16 days ago
የኢትዮጵያ አዲሱ የጤና ሉዓላዊነት እና የታሪክ ሽግግር | የምሥራቅ አፍሪካ የጤና ቱሪዝም ማዕከልነት እና የጤናው ዘርፍ ስኬቶች | Ethiopia | Health #healthsovereignty #digitalethiopia2030 #healthtourism
" target="_blank" class="inline-link">https://new-en.yenevibe.co...
" target="_blank" class="inline-link">https://new-en.yenevibe.co...
22 days ago
u12e8u12a2u1275u12eeu1335u12eb u12e8u1280u1265u1228u1270u1230u1265 u1324u1293 u12a2u1295u1235u1272u1275u12e9u1275 (EPHI) 100u129b u12d3u1218u1275 u12e8u121du1235u1228u1273 u1260u12d3u120d #etv #ebcdotstream #health #ephi ","delight_ranges":[],"image_ranges":[],"inline_style_ranges":[],"aggregated_ranges":[],"ranges":[{"entity":{"__typename":"Hashtag","__isEntity":"Hashtag","url":"https://www.facebook.com/h...
የኢትዮጵያ የኀብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት (EPHI) 100ኛ ዓመት የምስረታ በዓል #etv #ebcdotstream #health #ephi
23 days ago
የቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል የ2018 የክረምት በጎ ፈቃድ ነጻ ህክምናን በይፋ ጀመረ
#ethiopia | የቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ህክምና ኮሌጅ የ2018 የክረምት በጎ ፈቃድ ነጻ ምርመራ እና የህክምና አገልግሎትን በይፋ ጀመረ።
በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ህክምና ኮሌጅ በተካሄደው መርሐግብር ላይ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ምክትል አፈ ጉባኤ የተከበሩ ወ/ሮ ሎሚ በዶ በመድረኩ የመክፈቻ ንግግራቸው እንደገለጹት " የክረምት ወራት በሀገራችን የምንረዳዳበት እና የምንደጋገፍበት ወቅት ነው ብለዋል።
ያለንን ውስን ሀብት በመጠቀም ሀገራችንን ማልማት ይጠበቅብናል ያሉት ክብርት ወ/ሮ ሎሚ በበጎ ፈቃድ አገልግሎት በመሳተፍ ላይ ለሚገኙ የጤና ባለሙያዎች እና በጎ ፈቃደኞች በምክር ቤቱ ስም ምስጋና አቅርበዋል።
በክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድ አነሳሽነት የተጀመረው የበጎ ፈቃድ አገልግሎት አሁን ላይ ለሌሎች ሀገራት ተምሳሌት የሚሆንበት ደረጃ ላይ መድረሱን የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ በመድረኩ ተናግረዋል። የበጎ ፈቃድ አገልግሎትን በጤና ስርዓት ውስጥ በማካተት ባለፈው አመት ብቻ ለ15 ሚሊዮን ዜጎች ነፃ የህክምና አገልግሎት ማቅረብ መቻሉንም ግልጸዋል።
በክረምት ወራት በጎ ፈቃድ ብቻ ባለፈው ክረምት 176,000 ዩኒት ደም መሰብሰቡን እና የህክምና መሳሪያዎች ጥገና በማካሄድ ሃብትን ከብክነት ማትረፍ መቻሉንም አክለዋል።
የዚህ አመት የበጎ ፈቃደኝነት አገልግሎት ከሀገር ግንባታ ጋር በማያያዝ የሚካሄድ መሆኑን የጤና ሚኒስትር ደኤታ ዶ/ር ደረጄ ዱጉማ ገልጸዋል በጎነት ለጤናው ዘርፍ የዘወትር ስራ መሆኑን ጠቁመው በዚህ ክረምት እስከ 20 ሚሊዮን የሚሆኑ ዜጎችን ተጠቃሚ ለማድረግ መታቀዱን ተናግረዋል።
ለቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል የክረምት በጎፈቃድ አገልግሎት ድጋፍ እያደረጉ ለሚገኙ ተቋማት እና የግል ሆስፒታሎች ምስጋና ያቀረቡት የሆስፒታሉ ፕሮቭኦስት ዶ/ር ሙሉቀን ተስፋዬ: ሆስፒታሉ ከመሰረቱ ማህበረሰቡን ማዕከል አድርጎ የተቋቋመ መሆኑን አስታውሰዋል።
በመርሃ ግብሩ የህዝብ ተዋካዮች ምክር ቤት የጤና ማህበራዊ ልማት፣ ባህል እና ስፖርት ቋሚ ኮሚቴ አባላት፣ የጤና ሚኒስቴር እና ተጠሪ ተቋማት አመራሮች፣ የግል ሆስፒታል ኃላፊዎች፣ የሆስፒታሉ አመራር እና ተግልጋዮች የተሳተፉ ሲሆን፣ ነጻ የጤና ምርመራ፣ የምክርና ህክምና አግልግሎት መስጠት ተጀምሯል።
በተጨማሪም በዚህ ክረምት መርሃ ግብር የሆስፒታሉን ድንገተኛ የህክምና አገልግሎት መስጫ ክፍልን በአዲስ መልክ ለመገንባትና ለማደራጀት የሚያስችል ስራ የተጀመረ ሲሆን ለተማሪዎች የመማሪያ ቁሳቁስ ድጋፍ እና በሆስፒታሉ እየተሰጠ የሚገኘው አገልግሎት ጉብኝት ተካሂዷል።
Ministry of Health,Ethiopia
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ
#stpaulshospital #sphmmc
#volunteermedicalservice
#freehealthcare #ethiopia
#healthcareforall
#ethiopia | የቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ህክምና ኮሌጅ የ2018 የክረምት በጎ ፈቃድ ነጻ ምርመራ እና የህክምና አገልግሎትን በይፋ ጀመረ።
በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ህክምና ኮሌጅ በተካሄደው መርሐግብር ላይ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ምክትል አፈ ጉባኤ የተከበሩ ወ/ሮ ሎሚ በዶ በመድረኩ የመክፈቻ ንግግራቸው እንደገለጹት " የክረምት ወራት በሀገራችን የምንረዳዳበት እና የምንደጋገፍበት ወቅት ነው ብለዋል።
ያለንን ውስን ሀብት በመጠቀም ሀገራችንን ማልማት ይጠበቅብናል ያሉት ክብርት ወ/ሮ ሎሚ በበጎ ፈቃድ አገልግሎት በመሳተፍ ላይ ለሚገኙ የጤና ባለሙያዎች እና በጎ ፈቃደኞች በምክር ቤቱ ስም ምስጋና አቅርበዋል።
በክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድ አነሳሽነት የተጀመረው የበጎ ፈቃድ አገልግሎት አሁን ላይ ለሌሎች ሀገራት ተምሳሌት የሚሆንበት ደረጃ ላይ መድረሱን የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ በመድረኩ ተናግረዋል። የበጎ ፈቃድ አገልግሎትን በጤና ስርዓት ውስጥ በማካተት ባለፈው አመት ብቻ ለ15 ሚሊዮን ዜጎች ነፃ የህክምና አገልግሎት ማቅረብ መቻሉንም ግልጸዋል።
በክረምት ወራት በጎ ፈቃድ ብቻ ባለፈው ክረምት 176,000 ዩኒት ደም መሰብሰቡን እና የህክምና መሳሪያዎች ጥገና በማካሄድ ሃብትን ከብክነት ማትረፍ መቻሉንም አክለዋል።
የዚህ አመት የበጎ ፈቃደኝነት አገልግሎት ከሀገር ግንባታ ጋር በማያያዝ የሚካሄድ መሆኑን የጤና ሚኒስትር ደኤታ ዶ/ር ደረጄ ዱጉማ ገልጸዋል በጎነት ለጤናው ዘርፍ የዘወትር ስራ መሆኑን ጠቁመው በዚህ ክረምት እስከ 20 ሚሊዮን የሚሆኑ ዜጎችን ተጠቃሚ ለማድረግ መታቀዱን ተናግረዋል።
ለቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል የክረምት በጎፈቃድ አገልግሎት ድጋፍ እያደረጉ ለሚገኙ ተቋማት እና የግል ሆስፒታሎች ምስጋና ያቀረቡት የሆስፒታሉ ፕሮቭኦስት ዶ/ር ሙሉቀን ተስፋዬ: ሆስፒታሉ ከመሰረቱ ማህበረሰቡን ማዕከል አድርጎ የተቋቋመ መሆኑን አስታውሰዋል።
በመርሃ ግብሩ የህዝብ ተዋካዮች ምክር ቤት የጤና ማህበራዊ ልማት፣ ባህል እና ስፖርት ቋሚ ኮሚቴ አባላት፣ የጤና ሚኒስቴር እና ተጠሪ ተቋማት አመራሮች፣ የግል ሆስፒታል ኃላፊዎች፣ የሆስፒታሉ አመራር እና ተግልጋዮች የተሳተፉ ሲሆን፣ ነጻ የጤና ምርመራ፣ የምክርና ህክምና አግልግሎት መስጠት ተጀምሯል።
በተጨማሪም በዚህ ክረምት መርሃ ግብር የሆስፒታሉን ድንገተኛ የህክምና አገልግሎት መስጫ ክፍልን በአዲስ መልክ ለመገንባትና ለማደራጀት የሚያስችል ስራ የተጀመረ ሲሆን ለተማሪዎች የመማሪያ ቁሳቁስ ድጋፍ እና በሆስፒታሉ እየተሰጠ የሚገኘው አገልግሎት ጉብኝት ተካሂዷል።
Ministry of Health,Ethiopia
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ
#stpaulshospital #sphmmc
#volunteermedicalservice
#freehealthcare #ethiopia
#healthcareforall
Sponsored by
Surafel
1 month ago
🎉 Motion Physiotherapy Speciality Clinic በይፋ ተከፍቷል!
#ethiopia | በአዲስ አበባ ገርጂ አካባቢ የመጀመሪያ ቅርንጫፉን የከፈተው Motion Physiotherapy Clinic በማስረጃ ላይ የተመሰረተ (Evidence-Based) የፊዚዮቴራፒ እና የሪሃቢሊቴሽን አገልግሎት ይሰጣል።
ክሊኒኩ በኢትዮጵያ የፊዚዮቴራፒ ዘርፍ ከፍተኛ ባለሙያ እና የፊዚዮቴራፒ ፒኤች.ዲ. ባለቤት ዶ/ር ሮባ ባናታ የተመሰረተ ሲሆን፣ በተለይም በሚከተሉት ዘርፎች ሙያዊ አገልግሎት ይሰጣል፦
የአንገት ህመም ሕክምና
የጀርባና የስፓይናል ዲስክ ችግሮች ሕክምና
የአጥንትና ጡንቻ ሪሃቢሊቴሽን
የአካል እንቅስቃሴ መመለሻ ሕክምና
አድራሻ:
ገርጂ መብራት ኃይል ቁጥር ፩ ኮንዶሚኒየም አጠገብ፣ ዓለም ገብሬ ህንፃ፣ 3ኛ ፎቅ
ለቀጠሮ እና መረጃ:
+251 996 705 937
TikTok: https://www.tiktok.com/@mo...
Facebook: https://www.facebook.com/s...
Motion Physiotherapy Clinic
"Stay Active. Live Healthy."
#ethiopia | በአዲስ አበባ ገርጂ አካባቢ የመጀመሪያ ቅርንጫፉን የከፈተው Motion Physiotherapy Clinic በማስረጃ ላይ የተመሰረተ (Evidence-Based) የፊዚዮቴራፒ እና የሪሃቢሊቴሽን አገልግሎት ይሰጣል።
ክሊኒኩ በኢትዮጵያ የፊዚዮቴራፒ ዘርፍ ከፍተኛ ባለሙያ እና የፊዚዮቴራፒ ፒኤች.ዲ. ባለቤት ዶ/ር ሮባ ባናታ የተመሰረተ ሲሆን፣ በተለይም በሚከተሉት ዘርፎች ሙያዊ አገልግሎት ይሰጣል፦
የአንገት ህመም ሕክምና
የጀርባና የስፓይናል ዲስክ ችግሮች ሕክምና
የአጥንትና ጡንቻ ሪሃቢሊቴሽን
የአካል እንቅስቃሴ መመለሻ ሕክምና
አድራሻ:
ገርጂ መብራት ኃይል ቁጥር ፩ ኮንዶሚኒየም አጠገብ፣ ዓለም ገብሬ ህንፃ፣ 3ኛ ፎቅ
ለቀጠሮ እና መረጃ:
+251 996 705 937
TikTok: https://www.tiktok.com/@mo...
Facebook: https://www.facebook.com/s...
Motion Physiotherapy Clinic
"Stay Active. Live Healthy."
1 month ago
ጎንደር ዩኒቨርሲቲ ከ4 ሺህ በላይ እጩ ምሩቃንን ነገ ያስመርቃል
#ethiopia | የጎንደር ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት መስኮችና ደረጃዎች ያሰለጠናቸውን 4 ሺህ 83 እጩ ተማሪዎች ነገ በታላቅ ድምቀት እንደሚያስመርቅ የዩኒቨርሲቲው ፕሬዝዳንት ዶክተር አስራት አጸደወይን ገለጹ።
ዘንድሮ ለምረቃ ከበቁት ተማሪዎች መካከል 2 ሺህ 882ቱ ወንዶች ሲሆኑ፣ 1 ሺህ 201ዱ ደግሞ ሴቶች ናቸው። እጩ ምሩቃኑ በቆይታቸው በርካታ ፈተናዎችን በስኬት የተወጡና በተለይም ደግሞ በሀገር አቀፍ የመውጫ ፈተና ላይ ከፍተኛና አጥጋቢ ውጤት በማስመዝገብ ለዚህ ማዕረግ የበቁ መሆናቸውን ፕሬዝዳንቱ ገልጸዋል።
የጎንደር ዩኒቨርሲቲው እየተገበደደ ባለው የትምህርት ዘመን በመማር-ማስተማር፣ በምርምርና በማህበረሰብ አገልግሎት ዘርፎች በርካታ ስኬቶችን ማስመዝገቡ የተነገረ ሲሆን፣ ለዚህም ማረጋገጫ የሚሆነው «Center for World University Rankings» የተሰኘው ዓለም አቀፍ ተቋም ባወጣው የደረጃ ሰንጠረዥ መሰረት ተቋሙ ከሀገር ውስጥ 2ኛ እንዲሁም ከምስራቅ አፍሪካ 4ኛ ደረጃን መያዙ ነው።
ይህም የጎንደር ዩኒቨርሲቲን በዓለም ላይ ካሉ ከ21 ሺህ በላይ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት መካከል በግንባር ቀደምቶቹ 7.8 በመቶ ውስጥ እንዲመደብ ያደረገው ታላቅ የሀገር ስኬት መሆኑ ተብራርቷል።
ከዚህ ጎን ለጎንም የዩኒቨርሲቲው ስራ አመራር ቦርድ ለስምንት አንጋፋ ምሁራን የሙሉ ፕሮፌሰርነት ማዕረግ እድገት መስጠቱ የተቋሙን የምርምር አቅም የሚያሳድግና ወደ ራስ-ገዝ ዩኒቨርሲቲነት ለሚደረገው ሽግግር ትልቅ ግብዓት የሚሆን ክስተት ሆኖ ተመዝግቧል።
የዘንድሮውን የምረቃ ስነ-ስርዓት ለየት ከሚያደርጉት ሁነቶች መካከል ዩኒቨርሲቲው ከአምስት ዓመታት በኋላ በአዲሱ መመሪያ መሰረት ለመጀመሪያ ጊዜ የሚያበረክተው የክብር ዶክተሬት ሽልማት አንዱ ነው።
ከዚህ በተጨማሪም የተቋሙን 70ኛ ዓመትና የማስተማሪያ ሆስፒታሉን 100ኛ ዓመት የምስረታ በዓል አስመልክቶ ቃል ከተገቡት ዕቅዶች መካከል በጤናው ዘርፍ ልዩ አበርክቶ ላላቸው አካላት የሚሰጠው ተስፋ ሰጪው አመታዊ የጤና ሽልማት (Health Award) በአራት ዘርፎች ተከፋፍሎ ለመጀመሪያ ጊዜ ነገ ለተሸላሚዎች ይበረከታል።
በተመሳሳይ መልኩ በሙያቸውና በሃላፊነታቸው የላቀ ውጤት ላስመዘገቡ የዩኒቨርሲቲው ማህበረሰብ አባላት የሚሰጠው አዲሱ ፕሬዝዳንታዊ ሽልማት በነገው እለት ይፋ እንደሚሆን ይጠበቃል።
በመጨረሻም ዩኒቨርሲቲው በበጀት ዓመቱ ያጠናቀቃቸውን የተለያዩ የልማት ፕሮጀክቶች ሰኔ 22 ቀን 2018 ዓ.ም እንደሚያስመርቅ ያስታወቁት ዶክተር አስራት አጸደወይን፣ ተቋማቸው ወደ ራስ-ገዝነት ለመሸጋገር ሁሉንም ቅድመ ዝግጅቶች ማጠናቀቁን ጠቁመዋል።
ይህ የምረቃ በዓል ዩኒቨርሲቲው ሙሉ በሙሉ ራሱን ወደ ማስተዳደር ሂደት ከመሸጋገሩ በፊት የሚከናወን የመጨረሻው ታሪካዊ የምረቃ መርሃ ግብር ሊሆን እንደሚችል በመግለጽ፣ ለተመራቂዎችና ለቤተሰቦቻቸው የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል።
በጌትነት ተመስገን
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ
#ethiopia | የጎንደር ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት መስኮችና ደረጃዎች ያሰለጠናቸውን 4 ሺህ 83 እጩ ተማሪዎች ነገ በታላቅ ድምቀት እንደሚያስመርቅ የዩኒቨርሲቲው ፕሬዝዳንት ዶክተር አስራት አጸደወይን ገለጹ።
ዘንድሮ ለምረቃ ከበቁት ተማሪዎች መካከል 2 ሺህ 882ቱ ወንዶች ሲሆኑ፣ 1 ሺህ 201ዱ ደግሞ ሴቶች ናቸው። እጩ ምሩቃኑ በቆይታቸው በርካታ ፈተናዎችን በስኬት የተወጡና በተለይም ደግሞ በሀገር አቀፍ የመውጫ ፈተና ላይ ከፍተኛና አጥጋቢ ውጤት በማስመዝገብ ለዚህ ማዕረግ የበቁ መሆናቸውን ፕሬዝዳንቱ ገልጸዋል።
የጎንደር ዩኒቨርሲቲው እየተገበደደ ባለው የትምህርት ዘመን በመማር-ማስተማር፣ በምርምርና በማህበረሰብ አገልግሎት ዘርፎች በርካታ ስኬቶችን ማስመዝገቡ የተነገረ ሲሆን፣ ለዚህም ማረጋገጫ የሚሆነው «Center for World University Rankings» የተሰኘው ዓለም አቀፍ ተቋም ባወጣው የደረጃ ሰንጠረዥ መሰረት ተቋሙ ከሀገር ውስጥ 2ኛ እንዲሁም ከምስራቅ አፍሪካ 4ኛ ደረጃን መያዙ ነው።
ይህም የጎንደር ዩኒቨርሲቲን በዓለም ላይ ካሉ ከ21 ሺህ በላይ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት መካከል በግንባር ቀደምቶቹ 7.8 በመቶ ውስጥ እንዲመደብ ያደረገው ታላቅ የሀገር ስኬት መሆኑ ተብራርቷል።
ከዚህ ጎን ለጎንም የዩኒቨርሲቲው ስራ አመራር ቦርድ ለስምንት አንጋፋ ምሁራን የሙሉ ፕሮፌሰርነት ማዕረግ እድገት መስጠቱ የተቋሙን የምርምር አቅም የሚያሳድግና ወደ ራስ-ገዝ ዩኒቨርሲቲነት ለሚደረገው ሽግግር ትልቅ ግብዓት የሚሆን ክስተት ሆኖ ተመዝግቧል።
የዘንድሮውን የምረቃ ስነ-ስርዓት ለየት ከሚያደርጉት ሁነቶች መካከል ዩኒቨርሲቲው ከአምስት ዓመታት በኋላ በአዲሱ መመሪያ መሰረት ለመጀመሪያ ጊዜ የሚያበረክተው የክብር ዶክተሬት ሽልማት አንዱ ነው።
ከዚህ በተጨማሪም የተቋሙን 70ኛ ዓመትና የማስተማሪያ ሆስፒታሉን 100ኛ ዓመት የምስረታ በዓል አስመልክቶ ቃል ከተገቡት ዕቅዶች መካከል በጤናው ዘርፍ ልዩ አበርክቶ ላላቸው አካላት የሚሰጠው ተስፋ ሰጪው አመታዊ የጤና ሽልማት (Health Award) በአራት ዘርፎች ተከፋፍሎ ለመጀመሪያ ጊዜ ነገ ለተሸላሚዎች ይበረከታል።
በተመሳሳይ መልኩ በሙያቸውና በሃላፊነታቸው የላቀ ውጤት ላስመዘገቡ የዩኒቨርሲቲው ማህበረሰብ አባላት የሚሰጠው አዲሱ ፕሬዝዳንታዊ ሽልማት በነገው እለት ይፋ እንደሚሆን ይጠበቃል።
በመጨረሻም ዩኒቨርሲቲው በበጀት ዓመቱ ያጠናቀቃቸውን የተለያዩ የልማት ፕሮጀክቶች ሰኔ 22 ቀን 2018 ዓ.ም እንደሚያስመርቅ ያስታወቁት ዶክተር አስራት አጸደወይን፣ ተቋማቸው ወደ ራስ-ገዝነት ለመሸጋገር ሁሉንም ቅድመ ዝግጅቶች ማጠናቀቁን ጠቁመዋል።
ይህ የምረቃ በዓል ዩኒቨርሲቲው ሙሉ በሙሉ ራሱን ወደ ማስተዳደር ሂደት ከመሸጋገሩ በፊት የሚከናወን የመጨረሻው ታሪካዊ የምረቃ መርሃ ግብር ሊሆን እንደሚችል በመግለጽ፣ ለተመራቂዎችና ለቤተሰቦቻቸው የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል።
በጌትነት ተመስገን
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ
2 months ago
በሰው ሰራሽ አስተውሎት የታገዘው ውጤታማ የቀዶ ጥገና ሕክምና
**************************************
የሰው ሰራሽ አስተውሎት (AI) በሕክምናው ዘርፍ እጅግ ውስብስብ የሚባሉ ሂደቶችን በማቃለል ረገድ ውጤታማነቱን እያረጋገጠ ይገኛል።
ለዚህም በቅርቡ በናይጄሪያ የራስ ቅላቸው ተጣብቆ የተወለዱትን መርሲ እና ጉድነስ የተሰኙ መንትያ ሕፃናትን ለመለየት የተከናወነው አስደናቂ ቀዶ ጥገና ዋነኛ ማሳያ ነው።
መንትዮቹ የራስ ቅልን፣ የአንጎል ክፍሎችን እና የደም ሥሮችን በጋራ የሚጋሩበት በመሆኑ ቀዶ ጥገናቸው እጅግ ውስብስብ ነበር።
ይህንን ፈታኝ ሁኔታ ለመቅረፍ እና የሕፃናቱን ሕይወት በስኬት ለመታደግ የሰው ሰራሽ አስተውሎት (AI) በሕክምናው ዘርፍ አዲስ ምዕራፍ የከፈተ ሚና ተጫውቷል።
በሂደቱ ላይ ከተለያዩ ሀገራት የተወጣጡ ከ60 በላይ ከፍተኛ የሕክምና ባለሙያዎች የተሳተፉ ሲሆን፣ ቀዶ ጥገናውም ከ40 ሰዓታት በላይ የፈጀ ነበር።
ባለሙያዎቹ የሰው ሰራሽ አስተውሎትን (AI) እና የ3D ሞዴሊንግ ቴክኖሎጂዎችን በመጠቀም የሕፃናቱን የአንጎል አወቃቀር እና የደም ሥሮች አስቀድመው መለየት ችለዋል።
ይህም የሕክምና ቡድኑ ትክክለኛው ቀዶ ጥገና ከመከናወኑ በፊት በዲጂታል መንገድ ልምምድ እንዲያደርጉ እና ሊያጋጥሙ የሚችሉ አደጋዎችን በዝርዝር እንዲለዩ አስችሏቸዋል።
ይህ የቴክኖሎጂ አጠቃቀም የቀዶ ጥገናውን ውጤታማነት ከፍ ከማድረጉም በላይ፣ ሊያጋጥም ይችል የነበረን አደጋ በከፍተኛ ደረጃ ቀንሶታል። በውጤቱም መርሲ እና ጉድነስ በተሳካ ሁኔታ ተለይተው፣ ሙሉ በሙሉ በማገገም ከቤተሰቦቻቸው ጋር ተቀላቅለዋል።
በልዩ እሸቱ
#ethiopianbroadcastingcorporation #ai #health
**************************************
የሰው ሰራሽ አስተውሎት (AI) በሕክምናው ዘርፍ እጅግ ውስብስብ የሚባሉ ሂደቶችን በማቃለል ረገድ ውጤታማነቱን እያረጋገጠ ይገኛል።
ለዚህም በቅርቡ በናይጄሪያ የራስ ቅላቸው ተጣብቆ የተወለዱትን መርሲ እና ጉድነስ የተሰኙ መንትያ ሕፃናትን ለመለየት የተከናወነው አስደናቂ ቀዶ ጥገና ዋነኛ ማሳያ ነው።
መንትዮቹ የራስ ቅልን፣ የአንጎል ክፍሎችን እና የደም ሥሮችን በጋራ የሚጋሩበት በመሆኑ ቀዶ ጥገናቸው እጅግ ውስብስብ ነበር።
ይህንን ፈታኝ ሁኔታ ለመቅረፍ እና የሕፃናቱን ሕይወት በስኬት ለመታደግ የሰው ሰራሽ አስተውሎት (AI) በሕክምናው ዘርፍ አዲስ ምዕራፍ የከፈተ ሚና ተጫውቷል።
በሂደቱ ላይ ከተለያዩ ሀገራት የተወጣጡ ከ60 በላይ ከፍተኛ የሕክምና ባለሙያዎች የተሳተፉ ሲሆን፣ ቀዶ ጥገናውም ከ40 ሰዓታት በላይ የፈጀ ነበር።
ባለሙያዎቹ የሰው ሰራሽ አስተውሎትን (AI) እና የ3D ሞዴሊንግ ቴክኖሎጂዎችን በመጠቀም የሕፃናቱን የአንጎል አወቃቀር እና የደም ሥሮች አስቀድመው መለየት ችለዋል።
ይህም የሕክምና ቡድኑ ትክክለኛው ቀዶ ጥገና ከመከናወኑ በፊት በዲጂታል መንገድ ልምምድ እንዲያደርጉ እና ሊያጋጥሙ የሚችሉ አደጋዎችን በዝርዝር እንዲለዩ አስችሏቸዋል።
ይህ የቴክኖሎጂ አጠቃቀም የቀዶ ጥገናውን ውጤታማነት ከፍ ከማድረጉም በላይ፣ ሊያጋጥም ይችል የነበረን አደጋ በከፍተኛ ደረጃ ቀንሶታል። በውጤቱም መርሲ እና ጉድነስ በተሳካ ሁኔታ ተለይተው፣ ሙሉ በሙሉ በማገገም ከቤተሰቦቻቸው ጋር ተቀላቅለዋል።
በልዩ እሸቱ
#ethiopianbroadcastingcorporation #ai #health
2 months ago
ST. PAUL, Minn. - The Governor of Minnesota has officially proclaimed Friday, July 3, as "Ethiopian Day" across the state, acknowledging the rich cultural heritage and significant contributions of the Ethiopian American community.
The official proclamation recognizes the achievements of Ethiopian residents in various sectors that strengthen the state, including business, education, healthcare, public service, and the arts. It highlights the community's enduring spirit and its vital role in enriching Minnesota's social and economic landscape.
The declaration coincides with the 43rd annual Ethiopian sports tournament, a major community gathering. Organizers and community leaders welcomed the governor's proclamation, expressing their gratitude for the state's recognition of their heritage and resilience.
The Ethiopian Day celebrations are scheduled to take place on Friday, July 3, at TCO Stadium in Eagan, Minnesota, where attendees will gather to honor their unity, shared future, and vibrant traditions.
The official proclamation recognizes the achievements of Ethiopian residents in various sectors that strengthen the state, including business, education, healthcare, public service, and the arts. It highlights the community's enduring spirit and its vital role in enriching Minnesota's social and economic landscape.
The declaration coincides with the 43rd annual Ethiopian sports tournament, a major community gathering. Organizers and community leaders welcomed the governor's proclamation, expressing their gratitude for the state's recognition of their heritage and resilience.
The Ethiopian Day celebrations are scheduled to take place on Friday, July 3, at TCO Stadium in Eagan, Minnesota, where attendees will gather to honor their unity, shared future, and vibrant traditions.
Sponsored by
Surafel
2 months ago
የቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ሕክምና ኮሌጅ ለዶክተር ሰለሞን አሊ የሙሉ ፕሮፌሰርነት ማዕረግ አፀደቀ
#ethiopia | የቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ሕክምና ኮሌጅ ማኔጅመንት ቦርድ ሰኔ 9 ቀን 2018 ዓ.ም ባካሄደው ስብሰባ ለዶክተር ሰለሞን አሊ የሙሉ ፕሮፌሰርነት ማዕረግ መስጠቱን አስታውቋል።
ኮሌጁ የባለሙያውን ሰነዶችና የስራ አፈፃፀም በዝርዝር ከገመገመ በኋላ ይህንን ከፍተኛ የትምህርት ማዕረግ አፅድቆላቸዋል።
ፕሮፌሰር ሰለሞን አሊ በህክምና ምርምርና በማይክሮባዮሎጂ ዘርፍ በስፋት የሚታወቁ አንጋፋ ስፔሻሊስት ናቸው።
የምርምር ስራዎቻቸውም በዋናነት በተላላፊ በሽታዎች፣ በፀረ ጀርም መድኃኒቶች መላመድ እንዲሁም አዲስና ዳግም በሚቀሰቀሱ የቫይረስ አይነቶች ላይ ያተኮሩ ናቸው።
ፕሮፌሰሩ ባለፉት 20 ዓመታት በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ሕክምና ኮሌጅና በጅማ ዩኒቨርሲቲ ውስጥ በመምህርነት፣ በምርምርና በሕክምና አገልግሎት አገራቸውን በቅንነት ያገለገሉ ዓለም አቀፍ ተሞክሮ ያላቸው ምሁር ናቸው።
በማስተማር ስራቸውም በርካታ የሕክምና፣ የጤና ሳይንስ፣ የማይክሮባዮሎጂና የክሊኒካል ሬዚደንት የቅድመና ድህረ ምረቃ ተማሪዎችን አፍርተዋል።
እስካሁንም በዓለም አቀፍ ደረጃ እውቅና ባላቸው የምርምር መጽሔቶች ላይ 56 የምርምር ውጤቶችን ያሳተሙ ሲሆን ስድስት ታላላቅ ዓለም አቀፍ የትብብር የምርምር ፈንዶችንም ማሸነፍ ችለዋል።
በተጨማሪም ፕሮፌሰር ሰለሞን አሊ የሀገሪቱን የምርምርና የማይክሮባዮሎጂ አገልግሎት መሠረተ ልማት ለማጠናከር ከፍተኛ ሚና ተጫውተዋል።
በዚህም በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ሕክምና ኮሌጅ የመጀመሪያውን የጤና ምርምር መጽሔት፣ ዘመናዊ የተላላፊ በሽታዎች የዘረመል ምርምር ላቦራቶሪ፣ ለቀጣይ ጥናቶች የሚሆኑ ናሙናዎችን ለረጅም ጊዜ ማቆያ ማዕከልና የማይክሮባዮሎጂ መረጃዎችን በዲጂታል መንገድ የማደራጃ ሥርዓት መስርተዋል።
ፕሮፌሰር ሰለሞን አሊ በጤናው ዘርፍ ላበረከቱት የላቀ ሙያዊ አስተዋፅኦ በቅርቡ ከጤና ሚኒስቴር የ2018 ዓ.ም የብሔራዊ እውቅና ሽልማት መበርከቱ ይታወሳል።
The Managing Board of Saint Paul’s Hospital Millennium Medical College (SPHMMC), at its regular meeting held today, June 16, 2026, approved the promotion of Dr. Solomon Ali to the rank of Full Professor.
After carefully reviewing her academic, clinical, research, and service achievements, the Board endorsed his promotion in recognition of his outstanding contributions to medical education, research, and institutional leadership
Professor Solomon Ali is a distinguished microbiologist and medical research specialist whose work focuses on infectious diseases, antimicrobial resistance, and emerging/reemerging viral pathogens.
He has served his country for over 20 years at St. Paul’s Hospital Millennium Medical College (SPHMMC) and Jimma University (JU), contributing extensively to academic, clinical, and research activities.
Professor Solomon has trained, mentored, and supervised undergraduate, Master’s, and PhD students, guiding numerous research theses. Throughout his academic and research career, he has published more than 56 articles in reputable international journals and has secured six major competitive international research grants. Prof. Solomon has also played a pivotal role in strengthening research and health service infrastructures.
He has established Millennium Journal of Health, the first scholarly journal in SPHMMC, Infectious Diseases Research and Molecular Laboratory (IDReaM Lab) with integrated bio-banking system, and digitalizing hospital microbiology service laboratory data management system through a DHIS2 based platform.
Recently, Prof. Solomon Ali received national recognition from the Federal Ministry of Health of Ethiopia as the recipient of the 2026 Award for outstanding professional contribution in the health sector.
#stpaulshospital #medicalresearch #microbiology #educationethiopia #healthethiopia #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | የቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ሕክምና ኮሌጅ ማኔጅመንት ቦርድ ሰኔ 9 ቀን 2018 ዓ.ም ባካሄደው ስብሰባ ለዶክተር ሰለሞን አሊ የሙሉ ፕሮፌሰርነት ማዕረግ መስጠቱን አስታውቋል።
ኮሌጁ የባለሙያውን ሰነዶችና የስራ አፈፃፀም በዝርዝር ከገመገመ በኋላ ይህንን ከፍተኛ የትምህርት ማዕረግ አፅድቆላቸዋል።
ፕሮፌሰር ሰለሞን አሊ በህክምና ምርምርና በማይክሮባዮሎጂ ዘርፍ በስፋት የሚታወቁ አንጋፋ ስፔሻሊስት ናቸው።
የምርምር ስራዎቻቸውም በዋናነት በተላላፊ በሽታዎች፣ በፀረ ጀርም መድኃኒቶች መላመድ እንዲሁም አዲስና ዳግም በሚቀሰቀሱ የቫይረስ አይነቶች ላይ ያተኮሩ ናቸው።
ፕሮፌሰሩ ባለፉት 20 ዓመታት በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ሕክምና ኮሌጅና በጅማ ዩኒቨርሲቲ ውስጥ በመምህርነት፣ በምርምርና በሕክምና አገልግሎት አገራቸውን በቅንነት ያገለገሉ ዓለም አቀፍ ተሞክሮ ያላቸው ምሁር ናቸው።
በማስተማር ስራቸውም በርካታ የሕክምና፣ የጤና ሳይንስ፣ የማይክሮባዮሎጂና የክሊኒካል ሬዚደንት የቅድመና ድህረ ምረቃ ተማሪዎችን አፍርተዋል።
እስካሁንም በዓለም አቀፍ ደረጃ እውቅና ባላቸው የምርምር መጽሔቶች ላይ 56 የምርምር ውጤቶችን ያሳተሙ ሲሆን ስድስት ታላላቅ ዓለም አቀፍ የትብብር የምርምር ፈንዶችንም ማሸነፍ ችለዋል።
በተጨማሪም ፕሮፌሰር ሰለሞን አሊ የሀገሪቱን የምርምርና የማይክሮባዮሎጂ አገልግሎት መሠረተ ልማት ለማጠናከር ከፍተኛ ሚና ተጫውተዋል።
በዚህም በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ሕክምና ኮሌጅ የመጀመሪያውን የጤና ምርምር መጽሔት፣ ዘመናዊ የተላላፊ በሽታዎች የዘረመል ምርምር ላቦራቶሪ፣ ለቀጣይ ጥናቶች የሚሆኑ ናሙናዎችን ለረጅም ጊዜ ማቆያ ማዕከልና የማይክሮባዮሎጂ መረጃዎችን በዲጂታል መንገድ የማደራጃ ሥርዓት መስርተዋል።
ፕሮፌሰር ሰለሞን አሊ በጤናው ዘርፍ ላበረከቱት የላቀ ሙያዊ አስተዋፅኦ በቅርቡ ከጤና ሚኒስቴር የ2018 ዓ.ም የብሔራዊ እውቅና ሽልማት መበርከቱ ይታወሳል።
The Managing Board of Saint Paul’s Hospital Millennium Medical College (SPHMMC), at its regular meeting held today, June 16, 2026, approved the promotion of Dr. Solomon Ali to the rank of Full Professor.
After carefully reviewing her academic, clinical, research, and service achievements, the Board endorsed his promotion in recognition of his outstanding contributions to medical education, research, and institutional leadership
Professor Solomon Ali is a distinguished microbiologist and medical research specialist whose work focuses on infectious diseases, antimicrobial resistance, and emerging/reemerging viral pathogens.
He has served his country for over 20 years at St. Paul’s Hospital Millennium Medical College (SPHMMC) and Jimma University (JU), contributing extensively to academic, clinical, and research activities.
Professor Solomon has trained, mentored, and supervised undergraduate, Master’s, and PhD students, guiding numerous research theses. Throughout his academic and research career, he has published more than 56 articles in reputable international journals and has secured six major competitive international research grants. Prof. Solomon has also played a pivotal role in strengthening research and health service infrastructures.
He has established Millennium Journal of Health, the first scholarly journal in SPHMMC, Infectious Diseases Research and Molecular Laboratory (IDReaM Lab) with integrated bio-banking system, and digitalizing hospital microbiology service laboratory data management system through a DHIS2 based platform.
Recently, Prof. Solomon Ali received national recognition from the Federal Ministry of Health of Ethiopia as the recipient of the 2026 Award for outstanding professional contribution in the health sector.
#stpaulshospital #medicalresearch #microbiology #educationethiopia #healthethiopia #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
2 months ago
ቤተ ጉራጌ
እዣ : የኢንቨስትመንት ፀሐይ እየወጣላት ነው
#ethiopia | በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ከ600 ሚሊዮን ብር በላይ በሆነ ወጪ የተገነባው አዲስ የብረት ማምረቻ ፋብሪካ በይፋ ተመረቀ
በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በጉራጌ ዞን እዣ ወረዳ የቪታ ሳሉቲ ማኑፋክቸሪንግ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር የብረት ማምረቻ ፋብሪካ ከፍተኛ የመንግስት የስራ ኃላፊዎች፣ ባለሀብቶችና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት በድምቀት ተመርቋል።
የሀሮት ሪልስቴት እህት ኩባንያ የሆነው ቪታ ሳሉቲ ማኑፋክቸሪንግ ኃ/የተ/የግል ማኅበር መሥራችና ባለቤት አቶ ሰኢድ ኑሩ እንደተናገሩት "ቪታ ሳሉቲ የጣልያንኛ ቃል ሲሆን ሰላማዊ ሕይወት የሚል ትርጉም ይዟል። ሰላማዊ ሕይወት በቤተ ጉራጌ - ሰሜን፣ ደቡብ፣ ምዕራብና ምሥራቅ ኢትዮጵያ መልካም ምኞት ለመግለጥ ነው። የቤተ ጉራጌ አኗኗርም ለማመላከት ነው ብለዋል።
የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) በጉራጌ ዞን እዣ ወረዳ የሚገኘውንና የሀሮት ሪል ስቴት እህት ኩባንያ የሆነውን ቪታ ሳሉቲ ማኑፋክቸሪንግ ኃ/የተ/የግል ማህበር ፋብሪካን በዛሬው ዕለት በይፋ መርቀው ሥራ አስጀምረዋል።
አያይዘውም "ኢንቨስትመንትን በማስፋፋት ለዜጎች የሥራ ዕድል በመፍጠር ረገድ የግል ባለሀብቱ ሚና የላቀ ነው!" ሲሉ አወድሰዋል።
የቪታ ሳሉቲ ማኑፋክቸሪንግ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ፋብሪካ ከ600 ሚሊዮን ብር በላይ በሆነ የካፒታል ወጪ የተገነባ ሲሆን፣ ዘመናዊ ቴክኖሎጂን በመጠቀም የተለያዩ መጠንና ቅርጽ ያላቸው የትቦላሬና የላሜራ ብረት 22 ምርቶችን በከፍተኛ ጥራት የማምረት አቅም አለው።
አቶ ሰኢድ ኑሩ ንግግር "ይህ ፕሮጀክት ከህልም ወደ እውነት፣ ከሀሳብ ወደ ተግባር የተቀየረ ነው። ሀገራት የሚበለጽጉት በተፈጥሮ ሀብታቸው ብቻ ሳይሆን ራዕይን ወደ ተግባር በሚቀይሩ ባለሀብቶችና በሥራ ፈጣሪ ዜጎች ነው!" ብለዋል።
አቶ ሰኢድ አያይዘውም የቪታ ሳሉቲ ማኑፋክቸሪንግ ከህልም ወደ እውነት ከሀሳብ ወደ ተግባር የተቀየረ ለክልሉ ብሎም ለሀገሪቱ ኢኮኖሚ የሚኖረው ድርሻ የላቀ ነው። ከውጭ የሚገቡ ምርቶችን በመተካት የሀገርን የውጭ ምንዛሬ ያድናል ሲሉ አብስረዋል።
ኢንጂነር ናሆም መገርሣ በ5,000 ካሬ ላይ የሚገኘው ፋብሪካ በአሁኑ ወቅት ለ123 ዜጎች ቋሚ የስራ ዕድል የፈጠረ ሲሆን፣ ለበርካታ የአካባቢው ነዋሪዎችም ተዘዋዋሪ የስራ ዕድሎችን በማመቻቸት ለቀጣናው የኢኮኖሚ እድገት የጎላ አስተዋጽኦ ያበረክታል ብለዋል።
የቪታ ሳሉቲ ማኒፋክቸሪንግ ሥራ አስኪያጅ አቶ ዮሴፍ ፋብሪካው በዞኑ የመጀመሪያው የብረት ፋብሪካ መሆኑን አስረድተዋል።
ቪታ ሳሉቲ ማኑፋክቸሪንግ በአዲስ አበባ ከተማ በተለያዩ አካባቢዎች ጥራታቸውን የጠበቁ የመኖሪያ አፓርትመንቶችን በመገንባትና በማስረከብ ከሚታወቀው የሀሮት ሪል እስቴት ጋር እህት ኩባንያ ነው።
ሀሮት ሪል እስቴት በተመጣጣኝ ዋጋ ጥራት ያላቸውን ቤቶች ለህብረተሰቡ በማቅረቡ የኢትዮ ህይ 2025 የሪል እስቴት አዋርድ አሸናፊ መሆኑ ይታወሳል።
የፋብሪካው አመራሮች ለዚህ ስኬት መገኘት የበኩላቸውን አስተዋጽኦ ላበረከቱት የክልልና የዞን የስራ ኃላፊዎች፣ ለወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ፣ ለኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት፣ ለቲናው አበባ ልማት አክሲዮን ማህበር፣ ለባለሙያዎች እንዲሁም ለቤተሰቦቻቸው ከልብ የመነጨ ምስጋና አቅርበዋል።
የሀሮት ሪል ስቴት የማርኬቲንግ ኃላፊ ፋንትሽ ሸዋ እንደገለጹት፤ ቪታ ሳሉቲ ማኑፋክቸሪንግ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር የሀሮት ሪል ስቴት እህት ኩባንያ ነው። ተቋሙ ከተመሰረተ 4ኛ ዓመቱን እያከበረ መሆኑን የጠቆሙት ኃላፊዋ፤ ድርጅቱ ለደንበኞቹ በገባው ቃል መሠረት በቦሌ ቡልቡላ ያስገነባቸውን የመኖሪያ ቤቶች በይፋ አስረክቧል።
በተጨማሪም ከሁለት ወር እስከ አንድ ዓመት ባለው አጭር ጊዜ ውስጥ በመስቀል ፍላወር፣ በሀያት ፈረስ ቤት እና በቦሌ ቡልቡላ አካባቢዎች የሚገነቡ ተጨማሪ ቤቶችን ለተጠቃሚዎች እንደሚያስረክብ አስታውቀዋል።
ሀሮት ሪል ስቴት በተመጣጣኝ ዋጋ ጥራት ያላቸውን ቤቶች ለገበያ በማቅረቡ በፈረንጆቹ 2025 በተካሄደው የኢትዮ ሪል ስቴት ሽልማት መርሃ ግብር ላይ በጥራትና በዋጋ አቅርቦት የአሸናፊነት ክብርን ያገኘ ድርጅት መሆኑ አብራርታለች።
ቪታ ሳሉቲ ማኑፋክቸሪንግ ኃ/የተ/የግል ማኅበር በኢንዱስትሪ፣ በኮንስትራክሽን፣ በሆቴልና በሌሎች የልማት ዘርፎች ላይ ኢንቨስትመንቱን ይበልጥ በማስፋፋት የሀገሪቱን የኢኮኖሚ ጉዞ ለመደገፍ ቁርጠኛ መሆኑን ገልጿል።
ባለሃብቱ አቶ ሰኢድ ይህ ስኬት የአንድ ሰው ጥረትና ውጤት ብቻ አይደለም። ከጀርባው ብዙ እጆች፣ ብዙ ዱአዎች እና ጸሎቶች፣ ብዙ ምክሮች ያሉበት ነው። በዚህ መሠረት ለማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት፣ ለኢንቨስትመንት ቢሮ፣ ለጉራጌ ዞን አስተዳደር፣ ለወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ፣ ለኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ለቲናው አበባ ልማት አ/ማሀበር ለሁሉም ባለድርሻ አካላት፣ ለባለሙያዎች እና ለሠራተኞቻችን ከልብ የመነጨ ምስጋና አቅርበዋል።
አቶ ሰኢድ የትምህርት ሕይወታቸውን እንዳጠናቀቁ በቀጥታ የተቀላቀሉት የንግዱን ዓለም ሲሆን፣ መጀመሪያ ላይ በመኪና መለዋወጫ ንግድ በመሰማራትና በመቀጠልም ወደ አስመጪና ላኪነት ዘርፍ በመሸጋገር ረጅም ዓመታትን አሳልፈዋል። በሂደትም የንግድ ሥራቸውን በማስፋት የጀመሩት የሪል ስቴት ኢንቨስትመንት ገና በጅማሮው ከፍተኛ የምስጋና ሽልማትና ዕውቅናን ሊያጎናጽፋቸው ችሏል። ባለሀብቱ በአሁኑ ወቅት ወደ ማኑፋክቸሪንግና ኢንዱስትሪ ዘርፍ በስፋት በመግባት ላይ ይገኛሉ።
በኢንቨስትመንት እንቅስቃሴያቸው ውስጥ ያጋጠማቸው የአስተዳደር ፈተና ስለመኖሩ ለቀረበላቸው ጥያቄ አቶ ሰይድ ሲመልሱ፣ ምንም ዓይነት ችግር እንዳልገጠማቸው በአጽንኦት ተናግረዋል። በአካባቢው የሚገኙ ከላይ እስከ ታች ያሉ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎችና የአስተዳደር አካላት አንድ ባለሀብት እውነተኛ አልሚ መሆኑን ከተረዱ አስፈላጊውን እገዛ እንደሚያደርጉ የገለጹት አቶ ሰይድ፣ ለእሳቸውም የተደረገላቸውን ተገቢውን ድጋፍና ትብብር በሙሉ አመስግነዋል።
የጉራጌ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ላጫ ጋሩማ
"በዞናችን ኢንቨስት ለሚያደርጉ ባለሀብቶች ሁሉ ምቹ ሁኔታን ለመፍጠር ዝግጁ ነን፣ በቁርጠኝነትም እንሠራለን! ... ዛሬ ኑ" ሲሉ ተደምጠዋል።
ርዕሰ መስተዳድሩ ዶ/ር እንዳሻው ጣሰው ፦ "የጉራጌ ማህበረሰብ በሀገሪቱ በሁሉም አካባቢዎች ከተሞችን በማልማትና ጠንካራ የንግድ ሥርዓት በመዘርጋት የሚታወቅ ቢሆንም፣ አሁን ላይ ባለሀብቶች ወደ አካባቢያቸው ተመልሰው በልማት እየሳተፉ መሆኑ እጅግ ያስደስታል። ይህ ፋብሪካ የሀገር ሀብት በመሆኑ ልንጠብቀው ይገባል። ሌሎች ባለሀብቶችም በክልሉ ኢንቨስት እንዲያደርጉ ጥሪ አቀርባለሁ።"ለአገርና ለሕዝብ መልዕክታቸውን አሰምተዋል።
በምረቃ ስነ ስርዓቱ ላይ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት ፕሬዝዳንት ዶክተር እንዳሻው ጣሰው፣ የክልሉ ምክር ቤት ዋና አፈ ጉባኤ፣ የጉራጌ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ላጫ ጋሩማ እና የክልሉ ኢንቨስትመንትና ኢንዱስትሪ ቢሮ ኃላፊ ዶክተር አባስ መሀመድን ጨምሮ በርካታ የአመራር አካላት ተገኝተዋል።
"Vita, saluti, peace, life" blends Italian and English expressions of well-being, translating roughly to "life, greetings, peace, and life." This combination evokes a deep desire for a harmonious, healthy existence filled with good energy and wellness.
#manufacturing #factoryinauguration #centralethiopia #guragezone #investment #harotrealestate #vitasaluti #economicgrowth #realestate #housing #bolebulbula #homeownership #ethiopianbusiness #ኢንቨስትመንት #ሪልስቴት #ኢንዱስትሪ #ልማት #የሥራዕድል #ቢዝነስ #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
እዣ : የኢንቨስትመንት ፀሐይ እየወጣላት ነው
#ethiopia | በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ከ600 ሚሊዮን ብር በላይ በሆነ ወጪ የተገነባው አዲስ የብረት ማምረቻ ፋብሪካ በይፋ ተመረቀ
በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በጉራጌ ዞን እዣ ወረዳ የቪታ ሳሉቲ ማኑፋክቸሪንግ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር የብረት ማምረቻ ፋብሪካ ከፍተኛ የመንግስት የስራ ኃላፊዎች፣ ባለሀብቶችና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት በድምቀት ተመርቋል።
የሀሮት ሪልስቴት እህት ኩባንያ የሆነው ቪታ ሳሉቲ ማኑፋክቸሪንግ ኃ/የተ/የግል ማኅበር መሥራችና ባለቤት አቶ ሰኢድ ኑሩ እንደተናገሩት "ቪታ ሳሉቲ የጣልያንኛ ቃል ሲሆን ሰላማዊ ሕይወት የሚል ትርጉም ይዟል። ሰላማዊ ሕይወት በቤተ ጉራጌ - ሰሜን፣ ደቡብ፣ ምዕራብና ምሥራቅ ኢትዮጵያ መልካም ምኞት ለመግለጥ ነው። የቤተ ጉራጌ አኗኗርም ለማመላከት ነው ብለዋል።
የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) በጉራጌ ዞን እዣ ወረዳ የሚገኘውንና የሀሮት ሪል ስቴት እህት ኩባንያ የሆነውን ቪታ ሳሉቲ ማኑፋክቸሪንግ ኃ/የተ/የግል ማህበር ፋብሪካን በዛሬው ዕለት በይፋ መርቀው ሥራ አስጀምረዋል።
አያይዘውም "ኢንቨስትመንትን በማስፋፋት ለዜጎች የሥራ ዕድል በመፍጠር ረገድ የግል ባለሀብቱ ሚና የላቀ ነው!" ሲሉ አወድሰዋል።
የቪታ ሳሉቲ ማኑፋክቸሪንግ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ፋብሪካ ከ600 ሚሊዮን ብር በላይ በሆነ የካፒታል ወጪ የተገነባ ሲሆን፣ ዘመናዊ ቴክኖሎጂን በመጠቀም የተለያዩ መጠንና ቅርጽ ያላቸው የትቦላሬና የላሜራ ብረት 22 ምርቶችን በከፍተኛ ጥራት የማምረት አቅም አለው።
አቶ ሰኢድ ኑሩ ንግግር "ይህ ፕሮጀክት ከህልም ወደ እውነት፣ ከሀሳብ ወደ ተግባር የተቀየረ ነው። ሀገራት የሚበለጽጉት በተፈጥሮ ሀብታቸው ብቻ ሳይሆን ራዕይን ወደ ተግባር በሚቀይሩ ባለሀብቶችና በሥራ ፈጣሪ ዜጎች ነው!" ብለዋል።
አቶ ሰኢድ አያይዘውም የቪታ ሳሉቲ ማኑፋክቸሪንግ ከህልም ወደ እውነት ከሀሳብ ወደ ተግባር የተቀየረ ለክልሉ ብሎም ለሀገሪቱ ኢኮኖሚ የሚኖረው ድርሻ የላቀ ነው። ከውጭ የሚገቡ ምርቶችን በመተካት የሀገርን የውጭ ምንዛሬ ያድናል ሲሉ አብስረዋል።
ኢንጂነር ናሆም መገርሣ በ5,000 ካሬ ላይ የሚገኘው ፋብሪካ በአሁኑ ወቅት ለ123 ዜጎች ቋሚ የስራ ዕድል የፈጠረ ሲሆን፣ ለበርካታ የአካባቢው ነዋሪዎችም ተዘዋዋሪ የስራ ዕድሎችን በማመቻቸት ለቀጣናው የኢኮኖሚ እድገት የጎላ አስተዋጽኦ ያበረክታል ብለዋል።
የቪታ ሳሉቲ ማኒፋክቸሪንግ ሥራ አስኪያጅ አቶ ዮሴፍ ፋብሪካው በዞኑ የመጀመሪያው የብረት ፋብሪካ መሆኑን አስረድተዋል።
ቪታ ሳሉቲ ማኑፋክቸሪንግ በአዲስ አበባ ከተማ በተለያዩ አካባቢዎች ጥራታቸውን የጠበቁ የመኖሪያ አፓርትመንቶችን በመገንባትና በማስረከብ ከሚታወቀው የሀሮት ሪል እስቴት ጋር እህት ኩባንያ ነው።
ሀሮት ሪል እስቴት በተመጣጣኝ ዋጋ ጥራት ያላቸውን ቤቶች ለህብረተሰቡ በማቅረቡ የኢትዮ ህይ 2025 የሪል እስቴት አዋርድ አሸናፊ መሆኑ ይታወሳል።
የፋብሪካው አመራሮች ለዚህ ስኬት መገኘት የበኩላቸውን አስተዋጽኦ ላበረከቱት የክልልና የዞን የስራ ኃላፊዎች፣ ለወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ፣ ለኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት፣ ለቲናው አበባ ልማት አክሲዮን ማህበር፣ ለባለሙያዎች እንዲሁም ለቤተሰቦቻቸው ከልብ የመነጨ ምስጋና አቅርበዋል።
የሀሮት ሪል ስቴት የማርኬቲንግ ኃላፊ ፋንትሽ ሸዋ እንደገለጹት፤ ቪታ ሳሉቲ ማኑፋክቸሪንግ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር የሀሮት ሪል ስቴት እህት ኩባንያ ነው። ተቋሙ ከተመሰረተ 4ኛ ዓመቱን እያከበረ መሆኑን የጠቆሙት ኃላፊዋ፤ ድርጅቱ ለደንበኞቹ በገባው ቃል መሠረት በቦሌ ቡልቡላ ያስገነባቸውን የመኖሪያ ቤቶች በይፋ አስረክቧል።
በተጨማሪም ከሁለት ወር እስከ አንድ ዓመት ባለው አጭር ጊዜ ውስጥ በመስቀል ፍላወር፣ በሀያት ፈረስ ቤት እና በቦሌ ቡልቡላ አካባቢዎች የሚገነቡ ተጨማሪ ቤቶችን ለተጠቃሚዎች እንደሚያስረክብ አስታውቀዋል።
ሀሮት ሪል ስቴት በተመጣጣኝ ዋጋ ጥራት ያላቸውን ቤቶች ለገበያ በማቅረቡ በፈረንጆቹ 2025 በተካሄደው የኢትዮ ሪል ስቴት ሽልማት መርሃ ግብር ላይ በጥራትና በዋጋ አቅርቦት የአሸናፊነት ክብርን ያገኘ ድርጅት መሆኑ አብራርታለች።
ቪታ ሳሉቲ ማኑፋክቸሪንግ ኃ/የተ/የግል ማኅበር በኢንዱስትሪ፣ በኮንስትራክሽን፣ በሆቴልና በሌሎች የልማት ዘርፎች ላይ ኢንቨስትመንቱን ይበልጥ በማስፋፋት የሀገሪቱን የኢኮኖሚ ጉዞ ለመደገፍ ቁርጠኛ መሆኑን ገልጿል።
ባለሃብቱ አቶ ሰኢድ ይህ ስኬት የአንድ ሰው ጥረትና ውጤት ብቻ አይደለም። ከጀርባው ብዙ እጆች፣ ብዙ ዱአዎች እና ጸሎቶች፣ ብዙ ምክሮች ያሉበት ነው። በዚህ መሠረት ለማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት፣ ለኢንቨስትመንት ቢሮ፣ ለጉራጌ ዞን አስተዳደር፣ ለወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ፣ ለኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ለቲናው አበባ ልማት አ/ማሀበር ለሁሉም ባለድርሻ አካላት፣ ለባለሙያዎች እና ለሠራተኞቻችን ከልብ የመነጨ ምስጋና አቅርበዋል።
አቶ ሰኢድ የትምህርት ሕይወታቸውን እንዳጠናቀቁ በቀጥታ የተቀላቀሉት የንግዱን ዓለም ሲሆን፣ መጀመሪያ ላይ በመኪና መለዋወጫ ንግድ በመሰማራትና በመቀጠልም ወደ አስመጪና ላኪነት ዘርፍ በመሸጋገር ረጅም ዓመታትን አሳልፈዋል። በሂደትም የንግድ ሥራቸውን በማስፋት የጀመሩት የሪል ስቴት ኢንቨስትመንት ገና በጅማሮው ከፍተኛ የምስጋና ሽልማትና ዕውቅናን ሊያጎናጽፋቸው ችሏል። ባለሀብቱ በአሁኑ ወቅት ወደ ማኑፋክቸሪንግና ኢንዱስትሪ ዘርፍ በስፋት በመግባት ላይ ይገኛሉ።
በኢንቨስትመንት እንቅስቃሴያቸው ውስጥ ያጋጠማቸው የአስተዳደር ፈተና ስለመኖሩ ለቀረበላቸው ጥያቄ አቶ ሰይድ ሲመልሱ፣ ምንም ዓይነት ችግር እንዳልገጠማቸው በአጽንኦት ተናግረዋል። በአካባቢው የሚገኙ ከላይ እስከ ታች ያሉ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎችና የአስተዳደር አካላት አንድ ባለሀብት እውነተኛ አልሚ መሆኑን ከተረዱ አስፈላጊውን እገዛ እንደሚያደርጉ የገለጹት አቶ ሰይድ፣ ለእሳቸውም የተደረገላቸውን ተገቢውን ድጋፍና ትብብር በሙሉ አመስግነዋል።
የጉራጌ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ላጫ ጋሩማ
"በዞናችን ኢንቨስት ለሚያደርጉ ባለሀብቶች ሁሉ ምቹ ሁኔታን ለመፍጠር ዝግጁ ነን፣ በቁርጠኝነትም እንሠራለን! ... ዛሬ ኑ" ሲሉ ተደምጠዋል።
ርዕሰ መስተዳድሩ ዶ/ር እንዳሻው ጣሰው ፦ "የጉራጌ ማህበረሰብ በሀገሪቱ በሁሉም አካባቢዎች ከተሞችን በማልማትና ጠንካራ የንግድ ሥርዓት በመዘርጋት የሚታወቅ ቢሆንም፣ አሁን ላይ ባለሀብቶች ወደ አካባቢያቸው ተመልሰው በልማት እየሳተፉ መሆኑ እጅግ ያስደስታል። ይህ ፋብሪካ የሀገር ሀብት በመሆኑ ልንጠብቀው ይገባል። ሌሎች ባለሀብቶችም በክልሉ ኢንቨስት እንዲያደርጉ ጥሪ አቀርባለሁ።"ለአገርና ለሕዝብ መልዕክታቸውን አሰምተዋል።
በምረቃ ስነ ስርዓቱ ላይ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት ፕሬዝዳንት ዶክተር እንዳሻው ጣሰው፣ የክልሉ ምክር ቤት ዋና አፈ ጉባኤ፣ የጉራጌ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ላጫ ጋሩማ እና የክልሉ ኢንቨስትመንትና ኢንዱስትሪ ቢሮ ኃላፊ ዶክተር አባስ መሀመድን ጨምሮ በርካታ የአመራር አካላት ተገኝተዋል።
"Vita, saluti, peace, life" blends Italian and English expressions of well-being, translating roughly to "life, greetings, peace, and life." This combination evokes a deep desire for a harmonious, healthy existence filled with good energy and wellness.
#manufacturing #factoryinauguration #centralethiopia #guragezone #investment #harotrealestate #vitasaluti #economicgrowth #realestate #housing #bolebulbula #homeownership #ethiopianbusiness #ኢንቨስትመንት #ሪልስቴት #ኢንዱስትሪ #ልማት #የሥራዕድል #ቢዝነስ #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
2 months ago
14ኛው ሀገራዊ እና የመጀመሪያው የምስራቅ አፍሪካ የአንቲማይክሮቢያል ግንዛቤ ቀን ተከበረ!
#fastmereja : የፀረ-ተህዋስያን መድኃኒቶች መላመድ ወይም መቋቋም (AMR) እያደረሰ ያለው ዘርፈ-ብዙ ጉዳት በአሁኑ ወቅት በዓለም አቀፍም ሆነ በሀገር አቀፍ ደረጃ በሰው፣ በእንስሳትና በአካባቢ ጤና እንዲሁም በኢኮኖሚ ላይ ከፍተኛ ስጋት መደቀኑ ተገለፀ።
ይህ የተገለጸው በአገር አቀፍ ደረጃ ለ14ኛ ጊዜ፣ በምስራቅ አፍሪካ ደግሞ ለመጀመሪያ ጊዜ የተከበረውን ብሔራዊ የአንቲማይክሮቢያል ግንዛቤ ቀንን አስመልክቶ በተዘጋጀው ሀገራዊና ዓለም አቀፋዊ መድረክ ላይ ነው።
የኢትዮጵያ የምግብና መድኃኒት ቁጥጥር ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር ወይዘሪት ሄራን ገርባ እንደገለፁት በአሁኑ ወቅት በዓለም ላይ በየዓመቱ ከ750 ሺህ በላይ ሰዎች በዚህ ችግር ሳቢያ ሕይወታቸውን እንደሚያጡ የተገለፀ ሲሆን አፋጣኝ እርምጃ ካልተወሰደ ግን እ.ኤ.አ በ2050 የሟቾች ቁጥር ወደ 10 ሚሊዮን ሊጠጋ እንደሚችልና በዓለም ኢኮኖሚ ላይም እስከ 10 ትሪሊዮን ዶላር (ከ2% እስከ 3%) ኪሳራ ሊያደርስ እንደሚችል እና ይህ የኢኮኖሚ ኪሳራ በተለይ በታዳጊ አገራት ላይ ከ5% በላይ ሊበልጥ እንደሚችል ተነግሯል።
በኢትዮጵያ አሁንም ተላላፊ በሽታዎች ከፍተኛውን ቁጥር ይዘው እንደሚገኙ የተገለፀ ሲሆን፣ ጀርሞች መድኃኒቶችን የመቋቋም አቅም እንዲያዳብሩ የሚያደርጉ ዋና ዋና መንስኤዎች የታዘዘን መድኃኒት ሳይጨርሱ ማቋረጥ፣የመውሰጃ ሰዓትን ማዛባት፣ያለሀኪም ትዕዛዝ መድኃኒት ገዝቶ መውሰድ፣እና የሌላ ሰውን መድኃኒት "ያድናል" በሚል እሳቤ መውሰድ ዋነኞቹ መሆናቸው ተጠቅሷል።
ይህ አሠራር በበሽታዎች የመዳን ዕድልን ከመቀነሱም በላይ የሆስፒታል ቆይታንና የሕክምና ወጪን በከፍተኛ ሁኔታ እየጨመረው እንደሚገኝ አስረድተዋል።
ይህንን ችግር ለመከላከል ባለሥልጣን መሥሪያ ቤቱ ከጤና ሚኒስቴር ጋር በመሆን ባለፉት ሁለት ዓመታት "ሀገር አቀፍ የማህበረሰብ ፋርማሲ አስገዳጅ ደረጃ መመሪያ" ያወጣ ሲሆን፣ የአምስት ዓመት ስትራቴጂካዊ ዕቅዱን ባለፈው ግንቦት 2026 ዓ.ም ከወጣው የዓለም ጤና ድርጅት (WHO) የ10 ዓመት የAMR መከላከያ ዕቅድ ጋር የማስማማት ሥራ መሠራቱ ተረጋግጧል።
የኢትዮጵያ ፋርማሲስቶች ማኅበር (EPA) ከዩኬ የጤና ደኅንነት ኤጀንሲ (UKHSA)፣ ከዓለም አቀፍ የፋርማሲዩቲካል ፌዴሬሽን (FIP)፣ ከአፍሪካ ፋርማሲዩቲካል ፎረምና ከዩኒዶ (UNIDO) ጋር በመሆን የ"አንድ ጤና" (One Health) አካሄድን ለማጠናከር እየሠራ እንደሚገኝ ተገልጿል።
ችግሩን ለመከላከል መላው ማኅበረሰብ፣ የጤና ባለሙያዎች፣ ፖሊሲ አውጪዎችና በተለይም ሕዝብ ዘንድ የመድረስ ከፍተኛ አቅም ያላቸው መገናኛ ብዙኃን (ሚዲያዎች) የተቀናጀ ግንዛቤ በመፍጠር ረገድ ኃላፊነታቸውን እንዲወጡ ጥሪ ቀርቧል።
#fastmereja : የፀረ-ተህዋስያን መድኃኒቶች መላመድ ወይም መቋቋም (AMR) እያደረሰ ያለው ዘርፈ-ብዙ ጉዳት በአሁኑ ወቅት በዓለም አቀፍም ሆነ በሀገር አቀፍ ደረጃ በሰው፣ በእንስሳትና በአካባቢ ጤና እንዲሁም በኢኮኖሚ ላይ ከፍተኛ ስጋት መደቀኑ ተገለፀ።
ይህ የተገለጸው በአገር አቀፍ ደረጃ ለ14ኛ ጊዜ፣ በምስራቅ አፍሪካ ደግሞ ለመጀመሪያ ጊዜ የተከበረውን ብሔራዊ የአንቲማይክሮቢያል ግንዛቤ ቀንን አስመልክቶ በተዘጋጀው ሀገራዊና ዓለም አቀፋዊ መድረክ ላይ ነው።
የኢትዮጵያ የምግብና መድኃኒት ቁጥጥር ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር ወይዘሪት ሄራን ገርባ እንደገለፁት በአሁኑ ወቅት በዓለም ላይ በየዓመቱ ከ750 ሺህ በላይ ሰዎች በዚህ ችግር ሳቢያ ሕይወታቸውን እንደሚያጡ የተገለፀ ሲሆን አፋጣኝ እርምጃ ካልተወሰደ ግን እ.ኤ.አ በ2050 የሟቾች ቁጥር ወደ 10 ሚሊዮን ሊጠጋ እንደሚችልና በዓለም ኢኮኖሚ ላይም እስከ 10 ትሪሊዮን ዶላር (ከ2% እስከ 3%) ኪሳራ ሊያደርስ እንደሚችል እና ይህ የኢኮኖሚ ኪሳራ በተለይ በታዳጊ አገራት ላይ ከ5% በላይ ሊበልጥ እንደሚችል ተነግሯል።
በኢትዮጵያ አሁንም ተላላፊ በሽታዎች ከፍተኛውን ቁጥር ይዘው እንደሚገኙ የተገለፀ ሲሆን፣ ጀርሞች መድኃኒቶችን የመቋቋም አቅም እንዲያዳብሩ የሚያደርጉ ዋና ዋና መንስኤዎች የታዘዘን መድኃኒት ሳይጨርሱ ማቋረጥ፣የመውሰጃ ሰዓትን ማዛባት፣ያለሀኪም ትዕዛዝ መድኃኒት ገዝቶ መውሰድ፣እና የሌላ ሰውን መድኃኒት "ያድናል" በሚል እሳቤ መውሰድ ዋነኞቹ መሆናቸው ተጠቅሷል።
ይህ አሠራር በበሽታዎች የመዳን ዕድልን ከመቀነሱም በላይ የሆስፒታል ቆይታንና የሕክምና ወጪን በከፍተኛ ሁኔታ እየጨመረው እንደሚገኝ አስረድተዋል።
ይህንን ችግር ለመከላከል ባለሥልጣን መሥሪያ ቤቱ ከጤና ሚኒስቴር ጋር በመሆን ባለፉት ሁለት ዓመታት "ሀገር አቀፍ የማህበረሰብ ፋርማሲ አስገዳጅ ደረጃ መመሪያ" ያወጣ ሲሆን፣ የአምስት ዓመት ስትራቴጂካዊ ዕቅዱን ባለፈው ግንቦት 2026 ዓ.ም ከወጣው የዓለም ጤና ድርጅት (WHO) የ10 ዓመት የAMR መከላከያ ዕቅድ ጋር የማስማማት ሥራ መሠራቱ ተረጋግጧል።
የኢትዮጵያ ፋርማሲስቶች ማኅበር (EPA) ከዩኬ የጤና ደኅንነት ኤጀንሲ (UKHSA)፣ ከዓለም አቀፍ የፋርማሲዩቲካል ፌዴሬሽን (FIP)፣ ከአፍሪካ ፋርማሲዩቲካል ፎረምና ከዩኒዶ (UNIDO) ጋር በመሆን የ"አንድ ጤና" (One Health) አካሄድን ለማጠናከር እየሠራ እንደሚገኝ ተገልጿል።
ችግሩን ለመከላከል መላው ማኅበረሰብ፣ የጤና ባለሙያዎች፣ ፖሊሲ አውጪዎችና በተለይም ሕዝብ ዘንድ የመድረስ ከፍተኛ አቅም ያላቸው መገናኛ ብዙኃን (ሚዲያዎች) የተቀናጀ ግንዛቤ በመፍጠር ረገድ ኃላፊነታቸውን እንዲወጡ ጥሪ ቀርቧል።
2 months ago
የኢትዮጵያ ታላቅ ወዳጅ:
የፕሮፌሰር ኮሎኔል ኤንሪኮ ፒዬሮ ቦሲ መታሰቢያ
* ጣሊያናዊ ምሁር፣ የሰብአዊ መብት ተሟጋች ናቸው
* ባለቤታቸው ወይዘሮ ሳራ የማነ እና ከልጃቸው ካሌብ ጆርጂ ሌጋሲያቸውን ( Legacy ) ለማስቀጠል እየታተሩ ናቸው
#ethiopia | በአፍሪካና በኢትዮጵያ ለበርካታ ዓመታት በሕክምና ሙያቸው፣ በደራሲነታቸውና በሰብአዊ ድጋፍ ሥራዎቻቸው ደካማና ረዳት የሌላቸውን ወገኖች ሲረዱ የቆዩት ታዋቂው ጣሊያናዊ ምሁር ፕሮፌሰር ኮሎኔል ኤንሪኮ ፒዬሮ ቦሲ (ዶክተር) በተወለዱ በ81 ዓመታቸው ሰኔ 10 ቀን 2024 ዓ.ም. ተለይተውናል።
ፕሮፌሰሩ ለአርባ አምስት ዓመታት በዘለቀው ሙያዊ ሕይወታቸው በአርባ ሁለት የአፍሪካ ሀገራት እየተዘዋወሩ በበጎ ፈቃደኝነት የሕክምና አገልግሎት የሰጡ ሲሆን፣ በኦርቶፔዲክስ (የአጥንት) እና በዴርማቶሎጂ (የቆዳ) ሕክምና ስፔሻሊስት ነበሩ።
በሱዳን የሚገኘውን ትልቅ ሆስፒታል ጣሊያኖች በሚገነቡበት ወቅት ከፍተኛ የገንዘብ ፈንድ በማምጣት ረገድ የላቀ አስተዋጽኦ አበርክተዋል።
በሀገራችን ኢትዮጵያም ለሀያ ዓመታት ያህል ያገለገሉ ሲሆን፣ የአዳማ አጠቃላይ ሆስፒታልን በማቋቋም የመጀመሪያው ዳይሬክተር በመሆን ሰርተዋል።
በተጨማሪም በዳኑ ሆስፒታል፣ በአቤት ሆስፒታል ድንገተኛ አደጋ ክፍል በአጥንት ስፔሻሊስትነት የሰሩ ሲሆን፣ በየዓመቱ ከጣሊያን ወደ ወሊሶ ሆስፒታል እየመጡ ሰፊ የኦፕራሲዮን ሕክምና አገልግሎት በነፃ ይሰጡ ነበር።
ፕሮፌሰር ኤንሪኮ የሰውን ልጅ በዘር፣ በቋንቋ፣ በቆዳ ቀለምና በሃይማኖት የማይለዩ ፍፁም የሰብአዊነት ተምሳሌት ነበሩ። በአውሮፓ የኮሶቮ ጦርነት ወቅት የአንድ ዓመት ደሞዛቸውን በመተው በጦርነቱ መሃል በነፃ የሕክምና አገልግሎት የሰጡ ሲሆን፣ በኢትዮ-ኤርትራ ጦርነት ወቅትም በመጀመሪያዎቹ አምስት ጣሊያናውያን የሕክምና ባለሙያዎች ቡድን ውስጥ በመሆን በሄሊኮፕተር ወደ ስፍራው ያቀኑ ታላቅ ባለውለታ ናቸው።
በጣሊያን ሚላኖ "ናጋ" የተሰኘ የሕክምና ማዕከል በማቋቋምም አፍሪካውያንና የሌሎች ሀገራት ስደተኞችን፣ በተለይም የሕጋዊ ሰነድና የገንዘብ አቅም የሌላቸውን ወገኖች በነፃ ሲያክሙ ቆይተዋል።
ብዙዎች ስለ ሀገር ሲያነሱ "የአባት ሀገር" ወይም "የእናት ሀገር" ቢሉም፣ ፕሮፌሰሩ ግን ለኢትዮጵያ የነበራቸው ፍቅር ጥልቅ በመሆኑ ሁልጊዜም "የልጄ የካሌብ ሀገር" በማለት በኩራት ይገልጿት ነበር።
ስለ ኢትዮጵያ ታሪክ፣ ባህልና ወታደራዊ ታሪክ በርካታ ምርምሮችን ያደረጉት ፕሮፌሰሩ፣ በአጠቃላይ ከ46 በላይ መጻሕፍትን በኢንግሊዘኛና በጣሊያንኛ ቋንቋዎች አሳትመዋል።
ከእነዚህም መካከል "The History of Imperial Ethiopian Army" የተሰኘውና ለኢትዮጵያ ወታደራዊ ምርምር ማዕከል ያበረከቱት መጽሐፍ፣ "ደስታስ ይርስ ኤንድ ላይፍ 1892-1937" እና "Aethiopia la moneta Africana" የሚሉት ተጠቃሽ ናቸው። የቡና አመጣጥ ከኢትዮጵያ መሆኑን ለአለም ካስተዋወቁበት ስራቸው ባሻገር የዘመነ መሳፍንትን ፍፃሜ የሚያሳይ ታሪካዊ መጽሐፍ ይጠቀሳሉ።
እኝህ ታላቅ ምሁር ስኮላር፣ ዶክተር፣ የሚሊተሪ ኦፊሰር እና ደራሲ ብቻ ሳይሆኑ፣ በሚላኖ ካቶሊክ ዩኒቨርሲቲ "ትንሹ ልዑል" የተሰኘውን የሕጻናት መጽሐፍ በ55 ዓለም አቀፍ ቋንቋዎች በመተርጎም ያሳተሙ ተርጓሚና ድንቅ የቅብ ሥራዎችን ያበረከቱ ሰዓሊም ነበሩ።
ምንም እንኳን ሞት በድንገት ከሚወዷቸው ባለቤታቸው ወይዘሮ ሳራ የማነ እና ከልጃቸው ካሌብ ጆርጂ ቢለያቸውም፣ ያኖሩት ታላቅ አሻራ ግን ከመቃብር በላይ ሁሌም ሕያው ሆኖ ይኖራል።
ባለቤታቸውና ልጃቸው የፕሮፌሰሩን ውርስና ሌጋሲ ለማስቀጠል፣ እሳቸው ሳይታተሙ የተዉትንና ስለ ኢትዮጵያ ጉዳይ በአምስት መቶ አምስት መቶ ገጾች የተቀነበቡ ሁለት አዳዲስ መጻሕፍትን ለሕትመት ለማብቃት እየተንቀሳቀሱ ይገኛሉ።
ፕሮፌሰሩ ኢትዮጵያን የመወደዳቸው ምዕራፍ የተገለጠው፤ የተጀመረው በባለቤታቸውና በልጃቸው እንደሆነ ይናገሩ ነበር። በዚህ መሠረት ቤተሰቦቻቸው በኢትዮጵያ ምድር በስማቸው ሙዚየም ለመክፈት አልያም በእርሳቸው የተሰሩ ሥራዎችን እንዲሁም ልዩ ልዩ ቁሳቁሶችን ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ሙዚየም ለማበርከት ሰፊ እንቅስቃሴ ላይ ናቸው።
የፕሮፌሰር ኮሎኔል ኤንሪኮ ፒዬሮ ቦሲን ሕይወትና ሥራዎች ፤ ለአገርና ለሕዝብ ያበረከቱትን አስተዋጸኦ በክብር የሚዘክር ሥራ ከኢትዮጵያ ቅርስ ባለሥልጣን ይጠበቃል።
#ethiopiaheritage #italianscholar #enricopierobossi #ethiopianhistory #humanitarian #enricobossi #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
Ethiopia’s Great Friend:
In Memory of Professor Colonel Enrico Piero Bossi
Italian scholar and human rights advocate
His wife, Mrs. Sara Yemane, and their son, Caleb Giorgi, are working to preserve and continue his legacy.
#ethiopia | The renowned Italian scholar, Professor Colonel Enrico Piero Bossi (M.D.), who dedicated many years of his life in Africa and Ethiopia through his medical profession, authorship, and humanitarian activities, helping vulnerable and disadvantaged communities, passed away at the age of 81 on June 17, 2024.
During his distinguished 45-year professional career, Professor Bossi volunteered medical services across 42 African countries. He was a specialist in Orthopedics (bone and musculoskeletal medicine) and Dermatology (skin medicine).
He made a significant contribution to securing major funding for the construction of a large hospital in Sudan built by Italian organizations.
In Ethiopia, where he served for nearly twenty years, he played a key role in establishing Adama General Hospital and served as its first director.
Additionally, he worked as an orthopedic specialist at Danu Hospital and in the Emergency Department of Abet Hospital. Every year, he traveled from Italy to Woliso Hospital, where he provided extensive surgical services free of charge.
Professor Enrico was a true symbol of humanity, treating all people equally regardless of race, language, skin color, or religion. During the Kosovo War in Europe, he gave up an entire year’s salary to provide free medical services in the war zone. Likewise, during the Ethio-Eritrean War, he was among the first five Italian medical professionals who flew by helicopter to the conflict area to provide humanitarian assistance.
In Milan, Italy, he founded the medical center known as “NAGA,” where he provided free healthcare services to African immigrants and migrants from other countries, particularly those lacking legal documentation or financial means.
While many people refer to their homeland as their “fatherland” or “motherland,” Professor Bossi’s love for Ethiopia was so profound that he proudly referred to it as “the country of my son, Caleb.”
A dedicated researcher of Ethiopian history, culture, and military history, Professor Bossi authored and published more than 46 books in English and Italian.
Among his notable works are:
The History of Imperial Ethiopian Army
Destas Yirs and Life 1892–1937
Aethiopia la Moneta Africana
His work helped introduce Ethiopia’s role as the birthplace of coffee to the wider world. He also authored historical works documenting the end of the Era of the Princes (Zemene Mesafint).
Professor Bossi was not only a scholar, physician, military officer, and author, but also a translator and artist. At the Catholic University of Milan, he translated and published The Little Prince in 55 international languages and contributed remarkable artistic and illustrative works.
Although death unexpectedly separated him from his beloved wife, Mrs. Sara Yemane, and his son, Caleb Giorgi, the remarkable legacy he left behind will remain alive far beyond his grave.
To preserve Professor Bossi’s legacy, his wife and son are working to complete and publish two previously unpublished manuscripts. These extensive works, each consisting of approximately 500 pages, focus on Ethiopian subjects and were left unfinished by the professor.
The professor used to say that the chapter of his love for Ethiopia was revealed—and indeed began—with his wife and his child. Based on this, his family is actively working either to open a museum in Ethiopia bearing his name or to donate his works, along with various personal artifacts and items, to the Ethiopian National Museum.
It is hoped that the Ethiopian Heritage Authority will undertake initiatives to honor and commemorate Professor Colonel Enrico Piero Bossi’s life, work, and invaluable contributions to the nation and its people.
May his memory and contributions continue to inspire future generations.
#ethiopiaheritage #italianscholar #enricopierobossi #ethiopianhistory #humanitarian #enricobossi
የፕሮፌሰር ኮሎኔል ኤንሪኮ ፒዬሮ ቦሲ መታሰቢያ
* ጣሊያናዊ ምሁር፣ የሰብአዊ መብት ተሟጋች ናቸው
* ባለቤታቸው ወይዘሮ ሳራ የማነ እና ከልጃቸው ካሌብ ጆርጂ ሌጋሲያቸውን ( Legacy ) ለማስቀጠል እየታተሩ ናቸው
#ethiopia | በአፍሪካና በኢትዮጵያ ለበርካታ ዓመታት በሕክምና ሙያቸው፣ በደራሲነታቸውና በሰብአዊ ድጋፍ ሥራዎቻቸው ደካማና ረዳት የሌላቸውን ወገኖች ሲረዱ የቆዩት ታዋቂው ጣሊያናዊ ምሁር ፕሮፌሰር ኮሎኔል ኤንሪኮ ፒዬሮ ቦሲ (ዶክተር) በተወለዱ በ81 ዓመታቸው ሰኔ 10 ቀን 2024 ዓ.ም. ተለይተውናል።
ፕሮፌሰሩ ለአርባ አምስት ዓመታት በዘለቀው ሙያዊ ሕይወታቸው በአርባ ሁለት የአፍሪካ ሀገራት እየተዘዋወሩ በበጎ ፈቃደኝነት የሕክምና አገልግሎት የሰጡ ሲሆን፣ በኦርቶፔዲክስ (የአጥንት) እና በዴርማቶሎጂ (የቆዳ) ሕክምና ስፔሻሊስት ነበሩ።
በሱዳን የሚገኘውን ትልቅ ሆስፒታል ጣሊያኖች በሚገነቡበት ወቅት ከፍተኛ የገንዘብ ፈንድ በማምጣት ረገድ የላቀ አስተዋጽኦ አበርክተዋል።
በሀገራችን ኢትዮጵያም ለሀያ ዓመታት ያህል ያገለገሉ ሲሆን፣ የአዳማ አጠቃላይ ሆስፒታልን በማቋቋም የመጀመሪያው ዳይሬክተር በመሆን ሰርተዋል።
በተጨማሪም በዳኑ ሆስፒታል፣ በአቤት ሆስፒታል ድንገተኛ አደጋ ክፍል በአጥንት ስፔሻሊስትነት የሰሩ ሲሆን፣ በየዓመቱ ከጣሊያን ወደ ወሊሶ ሆስፒታል እየመጡ ሰፊ የኦፕራሲዮን ሕክምና አገልግሎት በነፃ ይሰጡ ነበር።
ፕሮፌሰር ኤንሪኮ የሰውን ልጅ በዘር፣ በቋንቋ፣ በቆዳ ቀለምና በሃይማኖት የማይለዩ ፍፁም የሰብአዊነት ተምሳሌት ነበሩ። በአውሮፓ የኮሶቮ ጦርነት ወቅት የአንድ ዓመት ደሞዛቸውን በመተው በጦርነቱ መሃል በነፃ የሕክምና አገልግሎት የሰጡ ሲሆን፣ በኢትዮ-ኤርትራ ጦርነት ወቅትም በመጀመሪያዎቹ አምስት ጣሊያናውያን የሕክምና ባለሙያዎች ቡድን ውስጥ በመሆን በሄሊኮፕተር ወደ ስፍራው ያቀኑ ታላቅ ባለውለታ ናቸው።
በጣሊያን ሚላኖ "ናጋ" የተሰኘ የሕክምና ማዕከል በማቋቋምም አፍሪካውያንና የሌሎች ሀገራት ስደተኞችን፣ በተለይም የሕጋዊ ሰነድና የገንዘብ አቅም የሌላቸውን ወገኖች በነፃ ሲያክሙ ቆይተዋል።
ብዙዎች ስለ ሀገር ሲያነሱ "የአባት ሀገር" ወይም "የእናት ሀገር" ቢሉም፣ ፕሮፌሰሩ ግን ለኢትዮጵያ የነበራቸው ፍቅር ጥልቅ በመሆኑ ሁልጊዜም "የልጄ የካሌብ ሀገር" በማለት በኩራት ይገልጿት ነበር።
ስለ ኢትዮጵያ ታሪክ፣ ባህልና ወታደራዊ ታሪክ በርካታ ምርምሮችን ያደረጉት ፕሮፌሰሩ፣ በአጠቃላይ ከ46 በላይ መጻሕፍትን በኢንግሊዘኛና በጣሊያንኛ ቋንቋዎች አሳትመዋል።
ከእነዚህም መካከል "The History of Imperial Ethiopian Army" የተሰኘውና ለኢትዮጵያ ወታደራዊ ምርምር ማዕከል ያበረከቱት መጽሐፍ፣ "ደስታስ ይርስ ኤንድ ላይፍ 1892-1937" እና "Aethiopia la moneta Africana" የሚሉት ተጠቃሽ ናቸው። የቡና አመጣጥ ከኢትዮጵያ መሆኑን ለአለም ካስተዋወቁበት ስራቸው ባሻገር የዘመነ መሳፍንትን ፍፃሜ የሚያሳይ ታሪካዊ መጽሐፍ ይጠቀሳሉ።
እኝህ ታላቅ ምሁር ስኮላር፣ ዶክተር፣ የሚሊተሪ ኦፊሰር እና ደራሲ ብቻ ሳይሆኑ፣ በሚላኖ ካቶሊክ ዩኒቨርሲቲ "ትንሹ ልዑል" የተሰኘውን የሕጻናት መጽሐፍ በ55 ዓለም አቀፍ ቋንቋዎች በመተርጎም ያሳተሙ ተርጓሚና ድንቅ የቅብ ሥራዎችን ያበረከቱ ሰዓሊም ነበሩ።
ምንም እንኳን ሞት በድንገት ከሚወዷቸው ባለቤታቸው ወይዘሮ ሳራ የማነ እና ከልጃቸው ካሌብ ጆርጂ ቢለያቸውም፣ ያኖሩት ታላቅ አሻራ ግን ከመቃብር በላይ ሁሌም ሕያው ሆኖ ይኖራል።
ባለቤታቸውና ልጃቸው የፕሮፌሰሩን ውርስና ሌጋሲ ለማስቀጠል፣ እሳቸው ሳይታተሙ የተዉትንና ስለ ኢትዮጵያ ጉዳይ በአምስት መቶ አምስት መቶ ገጾች የተቀነበቡ ሁለት አዳዲስ መጻሕፍትን ለሕትመት ለማብቃት እየተንቀሳቀሱ ይገኛሉ።
ፕሮፌሰሩ ኢትዮጵያን የመወደዳቸው ምዕራፍ የተገለጠው፤ የተጀመረው በባለቤታቸውና በልጃቸው እንደሆነ ይናገሩ ነበር። በዚህ መሠረት ቤተሰቦቻቸው በኢትዮጵያ ምድር በስማቸው ሙዚየም ለመክፈት አልያም በእርሳቸው የተሰሩ ሥራዎችን እንዲሁም ልዩ ልዩ ቁሳቁሶችን ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ሙዚየም ለማበርከት ሰፊ እንቅስቃሴ ላይ ናቸው።
የፕሮፌሰር ኮሎኔል ኤንሪኮ ፒዬሮ ቦሲን ሕይወትና ሥራዎች ፤ ለአገርና ለሕዝብ ያበረከቱትን አስተዋጸኦ በክብር የሚዘክር ሥራ ከኢትዮጵያ ቅርስ ባለሥልጣን ይጠበቃል።
#ethiopiaheritage #italianscholar #enricopierobossi #ethiopianhistory #humanitarian #enricobossi #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
Ethiopia’s Great Friend:
In Memory of Professor Colonel Enrico Piero Bossi
Italian scholar and human rights advocate
His wife, Mrs. Sara Yemane, and their son, Caleb Giorgi, are working to preserve and continue his legacy.
#ethiopia | The renowned Italian scholar, Professor Colonel Enrico Piero Bossi (M.D.), who dedicated many years of his life in Africa and Ethiopia through his medical profession, authorship, and humanitarian activities, helping vulnerable and disadvantaged communities, passed away at the age of 81 on June 17, 2024.
During his distinguished 45-year professional career, Professor Bossi volunteered medical services across 42 African countries. He was a specialist in Orthopedics (bone and musculoskeletal medicine) and Dermatology (skin medicine).
He made a significant contribution to securing major funding for the construction of a large hospital in Sudan built by Italian organizations.
In Ethiopia, where he served for nearly twenty years, he played a key role in establishing Adama General Hospital and served as its first director.
Additionally, he worked as an orthopedic specialist at Danu Hospital and in the Emergency Department of Abet Hospital. Every year, he traveled from Italy to Woliso Hospital, where he provided extensive surgical services free of charge.
Professor Enrico was a true symbol of humanity, treating all people equally regardless of race, language, skin color, or religion. During the Kosovo War in Europe, he gave up an entire year’s salary to provide free medical services in the war zone. Likewise, during the Ethio-Eritrean War, he was among the first five Italian medical professionals who flew by helicopter to the conflict area to provide humanitarian assistance.
In Milan, Italy, he founded the medical center known as “NAGA,” where he provided free healthcare services to African immigrants and migrants from other countries, particularly those lacking legal documentation or financial means.
While many people refer to their homeland as their “fatherland” or “motherland,” Professor Bossi’s love for Ethiopia was so profound that he proudly referred to it as “the country of my son, Caleb.”
A dedicated researcher of Ethiopian history, culture, and military history, Professor Bossi authored and published more than 46 books in English and Italian.
Among his notable works are:
The History of Imperial Ethiopian Army
Destas Yirs and Life 1892–1937
Aethiopia la Moneta Africana
His work helped introduce Ethiopia’s role as the birthplace of coffee to the wider world. He also authored historical works documenting the end of the Era of the Princes (Zemene Mesafint).
Professor Bossi was not only a scholar, physician, military officer, and author, but also a translator and artist. At the Catholic University of Milan, he translated and published The Little Prince in 55 international languages and contributed remarkable artistic and illustrative works.
Although death unexpectedly separated him from his beloved wife, Mrs. Sara Yemane, and his son, Caleb Giorgi, the remarkable legacy he left behind will remain alive far beyond his grave.
To preserve Professor Bossi’s legacy, his wife and son are working to complete and publish two previously unpublished manuscripts. These extensive works, each consisting of approximately 500 pages, focus on Ethiopian subjects and were left unfinished by the professor.
The professor used to say that the chapter of his love for Ethiopia was revealed—and indeed began—with his wife and his child. Based on this, his family is actively working either to open a museum in Ethiopia bearing his name or to donate his works, along with various personal artifacts and items, to the Ethiopian National Museum.
It is hoped that the Ethiopian Heritage Authority will undertake initiatives to honor and commemorate Professor Colonel Enrico Piero Bossi’s life, work, and invaluable contributions to the nation and its people.
May his memory and contributions continue to inspire future generations.
#ethiopiaheritage #italianscholar #enricopierobossi #ethiopianhistory #humanitarian #enricobossi
3 months ago
79ኛዉ የዓለም ጤና ጉባኤ በስዊዘርላንድ ጄኔቫ እየተካሄደ ይገኛል #wha79
_____________
በጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ የተመራዉ የኢትዮጵያ ልዑካን ቡድን በጄኔቫ እየተካሄደ በለዉ 79ኛዉ የዓለም ጤና ጉባኤ ላይ እየተሳተፈ ይገኛል።
በጉባኤዉ ላይ ንግግር ያደረጉት የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ በቅርቡ ይፋ የሆነዉ የህብረተሰብ ጤና ዳሰሳ ጥናት ግኝት መሰረት ኢትዮጵያ የእናቶችና ህጻናት ሞትን በመቀነስ ረገድ አመርቂ ዉጤት ማስመዝገቧን በመግለጽ በቀጣይም አለም አቀፍ የጤና ተደራሽነትን በማረጋገጥ ለመጀመሪያ ደረጃ ጤና ክብካቤ ከፍተኛ ትኩረት ተሰጥቶ ጠንካራ የጤና ስርዓት እንዲፈጠር በትጋት እንደሚሰራ አጽንኦት በመስጠት ተናግረዋል።
በመላዉ ህብረተሰብ ተሳትፎና የሚመለከታቸዉ ባለድርሻ አካላት ቅንጅት እንዲሁም የጤና ባለሙያዉን ተነሳሽነትና ተጠቃሚነት በማረጋገጥ የእናቶችና ህጸናት ጤናን በቀጣይነት ማሻሻል፣ ተላላፊና ተላላፊ ያልሆኑ በሽታዎችን መከላከልና መቆጣጠር፣ በዘመናዊ ቴክኖሎጂ በመታገዝ ጥራት ያለዉ የጤና አገልግሎት ተደራሽ እንዲሆን በትኩረት እንደሚሰራ የገለጹት ሚኒስትሯ ኢትዮጵያ ቀጣይነት ያለዉ የጤና ልማት ግቦችን ለማሳካት ከዓለም ጤና ድርጅት፣ ከአፍርካ ህብረት፣ ከሀገራት፣ ከሀገር በቀልና አለም አቀፍ አጋር ድርጅቶች እንዲሁም ሁሉም ባለድርሻ አካላት ጋር በቅንጅት ለመስራት ቁርጠኛ መሆኗን ገልጸዋል።
The 79th World Health Assembly is being held in Geneva, Switzerland
______________
The Ethiopian delegation led by Health Minister Dr. Mekdes Daba is participating in the 79th World Health Assembly being held in Geneva.
Health Minister Dr. Mekdes Daba, who made a speech at the assembly, stated that according to the recently released public health survey findings, Ethiopia has recorded encouraging results in reducing maternal and child mortality, and emphasized that in the future, by ensuring universal health coverage, high attention will be given to primary health care to diligently work towards creating a strong health system.
The Minister stated that focus will be given to continuously improving maternal and child health through the participation of the entire community and the coordination of relevant stakeholders, as well as by ensuring the motivation and benefit of health professionals, and preventing and controlling communicable and non-communicable diseases, and making quality health services accessible with the help of modern technology: also expressed that Ethiopia is committed to working in coordination with the World Health Organization, the African Union, countries, local and international partner organizations, as well as all stakeholders to achieve the sustainable health development goals.
_____________
በጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ የተመራዉ የኢትዮጵያ ልዑካን ቡድን በጄኔቫ እየተካሄደ በለዉ 79ኛዉ የዓለም ጤና ጉባኤ ላይ እየተሳተፈ ይገኛል።
በጉባኤዉ ላይ ንግግር ያደረጉት የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ በቅርቡ ይፋ የሆነዉ የህብረተሰብ ጤና ዳሰሳ ጥናት ግኝት መሰረት ኢትዮጵያ የእናቶችና ህጻናት ሞትን በመቀነስ ረገድ አመርቂ ዉጤት ማስመዝገቧን በመግለጽ በቀጣይም አለም አቀፍ የጤና ተደራሽነትን በማረጋገጥ ለመጀመሪያ ደረጃ ጤና ክብካቤ ከፍተኛ ትኩረት ተሰጥቶ ጠንካራ የጤና ስርዓት እንዲፈጠር በትጋት እንደሚሰራ አጽንኦት በመስጠት ተናግረዋል።
በመላዉ ህብረተሰብ ተሳትፎና የሚመለከታቸዉ ባለድርሻ አካላት ቅንጅት እንዲሁም የጤና ባለሙያዉን ተነሳሽነትና ተጠቃሚነት በማረጋገጥ የእናቶችና ህጸናት ጤናን በቀጣይነት ማሻሻል፣ ተላላፊና ተላላፊ ያልሆኑ በሽታዎችን መከላከልና መቆጣጠር፣ በዘመናዊ ቴክኖሎጂ በመታገዝ ጥራት ያለዉ የጤና አገልግሎት ተደራሽ እንዲሆን በትኩረት እንደሚሰራ የገለጹት ሚኒስትሯ ኢትዮጵያ ቀጣይነት ያለዉ የጤና ልማት ግቦችን ለማሳካት ከዓለም ጤና ድርጅት፣ ከአፍርካ ህብረት፣ ከሀገራት፣ ከሀገር በቀልና አለም አቀፍ አጋር ድርጅቶች እንዲሁም ሁሉም ባለድርሻ አካላት ጋር በቅንጅት ለመስራት ቁርጠኛ መሆኗን ገልጸዋል።
The 79th World Health Assembly is being held in Geneva, Switzerland
______________
The Ethiopian delegation led by Health Minister Dr. Mekdes Daba is participating in the 79th World Health Assembly being held in Geneva.
Health Minister Dr. Mekdes Daba, who made a speech at the assembly, stated that according to the recently released public health survey findings, Ethiopia has recorded encouraging results in reducing maternal and child mortality, and emphasized that in the future, by ensuring universal health coverage, high attention will be given to primary health care to diligently work towards creating a strong health system.
The Minister stated that focus will be given to continuously improving maternal and child health through the participation of the entire community and the coordination of relevant stakeholders, as well as by ensuring the motivation and benefit of health professionals, and preventing and controlling communicable and non-communicable diseases, and making quality health services accessible with the help of modern technology: also expressed that Ethiopia is committed to working in coordination with the World Health Organization, the African Union, countries, local and international partner organizations, as well as all stakeholders to achieve the sustainable health development goals.
3 months ago
ኢትዮጵያ እንደ ዓለም ጤና ጉባኤ ያሉ አለም አቀፍ መድረኮችን በመጠቀም የጤና ዲፕሎማሲን በማጠናከር ላይ ትገኛለች - የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ
በጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ የተመራዉ የኢትዮጵያ ልዑክ ቡድን በ79 ነኛዉ የዓለም ጤና ጉባኤ ላይ ለመሳተፍ ስዊዘርላንድ ጄኔቫ ገብቷል።
ዶ/ር መቅደስ ለልዑካን ቡድኑ ኦሪየንቴሽን በሰጡት መድረክ እንደገለጹት ኢትዮጵያ በተለይም እንደ የዓለም ጤና ጉባኤ ያሉ አለም አቀፍ መድረኮችን በመጠቀም የጤና ዲፕሎማሲን በማጠናከር ላይ ትገኛለች ብለዋል።
ኢትዮጵያ የዓለም ጤና ድርጅት አባል ሀገር እንደመሆኗ በጉባኤዉ በሚወሰኑ ዉሳኔዎችና ቀጣይ ስራዎች የራሷን ድርሻ እንደምትወጣ ዶ/ር መቅደስ ተናግረዋል።
ወቅታዊ የኢቦላና ሀንታ ቫይረስ ሁኔታን ጨምሮ ሌሎች የዓለማችን ስጋት የሆኑ ወርሽኞችን መከላከልና መቆጣጠር በዋናነት በጉባኤዉ ቀርበዉ ዉይይት እንደሚደረግበት ይጠበቃል።
ከጉኤዉ ቀደም ብለዉ የዎክ ዘ ቶክ (Walk the Talk) ፕሮግራም የተካሄደ ሲሆን 79 ነኛው የዓለም ጤና ጉባኤ ከግንቦት 10-15 /2018 ዓ.ም በስዊዘርላድ ጄኔቫ እንደሚካሄድ ከወጣዉ ፕሮግራም ማወቅ ተችሏል።
"Ethiopia is strengthening health diplomacy by using international forums such as the World Health Assembly" - Health Minister Dr. Mekdes Daba
____________
The Ethiopian delegation led by Health Minister Dr. Mekdes Daba has arrived in Geneva, Switzerland to participate in the 79th World Health Assembly.
Dr. Mekdes, during the orientation forum she gave to the delegation, stated that Ethiopia is strengthening health diplomacy particularly by using international forums such as the World Health Assembly.
Dr. Mekdes said that as Ethiopia is a member state of the World Health Organization, it will play its own role in the decisions and future works to be decided at the assembly.
Preventing and controlling other world-threatening pandemics, including the current Ebola and Hanta virus situation, is mainly expected to be presented and discussed at the assembly.
Prior to the assembly, the Walk the Talk program was held, and it was possible to know from the released program that the 79th World Health Assembly will be held from May 18-23 / 2026 in Geneva, Switzerland.
በጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ የተመራዉ የኢትዮጵያ ልዑክ ቡድን በ79 ነኛዉ የዓለም ጤና ጉባኤ ላይ ለመሳተፍ ስዊዘርላንድ ጄኔቫ ገብቷል።
ዶ/ር መቅደስ ለልዑካን ቡድኑ ኦሪየንቴሽን በሰጡት መድረክ እንደገለጹት ኢትዮጵያ በተለይም እንደ የዓለም ጤና ጉባኤ ያሉ አለም አቀፍ መድረኮችን በመጠቀም የጤና ዲፕሎማሲን በማጠናከር ላይ ትገኛለች ብለዋል።
ኢትዮጵያ የዓለም ጤና ድርጅት አባል ሀገር እንደመሆኗ በጉባኤዉ በሚወሰኑ ዉሳኔዎችና ቀጣይ ስራዎች የራሷን ድርሻ እንደምትወጣ ዶ/ር መቅደስ ተናግረዋል።
ወቅታዊ የኢቦላና ሀንታ ቫይረስ ሁኔታን ጨምሮ ሌሎች የዓለማችን ስጋት የሆኑ ወርሽኞችን መከላከልና መቆጣጠር በዋናነት በጉባኤዉ ቀርበዉ ዉይይት እንደሚደረግበት ይጠበቃል።
ከጉኤዉ ቀደም ብለዉ የዎክ ዘ ቶክ (Walk the Talk) ፕሮግራም የተካሄደ ሲሆን 79 ነኛው የዓለም ጤና ጉባኤ ከግንቦት 10-15 /2018 ዓ.ም በስዊዘርላድ ጄኔቫ እንደሚካሄድ ከወጣዉ ፕሮግራም ማወቅ ተችሏል።
"Ethiopia is strengthening health diplomacy by using international forums such as the World Health Assembly" - Health Minister Dr. Mekdes Daba
____________
The Ethiopian delegation led by Health Minister Dr. Mekdes Daba has arrived in Geneva, Switzerland to participate in the 79th World Health Assembly.
Dr. Mekdes, during the orientation forum she gave to the delegation, stated that Ethiopia is strengthening health diplomacy particularly by using international forums such as the World Health Assembly.
Dr. Mekdes said that as Ethiopia is a member state of the World Health Organization, it will play its own role in the decisions and future works to be decided at the assembly.
Preventing and controlling other world-threatening pandemics, including the current Ebola and Hanta virus situation, is mainly expected to be presented and discussed at the assembly.
Prior to the assembly, the Walk the Talk program was held, and it was possible to know from the released program that the 79th World Health Assembly will be held from May 18-23 / 2026 in Geneva, Switzerland.
3 months ago
በጤና አገልግሎት ማስታወቂያዎች ላይ የሕመምተኞችን ምስክርነት መጠቀም ተከለከለ
#ethiopia | የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር ባወጣው አዲስ መመሪያ መሠረት በኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኙ የሕክምና ተቋማት ከዚህ በኋላ በሚያወጧቸው ማስታወቂያዎች ላይ የሕመምተኞችን የሕክምና ምስክርነት ማካተት እንዳይችሉ እገዳ ተጣለ።
ይህ የጤና አገልግሎት ማስታወቂያ አዘገጃጀትና ሥርጭት መመሪያ ቁጥር 1134/2018 ተገቢ ያልሆኑ የማስታወቂያ አሠራሮች በኅብረተሰቡ ዘንድ የተሳሳተ ግንዛቤ እየፈጠሩ በመሆኑ የሕዝብን የሥነምግባርና የባህል እሴቶችን ለመጠበቅ የወጣ ነው።
መመሪያው በቴሌቪዥን፣ በራዲዮ፣ በማኅበራዊ ሚዲያ፣ በድረገጾች፣ በቢልቦርዶችና በታተሙ ቁሳቁሶች ላይ የሚወጡ ማስታወቂያዎችን በሙሉ ይመለከታል።
አዲሱ ሕግ በጤና ማስታወቂያዎች ላይ የሚሳተፉ ሰዎች በሙሉ አገልግሎቱን በትክክል ያገኙ መሆን እንዳለባቸውና አስቀድመው በጽሑፍ ስምምነት መስጠት እንዳለባቸው ያስገድዳል።
ተሳታፊዎቹ ሕፃናት፣ የአእምሮ ጤና እክል ያለባቸው ወይም በራሳቸው መወሰን የማይችሉ ወገኖች ከሆኑ ደግሞ ከወላጅ ወይም ከሕጋዊ አሳዳጊ የጽሑፍ ፈቃድ ማግኘት ግዴታ ሆኗል።
ይህንን ድንጋጌ በመጣስ ያለፍቃድ ወይም አገልግሎቱን ያላገኘን ሰው ምስክር አድርጎ የተጠቀመ ተቋም ከ20 ሺሕ እስከ 50 ሺሕ ብር፣ እንዲሁም ሕፃናትንና ውሳኔ መስጠት የማይችሉ ሰዎችን ያለ ሕጋዊ ፈቃድ ያሳተፈ ተቋም እስከ 100 ሺሕ ብር የሚደርስ የገንዘብ መቀጮ ይጠብቀዋል።
የተጣለውን አስተዳደራዊ ቅጣት በሦስት ወር ውስጥ የማይከፍሉ ተቋማት የብቃት ማረጋገጫ ምስክር ወረቀታቸው እንዲታገድ ይደረጋል።
በተጨማሪም መመሪያው ለማስታወቂያ አሰራጮች እና ለሚዲያ ተቋማት አዲስ ኃላፊነት ጥሏል።
ማስታወቂያዎችን የሚያስተላልፉ አካላት ይዘቱ መመሪያውን ያሟላ እና ትክክለኛ መሆኑን የማረጋገጥ ግዴታ ያለባቸው ሲሆን፣ ሕጉን የጣሰ ማስታወቂያ ያስተላለፈ የሚዲያ ተቋም ወይም የማኅበራዊ ሚዲያ ገጽ ከ10 ሺሕ እስከ 30 ሺሕ ብር ሊቀጣ ይችላል።
ይህ ክልከላ በብዙኃን መገናኛዎች፣ በትራንስፖርት ላይ በሚለጠፉ፣ በሹራቦች፣ በራሪ ወረቀቶችና በቢልቦርዶች ላይ የሚወጡ ማስታወቂያዎችንም ይጨምራል።
ማስታወቂያዎች የሀገሪቱን የጤና ፖሊሲ ያከበሩ፣ ከልክ ያለፈ የሙያ ቃላትን የማያበዙና ለሕዝብ ግልጽ በሆነ ቋንቋ የሚዘጋጁ መሆን አለባቸው።
በተለይም የመጀመሪያው ምርጫ፣ የሁሉም ምርጫ እና የመሳሰሉ አባባሎችን መጠቀም ሙሉ በሙሉ የተከለከለ ሲሆን፣ ተቋማት ከሌሎች የተሻሉ እንደሆኑ አድርገው ማቅረብ ወይም የእነሱ ባለሙያዎች ብቻ ልዩ ችሎታ እንዳላቸው አድርገው መናገር አይችሉም።
እንዲሁም ከአንድ ተቋም ሕክምና ካላገኙ አደጋ ሊገጥም እንደሚችል የሚያስፈራሩ ወይም በስሜት ላይ የሚያሴሩ የማስታወቂያ ይዘቶች የተከለከሉ ሲሆን፣ ተቋማት ያገኟቸውን ሽልማቶች በማስታወቂያ ላይ ማካተት የሚችሉት የሽልማቱን ዘመን፣ ምክንያቱንና ሰጪውን አካል በትክክል ሲገልጹ ብቻ መሆኑ ተደንግጓል።
#health #ministryofhealth #law #media #advertising #directive #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር ባወጣው አዲስ መመሪያ መሠረት በኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኙ የሕክምና ተቋማት ከዚህ በኋላ በሚያወጧቸው ማስታወቂያዎች ላይ የሕመምተኞችን የሕክምና ምስክርነት ማካተት እንዳይችሉ እገዳ ተጣለ።
ይህ የጤና አገልግሎት ማስታወቂያ አዘገጃጀትና ሥርጭት መመሪያ ቁጥር 1134/2018 ተገቢ ያልሆኑ የማስታወቂያ አሠራሮች በኅብረተሰቡ ዘንድ የተሳሳተ ግንዛቤ እየፈጠሩ በመሆኑ የሕዝብን የሥነምግባርና የባህል እሴቶችን ለመጠበቅ የወጣ ነው።
መመሪያው በቴሌቪዥን፣ በራዲዮ፣ በማኅበራዊ ሚዲያ፣ በድረገጾች፣ በቢልቦርዶችና በታተሙ ቁሳቁሶች ላይ የሚወጡ ማስታወቂያዎችን በሙሉ ይመለከታል።
አዲሱ ሕግ በጤና ማስታወቂያዎች ላይ የሚሳተፉ ሰዎች በሙሉ አገልግሎቱን በትክክል ያገኙ መሆን እንዳለባቸውና አስቀድመው በጽሑፍ ስምምነት መስጠት እንዳለባቸው ያስገድዳል።
ተሳታፊዎቹ ሕፃናት፣ የአእምሮ ጤና እክል ያለባቸው ወይም በራሳቸው መወሰን የማይችሉ ወገኖች ከሆኑ ደግሞ ከወላጅ ወይም ከሕጋዊ አሳዳጊ የጽሑፍ ፈቃድ ማግኘት ግዴታ ሆኗል።
ይህንን ድንጋጌ በመጣስ ያለፍቃድ ወይም አገልግሎቱን ያላገኘን ሰው ምስክር አድርጎ የተጠቀመ ተቋም ከ20 ሺሕ እስከ 50 ሺሕ ብር፣ እንዲሁም ሕፃናትንና ውሳኔ መስጠት የማይችሉ ሰዎችን ያለ ሕጋዊ ፈቃድ ያሳተፈ ተቋም እስከ 100 ሺሕ ብር የሚደርስ የገንዘብ መቀጮ ይጠብቀዋል።
የተጣለውን አስተዳደራዊ ቅጣት በሦስት ወር ውስጥ የማይከፍሉ ተቋማት የብቃት ማረጋገጫ ምስክር ወረቀታቸው እንዲታገድ ይደረጋል።
በተጨማሪም መመሪያው ለማስታወቂያ አሰራጮች እና ለሚዲያ ተቋማት አዲስ ኃላፊነት ጥሏል።
ማስታወቂያዎችን የሚያስተላልፉ አካላት ይዘቱ መመሪያውን ያሟላ እና ትክክለኛ መሆኑን የማረጋገጥ ግዴታ ያለባቸው ሲሆን፣ ሕጉን የጣሰ ማስታወቂያ ያስተላለፈ የሚዲያ ተቋም ወይም የማኅበራዊ ሚዲያ ገጽ ከ10 ሺሕ እስከ 30 ሺሕ ብር ሊቀጣ ይችላል።
ይህ ክልከላ በብዙኃን መገናኛዎች፣ በትራንስፖርት ላይ በሚለጠፉ፣ በሹራቦች፣ በራሪ ወረቀቶችና በቢልቦርዶች ላይ የሚወጡ ማስታወቂያዎችንም ይጨምራል።
ማስታወቂያዎች የሀገሪቱን የጤና ፖሊሲ ያከበሩ፣ ከልክ ያለፈ የሙያ ቃላትን የማያበዙና ለሕዝብ ግልጽ በሆነ ቋንቋ የሚዘጋጁ መሆን አለባቸው።
በተለይም የመጀመሪያው ምርጫ፣ የሁሉም ምርጫ እና የመሳሰሉ አባባሎችን መጠቀም ሙሉ በሙሉ የተከለከለ ሲሆን፣ ተቋማት ከሌሎች የተሻሉ እንደሆኑ አድርገው ማቅረብ ወይም የእነሱ ባለሙያዎች ብቻ ልዩ ችሎታ እንዳላቸው አድርገው መናገር አይችሉም።
እንዲሁም ከአንድ ተቋም ሕክምና ካላገኙ አደጋ ሊገጥም እንደሚችል የሚያስፈራሩ ወይም በስሜት ላይ የሚያሴሩ የማስታወቂያ ይዘቶች የተከለከሉ ሲሆን፣ ተቋማት ያገኟቸውን ሽልማቶች በማስታወቂያ ላይ ማካተት የሚችሉት የሽልማቱን ዘመን፣ ምክንያቱንና ሰጪውን አካል በትክክል ሲገልጹ ብቻ መሆኑ ተደንግጓል።
#health #ministryofhealth #law #media #advertising #directive #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
3 months ago
ደም መፍሰስን የሚቀንስ የሌዘር ቀዶ ሕክምና ቴክኖሎጂ በአራዳ የህክምና ማዕከል በይፋ ተጀመረ!
#fastmereja :በአዲስ አበባ ከተማ ለሁለት አስርት ዓመታት የሕክምና አገልግሎት ሲሰጥ የቆየው የአራዳ ሕክምና ማዕከል (አራዳ ጊዮርጊስ ጠቅላላ ሆስፒታል)፣ 20ኛ ዓመት የምስረታ በዓሉን በዛሬው ዕለት በተለያዩ ኩነቶች አክብሯል።
ማዕከሉ በምስረታ በዓሉ ዕለት በዘርፉ ያለውን የአገልግሎት እጥረት ይቀርፋል የተባለለትን የጆሮ፣ አፍንጫ እና ጉሮሮ (ENT) ከፍተኛ ስፔሻላይዝድ ክሊኒክ በዛሬዉ እለት በይፋ መርቆ አገልግሎት አስጀምሯል።
የማዕከሉ መስራችና ስራ አስኪያጅ አቶ ነጋ ገብረሚካኤል በምረቃው ሥነ-ሥርዓት ላይ እንደገለጹት፤ ተቋሙ በ1998 ዓ.ም በትንሽ ክሊኒክ ደረጃ ጉዞውን የጀመረ ቢሆንም፣ ባለፉት 20 ዓመታት ውስጥ ከ400 ሺህ በላይ ለሚሆኑ ዜጎች የሕክምና አገልግሎት ተደራሽ ማድረግ መቻሉን ገልፀዋል።
ተቋሙ ከሕክምናው ጎን ለጎን በጤና ባለሙያዎች ስልጠና ላይ በመሰማራትም እስካሁን ከ3,500 በላይ ነርሶችንና የላቦራቶሪ ባለሙያዎችን አሰልጥኖ ለሀገሪቱ የጤና ዘርፍ ማበርከቱ ተገልጿል።
ዛሬ በይፋ የተመረቀው ከፍተኛ የጆሮ፣ አፍንጫ እና ጉሮሮ (ENT) ስፔሻላይዝድ ክሊኒክ፣ በአዲስ አበባ ከተማ ውስጥ ይህን ልዩ አገልግሎት ከሚሰጡ ጥቂት (አምስት) ተቋማት አንዱ እንዲሆን አድርጎታል፡፡
ክሊኒኩ በዘርፉ አዲስ የሆነውን የሌዘር ማሽን (Laser Machine) በመጠቀም ደም መፍሰስን የሚቀንስ እና ስቃይ የሌለው ቀዶ ሕክምና መስጠት የጀመረ ሲሆን፣ በተጨማሪም አዲስ ለተወለዱ ሕፃናት የመስማት ችሎታ ምርመራ (Audiology) እና የስፒች ቴራፒ አገልግሎቶችን ያካተተ መሆኑ ተጠቁሟል።
ማዕከሉ የ20ኛ ዓመት የምስረታ በዓሉን በማስመልከት በርካታ የማኅበራዊ ኃላፊነት ተግባራትን እያከናወነ የሚገኝ ሲሆን በመንግሥት ሆስፒታሎች ረጅም የቀጠሮ ዝርዝር ውስጥ የነበሩ 20 ሕፃናትን በነፃ ቀዶ ጥገና ማድረግ፣ ለአረጋውያን ዘመናዊ የጆሮ ምርመራ (Endoscopy and Audiometry) በነፃ መስጠት፣ እንዲሁም ለአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሲቪል ሰርቪስ ሠራተኞች ነፃ የ ENT ምርመራ ማከናወን ይገኙበታል።
በተጨማሪም ማዕከሉ በቀጣይ አገልግሎቱን ሙሉ በሙሉ ወደ ዲጂታል (Digital Health) የመቀየር ራዕይ የሰነቀ ሲሆን ለኩላሊት እጥበት (Dialysis) እና ለካንሰር ሕክምና የሚውል ቦታ ከመንግሥት ጋር በመነጋገር ላይ መሆናቸውንና አገልግሎቶቹን በቅርቡ ለመጀመር ማቀዳቸውን በእለቱ ተገልጿል።
በመጨረሻም ላለፉት 20 ዓመታት በማዕከሉ ነፃ ሕክምና ሲደረግላቸው የቆዩ ታካሚዎች ምስጋናቸዉን ያቀረቡ ሲሆን፣ማዕከሉ ከሕክምና አገልግሎቱ ጎን ለጎን ከዩኤስ ኤይድ (USAID) ጋር በመተባበር በኤች አይ ቪ (HIV) ምርመራና በበጎ አድራጎት ስራዎች ላይ በስፋት ሲሳተፍ መቆየቱ ተገልጿል።
#fastmereja :በአዲስ አበባ ከተማ ለሁለት አስርት ዓመታት የሕክምና አገልግሎት ሲሰጥ የቆየው የአራዳ ሕክምና ማዕከል (አራዳ ጊዮርጊስ ጠቅላላ ሆስፒታል)፣ 20ኛ ዓመት የምስረታ በዓሉን በዛሬው ዕለት በተለያዩ ኩነቶች አክብሯል።
ማዕከሉ በምስረታ በዓሉ ዕለት በዘርፉ ያለውን የአገልግሎት እጥረት ይቀርፋል የተባለለትን የጆሮ፣ አፍንጫ እና ጉሮሮ (ENT) ከፍተኛ ስፔሻላይዝድ ክሊኒክ በዛሬዉ እለት በይፋ መርቆ አገልግሎት አስጀምሯል።
የማዕከሉ መስራችና ስራ አስኪያጅ አቶ ነጋ ገብረሚካኤል በምረቃው ሥነ-ሥርዓት ላይ እንደገለጹት፤ ተቋሙ በ1998 ዓ.ም በትንሽ ክሊኒክ ደረጃ ጉዞውን የጀመረ ቢሆንም፣ ባለፉት 20 ዓመታት ውስጥ ከ400 ሺህ በላይ ለሚሆኑ ዜጎች የሕክምና አገልግሎት ተደራሽ ማድረግ መቻሉን ገልፀዋል።
ተቋሙ ከሕክምናው ጎን ለጎን በጤና ባለሙያዎች ስልጠና ላይ በመሰማራትም እስካሁን ከ3,500 በላይ ነርሶችንና የላቦራቶሪ ባለሙያዎችን አሰልጥኖ ለሀገሪቱ የጤና ዘርፍ ማበርከቱ ተገልጿል።
ዛሬ በይፋ የተመረቀው ከፍተኛ የጆሮ፣ አፍንጫ እና ጉሮሮ (ENT) ስፔሻላይዝድ ክሊኒክ፣ በአዲስ አበባ ከተማ ውስጥ ይህን ልዩ አገልግሎት ከሚሰጡ ጥቂት (አምስት) ተቋማት አንዱ እንዲሆን አድርጎታል፡፡
ክሊኒኩ በዘርፉ አዲስ የሆነውን የሌዘር ማሽን (Laser Machine) በመጠቀም ደም መፍሰስን የሚቀንስ እና ስቃይ የሌለው ቀዶ ሕክምና መስጠት የጀመረ ሲሆን፣ በተጨማሪም አዲስ ለተወለዱ ሕፃናት የመስማት ችሎታ ምርመራ (Audiology) እና የስፒች ቴራፒ አገልግሎቶችን ያካተተ መሆኑ ተጠቁሟል።
ማዕከሉ የ20ኛ ዓመት የምስረታ በዓሉን በማስመልከት በርካታ የማኅበራዊ ኃላፊነት ተግባራትን እያከናወነ የሚገኝ ሲሆን በመንግሥት ሆስፒታሎች ረጅም የቀጠሮ ዝርዝር ውስጥ የነበሩ 20 ሕፃናትን በነፃ ቀዶ ጥገና ማድረግ፣ ለአረጋውያን ዘመናዊ የጆሮ ምርመራ (Endoscopy and Audiometry) በነፃ መስጠት፣ እንዲሁም ለአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሲቪል ሰርቪስ ሠራተኞች ነፃ የ ENT ምርመራ ማከናወን ይገኙበታል።
በተጨማሪም ማዕከሉ በቀጣይ አገልግሎቱን ሙሉ በሙሉ ወደ ዲጂታል (Digital Health) የመቀየር ራዕይ የሰነቀ ሲሆን ለኩላሊት እጥበት (Dialysis) እና ለካንሰር ሕክምና የሚውል ቦታ ከመንግሥት ጋር በመነጋገር ላይ መሆናቸውንና አገልግሎቶቹን በቅርቡ ለመጀመር ማቀዳቸውን በእለቱ ተገልጿል።
በመጨረሻም ላለፉት 20 ዓመታት በማዕከሉ ነፃ ሕክምና ሲደረግላቸው የቆዩ ታካሚዎች ምስጋናቸዉን ያቀረቡ ሲሆን፣ማዕከሉ ከሕክምና አገልግሎቱ ጎን ለጎን ከዩኤስ ኤይድ (USAID) ጋር በመተባበር በኤች አይ ቪ (HIV) ምርመራና በበጎ አድራጎት ስራዎች ላይ በስፋት ሲሳተፍ መቆየቱ ተገልጿል።
3 months ago
የዲያቆን ዘካርያስ ሸዋረጋን ሕይወት ለመታደግ የቀረበ አስቸኳይ የድጋፍ ጥሪ
#ethiopia | በአሰላ ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን በዲያቆንነት ሲያገለግል የቆየው ብርቱው ወጣት ዘካርያስ ሸዋረጋ በድንገተኛ የኩላሊት ህመም ምክንያት ለከፍተኛ ችግር ተዳርጓል።
በአሁኑ ወቅት ሁለቱም ኩላሊቶቹ ሥራ በማቆማቸው ሕይወቱን ለማዳን ብቸኛው መፍትሔ የኩላሊት ንቅለ ተከላ ማድረግ መሆኑ በሕክምና ተረጋግጧል።
ይህንን የአገልጋይ ወንድማችንን ሕይወት ለመታደግና ወደ ቀደመ አገልግሎቱ እንዲመለስ ለማድረግ ከግንቦት 5 እስከ ግንቦት 7 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ የሚቆይ ታላቅ የገቢ ማሰባሰቢያ መርኃ ግብር ተዘጋጅቷል።
በእነዚህ ቀናት ከምሽቱ 3 ሰዓት ጀምሮ አንጋፋና ተተኪ መዘምራን በሚሳተፉበት የቲክቶክ የቀጥታ ሥርጭት (TikTok Live) የዝማሬና የገቢ ማሰባሰቢያ መርኃ ግብር ይካሄዳል።
በመሆኑም መላው ኢትዮጵያውያንና ክርስቲያኖች በዚህ መንፈሳዊ ጥሪ ላይ በመገኘት የበኩላችሁን የገንዘብ ድጋፍ እንድታደርጉ በታላቅ ትህትና ተጠይቃችኋል።
ከመርኃ ግብሩ በፊትም ቢሆን ከታች በተጠቀሱት የባንክ ሂሳብ ቁጥሮች ድጋፋችሁን መላክ ትችላላችሁ።
የባንክ ሂሳብ ቁጥሮች (በዘካርያስ ሸዋረጋ ስም የተከፈቱ)
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 1000375284603
ቴሌብር 0913071985
አዋሽ ባንክ 013201754987100
አቢሲኒያ ባንክ 114747726
ዳሽን ባንክ 5532308128011
#health #charity #orthodoxtewahedo #support #asella #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | በአሰላ ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን በዲያቆንነት ሲያገለግል የቆየው ብርቱው ወጣት ዘካርያስ ሸዋረጋ በድንገተኛ የኩላሊት ህመም ምክንያት ለከፍተኛ ችግር ተዳርጓል።
በአሁኑ ወቅት ሁለቱም ኩላሊቶቹ ሥራ በማቆማቸው ሕይወቱን ለማዳን ብቸኛው መፍትሔ የኩላሊት ንቅለ ተከላ ማድረግ መሆኑ በሕክምና ተረጋግጧል።
ይህንን የአገልጋይ ወንድማችንን ሕይወት ለመታደግና ወደ ቀደመ አገልግሎቱ እንዲመለስ ለማድረግ ከግንቦት 5 እስከ ግንቦት 7 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ የሚቆይ ታላቅ የገቢ ማሰባሰቢያ መርኃ ግብር ተዘጋጅቷል።
በእነዚህ ቀናት ከምሽቱ 3 ሰዓት ጀምሮ አንጋፋና ተተኪ መዘምራን በሚሳተፉበት የቲክቶክ የቀጥታ ሥርጭት (TikTok Live) የዝማሬና የገቢ ማሰባሰቢያ መርኃ ግብር ይካሄዳል።
በመሆኑም መላው ኢትዮጵያውያንና ክርስቲያኖች በዚህ መንፈሳዊ ጥሪ ላይ በመገኘት የበኩላችሁን የገንዘብ ድጋፍ እንድታደርጉ በታላቅ ትህትና ተጠይቃችኋል።
ከመርኃ ግብሩ በፊትም ቢሆን ከታች በተጠቀሱት የባንክ ሂሳብ ቁጥሮች ድጋፋችሁን መላክ ትችላላችሁ።
የባንክ ሂሳብ ቁጥሮች (በዘካርያስ ሸዋረጋ ስም የተከፈቱ)
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 1000375284603
ቴሌብር 0913071985
አዋሽ ባንክ 013201754987100
አቢሲኒያ ባንክ 114747726
ዳሽን ባንክ 5532308128011
#health #charity #orthodoxtewahedo #support #asella #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
Sponsored by
Surafel
3 months ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) በሚኒሶታ ትዊን ሲቲ እና አካባቢው በሚኖረው የኢትዮጵያ እና ኤርትራ ማህበረሰብ ውስጥ አሳሳቢ እየሆነ የመጣውን የአእምሮ ጤና ችግር ለመቅረፍ ያለመ አዲስ ማህበረሰብ አቀፍ ንቅናቄ ይፋ ተደረገ። የግንዛቤ እጥረትንና አጉል ባህላዊ ተፅዕኖዎችን ለመስበር ያለመው ይህ ንቅናቄ፣ የዘርፉ ባለሙያዎች እና የማህበረሰብ ተወካዮች በሚተባበሩበት ታስክ ፎርስ (ግብረ-ኃይል) የሚመራ ይሆናል።
የኢስት አፍሪካ ዌልነስ ኤንድ ሪሶርስ ሴንተር ዋና ስራ አስፈፃሚ ዶ/ር አበባየሁ አበበ ለዘ-ሐበሻ እንደገለጹት፣ በአሁኑ ወቅት በርካታ ወጣቶች እና ቤተሰቦች በአእምሮ ጤና እክል ክፉኛ እየተጎዱ ይገኛሉ። "ባለፉት አንድና ሁለት ወራት ብቻ ራሳቸውን ያጠፉ ወደ አራት የሚጠጉ ወጣቶችን አጥተናል፤ ይህ ለማህበረሰባችን ትልቅ የልብ ስብራት ነው" ያሉት ዶ/ር አበባየሁ፣ ሌሎች በርካታ ወጣቶች ወደ አልኮልና አደንዛዥ እፅ እየገቡ መሆናቸውንና ብዙ ቤተሰቦችም የችግሩ ሰለባ ሆነው ዲስፋንክሽናል እየሆኑ መምጣታቸውን አስረድተዋል።
በሚኒሶታ የብራይት ኒኖ ኦቲዝም ሴንተር ዳይሬክተር የሆኑት ወ/ሮ ሰብለ ለማ በበኩላቸው፣ በማህበረሰቡ ውስጥ ስለ አእምሮ ጤና በቂ ግንዛቤ አለመኖሩ ከፍተኛ ዋጋ እያስከፈለ መሆኑን ገልጸዋል። ዳይሬክተሯ አክለውም፣ "ህብረተሰቡ ስለ ልብ በሽታ በግልጽ እንደሚያወራው ሁሉ ስለ አእምሮ ጤናም ያለ አንዳች ፍርሃት እንዲያወራ ማበረታታት እና ተጎጂዎችን ከማግለል ይልቅ ድጋፍ ሆነን የህክምና እርዳታ እንዲያገኙ ማድረግ ዋነኛ አላማችን ነው" ብለዋል።
በአሜሪካ የግንቦት (May) ወር "የአእምሮ ጤና ግንዛቤ ወር" መሆኑን ተከትሎ የተጀመረው ይህ ንቅናቄ፣ በማህበረሰቡ ውስጥ ያለውን መገለል (Stigma) እና እርዳታ ከመጠየቅ ወደ ኋላ የማለት ባህላዊ ተፅዕኖ ለማስቀረት ይሰራል።
ይህ ማህበረሰቡን መሰረት ያደረገ ንቅናቄ፣ ፖለቲካን ያላካተተና ሁሉንም ማህበረሰብ በእኩልነት የሚያሳትፍ ነው። የፊታችን ሜይ 9 የኦርቶዶክስ፣ የፕሮቴስታንት እና የእስልምና የሃይማኖት ተቋማትን፣ እንዲሁም የኢትዮጵያና የኤርትራ ማህበረሰቦችን በአንድነት በማሰባሰብ ሰፊ ውይይት እንደሚያካሂድ እና አዲስ ምዕራፍ እንደሚከፍት አዘጋጆቹ ገልጸዋል። እስካሁንም ከማህበረሰቡ እጅግ አዎንታዊ የሆነ ምላሽ ማግኘታቸው ተጠቁሟል።
ዶ/ር አበባየሁ አበበ የንቅናቄውን የወደፊት አቅጣጫ በተመለከተ ቀጣይ እቅዶችን አብራርተዋል/ልል የአጭር ጊዜ እቅዶች... ከተለያዩ የማህበረሰብ ክፍሎች የተውጣጣ ግብረ-ኃይል በማቋቋም፣ በሰኔ ወር መጨረሻ ወይም በሀምሌ መጀመሪያ ትልቅ 'የአእምሮ ጤና የእግር ጉዞ' (Mental Health Walk) ማካሄድ። በተጨማሪም ባለሙያዎች እና ተሞክሮ ያላቸው ሰዎች ምስክርነታቸውን የሚሰጡበት ሰፊ የፓናል ውይይት እና ወርክሾፕ ማዘጋጀት ሲሆን የረጅም ጊዜ እቅዶች ደግሞ ስለ አእምሮ ጤና ግንዛቤ የሚያስጨብጡ አጫጭር መረጃዎችን በአማርኛ፣ ኦሮምኛ፣ ትግርኛ እና እንግሊዘኛ ቋንቋዎች አዘጋጅቶ በየማህበረሰቡ መገልገያ ቦታዎች ማሰራጨት። እንዲሁም የሃይማኖት አባቶች በአእምሮ ጤና ችግር ውስጥ ያሉ ሰዎችን እንዴት መርዳት እንደሚችሉ ልዩ ስልጠና መስጠት ዋና ዋናዎቹ ናቸው።
ይህ እንቅስቃሴ፣ በስደት በሚኖረው ማህበረሰብ ዘንድ እንደ ነውር የሚቆጠረውን የአእምሮ ጤና ጉዳይ ወደ አደባባይ በማውጣት ትውልድን ለመታደግ የተወሰደ ትልቅ እና ወቅታዊ እርምጃ መሆኑ ታምኖበታል።
የኢስት አፍሪካ ዌልነስ ኤንድ ሪሶርስ ሴንተር ዋና ስራ አስፈፃሚ ዶ/ር አበባየሁ አበበ ለዘ-ሐበሻ እንደገለጹት፣ በአሁኑ ወቅት በርካታ ወጣቶች እና ቤተሰቦች በአእምሮ ጤና እክል ክፉኛ እየተጎዱ ይገኛሉ። "ባለፉት አንድና ሁለት ወራት ብቻ ራሳቸውን ያጠፉ ወደ አራት የሚጠጉ ወጣቶችን አጥተናል፤ ይህ ለማህበረሰባችን ትልቅ የልብ ስብራት ነው" ያሉት ዶ/ር አበባየሁ፣ ሌሎች በርካታ ወጣቶች ወደ አልኮልና አደንዛዥ እፅ እየገቡ መሆናቸውንና ብዙ ቤተሰቦችም የችግሩ ሰለባ ሆነው ዲስፋንክሽናል እየሆኑ መምጣታቸውን አስረድተዋል።
በሚኒሶታ የብራይት ኒኖ ኦቲዝም ሴንተር ዳይሬክተር የሆኑት ወ/ሮ ሰብለ ለማ በበኩላቸው፣ በማህበረሰቡ ውስጥ ስለ አእምሮ ጤና በቂ ግንዛቤ አለመኖሩ ከፍተኛ ዋጋ እያስከፈለ መሆኑን ገልጸዋል። ዳይሬክተሯ አክለውም፣ "ህብረተሰቡ ስለ ልብ በሽታ በግልጽ እንደሚያወራው ሁሉ ስለ አእምሮ ጤናም ያለ አንዳች ፍርሃት እንዲያወራ ማበረታታት እና ተጎጂዎችን ከማግለል ይልቅ ድጋፍ ሆነን የህክምና እርዳታ እንዲያገኙ ማድረግ ዋነኛ አላማችን ነው" ብለዋል።
በአሜሪካ የግንቦት (May) ወር "የአእምሮ ጤና ግንዛቤ ወር" መሆኑን ተከትሎ የተጀመረው ይህ ንቅናቄ፣ በማህበረሰቡ ውስጥ ያለውን መገለል (Stigma) እና እርዳታ ከመጠየቅ ወደ ኋላ የማለት ባህላዊ ተፅዕኖ ለማስቀረት ይሰራል።
ይህ ማህበረሰቡን መሰረት ያደረገ ንቅናቄ፣ ፖለቲካን ያላካተተና ሁሉንም ማህበረሰብ በእኩልነት የሚያሳትፍ ነው። የፊታችን ሜይ 9 የኦርቶዶክስ፣ የፕሮቴስታንት እና የእስልምና የሃይማኖት ተቋማትን፣ እንዲሁም የኢትዮጵያና የኤርትራ ማህበረሰቦችን በአንድነት በማሰባሰብ ሰፊ ውይይት እንደሚያካሂድ እና አዲስ ምዕራፍ እንደሚከፍት አዘጋጆቹ ገልጸዋል። እስካሁንም ከማህበረሰቡ እጅግ አዎንታዊ የሆነ ምላሽ ማግኘታቸው ተጠቁሟል።
ዶ/ር አበባየሁ አበበ የንቅናቄውን የወደፊት አቅጣጫ በተመለከተ ቀጣይ እቅዶችን አብራርተዋል/ልል የአጭር ጊዜ እቅዶች... ከተለያዩ የማህበረሰብ ክፍሎች የተውጣጣ ግብረ-ኃይል በማቋቋም፣ በሰኔ ወር መጨረሻ ወይም በሀምሌ መጀመሪያ ትልቅ 'የአእምሮ ጤና የእግር ጉዞ' (Mental Health Walk) ማካሄድ። በተጨማሪም ባለሙያዎች እና ተሞክሮ ያላቸው ሰዎች ምስክርነታቸውን የሚሰጡበት ሰፊ የፓናል ውይይት እና ወርክሾፕ ማዘጋጀት ሲሆን የረጅም ጊዜ እቅዶች ደግሞ ስለ አእምሮ ጤና ግንዛቤ የሚያስጨብጡ አጫጭር መረጃዎችን በአማርኛ፣ ኦሮምኛ፣ ትግርኛ እና እንግሊዘኛ ቋንቋዎች አዘጋጅቶ በየማህበረሰቡ መገልገያ ቦታዎች ማሰራጨት። እንዲሁም የሃይማኖት አባቶች በአእምሮ ጤና ችግር ውስጥ ያሉ ሰዎችን እንዴት መርዳት እንደሚችሉ ልዩ ስልጠና መስጠት ዋና ዋናዎቹ ናቸው።
ይህ እንቅስቃሴ፣ በስደት በሚኖረው ማህበረሰብ ዘንድ እንደ ነውር የሚቆጠረውን የአእምሮ ጤና ጉዳይ ወደ አደባባይ በማውጣት ትውልድን ለመታደግ የተወሰደ ትልቅ እና ወቅታዊ እርምጃ መሆኑ ታምኖበታል።
3 months ago
*በጣም ጠንከር ያላለ ፍራሽና የወገብ ህመም (በመረጃ ላይ የተመረኮዘ)*
የወገብ ክፍል ላይ የሚሰማ ህመም በብዙ ሰው ላይ የሚታይ ችግር ሲሆን መልካም እንቅልፍ ከህመሙ ለማገገም ጥሩ ሚና ይጫወታል።
መልካም እንቅልፍ ለማግኘት የምንተኛበት ፍራሽ ይሄ ነው የማይባል አስተዋጽኦ አለው።
ለሁሉም ሰው አንድ አይነት ፍራሽ ይሆናል ባይባልም፤ ከምርምር በተከታታይ የሚገኙ ውጤቶች እንደሚያሳዩት የምንተኛበት ፍራሽ መጠንከርና መላላት በጀርባ አጥንት አቀማመጥ ፣ በመኝታ ምቾትና በህመም መጠን ላይ አስተዋጽኦው የጎላ ነው።
መሆን ያለበት በእንቅልፍ ወቅት የጀርባ አጥንታችን ተስተካክሎና በተፈጥሮ ቅርፁ ተደግፎ እንዲቆይ ማስቻል ነው። ፍራሽ በጣም ለስላሳ ሲሆን ሰውነታችን በተለይ በዳሌ አካባቢ ያለው አካላችን ወደ ውስጥ ስለሚሰምጥ ያልተስተካከለ የአጥንት አቀማመጥ ይፈጥራል። በተቃራኒው ፍራሹ በጣም የደረቀ ሲሆን የጀርባ አጥንታችንን የተፈጥሮ ቅርፅ እንዳይዝ በማድረግ ምቾት ይነሳናል። ይህም በዳሌና በትከሻ አካባቢ ላይ ጫና ይፈጥራል ። ሁለቱም ሁኔታዎች ምቾት ከመንሳት አልፈው ጥሩ እንቅልፍ እንዳይኖረን ያደርጋሉ።
*መካከለኛ ጥንካሬ ያለው ፍራሽ ለምን ይመከራል?*
የጤና ምርምሮች በግልፅ እንደሚያሳዩት ከሆነ በጣም ጠንካራና ደረቅ ወይም በጣም ለስላሳ ከሆኑት ፍራሾች ጋር ስናወዳድር መካከለኛ ጥንካሬ ያላቸው አፍራሾች ዝቅተኛ የጀርባ ህመም እና ጥራት ያለው እንቅልፍ ያስገኛሉ ።
ምክንያቱም እንዲህ ያሉ ፍራሾች ፤
-ሌሊቱን ሙሉ ተፈላጊውን የሰውነት መስተካከል ጠብቀን እንድንተኛ ያስችላሉ። ማለትም
-የጀርባ አጥንታችን በስርአት ይደገፋል
-መገጣጠምያዎቻችን ከጫና ይድናሉ
-የሰውነታችን ክብደት በተገቢው ሁኔታ በመላው አካል ላይ ይከፋፈላል ።
ምንም እንኳ የሰውነት ምቾት ከሰው ሰው የሚለያይ ቢሆንም ብዙውን ጊዜ ለማጣቀሻነት የምንጠቀመው የጥንካሬ ደረጃ ከ10 የሚለካ ሆኖ ከ5-7 መካከል ያለው የጥንካሬ መጠን በተመራጭነት ይጠቀሳል ።
*ከግምት ማስገባት ያለብን ጠቃሚ ነገሮች፤*
በሰዎች መካከል እንደ የሰውነት ክብደት ፣ የአተኛኘት ልምድ እና የግል ምቾት ያሉ ልዩነቶች ትክክለኛውን የፍራሽ ውጤት ይወስናሉ።
*የአተኛኘት ሁኔታ፤*
-በጀርባ የሚተኙ ሰዎች ሁሌም መካከለኛ ጥንካሬ ካለው ደጋፊ ፍራሽ ብዙ ያተርፋሉ ።
-በሌላ በኩል በጎን የሚተኙ ሰዎች በመጠኑም ቢሆን ለስለስ ያለ የተሻለ ከጫና የሚያስታግስ ነገር ሊመርጡ ይችላሉ።
*የፍራሹ ይዞታ፤*
በጣም ያረጀና የጎረጎደ ፍራሽ ምንም እንኳ ሲገዛ ጥራት ያለው ቢሆንም የጀርባ ህመምን ሊያባብስ ይችላል።
*መረጃዎቹ ምን ያሳያሉ?*
መካከለኛ ጥንካሬ ያላቸው ፍራሾች አሳሳቢ የታችኛው የጀርባ ክፍል ህመም ላላቸው ሰዎች እፎይታን ይሰጣሉ እንቅስቃሴንም ያሻሽላሉ።
ብዙ ጊዜ በተለምዶ እንደሚሰማው በጣም ጥብቅና ጠንካራ የሆኑ ፍራሾች የተሻሉ ናቸው የሚለውን ሀሳብ የሚደግፍ መረጃ የለም።
ስንተኛ የሚሰማን ምቾትና ሰውነታችን በስርአት ደገፍ ማለት መቻሉ የእንቅልፍ ጥራትንና የህመም መቀነስን የሚወስኑ ነገሮች ናቸው።
*ዋናው ነገር፤*
በጣም ያልጠነከረና መካከለኛ ፍራሽ አስተማማኝና በታችኛው የጀርባ ክፍል ህመም ለሚሰቃዩ ሰዎች በማስረጃ የተደገፈ ምርጫ ነው። ምክንያቱም ምቾት እየሰጠ የተስተካከለ የጀርባ የአጥንት አቀማመጥ እንዲኖር ስለሚያደርግ ነው።
የሆነ ሆኖ ግን ተመራጩ ፍራሽ ጥሩ እንቅልፍ የሚሰጦትና ሲነጋ ህመም የሌለበት መሆኑን መዘንጋት የለብንም።
ዶክተር ሲራክ ሀይሉ ከሚኔሶታ
የካይሮፕራክቲክ ሀኪም
*ማስተባበያ*
ይህ ፅሁፍ ለትምህርታዊ አላማ ብቻ የሚውል ነው። በምንም መልኩ በቀጥታ የጤና ባለሙያን ምክር አይተካም። የፍራሽ አጠቃቀም ውጤቱ ከሰውሰው ሊለይ ስለሚችል የጀርባ ህመም ሲሰማዎት እባክዎትን የጤና ባለሙያ ያማክሩ።
Medium-Firm Mattress and Low Back Pain.
Low back pain is common, and sleep quality plays an important role in how the body recovers. One important factor is your mattress. While no single mattress works for everyone, research suggests that mattress firmness can affect spinal alignment, comfort, and pain levels.
The goal during sleep is to keep the spine in a neutral, supported position. If a mattress is too soft, the body may sink—especially around the hips—leading to poor alignment. If it is too firm, it may create pressure on the hips, shoulders, and natural curves of the spine. Both can contribute to discomfort and poor sleep.
Why Medium-Firm Is Often Recommended
Medium-firm mattresses are commonly recommended because they provide a balance of support and comfort. They may help with:
Spinal support
Pressure relief for joints
Even weight distribution
Better sleep quality
A medium-firm mattress is often described as about 5–7 out of 10 on a firmness scale, although comfort varies from person to person.
Important Considerations
Body weight, sleep position, and personal comfort all matter. Back sleepers may benefit from medium-firm support, while side sleepers may prefer a slightly softer surface for pressure relief. Also, an old or sagging mattress can worsen back discomfort, regardless of its original quality.
Bottom Line
A medium-firm mattress can be a good evidence-based choice for many people with low back pain because it supports spinal alignment while still providing comfort. However, the best mattress is the one that helps you sleep comfortably and wake up with less pain.
Dr. Sirak Hailu
Chiropractic Physician
Educational content only. Individual results may vary. Consult a healthcare professional if pain persists.
የወገብ ክፍል ላይ የሚሰማ ህመም በብዙ ሰው ላይ የሚታይ ችግር ሲሆን መልካም እንቅልፍ ከህመሙ ለማገገም ጥሩ ሚና ይጫወታል።
መልካም እንቅልፍ ለማግኘት የምንተኛበት ፍራሽ ይሄ ነው የማይባል አስተዋጽኦ አለው።
ለሁሉም ሰው አንድ አይነት ፍራሽ ይሆናል ባይባልም፤ ከምርምር በተከታታይ የሚገኙ ውጤቶች እንደሚያሳዩት የምንተኛበት ፍራሽ መጠንከርና መላላት በጀርባ አጥንት አቀማመጥ ፣ በመኝታ ምቾትና በህመም መጠን ላይ አስተዋጽኦው የጎላ ነው።
መሆን ያለበት በእንቅልፍ ወቅት የጀርባ አጥንታችን ተስተካክሎና በተፈጥሮ ቅርፁ ተደግፎ እንዲቆይ ማስቻል ነው። ፍራሽ በጣም ለስላሳ ሲሆን ሰውነታችን በተለይ በዳሌ አካባቢ ያለው አካላችን ወደ ውስጥ ስለሚሰምጥ ያልተስተካከለ የአጥንት አቀማመጥ ይፈጥራል። በተቃራኒው ፍራሹ በጣም የደረቀ ሲሆን የጀርባ አጥንታችንን የተፈጥሮ ቅርፅ እንዳይዝ በማድረግ ምቾት ይነሳናል። ይህም በዳሌና በትከሻ አካባቢ ላይ ጫና ይፈጥራል ። ሁለቱም ሁኔታዎች ምቾት ከመንሳት አልፈው ጥሩ እንቅልፍ እንዳይኖረን ያደርጋሉ።
*መካከለኛ ጥንካሬ ያለው ፍራሽ ለምን ይመከራል?*
የጤና ምርምሮች በግልፅ እንደሚያሳዩት ከሆነ በጣም ጠንካራና ደረቅ ወይም በጣም ለስላሳ ከሆኑት ፍራሾች ጋር ስናወዳድር መካከለኛ ጥንካሬ ያላቸው አፍራሾች ዝቅተኛ የጀርባ ህመም እና ጥራት ያለው እንቅልፍ ያስገኛሉ ።
ምክንያቱም እንዲህ ያሉ ፍራሾች ፤
-ሌሊቱን ሙሉ ተፈላጊውን የሰውነት መስተካከል ጠብቀን እንድንተኛ ያስችላሉ። ማለትም
-የጀርባ አጥንታችን በስርአት ይደገፋል
-መገጣጠምያዎቻችን ከጫና ይድናሉ
-የሰውነታችን ክብደት በተገቢው ሁኔታ በመላው አካል ላይ ይከፋፈላል ።
ምንም እንኳ የሰውነት ምቾት ከሰው ሰው የሚለያይ ቢሆንም ብዙውን ጊዜ ለማጣቀሻነት የምንጠቀመው የጥንካሬ ደረጃ ከ10 የሚለካ ሆኖ ከ5-7 መካከል ያለው የጥንካሬ መጠን በተመራጭነት ይጠቀሳል ።
*ከግምት ማስገባት ያለብን ጠቃሚ ነገሮች፤*
በሰዎች መካከል እንደ የሰውነት ክብደት ፣ የአተኛኘት ልምድ እና የግል ምቾት ያሉ ልዩነቶች ትክክለኛውን የፍራሽ ውጤት ይወስናሉ።
*የአተኛኘት ሁኔታ፤*
-በጀርባ የሚተኙ ሰዎች ሁሌም መካከለኛ ጥንካሬ ካለው ደጋፊ ፍራሽ ብዙ ያተርፋሉ ።
-በሌላ በኩል በጎን የሚተኙ ሰዎች በመጠኑም ቢሆን ለስለስ ያለ የተሻለ ከጫና የሚያስታግስ ነገር ሊመርጡ ይችላሉ።
*የፍራሹ ይዞታ፤*
በጣም ያረጀና የጎረጎደ ፍራሽ ምንም እንኳ ሲገዛ ጥራት ያለው ቢሆንም የጀርባ ህመምን ሊያባብስ ይችላል።
*መረጃዎቹ ምን ያሳያሉ?*
መካከለኛ ጥንካሬ ያላቸው ፍራሾች አሳሳቢ የታችኛው የጀርባ ክፍል ህመም ላላቸው ሰዎች እፎይታን ይሰጣሉ እንቅስቃሴንም ያሻሽላሉ።
ብዙ ጊዜ በተለምዶ እንደሚሰማው በጣም ጥብቅና ጠንካራ የሆኑ ፍራሾች የተሻሉ ናቸው የሚለውን ሀሳብ የሚደግፍ መረጃ የለም።
ስንተኛ የሚሰማን ምቾትና ሰውነታችን በስርአት ደገፍ ማለት መቻሉ የእንቅልፍ ጥራትንና የህመም መቀነስን የሚወስኑ ነገሮች ናቸው።
*ዋናው ነገር፤*
በጣም ያልጠነከረና መካከለኛ ፍራሽ አስተማማኝና በታችኛው የጀርባ ክፍል ህመም ለሚሰቃዩ ሰዎች በማስረጃ የተደገፈ ምርጫ ነው። ምክንያቱም ምቾት እየሰጠ የተስተካከለ የጀርባ የአጥንት አቀማመጥ እንዲኖር ስለሚያደርግ ነው።
የሆነ ሆኖ ግን ተመራጩ ፍራሽ ጥሩ እንቅልፍ የሚሰጦትና ሲነጋ ህመም የሌለበት መሆኑን መዘንጋት የለብንም።
ዶክተር ሲራክ ሀይሉ ከሚኔሶታ
የካይሮፕራክቲክ ሀኪም
*ማስተባበያ*
ይህ ፅሁፍ ለትምህርታዊ አላማ ብቻ የሚውል ነው። በምንም መልኩ በቀጥታ የጤና ባለሙያን ምክር አይተካም። የፍራሽ አጠቃቀም ውጤቱ ከሰውሰው ሊለይ ስለሚችል የጀርባ ህመም ሲሰማዎት እባክዎትን የጤና ባለሙያ ያማክሩ።
Medium-Firm Mattress and Low Back Pain.
Low back pain is common, and sleep quality plays an important role in how the body recovers. One important factor is your mattress. While no single mattress works for everyone, research suggests that mattress firmness can affect spinal alignment, comfort, and pain levels.
The goal during sleep is to keep the spine in a neutral, supported position. If a mattress is too soft, the body may sink—especially around the hips—leading to poor alignment. If it is too firm, it may create pressure on the hips, shoulders, and natural curves of the spine. Both can contribute to discomfort and poor sleep.
Why Medium-Firm Is Often Recommended
Medium-firm mattresses are commonly recommended because they provide a balance of support and comfort. They may help with:
Spinal support
Pressure relief for joints
Even weight distribution
Better sleep quality
A medium-firm mattress is often described as about 5–7 out of 10 on a firmness scale, although comfort varies from person to person.
Important Considerations
Body weight, sleep position, and personal comfort all matter. Back sleepers may benefit from medium-firm support, while side sleepers may prefer a slightly softer surface for pressure relief. Also, an old or sagging mattress can worsen back discomfort, regardless of its original quality.
Bottom Line
A medium-firm mattress can be a good evidence-based choice for many people with low back pain because it supports spinal alignment while still providing comfort. However, the best mattress is the one that helps you sleep comfortably and wake up with less pain.
Dr. Sirak Hailu
Chiropractic Physician
Educational content only. Individual results may vary. Consult a healthcare professional if pain persists.
3 months ago
በኢትዮጵያ የወረርሽኝ ስጋትን በ24 ሰዓት ውስጥ ሪፖርት የሚያደርግ ሥርዓት መዘርጋቱ ተበሰረ
#fastmereja I በኢትዮጵያ ባለፉት ሁለት ዓመታት በመጀመሪያ ደረጃ ጤና ጥበቃ ተቋማት ላይ ሲተገበር የቆየውና ወረርሽኞችን ቀድሞ የመለየትና የመከላከል አቅምን ለማሳደግ ያለመው "Epidemic-Ready Primary Health Care" (ERPHC) የተሰኘው ተነሳሽነት ከፍተኛ ውጤት ማስመዝገቡ ተገለጠ።
በጤና ሚኒስቴር፣ በኢትዮጵያ የሕዝብ ጤና ኢንስቲትዩት እና "Resolve to Save Lives" ከተሰኘው ዓለም አቀፍ ድርጅት ጋር በመተባበር ሲተገበር የቆየው ይህ ፕሮጀክት፤ በአዲስ አበባ፣ በሲዳማና በደቡብ ኢትዮጵያ ክልሎች በሚገኙ 197 የጤና ተቋማት ላይ ውጤታማ ስራዎችን ማከናወኑ ነው የተነገረው።
ወረርሽኞችን በ7 ቀናት ውስጥ የመለየት፣ በ1 ቀን ውስጥ የማሳወቅ እና በ7 ቀናት ውስጥ ምላሽ የመስጠት ግብ (7-1-7) ውጤታማ በሆነ መንገድ ተተግብሯል። ለዚህም ማሳያ በሶስቱ ክልሎች የተከሰቱ 62 የህክምና ጉዳዮች 100% በሚባል ደረጃ በ7 ቀናት ውስጥ ተለይተው በ24 ሰዓታት ውስጥ ሪፖርት ተደርገዋል ተብሏል።
ከ14,850 በላይ የጤና ባለሙያዎች በስራ ላይ ስልጠና (Mentorship) እንዲያገኙ የተደረገ ሲሆን፣ ይህም የተቋማቱን ዝግጁነት ከ47% ወደ 80% አሳድጎታል።
በተካሄደው የ"Mystery Patient" ወይም የድብቅ ታካሚ ፍተሻ፣ በፕሮጀክቱ የታቀፉ የጤና ተቋማት ካልታቀፉት እጅግ የተሻለ ዝግጁነት እንዳላቸው በተጨባጭ ተረጋግጧል። በዝግጅቱ ላይ የተገኙ የዘርፉ አመራሮችና ባለሙያዎች ይህ ተሞክሮ ዘላቂነት እንዲኖረውና ወደ ቀሪ የሀገሪቱ ክፍሎች እንዲሰፋ ጥሪ አቅርበዋል።
#fastmereja I በኢትዮጵያ ባለፉት ሁለት ዓመታት በመጀመሪያ ደረጃ ጤና ጥበቃ ተቋማት ላይ ሲተገበር የቆየውና ወረርሽኞችን ቀድሞ የመለየትና የመከላከል አቅምን ለማሳደግ ያለመው "Epidemic-Ready Primary Health Care" (ERPHC) የተሰኘው ተነሳሽነት ከፍተኛ ውጤት ማስመዝገቡ ተገለጠ።
በጤና ሚኒስቴር፣ በኢትዮጵያ የሕዝብ ጤና ኢንስቲትዩት እና "Resolve to Save Lives" ከተሰኘው ዓለም አቀፍ ድርጅት ጋር በመተባበር ሲተገበር የቆየው ይህ ፕሮጀክት፤ በአዲስ አበባ፣ በሲዳማና በደቡብ ኢትዮጵያ ክልሎች በሚገኙ 197 የጤና ተቋማት ላይ ውጤታማ ስራዎችን ማከናወኑ ነው የተነገረው።
ወረርሽኞችን በ7 ቀናት ውስጥ የመለየት፣ በ1 ቀን ውስጥ የማሳወቅ እና በ7 ቀናት ውስጥ ምላሽ የመስጠት ግብ (7-1-7) ውጤታማ በሆነ መንገድ ተተግብሯል። ለዚህም ማሳያ በሶስቱ ክልሎች የተከሰቱ 62 የህክምና ጉዳዮች 100% በሚባል ደረጃ በ7 ቀናት ውስጥ ተለይተው በ24 ሰዓታት ውስጥ ሪፖርት ተደርገዋል ተብሏል።
ከ14,850 በላይ የጤና ባለሙያዎች በስራ ላይ ስልጠና (Mentorship) እንዲያገኙ የተደረገ ሲሆን፣ ይህም የተቋማቱን ዝግጁነት ከ47% ወደ 80% አሳድጎታል።
በተካሄደው የ"Mystery Patient" ወይም የድብቅ ታካሚ ፍተሻ፣ በፕሮጀክቱ የታቀፉ የጤና ተቋማት ካልታቀፉት እጅግ የተሻለ ዝግጁነት እንዳላቸው በተጨባጭ ተረጋግጧል። በዝግጅቱ ላይ የተገኙ የዘርፉ አመራሮችና ባለሙያዎች ይህ ተሞክሮ ዘላቂነት እንዲኖረውና ወደ ቀሪ የሀገሪቱ ክፍሎች እንዲሰፋ ጥሪ አቅርበዋል።
3 months ago
Dr. Berry የንቃተህሊና "NIKATEHILINA" የፕላቲኒየም (Platinum Level Sponsor) ሆኗል
#ethiopia | ዛሬ በኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ በሚካሄደው የUFC MMA ስፖርት ውድድር ላይ ከ ንቃተ ህሊና ጋር በመቆም፤ አጋርነቱን በማረጋገጥ Dr. Berry Right Medical Consultancy የፕላቲኒየም ደረጃ (Platinum Level Sponsor) ስፖንሰር ሆኗል።
የንቃተህሊና ( NIKATEHILINA )
MMA (Mixed Martial Arts) ከፍተኛ ሥነ-ሥርዓትን፣ ወጥነትን እና የሰው ልጅ አካል በትክክል ሲሰለጥንና ሲመገብ የሚኖረውን ድንቅ አቅም ያሳያል። ይህ ደግሞ በዶ/ር ቤሪ ክሊኒክ በየቀኑ የምንሰራበት የጤና መሠረት ነው።
ስለ ዶ/ር ቤሪ ራይት ሜዲካል ኮንሰልታንሲ
እኛ በአዲስ አበባ የምንገኝ፣ በሀኪሞች የሚመራ የሜታቦሊክ ጤና ተቋም ነን። ትኩረታችንም፦
ቀድሞ መከላከል
ስኳር፣ ደም ግፊትና የልብ ህመም ሳይከሰቱ ሜታቦሊዝምን (የሰውነት ኬሚካላዊ ሂደት) ማስተካከል።
መሠረታዊ መንስኤን መፈለግ
ቁጥሮችን ብቻ ከመቆጣጠር ባለፈ፣ የሰውነትን ስራ ወደ ቀድሞ ጤንነቱ መመለስ።
ጡንቻ እንደ ጤና ንብረት
ትክክለኛ አመጋገብንና የአካል ብቃትን እንደ መድኃኒት መጠቀም።
በUFC መድረክ ላይ የምናየው ጥንካሬ፣ በዶ/ር ቤሪ የጤና መርሃ-ግብር ውስጥ የምናገኘው ውጤት ነጸብራቅ ነው።
ጤናማ ሜታቦሊዝም ለተፋላሚዎች ብቻ ሳይሆን ለሁላችንም የድል መሠረት ነው!
ህመም በሩን ሳይንኳኳ፣ ጤናዎን በዶ/ር ቤሪ ያረጋግጡ!
📍 አድራሻና ስልክ
(Contact & Location)
📞 0911581692
1️⃣ DrBerry Health Consultancy
ገርጂ (ቶቶት)፣ አዲስ አበባ
2️⃣ Right Medical Consultancy
ቦሌ፣ ዲ ኤች ገዳ ታወር
(DH Geda Tower)፣ አዲስ አበባ
#dr berry right medical consultancy #mekdes Brhanu
#drberryright #ufcethiopia #mmaaddisababa #metabolichealth #preventionfirst #ethiopianhealthcare #fitnessandhealth #ዶርቤሪ #ጤና #የመጀመሪያውUFC #አዲስአበባ
#ethiopia | ዛሬ በኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ በሚካሄደው የUFC MMA ስፖርት ውድድር ላይ ከ ንቃተ ህሊና ጋር በመቆም፤ አጋርነቱን በማረጋገጥ Dr. Berry Right Medical Consultancy የፕላቲኒየም ደረጃ (Platinum Level Sponsor) ስፖንሰር ሆኗል።
የንቃተህሊና ( NIKATEHILINA )
MMA (Mixed Martial Arts) ከፍተኛ ሥነ-ሥርዓትን፣ ወጥነትን እና የሰው ልጅ አካል በትክክል ሲሰለጥንና ሲመገብ የሚኖረውን ድንቅ አቅም ያሳያል። ይህ ደግሞ በዶ/ር ቤሪ ክሊኒክ በየቀኑ የምንሰራበት የጤና መሠረት ነው።
ስለ ዶ/ር ቤሪ ራይት ሜዲካል ኮንሰልታንሲ
እኛ በአዲስ አበባ የምንገኝ፣ በሀኪሞች የሚመራ የሜታቦሊክ ጤና ተቋም ነን። ትኩረታችንም፦
ቀድሞ መከላከል
ስኳር፣ ደም ግፊትና የልብ ህመም ሳይከሰቱ ሜታቦሊዝምን (የሰውነት ኬሚካላዊ ሂደት) ማስተካከል።
መሠረታዊ መንስኤን መፈለግ
ቁጥሮችን ብቻ ከመቆጣጠር ባለፈ፣ የሰውነትን ስራ ወደ ቀድሞ ጤንነቱ መመለስ።
ጡንቻ እንደ ጤና ንብረት
ትክክለኛ አመጋገብንና የአካል ብቃትን እንደ መድኃኒት መጠቀም።
በUFC መድረክ ላይ የምናየው ጥንካሬ፣ በዶ/ር ቤሪ የጤና መርሃ-ግብር ውስጥ የምናገኘው ውጤት ነጸብራቅ ነው።
ጤናማ ሜታቦሊዝም ለተፋላሚዎች ብቻ ሳይሆን ለሁላችንም የድል መሠረት ነው!
ህመም በሩን ሳይንኳኳ፣ ጤናዎን በዶ/ር ቤሪ ያረጋግጡ!
📍 አድራሻና ስልክ
(Contact & Location)
📞 0911581692
1️⃣ DrBerry Health Consultancy
ገርጂ (ቶቶት)፣ አዲስ አበባ
2️⃣ Right Medical Consultancy
ቦሌ፣ ዲ ኤች ገዳ ታወር
(DH Geda Tower)፣ አዲስ አበባ
#dr berry right medical consultancy #mekdes Brhanu
#drberryright #ufcethiopia #mmaaddisababa #metabolichealth #preventionfirst #ethiopianhealthcare #fitnessandhealth #ዶርቤሪ #ጤና #የመጀመሪያውUFC #አዲስአበባ
Sponsored by
Surafel
4 months ago
በጤና ተቋማት የሰው ሰራሽ አስተውሎት ቴክኖሎጂን ተግባራዊ የማድረግ ስራ መጀመሩ ተገለጸ
#ethiopia | የጤና ሚኒስቴር የዲጂታል ጤና አገልግሎት መሪ ስራ አስፈጻሚ አቶ ገመቺስ መልካሙ እንደገለጹት በኢትዮጵያ የጤና አገልግሎት አሰጣጥን ለማዘመንና ከዲጂታል ኢትዮጵያ 2030 ስትራቴጂ ጋር ለማጣጣም የሰው ሰራሽ አስተውሎት ቴክኖሎጂን ጥቅም ላይ የማዋል ስራ በስፋት እየተሰራ ይገኛል።
ይህ አዲስ የቴክኖሎጂ አሰራር በዋነኝነት የመረጃ አያያዝ ስርዓትን ለማጠናከርና በጤና ተቋማት የሚሰጡ የህክምና ምርመራዎችን በቴክኖሎጂ የታገዙ ለማድረግ ያለመ ሲሆን በአሁኑ ወቅት የመረጃ አያያዝን በማሻሻል ረገድ ከፍተኛ ሚና እየተጫወተ መሆኑ ተመልክቷል።
በተለይም በጤና ኬላዎች ተግባራዊ እየተደረገ ያለው የኤሌክትሮኒክ ኮሚዩኒቲ ሄልዝ ኢንፎርሜሽን ሲስተም (eCHIS) እና የሄልዝ ፖስት አሲስታንት (Health Post Assistant) የተባሉ ሶፍትዌሮች የጤና ኤክስቴንሽን ባለሙያዎችን ስራ እያቀለሉ ይገኛሉ።
እነዚህ ሶፍትዌሮች የጤና ባለሙያዎች የህብረተሰቡን የጤና መረጃ እንዲመዘግቡ ከማስቻላቸው ባለፈ በስራ ላይ ለሚገጥሟቸው ውስብስብ የህክምና ጥያቄዎች በጽሁፍና በድምጽ አማራጭ ፈጣን ምላሽና መረጃ እንዲያገኙ የሚያግዝ የሰው ሰራሽ አስተውሎት የተቀናጀባቸው ናቸው።
እንደ ሀገር እስካሁን ባለው መረጃ የኤሌክትሮኒክ ኮሚዩኒቲ ሄልዝ ኢንፎርሜሽን ሲስተም የዲጂታል አሰራር በ9 ሺህ የጤና ኬላዎች ላይ ተግባራዊ የተደረገ ሲሆን በዚህም ከ31 ሚሊዮን በላይ የሚሆን የህዝብ ቁጥር በመረጃ ቋት ውስጥ ተካቶ አገልግሎት እንዲያገኝ ተደርጓል።
ከዚሁ ጋር ተያይዞ የባለሙያዎችን አቅም የሚደግፈው የ ሰው ሰራሽ አስተውሎ ቴክኖሎጂ በተወሰኑ ወረዳዎች ላይ በሙከራ ደረጃ እየተተገበረ ሲሆን የሙከራ ሂደቱ ውጤታማነት እየታየ ወደ ቀሩት የሀገሪቱ ክፍሎች በስፋት ለማድረስ እቅድ ተይዟል።
ይህ ቴክኖሎጂ በተለይ ራቅ ባሉ የገጠር ቀበሌዎች የሚገኙ የጤና ባለሙያዎች እውቀታቸውን በየጊዜው እንዲያዳብሩ፣ ስለ አዳዲስ በሽታዎችና መድሃኒቶች ፈጣን መረጃ እንዲያገኙ በማድረግ ረገድ ትልቅ ለውጥ እያመጣ መሆኑን መሪ ስራ አስፈጻሚው ጠቁመዋል።
በቀጣይም የቴክኖሎጂው ተጠቃሚነት በገጠር ብቻ ሳይወሰን በከተማም ደረጃ ሰፊ ተደራሽነት እንዲኖረው ሚኒስቴሩ በትኩረት እየሰራ መሆኑ ተገልጿል።
ጌትነት ተመስገን
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ
📷 ሳውራ
#ethiopia | የጤና ሚኒስቴር የዲጂታል ጤና አገልግሎት መሪ ስራ አስፈጻሚ አቶ ገመቺስ መልካሙ እንደገለጹት በኢትዮጵያ የጤና አገልግሎት አሰጣጥን ለማዘመንና ከዲጂታል ኢትዮጵያ 2030 ስትራቴጂ ጋር ለማጣጣም የሰው ሰራሽ አስተውሎት ቴክኖሎጂን ጥቅም ላይ የማዋል ስራ በስፋት እየተሰራ ይገኛል።
ይህ አዲስ የቴክኖሎጂ አሰራር በዋነኝነት የመረጃ አያያዝ ስርዓትን ለማጠናከርና በጤና ተቋማት የሚሰጡ የህክምና ምርመራዎችን በቴክኖሎጂ የታገዙ ለማድረግ ያለመ ሲሆን በአሁኑ ወቅት የመረጃ አያያዝን በማሻሻል ረገድ ከፍተኛ ሚና እየተጫወተ መሆኑ ተመልክቷል።
በተለይም በጤና ኬላዎች ተግባራዊ እየተደረገ ያለው የኤሌክትሮኒክ ኮሚዩኒቲ ሄልዝ ኢንፎርሜሽን ሲስተም (eCHIS) እና የሄልዝ ፖስት አሲስታንት (Health Post Assistant) የተባሉ ሶፍትዌሮች የጤና ኤክስቴንሽን ባለሙያዎችን ስራ እያቀለሉ ይገኛሉ።
እነዚህ ሶፍትዌሮች የጤና ባለሙያዎች የህብረተሰቡን የጤና መረጃ እንዲመዘግቡ ከማስቻላቸው ባለፈ በስራ ላይ ለሚገጥሟቸው ውስብስብ የህክምና ጥያቄዎች በጽሁፍና በድምጽ አማራጭ ፈጣን ምላሽና መረጃ እንዲያገኙ የሚያግዝ የሰው ሰራሽ አስተውሎት የተቀናጀባቸው ናቸው።
እንደ ሀገር እስካሁን ባለው መረጃ የኤሌክትሮኒክ ኮሚዩኒቲ ሄልዝ ኢንፎርሜሽን ሲስተም የዲጂታል አሰራር በ9 ሺህ የጤና ኬላዎች ላይ ተግባራዊ የተደረገ ሲሆን በዚህም ከ31 ሚሊዮን በላይ የሚሆን የህዝብ ቁጥር በመረጃ ቋት ውስጥ ተካቶ አገልግሎት እንዲያገኝ ተደርጓል።
ከዚሁ ጋር ተያይዞ የባለሙያዎችን አቅም የሚደግፈው የ ሰው ሰራሽ አስተውሎ ቴክኖሎጂ በተወሰኑ ወረዳዎች ላይ በሙከራ ደረጃ እየተተገበረ ሲሆን የሙከራ ሂደቱ ውጤታማነት እየታየ ወደ ቀሩት የሀገሪቱ ክፍሎች በስፋት ለማድረስ እቅድ ተይዟል።
ይህ ቴክኖሎጂ በተለይ ራቅ ባሉ የገጠር ቀበሌዎች የሚገኙ የጤና ባለሙያዎች እውቀታቸውን በየጊዜው እንዲያዳብሩ፣ ስለ አዳዲስ በሽታዎችና መድሃኒቶች ፈጣን መረጃ እንዲያገኙ በማድረግ ረገድ ትልቅ ለውጥ እያመጣ መሆኑን መሪ ስራ አስፈጻሚው ጠቁመዋል።
በቀጣይም የቴክኖሎጂው ተጠቃሚነት በገጠር ብቻ ሳይወሰን በከተማም ደረጃ ሰፊ ተደራሽነት እንዲኖረው ሚኒስቴሩ በትኩረት እየሰራ መሆኑ ተገልጿል።
ጌትነት ተመስገን
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ
📷 ሳውራ
4 months ago
ኢንስትራክተር ዳዊት መኮንን አዲስ የአካል ብቃትና ሥነ-ምግብ መጽሐፍ አስመረቀ
#ethiopia | በኢትዮጵያ የአካል ብቃት እንቅስቃሴ ዘርፍ በግንባር ቀደምትነት የሚጠቀሰው ኢንስትራክተር ዳዊት መኮንን፣ ሳይንሳዊ የአካል ብቃት እንቅስቃሴዎችን ከሥነ-ምግብ መመሪያዎች ጋር አቀናጅቶ የያዘውን “አካል በብቃት” የተሰኘ ሦስተኛ መጽሐፉን በትላንትናው እለት በይፋ ለንባብ አብቅቷል።
ቀደም ሲል ካሳተማቸው "የስፖርት ማሽን አጠቃቀም" እና "ስፖርት ያለ መሳሪያ" መጽሐፍት ቀጥሎ የቀረበው ይህ አዲስ ሥራ፣ በተለይም በሥራ ጫና ምክንያት ወደ ስፖርት ማዕከላት መሄድ ለማይችሉ የከተማ ነዋሪዎች እንደ ዋነኛ መመሪያ ሆኖ እንዲያገለግል ተደርጎ በልዩ ሁኔታ ተዘጋጅቷል።
ማንኛውም የኅብረተሰብ ክፍል ባሉበት ቦታና በተመቻቸው ስፍራ ሆነው ጤናቸውን መጠበቅ እንዲችሉ ዝርዝር ትንታኔዎችን ያካተተው ይህ መጽሐፍ፣ ስፖርት መሥራት ለጥቂቶች ሳይሆን ለሁሉም የጤና ዋስትና መሆኑን በማስገንዘብ “ጊዜ የለኝም” የሚለውን የተለመደ ሰበብ ለመቅረፍ ያለመ ነው።
ለታሪክ አድቨርታይዚንግ እና ህትመት ወደ ንባብ ያመጣውና በ11 ምዕራፎች ተከፋፍሎ በ250 ገፆች የተቀነበበው ይህ መጽሐፍ፣ በ1,199 ብር ለገበያ የቀረበ ሲሆን በውስጡም የሕፃናት የአካል ብቃት፣ የባህላዊ ጭፈራ ከስፖርት ጋር ያለው ሳይንሳዊ ትስስር እንዲሁም የተፅዕኖ ፈጣሪ ግለሰቦች ተሞክሮ ተካቶበታል።
ኢንስትራክተር ዳዊት መኮንን በመጽሐፍ ዝግጅትና በተለያዩ የሚዲያ አማራጮች የአካል ብቃትን የኅብረተሰቡ የዘወትር ባህል ለማድረግ የጀመረውን የተቀደሰ ጥረት አጠናክሮ እንደሚቀጥልም በምረቃው ወቅት ተገልጿል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ
#ethiopia #fitness #health #nutrition #dawitmekonnen #newbook #exercise #wellness
#ethiopia | በኢትዮጵያ የአካል ብቃት እንቅስቃሴ ዘርፍ በግንባር ቀደምትነት የሚጠቀሰው ኢንስትራክተር ዳዊት መኮንን፣ ሳይንሳዊ የአካል ብቃት እንቅስቃሴዎችን ከሥነ-ምግብ መመሪያዎች ጋር አቀናጅቶ የያዘውን “አካል በብቃት” የተሰኘ ሦስተኛ መጽሐፉን በትላንትናው እለት በይፋ ለንባብ አብቅቷል።
ቀደም ሲል ካሳተማቸው "የስፖርት ማሽን አጠቃቀም" እና "ስፖርት ያለ መሳሪያ" መጽሐፍት ቀጥሎ የቀረበው ይህ አዲስ ሥራ፣ በተለይም በሥራ ጫና ምክንያት ወደ ስፖርት ማዕከላት መሄድ ለማይችሉ የከተማ ነዋሪዎች እንደ ዋነኛ መመሪያ ሆኖ እንዲያገለግል ተደርጎ በልዩ ሁኔታ ተዘጋጅቷል።
ማንኛውም የኅብረተሰብ ክፍል ባሉበት ቦታና በተመቻቸው ስፍራ ሆነው ጤናቸውን መጠበቅ እንዲችሉ ዝርዝር ትንታኔዎችን ያካተተው ይህ መጽሐፍ፣ ስፖርት መሥራት ለጥቂቶች ሳይሆን ለሁሉም የጤና ዋስትና መሆኑን በማስገንዘብ “ጊዜ የለኝም” የሚለውን የተለመደ ሰበብ ለመቅረፍ ያለመ ነው።
ለታሪክ አድቨርታይዚንግ እና ህትመት ወደ ንባብ ያመጣውና በ11 ምዕራፎች ተከፋፍሎ በ250 ገፆች የተቀነበበው ይህ መጽሐፍ፣ በ1,199 ብር ለገበያ የቀረበ ሲሆን በውስጡም የሕፃናት የአካል ብቃት፣ የባህላዊ ጭፈራ ከስፖርት ጋር ያለው ሳይንሳዊ ትስስር እንዲሁም የተፅዕኖ ፈጣሪ ግለሰቦች ተሞክሮ ተካቶበታል።
ኢንስትራክተር ዳዊት መኮንን በመጽሐፍ ዝግጅትና በተለያዩ የሚዲያ አማራጮች የአካል ብቃትን የኅብረተሰቡ የዘወትር ባህል ለማድረግ የጀመረውን የተቀደሰ ጥረት አጠናክሮ እንደሚቀጥልም በምረቃው ወቅት ተገልጿል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ
#ethiopia #fitness #health #nutrition #dawitmekonnen #newbook #exercise #wellness
4 months ago
በኢትዮጵያ በቲቢ በሽታ በየቀኑ የ53 ሰዎች ሕይወት እያለፈ መሆኑ ተገለጠ
#ethiopia | በኢትዮጵያ በሳንባ ነቀርሳ (ቲቢ) በሽታ ሳቢያ በየቀኑ እስከ 53 የሚደርሱ ዜጎች ለህልፈት እንደሚዳረጉ የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። ይህም በዓመት በአማካይ 19 ሺህ ሰዎች በበሽታው ምክንያት ህይወታቸውን ያጣሉ ማለት ነው።
በሚኒስቴሩ የቲቢ፣ ስጋ ደዌ እና የሳምባ በሽታዎች መከላከያና መቆጣጠሪያ ዴስክ ኃላፊ አቶ ታየ ለታ ለብስራት ሬዲዮ እንደገለጹት፣ በሀገሪቱ በየዓመቱ በአማካይ 186 ሺህ ሰዎች በበሽታው የሚያዙ ሲሆን፣ ከእነዚህ ውስጥ 150 ሺህ የሚሆኑት ብቻ ህክምና እንዲያገኙ ማድረግ ተችሏል።
ቁልፍ መረጃዎች እና ተግዳሮቶች
አሁንም ድረስ ከፍተኛ ቁጥር ያላቸው ታማሚዎች ሳይታወቁና ህክምና ሳይጀምሩ በማህበረሰቡ ውስጥ መኖራቸው የበሽታውን ስርጭት አሳሳቢ አድርጎታል።
በዘንድሮው ዓመት ብቻ እስከ 2,500 ሰዎች መድኃኒት የተላመደ ቲቢ (MDR-TB) ሊያዙ እንደሚችሉ ተገምቷል። ይህንን ለማከም በሀገር አቀፍ ደረጃ 72 የሕክምና ጣቢያዎች ተቋቁመዋል።
በሽታው በትንፋሽና በንክኪ የሚተላለፍ በመሆኑ፣ ሰዎች ተፋፍገው በሚኖሩባቸው አካባቢዎች ስርጭቱ ከፍተኛ ነው።
በአማራ ክልል ከሳንባ ውጪ ያለ የቲቢ ዓይነት ሲያጠቃ፣ በደቡብና በኦሮሚያ ደግሞ በማዕድን ቁፋሮ አካባቢዎች የሳንባ ቲቢ በስፋት ይስተዋላል። ያልተፈላ ጥሬ ወተት የመጠጣት ልማድም ለስርጭቱ መጨመር እንደ ምክንያት ተጠቅሷል።
የኢትዮጵያ ግብ እና ስኬቶች
ኢትዮጵያ እ.ኤ.አ. በ2030 የቲቢ ስርጭትን በ 85% እንዲሁም ሞትን በ 90% ለመቀነስ አቅዳ እየሰራች ትገኛለች። ባለፉት አምስት ዓመታት ውስጥ ብቻ፦
* የበሽታውን ስርጭት በ 30% መቀነስ ተችሏል።
* የሞት መጠንን በ 35% ዝቅ ማድረግ ተችሏል።
"ማንኛውም ሰው የሁለት ሳምንትና ከዚያ በላይ ሳል፣ የሌሊት ላብ፣ ትኩሳትና የምግብ ፍላጎት መቀነስ ካጋጠመው ሳይዘገይ ወደ ጤና ተቋም በመሄድ ምርመራ ማድረግ አለበት።" — አቶ ታየ ለታ
የማህበረሰቡ የግንዛቤ ማነስ፣ ምልክቶች ሲታዩ ወደ ህክምና ቶሎ አለመምጣት እና የታመሙ ሰዎችን ማግለል (Stigma) ለበሽታው ቁጥጥር ዋነኛ እንቅፋቶች መሆናቸው ተገልጿል። የቲቢ ምርመራና ህክምና ከጤና ኬላ ጀምሮ በሁሉም የጤና ተቋማት በነፃ እንደሚሰጥ ይታወቃል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#bisrat fm #getutemesgen #getu #fmc #ኢትዮጵያ #ጤና #ቲቢ #ሳንባነቀርሳ #የጤናሚኒስቴር #ቲቢንእንከላከል #ethiopia #health #tuberculosis #globalhealth
#ethiopia | በኢትዮጵያ በሳንባ ነቀርሳ (ቲቢ) በሽታ ሳቢያ በየቀኑ እስከ 53 የሚደርሱ ዜጎች ለህልፈት እንደሚዳረጉ የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። ይህም በዓመት በአማካይ 19 ሺህ ሰዎች በበሽታው ምክንያት ህይወታቸውን ያጣሉ ማለት ነው።
በሚኒስቴሩ የቲቢ፣ ስጋ ደዌ እና የሳምባ በሽታዎች መከላከያና መቆጣጠሪያ ዴስክ ኃላፊ አቶ ታየ ለታ ለብስራት ሬዲዮ እንደገለጹት፣ በሀገሪቱ በየዓመቱ በአማካይ 186 ሺህ ሰዎች በበሽታው የሚያዙ ሲሆን፣ ከእነዚህ ውስጥ 150 ሺህ የሚሆኑት ብቻ ህክምና እንዲያገኙ ማድረግ ተችሏል።
ቁልፍ መረጃዎች እና ተግዳሮቶች
አሁንም ድረስ ከፍተኛ ቁጥር ያላቸው ታማሚዎች ሳይታወቁና ህክምና ሳይጀምሩ በማህበረሰቡ ውስጥ መኖራቸው የበሽታውን ስርጭት አሳሳቢ አድርጎታል።
በዘንድሮው ዓመት ብቻ እስከ 2,500 ሰዎች መድኃኒት የተላመደ ቲቢ (MDR-TB) ሊያዙ እንደሚችሉ ተገምቷል። ይህንን ለማከም በሀገር አቀፍ ደረጃ 72 የሕክምና ጣቢያዎች ተቋቁመዋል።
በሽታው በትንፋሽና በንክኪ የሚተላለፍ በመሆኑ፣ ሰዎች ተፋፍገው በሚኖሩባቸው አካባቢዎች ስርጭቱ ከፍተኛ ነው።
በአማራ ክልል ከሳንባ ውጪ ያለ የቲቢ ዓይነት ሲያጠቃ፣ በደቡብና በኦሮሚያ ደግሞ በማዕድን ቁፋሮ አካባቢዎች የሳንባ ቲቢ በስፋት ይስተዋላል። ያልተፈላ ጥሬ ወተት የመጠጣት ልማድም ለስርጭቱ መጨመር እንደ ምክንያት ተጠቅሷል።
የኢትዮጵያ ግብ እና ስኬቶች
ኢትዮጵያ እ.ኤ.አ. በ2030 የቲቢ ስርጭትን በ 85% እንዲሁም ሞትን በ 90% ለመቀነስ አቅዳ እየሰራች ትገኛለች። ባለፉት አምስት ዓመታት ውስጥ ብቻ፦
* የበሽታውን ስርጭት በ 30% መቀነስ ተችሏል።
* የሞት መጠንን በ 35% ዝቅ ማድረግ ተችሏል።
"ማንኛውም ሰው የሁለት ሳምንትና ከዚያ በላይ ሳል፣ የሌሊት ላብ፣ ትኩሳትና የምግብ ፍላጎት መቀነስ ካጋጠመው ሳይዘገይ ወደ ጤና ተቋም በመሄድ ምርመራ ማድረግ አለበት።" — አቶ ታየ ለታ
የማህበረሰቡ የግንዛቤ ማነስ፣ ምልክቶች ሲታዩ ወደ ህክምና ቶሎ አለመምጣት እና የታመሙ ሰዎችን ማግለል (Stigma) ለበሽታው ቁጥጥር ዋነኛ እንቅፋቶች መሆናቸው ተገልጿል። የቲቢ ምርመራና ህክምና ከጤና ኬላ ጀምሮ በሁሉም የጤና ተቋማት በነፃ እንደሚሰጥ ይታወቃል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#bisrat fm #getutemesgen #getu #fmc #ኢትዮጵያ #ጤና #ቲቢ #ሳንባነቀርሳ #የጤናሚኒስቴር #ቲቢንእንከላከል #ethiopia #health #tuberculosis #globalhealth
4 months ago
Yederaw Support:
የፖለቲካ ፓርቲዎችን ‘ተቃዋሚ’ በሚል መጥራት ማራቅ እና መግፋት ነው
#ethiopia | በ2010 ዓ.ም ሀገራዊ ለውጡ እውን መሆኑን ተከትሎ በርከታ ህብረ ብሔራዊ አንድነትን የሚያጸኑ ጉዳዮች ታይተዋል።
በኢትዮጵያ ታሪክ ያልነበሩ አዳዲስ ልምምዶች ተስተውለዋል።
በተለይም በፖለቲካው ምህዳር ውስጥ ይንጸባረቅ የነበረው ጽንፍ የረገጠ እሳቤ እንዲረግብ የሚያስችሉ ወሳኝ ርምጃዎች በመወሰዳቸው የፖለቲካ ፓርቲዎች በትብብር መስራት የሚችሉበት ዐውድ ተፈጥሯል።
የፖለቲካ ፓርቲዎችን ‘ተቃዋሚ’ በሚል በመጥራት የማራቅ እና የመግፋት ዝንባሌን ለመለወጥ ‘ተፎካካሪ’ በሚል ከማረም ጀምሮ ተቀራርቦ ለመስራት የሚያስችል ጥርጊያ ተበጅቷል።
ፖለቲካዊ ችግሮቻችንን በጋራ እንፍታ የሚል የመሪ ጥሪ የታየውም በዚህ የለውጥ ጊዜ መሆኑን ልብ ይሏል።
ሀገራዊ ለውጡ ዜጎችን ወደ ፊት ያመጣና ተሣትፏቸውን ከፍ ያደረገ እንዲሁም የፖለቲካ ባይተዋርና ባለቤት የሚለውን ክፍፍል አስቀርቷል።
ይህንን ጉዳይ በገዢው ብልጽግና ፓርቲ ዘንድ ያየን እንደሆነ፤ የዳር እና የመሐል በሚል የነበረውን የክፍፍል ግንብ አፍርሶ የአንድነት ድልድይ ገንብቷል።
በዚህም ሁሉም ኢትዮጵያውያን በሀገራቸው ጉዳይ ‘የዳር እና የመሐል’ የሚል ክፍፍል ውስጥ ሳይገቡ ለሀገራቸው አስተዋጽኦ የሚያበርክቱበት እና ተጠቃሚ የሚሆኑበት ምቹ መደላድል ተፈጥሯል።
ለውጡ ሁሉም ኢትዮጵያዊ በሀገራዊ ጉዳይ ያገባዋል የሚለውን ዕሳቤ በማምጣቱ በሀገር ውስጥም ሆነ በውጭ ያሉ ኢትዮጵያዊያን የሀገሪቱን የፖለቲካ ችግር ለመፍታት የድርሻቸውን እንዲወጡ ዕድል ፈጥሯል።
የኢትዮጵያን የፖለቲካ ስብራት ለመጠገን በሚደረገው እንቅስቃሴ ውስጥ ሁሉም ወገን ግንባር ቀደም ተሳታፊ እንዲሆን የተደረገው በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የሚቀርበውን ተደጋጋሚ ጥሪ በአብነት ማንሳት ይቻላል።
በጥሪው መሰረት ለዓመታት ኑሯቸውን በውጭ ያደረጉና ለሀገራቸው ባይተዋርና የነበሩ ዜጎች ወደ ሀገራቸው ገብተዋል፣ በሚመቻቸውና በሚፈልጉ የፖለቲካ አደረጃጀት ተሰልፈዋል እንዲሁም ለሀገራቸው ዕድገት ሐሳባቸውን አዋጥተዋል።
በተለያዩ ሀገራትና ኢትዮጵያ ውስጥ የነበሩ የፖለቲካ ፓርቲዎች ወደ ፊት የመጡበት፣ መደራጀት፣ ቢሮ መክፈት እንዲሁም ሐሳቦቻቸውን ወደ ሕዝብ ማቅረብ መጀመራቸውም በለውጡ ዓመታት የታየ የፖለቲካ ዐውድ መለወጥ አብነት ነው።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ይህንን ጉዳይ በተመለከተም ሲገልጹ፤ የፖለቲካ ምህዳርን መክፈት በ2010 ዓ.ም የወሰንነው ቁልፍ ውሳኔ ነው ይላሉ።
ከኖረው ፓርቲዎችን ተቃዋሚ አድርጎ ከመመልከት ህጋዊ ተፎካካሪዎች አድርጎ በማስተናገድ ዴሞክራሲያዊ ከባቢን ለመፍጠር መሰራቱን በመጥቀስ፤ ይህ የአስተሳሰብ ሽግግር ሰላማዊ የፉክክር ባሕል ለኢትዮጵያ መፃዒ ተስፋ አስፈላጊ መሆኑን በማመን ላይ የተመሠረተ እንደነበር ያብራራሉ።
በዚሁ አቋም በመመራት ላለፉት ዓመታት በኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ከተመዘገቡ ፓርቲዎች ጋር ተከታታይ የውይይት መድረኮች ተካሂደዋል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #fmc
በኢትዮጵያ በቲቢ በሽታ በየቀኑ የ53 ሰዎች ሕይወት እያለፈ መሆኑ ተገለጠ
#ethiopia | በኢትዮጵያ በሳንባ ነቀርሳ (ቲቢ) በሽታ ሳቢያ በየቀኑ እስከ 53 የሚደርሱ ዜጎች ለህልፈት እንደሚዳረጉ የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። ይህም በዓመት በአማካይ 19 ሺህ ሰዎች በበሽታው ምክንያት ህይወታቸውን ያጣሉ ማለት ነው።
በሚኒስቴሩ የቲቢ፣ ስጋ ደዌ እና የሳምባ በሽታዎች መከላከያና መቆጣጠሪያ ዴስክ ኃላፊ አቶ ታየ ለታ ለብስራት ሬዲዮ እንደገለጹት፣ በሀገሪቱ በየዓመቱ በአማካይ 186 ሺህ ሰዎች በበሽታው የሚያዙ ሲሆን፣ ከእነዚህ ውስጥ 150 ሺህ የሚሆኑት ብቻ ህክምና እንዲያገኙ ማድረግ ተችሏል።
ቁልፍ መረጃዎች እና ተግዳሮቶች
አሁንም ድረስ ከፍተኛ ቁጥር ያላቸው ታማሚዎች ሳይታወቁና ህክምና ሳይጀምሩ በማህበረሰቡ ውስጥ መኖራቸው የበሽታውን ስርጭት አሳሳቢ አድርጎታል።
በዘንድሮው ዓመት ብቻ እስከ 2,500 ሰዎች መድኃኒት የተላመደ ቲቢ (MDR-TB) ሊያዙ እንደሚችሉ ተገምቷል። ይህንን ለማከም በሀገር አቀፍ ደረጃ 72 የሕክምና ጣቢያዎች ተቋቁመዋል።
በሽታው በትንፋሽና በንክኪ የሚተላለፍ በመሆኑ፣ ሰዎች ተፋፍገው በሚኖሩባቸው አካባቢዎች ስርጭቱ ከፍተኛ ነው።
በአማራ ክልል ከሳንባ ውጪ ያለ የቲቢ ዓይነት ሲያጠቃ፣ በደቡብና በኦሮሚያ ደግሞ በማዕድን ቁፋሮ አካባቢዎች የሳንባ ቲቢ በስፋት ይስተዋላል። ያልተፈላ ጥሬ ወተት የመጠጣት ልማድም ለስርጭቱ መጨመር እንደ ምክንያት ተጠቅሷል።
የኢትዮጵያ ግብ እና ስኬቶች
ኢትዮጵያ እ.ኤ.አ. በ2030 የቲቢ ስርጭትን በ 85% እንዲሁም ሞትን በ 90% ለመቀነስ አቅዳ እየሰራች ትገኛለች። ባለፉት አምስት ዓመታት ውስጥ ብቻ፦
* የበሽታውን ስርጭት በ 30% መቀነስ ተችሏል።
* የሞት መጠንን በ 35% ዝቅ ማድረግ ተችሏል።
"ማንኛውም ሰው የሁለት ሳምንትና ከዚያ በላይ ሳል፣ የሌሊት ላብ፣ ትኩሳትና የምግብ ፍላጎት መቀነስ ካጋጠመው ሳይዘገይ ወደ ጤና ተቋም በመሄድ ምርመራ ማድረግ አለበት።" — አቶ ታየ ለታ
የማህበረሰቡ የግንዛቤ ማነስ፣ ምልክቶች ሲታዩ ወደ ህክምና ቶሎ አለመምጣት እና የታመሙ ሰዎችን ማግለል (Stigma) ለበሽታው ቁጥጥር ዋነኛ እንቅፋቶች መሆናቸው ተገልጿል። የቲቢ ምርመራና ህክምና ከጤና ኬላ ጀምሮ በሁሉም የጤና ተቋማት በነፃ እንደሚሰጥ ይታወቃል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#bisrat fm #getutemesgen #getu #fmc #ኢትዮጵያ #ጤና #ቲቢ #ሳንባነቀርሳ #የጤናሚኒስቴር #ቲቢንእንከላከል #ethiopia #health #tuberculosis #globalhealth
የፖለቲካ ፓርቲዎችን ‘ተቃዋሚ’ በሚል መጥራት ማራቅ እና መግፋት ነው
#ethiopia | በ2010 ዓ.ም ሀገራዊ ለውጡ እውን መሆኑን ተከትሎ በርከታ ህብረ ብሔራዊ አንድነትን የሚያጸኑ ጉዳዮች ታይተዋል።
በኢትዮጵያ ታሪክ ያልነበሩ አዳዲስ ልምምዶች ተስተውለዋል።
በተለይም በፖለቲካው ምህዳር ውስጥ ይንጸባረቅ የነበረው ጽንፍ የረገጠ እሳቤ እንዲረግብ የሚያስችሉ ወሳኝ ርምጃዎች በመወሰዳቸው የፖለቲካ ፓርቲዎች በትብብር መስራት የሚችሉበት ዐውድ ተፈጥሯል።
የፖለቲካ ፓርቲዎችን ‘ተቃዋሚ’ በሚል በመጥራት የማራቅ እና የመግፋት ዝንባሌን ለመለወጥ ‘ተፎካካሪ’ በሚል ከማረም ጀምሮ ተቀራርቦ ለመስራት የሚያስችል ጥርጊያ ተበጅቷል።
ፖለቲካዊ ችግሮቻችንን በጋራ እንፍታ የሚል የመሪ ጥሪ የታየውም በዚህ የለውጥ ጊዜ መሆኑን ልብ ይሏል።
ሀገራዊ ለውጡ ዜጎችን ወደ ፊት ያመጣና ተሣትፏቸውን ከፍ ያደረገ እንዲሁም የፖለቲካ ባይተዋርና ባለቤት የሚለውን ክፍፍል አስቀርቷል።
ይህንን ጉዳይ በገዢው ብልጽግና ፓርቲ ዘንድ ያየን እንደሆነ፤ የዳር እና የመሐል በሚል የነበረውን የክፍፍል ግንብ አፍርሶ የአንድነት ድልድይ ገንብቷል።
በዚህም ሁሉም ኢትዮጵያውያን በሀገራቸው ጉዳይ ‘የዳር እና የመሐል’ የሚል ክፍፍል ውስጥ ሳይገቡ ለሀገራቸው አስተዋጽኦ የሚያበርክቱበት እና ተጠቃሚ የሚሆኑበት ምቹ መደላድል ተፈጥሯል።
ለውጡ ሁሉም ኢትዮጵያዊ በሀገራዊ ጉዳይ ያገባዋል የሚለውን ዕሳቤ በማምጣቱ በሀገር ውስጥም ሆነ በውጭ ያሉ ኢትዮጵያዊያን የሀገሪቱን የፖለቲካ ችግር ለመፍታት የድርሻቸውን እንዲወጡ ዕድል ፈጥሯል።
የኢትዮጵያን የፖለቲካ ስብራት ለመጠገን በሚደረገው እንቅስቃሴ ውስጥ ሁሉም ወገን ግንባር ቀደም ተሳታፊ እንዲሆን የተደረገው በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የሚቀርበውን ተደጋጋሚ ጥሪ በአብነት ማንሳት ይቻላል።
በጥሪው መሰረት ለዓመታት ኑሯቸውን በውጭ ያደረጉና ለሀገራቸው ባይተዋርና የነበሩ ዜጎች ወደ ሀገራቸው ገብተዋል፣ በሚመቻቸውና በሚፈልጉ የፖለቲካ አደረጃጀት ተሰልፈዋል እንዲሁም ለሀገራቸው ዕድገት ሐሳባቸውን አዋጥተዋል።
በተለያዩ ሀገራትና ኢትዮጵያ ውስጥ የነበሩ የፖለቲካ ፓርቲዎች ወደ ፊት የመጡበት፣ መደራጀት፣ ቢሮ መክፈት እንዲሁም ሐሳቦቻቸውን ወደ ሕዝብ ማቅረብ መጀመራቸውም በለውጡ ዓመታት የታየ የፖለቲካ ዐውድ መለወጥ አብነት ነው።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ይህንን ጉዳይ በተመለከተም ሲገልጹ፤ የፖለቲካ ምህዳርን መክፈት በ2010 ዓ.ም የወሰንነው ቁልፍ ውሳኔ ነው ይላሉ።
ከኖረው ፓርቲዎችን ተቃዋሚ አድርጎ ከመመልከት ህጋዊ ተፎካካሪዎች አድርጎ በማስተናገድ ዴሞክራሲያዊ ከባቢን ለመፍጠር መሰራቱን በመጥቀስ፤ ይህ የአስተሳሰብ ሽግግር ሰላማዊ የፉክክር ባሕል ለኢትዮጵያ መፃዒ ተስፋ አስፈላጊ መሆኑን በማመን ላይ የተመሠረተ እንደነበር ያብራራሉ።
በዚሁ አቋም በመመራት ላለፉት ዓመታት በኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ከተመዘገቡ ፓርቲዎች ጋር ተከታታይ የውይይት መድረኮች ተካሂደዋል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #fmc
በኢትዮጵያ በቲቢ በሽታ በየቀኑ የ53 ሰዎች ሕይወት እያለፈ መሆኑ ተገለጠ
#ethiopia | በኢትዮጵያ በሳንባ ነቀርሳ (ቲቢ) በሽታ ሳቢያ በየቀኑ እስከ 53 የሚደርሱ ዜጎች ለህልፈት እንደሚዳረጉ የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። ይህም በዓመት በአማካይ 19 ሺህ ሰዎች በበሽታው ምክንያት ህይወታቸውን ያጣሉ ማለት ነው።
በሚኒስቴሩ የቲቢ፣ ስጋ ደዌ እና የሳምባ በሽታዎች መከላከያና መቆጣጠሪያ ዴስክ ኃላፊ አቶ ታየ ለታ ለብስራት ሬዲዮ እንደገለጹት፣ በሀገሪቱ በየዓመቱ በአማካይ 186 ሺህ ሰዎች በበሽታው የሚያዙ ሲሆን፣ ከእነዚህ ውስጥ 150 ሺህ የሚሆኑት ብቻ ህክምና እንዲያገኙ ማድረግ ተችሏል።
ቁልፍ መረጃዎች እና ተግዳሮቶች
አሁንም ድረስ ከፍተኛ ቁጥር ያላቸው ታማሚዎች ሳይታወቁና ህክምና ሳይጀምሩ በማህበረሰቡ ውስጥ መኖራቸው የበሽታውን ስርጭት አሳሳቢ አድርጎታል።
በዘንድሮው ዓመት ብቻ እስከ 2,500 ሰዎች መድኃኒት የተላመደ ቲቢ (MDR-TB) ሊያዙ እንደሚችሉ ተገምቷል። ይህንን ለማከም በሀገር አቀፍ ደረጃ 72 የሕክምና ጣቢያዎች ተቋቁመዋል።
በሽታው በትንፋሽና በንክኪ የሚተላለፍ በመሆኑ፣ ሰዎች ተፋፍገው በሚኖሩባቸው አካባቢዎች ስርጭቱ ከፍተኛ ነው።
በአማራ ክልል ከሳንባ ውጪ ያለ የቲቢ ዓይነት ሲያጠቃ፣ በደቡብና በኦሮሚያ ደግሞ በማዕድን ቁፋሮ አካባቢዎች የሳንባ ቲቢ በስፋት ይስተዋላል። ያልተፈላ ጥሬ ወተት የመጠጣት ልማድም ለስርጭቱ መጨመር እንደ ምክንያት ተጠቅሷል።
የኢትዮጵያ ግብ እና ስኬቶች
ኢትዮጵያ እ.ኤ.አ. በ2030 የቲቢ ስርጭትን በ 85% እንዲሁም ሞትን በ 90% ለመቀነስ አቅዳ እየሰራች ትገኛለች። ባለፉት አምስት ዓመታት ውስጥ ብቻ፦
* የበሽታውን ስርጭት በ 30% መቀነስ ተችሏል።
* የሞት መጠንን በ 35% ዝቅ ማድረግ ተችሏል።
"ማንኛውም ሰው የሁለት ሳምንትና ከዚያ በላይ ሳል፣ የሌሊት ላብ፣ ትኩሳትና የምግብ ፍላጎት መቀነስ ካጋጠመው ሳይዘገይ ወደ ጤና ተቋም በመሄድ ምርመራ ማድረግ አለበት።" — አቶ ታየ ለታ
የማህበረሰቡ የግንዛቤ ማነስ፣ ምልክቶች ሲታዩ ወደ ህክምና ቶሎ አለመምጣት እና የታመሙ ሰዎችን ማግለል (Stigma) ለበሽታው ቁጥጥር ዋነኛ እንቅፋቶች መሆናቸው ተገልጿል። የቲቢ ምርመራና ህክምና ከጤና ኬላ ጀምሮ በሁሉም የጤና ተቋማት በነፃ እንደሚሰጥ ይታወቃል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#bisrat fm #getutemesgen #getu #fmc #ኢትዮጵያ #ጤና #ቲቢ #ሳንባነቀርሳ #የጤናሚኒስቴር #ቲቢንእንከላከል #ethiopia #health #tuberculosis #globalhealth
4 months ago
ከመጠን በላይ መጨነቅ ለማቆም የሚከተሉትን ሀሳቦች መተግበር ይረዳዎት ይሆናል
1️⃣ ሁኔታውን መረዳት : ከመጠን በላይ እያሰቡ መሆኑን ቀድሞ መረዳት ለውጥ ለማምጣት የመጀመሪያው እርምጃ ነው።
2️⃣ መቆጣጠር በሚችሉት ላይ ማተኮር: በእርስዎ ቁጥጥር ስር ባሉ ጉዳዮች ላይ ብቻ ትኩረት ያድርጉ፤ መለወጥ በማይችሉት ነገር ላይ መጨነቅን ያቁሙ።
3️⃣ የአሁኑ ጊዜ ላይ ማተኮር : ትኩረትዎን አሁን ካሉበት ሁኔታና ከሚያደርጉት ነገር ላይ በማድረግ ስለ ትላንት ፀፀት ወይም ስለ ነገ ስጋት እንዳያስቡ ይረዳል።
4️⃣ የጊዜ ገደብ ማስቀመጥ: ለውሳኔ የሚሰጡትን ጊዜ ይገድቡ። ለምሳሌ ለትንንሽ ውሳኔዎች ከ5-10 ደቂቃ በላይ አይስጡ።
5️⃣ አፍራሽ አስተሳሰቦችን መሞገት: በጭንቅላትዎ ውስጥ የሚመላለሱ "መጥፎ ይሆናል" የሚሉ ስጋቶች ሁሌም እውነት እንዳልሆኑ ለራስዎ ይንገሩ።
6️⃣ ወደ ተግባር መግባት: በማሰብ ብቻ ከመቀመጥ ይልቅ ትንሽም ቢሆን እርምጃ መውሰድ ጭንቀትን በከፍተኛ ሁኔታ ይቀንሳል።
7️⃣ የመረጃ ፍሰትን መገደብ: የማህበራዊ ሚዲያና የተለያዩ መረጃዎችን ከመጠን በላይ መከታተል አእምሮን ስለሚወጥር እረፍት ይውሰዱ።
8️⃣ ምስጋናን መለማመድ : በህይወትዎ ውስጥ ያሉ መልካም ነገሮችን በመቁጠር አእምሮዎ ወደ በጎ እይታ እንዲያዘነብል ያድርጉ።
9️⃣ በትርፍ ጊዜ ማሳለፊያዎች መወሰድ: የሚወዱትን ስራ መስራት፣ ስፖርት ማዘውተር ወይም መጽሐፍ ማንበብ አእምሮ ከጭንቀት እንዲላቀቅ ይረዳል።
📌 ምንጭ: Forbes Health, Healthline እና Psychology Today
1️⃣ ሁኔታውን መረዳት : ከመጠን በላይ እያሰቡ መሆኑን ቀድሞ መረዳት ለውጥ ለማምጣት የመጀመሪያው እርምጃ ነው።
2️⃣ መቆጣጠር በሚችሉት ላይ ማተኮር: በእርስዎ ቁጥጥር ስር ባሉ ጉዳዮች ላይ ብቻ ትኩረት ያድርጉ፤ መለወጥ በማይችሉት ነገር ላይ መጨነቅን ያቁሙ።
3️⃣ የአሁኑ ጊዜ ላይ ማተኮር : ትኩረትዎን አሁን ካሉበት ሁኔታና ከሚያደርጉት ነገር ላይ በማድረግ ስለ ትላንት ፀፀት ወይም ስለ ነገ ስጋት እንዳያስቡ ይረዳል።
4️⃣ የጊዜ ገደብ ማስቀመጥ: ለውሳኔ የሚሰጡትን ጊዜ ይገድቡ። ለምሳሌ ለትንንሽ ውሳኔዎች ከ5-10 ደቂቃ በላይ አይስጡ።
5️⃣ አፍራሽ አስተሳሰቦችን መሞገት: በጭንቅላትዎ ውስጥ የሚመላለሱ "መጥፎ ይሆናል" የሚሉ ስጋቶች ሁሌም እውነት እንዳልሆኑ ለራስዎ ይንገሩ።
6️⃣ ወደ ተግባር መግባት: በማሰብ ብቻ ከመቀመጥ ይልቅ ትንሽም ቢሆን እርምጃ መውሰድ ጭንቀትን በከፍተኛ ሁኔታ ይቀንሳል።
7️⃣ የመረጃ ፍሰትን መገደብ: የማህበራዊ ሚዲያና የተለያዩ መረጃዎችን ከመጠን በላይ መከታተል አእምሮን ስለሚወጥር እረፍት ይውሰዱ።
8️⃣ ምስጋናን መለማመድ : በህይወትዎ ውስጥ ያሉ መልካም ነገሮችን በመቁጠር አእምሮዎ ወደ በጎ እይታ እንዲያዘነብል ያድርጉ።
9️⃣ በትርፍ ጊዜ ማሳለፊያዎች መወሰድ: የሚወዱትን ስራ መስራት፣ ስፖርት ማዘውተር ወይም መጽሐፍ ማንበብ አእምሮ ከጭንቀት እንዲላቀቅ ይረዳል።
📌 ምንጭ: Forbes Health, Healthline እና Psychology Today
4 months ago
አዎ! ቲቢን ለማጥፋት እንችላለን! ...
#ethiopia | የጤና ሚኒስቴር 20ኛውን ዓመታዊ የቲቢ ምርምር ጉባኤ እና የዓለም አቀፍ የቲቢ ቀንን ምክንያት በማድረግ ለመገናኛ ብዙሃን ባለሙያዎች ያዘጋጀው የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ በኢትዮጵያ የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ተካሂዷል።
ይህ የንቅናቄ መድረክ የተዘጋጀው የሚዲያ አካላት በበሽታው መከላከል እና መቆጣጠር ስራ ላይ ያላቸውን ከፍተኛ ሚና ውጤታማ በሆነ መንገድ እንዲወጡ ለማስቻል ሲሆን በስልጠናው ላይ ከተለያዩ ተቋማት የተወከሉ የጤና ባለሙያዎች እና ጋዜጠኞች ተሳትፈዋል።
በውይይቱ ላይ የተገኙት የአርማወር ሀንሰን የምርምር ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ፕሮፌሰር አፈወርቅ ካሱ፤ በሽታውን ከመከላከል ባለፈ ሙሉ ለሙሉ ለማጥፋት በሚደረገው ጥረት ውስጥ የመገናኛ ብዙሃን ህብረተሰቡን በማንቃት በኩል የድርሻቸውን እንዲወጡ ጥሪ አቅርበዋል።
በጤና ሚኒስቴር የበሽታ መከላከል እና መቆጣጠር መሪ ሥራ አስፈጻሚ ዶክተር ሕይወት ሰለሞን በበኩላቸው፤ የሚዲያ ባለሙያዎች ስለ በሽታው ትክክለኛ መረጃ ለህዝብ በማድረስ ረገድ ያላቸውን ፋይዳ አብራርተዋል።
በጤና ሚኒስቴር የቲቢ፣ ስጋ ደዌ እና ሌሎች የሳንባ በሽታዎች መከላከልና መቆጣጠር ዴስክ ኃላፊ አቶ ታየ ለታ ደግሞ፤ የቲቢ በሽታ ዛሬም በሰው ዘር ላይ ከፍተኛ ሕመምና ሞት እያስከተለ መሆኑን በመጠቆም፣ ቁጥጥሩን ለማጠናከር ከባለ ድርሻ አካላት ጋር ተቀናጅቶ መስራት እንደሚገባ አሳስበዋል።
የዓለም ቲቢ ቀን በየዓመቱ መጋቢት 15 ቀን (March 24) የሚከበር ሲሆን፣ ዕለቱ የተመረጠውም የዛሬ 140 ዓመት ታዋቂው ጀርመናዊ ተመራማሪ ዶ/ር ሮበርት ኮች የቲቢ በሽታ መንስኤ የሆነውን “ማይኮባክቴሪያም ቲዩበርክሎስስ” ማግኘቱን ለዓለም ያበሰረበትን ቀን ለማስታወስ ነው።
ዘንድሮም ቀኑ “አዎ! ቲቢን ለማጥፋት እንችላለን! በመንግስት መሪነት፤ በሕዝባችን ኃይል!!” በሚል መሪ ቃል በተለያዩ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስራዎች ይከበራል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ
#ethiopia #health #worldtbday #tbprevention #mediaawareness #publichealth #getutemesgen
#ethiopia | የጤና ሚኒስቴር 20ኛውን ዓመታዊ የቲቢ ምርምር ጉባኤ እና የዓለም አቀፍ የቲቢ ቀንን ምክንያት በማድረግ ለመገናኛ ብዙሃን ባለሙያዎች ያዘጋጀው የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ በኢትዮጵያ የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ተካሂዷል።
ይህ የንቅናቄ መድረክ የተዘጋጀው የሚዲያ አካላት በበሽታው መከላከል እና መቆጣጠር ስራ ላይ ያላቸውን ከፍተኛ ሚና ውጤታማ በሆነ መንገድ እንዲወጡ ለማስቻል ሲሆን በስልጠናው ላይ ከተለያዩ ተቋማት የተወከሉ የጤና ባለሙያዎች እና ጋዜጠኞች ተሳትፈዋል።
በውይይቱ ላይ የተገኙት የአርማወር ሀንሰን የምርምር ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ፕሮፌሰር አፈወርቅ ካሱ፤ በሽታውን ከመከላከል ባለፈ ሙሉ ለሙሉ ለማጥፋት በሚደረገው ጥረት ውስጥ የመገናኛ ብዙሃን ህብረተሰቡን በማንቃት በኩል የድርሻቸውን እንዲወጡ ጥሪ አቅርበዋል።
በጤና ሚኒስቴር የበሽታ መከላከል እና መቆጣጠር መሪ ሥራ አስፈጻሚ ዶክተር ሕይወት ሰለሞን በበኩላቸው፤ የሚዲያ ባለሙያዎች ስለ በሽታው ትክክለኛ መረጃ ለህዝብ በማድረስ ረገድ ያላቸውን ፋይዳ አብራርተዋል።
በጤና ሚኒስቴር የቲቢ፣ ስጋ ደዌ እና ሌሎች የሳንባ በሽታዎች መከላከልና መቆጣጠር ዴስክ ኃላፊ አቶ ታየ ለታ ደግሞ፤ የቲቢ በሽታ ዛሬም በሰው ዘር ላይ ከፍተኛ ሕመምና ሞት እያስከተለ መሆኑን በመጠቆም፣ ቁጥጥሩን ለማጠናከር ከባለ ድርሻ አካላት ጋር ተቀናጅቶ መስራት እንደሚገባ አሳስበዋል።
የዓለም ቲቢ ቀን በየዓመቱ መጋቢት 15 ቀን (March 24) የሚከበር ሲሆን፣ ዕለቱ የተመረጠውም የዛሬ 140 ዓመት ታዋቂው ጀርመናዊ ተመራማሪ ዶ/ር ሮበርት ኮች የቲቢ በሽታ መንስኤ የሆነውን “ማይኮባክቴሪያም ቲዩበርክሎስስ” ማግኘቱን ለዓለም ያበሰረበትን ቀን ለማስታወስ ነው።
ዘንድሮም ቀኑ “አዎ! ቲቢን ለማጥፋት እንችላለን! በመንግስት መሪነት፤ በሕዝባችን ኃይል!!” በሚል መሪ ቃል በተለያዩ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስራዎች ይከበራል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ
#ethiopia #health #worldtbday #tbprevention #mediaawareness #publichealth #getutemesgen
Sponsored by
Surafel
5 months ago
ሩጫ ለጤና
የክብርት ዶክተር ኤርጎጌ ተስፋዬ የካንሰር ህሙማን ማዕከል ጉብኝት
#ethiopia | ነገ እሁድ መጋቢት 13 ቀን 2018 ዓ.ም. የሚካሄደውን የሳፋሪኮም ቅድሚያ ለሴቶች 5 ኪሎ ሜትር ሩጫ አስመልክቶ፣ የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ክብርት ዶክተር ኤርጎጌ ተስፋዬ በጥቁር አንበሳ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የሚገኘውን የካንሰር ህሙማን ማዕከል ጎብኝተዋል።
ዓላማ፦ "AKTIVE AGAINST CANCER" የተሰኘው ንቅናቄ በሩጫ ውድድሩ አማካኝነት ሴቶች የካንሰር ህመምን ቀድሞ ለመከላከልና ጤናቸውን ለመጠበቅ እንዲተጉ ግንዛቤ መፍጠር ነው።
ዶክተር ኤርጎጌ እንዲህ ያሉ ትብብሮች ለኢትዮጵያ ሴቶች ትልቅ ትርጉም እንዳላቸው ገልጸው፣ ቅድሚያ ለሴቶች ሩጫ ሴቶችን የሚያበረታታ መድረክ መሆኑን አረጋግጠዋል።
ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ ካንሰርን ለመከላከልና ለማገገም ያለውን ጠቀሜታ ለማስተዋወቅ ከአክቲቭ አጌንስት ካንሰር ጋር ለአራት ዓመታት የሚቆይ ስምምነት መፈራረሙ ተገልጿል።
ሻለቃ አትሌት ኃይሌ ገብረሥላሴ ለካንሰር ማዕከሉ ላደረገው ድጋፍ ከፍተኛ ምስጋና ቀርቦለታል።
ለ23ኛ ጊዜ የሚከናወነው የሳፋሪኮም ቅድሚያ ለሴቶች 5 ኪሎ ሜትር ሩጫ፣ ነገ መነሻና መድረሻውን ቦሌ አትላስ በማድረግ በደማቅ ሁኔታ ይካሄዳል።
ሩጫው ከስፖርታዊ እንቅስቃሴ ባለፈ ለጤናና ለግንዛቤ ያለውን ፋይዳ ለመጋራት ሁላችሁም ተጋብዛችኋል።
#getu #ethiopia #womenempowerment #cancerawareness #safaricom #greatethiopianrun #health #addisababa #ቅድሚያለሴቶች #ካንሰርንእንከላከል #ታላቁሩጫ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
የክብርት ዶክተር ኤርጎጌ ተስፋዬ የካንሰር ህሙማን ማዕከል ጉብኝት
#ethiopia | ነገ እሁድ መጋቢት 13 ቀን 2018 ዓ.ም. የሚካሄደውን የሳፋሪኮም ቅድሚያ ለሴቶች 5 ኪሎ ሜትር ሩጫ አስመልክቶ፣ የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ክብርት ዶክተር ኤርጎጌ ተስፋዬ በጥቁር አንበሳ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የሚገኘውን የካንሰር ህሙማን ማዕከል ጎብኝተዋል።
ዓላማ፦ "AKTIVE AGAINST CANCER" የተሰኘው ንቅናቄ በሩጫ ውድድሩ አማካኝነት ሴቶች የካንሰር ህመምን ቀድሞ ለመከላከልና ጤናቸውን ለመጠበቅ እንዲተጉ ግንዛቤ መፍጠር ነው።
ዶክተር ኤርጎጌ እንዲህ ያሉ ትብብሮች ለኢትዮጵያ ሴቶች ትልቅ ትርጉም እንዳላቸው ገልጸው፣ ቅድሚያ ለሴቶች ሩጫ ሴቶችን የሚያበረታታ መድረክ መሆኑን አረጋግጠዋል።
ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ ካንሰርን ለመከላከልና ለማገገም ያለውን ጠቀሜታ ለማስተዋወቅ ከአክቲቭ አጌንስት ካንሰር ጋር ለአራት ዓመታት የሚቆይ ስምምነት መፈራረሙ ተገልጿል።
ሻለቃ አትሌት ኃይሌ ገብረሥላሴ ለካንሰር ማዕከሉ ላደረገው ድጋፍ ከፍተኛ ምስጋና ቀርቦለታል።
ለ23ኛ ጊዜ የሚከናወነው የሳፋሪኮም ቅድሚያ ለሴቶች 5 ኪሎ ሜትር ሩጫ፣ ነገ መነሻና መድረሻውን ቦሌ አትላስ በማድረግ በደማቅ ሁኔታ ይካሄዳል።
ሩጫው ከስፖርታዊ እንቅስቃሴ ባለፈ ለጤናና ለግንዛቤ ያለውን ፋይዳ ለመጋራት ሁላችሁም ተጋብዛችኋል።
#getu #ethiopia #womenempowerment #cancerawareness #safaricom #greatethiopianrun #health #addisababa #ቅድሚያለሴቶች #ካንሰርንእንከላከል #ታላቁሩጫ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
5 months ago
የአዕምሮ ብቃት ማሳደጊያ መንገዶች
1. የማወቅ ጉጉት ይኑርዎት
የማወቅ ጉጉት የሁሉም ጥበበኞች መለያ ባህሪ ነው። ሁልጊዜ ጥያቄ የሚጠይቅ አዕምሮ አዳዲስ ሃሳቦችን በማመንጨት ረገድ የተሻለ ነው። አዕምሮዎን ክፍት ያድርጉ እና ሁልጊዜ አዲስ ነገር ለመማር ዝግጁ ይሁኑ።
2. ከስራ መስክዎ ውጭ የሆኑ መጽሐፍትን እና ጽሁፎችን ያንብቡ
ከተለመደው የዕውቀት ክልልዎ ይውጡና ስለ ዓለም ያለዎትን ግንዛቤ ያስፉ። ይህ ብልህ እንዲሆኑ ብቻ ሳይሆን፣ ከሰዎች ጋር በሚያደርጉት ጨዋታም ሳቢ ተናጋሪ ያደርግዎታል።
3. አዕምሮዎን ያሰልጥኑ
ተገቢ የሆኑ የአዕምሮ ልምምዶች የአስተሳሰብ ብቃትን ያሻሽላሉ። በቀላል ልምምዶች ይጀምሩና ቀስ በቀስ ወደ ውስብስብ የአዕምሮ ስራዎች ይለፉ። ለምሳሌ የአዕምሮን ተግባር የሚያነቃቁ የአንድሮይድ ጌሞችን መሞከር ይችላሉ።
4. የአካል ብቃት እንቅስቃሴ ያድርጉ
የአካል ብቃት እንቅስቃሴ ለሰውነትዎ ብቻ ሳይሆን ለአዕምሮዎም ጠቃሚ ነው። ከሳይንሳዊ እይታ አንጻር ሲታይ፣ እንቅስቃሴ ወደ አዕምሮ የሚሄደውን የደም ዝውውር ይጨምራል፤ እንዲሁም በአዕምሮ ውስጥ የነርቭ ግንኙነቶች እንዲያድጉ የሚረዱ ፕሮቲኖች እንዲመነጩ ያደርጋል።
5. አዲስ ነገር ይማሩ
የፈጠራ ችሎታዎን ያሰልጥኑ። አዲስ ነገር መማር ለአዕምሮ ታላቅ መነቃቃት ነው። የትኛው እውቀት መቼ ጠቃሚ እንደሚሆን አስቀድመው ሊያውቁ አይችሉም፣ ስለዚህ ሁልጊዜ አዲስ ነገር መማርዎን ይቀጥሉ።
6. በእውነት ጠቃሚ የሆኑ ብሎጎችን ያንብቡ
ስለ ምርታማነት፣ ጤና፣ ስፖርት እና ቴክኖሎጂ የሚያወራ ሳቢ ብሎግ ያንብቡ ። ነገር ግን በዚህ ብቻ አይወሰኑ፤ በድረ-ገጽ ላይ ሊከተሏቸው የሚገቡ ሌሎች ጠቃሚ ገጾችም አሉ።
7. የራስዎን ብሎግ ይኑርዎት እና ያነበቡትን ያጋሩ
የራስን ብሎግ መጻፍ የፈጠራ ችሎታን ያነቃቃል። ያወቁትን ነገር ለሌሎች ማካፈል የመግባባት ክህሎትን ያሻሽላል። ብሎግ መጻፍ አዕምሮዎ ንቁ እንዲሆንና የፈጠራ ሰው እንዲሆኑ ይረዳዎታል። ስለ አንድ ነገር በጻፉ ቁጥር ያንን ጉዳይ በተሻለ ሁኔታ መረዳት ይጀምራሉ።
ምንጮች :Harvard Health Publishing: "Physical exercise for brain health" ፣
Scientific American: "The power of curiosity" ፣Psychology Today: "The benefits of lifelong learning" እና The Learning Agency Lab: "Cross-training your brain"
seledadotio
seledadotio
1. የማወቅ ጉጉት ይኑርዎት
የማወቅ ጉጉት የሁሉም ጥበበኞች መለያ ባህሪ ነው። ሁልጊዜ ጥያቄ የሚጠይቅ አዕምሮ አዳዲስ ሃሳቦችን በማመንጨት ረገድ የተሻለ ነው። አዕምሮዎን ክፍት ያድርጉ እና ሁልጊዜ አዲስ ነገር ለመማር ዝግጁ ይሁኑ።
2. ከስራ መስክዎ ውጭ የሆኑ መጽሐፍትን እና ጽሁፎችን ያንብቡ
ከተለመደው የዕውቀት ክልልዎ ይውጡና ስለ ዓለም ያለዎትን ግንዛቤ ያስፉ። ይህ ብልህ እንዲሆኑ ብቻ ሳይሆን፣ ከሰዎች ጋር በሚያደርጉት ጨዋታም ሳቢ ተናጋሪ ያደርግዎታል።
3. አዕምሮዎን ያሰልጥኑ
ተገቢ የሆኑ የአዕምሮ ልምምዶች የአስተሳሰብ ብቃትን ያሻሽላሉ። በቀላል ልምምዶች ይጀምሩና ቀስ በቀስ ወደ ውስብስብ የአዕምሮ ስራዎች ይለፉ። ለምሳሌ የአዕምሮን ተግባር የሚያነቃቁ የአንድሮይድ ጌሞችን መሞከር ይችላሉ።
4. የአካል ብቃት እንቅስቃሴ ያድርጉ
የአካል ብቃት እንቅስቃሴ ለሰውነትዎ ብቻ ሳይሆን ለአዕምሮዎም ጠቃሚ ነው። ከሳይንሳዊ እይታ አንጻር ሲታይ፣ እንቅስቃሴ ወደ አዕምሮ የሚሄደውን የደም ዝውውር ይጨምራል፤ እንዲሁም በአዕምሮ ውስጥ የነርቭ ግንኙነቶች እንዲያድጉ የሚረዱ ፕሮቲኖች እንዲመነጩ ያደርጋል።
5. አዲስ ነገር ይማሩ
የፈጠራ ችሎታዎን ያሰልጥኑ። አዲስ ነገር መማር ለአዕምሮ ታላቅ መነቃቃት ነው። የትኛው እውቀት መቼ ጠቃሚ እንደሚሆን አስቀድመው ሊያውቁ አይችሉም፣ ስለዚህ ሁልጊዜ አዲስ ነገር መማርዎን ይቀጥሉ።
6. በእውነት ጠቃሚ የሆኑ ብሎጎችን ያንብቡ
ስለ ምርታማነት፣ ጤና፣ ስፖርት እና ቴክኖሎጂ የሚያወራ ሳቢ ብሎግ ያንብቡ ። ነገር ግን በዚህ ብቻ አይወሰኑ፤ በድረ-ገጽ ላይ ሊከተሏቸው የሚገቡ ሌሎች ጠቃሚ ገጾችም አሉ።
7. የራስዎን ብሎግ ይኑርዎት እና ያነበቡትን ያጋሩ
የራስን ብሎግ መጻፍ የፈጠራ ችሎታን ያነቃቃል። ያወቁትን ነገር ለሌሎች ማካፈል የመግባባት ክህሎትን ያሻሽላል። ብሎግ መጻፍ አዕምሮዎ ንቁ እንዲሆንና የፈጠራ ሰው እንዲሆኑ ይረዳዎታል። ስለ አንድ ነገር በጻፉ ቁጥር ያንን ጉዳይ በተሻለ ሁኔታ መረዳት ይጀምራሉ።
ምንጮች :Harvard Health Publishing: "Physical exercise for brain health" ፣
Scientific American: "The power of curiosity" ፣Psychology Today: "The benefits of lifelong learning" እና The Learning Agency Lab: "Cross-training your brain"
seledadotio
seledadotio
5 months ago
የአዕምሮ ብቃት ማሳደጊያ መንገዶች
1. የማወቅ ጉጉት ይኑርዎት
የማወቅ ጉጉት የሁሉም ጥበበኞች መለያ ባህሪ ነው። ሁልጊዜ ጥያቄ የሚጠይቅ አዕምሮ አዳዲስ ሃሳቦችን በማመንጨት ረገድ የተሻለ ነው። አዕምሮዎን ክፍት ያድርጉ እና ሁልጊዜ አዲስ ነገር ለመማር ዝግጁ ይሁኑ።
2. ከስራ መስክዎ ውጭ የሆኑ መጽሐፍትን እና ጽሁፎችን ያንብቡ
ከተለመደው የዕውቀት ክልልዎ ይውጡና ስለ ዓለም ያለዎትን ግንዛቤ ያስፉ። ይህ ብልህ እንዲሆኑ ብቻ ሳይሆን፣ ከሰዎች ጋር በሚያደርጉት ጨዋታም ሳቢ ተናጋሪ ያደርግዎታል።
3. አዕምሮዎን ያሰልጥኑ
ተገቢ የሆኑ የአዕምሮ ልምምዶች የአስተሳሰብ ብቃትን ያሻሽላሉ። በቀላል ልምምዶች ይጀምሩና ቀስ በቀስ ወደ ውስብስብ የአዕምሮ ስራዎች ይለፉ። ለምሳሌ የአዕምሮን ተግባር የሚያነቃቁ የአንድሮይድ ጌሞችን መሞከር ይችላሉ።
4. የአካል ብቃት እንቅስቃሴ ያድርጉ
የአካል ብቃት እንቅስቃሴ ለሰውነትዎ ብቻ ሳይሆን ለአዕምሮዎም ጠቃሚ ነው። ከሳይንሳዊ እይታ አንጻር ሲታይ፣ እንቅስቃሴ ወደ አዕምሮ የሚሄደውን የደም ዝውውር ይጨምራል፤ እንዲሁም በአዕምሮ ውስጥ የነርቭ ግንኙነቶች እንዲያድጉ የሚረዱ ፕሮቲኖች እንዲመነጩ ያደርጋል።
5. አዲስ ነገር ይማሩ
የፈጠራ ችሎታዎን ያሰልጥኑ። አዲስ ነገር መማር ለአዕምሮ ታላቅ መነቃቃት ነው። የትኛው እውቀት መቼ ጠቃሚ እንደሚሆን አስቀድመው ሊያውቁ አይችሉም፣ ስለዚህ ሁልጊዜ አዲስ ነገር መማርዎን ይቀጥሉ።
6. በእውነት ጠቃሚ የሆኑ ብሎጎችን ያንብቡ
ስለ ምርታማነት፣ ጤና፣ ስፖርት እና ቴክኖሎጂ የሚያወራ ሳቢ ብሎግ ያንብቡ ። ነገር ግን በዚህ ብቻ አይወሰኑ፤ በድረ-ገጽ ላይ ሊከተሏቸው የሚገቡ ሌሎች ጠቃሚ ገጾችም አሉ።
7. የራስዎን ብሎግ ይኑርዎት እና ያነበቡትን ያጋሩ
የራስን ብሎግ መጻፍ የፈጠራ ችሎታን ያነቃቃል። ያወቁትን ነገር ለሌሎች ማካፈል የመግባባት ክህሎትን ያሻሽላል። ብሎግ መጻፍ አዕምሮዎ ንቁ እንዲሆንና የፈጠራ ሰው እንዲሆኑ ይረዳዎታል። ስለ አንድ ነገር በጻፉ ቁጥር ያንን ጉዳይ በተሻለ ሁኔታ መረዳት ይጀምራሉ።
ምንጮች :Harvard Health Publishing: "Physical exercise for brain health" ፣
Scientific American: "The power of curiosity" ፣Psychology Today: "The benefits of lifelong learning" እና The Learning Agency Lab: "Cross-training your brain"
1. የማወቅ ጉጉት ይኑርዎት
የማወቅ ጉጉት የሁሉም ጥበበኞች መለያ ባህሪ ነው። ሁልጊዜ ጥያቄ የሚጠይቅ አዕምሮ አዳዲስ ሃሳቦችን በማመንጨት ረገድ የተሻለ ነው። አዕምሮዎን ክፍት ያድርጉ እና ሁልጊዜ አዲስ ነገር ለመማር ዝግጁ ይሁኑ።
2. ከስራ መስክዎ ውጭ የሆኑ መጽሐፍትን እና ጽሁፎችን ያንብቡ
ከተለመደው የዕውቀት ክልልዎ ይውጡና ስለ ዓለም ያለዎትን ግንዛቤ ያስፉ። ይህ ብልህ እንዲሆኑ ብቻ ሳይሆን፣ ከሰዎች ጋር በሚያደርጉት ጨዋታም ሳቢ ተናጋሪ ያደርግዎታል።
3. አዕምሮዎን ያሰልጥኑ
ተገቢ የሆኑ የአዕምሮ ልምምዶች የአስተሳሰብ ብቃትን ያሻሽላሉ። በቀላል ልምምዶች ይጀምሩና ቀስ በቀስ ወደ ውስብስብ የአዕምሮ ስራዎች ይለፉ። ለምሳሌ የአዕምሮን ተግባር የሚያነቃቁ የአንድሮይድ ጌሞችን መሞከር ይችላሉ።
4. የአካል ብቃት እንቅስቃሴ ያድርጉ
የአካል ብቃት እንቅስቃሴ ለሰውነትዎ ብቻ ሳይሆን ለአዕምሮዎም ጠቃሚ ነው። ከሳይንሳዊ እይታ አንጻር ሲታይ፣ እንቅስቃሴ ወደ አዕምሮ የሚሄደውን የደም ዝውውር ይጨምራል፤ እንዲሁም በአዕምሮ ውስጥ የነርቭ ግንኙነቶች እንዲያድጉ የሚረዱ ፕሮቲኖች እንዲመነጩ ያደርጋል።
5. አዲስ ነገር ይማሩ
የፈጠራ ችሎታዎን ያሰልጥኑ። አዲስ ነገር መማር ለአዕምሮ ታላቅ መነቃቃት ነው። የትኛው እውቀት መቼ ጠቃሚ እንደሚሆን አስቀድመው ሊያውቁ አይችሉም፣ ስለዚህ ሁልጊዜ አዲስ ነገር መማርዎን ይቀጥሉ።
6. በእውነት ጠቃሚ የሆኑ ብሎጎችን ያንብቡ
ስለ ምርታማነት፣ ጤና፣ ስፖርት እና ቴክኖሎጂ የሚያወራ ሳቢ ብሎግ ያንብቡ ። ነገር ግን በዚህ ብቻ አይወሰኑ፤ በድረ-ገጽ ላይ ሊከተሏቸው የሚገቡ ሌሎች ጠቃሚ ገጾችም አሉ።
7. የራስዎን ብሎግ ይኑርዎት እና ያነበቡትን ያጋሩ
የራስን ብሎግ መጻፍ የፈጠራ ችሎታን ያነቃቃል። ያወቁትን ነገር ለሌሎች ማካፈል የመግባባት ክህሎትን ያሻሽላል። ብሎግ መጻፍ አዕምሮዎ ንቁ እንዲሆንና የፈጠራ ሰው እንዲሆኑ ይረዳዎታል። ስለ አንድ ነገር በጻፉ ቁጥር ያንን ጉዳይ በተሻለ ሁኔታ መረዳት ይጀምራሉ።
ምንጮች :Harvard Health Publishing: "Physical exercise for brain health" ፣
Scientific American: "The power of curiosity" ፣Psychology Today: "The benefits of lifelong learning" እና The Learning Agency Lab: "Cross-training your brain"
Comments