21 days ago
“ቀይ ባሕርን ያጣነው እኛ ስንጨቃጨቅ ጊዜ ጠብቀው ጣልቃ በመግባት መሻታችንን እንዳንከውን ባደረጉ ሃይሎች ነው” ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
ቀይ ባሕርን ያጣነው እኛ ስንጨቃጨቅ ጊዜ ጠብቀው ጣልቃ በመግባት መሻታችንን እንዳንከውን ባደረጉ ሃይሎች ነው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡
የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ጉባዔ ማስጀመሪያ መርሐ ግብር ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተገኙበት ተካሂዷል፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በዚህ ወቅት እንዳሉት ÷ ልዩነትን በሰለጠነ መንገድ በውይይት መፍታት የሀገርን ጥቅም ለማስጠበቅና ዘላቂ ሰላምን ለማስፈን ጉልህ ሚና አለው፡፡
ስለሆነም በምክክር ጉባዔው እኛ እና ከእኛ በፊት የነበሩ ሰዎች ያጧቸውን ጉዳዮች ዳግም ልጆቻችን እንዳያጡ በታላቅ ኃላፊነት መስራት እንደሚገባ አንስተዋል፡፡
በኢትዮጵያ ውስጥ በርካታ ችግሮች መኖራቸውን ጠቁመው÷ ይህንን ችግር ወደ ዕድል መቀየር ከተቻለ የተሻለ ትውልድ መፍጠር ይቻላል፤ የምክክር ጉባዔውም ሀገርን የሚታደግና የሚገነባ ታሪክ ለመጻፍ ታላቅ ዕድል የሚሰጥ ነው ብለዋል፡፡
ባለፉት ጥቂት ዓመታት የተገኘውን እድል ሁሉ በመጠቀም በኢትዮጵያ የፖለቲካ፣ የኢኮኖሚ እና የወታደራዊ ሪፎርም በማካሄድ በርካታ ውጤቶች መገኘታቸውን አስገንዝበዋል፡፡
ኢትዮጵያ የባሕር በር አልባ ሆና የጂኦግራፊ እስረኛ የሆነችበት ዋና ምክንያት ያልተመረጠ እና ያልተወያየ መንግሥት በፖለቲካ ሸፍጥና ሴራ እንዲሁም የውስጥ መከፋፈልና ስንፍና መሆኑን አብራርተዋል፡፡
ቀይ ባሕርን ያጣነው እኛ ስንጨቃጨቅ ጊዜ ጠብቀው ጣልቃ በመግባት መሻታችንን እንዳንከውን ባደረጉ ሃይሎች ነው ሲሉ አጽንኦት ሰጥተዋል፡፡
ይህ ታሪካዊ ክስተት እንደ አንድ እኩይ እሳቤ መገለጫ የሚጠቀስ ነው ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ ÷ የኢትዮጵያን መሻትና ጥቅም ማስቆም የሚችል ኃይል የለም፤ ያልተሳካልን በውስጥ ስንፍናችን እንጂ አቅም አጥተን አይደለም ብለዋል፡፡
Via FMC
ቀይ ባሕርን ያጣነው እኛ ስንጨቃጨቅ ጊዜ ጠብቀው ጣልቃ በመግባት መሻታችንን እንዳንከውን ባደረጉ ሃይሎች ነው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡
የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ጉባዔ ማስጀመሪያ መርሐ ግብር ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተገኙበት ተካሂዷል፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በዚህ ወቅት እንዳሉት ÷ ልዩነትን በሰለጠነ መንገድ በውይይት መፍታት የሀገርን ጥቅም ለማስጠበቅና ዘላቂ ሰላምን ለማስፈን ጉልህ ሚና አለው፡፡
ስለሆነም በምክክር ጉባዔው እኛ እና ከእኛ በፊት የነበሩ ሰዎች ያጧቸውን ጉዳዮች ዳግም ልጆቻችን እንዳያጡ በታላቅ ኃላፊነት መስራት እንደሚገባ አንስተዋል፡፡
በኢትዮጵያ ውስጥ በርካታ ችግሮች መኖራቸውን ጠቁመው÷ ይህንን ችግር ወደ ዕድል መቀየር ከተቻለ የተሻለ ትውልድ መፍጠር ይቻላል፤ የምክክር ጉባዔውም ሀገርን የሚታደግና የሚገነባ ታሪክ ለመጻፍ ታላቅ ዕድል የሚሰጥ ነው ብለዋል፡፡
ባለፉት ጥቂት ዓመታት የተገኘውን እድል ሁሉ በመጠቀም በኢትዮጵያ የፖለቲካ፣ የኢኮኖሚ እና የወታደራዊ ሪፎርም በማካሄድ በርካታ ውጤቶች መገኘታቸውን አስገንዝበዋል፡፡
ኢትዮጵያ የባሕር በር አልባ ሆና የጂኦግራፊ እስረኛ የሆነችበት ዋና ምክንያት ያልተመረጠ እና ያልተወያየ መንግሥት በፖለቲካ ሸፍጥና ሴራ እንዲሁም የውስጥ መከፋፈልና ስንፍና መሆኑን አብራርተዋል፡፡
ቀይ ባሕርን ያጣነው እኛ ስንጨቃጨቅ ጊዜ ጠብቀው ጣልቃ በመግባት መሻታችንን እንዳንከውን ባደረጉ ሃይሎች ነው ሲሉ አጽንኦት ሰጥተዋል፡፡
ይህ ታሪካዊ ክስተት እንደ አንድ እኩይ እሳቤ መገለጫ የሚጠቀስ ነው ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ ÷ የኢትዮጵያን መሻትና ጥቅም ማስቆም የሚችል ኃይል የለም፤ ያልተሳካልን በውስጥ ስንፍናችን እንጂ አቅም አጥተን አይደለም ብለዋል፡፡
Via FMC
1 month ago
"u12e8u12f2u1305u1273u120d u12d8u1218u1295 u1208u1200u1308u122d u1260u1240u120d u12d5u12cdu1240u1275 u1218u12f3u1260u122d u12a0u1218u127a u1290u12cd" | u12a8u1200u1308u122d u1260u1240u120d u12a5u12cdu1240u1275 u1270u1218u122bu121bu122au12cd u12a0u1265u12f1u120du1348u1273u1205 u12a0u1265u12f0u120b u130bu122d u12e8u1270u12f0u1228u1308 u1246u12edu1273 | u1208u1200u1308u122d
#u1208u1200u1308u122d #u1356u12f5u12abu1235u1275 #u134bu1293u1356u12f5u12abu1235u1275 #u134bu1293u121au12f2u12ebu12aeu122du1356u122cu123du1295 #fanapodcast #fanadigitalmedia #fanamediacorporation #poodkaastiifaanaa #fanadigitalmedia #u0641u0627u0646 #u134bu1293 u121au12f2u12eb #fanatv #fmc #fana_media_corporation #ethiopia ","delight_ranges":[],"image_ranges":[],"inline_style_ranges":[],"aggregated_ranges":[],"ranges":[{"entity":{"__typename":"Hashtag","__isEntity":"Hashtag","url":"https://www.facebook.com/h...
\
2 months ago
''ለልጆቻችን የሚተርፍ ትልቅ መሰረት እያስቀመጥን ነው ''- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
#ethiopia | ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለልጆቻችን የሚተርፍና የሚያልፍ ትልቅ መሰረት እያስቀመጥን ነው አሉ፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በዛሬው ዕለት የቢሾፍቱ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ፕሮጀክት ሥራን በጎበኙበት ወቅት እንዳሉት፥ ፕሮጀክቱ በአፍሪካ ውስጥ እንደሚቻል ማሳያ ነው፡፡
በአፍሪካ ደረጃ የሚታሰቡ ሀሳቦች ከሀሳብ ጀምሮ እስከ ፍጻሜ ሙሉ በሙሉ ሂደቱን በቅርበት ለማወቅና ለመምራት በሚደረግ ጥረት አንዳንዶች በመሀል እየገቡ ወደ ፊትም ወደኋላም እንዳይሄድ አንቀው ያስቀራሉ ነው ያሉት፡፡
አንዱ ጥንቃቄ የሚያስፈልገው መሀል ላይ ሥራውን የሚያደናቅፍ ነገር እንዳይኖር ማድረግ ነው ብለዋል፡፡
ገንዘብ፣ እውቀት ወይም ሌሎች ጉዳዮች ስራውን ሊያደናቅፉ ይችላሉ ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፥ ይሄ ሥራ የኢትዮጵያን ገጽ፣ መልክና ሀብት እንደሚቀይር አብራርተዋል፡፡
ዛሬ 8 ሺህ የሰው ኃይል የቀጠረው ፕሮጀክቱ እያለቀ ሲሄድ ከሚቀጥረው ባሻገር ተጠቃሚ የሚሆኑ የዜጎች ቁጥር በጣም ክፍተኛ እንደሚሆን ገልጸዋል፡፡
ጊዜው የኢትዮጵያ እና የአፍሪካ ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፥ ይሄ ጊዜ የእኛ መሆኑን መናገር ብቻ ሳይሆን ያንን ለመተርጎም የሚያስችል ስራ መስራት እንደሚያስፈልግ ጠቁመዋል፡፡
ይሄ ጊዜ ካመለጠን መልሰን እንደዚህ ያለ ስራ ለማሰብና ለመስራት በጣም አስቸጋሪ ነው ሲሉም አስገንዝበዋል፡፡
ሥራው የኢትዮጵያ ተስፋ መሆኑን ጠቅሰው፥ በዚህ አካባቢ የሚኖሩ ነዋሪዎችና አርሶ አደሮች ቦታቸውን ለቀው እንደዚህ ያለ የሀገር ልማት እዚህ ቦታ ላይ እንዲውል ላደረጉት አስተዋጽኦ ምስጋናቸውን አቅርበዋል፡፡
መላው የኢትዮጵያ ሕዝብ በተባበረ ክንድ የበለጸገች ኢትዮጵያን ለልጆቻችን ለማውረስ በጋራ መቆምና መስራት እንዳለበት አንስተው ሀገር በሥራ ብቻ እንደሚቀየር ገልጸዋል።#fmc
#ethiopia | ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለልጆቻችን የሚተርፍና የሚያልፍ ትልቅ መሰረት እያስቀመጥን ነው አሉ፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በዛሬው ዕለት የቢሾፍቱ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ፕሮጀክት ሥራን በጎበኙበት ወቅት እንዳሉት፥ ፕሮጀክቱ በአፍሪካ ውስጥ እንደሚቻል ማሳያ ነው፡፡
በአፍሪካ ደረጃ የሚታሰቡ ሀሳቦች ከሀሳብ ጀምሮ እስከ ፍጻሜ ሙሉ በሙሉ ሂደቱን በቅርበት ለማወቅና ለመምራት በሚደረግ ጥረት አንዳንዶች በመሀል እየገቡ ወደ ፊትም ወደኋላም እንዳይሄድ አንቀው ያስቀራሉ ነው ያሉት፡፡
አንዱ ጥንቃቄ የሚያስፈልገው መሀል ላይ ሥራውን የሚያደናቅፍ ነገር እንዳይኖር ማድረግ ነው ብለዋል፡፡
ገንዘብ፣ እውቀት ወይም ሌሎች ጉዳዮች ስራውን ሊያደናቅፉ ይችላሉ ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፥ ይሄ ሥራ የኢትዮጵያን ገጽ፣ መልክና ሀብት እንደሚቀይር አብራርተዋል፡፡
ዛሬ 8 ሺህ የሰው ኃይል የቀጠረው ፕሮጀክቱ እያለቀ ሲሄድ ከሚቀጥረው ባሻገር ተጠቃሚ የሚሆኑ የዜጎች ቁጥር በጣም ክፍተኛ እንደሚሆን ገልጸዋል፡፡
ጊዜው የኢትዮጵያ እና የአፍሪካ ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፥ ይሄ ጊዜ የእኛ መሆኑን መናገር ብቻ ሳይሆን ያንን ለመተርጎም የሚያስችል ስራ መስራት እንደሚያስፈልግ ጠቁመዋል፡፡
ይሄ ጊዜ ካመለጠን መልሰን እንደዚህ ያለ ስራ ለማሰብና ለመስራት በጣም አስቸጋሪ ነው ሲሉም አስገንዝበዋል፡፡
ሥራው የኢትዮጵያ ተስፋ መሆኑን ጠቅሰው፥ በዚህ አካባቢ የሚኖሩ ነዋሪዎችና አርሶ አደሮች ቦታቸውን ለቀው እንደዚህ ያለ የሀገር ልማት እዚህ ቦታ ላይ እንዲውል ላደረጉት አስተዋጽኦ ምስጋናቸውን አቅርበዋል፡፡
መላው የኢትዮጵያ ሕዝብ በተባበረ ክንድ የበለጸገች ኢትዮጵያን ለልጆቻችን ለማውረስ በጋራ መቆምና መስራት እንዳለበት አንስተው ሀገር በሥራ ብቻ እንደሚቀየር ገልጸዋል።#fmc
2 months ago
የእስራኤልና ኢራን ተኩስ አቁም…
#ethiopia | ዘላቂ መፍትሄ ያልተገኘለት የእስራኤልና ኢራን ጦርነት አሁንም የቀጣናው ብሎም የዓለም ችግር ሆኖ ቀጥሏል፡፡
ሁለቱ ባላንጣ ሀገራት ባሳለፍነው ሚያዚያ ወር ላይ የተኩስ አቁም ስምምነት ላይ መድረሳቸውን ተከትሎ የቀጣናው ውጥረት ጋብ ብሎ ነበር፡፡
ይሁን እንጂ በትናንትናው ዕለት በሀገራቱ መካከል እንደ አዲስ ያገረሸው ጦርነት የአካባቢውን ውጥረት በድጋሚ እንዳያንረው ተሰግቶ እንደነበር የቢቢሲ ዘገባ አመላክቷል፡፡
በጥቃቱ ኢራን በእስራኤል ላይ የሚሳዔል ጥቃት የፈጸመች ሲሆን÷ በተመሳሳይ እስራኤል በኢራን ወታደራዊ ዒላማዎች ላይ አጸፋዊ ርምጃ ወስዳለች፡፡
የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ÷የእስራኤል እና ኢራን ግጭት እንደአዲስ በመቀስቀሱ ሀገራቱ አንዳቸው በሌላቸው ላይ የሚፈጽሙትን ጥቃት እንዲያቆሙ ጠይቀዋል፡፡
በዛሬው ዕለትም እስራኤል እና ኢራን የተኩስ አቁሙ በድጋሚ ካልተጣሰ በስተቀር ምንም አይነት ጥቃት እንደማይፈጽሙ አስታውቀዋል፡፡
የእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ በሰጡት መግለጫ÷ በኢራን ላይ የሚፈጸመው የአየር ጥቃት ለጊዜው መቆሙን አመልክተዋል፡፡
ይሁን እንጂ ከኢራን እና ሂዝቦላህ ጋር ያለው የቤት ሥራ አለመቋጨቱን አጽንኦት ሰጥተው ተናግረዋል፡፡
የኢራን ጦር በበኩሉ ÷ ቴህራን በእስራኤል ላይ የምትፈጽመውን የትኛውንም ጥቃት ማቆሟን ይፋ አድርጓል፡፡
በሌላ በኩል እስራኤል እና ኢራን አንዱ ወገን የተኩስ አቁሙን የሚጥስ ከሆነ አንዳቸው በሌላኛው ላይ የሚፈጽሙትን ጥቃት እንደሚያጠናክሩ አስገንዝበዋል፡፡
ፕሬዚዳንት ትራምፕ በሀገራቱ መካከል እንደ አዲስ ያገረሸው ጦርነት መቆሙን አድንቀው ÷በአሜሪካና ኢራን መካከል እየተደረገ ያለው ድርድር በጥሩ ሁኔታ ላይ እንደሚኝ ጠቁመዋል፡፡
የድርድሩ ውጤቱ ለሁሉም ወገን ጠቃሚ ይሆናል ማለታቸውም ነው የተገለጸው፡፡
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #fmc
#ethiopia | ዘላቂ መፍትሄ ያልተገኘለት የእስራኤልና ኢራን ጦርነት አሁንም የቀጣናው ብሎም የዓለም ችግር ሆኖ ቀጥሏል፡፡
ሁለቱ ባላንጣ ሀገራት ባሳለፍነው ሚያዚያ ወር ላይ የተኩስ አቁም ስምምነት ላይ መድረሳቸውን ተከትሎ የቀጣናው ውጥረት ጋብ ብሎ ነበር፡፡
ይሁን እንጂ በትናንትናው ዕለት በሀገራቱ መካከል እንደ አዲስ ያገረሸው ጦርነት የአካባቢውን ውጥረት በድጋሚ እንዳያንረው ተሰግቶ እንደነበር የቢቢሲ ዘገባ አመላክቷል፡፡
በጥቃቱ ኢራን በእስራኤል ላይ የሚሳዔል ጥቃት የፈጸመች ሲሆን÷ በተመሳሳይ እስራኤል በኢራን ወታደራዊ ዒላማዎች ላይ አጸፋዊ ርምጃ ወስዳለች፡፡
የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ÷የእስራኤል እና ኢራን ግጭት እንደአዲስ በመቀስቀሱ ሀገራቱ አንዳቸው በሌላቸው ላይ የሚፈጽሙትን ጥቃት እንዲያቆሙ ጠይቀዋል፡፡
በዛሬው ዕለትም እስራኤል እና ኢራን የተኩስ አቁሙ በድጋሚ ካልተጣሰ በስተቀር ምንም አይነት ጥቃት እንደማይፈጽሙ አስታውቀዋል፡፡
የእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ በሰጡት መግለጫ÷ በኢራን ላይ የሚፈጸመው የአየር ጥቃት ለጊዜው መቆሙን አመልክተዋል፡፡
ይሁን እንጂ ከኢራን እና ሂዝቦላህ ጋር ያለው የቤት ሥራ አለመቋጨቱን አጽንኦት ሰጥተው ተናግረዋል፡፡
የኢራን ጦር በበኩሉ ÷ ቴህራን በእስራኤል ላይ የምትፈጽመውን የትኛውንም ጥቃት ማቆሟን ይፋ አድርጓል፡፡
በሌላ በኩል እስራኤል እና ኢራን አንዱ ወገን የተኩስ አቁሙን የሚጥስ ከሆነ አንዳቸው በሌላኛው ላይ የሚፈጽሙትን ጥቃት እንደሚያጠናክሩ አስገንዝበዋል፡፡
ፕሬዚዳንት ትራምፕ በሀገራቱ መካከል እንደ አዲስ ያገረሸው ጦርነት መቆሙን አድንቀው ÷በአሜሪካና ኢራን መካከል እየተደረገ ያለው ድርድር በጥሩ ሁኔታ ላይ እንደሚኝ ጠቁመዋል፡፡
የድርድሩ ውጤቱ ለሁሉም ወገን ጠቃሚ ይሆናል ማለታቸውም ነው የተገለጸው፡፡
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #fmc
Sponsored by
Surafel
2 months ago
የፕሮፌሽናል እግር ኳስ ተጫዋቾች ማሕበር የዓመቱ ምርጥ እጩዎች ይፋ ሆኑ
#ethiopia | የፕሮፌሽናል እግር ኳስ ተጫዋቾች ማሕበር የ2025/26 የውድድር ዓመት የዓመቱ ምርጥ እጩዎች ይፋ ሆነዋል፡፡
በዚህም አርሰናል ሦስት ተጫዋቾችን በእጩነት በማስመረጥ ቀዳሚ ሲሆን÷ ጋብሬል ማጋሌሽ፣ ዴቪድ ራያ እና ዴክላን ራይስ በእጩነት ቀርበዋል፡፡
የመድፈኞቹ ግብ ጠባቂ ዴቪድ ራያ በውድድር ዓመቱ በ19 ጨዋታዎች ግብ ሳይቆጠርበት በመውጣት የወርቅ ጓንቱን ማሸነፉ ይታወሳል፡፡
ጋብሬል ማጋሌሽ እና ዴክላን ራይስ አርሰናል የሊጉን ዋንጫ እንዲያሳካ ትልቁን አስተዋጽኦ ካበረከቱ ተጫዋቾች መካከል ተጠቃሽ ናቸው፡፡
የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ የዓመቱ ምርጥ ተጫዋች ሽልማትን ያሸነፈው የማንቼስተር ዩናይትድ የመሐል ሜዳ ተጫዋች ብሩኖ ፈርናንዴዝ ሌላኛው በእጩ ዝርዝር ውስጥ የተካተተ ተጫዋች ነው፡፡
ብሩኖ 21 ለግብ የሚሆኑ ኳሶችን አመቻቶ በማቀበል በአንድ የውድድር ዓመት በሊጉ በርካታ ለግብ የሚሆኑ ኳሶችን የማቀብል ክብረ ወሰኑን የግሉ ማድረጉ አይዘነጋም፡፡
በ27 ግቦች የሊጉ ከፍተኛ ግብ አስቆጣሪ በመሆን የወርቅ ጫማውን ያሸነፈው ኤርሊንግ ብራውት ሀላንድ እና ረያን ሼርኪ ከማንቼስተር ሲቲ በእጩነት ቀርበዋል፡፡
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #fmc
#ethiopia | የፕሮፌሽናል እግር ኳስ ተጫዋቾች ማሕበር የ2025/26 የውድድር ዓመት የዓመቱ ምርጥ እጩዎች ይፋ ሆነዋል፡፡
በዚህም አርሰናል ሦስት ተጫዋቾችን በእጩነት በማስመረጥ ቀዳሚ ሲሆን÷ ጋብሬል ማጋሌሽ፣ ዴቪድ ራያ እና ዴክላን ራይስ በእጩነት ቀርበዋል፡፡
የመድፈኞቹ ግብ ጠባቂ ዴቪድ ራያ በውድድር ዓመቱ በ19 ጨዋታዎች ግብ ሳይቆጠርበት በመውጣት የወርቅ ጓንቱን ማሸነፉ ይታወሳል፡፡
ጋብሬል ማጋሌሽ እና ዴክላን ራይስ አርሰናል የሊጉን ዋንጫ እንዲያሳካ ትልቁን አስተዋጽኦ ካበረከቱ ተጫዋቾች መካከል ተጠቃሽ ናቸው፡፡
የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ የዓመቱ ምርጥ ተጫዋች ሽልማትን ያሸነፈው የማንቼስተር ዩናይትድ የመሐል ሜዳ ተጫዋች ብሩኖ ፈርናንዴዝ ሌላኛው በእጩ ዝርዝር ውስጥ የተካተተ ተጫዋች ነው፡፡
ብሩኖ 21 ለግብ የሚሆኑ ኳሶችን አመቻቶ በማቀበል በአንድ የውድድር ዓመት በሊጉ በርካታ ለግብ የሚሆኑ ኳሶችን የማቀብል ክብረ ወሰኑን የግሉ ማድረጉ አይዘነጋም፡፡
በ27 ግቦች የሊጉ ከፍተኛ ግብ አስቆጣሪ በመሆን የወርቅ ጫማውን ያሸነፈው ኤርሊንግ ብራውት ሀላንድ እና ረያን ሼርኪ ከማንቼስተር ሲቲ በእጩነት ቀርበዋል፡፡
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #fmc
3 months ago
የገላን ጉራ ኢንዱስትሪ ፓርክ ለወጣቶቻችን የሥራ ዕድል ይከፍታል - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የገላን ጉራ ኢንዱስትሪ ፓርክ ለመካከለኛ እና ከፍተኛ ኢንተርፕራይዞች ምቹ የንግድ ከባቢ ከመፍጠር ባሻገር በሺዎች ለሚቆጠሩ ወጣቶቻችን የሥራ ዕድል ይከፍታል አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ባሰፈሩት መልዕክት÷ የገላን ጉራ ኢንዱስትሪ ፓርክ የመጀመሪያ ምዕራፍ በዛሬው እለት መመረቁን ገልጸዋል፡፡
የገላን ጉራ ኢንዱስትሪ ፓርክ ምዕራፍ አንድ ግንባታ መጠናቀቅ አስተማማኝ እና ጠንካራ ኢኮኖሚን ለመገንባት በጀመርነው የብልጽግና ጉዞ ተደማሪ እመርታ ነው ብለዋል፡፡
በመዲናችን በአጠቃላይ በ93 ነጥብ 9 ሄክታር መሬት ላይ ከሚያርፈው የፓርኩ ስፋት ውስጥ የመጀመሪያው ምዕራፍ በ43 ሄክታር መሬት ላይ መገንባቱን አስታውቀዋል፡፡
ይህም ለመካከለኛ እና ከፍተኛ ኢንተርፕራይዞች ምቹ የንግድ ከባቢ ከመፍጠር ባሻገር በሺዎች ለሚቆጠሩ ወጣቶቻችን የሥራ ዕድል ይከፍታል ነው ያሉት።
ፓርኩ የሀገራችን አምራቾች አቅማቸውን በማጎልበት፣ ምርታማነታቸውን በማሳደግና ተወዳዳሪነታቸውን በመጨመር ለከተማችን፣ ለሀገራችንና ለቀጣናው የሚተርፉበት ታላቅ እድልን ይዟል ብለዋል።
በሌላ በኩል ተኪ ምርቶችን በማምረት በአምራቾችና በሸማቾች መካከል ቀጥተኛና ቀልጣፋ የንግድ ትስስር ሲፈጥር፣ ምርቶችን ደግሞ ለውጭ ገበያ በማቅረብ የውጭ ምንዛሪ ለማሳደግ ጉልህ ሚና ይጫወታል ሲሉም ገልጸዋል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን) #getutemesgen #getu #fmc
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የገላን ጉራ ኢንዱስትሪ ፓርክ ለመካከለኛ እና ከፍተኛ ኢንተርፕራይዞች ምቹ የንግድ ከባቢ ከመፍጠር ባሻገር በሺዎች ለሚቆጠሩ ወጣቶቻችን የሥራ ዕድል ይከፍታል አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ባሰፈሩት መልዕክት÷ የገላን ጉራ ኢንዱስትሪ ፓርክ የመጀመሪያ ምዕራፍ በዛሬው እለት መመረቁን ገልጸዋል፡፡
የገላን ጉራ ኢንዱስትሪ ፓርክ ምዕራፍ አንድ ግንባታ መጠናቀቅ አስተማማኝ እና ጠንካራ ኢኮኖሚን ለመገንባት በጀመርነው የብልጽግና ጉዞ ተደማሪ እመርታ ነው ብለዋል፡፡
በመዲናችን በአጠቃላይ በ93 ነጥብ 9 ሄክታር መሬት ላይ ከሚያርፈው የፓርኩ ስፋት ውስጥ የመጀመሪያው ምዕራፍ በ43 ሄክታር መሬት ላይ መገንባቱን አስታውቀዋል፡፡
ይህም ለመካከለኛ እና ከፍተኛ ኢንተርፕራይዞች ምቹ የንግድ ከባቢ ከመፍጠር ባሻገር በሺዎች ለሚቆጠሩ ወጣቶቻችን የሥራ ዕድል ይከፍታል ነው ያሉት።
ፓርኩ የሀገራችን አምራቾች አቅማቸውን በማጎልበት፣ ምርታማነታቸውን በማሳደግና ተወዳዳሪነታቸውን በመጨመር ለከተማችን፣ ለሀገራችንና ለቀጣናው የሚተርፉበት ታላቅ እድልን ይዟል ብለዋል።
በሌላ በኩል ተኪ ምርቶችን በማምረት በአምራቾችና በሸማቾች መካከል ቀጥተኛና ቀልጣፋ የንግድ ትስስር ሲፈጥር፣ ምርቶችን ደግሞ ለውጭ ገበያ በማቅረብ የውጭ ምንዛሪ ለማሳደግ ጉልህ ሚና ይጫወታል ሲሉም ገልጸዋል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን) #getutemesgen #getu #fmc
3 months ago
አበበች ጎበና የእልፎች እናት
#ethiopia | አፍሪካዊቷ ማዘር ቴሬዛ በመባል የሚታወቁት ክብርት ዶ/ር አበበች ጎበና ከሀገር ባለውለታነት አልፈው ለሰው ልጆች ትልቅ ክብርን በመስጠት በተለያዩ ምክንያቶች ወላጆቻቸውን ላጡ ልጆች እናትም አባትም ሆነው ሰው ከወደቀበት ቀና እንዲል አድርገዋል።
ክቡር የሆነውን የሰውን ልጅ ከጎዳና እያነሱ አጥበው፣ አብልተው፣ አስተምረው በርካታ ልጆችን ለቁም ነገር ማብቃት የቻሉ ጀግና ሴት ነበሩ።
በኦሮሚያ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን ግራር ጃርሶ ወረዳ ውስጥ ሸበል አቦ በተባለ የገጠር መንደር በ1928 ዓ.ም የተወለዱት ክብርት ዶ/ር አበበች ጐበና፤ በወቅቱ በነበረው ባህልና ልማድ በ11 ዓመታቸው ትዳር እንዲይዙ የቀረበላቸውን ጥያቄ በብቸኝነት በመቃወም ወደ አዲስ አበባ ገቡ፡፡
በአዲስ አበባ ስራ ሳይንቁ በግለሰቦች ቤት ከማገልገል ጀምሮ በተቋም ውስጥ ተቀጥረው እስከ ምርት ክፍል ኃላፊነት አገልግለዋል፡፡
ክብርት ዶ/ር አበበች (በልጆቻቸው አጠራር እዳዬ) በአዲስ አበባ እና ከአዲስ አበባ ውጭ ያሉ አብያተ ክርስትያናትን በማገልገል ከፍተኛ አበርክቶ ነበራቸው፡፡
በዚህም አጋጣሚ በ1972 ዓ.ም ለመንፈሳዊ ጉዞ በሄዱበት በሀገራችን ተከስቶ በነበረው የተፈጥሮ ድርቅ ሳቢያ ወላጆቻቸውን በሞት ያጡ ሁለት ህፃናትን በመያዝ አበበች ጐበና ህፃናት ክብካቤና ልማት ማህበርን መሰረቱ፡፡
ክብርት ዶ/ር አበበች (እዳዬ) ለ41 ዓመታት በሺዎች የሚቆጠሩ ህፃናትን ተንከባከበው ለቁምነገር ያበቁ ሲሆን፤ ከዚህ ባሻገር ለተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች ድጋፍ ሰጥተዋል፡፡
በመሆኑም በተለያዩ ሀገር አቀፍና ዓለም አቀፍ መድረኮች ታላላቅ ሽልማቶችና እውቅናዎችን እንዲሁም ከጅማ ዩኒቨርሲቲ የክብር ዶክትሬት ዲግሪ በሰብዓዊነት ዘርፍ አግኝተዋል፡፡
ክብርት ዶ/ር አበበች (እዳዬ) ድህነትን በተለይም የህፃናት ጉስቁልናን መቅረፍ የሚቻለው በግለሰብ ደረጃ ለምፅዋት በሚወረወሩ ሽርፍራፊ ሳንቲሞች ሳይሆን በአንድነት በማበር እንደሆነ ያምናሉ።
በመሆኑም ያለውን አቅም በማሰባሰብ በችግር ላይ ያሉ ወገኖችን በተለይም ሴቶችን መደገፍና ማብቃት ይገባል የሚል ጽኑ እምነት ነበራቸው፡፡
እኚህ ለእልፎች እናትም አባትም ሆነው ለነገ ተስፋቸው መንገድ የጠረጉ እናት በሰኔ ወር 2013 ዓ.ም በኮሮና በሽታ ምክንያት በተወለዱ በ85 ዓመታቸው ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል፡፡
ክብርት ዶክተር አበበች ጎበና ቢያልፉም አበበች ጐበና ህፃናት ክብካቤና ልማት ማህበር ዛሬም ድረስ በሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎችን ህይወት እየቀየረ ይገኛል።
አበበች ጎበና ለብዙ ኢትዮጵያውያን የቸርነት፣ የጥንካሬ እና የፍቅር ተምሳሌት ሆነው በበጎ አድራጎት ስራቸው ትውልድ ሲዘክራቸው ይኖራሉ።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን) #getutemesgen #getu #fmc
#ethiopia | አፍሪካዊቷ ማዘር ቴሬዛ በመባል የሚታወቁት ክብርት ዶ/ር አበበች ጎበና ከሀገር ባለውለታነት አልፈው ለሰው ልጆች ትልቅ ክብርን በመስጠት በተለያዩ ምክንያቶች ወላጆቻቸውን ላጡ ልጆች እናትም አባትም ሆነው ሰው ከወደቀበት ቀና እንዲል አድርገዋል።
ክቡር የሆነውን የሰውን ልጅ ከጎዳና እያነሱ አጥበው፣ አብልተው፣ አስተምረው በርካታ ልጆችን ለቁም ነገር ማብቃት የቻሉ ጀግና ሴት ነበሩ።
በኦሮሚያ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን ግራር ጃርሶ ወረዳ ውስጥ ሸበል አቦ በተባለ የገጠር መንደር በ1928 ዓ.ም የተወለዱት ክብርት ዶ/ር አበበች ጐበና፤ በወቅቱ በነበረው ባህልና ልማድ በ11 ዓመታቸው ትዳር እንዲይዙ የቀረበላቸውን ጥያቄ በብቸኝነት በመቃወም ወደ አዲስ አበባ ገቡ፡፡
በአዲስ አበባ ስራ ሳይንቁ በግለሰቦች ቤት ከማገልገል ጀምሮ በተቋም ውስጥ ተቀጥረው እስከ ምርት ክፍል ኃላፊነት አገልግለዋል፡፡
ክብርት ዶ/ር አበበች (በልጆቻቸው አጠራር እዳዬ) በአዲስ አበባ እና ከአዲስ አበባ ውጭ ያሉ አብያተ ክርስትያናትን በማገልገል ከፍተኛ አበርክቶ ነበራቸው፡፡
በዚህም አጋጣሚ በ1972 ዓ.ም ለመንፈሳዊ ጉዞ በሄዱበት በሀገራችን ተከስቶ በነበረው የተፈጥሮ ድርቅ ሳቢያ ወላጆቻቸውን በሞት ያጡ ሁለት ህፃናትን በመያዝ አበበች ጐበና ህፃናት ክብካቤና ልማት ማህበርን መሰረቱ፡፡
ክብርት ዶ/ር አበበች (እዳዬ) ለ41 ዓመታት በሺዎች የሚቆጠሩ ህፃናትን ተንከባከበው ለቁምነገር ያበቁ ሲሆን፤ ከዚህ ባሻገር ለተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች ድጋፍ ሰጥተዋል፡፡
በመሆኑም በተለያዩ ሀገር አቀፍና ዓለም አቀፍ መድረኮች ታላላቅ ሽልማቶችና እውቅናዎችን እንዲሁም ከጅማ ዩኒቨርሲቲ የክብር ዶክትሬት ዲግሪ በሰብዓዊነት ዘርፍ አግኝተዋል፡፡
ክብርት ዶ/ር አበበች (እዳዬ) ድህነትን በተለይም የህፃናት ጉስቁልናን መቅረፍ የሚቻለው በግለሰብ ደረጃ ለምፅዋት በሚወረወሩ ሽርፍራፊ ሳንቲሞች ሳይሆን በአንድነት በማበር እንደሆነ ያምናሉ።
በመሆኑም ያለውን አቅም በማሰባሰብ በችግር ላይ ያሉ ወገኖችን በተለይም ሴቶችን መደገፍና ማብቃት ይገባል የሚል ጽኑ እምነት ነበራቸው፡፡
እኚህ ለእልፎች እናትም አባትም ሆነው ለነገ ተስፋቸው መንገድ የጠረጉ እናት በሰኔ ወር 2013 ዓ.ም በኮሮና በሽታ ምክንያት በተወለዱ በ85 ዓመታቸው ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል፡፡
ክብርት ዶክተር አበበች ጎበና ቢያልፉም አበበች ጐበና ህፃናት ክብካቤና ልማት ማህበር ዛሬም ድረስ በሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎችን ህይወት እየቀየረ ይገኛል።
አበበች ጎበና ለብዙ ኢትዮጵያውያን የቸርነት፣ የጥንካሬ እና የፍቅር ተምሳሌት ሆነው በበጎ አድራጎት ስራቸው ትውልድ ሲዘክራቸው ይኖራሉ።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን) #getutemesgen #getu #fmc
3 months ago
የገቢዎች ሚኒስቴር በ9 ወራት ውስጥ 1.1 ትሪሊየን ብር ሰበሰብኩ አለ
#ethiopia | የኢትዮጵያ የገቢ አሰባሰብ ጉዞ አዲስ ታሪክ እየጻፈ ይመስላል። የገቢዎች ሚኒስትር ወይዘሮ ዓይናለም ንጉሤ እንደገለጹት፣ በ2018 በጀት ዓመት ባለፉት ዘጠኝ ወራት ብቻ በፌደራል ደረጃ 1.1 ትሪሊየን ብር ገቢ መሰብሰብ ተችሏል።
ሚኒስትሯ ባለፉት ዓመታት የሀገሪቱ የገቢ አሰባሰብ ከኢኮኖሚው ዕድገት ጋር የማይመጣጠንና ዝቅተኛ እንደነበር አስታውሰዋል። ቀደም ሲል በአጠቃላይ እንደ ሀገር የሚሰበሰበው ገቢ ከ100 ቢሊየን ብር የማይሻገር እንደነበር ጠቅሰው፣ አሁን የተመዘገበው ውጤት የላቀ መሻሻል የታየበት መሆኑን ገልጸዋል።
ሚኒስቴር መሥሪያ ቤቱ በዘጠኝ ወራት ካከናወነው ተግባር በመነሳት፣ በበጀት ዓመቱ ማብቂያ ላይ አጠቃላይ ገቢውን ወደ 1.5 ትሪሊየን ብር ለማድረስ በትኩረት እየሰራ መሆኑን ኤፍ ኤም ሲ (FMC) ዘግቧል።
ይህ ስኬት ተጠናክሮ ከቀጠለ፣ ለሀገራዊ የልማት ፕሮጀክቶች መጠናቀቅና ለኢኮኖሚው መረጋጋት ትልቅ አቅም እንደሚሆን ይጠበቃል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን) #getutemesgen #getu
#የገቢዎችሚኒስቴር #ኢትዮጵያ #ኢኮኖሚ #ገቢ #ልማት #ethiopia #ministryofrevenue #economy #taxcollection
#ethiopia | የኢትዮጵያ የገቢ አሰባሰብ ጉዞ አዲስ ታሪክ እየጻፈ ይመስላል። የገቢዎች ሚኒስትር ወይዘሮ ዓይናለም ንጉሤ እንደገለጹት፣ በ2018 በጀት ዓመት ባለፉት ዘጠኝ ወራት ብቻ በፌደራል ደረጃ 1.1 ትሪሊየን ብር ገቢ መሰብሰብ ተችሏል።
ሚኒስትሯ ባለፉት ዓመታት የሀገሪቱ የገቢ አሰባሰብ ከኢኮኖሚው ዕድገት ጋር የማይመጣጠንና ዝቅተኛ እንደነበር አስታውሰዋል። ቀደም ሲል በአጠቃላይ እንደ ሀገር የሚሰበሰበው ገቢ ከ100 ቢሊየን ብር የማይሻገር እንደነበር ጠቅሰው፣ አሁን የተመዘገበው ውጤት የላቀ መሻሻል የታየበት መሆኑን ገልጸዋል።
ሚኒስቴር መሥሪያ ቤቱ በዘጠኝ ወራት ካከናወነው ተግባር በመነሳት፣ በበጀት ዓመቱ ማብቂያ ላይ አጠቃላይ ገቢውን ወደ 1.5 ትሪሊየን ብር ለማድረስ በትኩረት እየሰራ መሆኑን ኤፍ ኤም ሲ (FMC) ዘግቧል።
ይህ ስኬት ተጠናክሮ ከቀጠለ፣ ለሀገራዊ የልማት ፕሮጀክቶች መጠናቀቅና ለኢኮኖሚው መረጋጋት ትልቅ አቅም እንደሚሆን ይጠበቃል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን) #getutemesgen #getu
#የገቢዎችሚኒስቴር #ኢትዮጵያ #ኢኮኖሚ #ገቢ #ልማት #ethiopia #ministryofrevenue #economy #taxcollection
3 months ago
የቢሾፍቱ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ለአፍሪካ የአቪየሽን ዘርፍ ትልቅ ተስፋ ነው - ሲኤንኤን
#ethiopia | ኢትዮጵያ የአፍሪካን የበረራ መስመር እንደሚቀይር ተስፋ የተጣለበትን ግዙፍ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ እየገነባች መሆኗን ሲኤንኤን አስነብቧል፡፡
የቢሾፍቱ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ የመጀመሪያ ምዕራፍ በፈረንጆቹ 2030 ሲጠናቀቅ በዓመት 60 ሚሊየን መንገደኞችን የማስተናገድ አቅም ያለው ነው፡፡
ፕሮጀክቱ ሙሉ በሙሉ ሲጠናቀቅ ይህ አቅሙ ወደ 110 ሚሊየን መንገደኞች ከፍ እንደሚል የጠቀሰው ዘገባው፥ በዚህም በዓለማችን በርካታ መንገደኞችን በማስተናገድ ቀዳሚ ከሆነው አትላንታ አውሮፕላን ማረፊያ እንደሚበልጥ አመልክቷል፡፡
በአሁኑ ወቅት መንገደኞች በአፍሪካ ውስጥ የአውሮፕላን ጉዞ ለማድረግ ከአህጉሪቱ ውጪ እንደ ዱባይ፣ ፓሪስ እና ለንደን የመሳሰሉ ከተሞችን ትራንዚት ለማድረግ እንደሚገደዱ ሲኤንኤን በዘገባው ጠቅሷል፡፡
ነገር ግን በ12 ነጥብ 5 ቢሊየን ዶላር ባሳለፍነው ጥር ወር ግንባታው የተጀመረው የቢሾፍቱ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ይህንን ችግር በማስቀረት ለአህጉሪቱ አዲስ የበረራ መስመር እንደሚያበጅ ተስፋ ተጥሎበታል ብሏል፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የአውሮፕላን ማረፊያውን ግንባታ ባስጀመሩበት ወቅት፥ ፕሮጀክቱ በአፍሪካ ታሪክ ግዙፍ የአቪየሽን መሰረተ ልማት ነው ማለታቸውን ዘገባው አስታውሷል፡፡
በአፍሪካ ቀዳሚ የሆነው የኢትዮጵያ አየር መንገድ የፕሮጀክቱን 30 በመቶ ወጪ እንደሚሸፍን የአየር መንገዱን ዋና ስራ አስፈጻሚ መስፍን ጣሰው ተናግረዋል፡፡
አውሮፕላን ማረፊያው የኢትዮጵያ አየር መንገድ በዓለም ፈጣን እድገት እያስመዘገቡ ካሉ የአቪዬሽን ገበያዎች አንዱ የሆነውን የአፍሪካን ሰማይ ለማገናኘት የሚደረገውን ውድድር እንዲመራ ያስችለዋል።
በተጨማሪም በዓመት 3 ነጥብ 73 ሚሊየን ቶን ጭነት የማስተናገድ አቅም የሚኖረው ሲሆን፥ የአፍሪካ አህጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጣናን በመደገፍ የአህጉሪቱን ጥቅም ላይ ያልዋለ የካርጎ አቅም ለመጠቀም የሚያስችል መሆኑን ዘገባው አመልክቷል።
የአፍሪካ አየር መንገዶች በአሁኑ ጊዜ በዓለም አቀፍ ደረጃ ከፍተኛ የጭነት አገልግሎት እያስተናገዱ ሲሆን፥ ይህም በዓመት ከ15 እስከ 16 በመቶ ጭማሪ እንዳለው ጠቁሟል፡፡
ፕሮጀክቱን በገንዘብ በመደገፍ ረገድ በተለይም እንደ አሜሪካ፣ ቻይና እና ጣሊያን ያሉ ሀገራት በሂደቱ እየተሳተፉ ሲሆን፥ በዚህም ተስፋ ሰጪ እንቅስቃሴዎች መኖራቸውን ሲኤንኤን በዘገባው አመልክቷል፡፡
via #fmc
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን) #getutemesgen #getu
#ethiopia | ኢትዮጵያ የአፍሪካን የበረራ መስመር እንደሚቀይር ተስፋ የተጣለበትን ግዙፍ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ እየገነባች መሆኗን ሲኤንኤን አስነብቧል፡፡
የቢሾፍቱ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ የመጀመሪያ ምዕራፍ በፈረንጆቹ 2030 ሲጠናቀቅ በዓመት 60 ሚሊየን መንገደኞችን የማስተናገድ አቅም ያለው ነው፡፡
ፕሮጀክቱ ሙሉ በሙሉ ሲጠናቀቅ ይህ አቅሙ ወደ 110 ሚሊየን መንገደኞች ከፍ እንደሚል የጠቀሰው ዘገባው፥ በዚህም በዓለማችን በርካታ መንገደኞችን በማስተናገድ ቀዳሚ ከሆነው አትላንታ አውሮፕላን ማረፊያ እንደሚበልጥ አመልክቷል፡፡
በአሁኑ ወቅት መንገደኞች በአፍሪካ ውስጥ የአውሮፕላን ጉዞ ለማድረግ ከአህጉሪቱ ውጪ እንደ ዱባይ፣ ፓሪስ እና ለንደን የመሳሰሉ ከተሞችን ትራንዚት ለማድረግ እንደሚገደዱ ሲኤንኤን በዘገባው ጠቅሷል፡፡
ነገር ግን በ12 ነጥብ 5 ቢሊየን ዶላር ባሳለፍነው ጥር ወር ግንባታው የተጀመረው የቢሾፍቱ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ይህንን ችግር በማስቀረት ለአህጉሪቱ አዲስ የበረራ መስመር እንደሚያበጅ ተስፋ ተጥሎበታል ብሏል፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የአውሮፕላን ማረፊያውን ግንባታ ባስጀመሩበት ወቅት፥ ፕሮጀክቱ በአፍሪካ ታሪክ ግዙፍ የአቪየሽን መሰረተ ልማት ነው ማለታቸውን ዘገባው አስታውሷል፡፡
በአፍሪካ ቀዳሚ የሆነው የኢትዮጵያ አየር መንገድ የፕሮጀክቱን 30 በመቶ ወጪ እንደሚሸፍን የአየር መንገዱን ዋና ስራ አስፈጻሚ መስፍን ጣሰው ተናግረዋል፡፡
አውሮፕላን ማረፊያው የኢትዮጵያ አየር መንገድ በዓለም ፈጣን እድገት እያስመዘገቡ ካሉ የአቪዬሽን ገበያዎች አንዱ የሆነውን የአፍሪካን ሰማይ ለማገናኘት የሚደረገውን ውድድር እንዲመራ ያስችለዋል።
በተጨማሪም በዓመት 3 ነጥብ 73 ሚሊየን ቶን ጭነት የማስተናገድ አቅም የሚኖረው ሲሆን፥ የአፍሪካ አህጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጣናን በመደገፍ የአህጉሪቱን ጥቅም ላይ ያልዋለ የካርጎ አቅም ለመጠቀም የሚያስችል መሆኑን ዘገባው አመልክቷል።
የአፍሪካ አየር መንገዶች በአሁኑ ጊዜ በዓለም አቀፍ ደረጃ ከፍተኛ የጭነት አገልግሎት እያስተናገዱ ሲሆን፥ ይህም በዓመት ከ15 እስከ 16 በመቶ ጭማሪ እንዳለው ጠቁሟል፡፡
ፕሮጀክቱን በገንዘብ በመደገፍ ረገድ በተለይም እንደ አሜሪካ፣ ቻይና እና ጣሊያን ያሉ ሀገራት በሂደቱ እየተሳተፉ ሲሆን፥ በዚህም ተስፋ ሰጪ እንቅስቃሴዎች መኖራቸውን ሲኤንኤን በዘገባው አመልክቷል፡፡
via #fmc
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን) #getutemesgen #getu
4 months ago
ከፍተኛ ባለስልጣናት በአንድ አውቶቡስ እንዲጓዙ ተወሰነ
#ethiopia | በመካከለኛው ምስራቅ እየተባባሰ የመጣው ጦርነት በዓለም አቀፍ የነዳጅ አቅርቦትና ዋጋ ላይ እያሳደረ ያለውን ጫና ተከትሎ፣ ታንዛኒያ የመንግሥትን ወጪ ለመቀነስ ጥብቅ መመሪያ አወጣች።
የሀገሪቱ ፕሬዚዳንት ሳሚያ ሱሉሁ ሀሰን ባለስልጣኖቻቸው ለስራ በሚንቀሳቀሱበት ወቅት በየግል መኪኖቻቸው ከመሄድ ይልቅ በአንድ አውቶቡስ በጋራ እንዲጓዙ ትዕዛዝ አስተላልፈዋል። ይህ ውሳኔ በጦርነቱ ምክንያት የተከሰተውን የነዳጅ ዋጋ ንረትና የኢኮኖሚ ጫና ለመቋቋም ያለመ መሆኑ ተገልጿል።
ፕሬዚዳንቷ በሰጡት መመሪያ፣ የዓለም አቀፉ የነዳጅ ቀውስ ታንዛኒያንም እየፈተናት በመሆኑ የመንግሥትን ሀብት በከፍተኛ ዲሲፕሊን መጠቀም ግዴታ መሆኑን አሳስበዋል።
በዚህም መሰረት ባለስልጣናቱ ለይፋዊ የሥራ ጉብኝቶችም ሆነ ለተለያዩ ስብሰባዎች በሚንቀሳቀሱበት ወቅት በተናጠል መኪና መጠቀም አቁመው በአንድ አውቶቡስ ተሰባስበው እንዲጓዙ ይደረጋል።
ከዚህ ቀደምም መንግሥት ወጪን ለመቆጠብ በሚያደርገው ጥረት፣ የፕሬዚዳንቷን አጀብ ተሽከርካሪዎች ቁጥር እንዲቀነሱ ማድረጉ ይታወሳል።
በአሁኑ ወቅት በታንዛኒያ አንድ ሊትር ቤንዚን በ3 ሺህ 820 የታንዛኒያ ሽልንግ እየተሸጠ የሚገኝ ሲሆን፣ ሀገሪቱ የነዳጅ ምርትን ሙሉ በሙሉ ከውጭ የምታስገባ በመሆኗ ለዓለም አቀፍ የዋጋ መዋዠቅ ተጋላጭ ሆና ትገኛለች።
ይህ የታንዛኒያ እርምጃ ሌሎች የአፍሪካ ሀገራትም የነዳጅ ቀውሱን ለመቋቋም ተመሳሳይ የቁጠባ እርምጃዎችን ሊከተሉ እንደሚችሉ ማሳያ ተደርጎ ተወስዷል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #fmc #tanzania #samiasul #fuelcrisis #africanews #economy #fuelprice #tanzanianews
#ethiopia | በመካከለኛው ምስራቅ እየተባባሰ የመጣው ጦርነት በዓለም አቀፍ የነዳጅ አቅርቦትና ዋጋ ላይ እያሳደረ ያለውን ጫና ተከትሎ፣ ታንዛኒያ የመንግሥትን ወጪ ለመቀነስ ጥብቅ መመሪያ አወጣች።
የሀገሪቱ ፕሬዚዳንት ሳሚያ ሱሉሁ ሀሰን ባለስልጣኖቻቸው ለስራ በሚንቀሳቀሱበት ወቅት በየግል መኪኖቻቸው ከመሄድ ይልቅ በአንድ አውቶቡስ በጋራ እንዲጓዙ ትዕዛዝ አስተላልፈዋል። ይህ ውሳኔ በጦርነቱ ምክንያት የተከሰተውን የነዳጅ ዋጋ ንረትና የኢኮኖሚ ጫና ለመቋቋም ያለመ መሆኑ ተገልጿል።
ፕሬዚዳንቷ በሰጡት መመሪያ፣ የዓለም አቀፉ የነዳጅ ቀውስ ታንዛኒያንም እየፈተናት በመሆኑ የመንግሥትን ሀብት በከፍተኛ ዲሲፕሊን መጠቀም ግዴታ መሆኑን አሳስበዋል።
በዚህም መሰረት ባለስልጣናቱ ለይፋዊ የሥራ ጉብኝቶችም ሆነ ለተለያዩ ስብሰባዎች በሚንቀሳቀሱበት ወቅት በተናጠል መኪና መጠቀም አቁመው በአንድ አውቶቡስ ተሰባስበው እንዲጓዙ ይደረጋል።
ከዚህ ቀደምም መንግሥት ወጪን ለመቆጠብ በሚያደርገው ጥረት፣ የፕሬዚዳንቷን አጀብ ተሽከርካሪዎች ቁጥር እንዲቀነሱ ማድረጉ ይታወሳል።
በአሁኑ ወቅት በታንዛኒያ አንድ ሊትር ቤንዚን በ3 ሺህ 820 የታንዛኒያ ሽልንግ እየተሸጠ የሚገኝ ሲሆን፣ ሀገሪቱ የነዳጅ ምርትን ሙሉ በሙሉ ከውጭ የምታስገባ በመሆኗ ለዓለም አቀፍ የዋጋ መዋዠቅ ተጋላጭ ሆና ትገኛለች።
ይህ የታንዛኒያ እርምጃ ሌሎች የአፍሪካ ሀገራትም የነዳጅ ቀውሱን ለመቋቋም ተመሳሳይ የቁጠባ እርምጃዎችን ሊከተሉ እንደሚችሉ ማሳያ ተደርጎ ተወስዷል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #fmc #tanzania #samiasul #fuelcrisis #africanews #economy #fuelprice #tanzanianews
Sponsored by
Surafel
4 months ago
በኢራን እና አሜሪካ መካከል የሚካሄደው ወሳኝ የሰላም ድርድር በፓኪስታን ሊጀመር ነው
#ethiopia | በመካከለኛው ምስራቅ የተቀሰቀሰውን ግጭት ለማርገብና ዘላቂ ሰላም ለማውረድ ያለመ የዲፕሎማሲ ጥረት አዲስ ምዕራፍ መያዙ ተሰምቷል። የኢራን ከፍተኛ ተደራዳሪዎች ልዑክ ከአሜሪካ ባለስልጣናት ጋር ለመወያየት ወደ ፓኪስታን ማቅናታቸውን በፓኪስታን የኢራን አምባሳደር ሬዛ አሚሪ ሞግሃደም አረጋግጠዋል።
የዚህ ጉዞ ዋነኛ አላማ ቅዳሜ እለት ከሚካሄደው ወሳኝ ስብሰባ ጋር የተያያዘ ሲሆን፣ የኢራን ልዑክ ከአሜሪካው ምክትል ፕሬዝዳንት ጄዴ ቫንስ ጋር ፊት ለፊት ተገናኝተው እንደሚመክሩ ይጠበቃል።
አምባሳደር ሬዛ አሚሪ ሞግሃደም በኤክስ (X) ገፃቸው እንዳሰፈሩት፣ ውይይቱ የሚያጠነጥነው "ኢራን ባቀረበችው ባለ 10 ነጥብ የሰላም ምክረ-ሐሳብ" ላይ ነው። ይሁን እንጂ ድርድሩ በማንኛው ወገን የቀረበ አጀንዳ ላይ ይካሄድ በሚለው ነጥብ ላይ በሁለቱ ወገኖች መካከል መጠነኛ መሻኮቶችና አወዛጋቢ ሁኔታዎች መኖራቸው ተጠቁሟል።
የጥርጣሬ ጥላ ያጠላበት ድርድር
ይህ የዲፕሎማሲ ጥረት የሚካሄደው ከፍተኛ ጥርጣሬ በነገሰበት ድባብ ውስጥ ነው። አምባሳደሩ ጨምረው እንደገለጹት፦
* እስራኤል የዲፕሎማሲ ጥረቶችን ለማደናቀፍ በተደጋጋሚ የተኩስ አቁም ስምምነቶችን ትጥሳለች የሚል ስጋት በኢራን በኩል አለ።
* ይህ የሰላም ጥረት በተሳካ ሁኔታ እንዳይጠናቀቅ የተለያዩ "የማሰናከል ሙከራዎች" ሊገጥሙት እንደሚችሉ ተገልጿል።
ይህ ስብሰባ በሁለቱ ሀገራት መካከል ያለውን ውጥረት በማርገብ ረገድ ምን ውጤት ይዞ ይመጣል የሚለው ጉዳይ የአለም አቀፉ ማህበረሰብ ትኩረት ሆኗል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #fmc #iran #usa #pakistan #diplomacy #peacetalks #middleeastnews #globalaffairs #breakingnews
#ethiopia | በመካከለኛው ምስራቅ የተቀሰቀሰውን ግጭት ለማርገብና ዘላቂ ሰላም ለማውረድ ያለመ የዲፕሎማሲ ጥረት አዲስ ምዕራፍ መያዙ ተሰምቷል። የኢራን ከፍተኛ ተደራዳሪዎች ልዑክ ከአሜሪካ ባለስልጣናት ጋር ለመወያየት ወደ ፓኪስታን ማቅናታቸውን በፓኪስታን የኢራን አምባሳደር ሬዛ አሚሪ ሞግሃደም አረጋግጠዋል።
የዚህ ጉዞ ዋነኛ አላማ ቅዳሜ እለት ከሚካሄደው ወሳኝ ስብሰባ ጋር የተያያዘ ሲሆን፣ የኢራን ልዑክ ከአሜሪካው ምክትል ፕሬዝዳንት ጄዴ ቫንስ ጋር ፊት ለፊት ተገናኝተው እንደሚመክሩ ይጠበቃል።
አምባሳደር ሬዛ አሚሪ ሞግሃደም በኤክስ (X) ገፃቸው እንዳሰፈሩት፣ ውይይቱ የሚያጠነጥነው "ኢራን ባቀረበችው ባለ 10 ነጥብ የሰላም ምክረ-ሐሳብ" ላይ ነው። ይሁን እንጂ ድርድሩ በማንኛው ወገን የቀረበ አጀንዳ ላይ ይካሄድ በሚለው ነጥብ ላይ በሁለቱ ወገኖች መካከል መጠነኛ መሻኮቶችና አወዛጋቢ ሁኔታዎች መኖራቸው ተጠቁሟል።
የጥርጣሬ ጥላ ያጠላበት ድርድር
ይህ የዲፕሎማሲ ጥረት የሚካሄደው ከፍተኛ ጥርጣሬ በነገሰበት ድባብ ውስጥ ነው። አምባሳደሩ ጨምረው እንደገለጹት፦
* እስራኤል የዲፕሎማሲ ጥረቶችን ለማደናቀፍ በተደጋጋሚ የተኩስ አቁም ስምምነቶችን ትጥሳለች የሚል ስጋት በኢራን በኩል አለ።
* ይህ የሰላም ጥረት በተሳካ ሁኔታ እንዳይጠናቀቅ የተለያዩ "የማሰናከል ሙከራዎች" ሊገጥሙት እንደሚችሉ ተገልጿል።
ይህ ስብሰባ በሁለቱ ሀገራት መካከል ያለውን ውጥረት በማርገብ ረገድ ምን ውጤት ይዞ ይመጣል የሚለው ጉዳይ የአለም አቀፉ ማህበረሰብ ትኩረት ሆኗል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #fmc #iran #usa #pakistan #diplomacy #peacetalks #middleeastnews #globalaffairs #breakingnews
4 months ago
በኢትዮጵያ በቲቢ በሽታ በየቀኑ የ53 ሰዎች ሕይወት እያለፈ መሆኑ ተገለጠ
#ethiopia | በኢትዮጵያ በሳንባ ነቀርሳ (ቲቢ) በሽታ ሳቢያ በየቀኑ እስከ 53 የሚደርሱ ዜጎች ለህልፈት እንደሚዳረጉ የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። ይህም በዓመት በአማካይ 19 ሺህ ሰዎች በበሽታው ምክንያት ህይወታቸውን ያጣሉ ማለት ነው።
በሚኒስቴሩ የቲቢ፣ ስጋ ደዌ እና የሳምባ በሽታዎች መከላከያና መቆጣጠሪያ ዴስክ ኃላፊ አቶ ታየ ለታ ለብስራት ሬዲዮ እንደገለጹት፣ በሀገሪቱ በየዓመቱ በአማካይ 186 ሺህ ሰዎች በበሽታው የሚያዙ ሲሆን፣ ከእነዚህ ውስጥ 150 ሺህ የሚሆኑት ብቻ ህክምና እንዲያገኙ ማድረግ ተችሏል።
ቁልፍ መረጃዎች እና ተግዳሮቶች
አሁንም ድረስ ከፍተኛ ቁጥር ያላቸው ታማሚዎች ሳይታወቁና ህክምና ሳይጀምሩ በማህበረሰቡ ውስጥ መኖራቸው የበሽታውን ስርጭት አሳሳቢ አድርጎታል።
በዘንድሮው ዓመት ብቻ እስከ 2,500 ሰዎች መድኃኒት የተላመደ ቲቢ (MDR-TB) ሊያዙ እንደሚችሉ ተገምቷል። ይህንን ለማከም በሀገር አቀፍ ደረጃ 72 የሕክምና ጣቢያዎች ተቋቁመዋል።
በሽታው በትንፋሽና በንክኪ የሚተላለፍ በመሆኑ፣ ሰዎች ተፋፍገው በሚኖሩባቸው አካባቢዎች ስርጭቱ ከፍተኛ ነው።
በአማራ ክልል ከሳንባ ውጪ ያለ የቲቢ ዓይነት ሲያጠቃ፣ በደቡብና በኦሮሚያ ደግሞ በማዕድን ቁፋሮ አካባቢዎች የሳንባ ቲቢ በስፋት ይስተዋላል። ያልተፈላ ጥሬ ወተት የመጠጣት ልማድም ለስርጭቱ መጨመር እንደ ምክንያት ተጠቅሷል።
የኢትዮጵያ ግብ እና ስኬቶች
ኢትዮጵያ እ.ኤ.አ. በ2030 የቲቢ ስርጭትን በ 85% እንዲሁም ሞትን በ 90% ለመቀነስ አቅዳ እየሰራች ትገኛለች። ባለፉት አምስት ዓመታት ውስጥ ብቻ፦
* የበሽታውን ስርጭት በ 30% መቀነስ ተችሏል።
* የሞት መጠንን በ 35% ዝቅ ማድረግ ተችሏል።
"ማንኛውም ሰው የሁለት ሳምንትና ከዚያ በላይ ሳል፣ የሌሊት ላብ፣ ትኩሳትና የምግብ ፍላጎት መቀነስ ካጋጠመው ሳይዘገይ ወደ ጤና ተቋም በመሄድ ምርመራ ማድረግ አለበት።" — አቶ ታየ ለታ
የማህበረሰቡ የግንዛቤ ማነስ፣ ምልክቶች ሲታዩ ወደ ህክምና ቶሎ አለመምጣት እና የታመሙ ሰዎችን ማግለል (Stigma) ለበሽታው ቁጥጥር ዋነኛ እንቅፋቶች መሆናቸው ተገልጿል። የቲቢ ምርመራና ህክምና ከጤና ኬላ ጀምሮ በሁሉም የጤና ተቋማት በነፃ እንደሚሰጥ ይታወቃል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#bisrat fm #getutemesgen #getu #fmc #ኢትዮጵያ #ጤና #ቲቢ #ሳንባነቀርሳ #የጤናሚኒስቴር #ቲቢንእንከላከል #ethiopia #health #tuberculosis #globalhealth
#ethiopia | በኢትዮጵያ በሳንባ ነቀርሳ (ቲቢ) በሽታ ሳቢያ በየቀኑ እስከ 53 የሚደርሱ ዜጎች ለህልፈት እንደሚዳረጉ የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። ይህም በዓመት በአማካይ 19 ሺህ ሰዎች በበሽታው ምክንያት ህይወታቸውን ያጣሉ ማለት ነው።
በሚኒስቴሩ የቲቢ፣ ስጋ ደዌ እና የሳምባ በሽታዎች መከላከያና መቆጣጠሪያ ዴስክ ኃላፊ አቶ ታየ ለታ ለብስራት ሬዲዮ እንደገለጹት፣ በሀገሪቱ በየዓመቱ በአማካይ 186 ሺህ ሰዎች በበሽታው የሚያዙ ሲሆን፣ ከእነዚህ ውስጥ 150 ሺህ የሚሆኑት ብቻ ህክምና እንዲያገኙ ማድረግ ተችሏል።
ቁልፍ መረጃዎች እና ተግዳሮቶች
አሁንም ድረስ ከፍተኛ ቁጥር ያላቸው ታማሚዎች ሳይታወቁና ህክምና ሳይጀምሩ በማህበረሰቡ ውስጥ መኖራቸው የበሽታውን ስርጭት አሳሳቢ አድርጎታል።
በዘንድሮው ዓመት ብቻ እስከ 2,500 ሰዎች መድኃኒት የተላመደ ቲቢ (MDR-TB) ሊያዙ እንደሚችሉ ተገምቷል። ይህንን ለማከም በሀገር አቀፍ ደረጃ 72 የሕክምና ጣቢያዎች ተቋቁመዋል።
በሽታው በትንፋሽና በንክኪ የሚተላለፍ በመሆኑ፣ ሰዎች ተፋፍገው በሚኖሩባቸው አካባቢዎች ስርጭቱ ከፍተኛ ነው።
በአማራ ክልል ከሳንባ ውጪ ያለ የቲቢ ዓይነት ሲያጠቃ፣ በደቡብና በኦሮሚያ ደግሞ በማዕድን ቁፋሮ አካባቢዎች የሳንባ ቲቢ በስፋት ይስተዋላል። ያልተፈላ ጥሬ ወተት የመጠጣት ልማድም ለስርጭቱ መጨመር እንደ ምክንያት ተጠቅሷል።
የኢትዮጵያ ግብ እና ስኬቶች
ኢትዮጵያ እ.ኤ.አ. በ2030 የቲቢ ስርጭትን በ 85% እንዲሁም ሞትን በ 90% ለመቀነስ አቅዳ እየሰራች ትገኛለች። ባለፉት አምስት ዓመታት ውስጥ ብቻ፦
* የበሽታውን ስርጭት በ 30% መቀነስ ተችሏል።
* የሞት መጠንን በ 35% ዝቅ ማድረግ ተችሏል።
"ማንኛውም ሰው የሁለት ሳምንትና ከዚያ በላይ ሳል፣ የሌሊት ላብ፣ ትኩሳትና የምግብ ፍላጎት መቀነስ ካጋጠመው ሳይዘገይ ወደ ጤና ተቋም በመሄድ ምርመራ ማድረግ አለበት።" — አቶ ታየ ለታ
የማህበረሰቡ የግንዛቤ ማነስ፣ ምልክቶች ሲታዩ ወደ ህክምና ቶሎ አለመምጣት እና የታመሙ ሰዎችን ማግለል (Stigma) ለበሽታው ቁጥጥር ዋነኛ እንቅፋቶች መሆናቸው ተገልጿል። የቲቢ ምርመራና ህክምና ከጤና ኬላ ጀምሮ በሁሉም የጤና ተቋማት በነፃ እንደሚሰጥ ይታወቃል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#bisrat fm #getutemesgen #getu #fmc #ኢትዮጵያ #ጤና #ቲቢ #ሳንባነቀርሳ #የጤናሚኒስቴር #ቲቢንእንከላከል #ethiopia #health #tuberculosis #globalhealth
4 months ago
Yederaw Support:
የፖለቲካ ፓርቲዎችን ‘ተቃዋሚ’ በሚል መጥራት ማራቅ እና መግፋት ነው
#ethiopia | በ2010 ዓ.ም ሀገራዊ ለውጡ እውን መሆኑን ተከትሎ በርከታ ህብረ ብሔራዊ አንድነትን የሚያጸኑ ጉዳዮች ታይተዋል።
በኢትዮጵያ ታሪክ ያልነበሩ አዳዲስ ልምምዶች ተስተውለዋል።
በተለይም በፖለቲካው ምህዳር ውስጥ ይንጸባረቅ የነበረው ጽንፍ የረገጠ እሳቤ እንዲረግብ የሚያስችሉ ወሳኝ ርምጃዎች በመወሰዳቸው የፖለቲካ ፓርቲዎች በትብብር መስራት የሚችሉበት ዐውድ ተፈጥሯል።
የፖለቲካ ፓርቲዎችን ‘ተቃዋሚ’ በሚል በመጥራት የማራቅ እና የመግፋት ዝንባሌን ለመለወጥ ‘ተፎካካሪ’ በሚል ከማረም ጀምሮ ተቀራርቦ ለመስራት የሚያስችል ጥርጊያ ተበጅቷል።
ፖለቲካዊ ችግሮቻችንን በጋራ እንፍታ የሚል የመሪ ጥሪ የታየውም በዚህ የለውጥ ጊዜ መሆኑን ልብ ይሏል።
ሀገራዊ ለውጡ ዜጎችን ወደ ፊት ያመጣና ተሣትፏቸውን ከፍ ያደረገ እንዲሁም የፖለቲካ ባይተዋርና ባለቤት የሚለውን ክፍፍል አስቀርቷል።
ይህንን ጉዳይ በገዢው ብልጽግና ፓርቲ ዘንድ ያየን እንደሆነ፤ የዳር እና የመሐል በሚል የነበረውን የክፍፍል ግንብ አፍርሶ የአንድነት ድልድይ ገንብቷል።
በዚህም ሁሉም ኢትዮጵያውያን በሀገራቸው ጉዳይ ‘የዳር እና የመሐል’ የሚል ክፍፍል ውስጥ ሳይገቡ ለሀገራቸው አስተዋጽኦ የሚያበርክቱበት እና ተጠቃሚ የሚሆኑበት ምቹ መደላድል ተፈጥሯል።
ለውጡ ሁሉም ኢትዮጵያዊ በሀገራዊ ጉዳይ ያገባዋል የሚለውን ዕሳቤ በማምጣቱ በሀገር ውስጥም ሆነ በውጭ ያሉ ኢትዮጵያዊያን የሀገሪቱን የፖለቲካ ችግር ለመፍታት የድርሻቸውን እንዲወጡ ዕድል ፈጥሯል።
የኢትዮጵያን የፖለቲካ ስብራት ለመጠገን በሚደረገው እንቅስቃሴ ውስጥ ሁሉም ወገን ግንባር ቀደም ተሳታፊ እንዲሆን የተደረገው በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የሚቀርበውን ተደጋጋሚ ጥሪ በአብነት ማንሳት ይቻላል።
በጥሪው መሰረት ለዓመታት ኑሯቸውን በውጭ ያደረጉና ለሀገራቸው ባይተዋርና የነበሩ ዜጎች ወደ ሀገራቸው ገብተዋል፣ በሚመቻቸውና በሚፈልጉ የፖለቲካ አደረጃጀት ተሰልፈዋል እንዲሁም ለሀገራቸው ዕድገት ሐሳባቸውን አዋጥተዋል።
በተለያዩ ሀገራትና ኢትዮጵያ ውስጥ የነበሩ የፖለቲካ ፓርቲዎች ወደ ፊት የመጡበት፣ መደራጀት፣ ቢሮ መክፈት እንዲሁም ሐሳቦቻቸውን ወደ ሕዝብ ማቅረብ መጀመራቸውም በለውጡ ዓመታት የታየ የፖለቲካ ዐውድ መለወጥ አብነት ነው።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ይህንን ጉዳይ በተመለከተም ሲገልጹ፤ የፖለቲካ ምህዳርን መክፈት በ2010 ዓ.ም የወሰንነው ቁልፍ ውሳኔ ነው ይላሉ።
ከኖረው ፓርቲዎችን ተቃዋሚ አድርጎ ከመመልከት ህጋዊ ተፎካካሪዎች አድርጎ በማስተናገድ ዴሞክራሲያዊ ከባቢን ለመፍጠር መሰራቱን በመጥቀስ፤ ይህ የአስተሳሰብ ሽግግር ሰላማዊ የፉክክር ባሕል ለኢትዮጵያ መፃዒ ተስፋ አስፈላጊ መሆኑን በማመን ላይ የተመሠረተ እንደነበር ያብራራሉ።
በዚሁ አቋም በመመራት ላለፉት ዓመታት በኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ከተመዘገቡ ፓርቲዎች ጋር ተከታታይ የውይይት መድረኮች ተካሂደዋል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #fmc
በኢትዮጵያ በቲቢ በሽታ በየቀኑ የ53 ሰዎች ሕይወት እያለፈ መሆኑ ተገለጠ
#ethiopia | በኢትዮጵያ በሳንባ ነቀርሳ (ቲቢ) በሽታ ሳቢያ በየቀኑ እስከ 53 የሚደርሱ ዜጎች ለህልፈት እንደሚዳረጉ የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። ይህም በዓመት በአማካይ 19 ሺህ ሰዎች በበሽታው ምክንያት ህይወታቸውን ያጣሉ ማለት ነው።
በሚኒስቴሩ የቲቢ፣ ስጋ ደዌ እና የሳምባ በሽታዎች መከላከያና መቆጣጠሪያ ዴስክ ኃላፊ አቶ ታየ ለታ ለብስራት ሬዲዮ እንደገለጹት፣ በሀገሪቱ በየዓመቱ በአማካይ 186 ሺህ ሰዎች በበሽታው የሚያዙ ሲሆን፣ ከእነዚህ ውስጥ 150 ሺህ የሚሆኑት ብቻ ህክምና እንዲያገኙ ማድረግ ተችሏል።
ቁልፍ መረጃዎች እና ተግዳሮቶች
አሁንም ድረስ ከፍተኛ ቁጥር ያላቸው ታማሚዎች ሳይታወቁና ህክምና ሳይጀምሩ በማህበረሰቡ ውስጥ መኖራቸው የበሽታውን ስርጭት አሳሳቢ አድርጎታል።
በዘንድሮው ዓመት ብቻ እስከ 2,500 ሰዎች መድኃኒት የተላመደ ቲቢ (MDR-TB) ሊያዙ እንደሚችሉ ተገምቷል። ይህንን ለማከም በሀገር አቀፍ ደረጃ 72 የሕክምና ጣቢያዎች ተቋቁመዋል።
በሽታው በትንፋሽና በንክኪ የሚተላለፍ በመሆኑ፣ ሰዎች ተፋፍገው በሚኖሩባቸው አካባቢዎች ስርጭቱ ከፍተኛ ነው።
በአማራ ክልል ከሳንባ ውጪ ያለ የቲቢ ዓይነት ሲያጠቃ፣ በደቡብና በኦሮሚያ ደግሞ በማዕድን ቁፋሮ አካባቢዎች የሳንባ ቲቢ በስፋት ይስተዋላል። ያልተፈላ ጥሬ ወተት የመጠጣት ልማድም ለስርጭቱ መጨመር እንደ ምክንያት ተጠቅሷል።
የኢትዮጵያ ግብ እና ስኬቶች
ኢትዮጵያ እ.ኤ.አ. በ2030 የቲቢ ስርጭትን በ 85% እንዲሁም ሞትን በ 90% ለመቀነስ አቅዳ እየሰራች ትገኛለች። ባለፉት አምስት ዓመታት ውስጥ ብቻ፦
* የበሽታውን ስርጭት በ 30% መቀነስ ተችሏል።
* የሞት መጠንን በ 35% ዝቅ ማድረግ ተችሏል።
"ማንኛውም ሰው የሁለት ሳምንትና ከዚያ በላይ ሳል፣ የሌሊት ላብ፣ ትኩሳትና የምግብ ፍላጎት መቀነስ ካጋጠመው ሳይዘገይ ወደ ጤና ተቋም በመሄድ ምርመራ ማድረግ አለበት።" — አቶ ታየ ለታ
የማህበረሰቡ የግንዛቤ ማነስ፣ ምልክቶች ሲታዩ ወደ ህክምና ቶሎ አለመምጣት እና የታመሙ ሰዎችን ማግለል (Stigma) ለበሽታው ቁጥጥር ዋነኛ እንቅፋቶች መሆናቸው ተገልጿል። የቲቢ ምርመራና ህክምና ከጤና ኬላ ጀምሮ በሁሉም የጤና ተቋማት በነፃ እንደሚሰጥ ይታወቃል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#bisrat fm #getutemesgen #getu #fmc #ኢትዮጵያ #ጤና #ቲቢ #ሳንባነቀርሳ #የጤናሚኒስቴር #ቲቢንእንከላከል #ethiopia #health #tuberculosis #globalhealth
የፖለቲካ ፓርቲዎችን ‘ተቃዋሚ’ በሚል መጥራት ማራቅ እና መግፋት ነው
#ethiopia | በ2010 ዓ.ም ሀገራዊ ለውጡ እውን መሆኑን ተከትሎ በርከታ ህብረ ብሔራዊ አንድነትን የሚያጸኑ ጉዳዮች ታይተዋል።
በኢትዮጵያ ታሪክ ያልነበሩ አዳዲስ ልምምዶች ተስተውለዋል።
በተለይም በፖለቲካው ምህዳር ውስጥ ይንጸባረቅ የነበረው ጽንፍ የረገጠ እሳቤ እንዲረግብ የሚያስችሉ ወሳኝ ርምጃዎች በመወሰዳቸው የፖለቲካ ፓርቲዎች በትብብር መስራት የሚችሉበት ዐውድ ተፈጥሯል።
የፖለቲካ ፓርቲዎችን ‘ተቃዋሚ’ በሚል በመጥራት የማራቅ እና የመግፋት ዝንባሌን ለመለወጥ ‘ተፎካካሪ’ በሚል ከማረም ጀምሮ ተቀራርቦ ለመስራት የሚያስችል ጥርጊያ ተበጅቷል።
ፖለቲካዊ ችግሮቻችንን በጋራ እንፍታ የሚል የመሪ ጥሪ የታየውም በዚህ የለውጥ ጊዜ መሆኑን ልብ ይሏል።
ሀገራዊ ለውጡ ዜጎችን ወደ ፊት ያመጣና ተሣትፏቸውን ከፍ ያደረገ እንዲሁም የፖለቲካ ባይተዋርና ባለቤት የሚለውን ክፍፍል አስቀርቷል።
ይህንን ጉዳይ በገዢው ብልጽግና ፓርቲ ዘንድ ያየን እንደሆነ፤ የዳር እና የመሐል በሚል የነበረውን የክፍፍል ግንብ አፍርሶ የአንድነት ድልድይ ገንብቷል።
በዚህም ሁሉም ኢትዮጵያውያን በሀገራቸው ጉዳይ ‘የዳር እና የመሐል’ የሚል ክፍፍል ውስጥ ሳይገቡ ለሀገራቸው አስተዋጽኦ የሚያበርክቱበት እና ተጠቃሚ የሚሆኑበት ምቹ መደላድል ተፈጥሯል።
ለውጡ ሁሉም ኢትዮጵያዊ በሀገራዊ ጉዳይ ያገባዋል የሚለውን ዕሳቤ በማምጣቱ በሀገር ውስጥም ሆነ በውጭ ያሉ ኢትዮጵያዊያን የሀገሪቱን የፖለቲካ ችግር ለመፍታት የድርሻቸውን እንዲወጡ ዕድል ፈጥሯል።
የኢትዮጵያን የፖለቲካ ስብራት ለመጠገን በሚደረገው እንቅስቃሴ ውስጥ ሁሉም ወገን ግንባር ቀደም ተሳታፊ እንዲሆን የተደረገው በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የሚቀርበውን ተደጋጋሚ ጥሪ በአብነት ማንሳት ይቻላል።
በጥሪው መሰረት ለዓመታት ኑሯቸውን በውጭ ያደረጉና ለሀገራቸው ባይተዋርና የነበሩ ዜጎች ወደ ሀገራቸው ገብተዋል፣ በሚመቻቸውና በሚፈልጉ የፖለቲካ አደረጃጀት ተሰልፈዋል እንዲሁም ለሀገራቸው ዕድገት ሐሳባቸውን አዋጥተዋል።
በተለያዩ ሀገራትና ኢትዮጵያ ውስጥ የነበሩ የፖለቲካ ፓርቲዎች ወደ ፊት የመጡበት፣ መደራጀት፣ ቢሮ መክፈት እንዲሁም ሐሳቦቻቸውን ወደ ሕዝብ ማቅረብ መጀመራቸውም በለውጡ ዓመታት የታየ የፖለቲካ ዐውድ መለወጥ አብነት ነው።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ይህንን ጉዳይ በተመለከተም ሲገልጹ፤ የፖለቲካ ምህዳርን መክፈት በ2010 ዓ.ም የወሰንነው ቁልፍ ውሳኔ ነው ይላሉ።
ከኖረው ፓርቲዎችን ተቃዋሚ አድርጎ ከመመልከት ህጋዊ ተፎካካሪዎች አድርጎ በማስተናገድ ዴሞክራሲያዊ ከባቢን ለመፍጠር መሰራቱን በመጥቀስ፤ ይህ የአስተሳሰብ ሽግግር ሰላማዊ የፉክክር ባሕል ለኢትዮጵያ መፃዒ ተስፋ አስፈላጊ መሆኑን በማመን ላይ የተመሠረተ እንደነበር ያብራራሉ።
በዚሁ አቋም በመመራት ላለፉት ዓመታት በኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ከተመዘገቡ ፓርቲዎች ጋር ተከታታይ የውይይት መድረኮች ተካሂደዋል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #fmc
በኢትዮጵያ በቲቢ በሽታ በየቀኑ የ53 ሰዎች ሕይወት እያለፈ መሆኑ ተገለጠ
#ethiopia | በኢትዮጵያ በሳንባ ነቀርሳ (ቲቢ) በሽታ ሳቢያ በየቀኑ እስከ 53 የሚደርሱ ዜጎች ለህልፈት እንደሚዳረጉ የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። ይህም በዓመት በአማካይ 19 ሺህ ሰዎች በበሽታው ምክንያት ህይወታቸውን ያጣሉ ማለት ነው።
በሚኒስቴሩ የቲቢ፣ ስጋ ደዌ እና የሳምባ በሽታዎች መከላከያና መቆጣጠሪያ ዴስክ ኃላፊ አቶ ታየ ለታ ለብስራት ሬዲዮ እንደገለጹት፣ በሀገሪቱ በየዓመቱ በአማካይ 186 ሺህ ሰዎች በበሽታው የሚያዙ ሲሆን፣ ከእነዚህ ውስጥ 150 ሺህ የሚሆኑት ብቻ ህክምና እንዲያገኙ ማድረግ ተችሏል።
ቁልፍ መረጃዎች እና ተግዳሮቶች
አሁንም ድረስ ከፍተኛ ቁጥር ያላቸው ታማሚዎች ሳይታወቁና ህክምና ሳይጀምሩ በማህበረሰቡ ውስጥ መኖራቸው የበሽታውን ስርጭት አሳሳቢ አድርጎታል።
በዘንድሮው ዓመት ብቻ እስከ 2,500 ሰዎች መድኃኒት የተላመደ ቲቢ (MDR-TB) ሊያዙ እንደሚችሉ ተገምቷል። ይህንን ለማከም በሀገር አቀፍ ደረጃ 72 የሕክምና ጣቢያዎች ተቋቁመዋል።
በሽታው በትንፋሽና በንክኪ የሚተላለፍ በመሆኑ፣ ሰዎች ተፋፍገው በሚኖሩባቸው አካባቢዎች ስርጭቱ ከፍተኛ ነው።
በአማራ ክልል ከሳንባ ውጪ ያለ የቲቢ ዓይነት ሲያጠቃ፣ በደቡብና በኦሮሚያ ደግሞ በማዕድን ቁፋሮ አካባቢዎች የሳንባ ቲቢ በስፋት ይስተዋላል። ያልተፈላ ጥሬ ወተት የመጠጣት ልማድም ለስርጭቱ መጨመር እንደ ምክንያት ተጠቅሷል።
የኢትዮጵያ ግብ እና ስኬቶች
ኢትዮጵያ እ.ኤ.አ. በ2030 የቲቢ ስርጭትን በ 85% እንዲሁም ሞትን በ 90% ለመቀነስ አቅዳ እየሰራች ትገኛለች። ባለፉት አምስት ዓመታት ውስጥ ብቻ፦
* የበሽታውን ስርጭት በ 30% መቀነስ ተችሏል።
* የሞት መጠንን በ 35% ዝቅ ማድረግ ተችሏል።
"ማንኛውም ሰው የሁለት ሳምንትና ከዚያ በላይ ሳል፣ የሌሊት ላብ፣ ትኩሳትና የምግብ ፍላጎት መቀነስ ካጋጠመው ሳይዘገይ ወደ ጤና ተቋም በመሄድ ምርመራ ማድረግ አለበት።" — አቶ ታየ ለታ
የማህበረሰቡ የግንዛቤ ማነስ፣ ምልክቶች ሲታዩ ወደ ህክምና ቶሎ አለመምጣት እና የታመሙ ሰዎችን ማግለል (Stigma) ለበሽታው ቁጥጥር ዋነኛ እንቅፋቶች መሆናቸው ተገልጿል። የቲቢ ምርመራና ህክምና ከጤና ኬላ ጀምሮ በሁሉም የጤና ተቋማት በነፃ እንደሚሰጥ ይታወቃል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#bisrat fm #getutemesgen #getu #fmc #ኢትዮጵያ #ጤና #ቲቢ #ሳንባነቀርሳ #የጤናሚኒስቴር #ቲቢንእንከላከል #ethiopia #health #tuberculosis #globalhealth
4 months ago
የፖለቲካ ፓርቲዎችን ‘ተቃዋሚ’ በሚል መጥራት ማራቅ እና መግፋት ነው
#ethiopia | በ2010 ዓ.ም ሀገራዊ ለውጡ እውን መሆኑን ተከትሎ በርከታ ህብረ ብሔራዊ አንድነትን የሚያጸኑ ጉዳዮች ታይተዋል።
በኢትዮጵያ ታሪክ ያልነበሩ አዳዲስ ልምምዶች ተስተውለዋል።
በተለይም በፖለቲካው ምህዳር ውስጥ ይንጸባረቅ የነበረው ጽንፍ የረገጠ እሳቤ እንዲረግብ የሚያስችሉ ወሳኝ ርምጃዎች በመወሰዳቸው የፖለቲካ ፓርቲዎች በትብብር መስራት የሚችሉበት ዐውድ ተፈጥሯል።
የፖለቲካ ፓርቲዎችን ‘ተቃዋሚ’ በሚል በመጥራት የማራቅ እና የመግፋት ዝንባሌን ለመለወጥ ‘ተፎካካሪ’ በሚል ከማረም ጀምሮ ተቀራርቦ ለመስራት የሚያስችል ጥርጊያ ተበጅቷል።
ፖለቲካዊ ችግሮቻችንን በጋራ እንፍታ የሚል የመሪ ጥሪ የታየውም በዚህ የለውጥ ጊዜ መሆኑን ልብ ይሏል።
ሀገራዊ ለውጡ ዜጎችን ወደ ፊት ያመጣና ተሣትፏቸውን ከፍ ያደረገ እንዲሁም የፖለቲካ ባይተዋርና ባለቤት የሚለውን ክፍፍል አስቀርቷል።
ይህንን ጉዳይ በገዢው ብልጽግና ፓርቲ ዘንድ ያየን እንደሆነ፤ የዳር እና የመሐል በሚል የነበረውን የክፍፍል ግንብ አፍርሶ የአንድነት ድልድይ ገንብቷል።
በዚህም ሁሉም ኢትዮጵያውያን በሀገራቸው ጉዳይ ‘የዳር እና የመሐል’ የሚል ክፍፍል ውስጥ ሳይገቡ ለሀገራቸው አስተዋጽኦ የሚያበርክቱበት እና ተጠቃሚ የሚሆኑበት ምቹ መደላድል ተፈጥሯል።
ለውጡ ሁሉም ኢትዮጵያዊ በሀገራዊ ጉዳይ ያገባዋል የሚለውን ዕሳቤ በማምጣቱ በሀገር ውስጥም ሆነ በውጭ ያሉ ኢትዮጵያዊያን የሀገሪቱን የፖለቲካ ችግር ለመፍታት የድርሻቸውን እንዲወጡ ዕድል ፈጥሯል።
የኢትዮጵያን የፖለቲካ ስብራት ለመጠገን በሚደረገው እንቅስቃሴ ውስጥ ሁሉም ወገን ግንባር ቀደም ተሳታፊ እንዲሆን የተደረገው በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የሚቀርበውን ተደጋጋሚ ጥሪ በአብነት ማንሳት ይቻላል።
በጥሪው መሰረት ለዓመታት ኑሯቸውን በውጭ ያደረጉና ለሀገራቸው ባይተዋርና የነበሩ ዜጎች ወደ ሀገራቸው ገብተዋል፣ በሚመቻቸውና በሚፈልጉ የፖለቲካ አደረጃጀት ተሰልፈዋል እንዲሁም ለሀገራቸው ዕድገት ሐሳባቸውን አዋጥተዋል።
በተለያዩ ሀገራትና ኢትዮጵያ ውስጥ የነበሩ የፖለቲካ ፓርቲዎች ወደ ፊት የመጡበት፣ መደራጀት፣ ቢሮ መክፈት እንዲሁም ሐሳቦቻቸውን ወደ ሕዝብ ማቅረብ መጀመራቸውም በለውጡ ዓመታት የታየ የፖለቲካ ዐውድ መለወጥ አብነት ነው።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ይህንን ጉዳይ በተመለከተም ሲገልጹ፤ የፖለቲካ ምህዳርን መክፈት በ2010 ዓ.ም የወሰንነው ቁልፍ ውሳኔ ነው ይላሉ።
ከኖረው ፓርቲዎችን ተቃዋሚ አድርጎ ከመመልከት ህጋዊ ተፎካካሪዎች አድርጎ በማስተናገድ ዴሞክራሲያዊ ከባቢን ለመፍጠር መሰራቱን በመጥቀስ፤ ይህ የአስተሳሰብ ሽግግር ሰላማዊ የፉክክር ባሕል ለኢትዮጵያ መፃዒ ተስፋ አስፈላጊ መሆኑን በማመን ላይ የተመሠረተ እንደነበር ያብራራሉ።
በዚሁ አቋም በመመራት ላለፉት ዓመታት በኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ከተመዘገቡ ፓርቲዎች ጋር ተከታታይ የውይይት መድረኮች ተካሂደዋል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #fmc
#ethiopia | በ2010 ዓ.ም ሀገራዊ ለውጡ እውን መሆኑን ተከትሎ በርከታ ህብረ ብሔራዊ አንድነትን የሚያጸኑ ጉዳዮች ታይተዋል።
በኢትዮጵያ ታሪክ ያልነበሩ አዳዲስ ልምምዶች ተስተውለዋል።
በተለይም በፖለቲካው ምህዳር ውስጥ ይንጸባረቅ የነበረው ጽንፍ የረገጠ እሳቤ እንዲረግብ የሚያስችሉ ወሳኝ ርምጃዎች በመወሰዳቸው የፖለቲካ ፓርቲዎች በትብብር መስራት የሚችሉበት ዐውድ ተፈጥሯል።
የፖለቲካ ፓርቲዎችን ‘ተቃዋሚ’ በሚል በመጥራት የማራቅ እና የመግፋት ዝንባሌን ለመለወጥ ‘ተፎካካሪ’ በሚል ከማረም ጀምሮ ተቀራርቦ ለመስራት የሚያስችል ጥርጊያ ተበጅቷል።
ፖለቲካዊ ችግሮቻችንን በጋራ እንፍታ የሚል የመሪ ጥሪ የታየውም በዚህ የለውጥ ጊዜ መሆኑን ልብ ይሏል።
ሀገራዊ ለውጡ ዜጎችን ወደ ፊት ያመጣና ተሣትፏቸውን ከፍ ያደረገ እንዲሁም የፖለቲካ ባይተዋርና ባለቤት የሚለውን ክፍፍል አስቀርቷል።
ይህንን ጉዳይ በገዢው ብልጽግና ፓርቲ ዘንድ ያየን እንደሆነ፤ የዳር እና የመሐል በሚል የነበረውን የክፍፍል ግንብ አፍርሶ የአንድነት ድልድይ ገንብቷል።
በዚህም ሁሉም ኢትዮጵያውያን በሀገራቸው ጉዳይ ‘የዳር እና የመሐል’ የሚል ክፍፍል ውስጥ ሳይገቡ ለሀገራቸው አስተዋጽኦ የሚያበርክቱበት እና ተጠቃሚ የሚሆኑበት ምቹ መደላድል ተፈጥሯል።
ለውጡ ሁሉም ኢትዮጵያዊ በሀገራዊ ጉዳይ ያገባዋል የሚለውን ዕሳቤ በማምጣቱ በሀገር ውስጥም ሆነ በውጭ ያሉ ኢትዮጵያዊያን የሀገሪቱን የፖለቲካ ችግር ለመፍታት የድርሻቸውን እንዲወጡ ዕድል ፈጥሯል።
የኢትዮጵያን የፖለቲካ ስብራት ለመጠገን በሚደረገው እንቅስቃሴ ውስጥ ሁሉም ወገን ግንባር ቀደም ተሳታፊ እንዲሆን የተደረገው በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የሚቀርበውን ተደጋጋሚ ጥሪ በአብነት ማንሳት ይቻላል።
በጥሪው መሰረት ለዓመታት ኑሯቸውን በውጭ ያደረጉና ለሀገራቸው ባይተዋርና የነበሩ ዜጎች ወደ ሀገራቸው ገብተዋል፣ በሚመቻቸውና በሚፈልጉ የፖለቲካ አደረጃጀት ተሰልፈዋል እንዲሁም ለሀገራቸው ዕድገት ሐሳባቸውን አዋጥተዋል።
በተለያዩ ሀገራትና ኢትዮጵያ ውስጥ የነበሩ የፖለቲካ ፓርቲዎች ወደ ፊት የመጡበት፣ መደራጀት፣ ቢሮ መክፈት እንዲሁም ሐሳቦቻቸውን ወደ ሕዝብ ማቅረብ መጀመራቸውም በለውጡ ዓመታት የታየ የፖለቲካ ዐውድ መለወጥ አብነት ነው።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ይህንን ጉዳይ በተመለከተም ሲገልጹ፤ የፖለቲካ ምህዳርን መክፈት በ2010 ዓ.ም የወሰንነው ቁልፍ ውሳኔ ነው ይላሉ።
ከኖረው ፓርቲዎችን ተቃዋሚ አድርጎ ከመመልከት ህጋዊ ተፎካካሪዎች አድርጎ በማስተናገድ ዴሞክራሲያዊ ከባቢን ለመፍጠር መሰራቱን በመጥቀስ፤ ይህ የአስተሳሰብ ሽግግር ሰላማዊ የፉክክር ባሕል ለኢትዮጵያ መፃዒ ተስፋ አስፈላጊ መሆኑን በማመን ላይ የተመሠረተ እንደነበር ያብራራሉ።
በዚሁ አቋም በመመራት ላለፉት ዓመታት በኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ከተመዘገቡ ፓርቲዎች ጋር ተከታታይ የውይይት መድረኮች ተካሂደዋል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #fmc
Sponsored by
Surafel
4 months ago
የፊንቴክ ኢንቨስትመንት ሥራ አስኪያጅ በከባድ የማታለል ወንጀል ተከሰሰ
በአዲስ አበባ የፊንቴክ ኢንቨስትመንት ሥራ አስኪያጅ የሆኑት ዳንኤል ዮሐንስ፣ ከ600 ሚሊዮን ብር በላይ በማጭበርበር ወንጀል ክስ ተመሰረተባቸው።
ዐቃቤ ሕግ እንደገለጸው፣ ተከሳሹ "ሄሎ ታክሲ" እና "ፊንቴክ ኢንቨስትመንት" የተባሉ ድርጅቶችን በመጠቀም፣ የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎችን በዱቤ እናስረክባለን የሚል አሳሳች ማስታወቂያ በታዋቂ ግለሰቦች እና ማህበራዊ ሚዲያዎች አስነግረዋል።
ተከሳሹ ከ5 ሺህ በላይ ተመዝጋቢዎችን ለቅድመ ክፍያ እና ለምዝገባ በሚል ከፍተኛ ገንዘብ እንዲከፍሉ ካደረጉ በኋላ፣ መኪኖቹን ሳያስረክቡ ድርጅቱን ዘግተው መሰወራቸው በክሱ ተመልክቷል።
ድርጊቱ የ1996 ዓ.ም የወንጀል ሕግን እና የኮምፒውተር ወንጀል አዋጅን የጣሰ መሆኑ ተገልጿል።
በተጨማሪም፣ ተከሳሹ ቀደም ሲል በኢንተርፖል ከተያዘ ግብረ-አበር ጋር በመሆን፣ የውሸት ርክክብ ቪዲዮዎችን በማሳየት እና "መኪናዎች በመጓጓዝ ላይ ናቸው" የሚል ሀሰተኛ መረጃ በማሰራጨት 19 ተደራራቢ ወንጀሎችን መፈጸማቸው ተጠቅሷል።
ጉዳዩን የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 2ኛ ልዩ ልዩ ወንጀል ችሎት እየተመለከተው ይገኛል።
ምንጭ: FMC
seledadotio
seledadotio
በአዲስ አበባ የፊንቴክ ኢንቨስትመንት ሥራ አስኪያጅ የሆኑት ዳንኤል ዮሐንስ፣ ከ600 ሚሊዮን ብር በላይ በማጭበርበር ወንጀል ክስ ተመሰረተባቸው።
ዐቃቤ ሕግ እንደገለጸው፣ ተከሳሹ "ሄሎ ታክሲ" እና "ፊንቴክ ኢንቨስትመንት" የተባሉ ድርጅቶችን በመጠቀም፣ የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎችን በዱቤ እናስረክባለን የሚል አሳሳች ማስታወቂያ በታዋቂ ግለሰቦች እና ማህበራዊ ሚዲያዎች አስነግረዋል።
ተከሳሹ ከ5 ሺህ በላይ ተመዝጋቢዎችን ለቅድመ ክፍያ እና ለምዝገባ በሚል ከፍተኛ ገንዘብ እንዲከፍሉ ካደረጉ በኋላ፣ መኪኖቹን ሳያስረክቡ ድርጅቱን ዘግተው መሰወራቸው በክሱ ተመልክቷል።
ድርጊቱ የ1996 ዓ.ም የወንጀል ሕግን እና የኮምፒውተር ወንጀል አዋጅን የጣሰ መሆኑ ተገልጿል።
በተጨማሪም፣ ተከሳሹ ቀደም ሲል በኢንተርፖል ከተያዘ ግብረ-አበር ጋር በመሆን፣ የውሸት ርክክብ ቪዲዮዎችን በማሳየት እና "መኪናዎች በመጓጓዝ ላይ ናቸው" የሚል ሀሰተኛ መረጃ በማሰራጨት 19 ተደራራቢ ወንጀሎችን መፈጸማቸው ተጠቅሷል።
ጉዳዩን የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 2ኛ ልዩ ልዩ ወንጀል ችሎት እየተመለከተው ይገኛል።
ምንጭ: FMC
seledadotio
seledadotio
4 months ago
የፊንቴክ ኢንቨስትመንት ሥራ አስኪያጅ በከባድ የማታለል ወንጀል ተከሰሰ
በአዲስ አበባ የፊንቴክ ኢንቨስትመንት ሥራ አስኪያጅ የሆኑት ዳንኤል ዮሐንስ፣ ከ600 ሚሊዮን ብር በላይ በማጭበርበር ወንጀል ክስ ተመሰረተባቸው።
ዐቃቤ ሕግ እንደገለጸው፣ ተከሳሹ "ሄሎ ታክሲ" እና "ፊንቴክ ኢንቨስትመንት" የተባሉ ድርጅቶችን በመጠቀም፣ የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎችን በዱቤ እናስረክባለን የሚል አሳሳች ማስታወቂያ በታዋቂ ግለሰቦች እና ማህበራዊ ሚዲያዎች አስነግረዋል።
ተከሳሹ ከ5 ሺህ በላይ ተመዝጋቢዎችን ለቅድመ ክፍያ እና ለምዝገባ በሚል ከፍተኛ ገንዘብ እንዲከፍሉ ካደረጉ በኋላ፣ መኪኖቹን ሳያስረክቡ ድርጅቱን ዘግተው መሰወራቸው በክሱ ተመልክቷል።
ድርጊቱ የ1996 ዓ.ም የወንጀል ሕግን እና የኮምፒውተር ወንጀል አዋጅን የጣሰ መሆኑ ተገልጿል።
በተጨማሪም፣ ተከሳሹ ቀደም ሲል በኢንተርፖል ከተያዘ ግብረ-አበር ጋር በመሆን፣ የውሸት ርክክብ ቪዲዮዎችን በማሳየት እና "መኪናዎች በመጓጓዝ ላይ ናቸው" የሚል ሀሰተኛ መረጃ በማሰራጨት 19 ተደራራቢ ወንጀሎችን መፈጸማቸው ተጠቅሷል።
ጉዳዩን የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 2ኛ ልዩ ልዩ ወንጀል ችሎት እየተመለከተው ይገኛል።
ምንጭ: FMC
በአዲስ አበባ የፊንቴክ ኢንቨስትመንት ሥራ አስኪያጅ የሆኑት ዳንኤል ዮሐንስ፣ ከ600 ሚሊዮን ብር በላይ በማጭበርበር ወንጀል ክስ ተመሰረተባቸው።
ዐቃቤ ሕግ እንደገለጸው፣ ተከሳሹ "ሄሎ ታክሲ" እና "ፊንቴክ ኢንቨስትመንት" የተባሉ ድርጅቶችን በመጠቀም፣ የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎችን በዱቤ እናስረክባለን የሚል አሳሳች ማስታወቂያ በታዋቂ ግለሰቦች እና ማህበራዊ ሚዲያዎች አስነግረዋል።
ተከሳሹ ከ5 ሺህ በላይ ተመዝጋቢዎችን ለቅድመ ክፍያ እና ለምዝገባ በሚል ከፍተኛ ገንዘብ እንዲከፍሉ ካደረጉ በኋላ፣ መኪኖቹን ሳያስረክቡ ድርጅቱን ዘግተው መሰወራቸው በክሱ ተመልክቷል።
ድርጊቱ የ1996 ዓ.ም የወንጀል ሕግን እና የኮምፒውተር ወንጀል አዋጅን የጣሰ መሆኑ ተገልጿል።
በተጨማሪም፣ ተከሳሹ ቀደም ሲል በኢንተርፖል ከተያዘ ግብረ-አበር ጋር በመሆን፣ የውሸት ርክክብ ቪዲዮዎችን በማሳየት እና "መኪናዎች በመጓጓዝ ላይ ናቸው" የሚል ሀሰተኛ መረጃ በማሰራጨት 19 ተደራራቢ ወንጀሎችን መፈጸማቸው ተጠቅሷል።
ጉዳዩን የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 2ኛ ልዩ ልዩ ወንጀል ችሎት እየተመለከተው ይገኛል።
ምንጭ: FMC
5 months ago
ነዳጅን ከተቀመጠለት የዋጋ ተመን በላይ የሚሸጡ አካላት በቁጥጥር ስር እየዋሉ ነው - አቶ አሕመድ ሺዴ
#ethiopia | ነዳጅን ከተቀመጠለት የዋጋ ተመን በላይ የሚሸጡ አካላት በቁጥጥር ስር እየዋሉ ነው አሉ የገንዘብ ሚኒስትር አሕመድ ሺዴ።
ሚኒስትሩ የነዳጅ ግብይትን አስመልክቶ በሰጡት መግለጫ÷ መንግሥት ለነዳጅ አቅርቦት ከፍተኛ ድጎማ እያደረገ ይገኛል ብለዋል።
ይሁን እንጂ መንግሥት በውጭ ምንዛሪ ከፍተኛ ድጎማ የሚያደርግበት ነዳጅ ከተቀመጠለት የዋጋ ተመን በላይ በገበያ ላይ እየዋለ መሆኑ በጥናት ተደርሶበታል ነው ያሉት፡፡
ህገ ወጥ ድርጊቱን የፈጸሙ የመንግሥት ተቋማትን ጨምሮ ተባባሪዎችን በቁጥጥር ስር የማዋል ስራ መጀመሩን አብራርተዋል።
በመካከለኛው ምስራቅ የተከሰተው ግጭት የነዳጅ አቅርቦት ላይ ተፅዕኖ እያሳደረ እንደሚገኝ የገለጹት ሚኒስትሩ÷ በትናንትናው ዕለት የተደረገው የነዳጅ ዋጋ ማስተካከያም በዓለም አቀፍ ገበያ ካለው የዋጋ ጭማሪ አንፃር ዝቅተኛ መሆኑን ተናግረዋል፡፡
ይሁንና የቀውሱ ማብቂያ ያልታወቀ በመሆኑ መንግሥት በቀጣይ በጥናት ላይ የተመሰረተ የቁጠባ ግብይት ስርዓት እንዲተገበር ያደርጋል ብለዋል፡፡
መንግሥት የጀመረው የህግ ማስከበር ስራም ተጠናክሮ የሚቀጥል መሆኑን ጠቁመው÷ ዜጎችም ለዚህ እገዛ እንዲያደርጉ ጥሪ አቅርበዋል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #fmc
#ethiopia | ነዳጅን ከተቀመጠለት የዋጋ ተመን በላይ የሚሸጡ አካላት በቁጥጥር ስር እየዋሉ ነው አሉ የገንዘብ ሚኒስትር አሕመድ ሺዴ።
ሚኒስትሩ የነዳጅ ግብይትን አስመልክቶ በሰጡት መግለጫ÷ መንግሥት ለነዳጅ አቅርቦት ከፍተኛ ድጎማ እያደረገ ይገኛል ብለዋል።
ይሁን እንጂ መንግሥት በውጭ ምንዛሪ ከፍተኛ ድጎማ የሚያደርግበት ነዳጅ ከተቀመጠለት የዋጋ ተመን በላይ በገበያ ላይ እየዋለ መሆኑ በጥናት ተደርሶበታል ነው ያሉት፡፡
ህገ ወጥ ድርጊቱን የፈጸሙ የመንግሥት ተቋማትን ጨምሮ ተባባሪዎችን በቁጥጥር ስር የማዋል ስራ መጀመሩን አብራርተዋል።
በመካከለኛው ምስራቅ የተከሰተው ግጭት የነዳጅ አቅርቦት ላይ ተፅዕኖ እያሳደረ እንደሚገኝ የገለጹት ሚኒስትሩ÷ በትናንትናው ዕለት የተደረገው የነዳጅ ዋጋ ማስተካከያም በዓለም አቀፍ ገበያ ካለው የዋጋ ጭማሪ አንፃር ዝቅተኛ መሆኑን ተናግረዋል፡፡
ይሁንና የቀውሱ ማብቂያ ያልታወቀ በመሆኑ መንግሥት በቀጣይ በጥናት ላይ የተመሰረተ የቁጠባ ግብይት ስርዓት እንዲተገበር ያደርጋል ብለዋል፡፡
መንግሥት የጀመረው የህግ ማስከበር ስራም ተጠናክሮ የሚቀጥል መሆኑን ጠቁመው÷ ዜጎችም ለዚህ እገዛ እንዲያደርጉ ጥሪ አቅርበዋል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #fmc
6 months ago
የመዲናዋ የመሬት ልማትና አስተዳደር ቢሮ ም/ኃላፊን ጨምሮ 11 አመራርና ሰራተኞች በፖሊስ ተይዘው ፍርድ ቤት ቀረቡ
#ethiopia | አዲስ አበባ፣ የካቲት 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳዳር የመሬት ልማት እና አስተዳደር ቢሮ ም/ኃላፊን ጨምሮ 11 አመራር እና ሰራተኞች በፖሊስ ተይዘው ፍርድ ቤት ቀረቡ።
1. አቶ ሞሊቶ አባይነህ ኤርቃሎ፡- የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር መሬት ልማትና አስተዳዳር ቢሮ የቀድሞ ም/ኃላፊ
2. ኢ/ር ቸርነት አበበ የአደቴ፦ የቦሌ ክ/ከተማ መሬት ልማትና አስተዳደር ጽ/ቤት የቀድሞ ኃላፊ
3. ሰለሞን በላይ መኮንን፡- የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር መሬት ልማትና አስተዳዳር ቢሮ የቴክኒክ ጉዳይ ወሳኝ ባለሙያ
4. አድማሱ አዳነ ወንድሙ፡- የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር መሬት ልማትና አስተዳዳር ቢሮ የቅሬታ እና አቤቱታ ባለሙያ
5. ግዛቸው ሙሉጌታ ደሴ፡- የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር መሬት ልማትና አስተዳዳር ቢሮ ይዞታ ማስተካከል ቡድን መሪ
6. ደረጀ ጎሹ ሀይሌ፡-የቦሌ ክ/ከተማ ወረዳ 13 የቀድሞ ዋና ሥራ አስፈፃሚ
7. አለምፀሃይ ለማ ኪ/ማርያም፡- የቦሌ ክ/ከተማ ወረዳ 13 መሬት ልማትና አስተዳደር የሰነድ አጣሪ ባለሙያ
8. ግርማ ተፈራ አያና፦ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር መሬት ልማትና አስተዳዳር ቢሮ ህግ/ቴክኒክ ጉዳይ ክትትል ዳይሬክተር
9. አማኑኤል አለማየሁ ማሞ፡- የቦሌ ክ/ከተማ ወረዳ 13 የቴክኒክ ባለሙያ
10. ቢኒያም ሀይሉ ገብሬ፡- የቦሌ ክ/ከተማ ወረዳ 13 የቴክኒክ ባለሙያ
11. አቢዮት ጁፋሬ ባይሳ፡- በአዲስ አበበ ከተማ አስተዳደር ፍትህ ቢሮ የወንጀል ጉዳዮች ዳይሬክተር የነበሩ በቁጥጥር ስር ውለው በፍርድ ቤት ለተጨማሪ ምርመራ የጊዜ ቀጠሮ ተጠይቆ ምርመራው ቀጥሏል።
ግለሰቦቹ ከግበረ አበሮቻቸው ጋር በጥቅም ተመሳጥረው በህዝብና በመንግስት የተሰጣቸውን ኃላፊነት ያለአግባብ በመጠቀም ተጠርጥረዋል።
በዚህም በ2016 ዓ.ም በቦሌ ክ/ከተማ ወረዳ 13 ልዩ ቦታው አየር መንገድ አከባቢ የህዝብ እና የመንግስት ይዞታ የሆነውን በ9ኛው መዋቅራዊ ፕላን በዓድዋ ፓርክነት ተይዞ የነበረውን እና በ10ኛ መዋቅራዊ ፕላን በዊንዶው ኦፍ አፍሪካ ልዩ ልዩ የከተማዉ መተንፈሻ አረንጓዴ ስፍራ ፕሮጀክት በከተማ ደረጃ በመናፈሻነት ለህዝብ አገልግሎት የተያዘ እና በመሬት ባንክ ውስጥ ያለን ይዞታ ያለ ህጋዊ ምክንያት ሰነድ አልባ ይዞታ ነው በማለት ለዮርዳኖስ ፤ ዘውዲቱ እና ጓደኞቻቸው የሲሚንቶ አከፋፋይ ህብረት ሽርክና ማህበር ለሚባሉት የቦታው ስፋት 2 ሺህ 905 ካ.ሜ ይዞታ ማረጋገጫ ካርታ የቦታው ሊዝ ዋጋ 168 ሚሊየን 724 ሺህ 405 ብር የሚገመትን ጉዳት በማድረስ ከወረዳ ፤ ክ/ከተማ እና መሬት ልማትና አስተዳደር ቢሮ ድረስ በጥቅም ተሳስረዉ ስልጣንን ያለ አግባብ በመገልገል ከባድ የሙስና ወንጀል ተጠርጥረዋል።
በዚህም በፖሊስ ቁጥጥር ስር ውለው በፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ ችሎት ቀርበው ተጨማሪ ጊዜ ቀጠሮ ተጠይቆባቸው ምርመራው ቀጥሏል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #fmc #addisababa #land #management
#ethiopia | አዲስ አበባ፣ የካቲት 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳዳር የመሬት ልማት እና አስተዳደር ቢሮ ም/ኃላፊን ጨምሮ 11 አመራር እና ሰራተኞች በፖሊስ ተይዘው ፍርድ ቤት ቀረቡ።
1. አቶ ሞሊቶ አባይነህ ኤርቃሎ፡- የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር መሬት ልማትና አስተዳዳር ቢሮ የቀድሞ ም/ኃላፊ
2. ኢ/ር ቸርነት አበበ የአደቴ፦ የቦሌ ክ/ከተማ መሬት ልማትና አስተዳደር ጽ/ቤት የቀድሞ ኃላፊ
3. ሰለሞን በላይ መኮንን፡- የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር መሬት ልማትና አስተዳዳር ቢሮ የቴክኒክ ጉዳይ ወሳኝ ባለሙያ
4. አድማሱ አዳነ ወንድሙ፡- የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር መሬት ልማትና አስተዳዳር ቢሮ የቅሬታ እና አቤቱታ ባለሙያ
5. ግዛቸው ሙሉጌታ ደሴ፡- የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር መሬት ልማትና አስተዳዳር ቢሮ ይዞታ ማስተካከል ቡድን መሪ
6. ደረጀ ጎሹ ሀይሌ፡-የቦሌ ክ/ከተማ ወረዳ 13 የቀድሞ ዋና ሥራ አስፈፃሚ
7. አለምፀሃይ ለማ ኪ/ማርያም፡- የቦሌ ክ/ከተማ ወረዳ 13 መሬት ልማትና አስተዳደር የሰነድ አጣሪ ባለሙያ
8. ግርማ ተፈራ አያና፦ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር መሬት ልማትና አስተዳዳር ቢሮ ህግ/ቴክኒክ ጉዳይ ክትትል ዳይሬክተር
9. አማኑኤል አለማየሁ ማሞ፡- የቦሌ ክ/ከተማ ወረዳ 13 የቴክኒክ ባለሙያ
10. ቢኒያም ሀይሉ ገብሬ፡- የቦሌ ክ/ከተማ ወረዳ 13 የቴክኒክ ባለሙያ
11. አቢዮት ጁፋሬ ባይሳ፡- በአዲስ አበበ ከተማ አስተዳደር ፍትህ ቢሮ የወንጀል ጉዳዮች ዳይሬክተር የነበሩ በቁጥጥር ስር ውለው በፍርድ ቤት ለተጨማሪ ምርመራ የጊዜ ቀጠሮ ተጠይቆ ምርመራው ቀጥሏል።
ግለሰቦቹ ከግበረ አበሮቻቸው ጋር በጥቅም ተመሳጥረው በህዝብና በመንግስት የተሰጣቸውን ኃላፊነት ያለአግባብ በመጠቀም ተጠርጥረዋል።
በዚህም በ2016 ዓ.ም በቦሌ ክ/ከተማ ወረዳ 13 ልዩ ቦታው አየር መንገድ አከባቢ የህዝብ እና የመንግስት ይዞታ የሆነውን በ9ኛው መዋቅራዊ ፕላን በዓድዋ ፓርክነት ተይዞ የነበረውን እና በ10ኛ መዋቅራዊ ፕላን በዊንዶው ኦፍ አፍሪካ ልዩ ልዩ የከተማዉ መተንፈሻ አረንጓዴ ስፍራ ፕሮጀክት በከተማ ደረጃ በመናፈሻነት ለህዝብ አገልግሎት የተያዘ እና በመሬት ባንክ ውስጥ ያለን ይዞታ ያለ ህጋዊ ምክንያት ሰነድ አልባ ይዞታ ነው በማለት ለዮርዳኖስ ፤ ዘውዲቱ እና ጓደኞቻቸው የሲሚንቶ አከፋፋይ ህብረት ሽርክና ማህበር ለሚባሉት የቦታው ስፋት 2 ሺህ 905 ካ.ሜ ይዞታ ማረጋገጫ ካርታ የቦታው ሊዝ ዋጋ 168 ሚሊየን 724 ሺህ 405 ብር የሚገመትን ጉዳት በማድረስ ከወረዳ ፤ ክ/ከተማ እና መሬት ልማትና አስተዳደር ቢሮ ድረስ በጥቅም ተሳስረዉ ስልጣንን ያለ አግባብ በመገልገል ከባድ የሙስና ወንጀል ተጠርጥረዋል።
በዚህም በፖሊስ ቁጥጥር ስር ውለው በፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ ችሎት ቀርበው ተጨማሪ ጊዜ ቀጠሮ ተጠይቆባቸው ምርመራው ቀጥሏል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #fmc #addisababa #land #management
7 months ago
ልዩ መለያ ኮድ የሌለው ነባሩ የእጅ በእጅ ሽያጭ ደረሰኝ ከነገ ጥር 1 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ ሥራ ላይ እንደማይውል ገቢዎች ሚኒስቴር አሳውቋል።
ሚኒስቴሩ " የታክስ ማጭበርበርን ለመከላከል ልዩ መለያ ኮድ (QR Cod) ያለበት የማንዋል ደረሰኝ ከባለፈው ዓመት ታሕሣሥ ወር ጀምሮ ወደ ሥራ ገብቷል " ሲል አስታውሷል።
ነባሩ የእጅ በእጅ ሽያጭ ደረሰኝም ከነገ ጀምሮ ሥራ ላይ እንደማይውል አሳውቋል።
በዚህ መሰረትም ከነገ ጀምሮ ሙሉ በሙሉ ልዩ መለያ ኮድ (Unique QR Code) ያለበት የማንዋል ደረሰኝ ብቻ ለአገልግሎት እንደሚውል ገልጿል፡፡
የሕትመት ጥያቄ አቅርበው የታተመላቸውን ደረሰኝ ያልወሰዱ ግብር ከፋዮች ደግሞ በሚከፍሉበት ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ወይም በየታክስ ማዕከላቸው በመገኘት ደረሰኞቻቸውን እንዲረከቡ አሳስቧል።
በተመሳሳይ ግብር ከፋዮች እጃቸው ላይ የሚገኘውን የቀድሞ ደረሰኝ ለየታክስ ማዕከሎቻቸው በመመለስ የመልቀቂያ ሰነድ መውሰድ እንዳለባቸው አመልክቷል፡፡
መመሪያውን በማይተገብሩ አካላት ላይ ሚኒስቴሩ አስፈላጊውን ርምጃ እንደሚወስድም አስጠንቅቋል።
FMC
seledadotio
seledadotio
ሚኒስቴሩ " የታክስ ማጭበርበርን ለመከላከል ልዩ መለያ ኮድ (QR Cod) ያለበት የማንዋል ደረሰኝ ከባለፈው ዓመት ታሕሣሥ ወር ጀምሮ ወደ ሥራ ገብቷል " ሲል አስታውሷል።
ነባሩ የእጅ በእጅ ሽያጭ ደረሰኝም ከነገ ጀምሮ ሥራ ላይ እንደማይውል አሳውቋል።
በዚህ መሰረትም ከነገ ጀምሮ ሙሉ በሙሉ ልዩ መለያ ኮድ (Unique QR Code) ያለበት የማንዋል ደረሰኝ ብቻ ለአገልግሎት እንደሚውል ገልጿል፡፡
የሕትመት ጥያቄ አቅርበው የታተመላቸውን ደረሰኝ ያልወሰዱ ግብር ከፋዮች ደግሞ በሚከፍሉበት ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ወይም በየታክስ ማዕከላቸው በመገኘት ደረሰኞቻቸውን እንዲረከቡ አሳስቧል።
በተመሳሳይ ግብር ከፋዮች እጃቸው ላይ የሚገኘውን የቀድሞ ደረሰኝ ለየታክስ ማዕከሎቻቸው በመመለስ የመልቀቂያ ሰነድ መውሰድ እንዳለባቸው አመልክቷል፡፡
መመሪያውን በማይተገብሩ አካላት ላይ ሚኒስቴሩ አስፈላጊውን ርምጃ እንደሚወስድም አስጠንቅቋል።
FMC
seledadotio
seledadotio
7 months ago
ከብሔራዊ ባንክ ፈቃድ ውጪ የባንክ ስራ በመስራት ኢትዮጵያ ከ41 ሚሊየን ዶላር በላይ እንድታጣ አድርጓል በሚል የተጠረጠረው ግለሰብ ክስ ተመሰረተበት፡፡
ተከሳሹ ፉአድ ተማም በ2017 ዓ.ም ስለ ባንክ ስራ የወጣዉን አዋጅ ቁጥር 1360/2017 አንቀጽ 2 ወይም 6 የተመላከተዉን በመተላላፍ የወንጀል ድርጊት ፈጽሟል በሚል ክስ ቀርቦበታል።
ተከሳሽ የባንክ ስራን ለመስራት ከብሔራዊ ባንክ የተሰጠ ህጋዊ ፈቃድ ሳይኖረዉ በዉጭ ሀገራት የሚገኙ ግለሰቦች ገንዘብ ወደ ኢትዮጵያ ለመላክ ሲፈልጉ በውጭ ሀገራት ከሚገኙ ያልተያዙ ግብረአበሮቹ ገንዘቡን በመሰብሰብ የሚላክላቸዉን ሰዎች ስም ዝርዝር የባንክ ሂሳብ ቁጥር እና የገንዘቡን መጠን በሚያስተላልፉት መረጃ መሰረት ኢትዮጵያ ዉስጥ ለሚገኙ በምስክርነት ለቀረቡ 28 ግለሰቦች ማስተላለፉ በክሱ ተመላክቷል፡፡
በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የካቲት 10 ቀን 2013 ዓ.ም እንዲሁም ሕዳር 2 ቀን 2015 ዓ.ም በተለያዩ ቀናት በከፈታቸዉ የባንክ ሂሳብ ቁጥሮች በመጠቀም የባንክ ሂሳቦቹ ከተከፈቱበት ጀምሮ እስከ ሕዳር 4 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ ለ6 ሺህ 805 ጊዜ ብር 2 ቢሊየን 508 ሚሊየን 19 ሺህ ብር ከዉጭ ሀገራት ገንዘብ ለተላከላቸዉ ግለሰቦች ማስተላለፉ በክሱ ተዘርዝሯል።
ገንዘቡ በባንኮች አሊያም በህጋዊ ገንዘብ አስተላላፊዎች አማካኝነት ወደ ሀገር ቢገባ ኖሮ ሀገሪቱ ልታገኝ የነበረዉን በወቅቱ ገንዘብ ሲሰላ 38 ሚሊየን ዶላር የዉጭ ምንዛሪ እንድታጣ ያደረገ መሆኑን ያመለከተው የዐቃቤ ሕግ ክስ፤ በአቢሲኒያ፣ አዋሽ፣ ብርሃን እና ወጋገን ባንኮች በስሙ በከፈታቸዉ ሂሳብ ቁጥሮች በተለያየ ጊዜ ከዉጭ ሀገር ገንዘብ የተላከላቸዉን ሰዎች ገንዘቡ በህጋዊ መንገድ በህጋዊ ገንዘብ አስተላላፊዎች ወደ ሀገሪቱ ገብቶ ቢሆን ኑሮ ሀገሪቱ ልታገኝ የነበረዉን የዉጭ ምንዛሬ እንድታጣ አድርጓል ብሏል።
በአጠቃላይ ተከሳሹ ከላይ የተጠቀሱትን ባንኮች በመጠቀም 2 ቢሊየን 681 ሚሊየን 489 ሺህ 614 ብር ከዉጭ ሀገራት ገንዘብ ለተላከላቸዉ ሰዎች በማስተላላፍ ገንዘቡ በባንክ አሊያም በህጋዊ ገንዘብ አስተላላፊዎች አማካኝነት ወደ ሀገር ዉስጥ ገብቶ ቢሆን ኖሮ ሀገሪቱ ልታገኝ የነበረዉን ከ41 ሚሊየን 90 ሺህ ዶላር እንድታጣ አድርጓል በሚል ያለ ብሔራዊ ባንክ ፈቃድ የባንክ ስራ መስራት ወንጀል ተከሷል፡፡
የክስ መዝገቡን የተመለከተዉ የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 2ኛ ልዩ ወንጀል ችሎት ነዉ፡፡
FMC
ተከሳሹ ፉአድ ተማም በ2017 ዓ.ም ስለ ባንክ ስራ የወጣዉን አዋጅ ቁጥር 1360/2017 አንቀጽ 2 ወይም 6 የተመላከተዉን በመተላላፍ የወንጀል ድርጊት ፈጽሟል በሚል ክስ ቀርቦበታል።
ተከሳሽ የባንክ ስራን ለመስራት ከብሔራዊ ባንክ የተሰጠ ህጋዊ ፈቃድ ሳይኖረዉ በዉጭ ሀገራት የሚገኙ ግለሰቦች ገንዘብ ወደ ኢትዮጵያ ለመላክ ሲፈልጉ በውጭ ሀገራት ከሚገኙ ያልተያዙ ግብረአበሮቹ ገንዘቡን በመሰብሰብ የሚላክላቸዉን ሰዎች ስም ዝርዝር የባንክ ሂሳብ ቁጥር እና የገንዘቡን መጠን በሚያስተላልፉት መረጃ መሰረት ኢትዮጵያ ዉስጥ ለሚገኙ በምስክርነት ለቀረቡ 28 ግለሰቦች ማስተላለፉ በክሱ ተመላክቷል፡፡
በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የካቲት 10 ቀን 2013 ዓ.ም እንዲሁም ሕዳር 2 ቀን 2015 ዓ.ም በተለያዩ ቀናት በከፈታቸዉ የባንክ ሂሳብ ቁጥሮች በመጠቀም የባንክ ሂሳቦቹ ከተከፈቱበት ጀምሮ እስከ ሕዳር 4 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ ለ6 ሺህ 805 ጊዜ ብር 2 ቢሊየን 508 ሚሊየን 19 ሺህ ብር ከዉጭ ሀገራት ገንዘብ ለተላከላቸዉ ግለሰቦች ማስተላለፉ በክሱ ተዘርዝሯል።
ገንዘቡ በባንኮች አሊያም በህጋዊ ገንዘብ አስተላላፊዎች አማካኝነት ወደ ሀገር ቢገባ ኖሮ ሀገሪቱ ልታገኝ የነበረዉን በወቅቱ ገንዘብ ሲሰላ 38 ሚሊየን ዶላር የዉጭ ምንዛሪ እንድታጣ ያደረገ መሆኑን ያመለከተው የዐቃቤ ሕግ ክስ፤ በአቢሲኒያ፣ አዋሽ፣ ብርሃን እና ወጋገን ባንኮች በስሙ በከፈታቸዉ ሂሳብ ቁጥሮች በተለያየ ጊዜ ከዉጭ ሀገር ገንዘብ የተላከላቸዉን ሰዎች ገንዘቡ በህጋዊ መንገድ በህጋዊ ገንዘብ አስተላላፊዎች ወደ ሀገሪቱ ገብቶ ቢሆን ኑሮ ሀገሪቱ ልታገኝ የነበረዉን የዉጭ ምንዛሬ እንድታጣ አድርጓል ብሏል።
በአጠቃላይ ተከሳሹ ከላይ የተጠቀሱትን ባንኮች በመጠቀም 2 ቢሊየን 681 ሚሊየን 489 ሺህ 614 ብር ከዉጭ ሀገራት ገንዘብ ለተላከላቸዉ ሰዎች በማስተላላፍ ገንዘቡ በባንክ አሊያም በህጋዊ ገንዘብ አስተላላፊዎች አማካኝነት ወደ ሀገር ዉስጥ ገብቶ ቢሆን ኖሮ ሀገሪቱ ልታገኝ የነበረዉን ከ41 ሚሊየን 90 ሺህ ዶላር እንድታጣ አድርጓል በሚል ያለ ብሔራዊ ባንክ ፈቃድ የባንክ ስራ መስራት ወንጀል ተከሷል፡፡
የክስ መዝገቡን የተመለከተዉ የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 2ኛ ልዩ ወንጀል ችሎት ነዉ፡፡
FMC
7 months ago
u1266u12adu1230u1229
ud83cudfac u1260u12a5u12cdu1290u1270u129b u1273u122au12ad u120bu12ed u12e8u1270u1218u1230u1228u1270
ud83dudd25 u12e8u12d8u1218u1293u127du1295u1295 u1309u12f5 u12e8u121au12ebu1233u12ed
u2764ufe0f u120du1265 u12a0u1295u1320u120du1323u12ed u1270u12a8u1273u1273u12ed u12f5u122bu121b
ud83cudfa5 u12a5u1290u1206 u121du1235u120d u1355u122eu12f3u12adu123du1295
u270dufe0fud83cudfac u12f0u122bu1232u1293 u12f3u12edu122cu12adu1270u122d
u27a1ufe0f u122bu1204u120d u1200u12edu1209
ud83cudfad u1270u12cbu1295u12ebu1295
u2b50 u122bu1204u120d u1200u12edu1209
u2b50 u1230u12edu1349 u12a0u1230u134b
u2b50 u1233u1208u12a0u121du120bu12ad
u2b50 u12e8u12a0u1265u1235u122b u12a0u12e8u1201
u2795 u120cu120eu127du121d u1270u1233u1273u134au12ceu127d
ud83dudc8d u1275u12f3u122d
ud83eudd1d u1313u12f0u129du1290u1275
ud83eude9e u122bu1233u127du1295u1295 u12e8u121du1295u1348u1275u123du1260u1275
ud83dudc49 u12a0u1313u130au1293 u120du1265 u12a0u1295u1320u120du1323u12ed u1270u12a8u1273u1273u12ed u12f5u122bu121b
ud83dudcfa u12a0u12f2u1235 u1260u1270u12a8u1348u1270u12cd u12e8YouTube u127bu1293u120d
u25b6ufe0f (u121du1235u120d u1355u122eu12f3u12adu123du1295) u1240u122du1267u120d
ud83dudd14 Subscribe u12a5u12ebu1228u130bu127du1201
ud83dudc40 u1270u12f0u1218u1219
ud83dude04 u1270u12ddu1293u1291
https://youtu.be/EkFhMGecs...
u2728 u2728","delight_ranges":[],"image_ranges":[],"inline_style_ranges":[],"aggregated_ranges":[],"ranges":[{"entity":{"__typename":"ExternalUrl","__isEntity":"ExternalUrl","url":"https://l.facebook.com/l.p...
ቦክሰሩ
🎬 በእውነተኛ ታሪክ ላይ የተመሰረተ
🔥 የዘመናችንን ጉድ የሚያሳይ
❤️ ልብ አንጠልጣይ ተከታታይ ድራማ
🎥 እነሆ ምስል ፕሮዳክሽን
✍️🎬 ደራሲና ዳይሬክተር
➡️ ራሄል ሀይሉ
🎭 ተዋንያን
⭐ ራሄል ሀይሉ
⭐ ሰይፉ አሰፋ
⭐ ሳለአምላክ
⭐ የአብስራ አየሁ
➕ ሌሎችም ተሳታፊዎች
💍 ትዳር
🤝 ጓደኝነት
🪞 ራሳችንን የምንፈትሽበት
👉 አጓጊና ልብ አንጠልጣይ ተከታታይ ድራማ
📺 አዲስ በተከፈተው የYouTube ቻናል
▶️ (ምስል ፕሮዳክሽን) ቀርቧል
🔔 Subscribe እያረጋችሁ
👀 ተደመሙ
😄 ተዝናኑ
https://youtu.be/EkFhMGecs...
✨ ✨
7 months ago
እድሜያቸው 18 ዓመት ያልሞላ 5 ልጆችን ለስራ ስምሪት ወደ አውሮፓ ሀገራት እልካችኋለሁ በማለት ገንዘብ ሲቀበል የነበረ ግለሰብ በ12 ዓመት ፅኑ እስራት እና በገንዘብ ተቀጣ።
የቅጣት ውሳኔውን ያሳለፈው በፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የልደታ ምድብ 20ኛ ወንጀል ችሎት ነው።
ግለሰቡ ንጋት አጠኔ በ1996 ዓ.ም የወጣውን የወንጀል ሕግ አንቀጽ 32 (1) ሀ እና በሰዉ የመነገድ እና ሰውን በህገወጥ መንገድ ድንበር የማሻገር ወንጀል ለመከላከል እና ለመቆጣጠር የወጣውን አዋጅ ቁጥር 1178/2012 አንቀጽ 8 (3) ስር የተመላከተዉን በመተላለፍ ክስ ቀርቦበታል።
በዚህም ተከሳሽ ካልተያዙ ግብረአበሮቹ ጋር በመሆን በቀጥታ ወይም በተዘዋዋሪ ገንዘብ ወይም ቁሳዊ ጥቅም ለማግኘት በማሰብ የግል ተበዳይ የሆነዉን ሕጻን አብዱልሳላም ሸሊላ ከኢትዮጵያ ወደ ሊቢያ ከዛም ወደ አውሮፓ እንደሚልከዉ ከማህበራዊ ሚዲያ መካከል አንዱ በሆነው በኢሞ በማውራት የማሳመን ስራ ሰርቷል፡፡
ከምራብ አርሲ ዞን ዶዶላ ወረዳ ኤዶ ከተማ ሰኔ 28 ቀን 2016 ዓ.ም ከግል ተበዳይ አብዱልሰላም ሙሃባ እና ፈልማታ መሃመድ ከተባለዉ ጋር ወደ አዲስ አበባ እንዲመጡ በማድረግ አዲስ አበባ ደርሰዉ ከኢሞ ባገኙት ስልክ ለተከሳሽ ደውለው በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ አዉቶቡስ ተራ ተገናኝተዉ ለመታወቂያ የሚሆን ፎቶ ግራፍ በስልክ አንስቶ ይዞ በመሄድ የአዲስ አበባ ነዋሪነት መታወቂያ ማዘጋጃ የሚሆን ከእያንዳንዳቸዉ 500 ብር ተቀብሏል፡፡
በሰኔ 29 ቀን 2016 ዓ.ም የአዲስ አበባ የነዋሪነት መታወቂያ ከአዲስ አበባ ወደ ጎንደር የሚሄዱበትን የአውሮፕላን ጉዞ ቲኬት እና ጎንደር ሲደርሱ የሚቀበላቸው ዳንኤል የሚባል የአባቱ ስም በትክክል የማይታወቅን ግለሰብ ስልክ ቁጥር በመስጠት እንዲሄዱ አድርጎ በተሰጠጣቸው ስልክ ቁጥር ደውለው ዳንኤል የተባለዉን ካገኙ በኋላ ከሌሎች ግብረ አበሮች ጋር በመሆን የግል ተበዳዮች የያዟቸውን የስልክ ቀፎዎች እና አዲስ አበባ የተሰጣቸዉን የነዋሪነት መታወቂያ በመቀበል እያንዳንዳቸው ብር 1 ሚሊየን 600 ሺህ ብር እንዲከፍሉ በመንገር ንጉስ ወደተባለ ሆቴል ወስደው አንድ ክፍል ውስጥ 6 ሆነዉ ለሶስት ቀናት እንዲኖሩ አድርገዋል።
አብዱልሰላም ሸሊላ የተባለውን የግል ተበዳይ ስም አለሙ አየለ ሃይማኖት ኦርቶዶክስ በሚል በመቀየር የጎንደር ከተማን የነዋሪነት መታወቂያ በመስጠት በሐምሌ 2 ቀን 2016 ዓ.ም ወደ መተማ ከተማ ከዚያም ወደ ሱዳን ሊቢያ እንዲሁም ወደ አውሮፓ ለማጓጓዝ ጎንደር አውሮፕላን ማረፊያ እንዳሉ በቤተሰቦቻቸው ክትትል አማካኝነት ተደርሶባቸው ሳይሄዱ የቀሩ በመሆኑ ተከሳሽ በፈጸመዉ ሰውን ድንበር ማሻገር ወንጀል ተከሷል፡፡
ተከሳሹ ህጻን አብዱልሰላም ሙሀባ፣ ህጻን አብዱልናስር ቃሲም፣ ህጻን ዩኔ ቃሲም እና ህጻን አብዱርሃማን ሁሴን በተባሉ ልጆች ላይ ተመሳሳይ የሆነ ድርጊት በመፈጸም በቀረበበት 5 ክስ በሶስቱ ጥፋተኛ ተብሏል።
በዚህም በ12 ዓመት እስራት እና በ8 ሺህ ብር ገንንዘብ መቀጮ እንዲቀጣ ተወስኗል።
FMC
የቅጣት ውሳኔውን ያሳለፈው በፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የልደታ ምድብ 20ኛ ወንጀል ችሎት ነው።
ግለሰቡ ንጋት አጠኔ በ1996 ዓ.ም የወጣውን የወንጀል ሕግ አንቀጽ 32 (1) ሀ እና በሰዉ የመነገድ እና ሰውን በህገወጥ መንገድ ድንበር የማሻገር ወንጀል ለመከላከል እና ለመቆጣጠር የወጣውን አዋጅ ቁጥር 1178/2012 አንቀጽ 8 (3) ስር የተመላከተዉን በመተላለፍ ክስ ቀርቦበታል።
በዚህም ተከሳሽ ካልተያዙ ግብረአበሮቹ ጋር በመሆን በቀጥታ ወይም በተዘዋዋሪ ገንዘብ ወይም ቁሳዊ ጥቅም ለማግኘት በማሰብ የግል ተበዳይ የሆነዉን ሕጻን አብዱልሳላም ሸሊላ ከኢትዮጵያ ወደ ሊቢያ ከዛም ወደ አውሮፓ እንደሚልከዉ ከማህበራዊ ሚዲያ መካከል አንዱ በሆነው በኢሞ በማውራት የማሳመን ስራ ሰርቷል፡፡
ከምራብ አርሲ ዞን ዶዶላ ወረዳ ኤዶ ከተማ ሰኔ 28 ቀን 2016 ዓ.ም ከግል ተበዳይ አብዱልሰላም ሙሃባ እና ፈልማታ መሃመድ ከተባለዉ ጋር ወደ አዲስ አበባ እንዲመጡ በማድረግ አዲስ አበባ ደርሰዉ ከኢሞ ባገኙት ስልክ ለተከሳሽ ደውለው በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ አዉቶቡስ ተራ ተገናኝተዉ ለመታወቂያ የሚሆን ፎቶ ግራፍ በስልክ አንስቶ ይዞ በመሄድ የአዲስ አበባ ነዋሪነት መታወቂያ ማዘጋጃ የሚሆን ከእያንዳንዳቸዉ 500 ብር ተቀብሏል፡፡
በሰኔ 29 ቀን 2016 ዓ.ም የአዲስ አበባ የነዋሪነት መታወቂያ ከአዲስ አበባ ወደ ጎንደር የሚሄዱበትን የአውሮፕላን ጉዞ ቲኬት እና ጎንደር ሲደርሱ የሚቀበላቸው ዳንኤል የሚባል የአባቱ ስም በትክክል የማይታወቅን ግለሰብ ስልክ ቁጥር በመስጠት እንዲሄዱ አድርጎ በተሰጠጣቸው ስልክ ቁጥር ደውለው ዳንኤል የተባለዉን ካገኙ በኋላ ከሌሎች ግብረ አበሮች ጋር በመሆን የግል ተበዳዮች የያዟቸውን የስልክ ቀፎዎች እና አዲስ አበባ የተሰጣቸዉን የነዋሪነት መታወቂያ በመቀበል እያንዳንዳቸው ብር 1 ሚሊየን 600 ሺህ ብር እንዲከፍሉ በመንገር ንጉስ ወደተባለ ሆቴል ወስደው አንድ ክፍል ውስጥ 6 ሆነዉ ለሶስት ቀናት እንዲኖሩ አድርገዋል።
አብዱልሰላም ሸሊላ የተባለውን የግል ተበዳይ ስም አለሙ አየለ ሃይማኖት ኦርቶዶክስ በሚል በመቀየር የጎንደር ከተማን የነዋሪነት መታወቂያ በመስጠት በሐምሌ 2 ቀን 2016 ዓ.ም ወደ መተማ ከተማ ከዚያም ወደ ሱዳን ሊቢያ እንዲሁም ወደ አውሮፓ ለማጓጓዝ ጎንደር አውሮፕላን ማረፊያ እንዳሉ በቤተሰቦቻቸው ክትትል አማካኝነት ተደርሶባቸው ሳይሄዱ የቀሩ በመሆኑ ተከሳሽ በፈጸመዉ ሰውን ድንበር ማሻገር ወንጀል ተከሷል፡፡
ተከሳሹ ህጻን አብዱልሰላም ሙሀባ፣ ህጻን አብዱልናስር ቃሲም፣ ህጻን ዩኔ ቃሲም እና ህጻን አብዱርሃማን ሁሴን በተባሉ ልጆች ላይ ተመሳሳይ የሆነ ድርጊት በመፈጸም በቀረበበት 5 ክስ በሶስቱ ጥፋተኛ ተብሏል።
በዚህም በ12 ዓመት እስራት እና በ8 ሺህ ብር ገንንዘብ መቀጮ እንዲቀጣ ተወስኗል።
FMC
Sponsored by
Surafel
7 months ago
የኦሮሚያ ክልል የመጀመሪያ ርዕሰ መስተዳድር የነበሩት አቶ ሀሰን አሊ ወደ ሀገራቸው ተመለሱ
#ethiopia | የኦሮሚያ ክልል የመጀመሪያ ርዕሰ መስተዳድር የነበሩት አቶ ሀሰን አሊ ከሦስት አሥርት ዓመታት ገደማ ቆይታ በኋላ በዛሬው ዕለት ወደ ሀገራቸው ተመልሰዋል፡፡
አቶ ሀሰን አሊ ከቤተሰቦቻቸው ጋር ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ አቀባበል አድርገውላቸዋል፡፡
አቶ ሽመልስ አብዲሳ በዚህ ወቅት÷አቶ ሀሰን አሊ ከሶስት አስርት ዓመታት ገደማ ቆይታ በኋላ ወደ ሀገራቸው ሲገቡ አቀባበል ስላደረጉላቸው መደሰታቸውን ገልጸዋል፡፡
አቶ ሀሰን አሊ በኦሮሞ ሕዝብ ትግል ውስጥ ትልቅ አስተዋጽኦ ያበረከቱና ክልሉ አሁን ለደረሰበት ደረጃ ሚናቸው ጉልህ መሆኑንም አስገንዝበዋል፡፡
#fmc
#ethiopia | የኦሮሚያ ክልል የመጀመሪያ ርዕሰ መስተዳድር የነበሩት አቶ ሀሰን አሊ ከሦስት አሥርት ዓመታት ገደማ ቆይታ በኋላ በዛሬው ዕለት ወደ ሀገራቸው ተመልሰዋል፡፡
አቶ ሀሰን አሊ ከቤተሰቦቻቸው ጋር ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ አቀባበል አድርገውላቸዋል፡፡
አቶ ሽመልስ አብዲሳ በዚህ ወቅት÷አቶ ሀሰን አሊ ከሶስት አስርት ዓመታት ገደማ ቆይታ በኋላ ወደ ሀገራቸው ሲገቡ አቀባበል ስላደረጉላቸው መደሰታቸውን ገልጸዋል፡፡
አቶ ሀሰን አሊ በኦሮሞ ሕዝብ ትግል ውስጥ ትልቅ አስተዋጽኦ ያበረከቱና ክልሉ አሁን ለደረሰበት ደረጃ ሚናቸው ጉልህ መሆኑንም አስገንዝበዋል፡፡
#fmc
7 months ago
የአሜሪካ በኢትዮጵያ ለጤናው ዘርፍ ልማት ትብብር የሚውል የ 1.01 ቢሊዮን ዶላር ድጋፍ ይፋ አደረገች
ትብብሩ ለአምስት ዓመት ለጤና ዘርፍ ዘላቂ ልማት እና የጋራ ኢንቨስትመንት ማጠናከሪያ ትብብር የሚውል ነው።
የመግባቢያ ስምምነቱን የገንዘብ ሚኒስትር አሕመድ ሺዴ፣ የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ እና በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ኧርቪን ማሲንጋ ፈርመዋል።
FMC
ትብብሩ ለአምስት ዓመት ለጤና ዘርፍ ዘላቂ ልማት እና የጋራ ኢንቨስትመንት ማጠናከሪያ ትብብር የሚውል ነው።
የመግባቢያ ስምምነቱን የገንዘብ ሚኒስትር አሕመድ ሺዴ፣ የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ እና በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ኧርቪን ማሲንጋ ፈርመዋል።
FMC
8 months ago
የኢትዮጵያ አደጋ ስጋት ሥራ አመራር የቀድሞ ኮሚሽነር ምትኩ ካሳ በተከሰሱበት ከባድ የሙስና ወንጀል ጥፋተኛ ሆነው በመገኘታቸው በ13 ዓመት ጽኑ እስራት ተቀጥተዋል።
የፍትሕ ሚኒስቴር የሙስና ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ዐቃቤ ሕግ ፤ በኮሚሽኑ የተረጂዎችን ቁጥር በማጋነን የተለያዩ የእርዳታ ዓይነቶችን ከመጋዘን ወጪ በማድረግ ለተረጂዎች ሳይደርስ ተሽጦ ለግል ጥቅም መዋሉን ገልጿል።
በዚህም በሕገ ወጥ መንገድ የተገኘ ገንዘብን ወይም ንብረትን ምንጩን ደብቆ ሕጋዊ አስመስሎ ማቅረብ ወንጀል ክስ በነሐሴ ወር 2014 ዓ.ም ተመስርቶባቸው እንደነበር አመልክቷል።
የቀረበው የክስ ዝርዝር ምን ይዟል ?
ኤልሻዳይ ሪሊፍ ኤንድ ዴቭሎፕመንት አሶሴሸን ዳይሬክተር የማነ ወ/ማሪያምና ከሌሎች ሰራተኞች ጋር ያልተገባ የጥቅም ግንኙነት በመፍጠር በሺዎች በሚቆጠሩ ተረጂዎች ስም እንዲሁም የተረጂዎችን ቁጥር በማጋነን ለበርካታ ጊዜ የምግብ ቁሳቁሶች ከኮሚሽኑ መጋዘን በማውጣት ለዱቄት ፋብሪካዎችና ለሌሎች ግለሰቦች #በመሸጥ ሕገወጥ ጥቅም ሲያገኙ ነበር።
በአማራ፣ አፋር፣ ኦሮሚያ፣ ደቡብ ክልል (የቀድሞ) ክልሎች ውስጥ በሚገኙ የግብረሰናይ ድርጅቱ (ኤልሻዳይ) ማዕከላት ለተረጂዎች ሳያደርስ በመሸጥ ለግል ጥቅም ማዋል፣ ብድርና ድጋፍ በሚል ሰበብ በሕገ ወጥ መንገድ ከኮሚሽኑ #በ100_ሚሊየን የሚገመት ለእርዳታ ድርጅቱ በገንዘብ መልክ ተሰጥቷል።
ለዚህም በአቶ ምትኩ ካሳ ቤተሰቦች ስም ከኤልሻዳይ ድርጅት በተለያዩ ጊዜ ክፍያ ተፍጽሟል።
በተለይም ፦
- ከ601 ሺህ ኩንታል በላይ ስንዴ፣
- ከ41 ሺህ ኩንታል በላይ በቆሎ፣
- ከ78 ሺህ ሊትር በላይ ዘይት፣
- ከ3 ሺህ 999 ኩንታል በላይ ሩዝ ከተራድኦ ድርጅቱና ከኮሚሽኑ ጋር በመመሳጠር እርዳታውን አዳማ ለሚገኝ የዱቄት ፋብሪካ ተሽጧል።
በሌላ ክስ ደግሞ ከ472 ነጥብ 8 ሚሊየን ብር በላይ በድጋፍ መልክ በ1ኛ ተከሳሽ አቶ ምትኩ ካሳ ፈቃጅነት በ2ኛ ተከሳሽ አማካኝነት ክፍያ እንደተፈጸመና በ3ኛ ተከሳሽ ወጪ አድራጊነት ለግል ጥቅም በመዋሉ በመንግስት ከፍተኛ ኪሳራ ደርሷል።
በአቶ ምትኩ ልጆችና ባለቤታቸው ስም ተገዝተው የተገኙ ተሽከርካሪዎችና መኖሪያ ቤቶች ተገኝተዋል።
ተከሳሾቹ አቶ ምትኩ ካሳ፣ ባለቤታቸው ወ/ሮ ሶፊያ ጀማል፣ ልጃቸው ወ/ሮ ሚልካ ምትኩ የወንጀል ድርጊት መፈፀማቸውን ተከትሎ የጥፋተኝነት ውሳኔ ተላልፏል፡፡
የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 5ኛ የሙስና ጉዳዮች ችሎት የዐቃቤ ሕግን የቅጣት ማክበጃና የተከሳሾችን የቅጣት ማቅለያ ካደመጠ በኋላ አቶ ምትኩ ካሳ በ13 ዓመት ጽኑ እስራትና በ50 ሺህ ብር የገንዘብ መቀጮ እንዲቀጡ ወስኗል፡፡
በተጨማሪም በአቶ ምትኩ ካሳ ባለቤት ወ/ሮ ሶፊያ ጀማል ላይ የ8 ዓመት ከ4 ወር እስራትና 3 ሺህ ብር የገንዘብ መቀጮ እንዲቀጡ ወስኗል።
ልጃቸው ወ/ሮ ሚልካ ምትኩ 5 ዓመት እስራትና 3 ሺህ ብር የገንዘብ መቀጮ እንዲቀጡ ውሳኔ አስተላልፏል።
FMC
የፍትሕ ሚኒስቴር የሙስና ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ዐቃቤ ሕግ ፤ በኮሚሽኑ የተረጂዎችን ቁጥር በማጋነን የተለያዩ የእርዳታ ዓይነቶችን ከመጋዘን ወጪ በማድረግ ለተረጂዎች ሳይደርስ ተሽጦ ለግል ጥቅም መዋሉን ገልጿል።
በዚህም በሕገ ወጥ መንገድ የተገኘ ገንዘብን ወይም ንብረትን ምንጩን ደብቆ ሕጋዊ አስመስሎ ማቅረብ ወንጀል ክስ በነሐሴ ወር 2014 ዓ.ም ተመስርቶባቸው እንደነበር አመልክቷል።
የቀረበው የክስ ዝርዝር ምን ይዟል ?
ኤልሻዳይ ሪሊፍ ኤንድ ዴቭሎፕመንት አሶሴሸን ዳይሬክተር የማነ ወ/ማሪያምና ከሌሎች ሰራተኞች ጋር ያልተገባ የጥቅም ግንኙነት በመፍጠር በሺዎች በሚቆጠሩ ተረጂዎች ስም እንዲሁም የተረጂዎችን ቁጥር በማጋነን ለበርካታ ጊዜ የምግብ ቁሳቁሶች ከኮሚሽኑ መጋዘን በማውጣት ለዱቄት ፋብሪካዎችና ለሌሎች ግለሰቦች #በመሸጥ ሕገወጥ ጥቅም ሲያገኙ ነበር።
በአማራ፣ አፋር፣ ኦሮሚያ፣ ደቡብ ክልል (የቀድሞ) ክልሎች ውስጥ በሚገኙ የግብረሰናይ ድርጅቱ (ኤልሻዳይ) ማዕከላት ለተረጂዎች ሳያደርስ በመሸጥ ለግል ጥቅም ማዋል፣ ብድርና ድጋፍ በሚል ሰበብ በሕገ ወጥ መንገድ ከኮሚሽኑ #በ100_ሚሊየን የሚገመት ለእርዳታ ድርጅቱ በገንዘብ መልክ ተሰጥቷል።
ለዚህም በአቶ ምትኩ ካሳ ቤተሰቦች ስም ከኤልሻዳይ ድርጅት በተለያዩ ጊዜ ክፍያ ተፍጽሟል።
በተለይም ፦
- ከ601 ሺህ ኩንታል በላይ ስንዴ፣
- ከ41 ሺህ ኩንታል በላይ በቆሎ፣
- ከ78 ሺህ ሊትር በላይ ዘይት፣
- ከ3 ሺህ 999 ኩንታል በላይ ሩዝ ከተራድኦ ድርጅቱና ከኮሚሽኑ ጋር በመመሳጠር እርዳታውን አዳማ ለሚገኝ የዱቄት ፋብሪካ ተሽጧል።
በሌላ ክስ ደግሞ ከ472 ነጥብ 8 ሚሊየን ብር በላይ በድጋፍ መልክ በ1ኛ ተከሳሽ አቶ ምትኩ ካሳ ፈቃጅነት በ2ኛ ተከሳሽ አማካኝነት ክፍያ እንደተፈጸመና በ3ኛ ተከሳሽ ወጪ አድራጊነት ለግል ጥቅም በመዋሉ በመንግስት ከፍተኛ ኪሳራ ደርሷል።
በአቶ ምትኩ ልጆችና ባለቤታቸው ስም ተገዝተው የተገኙ ተሽከርካሪዎችና መኖሪያ ቤቶች ተገኝተዋል።
ተከሳሾቹ አቶ ምትኩ ካሳ፣ ባለቤታቸው ወ/ሮ ሶፊያ ጀማል፣ ልጃቸው ወ/ሮ ሚልካ ምትኩ የወንጀል ድርጊት መፈፀማቸውን ተከትሎ የጥፋተኝነት ውሳኔ ተላልፏል፡፡
የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 5ኛ የሙስና ጉዳዮች ችሎት የዐቃቤ ሕግን የቅጣት ማክበጃና የተከሳሾችን የቅጣት ማቅለያ ካደመጠ በኋላ አቶ ምትኩ ካሳ በ13 ዓመት ጽኑ እስራትና በ50 ሺህ ብር የገንዘብ መቀጮ እንዲቀጡ ወስኗል፡፡
በተጨማሪም በአቶ ምትኩ ካሳ ባለቤት ወ/ሮ ሶፊያ ጀማል ላይ የ8 ዓመት ከ4 ወር እስራትና 3 ሺህ ብር የገንዘብ መቀጮ እንዲቀጡ ወስኗል።
ልጃቸው ወ/ሮ ሚልካ ምትኩ 5 ዓመት እስራትና 3 ሺህ ብር የገንዘብ መቀጮ እንዲቀጡ ውሳኔ አስተላልፏል።
FMC
8 months ago
የወላይታ የዘመን መለወጫ በዓል "ጊፋታ" በተባበሩት መንግሥታት የትምህርት፣ የሳይንስና የባሕል ድርጅት (ዩኔስኮ) በዓለም ቅርስነት ተመዘገበ፡፡
በሕንድ፣ ኒው ዴልሂ እየተካሄደ በሚገኘው 20ኛው የዩኔስኮ የማይዳሰሱ የባሕል ቅርሶች ጥበቃ ኮሚቴ ጉባኤ ላይ ኢትዮጵያ በዓለም ቅርስነት እንዲመዘገብ ያቀረበችው የወላይታ የዘመን መለወጫ በዓል "ጊፋታ" በሰው ልጅ የማይዳሰሱ የባሕል ቅርሶች ዝርዝር ስር ተመዝግቧል።
"ጊፋታ" በወላይታ ዘንድ ትልቅ ስፍራ የሚሰጠው ታላቅ በዓል ሲሆን፣ ከትውልድ ወደ ትውልድ ሲተላለፍ የመጣ የሕዝቡ የማንነት መገለጫ የሆነ የአሮጌው ዓመት ማብቂያና የአዲሱ ዓመት መጀመሪያ የመሸጋገሪያ በዓል ነው፡፡
ጊፋታ እድሜ፣ ጾታ፣ ሃይማኖት ወይም ሌላ ማኅበራዊ ደረጃ ሳይለይ ለሁሉም ሠላም እና ማኅበራዊ ትሥሥር አስተዋጽኦ በማድረግ በዩኔስኮ የተለዩትን ዘርፎች ያካተተ ሁሉን አቀፍ ተግባራትን በማበረታታት የሚከበር በዓል መሆኑ በዓለም ቅርስነት እንዲመዘገብ አስችሎታል።
FMC
በሕንድ፣ ኒው ዴልሂ እየተካሄደ በሚገኘው 20ኛው የዩኔስኮ የማይዳሰሱ የባሕል ቅርሶች ጥበቃ ኮሚቴ ጉባኤ ላይ ኢትዮጵያ በዓለም ቅርስነት እንዲመዘገብ ያቀረበችው የወላይታ የዘመን መለወጫ በዓል "ጊፋታ" በሰው ልጅ የማይዳሰሱ የባሕል ቅርሶች ዝርዝር ስር ተመዝግቧል።
"ጊፋታ" በወላይታ ዘንድ ትልቅ ስፍራ የሚሰጠው ታላቅ በዓል ሲሆን፣ ከትውልድ ወደ ትውልድ ሲተላለፍ የመጣ የሕዝቡ የማንነት መገለጫ የሆነ የአሮጌው ዓመት ማብቂያና የአዲሱ ዓመት መጀመሪያ የመሸጋገሪያ በዓል ነው፡፡
ጊፋታ እድሜ፣ ጾታ፣ ሃይማኖት ወይም ሌላ ማኅበራዊ ደረጃ ሳይለይ ለሁሉም ሠላም እና ማኅበራዊ ትሥሥር አስተዋጽኦ በማድረግ በዩኔስኮ የተለዩትን ዘርፎች ያካተተ ሁሉን አቀፍ ተግባራትን በማበረታታት የሚከበር በዓል መሆኑ በዓለም ቅርስነት እንዲመዘገብ አስችሎታል።
FMC
8 months ago
የፊፋ ፕሬዚዳንት ጂያኒ ኢንፋንቲኖ ክስ ቀረበባቸው
#ethiopia | የዓለም አቀፍ እግር ኳስ ማሕበር (ፊፋ) ፕሬዚዳንት ጂያኒ ኢንፋንቲኖ ክስ ቀርቦባቸዋል፡፡
የፊፋው ፕሬዚዳንት ክስ የቀረባበቸው የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ባሸነፉት የፊፋ የሰላም ሽልማት ስለመሆኑ ዘ አትሌቲክ ዘግቧል፡፡
ፕሬዚዳንቱ የሰላም ሽልማቱን ሲያዘጋጁ የተቋሙን ኮሚቴ እንዲሁም ምክትል ፕሬዚዳንቱን አለማማከራቸው የተገለጸ ሲሆን÷ የፊፋን የፖለቲካ ገለልተኝነት በተደጋጋሚ መጣሳቸው ተመላክቷል፡፡
የሥነ ምግባር ኮሚቴው የፊፋ የሰላም ሽልማትን ለማስተዋወቅና ለመሸለም በተደረገው ውሳኔ ዙሪያ ከፊፋ የሥርዓት ህጎች ጋር የተጣጣሙ መሆናቸውን እንዲመረምር ጠይቋል።
ትራምፕ የሰላም ሽልማትን የተቀበሉት ባሳለፍነው አርብ በዋሽንግተን ዲሲ በተካሄደው የፊፋ 2026 የዓለም ዋንጫ የዕጣ ድልድል ማውጣት ሥነ ሥርዓት ላይ እንደነበር አይዘነጋም፡፡
በወቅቱም ጂያኒ ኢንፋንቲኖ ለአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ዋንጫ፣ ሜዳሊያ እና የምስክር ወረቀት ማበርከታቸው ይታወሳል፡፡
ፊፋ የሰላም ሽልማቱን ያዘጋጀው ለመጀመሪያ ጊዜ መሆኑ ይታወቃል፡፡#fmc
#ethiopia | የዓለም አቀፍ እግር ኳስ ማሕበር (ፊፋ) ፕሬዚዳንት ጂያኒ ኢንፋንቲኖ ክስ ቀርቦባቸዋል፡፡
የፊፋው ፕሬዚዳንት ክስ የቀረባበቸው የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ባሸነፉት የፊፋ የሰላም ሽልማት ስለመሆኑ ዘ አትሌቲክ ዘግቧል፡፡
ፕሬዚዳንቱ የሰላም ሽልማቱን ሲያዘጋጁ የተቋሙን ኮሚቴ እንዲሁም ምክትል ፕሬዚዳንቱን አለማማከራቸው የተገለጸ ሲሆን÷ የፊፋን የፖለቲካ ገለልተኝነት በተደጋጋሚ መጣሳቸው ተመላክቷል፡፡
የሥነ ምግባር ኮሚቴው የፊፋ የሰላም ሽልማትን ለማስተዋወቅና ለመሸለም በተደረገው ውሳኔ ዙሪያ ከፊፋ የሥርዓት ህጎች ጋር የተጣጣሙ መሆናቸውን እንዲመረምር ጠይቋል።
ትራምፕ የሰላም ሽልማትን የተቀበሉት ባሳለፍነው አርብ በዋሽንግተን ዲሲ በተካሄደው የፊፋ 2026 የዓለም ዋንጫ የዕጣ ድልድል ማውጣት ሥነ ሥርዓት ላይ እንደነበር አይዘነጋም፡፡
በወቅቱም ጂያኒ ኢንፋንቲኖ ለአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ዋንጫ፣ ሜዳሊያ እና የምስክር ወረቀት ማበርከታቸው ይታወሳል፡፡
ፊፋ የሰላም ሽልማቱን ያዘጋጀው ለመጀመሪያ ጊዜ መሆኑ ይታወቃል፡፡#fmc
8 months ago
የግብፅ ሚዲያዎች በታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ጉዳይ ዜጎችን ዋሽተዋል - ግብጻዊ አክቲቪስት
#ethiopia | የግብጽ ሚዲያዎች ስለ ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ አሳሳች መረጃ በማቅረብ ሕዝቡን ሲያሳስቱ ነበር አሉ ግብጻዊው አክቲቪስት ሃምዲ ሱሌይማን፡፡
ከፋና አረብኛ ፖድካስት ጋር ቆይታ ያደረጉት ሱሌይማን፥ ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ በግብፅ እና ሱዳን ላይ ምንም አይነት ስጋት እንደሌለው ተናግረዋል።
ግድቡ በዋነኛነት የሀይድሮ ኤሌክትሪክ ኃይል ለማመንጨትና ኃይል ካመነጨ በኋላ ውሃው ተፈጥሯዊ ሂደቱን ጠብቆ ወደ ተፋሰስ ሀገራት የሚሄድ በመሆኑ ለግብጽም ሆነ ለሌሎች የተፋሰሱ ሀገራት ስጋት የለውም ነው ያሉት፡፡
ስለ ግድቡ መፍረስና ስለ ግብፅ የውሃ ደህንነት ስጋት የሚሰራጩ የስጋት መረጃዎች ትክክል እንዳልሆኑ ገልጸዋል።
ኢትዮጵያ ለሰላም፣ ለትብብርና ከግብፅ ጋር ጥሩ ግንኙነት ለመመስረት እውነተኛ ፍላጎት እንዳላት መረዳታቸውን ተናግረዋል፡፡
የግብጽ መንግሥት ሌሎች የአፍሪካ ሀገራት ሕዝቦችን የሚመለከትበት መንገድ ልክ እንዳልሆነም አስረድተዋል፡፡
ግብጻዊው አክቲቪስት ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ፕሮጀክትን ከኢትዮጵያ ይልቅ የአፍሪካ ፕሮጀክት አድርገው እንደሚመለከቱ አብራርተዋል፡፡
በዚህም የላይኛው ተፋሰስ ሀገራት ባላቸው የተፈጥሮ ሀብት ላይ የራሳቸውን ውሳኔ እንዲሰጡ ያደርጋል ነው ያሉት፡፡
በግብፅ የአስዋን ግድብ የኑቢያ ነዋሪዎችን እንደሚያፈናቅልና ለበሽታ እንደሚያጋልጥ ገልጸው፥ ግድቡ የግብፅን የኤሌክትሪክ ፍላጎት ማሟላት አለመቻሉን ጠቁመዋል።
ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ በመላው አፍሪካ አዎንታዊ ተጽዕኖ እንደሚኖረው ጠቅሰው፥ ኢትዮጵያ የባሕር በር በማግኘት የኢኮኖሚ ዕድገቷን ታጠናክራለች ነው ያሉት፡፡
የኢትዮጵያ መንግሥት በግብርና እና በመሠረተ ልማት ዘርፍ ልማትን ለማፋጠን የሚያደርገውን ከፍተኛ ጥረት መመልከታቸውንም ገልጸዋል። #fmc
#ethiopia | የግብጽ ሚዲያዎች ስለ ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ አሳሳች መረጃ በማቅረብ ሕዝቡን ሲያሳስቱ ነበር አሉ ግብጻዊው አክቲቪስት ሃምዲ ሱሌይማን፡፡
ከፋና አረብኛ ፖድካስት ጋር ቆይታ ያደረጉት ሱሌይማን፥ ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ በግብፅ እና ሱዳን ላይ ምንም አይነት ስጋት እንደሌለው ተናግረዋል።
ግድቡ በዋነኛነት የሀይድሮ ኤሌክትሪክ ኃይል ለማመንጨትና ኃይል ካመነጨ በኋላ ውሃው ተፈጥሯዊ ሂደቱን ጠብቆ ወደ ተፋሰስ ሀገራት የሚሄድ በመሆኑ ለግብጽም ሆነ ለሌሎች የተፋሰሱ ሀገራት ስጋት የለውም ነው ያሉት፡፡
ስለ ግድቡ መፍረስና ስለ ግብፅ የውሃ ደህንነት ስጋት የሚሰራጩ የስጋት መረጃዎች ትክክል እንዳልሆኑ ገልጸዋል።
ኢትዮጵያ ለሰላም፣ ለትብብርና ከግብፅ ጋር ጥሩ ግንኙነት ለመመስረት እውነተኛ ፍላጎት እንዳላት መረዳታቸውን ተናግረዋል፡፡
የግብጽ መንግሥት ሌሎች የአፍሪካ ሀገራት ሕዝቦችን የሚመለከትበት መንገድ ልክ እንዳልሆነም አስረድተዋል፡፡
ግብጻዊው አክቲቪስት ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ፕሮጀክትን ከኢትዮጵያ ይልቅ የአፍሪካ ፕሮጀክት አድርገው እንደሚመለከቱ አብራርተዋል፡፡
በዚህም የላይኛው ተፋሰስ ሀገራት ባላቸው የተፈጥሮ ሀብት ላይ የራሳቸውን ውሳኔ እንዲሰጡ ያደርጋል ነው ያሉት፡፡
በግብፅ የአስዋን ግድብ የኑቢያ ነዋሪዎችን እንደሚያፈናቅልና ለበሽታ እንደሚያጋልጥ ገልጸው፥ ግድቡ የግብፅን የኤሌክትሪክ ፍላጎት ማሟላት አለመቻሉን ጠቁመዋል።
ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ በመላው አፍሪካ አዎንታዊ ተጽዕኖ እንደሚኖረው ጠቅሰው፥ ኢትዮጵያ የባሕር በር በማግኘት የኢኮኖሚ ዕድገቷን ታጠናክራለች ነው ያሉት፡፡
የኢትዮጵያ መንግሥት በግብርና እና በመሠረተ ልማት ዘርፍ ልማትን ለማፋጠን የሚያደርገውን ከፍተኛ ጥረት መመልከታቸውንም ገልጸዋል። #fmc
8 months ago
እነ ዮሃንስ ዳንኤል ከእስር እንዲፈቱ ትዕዛዝ ተሰጠ
#ethiopia | የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት 1ኛ ልዩ ልዩ ከባድ ወንጀል ችሎት ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ደህንነት ጋር ተያይዞ በወንጀል የተከሰሱት እነ ዮሃንስ ዳንኤል (ጆን ዳንኤል) በእስራት እንዲቀጡ ወስኖ የታሰሩት በቂ ስለሆነ ከእስር እንዲፈቱ ትዕዛዝ ሰጠ።
የፍትህ ሚኒስቴር የተደራጁና ድንበር ተሻጋሪ ጉዳዮች ዐቃቤ ሕግ በዮሃንስ ዳንኤል (ጆን ዳንኤል)፣ አማኑኤል መውጫ፣ ናትናኤል ወንድወሰን፣ ኤልያስ ድሪባ እና ይዲድያ ነጻነት ላይ በነሐሴ 16 ቀን 2016 ዓ.ም ከምሽቱ በግምት 3፡30 ሰዓት ላይ ከአዲስ አበባ ከተማ ወደ መቐለ ከተማ ለመጓዝ አውሮፕላኑ ለበረራ ዝግጁ ቢሆንም የአየር ሁኔታ ለበረራ አዳጋች በመሆኑ በረራው ቢደረግ የሚያደርሰውን ከባድ አደጋ ለመከላከል ጉዞው ተሰርዞ መንገደኞች ከአውሮፕላኑ እንዲወርዱ ሲነገራቸው በረራው በግድ መደረግ አለበት አንወርድም በማለት ቀሪ ተሳፋሪዎችም እንዳይወርዱ በመክልከል አሳድመዋል በሚል በዝርዝር ጠቅሶ ክስ አቅርቦባቸው ነበር።
በተጨማሪም ዐቃቤ ሕግ 1ኛ ተከሳሽ ጆን ዳንኤል ላይ በ3ኛ ክስ የኮምፒዩተር ወንጀል ለመቆጣጠር የወጣውን አዋጅ ቁጥር 958/2008 አንቀጽ 13 ንዑስ ቁጥር 3 ሥር የተመለከተውን ድንጋጌ በመተላለፍ ክስተቱን ቲክቶክ በተባለ ማህበራዊ ሚዲያ በተንቀሳቃሽ ምስል ቀርጾ በቀጥታ ስርጭት ማስተላለፍ የሚል ክስ አቅርቦበት ነበር።
ተከሳሾቹ በተከሰሱበት የህግ አንቀፅ ጥፋተኛ የተባሉ ሲሆን ችሎቱ በዛሬው ዕለት የዐቃቤ ሕግን የቅጣት ማክበጃ እና የተከሳሾችን የቅጣት ማቅለያ መርምሮ ውሳኔ አሳልፏል።
በዚህም ተከሶሾቹ የተከሱበት የህግ አንቀፅ ቀላል እስራትን የሚያስከትል በመሆኑ 1ኛ ተከሳሽ በአንድ አመት ከአራት ወር፤ 2ኛ፣ 3ኛ እና 6ኛ ተከሳሾች በስምንት ወር እንዲሁም 4ኛ ተከሳሽ በ10 ወር እስራት እንዲቀጡ ወስኗል።
በመሆኑም ተከሳሾቹ በእስር ላይ የቆዩበት ጊዜ ተሰልቶ ተከሳሾቹ እንዲፈቱ የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት 1ኛ ልዩ ልዩ ከባድ ወንጀል ችሎት ውሳኔ አሳልፏል።#fmc
#ethiopia | የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት 1ኛ ልዩ ልዩ ከባድ ወንጀል ችሎት ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ደህንነት ጋር ተያይዞ በወንጀል የተከሰሱት እነ ዮሃንስ ዳንኤል (ጆን ዳንኤል) በእስራት እንዲቀጡ ወስኖ የታሰሩት በቂ ስለሆነ ከእስር እንዲፈቱ ትዕዛዝ ሰጠ።
የፍትህ ሚኒስቴር የተደራጁና ድንበር ተሻጋሪ ጉዳዮች ዐቃቤ ሕግ በዮሃንስ ዳንኤል (ጆን ዳንኤል)፣ አማኑኤል መውጫ፣ ናትናኤል ወንድወሰን፣ ኤልያስ ድሪባ እና ይዲድያ ነጻነት ላይ በነሐሴ 16 ቀን 2016 ዓ.ም ከምሽቱ በግምት 3፡30 ሰዓት ላይ ከአዲስ አበባ ከተማ ወደ መቐለ ከተማ ለመጓዝ አውሮፕላኑ ለበረራ ዝግጁ ቢሆንም የአየር ሁኔታ ለበረራ አዳጋች በመሆኑ በረራው ቢደረግ የሚያደርሰውን ከባድ አደጋ ለመከላከል ጉዞው ተሰርዞ መንገደኞች ከአውሮፕላኑ እንዲወርዱ ሲነገራቸው በረራው በግድ መደረግ አለበት አንወርድም በማለት ቀሪ ተሳፋሪዎችም እንዳይወርዱ በመክልከል አሳድመዋል በሚል በዝርዝር ጠቅሶ ክስ አቅርቦባቸው ነበር።
በተጨማሪም ዐቃቤ ሕግ 1ኛ ተከሳሽ ጆን ዳንኤል ላይ በ3ኛ ክስ የኮምፒዩተር ወንጀል ለመቆጣጠር የወጣውን አዋጅ ቁጥር 958/2008 አንቀጽ 13 ንዑስ ቁጥር 3 ሥር የተመለከተውን ድንጋጌ በመተላለፍ ክስተቱን ቲክቶክ በተባለ ማህበራዊ ሚዲያ በተንቀሳቃሽ ምስል ቀርጾ በቀጥታ ስርጭት ማስተላለፍ የሚል ክስ አቅርቦበት ነበር።
ተከሳሾቹ በተከሰሱበት የህግ አንቀፅ ጥፋተኛ የተባሉ ሲሆን ችሎቱ በዛሬው ዕለት የዐቃቤ ሕግን የቅጣት ማክበጃ እና የተከሳሾችን የቅጣት ማቅለያ መርምሮ ውሳኔ አሳልፏል።
በዚህም ተከሶሾቹ የተከሱበት የህግ አንቀፅ ቀላል እስራትን የሚያስከትል በመሆኑ 1ኛ ተከሳሽ በአንድ አመት ከአራት ወር፤ 2ኛ፣ 3ኛ እና 6ኛ ተከሳሾች በስምንት ወር እንዲሁም 4ኛ ተከሳሽ በ10 ወር እስራት እንዲቀጡ ወስኗል።
በመሆኑም ተከሳሾቹ በእስር ላይ የቆዩበት ጊዜ ተሰልቶ ተከሳሾቹ እንዲፈቱ የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት 1ኛ ልዩ ልዩ ከባድ ወንጀል ችሎት ውሳኔ አሳልፏል።#fmc
8 months ago
ከአየር መንገድ ደህንነት ጋር ተያይዞ በወንጀል የተከሰሱት እነ ዮሃንስ ዳንኤል ከእስር እንዲፈቱ ትዕዛዝ ተሰጠ
የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት 1ኛ ልዩ ልዩ ከባድ ወንጀል ችሎት ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ደህንነት ጋር ተያይዞ በወንጀል የተከሰሱት እነ ዮሃንስ ዳንኤል (ጆን ዳንኤል) በእስራት እንዲቀጡ ወስኖ የታሰሩት በቂ ስለሆነ ከእስር እንዲፈቱ ትዕዛዝ ሰጠ።
የፍትህ ሚኒስቴር የተደራጁና ድንበር ተሻጋሪ ጉዳዮች ዐቃቤ ሕግ በዮሃንስ ዳንኤል (ጆን ዳንኤል)፣ አማኑኤል መውጫ፣ ናትናኤል ወንድወሰን፣ ኤልያስ ድሪባ እና ይዲድያ ነጻነት ላይ በነሐሴ 16 ቀን 2016 ዓ.ም ከምሽቱ በግምት 3፡30 ሰዓት ላይ ከአዲስ አበባ ከተማ ወደ መቐለ ከተማ ለመጓዝ አውሮፕላኑ ለበረራ ዝግጁ ቢሆንም የአየር ሁኔታ ለበረራ አዳጋች በመሆኑ በረራው ቢደረግ የሚያደርሰውን ከባድ አደጋ ለመከላከል ጉዞው ተሰርዞ መንገደኞች ከአውሮፕላኑ እንዲወርዱ ሲነገራቸው በረራው በግድ መደረግ አለበት አንወርድም በማለት ቀሪ ተሳፋሪዎችም እንዳይወርዱ በመክልከል አሳድመዋል በሚል በዝርዝር ጠቅሶ ክስ አቅርቦባቸው ነበር።
በተጨማሪም ዐቃቤ ሕግ 1ኛ ተከሳሽ ጆን ዳንኤል ላይ በ3ኛ ክስ የኮምፒዩተር ወንጀል ለመቆጣጠር የወጣውን አዋጅ ቁጥር 958/2008 አንቀጽ 13 ንዑስ ቁጥር 3 ሥር የተመለከተውን ድንጋጌ በመተላለፍ ክስተቱን ቲክቶክ በተባለ ማህበራዊ ሚዲያ በተንቀሳቃሽ ምስል ቀርጾ በቀጥታ ስርጭት ማስተላለፍ የሚል ክስ አቅርቦበት ነበር።
ተከሳሾቹ በተከሰሱበት የህግ አንቀፅ ጥፋተኛ የተባሉ ሲሆን ችሎቱ በዛሬው ዕለት የዐቃቤ ሕግን የቅጣት ማክበጃ እና የተከሳሾችን የቅጣት ማቅለያ መርምሮ ውሳኔ አሳልፏል።
በዚህም ተከሶሾቹ የተከሱበት የህግ አንቀፅ ቀላል እስራትን የሚያስከትል በመሆኑ 1ኛ ተከሳሽ በአንድ አመት ከአራት ወር፤ 2ኛ፣ 3ኛ እና 6ኛ ተከሳሾች በስምንት ወር እንዲሁም 4ኛ ተከሳሽ በ10 ወር እስራት እንዲቀጡ ወስኗል።
በመሆኑም ተከሳሾቹ በእስር ላይ የቆዩበት ጊዜ ተሰልቶ ተከሳሾቹ እንዲፈቱ የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት 1ኛ ልዩ ልዩ ከባድ ወንጀል ችሎት ውሳኔ አሳልፏል።
FMC
የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት 1ኛ ልዩ ልዩ ከባድ ወንጀል ችሎት ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ደህንነት ጋር ተያይዞ በወንጀል የተከሰሱት እነ ዮሃንስ ዳንኤል (ጆን ዳንኤል) በእስራት እንዲቀጡ ወስኖ የታሰሩት በቂ ስለሆነ ከእስር እንዲፈቱ ትዕዛዝ ሰጠ።
የፍትህ ሚኒስቴር የተደራጁና ድንበር ተሻጋሪ ጉዳዮች ዐቃቤ ሕግ በዮሃንስ ዳንኤል (ጆን ዳንኤል)፣ አማኑኤል መውጫ፣ ናትናኤል ወንድወሰን፣ ኤልያስ ድሪባ እና ይዲድያ ነጻነት ላይ በነሐሴ 16 ቀን 2016 ዓ.ም ከምሽቱ በግምት 3፡30 ሰዓት ላይ ከአዲስ አበባ ከተማ ወደ መቐለ ከተማ ለመጓዝ አውሮፕላኑ ለበረራ ዝግጁ ቢሆንም የአየር ሁኔታ ለበረራ አዳጋች በመሆኑ በረራው ቢደረግ የሚያደርሰውን ከባድ አደጋ ለመከላከል ጉዞው ተሰርዞ መንገደኞች ከአውሮፕላኑ እንዲወርዱ ሲነገራቸው በረራው በግድ መደረግ አለበት አንወርድም በማለት ቀሪ ተሳፋሪዎችም እንዳይወርዱ በመክልከል አሳድመዋል በሚል በዝርዝር ጠቅሶ ክስ አቅርቦባቸው ነበር።
በተጨማሪም ዐቃቤ ሕግ 1ኛ ተከሳሽ ጆን ዳንኤል ላይ በ3ኛ ክስ የኮምፒዩተር ወንጀል ለመቆጣጠር የወጣውን አዋጅ ቁጥር 958/2008 አንቀጽ 13 ንዑስ ቁጥር 3 ሥር የተመለከተውን ድንጋጌ በመተላለፍ ክስተቱን ቲክቶክ በተባለ ማህበራዊ ሚዲያ በተንቀሳቃሽ ምስል ቀርጾ በቀጥታ ስርጭት ማስተላለፍ የሚል ክስ አቅርቦበት ነበር።
ተከሳሾቹ በተከሰሱበት የህግ አንቀፅ ጥፋተኛ የተባሉ ሲሆን ችሎቱ በዛሬው ዕለት የዐቃቤ ሕግን የቅጣት ማክበጃ እና የተከሳሾችን የቅጣት ማቅለያ መርምሮ ውሳኔ አሳልፏል።
በዚህም ተከሶሾቹ የተከሱበት የህግ አንቀፅ ቀላል እስራትን የሚያስከትል በመሆኑ 1ኛ ተከሳሽ በአንድ አመት ከአራት ወር፤ 2ኛ፣ 3ኛ እና 6ኛ ተከሳሾች በስምንት ወር እንዲሁም 4ኛ ተከሳሽ በ10 ወር እስራት እንዲቀጡ ወስኗል።
በመሆኑም ተከሳሾቹ በእስር ላይ የቆዩበት ጊዜ ተሰልቶ ተከሳሾቹ እንዲፈቱ የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት 1ኛ ልዩ ልዩ ከባድ ወንጀል ችሎት ውሳኔ አሳልፏል።
FMC
Sponsored by
Surafel
Comments