19 days ago
📢ማስታወቂያ
***********
ዲጂታል ብድር በየ 9 ሰከንድ!
Liqii Dijitaalawaa Sekoondii 9 Keessatti!
#coopbank #michudigitalloan #fastfinance #financialinclusion #empoweringentrepreneurs #businessgrowth #ethiopia
22 days ago
የቀብር አስፈጻሚ ንግድ ስራ
በኢትዮጵያ ህግ ማእቀፍ
መግቢያ #ethiopia | ሰዎች በባህል በልምድ በሚያደርጓቸው ልውውጦች፣ መግባባቶች
የተነሳ የህግ ድጋፊ አስፈላጊ መሆኑን በመረዳት መንግስት ወደ ህጋዊ ንግድ በመለወጥ በነጻነት የህግ ማእቀፍ ኖሮት የተሳለጠ እና ዘመናዊ የንግድ ልውውጥ እንዲኖረው ያደርጋል። ህግ ለዜጎች ዋስትና እንደመሆኑ መጠን በዚህ ንግድ ላይ የተሰማሩ ሰወች ሳይፈሩ ሳይሸማቀቁ ከመንግሥት እና ከሚመለከቱአቸው የንግድ አጋሮቻቸው ደንበኞች ጋር ነጻ የህግ ግንኙነት በመፍጠር የንግድ ስራ እንቅስቃሴዎችን ያደርጋሉ። ለሀገሩ እና ለዜጎች የሚጨነቅ መንግስት በህግ ማእቀፍ ውስጥ ያልተካተቱ ንግድ መሠል ድርጊቶችን ለህግና ለመልካም ጠባይ የማይቃረን ለዜጎች እና ለሀገር የሚጠቅም መሆኑን ሲረዳ በህግ እንዲጸድቅ ያደርጋል። የቀብር አስፈጻሚ ንግድ አዲሱ የንግድ አዋጅ ቁጥር 1243/13 ላይ የንግድ ዘርፍ ከመካተቱ በፊት በቀድሞው የንግድ ህግ አዋጅ ቁጥር 166/52 መሠረት የተካተተ አልነበረም። ይሁን እንጂ
ሰወች በዚህ ቀብር ማስፈጸም ስራ በህግ ያልታቀፈ ቢሆኑም ሲሰሩ እንደነበር ይታወቃል። በኋላም መንግስት አስፈላጊነቱን በመረዳት በአዲሱ ንግድ አዋጅ ቁጥር 1243/13 አንዱ የንግድ ዘርፍ ሆኖ እውቅና ተሰጥቶታል። በዚህ ጹሁፍ የምንመለከተው የዚህን የቀብር ስራ ንግድ ባህርያት ፣ አመሠራረት ፣ አፈጻጸም እና ተግዳሮት ከህግ አግባብ እንመለከታለን።
1. የቀብር ስራ ንግድ የህግ እውቅና
በአዲሱ አዋጅ ቁጥር 1243/13 አንቀጽ 5 ንኡስ አንቀጽ 37 የንግድ ስራዎች ምን ምን እንደሆኑ የተዘረዘሩ ሲሆን አንደኛው የቀብር ስራ ንግድ ነው።
እነዚህ የተዘረዘሩት የንግድ ስራዎች በዚህ አዋጅ የተጠቀሱት እነዚህን የንግድ ስራዎችን ማስፈጸሚያ ደንብና መመሪያ ቢወጣ አፈጻጸም ላይ ወጥነት ከመኖሩም ባሻግር ዜጎች ፍትሀዊ ተጠቃሚ እንዲኖራቸው ፣ ፍትሀዊ ቁጥጥር እንዲጎለብት፣ የንግድ እንቅሰቃሴዎች ግልጽነት ከመኖራቸውም ባሻግር የዘመነ የአኮኖሚ እድገት እንዲኖር ፣ ዜጎች አዋጭነት ያለው አስተማማኝ የፋይናንስ እድገት እንዲኖራቸው የሚረዳ ነው። የቀብር ስራ ንግድም ህግን እና መልካም ጠባይ ፣ የተሻለ የንግድ ለውጥ እንዲኖረው፣ፍትሀዊ ተጠቃሚነት እንዲዘልቅ ከአዋጁ በተጨማሪ ግልጽ የሆነ ጠቃሚ አሰራር እንዲሰፍን ደንብ እና መመሪያዎች መኖሩ የበለጠ የህግ ስረአት መጎልበት እና ተጠቃሚነትን የሚያዳብር ነው። ስለሆነም ይህ ሊታሰብበት የሚገባ አበልጻጊ የዚህ ንግድ ስራ ሆኖ ሊታሰብበት ይገባል።
2. የቀብር ስራ ማስፈጸም ንግድ ስራ ባህሪያት
የቀብር ንግድ ሥራ (Funeral Business) በሰዎች ሐዘን እና አስቸጋሪ ወቅት ላይ የሚመሠረት በመሆኑ፣ ከሌሎች መደበኛ የንግድ ዘርፎች ፍጹም የተለዩ ልዩ ጠባያት አሉት።
ዋና ዋናዎቹ የቀብር ንግድ ሥራ ባህርያት የሚከተሉት ናቸው፦
2.1. ቋሚና የማይቀንስ ፍላጎት (Inelastic Demand)
የገበያ መረጋጋት፦ ሞት ተፈጥሯዊና የማይቀር በመሆኑ፣ ይህ የንግድ ሥራ በኢኮኖሚ መቀያየር ወይም በፋሽን አዝማሚያዎች አይነካም።
አስገዳጅ ወጪ፦ ደንበኞች በገንዘብ እጥረት ምክንያት የቀብር ሥነ-ሥርዓትን ሙሉ በሙሉ ለመተው አይችሉም፤ በመሆኑም ፍላጎቱ ሁልጊዜም ቋሚ ነው።
2.2. ከፍተኛ ስሜታዊነትና ኃላፊነት (High Emotional Sensitivity)
ከባድ የሐዘን ወቅት፦ ደንበኞች አገልግሎቱን የሚፈልጉት በሕይወታቸው እጅግ አስቸጋሪ እና በስሜት በተጎዱበት ወቅት ላይ ነው።
የባለሙያ ሥነ-ምግባር፦ የንግድ ሥራው ከትርፍ ይልቅ ለሐዘንተኞች ርኅራኄ፣ ክብር እና ትዕግሥት ማሳየትን እንደ ትልቅ መመሪያ ይወስዳል።
2.3. ፈጣንና የ24 ሰዓት አገልግሎት (Urgency & 24 hourh Availability)
ያልታቀደ ክስተት፦ ሞት መቼ እንደሚከሰት ስለማይታወቅ ሥራው አስቀድሞ ለመዘጋጀት ጊዜ አይሰጥም።
የሰዓት ገደብ የሌለው፦ የሬሳ ማደራጃ፣ የትራንስፖርት እና የክብር ዘበኛ አገልግሎቶች በማንኛውም ሰዓት (በሌሊትም ጭምር) ጥሪ ሲደርሳቸው ወዲያውኑ ምላሽ መስጠት አለባቸው።
2.4. በባህልና በሃይማኖት መገዛት (Cultural & Religious Influences)
የተለያዩ ሥርዓቶች፦ እያንዳንዱ ማኅበረሰብ፣ እምነት (ክርስትና፣ እስልምና፣ ወዘተ) እና ብሔረሰብ የራሱ የሆነ የቀብር አፈጻጸም ሥርዓት አለው።
ተለዋዋጭ ፍላጎት፦ ንግዱ ስኬታማ የሚሆነው የእነዚህን የተለያዩ እምነቶችና ባህሎች ዝርዝር ደንቦች በትክክል አውቆና አክብሮ ማስተናገድ ከመልካም ጠባይ አንጻር የሚጠበቅ ነው።
2.5 አስፈላጊ መዋዕለ-ነዋይና አቅርቦት
የመነሻ ካፒታል፦ ጥራት ያላቸው የሬሳ ሣጥኖች፣ አስክሬን ማቀዝቀዣዎች፣ ልዩ መኪናዎች (Hearses) እና የማከማቻ ቦታዎችን ለማሟላት ከፍተኛ መዋዕለ-ነዋይ ይጠይቃል።
የሕግ ቁጥጥር፦ ከጤና ጥበቃ፣ ከአካባቢ ጥበቃ እና ከማዘጋጃ ቤት የሚወጡ ጥብቅ የሕግና የንጽሕና ፈቃድ መስፈርቶችን ማሟላት አስፈላጊ ነው።
2.6. የማስታወቂያው ባህርይ ጠባይ፦
ይህ ንግድ እንደ ሌሎቹ በቪዲዮ ወይም በታላቅ የጎዳና ላይ ማስታወቂያ አይስፋፋም።
3. የቀብር ንግድ ስራ አመሠራረት በኢትዮጵያ ንግድ ማእቀፍ
ከዚህ በፊት ስለ ንግድ አመሠራረት ፣ አይነት እና ባህርያት እንደገለጽነው ንግዶች በህግ እውቅና እንዲኖራቸው ባህርያቱን፣የንግዱን አላማ ፣ የኢኮኖሚውን እንቅስቃሴ ራእይ ፣ የመስራቹን ፍላጎት ፣ አቅም ፣ ልምድ፣እውቀት ጭምር ማወቅ መረዳት ያስፈልጋል።
ንግድ በዋናነት ሁለት አይነት ሲሆኑ የግል እና ኃላፊነቱ የተወሰነ ባህርይ ያለው ራሱን የቻለ የህግ ሰውነት ያለው ብለን መክፈል እንችላለን። በግል ንግድ መመስረት የፈለገ የፈለገ ኃላፊነቱ የራሱ እና የድርጅቱ ንግድ ኃላፊነት ያልተነጣጠለ ሲሆን ሁለተኛው ግን ከኃላፊነት መወሰን ባህርይ ጋር የሚያያዝ ነው። ኃላፊነቱ የተወሰነ የንግድ ማህበር በህብረት ሆነው የሚያቋቁሙት ሲሆን በየትኛው አይነት የንግድ ማህበር ለመመስረት በአዋጁ አንቀጽ 174 ላይ ከተመሰረቱት ዝርዝር ውስጥ ከህግ አማካሪ ጋር በመሆን ተገቢውን የንግድ ማህበር መምረጥ አስፈላጊ ነው።
እንደ እኔ ግን ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር መምረጡ አስፈላጊ ሲሆን ይኸውም በአንድ ሰው አባልነት ወይም ሁለትና ከዚያ በላይ በሆኑ ባለ አክስዮኖች መመስረት የሚቻል ነው።
ለዚህም የቅድሚያ አባላት መዋጫ ከማህበሩ 1/4ኛ ካፒታል፣በዝግ ንግድ ባንክ(ማንኛውም) ባንክ ፣ ማስያዝ፣የመመስረቻ ጹሁፍ ማዘጋጀት፣ በንግድ መዝገብ መመዝገብ ለምሳሌ ያህል የሚጠቀሱ ሲሆን ለመመስረት በንግዱ የተቀመጡትን ከአንቀጽ 185 እስከ 189 የተደነገጉትን፣ በንግድና ምዝገባ አዋጅ ቁጥር 686/2002 የተደነገጉትን እና ሌሎች በንግድና አግባብነት ያለቸውን ድንጋጌዎች መከተልና መጠበቅ ያስፈልጋል።
4. የቀበር ስራ ንግድ በተመጣጠነ ዋጋ አገልግሎቱ እንዲቀርብ ምን መደረግ አለበት?
ማህበረሰቡ በልምድና ባህል በሚያቋቁሙት የእድር ማህበራት ተገቢውን የህግ ግንዛቤ በመስጠት የቀበር ንግድ ስራ በመሰማራት ለማህበረሰቡ ተገቢውን አገልግሎት እንዲሰጡ ተገቢውን ጥረት እና ትጋት የመንግስትና መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች አስፈላጊውን ድጋፍ ቢያደርጉ የተሻለ የቀብር ስራ ንግድ አገልግሎት ይኖራል የሚል እምነት አለኝ።
5. ማጠቃለያ እና የህግ ምክር
የቀብር ስራ ንግድ የህግ ማእቀፍ እንዳለው መጠን ይህንን
ከህግ፣ሞራልና ጠባይ አንጻር ፍትሀዊ በሆነ መንገድ ተፈጻሚ እንዲሆን አዋጭ በሆነው የንግድ አይነት እንዴት መመስረት እንዳለበት እና ሌሎቾ በእድር መልክ የተደራጁ እና ሌሎች በዚህ ንግድ መሠማራት የሚፈልጉ ሰወችን በሚፈለገው የህግ መስፈርት መንገድ ጠብቀው እንዲመሠርቱ በማድረግ የቀብር ንግድ ስራ አገልግሎት በተመጣጠነ ዋጋ ለማህበረሰቡ ተደራሽ ከማድረጉም በላይ በዚህ ዘርፍ መሠማራት የሚፈልጉ ሰወችን ለስራ እድል ምቹ ሁኔታ የሚፈጥር ነው።
የቀድሞው አዋጅ (የንግድ ሕግ) ማጣቀሻ አዋጅ ቁጥር 166/1952 ሲሆን፣ ከዚህ በተጨማሪ አዲሱ የንግድ ሕግ ከመጽደቁ በፊት የንግድ ምዝገባና ፈቃድን ለመምራት በዋናነት አዋጅ ቁጥር 686/2002 (በኋላም በማሻሻያ አዋጅ ቁጥር 980/2008 እና 1152/2011) ሲተገበሩ ቆይተዋል።
ጠበቃና የህግ አማካሪ ፋንታሁን ደለለው
+251-929-101037
https://t.me/Fantahunlawye...
tiktok.com/fantahun62395
https://www.facebook.com/s...
ማጣቀሻ/References/
1. የቀድሞ ንግድ አዋጅ ቁጥር 166/1952
2. አዲሱ የንግድ አዋጅ ቁጥር 1243/13
3. የንግድና ምዝገባ አዋጅ ቁጥር 686/2002 እና የዚህ ማሻሻያ አዋጅ ቁጥር 980/2008 እና 1152/2011
በኢትዮጵያ ህግ ማእቀፍ
መግቢያ #ethiopia | ሰዎች በባህል በልምድ በሚያደርጓቸው ልውውጦች፣ መግባባቶች
የተነሳ የህግ ድጋፊ አስፈላጊ መሆኑን በመረዳት መንግስት ወደ ህጋዊ ንግድ በመለወጥ በነጻነት የህግ ማእቀፍ ኖሮት የተሳለጠ እና ዘመናዊ የንግድ ልውውጥ እንዲኖረው ያደርጋል። ህግ ለዜጎች ዋስትና እንደመሆኑ መጠን በዚህ ንግድ ላይ የተሰማሩ ሰወች ሳይፈሩ ሳይሸማቀቁ ከመንግሥት እና ከሚመለከቱአቸው የንግድ አጋሮቻቸው ደንበኞች ጋር ነጻ የህግ ግንኙነት በመፍጠር የንግድ ስራ እንቅስቃሴዎችን ያደርጋሉ። ለሀገሩ እና ለዜጎች የሚጨነቅ መንግስት በህግ ማእቀፍ ውስጥ ያልተካተቱ ንግድ መሠል ድርጊቶችን ለህግና ለመልካም ጠባይ የማይቃረን ለዜጎች እና ለሀገር የሚጠቅም መሆኑን ሲረዳ በህግ እንዲጸድቅ ያደርጋል። የቀብር አስፈጻሚ ንግድ አዲሱ የንግድ አዋጅ ቁጥር 1243/13 ላይ የንግድ ዘርፍ ከመካተቱ በፊት በቀድሞው የንግድ ህግ አዋጅ ቁጥር 166/52 መሠረት የተካተተ አልነበረም። ይሁን እንጂ
ሰወች በዚህ ቀብር ማስፈጸም ስራ በህግ ያልታቀፈ ቢሆኑም ሲሰሩ እንደነበር ይታወቃል። በኋላም መንግስት አስፈላጊነቱን በመረዳት በአዲሱ ንግድ አዋጅ ቁጥር 1243/13 አንዱ የንግድ ዘርፍ ሆኖ እውቅና ተሰጥቶታል። በዚህ ጹሁፍ የምንመለከተው የዚህን የቀብር ስራ ንግድ ባህርያት ፣ አመሠራረት ፣ አፈጻጸም እና ተግዳሮት ከህግ አግባብ እንመለከታለን።
1. የቀብር ስራ ንግድ የህግ እውቅና
በአዲሱ አዋጅ ቁጥር 1243/13 አንቀጽ 5 ንኡስ አንቀጽ 37 የንግድ ስራዎች ምን ምን እንደሆኑ የተዘረዘሩ ሲሆን አንደኛው የቀብር ስራ ንግድ ነው።
እነዚህ የተዘረዘሩት የንግድ ስራዎች በዚህ አዋጅ የተጠቀሱት እነዚህን የንግድ ስራዎችን ማስፈጸሚያ ደንብና መመሪያ ቢወጣ አፈጻጸም ላይ ወጥነት ከመኖሩም ባሻግር ዜጎች ፍትሀዊ ተጠቃሚ እንዲኖራቸው ፣ ፍትሀዊ ቁጥጥር እንዲጎለብት፣ የንግድ እንቅሰቃሴዎች ግልጽነት ከመኖራቸውም ባሻግር የዘመነ የአኮኖሚ እድገት እንዲኖር ፣ ዜጎች አዋጭነት ያለው አስተማማኝ የፋይናንስ እድገት እንዲኖራቸው የሚረዳ ነው። የቀብር ስራ ንግድም ህግን እና መልካም ጠባይ ፣ የተሻለ የንግድ ለውጥ እንዲኖረው፣ፍትሀዊ ተጠቃሚነት እንዲዘልቅ ከአዋጁ በተጨማሪ ግልጽ የሆነ ጠቃሚ አሰራር እንዲሰፍን ደንብ እና መመሪያዎች መኖሩ የበለጠ የህግ ስረአት መጎልበት እና ተጠቃሚነትን የሚያዳብር ነው። ስለሆነም ይህ ሊታሰብበት የሚገባ አበልጻጊ የዚህ ንግድ ስራ ሆኖ ሊታሰብበት ይገባል።
2. የቀብር ስራ ማስፈጸም ንግድ ስራ ባህሪያት
የቀብር ንግድ ሥራ (Funeral Business) በሰዎች ሐዘን እና አስቸጋሪ ወቅት ላይ የሚመሠረት በመሆኑ፣ ከሌሎች መደበኛ የንግድ ዘርፎች ፍጹም የተለዩ ልዩ ጠባያት አሉት።
ዋና ዋናዎቹ የቀብር ንግድ ሥራ ባህርያት የሚከተሉት ናቸው፦
2.1. ቋሚና የማይቀንስ ፍላጎት (Inelastic Demand)
የገበያ መረጋጋት፦ ሞት ተፈጥሯዊና የማይቀር በመሆኑ፣ ይህ የንግድ ሥራ በኢኮኖሚ መቀያየር ወይም በፋሽን አዝማሚያዎች አይነካም።
አስገዳጅ ወጪ፦ ደንበኞች በገንዘብ እጥረት ምክንያት የቀብር ሥነ-ሥርዓትን ሙሉ በሙሉ ለመተው አይችሉም፤ በመሆኑም ፍላጎቱ ሁልጊዜም ቋሚ ነው።
2.2. ከፍተኛ ስሜታዊነትና ኃላፊነት (High Emotional Sensitivity)
ከባድ የሐዘን ወቅት፦ ደንበኞች አገልግሎቱን የሚፈልጉት በሕይወታቸው እጅግ አስቸጋሪ እና በስሜት በተጎዱበት ወቅት ላይ ነው።
የባለሙያ ሥነ-ምግባር፦ የንግድ ሥራው ከትርፍ ይልቅ ለሐዘንተኞች ርኅራኄ፣ ክብር እና ትዕግሥት ማሳየትን እንደ ትልቅ መመሪያ ይወስዳል።
2.3. ፈጣንና የ24 ሰዓት አገልግሎት (Urgency & 24 hourh Availability)
ያልታቀደ ክስተት፦ ሞት መቼ እንደሚከሰት ስለማይታወቅ ሥራው አስቀድሞ ለመዘጋጀት ጊዜ አይሰጥም።
የሰዓት ገደብ የሌለው፦ የሬሳ ማደራጃ፣ የትራንስፖርት እና የክብር ዘበኛ አገልግሎቶች በማንኛውም ሰዓት (በሌሊትም ጭምር) ጥሪ ሲደርሳቸው ወዲያውኑ ምላሽ መስጠት አለባቸው።
2.4. በባህልና በሃይማኖት መገዛት (Cultural & Religious Influences)
የተለያዩ ሥርዓቶች፦ እያንዳንዱ ማኅበረሰብ፣ እምነት (ክርስትና፣ እስልምና፣ ወዘተ) እና ብሔረሰብ የራሱ የሆነ የቀብር አፈጻጸም ሥርዓት አለው።
ተለዋዋጭ ፍላጎት፦ ንግዱ ስኬታማ የሚሆነው የእነዚህን የተለያዩ እምነቶችና ባህሎች ዝርዝር ደንቦች በትክክል አውቆና አክብሮ ማስተናገድ ከመልካም ጠባይ አንጻር የሚጠበቅ ነው።
2.5 አስፈላጊ መዋዕለ-ነዋይና አቅርቦት
የመነሻ ካፒታል፦ ጥራት ያላቸው የሬሳ ሣጥኖች፣ አስክሬን ማቀዝቀዣዎች፣ ልዩ መኪናዎች (Hearses) እና የማከማቻ ቦታዎችን ለማሟላት ከፍተኛ መዋዕለ-ነዋይ ይጠይቃል።
የሕግ ቁጥጥር፦ ከጤና ጥበቃ፣ ከአካባቢ ጥበቃ እና ከማዘጋጃ ቤት የሚወጡ ጥብቅ የሕግና የንጽሕና ፈቃድ መስፈርቶችን ማሟላት አስፈላጊ ነው።
2.6. የማስታወቂያው ባህርይ ጠባይ፦
ይህ ንግድ እንደ ሌሎቹ በቪዲዮ ወይም በታላቅ የጎዳና ላይ ማስታወቂያ አይስፋፋም።
3. የቀብር ንግድ ስራ አመሠራረት በኢትዮጵያ ንግድ ማእቀፍ
ከዚህ በፊት ስለ ንግድ አመሠራረት ፣ አይነት እና ባህርያት እንደገለጽነው ንግዶች በህግ እውቅና እንዲኖራቸው ባህርያቱን፣የንግዱን አላማ ፣ የኢኮኖሚውን እንቅስቃሴ ራእይ ፣ የመስራቹን ፍላጎት ፣ አቅም ፣ ልምድ፣እውቀት ጭምር ማወቅ መረዳት ያስፈልጋል።
ንግድ በዋናነት ሁለት አይነት ሲሆኑ የግል እና ኃላፊነቱ የተወሰነ ባህርይ ያለው ራሱን የቻለ የህግ ሰውነት ያለው ብለን መክፈል እንችላለን። በግል ንግድ መመስረት የፈለገ የፈለገ ኃላፊነቱ የራሱ እና የድርጅቱ ንግድ ኃላፊነት ያልተነጣጠለ ሲሆን ሁለተኛው ግን ከኃላፊነት መወሰን ባህርይ ጋር የሚያያዝ ነው። ኃላፊነቱ የተወሰነ የንግድ ማህበር በህብረት ሆነው የሚያቋቁሙት ሲሆን በየትኛው አይነት የንግድ ማህበር ለመመስረት በአዋጁ አንቀጽ 174 ላይ ከተመሰረቱት ዝርዝር ውስጥ ከህግ አማካሪ ጋር በመሆን ተገቢውን የንግድ ማህበር መምረጥ አስፈላጊ ነው።
እንደ እኔ ግን ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር መምረጡ አስፈላጊ ሲሆን ይኸውም በአንድ ሰው አባልነት ወይም ሁለትና ከዚያ በላይ በሆኑ ባለ አክስዮኖች መመስረት የሚቻል ነው።
ለዚህም የቅድሚያ አባላት መዋጫ ከማህበሩ 1/4ኛ ካፒታል፣በዝግ ንግድ ባንክ(ማንኛውም) ባንክ ፣ ማስያዝ፣የመመስረቻ ጹሁፍ ማዘጋጀት፣ በንግድ መዝገብ መመዝገብ ለምሳሌ ያህል የሚጠቀሱ ሲሆን ለመመስረት በንግዱ የተቀመጡትን ከአንቀጽ 185 እስከ 189 የተደነገጉትን፣ በንግድና ምዝገባ አዋጅ ቁጥር 686/2002 የተደነገጉትን እና ሌሎች በንግድና አግባብነት ያለቸውን ድንጋጌዎች መከተልና መጠበቅ ያስፈልጋል።
4. የቀበር ስራ ንግድ በተመጣጠነ ዋጋ አገልግሎቱ እንዲቀርብ ምን መደረግ አለበት?
ማህበረሰቡ በልምድና ባህል በሚያቋቁሙት የእድር ማህበራት ተገቢውን የህግ ግንዛቤ በመስጠት የቀበር ንግድ ስራ በመሰማራት ለማህበረሰቡ ተገቢውን አገልግሎት እንዲሰጡ ተገቢውን ጥረት እና ትጋት የመንግስትና መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች አስፈላጊውን ድጋፍ ቢያደርጉ የተሻለ የቀብር ስራ ንግድ አገልግሎት ይኖራል የሚል እምነት አለኝ።
5. ማጠቃለያ እና የህግ ምክር
የቀብር ስራ ንግድ የህግ ማእቀፍ እንዳለው መጠን ይህንን
ከህግ፣ሞራልና ጠባይ አንጻር ፍትሀዊ በሆነ መንገድ ተፈጻሚ እንዲሆን አዋጭ በሆነው የንግድ አይነት እንዴት መመስረት እንዳለበት እና ሌሎቾ በእድር መልክ የተደራጁ እና ሌሎች በዚህ ንግድ መሠማራት የሚፈልጉ ሰወችን በሚፈለገው የህግ መስፈርት መንገድ ጠብቀው እንዲመሠርቱ በማድረግ የቀብር ንግድ ስራ አገልግሎት በተመጣጠነ ዋጋ ለማህበረሰቡ ተደራሽ ከማድረጉም በላይ በዚህ ዘርፍ መሠማራት የሚፈልጉ ሰወችን ለስራ እድል ምቹ ሁኔታ የሚፈጥር ነው።
የቀድሞው አዋጅ (የንግድ ሕግ) ማጣቀሻ አዋጅ ቁጥር 166/1952 ሲሆን፣ ከዚህ በተጨማሪ አዲሱ የንግድ ሕግ ከመጽደቁ በፊት የንግድ ምዝገባና ፈቃድን ለመምራት በዋናነት አዋጅ ቁጥር 686/2002 (በኋላም በማሻሻያ አዋጅ ቁጥር 980/2008 እና 1152/2011) ሲተገበሩ ቆይተዋል።
ጠበቃና የህግ አማካሪ ፋንታሁን ደለለው
+251-929-101037
https://t.me/Fantahunlawye...
tiktok.com/fantahun62395
https://www.facebook.com/s...
ማጣቀሻ/References/
1. የቀድሞ ንግድ አዋጅ ቁጥር 166/1952
2. አዲሱ የንግድ አዋጅ ቁጥር 1243/13
3. የንግድና ምዝገባ አዋጅ ቁጥር 686/2002 እና የዚህ ማሻሻያ አዋጅ ቁጥር 980/2008 እና 1152/2011
25 days ago
የኢትዮጵያ ንግድ ማህበር አይነትና ባህርያት ፣ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ትርጉም እና ባለ አንድ አባል የንግድ ማህበር ህጋዊ አስፈላጊነት
አዲሱ የኢትዮጵያ ንግድ አዋጅ ቁጥር 1243/13
መግቢያ
#ethiopia | ሰዎች በንግድ ስራ ለመሰማራት በህብረት ገንዘብ እውቀት ሙያ ንብረት ጉልበታቸውን በማወጣት ተደራጅተው ከሚገኘዉ ትርፍ ተካፋይ ለመሆን ህጋዊ መስፍርታቸውን በመጠበቅ ተቀባይነት ያለው የንግድ ማህበር ያቋቁማሉ። በዚህ አጭር ጽሁፍ አጠቃላይ የንግድ ማህበራትን በህጉ የተካተቱን በመጥቀስ ባአይነት ፣ባህርያታቸውን፣ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ምን እንደሆነ ፣ እንዲሁም ባለአንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ህጋዊ አስፈላጊነትን በመዘርዘር ለእናንተ እናቀርባለን።
1. የንግድ ማኅህበራት ጽንሰ ሀሳብ በኢፊድሪ ህገመንግስት...
ሰወች በግልም በሆነ በህብረት የንግድ ስራን የመስራት መብት በኢፊድሪ ህገ መንግስት በቀድሞውም ሆነ በአዲሱ የንግድ አዋጅ ሆነ በሌሎች አግባብነት ያላቸው አዋጆች የተሰጠ መብት ነው። የንግድ ስራዎችን ለመስራት የመደራጀት መብት በኢ.ፌ.ዲ.ሪ ህገ-መንግስት አንቀፅ 31 ላይ ማንኛውም ሰው ለማንኛውም ዓላማ በማህበር የመደራጀት መብትን የሚፈቅድ መሆኑን የሚያመላክት ነው፡፡ ይህ በንግድ ማህበራት የመደራጀት መብት በህገመንግስቱ አንቀፅ 41(2) “ሁሉም ኢትዮጵያዊ መተዳደርያውን ስራውንና ሙያውን የመምረጥ መብት አለው” ከሚለው ህገ-መንግስታዊ መብት አንፃር ያየነው እንደሆነም ዜጎች አዋጪ ነው ባሉት የንግድ ማህበር መርጠው እንደ መተዳደርያ ስራቸው ሊወስዱት የሚያስችል ህገመንግስታዊ መብት ያላቸው መሆኑን በቀላሉ መረዳት የሚቻል ነው።
2. የንግድ ማህበራት አይነቶች በአዲሱ ንግድ ህግ አዋጅ ቁጥር 1243/13
በአዲሱ የንግድ ሕግ አንቀጽ 174 መሰረት በእኛ ሀገር ሰባት ዓይነት የንግድ ማኅበራት አሉ፡፡
እነሱም፡-
• የኅብረት ሽርክና ማኅበር / General Partnership/
• ሁለት አይነት ኃላፊነት ያለበት የሽርክና ማህበር /Limited Partnership/
• ኃላፊነቱ የተወሰነ የሽርክና ማኅበር /Limited Liability Partnership/
• የአሽሙር ማህበር /Joint Ventur/
• የአክሲዮን ማህበር /Share Company/
• ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር /Private Limited Company/ እና
• ባለ አንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር / One Person private limited Company/ ናቸው፡፡
2 የእያንዳንዱ ንግድ ማህበራት ባህሪይ በአዲሱ ንግድ ህግ ....
2.1. የኅብረት ሽርክና ማህበር
የህብረት ሽርክና ማህበር በአዲሱ የንግድ ሕግ አንቀጽ 283 መሰረት ማኅበርተኞች እያንዳንዳቸው ባንድነትና ሳይከፋፈል እርስ በርሳቸውና ለማህበሩ ግዴታዎች አላፊዎች የሚሆኑበት ማኅበር ነው፡፡ ይህም ማለት ማህበሩ ለሚያጋጥመው አደጋ ወይም እዳ ሁሉ እያንዳንዱ አባል በግሉ፣ ወይም ሁሉም በአንድነት ወይም ከሁሉም የተወሰኑት ብቻ በተናጥል ለእዳው ተጠያቂ ሊሆኑ ይችላሉ ማለት ነው፡፡ ማንኛዉም ተቃራኒ ስምምነት ሦስተኛ ወገኖችን መቃወሚያ ሊሆን አይችልም፡፡
2.2. ሁለት ዓይነት ኃላፊነት ያለበት የሽርክና ማኅበር....
ሁለት ዓይነት ኃላፊነት ያለበት የሽርክና ማኅበር ከስሙ እንደምንረዳው የማኅበርተኞቹ ኃላፊነት የተለያየ የሆነበት ማኅበር ነዉ፡፡ እነሱም ኃላፊነታቸዉ ያልተወሰነ ሸሪኮችና ኃላፊነታቸዉ የተወሰነ ሸሪኮች ናቸው፡፡ በአዲሱ የንግድ ህግ አንቀጽ 212 መሰረት ኃላፊነታቸው ያልተወሰነ ሸሪኮች የሚባሉት ለማኅበሩ ግዴታዎች በሙሉ ከማኅበሩ ጋር በአንድነትና በተናጠል ኃላፊነት ያለባቸዉ ሲሆን ኃላፊነታቸዉ የተወሰነ ሸሪኮች ደግሞ መዋጮ ለማድረግ ቃል በገቡት መጠን ብቻ ለማኅበሩ ግዴታች ኃላፊ የሚሆኑ ናቸዉ፡፡ ኃላፊነታቸው የተወሰነ ሸሪኮች በወክልናም ሆነ በሌላ በማንኛዉም ሁኔታ የማህበሩ ሥራ አስኪያጅ መሆን አይችሉም፡፡
2.3 ኃላፊነታቸው የተወሰነ የሙያ ሽርክና ማኅበራት ....
በአዲሱ የንግድ ህግ ውስጥ ከተካተቱ ጉልህ ለውጦች መካከል አንዱ የሆነው ይህ አዲስ የሽርክና ማህበር አይነት፣ ሰዎች በተለይም የሙያ ስራዎችን ለመስራት በሙያ ከሚመስሏቸው ሌሎች ሰዎችና ለሙያው ደጋፊ የሆነ አገልግሎት ሊሰጡ ከሚችሉ አጋሮቻቸው ጋር ሁለት ወይም ከዚያ በላይ ሆነው የሚያቋቁሙት እና ኃላፊነቱም በሽርክና ማኅበሩ ሃብት ላይ ብቻ የተወሰነ የንግድ ማኅበር ነው።
2.4 የአሽሙር ማህበር....
የአሽሙር ማህበር ሁለትና ከዚያ በላይ በሆኑ ሰዎች በመካከላቸዉ በሚያደርጉት ስምምነት መሠረት የሚያቋቁሙት ሲሆን ከሌሎች ለየት የሚያደርገው በጽሁፍ መረጋገጥና በሌሎች የንግድ ማህበሮች የተደነገጉ የማስመዝገብ ሰርዓቶች የማይፈፀሙበት፣ የሕግ ሰዉነት የሌለውና በሶስተኛ ወገኖች ዘንድ የማይታወቅ መሆኑ ሲሆን ከታወቀ ግን እንደ ሕብረት ሽርክና ማህበር እንደሚቆጠር ሊታወቅ ይገባል፡፡
2.5 የአክሲዮን ማህበር...
የአክሲዮን ማህበር ማለት በአዲሱ የንግድ ሕግ አንቀጽ 245 መሰረት ዋናው ገንዘቡ ወይም ካፒታሉ አስቀድሞ ተወስኖ በአክስዮን የተከፋፈለና ኃላፊነቱ በማኅበሩ ሀብት ብቻ የተወሰነ (ለዕዳው ንብረቱ ብቻ ዋስ የሆነ) ማኅበር ነው፡፡
2.6 ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር...
በአዲሱ የንግድ ሕግ አንቀጽ 495 መሰረት ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ማለት ዋና ገንዘቡ በሙሉ አስቀድሞ የተከፈለ፣ በአክስዮን የተከፈለ እና ባለአክስዮኖች መዋጮቸዉን ገቢ እስካደረጉ ድረስ ለማኅበሩ ዕዳ ኃላፊ የማይሆኑበት የንግድ ማኅበር ነዉ፡፡
2.7 ባለአንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር ...
ባለ አንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር ማለት አንድ ሰዉ በግሉ በሚሰጠዉ መግለጫ መሰረት የተቋቋመ የንግድ ማኅበር ነዉ፡፡ ማኅበሩ ከአባሉ የተለየና የተነጠለ የራሱ የሕግ ሰዉነት አለዉ፡፡ አባሉ የራሱን መወጮ ሙሉ በሙሉ እስከ ከፈለ ድረስ ማኅበሩ ላይ ለሚፈለገዉ ዕዳ በግሉ አይጠየቅም፡፡ የማኅበሩ ዝቅተኛ ዋና ገንዘብ ከ ብር አስራ አምስት ሺህ ማነስ የለበትም፡፡ ማኅበሩን ለማቋቋም አባሉ የሚሰጠዉ መግለጫ ሰነዶችን ለማረጋገጥ ሥልጣን በተሰጠዉ አካል ፊት መደረግ አለበት፡፡ መግለጫዉም በንግድ መዝገብ ዉስጥ መግባት አለበት፡፡ ግለሰብ ነጋዴ የንግድ ሥራዉን ወደ ባለ አንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበርነት መለወጥ ይችላል፡፡
2.8 ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ወደ ባለ አንድ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር የሚቀየርበት ምክንያት...
ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር የአክስዮን አባላቱ እየቀነሱ በመምጣት ወደ አንድ ዝቅ ካለ እና በስድስት ወር ጊዜ ዉስጥ ሌላ ሰዉ ካልገባ ማኅበሩ የሚፈርስ ይሆናል። ይሁን እንጂ ይህ ካልሆነ የባለአክስዮኖቹ ቁጥር ወደ አንድ ዝቅ ካለበት ቀን ጀምሮ በስድስት ወራት ዉስጥ የመመስራቻ ጽሁፉን በማሻሻል ባለአንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር አድርጎ ማስመዝገብ ይቻላል።
2.9 ባለ አንድ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር በአዲሱ ማህበር የተካተተበት ዋና አላማ...
ይህ ማህበር በአዲሱ ንግድ የተካተተ ሲሆን ግለሰቦች የንግድ ስራቸውን ሲያከናውኑ ከራሳቸው ከግላቸው ሀብት በመነጠል የሚያቋቁሙት ማህበር በእዳም ቢሆን በህግ ጉዳዮች ክንውኖች የራሱን ጉዳይ ራሱ ማህበሩ ህጋዊ ሰውነት ኖሮት ህጋዊ የነሰግድ ስራዎችን የሚያንቀሳቅስ ነው። በመጀመሪያው ንግድ ህግ ይህ ማህበር ባለመኖሩ ባለሀብቶች ይህን እድል መጠቀም አልቻሉም በቀድሞው ህግ ይህ ባለ አንድ ማህበር ስለሌለ ለቁጥር ብቻ አባሉ ከሁለት በላይ እንዲሆን ዘመዱን ቤተሰቡን አስገብቶ ሀብቱ የራሱ ብቻ ነገር ግን ሁለትና ከዚያ በላይ በሆኑ ሰወች እንደ ተመሠረተ በማድረግ ማህበሩ የሚመሰረት ሲሆን አለመግባባት ሲፈጠር ባለሀብት እንደፈለገ መምራት ያስቸግረዋል። በአዲሱ የንግድ ህግ ግን ይህ ማህበር በመፈቀዱ በአንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር መቋቋም በህግ መፈቀዱ ለባለሀብቶች ወሳኝነት ያለው ሲሆን ለንግድ እንቅሰቃሴው ከፍተኛ በርን የሚከፍት ነው።ግለሰብ ነጋዴ የንግድ ሥራዉን ወደ ባለ አንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበርነት መለወጥ ይችላል፡፡ ሌላው ግለሰብ ነጋዴዎችም ባለ አንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግለሰብ ማኅበር ለመመስረት እና ባለ አንድ ማህበር መስረተው ንግዳቸውን እንዲያንቀሳቅሱ የሚረዳ ነው። ይሁን እንጂ ይህ ከመሆኑ ቀድሞ ለነበረበት ማህበር ከመሆኑ በፊት በግለሰብ ደረጃ ቀድሞ ለነበረበት ለግለሰብ ንግድ ስራ ለገባበት ዕዳ ሁሉ ከማኅበሩ ጋር በአንድነት እና በተናጠል ኃላፊ ነዉ፡፡
የተፈቀደ ሲሆን ይህ ለባለሀብቶች ትልቅ የንግድ
መስመር ነው።
3. ማጠቃለያ
በኢትዮጵያ የንግድ ማህበር የተለያየ አይነት የንግድ ማህበራት የሚገኙ ሲሆን እነዚህም ለተፈለገው የንግድ አለማ የትኛው እንደ ሚሻል የንግድ ህግ ባለሙያ በማማከር አስፈላጊ ነው የሚባለውን ማህበር እንደ ንግዱ አይነት ለመመስረት የሚያስፈልገውን መስፈርት በሟሟላት መመስረት የሚቻል ሲሆን ባለአነድ ኀላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበርም በአንድ ሰው የሚመሰረት ራሱን የቻለ የህግ ሰውነት ያለው ሲሆን ለማህበሩ አጠቃላይ ኃላፊነቱን ራሱ ማህበሩ የሚወስድ መሆኑን በዚህ አስፍረናል። ዋናው የዚህ ጹሁፍ ዋና አላማ የንግድ ማህበር አይነቶችን ምን እንደሚመስሉ ከህግ አንጻር ለእናንተ ለማሳወቅ ነው።
ጠበቃና የህግ አማካሪ ፋንታሁን ደለለው 0929101037
https://www.facebook.com/s...
https://t.me/Fantahunlawye...
tiktok.com/fantahun62395
አዲሱ የኢትዮጵያ ንግድ አዋጅ ቁጥር 1243/13
መግቢያ
#ethiopia | ሰዎች በንግድ ስራ ለመሰማራት በህብረት ገንዘብ እውቀት ሙያ ንብረት ጉልበታቸውን በማወጣት ተደራጅተው ከሚገኘዉ ትርፍ ተካፋይ ለመሆን ህጋዊ መስፍርታቸውን በመጠበቅ ተቀባይነት ያለው የንግድ ማህበር ያቋቁማሉ። በዚህ አጭር ጽሁፍ አጠቃላይ የንግድ ማህበራትን በህጉ የተካተቱን በመጥቀስ ባአይነት ፣ባህርያታቸውን፣ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ምን እንደሆነ ፣ እንዲሁም ባለአንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ህጋዊ አስፈላጊነትን በመዘርዘር ለእናንተ እናቀርባለን።
1. የንግድ ማኅህበራት ጽንሰ ሀሳብ በኢፊድሪ ህገመንግስት...
ሰወች በግልም በሆነ በህብረት የንግድ ስራን የመስራት መብት በኢፊድሪ ህገ መንግስት በቀድሞውም ሆነ በአዲሱ የንግድ አዋጅ ሆነ በሌሎች አግባብነት ያላቸው አዋጆች የተሰጠ መብት ነው። የንግድ ስራዎችን ለመስራት የመደራጀት መብት በኢ.ፌ.ዲ.ሪ ህገ-መንግስት አንቀፅ 31 ላይ ማንኛውም ሰው ለማንኛውም ዓላማ በማህበር የመደራጀት መብትን የሚፈቅድ መሆኑን የሚያመላክት ነው፡፡ ይህ በንግድ ማህበራት የመደራጀት መብት በህገመንግስቱ አንቀፅ 41(2) “ሁሉም ኢትዮጵያዊ መተዳደርያውን ስራውንና ሙያውን የመምረጥ መብት አለው” ከሚለው ህገ-መንግስታዊ መብት አንፃር ያየነው እንደሆነም ዜጎች አዋጪ ነው ባሉት የንግድ ማህበር መርጠው እንደ መተዳደርያ ስራቸው ሊወስዱት የሚያስችል ህገመንግስታዊ መብት ያላቸው መሆኑን በቀላሉ መረዳት የሚቻል ነው።
2. የንግድ ማህበራት አይነቶች በአዲሱ ንግድ ህግ አዋጅ ቁጥር 1243/13
በአዲሱ የንግድ ሕግ አንቀጽ 174 መሰረት በእኛ ሀገር ሰባት ዓይነት የንግድ ማኅበራት አሉ፡፡
እነሱም፡-
• የኅብረት ሽርክና ማኅበር / General Partnership/
• ሁለት አይነት ኃላፊነት ያለበት የሽርክና ማህበር /Limited Partnership/
• ኃላፊነቱ የተወሰነ የሽርክና ማኅበር /Limited Liability Partnership/
• የአሽሙር ማህበር /Joint Ventur/
• የአክሲዮን ማህበር /Share Company/
• ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር /Private Limited Company/ እና
• ባለ አንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር / One Person private limited Company/ ናቸው፡፡
2 የእያንዳንዱ ንግድ ማህበራት ባህሪይ በአዲሱ ንግድ ህግ ....
2.1. የኅብረት ሽርክና ማህበር
የህብረት ሽርክና ማህበር በአዲሱ የንግድ ሕግ አንቀጽ 283 መሰረት ማኅበርተኞች እያንዳንዳቸው ባንድነትና ሳይከፋፈል እርስ በርሳቸውና ለማህበሩ ግዴታዎች አላፊዎች የሚሆኑበት ማኅበር ነው፡፡ ይህም ማለት ማህበሩ ለሚያጋጥመው አደጋ ወይም እዳ ሁሉ እያንዳንዱ አባል በግሉ፣ ወይም ሁሉም በአንድነት ወይም ከሁሉም የተወሰኑት ብቻ በተናጥል ለእዳው ተጠያቂ ሊሆኑ ይችላሉ ማለት ነው፡፡ ማንኛዉም ተቃራኒ ስምምነት ሦስተኛ ወገኖችን መቃወሚያ ሊሆን አይችልም፡፡
2.2. ሁለት ዓይነት ኃላፊነት ያለበት የሽርክና ማኅበር....
ሁለት ዓይነት ኃላፊነት ያለበት የሽርክና ማኅበር ከስሙ እንደምንረዳው የማኅበርተኞቹ ኃላፊነት የተለያየ የሆነበት ማኅበር ነዉ፡፡ እነሱም ኃላፊነታቸዉ ያልተወሰነ ሸሪኮችና ኃላፊነታቸዉ የተወሰነ ሸሪኮች ናቸው፡፡ በአዲሱ የንግድ ህግ አንቀጽ 212 መሰረት ኃላፊነታቸው ያልተወሰነ ሸሪኮች የሚባሉት ለማኅበሩ ግዴታዎች በሙሉ ከማኅበሩ ጋር በአንድነትና በተናጠል ኃላፊነት ያለባቸዉ ሲሆን ኃላፊነታቸዉ የተወሰነ ሸሪኮች ደግሞ መዋጮ ለማድረግ ቃል በገቡት መጠን ብቻ ለማኅበሩ ግዴታች ኃላፊ የሚሆኑ ናቸዉ፡፡ ኃላፊነታቸው የተወሰነ ሸሪኮች በወክልናም ሆነ በሌላ በማንኛዉም ሁኔታ የማህበሩ ሥራ አስኪያጅ መሆን አይችሉም፡፡
2.3 ኃላፊነታቸው የተወሰነ የሙያ ሽርክና ማኅበራት ....
በአዲሱ የንግድ ህግ ውስጥ ከተካተቱ ጉልህ ለውጦች መካከል አንዱ የሆነው ይህ አዲስ የሽርክና ማህበር አይነት፣ ሰዎች በተለይም የሙያ ስራዎችን ለመስራት በሙያ ከሚመስሏቸው ሌሎች ሰዎችና ለሙያው ደጋፊ የሆነ አገልግሎት ሊሰጡ ከሚችሉ አጋሮቻቸው ጋር ሁለት ወይም ከዚያ በላይ ሆነው የሚያቋቁሙት እና ኃላፊነቱም በሽርክና ማኅበሩ ሃብት ላይ ብቻ የተወሰነ የንግድ ማኅበር ነው።
2.4 የአሽሙር ማህበር....
የአሽሙር ማህበር ሁለትና ከዚያ በላይ በሆኑ ሰዎች በመካከላቸዉ በሚያደርጉት ስምምነት መሠረት የሚያቋቁሙት ሲሆን ከሌሎች ለየት የሚያደርገው በጽሁፍ መረጋገጥና በሌሎች የንግድ ማህበሮች የተደነገጉ የማስመዝገብ ሰርዓቶች የማይፈፀሙበት፣ የሕግ ሰዉነት የሌለውና በሶስተኛ ወገኖች ዘንድ የማይታወቅ መሆኑ ሲሆን ከታወቀ ግን እንደ ሕብረት ሽርክና ማህበር እንደሚቆጠር ሊታወቅ ይገባል፡፡
2.5 የአክሲዮን ማህበር...
የአክሲዮን ማህበር ማለት በአዲሱ የንግድ ሕግ አንቀጽ 245 መሰረት ዋናው ገንዘቡ ወይም ካፒታሉ አስቀድሞ ተወስኖ በአክስዮን የተከፋፈለና ኃላፊነቱ በማኅበሩ ሀብት ብቻ የተወሰነ (ለዕዳው ንብረቱ ብቻ ዋስ የሆነ) ማኅበር ነው፡፡
2.6 ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር...
በአዲሱ የንግድ ሕግ አንቀጽ 495 መሰረት ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ማለት ዋና ገንዘቡ በሙሉ አስቀድሞ የተከፈለ፣ በአክስዮን የተከፈለ እና ባለአክስዮኖች መዋጮቸዉን ገቢ እስካደረጉ ድረስ ለማኅበሩ ዕዳ ኃላፊ የማይሆኑበት የንግድ ማኅበር ነዉ፡፡
2.7 ባለአንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር ...
ባለ አንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር ማለት አንድ ሰዉ በግሉ በሚሰጠዉ መግለጫ መሰረት የተቋቋመ የንግድ ማኅበር ነዉ፡፡ ማኅበሩ ከአባሉ የተለየና የተነጠለ የራሱ የሕግ ሰዉነት አለዉ፡፡ አባሉ የራሱን መወጮ ሙሉ በሙሉ እስከ ከፈለ ድረስ ማኅበሩ ላይ ለሚፈለገዉ ዕዳ በግሉ አይጠየቅም፡፡ የማኅበሩ ዝቅተኛ ዋና ገንዘብ ከ ብር አስራ አምስት ሺህ ማነስ የለበትም፡፡ ማኅበሩን ለማቋቋም አባሉ የሚሰጠዉ መግለጫ ሰነዶችን ለማረጋገጥ ሥልጣን በተሰጠዉ አካል ፊት መደረግ አለበት፡፡ መግለጫዉም በንግድ መዝገብ ዉስጥ መግባት አለበት፡፡ ግለሰብ ነጋዴ የንግድ ሥራዉን ወደ ባለ አንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበርነት መለወጥ ይችላል፡፡
2.8 ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ወደ ባለ አንድ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር የሚቀየርበት ምክንያት...
ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር የአክስዮን አባላቱ እየቀነሱ በመምጣት ወደ አንድ ዝቅ ካለ እና በስድስት ወር ጊዜ ዉስጥ ሌላ ሰዉ ካልገባ ማኅበሩ የሚፈርስ ይሆናል። ይሁን እንጂ ይህ ካልሆነ የባለአክስዮኖቹ ቁጥር ወደ አንድ ዝቅ ካለበት ቀን ጀምሮ በስድስት ወራት ዉስጥ የመመስራቻ ጽሁፉን በማሻሻል ባለአንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር አድርጎ ማስመዝገብ ይቻላል።
2.9 ባለ አንድ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር በአዲሱ ማህበር የተካተተበት ዋና አላማ...
ይህ ማህበር በአዲሱ ንግድ የተካተተ ሲሆን ግለሰቦች የንግድ ስራቸውን ሲያከናውኑ ከራሳቸው ከግላቸው ሀብት በመነጠል የሚያቋቁሙት ማህበር በእዳም ቢሆን በህግ ጉዳዮች ክንውኖች የራሱን ጉዳይ ራሱ ማህበሩ ህጋዊ ሰውነት ኖሮት ህጋዊ የነሰግድ ስራዎችን የሚያንቀሳቅስ ነው። በመጀመሪያው ንግድ ህግ ይህ ማህበር ባለመኖሩ ባለሀብቶች ይህን እድል መጠቀም አልቻሉም በቀድሞው ህግ ይህ ባለ አንድ ማህበር ስለሌለ ለቁጥር ብቻ አባሉ ከሁለት በላይ እንዲሆን ዘመዱን ቤተሰቡን አስገብቶ ሀብቱ የራሱ ብቻ ነገር ግን ሁለትና ከዚያ በላይ በሆኑ ሰወች እንደ ተመሠረተ በማድረግ ማህበሩ የሚመሰረት ሲሆን አለመግባባት ሲፈጠር ባለሀብት እንደፈለገ መምራት ያስቸግረዋል። በአዲሱ የንግድ ህግ ግን ይህ ማህበር በመፈቀዱ በአንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር መቋቋም በህግ መፈቀዱ ለባለሀብቶች ወሳኝነት ያለው ሲሆን ለንግድ እንቅሰቃሴው ከፍተኛ በርን የሚከፍት ነው።ግለሰብ ነጋዴ የንግድ ሥራዉን ወደ ባለ አንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበርነት መለወጥ ይችላል፡፡ ሌላው ግለሰብ ነጋዴዎችም ባለ አንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግለሰብ ማኅበር ለመመስረት እና ባለ አንድ ማህበር መስረተው ንግዳቸውን እንዲያንቀሳቅሱ የሚረዳ ነው። ይሁን እንጂ ይህ ከመሆኑ ቀድሞ ለነበረበት ማህበር ከመሆኑ በፊት በግለሰብ ደረጃ ቀድሞ ለነበረበት ለግለሰብ ንግድ ስራ ለገባበት ዕዳ ሁሉ ከማኅበሩ ጋር በአንድነት እና በተናጠል ኃላፊ ነዉ፡፡
የተፈቀደ ሲሆን ይህ ለባለሀብቶች ትልቅ የንግድ
መስመር ነው።
3. ማጠቃለያ
በኢትዮጵያ የንግድ ማህበር የተለያየ አይነት የንግድ ማህበራት የሚገኙ ሲሆን እነዚህም ለተፈለገው የንግድ አለማ የትኛው እንደ ሚሻል የንግድ ህግ ባለሙያ በማማከር አስፈላጊ ነው የሚባለውን ማህበር እንደ ንግዱ አይነት ለመመስረት የሚያስፈልገውን መስፈርት በሟሟላት መመስረት የሚቻል ሲሆን ባለአነድ ኀላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበርም በአንድ ሰው የሚመሰረት ራሱን የቻለ የህግ ሰውነት ያለው ሲሆን ለማህበሩ አጠቃላይ ኃላፊነቱን ራሱ ማህበሩ የሚወስድ መሆኑን በዚህ አስፍረናል። ዋናው የዚህ ጹሁፍ ዋና አላማ የንግድ ማህበር አይነቶችን ምን እንደሚመስሉ ከህግ አንጻር ለእናንተ ለማሳወቅ ነው።
ጠበቃና የህግ አማካሪ ፋንታሁን ደለለው 0929101037
https://www.facebook.com/s...
https://t.me/Fantahunlawye...
tiktok.com/fantahun62395
27 days ago
የኢትዮጵያ ንግድ ማህበር አይነትና ባህርያት ፣ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ትርጉም እና ባለ አንድ አባል የንግድ ማህበር ህጋዊ አስፈላጊነት
አዲሱ የኢትዮጵያ ንግድ አዋጅ ቁጥር 1243/13
መግቢያ
#ethiopia | ሰዎች በንግድ ስራ ለመሰማራት በህብረት ገንዘብ እውቀት ሙያ ንብረት ጉልበታቸውን በማወጣት ተደራጅተው ከሚገኘዉ ትርፍ ተካፋይ ለመሆን ህጋዊ መስፍርታቸውን በመጠበቅ ተቀባይነት ያለው የንግድ ማህበር ያቋቁማሉ። በዚህ አጭር ጽሁፍ አጠቃላይ የንግድ ማህበራትን በህጉ የተካተቱን በመጥቀስ ባአይነት ፣ባህርያታቸውን፣ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ምን እንደሆነ ፣ እንዲሁም ባለአንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ህጋዊ አስፈላጊነትን በመዘርዘር ለእናንተ እናቀርባለን።
1. የንግድ ማኅህበራት ጽንሰ ሀሳብ በኢፊድሪ ህገመንግስት...
ሰወች በግልም በሆነ በህብረት የንግድ ስራን የመስራት መብት በኢፊድሪ ህገ መንግስት በቀድሞውም ሆነ በአዲሱ የንግድ አዋጅ ሆነ በሌሎች አግባብነት ያላቸው አዋጆች የተሰጠ መብት ነው። የንግድ ስራዎችን ለመስራት የመደራጀት መብት በኢ.ፌ.ዲ.ሪ ህገ-መንግስት አንቀፅ 31 ላይ ማንኛውም ሰው ለማንኛውም ዓላማ በማህበር የመደራጀት መብትን የሚፈቅድ መሆኑን የሚያመላክት ነው፡፡ ይህ በንግድ ማህበራት የመደራጀት መብት በህገመንግስቱ አንቀፅ 41(2) “ሁሉም ኢትዮጵያዊ መተዳደርያውን ስራውንና ሙያውን የመምረጥ መብት አለው” ከሚለው ህገ-መንግስታዊ መብት አንፃር ያየነው እንደሆነም ዜጎች አዋጪ ነው ባሉት የንግድ ማህበር መርጠው እንደ መተዳደርያ ስራቸው ሊወስዱት የሚያስችል ህገመንግስታዊ መብት ያላቸው መሆኑን በቀላሉ መረዳት የሚቻል ነው።
2. የንግድ ማህበራት አይነቶች በአዲሱ ንግድ ህግ አዋጅ ቁጥር 1243/13
በአዲሱ የንግድ ሕግ አንቀጽ 174 መሰረት በእኛ ሀገር ሰባት ዓይነት የንግድ ማኅበራት አሉ፡፡ እነሱም፡-
• የኅብረት ሽርክና ማኅበር / General Partnership/
• ሁለት አይነት ኃላፊነት ያለበት የሽርክና ማህበር /Limited Partnership/
• ኃላፊነቱ የተወሰነ የሽርክና ማኅበር /Limited Liability Partnership/
• የአሽሙር ማህበር /Joint Ventur/
• የአክሲዮን ማህበር /Share Company/
• ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር /Private Limited Company/ እና
• ባለ አንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር / One Person private limited Company/ ናቸው፡፡
2 የእያንዳንዱ ንግድ ማህበራት ባህሪይ በአዲሱ ንግድ ህግ ....
2.1. የኅብረት ሽርክና ማህበር
የህብረት ሽርክና ማህበር በአዲሱ የንግድ ሕግ አንቀጽ 283 መሰረት ማኅበርተኞች እያንዳንዳቸው ባንድነትና ሳይከፋፈል እርስ በርሳቸውና ለማህበሩ ግዴታዎች አላፊዎች የሚሆኑበት ማኅበር ነው፡፡ ይህም ማለት ማህበሩ ለሚያጋጥመው አደጋ ወይም እዳ ሁሉ እያንዳንዱ አባል በግሉ፣ ወይም ሁሉም በአንድነት ወይም ከሁሉም የተወሰኑት ብቻ በተናጥል ለእዳው ተጠያቂ ሊሆኑ ይችላሉ ማለት ነው፡፡ ማንኛዉም ተቃራኒ ስምምነት ሦስተኛ ወገኖችን መቃወሚያ ሊሆን አይችልም፡፡
2.2. ሁለት ዓይነት ኃላፊነት ያለበት የሽርክና ማኅበር....
ሁለት ዓይነት ኃላፊነት ያለበት የሽርክና ማኅበር ከስሙ እንደምንረዳው የማኅበርተኞቹ ኃላፊነት የተለያየ የሆነበት ማኅበር ነዉ፡፡ እነሱም ኃላፊነታቸዉ ያልተወሰነ ሸሪኮችና ኃላፊነታቸዉ የተወሰነ ሸሪኮች ናቸው፡፡ በአዲሱ የንግድ ህግ አንቀጽ 212 መሰረት ኃላፊነታቸው ያልተወሰነ ሸሪኮች የሚባሉት ለማኅበሩ ግዴታዎች በሙሉ ከማኅበሩ ጋር በአንድነትና በተናጠል ኃላፊነት ያለባቸዉ ሲሆን ኃላፊነታቸዉ የተወሰነ ሸሪኮች ደግሞ መዋጮ ለማድረግ ቃል በገቡት መጠን ብቻ ለማኅበሩ ግዴታች ኃላፊ የሚሆኑ ናቸዉ፡፡ ኃላፊነታቸው የተወሰነ ሸሪኮች በወክልናም ሆነ በሌላ በማንኛዉም ሁኔታ የማህበሩ ሥራ አስኪያጅ መሆን አይችሉም፡፡
2.3 ኃላፊነታቸው የተወሰነ የሙያ ሽርክና ማኅበራት ....
በአዲሱ የንግድ ህግ ውስጥ ከተካተቱ ጉልህ ለውጦች መካከል አንዱ የሆነው ይህ አዲስ የሽርክና ማህበር አይነት፣ ሰዎች በተለይም የሙያ ስራዎችን ለመስራት በሙያ ከሚመስሏቸው ሌሎች ሰዎችና ለሙያው ደጋፊ የሆነ አገልግሎት ሊሰጡ ከሚችሉ አጋሮቻቸው ጋር ሁለት ወይም ከዚያ በላይ ሆነው የሚያቋቁሙት እና ኃላፊነቱም በሽርክና ማኅበሩ ሃብት ላይ ብቻ የተወሰነ የንግድ ማኅበር ነው።
2.4 የአሽሙር ማህበር....
የአሽሙር ማህበር ሁለትና ከዚያ በላይ በሆኑ ሰዎች በመካከላቸዉ በሚያደርጉት ስምምነት መሠረት የሚያቋቁሙት ሲሆን ከሌሎች ለየት የሚያደርገው በጽሁፍ መረጋገጥና በሌሎች የንግድ ማህበሮች የተደነገጉ የማስመዝገብ ሰርዓቶች የማይፈፀሙበት፣ የሕግ ሰዉነት የሌለውና በሶስተኛ ወገኖች ዘንድ የማይታወቅ መሆኑ ሲሆን ከታወቀ ግን እንደ ሕብረት ሽርክና ማህበር እንደሚቆጠር ሊታወቅ ይገባል፡፡
2.5 የአክሲዮን ማህበር...
የአክሲዮን ማህበር ማለት በአዲሱ የንግድ ሕግ አንቀጽ 245 መሰረት ዋናው ገንዘቡ ወይም ካፒታሉ አስቀድሞ ተወስኖ በአክስዮን የተከፋፈለና ኃላፊነቱ በማኅበሩ ሀብት ብቻ የተወሰነ (ለዕዳው ንብረቱ ብቻ ዋስ የሆነ) ማኅበር ነው፡፡
2.6 ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር...
በአዲሱ የንግድ ሕግ አንቀጽ 495 መሰረት ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ማለት ዋና ገንዘቡ በሙሉ አስቀድሞ የተከፈለ፣ በአክስዮን የተከፈለ እና ባለአክስዮኖች መዋጮቸዉን ገቢ እስካደረጉ ድረስ ለማኅበሩ ዕዳ ኃላፊ የማይሆኑበት የንግድ ማኅበር ነዉ፡፡
2.7 ባለአንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር ...
ባለ አንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር ማለት አንድ ሰዉ በግሉ በሚሰጠዉ መግለጫ መሰረት የተቋቋመ የንግድ ማኅበር ነዉ፡፡ ማኅበሩ ከአባሉ የተለየና የተነጠለ የራሱ የሕግ ሰዉነት አለዉ፡፡ አባሉ የራሱን መወጮ ሙሉ በሙሉ እስከ ከፈለ ድረስ ማኅበሩ ላይ ለሚፈለገዉ ዕዳ በግሉ አይጠየቅም፡፡ የማኅበሩ ዝቅተኛ ዋና ገንዘብ ከ ብር አስራ አምስት ሺህ ማነስ የለበትም፡፡ ማኅበሩን ለማቋቋም አባሉ የሚሰጠዉ መግለጫ ሰነዶችን ለማረጋገጥ ሥልጣን በተሰጠዉ አካል ፊት መደረግ አለበት፡፡ መግለጫዉም በንግድ መዝገብ ዉስጥ መግባት አለበት፡፡ ግለሰብ ነጋዴ የንግድ ሥራዉን ወደ ባለ አንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበርነት መለወጥ ይችላል፡፡
2.8 ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ወደ ባለ አንድ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር የሚቀየርበት ምክንያት...
ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር የአክስዮን አባላቱ እየቀነሱ በመምጣት ወደ አንድ ዝቅ ካለ እና በስድስት ወር ጊዜ ዉስጥ ሌላ ሰዉ ካልገባ ማኅበሩ የሚፈርስ ይሆናል። ይሁን እንጂ ይህ ካልሆነ የባለአክስዮኖቹ ቁጥር ወደ አንድ ዝቅ ካለበት ቀን ጀምሮ በስድስት ወራት ዉስጥ የመመስራቻ ጽሁፉን በማሻሻል ባለአንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር አድርጎ ማስመዝገብ ይቻላል።
2.9 ባለ አንድ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር በአዲሱ ማህበር የተካተተበት ዋና አላማ...
ይህ ማህበር በአዲሱ ንግድ የተካተተ ሲሆን ግለሰቦች የንግድ ስራቸውን ሲያከናውኑ ከራሳቸው ከግላቸው ሀብት በመነጠል የሚያቋቁሙት ማህበር በእዳም ቢሆን በህግ ጉዳዮች ክንውኖች የራሱን ጉዳይ ራሱ ማህበሩ ህጋዊ ሰውነት ኖሮት ህጋዊ የነሰግድ ስራዎችን የሚያንቀሳቅስ ነው።
በመጀመሪያው ንግድ ህግ ይህ ማህበር ባለመኖሩ ባለሀብቶች ይህን እድል መጠቀም አልቻሉም በቀድሞው ህግ ይህ ባለ አንድ ማህበር ስለሌለ ለቁጥር ብቻ አባሉ ከሁለት በላይ እንዲሆን ዘመዱን ቤተሰቡን አስገብቶ ሀብቱ የራሱ ብቻ ነገር ግን ሁለትና ከዚያ በላይ በሆኑ ሰወች እንደ ተመሠረተ በማድረግ ማህበሩ የሚመሰረት ሲሆን አለመግባባት ሲፈጠር ባለሀብት እንደፈለገ መምራት ያስቸግረዋል። በአዲሱ የንግድ ህግ ግን ይህ ማህበር በመፈቀዱ በአንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር መቋቋም በህግ መፈቀዱ ለባለሀብቶች ወሳኝነት ያለው ሲሆን ለንግድ እንቅሰቃሴው ከፍተኛ በርን የሚከፍት ነው።
ግለሰብ ነጋዴ የንግድ ሥራዉን ወደ ባለ አንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበርነት መለወጥ ይችላል፡፡ ሌላው ግለሰብ ነጋዴዎችም ባለ አንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግለሰብ ማኅበር ለመመስረት እና ባለ አንድ ማህበር መስረተው ንግዳቸውን እንዲያንቀሳቅሱ የሚረዳ ነው። ይሁን እንጂ ይህ ከመሆኑ ቀድሞ ለነበረበት ማህበር ከመሆኑ በፊት በግለሰብ ደረጃ ቀድሞ ለነበረበት ለግለሰብ ንግድ ስራ ለገባበት ዕዳ ሁሉ ከማኅበሩ ጋር በአንድነት እና በተናጠል ኃላፊ ነዉ፡፡
የተፈቀደ ሲሆን ይህ ለባለሀብቶች ትልቅ የንግድ
መስመር ነው።
3. ማጠቃለያ
በኢትዮጵያ የንግድ ማህበር የተለያየ አይነት የንግድ ማህበራት የሚገኙ ሲሆን እነዚህም ለተፈለገው የንግድ አለማ የትኛው እንደ ሚሻል የንግድ ህግ ባለሙያ በማማከር አስፈላጊ ነው የሚባለውን ማህበር እንደ ንግዱ አይነት ለመመስረት የሚያስፈልገውን መስፈርት በሟሟላት መመስረት የሚቻል ሲሆን ባለአነድ ኀላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበርም በአንድ ሰው የሚመሰረት ራሱን የቻለ የህግ ሰውነት ያለው ሲሆን ለማህበሩ አጠቃላይ ኃላፊነቱን ራሱ ማህበሩ የሚወስድ መሆኑን በዚህ አስፍረናል። ዋናው የዚህ ጹሁፍ ዋና አላማ የንግድ ማህበር አይነቶችን ምን እንደሚመስሉ ከህግ አንጻር ለእናንተ ለማሳወቅ ነው።
https://www.facebook.com/s...
https://t.me/Fantahunlawye...
tiktok.com/fantahun62395
0929101037
አዲሱ የኢትዮጵያ ንግድ አዋጅ ቁጥር 1243/13
መግቢያ
#ethiopia | ሰዎች በንግድ ስራ ለመሰማራት በህብረት ገንዘብ እውቀት ሙያ ንብረት ጉልበታቸውን በማወጣት ተደራጅተው ከሚገኘዉ ትርፍ ተካፋይ ለመሆን ህጋዊ መስፍርታቸውን በመጠበቅ ተቀባይነት ያለው የንግድ ማህበር ያቋቁማሉ። በዚህ አጭር ጽሁፍ አጠቃላይ የንግድ ማህበራትን በህጉ የተካተቱን በመጥቀስ ባአይነት ፣ባህርያታቸውን፣ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ምን እንደሆነ ፣ እንዲሁም ባለአንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ህጋዊ አስፈላጊነትን በመዘርዘር ለእናንተ እናቀርባለን።
1. የንግድ ማኅህበራት ጽንሰ ሀሳብ በኢፊድሪ ህገመንግስት...
ሰወች በግልም በሆነ በህብረት የንግድ ስራን የመስራት መብት በኢፊድሪ ህገ መንግስት በቀድሞውም ሆነ በአዲሱ የንግድ አዋጅ ሆነ በሌሎች አግባብነት ያላቸው አዋጆች የተሰጠ መብት ነው። የንግድ ስራዎችን ለመስራት የመደራጀት መብት በኢ.ፌ.ዲ.ሪ ህገ-መንግስት አንቀፅ 31 ላይ ማንኛውም ሰው ለማንኛውም ዓላማ በማህበር የመደራጀት መብትን የሚፈቅድ መሆኑን የሚያመላክት ነው፡፡ ይህ በንግድ ማህበራት የመደራጀት መብት በህገመንግስቱ አንቀፅ 41(2) “ሁሉም ኢትዮጵያዊ መተዳደርያውን ስራውንና ሙያውን የመምረጥ መብት አለው” ከሚለው ህገ-መንግስታዊ መብት አንፃር ያየነው እንደሆነም ዜጎች አዋጪ ነው ባሉት የንግድ ማህበር መርጠው እንደ መተዳደርያ ስራቸው ሊወስዱት የሚያስችል ህገመንግስታዊ መብት ያላቸው መሆኑን በቀላሉ መረዳት የሚቻል ነው።
2. የንግድ ማህበራት አይነቶች በአዲሱ ንግድ ህግ አዋጅ ቁጥር 1243/13
በአዲሱ የንግድ ሕግ አንቀጽ 174 መሰረት በእኛ ሀገር ሰባት ዓይነት የንግድ ማኅበራት አሉ፡፡ እነሱም፡-
• የኅብረት ሽርክና ማኅበር / General Partnership/
• ሁለት አይነት ኃላፊነት ያለበት የሽርክና ማህበር /Limited Partnership/
• ኃላፊነቱ የተወሰነ የሽርክና ማኅበር /Limited Liability Partnership/
• የአሽሙር ማህበር /Joint Ventur/
• የአክሲዮን ማህበር /Share Company/
• ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር /Private Limited Company/ እና
• ባለ አንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር / One Person private limited Company/ ናቸው፡፡
2 የእያንዳንዱ ንግድ ማህበራት ባህሪይ በአዲሱ ንግድ ህግ ....
2.1. የኅብረት ሽርክና ማህበር
የህብረት ሽርክና ማህበር በአዲሱ የንግድ ሕግ አንቀጽ 283 መሰረት ማኅበርተኞች እያንዳንዳቸው ባንድነትና ሳይከፋፈል እርስ በርሳቸውና ለማህበሩ ግዴታዎች አላፊዎች የሚሆኑበት ማኅበር ነው፡፡ ይህም ማለት ማህበሩ ለሚያጋጥመው አደጋ ወይም እዳ ሁሉ እያንዳንዱ አባል በግሉ፣ ወይም ሁሉም በአንድነት ወይም ከሁሉም የተወሰኑት ብቻ በተናጥል ለእዳው ተጠያቂ ሊሆኑ ይችላሉ ማለት ነው፡፡ ማንኛዉም ተቃራኒ ስምምነት ሦስተኛ ወገኖችን መቃወሚያ ሊሆን አይችልም፡፡
2.2. ሁለት ዓይነት ኃላፊነት ያለበት የሽርክና ማኅበር....
ሁለት ዓይነት ኃላፊነት ያለበት የሽርክና ማኅበር ከስሙ እንደምንረዳው የማኅበርተኞቹ ኃላፊነት የተለያየ የሆነበት ማኅበር ነዉ፡፡ እነሱም ኃላፊነታቸዉ ያልተወሰነ ሸሪኮችና ኃላፊነታቸዉ የተወሰነ ሸሪኮች ናቸው፡፡ በአዲሱ የንግድ ህግ አንቀጽ 212 መሰረት ኃላፊነታቸው ያልተወሰነ ሸሪኮች የሚባሉት ለማኅበሩ ግዴታዎች በሙሉ ከማኅበሩ ጋር በአንድነትና በተናጠል ኃላፊነት ያለባቸዉ ሲሆን ኃላፊነታቸዉ የተወሰነ ሸሪኮች ደግሞ መዋጮ ለማድረግ ቃል በገቡት መጠን ብቻ ለማኅበሩ ግዴታች ኃላፊ የሚሆኑ ናቸዉ፡፡ ኃላፊነታቸው የተወሰነ ሸሪኮች በወክልናም ሆነ በሌላ በማንኛዉም ሁኔታ የማህበሩ ሥራ አስኪያጅ መሆን አይችሉም፡፡
2.3 ኃላፊነታቸው የተወሰነ የሙያ ሽርክና ማኅበራት ....
በአዲሱ የንግድ ህግ ውስጥ ከተካተቱ ጉልህ ለውጦች መካከል አንዱ የሆነው ይህ አዲስ የሽርክና ማህበር አይነት፣ ሰዎች በተለይም የሙያ ስራዎችን ለመስራት በሙያ ከሚመስሏቸው ሌሎች ሰዎችና ለሙያው ደጋፊ የሆነ አገልግሎት ሊሰጡ ከሚችሉ አጋሮቻቸው ጋር ሁለት ወይም ከዚያ በላይ ሆነው የሚያቋቁሙት እና ኃላፊነቱም በሽርክና ማኅበሩ ሃብት ላይ ብቻ የተወሰነ የንግድ ማኅበር ነው።
2.4 የአሽሙር ማህበር....
የአሽሙር ማህበር ሁለትና ከዚያ በላይ በሆኑ ሰዎች በመካከላቸዉ በሚያደርጉት ስምምነት መሠረት የሚያቋቁሙት ሲሆን ከሌሎች ለየት የሚያደርገው በጽሁፍ መረጋገጥና በሌሎች የንግድ ማህበሮች የተደነገጉ የማስመዝገብ ሰርዓቶች የማይፈፀሙበት፣ የሕግ ሰዉነት የሌለውና በሶስተኛ ወገኖች ዘንድ የማይታወቅ መሆኑ ሲሆን ከታወቀ ግን እንደ ሕብረት ሽርክና ማህበር እንደሚቆጠር ሊታወቅ ይገባል፡፡
2.5 የአክሲዮን ማህበር...
የአክሲዮን ማህበር ማለት በአዲሱ የንግድ ሕግ አንቀጽ 245 መሰረት ዋናው ገንዘቡ ወይም ካፒታሉ አስቀድሞ ተወስኖ በአክስዮን የተከፋፈለና ኃላፊነቱ በማኅበሩ ሀብት ብቻ የተወሰነ (ለዕዳው ንብረቱ ብቻ ዋስ የሆነ) ማኅበር ነው፡፡
2.6 ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር...
በአዲሱ የንግድ ሕግ አንቀጽ 495 መሰረት ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ማለት ዋና ገንዘቡ በሙሉ አስቀድሞ የተከፈለ፣ በአክስዮን የተከፈለ እና ባለአክስዮኖች መዋጮቸዉን ገቢ እስካደረጉ ድረስ ለማኅበሩ ዕዳ ኃላፊ የማይሆኑበት የንግድ ማኅበር ነዉ፡፡
2.7 ባለአንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር ...
ባለ አንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር ማለት አንድ ሰዉ በግሉ በሚሰጠዉ መግለጫ መሰረት የተቋቋመ የንግድ ማኅበር ነዉ፡፡ ማኅበሩ ከአባሉ የተለየና የተነጠለ የራሱ የሕግ ሰዉነት አለዉ፡፡ አባሉ የራሱን መወጮ ሙሉ በሙሉ እስከ ከፈለ ድረስ ማኅበሩ ላይ ለሚፈለገዉ ዕዳ በግሉ አይጠየቅም፡፡ የማኅበሩ ዝቅተኛ ዋና ገንዘብ ከ ብር አስራ አምስት ሺህ ማነስ የለበትም፡፡ ማኅበሩን ለማቋቋም አባሉ የሚሰጠዉ መግለጫ ሰነዶችን ለማረጋገጥ ሥልጣን በተሰጠዉ አካል ፊት መደረግ አለበት፡፡ መግለጫዉም በንግድ መዝገብ ዉስጥ መግባት አለበት፡፡ ግለሰብ ነጋዴ የንግድ ሥራዉን ወደ ባለ አንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበርነት መለወጥ ይችላል፡፡
2.8 ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ወደ ባለ አንድ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር የሚቀየርበት ምክንያት...
ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር የአክስዮን አባላቱ እየቀነሱ በመምጣት ወደ አንድ ዝቅ ካለ እና በስድስት ወር ጊዜ ዉስጥ ሌላ ሰዉ ካልገባ ማኅበሩ የሚፈርስ ይሆናል። ይሁን እንጂ ይህ ካልሆነ የባለአክስዮኖቹ ቁጥር ወደ አንድ ዝቅ ካለበት ቀን ጀምሮ በስድስት ወራት ዉስጥ የመመስራቻ ጽሁፉን በማሻሻል ባለአንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር አድርጎ ማስመዝገብ ይቻላል።
2.9 ባለ አንድ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር በአዲሱ ማህበር የተካተተበት ዋና አላማ...
ይህ ማህበር በአዲሱ ንግድ የተካተተ ሲሆን ግለሰቦች የንግድ ስራቸውን ሲያከናውኑ ከራሳቸው ከግላቸው ሀብት በመነጠል የሚያቋቁሙት ማህበር በእዳም ቢሆን በህግ ጉዳዮች ክንውኖች የራሱን ጉዳይ ራሱ ማህበሩ ህጋዊ ሰውነት ኖሮት ህጋዊ የነሰግድ ስራዎችን የሚያንቀሳቅስ ነው።
በመጀመሪያው ንግድ ህግ ይህ ማህበር ባለመኖሩ ባለሀብቶች ይህን እድል መጠቀም አልቻሉም በቀድሞው ህግ ይህ ባለ አንድ ማህበር ስለሌለ ለቁጥር ብቻ አባሉ ከሁለት በላይ እንዲሆን ዘመዱን ቤተሰቡን አስገብቶ ሀብቱ የራሱ ብቻ ነገር ግን ሁለትና ከዚያ በላይ በሆኑ ሰወች እንደ ተመሠረተ በማድረግ ማህበሩ የሚመሰረት ሲሆን አለመግባባት ሲፈጠር ባለሀብት እንደፈለገ መምራት ያስቸግረዋል። በአዲሱ የንግድ ህግ ግን ይህ ማህበር በመፈቀዱ በአንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር መቋቋም በህግ መፈቀዱ ለባለሀብቶች ወሳኝነት ያለው ሲሆን ለንግድ እንቅሰቃሴው ከፍተኛ በርን የሚከፍት ነው።
ግለሰብ ነጋዴ የንግድ ሥራዉን ወደ ባለ አንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበርነት መለወጥ ይችላል፡፡ ሌላው ግለሰብ ነጋዴዎችም ባለ አንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግለሰብ ማኅበር ለመመስረት እና ባለ አንድ ማህበር መስረተው ንግዳቸውን እንዲያንቀሳቅሱ የሚረዳ ነው። ይሁን እንጂ ይህ ከመሆኑ ቀድሞ ለነበረበት ማህበር ከመሆኑ በፊት በግለሰብ ደረጃ ቀድሞ ለነበረበት ለግለሰብ ንግድ ስራ ለገባበት ዕዳ ሁሉ ከማኅበሩ ጋር በአንድነት እና በተናጠል ኃላፊ ነዉ፡፡
የተፈቀደ ሲሆን ይህ ለባለሀብቶች ትልቅ የንግድ
መስመር ነው።
3. ማጠቃለያ
በኢትዮጵያ የንግድ ማህበር የተለያየ አይነት የንግድ ማህበራት የሚገኙ ሲሆን እነዚህም ለተፈለገው የንግድ አለማ የትኛው እንደ ሚሻል የንግድ ህግ ባለሙያ በማማከር አስፈላጊ ነው የሚባለውን ማህበር እንደ ንግዱ አይነት ለመመስረት የሚያስፈልገውን መስፈርት በሟሟላት መመስረት የሚቻል ሲሆን ባለአነድ ኀላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበርም በአንድ ሰው የሚመሰረት ራሱን የቻለ የህግ ሰውነት ያለው ሲሆን ለማህበሩ አጠቃላይ ኃላፊነቱን ራሱ ማህበሩ የሚወስድ መሆኑን በዚህ አስፍረናል። ዋናው የዚህ ጹሁፍ ዋና አላማ የንግድ ማህበር አይነቶችን ምን እንደሚመስሉ ከህግ አንጻር ለእናንተ ለማሳወቅ ነው።
https://www.facebook.com/s...
https://t.me/Fantahunlawye...
tiktok.com/fantahun62395
0929101037
28 days ago
Ethiopian Skylight Hotel has been nominated in two categories at the World Travel Awards 2026: Africa's Leading Conference Hotel and Ethiopia's Leading Hotel.
This recognition is a reflection of our team's dedication to service. We would love to have your support. Vote for Ethiopian Skylight Hotel.
Cast your vote using the link below:
https://www.worldtravelawa...
https://www.worldtravelawa...
#worldtravelawards #wta2026 #ethiopianskylighthotel #africasleadingconferencehotel #ethiopiasleadinghote
This recognition is a reflection of our team's dedication to service. We would love to have your support. Vote for Ethiopian Skylight Hotel.
Cast your vote using the link below:
https://www.worldtravelawa...
https://www.worldtravelawa...
#worldtravelawards #wta2026 #ethiopianskylighthotel #africasleadingconferencehotel #ethiopiasleadinghote
28 days ago
Ethiopian Skylight Hotel has been nominated in two categories at the World Travel Awards 2026: Africa's Leading Conference Hotel and Ethiopia's Leading Hotel.
This recognition is a reflection of our team's dedication to service. We would love to have your support. Vote for Ethiopian Skylight Hotel.
Cast your vote using the link below:
https://www.worldtravelawa...
https://www.worldtravelawa...
#worldtravelawards #wta2026 #ethiopianskylighthotel #africasleadingconferencehotel #ethiopiasleadinghote
This recognition is a reflection of our team's dedication to service. We would love to have your support. Vote for Ethiopian Skylight Hotel.
Cast your vote using the link below:
https://www.worldtravelawa...
https://www.worldtravelawa...
#worldtravelawards #wta2026 #ethiopianskylighthotel #africasleadingconferencehotel #ethiopiasleadinghote
28 days ago
Ethiopian Skylight Hotel has been nominated in two categories at the World Travel Awards 2026: Africa's Leading Conference Hotel and Ethiopia's Leading Hotel.
This recognition is a reflection of our team's dedication to service. We would love to have your support. Vote for Ethiopian Skylight Hotel.
Cast your vote using the link below:
https://www.worldtravelawa...
https://www.worldtravelawa...
#worldtravelawards #wta2026 #ethiopianskylighthotel #africasleadingconferencehotel #ethiopiasleadinghote
This recognition is a reflection of our team's dedication to service. We would love to have your support. Vote for Ethiopian Skylight Hotel.
Cast your vote using the link below:
https://www.worldtravelawa...
https://www.worldtravelawa...
#worldtravelawards #wta2026 #ethiopianskylighthotel #africasleadingconferencehotel #ethiopiasleadinghote
28 days ago
Ethiopian Skylight Hotel has been nominated in two categories at the World Travel Awards 2026: Africa's Leading Conference Hotel and Ethiopia's Leading Hotel.
This recognition is a reflection of our team's dedication to service. We would love to have your support. Vote for Ethiopian Skylight Hotel.
Cast your vote using the link below:
https://www.worldtravelawa...
https://www.worldtravelawa...
#worldtravelawards #wta2026 #ethiopianskylighthotel #africasleadingconferencehotel #ethiopiasleadinghote
This recognition is a reflection of our team's dedication to service. We would love to have your support. Vote for Ethiopian Skylight Hotel.
Cast your vote using the link below:
https://www.worldtravelawa...
https://www.worldtravelawa...
#worldtravelawards #wta2026 #ethiopianskylighthotel #africasleadingconferencehotel #ethiopiasleadinghote
28 days ago
Ethiopian Skylight Hotel has been nominated in two categories at the World Travel Awards 2026: Africa's Leading Conference Hotel and Ethiopia's Leading Hotel.
This recognition is a reflection of our team's dedication to service. We would love to have your support. Vote for Ethiopian Skylight Hotel.
Cast your vote using the link below:
https://www.worldtravelawa...
https://www.worldtravelawa...
#worldtravelawards #wta2026 #ethiopianskylighthotel #africasleadingconferencehotel #ethiopiasleadinghote
This recognition is a reflection of our team's dedication to service. We would love to have your support. Vote for Ethiopian Skylight Hotel.
Cast your vote using the link below:
https://www.worldtravelawa...
https://www.worldtravelawa...
#worldtravelawards #wta2026 #ethiopianskylighthotel #africasleadingconferencehotel #ethiopiasleadinghote
29 days ago
We're honored to be nominated in five categories at the World Travel Awards 2026!
Your support has taken us to new heights, and now your vote can help us soar even higher.
Vote for Ethiopian Airlines:
🏆 Africa's Leading Airline 2026
🏆 Africa's Leading Airline – Business Class 2026
🏆 Africa's Leading Airline – Economy Class 2026
🏆 Africa's Leading Airline Brand 2026
🏆 Africa's Leading Inflight Magazine 2026 – Selamta
Cast your vote using the link below:
https://www.worldtravelawa...
#worldtravelawards #ethiopianairlines #flyethiopian #thenewspiritofafrica #wta2026
Your support has taken us to new heights, and now your vote can help us soar even higher.
Vote for Ethiopian Airlines:
🏆 Africa's Leading Airline 2026
🏆 Africa's Leading Airline – Business Class 2026
🏆 Africa's Leading Airline – Economy Class 2026
🏆 Africa's Leading Airline Brand 2026
🏆 Africa's Leading Inflight Magazine 2026 – Selamta
Cast your vote using the link below:
https://www.worldtravelawa...
#worldtravelawards #ethiopianairlines #flyethiopian #thenewspiritofafrica #wta2026
Sponsored by
Surafel
29 days ago
We're honored to be nominated in five categories at the World Travel Awards 2026!
Your support has taken us to new heights, and now your vote can help us soar even higher.
Vote for Ethiopian Airlines:
🏆 Africa's Leading Airline 2026
🏆 Africa's Leading Airline – Business Class 2026
🏆 Africa's Leading Airline – Economy Class 2026
🏆 Africa's Leading Airline Brand 2026
🏆 Africa's Leading Inflight Magazine 2026 – Selamta
Cast your vote using the link below:
https://www.worldtravelawa...
#worldtravelawards #ethiopianairlines #flyethiopian #thenewspiritofafrica #wta2026
Your support has taken us to new heights, and now your vote can help us soar even higher.
Vote for Ethiopian Airlines:
🏆 Africa's Leading Airline 2026
🏆 Africa's Leading Airline – Business Class 2026
🏆 Africa's Leading Airline – Economy Class 2026
🏆 Africa's Leading Airline Brand 2026
🏆 Africa's Leading Inflight Magazine 2026 – Selamta
Cast your vote using the link below:
https://www.worldtravelawa...
#worldtravelawards #ethiopianairlines #flyethiopian #thenewspiritofafrica #wta2026
29 days ago
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በፖለቲካ ዙሪያ ያነሷቸው ዋና ዋና ሀሳቦች፡-
**********************
👉🏽ላለፉት አምስት ዓመታት በምክር ቤቱ ውስጥ የሕዝብን እና የፓርቲያቸውን ድምጽ ሲያሰሙ ለነበሩ የተፎካካሪ ፓርቲ አባላት (እንደ ኢዜማ፣ አብን እና ሌሎችም) እንዲሁም ለብልጽግና አባላት ከፍተኛ ምስጋና አቅርበዋል።
👉🏽በዘንድሮው ምርጫ ምክንያት ወደ ምክር ቤት ለማይመለሱ የተፎካካሪ ፓርቲ አባላት፣ የመንግሥት ፍላጎት በጋራ መሥራት መሆኑን በመግለጽ፤ ከምክር ቤት ውጭም ቢሆን ሀገርን ለማልማት ከመንግሥት ጋር አብረው እንዲሠሩ ጥሪ አቅርበዋል።
👉🏽የዘንድሮው ምርጫ ከተለመደው የፖለቲካ ፉክክር ባለፈ፣ ራሱ ምርጫው እንዳይካሄድ በ"ባንዳዎች" እና ፀረ-ምርጫ ኃይሎች ከፍተኛ ጫና እና ማሸማቀቅ እንደነበረበት አንስተዋል።
👉🏽ሕዝቡ ማስፈራሪያዎችን ወደጎን በመተው ሌሊት ወጥቶ በመሰለፍ ድምፁን መስጠቱን፤ በዚህም ፅንፈኝነትን፣ ባንዳነትን እና ዘረኝነትን እንደማይፈልግ በአንድ ድምፅ ማሳየቱን ገልጸዋል።
👉🏽ሕዝቡ ለመንግሥት ጅምር ሥራዎች ዕውቅና በመስጠት ድምፁን ቢሰጥም፣ ይህ ድምጽ "ባዶ ቼክ" መሆኑን አሳስበዋል።
👉🏽ሕዝቡ ሥርአታዊ ሌብነት (ሙስና) እንዲጠፋ እና አገልግሎት እንዲሻሻል አደራ መስጠቱን፤ ይህን አደራ መንግሥት በአግባቡ ካልተወጣ፣ ጥይት ሳይፈራ የመረጠው ሕዝብ በተመሳሳይ ድፍረት የተቃውሞ እርምጃ ሊወስድ እንደሚችል አስጠንቅቀዋል።
👉🏽ብልጽግና ፓርቲ ለዴሞክራሲያዊ ሥርዓት ግንባታ ሲል፣ 15 በመቶ የሚሆነውን የምክር ቤት ወንበር ተፎካካሪ ፓርቲዎች ብቻቸውን እንዲወዳደሩበት ማድረጉን እና ይህም በርካታ ፓርቲዎች ፓርላማ እንዲገቡ ዕድል መፍጠሩን አብራርተዋል።
👉🏽በሀገራዊ ምክክሩ ላይ ብልጽግና ፓርቲ ይዞት ከሚቀርባቸው አጀንዳዎች አንዱ፣ በሥልጣን ላይ ያለ መንግሥት (መሪ) ከሁለት የምርጫ ዘመን በላይ መቆየት የለበትም የሚል የሕገ-መንግስት ማሻሻያ ሀሳብ መሆኑን አስታውቀዋል።
👉🏽ጠቅላይ ሚኒስትሩ ራሳቸው ከ225 በላይ፣ ፓርቲው ደግሞ ከ4 ሺህ በላይ የሕዝብ መድረኮችን ማካሄዱን፤ እንዲሁም የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽኑ የሕዝብ ውይይቶችን በስፋት እያደረገ መሆኑን አንስተዋል።
👉🏽ታፍነው የቆዩ ብሶቶች በነጻነት እንዲወጡ በመደረጉ፣ ብሔርን ከብሔር እና ሃይማኖትን ከሃይማኖት የሚያጋጩ የሕዝብ ለህዝብ ግጭቶች በከፍተኛ ሁኔታ መቀነሳቸውን ገልጸዋል።
👉🏽አሁን የሚታዩት ግጭቶች የሕዝብ ለሕዝብ ሳይሆኑ፣ ኢትዮጵያን ማፍረስ በሚፈልጉ ኃይሎች የሚደገፉ "ሽፍቶች እና ባንዳዎች" የሚፈጥሩት መሆኑን ገልጸዋል። የፀጥታ ተቋማት (Law Enforcement Agencies) በሰው ኃይልም ሆነ በቴክኖሎጂ አቅማቸውን እያሳደጉ መሆኑን አረጋግጠዋል።
👉🏽በኦሮሚያም ሆነ በአማራ ክልል ያሉ የታጠቁ ኃይሎች ግጭት ወደ ድል ስለማያደርስ፣ ውይይት እና ድርድርን መርጠው ወደ ሰላማዊ መንገድ እንዲመለሱና በጋራ ሀገር እንዲገነቡ የሰላም ጥሪ አቅርበዋል።
#ethiopia #parliament #pmabiyahmed #politics #ebc
**********************
👉🏽ላለፉት አምስት ዓመታት በምክር ቤቱ ውስጥ የሕዝብን እና የፓርቲያቸውን ድምጽ ሲያሰሙ ለነበሩ የተፎካካሪ ፓርቲ አባላት (እንደ ኢዜማ፣ አብን እና ሌሎችም) እንዲሁም ለብልጽግና አባላት ከፍተኛ ምስጋና አቅርበዋል።
👉🏽በዘንድሮው ምርጫ ምክንያት ወደ ምክር ቤት ለማይመለሱ የተፎካካሪ ፓርቲ አባላት፣ የመንግሥት ፍላጎት በጋራ መሥራት መሆኑን በመግለጽ፤ ከምክር ቤት ውጭም ቢሆን ሀገርን ለማልማት ከመንግሥት ጋር አብረው እንዲሠሩ ጥሪ አቅርበዋል።
👉🏽የዘንድሮው ምርጫ ከተለመደው የፖለቲካ ፉክክር ባለፈ፣ ራሱ ምርጫው እንዳይካሄድ በ"ባንዳዎች" እና ፀረ-ምርጫ ኃይሎች ከፍተኛ ጫና እና ማሸማቀቅ እንደነበረበት አንስተዋል።
👉🏽ሕዝቡ ማስፈራሪያዎችን ወደጎን በመተው ሌሊት ወጥቶ በመሰለፍ ድምፁን መስጠቱን፤ በዚህም ፅንፈኝነትን፣ ባንዳነትን እና ዘረኝነትን እንደማይፈልግ በአንድ ድምፅ ማሳየቱን ገልጸዋል።
👉🏽ሕዝቡ ለመንግሥት ጅምር ሥራዎች ዕውቅና በመስጠት ድምፁን ቢሰጥም፣ ይህ ድምጽ "ባዶ ቼክ" መሆኑን አሳስበዋል።
👉🏽ሕዝቡ ሥርአታዊ ሌብነት (ሙስና) እንዲጠፋ እና አገልግሎት እንዲሻሻል አደራ መስጠቱን፤ ይህን አደራ መንግሥት በአግባቡ ካልተወጣ፣ ጥይት ሳይፈራ የመረጠው ሕዝብ በተመሳሳይ ድፍረት የተቃውሞ እርምጃ ሊወስድ እንደሚችል አስጠንቅቀዋል።
👉🏽ብልጽግና ፓርቲ ለዴሞክራሲያዊ ሥርዓት ግንባታ ሲል፣ 15 በመቶ የሚሆነውን የምክር ቤት ወንበር ተፎካካሪ ፓርቲዎች ብቻቸውን እንዲወዳደሩበት ማድረጉን እና ይህም በርካታ ፓርቲዎች ፓርላማ እንዲገቡ ዕድል መፍጠሩን አብራርተዋል።
👉🏽በሀገራዊ ምክክሩ ላይ ብልጽግና ፓርቲ ይዞት ከሚቀርባቸው አጀንዳዎች አንዱ፣ በሥልጣን ላይ ያለ መንግሥት (መሪ) ከሁለት የምርጫ ዘመን በላይ መቆየት የለበትም የሚል የሕገ-መንግስት ማሻሻያ ሀሳብ መሆኑን አስታውቀዋል።
👉🏽ጠቅላይ ሚኒስትሩ ራሳቸው ከ225 በላይ፣ ፓርቲው ደግሞ ከ4 ሺህ በላይ የሕዝብ መድረኮችን ማካሄዱን፤ እንዲሁም የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽኑ የሕዝብ ውይይቶችን በስፋት እያደረገ መሆኑን አንስተዋል።
👉🏽ታፍነው የቆዩ ብሶቶች በነጻነት እንዲወጡ በመደረጉ፣ ብሔርን ከብሔር እና ሃይማኖትን ከሃይማኖት የሚያጋጩ የሕዝብ ለህዝብ ግጭቶች በከፍተኛ ሁኔታ መቀነሳቸውን ገልጸዋል።
👉🏽አሁን የሚታዩት ግጭቶች የሕዝብ ለሕዝብ ሳይሆኑ፣ ኢትዮጵያን ማፍረስ በሚፈልጉ ኃይሎች የሚደገፉ "ሽፍቶች እና ባንዳዎች" የሚፈጥሩት መሆኑን ገልጸዋል። የፀጥታ ተቋማት (Law Enforcement Agencies) በሰው ኃይልም ሆነ በቴክኖሎጂ አቅማቸውን እያሳደጉ መሆኑን አረጋግጠዋል።
👉🏽በኦሮሚያም ሆነ በአማራ ክልል ያሉ የታጠቁ ኃይሎች ግጭት ወደ ድል ስለማያደርስ፣ ውይይት እና ድርድርን መርጠው ወደ ሰላማዊ መንገድ እንዲመለሱና በጋራ ሀገር እንዲገነቡ የሰላም ጥሪ አቅርበዋል።
#ethiopia #parliament #pmabiyahmed #politics #ebc
1 month ago
የሪል ስቴት ቤቶች የዶላር ገንዘብ መገበያያ ውል ስምምነት አግባብነት
በኢትዮጵያ ሕግ ማእቀፍ
የዚህ ጹሁፍ መነሻ #ethiopia | ለህግ ምክር የመጡ የሪል ስቴት ቤት ተዋዋይ ወገኖች በሰጠውት የህግ ምክር የተነሳ የውል ሰነዶችን ከተመለከትኩት በመነሳት ለማህበረሰቡ የህግ ግንዛቤ እንዲኖረው የቀረበ ነው። ይህ ጹሁፍ በኢትዮጵያ ህግ መሠረት ውልን ለማፍረስ ምክንያት የሆኑ ነገሮች እና አፈጻጸም አስመልክቶ የሪል ስቴት ቤት አቅራቢዎችና ፈላጊዎች መካከል በሚደረጉ የውል ስምምነቶች የሚታዩ ጉድለቶች እና ውጤቶችን በተመለከተ የሚገልጽ በመሆኑ ለመነሻ እውቀት የሚረዳ በመሆኑ ለእናንተ ቀርቦላቸዋል።
1. የሪል ስቴት ውል በኢትዮጲያ በዶላር መዋዋል ይቻላል?
የሪል ስቴት አቅርቦት ውል አስመልክቶ የትኛውንም የኢትዮጵያ መገበያያ ገንዘብ ሁለቱም ወገኖች በኢትዮጵያ ውስጥ ያደረጉ ኢትዮጵያዊ እስከሆኑ ድረስ የመገበያያ ገንዘቡ በኢትዮጵያ ገንዘብ ሊሆን የሚገባ ነው። ይህ የኢትዮጵያ ገንዘብ መገበያያን አስመልክቶ አግባብነት ያለውን መመልከት የሚቻል ነው። ይህ እስከሆነ ድረስ የተጠቀሰው ገንዘብ የትኛውንም ቢሆን በኢትዮጵያ ገንዘብ/ብር/ ነው ተብሎ ይገመታል። በውሉ ላይ ምንም እንኳን ዶላር ወይም ፓውንድ ተብሎ ቢጠቀስ እንኳን ግልጽ የሆነ የተዋዋይ ስምምነት ፣ ፍትለዊ የሆነ ተጠቃሚነት ፣አንድ ወገንን የማይጎዳ ስለመሆኑ ይህ የገንዘብ መለዋወጫ ካልተተጠቀሰ ፣ካልተብራራ እና አሳማኝ ካልሆነ በቀር
የአንድን ወገን ጥቅም ብቻ የሚጎዳ የውል ስምምነት የሚደረግ ጉዳይ የውለታውን ጉዳይ ሊፈጸም የማይችል ሊያደርገው ይችላል።
2. የተዋዋይ ጥቅምን የሚጎዳ የውል ስምምነት
ተዋዋይ ወገኖች እርስ በእርሳቸው ወደውና ፈቅደው የውል ስምምነት ማድረግ እንደሚችሉ ይህም በተዋዋይ ወገኖች መካከል
ህግ መሆኑን የፍትሀብሔር ህግ ቁጥር 1731 ላይ ተደንግጎ ተቀምጧል። ይሁን እንጂ አንዱ ወገን አግባብ ባልሆነ መንገድ የራሱን ጥቅም ለማስጠበቅ ሲባል የሌላውን ተዋዋይ ወገን ጥቅም በመጉዳት የስምምነቱ አካል የሚሆኑ ሀረግ፣ወይም የውል ድንጋጌዎች ውሉ እንዲፈርስ ወይም እንዲሰረዝ ሊያደርገው ይችላል።
3. በአንድ ወገን ብቻ ተዘጋጅተው ፊርማ የሚደረግባቸው የውል ስምምነቶች
በተቋማት እና በግለሰቦች መካከል የሚጀረጉ ውሎች ለምሳሌ ያህል በኢንሹራንስ ድርጅቶች እና በኢንሹራንስ ተጠቃሚዎች መካከል ፣ በባንኮችና በደንበኞች መካከል የሚደረጉ ውሎች በቤት አቅራቢ ድርጅትና በደንበኞች መካከል፣በመንግስት ልማት ድርጅት/አገልግሎት አቅራቢ እና በበአገልግሎት ተጠቃሚ መካከል የሚደረጉ ውሎች ብዙውን ጊዜ የራሱን ፖሊሲ/ፍላጎት ብቻ በማንጸባረቅ የደንበኛውን ተዋዋይ ሚዛናዊ ጥቅም ባልጠበቀ መልኩ ሲደረጉ የሚስቸዋል ሲሆን ይል ከአጠቃላይ የውል መርሆች አንጻር ሲታይ የተዋዋይ ወገኖችን ፍቃድ እና ፍትሀዊ ተጠቃሚነት ጋር የሚጻረር ሲሆን ብዙ ጊዜ ይስተዋላል።
4. ለውል ስምምነት መፍረስ የሆኑ ምክንያትና የቤት አቅርቦት ውሎች በንጽጽር
4.1 የፍቃድ ጉድለት የፍትሀብሄር ህግ ቁጥር 1696
ውል በአንደኛው ተዋዋይ ወገን ተንኮል ወይም የሀይል ማስገደድ
ከሆነ ውሉ ፈራሽ እንደሆነ በህጉ ተቀምጧል። ይህ የተንኮል ድርጊት ወይም ሀሳብ በውሉ ባይደረግ ተንኮል የተደረገበት ሰው ውሉን የማይዋዋል ቢሆን ኖሮ ውሉ ፈራሽ የሚሆን ነው።/1704/የሪል ስቴትት አቅራባው በዶላር ውሉን ማድረጉ ዶላር እየጨመረ በመምጣቱ ደንበኛው ተዋዋይ የሚቀረውን ክፍያ ወደፊት ለመክፈል በሚያደርግበት ጊዜ የዶላር ምንዛሬው እየጨመረ ሲመጣ ቤት አቀራቢው እአላግባብ እንዲጠቀም የሚያደርግ መሆኑን የሚያሳይ ነው። ቤት ፈላጊው ተዋዋይ ይህ በዶላር ክፍያው በመደረጉ ምክንያት የሚመጣበትን ጉዳት ቢያውቅ ኖሮ ውሉን አያደርግም ያስብላል ። ይህም በዚህ ውል ተጎጂ የሆኑ ሰወች ለህግ ምክር ፍለጋ ሲጠይቁን እየተረዳነው ያለው መሠረታዊ ነጥብ ነው። ከዚህ አግባብ ይህ ውል ተንኮል ያለበት የተዋዋይ ወገን ፍቃድ ጉድለት ያለው በመሆኑ ፈራሽ ውል ነው ለማለት እንችላለን።
4.2 ተዋዋይ ወገንን ለመጉዳት ተብሎ የተደረገ ውል
የፍትሀብሔር ህግ አንቀጽ 1710/2/
ይህ ድርጊት አንዱን ተጎጂ የሆነውን ተዋዋይ ወገን ለመጉዳት ሲባል የንግድ ልምድ እውቀት የሌለው መሆኑን በመረዳት ሌላኛው ወገን ይህ ውል እንዲደረግ ምክንያት ከሆነ እና ይህም ከህሊና አንጻር ሲታይም ግፍ መስሎ የሚታይ ከሆነ ለውሉ መፍረስ ምክንያት በቂ ነው። ወደ ሪል እስቴት ቤት አቅርቦት ውልም ስንመጣ የቤት ፈላጊዎች ተዋዋይ ወገኖች ግልጽ የሆነ የንግድ ልምድ እወቀት የሌላቸው ሲሆን የዛሬ አራት አመትና ከዚያም በላይ ወይም የዛሬ በነበረ የዶላር ቤት አቅርቦት ውል በዶላሩ መጨመር አቅራቢዎቹ ቤት ፈላጊውን በመጉዳት የሚደረገው ውል ስምምነት ለህሊና ግፍ ተብሎ በፍርድ ቤት ሲታመንበት ውሉ ፈራሽ ይሆናል።
4.3 በውሉ ሊገለጽ የሚገባው የውለታው ጉዳይ አስፈላጊ ነገሮች
የፍትሀብሄር ህግ ቁጥር 1713
ውሎች አስገዳጅነታቸው ተዋዋይ ወገኖች በውላቸው ያስቀመጡትን መብትና ግዴታ ብቻ የሚታይ ሳይሆን ያለውን ልማድ፣ቅን ልቦና፣ፍትህ፣የውለታው ነገር ጭምር በመታየት የሚፈጸም እንደሆነ ይደነግጋል። በቤት አቅርቦት በሚደረጉ ውሎች ቤት አቅራቢው የመገበያያ ገንዘቡን የፍትሀብሄር ህጉን አንቀጽ ላይ የተቀመጠውን የኢትዮጵያን ገንዘብ መሆኑን በግልጽ እየታወቀ የዶላርን የወደፊት መጨመርን በማሰብ በተግባርም ሲታይ ዶላር ከፍተኛ ጭማሪ በማሳየቱ፣ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚደረጉ ውሎችም በልማድ መገበያያ ገንዘብ ብር በመሆኑ እንዲሁም ቅንነት እና ፍትህን ያላገነዘበ ውል በመሆኑ ፈራሽ ነው።
4.4 ህግንና ሞራልን የሚቃረን ውል ፈራሽ ነው።
የፍትሀብሄር ህግ ቁጥር 1716
የዚህ ድንጋጌ ይዘት አንድ ህግ በግልጽ የተደነገገን ህግ የሚቃረን ከሆነ ፈራሽ ነው እንዲሁም ሞራል፣መልካም ጠባይን የሚቃረን ከሆነ ፈራሽ ነው በማለት ያስቀምጣል። ከሪል ስቴት ውሎች በዶላር መገበያያው መደረጉ በፍትሃብሔር ህግ አንቀጽ 1749 ላይ መገበያያው በኢትዮጵያ ብር እንደሆነ የሚያስቀምጥ በመሆኑና እና በስምምነቱ መገበያያው በዶላር መሆኑን ማስቀመጣቸው ህግን የሚቃረን በመሆኑ ፈራሽ ነው ማለት ነው።
4.5 የገንዘብ መገበያያው እዳው በሚከፈልበት ቦታ ባለው ነው
የፍትሀብሄር ህግ ቁጥር 1749
በውሉ ሊከፈል የሚገባው የገንዘብ መገበያያ ሀገሪቱ ላይ ሊከፈል
በሚችለው በሀገሪቱ ህጋዊ መገበያያ ገንዘብ ነው። የኢትዮጵያ መገበያያ ገንዘብ ብር ሲሆን ዶላር በማድረግ የተደረገው ህገወጥ ሲሆን ውሉን ለመፈጸም የክፍያው ቦታ በኢትዮጵያ እስከሆነ ድረስ መገበያያው በኢትዮጵያ ብር ተደርጎ ሊከፈል እንደሚገባ በፍተሀብሔር ህግ ቁጥር 1750 ከመደንገጉም በተጨማሪ በሪል ስቴት ልማት እና የማይንቀሳቀስ ንብረት ግብይትና ግመታ አዋጅ ቁጥር 1357/2017 አንቀጽ 11 መሠረት በወቅታዊ የገበያ ዋጋ ጥናት ተደርጎ ክፍያው እንደሚፈጸም ይደነግጋል። ስለዚህ በዶላር የሚደረገው የቤት አቅርቦት ውል ስምምነት ህገወጥ በመሆኑ እዳው በሚከፈልበት ጊዜ ባለው የሀገሩ ዋጋ ልክ የሚከፈል ይሆናል እንጂ በስምምነቱ ላይ በተገለጸው የዶላር ዋጋ አይከፈልም ማለት ነው።
5. ማጠቃለያ ሀሳብ እና የጸሀፊው የህግ ምክር
በቤት አቅራቢዎችና ቤት ፈላጊዎች መካከል የሚደረጉ ውሎች
ከመከናወናቸው በፊት ሁለቱም ወገኖች የህግ ባለሙያ በማማከር
የተዘጋጀውን ውል ስምምነት ረቂቅ ለጠበቃና የህግ አማካሪ በማሳየት ቢቻል በመወከል ቦታው ድረስ በመሄድ ህጋዊ የውልል ሀሳቦችን በመለዋወጥ ውሉን በጋራ በማዘጋጀት ማከናወን ያስፈልጋል። አስቀድሞ የህግ ባለሙያ ባለማማከር ብዙ ሰወች በሚሊየኖች ገንዘብ አጥተዋል። በዚህ ጹህፍ ማጠንጠንኛ ሀሳብ የውሉ መገበያያ ገንዘብን ዶላር ያደረጉ ተዋዋዮች የቤት ፈላጊውን ጥቅም የሚጎዳ እና ህጋዊ ባለሆነ ገንዘብ የተደረገ ውል ሲሆን የቤቱ እዳ በሚከፈልበት ጊዜ ያለው ዋጋ ወጥቶ የሚቀረውን ክፍያ በመክፈል እንዲፈጸም በማድረግ የተዋዋይ ወገኖችን ፍትሀዊ ተጠቃሚነት እና የኢትዮጵያ ህግ መሠረታዊ ውሎች መርሆችና ድንጋጌዎችን የሚጠበቅ ሲሆን ከዚህ ባሻግር ግን የቤት ፈላጊ ተዋዋይ ወገኖችን ጥቅም የሚጎዳና ህገወጥ በመሆኑ ውሉ ፈራሽ ይሆናል። ይሁን እንጂ እዚህ ላይ መታየት ያለበት ነጥብ ውሉ ሲፈርስ ተዋዋይ ወገኖች የሚመለስላቸው ገንዘብ በኢትዮጵያ መገበያያ ገንዘብ ከሆነ ከምንዛሬ መውደቅ የተነሳ ሊጎዱ ስለሚችሉ በነበሩበት መመለስ ውል ሲፈርስ የኢትዮጵያ ፍትሀብሄር ህግ አንቀጽ 1808 መሠረት ዶላራቸው ተመልሶ ወደ ነበሩበት ቢመለሱ የተሻለ ይሆናል። ለህግ ግንዛቤ ይህንን አልን እንጂ ይህ ልዩ ውል ፣ የህግ ጸባይ በመሆኑ በእንደዚህ አይነት ሁኔታ ውስጥ ያሉ ተዋዋይ ወገኖች መብታቸውን ለማስጠበቅም ሆነ እንደዚህ አይነት የውል ሴምምነት ውስጥ ለመግባት በዚህ ላይ ልዩ እውቀት ያለውን የህግ ባለሙያ ማማከር ከብዙ ኪሳራ እና ጉዳት የሚጠብቅ ነው።
ማጣቀሻ/references/
1. የኢትዮጵያ ፍትሀብሄር ህግ
2.ሪል ስቴት ልማት እና የማይንቀሳቀስ ንብረት ግብይትና ግመታ አዋጅ ቁጥር 1357/2017
ፋንታሁን ደለለው ጠበቃና የህግ አማካሪ 0929101037
https://t.me/Fantahunlawye...
tiktok.com/fantahun62395
https://www.facebook.com/s...
በኢትዮጵያ ሕግ ማእቀፍ
የዚህ ጹሁፍ መነሻ #ethiopia | ለህግ ምክር የመጡ የሪል ስቴት ቤት ተዋዋይ ወገኖች በሰጠውት የህግ ምክር የተነሳ የውል ሰነዶችን ከተመለከትኩት በመነሳት ለማህበረሰቡ የህግ ግንዛቤ እንዲኖረው የቀረበ ነው። ይህ ጹሁፍ በኢትዮጵያ ህግ መሠረት ውልን ለማፍረስ ምክንያት የሆኑ ነገሮች እና አፈጻጸም አስመልክቶ የሪል ስቴት ቤት አቅራቢዎችና ፈላጊዎች መካከል በሚደረጉ የውል ስምምነቶች የሚታዩ ጉድለቶች እና ውጤቶችን በተመለከተ የሚገልጽ በመሆኑ ለመነሻ እውቀት የሚረዳ በመሆኑ ለእናንተ ቀርቦላቸዋል።
1. የሪል ስቴት ውል በኢትዮጲያ በዶላር መዋዋል ይቻላል?
የሪል ስቴት አቅርቦት ውል አስመልክቶ የትኛውንም የኢትዮጵያ መገበያያ ገንዘብ ሁለቱም ወገኖች በኢትዮጵያ ውስጥ ያደረጉ ኢትዮጵያዊ እስከሆኑ ድረስ የመገበያያ ገንዘቡ በኢትዮጵያ ገንዘብ ሊሆን የሚገባ ነው። ይህ የኢትዮጵያ ገንዘብ መገበያያን አስመልክቶ አግባብነት ያለውን መመልከት የሚቻል ነው። ይህ እስከሆነ ድረስ የተጠቀሰው ገንዘብ የትኛውንም ቢሆን በኢትዮጵያ ገንዘብ/ብር/ ነው ተብሎ ይገመታል። በውሉ ላይ ምንም እንኳን ዶላር ወይም ፓውንድ ተብሎ ቢጠቀስ እንኳን ግልጽ የሆነ የተዋዋይ ስምምነት ፣ ፍትለዊ የሆነ ተጠቃሚነት ፣አንድ ወገንን የማይጎዳ ስለመሆኑ ይህ የገንዘብ መለዋወጫ ካልተተጠቀሰ ፣ካልተብራራ እና አሳማኝ ካልሆነ በቀር
የአንድን ወገን ጥቅም ብቻ የሚጎዳ የውል ስምምነት የሚደረግ ጉዳይ የውለታውን ጉዳይ ሊፈጸም የማይችል ሊያደርገው ይችላል።
2. የተዋዋይ ጥቅምን የሚጎዳ የውል ስምምነት
ተዋዋይ ወገኖች እርስ በእርሳቸው ወደውና ፈቅደው የውል ስምምነት ማድረግ እንደሚችሉ ይህም በተዋዋይ ወገኖች መካከል
ህግ መሆኑን የፍትሀብሔር ህግ ቁጥር 1731 ላይ ተደንግጎ ተቀምጧል። ይሁን እንጂ አንዱ ወገን አግባብ ባልሆነ መንገድ የራሱን ጥቅም ለማስጠበቅ ሲባል የሌላውን ተዋዋይ ወገን ጥቅም በመጉዳት የስምምነቱ አካል የሚሆኑ ሀረግ፣ወይም የውል ድንጋጌዎች ውሉ እንዲፈርስ ወይም እንዲሰረዝ ሊያደርገው ይችላል።
3. በአንድ ወገን ብቻ ተዘጋጅተው ፊርማ የሚደረግባቸው የውል ስምምነቶች
በተቋማት እና በግለሰቦች መካከል የሚጀረጉ ውሎች ለምሳሌ ያህል በኢንሹራንስ ድርጅቶች እና በኢንሹራንስ ተጠቃሚዎች መካከል ፣ በባንኮችና በደንበኞች መካከል የሚደረጉ ውሎች በቤት አቅራቢ ድርጅትና በደንበኞች መካከል፣በመንግስት ልማት ድርጅት/አገልግሎት አቅራቢ እና በበአገልግሎት ተጠቃሚ መካከል የሚደረጉ ውሎች ብዙውን ጊዜ የራሱን ፖሊሲ/ፍላጎት ብቻ በማንጸባረቅ የደንበኛውን ተዋዋይ ሚዛናዊ ጥቅም ባልጠበቀ መልኩ ሲደረጉ የሚስቸዋል ሲሆን ይል ከአጠቃላይ የውል መርሆች አንጻር ሲታይ የተዋዋይ ወገኖችን ፍቃድ እና ፍትሀዊ ተጠቃሚነት ጋር የሚጻረር ሲሆን ብዙ ጊዜ ይስተዋላል።
4. ለውል ስምምነት መፍረስ የሆኑ ምክንያትና የቤት አቅርቦት ውሎች በንጽጽር
4.1 የፍቃድ ጉድለት የፍትሀብሄር ህግ ቁጥር 1696
ውል በአንደኛው ተዋዋይ ወገን ተንኮል ወይም የሀይል ማስገደድ
ከሆነ ውሉ ፈራሽ እንደሆነ በህጉ ተቀምጧል። ይህ የተንኮል ድርጊት ወይም ሀሳብ በውሉ ባይደረግ ተንኮል የተደረገበት ሰው ውሉን የማይዋዋል ቢሆን ኖሮ ውሉ ፈራሽ የሚሆን ነው።/1704/የሪል ስቴትት አቅራባው በዶላር ውሉን ማድረጉ ዶላር እየጨመረ በመምጣቱ ደንበኛው ተዋዋይ የሚቀረውን ክፍያ ወደፊት ለመክፈል በሚያደርግበት ጊዜ የዶላር ምንዛሬው እየጨመረ ሲመጣ ቤት አቀራቢው እአላግባብ እንዲጠቀም የሚያደርግ መሆኑን የሚያሳይ ነው። ቤት ፈላጊው ተዋዋይ ይህ በዶላር ክፍያው በመደረጉ ምክንያት የሚመጣበትን ጉዳት ቢያውቅ ኖሮ ውሉን አያደርግም ያስብላል ። ይህም በዚህ ውል ተጎጂ የሆኑ ሰወች ለህግ ምክር ፍለጋ ሲጠይቁን እየተረዳነው ያለው መሠረታዊ ነጥብ ነው። ከዚህ አግባብ ይህ ውል ተንኮል ያለበት የተዋዋይ ወገን ፍቃድ ጉድለት ያለው በመሆኑ ፈራሽ ውል ነው ለማለት እንችላለን።
4.2 ተዋዋይ ወገንን ለመጉዳት ተብሎ የተደረገ ውል
የፍትሀብሔር ህግ አንቀጽ 1710/2/
ይህ ድርጊት አንዱን ተጎጂ የሆነውን ተዋዋይ ወገን ለመጉዳት ሲባል የንግድ ልምድ እውቀት የሌለው መሆኑን በመረዳት ሌላኛው ወገን ይህ ውል እንዲደረግ ምክንያት ከሆነ እና ይህም ከህሊና አንጻር ሲታይም ግፍ መስሎ የሚታይ ከሆነ ለውሉ መፍረስ ምክንያት በቂ ነው። ወደ ሪል እስቴት ቤት አቅርቦት ውልም ስንመጣ የቤት ፈላጊዎች ተዋዋይ ወገኖች ግልጽ የሆነ የንግድ ልምድ እወቀት የሌላቸው ሲሆን የዛሬ አራት አመትና ከዚያም በላይ ወይም የዛሬ በነበረ የዶላር ቤት አቅርቦት ውል በዶላሩ መጨመር አቅራቢዎቹ ቤት ፈላጊውን በመጉዳት የሚደረገው ውል ስምምነት ለህሊና ግፍ ተብሎ በፍርድ ቤት ሲታመንበት ውሉ ፈራሽ ይሆናል።
4.3 በውሉ ሊገለጽ የሚገባው የውለታው ጉዳይ አስፈላጊ ነገሮች
የፍትሀብሄር ህግ ቁጥር 1713
ውሎች አስገዳጅነታቸው ተዋዋይ ወገኖች በውላቸው ያስቀመጡትን መብትና ግዴታ ብቻ የሚታይ ሳይሆን ያለውን ልማድ፣ቅን ልቦና፣ፍትህ፣የውለታው ነገር ጭምር በመታየት የሚፈጸም እንደሆነ ይደነግጋል። በቤት አቅርቦት በሚደረጉ ውሎች ቤት አቅራቢው የመገበያያ ገንዘቡን የፍትሀብሄር ህጉን አንቀጽ ላይ የተቀመጠውን የኢትዮጵያን ገንዘብ መሆኑን በግልጽ እየታወቀ የዶላርን የወደፊት መጨመርን በማሰብ በተግባርም ሲታይ ዶላር ከፍተኛ ጭማሪ በማሳየቱ፣ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚደረጉ ውሎችም በልማድ መገበያያ ገንዘብ ብር በመሆኑ እንዲሁም ቅንነት እና ፍትህን ያላገነዘበ ውል በመሆኑ ፈራሽ ነው።
4.4 ህግንና ሞራልን የሚቃረን ውል ፈራሽ ነው።
የፍትሀብሄር ህግ ቁጥር 1716
የዚህ ድንጋጌ ይዘት አንድ ህግ በግልጽ የተደነገገን ህግ የሚቃረን ከሆነ ፈራሽ ነው እንዲሁም ሞራል፣መልካም ጠባይን የሚቃረን ከሆነ ፈራሽ ነው በማለት ያስቀምጣል። ከሪል ስቴት ውሎች በዶላር መገበያያው መደረጉ በፍትሃብሔር ህግ አንቀጽ 1749 ላይ መገበያያው በኢትዮጵያ ብር እንደሆነ የሚያስቀምጥ በመሆኑና እና በስምምነቱ መገበያያው በዶላር መሆኑን ማስቀመጣቸው ህግን የሚቃረን በመሆኑ ፈራሽ ነው ማለት ነው።
4.5 የገንዘብ መገበያያው እዳው በሚከፈልበት ቦታ ባለው ነው
የፍትሀብሄር ህግ ቁጥር 1749
በውሉ ሊከፈል የሚገባው የገንዘብ መገበያያ ሀገሪቱ ላይ ሊከፈል
በሚችለው በሀገሪቱ ህጋዊ መገበያያ ገንዘብ ነው። የኢትዮጵያ መገበያያ ገንዘብ ብር ሲሆን ዶላር በማድረግ የተደረገው ህገወጥ ሲሆን ውሉን ለመፈጸም የክፍያው ቦታ በኢትዮጵያ እስከሆነ ድረስ መገበያያው በኢትዮጵያ ብር ተደርጎ ሊከፈል እንደሚገባ በፍተሀብሔር ህግ ቁጥር 1750 ከመደንገጉም በተጨማሪ በሪል ስቴት ልማት እና የማይንቀሳቀስ ንብረት ግብይትና ግመታ አዋጅ ቁጥር 1357/2017 አንቀጽ 11 መሠረት በወቅታዊ የገበያ ዋጋ ጥናት ተደርጎ ክፍያው እንደሚፈጸም ይደነግጋል። ስለዚህ በዶላር የሚደረገው የቤት አቅርቦት ውል ስምምነት ህገወጥ በመሆኑ እዳው በሚከፈልበት ጊዜ ባለው የሀገሩ ዋጋ ልክ የሚከፈል ይሆናል እንጂ በስምምነቱ ላይ በተገለጸው የዶላር ዋጋ አይከፈልም ማለት ነው።
5. ማጠቃለያ ሀሳብ እና የጸሀፊው የህግ ምክር
በቤት አቅራቢዎችና ቤት ፈላጊዎች መካከል የሚደረጉ ውሎች
ከመከናወናቸው በፊት ሁለቱም ወገኖች የህግ ባለሙያ በማማከር
የተዘጋጀውን ውል ስምምነት ረቂቅ ለጠበቃና የህግ አማካሪ በማሳየት ቢቻል በመወከል ቦታው ድረስ በመሄድ ህጋዊ የውልል ሀሳቦችን በመለዋወጥ ውሉን በጋራ በማዘጋጀት ማከናወን ያስፈልጋል። አስቀድሞ የህግ ባለሙያ ባለማማከር ብዙ ሰወች በሚሊየኖች ገንዘብ አጥተዋል። በዚህ ጹህፍ ማጠንጠንኛ ሀሳብ የውሉ መገበያያ ገንዘብን ዶላር ያደረጉ ተዋዋዮች የቤት ፈላጊውን ጥቅም የሚጎዳ እና ህጋዊ ባለሆነ ገንዘብ የተደረገ ውል ሲሆን የቤቱ እዳ በሚከፈልበት ጊዜ ያለው ዋጋ ወጥቶ የሚቀረውን ክፍያ በመክፈል እንዲፈጸም በማድረግ የተዋዋይ ወገኖችን ፍትሀዊ ተጠቃሚነት እና የኢትዮጵያ ህግ መሠረታዊ ውሎች መርሆችና ድንጋጌዎችን የሚጠበቅ ሲሆን ከዚህ ባሻግር ግን የቤት ፈላጊ ተዋዋይ ወገኖችን ጥቅም የሚጎዳና ህገወጥ በመሆኑ ውሉ ፈራሽ ይሆናል። ይሁን እንጂ እዚህ ላይ መታየት ያለበት ነጥብ ውሉ ሲፈርስ ተዋዋይ ወገኖች የሚመለስላቸው ገንዘብ በኢትዮጵያ መገበያያ ገንዘብ ከሆነ ከምንዛሬ መውደቅ የተነሳ ሊጎዱ ስለሚችሉ በነበሩበት መመለስ ውል ሲፈርስ የኢትዮጵያ ፍትሀብሄር ህግ አንቀጽ 1808 መሠረት ዶላራቸው ተመልሶ ወደ ነበሩበት ቢመለሱ የተሻለ ይሆናል። ለህግ ግንዛቤ ይህንን አልን እንጂ ይህ ልዩ ውል ፣ የህግ ጸባይ በመሆኑ በእንደዚህ አይነት ሁኔታ ውስጥ ያሉ ተዋዋይ ወገኖች መብታቸውን ለማስጠበቅም ሆነ እንደዚህ አይነት የውል ሴምምነት ውስጥ ለመግባት በዚህ ላይ ልዩ እውቀት ያለውን የህግ ባለሙያ ማማከር ከብዙ ኪሳራ እና ጉዳት የሚጠብቅ ነው።
ማጣቀሻ/references/
1. የኢትዮጵያ ፍትሀብሄር ህግ
2.ሪል ስቴት ልማት እና የማይንቀሳቀስ ንብረት ግብይትና ግመታ አዋጅ ቁጥር 1357/2017
ፋንታሁን ደለለው ጠበቃና የህግ አማካሪ 0929101037
https://t.me/Fantahunlawye...
tiktok.com/fantahun62395
https://www.facebook.com/s...
1 month ago
አዲስ መጽሐፍ | የአእምሯዊ ንብረት ሕግ
#ethiopia | የሕግ ባለሙያና ደራሲ ዳዊት መ. በዛብህ (Dawit M. Bezabih) የጻፉት "የአእምሯዊ ንብረት ሕግ (Intellectual Property Law)" መጽሐፍ ለንባብ በቅቷል።
ዳዊት በሕግ ዘርፍ በአማርኛ ቋንቋ እምብዛም ያልተዳሰሱ ወሳኝ ርዕሰ ጉዳዮችን በማቅረብ የሚታወቅ ጸሐፊ ሲሆን፣ በዚህ መጽሐፉም የአእምሯዊ ንብረት ሕግን ከመሠረቱ ጀምሮ በጥልቀት ያብራራል።
በመጽሐፉ ውስጥ፦
✔️ የአእምሯዊ ንብረት ሕግ ምንነት፣ ታሪክና ዓላማ
✔️ የፈጠራ ባለቤትነት (Patent) እና የምዝገባ ሂደት
✔️ የቅጂ (Copyright) እና ተዛማጅ መብቶች
✔️ የንግድ ምልክት (Trademark)
✔️ የንግድ ሚስጥር (Trade Secret)
✔️ የአእምሯዊ ንብረት ሕግ ከሰው ሠራሽ አስተዋይነት (AI) እና ከዘመናዊ ቴክኖሎጂዎች ጋር ያለው ግንኙነት
በግልጽና በቀላል አቀራረብ ተዳስሰዋል።
⚖️ ለሕግ ተማሪዎች፣ ጠበቆች፣ ደራሲያን፣ ፈጠራ ባለቤቶች፣ የቴክኖሎጂ ባለሙያዎች እና በዘርፉ ፍላጎት ላላቸው ሁሉ ጠቃሚ የማጣቀሻ መጽሐፍ ነው።
አንብቡት!
በJafer Books ያገኙታል።
#ethiopia | የሕግ ባለሙያና ደራሲ ዳዊት መ. በዛብህ (Dawit M. Bezabih) የጻፉት "የአእምሯዊ ንብረት ሕግ (Intellectual Property Law)" መጽሐፍ ለንባብ በቅቷል።
ዳዊት በሕግ ዘርፍ በአማርኛ ቋንቋ እምብዛም ያልተዳሰሱ ወሳኝ ርዕሰ ጉዳዮችን በማቅረብ የሚታወቅ ጸሐፊ ሲሆን፣ በዚህ መጽሐፉም የአእምሯዊ ንብረት ሕግን ከመሠረቱ ጀምሮ በጥልቀት ያብራራል።
በመጽሐፉ ውስጥ፦
✔️ የአእምሯዊ ንብረት ሕግ ምንነት፣ ታሪክና ዓላማ
✔️ የፈጠራ ባለቤትነት (Patent) እና የምዝገባ ሂደት
✔️ የቅጂ (Copyright) እና ተዛማጅ መብቶች
✔️ የንግድ ምልክት (Trademark)
✔️ የንግድ ሚስጥር (Trade Secret)
✔️ የአእምሯዊ ንብረት ሕግ ከሰው ሠራሽ አስተዋይነት (AI) እና ከዘመናዊ ቴክኖሎጂዎች ጋር ያለው ግንኙነት
በግልጽና በቀላል አቀራረብ ተዳስሰዋል።
⚖️ ለሕግ ተማሪዎች፣ ጠበቆች፣ ደራሲያን፣ ፈጠራ ባለቤቶች፣ የቴክኖሎጂ ባለሙያዎች እና በዘርፉ ፍላጎት ላላቸው ሁሉ ጠቃሚ የማጣቀሻ መጽሐፍ ነው።
አንብቡት!
በJafer Books ያገኙታል።
1 month ago
የፌደራል ፍርድ ቤቶች የግዛት ሥልጣን በአዲስአበባ
ሕግ፣ አፈጻጸም፣ ክፍተት እና መፍትሄ
በኢትዮጵያ ህግ ማእቀፍ እና ተጨባጭ የህግ አፈጻጸም
በጠበቃና የህግ አማካሪ ፋንታሁን ደለለው 0929101037
የዚህ ጽሁፍ መነሻ ሀሳብ
#ethiopia | ለዚህ ጽሁፍ መነሻ የሆነኝ ወጥነት ያለው የጉዳዮች ክስ አቀራረብ አስመልክቶ አንዳንድ ጉዳይ ጉዳዩ በተከሰተበት ወይም ለጉዳዩ መነሻ በሆነበት ላስቻለው ፍርድ ቤት ሲከፈቱ አንዳንድ ጉዳዮች ደግሞ የጉዳዩ መነሻ ከሆነበት ስፍራ ይልቅ እንደዚህ አይነት ጉዳይ በልዩ ችሎት በዚህ ክፍለከተማ ባለው በተቋቋመው ምድብ ችሎት እንጂ ይህ ፍርድ ቤት ይህንን ጉዳይ ሊመለከት አይችልም ስለዚህ ይህን ጉዳይ አስመልክቶ በልዩ ሁኔታ በተቋቋመበት ሄደህ መክፈት እንጂ እዚህ ሊከፈት አይችልም በሚል የጉዳዩ መነሻ የተከሰተበት ስፍራ የግዛት ስልጣን ያለው ተመሳሳይ ፍርድ ቤት ማየት አይችልም ተብሎ ለምሳሌ ከፌደራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት አቃቂ ቃሊቲ ምድብ ችሎት የጉዳዩ መንስኤ የሆነው ጉዳይ የማንንቀሳቀስ ንብረትም ሊሆን ይችላል እዚህ አቃቂ ቃሊቲ ያለው የፌደራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ከህግ አንጻር የማየት ስልጣን እያለው የልደታ ወይም የአራዳ ምድብ ችሎት ነው የሚያየው ተብሎ የፍትህን ተደራሽነትን ዋጋ ሊያሳጣ በሚችል ደረጃ የፍተሀብሔር ስነስረአት ህግ አላማን ወደ ጎን በመተው ላልተፈለገ ወጪ ፣እንግልት ፣ ኪሳራ፣ ለኢፍትሀዊ እና ለዘገየ ፍትህ የምንዳረግ መሆኑን መገንዘቤ የዚህ ጹሁፍ መነሻዬ ነው ሲሆን የሚያጠነጥነው የፍተሀብሔር ጉዳዮችን በተመለከተ ይሆናል።
መግቢያ
የዚህ ጹሁፍ አላማ "በአዲስአበባ ውስጥ የሚገኙ የፌደራል ፍርድ ቤቶች የግዛት ስልጣናቸው የሚወሰነው በፍርድ ቤቶች አመራር፥ ፥ አስተዳደራዊነት ወይንስ በፍተሀብሔር ወይም በወንጀል አግባብ ባለው የህግ ስልጣን መሠረት?" የሚለውን የተዛባ አሰራር ህጋዊ አስተያየት በመስጠት ሊጠራ የሚገባው ጉዳይ በመሆኑ ነው። ከዚህ ጋር ተያይዞ ሌላው ሊታወቅ የሚገባው ነገር የፍተሀብሔር እና ወንጀለኛ ስነስረአት አላማው ነው። የእነዚህ ስነስረአት አላማቸው ምንድነው? ተደራሽነት፣ፍትህ፣ወጪ፣ጊዜ፣የተፋጠነ ፍትህ ከመስጠት አንጻር ግባቸው ምንድነው"የሚለው ጉዳይን በማጤን ጭምር በዚህ ጹሁፍ የምንመለከተው ነው። ይህ ጹሁፍ የራሴ የግል ሀሳብ ተደርጎ ቢወሰድም ከዚህ አንጻር ግርታን የሚፈጥሩ ሀሳቦችን በውይይት፣በጥናት የተሻለውን ለመውሰድ መነቃቃትንና አግባብነት አንጻር የራሱ የሆነ ፋይዳ ይኖረዋል ብዬ በማሰብ ይህንን ጹሁፍ ለንባብ አብቅቻለው።
1. የአዲስአበባ ከተማ አስተዳደር አወቃቀር ከፍርድ ቤቶች ተደራሽነት አንጻር....
አዲስአበባ የኢትዮጵያ ዋና ከተማ ስትሆን በአስራ አንድ ክፍለከተሞች የተከፈለች ናት። ህዝቦቿ በእያንዳንዱ ክ/ከተማ ብዛት ያላቸው፣ ትላልቅ ኃላፊነት የተሰጣቸው የተለያየ የመንግስት አስተዳደር አካላት ፣ የአገልግሎት ተቋማት፣ የንግድ ትስስሮች ያሉባት የፌደራል መንግስት እና የአፍሪካ መዲና መቀመጫ ናት። ይህ እንደ መሆኑ መጠን የአዲስአበባ ከተማ አስተዳደር ስልጣንን ፣ የአገልግሎት ኃላፊነትን፣ በህግ የተሰጠ ስልጣን፣መብት፣ግዴታ የአዳስአበባ ከተማ አስተዳደር ለክፍለ ከተሞች የሰጠው የስልጣን ክፍፍል ዘርፈ ብዙ ከመሆኑ ባሻግር በክፍለከተሞች የሚመለከታቸው ቢሮዎች ፣ የንግድ ፣ የማህበራዊና የፖለቲካ ተቋማት ተደራጅተው ይገኛል። ይህ እንደ መሆኑ መጠን ፍርድ ቤቶቻችን ሲደራጁ ሲዋቀሩ ከእነዚህ አስተዳደራዊ መዋቀር ጋር በመናበብ ለዜጎች ተደራሽ ሊሆኑ ያስፈልጋል።
2. የፍርድ ቤት የግዛት ስልጣን በኢትዮጵያ ፍተሀብሔር ስነስረአት ህግ/local jurisdiction/ እና በወንጀል ስነስረአት
የፍርድ ቤት ግዛት ስልጣን አስመልክቶ በፍተሀብሔር ዋናው አላማው በግዛቱ ለሚኖሩ ሰወች በመቅረብ ተደራሽነትን ተግባራዊ ማድረግ ሲሆን ተከራካሪ ወገኖች ያሉበት አከባቢ፣የክርክሩ ምክንያት የሆነው ነገር፣የማይንቀሳቀስ ንብረት ለክርክሩ መነሻ ሲሆን ፣ የክርክሩ መነሻ ውል ሲሆን ፣ ከሳሽ መንግስትን ከሳሽ ሲሆን፣ የተከሳሽ አድራሻ ባለበት ፍርድ ቤት መቅረብ ሲገባው በአጠቃላይ በፍተሀብሔር ስነስረአት ህግ ቁጥር ከ19 እስከ ድረስ ባለው የግዛት ስልጣን አስመልክቶ ተከራካሪው ወይም የክርክሩ መነሻ ባለበት ባለው አቅራቢ ፍርድ ስልጣን ባለው ፍርድ ቤት ሊቀርብ እንደሚገባ ይደነግጋል። ለዚህም አላማው ወጪ ለመቆጠብ፣የተከራካሪ ወገኖችን እንግልት ኪሳራ ለማስቀረት፣ጉዳዮቹ ቀልጣፋ በመሆን አጠር ባለ ጊዜ ፍትሀዊ ውሳኔ ለመስጠት ያስችላል። የወንጀል ጉዳይም በተመለከተ ጉዳዩ ለተፈጸመበት ስፍራ ላለው ስልጣን ላለው ፍርድ ቤት ነው።
3. አዲስአበባ ላይ የሚገኙ የፌደራል ፍርድ ቤቶች በተመሳሳይ ስልጣን ላይ የሚገኙ ፍርድ ቤቶች የግዛት ስልጣንን ተግባራዊ ያለማድረግ ችግር....
በየክፍለከተማው ያሉ የፌደራል ፍርድ ቤቶች በፍርድ ቤት አስተዳደር ምክንያት ስልጣናቸው ተመሳሳይ ሲሆን በጉዳዮች አይነት ለተለዩ ክፍለከተማ ፍርድ ቤቶች የተለዩ ጉዳዮችን ተለይቶ የሚሰጥ ሲሆን ይህ የፍትሀብሄር ስነስረአትን ህግ አላማ ከግምት ውስጥ ያላስገባና የህገመንግስትን ፍትህ የማግኘት ፣ ዜጎች
በራሳቸው አስተዳደር መዋቀራዊ መንግስት የዳኝነት አገልግሎት እንዳያገኝ የሚያደረግ ነው። ኢፍትሃዊነቱን ለማንሳት ያህል፣በእኩል የመንግስት አስተዳደራዊ መዋቅር ስር የሚገኙ ህዝቦች ወይም ዜጎችን መሠረታዊና በመንግስት እንኳን በአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ሊገደብ የማይችል ህገመንግስታዊ የእኩልነት መብት ጋር የሚቃረን በየክፍለከተማው ተመሳሳይ የፌደራል ፍርድ ቤቶች የሚያዩበትን የጉዳዮች መጠን በመለያየት የአከባቢው ማህበረሰብ አቅራቢያ በሚገኘው ፍርድ ቤት አገልግሎት እያጡ በሌላ ክፍለከተማ ባሉ ፍርድ ቤቶች አገልግሎት ለማግኘት ሲሄዱ ለተጨማሪ ወጪና ኪሳራ ከመዳረጋቸውም በላይ ዳኞች የሰነድ እና ሌሎች ማስረጃዎችን ከሌላ ክ/ከተማ ለማስመጣት እና ህጎቻቸውን ተፈጻሚ ለማድረግ ተግዳሮት የሚፈጥርና ለዘገየ ፍትህ ምክንያት የሚሆን ነው።
ምሳሌ አንድ :- በፌደራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የንግድና ኢንቨስትመንት ችሎት ያለው አንድ ክ/ከተማ ነው። በሌሎች ክፍለ ከተማ እነዚህ የፍርድ ቤት አገልግሎቶች ባለመኖራቸው ባለጉዳዮች ከየትኛውም የአዲስአበባ ቦታ በመመላለስ ለተለያየ እንግልት እና ለዘገየ ፍትህ የሚዳርግ ሲሆን በሌሎች ክ/ከተማ ያሉትን ሰወች የእኩልነት መብት መርህ ጋር የሚጣረስ ነው።
ምሳሌ ሁለት:- የመንግስት አስተዳደር ተከሳሽ በሚሆንበት ጊዜ
ጉዳዩ ልደታ ያለው መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ብቻ እንዲታይ ማደረጉ በተመሳሳይ በህጉ መሠረት ሌሎች ክፍለከተማ ያሉት የፌደራል መጀመሪያ ፍርድ ቤቶች እንዲያዩ የተሰጣቸውን ስልጣን ያለ ህግ ልደታ የሚገኘው የፌደራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ብቻ ማድረግ የፍትህ ተደራሽነት እኛ የተቀላጠፈ ፍትህን ከግምት ውስጥ የማያስገባ ለዘገየ ፍትህ በር የሚከፍት ነው።
ምሳሌ:-ሦስት የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት በየክፍለከተማው ለማድረግ የበጀት ማነስ ወይም ሌላ ምክንያት ቢኖረውም በየክፍለከተማው ያሉት ውስን ፍርድ ቤቶች የሚመጡትን ጉዳዮች ስልጣኑ እስከሆነ ድረስ የግዛት ስልጣን እስካለው ድረስ ፤ በፍርድ ቤት አመራር አቅጣጫ ምክንያት ከህግ የመነጨ የፍርድ ቤት ስልጣንን ወደ ጎን በመተው አቤቱታዎችን ለመቀበል መለያየት ተገቢነት የለሌው ነው። ለዚህም ለመጥቀስ ያህል በፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤቲ አቃቂ ቃሊቲ ምድብ ችሎት በፍተሀብሔር ቀጥታ ሳይሆን በይግባኝ ብቻ መመልከቱ በቀጥታ ክስ የማየት ስልጣኑን በመከልከል ይግባኝ ጉዳይ ብቻ እንዲመለከት መደረጉ ፍትሀዊ እና የእኩልነት አገልግሎት መርህን ያላከበረ ነው።
4. የጸሃፊው የህግ አስተያየት እና ምክር
ከፍርድ ቤቶች ስልጣን መካከል አንዱ የግዛት ስልጣን መሆኑ ይታወቃል። ይህም የግዛት ስልጣን በፍተሀብሔር ስነስረአት ህግ ላይ ተደንግጎ የተቀመጠን በፍርድ ቤት አመራር አቅጣጫ ወይም መመሪያ ሊቀየር የማይገባ እና የህግ የበላይነትን ጥያቄ ውስጥ የሚያስገባ ነው። በመሆኑም በሁሉም ክፍለከተማ ያሉትን ዜጎች ካልተገባ ወጪ ለመታደግ ፣ የዜጎች እኩልነት፣የተፋጠነ አገልግሎትን ለማረጋገጥ እንዲሁም በፍትሃብሔር ስነስርዓት ህጉ ላይ የተቀመጠውን የግዛት ስልጣን በተመለከተ የተደነገጉ ህጎችን ለማረጋገጥ በሁሉም ክፍለከተማ የሚገኙ በተለያየ ደረጃ የሚገኙ የፌደራል መጀመሪያ ፣ ከፍተኛ ደረጃ ፍርድ ቤቶች ጉዳዩን ለማየት ስልጣን ያለቸው እስከሆነ ድረስ ማየት ይገባቸዋል እንጂ የአቃቂ ቃሊቲ የፌደራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ወይም ከፍተኛ ፍርድ ቤትን ይህን ጉዳይ ለማየት ስልጣን የለውም በማለት የልደታ፣ ወይም የአራዳ ፌደራል መጀመሪያ/ከፍተኛ ደረጃ ምድብ ችሎት ነው ጉዳዩን ለማየት ስልጣን ያለው በማለት የሚደረገው ጉዳዮችን በክፍለከተሞች በተመሳሳይ ደረጃ የሚገኙ ፍርድ ቤቶችን ያለ ህግ ስልጣናቸውን መለያየት ህገወጥ በመሆኑ ሊስተካከል ያስፈልጋል።
ማጣቀሻዎች/References/
1. የኢትዮጵያ ፍተሀብሔር ስነስረአት ህግ
2. የፌደራል ፍርድ ቤቶች ማቋቋሚያ አዋጅ ቁጥር 1234/2013
3. የአዲስአበባ ከተማ አስተዳደር ቻርተር
https://t.me/Fantahunlawye...
tiktok.com/fantahun214
https://www.facebook.com/s...
ሕግ፣ አፈጻጸም፣ ክፍተት እና መፍትሄ
በኢትዮጵያ ህግ ማእቀፍ እና ተጨባጭ የህግ አፈጻጸም
በጠበቃና የህግ አማካሪ ፋንታሁን ደለለው 0929101037
የዚህ ጽሁፍ መነሻ ሀሳብ
#ethiopia | ለዚህ ጽሁፍ መነሻ የሆነኝ ወጥነት ያለው የጉዳዮች ክስ አቀራረብ አስመልክቶ አንዳንድ ጉዳይ ጉዳዩ በተከሰተበት ወይም ለጉዳዩ መነሻ በሆነበት ላስቻለው ፍርድ ቤት ሲከፈቱ አንዳንድ ጉዳዮች ደግሞ የጉዳዩ መነሻ ከሆነበት ስፍራ ይልቅ እንደዚህ አይነት ጉዳይ በልዩ ችሎት በዚህ ክፍለከተማ ባለው በተቋቋመው ምድብ ችሎት እንጂ ይህ ፍርድ ቤት ይህንን ጉዳይ ሊመለከት አይችልም ስለዚህ ይህን ጉዳይ አስመልክቶ በልዩ ሁኔታ በተቋቋመበት ሄደህ መክፈት እንጂ እዚህ ሊከፈት አይችልም በሚል የጉዳዩ መነሻ የተከሰተበት ስፍራ የግዛት ስልጣን ያለው ተመሳሳይ ፍርድ ቤት ማየት አይችልም ተብሎ ለምሳሌ ከፌደራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት አቃቂ ቃሊቲ ምድብ ችሎት የጉዳዩ መንስኤ የሆነው ጉዳይ የማንንቀሳቀስ ንብረትም ሊሆን ይችላል እዚህ አቃቂ ቃሊቲ ያለው የፌደራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ከህግ አንጻር የማየት ስልጣን እያለው የልደታ ወይም የአራዳ ምድብ ችሎት ነው የሚያየው ተብሎ የፍትህን ተደራሽነትን ዋጋ ሊያሳጣ በሚችል ደረጃ የፍተሀብሔር ስነስረአት ህግ አላማን ወደ ጎን በመተው ላልተፈለገ ወጪ ፣እንግልት ፣ ኪሳራ፣ ለኢፍትሀዊ እና ለዘገየ ፍትህ የምንዳረግ መሆኑን መገንዘቤ የዚህ ጹሁፍ መነሻዬ ነው ሲሆን የሚያጠነጥነው የፍተሀብሔር ጉዳዮችን በተመለከተ ይሆናል።
መግቢያ
የዚህ ጹሁፍ አላማ "በአዲስአበባ ውስጥ የሚገኙ የፌደራል ፍርድ ቤቶች የግዛት ስልጣናቸው የሚወሰነው በፍርድ ቤቶች አመራር፥ ፥ አስተዳደራዊነት ወይንስ በፍተሀብሔር ወይም በወንጀል አግባብ ባለው የህግ ስልጣን መሠረት?" የሚለውን የተዛባ አሰራር ህጋዊ አስተያየት በመስጠት ሊጠራ የሚገባው ጉዳይ በመሆኑ ነው። ከዚህ ጋር ተያይዞ ሌላው ሊታወቅ የሚገባው ነገር የፍተሀብሔር እና ወንጀለኛ ስነስረአት አላማው ነው። የእነዚህ ስነስረአት አላማቸው ምንድነው? ተደራሽነት፣ፍትህ፣ወጪ፣ጊዜ፣የተፋጠነ ፍትህ ከመስጠት አንጻር ግባቸው ምንድነው"የሚለው ጉዳይን በማጤን ጭምር በዚህ ጹሁፍ የምንመለከተው ነው። ይህ ጹሁፍ የራሴ የግል ሀሳብ ተደርጎ ቢወሰድም ከዚህ አንጻር ግርታን የሚፈጥሩ ሀሳቦችን በውይይት፣በጥናት የተሻለውን ለመውሰድ መነቃቃትንና አግባብነት አንጻር የራሱ የሆነ ፋይዳ ይኖረዋል ብዬ በማሰብ ይህንን ጹሁፍ ለንባብ አብቅቻለው።
1. የአዲስአበባ ከተማ አስተዳደር አወቃቀር ከፍርድ ቤቶች ተደራሽነት አንጻር....
አዲስአበባ የኢትዮጵያ ዋና ከተማ ስትሆን በአስራ አንድ ክፍለከተሞች የተከፈለች ናት። ህዝቦቿ በእያንዳንዱ ክ/ከተማ ብዛት ያላቸው፣ ትላልቅ ኃላፊነት የተሰጣቸው የተለያየ የመንግስት አስተዳደር አካላት ፣ የአገልግሎት ተቋማት፣ የንግድ ትስስሮች ያሉባት የፌደራል መንግስት እና የአፍሪካ መዲና መቀመጫ ናት። ይህ እንደ መሆኑ መጠን የአዲስአበባ ከተማ አስተዳደር ስልጣንን ፣ የአገልግሎት ኃላፊነትን፣ በህግ የተሰጠ ስልጣን፣መብት፣ግዴታ የአዳስአበባ ከተማ አስተዳደር ለክፍለ ከተሞች የሰጠው የስልጣን ክፍፍል ዘርፈ ብዙ ከመሆኑ ባሻግር በክፍለከተሞች የሚመለከታቸው ቢሮዎች ፣ የንግድ ፣ የማህበራዊና የፖለቲካ ተቋማት ተደራጅተው ይገኛል። ይህ እንደ መሆኑ መጠን ፍርድ ቤቶቻችን ሲደራጁ ሲዋቀሩ ከእነዚህ አስተዳደራዊ መዋቀር ጋር በመናበብ ለዜጎች ተደራሽ ሊሆኑ ያስፈልጋል።
2. የፍርድ ቤት የግዛት ስልጣን በኢትዮጵያ ፍተሀብሔር ስነስረአት ህግ/local jurisdiction/ እና በወንጀል ስነስረአት
የፍርድ ቤት ግዛት ስልጣን አስመልክቶ በፍተሀብሔር ዋናው አላማው በግዛቱ ለሚኖሩ ሰወች በመቅረብ ተደራሽነትን ተግባራዊ ማድረግ ሲሆን ተከራካሪ ወገኖች ያሉበት አከባቢ፣የክርክሩ ምክንያት የሆነው ነገር፣የማይንቀሳቀስ ንብረት ለክርክሩ መነሻ ሲሆን ፣ የክርክሩ መነሻ ውል ሲሆን ፣ ከሳሽ መንግስትን ከሳሽ ሲሆን፣ የተከሳሽ አድራሻ ባለበት ፍርድ ቤት መቅረብ ሲገባው በአጠቃላይ በፍተሀብሔር ስነስረአት ህግ ቁጥር ከ19 እስከ ድረስ ባለው የግዛት ስልጣን አስመልክቶ ተከራካሪው ወይም የክርክሩ መነሻ ባለበት ባለው አቅራቢ ፍርድ ስልጣን ባለው ፍርድ ቤት ሊቀርብ እንደሚገባ ይደነግጋል። ለዚህም አላማው ወጪ ለመቆጠብ፣የተከራካሪ ወገኖችን እንግልት ኪሳራ ለማስቀረት፣ጉዳዮቹ ቀልጣፋ በመሆን አጠር ባለ ጊዜ ፍትሀዊ ውሳኔ ለመስጠት ያስችላል። የወንጀል ጉዳይም በተመለከተ ጉዳዩ ለተፈጸመበት ስፍራ ላለው ስልጣን ላለው ፍርድ ቤት ነው።
3. አዲስአበባ ላይ የሚገኙ የፌደራል ፍርድ ቤቶች በተመሳሳይ ስልጣን ላይ የሚገኙ ፍርድ ቤቶች የግዛት ስልጣንን ተግባራዊ ያለማድረግ ችግር....
በየክፍለከተማው ያሉ የፌደራል ፍርድ ቤቶች በፍርድ ቤት አስተዳደር ምክንያት ስልጣናቸው ተመሳሳይ ሲሆን በጉዳዮች አይነት ለተለዩ ክፍለከተማ ፍርድ ቤቶች የተለዩ ጉዳዮችን ተለይቶ የሚሰጥ ሲሆን ይህ የፍትሀብሄር ስነስረአትን ህግ አላማ ከግምት ውስጥ ያላስገባና የህገመንግስትን ፍትህ የማግኘት ፣ ዜጎች
በራሳቸው አስተዳደር መዋቀራዊ መንግስት የዳኝነት አገልግሎት እንዳያገኝ የሚያደረግ ነው። ኢፍትሃዊነቱን ለማንሳት ያህል፣በእኩል የመንግስት አስተዳደራዊ መዋቅር ስር የሚገኙ ህዝቦች ወይም ዜጎችን መሠረታዊና በመንግስት እንኳን በአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ሊገደብ የማይችል ህገመንግስታዊ የእኩልነት መብት ጋር የሚቃረን በየክፍለከተማው ተመሳሳይ የፌደራል ፍርድ ቤቶች የሚያዩበትን የጉዳዮች መጠን በመለያየት የአከባቢው ማህበረሰብ አቅራቢያ በሚገኘው ፍርድ ቤት አገልግሎት እያጡ በሌላ ክፍለከተማ ባሉ ፍርድ ቤቶች አገልግሎት ለማግኘት ሲሄዱ ለተጨማሪ ወጪና ኪሳራ ከመዳረጋቸውም በላይ ዳኞች የሰነድ እና ሌሎች ማስረጃዎችን ከሌላ ክ/ከተማ ለማስመጣት እና ህጎቻቸውን ተፈጻሚ ለማድረግ ተግዳሮት የሚፈጥርና ለዘገየ ፍትህ ምክንያት የሚሆን ነው።
ምሳሌ አንድ :- በፌደራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የንግድና ኢንቨስትመንት ችሎት ያለው አንድ ክ/ከተማ ነው። በሌሎች ክፍለ ከተማ እነዚህ የፍርድ ቤት አገልግሎቶች ባለመኖራቸው ባለጉዳዮች ከየትኛውም የአዲስአበባ ቦታ በመመላለስ ለተለያየ እንግልት እና ለዘገየ ፍትህ የሚዳርግ ሲሆን በሌሎች ክ/ከተማ ያሉትን ሰወች የእኩልነት መብት መርህ ጋር የሚጣረስ ነው።
ምሳሌ ሁለት:- የመንግስት አስተዳደር ተከሳሽ በሚሆንበት ጊዜ
ጉዳዩ ልደታ ያለው መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ብቻ እንዲታይ ማደረጉ በተመሳሳይ በህጉ መሠረት ሌሎች ክፍለከተማ ያሉት የፌደራል መጀመሪያ ፍርድ ቤቶች እንዲያዩ የተሰጣቸውን ስልጣን ያለ ህግ ልደታ የሚገኘው የፌደራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ብቻ ማድረግ የፍትህ ተደራሽነት እኛ የተቀላጠፈ ፍትህን ከግምት ውስጥ የማያስገባ ለዘገየ ፍትህ በር የሚከፍት ነው።
ምሳሌ:-ሦስት የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት በየክፍለከተማው ለማድረግ የበጀት ማነስ ወይም ሌላ ምክንያት ቢኖረውም በየክፍለከተማው ያሉት ውስን ፍርድ ቤቶች የሚመጡትን ጉዳዮች ስልጣኑ እስከሆነ ድረስ የግዛት ስልጣን እስካለው ድረስ ፤ በፍርድ ቤት አመራር አቅጣጫ ምክንያት ከህግ የመነጨ የፍርድ ቤት ስልጣንን ወደ ጎን በመተው አቤቱታዎችን ለመቀበል መለያየት ተገቢነት የለሌው ነው። ለዚህም ለመጥቀስ ያህል በፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤቲ አቃቂ ቃሊቲ ምድብ ችሎት በፍተሀብሔር ቀጥታ ሳይሆን በይግባኝ ብቻ መመልከቱ በቀጥታ ክስ የማየት ስልጣኑን በመከልከል ይግባኝ ጉዳይ ብቻ እንዲመለከት መደረጉ ፍትሀዊ እና የእኩልነት አገልግሎት መርህን ያላከበረ ነው።
4. የጸሃፊው የህግ አስተያየት እና ምክር
ከፍርድ ቤቶች ስልጣን መካከል አንዱ የግዛት ስልጣን መሆኑ ይታወቃል። ይህም የግዛት ስልጣን በፍተሀብሔር ስነስረአት ህግ ላይ ተደንግጎ የተቀመጠን በፍርድ ቤት አመራር አቅጣጫ ወይም መመሪያ ሊቀየር የማይገባ እና የህግ የበላይነትን ጥያቄ ውስጥ የሚያስገባ ነው። በመሆኑም በሁሉም ክፍለከተማ ያሉትን ዜጎች ካልተገባ ወጪ ለመታደግ ፣ የዜጎች እኩልነት፣የተፋጠነ አገልግሎትን ለማረጋገጥ እንዲሁም በፍትሃብሔር ስነስርዓት ህጉ ላይ የተቀመጠውን የግዛት ስልጣን በተመለከተ የተደነገጉ ህጎችን ለማረጋገጥ በሁሉም ክፍለከተማ የሚገኙ በተለያየ ደረጃ የሚገኙ የፌደራል መጀመሪያ ፣ ከፍተኛ ደረጃ ፍርድ ቤቶች ጉዳዩን ለማየት ስልጣን ያለቸው እስከሆነ ድረስ ማየት ይገባቸዋል እንጂ የአቃቂ ቃሊቲ የፌደራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ወይም ከፍተኛ ፍርድ ቤትን ይህን ጉዳይ ለማየት ስልጣን የለውም በማለት የልደታ፣ ወይም የአራዳ ፌደራል መጀመሪያ/ከፍተኛ ደረጃ ምድብ ችሎት ነው ጉዳዩን ለማየት ስልጣን ያለው በማለት የሚደረገው ጉዳዮችን በክፍለከተሞች በተመሳሳይ ደረጃ የሚገኙ ፍርድ ቤቶችን ያለ ህግ ስልጣናቸውን መለያየት ህገወጥ በመሆኑ ሊስተካከል ያስፈልጋል።
ማጣቀሻዎች/References/
1. የኢትዮጵያ ፍተሀብሔር ስነስረአት ህግ
2. የፌደራል ፍርድ ቤቶች ማቋቋሚያ አዋጅ ቁጥር 1234/2013
3. የአዲስአበባ ከተማ አስተዳደር ቻርተር
https://t.me/Fantahunlawye...
tiktok.com/fantahun214
https://www.facebook.com/s...
Sponsored by
Surafel
1 month ago
የእቁብ/ሎቶሪ ህገወጥ ንግድ
በኢትዮጵያ ንግድ ህግ ማእቀፍ
ጠበቃና የህግ አማካሪ
ፋንታሁን ደለለው 0929101037
መግቢያ #ethiopia | ከትናንት ዛሬ እየተባባሰ የመጣው ከእለት እለት ስልክ በመደወል ቁጥሩ እየጨመረ የመጣው ለእቁብ ቁማር እና ለመሳሰሉት ገንዘቤን ተበላው አስመልስልኝ እባክህን እየተባለ የሚደወለው የስልክ ደውል አሁን ደግሞ በቅርብ የማውቃቻው ሰወች ይህን ያህል ገንዘብ ተበላው ያንተ መኖር ለእኛስ ካልሆነ ሙያህ ለሚቀርቡህ አይሆንም ወይ የሚል ተደጋጋሚ ጥያቄ እና ማሳሰቢያ የዚህ ጹሁፍ መነሻዬ ሲሆን አጠቃላይ በእንደዚህ አይነት ህገወጥ ተግባር ለተሳተፉ እና ለማህበረሰቡ ለግንዛቤ ይሆናል ከሚል መሠረታዊ ሀሳብ ይህንን እንድጽፍ አነሳስቶኛል።
1. እቁብ በኢትዮጵያ ህግ ማእቀፍ
ማንኛውም ስራዎች በኢትዮጵያ ህግ ማእቀፍ ተካተው ማህበራዊ፣ኢኮኖሚያዊ ወይም ፖለቲካዊ ጥቅም ሊኖራቸው የሚገባ ስለመሆኑ የሚያጠራጥር አይደለም። ይሁን እንጂ አሁን አሁን እቁብ ሎተሪ እየተባለ እያማለሉ በደካማ ስለንቦናቸው በመግባት ገንዘባቸውን እየዘረፉ ቢከሱ እንኳን ለማግኘት አስቸጋሪ
በሚሆነው ልክ ቅድሚያ ተዘጋጅተው በፍትህ ስረአት ውስጥ መተማመንን የሚያሳጡ የራስ አድር ባዮች በማህበረሰቡ ዘንድ ከፍተኛ አለመተማመንን እያስነሱ ይገኛሉ። ይህንን ህገወጥ አካሄድ ለመግታት እና ለጥንቃቄ ያህል ይህ ጽሁፍ ለእናንተ ተዘጋጅቶ ቀርቧል።
2. እቁብ በኢትዮጵያ ንግድ ህግ እንዴት ይታያል?
እቁብ አደራጆች በንግድ ስረአት ውስጥ ሆነው ተገቢውን የንግድ አሰራር እና ህግ ውስጥ በመግባት በአንዱ የንግድ
ማህበር ውስጥ በንግድ አዋጅ ቁጥር 1156/11 አንቀጽ 495
መሠረት የሚመቸውን መርጦ የንግድህግ ባለሙያ አማክሮ በንግድ መዝገብ አስመዝግቦ ተገቢውን ግብር እና ክፍያ ለመንግስትና ለሚመለከተው አካል እየከፈለ በህግ ሊተዳደር ይገባል እንጂ ሰውን አለአግባብ በማታለል ወይም በማማለል
በተለያየ ፕላትፎርም በአሳች ስም በመጠቀም ሰወች እንዲገቡ በማድረግ አላግባብ ገንዘባቸው እንዲዘረፍ እድል መክፈት፣ ማመቻቸት፣ መፈጸም ህገወጥ ተግባር ነው።
ይህ ህገወጥድርጊት ስለመፈጸሙ የዚህ ድርጊት ሰለባ የሆኑ ሰወች በተደጋጋሚ መደወል ከጀመሩ
ውለው ከርመዋል። ስለሆነም የንግድ እንቅስቃሴ ሊያደርጉ
፣ያደረጉ፣ወይም ሊያደርጉ በዝግጅት ላይ ያሉ በንግድ እና ሌሎች ህጎቻችን በሚደነግገው መሠረት በግል ንግድ ወይም በንግድ ማህበር በህጋዊ መንገድ ከመንቀሳቀስ በቀር ከዚህ ውጭ የሚያደርጉት ንግድ መሰል ድርጊት ህገወጥ ነው።
3. ተጠያቂነት
3.1 የወንጀል ተጠያቂነት
ይህንን ድርጊት ያለ ህግ እውቅና ሎቶሪ ወይም እቁብ በማለት
የሚያከናውኑ ሰወች በወንጀል በማታለል፣ በእምነት ማጉደል ወይም የህዝብን አደራ ገንዘብ ጋር በተያያዘ እንደ ወንጀል አፈጻጸሙ ክብደት የሚጠየቁበት ሲሆን ይህን በመረዳት ማህበረሰቡ ላይ ከሚያደርሱትም ጉዳት አንጻር ሊጠነቀቁ እና የሚመለከተው የፖሊስ እና የፍትህ አካላት ተገቢውን ክትትል እና እርምጃ ሊወስድ ያስፈልጋል።
3.2 የፍትሀብሄር ተጠያቂነት
ይህን ህገወጥ የንግድ እንቅስቃሴ ተጠያቂነት በወንጀል ብቻ ሳይሆን አላግባብ ህገወጥ
አካሄድ በተከተለ መንገድ ከአባላት ገንዘብ በመሰብሰብ በተለያየ መንገድ ለብዝበዛ በመታለል የተዳረጉ ሰወች እነዚህ አታላዮች አላግባብ ገንዘባቸውን የወሰዱባቸውን በፍተሀብሔር ህግ ቁጥር 2162 መሠረት የተወሰደባቸውን ገንዘብ ለማስመለስ መጠየቅ ይችላሉ።
4. አጠቃላይ የዚህ ጽሁፍ አጠቃላይ ምክር
እቁብ ወይም ሎተሪ በማለት ህጋዊ የንግድ ፍቃድ ሳይኖራቸው ይህንንም ሳያጣሩ እዚህ ተግባር ውስጥ በመሳተፍ ለገንዘብ ብዝበዛ የምትዳረጉ በመጀመሪያ አስፈላጊ ህጋዊ ነጋዴ ወይም የንግድ ማህበር ስለመሆናቸው፣የንግድ ፍቃድ፣ምዘገባና እና ሌሎች ህጋዊ ስረአት ያሟሉ ስለመሆናቸው በደንብ ሊያጣሩ ይገባል። በዚህ ስራ መሠማራት የምትፈልጉም ህጋዊ የንግድ ፍቃድ እና ስረአቶችን በሟማላት ብትፈጽሙ ለእናንተም ሆነ ለማህበረሰቡ አስተማማኝ ዋስትና ሲሆን የሚመለከተው የፍትህ አካላትም ከዚህ አንጻር አስፈላጊውን የህግ ግንዛቤ መስጠትና ቁጥጥር ሊያደርግ ያስፈልጋል።
ማጣቀሻ/Reference/
1. የኢፊድሪ ወንጀል ህግ
2. የፍትሀብሔር ህግ
Fantahun Delelew
https://www.facebook.com/s...
https://t.me/Fantahunlawye...
tiktok.com/fantahun214
በኢትዮጵያ ንግድ ህግ ማእቀፍ
ጠበቃና የህግ አማካሪ
ፋንታሁን ደለለው 0929101037
መግቢያ #ethiopia | ከትናንት ዛሬ እየተባባሰ የመጣው ከእለት እለት ስልክ በመደወል ቁጥሩ እየጨመረ የመጣው ለእቁብ ቁማር እና ለመሳሰሉት ገንዘቤን ተበላው አስመልስልኝ እባክህን እየተባለ የሚደወለው የስልክ ደውል አሁን ደግሞ በቅርብ የማውቃቻው ሰወች ይህን ያህል ገንዘብ ተበላው ያንተ መኖር ለእኛስ ካልሆነ ሙያህ ለሚቀርቡህ አይሆንም ወይ የሚል ተደጋጋሚ ጥያቄ እና ማሳሰቢያ የዚህ ጹሁፍ መነሻዬ ሲሆን አጠቃላይ በእንደዚህ አይነት ህገወጥ ተግባር ለተሳተፉ እና ለማህበረሰቡ ለግንዛቤ ይሆናል ከሚል መሠረታዊ ሀሳብ ይህንን እንድጽፍ አነሳስቶኛል።
1. እቁብ በኢትዮጵያ ህግ ማእቀፍ
ማንኛውም ስራዎች በኢትዮጵያ ህግ ማእቀፍ ተካተው ማህበራዊ፣ኢኮኖሚያዊ ወይም ፖለቲካዊ ጥቅም ሊኖራቸው የሚገባ ስለመሆኑ የሚያጠራጥር አይደለም። ይሁን እንጂ አሁን አሁን እቁብ ሎተሪ እየተባለ እያማለሉ በደካማ ስለንቦናቸው በመግባት ገንዘባቸውን እየዘረፉ ቢከሱ እንኳን ለማግኘት አስቸጋሪ
በሚሆነው ልክ ቅድሚያ ተዘጋጅተው በፍትህ ስረአት ውስጥ መተማመንን የሚያሳጡ የራስ አድር ባዮች በማህበረሰቡ ዘንድ ከፍተኛ አለመተማመንን እያስነሱ ይገኛሉ። ይህንን ህገወጥ አካሄድ ለመግታት እና ለጥንቃቄ ያህል ይህ ጽሁፍ ለእናንተ ተዘጋጅቶ ቀርቧል።
2. እቁብ በኢትዮጵያ ንግድ ህግ እንዴት ይታያል?
እቁብ አደራጆች በንግድ ስረአት ውስጥ ሆነው ተገቢውን የንግድ አሰራር እና ህግ ውስጥ በመግባት በአንዱ የንግድ
ማህበር ውስጥ በንግድ አዋጅ ቁጥር 1156/11 አንቀጽ 495
መሠረት የሚመቸውን መርጦ የንግድህግ ባለሙያ አማክሮ በንግድ መዝገብ አስመዝግቦ ተገቢውን ግብር እና ክፍያ ለመንግስትና ለሚመለከተው አካል እየከፈለ በህግ ሊተዳደር ይገባል እንጂ ሰውን አለአግባብ በማታለል ወይም በማማለል
በተለያየ ፕላትፎርም በአሳች ስም በመጠቀም ሰወች እንዲገቡ በማድረግ አላግባብ ገንዘባቸው እንዲዘረፍ እድል መክፈት፣ ማመቻቸት፣ መፈጸም ህገወጥ ተግባር ነው።
ይህ ህገወጥድርጊት ስለመፈጸሙ የዚህ ድርጊት ሰለባ የሆኑ ሰወች በተደጋጋሚ መደወል ከጀመሩ
ውለው ከርመዋል። ስለሆነም የንግድ እንቅስቃሴ ሊያደርጉ
፣ያደረጉ፣ወይም ሊያደርጉ በዝግጅት ላይ ያሉ በንግድ እና ሌሎች ህጎቻችን በሚደነግገው መሠረት በግል ንግድ ወይም በንግድ ማህበር በህጋዊ መንገድ ከመንቀሳቀስ በቀር ከዚህ ውጭ የሚያደርጉት ንግድ መሰል ድርጊት ህገወጥ ነው።
3. ተጠያቂነት
3.1 የወንጀል ተጠያቂነት
ይህንን ድርጊት ያለ ህግ እውቅና ሎቶሪ ወይም እቁብ በማለት
የሚያከናውኑ ሰወች በወንጀል በማታለል፣ በእምነት ማጉደል ወይም የህዝብን አደራ ገንዘብ ጋር በተያያዘ እንደ ወንጀል አፈጻጸሙ ክብደት የሚጠየቁበት ሲሆን ይህን በመረዳት ማህበረሰቡ ላይ ከሚያደርሱትም ጉዳት አንጻር ሊጠነቀቁ እና የሚመለከተው የፖሊስ እና የፍትህ አካላት ተገቢውን ክትትል እና እርምጃ ሊወስድ ያስፈልጋል።
3.2 የፍትሀብሄር ተጠያቂነት
ይህን ህገወጥ የንግድ እንቅስቃሴ ተጠያቂነት በወንጀል ብቻ ሳይሆን አላግባብ ህገወጥ
አካሄድ በተከተለ መንገድ ከአባላት ገንዘብ በመሰብሰብ በተለያየ መንገድ ለብዝበዛ በመታለል የተዳረጉ ሰወች እነዚህ አታላዮች አላግባብ ገንዘባቸውን የወሰዱባቸውን በፍተሀብሔር ህግ ቁጥር 2162 መሠረት የተወሰደባቸውን ገንዘብ ለማስመለስ መጠየቅ ይችላሉ።
4. አጠቃላይ የዚህ ጽሁፍ አጠቃላይ ምክር
እቁብ ወይም ሎተሪ በማለት ህጋዊ የንግድ ፍቃድ ሳይኖራቸው ይህንንም ሳያጣሩ እዚህ ተግባር ውስጥ በመሳተፍ ለገንዘብ ብዝበዛ የምትዳረጉ በመጀመሪያ አስፈላጊ ህጋዊ ነጋዴ ወይም የንግድ ማህበር ስለመሆናቸው፣የንግድ ፍቃድ፣ምዘገባና እና ሌሎች ህጋዊ ስረአት ያሟሉ ስለመሆናቸው በደንብ ሊያጣሩ ይገባል። በዚህ ስራ መሠማራት የምትፈልጉም ህጋዊ የንግድ ፍቃድ እና ስረአቶችን በሟማላት ብትፈጽሙ ለእናንተም ሆነ ለማህበረሰቡ አስተማማኝ ዋስትና ሲሆን የሚመለከተው የፍትህ አካላትም ከዚህ አንጻር አስፈላጊውን የህግ ግንዛቤ መስጠትና ቁጥጥር ሊያደርግ ያስፈልጋል።
ማጣቀሻ/Reference/
1. የኢፊድሪ ወንጀል ህግ
2. የፍትሀብሔር ህግ
Fantahun Delelew
https://www.facebook.com/s...
https://t.me/Fantahunlawye...
tiktok.com/fantahun214
2 months ago
ሐሳብን በነጻነት የመግለጽ መብት እና የሕግ የበላይነት!!
መግቢያ፤
በማንኛውም ዴሞክራሲያዊ ማኅበረሰብ ውስጥ ሐሳብን በነጻነት የመግለጽ መብት እና የፕሬስ ነጻነት የሉዓላዊነትና የነጻነት መገለጫዎች ተደርገው ይወሰዳሉ። በተለይም በመገናኛ ብዙኃን የሚሠሩ ጋዜጠኞች የማኅበረሰቡን ድምፅ በማስተጋባት፣ የመንግሥትን አሠራር በመታዘብና ተጠያቂነትን በማስፈን ረገድ የጎላ ሚና አላቸው።
ይሁን እንጂ የፕሬስ ነጻነትና የብሔራዊ ደኅንነት ሚዛን፣ እንዲሁም በመንግሥት ጸጥታ ኃይሎች የሚወሰዱ እርምጃዎች ከሕገ-መንግሥታዊ ድንጋጌዎች ጋር ያላቸው መጣጣም በተደጋጋሚ ለክርክር የሚዳርግ ጉዳይ ነው።
ይህ ጽሑፍ ማንነትንና ሃይማኖትን ማእከል ባደረጉ ግድያዎችና ማፈናቀሎች ዙሪያ በሠራቻቸው ቪዲዮዎች ከሰሞኑን በቁጥጥር ስር የዋለችውንና ለ10 ቀናት ፍርድ ቤት ያልቀረበችውን የጋዜጠኛ ሣልሳዊት ባይነሳኝ ጉዳይ መነሻ በማድረግ- የኢትዮጵያን ሕገ-መንግሥት እና ዓለም አቀፍ የሰብአዊ መብቶች ስምምነቶችን መሠረት በማድረግ ሙግታዊ ትንታኔ ያቀርባል።
1. ሐሳብን በነጻነት የመግለጽ መብት ሕገ-መንግሥታዊና ዓለም አቀፋዊ መሠረቶች፤
የኢፌድሪ ሕገ-መንግሥት በአንቀጽ ፳፱ (29) ላይ ማንኛውም ሰው ያለ ምንም ጣልቃ ገብነት የፈለገውን ሐሳብ የመያዝ፣ የመግለጽና መረጃ የመሰብሰብ እንዲሁም የማሰራጨት መብት እንዳለው በግልጽ ይደነግጋል። ይህ መብት በተለይ የፕሬስ ነጻነትንና የሚዲያ ተቋማትን ሥራ የሚመለከት ሲሆን ሳንሱር በሕግ የተከለከለ መሆኑንም ያረጋግጣል።
ከዚህ በተጨማሪ ኢትዮጵያ ተቀብላ ያጸደቀቻቸው ዓለም አቀፍ ስምምነቶች ለምሳሌ፤
የዓለም አቀፍ የሲቪልና የፖለቲካ መብቶች ቃል ኪዳን (ICCPR) አንቀጽ 19፤
የአፍሪካ የሰዎችና የሕዝቦች መብቶች ቻርተር (ACHPR) አንቀጽ 9፤
እነዚህ ሰነዶች ሐሳብን የመግለጽ ነጻነት የሰብአዊ መብቶች ሁሉ መሠረት መሆኑን ያስገነዝባሉ። ከንድፈ-ሐሳብ አንጻር እንደ John Stuart Mill ያሉ ምሁራን፤ "የሐሳብ የገበያ ቦታ" (Marketplace of Ideas) በሚለው እሳቤያቸው፤ እውነት ሊገኝ የሚችለው ሐሳቦች በነጻነት ሲንሸራሸሩና ክርክር ሲደረግባቸው ብቻ እንደሆነ ይከራከራሉ።
በመሆኑም ጋዜጠኞች በማኅበረሰቡ ውስጥ ያሉ አስከፊ እውነታዎችን (እንደ ማፈናቀልና ግድያ ያሉ) ይፋ ማድረጋቸው የሙያዊ ኃላፊነትና የሕዝብን መረጃ የማግኘት መብት የማክበር ጉዳይ ተደርጎ ሊወሰድ ይገባል።
2. የፍጹምነት ወሰን እና የብሔራዊ ደኅንነት ሚዛን፤
ምንም እንኳን ሐሳብን በነጻነት የመግለጽ መብት መሠረታዊ ቢሆንም ፍጹም (Absolute) አይደለም። የኢፌድሪ ሕገ-መንግሥት አንቀጽ 29(6) እንዲሁም የ-ICCPR አንቀጽ 19(3) መብቱ ገደብ ሊጣልበት የሚችልባቸውን ሁኔታዎች ያስቀምጣሉ።
እነዚህም የሌሎችን መብትና ክብር ለመጠበቅ፤
ብሔራዊ ደኅንነትን፣ የሕዝብን ሰላምና ጸጥታን እንዲሁም የሕዝብን ጤና ወይም ሥነ-ምግባር ለመጠበቅ ሲባል ነው።
የሙግት ነጥብ፡- በሀገሪቱ ስሱ የሆኑ የማንነትና የሃይማኖት ጉዳዮችን ይፋዊ የቪዲዮ ምስሎችንና ጽሑፎችን ማጋራት በአንድ በኩል ግልጽነትንና እውነትን ማውጣትን የሚያበረታታ ሲሆን፤ በሌላ በኩል ደግሞ ይዘቶቹ የጥላቻ ንግግርን (Hate Speech) የሚያነሳሱ፣ ወይም ግጭትን የሚቀሰቅሱ ከሆኑ በሕግ ሊጠየቁ የሚችሉበት ዕድል አለ።
ሆኖም ግን ይህ ገደብ ሥራ ላይ ሊውል የሚችለው በሕግ የተደነገገ (Prescribed by Law) አስፈላጊ (Necessary) እና ተመጣጣኝ (Proportional) በሆነ መንገድ ብቻ መሆን እንዳለበት የሰብአዊ መብት ተሟጋቾችና ምሁራን ይከራከራሉ። ጋዜጠኛን ማሰር የመጨረሻ አማራጭ (Ultima Ratio) መሆን ያለበት እንጂ የዜጎችን የመረጃ ፍሰት መግቻ መሣሪያ መሆን የለበትም።
3. የ48 ሰዓት ሕገ-መንግሥታዊ ግዴታ እና የሕግ የበላይነት መሸርሸር፤
የዚህ ጉዳይ ዋነኛውና አሳሳቢው ሕጋዊ ጥሰት የሚጀምረው ጋዜጠኛዋ በቁጥጥር ስር ከዋለች በኋላ ከተፈጸመው የአያያዝ ሂደት ነው። የኢፌድሪ ሕገ-መንግሥት አንቀጽ ፲፱ (፫) በግልጽ እንደሚያስቀምጠው፦
"የተያዙ ሰዎች በቁጥጥር ስር በዋሉ በ48 ሰዓት ውስጥ ፍርድ ቤት የመቅረብ መብት አላቸው። ይህ ጊዜ ተያዙበት ቦታ ወደ ፍርድ ቤት ለመምጣት ከሚያስፈልገው ተገቢ ጊዜን አይጨምርም ነፃነታቸውን እንዳያጡ ለመከላከል ወዲያውኑ ፍርድ ቤት የመቅረብ መብት አላቸው።"
ይህ ድንጋጌ የፓርላማ ሕግ ሳይሆን፣ የሀገሪቱ የበላይ ሕግ (Supreme Law) ነው። ጋዜጠኛዋ ላለፉት 10 ቀናት ፍርድ ቤት ሳትቀርብ መቅረቷ ይህንን ሕገ-መንግሥታዊ መሠረት በግልጽ የጣሰ ድርጊት ነው።
ምሁራዊና ተጠየቃዊ ትንታኔ (Theoretic and Philosophical Perspective)፤
ሐቤስ ኮርፐስ (Habeas Corpus)፦ ይህ መርህ በሕግ ታሪክ ውስጥ ግብረ-ገብነትንና ፍትሕን ለማስፈን ከተቀረጹ ትልልቅ መርሆዎች አንዱ ነው። ትርጉሙም "አካሉን ይዘህ ቅረብ" ማለት ሲሆን አስፈጻሚው አካል (የጸጥታ ኃይሉ) አንድን ዜጋ ያለ ፍርድ ቤት ትዕዛዝ ለረጅም ጊዜ አፍኖ እንዳያቆይ የሚከላከል የነጻነት ጋሻ ነው።
የሥልጣን ክፍፍል መርህ (Separation of Powers)፦ በቻርለስ ደ ሞንቴስኪው (Montesquieu) ፍልስፍና መሠረት፣ የሕግ አስፈጻሚው አካል (ፖሊስ/ጸጥታ) ሰዎችን የመያዝ ሥልጣን ቢኖረውም የእስሩን ሕጋዊነት የመመርመርና የመወሰን ሥልጣን ሙሉ በሙሉ የሕግ ተርጓሚው (የፍርድ ቤት) ብቻ ነው።
ፖሊስ አንድን ዜጋ ለ10 ቀናት ፍርድ ቤት ሳይልክ ሲያቆይ ራሱን በሕግ ተርጓሚነት ቦታ ላይ እየሰየመ መሆኑን ያሳያል። ይህ ደግሞ ወደ አምባገንነትና ወደ ሕግ አልባነት (Arbitrary Detention) የሚወስድ አደገኛ መንገድ ነው።
የጸጥታ ኃይሎች የሚዲያ ይዘቱ "የሀገር ደኅንነትን ይነካል" የሚል እምነት ቢኖራቸው እንኳ ያንን እምነታቸውንና ያሏቸውን ማስረጃዎች በ48 ሰዓት ውስጥ ለገለልተኛ ዳኛ አቅርበው የተጨማሪ ምርመራ ጊዜ (Remand) መጠየቅ ነበረባቸው። ይህ ሳይሆን መቅረቱ የእስሩን ሕጋዊነት ሙሉ በሙሉ ጥያቄ ውስጥ የሚጥለውና የመንግሥትን ሕግ የማክበር ግዴታ (Duty to Respect) የሚሸረሽር ነው።
መደምደሚያ፤
ጋዜጠኝነት ወንጀል አይደለም ይልቁንም የማኅበረሰብን ሕመም የሚያሳይ መስተዋት ነው። በማንነትና በሃይማኖት ላይ የሚፈጸሙ ግድያዎችንና መፈናቀሎችን ወደ አደባባይ ማውጣት፣ መንግሥት ኃላፊነቱን እንዲወጣ የሚያስገድድ የሕዝብ ድምፅ ሊሆን ይችላል።
የይዘቱ አግባብነትና ሕጋዊነት ጥያቄ ውስጥ የሚወድቅ ቢሆን እንኳ ሊፈታ የሚገባው በሕገ-መንግሥታዊና በሕጋዊ ሥርዓቶች መዋቅር ውስጥ ብቻ ነው።
አንድን ጋዜጠኛ ለ10 ቀናት ያለ ፍርድ ቤት ትዕዛዝ ማሰር ሕገ-መንግሥቱን መጣስ ብቻ ሳይሆን፣ በሀገሪቱ የዲሞክራሲ ምኅዳር ላይ የፍርሃት ጥላ (Chilling Effect) የሚያሳድር ድርጊት ነው።
መንግሥት የሕግ የበላይነትን ለማስከበር መጀመሪያ ራሱ በሕግ መገዛት አለበት። ስለሆነም ጋዜጠኛዋ በአስቸኳይ ፍርድ ቤት ልትቀርብ ወይም ሕገ-መንግሥታዊ መብቷ ተከብሮ በአፋጣኝ ልትፈታ ይገባል።
ሕግን ለመጠበቅ በሚደረግ ጉዞ ውስጥ ሕግን መጣስ፣ ራሱ ሌላ የሕግ መፍረስን የሚወልድ በመሆኑ ሥርዓቱ ሊታረም ይገባዋል።
(በፍቅር ለይኩን)፤
መግቢያ፤
በማንኛውም ዴሞክራሲያዊ ማኅበረሰብ ውስጥ ሐሳብን በነጻነት የመግለጽ መብት እና የፕሬስ ነጻነት የሉዓላዊነትና የነጻነት መገለጫዎች ተደርገው ይወሰዳሉ። በተለይም በመገናኛ ብዙኃን የሚሠሩ ጋዜጠኞች የማኅበረሰቡን ድምፅ በማስተጋባት፣ የመንግሥትን አሠራር በመታዘብና ተጠያቂነትን በማስፈን ረገድ የጎላ ሚና አላቸው።
ይሁን እንጂ የፕሬስ ነጻነትና የብሔራዊ ደኅንነት ሚዛን፣ እንዲሁም በመንግሥት ጸጥታ ኃይሎች የሚወሰዱ እርምጃዎች ከሕገ-መንግሥታዊ ድንጋጌዎች ጋር ያላቸው መጣጣም በተደጋጋሚ ለክርክር የሚዳርግ ጉዳይ ነው።
ይህ ጽሑፍ ማንነትንና ሃይማኖትን ማእከል ባደረጉ ግድያዎችና ማፈናቀሎች ዙሪያ በሠራቻቸው ቪዲዮዎች ከሰሞኑን በቁጥጥር ስር የዋለችውንና ለ10 ቀናት ፍርድ ቤት ያልቀረበችውን የጋዜጠኛ ሣልሳዊት ባይነሳኝ ጉዳይ መነሻ በማድረግ- የኢትዮጵያን ሕገ-መንግሥት እና ዓለም አቀፍ የሰብአዊ መብቶች ስምምነቶችን መሠረት በማድረግ ሙግታዊ ትንታኔ ያቀርባል።
1. ሐሳብን በነጻነት የመግለጽ መብት ሕገ-መንግሥታዊና ዓለም አቀፋዊ መሠረቶች፤
የኢፌድሪ ሕገ-መንግሥት በአንቀጽ ፳፱ (29) ላይ ማንኛውም ሰው ያለ ምንም ጣልቃ ገብነት የፈለገውን ሐሳብ የመያዝ፣ የመግለጽና መረጃ የመሰብሰብ እንዲሁም የማሰራጨት መብት እንዳለው በግልጽ ይደነግጋል። ይህ መብት በተለይ የፕሬስ ነጻነትንና የሚዲያ ተቋማትን ሥራ የሚመለከት ሲሆን ሳንሱር በሕግ የተከለከለ መሆኑንም ያረጋግጣል።
ከዚህ በተጨማሪ ኢትዮጵያ ተቀብላ ያጸደቀቻቸው ዓለም አቀፍ ስምምነቶች ለምሳሌ፤
የዓለም አቀፍ የሲቪልና የፖለቲካ መብቶች ቃል ኪዳን (ICCPR) አንቀጽ 19፤
የአፍሪካ የሰዎችና የሕዝቦች መብቶች ቻርተር (ACHPR) አንቀጽ 9፤
እነዚህ ሰነዶች ሐሳብን የመግለጽ ነጻነት የሰብአዊ መብቶች ሁሉ መሠረት መሆኑን ያስገነዝባሉ። ከንድፈ-ሐሳብ አንጻር እንደ John Stuart Mill ያሉ ምሁራን፤ "የሐሳብ የገበያ ቦታ" (Marketplace of Ideas) በሚለው እሳቤያቸው፤ እውነት ሊገኝ የሚችለው ሐሳቦች በነጻነት ሲንሸራሸሩና ክርክር ሲደረግባቸው ብቻ እንደሆነ ይከራከራሉ።
በመሆኑም ጋዜጠኞች በማኅበረሰቡ ውስጥ ያሉ አስከፊ እውነታዎችን (እንደ ማፈናቀልና ግድያ ያሉ) ይፋ ማድረጋቸው የሙያዊ ኃላፊነትና የሕዝብን መረጃ የማግኘት መብት የማክበር ጉዳይ ተደርጎ ሊወሰድ ይገባል።
2. የፍጹምነት ወሰን እና የብሔራዊ ደኅንነት ሚዛን፤
ምንም እንኳን ሐሳብን በነጻነት የመግለጽ መብት መሠረታዊ ቢሆንም ፍጹም (Absolute) አይደለም። የኢፌድሪ ሕገ-መንግሥት አንቀጽ 29(6) እንዲሁም የ-ICCPR አንቀጽ 19(3) መብቱ ገደብ ሊጣልበት የሚችልባቸውን ሁኔታዎች ያስቀምጣሉ።
እነዚህም የሌሎችን መብትና ክብር ለመጠበቅ፤
ብሔራዊ ደኅንነትን፣ የሕዝብን ሰላምና ጸጥታን እንዲሁም የሕዝብን ጤና ወይም ሥነ-ምግባር ለመጠበቅ ሲባል ነው።
የሙግት ነጥብ፡- በሀገሪቱ ስሱ የሆኑ የማንነትና የሃይማኖት ጉዳዮችን ይፋዊ የቪዲዮ ምስሎችንና ጽሑፎችን ማጋራት በአንድ በኩል ግልጽነትንና እውነትን ማውጣትን የሚያበረታታ ሲሆን፤ በሌላ በኩል ደግሞ ይዘቶቹ የጥላቻ ንግግርን (Hate Speech) የሚያነሳሱ፣ ወይም ግጭትን የሚቀሰቅሱ ከሆኑ በሕግ ሊጠየቁ የሚችሉበት ዕድል አለ።
ሆኖም ግን ይህ ገደብ ሥራ ላይ ሊውል የሚችለው በሕግ የተደነገገ (Prescribed by Law) አስፈላጊ (Necessary) እና ተመጣጣኝ (Proportional) በሆነ መንገድ ብቻ መሆን እንዳለበት የሰብአዊ መብት ተሟጋቾችና ምሁራን ይከራከራሉ። ጋዜጠኛን ማሰር የመጨረሻ አማራጭ (Ultima Ratio) መሆን ያለበት እንጂ የዜጎችን የመረጃ ፍሰት መግቻ መሣሪያ መሆን የለበትም።
3. የ48 ሰዓት ሕገ-መንግሥታዊ ግዴታ እና የሕግ የበላይነት መሸርሸር፤
የዚህ ጉዳይ ዋነኛውና አሳሳቢው ሕጋዊ ጥሰት የሚጀምረው ጋዜጠኛዋ በቁጥጥር ስር ከዋለች በኋላ ከተፈጸመው የአያያዝ ሂደት ነው። የኢፌድሪ ሕገ-መንግሥት አንቀጽ ፲፱ (፫) በግልጽ እንደሚያስቀምጠው፦
"የተያዙ ሰዎች በቁጥጥር ስር በዋሉ በ48 ሰዓት ውስጥ ፍርድ ቤት የመቅረብ መብት አላቸው። ይህ ጊዜ ተያዙበት ቦታ ወደ ፍርድ ቤት ለመምጣት ከሚያስፈልገው ተገቢ ጊዜን አይጨምርም ነፃነታቸውን እንዳያጡ ለመከላከል ወዲያውኑ ፍርድ ቤት የመቅረብ መብት አላቸው።"
ይህ ድንጋጌ የፓርላማ ሕግ ሳይሆን፣ የሀገሪቱ የበላይ ሕግ (Supreme Law) ነው። ጋዜጠኛዋ ላለፉት 10 ቀናት ፍርድ ቤት ሳትቀርብ መቅረቷ ይህንን ሕገ-መንግሥታዊ መሠረት በግልጽ የጣሰ ድርጊት ነው።
ምሁራዊና ተጠየቃዊ ትንታኔ (Theoretic and Philosophical Perspective)፤
ሐቤስ ኮርፐስ (Habeas Corpus)፦ ይህ መርህ በሕግ ታሪክ ውስጥ ግብረ-ገብነትንና ፍትሕን ለማስፈን ከተቀረጹ ትልልቅ መርሆዎች አንዱ ነው። ትርጉሙም "አካሉን ይዘህ ቅረብ" ማለት ሲሆን አስፈጻሚው አካል (የጸጥታ ኃይሉ) አንድን ዜጋ ያለ ፍርድ ቤት ትዕዛዝ ለረጅም ጊዜ አፍኖ እንዳያቆይ የሚከላከል የነጻነት ጋሻ ነው።
የሥልጣን ክፍፍል መርህ (Separation of Powers)፦ በቻርለስ ደ ሞንቴስኪው (Montesquieu) ፍልስፍና መሠረት፣ የሕግ አስፈጻሚው አካል (ፖሊስ/ጸጥታ) ሰዎችን የመያዝ ሥልጣን ቢኖረውም የእስሩን ሕጋዊነት የመመርመርና የመወሰን ሥልጣን ሙሉ በሙሉ የሕግ ተርጓሚው (የፍርድ ቤት) ብቻ ነው።
ፖሊስ አንድን ዜጋ ለ10 ቀናት ፍርድ ቤት ሳይልክ ሲያቆይ ራሱን በሕግ ተርጓሚነት ቦታ ላይ እየሰየመ መሆኑን ያሳያል። ይህ ደግሞ ወደ አምባገንነትና ወደ ሕግ አልባነት (Arbitrary Detention) የሚወስድ አደገኛ መንገድ ነው።
የጸጥታ ኃይሎች የሚዲያ ይዘቱ "የሀገር ደኅንነትን ይነካል" የሚል እምነት ቢኖራቸው እንኳ ያንን እምነታቸውንና ያሏቸውን ማስረጃዎች በ48 ሰዓት ውስጥ ለገለልተኛ ዳኛ አቅርበው የተጨማሪ ምርመራ ጊዜ (Remand) መጠየቅ ነበረባቸው። ይህ ሳይሆን መቅረቱ የእስሩን ሕጋዊነት ሙሉ በሙሉ ጥያቄ ውስጥ የሚጥለውና የመንግሥትን ሕግ የማክበር ግዴታ (Duty to Respect) የሚሸረሽር ነው።
መደምደሚያ፤
ጋዜጠኝነት ወንጀል አይደለም ይልቁንም የማኅበረሰብን ሕመም የሚያሳይ መስተዋት ነው። በማንነትና በሃይማኖት ላይ የሚፈጸሙ ግድያዎችንና መፈናቀሎችን ወደ አደባባይ ማውጣት፣ መንግሥት ኃላፊነቱን እንዲወጣ የሚያስገድድ የሕዝብ ድምፅ ሊሆን ይችላል።
የይዘቱ አግባብነትና ሕጋዊነት ጥያቄ ውስጥ የሚወድቅ ቢሆን እንኳ ሊፈታ የሚገባው በሕገ-መንግሥታዊና በሕጋዊ ሥርዓቶች መዋቅር ውስጥ ብቻ ነው።
አንድን ጋዜጠኛ ለ10 ቀናት ያለ ፍርድ ቤት ትዕዛዝ ማሰር ሕገ-መንግሥቱን መጣስ ብቻ ሳይሆን፣ በሀገሪቱ የዲሞክራሲ ምኅዳር ላይ የፍርሃት ጥላ (Chilling Effect) የሚያሳድር ድርጊት ነው።
መንግሥት የሕግ የበላይነትን ለማስከበር መጀመሪያ ራሱ በሕግ መገዛት አለበት። ስለሆነም ጋዜጠኛዋ በአስቸኳይ ፍርድ ቤት ልትቀርብ ወይም ሕገ-መንግሥታዊ መብቷ ተከብሮ በአፋጣኝ ልትፈታ ይገባል።
ሕግን ለመጠበቅ በሚደረግ ጉዞ ውስጥ ሕግን መጣስ፣ ራሱ ሌላ የሕግ መፍረስን የሚወልድ በመሆኑ ሥርዓቱ ሊታረም ይገባዋል።
(በፍቅር ለይኩን)፤
2 months ago
በጋብቻ ውስጥ በግብይት የተገኙ ንብረቶች የግል ወይንስ የጋራ?
ጠበቃና የህግ አማካሪ ፋንታሁን ደለለው
መግቢያ #ethiopia | በጋብቻ ውስጥ ሊከሰቱ የሚችሉ አለመግባባቶችን ቀድሞ ለመከላከል እንዲሁም ንብረቶችን ሰላማዊ በሆነ መንገድ በህግ እውቅና ተሰጥቶት ለማስተዳደር የግልና የጋራ ንብረቶችን በህግ አግባብ በመለየት ማስተዳደሩ ለጤናማ የትዳር ህይወት ቀዳሚ መፍትሄ ነው።
1. በግብይት የተገኙ ንብረቶች ማለት ምን ማለት ነው።
በግብይት የተገኙ ንብረቶች ማለት በፌደራል የተሻሻለው የቤተሰብ ህግ 58 መሠረት አንድ የትዳር አጋር የግል ንብረቱን በጋብቻ ውስጥ እያለ በመሸጥ ሌላ የሚገዛው ንብረት ነው። የግል ንብረት ሲባልም ህግ የአንዱ ተጋቢ የግሉ ንብረት ስለመሆኑ ህጋ ጥበቃ ያደረገለት ነው። ይህንን ቀጥሎ የምንገልጸው ይሆናል።
2. የአንዱ ተጋቢ የግል ንብረት ማለት ምን ማለት ነው?
የተጋቢ የግል ንብረቶች አስቀድሞ ከመጋባታቸው በፊት በእያንዳንዳቸው ያፈሩት ወይም ያለግብይት የተገኙ ንብረቶች ናቸው። እነዚህን አጠር ባለ መንገድ እናስረዳ።
2.1 ተጋቢዎች አስቀድመው ከጋብቻ በፊት ያፈሩዋቸው ወይም የግላቸው ነው በማለት እንዴት ይገለጻል?
እነዚህ ንብረቶች አስቀድመው በየግላቸው ያፈርዋቸው ንብረቶች ሲሆን በጋብቻ ውላቸው ፈቀደው እና ወደው የጋራቸው እንዲሆን ካልፈቀዱ በቀር የግላቸው ሆኖ የሚቀጥሉ ሲሆኑ በስጦታ ወይም በውርስ ያገኙአቸው ከሆኑም የግል ንብረት ተደርገው ይቆጠራሉ።
ይህም ሲባል የአንዱ ተጋቢ የግል ንብረት ማለት በዚህ በተሻሻለው ህግ አንቀጽ 57 መሠረት ያለግብይት ብሎ የሚያስቀምጣቸው ተጋቢዎች ጋብቻ ሲፈጽሙ አስቀድሞ የነበርዋቸው ንብረቶች፣ በውርስ፣በስጦታ የሚያገኝዋቸው ንብረቶች ያለግብይት የተገኙ የግል ንብረቶች ሲሆኑ የጋራ እንዲሆኑ ካልፈቀዱ በቀር የግላቸው ሆነው ይቀጥላሉ።
3. በጋብቻ ውስጥ በግብይት የተገኙ ንብረቶች
ተጋቢዎች የግል ንብረቶቻቸውን በተለያየ ምክንያት ሸጠው በሌላ ንብረት ለመለወጥ ሀሳብ ሲመጣላቸው ሸጠው ለመቀየር ይፈልጋሉ። በዚህን ጊዜ ማድረግ እንደሚችሉ በቤተሰብ ህጉ አንቀጽ 58/1/ ላይ ተቀምጧል። ምክንያቱም የራስን ንብረት መሸጥ መለወጥ ህገመንግስታዊ መብት እንደ መሆኑ መጠን
ይህን ማድረግ ይችላሉ።
ይሁን እንጂ ይህን ሲያደርጉ ወይም የግል ንብረታቸውን ሽጠው
ሌላ ንብረት ሲገዙ የተገዛውን ንብረት በግል ለማስቀጠል ህጉ ግዴታ ይጥልባቸዋል። ይህም የተገዛውን ንብረት በፍርድ ቤት የግል ስለመሆኑ ማጸደቅ ይጠበቅባቸዋል። የሚያጸደቁትም በፍርድ ቤት ሊሆን የሚገባ ነው።
እዚህ ላይ እንግዲህ ጉዳዩ ወደ ፍርድ ቤት መጥቶ እንዲጸድቅ
አቤቱታ ሲቀርብ አመልካች አንዳቸው በግብይት የቀየሩት ሲሆኑ አንዳቸው ተጠሪ ሌላ የትዳር አጋራቸው መሆናቸው የሚካድ አይደለም። ተጠሪ በአቤቱታው ላይ ባይኖር እንኳን ፍርድ ቤት በዚህ አግባብ መልስ አንዲሰጡበት አድርጎ ማጣራት ይጠበቅበታል። ለዚህም ዋናው ምክንያት ንብረቱ የሌላው መብት ይኖርበታል በሚል ነው።
4. ስለዚህ የግል ንብረቱን ሸጦ አዲስ ንብረት የሚገዛው ተጋቢ ማድረግ ያለበት ምንድ ነው?
ይህ የግል ንብረቱን ሽጦ ለመቀየር ያሰበው ተጋቢ በመጀመሪያ ደረጃ ከመሸጡ በፊት ሁነኛ ማስረጃ በእጁ ሊኖር ይገባል። ለምሳሌ ቤት ከሆነ የራሱ ስለመሆኑ የሚያሳይ የቤቱ ማረጋገጫ ካርታ ፣ ሊዝ ፣ሰነዶች፣ የመሳሰሉት እንዲሁም ቀድሞ ንብረቱ የግሉ የሆነበት አግባብ በስጦተ፣በውርስ፣የሚለውን የሚያሳይ ማስረጃ ሊኖረው ይገባል።
እነዚህን ማስረጃዎች ኮፒ በማድረግ መያዝ የሚጠበቅበት ሲሆን ሲሸጠው እነዚህን ማስረጃዎች በመጥቀስ ህጋዊ ውል ሊያደርግ ይገባል። ይህም ውል ወሳኝ ራሱ ብቻ ራሱ ብቻ ሻጭ መሆኑን የሚያሳይ ነው። ሲቀጥል ከገዢ የተላለበት የሽያጭ ገንዘብ የባንክ መግለጫ/statement/ የሚያስፈልግ ሲሆን ሌሎችም የስም ዝውውር ከማድረግ ጋር ተያይዞ አስፈላጊ ናቸው የሚባሉትን ማስረጃዎች በመያዝ ለፍርድ ቤት ከግል ንብረት የተገኘ ንብረት ስለመሆኑ በማስረዳት ማጸደቅ የሚቻል ነው።
5. የጹህፉ ማጠቃለያ እና የህግ ምክር
ተጋቢዎች የግል ንብረቶቻቸውን ሽጠው ሌላ ከመግዛታቸው
በፊት የህጉን አካሄድ እና ውጤት በሚገባ አውቀው ግብይት ሊፈጽሙ እንደሚገባ እና ለዚህም የህግ ባለሙያ በማማከርም ጭምር ማድረግ ይገባል።
ማጣቀሻ/references/
የተሻሻለው የቤተሰብ ህግ
https://www.facebook.com/s...
https://t.me/Fantahunlawye...
0929101037,0983337690
ጠበቃና የህግ አማካሪ ፋንታሁን ደለለው
መግቢያ #ethiopia | በጋብቻ ውስጥ ሊከሰቱ የሚችሉ አለመግባባቶችን ቀድሞ ለመከላከል እንዲሁም ንብረቶችን ሰላማዊ በሆነ መንገድ በህግ እውቅና ተሰጥቶት ለማስተዳደር የግልና የጋራ ንብረቶችን በህግ አግባብ በመለየት ማስተዳደሩ ለጤናማ የትዳር ህይወት ቀዳሚ መፍትሄ ነው።
1. በግብይት የተገኙ ንብረቶች ማለት ምን ማለት ነው።
በግብይት የተገኙ ንብረቶች ማለት በፌደራል የተሻሻለው የቤተሰብ ህግ 58 መሠረት አንድ የትዳር አጋር የግል ንብረቱን በጋብቻ ውስጥ እያለ በመሸጥ ሌላ የሚገዛው ንብረት ነው። የግል ንብረት ሲባልም ህግ የአንዱ ተጋቢ የግሉ ንብረት ስለመሆኑ ህጋ ጥበቃ ያደረገለት ነው። ይህንን ቀጥሎ የምንገልጸው ይሆናል።
2. የአንዱ ተጋቢ የግል ንብረት ማለት ምን ማለት ነው?
የተጋቢ የግል ንብረቶች አስቀድሞ ከመጋባታቸው በፊት በእያንዳንዳቸው ያፈሩት ወይም ያለግብይት የተገኙ ንብረቶች ናቸው። እነዚህን አጠር ባለ መንገድ እናስረዳ።
2.1 ተጋቢዎች አስቀድመው ከጋብቻ በፊት ያፈሩዋቸው ወይም የግላቸው ነው በማለት እንዴት ይገለጻል?
እነዚህ ንብረቶች አስቀድመው በየግላቸው ያፈርዋቸው ንብረቶች ሲሆን በጋብቻ ውላቸው ፈቀደው እና ወደው የጋራቸው እንዲሆን ካልፈቀዱ በቀር የግላቸው ሆኖ የሚቀጥሉ ሲሆኑ በስጦታ ወይም በውርስ ያገኙአቸው ከሆኑም የግል ንብረት ተደርገው ይቆጠራሉ።
ይህም ሲባል የአንዱ ተጋቢ የግል ንብረት ማለት በዚህ በተሻሻለው ህግ አንቀጽ 57 መሠረት ያለግብይት ብሎ የሚያስቀምጣቸው ተጋቢዎች ጋብቻ ሲፈጽሙ አስቀድሞ የነበርዋቸው ንብረቶች፣ በውርስ፣በስጦታ የሚያገኝዋቸው ንብረቶች ያለግብይት የተገኙ የግል ንብረቶች ሲሆኑ የጋራ እንዲሆኑ ካልፈቀዱ በቀር የግላቸው ሆነው ይቀጥላሉ።
3. በጋብቻ ውስጥ በግብይት የተገኙ ንብረቶች
ተጋቢዎች የግል ንብረቶቻቸውን በተለያየ ምክንያት ሸጠው በሌላ ንብረት ለመለወጥ ሀሳብ ሲመጣላቸው ሸጠው ለመቀየር ይፈልጋሉ። በዚህን ጊዜ ማድረግ እንደሚችሉ በቤተሰብ ህጉ አንቀጽ 58/1/ ላይ ተቀምጧል። ምክንያቱም የራስን ንብረት መሸጥ መለወጥ ህገመንግስታዊ መብት እንደ መሆኑ መጠን
ይህን ማድረግ ይችላሉ።
ይሁን እንጂ ይህን ሲያደርጉ ወይም የግል ንብረታቸውን ሽጠው
ሌላ ንብረት ሲገዙ የተገዛውን ንብረት በግል ለማስቀጠል ህጉ ግዴታ ይጥልባቸዋል። ይህም የተገዛውን ንብረት በፍርድ ቤት የግል ስለመሆኑ ማጸደቅ ይጠበቅባቸዋል። የሚያጸደቁትም በፍርድ ቤት ሊሆን የሚገባ ነው።
እዚህ ላይ እንግዲህ ጉዳዩ ወደ ፍርድ ቤት መጥቶ እንዲጸድቅ
አቤቱታ ሲቀርብ አመልካች አንዳቸው በግብይት የቀየሩት ሲሆኑ አንዳቸው ተጠሪ ሌላ የትዳር አጋራቸው መሆናቸው የሚካድ አይደለም። ተጠሪ በአቤቱታው ላይ ባይኖር እንኳን ፍርድ ቤት በዚህ አግባብ መልስ አንዲሰጡበት አድርጎ ማጣራት ይጠበቅበታል። ለዚህም ዋናው ምክንያት ንብረቱ የሌላው መብት ይኖርበታል በሚል ነው።
4. ስለዚህ የግል ንብረቱን ሸጦ አዲስ ንብረት የሚገዛው ተጋቢ ማድረግ ያለበት ምንድ ነው?
ይህ የግል ንብረቱን ሽጦ ለመቀየር ያሰበው ተጋቢ በመጀመሪያ ደረጃ ከመሸጡ በፊት ሁነኛ ማስረጃ በእጁ ሊኖር ይገባል። ለምሳሌ ቤት ከሆነ የራሱ ስለመሆኑ የሚያሳይ የቤቱ ማረጋገጫ ካርታ ፣ ሊዝ ፣ሰነዶች፣ የመሳሰሉት እንዲሁም ቀድሞ ንብረቱ የግሉ የሆነበት አግባብ በስጦተ፣በውርስ፣የሚለውን የሚያሳይ ማስረጃ ሊኖረው ይገባል።
እነዚህን ማስረጃዎች ኮፒ በማድረግ መያዝ የሚጠበቅበት ሲሆን ሲሸጠው እነዚህን ማስረጃዎች በመጥቀስ ህጋዊ ውል ሊያደርግ ይገባል። ይህም ውል ወሳኝ ራሱ ብቻ ራሱ ብቻ ሻጭ መሆኑን የሚያሳይ ነው። ሲቀጥል ከገዢ የተላለበት የሽያጭ ገንዘብ የባንክ መግለጫ/statement/ የሚያስፈልግ ሲሆን ሌሎችም የስም ዝውውር ከማድረግ ጋር ተያይዞ አስፈላጊ ናቸው የሚባሉትን ማስረጃዎች በመያዝ ለፍርድ ቤት ከግል ንብረት የተገኘ ንብረት ስለመሆኑ በማስረዳት ማጸደቅ የሚቻል ነው።
5. የጹህፉ ማጠቃለያ እና የህግ ምክር
ተጋቢዎች የግል ንብረቶቻቸውን ሽጠው ሌላ ከመግዛታቸው
በፊት የህጉን አካሄድ እና ውጤት በሚገባ አውቀው ግብይት ሊፈጽሙ እንደሚገባ እና ለዚህም የህግ ባለሙያ በማማከርም ጭምር ማድረግ ይገባል።
ማጣቀሻ/references/
የተሻሻለው የቤተሰብ ህግ
https://www.facebook.com/s...
https://t.me/Fantahunlawye...
0929101037,0983337690
2 months ago
🇪🇹 A milestone. A movement. A shared responsibility.
#june 16/2026
ELiDA Ethiopia proudly celebrates the establishment of the National Anti-Technology Facilitated Gender-Based Violence (Anti-TFGBV) Network.
We extend our sincere gratitude to government institutions, civil society organizations, media, social media influencers, justice actors, academia, and development partners who have united behind one clear message: online violence must end.
Together, we are building a stronger movement for safer digital spaces, survivor-centered responses, effective laws, accountability, and justice.
This is not just a network—it is a national commitment to ensure that every woman and girl can participate, lead, and thrive online without fear.
🇪🇹 ታሪካዊ ምዕራፍ። ታላቅ ንቅናቄ። የጋራ ኃላፊነት።
ኤሊዳ ኢትዮጵያ (ELiDA Ethiopia) ብሔራዊ የፀረ-TFGBV (ቴክኖሎጂን በመጠቀም የሚፈጸም ጾታዊ ጥቃት) መረብ መመስረቱን በኩራት ያበስራል።
«የኢንተርኔት ጥቃት ሊቆም ይገባል!» በሚለው አንድ ግልጽ ዓላማ ሥር ለተሰለፋችሁ፦
ለመንግሥትና ለፍትህ ተቋማት፣
ለሲቪል ማኅበረሰብ እና ለልማት አጋሮች፣
ለሚዲያ፣ ለማኅበራዊ ሚዲያ ተፅዕኖ ፈጣሪዎች እና ለአካዳሚዎች የላቀ ምስጋናችንን እናቀርባለን።
በጋራ በመሆን፦ ደህንነቱ የተጠበቀ ዲጂታል ምኅዳር፣ ተጎጂዎችን ማዕከል ያደረገ ምላሽ፣ ጠንካራ ሕጎች እና ተጠያቂነት የሰፈነበት ሥርዓት እንገነባለን።
ይህ ዝም ብሎ መረብ አይደለም፤ እያንዳንዱ ሴት እና ሴት ልጅ ያለ ፍርሃት በዲጂታል ዓለም ውስጥ እንዲሳተፉ፣ እንዲመሩ እና እንዲበለጽጉ የተገባ ብሔራዊ ቃል ኪዳን ነው!
#የፀረTFGBVመረብ #tfgbvይብቃ #tfgbv #elidaethiopia ! #antitfgbvnetwork #endtfgbv #digitalsafety #technology #የቴክኖሎጂ_ጥቃት_ይቆም #ዲጂታል_ደኅንነት
Ministry of Peace የሰላም ሚኒስቴር Ethiopian Civil Society Organizations Council Ethio telecom Sustainable Technology Solutions-STS Christian Aid Institute for Peace and Security Studies UN Trust Fund to End Violence against Women Ethiopian Women Development Organization - EWDO የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር Ministry of Women and Social Affairs የኢትዮጵያ የሲቪል ሰርቪስ የመንግሥት ሰራተኞች
#june 16/2026
ELiDA Ethiopia proudly celebrates the establishment of the National Anti-Technology Facilitated Gender-Based Violence (Anti-TFGBV) Network.
We extend our sincere gratitude to government institutions, civil society organizations, media, social media influencers, justice actors, academia, and development partners who have united behind one clear message: online violence must end.
Together, we are building a stronger movement for safer digital spaces, survivor-centered responses, effective laws, accountability, and justice.
This is not just a network—it is a national commitment to ensure that every woman and girl can participate, lead, and thrive online without fear.
🇪🇹 ታሪካዊ ምዕራፍ። ታላቅ ንቅናቄ። የጋራ ኃላፊነት።
ኤሊዳ ኢትዮጵያ (ELiDA Ethiopia) ብሔራዊ የፀረ-TFGBV (ቴክኖሎጂን በመጠቀም የሚፈጸም ጾታዊ ጥቃት) መረብ መመስረቱን በኩራት ያበስራል።
«የኢንተርኔት ጥቃት ሊቆም ይገባል!» በሚለው አንድ ግልጽ ዓላማ ሥር ለተሰለፋችሁ፦
ለመንግሥትና ለፍትህ ተቋማት፣
ለሲቪል ማኅበረሰብ እና ለልማት አጋሮች፣
ለሚዲያ፣ ለማኅበራዊ ሚዲያ ተፅዕኖ ፈጣሪዎች እና ለአካዳሚዎች የላቀ ምስጋናችንን እናቀርባለን።
በጋራ በመሆን፦ ደህንነቱ የተጠበቀ ዲጂታል ምኅዳር፣ ተጎጂዎችን ማዕከል ያደረገ ምላሽ፣ ጠንካራ ሕጎች እና ተጠያቂነት የሰፈነበት ሥርዓት እንገነባለን።
ይህ ዝም ብሎ መረብ አይደለም፤ እያንዳንዱ ሴት እና ሴት ልጅ ያለ ፍርሃት በዲጂታል ዓለም ውስጥ እንዲሳተፉ፣ እንዲመሩ እና እንዲበለጽጉ የተገባ ብሔራዊ ቃል ኪዳን ነው!
#የፀረTFGBVመረብ #tfgbvይብቃ #tfgbv #elidaethiopia ! #antitfgbvnetwork #endtfgbv #digitalsafety #technology #የቴክኖሎጂ_ጥቃት_ይቆም #ዲጂታል_ደኅንነት
Ministry of Peace የሰላም ሚኒስቴር Ethiopian Civil Society Organizations Council Ethio telecom Sustainable Technology Solutions-STS Christian Aid Institute for Peace and Security Studies UN Trust Fund to End Violence against Women Ethiopian Women Development Organization - EWDO የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር Ministry of Women and Social Affairs የኢትዮጵያ የሲቪል ሰርቪስ የመንግሥት ሰራተኞች
2 months ago
የአራጣ ብድር ምንነት እና ተጠያቂነት
በኢትዮጵያ ህግ ማእቀፍ
ፋንታሁን ደለለው ጠበቃና የህግ አማካሪ
መግቢያ #ethiopia | የአራጣ ብድር በኢ.ፌ.ዲ.ሪ የወንጀል ሕግ የህሊናን ወይም የሰውን ችግር መሰረት በማድረግ የሚፈፀሙ ወንጀሎች ስር የሚካትት ወንጀል ሲሆን አስቀጪነቱም በሕጉ ተደንግጓል። ይህ ድርጊት በማኅበረሰብ ላይ መጠነ ሰፊ ጉዳት የሚያደርስ በመሆኑ በሕግም ሆነ በሞራል ተቀባይነት የሌለው ተግባር ነው። በዚህ ጽሑፍ የአራጣን ምንነት፣ በሕግ የተፈቀደን የወለድ መጠን፣ የአራጣ መንስኤዎችንና የሚያስከትላቸውን ጉዳቶች እና የአራጣ ብድር ተጠያቂነት እና መፍትሄዎችን ጭምር በአጭሩ እንዳስሳለን።
1. የአራጣ ምንነት
የሕግ መዝገበ ቃላት የሆነው ብላክስ ሎው መዝገበ ቃላት 8ኛው እትም እንደሚሰጠው ትርጉም ”USURY is an illegal contract for a loan or forbearance of money, goods, or things in action, by which illegal interest is reserved, or agreed to be reserved or taken.” ይህን ወደ አማርኛ በግርድፉ ስንመልሰው አራጣ ማለት ሕገ-ወጥ በሆነ የብድር ውል ወይም ገንዘብን፣ እቃዎችን ወይም በድርጊት ላይ ያሉ ነገሮችን መስጠት ሆኖ ሕጋዊ ያልሆነ ወለድ ለመጠበቅ ወይም ለመስጠት የሚደረግ ስምምነት ነው። በሌላ በኩል ማሪያም ዌብስተር የተሰኘው መዝገበ ቃላት አራጣን በተጋነነ የወለድ መጠን ገንዘብ ማበደር በማለት ይተረጉመዋል። በመሆኑም ከተለያዩ ትርጉሞች መረዳት እንደሚቻለው አራጣ ያልተገባ የወለድ ስሌት ተበዳሪዎችን በማስከፈል የሚፈፀም ድርጊት ነው፡፡ ተመጣጣኝ የወለድ መጠን ፋይናንስ ገበያው ወይም ብሔራዊ ባንኮች በሚወስኑት መሰረት ማሰብ ተገቢ ቢሆነም በሕግ ከተወሰነው የወለድ ምጣኔ በላይ ገንዘብ ማበደር በብዙ አገሮች ዘንድ ወንጀል ተደርጎ ተደንግጓል፡፡ ወንጀሉም አራጣ በመባል ይታወቃል፡፡
በሀገራችን በ1996 ዓ.ም በወጣው የኢ.ፌ.ዲ.ሪ የወንጀል ሕግ ለአራጣ ቀጥተኛ ትርጉም ባይሰጥም በአንቀጽ 712 በአራጣ ወንጀል የሚያስጠይቁ ተግባራትን ያስቀምጣል። ይኸውም ማንም ሰው የተበዳዩን ችግረኝነት፣ የበታችነቱን፣ ወይም የገንዘብ ችግሩን፣ ወይም መንፈሰ ደካማነቱን፣ ወይም ልምድ ወይም ችሎታ የሌለው መሆኑን መሰረት በማድረግ፡-
በሕግ ከተፈቀደው ወለድ በላይ ገንዘብ ያበደረው እንደሆነ ወይም
ካበደረው ገንዘብ ጋራ በግልፅ ተመጣጣኝነት የሌለው ንብረት በምትኩ እንዲሰጠው ያደረገው ወይም ቃል ያስገባው እንደሆነ የአራጣ ወንጀል በመፈፀም የሕግ ተጠያቂነት ይኖርበታል።
በመሆኑም በአጠቃላይ አራጣ ማለት በሕግ ከተፈቀደው በላይ የተጋነነ የወለድ መጠን በማስከፈል እና ከገንዘቡ ጋር ተመጣጣኝነት የሌለው መያዣ በመቀበል የሚደረግ የብድር ስምምነት ሲሆን ይህም የተበዳሪውን ሁኔታ ማለትም ችግረኝነቱን፣ የበታችነቱን፣ የገንዘብ ችግሩን፣ መንፈሰ ደካማነቱን... መሠረት በማድረግ የሚፈፀም ብዝበዛ" (Exploitation of distress) ነው፡፡
በኢትዮጵያ በሕግ የተፈቀደውን የወለድ መጠን ስንመለከት የፍትሐብሔር ሕጉ ቁጥር 1751 ሕጋዊ ወለድ (Legal Rate of Interest) ማለት በውል ያልተወሰነ ወለድ (ጥቅም) ከፋይ የሆነ ሰው በዓመት በመቶ ዘጠኝ (9%) ሂሳብ ይከፍላል ይላል። በተጨማሪም የፍትሐብሔር ሕጉ ቁጥር 2479(1) የብድር ውል ተዋዋይ ወገኖች ተበዳሪው ሊከፍለው የሚገባው የወለድ መጠን በወር ወይም በቀን ሳይሆን በዓመት ከአስራ ሁለት በመቶ (12%) በላይ ሊበልጥ እንደማይችል ይደነግጋል፡፡ በመሆኑም ሕጉ የፈቀደው የብድር ውል ወለድ መጠን በዓመት 12% ድረስ ብቻ እንደሆነ መረዳት ይቻላል።
2. የኢፊድሪ ህግ 1996 እና የኢትዮጵያ ፍትሀብሄር ህግ ተፈጻሚነት ወሰን
ይሁንና ይህ የወለድ መጠን በባንኮች እና በማይክሮ ፋይናንስ ተቋማት ላይ ተፈፃሚነት የለውም። ምክንያቱም የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የገንዘብ ብድር አቅርቦት በተፈለገው መጠን መገኘትን፣ እንዲሁም የወለድ ተመንና ሌሎች ክፍያዎችን የመወሰንና የመቆጣጠር ሥልጣን የተሰጠው ሲሆን ብሔራዊ ባንክ በአዋጅ ቁጥር 591/2000 ዓ.ም አንቀፅ 5(4) እና በመመሪያ ቁጥር 12/2010 መሠረት የብድር ውል ለደንበኞቻቸው በሚሰጡበት ወቅት ላበደሩት ብድር የወለዱን ምጣኔ በራሳቸው እንዲወስኑ ሥልጣን ተሰጥቷቸዋል፡፡ እንዲሁም በኢትዮጵያ ብሄራዊ ባንክ የወለድ ተመን መመሪያ ቁጥር 295/2020 መሰረት በብድር እና በቅድመ ክፍያ ላይ የብድር መጠን በተመለከተ በእያንዳንዱ ባንክ በነፃነት የሚወሰን እንደሆነ ያስቀምጣል። በመሆኑም ባንኮች በሚሰጡት ብድር ላይ የሚታሰበው የወለድ ምጣኔ ከላይ በፍትሐብሔር ሕጉ እንደተመለከተው የወለድ ጣራው በዓመት እስከ 12% ብቻ ሳይሆን ከዛም በላይ ማድረግ ይችላሉ።
በዚሁ መሰረት የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከየካቲት 28 ቀን 2017 ዓ.ም. ጀምሮ ተግባራዊ የሚደረግ በተለያዩ የብድር ዓይነቶች ላይ ጭማሪ ያደረገ ሲሆን በተደረገው ማስተካከያ መሰረት፣ የግብርና ብድሮች እስከ 15.5%፣ የንግድ ብድሮች እስከ 18%፣ የወጪ ንግድ ብድሮች እስከ 14%፣ የግል ብድሮች ደግሞ እስከ 15% ጭማሪ ተደርጎባቸዋል። ስለዚህ አራጣ ማለት ሕጉ ከፈቀደው የብድር ወለድ መጠን በላይ ተዋውሎ ማበደር ማለት ነው፡፡
3. የአራጣ ወንጀል የሚያስከትላቸው ጉዳቶች
አራጣ በተበዳሪዎች ላይ ከፍተኛ ጉዳት ሊያስከትል ይችላል። ተበዳሪዎች ለተበደሩት ገንዘብ እንዲከፍሉ የሚጠየቁት የወለድ መጠኑ በጣም የተጋነነ ስለሆነ ብድሩን መልሰው ሳይጨርሱ ጥሪታቸው ወይም በብድሩ ገንዘብ ሰርተው ያገኙትን ትርፍ አበዳሪው ስለሚወስድባቸው ለኪሳራ እና ለከፋ ድህነት ይዳረጋሉ፡፡ ተበዳሪዎች ጊዜያዊ ችግሮችን ለመቅረፍ ብለው በተበደሩት ገንዘብ ድህነትን ሸምተዉ ድሀ ሆነው ሲቀሩ፤ አበዳሪዎችም ምንም እሴት በኢኮኖሚ ውስጥ ሳይጨምሩ ሀብት የሚሰበስቡበት ሁኔታ ይፈጥራል፡፡
የአራጣ ወንጀል በግለሰቦች ላይ ከሚያደርሰው ጉዳት ባለፈ የድርጊቱ መበራከት ሀገራዊ ጉዳት በማስከተል የሀገር ኢኮኖሚ ላይ ሊያደርስ የሚችለው ተፅዕኖ ቀላል የሚባል አይሆንም። በአራጣ የሚዘዋወረው ገንዘብ ላይ መንግሥት እውቅና ስለማይኖረው ከትርፉ ላይ ግብር ስለማይከፈል መንግሥት ገቢ ሳይሰበስብ ይቀራል፡፡
ሌላው ጉዳት ገንዘብ ያላቸው ሰዎች ገንዘባቸውን ባንክ እንዳያስቀምጡ ከማድረጉ ጋር የተያያዘ ሲሆን ይህም የሚሆነው ጥቂትም ቢሆን ገንዘብ ያላቸው ሰዎች ገንዘባቸውን ባንክ ከማስቀመጥ ይልቅ አራጣ በማበደር እንዲሰማሩ በማድረጉ ነው፡፡ ገንዘቡ በባንክ ተቀመምጦ ለኢኮኖሚው ሊያበረክተው የሚችለውን አስተዋጽኦ የሚያስቀረው ሲሆን ወደ ባንኮች የሚገባው ተቀማጭ እየቀነሰ መሄዱ በመጨራሻም ባንኮች አቅም እያጠራቸው እንዲሄዱ ያደርጋቸዋል፡፡ ባንኮች ለብድር የሚውል ተቀማጭ ገንዘብ ሲያጥራቸው በተዘዋዋሪ አራጣ አበዳሪዎች የብድር አማራጭ ይሆናሉ፡፡ ይህ መሆኑ ደግሞ በተመጣጣኝ ወለድ መጠን ገንዘብ ተበድረው ሥራ ሊሰሩ የሚችሉ ሰዎች ብድር ሳያገኙ እንዲቀሩ ያደርጋቸዋል።
4. የአራጣ ብድር ተጠያቂነት
በአራጣ ብድር በሚያስከትሉ የወንጀል እና የፍትሀብሄር ተጠያቂነትን በዚህ ክፍል ያካተትን ሲሆን እንደማከተለው ቀርቧል።
4.1 የአራጣ ወንጀል የሕግ ተጠያቂነት
የአራጣ ወንጀል በወንጀል ሕጉ በአንቀፅ 712 ስር ሽፋን አግኝቷል። ከላይ እንደተገለፀው በድንጋጌው ላይ የዘረዘሩትን ተግባራት የፈፀመ ሰው በቀላል እስራት ወይም እንደነገሩ ሁኔታ ከ5 (አምስት አመት) በማይበልጥ ፅኑ እስራት እና በመቀጮ ይቀጣል፡፡ በተመሳሳይ ሁኔታ ማንኛውም ሰው ከላይ በተጠቀሰው ሀሳብ መነሻነት በአራጣ ላይ የተመሰረተ መብት የተቀበለ፣ በመከላከያነት የተጠቀመበት ወይም ለሌላ ሰው ያስተላለፈ እንደሆነ በተመሳሳይ ሁኔታ ይቀጣል፡፡
4.2 የአራጣ ብድር የፍትሀብሄር ተጠያቂነት
በፍትሃብሔር ህግ አንቀጽ 1162 መሠረት አላግባብ መበልጸግ በፍትሃብሔር ቀጥታ ወይም በሌላ መንገድ በእርግጥ ተጎጂ የሆነው ሰው ወይም አካል የተበዳሪውን ችግር ውስጥ መግባት ወይም የመንፈስ/ስነ ልቦና ደካማናት በመጠቀም በማበደር ያልተገባ፣በህግ ያልተደገፈ የወለድ ምጣኔን በመተመን የሚያበድሩ አካላት በፍትሃብሔር ውል ህጎቻችን ቁጥር 1676 ጀምሮ እንደሚደነግገው ከፍቃድ ውጪ እንደሆነ ተቆጥሮ አላግባብ ጥቅም ለማግኘት ሲባል በህገወጥ ስምምነት/1808(2) መሠረት እንዳልነበረ ሊቆጠር የሚችል ወይም ሊፈርስ የሚችል ውል በመሆኑ ተበዳሪው ከተበደረው ክፍያ በላይ በአበዳሪው ተጠይቆ እንደሆነ ይህንን ሊያስመልስ መብት አለው።
5. የአራጣ ብድር ውል ጉዳቶች
5.1 አራጣ በተበዳሪዎች ላይ ከፍተኛ ጉዳት ሊያስከትል ይችላል። ተበዳሪዎች ለተበደሩት ገንዘብ እንዲከፍሉ የሚጠየቁት የወለድ መጠኑ በጣም የተጋነነ ስለሆነ ብድሩን መልሰው ሳይጨርሱ ጥሪታቸው ወይም በብድሩ ገንዘብ ሰርተው ያገኙትን ትርፍ አበዳሪው ስለሚወስድባቸው ለኪሳራ እና ለከፋ ድህነት ይዳረጋሉ፡፡ ተበዳሪዎች ጊዜያዊ ችግሮችን ለመቅረፍ ብለው በተበደሩት ገንዘብ ድህነትን ሸምተዉ ድሀ ሆነው ሲቀሩ፤ አበዳሪዎችም ምንም እሴት በኢኮኖሚ ውስጥ ሳይጨምሩ ሀብት የሚሰበስቡበት ሁኔታ ይፈጥራል፡፡
5.2 የአራጣ ወንጀል በግለሰቦች ላይ ከሚያደርሰው ጉዳት ባለፈ የድርጊቱ መበራከት ሀገራዊ ጉዳት በማስከተል የሀገር ኢኮኖሚ ላይ ሊያደርስ የሚችለው ተፅዕኖ ቀላል የሚባል አይሆንም። በአራጣ የሚዘዋወረው ገንዘብ ላይ መንግሥት እውቅና ስለማይኖረው ከትርፉ ላይ ግብር ስለማይከፈል መንግሥት ገቢ ሳይሰበስብ ይቀራል፡፡
5.3 ሌላው ጉዳት ገንዘብ ያላቸው ሰዎች ገንዘባቸውን ባንክ እንዳያስቀምጡ ከማድረጉ ጋር የተያያዘ ሲሆን ይህም የሚሆነው ጥቂትም ቢሆን ገንዘብ ያላቸው ሰዎች ገንዘባቸውን ባንክ ከማስቀመጥ ይልቅ አራጣ በማበደር እንዲሰማሩ በማድረጉ ነው፡፡ ገንዘቡ በባንክ ተቀመምጦ ለኢኮኖሚው ሊያበረክተው የሚችለውን አስተዋጽኦ የሚያስቀረው ሲሆን ወደ ባንኮች የሚገባው ተቀማጭ እየቀነሰ መሄዱ በመጨራሻም ባንኮች አቅም እያጠራቸው እንዲሄዱ ያደርጋቸዋል፡፡ ባንኮች ለብድር የሚውል ተቀማጭ ገንዘብ ሲያጥራቸው በተዘዋዋሪ አራጣ አበዳሪዎች የብድር አማራጭ ይሆናሉ፡፡ ይህ መሆኑ ደግሞ በተመጣጣኝ ወለድ መጠን ገንዘብ ተበድረው ሥራ ሊሰሩ የሚችሉ ሰዎች ብድር ሳያገኙ እንዲቀሩ ያደርጋቸዋል።
6. የህግ ምክር
ገንዘብ ተበዳሪዎች ወይም ፈላጊዎች ባስፈለጋቸው የኢንቨስትመንት ወይም የብድር አገልግሎት መስክ በመሰማራት ካልተፈለገ ጉዳትና ኪሳራ እንዲድኑ እንዲሁም በዘመነ የፋይናንስ ስረአት ለመመራት ፤ የፋይናንስ ተቋማት ብድር በተጠየቁ ጊዜ ቀልጣፋና፣ማራኪ በሆነ አገልግሎት የብድር አገልግሎት እንዲያቀርቡ የአሰራር ማሻሻል እንዲኖር ተገቢውን ጥረት ማድረግ እንዲሁም ለማህበረሰቡ ማለትም ለተበዳሪውም ሆነ ለአበዳሪው
አግባብ ያለው የህግ ግንዛቤ እንዲኖረው ማስቻል የሀገራችን ኢኮኖሚ እድገት እና ለዜጎች የነፍስ ወከፍ ገቢ መጨመር ከፍተኛ አስተዋጽኦ ይኖረዋል።
ማጣቀሻዎች/References/
1. የኢፊድሪ ወንጀል ህግ 1996
2. የኢትዮጵያ ፍተሀብሔር ህግ 1952
3. የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የተቋቋመበት አዋጅ ቁጥር 591/2002
4. የፍትህ ሚኒስተር የፊት /የፌስቡክ/ ገጽ
45 ሌሎች የባንክ ፥የማይክሮ ፋይናንስ አበዳሪ ተቋማት አዋጅ፣ደንብ፣መመሪያዎች
ጠበቃና የህግ አማካሪ ፋንታሁን ደለለው
https://t.me/Fantahunlawye...
0929101037
በኢትዮጵያ ህግ ማእቀፍ
ፋንታሁን ደለለው ጠበቃና የህግ አማካሪ
መግቢያ #ethiopia | የአራጣ ብድር በኢ.ፌ.ዲ.ሪ የወንጀል ሕግ የህሊናን ወይም የሰውን ችግር መሰረት በማድረግ የሚፈፀሙ ወንጀሎች ስር የሚካትት ወንጀል ሲሆን አስቀጪነቱም በሕጉ ተደንግጓል። ይህ ድርጊት በማኅበረሰብ ላይ መጠነ ሰፊ ጉዳት የሚያደርስ በመሆኑ በሕግም ሆነ በሞራል ተቀባይነት የሌለው ተግባር ነው። በዚህ ጽሑፍ የአራጣን ምንነት፣ በሕግ የተፈቀደን የወለድ መጠን፣ የአራጣ መንስኤዎችንና የሚያስከትላቸውን ጉዳቶች እና የአራጣ ብድር ተጠያቂነት እና መፍትሄዎችን ጭምር በአጭሩ እንዳስሳለን።
1. የአራጣ ምንነት
የሕግ መዝገበ ቃላት የሆነው ብላክስ ሎው መዝገበ ቃላት 8ኛው እትም እንደሚሰጠው ትርጉም ”USURY is an illegal contract for a loan or forbearance of money, goods, or things in action, by which illegal interest is reserved, or agreed to be reserved or taken.” ይህን ወደ አማርኛ በግርድፉ ስንመልሰው አራጣ ማለት ሕገ-ወጥ በሆነ የብድር ውል ወይም ገንዘብን፣ እቃዎችን ወይም በድርጊት ላይ ያሉ ነገሮችን መስጠት ሆኖ ሕጋዊ ያልሆነ ወለድ ለመጠበቅ ወይም ለመስጠት የሚደረግ ስምምነት ነው። በሌላ በኩል ማሪያም ዌብስተር የተሰኘው መዝገበ ቃላት አራጣን በተጋነነ የወለድ መጠን ገንዘብ ማበደር በማለት ይተረጉመዋል። በመሆኑም ከተለያዩ ትርጉሞች መረዳት እንደሚቻለው አራጣ ያልተገባ የወለድ ስሌት ተበዳሪዎችን በማስከፈል የሚፈፀም ድርጊት ነው፡፡ ተመጣጣኝ የወለድ መጠን ፋይናንስ ገበያው ወይም ብሔራዊ ባንኮች በሚወስኑት መሰረት ማሰብ ተገቢ ቢሆነም በሕግ ከተወሰነው የወለድ ምጣኔ በላይ ገንዘብ ማበደር በብዙ አገሮች ዘንድ ወንጀል ተደርጎ ተደንግጓል፡፡ ወንጀሉም አራጣ በመባል ይታወቃል፡፡
በሀገራችን በ1996 ዓ.ም በወጣው የኢ.ፌ.ዲ.ሪ የወንጀል ሕግ ለአራጣ ቀጥተኛ ትርጉም ባይሰጥም በአንቀጽ 712 በአራጣ ወንጀል የሚያስጠይቁ ተግባራትን ያስቀምጣል። ይኸውም ማንም ሰው የተበዳዩን ችግረኝነት፣ የበታችነቱን፣ ወይም የገንዘብ ችግሩን፣ ወይም መንፈሰ ደካማነቱን፣ ወይም ልምድ ወይም ችሎታ የሌለው መሆኑን መሰረት በማድረግ፡-
በሕግ ከተፈቀደው ወለድ በላይ ገንዘብ ያበደረው እንደሆነ ወይም
ካበደረው ገንዘብ ጋራ በግልፅ ተመጣጣኝነት የሌለው ንብረት በምትኩ እንዲሰጠው ያደረገው ወይም ቃል ያስገባው እንደሆነ የአራጣ ወንጀል በመፈፀም የሕግ ተጠያቂነት ይኖርበታል።
በመሆኑም በአጠቃላይ አራጣ ማለት በሕግ ከተፈቀደው በላይ የተጋነነ የወለድ መጠን በማስከፈል እና ከገንዘቡ ጋር ተመጣጣኝነት የሌለው መያዣ በመቀበል የሚደረግ የብድር ስምምነት ሲሆን ይህም የተበዳሪውን ሁኔታ ማለትም ችግረኝነቱን፣ የበታችነቱን፣ የገንዘብ ችግሩን፣ መንፈሰ ደካማነቱን... መሠረት በማድረግ የሚፈፀም ብዝበዛ" (Exploitation of distress) ነው፡፡
በኢትዮጵያ በሕግ የተፈቀደውን የወለድ መጠን ስንመለከት የፍትሐብሔር ሕጉ ቁጥር 1751 ሕጋዊ ወለድ (Legal Rate of Interest) ማለት በውል ያልተወሰነ ወለድ (ጥቅም) ከፋይ የሆነ ሰው በዓመት በመቶ ዘጠኝ (9%) ሂሳብ ይከፍላል ይላል። በተጨማሪም የፍትሐብሔር ሕጉ ቁጥር 2479(1) የብድር ውል ተዋዋይ ወገኖች ተበዳሪው ሊከፍለው የሚገባው የወለድ መጠን በወር ወይም በቀን ሳይሆን በዓመት ከአስራ ሁለት በመቶ (12%) በላይ ሊበልጥ እንደማይችል ይደነግጋል፡፡ በመሆኑም ሕጉ የፈቀደው የብድር ውል ወለድ መጠን በዓመት 12% ድረስ ብቻ እንደሆነ መረዳት ይቻላል።
2. የኢፊድሪ ህግ 1996 እና የኢትዮጵያ ፍትሀብሄር ህግ ተፈጻሚነት ወሰን
ይሁንና ይህ የወለድ መጠን በባንኮች እና በማይክሮ ፋይናንስ ተቋማት ላይ ተፈፃሚነት የለውም። ምክንያቱም የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የገንዘብ ብድር አቅርቦት በተፈለገው መጠን መገኘትን፣ እንዲሁም የወለድ ተመንና ሌሎች ክፍያዎችን የመወሰንና የመቆጣጠር ሥልጣን የተሰጠው ሲሆን ብሔራዊ ባንክ በአዋጅ ቁጥር 591/2000 ዓ.ም አንቀፅ 5(4) እና በመመሪያ ቁጥር 12/2010 መሠረት የብድር ውል ለደንበኞቻቸው በሚሰጡበት ወቅት ላበደሩት ብድር የወለዱን ምጣኔ በራሳቸው እንዲወስኑ ሥልጣን ተሰጥቷቸዋል፡፡ እንዲሁም በኢትዮጵያ ብሄራዊ ባንክ የወለድ ተመን መመሪያ ቁጥር 295/2020 መሰረት በብድር እና በቅድመ ክፍያ ላይ የብድር መጠን በተመለከተ በእያንዳንዱ ባንክ በነፃነት የሚወሰን እንደሆነ ያስቀምጣል። በመሆኑም ባንኮች በሚሰጡት ብድር ላይ የሚታሰበው የወለድ ምጣኔ ከላይ በፍትሐብሔር ሕጉ እንደተመለከተው የወለድ ጣራው በዓመት እስከ 12% ብቻ ሳይሆን ከዛም በላይ ማድረግ ይችላሉ።
በዚሁ መሰረት የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከየካቲት 28 ቀን 2017 ዓ.ም. ጀምሮ ተግባራዊ የሚደረግ በተለያዩ የብድር ዓይነቶች ላይ ጭማሪ ያደረገ ሲሆን በተደረገው ማስተካከያ መሰረት፣ የግብርና ብድሮች እስከ 15.5%፣ የንግድ ብድሮች እስከ 18%፣ የወጪ ንግድ ብድሮች እስከ 14%፣ የግል ብድሮች ደግሞ እስከ 15% ጭማሪ ተደርጎባቸዋል። ስለዚህ አራጣ ማለት ሕጉ ከፈቀደው የብድር ወለድ መጠን በላይ ተዋውሎ ማበደር ማለት ነው፡፡
3. የአራጣ ወንጀል የሚያስከትላቸው ጉዳቶች
አራጣ በተበዳሪዎች ላይ ከፍተኛ ጉዳት ሊያስከትል ይችላል። ተበዳሪዎች ለተበደሩት ገንዘብ እንዲከፍሉ የሚጠየቁት የወለድ መጠኑ በጣም የተጋነነ ስለሆነ ብድሩን መልሰው ሳይጨርሱ ጥሪታቸው ወይም በብድሩ ገንዘብ ሰርተው ያገኙትን ትርፍ አበዳሪው ስለሚወስድባቸው ለኪሳራ እና ለከፋ ድህነት ይዳረጋሉ፡፡ ተበዳሪዎች ጊዜያዊ ችግሮችን ለመቅረፍ ብለው በተበደሩት ገንዘብ ድህነትን ሸምተዉ ድሀ ሆነው ሲቀሩ፤ አበዳሪዎችም ምንም እሴት በኢኮኖሚ ውስጥ ሳይጨምሩ ሀብት የሚሰበስቡበት ሁኔታ ይፈጥራል፡፡
የአራጣ ወንጀል በግለሰቦች ላይ ከሚያደርሰው ጉዳት ባለፈ የድርጊቱ መበራከት ሀገራዊ ጉዳት በማስከተል የሀገር ኢኮኖሚ ላይ ሊያደርስ የሚችለው ተፅዕኖ ቀላል የሚባል አይሆንም። በአራጣ የሚዘዋወረው ገንዘብ ላይ መንግሥት እውቅና ስለማይኖረው ከትርፉ ላይ ግብር ስለማይከፈል መንግሥት ገቢ ሳይሰበስብ ይቀራል፡፡
ሌላው ጉዳት ገንዘብ ያላቸው ሰዎች ገንዘባቸውን ባንክ እንዳያስቀምጡ ከማድረጉ ጋር የተያያዘ ሲሆን ይህም የሚሆነው ጥቂትም ቢሆን ገንዘብ ያላቸው ሰዎች ገንዘባቸውን ባንክ ከማስቀመጥ ይልቅ አራጣ በማበደር እንዲሰማሩ በማድረጉ ነው፡፡ ገንዘቡ በባንክ ተቀመምጦ ለኢኮኖሚው ሊያበረክተው የሚችለውን አስተዋጽኦ የሚያስቀረው ሲሆን ወደ ባንኮች የሚገባው ተቀማጭ እየቀነሰ መሄዱ በመጨራሻም ባንኮች አቅም እያጠራቸው እንዲሄዱ ያደርጋቸዋል፡፡ ባንኮች ለብድር የሚውል ተቀማጭ ገንዘብ ሲያጥራቸው በተዘዋዋሪ አራጣ አበዳሪዎች የብድር አማራጭ ይሆናሉ፡፡ ይህ መሆኑ ደግሞ በተመጣጣኝ ወለድ መጠን ገንዘብ ተበድረው ሥራ ሊሰሩ የሚችሉ ሰዎች ብድር ሳያገኙ እንዲቀሩ ያደርጋቸዋል።
4. የአራጣ ብድር ተጠያቂነት
በአራጣ ብድር በሚያስከትሉ የወንጀል እና የፍትሀብሄር ተጠያቂነትን በዚህ ክፍል ያካተትን ሲሆን እንደማከተለው ቀርቧል።
4.1 የአራጣ ወንጀል የሕግ ተጠያቂነት
የአራጣ ወንጀል በወንጀል ሕጉ በአንቀፅ 712 ስር ሽፋን አግኝቷል። ከላይ እንደተገለፀው በድንጋጌው ላይ የዘረዘሩትን ተግባራት የፈፀመ ሰው በቀላል እስራት ወይም እንደነገሩ ሁኔታ ከ5 (አምስት አመት) በማይበልጥ ፅኑ እስራት እና በመቀጮ ይቀጣል፡፡ በተመሳሳይ ሁኔታ ማንኛውም ሰው ከላይ በተጠቀሰው ሀሳብ መነሻነት በአራጣ ላይ የተመሰረተ መብት የተቀበለ፣ በመከላከያነት የተጠቀመበት ወይም ለሌላ ሰው ያስተላለፈ እንደሆነ በተመሳሳይ ሁኔታ ይቀጣል፡፡
4.2 የአራጣ ብድር የፍትሀብሄር ተጠያቂነት
በፍትሃብሔር ህግ አንቀጽ 1162 መሠረት አላግባብ መበልጸግ በፍትሃብሔር ቀጥታ ወይም በሌላ መንገድ በእርግጥ ተጎጂ የሆነው ሰው ወይም አካል የተበዳሪውን ችግር ውስጥ መግባት ወይም የመንፈስ/ስነ ልቦና ደካማናት በመጠቀም በማበደር ያልተገባ፣በህግ ያልተደገፈ የወለድ ምጣኔን በመተመን የሚያበድሩ አካላት በፍትሃብሔር ውል ህጎቻችን ቁጥር 1676 ጀምሮ እንደሚደነግገው ከፍቃድ ውጪ እንደሆነ ተቆጥሮ አላግባብ ጥቅም ለማግኘት ሲባል በህገወጥ ስምምነት/1808(2) መሠረት እንዳልነበረ ሊቆጠር የሚችል ወይም ሊፈርስ የሚችል ውል በመሆኑ ተበዳሪው ከተበደረው ክፍያ በላይ በአበዳሪው ተጠይቆ እንደሆነ ይህንን ሊያስመልስ መብት አለው።
5. የአራጣ ብድር ውል ጉዳቶች
5.1 አራጣ በተበዳሪዎች ላይ ከፍተኛ ጉዳት ሊያስከትል ይችላል። ተበዳሪዎች ለተበደሩት ገንዘብ እንዲከፍሉ የሚጠየቁት የወለድ መጠኑ በጣም የተጋነነ ስለሆነ ብድሩን መልሰው ሳይጨርሱ ጥሪታቸው ወይም በብድሩ ገንዘብ ሰርተው ያገኙትን ትርፍ አበዳሪው ስለሚወስድባቸው ለኪሳራ እና ለከፋ ድህነት ይዳረጋሉ፡፡ ተበዳሪዎች ጊዜያዊ ችግሮችን ለመቅረፍ ብለው በተበደሩት ገንዘብ ድህነትን ሸምተዉ ድሀ ሆነው ሲቀሩ፤ አበዳሪዎችም ምንም እሴት በኢኮኖሚ ውስጥ ሳይጨምሩ ሀብት የሚሰበስቡበት ሁኔታ ይፈጥራል፡፡
5.2 የአራጣ ወንጀል በግለሰቦች ላይ ከሚያደርሰው ጉዳት ባለፈ የድርጊቱ መበራከት ሀገራዊ ጉዳት በማስከተል የሀገር ኢኮኖሚ ላይ ሊያደርስ የሚችለው ተፅዕኖ ቀላል የሚባል አይሆንም። በአራጣ የሚዘዋወረው ገንዘብ ላይ መንግሥት እውቅና ስለማይኖረው ከትርፉ ላይ ግብር ስለማይከፈል መንግሥት ገቢ ሳይሰበስብ ይቀራል፡፡
5.3 ሌላው ጉዳት ገንዘብ ያላቸው ሰዎች ገንዘባቸውን ባንክ እንዳያስቀምጡ ከማድረጉ ጋር የተያያዘ ሲሆን ይህም የሚሆነው ጥቂትም ቢሆን ገንዘብ ያላቸው ሰዎች ገንዘባቸውን ባንክ ከማስቀመጥ ይልቅ አራጣ በማበደር እንዲሰማሩ በማድረጉ ነው፡፡ ገንዘቡ በባንክ ተቀመምጦ ለኢኮኖሚው ሊያበረክተው የሚችለውን አስተዋጽኦ የሚያስቀረው ሲሆን ወደ ባንኮች የሚገባው ተቀማጭ እየቀነሰ መሄዱ በመጨራሻም ባንኮች አቅም እያጠራቸው እንዲሄዱ ያደርጋቸዋል፡፡ ባንኮች ለብድር የሚውል ተቀማጭ ገንዘብ ሲያጥራቸው በተዘዋዋሪ አራጣ አበዳሪዎች የብድር አማራጭ ይሆናሉ፡፡ ይህ መሆኑ ደግሞ በተመጣጣኝ ወለድ መጠን ገንዘብ ተበድረው ሥራ ሊሰሩ የሚችሉ ሰዎች ብድር ሳያገኙ እንዲቀሩ ያደርጋቸዋል።
6. የህግ ምክር
ገንዘብ ተበዳሪዎች ወይም ፈላጊዎች ባስፈለጋቸው የኢንቨስትመንት ወይም የብድር አገልግሎት መስክ በመሰማራት ካልተፈለገ ጉዳትና ኪሳራ እንዲድኑ እንዲሁም በዘመነ የፋይናንስ ስረአት ለመመራት ፤ የፋይናንስ ተቋማት ብድር በተጠየቁ ጊዜ ቀልጣፋና፣ማራኪ በሆነ አገልግሎት የብድር አገልግሎት እንዲያቀርቡ የአሰራር ማሻሻል እንዲኖር ተገቢውን ጥረት ማድረግ እንዲሁም ለማህበረሰቡ ማለትም ለተበዳሪውም ሆነ ለአበዳሪው
አግባብ ያለው የህግ ግንዛቤ እንዲኖረው ማስቻል የሀገራችን ኢኮኖሚ እድገት እና ለዜጎች የነፍስ ወከፍ ገቢ መጨመር ከፍተኛ አስተዋጽኦ ይኖረዋል።
ማጣቀሻዎች/References/
1. የኢፊድሪ ወንጀል ህግ 1996
2. የኢትዮጵያ ፍተሀብሔር ህግ 1952
3. የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የተቋቋመበት አዋጅ ቁጥር 591/2002
4. የፍትህ ሚኒስተር የፊት /የፌስቡክ/ ገጽ
45 ሌሎች የባንክ ፥የማይክሮ ፋይናንስ አበዳሪ ተቋማት አዋጅ፣ደንብ፣መመሪያዎች
ጠበቃና የህግ አማካሪ ፋንታሁን ደለለው
https://t.me/Fantahunlawye...
0929101037
3 months ago
በአፍሪካ ከፍተኛ የአርሰናል ደጋፊ ያላቸው 10 ቀዳሚ አገራት ደረጃ ይፋ ሆኑ!
መድፈኞቹ ከ22 ዓመታት ረጅም ጥበቃ በኋላ የዘንድሮውን የ2025/26 የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ዋንጫ ማሸነፋቸውን ተከትሎ፣ ክለቡ በአፍሪካ አህጉር ያለው ግዙፍ ተፅዕኖ ዳግም ትኩረት ስቧል።
በቢቢሲ (BBC) የምርምር መረጃዎችና በተለያዩ የማኅበራዊ ሚዲያ መስተጋብሮች መነሻነት የወጣው የአፍሪካ ቀዳሚ የአርሰናል ደጋፊዎች ደረጃ ኢትዮጵያን ጨምሮ አስገራሚ ውጤቶችን አሳይቷል።
በዚሁ መረጃ መሠረት፣ አርሰናልን በከፍተኛ ስሜትና በብዛት በመደገፍ በአህጉሪቱ ቀዳሚ የሆኑት 10 አገራት የሚከተሉት ናቸው ተብሏል:-
1. 🇳🇬 ናይጄሪያ (Nigeria)
2. 🇰🇪 ኬንያ (Kenya)
3. 🇺🇬 ኡጋንዳ (Uganda)
4. 🇪🇹 ኢትዮጵያ (Ethiopia)
5. 🇹🇿 ታንዛኒያ (Tanzania)
6. 🇩🇿 አልጄሪያ (Algeria)
7. 🇬🇭 ጋና (Ghana)
8. 🇲🇦 ሞሮኮ (Morocco)
9. 🇹🇳 ቱኒዚያ (Tunisia)
10. 🇲🇼 ማላዊ (Malawi)
seledadotio
seledadotio
መድፈኞቹ ከ22 ዓመታት ረጅም ጥበቃ በኋላ የዘንድሮውን የ2025/26 የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ዋንጫ ማሸነፋቸውን ተከትሎ፣ ክለቡ በአፍሪካ አህጉር ያለው ግዙፍ ተፅዕኖ ዳግም ትኩረት ስቧል።
በቢቢሲ (BBC) የምርምር መረጃዎችና በተለያዩ የማኅበራዊ ሚዲያ መስተጋብሮች መነሻነት የወጣው የአፍሪካ ቀዳሚ የአርሰናል ደጋፊዎች ደረጃ ኢትዮጵያን ጨምሮ አስገራሚ ውጤቶችን አሳይቷል።
በዚሁ መረጃ መሠረት፣ አርሰናልን በከፍተኛ ስሜትና በብዛት በመደገፍ በአህጉሪቱ ቀዳሚ የሆኑት 10 አገራት የሚከተሉት ናቸው ተብሏል:-
1. 🇳🇬 ናይጄሪያ (Nigeria)
2. 🇰🇪 ኬንያ (Kenya)
3. 🇺🇬 ኡጋንዳ (Uganda)
4. 🇪🇹 ኢትዮጵያ (Ethiopia)
5. 🇹🇿 ታንዛኒያ (Tanzania)
6. 🇩🇿 አልጄሪያ (Algeria)
7. 🇬🇭 ጋና (Ghana)
8. 🇲🇦 ሞሮኮ (Morocco)
9. 🇹🇳 ቱኒዚያ (Tunisia)
10. 🇲🇼 ማላዊ (Malawi)
seledadotio
seledadotio
Sponsored by
Surafel
3 months ago
በጤና አገልግሎት ማስታወቂያዎች ላይ የሕመምተኞችን ምስክርነት መጠቀም ተከለከለ
#ethiopia | የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር ባወጣው አዲስ መመሪያ መሠረት በኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኙ የሕክምና ተቋማት ከዚህ በኋላ በሚያወጧቸው ማስታወቂያዎች ላይ የሕመምተኞችን የሕክምና ምስክርነት ማካተት እንዳይችሉ እገዳ ተጣለ።
ይህ የጤና አገልግሎት ማስታወቂያ አዘገጃጀትና ሥርጭት መመሪያ ቁጥር 1134/2018 ተገቢ ያልሆኑ የማስታወቂያ አሠራሮች በኅብረተሰቡ ዘንድ የተሳሳተ ግንዛቤ እየፈጠሩ በመሆኑ የሕዝብን የሥነምግባርና የባህል እሴቶችን ለመጠበቅ የወጣ ነው።
መመሪያው በቴሌቪዥን፣ በራዲዮ፣ በማኅበራዊ ሚዲያ፣ በድረገጾች፣ በቢልቦርዶችና በታተሙ ቁሳቁሶች ላይ የሚወጡ ማስታወቂያዎችን በሙሉ ይመለከታል።
አዲሱ ሕግ በጤና ማስታወቂያዎች ላይ የሚሳተፉ ሰዎች በሙሉ አገልግሎቱን በትክክል ያገኙ መሆን እንዳለባቸውና አስቀድመው በጽሑፍ ስምምነት መስጠት እንዳለባቸው ያስገድዳል።
ተሳታፊዎቹ ሕፃናት፣ የአእምሮ ጤና እክል ያለባቸው ወይም በራሳቸው መወሰን የማይችሉ ወገኖች ከሆኑ ደግሞ ከወላጅ ወይም ከሕጋዊ አሳዳጊ የጽሑፍ ፈቃድ ማግኘት ግዴታ ሆኗል።
ይህንን ድንጋጌ በመጣስ ያለፍቃድ ወይም አገልግሎቱን ያላገኘን ሰው ምስክር አድርጎ የተጠቀመ ተቋም ከ20 ሺሕ እስከ 50 ሺሕ ብር፣ እንዲሁም ሕፃናትንና ውሳኔ መስጠት የማይችሉ ሰዎችን ያለ ሕጋዊ ፈቃድ ያሳተፈ ተቋም እስከ 100 ሺሕ ብር የሚደርስ የገንዘብ መቀጮ ይጠብቀዋል።
የተጣለውን አስተዳደራዊ ቅጣት በሦስት ወር ውስጥ የማይከፍሉ ተቋማት የብቃት ማረጋገጫ ምስክር ወረቀታቸው እንዲታገድ ይደረጋል።
በተጨማሪም መመሪያው ለማስታወቂያ አሰራጮች እና ለሚዲያ ተቋማት አዲስ ኃላፊነት ጥሏል።
ማስታወቂያዎችን የሚያስተላልፉ አካላት ይዘቱ መመሪያውን ያሟላ እና ትክክለኛ መሆኑን የማረጋገጥ ግዴታ ያለባቸው ሲሆን፣ ሕጉን የጣሰ ማስታወቂያ ያስተላለፈ የሚዲያ ተቋም ወይም የማኅበራዊ ሚዲያ ገጽ ከ10 ሺሕ እስከ 30 ሺሕ ብር ሊቀጣ ይችላል።
ይህ ክልከላ በብዙኃን መገናኛዎች፣ በትራንስፖርት ላይ በሚለጠፉ፣ በሹራቦች፣ በራሪ ወረቀቶችና በቢልቦርዶች ላይ የሚወጡ ማስታወቂያዎችንም ይጨምራል።
ማስታወቂያዎች የሀገሪቱን የጤና ፖሊሲ ያከበሩ፣ ከልክ ያለፈ የሙያ ቃላትን የማያበዙና ለሕዝብ ግልጽ በሆነ ቋንቋ የሚዘጋጁ መሆን አለባቸው።
በተለይም የመጀመሪያው ምርጫ፣ የሁሉም ምርጫ እና የመሳሰሉ አባባሎችን መጠቀም ሙሉ በሙሉ የተከለከለ ሲሆን፣ ተቋማት ከሌሎች የተሻሉ እንደሆኑ አድርገው ማቅረብ ወይም የእነሱ ባለሙያዎች ብቻ ልዩ ችሎታ እንዳላቸው አድርገው መናገር አይችሉም።
እንዲሁም ከአንድ ተቋም ሕክምና ካላገኙ አደጋ ሊገጥም እንደሚችል የሚያስፈራሩ ወይም በስሜት ላይ የሚያሴሩ የማስታወቂያ ይዘቶች የተከለከሉ ሲሆን፣ ተቋማት ያገኟቸውን ሽልማቶች በማስታወቂያ ላይ ማካተት የሚችሉት የሽልማቱን ዘመን፣ ምክንያቱንና ሰጪውን አካል በትክክል ሲገልጹ ብቻ መሆኑ ተደንግጓል።
#health #ministryofhealth #law #media #advertising #directive #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር ባወጣው አዲስ መመሪያ መሠረት በኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኙ የሕክምና ተቋማት ከዚህ በኋላ በሚያወጧቸው ማስታወቂያዎች ላይ የሕመምተኞችን የሕክምና ምስክርነት ማካተት እንዳይችሉ እገዳ ተጣለ።
ይህ የጤና አገልግሎት ማስታወቂያ አዘገጃጀትና ሥርጭት መመሪያ ቁጥር 1134/2018 ተገቢ ያልሆኑ የማስታወቂያ አሠራሮች በኅብረተሰቡ ዘንድ የተሳሳተ ግንዛቤ እየፈጠሩ በመሆኑ የሕዝብን የሥነምግባርና የባህል እሴቶችን ለመጠበቅ የወጣ ነው።
መመሪያው በቴሌቪዥን፣ በራዲዮ፣ በማኅበራዊ ሚዲያ፣ በድረገጾች፣ በቢልቦርዶችና በታተሙ ቁሳቁሶች ላይ የሚወጡ ማስታወቂያዎችን በሙሉ ይመለከታል።
አዲሱ ሕግ በጤና ማስታወቂያዎች ላይ የሚሳተፉ ሰዎች በሙሉ አገልግሎቱን በትክክል ያገኙ መሆን እንዳለባቸውና አስቀድመው በጽሑፍ ስምምነት መስጠት እንዳለባቸው ያስገድዳል።
ተሳታፊዎቹ ሕፃናት፣ የአእምሮ ጤና እክል ያለባቸው ወይም በራሳቸው መወሰን የማይችሉ ወገኖች ከሆኑ ደግሞ ከወላጅ ወይም ከሕጋዊ አሳዳጊ የጽሑፍ ፈቃድ ማግኘት ግዴታ ሆኗል።
ይህንን ድንጋጌ በመጣስ ያለፍቃድ ወይም አገልግሎቱን ያላገኘን ሰው ምስክር አድርጎ የተጠቀመ ተቋም ከ20 ሺሕ እስከ 50 ሺሕ ብር፣ እንዲሁም ሕፃናትንና ውሳኔ መስጠት የማይችሉ ሰዎችን ያለ ሕጋዊ ፈቃድ ያሳተፈ ተቋም እስከ 100 ሺሕ ብር የሚደርስ የገንዘብ መቀጮ ይጠብቀዋል።
የተጣለውን አስተዳደራዊ ቅጣት በሦስት ወር ውስጥ የማይከፍሉ ተቋማት የብቃት ማረጋገጫ ምስክር ወረቀታቸው እንዲታገድ ይደረጋል።
በተጨማሪም መመሪያው ለማስታወቂያ አሰራጮች እና ለሚዲያ ተቋማት አዲስ ኃላፊነት ጥሏል።
ማስታወቂያዎችን የሚያስተላልፉ አካላት ይዘቱ መመሪያውን ያሟላ እና ትክክለኛ መሆኑን የማረጋገጥ ግዴታ ያለባቸው ሲሆን፣ ሕጉን የጣሰ ማስታወቂያ ያስተላለፈ የሚዲያ ተቋም ወይም የማኅበራዊ ሚዲያ ገጽ ከ10 ሺሕ እስከ 30 ሺሕ ብር ሊቀጣ ይችላል።
ይህ ክልከላ በብዙኃን መገናኛዎች፣ በትራንስፖርት ላይ በሚለጠፉ፣ በሹራቦች፣ በራሪ ወረቀቶችና በቢልቦርዶች ላይ የሚወጡ ማስታወቂያዎችንም ይጨምራል።
ማስታወቂያዎች የሀገሪቱን የጤና ፖሊሲ ያከበሩ፣ ከልክ ያለፈ የሙያ ቃላትን የማያበዙና ለሕዝብ ግልጽ በሆነ ቋንቋ የሚዘጋጁ መሆን አለባቸው።
በተለይም የመጀመሪያው ምርጫ፣ የሁሉም ምርጫ እና የመሳሰሉ አባባሎችን መጠቀም ሙሉ በሙሉ የተከለከለ ሲሆን፣ ተቋማት ከሌሎች የተሻሉ እንደሆኑ አድርገው ማቅረብ ወይም የእነሱ ባለሙያዎች ብቻ ልዩ ችሎታ እንዳላቸው አድርገው መናገር አይችሉም።
እንዲሁም ከአንድ ተቋም ሕክምና ካላገኙ አደጋ ሊገጥም እንደሚችል የሚያስፈራሩ ወይም በስሜት ላይ የሚያሴሩ የማስታወቂያ ይዘቶች የተከለከሉ ሲሆን፣ ተቋማት ያገኟቸውን ሽልማቶች በማስታወቂያ ላይ ማካተት የሚችሉት የሽልማቱን ዘመን፣ ምክንያቱንና ሰጪውን አካል በትክክል ሲገልጹ ብቻ መሆኑ ተደንግጓል።
#health #ministryofhealth #law #media #advertising #directive #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
3 months ago
ኢራን የቻይናው ፕሬዚዳንት ያቀረቡትን ባለ አራት ነጥብ የሰላም የውሳኔ ሐሳብ እንደምትደግፍ ገለጸች
****************
ቴህራን የቻይናው ፕሬዚዳንት ሺ ጂንፒንግ ለመካከለኛው ምሥራቅ ሰላም ያቀረቡትን ባለ አራት ነጥብ የውሳኔ ሐሳብ የምትደግፍ መሆኗን አስታውቃለች ሲሉ በቻይና የኢራን አምባሳደር አብዶልሬዛ ራህማኒ ፋዝሊ ገለጹ።
የኢራን ድጋፍ በፋርስ ባህረ ሰላጤ ቀጣና ዘላቂ ደኅንነትን ለማስፈን እና የጋራ ልማትን ለማምጣት ያለመ መሆኑን አምባሳደሩ በማኅበራዊ ትሥሥር ገጽ ባሰፈሩት ጽሑፍ ገልጸዋል።
ይህ ጉዳይ በሁለቱ ሀገራት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ውይይት ወቅትም ትኩረት የተሰጠው መሆኑን አልጀዚራ ዘግቧል።
ፕሬዚዳንት ሺ ጂንፒንግ በመካከለኛው ምሥራቅ ሰላምን እና መረጋጋትን ለማስፈን የሚያስችለውን ይህንን ባለ አራት ነጥብ ዕቅድ ያቀረቡት ቀደም ሲል ከተባበሩት ዓረብ ኤምሬትስ ፕሬዚዳንት ዛይድ አል ናህያን ጋር በቤጂንግ ባደረጉት ውይይት ወቅት እንደነበር ተገልጿል።
የቻይናው ፕሬዚዳንት ያቀረቡት ባለአራት ነጥቡ የሰላም የውሳኔ ሐሳብ፦
ለሰላማዊ አብሮነት ቁርጠኝነት ማሳየት፦ ለመካከለኛው ምሥራቅ እና ለፋርስ ባህረ ሰላጤ ቀጣና "የጋራ፣ አስተማማኝ፣ በትብብር ላይ የተመሠረተ እና ዘላቂ" የሆነ የደኅንነት መዋቅር እንዲገነባ ማበረታታት፤
ሀገራዊ ሉዓላዊነትን ማክበር፦ የቀጣናው ሀገራት ሉዓላዊነት፣ ደኅንነት እና የግዛት አንድነት ሙሉ በሙሉ እንዲከበር ማድረግ፤ እንዲሁም የግለሰቦችን፣ የተቋማትን እና የመሠረተ ልማቶችን ደኅንነት በተሟላ ሁኔታ ማረጋገጥ።
ዓለም አቀፍ የሕግ የበላይነትን ማክበር፦ የዓለም ሥርዓት ሕግ ወደሌለበት እና ኃያላን ደካሞችን ወደሚበሉበት (Law of the jungle) ሥርዓት እንዳይቀየር፣ የዓለም አቀፍ ሕግጋትን ተፈጻሚነት እና የበላይነትን ማስጠበቅ እንዲሁም
በልማት እና በደኅንነት መካከል ቅንጅት መፍጠር፦ ለመካከለኛው ምሥራቅ እና ለፋርስ ባህረ ሰላጤ ሀገራት ኢኮኖሚያዊ ዕድገት እና ብልጽግና ምቹ ሁኔታን ለመፍጠር ሁሉም ወገኖች በትብብር እንዲሠሩ ማበረታታት የሚሉ እንደሆኑ ተዘግቧል።
#ebc #middleeast #world #peace #peaceproposal
****************
ቴህራን የቻይናው ፕሬዚዳንት ሺ ጂንፒንግ ለመካከለኛው ምሥራቅ ሰላም ያቀረቡትን ባለ አራት ነጥብ የውሳኔ ሐሳብ የምትደግፍ መሆኗን አስታውቃለች ሲሉ በቻይና የኢራን አምባሳደር አብዶልሬዛ ራህማኒ ፋዝሊ ገለጹ።
የኢራን ድጋፍ በፋርስ ባህረ ሰላጤ ቀጣና ዘላቂ ደኅንነትን ለማስፈን እና የጋራ ልማትን ለማምጣት ያለመ መሆኑን አምባሳደሩ በማኅበራዊ ትሥሥር ገጽ ባሰፈሩት ጽሑፍ ገልጸዋል።
ይህ ጉዳይ በሁለቱ ሀገራት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ውይይት ወቅትም ትኩረት የተሰጠው መሆኑን አልጀዚራ ዘግቧል።
ፕሬዚዳንት ሺ ጂንፒንግ በመካከለኛው ምሥራቅ ሰላምን እና መረጋጋትን ለማስፈን የሚያስችለውን ይህንን ባለ አራት ነጥብ ዕቅድ ያቀረቡት ቀደም ሲል ከተባበሩት ዓረብ ኤምሬትስ ፕሬዚዳንት ዛይድ አል ናህያን ጋር በቤጂንግ ባደረጉት ውይይት ወቅት እንደነበር ተገልጿል።
የቻይናው ፕሬዚዳንት ያቀረቡት ባለአራት ነጥቡ የሰላም የውሳኔ ሐሳብ፦
ለሰላማዊ አብሮነት ቁርጠኝነት ማሳየት፦ ለመካከለኛው ምሥራቅ እና ለፋርስ ባህረ ሰላጤ ቀጣና "የጋራ፣ አስተማማኝ፣ በትብብር ላይ የተመሠረተ እና ዘላቂ" የሆነ የደኅንነት መዋቅር እንዲገነባ ማበረታታት፤
ሀገራዊ ሉዓላዊነትን ማክበር፦ የቀጣናው ሀገራት ሉዓላዊነት፣ ደኅንነት እና የግዛት አንድነት ሙሉ በሙሉ እንዲከበር ማድረግ፤ እንዲሁም የግለሰቦችን፣ የተቋማትን እና የመሠረተ ልማቶችን ደኅንነት በተሟላ ሁኔታ ማረጋገጥ።
ዓለም አቀፍ የሕግ የበላይነትን ማክበር፦ የዓለም ሥርዓት ሕግ ወደሌለበት እና ኃያላን ደካሞችን ወደሚበሉበት (Law of the jungle) ሥርዓት እንዳይቀየር፣ የዓለም አቀፍ ሕግጋትን ተፈጻሚነት እና የበላይነትን ማስጠበቅ እንዲሁም
በልማት እና በደኅንነት መካከል ቅንጅት መፍጠር፦ ለመካከለኛው ምሥራቅ እና ለፋርስ ባህረ ሰላጤ ሀገራት ኢኮኖሚያዊ ዕድገት እና ብልጽግና ምቹ ሁኔታን ለመፍጠር ሁሉም ወገኖች በትብብር እንዲሠሩ ማበረታታት የሚሉ እንደሆኑ ተዘግቧል።
#ebc #middleeast #world #peace #peaceproposal
3 months ago
ክቡር ቴዎድሮስ ጌታቸው በኮሜሳ ፍርድ ቤት በዳኝነት ተሾሙ
#ethiopia | በኬንያ ናይሮቢ ስቴት ሃውስ በተከናወነ ደማቅ ስነ ስርአት ክቡር ቴዎድሮስ ጌታቸው በኮሜሳ ፍርድ ቤት ዳኛ ሆነው በፕሬዝዳንት ዊሊያም ሩቶ አማካኝነት ቃለ መሀላ ፈጽመዋል።
ላለፉት ሁለት አመታት በአለም አቀፍ የህግ መድረኮች የህግ የበላይነትን ለማስከበርና አድሎአዊ አሰራሮችን ለመቃወም ሲደረግ የነበረው ከፍተኛ ጥረት በዚህ ሹመት በድል ተጠናቋል።
ይህ ሂደት በውጭ ሀገራት መገናኛ ብዙሀንና ተቋማት ዘንድ ትልቅ ትኩረት ተሰጥቶት የቆየ ቢሆንም በሀገር ውስጥ ግን በስፋት ሳይነገር ቆይቷል። በታህሳስ ወር በተካሄደው የኮሜሳ ሀገራት ምርጫ ኢትዮጵያዊው ባለሙያ ጥብቅ መስፈርቶችን አልፈው በከፍተኛ ድምጽ መመረጣቸው ይታወሳል።
በዚሁ የሹመት መርሃ ግብር ላይ ከኢትዮጵያ በተጨማሪ የዛምቢያ፣ ማዳጋስካር፣ ማላዊ፣ ብሩንዲ፣ ሱዳን፣ ኬንያ፣ ሲሼልስ፣ ኡጋንዳ፣ ዚምቧብዌ እና ግብፅ ተወካዮች የዳኝነት ስልጣን ተረክበዋል።
ከዚህም ባለፈ ሌላኛው ኢትዮጵያዊ የቀድሞ የከፍተኛ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንት አቶ ውብሸት ሽፈራው የፍርድ ቤቱ ሬጅስትራር በመሆን መሾማቸው ለሀገራችን ድርብ ስኬት ሆኖ ተመዝግቧል።
#comesa #justice #ethiopianexcellence #law #africa #nairobi #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | በኬንያ ናይሮቢ ስቴት ሃውስ በተከናወነ ደማቅ ስነ ስርአት ክቡር ቴዎድሮስ ጌታቸው በኮሜሳ ፍርድ ቤት ዳኛ ሆነው በፕሬዝዳንት ዊሊያም ሩቶ አማካኝነት ቃለ መሀላ ፈጽመዋል።
ላለፉት ሁለት አመታት በአለም አቀፍ የህግ መድረኮች የህግ የበላይነትን ለማስከበርና አድሎአዊ አሰራሮችን ለመቃወም ሲደረግ የነበረው ከፍተኛ ጥረት በዚህ ሹመት በድል ተጠናቋል።
ይህ ሂደት በውጭ ሀገራት መገናኛ ብዙሀንና ተቋማት ዘንድ ትልቅ ትኩረት ተሰጥቶት የቆየ ቢሆንም በሀገር ውስጥ ግን በስፋት ሳይነገር ቆይቷል። በታህሳስ ወር በተካሄደው የኮሜሳ ሀገራት ምርጫ ኢትዮጵያዊው ባለሙያ ጥብቅ መስፈርቶችን አልፈው በከፍተኛ ድምጽ መመረጣቸው ይታወሳል።
በዚሁ የሹመት መርሃ ግብር ላይ ከኢትዮጵያ በተጨማሪ የዛምቢያ፣ ማዳጋስካር፣ ማላዊ፣ ብሩንዲ፣ ሱዳን፣ ኬንያ፣ ሲሼልስ፣ ኡጋንዳ፣ ዚምቧብዌ እና ግብፅ ተወካዮች የዳኝነት ስልጣን ተረክበዋል።
ከዚህም ባለፈ ሌላኛው ኢትዮጵያዊ የቀድሞ የከፍተኛ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንት አቶ ውብሸት ሽፈራው የፍርድ ቤቱ ሬጅስትራር በመሆን መሾማቸው ለሀገራችን ድርብ ስኬት ሆኖ ተመዝግቧል።
#comesa #justice #ethiopianexcellence #law #africa #nairobi #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
3 months ago
ተደራራቢ ወንጀል
በኢትዮጵያ ህግ ማእቀፍ
ከጠበቃ ጸጋዬ ደመቀ እና ፋንታሁን ደለለው
መግቢያ #ethiopia | በዚህ ጹሁፍ ስለተደራራቢ ወንጀል ምንነት መታወቅ እና መገለጽ አስፈላጊ በመሆኑ ተደራራቢ ወንጀል ማለት ምን ማለት ነው የሚለው ነው? ምን ምን ሲያሟላ ተደራራቢ ወንጀል ሊባል ይችላል ?" የሚሉትን ነጥቦች በተመለከተ በሁለት የህግ ባለሙያዎች በህግ ባለሙያ ጸጋዬ ደመቀ እና በህግ ባለሙያ ፋንታሁን ደለለው ባጠረና ቀላል ግልጽ በሆነ ቋንቋ ማህበረሰቡ የህግ ግንዛቤውን ማሳደግ በሚችልበት አግባብ በየራሳቸው የሰጡትን አንድ ላይ ቢሆኑ የበለጠ ለመረዳት ያስችላል በሚል አንድና ሁለት በሚል ለእናንተ ቀርቧል።
ቁጥር 1. የተደራራቢ ወንጀሎች ምንነት በጠበቃና የህግ አማካሪ ጸጋዬ ደመቀ Tsegaye Demeke
1.1 ተደራራቢ ወንጀሎች (Concurrent offences)
በአጠቃላይ በአንድ ሰው ሁለት ወይም ከሁለት በላይ የሆኑ ወንጀሎች ተፈፅመው ሲገኙ ያለውን ሁኔታ የሚመለከት ሲሆን ሁለት ወይም ቁጥራቸው ከዚያ በላይ የሆኑ ወንጀሎች ተደራራቢ ናቸው ሊባሉ የሚችሉት ሁለተኛው ወንጀል ከመፈፀሙ በፊት መጀመሪያ በተፈፀመው ወንጀል ላይ ፍርድ አልተሰጠ እንደሆነ ነው፡፡ የወንጀሎች መደራረብ በሁለት ተከፍሎ ሊታይ ይችላል፡፡
1.2 ግዙፍ የሆነ (ቁሳዊ) መደራረብ /Material
concurrence/-
አንድ ሰው ተመሳሳይ ድርጊቶችን በተለያዩ ጊዜያት በመፈጸም እንደ አንድ ወንጀል የማይቆጠሩ ወንጀሎችን ሲፈፅም ወይም ተመሳሳይ ያልሆኑ ማለትም የተለያዩ ድርጊቶችን በተለያዩ ጊዜያት በመፈጸም በተለያዩ የወንጀል ድንጋጌዎች ሥር የሚወድቁ ወንጀሎችን የፈፀመ እንደሆነ ግዙፍ የሆነ (ቁሳዊ) መደራረብ አለ ይባላል፡፡ የእንዲህ ዓይነት ተደራራቢ ወንጀሎች ዓይነተኛ መለያ የድርጊቶች መደጋገም ነው፡፡ የድርጊት መደጋገም እስካለ ድረስ የተፈፀሙት ወንጀሎች ዓይነታቸው አንድ ቢሆንም ወይም ባይሆንም የተደራረቡ ወንጀሎች ናቸው፡፡ ማለትም እንደ አንድ ወንጀል የማይቆጠሩ ነገር ግን በአንድ አንቀጽ ስር የሚወድቁ በተለያዩ ጊዜያት የተፈፀሙ ተመሳሳይ ድርጊቶችም ቢሆኑ ግዙፍ የሆኑ ተደራራቢ ወንጀሎች ናቸው፡፡
ለምሳሌ፡- አንድ ሰው በተለያዩ ጊዜያት በተለያዩ መኖሪያ ቤቶች ውስጥ ተደብቆ እየገባ የተለያዩ ንብረቶች ቢሰርቅ ወይም ደግሞ ዛሬ ጠዋት አንድ ሰው ቢገድል እና ማታ ላይ ደግሞ አንዲት ሴት አስገድዶ ቢደፍር የወንጀል ድርጊቶቹ ተመሳሳይ ቢሆኑም ባይሆኑም እንደ አንድ ወንጀል ተቆጥረው በአንድ አንቀጽ ብቻ አንድ የወንጀል ክስ የማይቀርብበት እስከሆነ የተደራረቡ ወንጀሎችን ፈጽሟል፡፡ እንዲህ ዓይነት መደራረብ የድርጊትን መደጋገም የሚያመለክት በመሆኑ ግዙፍ የሆነ ወይም ቁሳዊ መደራረብ በመባል ይጠራል፡፡
1.3 ሐሳባዊ (ጣምራዊ) መደራረብ /Notional
concurrence/ -
አንድ ሰው በአንድ ድርጊት ግዙፍነት ያላቸው ወይም የሌላቸው ውጤቶችን በማስከተል ከአንድ በላይ የወንጀል ሕግ ድንጋጌዎችን የጣሰ እንደሆነ ሐሳባዊ መደራረብ አለ ይባላል፡፡ የሐሳባዊ መደራረብ መለያ ባህሪ በአንድ ነጠላ ድርጊት ከአንድ በላይ የሆኑ ወንጀሎች መፈፀማቸው ነው፡፡ በድርጊት ደረጃ የተፈፀመው ተግባር አንድ ብቻ ነው፡፡ ሆኖም የተፈፀመው አንድ ድርጊት ከአንድ በላይ የሆኑ ግዙፍ የሆኑ ውጤቶችን ካስከተለ ወይም ደግሞ ድርጊቱ ከአንድ በላይ የሆኑ ግዙፍ ውጤቶችን ባያስከትልም ከሕግ አንጻር በአንድ ጊዜ ከአንድ በላይ የሆኑ የህግ ድንጋጌዎችን የሚጥስ ተግባር ሆኖ ከተገኘ የተደራረቡ ወንጀሎችን ፈጽሟል፡፡
ለምሳሌ፡- አንድ ሰው በአንድ ጥይት አስቦ አንድ ሰው ቢገድል እና በዚያው ጥይት ደግሞ ሌላ ሰው ቢያቆስል በድርጊቱ ላደረሰው ሞት በግድያ ወንጀል እና በዚያው ድርጊት ላደረሰው ማቁሰል በመግደል ሙከራ ወንጀሎች ሊጠየቅ የሚችል ሲሆን በዚህም መሰረት የተፈፀመው ድርጊት አንድ ብቻ ቢሆንም ያስከተላቸው ውጤቶች ግን ሁለት የሚታዩ ግዙፍነት ያላቸው ናቸው፡፡ በሌላ በኩል ደግሞ አንድ ባለትዳር የሆነ ሰው አንዲት ሴት አስገድዶ ቢደፍር በአንድ ድርጊት የአመንዝራነት /የሴሰኝነት/ እና የአስገድዶ መድፈር ወንጀሎችን ፈፅሟል፡፡ እዚህ ላይ ለማንኛውም ሰው ግልፅ ሆኖ የሚታየው የድርጊቱ ውጤት በሴትዮዋ ላይ በማስገደድ የግብረ ሥጋ ግንኙነት የተፈፀመባት መሆኑ ነው፡፡ ሌላ የሚታይ ግዙፍ ውጤት የለም፡፡ ሆኖም ከሕግ አንጻር ሲታይ ግለሰቡ በፈፀመው አንድ ድርጊት ከአንድ በላይ የወንጀል ድንጋጌዎችን በመጣስ የተደራረቡ ወንጀሎችን ፈፅሟል፡፡ በዚህም መሠረት በሁለቱም ምሳሌዎች ላይ ከአንድ ድርጊት የተነሳ ከአንድ በላይ ወንጀሎች በመፈፀማቸው የተደጋገመው ድርጊቱ ሳይሆን ወንጀሎቹ ናቸው፡፡
ቁጥር 2.ተደራራቢ ወንጀል በፋንታሁን ደለለው Fantahun Delelew
2.1 ተደራራቢ ወንጀል የሚባለው ምን ሲያሟላ ነው?
ተደራራቢ ወንጀል ምን እንደሆነ
ለማወቅ የኢፊድሪ ወንጀል ህግ አንቀጽ 60 ን መመልከቱ አስፈላጊ ነው።
ስለተደራራቢ ወንጀል ትርጉም በዚህ ድንጋጌ ወስጥ ሀ,ለ እና ሐ በማለት ያስቀመጠ ሲሆን አንድ ሰው ከሶስቱ አንዱን እንኳን ከፈጸመ ተደራራቢ ወንጀል ነው ማለት ነው።
2.2 (ሀ) ላይ የተቀመጠውን ድንጌ ስንመለከት
"አንድ ሰው አንድ አይነት ወይም ከአንድ በላይ የሆነ ግዙፍ ወንጀሎችን አከታትሎ ከፈጸመ" ተደራራቢ ወንጀል ይባላል።
ለምሳሌ አንድ ወንድ ጎረምሳ አንዲት ሴትን ለመድፈር ሲታገል በቦክስ ከመታት በኋላ ጥርሷን አውልቆ ፣ ታግሎ አስገድዶ የደፈረ እንደሆነ ይህ ሰው አከታትሎ ሁለት ግዙፍ ወንጀሎችን ፈጽሟል ማለት ነው።
ምሳሌ አንድ አንድኛው የአስገድዶ መድፈር የወንጀል 620 እንዲሁም ከባድ አካል ጉዳት ማድረስ አንቀጽ 555 ይሆናል።
ስለዚህ በ"ሀ" ላይ የተቀመጠውን ስላሟላ ተደራራቢ ወንጀል ፈጽሟል ማለት ነው።
2.3 (ለ) ላይ የተቀመጠውን ድንጋጌ ስንመለከት
" አንድ ሰው በአንድ ድርጊት አንድና ከአንድ በላይ የሆኑ የህግ ድንጋጌዎችን ሲጥስ ወይም አንድና ከዚያ በላይ የሆኑ ግዙፍ ወንጀሎችን ሲፈጽም"
ለምሳሌ አንድ ሰው ብዙ ተሳፋሪዎችን ጭኖ በመጓዝ ላይ እያለ መጠበቅ የሚገባውን ሙያዊ ድህንነት ሳይጠብቅ ወይም ችላ በማለት የያዘውን መኪና ለመገልበጥ ምክንያት ቢሆን በዚህ ምሳሌ ድርጊቱ አንድ ሲሆን የሀውም በቸልተኝነቱ ሹፌሩ መኪናው እንዲገለበጥ ማድረጉ ነው። ሹፌሩ የተረፈ እንደሆነ የተለያየ የወንጀል ድንጋጌዎችን የጣሰ ፣ የተለያዩ ግዙፍ ወንጀሎችን የፈጸመ በመሆኑ ተጠያቂ ነው ማለት ነው።
እዚህ ላይ የተጣሱት የወንጀል ህግ ድንጋጌዎች አንቀጽ 559 በቸልተኝነት ቀላል ወይም ከባድ አካል ጉዳት እንዲሁም የቸልተኝነት ግድያ 543 ሌሎችም የመሳሰሉት ይሆናሉ። ግዙፍ ወንጀሎችም የተባሉት የአካል ጉዳት የሞት የመሳሰሉት ነው። በዚህ ምክንያት ተደራራቢ ወንጀሎች ፈጽሟል ማለት ነው።
2.4 (ሐ) ላይ የተቀመጠውን ድንጋጌ ስንመለከት
" በአንድ የወንጀል ድርጊት በመፈጸም ሀሳብ አንድ የህግ ድንጋጌን የሚጥስ ሆኖ ቁጥራቸው ከአንድ በላይ የሆኑ ሰወች ላይ ወንጀል ሲፈጽም።
ለምሳሌ ሶስት ሰወች በእገረኛ መንገድ እያቋረጡ ባለቡት አንድ ተሽከርካሪ ሶስቱንም የገጫቸው እና ከባድ አካል ጉዳት ያደረሰባቸው እንደሆነ በወንጀል ህጉ 559 በቸልተኝነት ከባድ አካል ጉዳት ማድረስ ህግን ሹፌሩ የጣሰ ሲሆን ይህ አንድ ድንጋጌ ሆኖ በዚህ ተመሳሳይ ድንጋጌ ሶስት ሰወች ላይ ጉዳት ስላደረሰ ''ተደራራቢ ወንጀል" ፈጽሟል ይባላል።
3. የጹሁፉ ማጠቃለያ
ተደራራቢ ወንጀሎችን አንድና ከዚያ በላይ የሆኑ ሰወች ፈጸሙ ማለት ግዙፍ ወንጀሎችን አከታትሎ በመስራት፣በአንድ ድርጊት አንድ እና ከአንድ በላይ የወንጀል ህግ ድንጋጌዎችን መጣስ ወይም
በአንድ የወንጀል ድርጊት በመፈጸም ሀሳብ አንድ የህግ ድንጋጌን የሚጥስ ሆኖ ቁጥራቸው ከአንድ በላይ የሆኑ ሰወች ላይ ወንጀል ሲፈጽም የሚከሰት ሲሆን የወንጀል ቅጣቱን ከፍ የሚያደርገው ነው።
በጠበቃ ጸጋዬ ደመቀ እና ፋንታሁን ደለለው
+251911114296,+251911114296
ለተጨማሪ የህግ መረጃ https://t.me/Fantahunlawye...
በኢትዮጵያ ህግ ማእቀፍ
ከጠበቃ ጸጋዬ ደመቀ እና ፋንታሁን ደለለው
መግቢያ #ethiopia | በዚህ ጹሁፍ ስለተደራራቢ ወንጀል ምንነት መታወቅ እና መገለጽ አስፈላጊ በመሆኑ ተደራራቢ ወንጀል ማለት ምን ማለት ነው የሚለው ነው? ምን ምን ሲያሟላ ተደራራቢ ወንጀል ሊባል ይችላል ?" የሚሉትን ነጥቦች በተመለከተ በሁለት የህግ ባለሙያዎች በህግ ባለሙያ ጸጋዬ ደመቀ እና በህግ ባለሙያ ፋንታሁን ደለለው ባጠረና ቀላል ግልጽ በሆነ ቋንቋ ማህበረሰቡ የህግ ግንዛቤውን ማሳደግ በሚችልበት አግባብ በየራሳቸው የሰጡትን አንድ ላይ ቢሆኑ የበለጠ ለመረዳት ያስችላል በሚል አንድና ሁለት በሚል ለእናንተ ቀርቧል።
ቁጥር 1. የተደራራቢ ወንጀሎች ምንነት በጠበቃና የህግ አማካሪ ጸጋዬ ደመቀ Tsegaye Demeke
1.1 ተደራራቢ ወንጀሎች (Concurrent offences)
በአጠቃላይ በአንድ ሰው ሁለት ወይም ከሁለት በላይ የሆኑ ወንጀሎች ተፈፅመው ሲገኙ ያለውን ሁኔታ የሚመለከት ሲሆን ሁለት ወይም ቁጥራቸው ከዚያ በላይ የሆኑ ወንጀሎች ተደራራቢ ናቸው ሊባሉ የሚችሉት ሁለተኛው ወንጀል ከመፈፀሙ በፊት መጀመሪያ በተፈፀመው ወንጀል ላይ ፍርድ አልተሰጠ እንደሆነ ነው፡፡ የወንጀሎች መደራረብ በሁለት ተከፍሎ ሊታይ ይችላል፡፡
1.2 ግዙፍ የሆነ (ቁሳዊ) መደራረብ /Material
concurrence/-
አንድ ሰው ተመሳሳይ ድርጊቶችን በተለያዩ ጊዜያት በመፈጸም እንደ አንድ ወንጀል የማይቆጠሩ ወንጀሎችን ሲፈፅም ወይም ተመሳሳይ ያልሆኑ ማለትም የተለያዩ ድርጊቶችን በተለያዩ ጊዜያት በመፈጸም በተለያዩ የወንጀል ድንጋጌዎች ሥር የሚወድቁ ወንጀሎችን የፈፀመ እንደሆነ ግዙፍ የሆነ (ቁሳዊ) መደራረብ አለ ይባላል፡፡ የእንዲህ ዓይነት ተደራራቢ ወንጀሎች ዓይነተኛ መለያ የድርጊቶች መደጋገም ነው፡፡ የድርጊት መደጋገም እስካለ ድረስ የተፈፀሙት ወንጀሎች ዓይነታቸው አንድ ቢሆንም ወይም ባይሆንም የተደራረቡ ወንጀሎች ናቸው፡፡ ማለትም እንደ አንድ ወንጀል የማይቆጠሩ ነገር ግን በአንድ አንቀጽ ስር የሚወድቁ በተለያዩ ጊዜያት የተፈፀሙ ተመሳሳይ ድርጊቶችም ቢሆኑ ግዙፍ የሆኑ ተደራራቢ ወንጀሎች ናቸው፡፡
ለምሳሌ፡- አንድ ሰው በተለያዩ ጊዜያት በተለያዩ መኖሪያ ቤቶች ውስጥ ተደብቆ እየገባ የተለያዩ ንብረቶች ቢሰርቅ ወይም ደግሞ ዛሬ ጠዋት አንድ ሰው ቢገድል እና ማታ ላይ ደግሞ አንዲት ሴት አስገድዶ ቢደፍር የወንጀል ድርጊቶቹ ተመሳሳይ ቢሆኑም ባይሆኑም እንደ አንድ ወንጀል ተቆጥረው በአንድ አንቀጽ ብቻ አንድ የወንጀል ክስ የማይቀርብበት እስከሆነ የተደራረቡ ወንጀሎችን ፈጽሟል፡፡ እንዲህ ዓይነት መደራረብ የድርጊትን መደጋገም የሚያመለክት በመሆኑ ግዙፍ የሆነ ወይም ቁሳዊ መደራረብ በመባል ይጠራል፡፡
1.3 ሐሳባዊ (ጣምራዊ) መደራረብ /Notional
concurrence/ -
አንድ ሰው በአንድ ድርጊት ግዙፍነት ያላቸው ወይም የሌላቸው ውጤቶችን በማስከተል ከአንድ በላይ የወንጀል ሕግ ድንጋጌዎችን የጣሰ እንደሆነ ሐሳባዊ መደራረብ አለ ይባላል፡፡ የሐሳባዊ መደራረብ መለያ ባህሪ በአንድ ነጠላ ድርጊት ከአንድ በላይ የሆኑ ወንጀሎች መፈፀማቸው ነው፡፡ በድርጊት ደረጃ የተፈፀመው ተግባር አንድ ብቻ ነው፡፡ ሆኖም የተፈፀመው አንድ ድርጊት ከአንድ በላይ የሆኑ ግዙፍ የሆኑ ውጤቶችን ካስከተለ ወይም ደግሞ ድርጊቱ ከአንድ በላይ የሆኑ ግዙፍ ውጤቶችን ባያስከትልም ከሕግ አንጻር በአንድ ጊዜ ከአንድ በላይ የሆኑ የህግ ድንጋጌዎችን የሚጥስ ተግባር ሆኖ ከተገኘ የተደራረቡ ወንጀሎችን ፈጽሟል፡፡
ለምሳሌ፡- አንድ ሰው በአንድ ጥይት አስቦ አንድ ሰው ቢገድል እና በዚያው ጥይት ደግሞ ሌላ ሰው ቢያቆስል በድርጊቱ ላደረሰው ሞት በግድያ ወንጀል እና በዚያው ድርጊት ላደረሰው ማቁሰል በመግደል ሙከራ ወንጀሎች ሊጠየቅ የሚችል ሲሆን በዚህም መሰረት የተፈፀመው ድርጊት አንድ ብቻ ቢሆንም ያስከተላቸው ውጤቶች ግን ሁለት የሚታዩ ግዙፍነት ያላቸው ናቸው፡፡ በሌላ በኩል ደግሞ አንድ ባለትዳር የሆነ ሰው አንዲት ሴት አስገድዶ ቢደፍር በአንድ ድርጊት የአመንዝራነት /የሴሰኝነት/ እና የአስገድዶ መድፈር ወንጀሎችን ፈፅሟል፡፡ እዚህ ላይ ለማንኛውም ሰው ግልፅ ሆኖ የሚታየው የድርጊቱ ውጤት በሴትዮዋ ላይ በማስገደድ የግብረ ሥጋ ግንኙነት የተፈፀመባት መሆኑ ነው፡፡ ሌላ የሚታይ ግዙፍ ውጤት የለም፡፡ ሆኖም ከሕግ አንጻር ሲታይ ግለሰቡ በፈፀመው አንድ ድርጊት ከአንድ በላይ የወንጀል ድንጋጌዎችን በመጣስ የተደራረቡ ወንጀሎችን ፈፅሟል፡፡ በዚህም መሠረት በሁለቱም ምሳሌዎች ላይ ከአንድ ድርጊት የተነሳ ከአንድ በላይ ወንጀሎች በመፈፀማቸው የተደጋገመው ድርጊቱ ሳይሆን ወንጀሎቹ ናቸው፡፡
ቁጥር 2.ተደራራቢ ወንጀል በፋንታሁን ደለለው Fantahun Delelew
2.1 ተደራራቢ ወንጀል የሚባለው ምን ሲያሟላ ነው?
ተደራራቢ ወንጀል ምን እንደሆነ
ለማወቅ የኢፊድሪ ወንጀል ህግ አንቀጽ 60 ን መመልከቱ አስፈላጊ ነው።
ስለተደራራቢ ወንጀል ትርጉም በዚህ ድንጋጌ ወስጥ ሀ,ለ እና ሐ በማለት ያስቀመጠ ሲሆን አንድ ሰው ከሶስቱ አንዱን እንኳን ከፈጸመ ተደራራቢ ወንጀል ነው ማለት ነው።
2.2 (ሀ) ላይ የተቀመጠውን ድንጌ ስንመለከት
"አንድ ሰው አንድ አይነት ወይም ከአንድ በላይ የሆነ ግዙፍ ወንጀሎችን አከታትሎ ከፈጸመ" ተደራራቢ ወንጀል ይባላል።
ለምሳሌ አንድ ወንድ ጎረምሳ አንዲት ሴትን ለመድፈር ሲታገል በቦክስ ከመታት በኋላ ጥርሷን አውልቆ ፣ ታግሎ አስገድዶ የደፈረ እንደሆነ ይህ ሰው አከታትሎ ሁለት ግዙፍ ወንጀሎችን ፈጽሟል ማለት ነው።
ምሳሌ አንድ አንድኛው የአስገድዶ መድፈር የወንጀል 620 እንዲሁም ከባድ አካል ጉዳት ማድረስ አንቀጽ 555 ይሆናል።
ስለዚህ በ"ሀ" ላይ የተቀመጠውን ስላሟላ ተደራራቢ ወንጀል ፈጽሟል ማለት ነው።
2.3 (ለ) ላይ የተቀመጠውን ድንጋጌ ስንመለከት
" አንድ ሰው በአንድ ድርጊት አንድና ከአንድ በላይ የሆኑ የህግ ድንጋጌዎችን ሲጥስ ወይም አንድና ከዚያ በላይ የሆኑ ግዙፍ ወንጀሎችን ሲፈጽም"
ለምሳሌ አንድ ሰው ብዙ ተሳፋሪዎችን ጭኖ በመጓዝ ላይ እያለ መጠበቅ የሚገባውን ሙያዊ ድህንነት ሳይጠብቅ ወይም ችላ በማለት የያዘውን መኪና ለመገልበጥ ምክንያት ቢሆን በዚህ ምሳሌ ድርጊቱ አንድ ሲሆን የሀውም በቸልተኝነቱ ሹፌሩ መኪናው እንዲገለበጥ ማድረጉ ነው። ሹፌሩ የተረፈ እንደሆነ የተለያየ የወንጀል ድንጋጌዎችን የጣሰ ፣ የተለያዩ ግዙፍ ወንጀሎችን የፈጸመ በመሆኑ ተጠያቂ ነው ማለት ነው።
እዚህ ላይ የተጣሱት የወንጀል ህግ ድንጋጌዎች አንቀጽ 559 በቸልተኝነት ቀላል ወይም ከባድ አካል ጉዳት እንዲሁም የቸልተኝነት ግድያ 543 ሌሎችም የመሳሰሉት ይሆናሉ። ግዙፍ ወንጀሎችም የተባሉት የአካል ጉዳት የሞት የመሳሰሉት ነው። በዚህ ምክንያት ተደራራቢ ወንጀሎች ፈጽሟል ማለት ነው።
2.4 (ሐ) ላይ የተቀመጠውን ድንጋጌ ስንመለከት
" በአንድ የወንጀል ድርጊት በመፈጸም ሀሳብ አንድ የህግ ድንጋጌን የሚጥስ ሆኖ ቁጥራቸው ከአንድ በላይ የሆኑ ሰወች ላይ ወንጀል ሲፈጽም።
ለምሳሌ ሶስት ሰወች በእገረኛ መንገድ እያቋረጡ ባለቡት አንድ ተሽከርካሪ ሶስቱንም የገጫቸው እና ከባድ አካል ጉዳት ያደረሰባቸው እንደሆነ በወንጀል ህጉ 559 በቸልተኝነት ከባድ አካል ጉዳት ማድረስ ህግን ሹፌሩ የጣሰ ሲሆን ይህ አንድ ድንጋጌ ሆኖ በዚህ ተመሳሳይ ድንጋጌ ሶስት ሰወች ላይ ጉዳት ስላደረሰ ''ተደራራቢ ወንጀል" ፈጽሟል ይባላል።
3. የጹሁፉ ማጠቃለያ
ተደራራቢ ወንጀሎችን አንድና ከዚያ በላይ የሆኑ ሰወች ፈጸሙ ማለት ግዙፍ ወንጀሎችን አከታትሎ በመስራት፣በአንድ ድርጊት አንድ እና ከአንድ በላይ የወንጀል ህግ ድንጋጌዎችን መጣስ ወይም
በአንድ የወንጀል ድርጊት በመፈጸም ሀሳብ አንድ የህግ ድንጋጌን የሚጥስ ሆኖ ቁጥራቸው ከአንድ በላይ የሆኑ ሰወች ላይ ወንጀል ሲፈጽም የሚከሰት ሲሆን የወንጀል ቅጣቱን ከፍ የሚያደርገው ነው።
በጠበቃ ጸጋዬ ደመቀ እና ፋንታሁን ደለለው
+251911114296,+251911114296
ለተጨማሪ የህግ መረጃ https://t.me/Fantahunlawye...
Sponsored by
Surafel
3 months ago
አዲሱ የገጠር መሬት አዋጅ‼️
በአዲስ በተሻሻለው የገጠር መሬት አዋጅ ቁጥር 310/2018 የተካተቱ ነጥቦች፦👇👇
የአማራ ክልል መንግሥት የነበረውን አዋጅ ቁጥር 252/2009 በመሻር አዲሱን የገጠር መሬት አስተዳደርና አጠቃቀም አዋጅ ቁጥር 310/2018 በሥራ ላይ አውሏል።
ይህ አዋጅ ከፌደራል የገጠር መሬት ሕግ (1324/2016) ጋር የተጣጣመ ሲሆን፣ ከመሬት ምዝገባ ጀምሮ እስከ ይዞታ ዝውውር፣ ከብድር ዋስትና እስከ መሬት ኪራይ እንዲሁም የባለይዞታዎችን መብትና ግዴታ በሚመለከቱ ጉዳዮች ላይ ሰፋ ያሉና መሠረታዊ ለውጦችን ይዟል።
የባለይዞታዎችን መብት የሚያሰፉ 9 ዋና ዋና ነጥቦችን እንደሚከተለው በዝርዝር ቀርበዋል።
1. የአዋጁ ተፈጻሚነት ወሰን (Scope of Application) አንቀጽ 3 በቦታ ረገድ (Territorial Scope)፦
🔎 በገጠር መሬት ላይ፦ በክልሉ ውስጥ በሚገኝ ማንኛውም የገጠር መሬት ላይ ተፈጻሚ ይሆናል።
🔎 በከተማ አስተዳደሮች ሥር ባሉ የገጠር ቀበሌዎች፦ በከተማ አስተዳደር ሥር ቢሆኑም የገጠር ይዘት ባላቸውና በገጠር ቀበሌነት በተዋቀሩ አካባቢዎች ላይ ተፈጻሚ ይሆናል።
🔎 ርክክብ ባልተፈጸመባቸው የከተማ ወሰን መሬቶች፦ አንድ አካባቢ ወደ ከተማ ወሰን እንዲገባ ተደርጎ፣ ነገር ግን በከተማውና በገጠር መሬት አስተዳደር መካከል የይዞታ ርክክብ እስካልተፈጸመ ድረስ በዚህ አዋጅ መመራቱን ይቀጥላል።
👉በይዞታና ጉዳዮች ረገድ (Subject Matter Scope)፦
🧿 በሁሉም የይዞታ ዓይነቶች፦ በግል፣ በወል (በጋራ) እና በመንግሥት የገጠር መሬት ይዞታዎች ላይ ተፈጻሚ ይሆናል።
🧿 የሕግ ተቃርኖን ለመፍታት፦ የገጠርና የከተማ መሬት አስተዳደር ወሰን ላይ ይፈጠሩ የነበሩ ግራ መጋባቶችን ለመቅረፍ እንዲቻል፣ የገጠር መሬት ይዞታ ምን ማለት እንደሆነና የሚገኝበትን አስተዳደራዊ ወሰን በማያሻማ ሁኔታ ይገልጻል።
👉ልዩ ሁኔታዎች (Exceptions)፦
🧿 ልዩ ጥበቃ የሚደረላቸው መሬቶች፦ ለደን ልማት፣ ለዱር እንስሳት ጥበቃና ለማዕድን ልማት ተከልለው የተያዙ መሬቶችን በተመለከተ፣ አዋጁ እንደ አስፈላጊነቱ ተፈጻሚ ቢሆንም፣ በዘርፉ የወጡ ልዩ ሕጎች (Specific Laws) ቅድሚያ ሊሰጣቸው እንደሚችል ይጠቁማል።
2. የመሬት ማግኘት መብትና ተጠቃሚነት (አንቀጽ 4-8)
🧿 ነፃ መሬት፦ በግብርና መተዳደር የሚፈልግ የክልሉ ነዋሪ (ዕድሜው 18+) መሬት በነፃ የማግኘት መብት አለው።
🧿 ቅድሚያ የሚሰጣቸው፦ ወላጅ የሌላቸው ሕፃናት፣ አካል ጉዳተኞች፣ አቅመ ደካሞች፣ ሴቶችና ወጣቶች ልዩ ትኩረትና የቅድሚያ መብት ይሰጣቸዋል።
🧿 የመብት ቆይታ፦ የአርሶ አደሮች፣ ከፊል አርብቶ አደሮችና የሃይማኖት ተቋማት መብት የጊዜ ገደብ የሌለው (ለዘላለም) ነው። መንግሥታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች ግን ለሥራቸው አስፈላጊ እስከሆነ ጊዜ ብቻ ይፈቀድላቸዋል።
3. የይዞታ ዝውውር (ኪራይ፣ ስጦታና ውርስ)
🎙 ኪራይ (አንቀጽ 9)፦ ባለይዞታው ከግማሽ የማይበልጥ ይዞታውን ማከራየት ይችላል። (አረጋውያንና አቅመ ደካሞች ግን ሙሉውን ማከራየት ይችላሉ)። የጊዜ ገደብ፦ ለቋሚ ተክል እስከ 30 ዓመት፣ ለሰብል እስከ 10 ዓመት።
🎙 ስጦታ (አንቀጽ 11)፦ ለሥጋ ዘመድ ወይም "በይጦረኛል" ውል ለማንኛውም ሰው በጽሑፍ መስጠት ይቻላል።
🎙 ውርስ (አንቀጽ 12)፦ ማንኛውም ሰው (የመንግሥት ሠራተኛን ጨምሮ) በኑዛዜ ወይም ያለኑዛዜ በፍትሐ ብሔር ሕጉ መሠረት መሬት መውረስ ይችላል። ይህም ቀደም ሲል የነበረውን ገደብ ያነሳ ትልቅ ለውጥ ነው።
4. ንብረት መሸጥና በጋራ ማልማት (አንቀጽ 13-19)
🖍 የንብረት ሽያጭ፦ በመሬት ላይ የለማን ቋሚ ንብረት (ቤት ወይም ቋሚ ተክል) መሸጥ ይቻላል። ቋሚ ተክል ከሆነ ሙሉ በሙሉ ከለማ ግማሹን፣ በከፊል ከለማ ግን የለማውን ማሳ መሸጥ ይፈቀዳል።
🖍 ከባለሀብት ጋር ማልማት፦ ባለይዞታው የመጠቀም መብቱን እንደ ካፒታል በመጠቀም ከባለሀብት ጋር በጋራ ማልማት ይችላል።
5. የብድር ዋስትና (አንቀጽ 15)
🖲 የመሬት የመጠቀም መብትን (Usufruct right) ለፋይናንስ ተቋማት ለብድር ዋስትና ማስያዝ ይቻላል።
🖲 የዋስትና ዘመኑ ቢበዛ እስከ 10 ዓመት ይቆያል። ተበዳሪው ካልከፈለ አበዳሪው መሬቱን ለተወሰነ ጊዜ በመጠቀም ዕዳውን ያስመክሳል።
6. ዲጂታል ምዝገባና የይዞታ ማረጋገጫ (አንቀጽ 61-62)
📡 ዲጂታላይዜሽን፦ የመሬት መረጃ አስተዳደርና አገልግሎት አሰጣጥ በዲጂታል ሥርዓት መመራት እንዳለበት በአስገዳጅነት ተደንግጓል።
💳 የምስክር ወረቀት፦ የይዞታ ማረጋገጫ ደብተር በመሬት ላይ ያለን መብት የሚያረጋግጥ "የመጨረሻና ፍጹም" ማስረጃ ሆኖ ያገለግላል።
7. ይርጋና የግጭት አፈታት (አንቀጽ 14 እና 73)
⚫️ የይዞታ ክስ ይርጋ፦ መሬት ያለአግባብ የተወሰደበት ሰው በ15 ዓመት ውስጥ ክስ ማቅረብ አለበት (ቀደም ሲል 10 ዓመት የነበረው መሻሻሉን ልብ ይሏል)።
⚫️ የወርሻ ይርጋ፦ ውርሱ ከተከፈተ በ3 ዓመት ውስጥ መጠየቅ አለበት።
⚫️ ሽምግልና፦ ባህላዊ የግጭት አፈታት ሥርዓቶችና ሽምግልና እንደ አማራጭ የመፍትሔ መንገድ እውቅና ተሰጥቷቸዋል።
8. የተጋላጭ ወገኖችና የአንድ በላይ ሚስት መብት (አንቀጽ 25)
✏️ አንድ ባል ከአንድ በላይ ሚስት በሚኖረው ጊዜ፣ የሴቶችን መብት ለመጠበቅ ሲባል የጋራ መሬቱ ተከፋፍሎ በየስማቸው እንዲመዘገብና ባልየው አዲስ በሚመሠርተው ትዳር ላይ በራሱ ድርሻ ላይ ብቻ እንዲመዘገብ ይደረጋል።
9. የአጠቃቀም ገደቦችና ግዴታዎች (አንቀጽ 33-35)
🖍 መሬትን የመንከባከብና የአፈር መሸርሸርን የመከላከል ግዴታ ተጥሏል።
🖍 ተዳፋትነቱ ከ60% በላይ የሆነ መሬት ለሰብል እርሻ መጠቀም የተከለከለ ሲሆን ለዛፍ ልማት ብቻ መዋል አለበት።
🖍 ግዴታን አለመወጣት ከማስጠንቀቂያ ጀምሮ የመጠቀም መብትን እስከ ማጣት የሚያደርስ አስተዳደራዊ እርምጃ ያስከትላል።
👉 አዋጁ የጸናበት ቀን፦ መጋቢት 25 ቀን 2018 ዓ.ም
መረጃው የአማራ ክልል መሬት ቢሮ ነው።
seledadotio
seledadotio
በአዲስ በተሻሻለው የገጠር መሬት አዋጅ ቁጥር 310/2018 የተካተቱ ነጥቦች፦👇👇
የአማራ ክልል መንግሥት የነበረውን አዋጅ ቁጥር 252/2009 በመሻር አዲሱን የገጠር መሬት አስተዳደርና አጠቃቀም አዋጅ ቁጥር 310/2018 በሥራ ላይ አውሏል።
ይህ አዋጅ ከፌደራል የገጠር መሬት ሕግ (1324/2016) ጋር የተጣጣመ ሲሆን፣ ከመሬት ምዝገባ ጀምሮ እስከ ይዞታ ዝውውር፣ ከብድር ዋስትና እስከ መሬት ኪራይ እንዲሁም የባለይዞታዎችን መብትና ግዴታ በሚመለከቱ ጉዳዮች ላይ ሰፋ ያሉና መሠረታዊ ለውጦችን ይዟል።
የባለይዞታዎችን መብት የሚያሰፉ 9 ዋና ዋና ነጥቦችን እንደሚከተለው በዝርዝር ቀርበዋል።
1. የአዋጁ ተፈጻሚነት ወሰን (Scope of Application) አንቀጽ 3 በቦታ ረገድ (Territorial Scope)፦
🔎 በገጠር መሬት ላይ፦ በክልሉ ውስጥ በሚገኝ ማንኛውም የገጠር መሬት ላይ ተፈጻሚ ይሆናል።
🔎 በከተማ አስተዳደሮች ሥር ባሉ የገጠር ቀበሌዎች፦ በከተማ አስተዳደር ሥር ቢሆኑም የገጠር ይዘት ባላቸውና በገጠር ቀበሌነት በተዋቀሩ አካባቢዎች ላይ ተፈጻሚ ይሆናል።
🔎 ርክክብ ባልተፈጸመባቸው የከተማ ወሰን መሬቶች፦ አንድ አካባቢ ወደ ከተማ ወሰን እንዲገባ ተደርጎ፣ ነገር ግን በከተማውና በገጠር መሬት አስተዳደር መካከል የይዞታ ርክክብ እስካልተፈጸመ ድረስ በዚህ አዋጅ መመራቱን ይቀጥላል።
👉በይዞታና ጉዳዮች ረገድ (Subject Matter Scope)፦
🧿 በሁሉም የይዞታ ዓይነቶች፦ በግል፣ በወል (በጋራ) እና በመንግሥት የገጠር መሬት ይዞታዎች ላይ ተፈጻሚ ይሆናል።
🧿 የሕግ ተቃርኖን ለመፍታት፦ የገጠርና የከተማ መሬት አስተዳደር ወሰን ላይ ይፈጠሩ የነበሩ ግራ መጋባቶችን ለመቅረፍ እንዲቻል፣ የገጠር መሬት ይዞታ ምን ማለት እንደሆነና የሚገኝበትን አስተዳደራዊ ወሰን በማያሻማ ሁኔታ ይገልጻል።
👉ልዩ ሁኔታዎች (Exceptions)፦
🧿 ልዩ ጥበቃ የሚደረላቸው መሬቶች፦ ለደን ልማት፣ ለዱር እንስሳት ጥበቃና ለማዕድን ልማት ተከልለው የተያዙ መሬቶችን በተመለከተ፣ አዋጁ እንደ አስፈላጊነቱ ተፈጻሚ ቢሆንም፣ በዘርፉ የወጡ ልዩ ሕጎች (Specific Laws) ቅድሚያ ሊሰጣቸው እንደሚችል ይጠቁማል።
2. የመሬት ማግኘት መብትና ተጠቃሚነት (አንቀጽ 4-8)
🧿 ነፃ መሬት፦ በግብርና መተዳደር የሚፈልግ የክልሉ ነዋሪ (ዕድሜው 18+) መሬት በነፃ የማግኘት መብት አለው።
🧿 ቅድሚያ የሚሰጣቸው፦ ወላጅ የሌላቸው ሕፃናት፣ አካል ጉዳተኞች፣ አቅመ ደካሞች፣ ሴቶችና ወጣቶች ልዩ ትኩረትና የቅድሚያ መብት ይሰጣቸዋል።
🧿 የመብት ቆይታ፦ የአርሶ አደሮች፣ ከፊል አርብቶ አደሮችና የሃይማኖት ተቋማት መብት የጊዜ ገደብ የሌለው (ለዘላለም) ነው። መንግሥታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች ግን ለሥራቸው አስፈላጊ እስከሆነ ጊዜ ብቻ ይፈቀድላቸዋል።
3. የይዞታ ዝውውር (ኪራይ፣ ስጦታና ውርስ)
🎙 ኪራይ (አንቀጽ 9)፦ ባለይዞታው ከግማሽ የማይበልጥ ይዞታውን ማከራየት ይችላል። (አረጋውያንና አቅመ ደካሞች ግን ሙሉውን ማከራየት ይችላሉ)። የጊዜ ገደብ፦ ለቋሚ ተክል እስከ 30 ዓመት፣ ለሰብል እስከ 10 ዓመት።
🎙 ስጦታ (አንቀጽ 11)፦ ለሥጋ ዘመድ ወይም "በይጦረኛል" ውል ለማንኛውም ሰው በጽሑፍ መስጠት ይቻላል።
🎙 ውርስ (አንቀጽ 12)፦ ማንኛውም ሰው (የመንግሥት ሠራተኛን ጨምሮ) በኑዛዜ ወይም ያለኑዛዜ በፍትሐ ብሔር ሕጉ መሠረት መሬት መውረስ ይችላል። ይህም ቀደም ሲል የነበረውን ገደብ ያነሳ ትልቅ ለውጥ ነው።
4. ንብረት መሸጥና በጋራ ማልማት (አንቀጽ 13-19)
🖍 የንብረት ሽያጭ፦ በመሬት ላይ የለማን ቋሚ ንብረት (ቤት ወይም ቋሚ ተክል) መሸጥ ይቻላል። ቋሚ ተክል ከሆነ ሙሉ በሙሉ ከለማ ግማሹን፣ በከፊል ከለማ ግን የለማውን ማሳ መሸጥ ይፈቀዳል።
🖍 ከባለሀብት ጋር ማልማት፦ ባለይዞታው የመጠቀም መብቱን እንደ ካፒታል በመጠቀም ከባለሀብት ጋር በጋራ ማልማት ይችላል።
5. የብድር ዋስትና (አንቀጽ 15)
🖲 የመሬት የመጠቀም መብትን (Usufruct right) ለፋይናንስ ተቋማት ለብድር ዋስትና ማስያዝ ይቻላል።
🖲 የዋስትና ዘመኑ ቢበዛ እስከ 10 ዓመት ይቆያል። ተበዳሪው ካልከፈለ አበዳሪው መሬቱን ለተወሰነ ጊዜ በመጠቀም ዕዳውን ያስመክሳል።
6. ዲጂታል ምዝገባና የይዞታ ማረጋገጫ (አንቀጽ 61-62)
📡 ዲጂታላይዜሽን፦ የመሬት መረጃ አስተዳደርና አገልግሎት አሰጣጥ በዲጂታል ሥርዓት መመራት እንዳለበት በአስገዳጅነት ተደንግጓል።
💳 የምስክር ወረቀት፦ የይዞታ ማረጋገጫ ደብተር በመሬት ላይ ያለን መብት የሚያረጋግጥ "የመጨረሻና ፍጹም" ማስረጃ ሆኖ ያገለግላል።
7. ይርጋና የግጭት አፈታት (አንቀጽ 14 እና 73)
⚫️ የይዞታ ክስ ይርጋ፦ መሬት ያለአግባብ የተወሰደበት ሰው በ15 ዓመት ውስጥ ክስ ማቅረብ አለበት (ቀደም ሲል 10 ዓመት የነበረው መሻሻሉን ልብ ይሏል)።
⚫️ የወርሻ ይርጋ፦ ውርሱ ከተከፈተ በ3 ዓመት ውስጥ መጠየቅ አለበት።
⚫️ ሽምግልና፦ ባህላዊ የግጭት አፈታት ሥርዓቶችና ሽምግልና እንደ አማራጭ የመፍትሔ መንገድ እውቅና ተሰጥቷቸዋል።
8. የተጋላጭ ወገኖችና የአንድ በላይ ሚስት መብት (አንቀጽ 25)
✏️ አንድ ባል ከአንድ በላይ ሚስት በሚኖረው ጊዜ፣ የሴቶችን መብት ለመጠበቅ ሲባል የጋራ መሬቱ ተከፋፍሎ በየስማቸው እንዲመዘገብና ባልየው አዲስ በሚመሠርተው ትዳር ላይ በራሱ ድርሻ ላይ ብቻ እንዲመዘገብ ይደረጋል።
9. የአጠቃቀም ገደቦችና ግዴታዎች (አንቀጽ 33-35)
🖍 መሬትን የመንከባከብና የአፈር መሸርሸርን የመከላከል ግዴታ ተጥሏል።
🖍 ተዳፋትነቱ ከ60% በላይ የሆነ መሬት ለሰብል እርሻ መጠቀም የተከለከለ ሲሆን ለዛፍ ልማት ብቻ መዋል አለበት።
🖍 ግዴታን አለመወጣት ከማስጠንቀቂያ ጀምሮ የመጠቀም መብትን እስከ ማጣት የሚያደርስ አስተዳደራዊ እርምጃ ያስከትላል።
👉 አዋጁ የጸናበት ቀን፦ መጋቢት 25 ቀን 2018 ዓ.ም
መረጃው የአማራ ክልል መሬት ቢሮ ነው።
seledadotio
seledadotio
4 months ago
የእስራት ቅጣት ስለሚገደብበት የሕግ አግባብ
የጸሁፉ መንደርደሪያ #ethiopia | የዚህ ጹሁፍ ዋና መነሻው በኢፊድሪ ወንጀል ህግ መሠረት አንድ ተከሳሽ ሲፈረድበት የእስራት ቅጣቱ ከህጻናት መብቶች አንጻር በኢፊድሪ ህገመንግስት፣በአለምአቀፍ እና የአፍሪካ ስምምነቶች ኢትዮጲያ ካጸደቀቻቸው፣ የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት አስገዳጅ የህግ ትርጉም አንጻር ህጻናት ልጆችን የሚያስተዳድሩ ህጻናት በፍርድ ጥፋተኛ ሲባሉ የእስራት ቅጣት ሲተላለፍባቸው በገደብ ህጎች ፈቅደው ሳለ ከዚህ በተለየ ገደብ በመከልከል በሚተላለፉ የቅጣት ውሳኔዎች ላይ በተመለከተ ሙያዊ እወቀትና ልምዳቸውን
ሊያካፍሉ የቀረበ ጽሁፍ ነው።
1. የኢፊድሪ ህገመንግስት ፣ አለምአቀፍ ፥አፍሪካ ቻርተር፣ ህግ ስምምነት ለፍርደኞች ቅጣትን ለመገደብ ከህጻናት መብት አንጻር.....
የሕገ መንግስቱ አንቀጽ 36(2)፣ ኢትዮጵያ ያጸደቀችው (የጠቅላላ ጉባኤ ውሳኔ ቁጥር 44/25) የህጻናት መብቶች ኮንቬንሽን አንቀጽ 3፣ 7ና 9፣ እና የአፍሪካ የሕጻናት መብቶችና ደህንነት ቻርተር አንቀጽ 4 መሠረት ፍርድ ቤቶች ሕጻናትን የሚመለከቱ እርምጃዎች በሚወሰድበት ጊዜ ሁሉ የህጻናትን ደህንነት በቀደምትነት እግንዛቤ ውስጥ በማስገባት መመልከት አለባቸው፡፡ ስለዚህ ፍ/ቤቶች ሕፃናት ነክ ውሳኔዎችን ሲወሰኑ ለሕፃናት ጥቅምና ደኅንነት ቅድሚያ በመስጠት የሕግ ግዴታቸውን መወጣት ይጠበቅባቸዋል፡፡ በመሆኑም ፍ/ቤቶች የእስራት ቅጣት አፈጻጸም ላይ በሚወስኑበት ጊዜ በህጻናት ልጆች ላይ የሚያስከትለውን ቁሳዊና ስነ-ልቦናዊ ጫናና ተጽዕኖ በቀደምትነት እግንዛቤ ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡ እንዲሁም በሕገ መንግሥቱን አንቀጽ 36(1)(ሐ)፣ የህጻናት መብቶች ኮንቬንሽን እና የአፍሪካ የሕጻናት መብቶችና ደህንነት ቻርተር አንቀጽ 19 መሠረት ሕፃናት የወላጅ እንክብካቤና ጥበቃ የማግኘት እንደዚሁም በተቻለ ጊዜ ሁሉ ከወላጆቻቸው ጋር የመኖር መብት አላቸው፡፡
2. የኢፊድሪ ወንጀል ህግ ምን ይላል?
ስለዚህ ፍ/ቤት ሕፃናቱ የተሻለ ጥቅም ሲል አግባብነት ባለው ሕግ መሰረት ካልወሰነ በቀር ሕፃናት ልጆች ከፍላጐታቸው ውጪ ከወላጆቻቸው ያለ መለየት መሠረታዊ መብት አላቸው፡፡ ይህም መብት በወ/ሕ/አ 194 መሠረት ቅጣት እንዳይገደብ ማድረግ የሚያስችሉ ሁኔታዎች ስለመኖራቸው ካልተረጋገጠ በቀር ሊነፈግ አይገባውም። ይህንንም የተባበሩት መንግሰታት የዕጾችና ወንጀል ቢሮ ይፋዊ አቋም የሚያጠናክረው ሲሆን ህጻናት የወላጆቻቸውን እንክብካቤ የማግኘት መብት እና ህጻናትን ከወላጆቻቸው መለየት ለሕጻናቱ ደህንነት አስፈላጊ እንደሆነ ሥልጣን ባለው ፍርድ ቤት ካልተወሰነ በቀር ህጻናት ከወላጆቻቸው ያለ መለየት መብት አላቸው፡፡
3. የህጻናት ልዩ ጥቅም/best interest of child
/በተጨማሪም፣ በህገ መንግስቱ አንቀፅ 13(2) መሠረት በሕገ መንግስቱ የተዘረዘሩት መሰረታዊ መብቶችና ነፃነቶች ድንጋጌዎች ኢትዮጵያ ከተቀበለቻቸው ዓለም አቀፍ ሰብአዊ መብቶች ስምምነቶች ጋር በተጣጣመ መንገድ መተርጎም የሚገባቸው ስለሆነ የሕጻናት የቀደምትነት መብትን በዚሁ አግባብ በመተርጎም በሀገራችን ተፈጻሚ ማድረግ ይገባል፡፡ በዚሁ አግባብ በዳኝነት አካል የሚከናወን ሕፃናትን የሚመለከት ሥራ ለሕፃናቱ ደኅንነትና ጥቅም ቅድሚያ የሚሰጥ መሆን አለበት፡፡ ከዚህ በተጨማሪም፣ በሕገ መንግስቱ አንቀፅ 13(1) መሠረት በማንኛውም ደረጃ የሚገኙ የዳኝነት አካላት “የሕጻናት ጥቅምና ደህንነት ቅድሚያ” (Best interest of the child) መሠረታዊ መብት ጋር በተገናኘ ኃላፊነቶች ተጥሎባቸዋል፡፡ ስለዚህ የዳኝነት አካላት በዕለት ተዕለት የዳኝነት ሥራቸው የሕጻናት ጥቅምና ደህንነት የቀደምትነት መብት ተገዢ የመሆን፣ የማክበርና የማስከበር ግዴታ አለባቸው፡፡
ሲጠቃለል ፍ/ቤቶች የሕጻናትን ወላጆች አስመልክቶ በሚሰጥ የቅጣት ውሳኔ ቅጣቱ እንዳይፈጸም ገድቦ በማቆየት የሕጻናትን ደህንነትና ጥቅም ማረጋገጥ አለባቸው፡፡ ከዚህ አንጻር፣ ፍ/ቤቶች የሕጻናት ወላጆችን አስመልክቶ በሚሰጥ የቅጣት ውሳኔ ረገድ በቅድሚያ እንቅስቃሴያቸው ሳይገደብ (ሳይታሰሩ) የሚፈጸም የቅጣት ውሳኔን ማጤንና መወሰን አለባቸው፡፡ በመሆኑም ፍ/ቤቶች የእስራት ቅጣት አፈጻጸም ላይ በሚወስኑበት ጊዜ በሕጻናት ልጆች ላይ የሚያስከትለውን ቁሳዊና ስነ-ልቦናዊ ጫናና ተጽዕኖ በቀደምትነት ግምት ውስጥ በማስገባት ቅጣቱ ተገድቦ እንዲቆይ ማድረግ አለባቸው፡፡
4. የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት ስለ ተከሳሽ መብት የቅጣት ገደብ እና ስለ ህጻናት መብት...
በዚሁ አግባብ የሰበር ችሎትም በሰ/መ/ቁ. 282248 ላይ አንድ ተከሳሽ ጥፋተኛ በተባለበት ድንጋጌ ላይ ቅጣቱ እንዳይገደብ በሕግ የተጣለ ግልጽ ክልከላ ከሌለ በስተቀር፤ ተከሳሹ ሕጻናት ልጆች ያሉት ከሆነ የእስራት ቅጣት እንዲፈጸም ቢደረግ በሕጻናት ልጆቻቸው ላይ የሚደርሰዉን ቁሳዊና ስነ ልቦናዊ ጉዳት ለማስቀረት ሲባል ፍ/ቤቶች የእስራት ቅጣቱ የመገደብ ግዴታ እንዳለባቸው ገዥ የሆነ ውሳኔ ሰጥቷል። እንዲሁም የሰበር ችሎት በሰ/መ/ቁ. 177216 ስር የሕገ መንግሥቱን አንቀጽ 36/2/፤ የወ/ህ/አ 192ና 194፤ የህፃናት መብቶች ስምምነት አንቀጽ 7(1)፤ እና የህፃናት መብቶች ኮንቬንሽን አንቀጽ 18ን መሠረት በማድረግ በሰጠው ፍርድ አንድ ሰው በፈጸመው ወንጀል ምክንያት በማረሚያ ቤት በመሆኑ በህፃናት ልጆቹ ላይ የሚደርሰውን ቁሳዊም ሆነ ኅሊናዊ ጫና ለማስቀረት ሲባል እንዲሁም ሕጻናቱ የወላጆቻቸውን እንክብካቤ እና ድጋፍ አግኝተው እንዲያድጉ ለማድረግ ሲባል፤ ፍ/ቤቶችም የሕጻናት ደኅንነት በቅድሚያ የማረጋገጥ ሕገ መንግስታዊ ግዴታ ያለባቸው በመሆኑ በወንጀለኛው ላይ የተወሰነውን ቅጣት በመገደብ ህፃናቱ ተገቢውን የወላጅ እንክብካቤ እንዲያገኙ ለማድረግ ያስችል ዘንድ በወንጀል ህጉ ቅጣት ለማገድ የተቀመጡትን ሁኔታዎች በማረጋገጥ የተወሰነውን ቅጣት እንዲይፈጸም ማገድ የሚገባ ስለመሆኑ ገዥ የሕግ ትርጉም ሰጥቷል። በተጨማሪም፣ የሰበር ችሎት በሰ/መ/ቁ 171403 ላይ ፍ/ቤቶች የህጻናትን ደህንነት በቅድሚያ የማረጋገጥ ሕገ መንግስታዊ ግዴታ ያለባቸው በመሆኑ በወንጀል ሕጉ ቅጣት ለመገደብ የተቀመጡ ሁኔታዎች መሟላታቸውን በማረጋገጥ ቅጣት እንዳይፈጸም ማገድ እንደሚገባቸው ገዥ የሕግ ትርጉም ሰጥቷል።
ከላይ በተመለከቱት ሦስት ገዢ የሕግ ትርጓሜዎች መሠረት ፍ/ቤቶች የሕጻናት ደህንነትና ጥቅም የቀደምትነት መብትን በቅድሚያ የማረጋገጥ ሕገ መንግስታዊ ግዴታ የተጣለባቸው በመሆኑ ሕጻናት ልጆች ያሉት ጥፋተኛ የተባለ ተከሳሽ የእስራት ቅጣት እንዲፈጸም ቢደረግ በሕጻናት ልጆቻቸው ላይ የሚደርሰዉን ቁሳዊም ሆነ ስነ ልቦናዊ ጉዳት ለማስቀረት እና ህፃናቱ ተገቢውን የወላጅ እንክብካቤ እንዲያገኙ ለማድረግ ያስችል ዘንድ የእስራት ቅጣቱን የመገደብ ግዴታ እንዳለባቸው ተወስኗል። በመሆኑም የሕጻናት ደህንነትና ጥቅም በቀደምትነት መታሰብ ያለበት በመሆኑ ሕጻናት ልጆች ያሏቸው ወላጆች የእስራት ቅጣት አፈጻጸም ከሌሎች በተለየ ሁኔታ መታየትና መወሰን አለበት።
በሌላ በኩል፣ የሰበር ችሎት በሰ/መ/ቁ 218957 ቅጽ 26 ላይ የወ/ሕ/አ 192ና ተከታዮቹ መሠረት ተከሳሹ ላይ የሚወሰን ቅጣት እንዳይገደብ ሊያደርጉ የሚችሉ በሕጉ የተቀመጡ ሁኔታዎች ውጪ በደፈናው ቅጣቱን መገደብ ጥፋተኛውን ያስተምራል ወይም ሌሎችንም ያስጠነቅቃል ብዬ አላመንኩበትም በሚል ቅጣት እንዳይገደብ ማድረግ ተቀባይነት ያለው ስለመሆኑ በሕጉ ላይ የተገለፀ ባለመሆኑ የተላለፈ ቅጣት እንዳይገደብ ሊያደርጉ የሚችሉ ተቀባይነት ያላቸው ምክንያቶች መኖራቸውን በውሳኔው ላይ ሳይገልጽ፣ በወ/ሕ/አ 194 ቅጣት እንዳይገደብ ማድረግ የሚያስችሉ ሁኔታዎች ስለመኖራቸው ባልተረጋገጠበት ሁኔታ የቅጣት ገደብ ጥያቄን ውድቅ ማድረግ አግባብ ስላለመሆኑ የሕግ ትርጉም ሰጥቷል።
5. ሲጠቃለል የጸሀፊው ህጋዊ አስተያየት
ሲጠቃለል ፍ/ቤቶች የሕጻናትን ወላጆች አስመልክቶ በሚሰጥ የቅጣት ውሳኔ ቅጣቱ እንዳይፈጸም ገድቦ በማቆየት የሕጻናትን ደህንነትና ጥቅም ማረጋገጥ አለባቸው፡፡ ከዚህ አንጻር፣ ፍ/ቤቶች የሕጻናት ወላጆችን አስመልክቶ በሚሰጥ የቅጣት ውሳኔ ረገድ በቅድሚያ እንቅስቃሴያቸው ሳይገደብ (ሳይታሰሩ) የሚፈጸም የቅጣት ውሳኔን ማጤንና መወሰን አለባቸው ብዬ አምናለው፡፡ በመሆኑም ፍ/ቤቶች የእስራት ቅጣት አፈጻጸም ላይ በሚወስኑበት ጊዜ በሕጻናት ልጆች ላይ የሚያስከትለውን ቁሳዊና ስነ-ልቦናዊ ጫናና ተጽዕኖ በቀደምትነት ግምት ውስጥ በማስገባት ቅጣቱ ተገድቦ እንዲቆይ ማድረግ ያለባቸው መሆኑን በመግለጽ ይህንን ለግብአት ይበጃል ብዬ ያቀረብኩትን ጽሁፌን እቋጫለው።
ዘረአይ ወ/ሰንበት
Zeray Abera Senbet
በማናቸውም የፌደራል ፍርድ ቤቶች ጠበቃና
የህግ አማካሪ
ማጣቀሻ/References/
1. የኢፊድሪ ህገመንግስት
2. ኢትዮጵያ ያጸደቀችው (የጠቅላላ ጉባኤ ውሳኔ ቁጥር 44/25) የህጻናት መብቶች ኮንቬንሽን አንቀጽ 3፣ 7ና 9
3. የአፍሪካ የሕጻናት መብቶችና ደህንነት ቻርተር አንቀጽ 4
4 የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት. የሰበር ችሎት በሰ/መ/ቁ. 282248
5.የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት.የሰበር ችሎት በሰ/መ/ቁ. 177216
6. የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ችሎት በሰ/መ/ቁ 171403
7. የየፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት.ሰበር ችሎት በሰ/መ/ቁ 218957 ቅጽ 26
https://t.me/Fantahunlawye...
የጹሁፉ አዘጋጅ ጠበቃና የህግ አማካሪ ዘረአይ ወልደ ሰንበት
የጸሁፉ መንደርደሪያ #ethiopia | የዚህ ጹሁፍ ዋና መነሻው በኢፊድሪ ወንጀል ህግ መሠረት አንድ ተከሳሽ ሲፈረድበት የእስራት ቅጣቱ ከህጻናት መብቶች አንጻር በኢፊድሪ ህገመንግስት፣በአለምአቀፍ እና የአፍሪካ ስምምነቶች ኢትዮጲያ ካጸደቀቻቸው፣ የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት አስገዳጅ የህግ ትርጉም አንጻር ህጻናት ልጆችን የሚያስተዳድሩ ህጻናት በፍርድ ጥፋተኛ ሲባሉ የእስራት ቅጣት ሲተላለፍባቸው በገደብ ህጎች ፈቅደው ሳለ ከዚህ በተለየ ገደብ በመከልከል በሚተላለፉ የቅጣት ውሳኔዎች ላይ በተመለከተ ሙያዊ እወቀትና ልምዳቸውን
ሊያካፍሉ የቀረበ ጽሁፍ ነው።
1. የኢፊድሪ ህገመንግስት ፣ አለምአቀፍ ፥አፍሪካ ቻርተር፣ ህግ ስምምነት ለፍርደኞች ቅጣትን ለመገደብ ከህጻናት መብት አንጻር.....
የሕገ መንግስቱ አንቀጽ 36(2)፣ ኢትዮጵያ ያጸደቀችው (የጠቅላላ ጉባኤ ውሳኔ ቁጥር 44/25) የህጻናት መብቶች ኮንቬንሽን አንቀጽ 3፣ 7ና 9፣ እና የአፍሪካ የሕጻናት መብቶችና ደህንነት ቻርተር አንቀጽ 4 መሠረት ፍርድ ቤቶች ሕጻናትን የሚመለከቱ እርምጃዎች በሚወሰድበት ጊዜ ሁሉ የህጻናትን ደህንነት በቀደምትነት እግንዛቤ ውስጥ በማስገባት መመልከት አለባቸው፡፡ ስለዚህ ፍ/ቤቶች ሕፃናት ነክ ውሳኔዎችን ሲወሰኑ ለሕፃናት ጥቅምና ደኅንነት ቅድሚያ በመስጠት የሕግ ግዴታቸውን መወጣት ይጠበቅባቸዋል፡፡ በመሆኑም ፍ/ቤቶች የእስራት ቅጣት አፈጻጸም ላይ በሚወስኑበት ጊዜ በህጻናት ልጆች ላይ የሚያስከትለውን ቁሳዊና ስነ-ልቦናዊ ጫናና ተጽዕኖ በቀደምትነት እግንዛቤ ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡ እንዲሁም በሕገ መንግሥቱን አንቀጽ 36(1)(ሐ)፣ የህጻናት መብቶች ኮንቬንሽን እና የአፍሪካ የሕጻናት መብቶችና ደህንነት ቻርተር አንቀጽ 19 መሠረት ሕፃናት የወላጅ እንክብካቤና ጥበቃ የማግኘት እንደዚሁም በተቻለ ጊዜ ሁሉ ከወላጆቻቸው ጋር የመኖር መብት አላቸው፡፡
2. የኢፊድሪ ወንጀል ህግ ምን ይላል?
ስለዚህ ፍ/ቤት ሕፃናቱ የተሻለ ጥቅም ሲል አግባብነት ባለው ሕግ መሰረት ካልወሰነ በቀር ሕፃናት ልጆች ከፍላጐታቸው ውጪ ከወላጆቻቸው ያለ መለየት መሠረታዊ መብት አላቸው፡፡ ይህም መብት በወ/ሕ/አ 194 መሠረት ቅጣት እንዳይገደብ ማድረግ የሚያስችሉ ሁኔታዎች ስለመኖራቸው ካልተረጋገጠ በቀር ሊነፈግ አይገባውም። ይህንንም የተባበሩት መንግሰታት የዕጾችና ወንጀል ቢሮ ይፋዊ አቋም የሚያጠናክረው ሲሆን ህጻናት የወላጆቻቸውን እንክብካቤ የማግኘት መብት እና ህጻናትን ከወላጆቻቸው መለየት ለሕጻናቱ ደህንነት አስፈላጊ እንደሆነ ሥልጣን ባለው ፍርድ ቤት ካልተወሰነ በቀር ህጻናት ከወላጆቻቸው ያለ መለየት መብት አላቸው፡፡
3. የህጻናት ልዩ ጥቅም/best interest of child
/በተጨማሪም፣ በህገ መንግስቱ አንቀፅ 13(2) መሠረት በሕገ መንግስቱ የተዘረዘሩት መሰረታዊ መብቶችና ነፃነቶች ድንጋጌዎች ኢትዮጵያ ከተቀበለቻቸው ዓለም አቀፍ ሰብአዊ መብቶች ስምምነቶች ጋር በተጣጣመ መንገድ መተርጎም የሚገባቸው ስለሆነ የሕጻናት የቀደምትነት መብትን በዚሁ አግባብ በመተርጎም በሀገራችን ተፈጻሚ ማድረግ ይገባል፡፡ በዚሁ አግባብ በዳኝነት አካል የሚከናወን ሕፃናትን የሚመለከት ሥራ ለሕፃናቱ ደኅንነትና ጥቅም ቅድሚያ የሚሰጥ መሆን አለበት፡፡ ከዚህ በተጨማሪም፣ በሕገ መንግስቱ አንቀፅ 13(1) መሠረት በማንኛውም ደረጃ የሚገኙ የዳኝነት አካላት “የሕጻናት ጥቅምና ደህንነት ቅድሚያ” (Best interest of the child) መሠረታዊ መብት ጋር በተገናኘ ኃላፊነቶች ተጥሎባቸዋል፡፡ ስለዚህ የዳኝነት አካላት በዕለት ተዕለት የዳኝነት ሥራቸው የሕጻናት ጥቅምና ደህንነት የቀደምትነት መብት ተገዢ የመሆን፣ የማክበርና የማስከበር ግዴታ አለባቸው፡፡
ሲጠቃለል ፍ/ቤቶች የሕጻናትን ወላጆች አስመልክቶ በሚሰጥ የቅጣት ውሳኔ ቅጣቱ እንዳይፈጸም ገድቦ በማቆየት የሕጻናትን ደህንነትና ጥቅም ማረጋገጥ አለባቸው፡፡ ከዚህ አንጻር፣ ፍ/ቤቶች የሕጻናት ወላጆችን አስመልክቶ በሚሰጥ የቅጣት ውሳኔ ረገድ በቅድሚያ እንቅስቃሴያቸው ሳይገደብ (ሳይታሰሩ) የሚፈጸም የቅጣት ውሳኔን ማጤንና መወሰን አለባቸው፡፡ በመሆኑም ፍ/ቤቶች የእስራት ቅጣት አፈጻጸም ላይ በሚወስኑበት ጊዜ በሕጻናት ልጆች ላይ የሚያስከትለውን ቁሳዊና ስነ-ልቦናዊ ጫናና ተጽዕኖ በቀደምትነት ግምት ውስጥ በማስገባት ቅጣቱ ተገድቦ እንዲቆይ ማድረግ አለባቸው፡፡
4. የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት ስለ ተከሳሽ መብት የቅጣት ገደብ እና ስለ ህጻናት መብት...
በዚሁ አግባብ የሰበር ችሎትም በሰ/መ/ቁ. 282248 ላይ አንድ ተከሳሽ ጥፋተኛ በተባለበት ድንጋጌ ላይ ቅጣቱ እንዳይገደብ በሕግ የተጣለ ግልጽ ክልከላ ከሌለ በስተቀር፤ ተከሳሹ ሕጻናት ልጆች ያሉት ከሆነ የእስራት ቅጣት እንዲፈጸም ቢደረግ በሕጻናት ልጆቻቸው ላይ የሚደርሰዉን ቁሳዊና ስነ ልቦናዊ ጉዳት ለማስቀረት ሲባል ፍ/ቤቶች የእስራት ቅጣቱ የመገደብ ግዴታ እንዳለባቸው ገዥ የሆነ ውሳኔ ሰጥቷል። እንዲሁም የሰበር ችሎት በሰ/መ/ቁ. 177216 ስር የሕገ መንግሥቱን አንቀጽ 36/2/፤ የወ/ህ/አ 192ና 194፤ የህፃናት መብቶች ስምምነት አንቀጽ 7(1)፤ እና የህፃናት መብቶች ኮንቬንሽን አንቀጽ 18ን መሠረት በማድረግ በሰጠው ፍርድ አንድ ሰው በፈጸመው ወንጀል ምክንያት በማረሚያ ቤት በመሆኑ በህፃናት ልጆቹ ላይ የሚደርሰውን ቁሳዊም ሆነ ኅሊናዊ ጫና ለማስቀረት ሲባል እንዲሁም ሕጻናቱ የወላጆቻቸውን እንክብካቤ እና ድጋፍ አግኝተው እንዲያድጉ ለማድረግ ሲባል፤ ፍ/ቤቶችም የሕጻናት ደኅንነት በቅድሚያ የማረጋገጥ ሕገ መንግስታዊ ግዴታ ያለባቸው በመሆኑ በወንጀለኛው ላይ የተወሰነውን ቅጣት በመገደብ ህፃናቱ ተገቢውን የወላጅ እንክብካቤ እንዲያገኙ ለማድረግ ያስችል ዘንድ በወንጀል ህጉ ቅጣት ለማገድ የተቀመጡትን ሁኔታዎች በማረጋገጥ የተወሰነውን ቅጣት እንዲይፈጸም ማገድ የሚገባ ስለመሆኑ ገዥ የሕግ ትርጉም ሰጥቷል። በተጨማሪም፣ የሰበር ችሎት በሰ/መ/ቁ 171403 ላይ ፍ/ቤቶች የህጻናትን ደህንነት በቅድሚያ የማረጋገጥ ሕገ መንግስታዊ ግዴታ ያለባቸው በመሆኑ በወንጀል ሕጉ ቅጣት ለመገደብ የተቀመጡ ሁኔታዎች መሟላታቸውን በማረጋገጥ ቅጣት እንዳይፈጸም ማገድ እንደሚገባቸው ገዥ የሕግ ትርጉም ሰጥቷል።
ከላይ በተመለከቱት ሦስት ገዢ የሕግ ትርጓሜዎች መሠረት ፍ/ቤቶች የሕጻናት ደህንነትና ጥቅም የቀደምትነት መብትን በቅድሚያ የማረጋገጥ ሕገ መንግስታዊ ግዴታ የተጣለባቸው በመሆኑ ሕጻናት ልጆች ያሉት ጥፋተኛ የተባለ ተከሳሽ የእስራት ቅጣት እንዲፈጸም ቢደረግ በሕጻናት ልጆቻቸው ላይ የሚደርሰዉን ቁሳዊም ሆነ ስነ ልቦናዊ ጉዳት ለማስቀረት እና ህፃናቱ ተገቢውን የወላጅ እንክብካቤ እንዲያገኙ ለማድረግ ያስችል ዘንድ የእስራት ቅጣቱን የመገደብ ግዴታ እንዳለባቸው ተወስኗል። በመሆኑም የሕጻናት ደህንነትና ጥቅም በቀደምትነት መታሰብ ያለበት በመሆኑ ሕጻናት ልጆች ያሏቸው ወላጆች የእስራት ቅጣት አፈጻጸም ከሌሎች በተለየ ሁኔታ መታየትና መወሰን አለበት።
በሌላ በኩል፣ የሰበር ችሎት በሰ/መ/ቁ 218957 ቅጽ 26 ላይ የወ/ሕ/አ 192ና ተከታዮቹ መሠረት ተከሳሹ ላይ የሚወሰን ቅጣት እንዳይገደብ ሊያደርጉ የሚችሉ በሕጉ የተቀመጡ ሁኔታዎች ውጪ በደፈናው ቅጣቱን መገደብ ጥፋተኛውን ያስተምራል ወይም ሌሎችንም ያስጠነቅቃል ብዬ አላመንኩበትም በሚል ቅጣት እንዳይገደብ ማድረግ ተቀባይነት ያለው ስለመሆኑ በሕጉ ላይ የተገለፀ ባለመሆኑ የተላለፈ ቅጣት እንዳይገደብ ሊያደርጉ የሚችሉ ተቀባይነት ያላቸው ምክንያቶች መኖራቸውን በውሳኔው ላይ ሳይገልጽ፣ በወ/ሕ/አ 194 ቅጣት እንዳይገደብ ማድረግ የሚያስችሉ ሁኔታዎች ስለመኖራቸው ባልተረጋገጠበት ሁኔታ የቅጣት ገደብ ጥያቄን ውድቅ ማድረግ አግባብ ስላለመሆኑ የሕግ ትርጉም ሰጥቷል።
5. ሲጠቃለል የጸሀፊው ህጋዊ አስተያየት
ሲጠቃለል ፍ/ቤቶች የሕጻናትን ወላጆች አስመልክቶ በሚሰጥ የቅጣት ውሳኔ ቅጣቱ እንዳይፈጸም ገድቦ በማቆየት የሕጻናትን ደህንነትና ጥቅም ማረጋገጥ አለባቸው፡፡ ከዚህ አንጻር፣ ፍ/ቤቶች የሕጻናት ወላጆችን አስመልክቶ በሚሰጥ የቅጣት ውሳኔ ረገድ በቅድሚያ እንቅስቃሴያቸው ሳይገደብ (ሳይታሰሩ) የሚፈጸም የቅጣት ውሳኔን ማጤንና መወሰን አለባቸው ብዬ አምናለው፡፡ በመሆኑም ፍ/ቤቶች የእስራት ቅጣት አፈጻጸም ላይ በሚወስኑበት ጊዜ በሕጻናት ልጆች ላይ የሚያስከትለውን ቁሳዊና ስነ-ልቦናዊ ጫናና ተጽዕኖ በቀደምትነት ግምት ውስጥ በማስገባት ቅጣቱ ተገድቦ እንዲቆይ ማድረግ ያለባቸው መሆኑን በመግለጽ ይህንን ለግብአት ይበጃል ብዬ ያቀረብኩትን ጽሁፌን እቋጫለው።
ዘረአይ ወ/ሰንበት
Zeray Abera Senbet
በማናቸውም የፌደራል ፍርድ ቤቶች ጠበቃና
የህግ አማካሪ
ማጣቀሻ/References/
1. የኢፊድሪ ህገመንግስት
2. ኢትዮጵያ ያጸደቀችው (የጠቅላላ ጉባኤ ውሳኔ ቁጥር 44/25) የህጻናት መብቶች ኮንቬንሽን አንቀጽ 3፣ 7ና 9
3. የአፍሪካ የሕጻናት መብቶችና ደህንነት ቻርተር አንቀጽ 4
4 የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት. የሰበር ችሎት በሰ/መ/ቁ. 282248
5.የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት.የሰበር ችሎት በሰ/መ/ቁ. 177216
6. የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ችሎት በሰ/መ/ቁ 171403
7. የየፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት.ሰበር ችሎት በሰ/መ/ቁ 218957 ቅጽ 26
https://t.me/Fantahunlawye...
የጹሁፉ አዘጋጅ ጠበቃና የህግ አማካሪ ዘረአይ ወልደ ሰንበት
4 months ago
መ/ቁ 00030
ፍትህ በጲላጦስ
ከሳሽ ፦አይሁድ ጠበቃ💥 ዲያብሎስ ጋር ቀርበዋል
ተከሳሽ ፦ኢየሱስ ክርስቶስ💠 ጠበቃ መንፈስ ቅዱስ ጋር ቀርበዋል
መዝገቡ ተመርምሮ ተከታዪ ፍርድ ተሰጥቷል
🔥 ፍርድ
#ethiopia | ለዚህ ክስ ምክንያት የሆነው ከሳሽ በጠበቃቸው አማካይነት በ30 አ.ም ተከሳሽ ለግርፋት ስቃይ እና መስቀል ሞት የሚያበቃ ወንጀል ፈጽሟል በመባሉ ምክንያት ሲሆን የወንጀሉ ዝርዝር 1/የእግዚአብሔር ልጅ ነኝ ማለቱ በሉቃስ ወንጌል ምእራፍ 22፥71 እንደተጻፈው
2/የአይሁድ ንጉስ ነኝ ማለቱ
3/ለቄሳር ግብር ህዝቡ እንዳይሰጥ ማድረጉ
4/ህዝብን በማሳመጽ በሉቃስ ወንጌል 23፥1-3 እንደተገለጸው የሙሴን ህግጋት በመተላለፉ ነው።
💥ኢየሱስ ክርስቶስ በጲላጦስ የፍርድ ችሎት ከቀረበ በኋላ ከከሳሽ የቀረበለትን ክስ ተመልክቶ በመጀመሪያ ደረጃ ጉዳዩን ተቀብሎ ለማየት የግዛት ስልጣን አለኝ ወይንስ የለኝም የሚለውን መርምሯል🔥
ይህን በተመለከተ ሲያጣራ የተከበሩ ዳኛ ጲላጦስ ኢየሱስ ክርስቶስ ገሊላዊ መሆኑን በመረዳት ገሊላም በሄሮድስ ግዛት መሆኑን በመረዳት ይህን ጉዳይ ለማየት ስልጣን የለኝም በማለት ጉዳዩ በሄሮድስ ግዛት እንዲታይ ብይን ሰጥቶበታል ።
ወደ ሄሮድስ ግዛት እንዲታይ ታጅቦ የተላከው ክርሰቶስ ከሄሮድስ ፊት ቀረበ።ሄሮድስም የኢየሱስን ዜና ስለሚሰማ በፊቱ ስለቀረበ ደስ አለው።ሄሮድስም ኢየሱስን ሲጠይቀው ኢየሱስ ዝም ብሏል። ዝም ማለቱ እንዳላመነ አስቆጥሮለታል።ሄሮድስ የማየት ስልጣኑን በተመለከተ ምክንያቱን ባያስረዳም ጉዳዩን ወደ ጲላጦስ መልሶታል ።
💥ጲላጦስም ጉዳዩን ተቀብሎ ለማየት ስልጣን ያለው መሆኑን ተረድቶ ለኢየሱስ የእምነት ክህደት ቃል አቅርቦለት ኢየሱስ ከተከሰሰበት ሁለቱን ክሶች ያመነ ሲሆን እነዚህም የእግዚአብሔር ልጅ ነኝ ና የአይሁድ ንጉስ ነኝ ማለቱን ነው
በእነዚህ ሁለቱ ክሶች ላይ ብያለሁ ይበል እንጂ ጥፋተኛ ነኝ አላለም ከዚህ ጋር ተያይዞ የተከሰሰበት ህግ ምን ይላል የሚለውን ማየቱ ተገቢ ነው።ባልታመኑት ሁለቱ ክሶች ላይም ጲላጦስ መርምሯል።
💠ኢየሱስ ክርስቶስ ግብርን በተመለከተ በሉቃስ ወንጌል 20፥25 የቄሳርን ግብር ለቄሳር የእግዚአብሔርን ለእግዚአብሔር በማለት አይሁዳውያን ስለግብር ለጠየቁት ጥያቄ መልስ ሰጥቷል ይህ ለእርሱ ማስረጃ ሲሆን አይሁዳውያን ግን በዚህ ላይ ማስረጃ አላቀረቡም
💠ኢየሱስ ህዝብን አሳምጿል?ሁከት አስነስቷል?"የሚለውን ስንመለከት ኢየሱስን አምስት ገበያ ህዝብ በፍላጐት ተከትለውታል አብልቶ አጠጥቶዋቸዋል ፈውሷል የሞተ አስነስቷል አይነስውር አብርቷል ሽባ ተርትሯል ጎባጣ አንቅቷል በውሀ ላይ ተራምዷል እነርሱ ራሳቸው በመጻህፋቸው የሚጠባበቁትን መንግስተሰማያት ሰብኳል ለብዙ ዘመናት በበሽታ በደዌ የተያዙትን ከህመማቸው ነጻ አድርጓል ይህን ተግባር ራሳቸው የሚያውቁት ሲሆን በአራቱም የወንጌል መጽሀፍ ተቀምጧል።የወንጀል ባህሪም የለውም ።እነርሱ ግን ለዚህ ተጨባጭ ማስረጃ አላቀረቡም ።
💠ከሁከት ጋር ተያይዞ ለተነሳው አይሁዳውያን በሰለሞን ቤተመቅደስ ንግድ ሲገበያዩ ነጋዴዎችን ማባረሩ እንስሳቶችን ከየጎሪያቸው መልቀቁ የንግድ እቃዎችን መበተኑ በተመለከተ ሲመረመር ሁከት የሚያስብል አይደለም ።ምክንያቱም 1/ቤተመቅደሱን ያሰራው ጠቢቡ ሰለሞን ሲሆን አገልግሎቱም ህዝቡ ከአምላኩ እግዚአብሔር ጋር በጸሎት እንዲገናኝ እንዲያመሰግን ነው።ለንግድ አልተፈቀደላቸውም ።እዚህ ላይ የእግዚአብሔር ሰው የሆነ ወይም ለጸሎት የሚመጣ በንጉስ ሰሎሞን መብት አለው ።ገባይተኞች ህገወጥ በሆነ መንገድ የያዙት ነው።ኢየሱስ ለመጸለይ ለማመስገን በሰለሞን መብት ተሰጥቶታል ።
መብቱን ለመጠቀም ደግሞ ገባይተኛው መውጣት አለበት።ኢየሱስ ቤቴ የጸሎት ቤት ነው እያለ ነው ሲያስወጣቸው የነበረው ።ኢየሱስ የሰለሞን ዘር ስለመሆኑ የሚካድ አይደለም በሌላ አነጋገር የቅድመ አያቶቹ ነው ማለት ነው። ስለዚህ ቀጥታ የመፋለም መብት ስላለው በህገወጥ መንገድ የያዙትን የማስወጣት መብት(inheritance and lawful ) አለው ። ከዚህ አንጻር ሁከት አልተፈጠረም።
💠ሌላው የህግ አከራካሪ ጉዳይ ያለበት የአይሁድ ንጉሥ ነኝ ፣የእግዚአብሔር ልጅ ነኝ ማለቱ ነው።ይህ ሲመረመር በክቡር ዳኛው ጲላጦስ ክርስቶስ🔥 አምላክ መሆኑን ተጨባጭ (tangible ) ማስረጃ አልተገኘም ።ግን ሙታን እያስነሳ ሌሎች ተአምራቶችን ማድረጉ ይታወቃል (judicial notice )።አምስት ገበያ ህዝብም በታምራቱ አስከትሏል ።ይህን ካደረገ ንጉስ የማይሆንበት ምክንያት ሊኖር አይችልም ተአምራቱም ምድራዊ አይመስልም ።ንጉስ ነኝ የእግዚአብሔር ልጅ ነኝ ማለቱ የትኛውንም የሙሴ ህግ የተላለፈ ስለመሆኑ አላሳዩም ፣አልተላለፈም
💠የጲላጦስ ችሎት የግራ ቀኙን ማስረጃ ከህግ አግባብ ከመረመረ በኀላ በኢየሱስ ላይ 💦በደል አላገኘሁትም 😴 ሲል ውሳኔውን አሳውቋል ።
በዚህ ጊዜ ካህናቱ እና አይሁዳውያን እድምተኞች እጅግ በጣም ተቆጡ ጮኹ 💥ንጉሱም ፈራ🔥ስቀለው ስቀለው እያሉ እጅግ በጣም ጮኹ?ንጉሡ እጅግ በጣም ፈራ።ከዚህም የተነሳ በስቅላት እንዲሞት ፈቀደላቸው።
የቅጣት ውሳኔ እና አፈጻጸም
ኢየሱስ ክርስቶስ የፈጸመው ጥፋት ስለመኖሩ ማስረጃ ባይገኝበትም የህዝቡ ጬሀት እና ማስፈራራት ለጲላጦስ አገዛዝ ከፍተኛ ስጋት ከመሆኑ የተነሳ ክርስቶስ በከፍተኛ መከራ ስቃይ ውርደት ስቅላት ሞት እንዲቀጣ ሆኖ አፈጻጸሙም ከጎሎጎታ እስከ ቀራንዮ እንዲሆን ተወስኗል ➕
ትእዛዝ
1. በሲኦል ያሉ ነፍሳት ማረፊያቸው ገነት እንዲሆን ታዟል
2. ይግባኝ የለውም
3.በክርስቶስ ያመነ የሲኦሉ መዝገቡ ተዘግቷል ።
ጠበቃና የህግ አማካሪ ፋንታሁን ደለለው 2012 ዓ.ም
ፍትህ በጲላጦስ
ከሳሽ ፦አይሁድ ጠበቃ💥 ዲያብሎስ ጋር ቀርበዋል
ተከሳሽ ፦ኢየሱስ ክርስቶስ💠 ጠበቃ መንፈስ ቅዱስ ጋር ቀርበዋል
መዝገቡ ተመርምሮ ተከታዪ ፍርድ ተሰጥቷል
🔥 ፍርድ
#ethiopia | ለዚህ ክስ ምክንያት የሆነው ከሳሽ በጠበቃቸው አማካይነት በ30 አ.ም ተከሳሽ ለግርፋት ስቃይ እና መስቀል ሞት የሚያበቃ ወንጀል ፈጽሟል በመባሉ ምክንያት ሲሆን የወንጀሉ ዝርዝር 1/የእግዚአብሔር ልጅ ነኝ ማለቱ በሉቃስ ወንጌል ምእራፍ 22፥71 እንደተጻፈው
2/የአይሁድ ንጉስ ነኝ ማለቱ
3/ለቄሳር ግብር ህዝቡ እንዳይሰጥ ማድረጉ
4/ህዝብን በማሳመጽ በሉቃስ ወንጌል 23፥1-3 እንደተገለጸው የሙሴን ህግጋት በመተላለፉ ነው።
💥ኢየሱስ ክርስቶስ በጲላጦስ የፍርድ ችሎት ከቀረበ በኋላ ከከሳሽ የቀረበለትን ክስ ተመልክቶ በመጀመሪያ ደረጃ ጉዳዩን ተቀብሎ ለማየት የግዛት ስልጣን አለኝ ወይንስ የለኝም የሚለውን መርምሯል🔥
ይህን በተመለከተ ሲያጣራ የተከበሩ ዳኛ ጲላጦስ ኢየሱስ ክርስቶስ ገሊላዊ መሆኑን በመረዳት ገሊላም በሄሮድስ ግዛት መሆኑን በመረዳት ይህን ጉዳይ ለማየት ስልጣን የለኝም በማለት ጉዳዩ በሄሮድስ ግዛት እንዲታይ ብይን ሰጥቶበታል ።
ወደ ሄሮድስ ግዛት እንዲታይ ታጅቦ የተላከው ክርሰቶስ ከሄሮድስ ፊት ቀረበ።ሄሮድስም የኢየሱስን ዜና ስለሚሰማ በፊቱ ስለቀረበ ደስ አለው።ሄሮድስም ኢየሱስን ሲጠይቀው ኢየሱስ ዝም ብሏል። ዝም ማለቱ እንዳላመነ አስቆጥሮለታል።ሄሮድስ የማየት ስልጣኑን በተመለከተ ምክንያቱን ባያስረዳም ጉዳዩን ወደ ጲላጦስ መልሶታል ።
💥ጲላጦስም ጉዳዩን ተቀብሎ ለማየት ስልጣን ያለው መሆኑን ተረድቶ ለኢየሱስ የእምነት ክህደት ቃል አቅርቦለት ኢየሱስ ከተከሰሰበት ሁለቱን ክሶች ያመነ ሲሆን እነዚህም የእግዚአብሔር ልጅ ነኝ ና የአይሁድ ንጉስ ነኝ ማለቱን ነው
በእነዚህ ሁለቱ ክሶች ላይ ብያለሁ ይበል እንጂ ጥፋተኛ ነኝ አላለም ከዚህ ጋር ተያይዞ የተከሰሰበት ህግ ምን ይላል የሚለውን ማየቱ ተገቢ ነው።ባልታመኑት ሁለቱ ክሶች ላይም ጲላጦስ መርምሯል።
💠ኢየሱስ ክርስቶስ ግብርን በተመለከተ በሉቃስ ወንጌል 20፥25 የቄሳርን ግብር ለቄሳር የእግዚአብሔርን ለእግዚአብሔር በማለት አይሁዳውያን ስለግብር ለጠየቁት ጥያቄ መልስ ሰጥቷል ይህ ለእርሱ ማስረጃ ሲሆን አይሁዳውያን ግን በዚህ ላይ ማስረጃ አላቀረቡም
💠ኢየሱስ ህዝብን አሳምጿል?ሁከት አስነስቷል?"የሚለውን ስንመለከት ኢየሱስን አምስት ገበያ ህዝብ በፍላጐት ተከትለውታል አብልቶ አጠጥቶዋቸዋል ፈውሷል የሞተ አስነስቷል አይነስውር አብርቷል ሽባ ተርትሯል ጎባጣ አንቅቷል በውሀ ላይ ተራምዷል እነርሱ ራሳቸው በመጻህፋቸው የሚጠባበቁትን መንግስተሰማያት ሰብኳል ለብዙ ዘመናት በበሽታ በደዌ የተያዙትን ከህመማቸው ነጻ አድርጓል ይህን ተግባር ራሳቸው የሚያውቁት ሲሆን በአራቱም የወንጌል መጽሀፍ ተቀምጧል።የወንጀል ባህሪም የለውም ።እነርሱ ግን ለዚህ ተጨባጭ ማስረጃ አላቀረቡም ።
💠ከሁከት ጋር ተያይዞ ለተነሳው አይሁዳውያን በሰለሞን ቤተመቅደስ ንግድ ሲገበያዩ ነጋዴዎችን ማባረሩ እንስሳቶችን ከየጎሪያቸው መልቀቁ የንግድ እቃዎችን መበተኑ በተመለከተ ሲመረመር ሁከት የሚያስብል አይደለም ።ምክንያቱም 1/ቤተመቅደሱን ያሰራው ጠቢቡ ሰለሞን ሲሆን አገልግሎቱም ህዝቡ ከአምላኩ እግዚአብሔር ጋር በጸሎት እንዲገናኝ እንዲያመሰግን ነው።ለንግድ አልተፈቀደላቸውም ።እዚህ ላይ የእግዚአብሔር ሰው የሆነ ወይም ለጸሎት የሚመጣ በንጉስ ሰሎሞን መብት አለው ።ገባይተኞች ህገወጥ በሆነ መንገድ የያዙት ነው።ኢየሱስ ለመጸለይ ለማመስገን በሰለሞን መብት ተሰጥቶታል ።
መብቱን ለመጠቀም ደግሞ ገባይተኛው መውጣት አለበት።ኢየሱስ ቤቴ የጸሎት ቤት ነው እያለ ነው ሲያስወጣቸው የነበረው ።ኢየሱስ የሰለሞን ዘር ስለመሆኑ የሚካድ አይደለም በሌላ አነጋገር የቅድመ አያቶቹ ነው ማለት ነው። ስለዚህ ቀጥታ የመፋለም መብት ስላለው በህገወጥ መንገድ የያዙትን የማስወጣት መብት(inheritance and lawful ) አለው ። ከዚህ አንጻር ሁከት አልተፈጠረም።
💠ሌላው የህግ አከራካሪ ጉዳይ ያለበት የአይሁድ ንጉሥ ነኝ ፣የእግዚአብሔር ልጅ ነኝ ማለቱ ነው።ይህ ሲመረመር በክቡር ዳኛው ጲላጦስ ክርስቶስ🔥 አምላክ መሆኑን ተጨባጭ (tangible ) ማስረጃ አልተገኘም ።ግን ሙታን እያስነሳ ሌሎች ተአምራቶችን ማድረጉ ይታወቃል (judicial notice )።አምስት ገበያ ህዝብም በታምራቱ አስከትሏል ።ይህን ካደረገ ንጉስ የማይሆንበት ምክንያት ሊኖር አይችልም ተአምራቱም ምድራዊ አይመስልም ።ንጉስ ነኝ የእግዚአብሔር ልጅ ነኝ ማለቱ የትኛውንም የሙሴ ህግ የተላለፈ ስለመሆኑ አላሳዩም ፣አልተላለፈም
💠የጲላጦስ ችሎት የግራ ቀኙን ማስረጃ ከህግ አግባብ ከመረመረ በኀላ በኢየሱስ ላይ 💦በደል አላገኘሁትም 😴 ሲል ውሳኔውን አሳውቋል ።
በዚህ ጊዜ ካህናቱ እና አይሁዳውያን እድምተኞች እጅግ በጣም ተቆጡ ጮኹ 💥ንጉሱም ፈራ🔥ስቀለው ስቀለው እያሉ እጅግ በጣም ጮኹ?ንጉሡ እጅግ በጣም ፈራ።ከዚህም የተነሳ በስቅላት እንዲሞት ፈቀደላቸው።
የቅጣት ውሳኔ እና አፈጻጸም
ኢየሱስ ክርስቶስ የፈጸመው ጥፋት ስለመኖሩ ማስረጃ ባይገኝበትም የህዝቡ ጬሀት እና ማስፈራራት ለጲላጦስ አገዛዝ ከፍተኛ ስጋት ከመሆኑ የተነሳ ክርስቶስ በከፍተኛ መከራ ስቃይ ውርደት ስቅላት ሞት እንዲቀጣ ሆኖ አፈጻጸሙም ከጎሎጎታ እስከ ቀራንዮ እንዲሆን ተወስኗል ➕
ትእዛዝ
1. በሲኦል ያሉ ነፍሳት ማረፊያቸው ገነት እንዲሆን ታዟል
2. ይግባኝ የለውም
3.በክርስቶስ ያመነ የሲኦሉ መዝገቡ ተዘግቷል ።
ጠበቃና የህግ አማካሪ ፋንታሁን ደለለው 2012 ዓ.ም
4 months ago
የአፍሪካ ድምፅ በቻይና
የሕግ ባለሙያው ቴዎድሮስ ጌታቸው በባዎ (BOAO) ፎረም
#ethiopia | ኢትዮጵያዊው ዓለም አቀፍ የህግ ባለሙያና አማካሪ ቴዎድሮስ ጌታቸው (TP)፣ አፍሪካን ወክለው በቻይና ሄይናን ግዛት በተካሄደውና 25ኛ ዓመቱን ባከበረው ታላቁ የኢንቨስትመንት ፎረም (Boao Forum) ላይ የጥናት ጽሁፋቸውን አቅርበዋል።
ታሪካዊ ውክልና
በአህጉር ደረጃ ተመርጠው በ"Rule of Law" ፓነል ላይ ከአውሮፓና እስያ ታዋቂ መሪዎችና ባለሙያዎች ጋር ውይይት አድርገዋል።
አብረውት የተሳተፉ ታዋቂ ሰዎች
የቀድሞው የስሎቬንያ ፕሬዝዳንት ዳኒሎ ቱርክ፣ የዓለም አቀፉ ሜዲዬሽን ተቋም (IOMed) ዋና ፀሃፊ ቴሬሳ ቼንግ እና የBRILSA ፕሬዝዳንት ዋንግ ጁፌንግ።
ትኩረት ያደረጉባቸው ነጥቦች
የኢትዮጵያና የአፍሪካ የውጭ ቀጥታ ኢንቨስትመንት (FDI) ዕድሎች፣ የድንበር ተሻጋሪ ንግድ ፈተናዎች፣ እና የነፃ ንግድ ቀጠናዎች አስፈላጊነት።
ተሳታፊዎች
የሲንጋፖር፣ አዘርባጃን፣ ስሪላንካና ካዛኪስታን መሪዎችን ጨምሮ ከ60 ሀገራት የተወከሉ 2,000 ልዑካን።
"multilateral cooperation እና Rule of Law ለዓለማችን ወቅታዊ ፈተናዎች ቁልፍ መፍትሄዎች ናቸው!" — ቴዎድሮስ ጌታቸው
#getu #lawandinvestment #internationaltrade #boaoforum #ethiopia #africarising #legalexcellence #hainan #china #tewodrosgetachew #ኢትዮጵያ #ንግድ #ህግ #ባዎፎረም #ጌጡተመስገን #getutemesgen
የሕግ ባለሙያው ቴዎድሮስ ጌታቸው በባዎ (BOAO) ፎረም
#ethiopia | ኢትዮጵያዊው ዓለም አቀፍ የህግ ባለሙያና አማካሪ ቴዎድሮስ ጌታቸው (TP)፣ አፍሪካን ወክለው በቻይና ሄይናን ግዛት በተካሄደውና 25ኛ ዓመቱን ባከበረው ታላቁ የኢንቨስትመንት ፎረም (Boao Forum) ላይ የጥናት ጽሁፋቸውን አቅርበዋል።
ታሪካዊ ውክልና
በአህጉር ደረጃ ተመርጠው በ"Rule of Law" ፓነል ላይ ከአውሮፓና እስያ ታዋቂ መሪዎችና ባለሙያዎች ጋር ውይይት አድርገዋል።
አብረውት የተሳተፉ ታዋቂ ሰዎች
የቀድሞው የስሎቬንያ ፕሬዝዳንት ዳኒሎ ቱርክ፣ የዓለም አቀፉ ሜዲዬሽን ተቋም (IOMed) ዋና ፀሃፊ ቴሬሳ ቼንግ እና የBRILSA ፕሬዝዳንት ዋንግ ጁፌንግ።
ትኩረት ያደረጉባቸው ነጥቦች
የኢትዮጵያና የአፍሪካ የውጭ ቀጥታ ኢንቨስትመንት (FDI) ዕድሎች፣ የድንበር ተሻጋሪ ንግድ ፈተናዎች፣ እና የነፃ ንግድ ቀጠናዎች አስፈላጊነት።
ተሳታፊዎች
የሲንጋፖር፣ አዘርባጃን፣ ስሪላንካና ካዛኪስታን መሪዎችን ጨምሮ ከ60 ሀገራት የተወከሉ 2,000 ልዑካን።
"multilateral cooperation እና Rule of Law ለዓለማችን ወቅታዊ ፈተናዎች ቁልፍ መፍትሄዎች ናቸው!" — ቴዎድሮስ ጌታቸው
#getu #lawandinvestment #internationaltrade #boaoforum #ethiopia #africarising #legalexcellence #hainan #china #tewodrosgetachew #ኢትዮጵያ #ንግድ #ህግ #ባዎፎረም #ጌጡተመስገን #getutemesgen
4 months ago
የፍተሀብሔር የፍርድ ቤት ስልጣን መርሆች
የኢትዮጵያ ፍተሀብሔር ስነስረአት ህግ
በኢትዮጵያ ህግ ማእቀፍ
ጠበቃና የህግ አማካሪ ፋንታሁን ደለለው
0929101037,0983337690
መግቢያ #ethiopia | ለዚህ ጽሁፍ መነሻ የሆነኝ የፍርድ ቤት ስልጣን በኢትዮጵያ አስመልክቶ በድንጋጌዎቹ የሚያስቀምጠው የኢትዮጵያ ፍትሀብሔር ስነስረአት ህግ በአንደኛ መጽሀፍ በፍርድ ቤቶች ስልጣን በጠቅላላ ድንጋጌው የሚያስቀምጣቸውን አጠር አድርጎ በሚገባ መጠን ማቅረቡ አስፈላጊ በመሆኑ ይህንን ማቅረብ ተገቢ መሆኑን አምኛለው። የፍትሀብሔር ስነስረአት ህጋችን በ1958 የወጣው የፍትሀብሄር ጉዳዮችን በፍርድ ቤት እና ህግ በሚፈቅዳቸው እንዴት መምራት እንደምንችል የሚያስቀምጥ ሲሆን በዘጠኝ መጽሀፍ የተከፈለ ነው። ከዚህ ውስጥ የመጀመሪያው መጽሀፍ ስለ ፍርድ ቤቶች ስልጣን ሲሆን የመጀመሪያው መጽሀፍ በምእራፎች የተከፋፈለ ሆኖ የመጀመሪያው ጠቅላላ ድንጋጌዎች በሚል ስያሜ ሰጥቶ ይጀምረዋል። ድንጋጌዎቹም ከቁጥር 4 እስከ 11 የተቀመጡ ናቸው። እነዚህ ድንጋጌዎች እንዴት የፍርድ ቤት ስልጣን መርሆች እንደተባሉ ወደ እናንተ አጠር አጠር ባለ መንገድ እናቀርባለን።
1. የፍርድ ቤት ስልጣን መርህ አንድ
የፍ/ስ/ስ/ህግ ቁጥር 4
ክስን ተቀብሎ ለማየት ስልጣን ያለው የፍርድ ቤት ብቻ መሆኑ
በሌላ ህግ ካልታገደ በቀር የፍትሀብሔር ጉዳዮችን ተቀብሎ ለማየት ለሌላ አካል ማለትም ከፍርድ ቤት ውጪ የሆነ ተቋም ወይም አካል ተቀብሎ ለማየት ስልጣን በህግ ካልተሰጠው በቀር ለማየት የፍትሀብሄር ክሶችን ተቀብሎ ለማየት ስልጣን ያለው ፍርድ ቤት ብቻ ነው።
2. የፍርድ ቤት ስልጣን መርህ ሁለት
የፍ/ስ/ስ/ህግ ቁጥር 5
የመጨረሻ ውሳኔ በፍርድ ቤት ያገኙ ጉዳዮች
የመጨረሻ ውሳኔ በፍርድ ቤት ያገኙ ጉዳዮች ድጋሜ ክስ ሊቀርብባቸውና ሊታዩ አይገባም።
3. የፍርድ ቤት ስልጣን መርህ ሶስት
የፍ/ስ/ስ/ህግ ቁጥር 6
ድጋሚ ዳኝነት ቀድሞ በተወሰነበት ጉዳይ የሚታይበት አግባብ
ፍርዱ የተሰጠው በቀረበ ማስረጃ በሀሰት፣በመደለያ፣በተሳሳተ ማስረጃ ከሆነ ይህንን ማስረጃ በማቅረብና እና በማስረዳት የተሰጠውን ፍርድ በመተው ድጋሚ ዳኝነት እኔዲታይ መጠየቅ ይቻላል።
4. የፍርድ ቤት ስልጣን መርህ አራት
የፍ/ስ/ስ/ህግ ቁጥር 7
የቀደምትነት መብት
አንድን ጉዳይ አንድ ፍርድ ቤት ብቻ የማየት ስልጣን ያለው ሲሆን
የተለያዩ ፍርድ ቤቶች በአንድ ጉዳይ የማየት ስልጣን ሲኖራቸው ቅድምያ ለማየት የጀመረው ስልጣን ያለው በመሆኑ ሌሎቹ ፍርድ ቤት በአንዱ ቅድሚያ ከተጀመረ በኋላ የማየት ስልጣን የላቸውም።
የፍርድ ቤት ስልጣን መርህ አምስት
5. የፍ/ስ/ስ/ህግ ቁጥር 8
በሌላ ፍርድ ቤት በቀጠሮ ላይ ያለ ጉዳይ
በሌላ ፍርድ ቤት በቀጠሮ ላይ ክስ፣ክርክር እየለ በዚሁ በተመሳሳይ ጉዳይ ሌላ ፍርድ ቤት ክስ ማቅረብ አይቻልም።
6. የፍርድ ቤት ስልጣን መርህ ስድስት
የፍ/ስ/ስ/ህግ ቁጥር 9
የስረነገር ስልጣን
ፍርድ ቤቶች የስረ ነገር ስልጣን ከሌላቸው ማየት አይችሉም።
የስረነገር ስልጣን ማለት የቀረበለትን ጉዳይ ከንብረቱ የገንዘብ ግምት ወይም ከጉዳዩ አይነት በህግ ከተደነገገው አንጻር ለማየት የሚያስችል ስልጣን ሲሆን ይህ ስልጣን ከሌለው ማየት አይችልም።
7. የፍርድ ቤት ስልጣን መርህ ሰባት
የፍ/ስ/ስ/ህግ ቁጥር 10
የግዛት ስልጣን
ጉዳዩ የቀረበለት ፍርድ ቤት የነገሩ መነሻ የሆነው ነገር ክስን ተቀብሎ ለማየት የአከባቢ ስልጣን ያለው ስለመሆኑ አረጋግጦ ፍርድ ቤቱ መቀበል ያለበት ሲሆን የግዛት ስልጣን ከሌለው ፍርድ ቤት ክሱን መመለስ አለበት። ይህንንም የፍ/ስ/ስ/ህግ ቁጥር 19-30 መሠረት በማረጋገገጥ የግዛት ስልጠን ያለው መሆኑን ማረጋገጥ አለበት። ሌላ ተመሳሳይ ፍርድ ቤት ጉዳዩን ለመቀበል የግዛት ስልጣን አለው በሚል ብቻ አልቀበልም ማለት አይችልም።
8.የፍርድ ቤት ስልጣን መርህ ስምንት
የፍ/ስ/ስ/ህግ ቁጥር 11
ክሶችን ስለማጣመር
የተለያዩ ክሶች ወይም ይግባኝ በአንድ ፍርድ ቤት በመሰማት ላይ ሲገኙ የህግ ክርክር ወይም የነገሩ ጭብጥ ተመሳሳይ እንደሆነ እንዲሁም ተከራካሪዎች በአንድ ዘንግ የሚመደቡ ከሆነ እንዲጣመሩ አንዱ ተከራካሪ ወገን ሲያመለክት ወይም ፍርድ ቤቱ ካመነበት የሚጣመር ሲሆን በተመሳሳይ በተለያዩ ፍርድ ቤቶችም ክሱ በመሰማት ላይ ሲሆን አንዱ እንዲጣመር ማመልከት ይችላል።
9. ማጠቃለያ
በዚህ አጭር ጽሁፍ ያቀረብነው የፍርድ ቤቶችን አስመልክቶ መታወቅ የሚገባቸው ወሰኝ ነጥቦች እንደ መርህ ሆነው የሚያገለግሉ ሲሆን በፍትሃብሔር ጉዳይ ክስ ፍርድ ከመቅረባቸው በፊት በጥንቃቄ ተለይተው መታወቅ የሚገባቸው ናቸው።
ማጠቀሻ
1. የፍትሀብሄር ስነስርዓት ህግ 1958
2. አለን ስድለር የፍ/ስ/ስ/ህግ ማብራሪያ
https://www.facebook.com/s...
https://t.me/Fantahunlawye...
የኢትዮጵያ ፍተሀብሔር ስነስረአት ህግ
በኢትዮጵያ ህግ ማእቀፍ
ጠበቃና የህግ አማካሪ ፋንታሁን ደለለው
0929101037,0983337690
መግቢያ #ethiopia | ለዚህ ጽሁፍ መነሻ የሆነኝ የፍርድ ቤት ስልጣን በኢትዮጵያ አስመልክቶ በድንጋጌዎቹ የሚያስቀምጠው የኢትዮጵያ ፍትሀብሔር ስነስረአት ህግ በአንደኛ መጽሀፍ በፍርድ ቤቶች ስልጣን በጠቅላላ ድንጋጌው የሚያስቀምጣቸውን አጠር አድርጎ በሚገባ መጠን ማቅረቡ አስፈላጊ በመሆኑ ይህንን ማቅረብ ተገቢ መሆኑን አምኛለው። የፍትሀብሔር ስነስረአት ህጋችን በ1958 የወጣው የፍትሀብሄር ጉዳዮችን በፍርድ ቤት እና ህግ በሚፈቅዳቸው እንዴት መምራት እንደምንችል የሚያስቀምጥ ሲሆን በዘጠኝ መጽሀፍ የተከፈለ ነው። ከዚህ ውስጥ የመጀመሪያው መጽሀፍ ስለ ፍርድ ቤቶች ስልጣን ሲሆን የመጀመሪያው መጽሀፍ በምእራፎች የተከፋፈለ ሆኖ የመጀመሪያው ጠቅላላ ድንጋጌዎች በሚል ስያሜ ሰጥቶ ይጀምረዋል። ድንጋጌዎቹም ከቁጥር 4 እስከ 11 የተቀመጡ ናቸው። እነዚህ ድንጋጌዎች እንዴት የፍርድ ቤት ስልጣን መርሆች እንደተባሉ ወደ እናንተ አጠር አጠር ባለ መንገድ እናቀርባለን።
1. የፍርድ ቤት ስልጣን መርህ አንድ
የፍ/ስ/ስ/ህግ ቁጥር 4
ክስን ተቀብሎ ለማየት ስልጣን ያለው የፍርድ ቤት ብቻ መሆኑ
በሌላ ህግ ካልታገደ በቀር የፍትሀብሔር ጉዳዮችን ተቀብሎ ለማየት ለሌላ አካል ማለትም ከፍርድ ቤት ውጪ የሆነ ተቋም ወይም አካል ተቀብሎ ለማየት ስልጣን በህግ ካልተሰጠው በቀር ለማየት የፍትሀብሄር ክሶችን ተቀብሎ ለማየት ስልጣን ያለው ፍርድ ቤት ብቻ ነው።
2. የፍርድ ቤት ስልጣን መርህ ሁለት
የፍ/ስ/ስ/ህግ ቁጥር 5
የመጨረሻ ውሳኔ በፍርድ ቤት ያገኙ ጉዳዮች
የመጨረሻ ውሳኔ በፍርድ ቤት ያገኙ ጉዳዮች ድጋሜ ክስ ሊቀርብባቸውና ሊታዩ አይገባም።
3. የፍርድ ቤት ስልጣን መርህ ሶስት
የፍ/ስ/ስ/ህግ ቁጥር 6
ድጋሚ ዳኝነት ቀድሞ በተወሰነበት ጉዳይ የሚታይበት አግባብ
ፍርዱ የተሰጠው በቀረበ ማስረጃ በሀሰት፣በመደለያ፣በተሳሳተ ማስረጃ ከሆነ ይህንን ማስረጃ በማቅረብና እና በማስረዳት የተሰጠውን ፍርድ በመተው ድጋሚ ዳኝነት እኔዲታይ መጠየቅ ይቻላል።
4. የፍርድ ቤት ስልጣን መርህ አራት
የፍ/ስ/ስ/ህግ ቁጥር 7
የቀደምትነት መብት
አንድን ጉዳይ አንድ ፍርድ ቤት ብቻ የማየት ስልጣን ያለው ሲሆን
የተለያዩ ፍርድ ቤቶች በአንድ ጉዳይ የማየት ስልጣን ሲኖራቸው ቅድምያ ለማየት የጀመረው ስልጣን ያለው በመሆኑ ሌሎቹ ፍርድ ቤት በአንዱ ቅድሚያ ከተጀመረ በኋላ የማየት ስልጣን የላቸውም።
የፍርድ ቤት ስልጣን መርህ አምስት
5. የፍ/ስ/ስ/ህግ ቁጥር 8
በሌላ ፍርድ ቤት በቀጠሮ ላይ ያለ ጉዳይ
በሌላ ፍርድ ቤት በቀጠሮ ላይ ክስ፣ክርክር እየለ በዚሁ በተመሳሳይ ጉዳይ ሌላ ፍርድ ቤት ክስ ማቅረብ አይቻልም።
6. የፍርድ ቤት ስልጣን መርህ ስድስት
የፍ/ስ/ስ/ህግ ቁጥር 9
የስረነገር ስልጣን
ፍርድ ቤቶች የስረ ነገር ስልጣን ከሌላቸው ማየት አይችሉም።
የስረነገር ስልጣን ማለት የቀረበለትን ጉዳይ ከንብረቱ የገንዘብ ግምት ወይም ከጉዳዩ አይነት በህግ ከተደነገገው አንጻር ለማየት የሚያስችል ስልጣን ሲሆን ይህ ስልጣን ከሌለው ማየት አይችልም።
7. የፍርድ ቤት ስልጣን መርህ ሰባት
የፍ/ስ/ስ/ህግ ቁጥር 10
የግዛት ስልጣን
ጉዳዩ የቀረበለት ፍርድ ቤት የነገሩ መነሻ የሆነው ነገር ክስን ተቀብሎ ለማየት የአከባቢ ስልጣን ያለው ስለመሆኑ አረጋግጦ ፍርድ ቤቱ መቀበል ያለበት ሲሆን የግዛት ስልጣን ከሌለው ፍርድ ቤት ክሱን መመለስ አለበት። ይህንንም የፍ/ስ/ስ/ህግ ቁጥር 19-30 መሠረት በማረጋገገጥ የግዛት ስልጠን ያለው መሆኑን ማረጋገጥ አለበት። ሌላ ተመሳሳይ ፍርድ ቤት ጉዳዩን ለመቀበል የግዛት ስልጣን አለው በሚል ብቻ አልቀበልም ማለት አይችልም።
8.የፍርድ ቤት ስልጣን መርህ ስምንት
የፍ/ስ/ስ/ህግ ቁጥር 11
ክሶችን ስለማጣመር
የተለያዩ ክሶች ወይም ይግባኝ በአንድ ፍርድ ቤት በመሰማት ላይ ሲገኙ የህግ ክርክር ወይም የነገሩ ጭብጥ ተመሳሳይ እንደሆነ እንዲሁም ተከራካሪዎች በአንድ ዘንግ የሚመደቡ ከሆነ እንዲጣመሩ አንዱ ተከራካሪ ወገን ሲያመለክት ወይም ፍርድ ቤቱ ካመነበት የሚጣመር ሲሆን በተመሳሳይ በተለያዩ ፍርድ ቤቶችም ክሱ በመሰማት ላይ ሲሆን አንዱ እንዲጣመር ማመልከት ይችላል።
9. ማጠቃለያ
በዚህ አጭር ጽሁፍ ያቀረብነው የፍርድ ቤቶችን አስመልክቶ መታወቅ የሚገባቸው ወሰኝ ነጥቦች እንደ መርህ ሆነው የሚያገለግሉ ሲሆን በፍትሃብሔር ጉዳይ ክስ ፍርድ ከመቅረባቸው በፊት በጥንቃቄ ተለይተው መታወቅ የሚገባቸው ናቸው።
ማጠቀሻ
1. የፍትሀብሄር ስነስርዓት ህግ 1958
2. አለን ስድለር የፍ/ስ/ስ/ህግ ማብራሪያ
https://www.facebook.com/s...
https://t.me/Fantahunlawye...
Comments