2 months ago
የኢትዮጵያ ታላቅ ወዳጅ:
የፕሮፌሰር ኮሎኔል ኤንሪኮ ፒዬሮ ቦሲ መታሰቢያ
* ጣሊያናዊ ምሁር፣ የሰብአዊ መብት ተሟጋች ናቸው
* ባለቤታቸው ወይዘሮ ሳራ የማነ እና ከልጃቸው ካሌብ ጆርጂ ሌጋሲያቸውን ( Legacy ) ለማስቀጠል እየታተሩ ናቸው
#ethiopia | በአፍሪካና በኢትዮጵያ ለበርካታ ዓመታት በሕክምና ሙያቸው፣ በደራሲነታቸውና በሰብአዊ ድጋፍ ሥራዎቻቸው ደካማና ረዳት የሌላቸውን ወገኖች ሲረዱ የቆዩት ታዋቂው ጣሊያናዊ ምሁር ፕሮፌሰር ኮሎኔል ኤንሪኮ ፒዬሮ ቦሲ (ዶክተር) በተወለዱ በ81 ዓመታቸው ሰኔ 10 ቀን 2024 ዓ.ም. ተለይተውናል።
ፕሮፌሰሩ ለአርባ አምስት ዓመታት በዘለቀው ሙያዊ ሕይወታቸው በአርባ ሁለት የአፍሪካ ሀገራት እየተዘዋወሩ በበጎ ፈቃደኝነት የሕክምና አገልግሎት የሰጡ ሲሆን፣ በኦርቶፔዲክስ (የአጥንት) እና በዴርማቶሎጂ (የቆዳ) ሕክምና ስፔሻሊስት ነበሩ።
በሱዳን የሚገኘውን ትልቅ ሆስፒታል ጣሊያኖች በሚገነቡበት ወቅት ከፍተኛ የገንዘብ ፈንድ በማምጣት ረገድ የላቀ አስተዋጽኦ አበርክተዋል።
በሀገራችን ኢትዮጵያም ለሀያ ዓመታት ያህል ያገለገሉ ሲሆን፣ የአዳማ አጠቃላይ ሆስፒታልን በማቋቋም የመጀመሪያው ዳይሬክተር በመሆን ሰርተዋል።
በተጨማሪም በዳኑ ሆስፒታል፣ በአቤት ሆስፒታል ድንገተኛ አደጋ ክፍል በአጥንት ስፔሻሊስትነት የሰሩ ሲሆን፣ በየዓመቱ ከጣሊያን ወደ ወሊሶ ሆስፒታል እየመጡ ሰፊ የኦፕራሲዮን ሕክምና አገልግሎት በነፃ ይሰጡ ነበር።
ፕሮፌሰር ኤንሪኮ የሰውን ልጅ በዘር፣ በቋንቋ፣ በቆዳ ቀለምና በሃይማኖት የማይለዩ ፍፁም የሰብአዊነት ተምሳሌት ነበሩ። በአውሮፓ የኮሶቮ ጦርነት ወቅት የአንድ ዓመት ደሞዛቸውን በመተው በጦርነቱ መሃል በነፃ የሕክምና አገልግሎት የሰጡ ሲሆን፣ በኢትዮ-ኤርትራ ጦርነት ወቅትም በመጀመሪያዎቹ አምስት ጣሊያናውያን የሕክምና ባለሙያዎች ቡድን ውስጥ በመሆን በሄሊኮፕተር ወደ ስፍራው ያቀኑ ታላቅ ባለውለታ ናቸው።
በጣሊያን ሚላኖ "ናጋ" የተሰኘ የሕክምና ማዕከል በማቋቋምም አፍሪካውያንና የሌሎች ሀገራት ስደተኞችን፣ በተለይም የሕጋዊ ሰነድና የገንዘብ አቅም የሌላቸውን ወገኖች በነፃ ሲያክሙ ቆይተዋል።
ብዙዎች ስለ ሀገር ሲያነሱ "የአባት ሀገር" ወይም "የእናት ሀገር" ቢሉም፣ ፕሮፌሰሩ ግን ለኢትዮጵያ የነበራቸው ፍቅር ጥልቅ በመሆኑ ሁልጊዜም "የልጄ የካሌብ ሀገር" በማለት በኩራት ይገልጿት ነበር።
ስለ ኢትዮጵያ ታሪክ፣ ባህልና ወታደራዊ ታሪክ በርካታ ምርምሮችን ያደረጉት ፕሮፌሰሩ፣ በአጠቃላይ ከ46 በላይ መጻሕፍትን በኢንግሊዘኛና በጣሊያንኛ ቋንቋዎች አሳትመዋል።
ከእነዚህም መካከል "The History of Imperial Ethiopian Army" የተሰኘውና ለኢትዮጵያ ወታደራዊ ምርምር ማዕከል ያበረከቱት መጽሐፍ፣ "ደስታስ ይርስ ኤንድ ላይፍ 1892-1937" እና "Aethiopia la moneta Africana" የሚሉት ተጠቃሽ ናቸው። የቡና አመጣጥ ከኢትዮጵያ መሆኑን ለአለም ካስተዋወቁበት ስራቸው ባሻገር የዘመነ መሳፍንትን ፍፃሜ የሚያሳይ ታሪካዊ መጽሐፍ ይጠቀሳሉ።
እኝህ ታላቅ ምሁር ስኮላር፣ ዶክተር፣ የሚሊተሪ ኦፊሰር እና ደራሲ ብቻ ሳይሆኑ፣ በሚላኖ ካቶሊክ ዩኒቨርሲቲ "ትንሹ ልዑል" የተሰኘውን የሕጻናት መጽሐፍ በ55 ዓለም አቀፍ ቋንቋዎች በመተርጎም ያሳተሙ ተርጓሚና ድንቅ የቅብ ሥራዎችን ያበረከቱ ሰዓሊም ነበሩ።
ምንም እንኳን ሞት በድንገት ከሚወዷቸው ባለቤታቸው ወይዘሮ ሳራ የማነ እና ከልጃቸው ካሌብ ጆርጂ ቢለያቸውም፣ ያኖሩት ታላቅ አሻራ ግን ከመቃብር በላይ ሁሌም ሕያው ሆኖ ይኖራል።
ባለቤታቸውና ልጃቸው የፕሮፌሰሩን ውርስና ሌጋሲ ለማስቀጠል፣ እሳቸው ሳይታተሙ የተዉትንና ስለ ኢትዮጵያ ጉዳይ በአምስት መቶ አምስት መቶ ገጾች የተቀነበቡ ሁለት አዳዲስ መጻሕፍትን ለሕትመት ለማብቃት እየተንቀሳቀሱ ይገኛሉ።
ፕሮፌሰሩ ኢትዮጵያን የመወደዳቸው ምዕራፍ የተገለጠው፤ የተጀመረው በባለቤታቸውና በልጃቸው እንደሆነ ይናገሩ ነበር። በዚህ መሠረት ቤተሰቦቻቸው በኢትዮጵያ ምድር በስማቸው ሙዚየም ለመክፈት አልያም በእርሳቸው የተሰሩ ሥራዎችን እንዲሁም ልዩ ልዩ ቁሳቁሶችን ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ሙዚየም ለማበርከት ሰፊ እንቅስቃሴ ላይ ናቸው።
የፕሮፌሰር ኮሎኔል ኤንሪኮ ፒዬሮ ቦሲን ሕይወትና ሥራዎች ፤ ለአገርና ለሕዝብ ያበረከቱትን አስተዋጸኦ በክብር የሚዘክር ሥራ ከኢትዮጵያ ቅርስ ባለሥልጣን ይጠበቃል።
#ethiopiaheritage #italianscholar #enricopierobossi #ethiopianhistory #humanitarian #enricobossi #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
Ethiopia’s Great Friend:
In Memory of Professor Colonel Enrico Piero Bossi
Italian scholar and human rights advocate
His wife, Mrs. Sara Yemane, and their son, Caleb Giorgi, are working to preserve and continue his legacy.
#ethiopia | The renowned Italian scholar, Professor Colonel Enrico Piero Bossi (M.D.), who dedicated many years of his life in Africa and Ethiopia through his medical profession, authorship, and humanitarian activities, helping vulnerable and disadvantaged communities, passed away at the age of 81 on June 17, 2024.
During his distinguished 45-year professional career, Professor Bossi volunteered medical services across 42 African countries. He was a specialist in Orthopedics (bone and musculoskeletal medicine) and Dermatology (skin medicine).
He made a significant contribution to securing major funding for the construction of a large hospital in Sudan built by Italian organizations.
In Ethiopia, where he served for nearly twenty years, he played a key role in establishing Adama General Hospital and served as its first director.
Additionally, he worked as an orthopedic specialist at Danu Hospital and in the Emergency Department of Abet Hospital. Every year, he traveled from Italy to Woliso Hospital, where he provided extensive surgical services free of charge.
Professor Enrico was a true symbol of humanity, treating all people equally regardless of race, language, skin color, or religion. During the Kosovo War in Europe, he gave up an entire year’s salary to provide free medical services in the war zone. Likewise, during the Ethio-Eritrean War, he was among the first five Italian medical professionals who flew by helicopter to the conflict area to provide humanitarian assistance.
In Milan, Italy, he founded the medical center known as “NAGA,” where he provided free healthcare services to African immigrants and migrants from other countries, particularly those lacking legal documentation or financial means.
While many people refer to their homeland as their “fatherland” or “motherland,” Professor Bossi’s love for Ethiopia was so profound that he proudly referred to it as “the country of my son, Caleb.”
A dedicated researcher of Ethiopian history, culture, and military history, Professor Bossi authored and published more than 46 books in English and Italian.
Among his notable works are:
The History of Imperial Ethiopian Army
Destas Yirs and Life 1892–1937
Aethiopia la Moneta Africana
His work helped introduce Ethiopia’s role as the birthplace of coffee to the wider world. He also authored historical works documenting the end of the Era of the Princes (Zemene Mesafint).
Professor Bossi was not only a scholar, physician, military officer, and author, but also a translator and artist. At the Catholic University of Milan, he translated and published The Little Prince in 55 international languages and contributed remarkable artistic and illustrative works.
Although death unexpectedly separated him from his beloved wife, Mrs. Sara Yemane, and his son, Caleb Giorgi, the remarkable legacy he left behind will remain alive far beyond his grave.
To preserve Professor Bossi’s legacy, his wife and son are working to complete and publish two previously unpublished manuscripts. These extensive works, each consisting of approximately 500 pages, focus on Ethiopian subjects and were left unfinished by the professor.
The professor used to say that the chapter of his love for Ethiopia was revealed—and indeed began—with his wife and his child. Based on this, his family is actively working either to open a museum in Ethiopia bearing his name or to donate his works, along with various personal artifacts and items, to the Ethiopian National Museum.
It is hoped that the Ethiopian Heritage Authority will undertake initiatives to honor and commemorate Professor Colonel Enrico Piero Bossi’s life, work, and invaluable contributions to the nation and its people.
May his memory and contributions continue to inspire future generations.
#ethiopiaheritage #italianscholar #enricopierobossi #ethiopianhistory #humanitarian #enricobossi
የፕሮፌሰር ኮሎኔል ኤንሪኮ ፒዬሮ ቦሲ መታሰቢያ
* ጣሊያናዊ ምሁር፣ የሰብአዊ መብት ተሟጋች ናቸው
* ባለቤታቸው ወይዘሮ ሳራ የማነ እና ከልጃቸው ካሌብ ጆርጂ ሌጋሲያቸውን ( Legacy ) ለማስቀጠል እየታተሩ ናቸው
#ethiopia | በአፍሪካና በኢትዮጵያ ለበርካታ ዓመታት በሕክምና ሙያቸው፣ በደራሲነታቸውና በሰብአዊ ድጋፍ ሥራዎቻቸው ደካማና ረዳት የሌላቸውን ወገኖች ሲረዱ የቆዩት ታዋቂው ጣሊያናዊ ምሁር ፕሮፌሰር ኮሎኔል ኤንሪኮ ፒዬሮ ቦሲ (ዶክተር) በተወለዱ በ81 ዓመታቸው ሰኔ 10 ቀን 2024 ዓ.ም. ተለይተውናል።
ፕሮፌሰሩ ለአርባ አምስት ዓመታት በዘለቀው ሙያዊ ሕይወታቸው በአርባ ሁለት የአፍሪካ ሀገራት እየተዘዋወሩ በበጎ ፈቃደኝነት የሕክምና አገልግሎት የሰጡ ሲሆን፣ በኦርቶፔዲክስ (የአጥንት) እና በዴርማቶሎጂ (የቆዳ) ሕክምና ስፔሻሊስት ነበሩ።
በሱዳን የሚገኘውን ትልቅ ሆስፒታል ጣሊያኖች በሚገነቡበት ወቅት ከፍተኛ የገንዘብ ፈንድ በማምጣት ረገድ የላቀ አስተዋጽኦ አበርክተዋል።
በሀገራችን ኢትዮጵያም ለሀያ ዓመታት ያህል ያገለገሉ ሲሆን፣ የአዳማ አጠቃላይ ሆስፒታልን በማቋቋም የመጀመሪያው ዳይሬክተር በመሆን ሰርተዋል።
በተጨማሪም በዳኑ ሆስፒታል፣ በአቤት ሆስፒታል ድንገተኛ አደጋ ክፍል በአጥንት ስፔሻሊስትነት የሰሩ ሲሆን፣ በየዓመቱ ከጣሊያን ወደ ወሊሶ ሆስፒታል እየመጡ ሰፊ የኦፕራሲዮን ሕክምና አገልግሎት በነፃ ይሰጡ ነበር።
ፕሮፌሰር ኤንሪኮ የሰውን ልጅ በዘር፣ በቋንቋ፣ በቆዳ ቀለምና በሃይማኖት የማይለዩ ፍፁም የሰብአዊነት ተምሳሌት ነበሩ። በአውሮፓ የኮሶቮ ጦርነት ወቅት የአንድ ዓመት ደሞዛቸውን በመተው በጦርነቱ መሃል በነፃ የሕክምና አገልግሎት የሰጡ ሲሆን፣ በኢትዮ-ኤርትራ ጦርነት ወቅትም በመጀመሪያዎቹ አምስት ጣሊያናውያን የሕክምና ባለሙያዎች ቡድን ውስጥ በመሆን በሄሊኮፕተር ወደ ስፍራው ያቀኑ ታላቅ ባለውለታ ናቸው።
በጣሊያን ሚላኖ "ናጋ" የተሰኘ የሕክምና ማዕከል በማቋቋምም አፍሪካውያንና የሌሎች ሀገራት ስደተኞችን፣ በተለይም የሕጋዊ ሰነድና የገንዘብ አቅም የሌላቸውን ወገኖች በነፃ ሲያክሙ ቆይተዋል።
ብዙዎች ስለ ሀገር ሲያነሱ "የአባት ሀገር" ወይም "የእናት ሀገር" ቢሉም፣ ፕሮፌሰሩ ግን ለኢትዮጵያ የነበራቸው ፍቅር ጥልቅ በመሆኑ ሁልጊዜም "የልጄ የካሌብ ሀገር" በማለት በኩራት ይገልጿት ነበር።
ስለ ኢትዮጵያ ታሪክ፣ ባህልና ወታደራዊ ታሪክ በርካታ ምርምሮችን ያደረጉት ፕሮፌሰሩ፣ በአጠቃላይ ከ46 በላይ መጻሕፍትን በኢንግሊዘኛና በጣሊያንኛ ቋንቋዎች አሳትመዋል።
ከእነዚህም መካከል "The History of Imperial Ethiopian Army" የተሰኘውና ለኢትዮጵያ ወታደራዊ ምርምር ማዕከል ያበረከቱት መጽሐፍ፣ "ደስታስ ይርስ ኤንድ ላይፍ 1892-1937" እና "Aethiopia la moneta Africana" የሚሉት ተጠቃሽ ናቸው። የቡና አመጣጥ ከኢትዮጵያ መሆኑን ለአለም ካስተዋወቁበት ስራቸው ባሻገር የዘመነ መሳፍንትን ፍፃሜ የሚያሳይ ታሪካዊ መጽሐፍ ይጠቀሳሉ።
እኝህ ታላቅ ምሁር ስኮላር፣ ዶክተር፣ የሚሊተሪ ኦፊሰር እና ደራሲ ብቻ ሳይሆኑ፣ በሚላኖ ካቶሊክ ዩኒቨርሲቲ "ትንሹ ልዑል" የተሰኘውን የሕጻናት መጽሐፍ በ55 ዓለም አቀፍ ቋንቋዎች በመተርጎም ያሳተሙ ተርጓሚና ድንቅ የቅብ ሥራዎችን ያበረከቱ ሰዓሊም ነበሩ።
ምንም እንኳን ሞት በድንገት ከሚወዷቸው ባለቤታቸው ወይዘሮ ሳራ የማነ እና ከልጃቸው ካሌብ ጆርጂ ቢለያቸውም፣ ያኖሩት ታላቅ አሻራ ግን ከመቃብር በላይ ሁሌም ሕያው ሆኖ ይኖራል።
ባለቤታቸውና ልጃቸው የፕሮፌሰሩን ውርስና ሌጋሲ ለማስቀጠል፣ እሳቸው ሳይታተሙ የተዉትንና ስለ ኢትዮጵያ ጉዳይ በአምስት መቶ አምስት መቶ ገጾች የተቀነበቡ ሁለት አዳዲስ መጻሕፍትን ለሕትመት ለማብቃት እየተንቀሳቀሱ ይገኛሉ።
ፕሮፌሰሩ ኢትዮጵያን የመወደዳቸው ምዕራፍ የተገለጠው፤ የተጀመረው በባለቤታቸውና በልጃቸው እንደሆነ ይናገሩ ነበር። በዚህ መሠረት ቤተሰቦቻቸው በኢትዮጵያ ምድር በስማቸው ሙዚየም ለመክፈት አልያም በእርሳቸው የተሰሩ ሥራዎችን እንዲሁም ልዩ ልዩ ቁሳቁሶችን ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ሙዚየም ለማበርከት ሰፊ እንቅስቃሴ ላይ ናቸው።
የፕሮፌሰር ኮሎኔል ኤንሪኮ ፒዬሮ ቦሲን ሕይወትና ሥራዎች ፤ ለአገርና ለሕዝብ ያበረከቱትን አስተዋጸኦ በክብር የሚዘክር ሥራ ከኢትዮጵያ ቅርስ ባለሥልጣን ይጠበቃል።
#ethiopiaheritage #italianscholar #enricopierobossi #ethiopianhistory #humanitarian #enricobossi #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
Ethiopia’s Great Friend:
In Memory of Professor Colonel Enrico Piero Bossi
Italian scholar and human rights advocate
His wife, Mrs. Sara Yemane, and their son, Caleb Giorgi, are working to preserve and continue his legacy.
#ethiopia | The renowned Italian scholar, Professor Colonel Enrico Piero Bossi (M.D.), who dedicated many years of his life in Africa and Ethiopia through his medical profession, authorship, and humanitarian activities, helping vulnerable and disadvantaged communities, passed away at the age of 81 on June 17, 2024.
During his distinguished 45-year professional career, Professor Bossi volunteered medical services across 42 African countries. He was a specialist in Orthopedics (bone and musculoskeletal medicine) and Dermatology (skin medicine).
He made a significant contribution to securing major funding for the construction of a large hospital in Sudan built by Italian organizations.
In Ethiopia, where he served for nearly twenty years, he played a key role in establishing Adama General Hospital and served as its first director.
Additionally, he worked as an orthopedic specialist at Danu Hospital and in the Emergency Department of Abet Hospital. Every year, he traveled from Italy to Woliso Hospital, where he provided extensive surgical services free of charge.
Professor Enrico was a true symbol of humanity, treating all people equally regardless of race, language, skin color, or religion. During the Kosovo War in Europe, he gave up an entire year’s salary to provide free medical services in the war zone. Likewise, during the Ethio-Eritrean War, he was among the first five Italian medical professionals who flew by helicopter to the conflict area to provide humanitarian assistance.
In Milan, Italy, he founded the medical center known as “NAGA,” where he provided free healthcare services to African immigrants and migrants from other countries, particularly those lacking legal documentation or financial means.
While many people refer to their homeland as their “fatherland” or “motherland,” Professor Bossi’s love for Ethiopia was so profound that he proudly referred to it as “the country of my son, Caleb.”
A dedicated researcher of Ethiopian history, culture, and military history, Professor Bossi authored and published more than 46 books in English and Italian.
Among his notable works are:
The History of Imperial Ethiopian Army
Destas Yirs and Life 1892–1937
Aethiopia la Moneta Africana
His work helped introduce Ethiopia’s role as the birthplace of coffee to the wider world. He also authored historical works documenting the end of the Era of the Princes (Zemene Mesafint).
Professor Bossi was not only a scholar, physician, military officer, and author, but also a translator and artist. At the Catholic University of Milan, he translated and published The Little Prince in 55 international languages and contributed remarkable artistic and illustrative works.
Although death unexpectedly separated him from his beloved wife, Mrs. Sara Yemane, and his son, Caleb Giorgi, the remarkable legacy he left behind will remain alive far beyond his grave.
To preserve Professor Bossi’s legacy, his wife and son are working to complete and publish two previously unpublished manuscripts. These extensive works, each consisting of approximately 500 pages, focus on Ethiopian subjects and were left unfinished by the professor.
The professor used to say that the chapter of his love for Ethiopia was revealed—and indeed began—with his wife and his child. Based on this, his family is actively working either to open a museum in Ethiopia bearing his name or to donate his works, along with various personal artifacts and items, to the Ethiopian National Museum.
It is hoped that the Ethiopian Heritage Authority will undertake initiatives to honor and commemorate Professor Colonel Enrico Piero Bossi’s life, work, and invaluable contributions to the nation and its people.
May his memory and contributions continue to inspire future generations.
#ethiopiaheritage #italianscholar #enricopierobossi #ethiopianhistory #humanitarian #enricobossi
3 months ago
የኢትዮጵያ አየር መንገድ
የኢትዮጵያ የዲፕሎማሲና የኢኮኖሚ ጥንካሬ መገለጫ
#ethiopia | የኢትዮጵያ አየር መንገድ ባለፉት ሰባ ዓመታት ከተራ የንግድ ተቋምነት ባለፈ፣ የሀገሪቱን የውጭ ግንኙነት ፖሊሲ የሚያስፈጽም ቀዳሚ የዲፕሎማሲ መሣሪያ ሆኖ አገልግሏል።
ተቋሙ በተለይ የኢትዮጵያን "Soft Power" ወይም ለስላሳ ኃይል በዓለም መድረክ ላይ በማገንነን ረገድ ወደር የለውም።
፩. የፓን-አፍሪካኒዝም ክንፍ
(The Wing of Pan-Africanism)
አየር መንገዱ አፍሪካን እርስ በእርስ በማገናኘት የፓን-አፍሪካኒዝም ርዕዮትን በተግባር ቀይሮታል። ብዙ የአህጉሪቱ ሀገራት የራሳቸው አየር መንገድ በሌላቸው ወቅት፣ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ክፍተቱን በመሙላት የኢትዮጵያን ስልታዊ ተሰሚነት (Strategic Importance) ከፍ አድርጎታል።
ዛሬም ለ"አፍሪካ ነፃ የንግድ ቀጠና" (AfCFTA) ስኬት ዋነኛው የሎጂስቲክስ ሞተር ሆኖ እያገለገለ ይገኛል።
፪. ሰብዓዊ ዲፕሎማሲ
(Humanitarian Diplomacy)
የኮቪድ-19 ትዝታ
አብዛኞቹ ዓለም አቀፍ አየር መንገዶች በረራ ባቆሙበት ወቅት፣ የኢትዮጵያ አየር መንገድ የሕክምና ቁሳቁሶችን በማጓጓዝ እንደ ዓለም አቀፍ የሎጂስቲክስ ማዕከል ሆኖ አገልግሏል።
የኢቦላ ወረርሽኝ
በ2014 በምዕራብ አፍሪካ ወረርሽኙ በተከሰተ ጊዜ በረራ ባለማቋረጥ 'የችግር ጊዜ አጋር' መሆኑን በተግባር አሳይቷል። ይህ የሀገራችንን በጎ ገጽታ በዓለም ፊት ገንብቶታል።
፫. አዲስ አበባ፦ "የአፍሪካ ጄኔቫ"
(The Geneva of Africa)
አዲስ አበባ የአፍሪካ ኅብረት (AU) እና የተመድ የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን መቀመጫ እንድትሆን ካስቻሏት ዋና ዋና ምክንያቶች አንዱ የአየር መንገዱ ሰፊ መዳረሻ ነው።
መሪዎችና ዲፕሎማቶች በቀላሉ ወደ አዲስ አበባ እንዲመጡ በማድረግ ከተማዋ የአህጉሪቱ ፖለቲካዊ ርዕሰ መዲና ሆና እንድትቀጥል አድርጓል።
፬. የአሜሪካና ቦይንግ ቁርኝት
(The Boeing Factor)
አየር መንገዱ ከአሜሪካው ቦይንግ ኩባንያ ጋር ያለው የረጅም ዘመን ግንኙነት ለኢኮኖሚ ዲፕሎማሲያችን እንደ ምሶሶ ይቆጠራል።
ስትራቴጂካዊ አጋርነት
ኢትዮጵያ በአሜሪካ እይታ የዕርዳታ ፈላጊነት ገጽታዋ ተቀይሮ 'ስትራቴጂካዊ የንግድ አጋር' እንድትሆን አድርጓታል።
የፖለቲካ ማለስለሻ
(Lobbying Power)
በሁለቱ ሀገራት መካከል የፖለቲካ አለመግባባቶች በሚፈጠሩበት ወቅት እንኳን፣ እንደ ቦይንግ ያሉ ግዙፍ ተቋማት የንግድ ፍላጎት ግንኙነቱ እንዳይላላ እንደ ዋስትና ሆኖ ያገለግላል።
የ737 MAX ቀውስ
አየር መንገዱ አደጋውን ያስተዳደረበት ሙያዊ ብቃት፣ በዓለም አቀፍ የአቪዬሽን ማህበረሰብ ዘንድ 'አስተማማኝ አጋር' የሚል የከበረ ስም አሰጥቶታል።
ባጭሩ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ቦይንግን መምረጡ የቴክኖሎጂ ፍላጎት ብቻ ሳይሆን፣ ኢትዮጵያ በዓለም አቀፍ ፖለቲካ ውስጥ ልዩ ስፍራ እንድታገኝ የሚያስችል ብልኅ የኢኮኖሚ ዲፕሎማሲ መሣሪያ ነው። ይህ ተቋም የሀገራችን ኩራት ብቻ ሳይሆን የዲፕሎማሲያችን ጋሻም ነው።
ለ Getu Tenesgen ( ጌጡ ተመስገን )
ቀመርቲ ጨንገሬ
#ethiopianairlines #diplomacy #boeing #panafricanism #aviation #economy #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa #softpower #ethiopia
የኢትዮጵያ የዲፕሎማሲና የኢኮኖሚ ጥንካሬ መገለጫ
#ethiopia | የኢትዮጵያ አየር መንገድ ባለፉት ሰባ ዓመታት ከተራ የንግድ ተቋምነት ባለፈ፣ የሀገሪቱን የውጭ ግንኙነት ፖሊሲ የሚያስፈጽም ቀዳሚ የዲፕሎማሲ መሣሪያ ሆኖ አገልግሏል።
ተቋሙ በተለይ የኢትዮጵያን "Soft Power" ወይም ለስላሳ ኃይል በዓለም መድረክ ላይ በማገንነን ረገድ ወደር የለውም።
፩. የፓን-አፍሪካኒዝም ክንፍ
(The Wing of Pan-Africanism)
አየር መንገዱ አፍሪካን እርስ በእርስ በማገናኘት የፓን-አፍሪካኒዝም ርዕዮትን በተግባር ቀይሮታል። ብዙ የአህጉሪቱ ሀገራት የራሳቸው አየር መንገድ በሌላቸው ወቅት፣ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ክፍተቱን በመሙላት የኢትዮጵያን ስልታዊ ተሰሚነት (Strategic Importance) ከፍ አድርጎታል።
ዛሬም ለ"አፍሪካ ነፃ የንግድ ቀጠና" (AfCFTA) ስኬት ዋነኛው የሎጂስቲክስ ሞተር ሆኖ እያገለገለ ይገኛል።
፪. ሰብዓዊ ዲፕሎማሲ
(Humanitarian Diplomacy)
የኮቪድ-19 ትዝታ
አብዛኞቹ ዓለም አቀፍ አየር መንገዶች በረራ ባቆሙበት ወቅት፣ የኢትዮጵያ አየር መንገድ የሕክምና ቁሳቁሶችን በማጓጓዝ እንደ ዓለም አቀፍ የሎጂስቲክስ ማዕከል ሆኖ አገልግሏል።
የኢቦላ ወረርሽኝ
በ2014 በምዕራብ አፍሪካ ወረርሽኙ በተከሰተ ጊዜ በረራ ባለማቋረጥ 'የችግር ጊዜ አጋር' መሆኑን በተግባር አሳይቷል። ይህ የሀገራችንን በጎ ገጽታ በዓለም ፊት ገንብቶታል።
፫. አዲስ አበባ፦ "የአፍሪካ ጄኔቫ"
(The Geneva of Africa)
አዲስ አበባ የአፍሪካ ኅብረት (AU) እና የተመድ የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን መቀመጫ እንድትሆን ካስቻሏት ዋና ዋና ምክንያቶች አንዱ የአየር መንገዱ ሰፊ መዳረሻ ነው።
መሪዎችና ዲፕሎማቶች በቀላሉ ወደ አዲስ አበባ እንዲመጡ በማድረግ ከተማዋ የአህጉሪቱ ፖለቲካዊ ርዕሰ መዲና ሆና እንድትቀጥል አድርጓል።
፬. የአሜሪካና ቦይንግ ቁርኝት
(The Boeing Factor)
አየር መንገዱ ከአሜሪካው ቦይንግ ኩባንያ ጋር ያለው የረጅም ዘመን ግንኙነት ለኢኮኖሚ ዲፕሎማሲያችን እንደ ምሶሶ ይቆጠራል።
ስትራቴጂካዊ አጋርነት
ኢትዮጵያ በአሜሪካ እይታ የዕርዳታ ፈላጊነት ገጽታዋ ተቀይሮ 'ስትራቴጂካዊ የንግድ አጋር' እንድትሆን አድርጓታል።
የፖለቲካ ማለስለሻ
(Lobbying Power)
በሁለቱ ሀገራት መካከል የፖለቲካ አለመግባባቶች በሚፈጠሩበት ወቅት እንኳን፣ እንደ ቦይንግ ያሉ ግዙፍ ተቋማት የንግድ ፍላጎት ግንኙነቱ እንዳይላላ እንደ ዋስትና ሆኖ ያገለግላል።
የ737 MAX ቀውስ
አየር መንገዱ አደጋውን ያስተዳደረበት ሙያዊ ብቃት፣ በዓለም አቀፍ የአቪዬሽን ማህበረሰብ ዘንድ 'አስተማማኝ አጋር' የሚል የከበረ ስም አሰጥቶታል።
ባጭሩ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ቦይንግን መምረጡ የቴክኖሎጂ ፍላጎት ብቻ ሳይሆን፣ ኢትዮጵያ በዓለም አቀፍ ፖለቲካ ውስጥ ልዩ ስፍራ እንድታገኝ የሚያስችል ብልኅ የኢኮኖሚ ዲፕሎማሲ መሣሪያ ነው። ይህ ተቋም የሀገራችን ኩራት ብቻ ሳይሆን የዲፕሎማሲያችን ጋሻም ነው።
ለ Getu Tenesgen ( ጌጡ ተመስገን )
ቀመርቲ ጨንገሬ
#ethiopianairlines #diplomacy #boeing #panafricanism #aviation #economy #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa #softpower #ethiopia
3 months ago
ደም በመለገስ የእናቶችን ሕይወት እንታደግ! — ከቡና ደጋፊዎችና ከኮሌጃችን የቀረበ ጥሪ
#ethiopia | ታላቅ የሰብዓዊነት መርሐ ግብር! ኮሌጃችን ከ"ኳስ ሜዳ እና አካባቢው የቡና ደጋፊዎች መረዳጃ ዕድር" ጋር በመተባበር ልዩ የደም ልገሣ መርሐ ግብር አዘጋጅቷል።
ይህ ልገሣ በተለይ በወሊድ ወቅት ደም ለሚያስፈልጋቸው እናቶቻችን ሕይወት መትረፍ ታስቦ የተዘጋጀ ነው። አንድ ጠብታ ደም የአንዲት እናትን ሕይወት፣ የአንድን ቤተሰብ ተስፋ ሊያድን ይችላል።
መቼና የት?
ነገ ሚያዚያ 18/2018 ዓ.ም (እሁድ)
ከጠዋቱ 2፡00 ሰዓት ጀምሮ
በኮሌጁ ቅጥር ግቢ — ዋናው ሕንጻ መግቢያ
የኢትዮጵያ ቡና ደጋፊነት በስታዲየም ጩኸት ብቻ አይገደብም፤ እንዲህ ባሉ ወሳኝ የሕይወት አድን ተግባራት ላይም ግንባር ቀደም መሆንን ይጠይቃል።
ነገ ጠዋት ሁላችንም በኮሌጃችን ቅጥር ግቢ በመገኘት ደም በመለገስ ለወገኖቻችን አለኝታነታችንን የምናሳይበት ዕለት ነው። እናቶችን ማዳን ትውልድን ማዳን ነው!
ደምዎን ይለግሱ፣ ሕይወት ይታደጉ!
#getu #blooddonation #ethiopiabunna #savemothers #communityservice #addisababa #humanitarian #lifesaving #ደምልገሣ #እናቶችንእናድን #ኢትዮጵያቡና #አዲስአበባ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
#ethiopia | ታላቅ የሰብዓዊነት መርሐ ግብር! ኮሌጃችን ከ"ኳስ ሜዳ እና አካባቢው የቡና ደጋፊዎች መረዳጃ ዕድር" ጋር በመተባበር ልዩ የደም ልገሣ መርሐ ግብር አዘጋጅቷል።
ይህ ልገሣ በተለይ በወሊድ ወቅት ደም ለሚያስፈልጋቸው እናቶቻችን ሕይወት መትረፍ ታስቦ የተዘጋጀ ነው። አንድ ጠብታ ደም የአንዲት እናትን ሕይወት፣ የአንድን ቤተሰብ ተስፋ ሊያድን ይችላል።
መቼና የት?
ነገ ሚያዚያ 18/2018 ዓ.ም (እሁድ)
ከጠዋቱ 2፡00 ሰዓት ጀምሮ
በኮሌጁ ቅጥር ግቢ — ዋናው ሕንጻ መግቢያ
የኢትዮጵያ ቡና ደጋፊነት በስታዲየም ጩኸት ብቻ አይገደብም፤ እንዲህ ባሉ ወሳኝ የሕይወት አድን ተግባራት ላይም ግንባር ቀደም መሆንን ይጠይቃል።
ነገ ጠዋት ሁላችንም በኮሌጃችን ቅጥር ግቢ በመገኘት ደም በመለገስ ለወገኖቻችን አለኝታነታችንን የምናሳይበት ዕለት ነው። እናቶችን ማዳን ትውልድን ማዳን ነው!
ደምዎን ይለግሱ፣ ሕይወት ይታደጉ!
#getu #blooddonation #ethiopiabunna #savemothers #communityservice #addisababa #humanitarian #lifesaving #ደምልገሣ #እናቶችንእናድን #ኢትዮጵያቡና #አዲስአበባ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
4 months ago
የ"ጅንኑ" ባለቤት ምስጢር
የጋሽ ታምራት አዲስ ፈገግታ! - ዶ/ር ሰላማዊት ሞገስ በሰይፉ ሾው! 💍🎭
#ethiopia | ተወዳጇ የጥርስ ሐኪም ዶ/ር ሰላማዊት ሞገስ በቅርቡ ትዳር መመስረቷንና አስደናቂ የሙያ ጉዞዋን በሰይፉ በኢቢኤስ ፕሮግራም ላይ በዝርዝር አጋርታለች።
💍 የ"ጅንኑ" ባለቤት ምስጢር፦
ሰላማዊት ከባለቤቷ ከአንዷለም ታረፈ ጋር ያላትን ትዳር "ጅንኑ" (ኩሩ) በሚል ቅጽል ስም እያቆላመጠች፣ የግል ሕይወታቸውን ሰላም ለመጠበቅ ሲሉ ፎቶ ደብቀው መቆየታቸውን ገልጻለች። የባለቤቷ ወንድነትና ኩራት እንደማረካትም በፈገግታ ተናግራለች።
🎭 አንጋፋው ተዋናይ ጋሽ ታምራት ኃይሌ በደረሰባቸው የጥርስ ችግር ሳቢያ ፈገግታቸው ጠፍቶ የነበረ ቢሆንም፣ ዶ/ር ሰላማዊትና ቡድኗ በነጻ ባደረጉላቸው ዘመናዊ የጥርስ ተከላ (Implant) አሁን ወጣት መስለውና በልበ ሙሉነት እየሳቁ ቀርበዋል።
"ኋይት ሃውስ" (White House)፦
በምስራቅ አፍሪካ ደረጃ ተወዳዳሪ የሆነና በማይክሮስኮፕ የታገዘ ዘመናዊ የጥርስ ውበት ማዕከል መክፈቷን ገልጻለች። አሁን ላይ ከአሜሪካና ከአውሮፓ ሳይቀር ሰዎች ታካሚ ሆነው ወደ ኢትዮጵያ መምጣት ጀምረዋል።
🙏 በየዓመቱ መቅዶንያ በመሄድ ለአረጋውያንና ለአእምሮ ሕሙማን የምታደርገው ነጻ የሕክምና አገልግሎት በሰይፉ ፋንታሁን ከፍተኛ አድናቆት ተችቶታል።
"ፈገግታን መመለስ ታላቅ ደስታ ነው!" ለዶ/ር ሰላማዊትና ለባለቤቷ መልካም የትዳር ዘመን እንመኛለን! 🇪🇹❤
#getu #drselamawitmoges #whitehousedental #tamrathaile #seifuonebs #ethiopianexcellence #dentalcare #humanitarian #successstory #ዶርሰላማዊት #ጋሽታምራት #ፈገግታ #ኋይትሃውስ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
የጋሽ ታምራት አዲስ ፈገግታ! - ዶ/ር ሰላማዊት ሞገስ በሰይፉ ሾው! 💍🎭
#ethiopia | ተወዳጇ የጥርስ ሐኪም ዶ/ር ሰላማዊት ሞገስ በቅርቡ ትዳር መመስረቷንና አስደናቂ የሙያ ጉዞዋን በሰይፉ በኢቢኤስ ፕሮግራም ላይ በዝርዝር አጋርታለች።
💍 የ"ጅንኑ" ባለቤት ምስጢር፦
ሰላማዊት ከባለቤቷ ከአንዷለም ታረፈ ጋር ያላትን ትዳር "ጅንኑ" (ኩሩ) በሚል ቅጽል ስም እያቆላመጠች፣ የግል ሕይወታቸውን ሰላም ለመጠበቅ ሲሉ ፎቶ ደብቀው መቆየታቸውን ገልጻለች። የባለቤቷ ወንድነትና ኩራት እንደማረካትም በፈገግታ ተናግራለች።
🎭 አንጋፋው ተዋናይ ጋሽ ታምራት ኃይሌ በደረሰባቸው የጥርስ ችግር ሳቢያ ፈገግታቸው ጠፍቶ የነበረ ቢሆንም፣ ዶ/ር ሰላማዊትና ቡድኗ በነጻ ባደረጉላቸው ዘመናዊ የጥርስ ተከላ (Implant) አሁን ወጣት መስለውና በልበ ሙሉነት እየሳቁ ቀርበዋል።
"ኋይት ሃውስ" (White House)፦
በምስራቅ አፍሪካ ደረጃ ተወዳዳሪ የሆነና በማይክሮስኮፕ የታገዘ ዘመናዊ የጥርስ ውበት ማዕከል መክፈቷን ገልጻለች። አሁን ላይ ከአሜሪካና ከአውሮፓ ሳይቀር ሰዎች ታካሚ ሆነው ወደ ኢትዮጵያ መምጣት ጀምረዋል።
🙏 በየዓመቱ መቅዶንያ በመሄድ ለአረጋውያንና ለአእምሮ ሕሙማን የምታደርገው ነጻ የሕክምና አገልግሎት በሰይፉ ፋንታሁን ከፍተኛ አድናቆት ተችቶታል።
"ፈገግታን መመለስ ታላቅ ደስታ ነው!" ለዶ/ር ሰላማዊትና ለባለቤቷ መልካም የትዳር ዘመን እንመኛለን! 🇪🇹❤
#getu #drselamawitmoges #whitehousedental #tamrathaile #seifuonebs #ethiopianexcellence #dentalcare #humanitarian #successstory #ዶርሰላማዊት #ጋሽታምራት #ፈገግታ #ኋይትሃውስ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
5 months ago
🔴 90 ብር ለ90 ዓመታት የሰብዓዊ አገልግሎት!
ከአንጋፋው የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር የቀረበ ጥሪ
የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር (ኢቀመማ) ከተመሠረተ ሐምሌ 1 ቀን 1927 ዓ.ም ጀምሮ ላለፉት 90 ዓመታት በሰው ሠራሽና በተፈጥሮ አደጋዎች ለተጎዱ ወገኖች ደራሽ በመሆን የሺዎችን ሕይወት ሲታደግ ቆይቷል።
በአሁኑ ወቅት በዓለም አቀፍ ደረጃ ባለው ቀውስ ምክንያት ማኅበሩ ያገኝ የነበረው የውጭ እርዳታ በከፍተኛ ሁኔታ ቀንሷል። ይሁን እንጂ በሀገራችን የድጋፍ ፈላጊዎች ቁጥር እየጨመረ በመምጣቱ፣ ማኅበሩ "90 ብር ለ90 ዓመታት የሰብዓዊ አገልግሎት" በሚል መሪ ቃል የድጋፍ ጥሪውን ለሁላችንም አቅርቧል።
የማኅበሩ መዋቅርና ተደራሽነት፦
14 የክልል፣ 40 የዞን፣ ከ200 በላይ የወረዳ ጽሕፈት ቤቶችና 5,800 የሚጠጉ የቀበሌ ኮሚቴዎች አሉት።
አባላት፦
ከ6.1 ሚሊዮን በላይ ንቁ አባላት ያሉት ትልቅ ተቋም ነው።
ታላላቅ ስኬቶች
በተለየዩ የሀገራችን ክፍሎች በዘመናት ለተከሰቱ ሰው ስራሽና የተፈጥሮ አደጋዎች የሰጠው የነፍስ-አድን ምላሽ እንደተጠበቀ ሆኖ ማህበሩ ዘመን ተሻጋሪ አገልግሎት መስጫ ተቋማትን አቋቁሟል፡፡ ለአብነት ያህል በ 1941 በሀገራችን የመጀመሪውን የነርሶች ት/ት ቤት፣ ከ 1944 ዓ.ም ጀምሮ የ24 ሰዓት ነጻ የአምቡላንስ አገልግሎት በማስጀምር በአሁኑ ወቀት ከ 700 በላይ አምቡላንሶች በሁሉም የሀገሪቱ ክልሎች አገልግሎት እየሠጡ ይገኛሉ፡፡ በ1962 ዓ.ም የደም ባንክ አገልግሎትን፣ በ 1969 ዓ.ም የተጠፋፉ ቤተሰቦችን የማገናኘት አገልግሎት፣ በ 1978 የመሰረታዊ መድሀኒቶች አቅርቦትን አስጀምሮ በአሁኑ ወቅት በ92 ፋርማሲዎች መድሀኒቶችን በተመጣጣኝ ዋጋ እያቀረበ የሚገኝ አንጋፋ የሰብዓዊ ተቋም ነው፡፡
አገልግሎት፦
በድርቅ፣ በጎርፍ፣ በመሬት መንሸራተትና በግጭት ለተጎዱ እናቶች፣ ሕፃናትና አረጋውያን ቅድሚያ ይሰጣል።
ውጤት፦
ባለፈው በጀት ዓመት ብቻ ከ5 ሚሊዮን በላይ ለሚሆኑ ወገኖች የሰብዓዊ ድጋፍ ማድረስ ችሏል።
እንዴት ድጋፍ ማድረግ ይቻላል?
በሀገር ውስጥም ሆነ በውጭ ሀገራት የምትገኙ ኢትዮጵያውያን፣ የንግድ ድርጅቶችና ባለሀብቶች በሚከተሉት አማራጮች ድጋፋችሁን ማድረስ ትችላላችሁ፦
የባንክ አካውንቶች
(በኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር ስም)፦
* የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ፦ 1000000902008
* ኦሮሚያ ኅብረት ሥራ ባንክ፦ 1000054293155
* አቢሲኒያ ባንክ፦ 51305148
* ወጋገን ባንክ፦ 0836476811301
* አዋሽ ባንክ፦ 01304258501900
* ዳሸን ባንክ፦ 0439222939011
* ቴሌ ብር (Telebirr)፦ 0907
ከዚህ በተጨማሪም ኢቀመማ መጋቢት 12 ቀን 2018 ዓ.ም በራሱ ዩቲዩብ https://www.youtube.com/@e... የቀጥታ ስርጭት የድጋፍ ማሰባሰቢያ መርሃ ግብር ስላዘጋጀ ዜጎች በእለቱ ከ 9፡00 ሰዓት ጀምሮ ላይቭ በመግባት ለወገናቸው ያላቸውን አለኝታነት እንዲያሳዩ ጥሪ ቀርቧል፡፡
📞 ለተጨማሪ መረጃና ደረሰኝ ለመላክ፦
* ቴሌግራም/ዋትስአፕ፦ +251913513321 (ያስተላለፉበትን ደረሰኝ በዚህ ቁጥር መላክ ይችላሉ)።
"ለሰብዓዊነት እንኖራለን!"
ዛሬ የምናደርገው የ90 ብር ድጋፍ ተደምሮ የአንድን ወገን ሕይወት ሊታደግ ይችላል።
ይህን ታላቅ የሰብዓዊ ጥሪ ለሌሎች በማጋራት (Share በማድረግ) የበኩላችሁን ተወጡ።
#የኢትዮጵያቀይመስቀል #ሰብዓዊነት #ድጋፍ #ኢትዮጵያ #90ዓመታት #ethiopianredcross #humanitarian #supportethiopia #getu #temesgen #getutemesgen #ጌጡ #ተመስገን #ጌጡተመስገን
ከአንጋፋው የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር የቀረበ ጥሪ
የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር (ኢቀመማ) ከተመሠረተ ሐምሌ 1 ቀን 1927 ዓ.ም ጀምሮ ላለፉት 90 ዓመታት በሰው ሠራሽና በተፈጥሮ አደጋዎች ለተጎዱ ወገኖች ደራሽ በመሆን የሺዎችን ሕይወት ሲታደግ ቆይቷል።
በአሁኑ ወቅት በዓለም አቀፍ ደረጃ ባለው ቀውስ ምክንያት ማኅበሩ ያገኝ የነበረው የውጭ እርዳታ በከፍተኛ ሁኔታ ቀንሷል። ይሁን እንጂ በሀገራችን የድጋፍ ፈላጊዎች ቁጥር እየጨመረ በመምጣቱ፣ ማኅበሩ "90 ብር ለ90 ዓመታት የሰብዓዊ አገልግሎት" በሚል መሪ ቃል የድጋፍ ጥሪውን ለሁላችንም አቅርቧል።
የማኅበሩ መዋቅርና ተደራሽነት፦
14 የክልል፣ 40 የዞን፣ ከ200 በላይ የወረዳ ጽሕፈት ቤቶችና 5,800 የሚጠጉ የቀበሌ ኮሚቴዎች አሉት።
አባላት፦
ከ6.1 ሚሊዮን በላይ ንቁ አባላት ያሉት ትልቅ ተቋም ነው።
ታላላቅ ስኬቶች
በተለየዩ የሀገራችን ክፍሎች በዘመናት ለተከሰቱ ሰው ስራሽና የተፈጥሮ አደጋዎች የሰጠው የነፍስ-አድን ምላሽ እንደተጠበቀ ሆኖ ማህበሩ ዘመን ተሻጋሪ አገልግሎት መስጫ ተቋማትን አቋቁሟል፡፡ ለአብነት ያህል በ 1941 በሀገራችን የመጀመሪውን የነርሶች ት/ት ቤት፣ ከ 1944 ዓ.ም ጀምሮ የ24 ሰዓት ነጻ የአምቡላንስ አገልግሎት በማስጀምር በአሁኑ ወቀት ከ 700 በላይ አምቡላንሶች በሁሉም የሀገሪቱ ክልሎች አገልግሎት እየሠጡ ይገኛሉ፡፡ በ1962 ዓ.ም የደም ባንክ አገልግሎትን፣ በ 1969 ዓ.ም የተጠፋፉ ቤተሰቦችን የማገናኘት አገልግሎት፣ በ 1978 የመሰረታዊ መድሀኒቶች አቅርቦትን አስጀምሮ በአሁኑ ወቅት በ92 ፋርማሲዎች መድሀኒቶችን በተመጣጣኝ ዋጋ እያቀረበ የሚገኝ አንጋፋ የሰብዓዊ ተቋም ነው፡፡
አገልግሎት፦
በድርቅ፣ በጎርፍ፣ በመሬት መንሸራተትና በግጭት ለተጎዱ እናቶች፣ ሕፃናትና አረጋውያን ቅድሚያ ይሰጣል።
ውጤት፦
ባለፈው በጀት ዓመት ብቻ ከ5 ሚሊዮን በላይ ለሚሆኑ ወገኖች የሰብዓዊ ድጋፍ ማድረስ ችሏል።
እንዴት ድጋፍ ማድረግ ይቻላል?
በሀገር ውስጥም ሆነ በውጭ ሀገራት የምትገኙ ኢትዮጵያውያን፣ የንግድ ድርጅቶችና ባለሀብቶች በሚከተሉት አማራጮች ድጋፋችሁን ማድረስ ትችላላችሁ፦
የባንክ አካውንቶች
(በኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር ስም)፦
* የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ፦ 1000000902008
* ኦሮሚያ ኅብረት ሥራ ባንክ፦ 1000054293155
* አቢሲኒያ ባንክ፦ 51305148
* ወጋገን ባንክ፦ 0836476811301
* አዋሽ ባንክ፦ 01304258501900
* ዳሸን ባንክ፦ 0439222939011
* ቴሌ ብር (Telebirr)፦ 0907
ከዚህ በተጨማሪም ኢቀመማ መጋቢት 12 ቀን 2018 ዓ.ም በራሱ ዩቲዩብ https://www.youtube.com/@e... የቀጥታ ስርጭት የድጋፍ ማሰባሰቢያ መርሃ ግብር ስላዘጋጀ ዜጎች በእለቱ ከ 9፡00 ሰዓት ጀምሮ ላይቭ በመግባት ለወገናቸው ያላቸውን አለኝታነት እንዲያሳዩ ጥሪ ቀርቧል፡፡
📞 ለተጨማሪ መረጃና ደረሰኝ ለመላክ፦
* ቴሌግራም/ዋትስአፕ፦ +251913513321 (ያስተላለፉበትን ደረሰኝ በዚህ ቁጥር መላክ ይችላሉ)።
"ለሰብዓዊነት እንኖራለን!"
ዛሬ የምናደርገው የ90 ብር ድጋፍ ተደምሮ የአንድን ወገን ሕይወት ሊታደግ ይችላል።
ይህን ታላቅ የሰብዓዊ ጥሪ ለሌሎች በማጋራት (Share በማድረግ) የበኩላችሁን ተወጡ።
#የኢትዮጵያቀይመስቀል #ሰብዓዊነት #ድጋፍ #ኢትዮጵያ #90ዓመታት #ethiopianredcross #humanitarian #supportethiopia #getu #temesgen #getutemesgen #ጌጡ #ተመስገን #ጌጡተመስገን
5 months ago
❤️ አዶናይ ለታላቅ ሰብዓዊ ተግባር ወደ አሜሪካ ተጓዘ
#ethiopia | የኸርት ቱ ኸርት ቺልድረንስ ኤይድ ፋውንዴሽን (Heart to Heart Children's Aid) የበጎ ፈቃድ አምባሳደር ወጣት አዶናይ ብርሃነ፣ የልብ ሕሙማን ሕፃናትን ሕይወት ለመታደግ የሚያስችል ገቢ ለማሰባሰብ ወደ ዩናይትድ ስቴትስ አሜሪካ አቅንቷል።
የፋውንዴሽኑ መሥራችና የኢትዮ ኢስታንቡል ሆስፒታል ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ብርሃን ተድላ እንደገለጹት፣ መርሃ-ግብሩ በሚከተለው መልኩ ይከናወናል፦
* የጅማሮ ቻሌንጅ፦
ነገ ቅዳሜ ማርች 14 (መጋቢት 5/2018 ዓ.ም) ከቀኑ 2:00 PM ጀምሮ የገቢ ማሰባሰቢያ ቻሌንጅ በይፋ ይጀምራል።
* የማጠቃለያ ፕሮግራም፦
ማርች 21 (መጋቢት 12/2018 ዓ.ም) በዋሽንግተን ዲሲ ማርዮት ሆቴል በሚከናወን ታላቅ ዝግጅት ይጠናቀቃል።
ጥሪ፦
በአሜሪካ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና የኢትዮጵያ ወዳጆች ሕፃናቱ የሕክምና ዕድል እንዲያገኙ የበኩላቸውን ድጋፍ እንዲያደርጉ ጥሪ ቀርቧል።
የኢትዮ ኢስታንቡል ሆስፒታል አስተዋጽኦ
ሆስፒታሉ እስካሁን ባለው ቆይታው የሚከተሉትን ተግባራት አከናውኗል፦
* ለ113 ሕፃናት ነፃ የልብ ቀዶ ጥገና አድርጓል።
* ለዚህም ከ120 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ አድርጓል።
* ይህ ሥራ በአንድ ተቋም ብቻ የማይገፋ በመሆኑ፣ በፋውንዴሽኑ በኩል የወገን ድጋፍ ማሰባሰብ አስፈላጊ ሆኗል።
በአሁኑ ወቅት በኢትዮጵያ ውስጥ ከ25 ሺህ በላይ የልብ ሕሙማን ሕፃናት የሕክምና ዕድል ለማግኘት በተስፋ በመጠባበቅ ላይ እንደሚገኙ መረጃዎች ያመለክታሉ። የወጣት አዶናይ ጉዞና የፋውንዴሽኑ ጥረት የእነዚህን ሕፃናት ተስፋ ለማለምለም ያለመ ነው።
የሕፃናትን ልብ በጋራ እንታደግ!
#hearttoheart #የልብሕሙማን #አዶናይብርሃነ #ኢትዮኢስታንቡል #ሰብዓዊነት #ኢትዮጵያ #humanitarian #heartsurgery #ethiopia #getu #temesgen #getutemesgen #ጌጡ #ተመስገን #ጌጡተመስገን
#ethiopia | የኸርት ቱ ኸርት ቺልድረንስ ኤይድ ፋውንዴሽን (Heart to Heart Children's Aid) የበጎ ፈቃድ አምባሳደር ወጣት አዶናይ ብርሃነ፣ የልብ ሕሙማን ሕፃናትን ሕይወት ለመታደግ የሚያስችል ገቢ ለማሰባሰብ ወደ ዩናይትድ ስቴትስ አሜሪካ አቅንቷል።
የፋውንዴሽኑ መሥራችና የኢትዮ ኢስታንቡል ሆስፒታል ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ብርሃን ተድላ እንደገለጹት፣ መርሃ-ግብሩ በሚከተለው መልኩ ይከናወናል፦
* የጅማሮ ቻሌንጅ፦
ነገ ቅዳሜ ማርች 14 (መጋቢት 5/2018 ዓ.ም) ከቀኑ 2:00 PM ጀምሮ የገቢ ማሰባሰቢያ ቻሌንጅ በይፋ ይጀምራል።
* የማጠቃለያ ፕሮግራም፦
ማርች 21 (መጋቢት 12/2018 ዓ.ም) በዋሽንግተን ዲሲ ማርዮት ሆቴል በሚከናወን ታላቅ ዝግጅት ይጠናቀቃል።
ጥሪ፦
በአሜሪካ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና የኢትዮጵያ ወዳጆች ሕፃናቱ የሕክምና ዕድል እንዲያገኙ የበኩላቸውን ድጋፍ እንዲያደርጉ ጥሪ ቀርቧል።
የኢትዮ ኢስታንቡል ሆስፒታል አስተዋጽኦ
ሆስፒታሉ እስካሁን ባለው ቆይታው የሚከተሉትን ተግባራት አከናውኗል፦
* ለ113 ሕፃናት ነፃ የልብ ቀዶ ጥገና አድርጓል።
* ለዚህም ከ120 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ አድርጓል።
* ይህ ሥራ በአንድ ተቋም ብቻ የማይገፋ በመሆኑ፣ በፋውንዴሽኑ በኩል የወገን ድጋፍ ማሰባሰብ አስፈላጊ ሆኗል።
በአሁኑ ወቅት በኢትዮጵያ ውስጥ ከ25 ሺህ በላይ የልብ ሕሙማን ሕፃናት የሕክምና ዕድል ለማግኘት በተስፋ በመጠባበቅ ላይ እንደሚገኙ መረጃዎች ያመለክታሉ። የወጣት አዶናይ ጉዞና የፋውንዴሽኑ ጥረት የእነዚህን ሕፃናት ተስፋ ለማለምለም ያለመ ነው።
የሕፃናትን ልብ በጋራ እንታደግ!
#hearttoheart #የልብሕሙማን #አዶናይብርሃነ #ኢትዮኢስታንቡል #ሰብዓዊነት #ኢትዮጵያ #humanitarian #heartsurgery #ethiopia #getu #temesgen #getutemesgen #ጌጡ #ተመስገን #ጌጡተመስገን
5 months ago
🔴 90 ብር ለ90 ዓመታት የሰብዓዊ አገልግሎት!
ከአንጋፋው የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር የቀረበ ጥሪ
#ethiopia | የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር (ኢቀመማ) ከተመሠረተ ሐምሌ 1 ቀን 1927 ዓ.ም ጀምሮ ላለፉት 90 ዓመታት በሰው ሠራሽና በተፈጥሮ አደጋዎች ለተጎዱ ወገኖች ደራሽ በመሆን የሺዎችን ሕይወት ሲታደግ ቆይቷል።
በአሁኑ ወቅት በዓለም አቀፍ ደረጃ ባለው ቀውስ ምክንያት ማኅበሩ ያገኝ የነበረው የውጭ እርዳታ በከፍተኛ ሁኔታ ቀንሷል። ይሁን እንጂ በሀገራችን የድጋፍ ፈላጊዎች ቁጥር እየጨመረ በመምጣቱ፣ ማኅበሩ "90 ብር ለ90 ዓመታት የሰብዓዊ አገልግሎት" በሚል መሪ ቃል የድጋፍ ጥሪውን ለሁላችንም አቅርቧል።
የማኅበሩ ታላቅ ስኬቶችና መዋቅር
ተደራሽነት፦
14 የክልል፣ 40 የዞን፣ ከ200 በላይ የወረዳ ጽሕፈት ቤቶችና 5,000 የሚጠጉ የቀበሌ ኮሚቴዎች አሉት።
አባላት፦
ከ6.1 ሚሊዮን በላይ ንቁ አባላት ያሉት ትልቅ ተቋም ነው።
ውጤት፦
ባለፈው በጀት ዓመት ብቻ ከ5 ሚሊዮን በላይ ለሚሆኑ ወገኖች የሰብዓዊ ድጋፍ ማድረስ ችሏል።
አገልግሎት፦
በድርቅ፣ በጎርፍ፣ በመሬት መንሸራተትና በግጭት ለተጎዱ እናቶች፣ ሕፃናትና አረጋውያን ቅድሚያ ይሰጣል።
እንዴት ድጋፍ ማድረግ ይቻላል?
በሀገር ውስጥም ሆነ በውጭ ሀገራት የምትገኙ ኢትዮጵያውያን፣ የንግድ ድርጅቶችና ባለሀብቶች በሚከተሉት አማራጮች ድጋፋችሁን ማድረስ ትችላላችሁ፦
የባንክ አካውንቶች
(በኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር ስም)፦
* የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ፦ 1000000902008
* ኦሮሚያ ኅብረት ሥራ ባንክ፦ 1000054293155
* አቢሲኒያ ባንክ፦ 51305148
* ወጋገን ባንክ፦ 0836476811301
* አዋሽ ባንክ፦ 01304258501900
* ዳሸን ባንክ፦ 0439222939011
* ቴሌ ብር (Telebirr)፦ 0907
📞 ለተጨማሪ መረጃና ደረሰኝ ለመላክ፦
* ቴሌግራም/ዋትስአፕ፦ +251913513321 (ያስተላለፉበትን ደረሰኝ በዚህ ቁጥር መላክ ይችላሉ)።
"ለሰብዓዊነት እንኖራለን!"
ዛሬ የምናደርገው የ90 ብር ድጋፍ ተደምሮ የአንድን ወገን ሕይወት ሊታደግ ይችላል።
ይህን ታላቅ የሰብዓዊ ጥሪ ለሌሎች በማጋራት (Share በማድረግ) የበኩላችሁን ተወጡ።
#የኢትዮጵያቀይመስቀል #ሰብዓዊነት #ድጋፍ #ኢትዮጵያ #90ዓመታት #ethiopianredcross #humanitarian #supportethiopia #getu #temesgen #getutemesgen #ጌጡ #ተመስገን #ጌጡተመስገን
ከአንጋፋው የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር የቀረበ ጥሪ
#ethiopia | የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር (ኢቀመማ) ከተመሠረተ ሐምሌ 1 ቀን 1927 ዓ.ም ጀምሮ ላለፉት 90 ዓመታት በሰው ሠራሽና በተፈጥሮ አደጋዎች ለተጎዱ ወገኖች ደራሽ በመሆን የሺዎችን ሕይወት ሲታደግ ቆይቷል።
በአሁኑ ወቅት በዓለም አቀፍ ደረጃ ባለው ቀውስ ምክንያት ማኅበሩ ያገኝ የነበረው የውጭ እርዳታ በከፍተኛ ሁኔታ ቀንሷል። ይሁን እንጂ በሀገራችን የድጋፍ ፈላጊዎች ቁጥር እየጨመረ በመምጣቱ፣ ማኅበሩ "90 ብር ለ90 ዓመታት የሰብዓዊ አገልግሎት" በሚል መሪ ቃል የድጋፍ ጥሪውን ለሁላችንም አቅርቧል።
የማኅበሩ ታላቅ ስኬቶችና መዋቅር
ተደራሽነት፦
14 የክልል፣ 40 የዞን፣ ከ200 በላይ የወረዳ ጽሕፈት ቤቶችና 5,000 የሚጠጉ የቀበሌ ኮሚቴዎች አሉት።
አባላት፦
ከ6.1 ሚሊዮን በላይ ንቁ አባላት ያሉት ትልቅ ተቋም ነው።
ውጤት፦
ባለፈው በጀት ዓመት ብቻ ከ5 ሚሊዮን በላይ ለሚሆኑ ወገኖች የሰብዓዊ ድጋፍ ማድረስ ችሏል።
አገልግሎት፦
በድርቅ፣ በጎርፍ፣ በመሬት መንሸራተትና በግጭት ለተጎዱ እናቶች፣ ሕፃናትና አረጋውያን ቅድሚያ ይሰጣል።
እንዴት ድጋፍ ማድረግ ይቻላል?
በሀገር ውስጥም ሆነ በውጭ ሀገራት የምትገኙ ኢትዮጵያውያን፣ የንግድ ድርጅቶችና ባለሀብቶች በሚከተሉት አማራጮች ድጋፋችሁን ማድረስ ትችላላችሁ፦
የባንክ አካውንቶች
(በኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር ስም)፦
* የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ፦ 1000000902008
* ኦሮሚያ ኅብረት ሥራ ባንክ፦ 1000054293155
* አቢሲኒያ ባንክ፦ 51305148
* ወጋገን ባንክ፦ 0836476811301
* አዋሽ ባንክ፦ 01304258501900
* ዳሸን ባንክ፦ 0439222939011
* ቴሌ ብር (Telebirr)፦ 0907
📞 ለተጨማሪ መረጃና ደረሰኝ ለመላክ፦
* ቴሌግራም/ዋትስአፕ፦ +251913513321 (ያስተላለፉበትን ደረሰኝ በዚህ ቁጥር መላክ ይችላሉ)።
"ለሰብዓዊነት እንኖራለን!"
ዛሬ የምናደርገው የ90 ብር ድጋፍ ተደምሮ የአንድን ወገን ሕይወት ሊታደግ ይችላል።
ይህን ታላቅ የሰብዓዊ ጥሪ ለሌሎች በማጋራት (Share በማድረግ) የበኩላችሁን ተወጡ።
#የኢትዮጵያቀይመስቀል #ሰብዓዊነት #ድጋፍ #ኢትዮጵያ #90ዓመታት #ethiopianredcross #humanitarian #supportethiopia #getu #temesgen #getutemesgen #ጌጡ #ተመስገን #ጌጡተመስገን
6 months ago
🤝 የ15 ሚሊዮን ብር የሰብአዊነት ስምምነት! ሜሪ ጆይ በደብረ ብርሃን ተአምር ሊሰራ ነው! 🏗️❤️
#ethiopia | ከ500 በላይ ወገኖችን የሚታደግ ፕሮጀክት እና የኩላሊት እጥበት ማዕከል ህልም...
ሜሪ ጆይ ኢትዮጵያ ከደብረ ብርሃን ከተማ አስተዳደር ጋር በመተባበር ለችግር ተጋላጭ የሆኑ የኅብረተሰብ ክፍሎችን ለመደገፍ የሚያስችል የ15 ሚሊዮን ብር ፕሮጀክት ስምምነት ተፈራረመ።
የፕሮጀክቱ ዋና ዓላማዎች:
✅ ተጠቃሚዎች: ለሚቀጥሉት 2 ዓመታት 500 የሚሆኑ ህፃናት፣ ሴቶች፣ አረጋውያን እና አካል ጉዳተኞችን ተጠቃሚ ያደርጋል።
✅ ግንባታ: ለዚሁ ተግባር የሚውል የመሬት ርክክብ የተደረገ ሲሆን፤ የህፃናት ሁለገብ አገልግሎት መስጫ ማዕከል ለመገንባት የመሠረት ድንጋይ ተቀምጧል።
ድርብ የምስራች! (የኩላሊት እጥበት አገልግሎት):
በዚሁ ዕለት ሜሪ ጆይ ኢትዮጵያ እና ሄዋን ፋውንዴሽን የኩላሊት እጥበት አገልግሎት ለመጀመር የሚያስችል ስምምነት ተፈራርመዋል። ሄዋን ፋውንዴሽን ለአገልግሎቱ የሚውል ቤት ለሜሪ ጆይ ያበረከተ ሲሆን፤ ይህም የወገን አለኝታነትን በተግባር ያሳየ ነው።
በስነስርዓቱ ላይ የደብረ ብርሃን ከተማ አስተዳደር ተቀዳሚ ከንቲባ አቶ በድሉ ውብሸት፣ የሜሪ ጆይ መስራች ሲስተር ዘቢደር ዘውዴ እና የሄዋን ፋውንዴሽን መስራች ወ/ሮ ሄዋን ቀለመወርቅ ተገኝተዋል።
በጎነት ለሀገር ተስፋ ነው! ለሜሪ ጆይ እና ለሄዋን ፋውንዴሽን ምስጋና ይገባል! 🙏
#maryjoyethiopia #debreberhan #humanitarian #project #sisterzebider #hewanfoundation #charity #ethiopia #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
#ethiopia | ከ500 በላይ ወገኖችን የሚታደግ ፕሮጀክት እና የኩላሊት እጥበት ማዕከል ህልም...
ሜሪ ጆይ ኢትዮጵያ ከደብረ ብርሃን ከተማ አስተዳደር ጋር በመተባበር ለችግር ተጋላጭ የሆኑ የኅብረተሰብ ክፍሎችን ለመደገፍ የሚያስችል የ15 ሚሊዮን ብር ፕሮጀክት ስምምነት ተፈራረመ።
የፕሮጀክቱ ዋና ዓላማዎች:
✅ ተጠቃሚዎች: ለሚቀጥሉት 2 ዓመታት 500 የሚሆኑ ህፃናት፣ ሴቶች፣ አረጋውያን እና አካል ጉዳተኞችን ተጠቃሚ ያደርጋል።
✅ ግንባታ: ለዚሁ ተግባር የሚውል የመሬት ርክክብ የተደረገ ሲሆን፤ የህፃናት ሁለገብ አገልግሎት መስጫ ማዕከል ለመገንባት የመሠረት ድንጋይ ተቀምጧል።
ድርብ የምስራች! (የኩላሊት እጥበት አገልግሎት):
በዚሁ ዕለት ሜሪ ጆይ ኢትዮጵያ እና ሄዋን ፋውንዴሽን የኩላሊት እጥበት አገልግሎት ለመጀመር የሚያስችል ስምምነት ተፈራርመዋል። ሄዋን ፋውንዴሽን ለአገልግሎቱ የሚውል ቤት ለሜሪ ጆይ ያበረከተ ሲሆን፤ ይህም የወገን አለኝታነትን በተግባር ያሳየ ነው።
በስነስርዓቱ ላይ የደብረ ብርሃን ከተማ አስተዳደር ተቀዳሚ ከንቲባ አቶ በድሉ ውብሸት፣ የሜሪ ጆይ መስራች ሲስተር ዘቢደር ዘውዴ እና የሄዋን ፋውንዴሽን መስራች ወ/ሮ ሄዋን ቀለመወርቅ ተገኝተዋል።
በጎነት ለሀገር ተስፋ ነው! ለሜሪ ጆይ እና ለሄዋን ፋውንዴሽን ምስጋና ይገባል! 🙏
#maryjoyethiopia #debreberhan #humanitarian #project #sisterzebider #hewanfoundation #charity #ethiopia #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
6 months ago
የሮተሪ ኢንተርናሽናል ፕሬዝዳንት የኢትዮጵያ የልብ ሕሙማን ሕጻናት መርጃ ማዕከልን ጎበኙ! 🇪🇹
#ethiopia | "ለ36 ዓመታት ከ9,000 በላይ ህጻናትን በነጻ ያከመው ተቋም ዓለም አቀፍ እውቅናን አግኝቷል"
የሮተሪ ኢንተርናሽናል (Rotary International) ፕሬዝዳንት ዶ/ር ፍራንስኮ አሪዞ፤ በአዲስ አበባ የሚገኘውን እና የበርካታ ህጻናትን ህይወት የታደገውን የኢትዮጵያ የልብ ሕሙማን ሕጻናት መርጃ ማዕከልን በዛሬው ዕለት ጎብኝተዋል።
የጉብኝቱ ትኩረት:
ፕሬዝዳንቱ በማዕከሉ እና በሮተሪ ኢንተርናሽናል ትብብር ወደ ህንድ ተልከውም ሆነ እዚሁ ሀገር ውስጥ ታክመው የዳኑ ህጻናትን ያነጋገሩ ሲሆን፤ ይህ የተቀደሰ አጋርነት ተጠናክሮ እንደሚቀጥል አረጋግጠዋል።
ስለ ማዕከሉ ይህን ያውቃሉ?
✅ ላለፉት 36 ዓመታት ከ9 ሺህ በላይ ለሚሆኑ ሕፃናት የነጻ የልብ ቀዶ ሕክምና ሰጥቷል።
✅ ከሁሉም የሀገሪቱ አቅጣጫዎች ለሚመጡ ወገኖች ያለክፍያ ያገለግላል።
✅ የጤና ባለሙያዎችን በማሰልጠን ትልቅ የትምህርት ማዕከል ሆኗል።
ሮተሪ ኢንተርናሽናል ከ1955 ጀምሮ በኢትዮጵያ በንቁ ተሳትፎ እየሰራ የሚገኝ ሲሆን፤ በተለይም በሀገር ውስጥ መታከም የማይችሉ ህጻናትን ወደ ውጭ በመላክ ህይወታቸው እንዲተርፍ በማድረግ ትልቅ ውለታ እየዋለ ይገኛል።
ይህ ማዕከል የሚተዳደረው በበጎ ፈቃደኞች እና በለጋሾች ድጋፍ በመሆኑ፤ ሁላችንም ከጎኑ ልንቆም ይገባል! 🙏
#rotaryinternational #heartfund #ethiopia #humanitarian #drfranciscoarizo #health #charity #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
#ethiopia | "ለ36 ዓመታት ከ9,000 በላይ ህጻናትን በነጻ ያከመው ተቋም ዓለም አቀፍ እውቅናን አግኝቷል"
የሮተሪ ኢንተርናሽናል (Rotary International) ፕሬዝዳንት ዶ/ር ፍራንስኮ አሪዞ፤ በአዲስ አበባ የሚገኘውን እና የበርካታ ህጻናትን ህይወት የታደገውን የኢትዮጵያ የልብ ሕሙማን ሕጻናት መርጃ ማዕከልን በዛሬው ዕለት ጎብኝተዋል።
የጉብኝቱ ትኩረት:
ፕሬዝዳንቱ በማዕከሉ እና በሮተሪ ኢንተርናሽናል ትብብር ወደ ህንድ ተልከውም ሆነ እዚሁ ሀገር ውስጥ ታክመው የዳኑ ህጻናትን ያነጋገሩ ሲሆን፤ ይህ የተቀደሰ አጋርነት ተጠናክሮ እንደሚቀጥል አረጋግጠዋል።
ስለ ማዕከሉ ይህን ያውቃሉ?
✅ ላለፉት 36 ዓመታት ከ9 ሺህ በላይ ለሚሆኑ ሕፃናት የነጻ የልብ ቀዶ ሕክምና ሰጥቷል።
✅ ከሁሉም የሀገሪቱ አቅጣጫዎች ለሚመጡ ወገኖች ያለክፍያ ያገለግላል።
✅ የጤና ባለሙያዎችን በማሰልጠን ትልቅ የትምህርት ማዕከል ሆኗል።
ሮተሪ ኢንተርናሽናል ከ1955 ጀምሮ በኢትዮጵያ በንቁ ተሳትፎ እየሰራ የሚገኝ ሲሆን፤ በተለይም በሀገር ውስጥ መታከም የማይችሉ ህጻናትን ወደ ውጭ በመላክ ህይወታቸው እንዲተርፍ በማድረግ ትልቅ ውለታ እየዋለ ይገኛል።
ይህ ማዕከል የሚተዳደረው በበጎ ፈቃደኞች እና በለጋሾች ድጋፍ በመሆኑ፤ ሁላችንም ከጎኑ ልንቆም ይገባል! 🙏
#rotaryinternational #heartfund #ethiopia #humanitarian #drfranciscoarizo #health #charity #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
Sponsored by
Surafel
7 months ago
ማኅበሩ ለቀድሞው ባልደረባው አቶ ሆነልኝ ፈንታው ቤተሰቦች የ5ሺህ የስዊዝ ፍራንክ የገንዘብ ድጋፍ አደረገ
#ethiopia | የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር ከዓለም አቀፉ የቀይ መስቀልና ቀይ ጨረቃ ማኅበራት ፌዴሬሽን ባገኘው ድጋፍ ፤ በሰሜን ጎንደር ከተፈጸመበት እገታ ጋር በተያያዘ በአሳዛኝ ሁኔታ ህይወቱ ላለፈው የቀድሞ ባልደረባው ሆነልኝ ፈንታው ቤተሰቦች የ5ሺህ የስዊዝ ፍራንክ (924,000 ብር ገደማ) የገንዘብ ድጋፍ አድርጓል፡፡
የገንዘብ ድጋፉ በዓለም አቀፉ ፌዴሬሽን ሬድ ፈንድ(Red Fund) በተባለው የገንዘብ ድጋፍ ማሰባሰቢያ አማካይነት የተሰበሰበ ሲሆን፤ በማኀበሩ ምክትል ዋና ፀሀፊና ቺፍ ኦፍ ስታፍ አቶ ቴዎድሮስ አላምረው አማካይነት ለአቶ ሆነልኝ ቤተሰቦች የተደረገ ሲሆን፤አቶ ቴዎድሮስ ከፌዴሬሽኑ ዋና ፀሐፊ ኬት ፎርብስ እና ከፕሬዘዳንቱ ጃጋን ቻፓጌይን የተላከ የማፅናኛ መልዕክት ለቤተሰቡ አድርሰዋል፡፡
በማኅበሩ የአማራ ክልል ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ቦርድ ምክትል ሰብሳቢ ዶ/ር ፍቅረ ሰላም ጋረድ በጉብኝቱ ወቅት እንዳሉት ፤ የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር ለበርካቶች እያደረገ ከሚገኘው ሰብዓዊ ድጋፍ ጎን ለጎን ህይወታቸውን ካጡ የሰብዓዊ አገልግሎት ሰራተኞቹ ቤተሰቦች ጎን ለመቆም ያለውን ቁርጠኝነት ዳግም አረጋግጠዋል፡፡ ዓለም አቀፉ የቀይ መስቀልና ቀይ ጨረቃ ማኅበራት ፌዴሬሽንና የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር ላላቸው መደጋገፍና አጋርነትም ያላቸውን አድናቆት ገልፀዋል፡፡
በማኅበሩ የአማራ ክልል ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ሻምበል ዋለ እና የቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ የቦርድ አባላት፤ የሟች ቤተሰብን ለማጽናናት እና ድጋፋቸውን ለማሳየት በጉብኝቱ ላይ ተገኝተዋል፡፡
የሟች አቶ ሆነልኝ ፈንታው ባለቤት ወ/ሮ እንዬ የማኅበሩና የፌዴሬሽኑ አመራሮች ላደረጉላቸው መጽናናትና የገንዘብ ድጋፍ ልባዊ ምስጋናቸውን ገልፀዋል፡፡ይህ የገንዘብ ድጋፉ በነሐሴ 2017 ዓ.ም የማኅበሩ ፕሬዘዳንት አቶ አበራ ቶላ አሳዛኙ ክስተት እንደተከሰተ ቤተሰቡን በጎበኙበት ወቅት ያሳዩት ቁርጠኝነት ተግባራዊ ማሳያ ነው ፡፡
ለሰብዓዊነት እንኖራለን!
ERCS Delivers 5,000 CHF Financial Support to the Family of Late Staff Member Honelign Fentaw
The Ethiopian Red Cross Society (ERCS), with support from the International Federation of Red Cross and Red Crescent Societies (IFRC), has provided 5,000 CHF (approximately 924,000 Birr) in financial assistance to the family of the late Honelign Fentaw, an ERCS staff member who tragically lost his life in late August following a hostage-related incident around North Gondar.
The financial support was mobilized through the IFRC Red Fund and officially handed over by Deputy Secretary General and Chief of Staff, Ato Tewodros Alamrew, who also delivered messages of condolence and solidarity from IFRC President Kate Forbes and IFRC Secretary General Jagan Chapagain.
During the visit, the Vice Chair of the Amhara Regional Branch Board, Dr. Fikreselam Gared, reaffirmed ERCS’s strong commitment to standing with the families of humanitarian workers who lose their lives while serving others. He expressed appreciation to the IFRC and ERCS for their continued support and solidarity.
The visit was attended by ERCS’s Amhara Regional Branch Head Ato Shambel Wale and Regional Branch Board members, who joined in expressing sympathy and support to the bereaved family.
The wife of the deceased, W/z Eneye, expressed her heartfelt gratitude to ERCS and the IFRC leadership for the condolence message and the financial support provided.
This assistance fulfills the commitment made earlier by ERCS President Abera Tola during his visit to the family shortly after the tragic incident in August 2025.
We Live for Humanity!
#ihl #emblem #fundamantalpriciples #ifrc #icrc #rcrc #weliveforhumanity #ercs #humanity #disasterresponse #ethiopia #ethiopianredcross
#ethiopia | የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር ከዓለም አቀፉ የቀይ መስቀልና ቀይ ጨረቃ ማኅበራት ፌዴሬሽን ባገኘው ድጋፍ ፤ በሰሜን ጎንደር ከተፈጸመበት እገታ ጋር በተያያዘ በአሳዛኝ ሁኔታ ህይወቱ ላለፈው የቀድሞ ባልደረባው ሆነልኝ ፈንታው ቤተሰቦች የ5ሺህ የስዊዝ ፍራንክ (924,000 ብር ገደማ) የገንዘብ ድጋፍ አድርጓል፡፡
የገንዘብ ድጋፉ በዓለም አቀፉ ፌዴሬሽን ሬድ ፈንድ(Red Fund) በተባለው የገንዘብ ድጋፍ ማሰባሰቢያ አማካይነት የተሰበሰበ ሲሆን፤ በማኀበሩ ምክትል ዋና ፀሀፊና ቺፍ ኦፍ ስታፍ አቶ ቴዎድሮስ አላምረው አማካይነት ለአቶ ሆነልኝ ቤተሰቦች የተደረገ ሲሆን፤አቶ ቴዎድሮስ ከፌዴሬሽኑ ዋና ፀሐፊ ኬት ፎርብስ እና ከፕሬዘዳንቱ ጃጋን ቻፓጌይን የተላከ የማፅናኛ መልዕክት ለቤተሰቡ አድርሰዋል፡፡
በማኅበሩ የአማራ ክልል ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ቦርድ ምክትል ሰብሳቢ ዶ/ር ፍቅረ ሰላም ጋረድ በጉብኝቱ ወቅት እንዳሉት ፤ የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር ለበርካቶች እያደረገ ከሚገኘው ሰብዓዊ ድጋፍ ጎን ለጎን ህይወታቸውን ካጡ የሰብዓዊ አገልግሎት ሰራተኞቹ ቤተሰቦች ጎን ለመቆም ያለውን ቁርጠኝነት ዳግም አረጋግጠዋል፡፡ ዓለም አቀፉ የቀይ መስቀልና ቀይ ጨረቃ ማኅበራት ፌዴሬሽንና የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር ላላቸው መደጋገፍና አጋርነትም ያላቸውን አድናቆት ገልፀዋል፡፡
በማኅበሩ የአማራ ክልል ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ሻምበል ዋለ እና የቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ የቦርድ አባላት፤ የሟች ቤተሰብን ለማጽናናት እና ድጋፋቸውን ለማሳየት በጉብኝቱ ላይ ተገኝተዋል፡፡
የሟች አቶ ሆነልኝ ፈንታው ባለቤት ወ/ሮ እንዬ የማኅበሩና የፌዴሬሽኑ አመራሮች ላደረጉላቸው መጽናናትና የገንዘብ ድጋፍ ልባዊ ምስጋናቸውን ገልፀዋል፡፡ይህ የገንዘብ ድጋፉ በነሐሴ 2017 ዓ.ም የማኅበሩ ፕሬዘዳንት አቶ አበራ ቶላ አሳዛኙ ክስተት እንደተከሰተ ቤተሰቡን በጎበኙበት ወቅት ያሳዩት ቁርጠኝነት ተግባራዊ ማሳያ ነው ፡፡
ለሰብዓዊነት እንኖራለን!
ERCS Delivers 5,000 CHF Financial Support to the Family of Late Staff Member Honelign Fentaw
The Ethiopian Red Cross Society (ERCS), with support from the International Federation of Red Cross and Red Crescent Societies (IFRC), has provided 5,000 CHF (approximately 924,000 Birr) in financial assistance to the family of the late Honelign Fentaw, an ERCS staff member who tragically lost his life in late August following a hostage-related incident around North Gondar.
The financial support was mobilized through the IFRC Red Fund and officially handed over by Deputy Secretary General and Chief of Staff, Ato Tewodros Alamrew, who also delivered messages of condolence and solidarity from IFRC President Kate Forbes and IFRC Secretary General Jagan Chapagain.
During the visit, the Vice Chair of the Amhara Regional Branch Board, Dr. Fikreselam Gared, reaffirmed ERCS’s strong commitment to standing with the families of humanitarian workers who lose their lives while serving others. He expressed appreciation to the IFRC and ERCS for their continued support and solidarity.
The visit was attended by ERCS’s Amhara Regional Branch Head Ato Shambel Wale and Regional Branch Board members, who joined in expressing sympathy and support to the bereaved family.
The wife of the deceased, W/z Eneye, expressed her heartfelt gratitude to ERCS and the IFRC leadership for the condolence message and the financial support provided.
This assistance fulfills the commitment made earlier by ERCS President Abera Tola during his visit to the family shortly after the tragic incident in August 2025.
We Live for Humanity!
#ihl #emblem #fundamantalpriciples #ifrc #icrc #rcrc #weliveforhumanity #ercs #humanity #disasterresponse #ethiopia #ethiopianredcross
7 months ago
" ደግመን ደጋግመን አሳውቀናል " - ጊዜያዊ አስተዳደሩ
የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ለአደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን በላከው ደብዳቤ በክልሉ ተፈናቃዮች ስላሉበት ሁኔታ ደግሞ ደጋግሞ ማሳወቁን አመልክቷል።
" በክልላችን ያለውን ሰብአዊ ቀውስ እና የእርዳታ ፍላጎት በተመለከተ በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ሰብሳቢነት የሁሉም ክልሎች ፕረዚደንቶች እና አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽነሮች በተገኙበት በየጊዜው በሚካሄደውን የአደጋ ስጋት ስራ አመራር ም/ቤት ላይ አሳሳቢነቱን እየገለጽን መምጣታችን እና ከፌደራል ለድጋፍና ክትትል ወደ ክልላችን በየጊዜው የሚመጡ ቡድኖች በአካል ተግኝተው እያዩት እና እየተረዱት የቆዩት ነው " ብሏል።
በተጨማሪ የአደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን ጨምሮ የክልል እና የፌደራል መንግስታዊ ተቋማትና ዩኒቨርስቲዎች፤ በክልሉ የሚገኙ መንግስታዊ ያልሆኑ ተቋማት (Humanitarian Agencies) በጋራ በመሆን የተጠናውን የ2024 Multi-Sectoral Meher Seasonal Assessment መሰረት በክልሉ 2.459 ሚልዮን ተረጂ ያለ መሆኑ በጥናት መረጋገጡን ገልጿል።
" በተለያዩ ወቅቶች በሚደረጉ ግንኙነቶች (በደብዳቤ፣ በሪፖርት፣ በስልክ፣ በ-Virtual Meetings፣ በአካል በመገኘትም ጭምር፣ በክልላችን ባሉት የ-Cluster and ECC አደረጃጀቶች) ያሉብንን ችግሮች እያስረዳን የመጣን መሆናችን ይታወቃል " ብሏል።
በክልሉ ያለውን ሁለንተናዊ ችግር አገር ውስጥ ብቻ ሳይሆን አለም እንዲያውቀው እየተደረገ የመጣ ጉዳይ መሆኑ በሚገባ የሚታወቅ መሆኑ ሊሰመርበት የሚገባ ጉዳይ ነው ሲልም አክሏል።
አሁንም በመጠለያ ጣቢያዎች (IDP Camps) የሚገኙ ተፈናቃዮች የሚሰጣቸው የምግብ ድጋፍ በቂ አለመሆኑን ገልጿል።
" ከምግብ ውጪ ያለባቸው መሰረታዊ ፍላጎቶች ፦
- የጤና፣
- ውሃ WaSH፣
- የልብስ እና መሰረታዊ ቁሳቁስ፣
- የመጠሊያ፣
- የእህል ማስፈጫ ዋጋ፣
- የልጆቻቸው ትምህርት ወጪ ... ወዘተ ባለሟሟላታቸው ምክንያት ለነዚህ መሰረታዊ ፍላጎቶቻቸው ወጪ የሚሽፍኑት ከሚሰጣቸው ምግብ (15 ኪ/ግራም እህል፣ 1.5 ኪ/ግራም ጥራጥሬ እና 0.45 ሊትር የምግብ ዘይት በመሆኑ ምክንያት የሚሰጣቸው የምግብ ድጋፍ ይህንን ሁሉ ወጪያቸው ሸፍኖ በሂወት ለመኖር የሚያስችላቸው አለመሆኑ መታወቅ አለበት " ብሏል።
ይህንን ሰብአዊ ቀውስ በህፃዕ መጠለያ ጣቢያ ብቻ ሳይሆን በሌሎቹ 146 መጠለያ ጣቢያዎች ጭምር እያጋጠመ ያለ ችግር መሆኑን አስረድቷል።
" በየወሩ የምግብ እርዳታ እያቀረቡ ያሉት የJEOP/CRS Partners ከላይ የተጠቀሰው መጠን ያለው ምግብ ባለማቅረባቸው እየተፈጠረ ያለ ችግር ሳይሆን ተፈናቃዮች ከምግብ በተጨማሪ ሌሎች ወጪዎችን ለመሸፈን ተጨማሪ ድጋፎች ባለማግኘታቸው የተፈጠረ መሆኑ ሁላችን ግልጸኝነት ሊኖረን ይገባል " ብሏል
በመሆኑም ፓርትነሮች በተለይ ከፕሪቶሪያ ስምምነት ብኋላ ከተጠቃሚዎች ምልመላ እስከ እርዳታ ማሰራጨት እና እርዳታው ለተባለለት አላማ ስለመዋሉ ክትትል (Post Distribution Monitoring) እስከ ማድረግ ያለው ሂደት ያለ ምንም የመንግስት ጣልቃ ገብነት ራሳቸው ችለው እየሰሩ የቆዩ እንደሆነ ገልጿል።
አሁንም በክልሉ ላይ በተለይ በተፈናቃዮች፣ በከተማ ነዋሪዎች እና በየቦታው ያሉ ከ1.7 ሚልዮን በላይ ያለምንም ድጋፍ የተመለሱ ተመላሽ ተፈናቃዮች ያለው ከፍተኛ ችግር ከክልሉ እና በክልሉ ከሚገኙ መንግሥታዊ ያልሆኑ ተቋማት አቅም በላይ መሆኑን አመልክቷል።
ያለው የነዳጅ እጥረትም ሰብእዊ ድጋፍ በወቅቱ እንዳይደርስ የበለጠ እያባባሰው መሆኑን አስረድቷል።
የፌደራል መንግስት፣ የክልል መንግስታትና መላው የኢትዮጵያ ህዝብ፣ መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች ያለውን አስከፊ የሰብአዊ ቀውስ ተረድተው ድጋፍ እንዲያደርጉ ጥሪ አቅርቧል።
የተፈናቃዮች መሰረታዊ ችግር የሚፈታው ግን ወደ ቤታቸው ሲመለሱ መሆኑን ገልጿል።
(ሙሉ ደብዳቤው ከላይ ተያይዟል)
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
tikvahethiopia
የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ለአደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን በላከው ደብዳቤ በክልሉ ተፈናቃዮች ስላሉበት ሁኔታ ደግሞ ደጋግሞ ማሳወቁን አመልክቷል።
" በክልላችን ያለውን ሰብአዊ ቀውስ እና የእርዳታ ፍላጎት በተመለከተ በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ሰብሳቢነት የሁሉም ክልሎች ፕረዚደንቶች እና አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽነሮች በተገኙበት በየጊዜው በሚካሄደውን የአደጋ ስጋት ስራ አመራር ም/ቤት ላይ አሳሳቢነቱን እየገለጽን መምጣታችን እና ከፌደራል ለድጋፍና ክትትል ወደ ክልላችን በየጊዜው የሚመጡ ቡድኖች በአካል ተግኝተው እያዩት እና እየተረዱት የቆዩት ነው " ብሏል።
በተጨማሪ የአደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን ጨምሮ የክልል እና የፌደራል መንግስታዊ ተቋማትና ዩኒቨርስቲዎች፤ በክልሉ የሚገኙ መንግስታዊ ያልሆኑ ተቋማት (Humanitarian Agencies) በጋራ በመሆን የተጠናውን የ2024 Multi-Sectoral Meher Seasonal Assessment መሰረት በክልሉ 2.459 ሚልዮን ተረጂ ያለ መሆኑ በጥናት መረጋገጡን ገልጿል።
" በተለያዩ ወቅቶች በሚደረጉ ግንኙነቶች (በደብዳቤ፣ በሪፖርት፣ በስልክ፣ በ-Virtual Meetings፣ በአካል በመገኘትም ጭምር፣ በክልላችን ባሉት የ-Cluster and ECC አደረጃጀቶች) ያሉብንን ችግሮች እያስረዳን የመጣን መሆናችን ይታወቃል " ብሏል።
በክልሉ ያለውን ሁለንተናዊ ችግር አገር ውስጥ ብቻ ሳይሆን አለም እንዲያውቀው እየተደረገ የመጣ ጉዳይ መሆኑ በሚገባ የሚታወቅ መሆኑ ሊሰመርበት የሚገባ ጉዳይ ነው ሲልም አክሏል።
አሁንም በመጠለያ ጣቢያዎች (IDP Camps) የሚገኙ ተፈናቃዮች የሚሰጣቸው የምግብ ድጋፍ በቂ አለመሆኑን ገልጿል።
" ከምግብ ውጪ ያለባቸው መሰረታዊ ፍላጎቶች ፦
- የጤና፣
- ውሃ WaSH፣
- የልብስ እና መሰረታዊ ቁሳቁስ፣
- የመጠሊያ፣
- የእህል ማስፈጫ ዋጋ፣
- የልጆቻቸው ትምህርት ወጪ ... ወዘተ ባለሟሟላታቸው ምክንያት ለነዚህ መሰረታዊ ፍላጎቶቻቸው ወጪ የሚሽፍኑት ከሚሰጣቸው ምግብ (15 ኪ/ግራም እህል፣ 1.5 ኪ/ግራም ጥራጥሬ እና 0.45 ሊትር የምግብ ዘይት በመሆኑ ምክንያት የሚሰጣቸው የምግብ ድጋፍ ይህንን ሁሉ ወጪያቸው ሸፍኖ በሂወት ለመኖር የሚያስችላቸው አለመሆኑ መታወቅ አለበት " ብሏል።
ይህንን ሰብአዊ ቀውስ በህፃዕ መጠለያ ጣቢያ ብቻ ሳይሆን በሌሎቹ 146 መጠለያ ጣቢያዎች ጭምር እያጋጠመ ያለ ችግር መሆኑን አስረድቷል።
" በየወሩ የምግብ እርዳታ እያቀረቡ ያሉት የJEOP/CRS Partners ከላይ የተጠቀሰው መጠን ያለው ምግብ ባለማቅረባቸው እየተፈጠረ ያለ ችግር ሳይሆን ተፈናቃዮች ከምግብ በተጨማሪ ሌሎች ወጪዎችን ለመሸፈን ተጨማሪ ድጋፎች ባለማግኘታቸው የተፈጠረ መሆኑ ሁላችን ግልጸኝነት ሊኖረን ይገባል " ብሏል
በመሆኑም ፓርትነሮች በተለይ ከፕሪቶሪያ ስምምነት ብኋላ ከተጠቃሚዎች ምልመላ እስከ እርዳታ ማሰራጨት እና እርዳታው ለተባለለት አላማ ስለመዋሉ ክትትል (Post Distribution Monitoring) እስከ ማድረግ ያለው ሂደት ያለ ምንም የመንግስት ጣልቃ ገብነት ራሳቸው ችለው እየሰሩ የቆዩ እንደሆነ ገልጿል።
አሁንም በክልሉ ላይ በተለይ በተፈናቃዮች፣ በከተማ ነዋሪዎች እና በየቦታው ያሉ ከ1.7 ሚልዮን በላይ ያለምንም ድጋፍ የተመለሱ ተመላሽ ተፈናቃዮች ያለው ከፍተኛ ችግር ከክልሉ እና በክልሉ ከሚገኙ መንግሥታዊ ያልሆኑ ተቋማት አቅም በላይ መሆኑን አመልክቷል።
ያለው የነዳጅ እጥረትም ሰብእዊ ድጋፍ በወቅቱ እንዳይደርስ የበለጠ እያባባሰው መሆኑን አስረድቷል።
የፌደራል መንግስት፣ የክልል መንግስታትና መላው የኢትዮጵያ ህዝብ፣ መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች ያለውን አስከፊ የሰብአዊ ቀውስ ተረድተው ድጋፍ እንዲያደርጉ ጥሪ አቅርቧል።
የተፈናቃዮች መሰረታዊ ችግር የሚፈታው ግን ወደ ቤታቸው ሲመለሱ መሆኑን ገልጿል።
(ሙሉ ደብዳቤው ከላይ ተያይዟል)
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
tikvahethiopia
9 months ago
በኢትዮጵያ በተቀናጀ መንገድ የሰብኣዊ እርዳታዎችን ለማድረግ የሚያስችል ጥምረት ይፋ ሆነ፡፡
#fastmereja I 20 ሀገር በቀል ድርጅቶች የመሰረቱት The Consortium of Humanitarian Actors for National Growth and Empowerment (CHANGE) የተሰኘ ስያሜ የተሰጠው ጥምረቱ ይፋዊ የምስረታ መርሃ ግብሩን በዛሬው ዕለት አካሂዷል፡፡
እነደዚህ ያለ ጥምረት ሉዓላዊነትን ባከበረ መንገድ የሰብኣዊ እርዳታን ለመከወን ከፍተኛ ሚና አለው ያሉት የአደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽነር አምባሳደር ሽፈራሁ ተክለማርያም ጥገኝነትን የሚቀንስና ዘላቂ የሆነ መፍትሔን ለማምጣት የሚያግዝ ነው ብለዋል፡፡
መንግስት ከሚያከናውናቸው ተግባራት ጋር በቅንጅት ለመጓዝ እንደሚረዳ በመግለፅም እንደ ስያሜው ሁሉ ለውጥ የሚያመጣ ጥምረት መሆን እንደሚገባውም ተናግረዋል፡፡
የጥምረቱ ሊቀመንበር ዶ/ር አንበሱ ቶላ በበኩላቸው ሀገር በቀል በሆኑ የጋራ መፍትሔዎችና የአመራር ስልት ዘላቂ የሆነ ውጤትን ለማምጣትና የመንግስትን የለውጥ ጉዞ ስራዎች ለመደገፍ የሚያስችል ጥምረት ነው ሲሉ ገልፀዋል፡፡
ከቅርብ ዓመታት ወዲህ መንግስት ሀገር በቀል ድርጅቶች ስራቸውን በአግባቡ የሚያከናውኑበት አስቻይ ሁኔታዎችን መፍጠሩን የተናገሩት ሊቀመንበሩ ጥምረቱ የሰብኣዊ እርዳታን ፍትሃዊ በሆነ መንገድ ይበልጥ በአግባቡ ለማድረስ የሚያስችል መደላድል ይፈጥራልም ብለዋል፡፡
በጥምረቱ ውስጥ የተካተቱት ሀገር በቀል ድርጅቶች በዘርፉ ለዓመታት የካበተ ልምድ ያላቸው ሲሆን ተፈናቃዮችን ማቋቋም ጨምሮ በእናቶችና ህፃናት እንዲሁም በኤች አይቪ መከላከል ዙርያ የሚሰሩ ናቸው፡፡
#fastmereja I 20 ሀገር በቀል ድርጅቶች የመሰረቱት The Consortium of Humanitarian Actors for National Growth and Empowerment (CHANGE) የተሰኘ ስያሜ የተሰጠው ጥምረቱ ይፋዊ የምስረታ መርሃ ግብሩን በዛሬው ዕለት አካሂዷል፡፡
እነደዚህ ያለ ጥምረት ሉዓላዊነትን ባከበረ መንገድ የሰብኣዊ እርዳታን ለመከወን ከፍተኛ ሚና አለው ያሉት የአደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽነር አምባሳደር ሽፈራሁ ተክለማርያም ጥገኝነትን የሚቀንስና ዘላቂ የሆነ መፍትሔን ለማምጣት የሚያግዝ ነው ብለዋል፡፡
መንግስት ከሚያከናውናቸው ተግባራት ጋር በቅንጅት ለመጓዝ እንደሚረዳ በመግለፅም እንደ ስያሜው ሁሉ ለውጥ የሚያመጣ ጥምረት መሆን እንደሚገባውም ተናግረዋል፡፡
የጥምረቱ ሊቀመንበር ዶ/ር አንበሱ ቶላ በበኩላቸው ሀገር በቀል በሆኑ የጋራ መፍትሔዎችና የአመራር ስልት ዘላቂ የሆነ ውጤትን ለማምጣትና የመንግስትን የለውጥ ጉዞ ስራዎች ለመደገፍ የሚያስችል ጥምረት ነው ሲሉ ገልፀዋል፡፡
ከቅርብ ዓመታት ወዲህ መንግስት ሀገር በቀል ድርጅቶች ስራቸውን በአግባቡ የሚያከናውኑበት አስቻይ ሁኔታዎችን መፍጠሩን የተናገሩት ሊቀመንበሩ ጥምረቱ የሰብኣዊ እርዳታን ፍትሃዊ በሆነ መንገድ ይበልጥ በአግባቡ ለማድረስ የሚያስችል መደላድል ይፈጥራልም ብለዋል፡፡
በጥምረቱ ውስጥ የተካተቱት ሀገር በቀል ድርጅቶች በዘርፉ ለዓመታት የካበተ ልምድ ያላቸው ሲሆን ተፈናቃዮችን ማቋቋም ጨምሮ በእናቶችና ህፃናት እንዲሁም በኤች አይቪ መከላከል ዙርያ የሚሰሩ ናቸው፡፡
9 months ago
በኢትዮጵያ በተቀናጀ መንገድ የሰብኣዊ እርዳታዎችን ለማድረግ የሚያስችል ጥምረት ይፋ ሆነ፡፡
20 ሀገር በቀል ድርጅቶች የመሰረቱት The Consortium of Humanitarian Actors for National Growth and Empowerment (CHANGE) የተሰኘ ስያሜ የተሰጠው ጥምረቱ ይፋዊ የምስረታ መርሃ ግብሩን በዛሬው ዕለት አካሂዷል፡፡
እነደዚህ ያለ ጥምረት ሉዓላዊነትን ባከበረ መንገድ የሰብኣዊ እርዳታን ለመከወን ከፍተኛ ሚና አለው ያሉት የአደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽነር አምባሳደር ሽፈራሁ ተክለማርያም ጥገኝነትን የሚቀንስና ዘላቂ የሆነ መፍትሔን ለማምጣት የሚያግዝ ነው ብለዋል፡፡
መንግስት ከሚያከናውናቸው ተግባራት ጋር በቅንጅት ለመጓዝ እንደሚረዳ በመግለፅም እንደ ስያሜው ሁሉ ለውጥ የሚያመጣ ጥምረት መሆን እንደሚገባውም ተናግረዋል፡፡
የጥምረቱ ሊቀመንበር ዶ/ር አንበሱ ቶላ በበኩላቸው ሀገር በቀል በሆኑ የጋራ መፍትሔዎችና የአመራር ስልት ዘላቂ የሆነ ውጤትን ለማምጣትና የመንግስትን የለውጥ ጉዞ ስራዎች ለመደገፍ የሚያስችል ጥምረት ነው ሲሉ ገልፀዋል፡፡
ከቅርብ ዓመታት ወዲህ መንግስት ሀገር በቀል ድርጅቶች ስራቸውን በአግባቡ የሚያከናውኑበት አስቻይ ሁኔታዎችን መፍጠሩን የተናገሩት ሊቀመንበሩ ጥምረቱ የሰብኣዊ እርዳታን ፍትሃዊ በሆነ መንገድ ይበልጥ በአግባቡ ለማድረስ የሚያስችል መደላድል ይፈጥራልም ብለዋል፡፡
በጥምረቱ ውስጥ የተካተቱት ሀገር በቀል ድርጅቶች በዘርፉ ለዓመታት የካበተ ልምድ ያላቸው ሲሆን ተፈናቃዮችን ማቋቋም ጨምሮ በእናቶችና ህፃናት እንዲሁም በኤች አይቪ መከላከል ዙርያ የሚሰሩ ናቸው፡፡
20 ሀገር በቀል ድርጅቶች የመሰረቱት The Consortium of Humanitarian Actors for National Growth and Empowerment (CHANGE) የተሰኘ ስያሜ የተሰጠው ጥምረቱ ይፋዊ የምስረታ መርሃ ግብሩን በዛሬው ዕለት አካሂዷል፡፡
እነደዚህ ያለ ጥምረት ሉዓላዊነትን ባከበረ መንገድ የሰብኣዊ እርዳታን ለመከወን ከፍተኛ ሚና አለው ያሉት የአደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽነር አምባሳደር ሽፈራሁ ተክለማርያም ጥገኝነትን የሚቀንስና ዘላቂ የሆነ መፍትሔን ለማምጣት የሚያግዝ ነው ብለዋል፡፡
መንግስት ከሚያከናውናቸው ተግባራት ጋር በቅንጅት ለመጓዝ እንደሚረዳ በመግለፅም እንደ ስያሜው ሁሉ ለውጥ የሚያመጣ ጥምረት መሆን እንደሚገባውም ተናግረዋል፡፡
የጥምረቱ ሊቀመንበር ዶ/ር አንበሱ ቶላ በበኩላቸው ሀገር በቀል በሆኑ የጋራ መፍትሔዎችና የአመራር ስልት ዘላቂ የሆነ ውጤትን ለማምጣትና የመንግስትን የለውጥ ጉዞ ስራዎች ለመደገፍ የሚያስችል ጥምረት ነው ሲሉ ገልፀዋል፡፡
ከቅርብ ዓመታት ወዲህ መንግስት ሀገር በቀል ድርጅቶች ስራቸውን በአግባቡ የሚያከናውኑበት አስቻይ ሁኔታዎችን መፍጠሩን የተናገሩት ሊቀመንበሩ ጥምረቱ የሰብኣዊ እርዳታን ፍትሃዊ በሆነ መንገድ ይበልጥ በአግባቡ ለማድረስ የሚያስችል መደላድል ይፈጥራልም ብለዋል፡፡
በጥምረቱ ውስጥ የተካተቱት ሀገር በቀል ድርጅቶች በዘርፉ ለዓመታት የካበተ ልምድ ያላቸው ሲሆን ተፈናቃዮችን ማቋቋም ጨምሮ በእናቶችና ህፃናት እንዲሁም በኤች አይቪ መከላከል ዙርያ የሚሰሩ ናቸው፡፡
Sponsored by
Surafel
10 months ago
🇺🇸 የቡክሪ ይርጉ መታሰቢያ ዝግጅት በቅርቡ ይከናወናል
*ዳላስ የሚገኘው ስታር ቡክሪስ ኬተሪንግ ለ35 ዓመታት አገልግሏሎ
* "ባለፈው ዕሁድ October 12 ቀን 2025 ምግብ ቤት ውስጥ በደረሰው የመኪና አደጋ ሰው ሳይጎዳ ንብረት ላይ በደረሰው ከባድ ጉዳት ምከንያት፣ ጥገና እስከምናደርግ ድረስ ከይቅርታ ጋር ለጊዜው ለመዝጋት ተገደናል። በቅርቡ ተመልሰን እንደምንከፍት ቃል እየገባን በየጊዜው የደረስንበትን ሁኔታ እናሳውቃችኋለን፡። የኢንሹራንስ ጉዳይ እንዳለቀ ስታር ቡክሪስ ኬተሪንግ ቶሎ እንከፍታለን" - አቶ ዳንኤል ካሳሁን
***
የወይዘሮ ቡክሪ ይርጉ አጭር የህይወት ታሪክ
#ethiopia | ወይዘሮ ቡክሪ ይርጉ ከአባቷ ከአቶ ይርጉ ደጋጋ እና ከእናቷ ከወይዘሮ አየለች በዳኔ በሐረር ከፍለ ሀገር ግሪ ቆጨርበመባል በሚታወቀው ከተማ July 1 ቀን 1962 በአውሮፓ ዘመን አቆጣጠር ዓ.ም ተወለደች። ፊደል ቆጥራ ዳዊት ደግማ በፍሬ ሕይወት አንደኛ ደረጃ ት/ቤት የአንደኛ ደረጃ ትምህርቷን አጠናቃ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርቷን በአዲስ አበባ ዳግማዊ ምንልከ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት አጠናቃለች። በወጣትነት ዕድሜዋ ታላቅ ወንድሟ, አቶ ደጀን ይርጉ ድንገተኛ አደጋ ደርሶበት ሕይወቱን ለማትረፍ ወደ ኬንያ ተሰዳ በእግዚአብሔር እርዳታ ፈረንሳይ ገብታ ሕይወቱን አትርፋለች፡፡ ከፍተኛ ፍቅር ያላትን የምግብ አሰራር ትምህርት ተምራ በሼፍነት ማዕረግ በቅታለች። ከአቶ ዳንኤል ካሣሁን ጋር በ September 05, 1987 ዓ.ም በፓሪስ ከተማ ትዳር መስርተው በ 1988 ዓ.ም ወደ አሜሪካ በመምጣት የሁለት ሴቶችና የአንድ ዲያቆን በረከት ከእግዚእብሔር አግኝተዋል። በ1989 ዓ.ም የመጀመሪያውን የፈረንሳይ እና የኢትዮጵያ የባህል ምግብ ፒጋል በተሰኘ ምግብ ቤት በሎስ አንጀለስ ከፍተው ቤቱ መስራት የማይችለውን ለፍቶ አዳሪ ሁሉ የእንጀራ ናፍቆቱን አርክተዋል፡፡ በ1994 ዓ.ም ወደ ዳላስ ቴክሳስ በመምጣት PICK AND GO I STAR GROCERYE STAR FOOD RESTAURANT AND CATERING በተሰኙ ድርጅቶች በቅንነትና በፍቅር መላውን የዳላስ ሕዝብን እና ሌሎችም ከፍለ ከተማዎችን አገልግለዋል። በርካታ አመታት ጠንክራ ከሰራች በኋላ በዓለም አቀፍ የገንዘብ አያያዝ ድርጅት (WFG) ከአራት ዓመት በፊት ተካፍላ ያገኘችውን ጥቅም ለወገኖቿ በማካፈል ጠንከራ በመስራት ያገኘችውን ስኬት ለምታገኘው ሁሉ በማስረዳቷ የድርጅቱ ስም ተረስቶ የቡከሪ ኢንሹራስ በመባል በከተማው ውስጥ ሲነገር ያላትን ተጽእኖ ፈጣሪነት ከኦባማ ኬር ተብሎ ከሚጠራው ያልተናነሰ ነበር። ቡከሪ ደግ ሰው፤ ለሰው ሁሉ መልካም ነገር የምትመኝ፤ የሰውን ችግርሁሉ የራሷ ችግር አድርጋ የምትመለከት፤ የተራበን አብልታ፤ የተጠማን አጠትታ፤ የታረዘን አልብሳ፤ የታሰረን ጠይቃ ለብዙ ሰዎች ችግር መፍትሔ የምትሰጥ እመ-መላ ነበረች። የተፈጠረችበትን ዓላማ አውቃ ሩጫዋን ፈጽማ ዘወትርወደምትናፍቀው አምላኳ፤ መልካም ሥራዋን ይዛ ከፊቷ የሎስ አንጀለስ ማርያምን የዳላስ ቅዱስ ሚካኤልን፤ የኢቲሣ ተከለ
ሐይማኖትን አስቀድማ ወደ ፈጣሪዋ በ FEB 18, 2021 ዓ.ም ከንጋቱ በ 6:42am በባለቤቷ፤ በልጆቿ እና በቅርብ ቤተሰቦቿ ተከባ ወደፈጣሪዋ ሄዳለች። እግዚአብሔር በእቅፉ ያኑርልን። አሜን።
ወገኗን ለመርዳት ሁሉን የሆነች
***
Bukri Yirgu
A Blessed Person and a Blessing to Others.
Bukri was the first woman, in many ways than one, including of our community to join, the WORLD FINANCIAL GROUP AND WORLD SYSTEM BUILDER, INC. (WFG/WSB, Inc.). Along with her husband Daniel Kassahun, they worked hard in tandem. As a woman with keen insight, she saw the need for and benefits of financial education which she applied. She became an avid campaigner to educate and invited others to join in the Mission and Vision of the cam-paign. They succeeded in building Team Star. Bukri was a wonderful colleague, a friend and a great leader to all those who followed in her footsteps. She made sure that members bonded not only as colleagues but as friends and members of a larger family-community. She was a blessed person and a blessing to others.
Bukri was a Grand Chef as well as a Financial Advisor. With her God given qualities and the full support of her beloved husband, her wonderful personality, unequalled judgment, talent, generosity, energy, and drive she excelled in both areas, as diverse as they were and served the community well. In recognition of their contribution, and as the successful leaders of Team Star, Bukri and Daniel were awarded by WFG/WSB. Bikri became the first woman of her community in North America to wear the Green Jacket. Yet she always said, "...this is a group achievement, we all earned it, and if I can do it, so can you. "They were all inclusive and hum-ble. The Team Star had a great admiration and respect for them as a couple, achievers, as leaders, and for their humanitarian projects and activities. Bukri played a major part in all of them.
Bukri was principled, generous, compassionate, and a good person to her core. She helped many people in any way she can including her time, energy, and means. She saw the goodness in others irrespective of life's lot. With her upright character and genuine smile, she wel-comed and treated everyone equally with respect. Thus, she became the "special friend" of everyone mentored and guided those who needed it. She was one that everyone would want to have as a friend, a sister, a confidant, and as a mother to the young ones. She was one of a kind who did so much more for others, and God rewarded her for her good deeds.
Rest in Peace!
*ዳላስ የሚገኘው ስታር ቡክሪስ ኬተሪንግ ለ35 ዓመታት አገልግሏሎ
* "ባለፈው ዕሁድ October 12 ቀን 2025 ምግብ ቤት ውስጥ በደረሰው የመኪና አደጋ ሰው ሳይጎዳ ንብረት ላይ በደረሰው ከባድ ጉዳት ምከንያት፣ ጥገና እስከምናደርግ ድረስ ከይቅርታ ጋር ለጊዜው ለመዝጋት ተገደናል። በቅርቡ ተመልሰን እንደምንከፍት ቃል እየገባን በየጊዜው የደረስንበትን ሁኔታ እናሳውቃችኋለን፡። የኢንሹራንስ ጉዳይ እንዳለቀ ስታር ቡክሪስ ኬተሪንግ ቶሎ እንከፍታለን" - አቶ ዳንኤል ካሳሁን
***
የወይዘሮ ቡክሪ ይርጉ አጭር የህይወት ታሪክ
#ethiopia | ወይዘሮ ቡክሪ ይርጉ ከአባቷ ከአቶ ይርጉ ደጋጋ እና ከእናቷ ከወይዘሮ አየለች በዳኔ በሐረር ከፍለ ሀገር ግሪ ቆጨርበመባል በሚታወቀው ከተማ July 1 ቀን 1962 በአውሮፓ ዘመን አቆጣጠር ዓ.ም ተወለደች። ፊደል ቆጥራ ዳዊት ደግማ በፍሬ ሕይወት አንደኛ ደረጃ ት/ቤት የአንደኛ ደረጃ ትምህርቷን አጠናቃ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርቷን በአዲስ አበባ ዳግማዊ ምንልከ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት አጠናቃለች። በወጣትነት ዕድሜዋ ታላቅ ወንድሟ, አቶ ደጀን ይርጉ ድንገተኛ አደጋ ደርሶበት ሕይወቱን ለማትረፍ ወደ ኬንያ ተሰዳ በእግዚአብሔር እርዳታ ፈረንሳይ ገብታ ሕይወቱን አትርፋለች፡፡ ከፍተኛ ፍቅር ያላትን የምግብ አሰራር ትምህርት ተምራ በሼፍነት ማዕረግ በቅታለች። ከአቶ ዳንኤል ካሣሁን ጋር በ September 05, 1987 ዓ.ም በፓሪስ ከተማ ትዳር መስርተው በ 1988 ዓ.ም ወደ አሜሪካ በመምጣት የሁለት ሴቶችና የአንድ ዲያቆን በረከት ከእግዚእብሔር አግኝተዋል። በ1989 ዓ.ም የመጀመሪያውን የፈረንሳይ እና የኢትዮጵያ የባህል ምግብ ፒጋል በተሰኘ ምግብ ቤት በሎስ አንጀለስ ከፍተው ቤቱ መስራት የማይችለውን ለፍቶ አዳሪ ሁሉ የእንጀራ ናፍቆቱን አርክተዋል፡፡ በ1994 ዓ.ም ወደ ዳላስ ቴክሳስ በመምጣት PICK AND GO I STAR GROCERYE STAR FOOD RESTAURANT AND CATERING በተሰኙ ድርጅቶች በቅንነትና በፍቅር መላውን የዳላስ ሕዝብን እና ሌሎችም ከፍለ ከተማዎችን አገልግለዋል። በርካታ አመታት ጠንክራ ከሰራች በኋላ በዓለም አቀፍ የገንዘብ አያያዝ ድርጅት (WFG) ከአራት ዓመት በፊት ተካፍላ ያገኘችውን ጥቅም ለወገኖቿ በማካፈል ጠንከራ በመስራት ያገኘችውን ስኬት ለምታገኘው ሁሉ በማስረዳቷ የድርጅቱ ስም ተረስቶ የቡከሪ ኢንሹራስ በመባል በከተማው ውስጥ ሲነገር ያላትን ተጽእኖ ፈጣሪነት ከኦባማ ኬር ተብሎ ከሚጠራው ያልተናነሰ ነበር። ቡከሪ ደግ ሰው፤ ለሰው ሁሉ መልካም ነገር የምትመኝ፤ የሰውን ችግርሁሉ የራሷ ችግር አድርጋ የምትመለከት፤ የተራበን አብልታ፤ የተጠማን አጠትታ፤ የታረዘን አልብሳ፤ የታሰረን ጠይቃ ለብዙ ሰዎች ችግር መፍትሔ የምትሰጥ እመ-መላ ነበረች። የተፈጠረችበትን ዓላማ አውቃ ሩጫዋን ፈጽማ ዘወትርወደምትናፍቀው አምላኳ፤ መልካም ሥራዋን ይዛ ከፊቷ የሎስ አንጀለስ ማርያምን የዳላስ ቅዱስ ሚካኤልን፤ የኢቲሣ ተከለ
ሐይማኖትን አስቀድማ ወደ ፈጣሪዋ በ FEB 18, 2021 ዓ.ም ከንጋቱ በ 6:42am በባለቤቷ፤ በልጆቿ እና በቅርብ ቤተሰቦቿ ተከባ ወደፈጣሪዋ ሄዳለች። እግዚአብሔር በእቅፉ ያኑርልን። አሜን።
ወገኗን ለመርዳት ሁሉን የሆነች
***
Bukri Yirgu
A Blessed Person and a Blessing to Others.
Bukri was the first woman, in many ways than one, including of our community to join, the WORLD FINANCIAL GROUP AND WORLD SYSTEM BUILDER, INC. (WFG/WSB, Inc.). Along with her husband Daniel Kassahun, they worked hard in tandem. As a woman with keen insight, she saw the need for and benefits of financial education which she applied. She became an avid campaigner to educate and invited others to join in the Mission and Vision of the cam-paign. They succeeded in building Team Star. Bukri was a wonderful colleague, a friend and a great leader to all those who followed in her footsteps. She made sure that members bonded not only as colleagues but as friends and members of a larger family-community. She was a blessed person and a blessing to others.
Bukri was a Grand Chef as well as a Financial Advisor. With her God given qualities and the full support of her beloved husband, her wonderful personality, unequalled judgment, talent, generosity, energy, and drive she excelled in both areas, as diverse as they were and served the community well. In recognition of their contribution, and as the successful leaders of Team Star, Bukri and Daniel were awarded by WFG/WSB. Bikri became the first woman of her community in North America to wear the Green Jacket. Yet she always said, "...this is a group achievement, we all earned it, and if I can do it, so can you. "They were all inclusive and hum-ble. The Team Star had a great admiration and respect for them as a couple, achievers, as leaders, and for their humanitarian projects and activities. Bukri played a major part in all of them.
Bukri was principled, generous, compassionate, and a good person to her core. She helped many people in any way she can including her time, energy, and means. She saw the goodness in others irrespective of life's lot. With her upright character and genuine smile, she wel-comed and treated everyone equally with respect. Thus, she became the "special friend" of everyone mentored and guided those who needed it. She was one that everyone would want to have as a friend, a sister, a confidant, and as a mother to the young ones. She was one of a kind who did so much more for others, and God rewarded her for her good deeds.
Rest in Peace!
11 months ago
ጌጅ ዩኒቨርሲቲ ኮሌጅ ከ2400 በላይ ተማሪዎችን አስመረቀ!
ጌጅ ዩኒቨርሲቲ ኮሌጅ በ2017 የትምህርት ዘመን በቀንና በማታ ያስተማራቸው ከ2400 በላይ ተማሪዎችን ማስመረቁን አስታውቋል ።
ጌጅ ዩኒቨርሲቲ ኮሌጅ በመማር ማስተማር ከፍተኛ ልምድ ያለው የግል ከፍተኛ የትምህርት ተቋም ሲሆን በመጀመሪያ ዲግሪና በቴክኒክን ሙያ ስልጠና የመግቢያ መስፈርቱን ያሟሉ ተማሪዎችን በማስተማር ትናንት ነሐሴ 24 ቀን 2017 ዓ.ም ማስመረቁን ሰምተናል።
ዩኒቨርሲቲ ኮሌጁ አጠቃላይ 2465 ተማሪዎችን ያስመረቀ ሲሆን የመጀመሪያ ዲግሪ በቀና በማታ የትምህርት መርሀግብር እንዲሁም በቴክኒክና ሙያ የትምህርት ዘርፎች በአዲስአበባ ዩኒቨርስቲ 6ኪሎ ካምፓስ ጊቢ ውስጥ ማስመረቁ አስታውቋል።
በምረቃ መርሃግብሩ፣ በትምህርት ሚኒስቴር የኢትዮጵያ የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት አገለግሎት ኃላፊን ጨምሮ የኢትዮጵያ የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ስራ አስኪያጅ በተገኙበት የተከናወነ ሲሆን ለተመራቂዎች የሕይወት ልምድ መልእክት በማስተላለፍ መከናወኑን ታውቋል።
የዕለቱን ምረቃ በዓል ለየት የሚያደርገው የአውራምባ ማኅበረሰብ መሥራች የሆኑት ክቡር ዶ/ር ዙምራ ኑሩ እና ባለቤታቸው ወ/ሮ እናነይ ክብረት በክብር እንግድነት ተገኝተው ተመራቂ ተማሪዎች ሥራን ሳይንቁ ጠንክሮ በመሥራት ራሳቸውን እንዴት መለወጥ እንዳለባቸውና ከ1964 ዓ.ም.ጀምሮ በማህበረሰቡ ዘንድ ፀብና ጥል የጠፋና ፍቅር መከባበር መኖሩን አብራርተዉ ተመራቂዎችም ከአውራምባ ማኅበረሰብ ስራን መከባበርንና ፍቅርን መማር አለባቸው ሲሉ ምክራቸውን ለግሰዋል።
ወ/ሮ እናነይ ክብረት
"መነሻችን ሰው ነው መድረሻችን ሰዉ ነዉ! ለሰዉ መስራት አለብን"በማለት ጠንካራ መልዕክት አስተላለፈዋል።
ጌጅ ዩኒቨርስቲ ኮሌጅ በትምህርት ዘርፍ ከተሰማሩ ከፍተኛ የትምህርት መስጫ ተቋማት እድሜ ጠገብ ከሚባሉት ተርታ የሚመደቡ መካከል አንዱ ሲሆን የመማር ማስተማር አገልግሎት መስጠት ከጀመረ 23 አመታት ያስቆጠረ ተቋም ሲሆን በከፍተኛ አኳኋን ማህበራዊ ሀላፊነትን በመወጣት የሚነገርለት መሆኑን የተገኘው መረጃ ያሳያል።
በአዲሱ በጀት አመት አዳዲስ የትምህርት አይነቶች ለመጨመር ውጥን እንዳለው የተገለፀ ሲሆን ከተለያዩ አለማቀፍ የትምህርት ተቋማት ጋር በመተባበር ሁለተኛ እና ሶስተኛ ዲግሪ ፕሮግራሞች በትብብር ለመስራት እየተንቀሳቀሰ መሆኑን ዩኒቨርስቲ ኮሌጁ ገልጿል ።
በተጨማሪም በበይነመረብ የትምህርት አገልግሎት ለመስጠት ከሚመለከታቸው አካላት ጋር እየሰራ መሆኑንና ፍቃድ ለማግኘትም በብርቱ እየሰራ እንደሚገኝ የትምህርት ተቋሙ በመርሀግብሩ ላይ አስታውቋል።
የትምህርትና ስልጠና ባለስልጣን እንዲሁም ከአዲስ አበባ የትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለሥልጣን የሚሰጠውን እውቅና ፈቃድ በመውሰድ በአዲስአበባ የተለያዩ አካባቢዎች ቅርንጫፎች ከፍቶ እየሰራ እንደሚገኝ ከዩኒቨርስቲ ኮሌጁ ያገኘነውን መግለጫ ላይ ተመልክተናል።
በተያያዘ ዜና ጌጅ ሰርቪስ ትሬዲንግ ሐውስ ፒኤልሲ በስሩ የሚተዳደሩ የትምህርት ተቋማት እና ሌሎች ያሉት ሲሆንጌጅ ሰርቪስ ትሬዲንግ ሐውስ በስሩ ከያዛቸው ተቋማት መካከል:- ጌጅ ዩኒቨርስቲ ኮሌጅ፣ ኩዊንስ ኮሌጅ፣ ሶፍትኔት የሥልጠና ማዕከል፣ ኤል ኤም ኢንተርናሽናል ሆቴል ስኩል፣ ግሬስ ኮሌጅ፣ ጌጅ አካዳሚ፣ ኤምጂኬ(MGK printing enterprise )AGET (African Global education & Technology )፣ AIHD (African international humanitarian development )፣ (ኤስኤም ኤስትሬዲንግ )SMS trading plc የሚባሉ ተቋማት እንዳሉና ከ2000 ዜጎች የስራ እድል መፍጠር የቻለ አርዓያ ተቋም ነዉ።
ጋዜጠኛ ሲሳይ መንግስቴ እንደዘገበው!
ጌጅ ዩኒቨርሲቲ ኮሌጅ በ2017 የትምህርት ዘመን በቀንና በማታ ያስተማራቸው ከ2400 በላይ ተማሪዎችን ማስመረቁን አስታውቋል ።
ጌጅ ዩኒቨርሲቲ ኮሌጅ በመማር ማስተማር ከፍተኛ ልምድ ያለው የግል ከፍተኛ የትምህርት ተቋም ሲሆን በመጀመሪያ ዲግሪና በቴክኒክን ሙያ ስልጠና የመግቢያ መስፈርቱን ያሟሉ ተማሪዎችን በማስተማር ትናንት ነሐሴ 24 ቀን 2017 ዓ.ም ማስመረቁን ሰምተናል።
ዩኒቨርሲቲ ኮሌጁ አጠቃላይ 2465 ተማሪዎችን ያስመረቀ ሲሆን የመጀመሪያ ዲግሪ በቀና በማታ የትምህርት መርሀግብር እንዲሁም በቴክኒክና ሙያ የትምህርት ዘርፎች በአዲስአበባ ዩኒቨርስቲ 6ኪሎ ካምፓስ ጊቢ ውስጥ ማስመረቁ አስታውቋል።
በምረቃ መርሃግብሩ፣ በትምህርት ሚኒስቴር የኢትዮጵያ የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት አገለግሎት ኃላፊን ጨምሮ የኢትዮጵያ የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ስራ አስኪያጅ በተገኙበት የተከናወነ ሲሆን ለተመራቂዎች የሕይወት ልምድ መልእክት በማስተላለፍ መከናወኑን ታውቋል።
የዕለቱን ምረቃ በዓል ለየት የሚያደርገው የአውራምባ ማኅበረሰብ መሥራች የሆኑት ክቡር ዶ/ር ዙምራ ኑሩ እና ባለቤታቸው ወ/ሮ እናነይ ክብረት በክብር እንግድነት ተገኝተው ተመራቂ ተማሪዎች ሥራን ሳይንቁ ጠንክሮ በመሥራት ራሳቸውን እንዴት መለወጥ እንዳለባቸውና ከ1964 ዓ.ም.ጀምሮ በማህበረሰቡ ዘንድ ፀብና ጥል የጠፋና ፍቅር መከባበር መኖሩን አብራርተዉ ተመራቂዎችም ከአውራምባ ማኅበረሰብ ስራን መከባበርንና ፍቅርን መማር አለባቸው ሲሉ ምክራቸውን ለግሰዋል።
ወ/ሮ እናነይ ክብረት
"መነሻችን ሰው ነው መድረሻችን ሰዉ ነዉ! ለሰዉ መስራት አለብን"በማለት ጠንካራ መልዕክት አስተላለፈዋል።
ጌጅ ዩኒቨርስቲ ኮሌጅ በትምህርት ዘርፍ ከተሰማሩ ከፍተኛ የትምህርት መስጫ ተቋማት እድሜ ጠገብ ከሚባሉት ተርታ የሚመደቡ መካከል አንዱ ሲሆን የመማር ማስተማር አገልግሎት መስጠት ከጀመረ 23 አመታት ያስቆጠረ ተቋም ሲሆን በከፍተኛ አኳኋን ማህበራዊ ሀላፊነትን በመወጣት የሚነገርለት መሆኑን የተገኘው መረጃ ያሳያል።
በአዲሱ በጀት አመት አዳዲስ የትምህርት አይነቶች ለመጨመር ውጥን እንዳለው የተገለፀ ሲሆን ከተለያዩ አለማቀፍ የትምህርት ተቋማት ጋር በመተባበር ሁለተኛ እና ሶስተኛ ዲግሪ ፕሮግራሞች በትብብር ለመስራት እየተንቀሳቀሰ መሆኑን ዩኒቨርስቲ ኮሌጁ ገልጿል ።
በተጨማሪም በበይነመረብ የትምህርት አገልግሎት ለመስጠት ከሚመለከታቸው አካላት ጋር እየሰራ መሆኑንና ፍቃድ ለማግኘትም በብርቱ እየሰራ እንደሚገኝ የትምህርት ተቋሙ በመርሀግብሩ ላይ አስታውቋል።
የትምህርትና ስልጠና ባለስልጣን እንዲሁም ከአዲስ አበባ የትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለሥልጣን የሚሰጠውን እውቅና ፈቃድ በመውሰድ በአዲስአበባ የተለያዩ አካባቢዎች ቅርንጫፎች ከፍቶ እየሰራ እንደሚገኝ ከዩኒቨርስቲ ኮሌጁ ያገኘነውን መግለጫ ላይ ተመልክተናል።
በተያያዘ ዜና ጌጅ ሰርቪስ ትሬዲንግ ሐውስ ፒኤልሲ በስሩ የሚተዳደሩ የትምህርት ተቋማት እና ሌሎች ያሉት ሲሆንጌጅ ሰርቪስ ትሬዲንግ ሐውስ በስሩ ከያዛቸው ተቋማት መካከል:- ጌጅ ዩኒቨርስቲ ኮሌጅ፣ ኩዊንስ ኮሌጅ፣ ሶፍትኔት የሥልጠና ማዕከል፣ ኤል ኤም ኢንተርናሽናል ሆቴል ስኩል፣ ግሬስ ኮሌጅ፣ ጌጅ አካዳሚ፣ ኤምጂኬ(MGK printing enterprise )AGET (African Global education & Technology )፣ AIHD (African international humanitarian development )፣ (ኤስኤም ኤስትሬዲንግ )SMS trading plc የሚባሉ ተቋማት እንዳሉና ከ2000 ዜጎች የስራ እድል መፍጠር የቻለ አርዓያ ተቋም ነዉ።
ጋዜጠኛ ሲሳይ መንግስቴ እንደዘገበው!
12 months ago
ማህበረሰብ ተኮር የመማር ማስተማር ስልቶችን የተከተለዉ ኩዊንስ ኮልጅ ከ4ሺበላይ ተማሪዎችን አስተምሮ አስመርቋል
ጥራት ያለዉን ሰፊ የትምህርት አማራጭ ለማህበረሰቡ ማቅረብ ብቁ ዜጎችን ማፍራትናፍላጎትን መሰረት ያደረገ ማህበረሰባዊ አገልግሎት መስጠትና ችግር ፈቺ የሆኑ የጥናትና ምርምር ስራዎችን በማከናወን የሃገራችንን ማህበረሰባዊና ኢኮኖሚያዊ እድገት በማሳለጥ የሚታወቀው ኩዊንስ ኮሌጅ ለ25ኛ ጊዜ ትናንት ነሀሴ 17/2017 ዓም.በአዲስአበባ ዩኒቨርስቲ ተማሪዎቹን በድምቀት አስመርቋል።
ኩዊንስ ኮሌጅ ከ27 ዓመታት በላይ ማህበረሰቡን እያገለገለ የሚገኝ ከፍተኛ የትምህርት ተቋም ነዉ፡፡ ኮሌጁ በተለይም ከ10 ዓመት ወዲህ አገልግሎቱን ለህብረተሰቡ ተደራሽ በማድረግ የካምፓስ ቁጥሩን በማሳደግ በቴክኒክና ሙያ የትምህርት ዘርፍ፣ በዲግሪ እንዲሁም በድህረ-ምረቃ ፕሮግራም በተለያዩ የትምህርት ዘርፎች በቀን፣ በማታ፣ እንዲሁም በርቀት የትምህርት መርሃ-ግብሮች በማስተማር ላይ ነዉ፡፡
ኩዊንስ ኮሌጅ በጥቅምት 1990 ዓ.ም (የዛሬ 27 አመት) በአዲስ አበባ ከተማ በአራዳ ክ/ከተማ በተለምዶ አጠራር አራት ኪሎ ግንፍሌ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ የቋንቋ ማሰልጠኛና የአጫጭር ስልጠናዎች መስጫ ተቋም ሆኖ ህጋዊ ፈቃድ በማዉጣት ነበር ስራዉን የጀመረዉ፡፡
ኩዊንስ ኮሌጅ በከተማችን በተለያዩ አካባቢ የሚኖረውን ማህበረሰብ በዝቅተኛ ክፍያ ተጠቃሚ በማድረግ እንዲሁም ገቢያቸው ዝቅተኛ ለሆኑና በተለያዩ የመንግስትና የግል ተቋማት ለሚሰሩ ሰራተኞች/ የህብረተሰብ ክፍሎች/ የክፍያ ቅናሽ በማድለግ፤ ብሎም ሙሉ በሙሉ ነፃ የትምህርት ዕድል በማመቻቸት ህብረተሰቡን በሚገባ በማገልገል ላይ ይገኛል፡፡
ኩዊንስ ኮሌጅ በትናንትናው እለት በመጀመሪያ ዲግሪ ፕሮግራም 2,614 ተመራቂዎች፤በቴክኒክና ሙያ ዘርፍ ደግሞ 1,582 በአጠቃላይ 4,196 ተማሪዎችን በዛሬው እለት(ነሐሴ 17/2017 ዓ.ም.)በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ስድስት ኪሎ ካምፓስ ዋናው ጊቢ በሚገኘዉ ልደት አዳራሽ በድምቀት ሲያስመርቅ የተቋሙ ዋና ስራ አስፈፃሚ የሆኑት ዶክተር ሞገስ ግርማ ለተመራቂዎች ልዩ መልዕክት አስተላፈዋል።
ኩዊንስ ኮሌጅ ዛሬ ያካሄደዉ የምርቃት ስነስርዓት በኮሌጁ ለ25ኛ ጊዜ የሚካሄድ ሲሆን ኮሌጁ በ4 ሰራተኞች ስራ የጀመረ ሲሆን፤ በአሁኑ ሰዓት ከ500 በላይ ቋሚና ኮንትራት ሰራተኞችን ቀጥሮ በማሰራት ላይ የሚገኝ ኮሌጅ ነዉ፡፡
ኮሌጁ ከተቋቋመ ጀምሮ በቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና፣ በዲግሪ እና በማስተርስ ፕሮግራም ከ50,000 በላይ ተማሪዎችን አስተምሮ አስመርቋል፡፡ወደፊትም ከወትሮው በተሻለ አኳኋን በክፍያ ቅናሽና ስፖንሰር በማድረግ የመማር ማስተማሩን ተግባራቱን አጠናክሮ ይቀጥላል።
እንደሚታወቀው ጌጅ ሰርቪስ ትሬዲንግ ሐውስ ፒኤልሲ በስሩ የሚተዳደሩ የትምህርት ተቋማት እና ሌሎች ያሉት ሲሆንጌጅ ሰርቪስ ትሬዲንግ ሐውስ በስሩ ከያዛቸው ተቋማት መካከል:- ጌጅ ዩኒቨርስቲ ኮሌጅ፣ ኩዊንስ ኮሌጅ፣ ሶፍትኔት የሥልጠና ማዕከል፣ ኤል ኤም ኢንተርናሽናል ሆቴል ስኩል፣ ግሬስ ኮሌጅ፣ ጌጅ አካዳሚ፣ ኤምጂኬ(MGK printing enterprise )AGET (African Global education & Technology )፣ AIHD (African international humanitarian development )፣ (ኤስኤምኤስትሬዲንግ )SMS trading plc የሚባሉ ተቋማት እንዳሉና ለበርካታ ዜጎች የትምህርት አገልግሎት ሲሰጡ እንደቆየ አሁንም በመስጠት ላይ ያሉ መሆናቸዉ የሚዘነጋ አይደለም።
ጥራት ያለዉን ሰፊ የትምህርት አማራጭ ለማህበረሰቡ ማቅረብ ብቁ ዜጎችን ማፍራትናፍላጎትን መሰረት ያደረገ ማህበረሰባዊ አገልግሎት መስጠትና ችግር ፈቺ የሆኑ የጥናትና ምርምር ስራዎችን በማከናወን የሃገራችንን ማህበረሰባዊና ኢኮኖሚያዊ እድገት በማሳለጥ የሚታወቀው ኩዊንስ ኮሌጅ ለ25ኛ ጊዜ ትናንት ነሀሴ 17/2017 ዓም.በአዲስአበባ ዩኒቨርስቲ ተማሪዎቹን በድምቀት አስመርቋል።
ኩዊንስ ኮሌጅ ከ27 ዓመታት በላይ ማህበረሰቡን እያገለገለ የሚገኝ ከፍተኛ የትምህርት ተቋም ነዉ፡፡ ኮሌጁ በተለይም ከ10 ዓመት ወዲህ አገልግሎቱን ለህብረተሰቡ ተደራሽ በማድረግ የካምፓስ ቁጥሩን በማሳደግ በቴክኒክና ሙያ የትምህርት ዘርፍ፣ በዲግሪ እንዲሁም በድህረ-ምረቃ ፕሮግራም በተለያዩ የትምህርት ዘርፎች በቀን፣ በማታ፣ እንዲሁም በርቀት የትምህርት መርሃ-ግብሮች በማስተማር ላይ ነዉ፡፡
ኩዊንስ ኮሌጅ በጥቅምት 1990 ዓ.ም (የዛሬ 27 አመት) በአዲስ አበባ ከተማ በአራዳ ክ/ከተማ በተለምዶ አጠራር አራት ኪሎ ግንፍሌ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ የቋንቋ ማሰልጠኛና የአጫጭር ስልጠናዎች መስጫ ተቋም ሆኖ ህጋዊ ፈቃድ በማዉጣት ነበር ስራዉን የጀመረዉ፡፡
ኩዊንስ ኮሌጅ በከተማችን በተለያዩ አካባቢ የሚኖረውን ማህበረሰብ በዝቅተኛ ክፍያ ተጠቃሚ በማድረግ እንዲሁም ገቢያቸው ዝቅተኛ ለሆኑና በተለያዩ የመንግስትና የግል ተቋማት ለሚሰሩ ሰራተኞች/ የህብረተሰብ ክፍሎች/ የክፍያ ቅናሽ በማድለግ፤ ብሎም ሙሉ በሙሉ ነፃ የትምህርት ዕድል በማመቻቸት ህብረተሰቡን በሚገባ በማገልገል ላይ ይገኛል፡፡
ኩዊንስ ኮሌጅ በትናንትናው እለት በመጀመሪያ ዲግሪ ፕሮግራም 2,614 ተመራቂዎች፤በቴክኒክና ሙያ ዘርፍ ደግሞ 1,582 በአጠቃላይ 4,196 ተማሪዎችን በዛሬው እለት(ነሐሴ 17/2017 ዓ.ም.)በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ስድስት ኪሎ ካምፓስ ዋናው ጊቢ በሚገኘዉ ልደት አዳራሽ በድምቀት ሲያስመርቅ የተቋሙ ዋና ስራ አስፈፃሚ የሆኑት ዶክተር ሞገስ ግርማ ለተመራቂዎች ልዩ መልዕክት አስተላፈዋል።
ኩዊንስ ኮሌጅ ዛሬ ያካሄደዉ የምርቃት ስነስርዓት በኮሌጁ ለ25ኛ ጊዜ የሚካሄድ ሲሆን ኮሌጁ በ4 ሰራተኞች ስራ የጀመረ ሲሆን፤ በአሁኑ ሰዓት ከ500 በላይ ቋሚና ኮንትራት ሰራተኞችን ቀጥሮ በማሰራት ላይ የሚገኝ ኮሌጅ ነዉ፡፡
ኮሌጁ ከተቋቋመ ጀምሮ በቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና፣ በዲግሪ እና በማስተርስ ፕሮግራም ከ50,000 በላይ ተማሪዎችን አስተምሮ አስመርቋል፡፡ወደፊትም ከወትሮው በተሻለ አኳኋን በክፍያ ቅናሽና ስፖንሰር በማድረግ የመማር ማስተማሩን ተግባራቱን አጠናክሮ ይቀጥላል።
እንደሚታወቀው ጌጅ ሰርቪስ ትሬዲንግ ሐውስ ፒኤልሲ በስሩ የሚተዳደሩ የትምህርት ተቋማት እና ሌሎች ያሉት ሲሆንጌጅ ሰርቪስ ትሬዲንግ ሐውስ በስሩ ከያዛቸው ተቋማት መካከል:- ጌጅ ዩኒቨርስቲ ኮሌጅ፣ ኩዊንስ ኮሌጅ፣ ሶፍትኔት የሥልጠና ማዕከል፣ ኤል ኤም ኢንተርናሽናል ሆቴል ስኩል፣ ግሬስ ኮሌጅ፣ ጌጅ አካዳሚ፣ ኤምጂኬ(MGK printing enterprise )AGET (African Global education & Technology )፣ AIHD (African international humanitarian development )፣ (ኤስኤምኤስትሬዲንግ )SMS trading plc የሚባሉ ተቋማት እንዳሉና ለበርካታ ዜጎች የትምህርት አገልግሎት ሲሰጡ እንደቆየ አሁንም በመስጠት ላይ ያሉ መሆናቸዉ የሚዘነጋ አይደለም።
12 months ago
አንጀሊና ጆሊ
በክብርት ሰላማዊት ካሳ
#ethiopia | እውቋ የሆሊውድ ተዋናይት እና በሰብአዊ ድጋፍ ስራዎቿ የምትታወቀው አንጀሊና ጆሊ በአዲስ አበባ በነበራት ቆይታ ኢትዮጵያውያን ወጣቶችን ወደ አለም አቀፍ የጥበብ ኢንዱስትሪ ለመሳብ በምንችልባቸው ዘዴዎች ላይ ተወያይተናል።
የኢትዮጵያን ታሪኮች በኢትዮጵያውያን መንገር ስላለው ጠቀሜታና ይህ በመላው አፍሪካም ሊሰራበት የሚገባ መሆኑንም አንስተናል።
አንጀሊና በአዲስ አበባ ቆይታዋ የከተማዋ አንዱ አስደናቂ የቱሪስት መዳረሻ የሆነውን የብሄራዊ ቤተመንግስት ሙዚየምን ጎብኝታለች።
አንጀሊና ጆሊ ለኢትዮጵያ ላላት ልባዊ ፍቅር እና ቱሪዝምን ጨምሮ በተለያዩ ዘርፎች ላይ ለምታደርገው በጎ ድጋፍ ከልብ ላመሰግን እወዳለሁ።
***
Renowned Hollywood actress and humanitarian Angelina Jolie, during her stay in Addis Ababa, discussed with us ways in which Ethiopian youth can be connected to the global creative industry.
We also touched on the importance of telling Ethiopian stories through the voices of Ethiopians, and how this is something that should be pursued across Africa as well.
While in Addis Ababa, Angelina visited one of the city’s remarkable tourist attractions, the Palace Museum.
I would like to sincerely thank Angelina Jolie for her heartfelt affection for Ethiopia and for the support she extends in various fields, including tourism.
#visitethiopia 🇪🇹 #landoforigins
በክብርት ሰላማዊት ካሳ
#ethiopia | እውቋ የሆሊውድ ተዋናይት እና በሰብአዊ ድጋፍ ስራዎቿ የምትታወቀው አንጀሊና ጆሊ በአዲስ አበባ በነበራት ቆይታ ኢትዮጵያውያን ወጣቶችን ወደ አለም አቀፍ የጥበብ ኢንዱስትሪ ለመሳብ በምንችልባቸው ዘዴዎች ላይ ተወያይተናል።
የኢትዮጵያን ታሪኮች በኢትዮጵያውያን መንገር ስላለው ጠቀሜታና ይህ በመላው አፍሪካም ሊሰራበት የሚገባ መሆኑንም አንስተናል።
አንጀሊና በአዲስ አበባ ቆይታዋ የከተማዋ አንዱ አስደናቂ የቱሪስት መዳረሻ የሆነውን የብሄራዊ ቤተመንግስት ሙዚየምን ጎብኝታለች።
አንጀሊና ጆሊ ለኢትዮጵያ ላላት ልባዊ ፍቅር እና ቱሪዝምን ጨምሮ በተለያዩ ዘርፎች ላይ ለምታደርገው በጎ ድጋፍ ከልብ ላመሰግን እወዳለሁ።
***
Renowned Hollywood actress and humanitarian Angelina Jolie, during her stay in Addis Ababa, discussed with us ways in which Ethiopian youth can be connected to the global creative industry.
We also touched on the importance of telling Ethiopian stories through the voices of Ethiopians, and how this is something that should be pursued across Africa as well.
While in Addis Ababa, Angelina visited one of the city’s remarkable tourist attractions, the Palace Museum.
I would like to sincerely thank Angelina Jolie for her heartfelt affection for Ethiopia and for the support she extends in various fields, including tourism.
#visitethiopia 🇪🇹 #landoforigins
1 year ago
አንቶኒ ኤግለር ይባላል በጡረታ የተገለለ የአሜሪካ ልዩ ሀይል አባል የነበረ ነው ።
አንቶኒ ከልዩ ሀይሉ በጡረታ ከተገለለ በኋላ ዩጂ ሶሉሽን በሚባል የግል ሴኪውሪቲ ካምፓኒ በኩል በአሜሪካና እስራኤል በሚመራው Gaza Humanitarian Foundation (GHF) ውስጥ የሚሰሩ አሜሪካውያንን ደህንነት ለመጠበቅ ወደጋዛ ሄዶ ለብዙ ወራት የቆየ ነው ።
እና ሰሞኑን ተመልሶ ወደ አሜሪካ ከሄደ በኋላ ከBBC ጋር ቃለ መጠይቅ ባደረገበት ወቅት እንዲህ አለ
..
" ይህ በምስሉ ላይ የምታዩት የአምስት አመት ልጅ ሲሆን ስሙ አሚር ይባላል ። አሚር ወደዚህ የእርዳታ መስጫ ጣቢያ የመጣው 12 ኪ/ሜትር ተጉዞ ነበር ። አንቶኒ ኤግለር በባዶ እግሩ ለሚሄደው በረሀብ የተጎሳቆለ ህጻን ትንሽ ሩዝ እና አንዳንድ ምግቦችን ሰጥቶት እንደጨረሰ ትንሹ አሚር እጁን ዘርግቶለት እየጨበጠው አመሰግናለሁ አለው ።
በዚህ ወቅት በህጻኑ ሁኔታ ልቡ የተነካው አንቶኒ ኤግለር አሚር ወዳለበት በመጠጋት በርከክ ብሎ ስለ እናንተ ግድ የሚላቸው ፡ ስለ እናንተ የሚያስቡ ሰወች አሉ አለው ፡ አሚር በርህራሄ የሚያወራውን አሜሪካዊ ኮለኔል ጭንቅላት በትናንሽ አቧራማ እጆቹ ይዞ ጥርት ባለ እንግሊዝኛ አመሰግናለሁ ካለው በኋላ የተሰጠውን ምግብ ይዞ ሄደ።
ከጥቂት ደቂቃ በኋላ የእስራኤል ጦር የእርዳታ ምግብ ሊወስዱ በመጡ የተራቡ ፍልስጤማውያን ላይ ተኩስ ከፈተ ።
በዚህ ተኩስ ብዙዎች በጥይት ተመቱ ፡ ከነዚህ መሀከልም ከደቂቃዎች በፊት በአቧራማ እጆቹ ጭንቅላቴን እየነካካ አመሰግናለሁ ያለኝ ትንሹ አሚር ይገኝበታል ።
አሚር በዚህ ተኩስ በጥይት ተመቶ ህይወቱ አልፋለች
ያየሁት ነገር ከምቋቋመው በላይ ሆነብኝ ፡ በዚህ ስፍራ በማየው አስፈሪ ነገር ምክንያት በስራ ላይ መቆየት የለብኝም በማለት ስራዬን ለቅቄ ወደ አሜሪካ ተመለስኩ ።
በጋዛ የዚህ አይነት እልቂት በየጊዜው ይከሰታል ፡ ይሄኔ የትንሹ አሚር ቤተሰብም በዚህ አይነት ሁኔታ ሞተው ምግብ ይዞ እንደሚመጣ አስባ የምትጠብቀው ትንሽ እህት ይኖረው ይሆናል በማለት የእስራኤል ጦር ፡ በተራቡና ፡ አንዳችም ጦር መሳሪያ ባልታጠቁ ፍልስጤማውያን ላይ የሚፈጽመውን በጭካኔ የተሞላ አስፈሪና ዘግናኝ ድርጊት አጋልጧል ።
( ፎቶው አሚር ከመ7ደሉ ከደቂቃዎች በፊት በአንቶኒ ኤግለር የተነሳ ነው )
Via: ዋስይሁን ተስፋዬ
አንቶኒ ከልዩ ሀይሉ በጡረታ ከተገለለ በኋላ ዩጂ ሶሉሽን በሚባል የግል ሴኪውሪቲ ካምፓኒ በኩል በአሜሪካና እስራኤል በሚመራው Gaza Humanitarian Foundation (GHF) ውስጥ የሚሰሩ አሜሪካውያንን ደህንነት ለመጠበቅ ወደጋዛ ሄዶ ለብዙ ወራት የቆየ ነው ።
እና ሰሞኑን ተመልሶ ወደ አሜሪካ ከሄደ በኋላ ከBBC ጋር ቃለ መጠይቅ ባደረገበት ወቅት እንዲህ አለ
..
" ይህ በምስሉ ላይ የምታዩት የአምስት አመት ልጅ ሲሆን ስሙ አሚር ይባላል ። አሚር ወደዚህ የእርዳታ መስጫ ጣቢያ የመጣው 12 ኪ/ሜትር ተጉዞ ነበር ። አንቶኒ ኤግለር በባዶ እግሩ ለሚሄደው በረሀብ የተጎሳቆለ ህጻን ትንሽ ሩዝ እና አንዳንድ ምግቦችን ሰጥቶት እንደጨረሰ ትንሹ አሚር እጁን ዘርግቶለት እየጨበጠው አመሰግናለሁ አለው ።
በዚህ ወቅት በህጻኑ ሁኔታ ልቡ የተነካው አንቶኒ ኤግለር አሚር ወዳለበት በመጠጋት በርከክ ብሎ ስለ እናንተ ግድ የሚላቸው ፡ ስለ እናንተ የሚያስቡ ሰወች አሉ አለው ፡ አሚር በርህራሄ የሚያወራውን አሜሪካዊ ኮለኔል ጭንቅላት በትናንሽ አቧራማ እጆቹ ይዞ ጥርት ባለ እንግሊዝኛ አመሰግናለሁ ካለው በኋላ የተሰጠውን ምግብ ይዞ ሄደ።
ከጥቂት ደቂቃ በኋላ የእስራኤል ጦር የእርዳታ ምግብ ሊወስዱ በመጡ የተራቡ ፍልስጤማውያን ላይ ተኩስ ከፈተ ።
በዚህ ተኩስ ብዙዎች በጥይት ተመቱ ፡ ከነዚህ መሀከልም ከደቂቃዎች በፊት በአቧራማ እጆቹ ጭንቅላቴን እየነካካ አመሰግናለሁ ያለኝ ትንሹ አሚር ይገኝበታል ።
አሚር በዚህ ተኩስ በጥይት ተመቶ ህይወቱ አልፋለች
ያየሁት ነገር ከምቋቋመው በላይ ሆነብኝ ፡ በዚህ ስፍራ በማየው አስፈሪ ነገር ምክንያት በስራ ላይ መቆየት የለብኝም በማለት ስራዬን ለቅቄ ወደ አሜሪካ ተመለስኩ ።
በጋዛ የዚህ አይነት እልቂት በየጊዜው ይከሰታል ፡ ይሄኔ የትንሹ አሚር ቤተሰብም በዚህ አይነት ሁኔታ ሞተው ምግብ ይዞ እንደሚመጣ አስባ የምትጠብቀው ትንሽ እህት ይኖረው ይሆናል በማለት የእስራኤል ጦር ፡ በተራቡና ፡ አንዳችም ጦር መሳሪያ ባልታጠቁ ፍልስጤማውያን ላይ የሚፈጽመውን በጭካኔ የተሞላ አስፈሪና ዘግናኝ ድርጊት አጋልጧል ።
( ፎቶው አሚር ከመ7ደሉ ከደቂቃዎች በፊት በአንቶኒ ኤግለር የተነሳ ነው )
Via: ዋስይሁን ተስፋዬ
1 year ago
አንቶኒ ኤግለር ይባላል በጡረታ የተገለለ የአሜሪካ ልዩ ሀይል አባል የነበረ ነው ።
አንቶኒ ከልዩ ሀይሉ በጡረታ ከተገለለ በኋላ ዩጂ ሶሉሽን በሚባል የግል ሴኪውሪቲ ካምፓኒ በኩል በአሜሪካና እስራኤል በሚመራው Gaza Humanitarian Foundation (GHF) ውስጥ የሚሰሩ አሜሪካውያንን ደህንነት ለመጠበቅ ወደጋዛ ሄዶ ለብዙ ወራት የቆየ ነው ።
እና ሰሞኑን ተመልሶ ወደ አሜሪካ ከሄደ በኋላ ከBBC ጋር ቃለ መጠይቅ ባደረገበት ወቅት እንዲህ አለ
..
" ይህ በምስሉ ላይ የምታዩት የአምስት አመት ልጅ ሲሆን ስሙ አሚር ይባላል ። አሚር ወደዚህ የእርዳታ መስጫ ጣቢያ የመጣው 12 ኪ/ሜትር ተጉዞ ነበር ። አንቶኒ ኤግለር በባዶ እግሩ ለሚሄደው በረሀብ የተጎሳቆለ ህጻን ትንሽ ሩዝ እና አንዳንድ ምግቦችን ሰጥቶት እንደጨረሰ ትንሹ አሚር እጁን ዘርግቶለት እየጨበጠው አመሰግናለሁ አለው ።
በዚህ ወቅት በህጻኑ ሁኔታ ልቡ የተነካው አንቶኒ ኤግለር አሚር ወዳለበት በመጠጋት በርከክ ብሎ ስለ እናንተ ግድ የሚላቸው ፡ ስለ እናንተ የሚያስቡ ሰወች አሉ አለው ፡ አሚር በርህራሄ የሚያወራውን አሜሪካዊ ኮለኔል ጭንቅላት በትናንሽ አቧራማ እጆቹ ይዞ ጥርት ባለ እንግሊዝኛ አመሰግናለሁ ካለው በኋላ የተሰጠውን ምግብ ይዞ ሄደ።
ከጥቂት ደቂቃ በኋላ የእስራኤል ጦር የእርዳታ ምግብ ሊወስዱ በመጡ የተራቡ ፍልስጤማውያን ላይ ተኩስ ከፈተ ።
በዚህ ተኩስ ብዙዎች በጥይት ተመቱ ፡ ከነዚህ መሀከልም ከደቂቃዎች በፊት በአቧራማ እጆቹ ጭንቅላቴን እየነካካ አመሰግናለሁ ያለኝ ትንሹ አሚር ይገኝበታል ።
አሚር በዚህ ተኩስ በጥይት ተመቶ ህይወቱ አልፋለች
ያየሁት ነገር ከምቋቋመው በላይ ሆነብኝ ፡ በዚህ ስፍራ በማየው አስፈሪ ነገር ምክንያት በስራ ላይ መቆየት የለብኝም በማለት ስራዬን ለቅቄ ወደ አሜሪካ ተመለስኩ ።
በጋዛ የዚህ አይነት እልቂት በየጊዜው ይከሰታል ፡ ይሄኔ የትንሹ አሚር ቤተሰብም በዚህ አይነት ሁኔታ ሞተው ምግብ ይዞ እንደሚመጣ አስባ የምትጠብቀው ትንሽ እህት ይኖረው ይሆናል በማለት የእስራኤል ጦር ፡ በተራቡና ፡ አንዳችም ጦር መሳሪያ ባልታጠቁ ፍልስጤማውያን ላይ የሚፈጽመውን በጭካኔ የተሞላ አስፈሪና ዘግናኝ ድርጊት አጋልጧል ።
( ፎቶው አሚር ከመ7ደሉ ከደቂቃዎች በፊት በአንቶኒ ኤግለር የተነሳ ነው )
Via: ዋስይሁን ተስፋዬ
አንቶኒ ከልዩ ሀይሉ በጡረታ ከተገለለ በኋላ ዩጂ ሶሉሽን በሚባል የግል ሴኪውሪቲ ካምፓኒ በኩል በአሜሪካና እስራኤል በሚመራው Gaza Humanitarian Foundation (GHF) ውስጥ የሚሰሩ አሜሪካውያንን ደህንነት ለመጠበቅ ወደጋዛ ሄዶ ለብዙ ወራት የቆየ ነው ።
እና ሰሞኑን ተመልሶ ወደ አሜሪካ ከሄደ በኋላ ከBBC ጋር ቃለ መጠይቅ ባደረገበት ወቅት እንዲህ አለ
..
" ይህ በምስሉ ላይ የምታዩት የአምስት አመት ልጅ ሲሆን ስሙ አሚር ይባላል ። አሚር ወደዚህ የእርዳታ መስጫ ጣቢያ የመጣው 12 ኪ/ሜትር ተጉዞ ነበር ። አንቶኒ ኤግለር በባዶ እግሩ ለሚሄደው በረሀብ የተጎሳቆለ ህጻን ትንሽ ሩዝ እና አንዳንድ ምግቦችን ሰጥቶት እንደጨረሰ ትንሹ አሚር እጁን ዘርግቶለት እየጨበጠው አመሰግናለሁ አለው ።
በዚህ ወቅት በህጻኑ ሁኔታ ልቡ የተነካው አንቶኒ ኤግለር አሚር ወዳለበት በመጠጋት በርከክ ብሎ ስለ እናንተ ግድ የሚላቸው ፡ ስለ እናንተ የሚያስቡ ሰወች አሉ አለው ፡ አሚር በርህራሄ የሚያወራውን አሜሪካዊ ኮለኔል ጭንቅላት በትናንሽ አቧራማ እጆቹ ይዞ ጥርት ባለ እንግሊዝኛ አመሰግናለሁ ካለው በኋላ የተሰጠውን ምግብ ይዞ ሄደ።
ከጥቂት ደቂቃ በኋላ የእስራኤል ጦር የእርዳታ ምግብ ሊወስዱ በመጡ የተራቡ ፍልስጤማውያን ላይ ተኩስ ከፈተ ።
በዚህ ተኩስ ብዙዎች በጥይት ተመቱ ፡ ከነዚህ መሀከልም ከደቂቃዎች በፊት በአቧራማ እጆቹ ጭንቅላቴን እየነካካ አመሰግናለሁ ያለኝ ትንሹ አሚር ይገኝበታል ።
አሚር በዚህ ተኩስ በጥይት ተመቶ ህይወቱ አልፋለች
ያየሁት ነገር ከምቋቋመው በላይ ሆነብኝ ፡ በዚህ ስፍራ በማየው አስፈሪ ነገር ምክንያት በስራ ላይ መቆየት የለብኝም በማለት ስራዬን ለቅቄ ወደ አሜሪካ ተመለስኩ ።
በጋዛ የዚህ አይነት እልቂት በየጊዜው ይከሰታል ፡ ይሄኔ የትንሹ አሚር ቤተሰብም በዚህ አይነት ሁኔታ ሞተው ምግብ ይዞ እንደሚመጣ አስባ የምትጠብቀው ትንሽ እህት ይኖረው ይሆናል በማለት የእስራኤል ጦር ፡ በተራቡና ፡ አንዳችም ጦር መሳሪያ ባልታጠቁ ፍልስጤማውያን ላይ የሚፈጽመውን በጭካኔ የተሞላ አስፈሪና ዘግናኝ ድርጊት አጋልጧል ።
( ፎቶው አሚር ከመ7ደሉ ከደቂቃዎች በፊት በአንቶኒ ኤግለር የተነሳ ነው )
Via: ዋስይሁን ተስፋዬ
Comments