1 month ago
የኢትዮጵያ B Boy እና B Girl የብሬክ ዳንስ ውድድር በአድዋ ድል መታሰቢያ በድምቀት ተካሄደ
#ethiopia | አዲስ አበባ — የኢትዮጵያ B Boy እና B Girl የብሬክ ዳንስ ውድድር ሰኔ 13/2018 ዓ.ም. በአድዋ ድል መታሰቢያ ፊት ለፊት በድምቀት ተካሂዷል።
ውድድሩ “Building Unity and Inclusive Opportunities Through Sport and Dialogue” በሚል መሪ ቃል ለስድስት ወራት እየተተገበረ ባለው ፕሮጀክት ሥር የተሳተፉ 45 የሚደርሱ ታዳጊ ወጣቶች ያቀረቡት የመጨረሻ የብቃት ማሳያ ነበር።
ተሳታፊዎቹ በብሬክ ዳንስ፣ በሕይወት ክህሎት እና በተለያዩ የአቅም ግንባታ ስልጠናዎች ለወራት ሲሳተፉ ቆይተዋል።
ፕሮጀክቱ በNutrition for Education and Development (N4ED) አስተባባሪነት፣ በፈረንሳይ ኤምባሲ የገንዘብ ድጋፍ እና ከሀዊ ዳንስ ኢንተርቴይመንት እና እሺ ሚዲያ ጋር በትብብር የሚተገበር ሲሆን፣ ወጣት ሴቶችን፣ ወጣት ወንዶችን እንዲሁም ከአካል ጉዳት ጋር የሚኖሩ ወጣቶችን በአንድነት በማሳተፍ ተሰጥኦና ብቃትን ለማበረታታት ያለመ ነው።
በዕለቱ ተሳታፊዎች በከተማው ታዋቂ የB Boy እና B Girl ዳኞች ተገምግመው የተመረጡ ሲሆን፣ ለአሸናፊዎችና ለተሳታፊዎች የተለያዩ ማበረታቻዎች በፕሮጀክቱ የመዝጊያ ሥነ-ሥርዓት ላይ እንደሚበረከቱ ተገልጿል።
የፕሮጀክቱ የመዝጊያ ፕሮግራም እና የተሳታፊ ብሬክ ዳንሰኞች የምረቃ ሥነ-ሥርዓት አርብ ሰኔ 19/2018 ዓ.ም. በአሊያንስ ኢትዮ-ፍራንሴስ በሚካሄደው ዝግጅት ላይ በተጋበዙ እንግዶች ፊት ይከናወናል።
በመጨረሻም አዘጋጆቹ ለዝግጅቱ መሳካት እና ለደማቁ የጎዳና ላይ ትርኢት አስፈላጊውን ድጋፍ ላደረጉ የአድዋ ድል መታሰቢያ ኃላፊዎች ምስጋናቸውን ገልጸዋል።
#breakdance #bboy #bgirl #ethiopia #youthempowerment #n4ed #hawidanceentertainment #adwamemorial #addisababa #streetdanceculture
#ethiopia | አዲስ አበባ — የኢትዮጵያ B Boy እና B Girl የብሬክ ዳንስ ውድድር ሰኔ 13/2018 ዓ.ም. በአድዋ ድል መታሰቢያ ፊት ለፊት በድምቀት ተካሂዷል።
ውድድሩ “Building Unity and Inclusive Opportunities Through Sport and Dialogue” በሚል መሪ ቃል ለስድስት ወራት እየተተገበረ ባለው ፕሮጀክት ሥር የተሳተፉ 45 የሚደርሱ ታዳጊ ወጣቶች ያቀረቡት የመጨረሻ የብቃት ማሳያ ነበር።
ተሳታፊዎቹ በብሬክ ዳንስ፣ በሕይወት ክህሎት እና በተለያዩ የአቅም ግንባታ ስልጠናዎች ለወራት ሲሳተፉ ቆይተዋል።
ፕሮጀክቱ በNutrition for Education and Development (N4ED) አስተባባሪነት፣ በፈረንሳይ ኤምባሲ የገንዘብ ድጋፍ እና ከሀዊ ዳንስ ኢንተርቴይመንት እና እሺ ሚዲያ ጋር በትብብር የሚተገበር ሲሆን፣ ወጣት ሴቶችን፣ ወጣት ወንዶችን እንዲሁም ከአካል ጉዳት ጋር የሚኖሩ ወጣቶችን በአንድነት በማሳተፍ ተሰጥኦና ብቃትን ለማበረታታት ያለመ ነው።
በዕለቱ ተሳታፊዎች በከተማው ታዋቂ የB Boy እና B Girl ዳኞች ተገምግመው የተመረጡ ሲሆን፣ ለአሸናፊዎችና ለተሳታፊዎች የተለያዩ ማበረታቻዎች በፕሮጀክቱ የመዝጊያ ሥነ-ሥርዓት ላይ እንደሚበረከቱ ተገልጿል።
የፕሮጀክቱ የመዝጊያ ፕሮግራም እና የተሳታፊ ብሬክ ዳንሰኞች የምረቃ ሥነ-ሥርዓት አርብ ሰኔ 19/2018 ዓ.ም. በአሊያንስ ኢትዮ-ፍራንሴስ በሚካሄደው ዝግጅት ላይ በተጋበዙ እንግዶች ፊት ይከናወናል።
በመጨረሻም አዘጋጆቹ ለዝግጅቱ መሳካት እና ለደማቁ የጎዳና ላይ ትርኢት አስፈላጊውን ድጋፍ ላደረጉ የአድዋ ድል መታሰቢያ ኃላፊዎች ምስጋናቸውን ገልጸዋል።
#breakdance #bboy #bgirl #ethiopia #youthempowerment #n4ed #hawidanceentertainment #adwamemorial #addisababa #streetdanceculture
4 months ago
ኢንስትራክተር ዳዊት መኮንን አዲስ የአካል ብቃትና ሥነ-ምግብ መጽሐፍ አስመረቀ
#ethiopia | በኢትዮጵያ የአካል ብቃት እንቅስቃሴ ዘርፍ በግንባር ቀደምትነት የሚጠቀሰው ኢንስትራክተር ዳዊት መኮንን፣ ሳይንሳዊ የአካል ብቃት እንቅስቃሴዎችን ከሥነ-ምግብ መመሪያዎች ጋር አቀናጅቶ የያዘውን “አካል በብቃት” የተሰኘ ሦስተኛ መጽሐፉን በትላንትናው እለት በይፋ ለንባብ አብቅቷል።
ቀደም ሲል ካሳተማቸው "የስፖርት ማሽን አጠቃቀም" እና "ስፖርት ያለ መሳሪያ" መጽሐፍት ቀጥሎ የቀረበው ይህ አዲስ ሥራ፣ በተለይም በሥራ ጫና ምክንያት ወደ ስፖርት ማዕከላት መሄድ ለማይችሉ የከተማ ነዋሪዎች እንደ ዋነኛ መመሪያ ሆኖ እንዲያገለግል ተደርጎ በልዩ ሁኔታ ተዘጋጅቷል።
ማንኛውም የኅብረተሰብ ክፍል ባሉበት ቦታና በተመቻቸው ስፍራ ሆነው ጤናቸውን መጠበቅ እንዲችሉ ዝርዝር ትንታኔዎችን ያካተተው ይህ መጽሐፍ፣ ስፖርት መሥራት ለጥቂቶች ሳይሆን ለሁሉም የጤና ዋስትና መሆኑን በማስገንዘብ “ጊዜ የለኝም” የሚለውን የተለመደ ሰበብ ለመቅረፍ ያለመ ነው።
ለታሪክ አድቨርታይዚንግ እና ህትመት ወደ ንባብ ያመጣውና በ11 ምዕራፎች ተከፋፍሎ በ250 ገፆች የተቀነበበው ይህ መጽሐፍ፣ በ1,199 ብር ለገበያ የቀረበ ሲሆን በውስጡም የሕፃናት የአካል ብቃት፣ የባህላዊ ጭፈራ ከስፖርት ጋር ያለው ሳይንሳዊ ትስስር እንዲሁም የተፅዕኖ ፈጣሪ ግለሰቦች ተሞክሮ ተካቶበታል።
ኢንስትራክተር ዳዊት መኮንን በመጽሐፍ ዝግጅትና በተለያዩ የሚዲያ አማራጮች የአካል ብቃትን የኅብረተሰቡ የዘወትር ባህል ለማድረግ የጀመረውን የተቀደሰ ጥረት አጠናክሮ እንደሚቀጥልም በምረቃው ወቅት ተገልጿል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ
#ethiopia #fitness #health #nutrition #dawitmekonnen #newbook #exercise #wellness
#ethiopia | በኢትዮጵያ የአካል ብቃት እንቅስቃሴ ዘርፍ በግንባር ቀደምትነት የሚጠቀሰው ኢንስትራክተር ዳዊት መኮንን፣ ሳይንሳዊ የአካል ብቃት እንቅስቃሴዎችን ከሥነ-ምግብ መመሪያዎች ጋር አቀናጅቶ የያዘውን “አካል በብቃት” የተሰኘ ሦስተኛ መጽሐፉን በትላንትናው እለት በይፋ ለንባብ አብቅቷል።
ቀደም ሲል ካሳተማቸው "የስፖርት ማሽን አጠቃቀም" እና "ስፖርት ያለ መሳሪያ" መጽሐፍት ቀጥሎ የቀረበው ይህ አዲስ ሥራ፣ በተለይም በሥራ ጫና ምክንያት ወደ ስፖርት ማዕከላት መሄድ ለማይችሉ የከተማ ነዋሪዎች እንደ ዋነኛ መመሪያ ሆኖ እንዲያገለግል ተደርጎ በልዩ ሁኔታ ተዘጋጅቷል።
ማንኛውም የኅብረተሰብ ክፍል ባሉበት ቦታና በተመቻቸው ስፍራ ሆነው ጤናቸውን መጠበቅ እንዲችሉ ዝርዝር ትንታኔዎችን ያካተተው ይህ መጽሐፍ፣ ስፖርት መሥራት ለጥቂቶች ሳይሆን ለሁሉም የጤና ዋስትና መሆኑን በማስገንዘብ “ጊዜ የለኝም” የሚለውን የተለመደ ሰበብ ለመቅረፍ ያለመ ነው።
ለታሪክ አድቨርታይዚንግ እና ህትመት ወደ ንባብ ያመጣውና በ11 ምዕራፎች ተከፋፍሎ በ250 ገፆች የተቀነበበው ይህ መጽሐፍ፣ በ1,199 ብር ለገበያ የቀረበ ሲሆን በውስጡም የሕፃናት የአካል ብቃት፣ የባህላዊ ጭፈራ ከስፖርት ጋር ያለው ሳይንሳዊ ትስስር እንዲሁም የተፅዕኖ ፈጣሪ ግለሰቦች ተሞክሮ ተካቶበታል።
ኢንስትራክተር ዳዊት መኮንን በመጽሐፍ ዝግጅትና በተለያዩ የሚዲያ አማራጮች የአካል ብቃትን የኅብረተሰቡ የዘወትር ባህል ለማድረግ የጀመረውን የተቀደሰ ጥረት አጠናክሮ እንደሚቀጥልም በምረቃው ወቅት ተገልጿል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ
#ethiopia #fitness #health #nutrition #dawitmekonnen #newbook #exercise #wellness
5 months ago
ስጋ መመገብ የሴቶችን ጭንቀት በ40% ይቀንሳል‐ጥናት
አዳዲስ ጥናቶች እንደሚያሳዩት፣ ስጋን በበቂ ሁኔታ መመገብ ለጭንቀትና ለድብርት የመጋለጥ እድልን በእጅጉ ይቀንሳል።
ጥናቱ ከፍተኛ የስጋ ተዋፅኦ የሚወስዱ ሰዎች፣ ስጋ ከማይመገቡት ጋር ሲነፃፀሩ በ27% ያነሰ የድብርት ስሜት እንደሚታይባቸው አረጋግጧል።
በተለይም በሴቶች ላይ ያለው ተፅዕኖ የጎላ ሲሆን፣ ለሥነ-አእምሮ ጤና እክል የመጋለጥ እድላቸውን በ40% ዝቅ ያደርገዋል።
ሳይንቲስቶች ይህንን ውጤት በስጋ ውስጥ ከሚገኙት አሚኖ አሲዶች (ጋር ያያይዙታል። እነዚህ ንጥረ ነገሮች ለደስታ ስሜት ተጠያቂ የሆነውን ሴሮቶኒን የተባለ ሆርሞን ለማምረት ወሳኝ ሚና ይጫወታሉ።
ምንጭ፦ Psychologies Magazine / Nutritional Neuroscience
seledadotio
seledadotio
አዳዲስ ጥናቶች እንደሚያሳዩት፣ ስጋን በበቂ ሁኔታ መመገብ ለጭንቀትና ለድብርት የመጋለጥ እድልን በእጅጉ ይቀንሳል።
ጥናቱ ከፍተኛ የስጋ ተዋፅኦ የሚወስዱ ሰዎች፣ ስጋ ከማይመገቡት ጋር ሲነፃፀሩ በ27% ያነሰ የድብርት ስሜት እንደሚታይባቸው አረጋግጧል።
በተለይም በሴቶች ላይ ያለው ተፅዕኖ የጎላ ሲሆን፣ ለሥነ-አእምሮ ጤና እክል የመጋለጥ እድላቸውን በ40% ዝቅ ያደርገዋል።
ሳይንቲስቶች ይህንን ውጤት በስጋ ውስጥ ከሚገኙት አሚኖ አሲዶች (ጋር ያያይዙታል። እነዚህ ንጥረ ነገሮች ለደስታ ስሜት ተጠያቂ የሆነውን ሴሮቶኒን የተባለ ሆርሞን ለማምረት ወሳኝ ሚና ይጫወታሉ።
ምንጭ፦ Psychologies Magazine / Nutritional Neuroscience
seledadotio
seledadotio
5 months ago
ስጋ መመገብ የሴቶችን ጭንቀትን በ40% ይቀንሳል‐ጥናት
አዳዲስ ጥናቶች እንደሚያሳዩት፣ ስጋን በበቂ ሁኔታ መመገብ ለጭንቀትና ለድብርት የመጋለጥ እድልን በእጅጉ ይቀንሳል።
ጥናቱ ከፍተኛ የስጋ ተዋፅኦ የሚወስዱ ሰዎች፣ ስጋ ከማይመገቡት ጋር ሲነፃፀሩ በ27% ያነሰ የድብርት ስሜት እንደሚታይባቸው አረጋግጧል።
በተለይም በሴቶች ላይ ያለው ተፅዕኖ የጎላ ሲሆን፣ ለሥነ-አእምሮ ጤና እክል የመጋለጥ እድላቸውን በ40% ዝቅ ያደርገዋል።
ሳይንቲስቶች ይህንን ውጤት በስጋ ውስጥ ከሚገኙት አሚኖ አሲዶች (ጋር ያያይዙታል። እነዚህ ንጥረ ነገሮች ለደስታ ስሜት ተጠያቂ የሆነውን ሴሮቶኒን የተባለ ሆርሞን ለማምረት ወሳኝ ሚና ይጫወታሉ።
ምንጭ፦ Psychologies Magazine / Nutritional Neuroscience
አዳዲስ ጥናቶች እንደሚያሳዩት፣ ስጋን በበቂ ሁኔታ መመገብ ለጭንቀትና ለድብርት የመጋለጥ እድልን በእጅጉ ይቀንሳል።
ጥናቱ ከፍተኛ የስጋ ተዋፅኦ የሚወስዱ ሰዎች፣ ስጋ ከማይመገቡት ጋር ሲነፃፀሩ በ27% ያነሰ የድብርት ስሜት እንደሚታይባቸው አረጋግጧል።
በተለይም በሴቶች ላይ ያለው ተፅዕኖ የጎላ ሲሆን፣ ለሥነ-አእምሮ ጤና እክል የመጋለጥ እድላቸውን በ40% ዝቅ ያደርገዋል።
ሳይንቲስቶች ይህንን ውጤት በስጋ ውስጥ ከሚገኙት አሚኖ አሲዶች (ጋር ያያይዙታል። እነዚህ ንጥረ ነገሮች ለደስታ ስሜት ተጠያቂ የሆነውን ሴሮቶኒን የተባለ ሆርሞን ለማምረት ወሳኝ ሚና ይጫወታሉ።
ምንጭ፦ Psychologies Magazine / Nutritional Neuroscience
Sponsored by
Surafel
5 months ago
ዕውቁ ሳይንቲስት ዶ/ር አመሃ በላይ ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ
#ethiopia | በማይክሮ አልጌ ባዮቴክኖሎጂ (Microalgae Biotechnology) ዘርፍ በዓለም አቀፍ ደረጃ ስማቸው በጉልህ የሚነሳው ኢትዮጵያዊው ምሁር ዶክተር አመሃ በላይ በ79 ዓመታቸው ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ። ዶ/ር አመሃ የካቲት 15 ቀን 2018 ዓ.ም ማረፋቸው ታውቋል።
የትምህርትና የሥራ ሕይወት
ዶ/ር አመሃ በላይ የአካዳሚክ ጉዟቸውን የቀድሞው ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ዩኒቨርሲቲ የጀመሩ ሲሆን፣ የዶክትሬት ዲግሪያቸውን ደግሞ ከዩናይትድ ኪንግደም (UK) ተቀብለዋል። ወደ ሀገራቸው ከተመለሱ በኋላም፦
* በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ለ13 ዓመታት በመምህርነትና በባዮሎጂ ትምህርት ክፍል ኃላፊነት አገልግለዋል።
* በዓለም አቀፍ ደረጃ በካሊፎርኒያው "Earthrise Nutritionals" ተቋም ውስጥ ለ26 ዓመታት በከፍተኛ የቴክኖሎጂ መኮንንነት (CTO) በመሥራት ከፍተኛ ዝናን አትርፈዋል።
* ለስፒሩሊና (Spirulina) ኢንዱስትሪ ባበረከቱት ላቅ ያለ ሳይንሳዊ አስተዋጽኦ "ሚስተር ስፒሩሊና" (Mr. Spirulina) የሚል ዓለም አቀፍ የክብር ስያሜ ተሰጥቷቸዋል።
የሀገር ፍቅርና ሳይንሳዊ አሻራ በኢትዮጵያ
ዶ/ር አመሃ በዓለም አቀፍ መድረክ ስኬታማ ቢሆኑም ለሀገራቸው ኢትዮጵያ የነበራቸው ፍቅርና ተቆርቋሪነት ልዩ ነበር።
* የኢትዮጵያ የአካባቢ ጥበቃ እና ዘላቂ ልማት ምክር ቤት መሥራች በመሆን አገልግለዋል።
* በጣና ሐይቅ፣ በአባያ ሐይቅና በአዋሽ ወንዝ ላይ የተከሰተውን አደገኛ የእንቦጭ አረም ለመከላከል በሚደረገው ሳይንሳዊ ጥረት ውስጥ በግንባር ቀደምትነትና በንቃት ተሳትፈዋል።
የታዋቂው ሳይንቲስት የዶ/ር አመሃ በላይ የቀብር ሥርዓት ነገ ቅዳሜ፣ የካቲት 21 ቀን 2018 ዓ.ም እንደሚፈጸም ተገልጿል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #ዶክተር_አመሃ_በላይ #ሳይንቲስት #ኢትዮጵያ #ባዮቴክኖሎጂ #ስፒሩሊና #እንቦጭ #scientist #ethiopia
#ethiopia | በማይክሮ አልጌ ባዮቴክኖሎጂ (Microalgae Biotechnology) ዘርፍ በዓለም አቀፍ ደረጃ ስማቸው በጉልህ የሚነሳው ኢትዮጵያዊው ምሁር ዶክተር አመሃ በላይ በ79 ዓመታቸው ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ። ዶ/ር አመሃ የካቲት 15 ቀን 2018 ዓ.ም ማረፋቸው ታውቋል።
የትምህርትና የሥራ ሕይወት
ዶ/ር አመሃ በላይ የአካዳሚክ ጉዟቸውን የቀድሞው ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ዩኒቨርሲቲ የጀመሩ ሲሆን፣ የዶክትሬት ዲግሪያቸውን ደግሞ ከዩናይትድ ኪንግደም (UK) ተቀብለዋል። ወደ ሀገራቸው ከተመለሱ በኋላም፦
* በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ለ13 ዓመታት በመምህርነትና በባዮሎጂ ትምህርት ክፍል ኃላፊነት አገልግለዋል።
* በዓለም አቀፍ ደረጃ በካሊፎርኒያው "Earthrise Nutritionals" ተቋም ውስጥ ለ26 ዓመታት በከፍተኛ የቴክኖሎጂ መኮንንነት (CTO) በመሥራት ከፍተኛ ዝናን አትርፈዋል።
* ለስፒሩሊና (Spirulina) ኢንዱስትሪ ባበረከቱት ላቅ ያለ ሳይንሳዊ አስተዋጽኦ "ሚስተር ስፒሩሊና" (Mr. Spirulina) የሚል ዓለም አቀፍ የክብር ስያሜ ተሰጥቷቸዋል።
የሀገር ፍቅርና ሳይንሳዊ አሻራ በኢትዮጵያ
ዶ/ር አመሃ በዓለም አቀፍ መድረክ ስኬታማ ቢሆኑም ለሀገራቸው ኢትዮጵያ የነበራቸው ፍቅርና ተቆርቋሪነት ልዩ ነበር።
* የኢትዮጵያ የአካባቢ ጥበቃ እና ዘላቂ ልማት ምክር ቤት መሥራች በመሆን አገልግለዋል።
* በጣና ሐይቅ፣ በአባያ ሐይቅና በአዋሽ ወንዝ ላይ የተከሰተውን አደገኛ የእንቦጭ አረም ለመከላከል በሚደረገው ሳይንሳዊ ጥረት ውስጥ በግንባር ቀደምትነትና በንቃት ተሳትፈዋል።
የታዋቂው ሳይንቲስት የዶ/ር አመሃ በላይ የቀብር ሥርዓት ነገ ቅዳሜ፣ የካቲት 21 ቀን 2018 ዓ.ም እንደሚፈጸም ተገልጿል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #ዶክተር_አመሃ_በላይ #ሳይንቲስት #ኢትዮጵያ #ባዮቴክኖሎጂ #ስፒሩሊና #እንቦጭ #scientist #ethiopia
6 months ago
ማስተር ሄኖክ 90 ቀናት ሁለት ዘመናዊ የጂም ማእከላትን በአንድ ቀን አስመረቀ!
#fastmereja I ላለፉት 10 ዓመታት "90 ቀናት ከማስተር ሄኖክ ጋር“ በሚለው ፕሮግራሙ በሺዎች የሚቆጠሩ ዜጎችን ህይወት ሲቀይር የቆየው ብሬቩ ዌልነስ (Breve Wellness) በትላንትናዉ እለት ሁለት ግዙፍ እና ዘመናዊ የጂም ማእከላትን በአዲስ አበባ ከተማ አስመርቋል።
አዲሶቹ እና በከፍተኛ በጀት ተገንብተዉ የተመረቁት ዘመናዊ የጂም ማእከላት በሳር ቤት እና በሰሚት አካባቢ ነዉ የተከፈቱት።
እነዚህ ማእከላት ተራ የጂም ስፍራዎች ብቻ አይደሉም፤ የላቀ የአካል ብቃት ስልጠና (Fitness)፣ ሳይንሳዊ የስርዓተ ምግብ ምክር (Nutrition)፣የህይወት ክህሎት እና የስነ-ልቦና ስልጠና (Life Skills) ሲቪል ሰርቫንቱን እና ወጣቱን ያማከለ ሁለንተናዊ የለውጥ ማእከል መሆናቸዉን የብሬቩ ዌልነስ መስራች ማስተር ሄኖክ ኪዳነወልድ ገልጿል።
ማስተር ሄኖክ አክሎም አዲስ አበባን የአፍሪካ መዲና ብቻ ሳይሆን የስፖርት ስበት ማዕከል ለማድረግ ያለዉን ራዕይ እንዲሁም ቁርጠኝነት ፀልጿል።
በወዳጅነት ፓርክ 10,000 ሰዎችን በነፃ በማሰልጠን የጀመረው ይሄው የጤና ንቅናቄ፣ አሁን ደግሞ በላቀ ቴክኖሎጂ እና ምቹ ሁኔታ ስልጠናውን ወደ አዲስ ምዕራፍ በማሸጋገር እነዚህን ዘርፈ ብዙ የጂም ማዕከላት ለመገንባት መቻሉ ነዉ የተገለፀዉ።
በምረቃው ስነስርዓት ላይ የአዲስ አበባ ወጣቶችና ስፖርት ቢሮ ሀላፊ ኮሚሽነር በላይ ደጀንን ጨምሮ ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች፣ የስፖርት አፍቃሪዎች እና የማስተር ሄኖክ ተማሪዎች በተገኙበት በደመቀ ሁኔታ ተከናውኗል።
እንዲሁም በቅርብ ጊዜያት ተደራሽነቱን በይበልጥ ለማስፋት ተጨማሪ ቅርንጫፎችን ለመክፈት ዝግጅት እያደረገ መሆኑም ተገልጿል።
#fastmereja I ላለፉት 10 ዓመታት "90 ቀናት ከማስተር ሄኖክ ጋር“ በሚለው ፕሮግራሙ በሺዎች የሚቆጠሩ ዜጎችን ህይወት ሲቀይር የቆየው ብሬቩ ዌልነስ (Breve Wellness) በትላንትናዉ እለት ሁለት ግዙፍ እና ዘመናዊ የጂም ማእከላትን በአዲስ አበባ ከተማ አስመርቋል።
አዲሶቹ እና በከፍተኛ በጀት ተገንብተዉ የተመረቁት ዘመናዊ የጂም ማእከላት በሳር ቤት እና በሰሚት አካባቢ ነዉ የተከፈቱት።
እነዚህ ማእከላት ተራ የጂም ስፍራዎች ብቻ አይደሉም፤ የላቀ የአካል ብቃት ስልጠና (Fitness)፣ ሳይንሳዊ የስርዓተ ምግብ ምክር (Nutrition)፣የህይወት ክህሎት እና የስነ-ልቦና ስልጠና (Life Skills) ሲቪል ሰርቫንቱን እና ወጣቱን ያማከለ ሁለንተናዊ የለውጥ ማእከል መሆናቸዉን የብሬቩ ዌልነስ መስራች ማስተር ሄኖክ ኪዳነወልድ ገልጿል።
ማስተር ሄኖክ አክሎም አዲስ አበባን የአፍሪካ መዲና ብቻ ሳይሆን የስፖርት ስበት ማዕከል ለማድረግ ያለዉን ራዕይ እንዲሁም ቁርጠኝነት ፀልጿል።
በወዳጅነት ፓርክ 10,000 ሰዎችን በነፃ በማሰልጠን የጀመረው ይሄው የጤና ንቅናቄ፣ አሁን ደግሞ በላቀ ቴክኖሎጂ እና ምቹ ሁኔታ ስልጠናውን ወደ አዲስ ምዕራፍ በማሸጋገር እነዚህን ዘርፈ ብዙ የጂም ማዕከላት ለመገንባት መቻሉ ነዉ የተገለፀዉ።
በምረቃው ስነስርዓት ላይ የአዲስ አበባ ወጣቶችና ስፖርት ቢሮ ሀላፊ ኮሚሽነር በላይ ደጀንን ጨምሮ ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች፣ የስፖርት አፍቃሪዎች እና የማስተር ሄኖክ ተማሪዎች በተገኙበት በደመቀ ሁኔታ ተከናውኗል።
እንዲሁም በቅርብ ጊዜያት ተደራሽነቱን በይበልጥ ለማስፋት ተጨማሪ ቅርንጫፎችን ለመክፈት ዝግጅት እያደረገ መሆኑም ተገልጿል።
7 months ago
ማንም ዞር ብሎ የማያቸው የአማራ ነፍሶች
አረጋ ከበደ አይቷቸው የማያውቀው በሃገራቸው ስደተኛ የሆኑት አማራ ስደተኞች
ከሀገር ውስጥ እስከ ውጪ መገናኛ ብዙሀን ዘገባ የተደበቀው የአማራ ህዝብ ሰቆቃ
ደብረብርሃን ውስጥ በዚህ ሰአት 3 ካምፖች አሉ ።
1) ቻይና ካምፕ፣
2) ወይንሸት ካምፕ እና
3) ባቄሎ ካምፕ ይባላሉ።
በእነዚህ ቦታዎች ያሉ ተፈናቃይ ወገኖቻችን
> በከፍተኛ የውሃ እጥረት
> Shortage of sanitation and hygiene material in the camp
> Critical protection issue
> Shortage of shelters
> Inaccessibility of health
> Critical nutrition issue
በእነዚህ እና በመሳሰሉት ፈተናዎች በአሁን ሰአት እየተፈተኑ ነው የሚገኙት።
አጠቃላይ ደብረ ብርሀንም ሆነ ሌሎች ቦታዎች ስላሉ ተፈናቃዬች ማንም ምንም ብሎ አያውቅም፤ የተረሱ ነፍሶች ሆነዋል!
አረጋ ከበደ አይቷቸው የማያውቀው በሃገራቸው ስደተኛ የሆኑት አማራ ስደተኞች
ከሀገር ውስጥ እስከ ውጪ መገናኛ ብዙሀን ዘገባ የተደበቀው የአማራ ህዝብ ሰቆቃ
ደብረብርሃን ውስጥ በዚህ ሰአት 3 ካምፖች አሉ ።
1) ቻይና ካምፕ፣
2) ወይንሸት ካምፕ እና
3) ባቄሎ ካምፕ ይባላሉ።
በእነዚህ ቦታዎች ያሉ ተፈናቃይ ወገኖቻችን
> በከፍተኛ የውሃ እጥረት
> Shortage of sanitation and hygiene material in the camp
> Critical protection issue
> Shortage of shelters
> Inaccessibility of health
> Critical nutrition issue
በእነዚህ እና በመሳሰሉት ፈተናዎች በአሁን ሰአት እየተፈተኑ ነው የሚገኙት።
አጠቃላይ ደብረ ብርሀንም ሆነ ሌሎች ቦታዎች ስላሉ ተፈናቃዬች ማንም ምንም ብሎ አያውቅም፤ የተረሱ ነፍሶች ሆነዋል!
8 months ago
የአማራ ክልል የቀዳማይ ልጅነት ልማት ላይ የተሰራዉ የመነሻ ዳሰሳ ጥናት ግኝት ዛሬ በባህር ዳር ይፋ ይሆናል
ባህርዳር፣ ህዳር 21 ፣2018 ዓም --- የአፍሪካ የቀዳማይ ልጅነት ልማት ማዕከል የአማራ ክልልን የቀዳማይ ልጅነት ልማት መነሻ የዳሰስ ጥናት ከባህርዳር ዩኒቨርስቲ ጋር በትብብር ያተከናወነ ሲሆን የቀዳማይ ልጅነት ዕድገት በምን ደረጃ እና ሁኔታ ላይ እንዳለ ያመለከተና ለዉሳኔ ሰጪዎች ተጨባጭ መረጃ ለማድረስ ታስቦ የተሰራ ነዉ፡፡
ጥናቱ ለክልሉ የመጀመሪያና ሁለንትናዊ ሲሆን የአለም አቀፍ መስፈርቶችን በመከተል የተሰራ ነዉ። ከክልሉ መንግስትና አጋር አካላት ጋር በማስተባበር ሊወስድ ስለሚገባዉ የመፍትሄ እርምጃ እና የትኩረት አቅጣጫዎችን አመላክቷል፡፡
ጥናቱ ጨዋታን መሰረት ያደረገን የቀዳማይ ትምህርት እድልን፣ የጤናና የስርአተ-ምግብን ፣የህፃናትን ጥበቃና ከለላን እና ልሎች አስፈላጊ የሆኑ መለኪያዎችን ጨምሮ በህፃናት ልማት ውጤቶች ላይ ያተኮረ ነዉ።
ጥናቱ በክልሉ የዞን ከተሞችና በዙሪያቸዉ ያለውን ገጠራማ ወረዳዎች በማካተት የዳሰሰ ነዉ።
ከ6,000 በላይ ተሳታፊዎች በዚህ ጥናት የተካተቱ ሲሆን ከሰባት ዓመት በታች ልጆች ያሏቸው ቤተሰቦችን እንዲሁም ከ4–6 ዓመት ዕድሜ ያላቸውን የቀዳማይ ትምህርት የሚከታተሉ ሕፃናት ላይ አተኩሮ የተሰራም ነዉ።
የባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ ተመራማሪዎች በዓለም አቀፍ ደረጃ የተመሰከረላቸዉን የምርምር ዘዴዎች በመጠቀም የቀዳማይ ልጅነት አገልግሎት ጥራትን፣ የህፃናትን ተንከባካቢዎችንና ወላጆችን ሁንታዎችን ጨምሮ ሁለንተናዊ እድገታቸዉን የዳሰሰም ነበር።
የአፍሪካ የቀዳሚ ልጅነት ልማት ማዕከል ጥናቱን ለማካሄድ ይህን ከBig Win Philanthropy የፋይናንስና የቴክኒክ ድጋፍ ያገኘ ሲሆን ጥናቱንም ከባህርዳር ዩኒቨርስቲ ጋር በትብብር አከናዉኗል ።
Bahir Dar to Host Release of Amhara Regional State’s Groundbreaking ECD Baseline Survey Report Today
Bahir Dar - November 30, 2025- The African Center For Early Childhood Development (AfC-ECD) in partnership with the Bahir Dar University Bahir Dar,Ethiopia will today officially release the findings of the groundbreaking Early Childhood Development (ECD) Baseline Survey conducted in the Amhara Regional State.
The report, to be unveiled in Bahir Dar—the beautiful lakeside city on the shores of Lake Tana—highlights critical insights into child development outcomes, including growth, early learning, health, nutrition, and other indicators essential to children’s well-being.
More than 6,000 participants took part in the study, which focused on households with children under seven years of age, as well as pre-primary school children aged 4–6 years.
The study covers five clusters of zonal towns in the region and including their surrounding rural districts.
Researchers from Bahir Dar University employed internationally validated research tools—the Caregiver-Reported Early Development Instruments (CREDI) for children under three, and the International Development and Early Learning Assessment (IDELA) for children aged 3–6—to assess early childhood service quality, caregiver practices, systemic challenges, and children’s developmental outcomes.
These tools helped measure physical, cognitive, social, and early learning developmental milestones for young children, including developmental scores for pre-primary learners aged 4–6.
The African Center for Early Childhood Development received financial and technical support from Big Win Philanthropy to outsource the survey to Bahir Dar University.
ባህርዳር፣ ህዳር 21 ፣2018 ዓም --- የአፍሪካ የቀዳማይ ልጅነት ልማት ማዕከል የአማራ ክልልን የቀዳማይ ልጅነት ልማት መነሻ የዳሰስ ጥናት ከባህርዳር ዩኒቨርስቲ ጋር በትብብር ያተከናወነ ሲሆን የቀዳማይ ልጅነት ዕድገት በምን ደረጃ እና ሁኔታ ላይ እንዳለ ያመለከተና ለዉሳኔ ሰጪዎች ተጨባጭ መረጃ ለማድረስ ታስቦ የተሰራ ነዉ፡፡
ጥናቱ ለክልሉ የመጀመሪያና ሁለንትናዊ ሲሆን የአለም አቀፍ መስፈርቶችን በመከተል የተሰራ ነዉ። ከክልሉ መንግስትና አጋር አካላት ጋር በማስተባበር ሊወስድ ስለሚገባዉ የመፍትሄ እርምጃ እና የትኩረት አቅጣጫዎችን አመላክቷል፡፡
ጥናቱ ጨዋታን መሰረት ያደረገን የቀዳማይ ትምህርት እድልን፣ የጤናና የስርአተ-ምግብን ፣የህፃናትን ጥበቃና ከለላን እና ልሎች አስፈላጊ የሆኑ መለኪያዎችን ጨምሮ በህፃናት ልማት ውጤቶች ላይ ያተኮረ ነዉ።
ጥናቱ በክልሉ የዞን ከተሞችና በዙሪያቸዉ ያለውን ገጠራማ ወረዳዎች በማካተት የዳሰሰ ነዉ።
ከ6,000 በላይ ተሳታፊዎች በዚህ ጥናት የተካተቱ ሲሆን ከሰባት ዓመት በታች ልጆች ያሏቸው ቤተሰቦችን እንዲሁም ከ4–6 ዓመት ዕድሜ ያላቸውን የቀዳማይ ትምህርት የሚከታተሉ ሕፃናት ላይ አተኩሮ የተሰራም ነዉ።
የባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ ተመራማሪዎች በዓለም አቀፍ ደረጃ የተመሰከረላቸዉን የምርምር ዘዴዎች በመጠቀም የቀዳማይ ልጅነት አገልግሎት ጥራትን፣ የህፃናትን ተንከባካቢዎችንና ወላጆችን ሁንታዎችን ጨምሮ ሁለንተናዊ እድገታቸዉን የዳሰሰም ነበር።
የአፍሪካ የቀዳሚ ልጅነት ልማት ማዕከል ጥናቱን ለማካሄድ ይህን ከBig Win Philanthropy የፋይናንስና የቴክኒክ ድጋፍ ያገኘ ሲሆን ጥናቱንም ከባህርዳር ዩኒቨርስቲ ጋር በትብብር አከናዉኗል ።
Bahir Dar to Host Release of Amhara Regional State’s Groundbreaking ECD Baseline Survey Report Today
Bahir Dar - November 30, 2025- The African Center For Early Childhood Development (AfC-ECD) in partnership with the Bahir Dar University Bahir Dar,Ethiopia will today officially release the findings of the groundbreaking Early Childhood Development (ECD) Baseline Survey conducted in the Amhara Regional State.
The report, to be unveiled in Bahir Dar—the beautiful lakeside city on the shores of Lake Tana—highlights critical insights into child development outcomes, including growth, early learning, health, nutrition, and other indicators essential to children’s well-being.
More than 6,000 participants took part in the study, which focused on households with children under seven years of age, as well as pre-primary school children aged 4–6 years.
The study covers five clusters of zonal towns in the region and including their surrounding rural districts.
Researchers from Bahir Dar University employed internationally validated research tools—the Caregiver-Reported Early Development Instruments (CREDI) for children under three, and the International Development and Early Learning Assessment (IDELA) for children aged 3–6—to assess early childhood service quality, caregiver practices, systemic challenges, and children’s developmental outcomes.
These tools helped measure physical, cognitive, social, and early learning developmental milestones for young children, including developmental scores for pre-primary learners aged 4–6.
The African Center for Early Childhood Development received financial and technical support from Big Win Philanthropy to outsource the survey to Bahir Dar University.
Sponsored by
Surafel
10 months ago
የ1993ቱ የመለስ ዜናዊ አባባል ለዛሬም ይሰራል?
------
ዛሬ የተሾሙት ባለስልጣን የፌስቡክ ሕዝባችን መነጋገሪያ ሆነዋል። ባለስልጣኑ መነጋገሪያ የሆኑት የተማሩት ትምህርት ከተሾሙበት መሥሪያ ቤት ጋር ምንም ዓይነት ግንኙት የሌለው በመሆኑ ነው። እኒህ ወጣት ባለስልጣን በመጀመሪያ ዲግሪም ሆነ በሁለተኛ ዲግሪው የሰለጠኑት food and nutrition በሚባል discipline መሆኑን ብዙዎች መስክረዋል። ዛሬ የተሾሙት ግን "የኒውክለር ኃይል ኮሚሽን ኮሚሽነር" ተብለው ነው።
አቶ መለስ ዜናዊ በ1993 መጀመሪያ ላይ "የሚኒስትሮች ሹመት አሰጣጥ ከተማሩት ትምህርት ጋር አይዛመድም" የሚል ጥያቄ ሲቀርብላቸው "ሚኒስትሮች የሚሾሙት በፖለቲካ አስፈጻሚነት ነው። ፖለቲካችንን እስካስፈጸመ ድረስ መሃይምም ልንሾም እንችላለን" በማለት በጣም ያስገመታቸውንና ብዙ ተቃውሞ ያስነሳባቸውን ምላሽ ሰጥተው ነበር።
ዛሬ የተሾሙት ባለስልጣን የተማሩት ትምህርት ከኒውክለር ሳይንስ ጋር ምንም ተዛምዶ የሌለው መሆኑ ሲታይ "ሹመቱ ለፖለቲካ ታማኝነት የተሰጠ ነው እንዴ?" የሚል ጥያቄ ያጭራል።
ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትሩ ድሮ የተሰሩ ስህተቶችን ባይደግሙ ጥሩ ነው ባይ ነኝ። በኒውክለር ሳይንስ፣ በኒውክለር ኢንጂነሪንግ፣ በኒውክለር ፊዚክስ፣ በአቶሚክ ፊዚክስ፣ በራዲዮ ኢንጂነሪንግ (rays engineering) ወዘተ የሰለጠኑ ኢትዮጵያዊያን ሞልተዋል። እነርሱን ካሉበት አፈላልጎ በቦታው መሾም እየተቻለ በጣም sensitive እና secretive በሆነ ቦታ ላይ ስለምግብ እና nutrition ያጠና ሰው ማስቀመጥ በሕዝቡ ዘንድ የማይገባ ስሜትና ውጥረት ሊፈጥር ይችላል።
ስለዚህ ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትሩ ስህተታቸውን ቢያርሙ የተሻለ ነው ብለን እናምናለን።
አፈንዲ ሙተቂ
------
ዛሬ የተሾሙት ባለስልጣን የፌስቡክ ሕዝባችን መነጋገሪያ ሆነዋል። ባለስልጣኑ መነጋገሪያ የሆኑት የተማሩት ትምህርት ከተሾሙበት መሥሪያ ቤት ጋር ምንም ዓይነት ግንኙት የሌለው በመሆኑ ነው። እኒህ ወጣት ባለስልጣን በመጀመሪያ ዲግሪም ሆነ በሁለተኛ ዲግሪው የሰለጠኑት food and nutrition በሚባል discipline መሆኑን ብዙዎች መስክረዋል። ዛሬ የተሾሙት ግን "የኒውክለር ኃይል ኮሚሽን ኮሚሽነር" ተብለው ነው።
አቶ መለስ ዜናዊ በ1993 መጀመሪያ ላይ "የሚኒስትሮች ሹመት አሰጣጥ ከተማሩት ትምህርት ጋር አይዛመድም" የሚል ጥያቄ ሲቀርብላቸው "ሚኒስትሮች የሚሾሙት በፖለቲካ አስፈጻሚነት ነው። ፖለቲካችንን እስካስፈጸመ ድረስ መሃይምም ልንሾም እንችላለን" በማለት በጣም ያስገመታቸውንና ብዙ ተቃውሞ ያስነሳባቸውን ምላሽ ሰጥተው ነበር።
ዛሬ የተሾሙት ባለስልጣን የተማሩት ትምህርት ከኒውክለር ሳይንስ ጋር ምንም ተዛምዶ የሌለው መሆኑ ሲታይ "ሹመቱ ለፖለቲካ ታማኝነት የተሰጠ ነው እንዴ?" የሚል ጥያቄ ያጭራል።
ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትሩ ድሮ የተሰሩ ስህተቶችን ባይደግሙ ጥሩ ነው ባይ ነኝ። በኒውክለር ሳይንስ፣ በኒውክለር ኢንጂነሪንግ፣ በኒውክለር ፊዚክስ፣ በአቶሚክ ፊዚክስ፣ በራዲዮ ኢንጂነሪንግ (rays engineering) ወዘተ የሰለጠኑ ኢትዮጵያዊያን ሞልተዋል። እነርሱን ካሉበት አፈላልጎ በቦታው መሾም እየተቻለ በጣም sensitive እና secretive በሆነ ቦታ ላይ ስለምግብ እና nutrition ያጠና ሰው ማስቀመጥ በሕዝቡ ዘንድ የማይገባ ስሜትና ውጥረት ሊፈጥር ይችላል።
ስለዚህ ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትሩ ስህተታቸውን ቢያርሙ የተሻለ ነው ብለን እናምናለን።
አፈንዲ ሙተቂ
10 months ago
🎉 Big Congratulations to Wollo University! 🏆✨
#ethiopia | Wollo University (WU) proudly celebrates Team Pumpkin Aid (Pumpkin Power) for securing a spot among the top three winners in a highly competitive Food System Innovation Challenge organized by Wageningen University & Research (WUR).
The grand final took place today, 30 September 2025, at WUR in the Netherlands, bringing together 24 dynamic teams from 12 international universities.
This remarkable achievement is a milestone for Wollo University, a University of Applied Sciences committed to tackling local and national food and nutrition security challenges while driving sustainable development through innovation.
We extend our sincere gratitude to WUR for creating this global platform that empowers youth to turn bold ideas into practical solutions and nurtures an entrepreneurial mindset for a better food future.
👏 A special salute goes to Team Pumpkin Aid, represented by Lielet Belete, along with Coordinator Dr. Seid Hussen Muhie, Mentor Yawkal Tsega, Advisor Dr. Ayalew Kassahun, the jury members at WU, the University management, the Directorate of Community Service, and everyone who supported the journey in one way or another.
🌟 We also celebrate Team Mushroom, who delivered an inspiring speech and shared valuable experiences during the event.
Once again, Congratulations to Team Pumpkin Aid and Wollo University for this outstanding international recognition!🎊
#wollouniversity #stridingforquality
#ethiopia | Wollo University (WU) proudly celebrates Team Pumpkin Aid (Pumpkin Power) for securing a spot among the top three winners in a highly competitive Food System Innovation Challenge organized by Wageningen University & Research (WUR).
The grand final took place today, 30 September 2025, at WUR in the Netherlands, bringing together 24 dynamic teams from 12 international universities.
This remarkable achievement is a milestone for Wollo University, a University of Applied Sciences committed to tackling local and national food and nutrition security challenges while driving sustainable development through innovation.
We extend our sincere gratitude to WUR for creating this global platform that empowers youth to turn bold ideas into practical solutions and nurtures an entrepreneurial mindset for a better food future.
👏 A special salute goes to Team Pumpkin Aid, represented by Lielet Belete, along with Coordinator Dr. Seid Hussen Muhie, Mentor Yawkal Tsega, Advisor Dr. Ayalew Kassahun, the jury members at WU, the University management, the Directorate of Community Service, and everyone who supported the journey in one way or another.
🌟 We also celebrate Team Mushroom, who delivered an inspiring speech and shared valuable experiences during the event.
Once again, Congratulations to Team Pumpkin Aid and Wollo University for this outstanding international recognition!🎊
#wollouniversity #stridingforquality
1 year ago
የብቃት ምዘና ፈተና ለምትወስዱ ጤና ባለሙያዎች በሙሉ
#ethiopia | ከከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በ Medicine, Nursing, Public Health, Anesthesia, Pharmacy, Medical Laboratory Science, Midwifery, Dental Medicine, Medical Radiology Technology, Environmental Health, Psychiatric Nursing, Pediatric & Child Health Nursing, Emergency & Critical Care Nursing, Surgical Nursing, Physiotherapy, Optometry እና Human Nutrition ሙያዎች በመጀመሪያ ዲግሪ ተመርቃችሁ የመውጫ ፈተና ያለፋችሁ እንዲሁም በድጋሜ የብቃት ምዘና ፈተናን ለመውሰድ በመጠባበቅ ላይ ለምትገኙ ጤና ባለሙያዎች፣ ምዝገባው ከሀምሌ 15 - 24/2017 ዓ.ም የሚከናወን መሆኑን እያሳወቅን http://hple.moh.gov.et/hpl... ላይ በመግባት እንድትመዘገቡና ሲስተሙ የሚሰጣችሁን የፈተና መለያ ቁጥር (Registration No) የያዘ ስሊፕ print አድርጋችሁ እንድትይዙ እናሳስባለን፡፡
በተጨማሪም ተመዛኞች አስፈላጊውን ቅድመ ዝግጅት እንዲያደርጉ የሚረዱና ጠቃሚ መረጃዎችን የያዙ Information Booklets እንዲሁም የመለማመጃ ጥያቄዎችን የያዙ የ Practice Test Booklets በቴሌግራም ቻናላችን ላይ ማግኘት የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
ማሳሰቢያ፦
- እያንዳንዱ የፈተና ጣቢያ በየሙያ መስኩ ማስተናገድ በሚችለው ከፍተኛ የተመዛኝ ቁጥር ልክ ገደብ ስለተቀመጠለት ተመዛኞች ምዝገባውን ቀድማችሁ በማጠናቀቅ ተጠቃሚ መሆን የምትችሉ መሆኑን እያሳወቅን ከፍተኛው የተመዛኝ ቁጥር በደረሰበት የፈተና ጣቢያ ላይ ተጨማሪ ምዝገባ ማከናወን የማይቻል መሆኑን እናሳስባለን።
- ማንኛውም ተመዛኝ ወደ ፈተና ጣቢያ ሲመጣ ሲስተሙ የሚሰጠውን የፈተና መለያ ቁጥር (Registration No) የያዘ ወረቀት /ስሊፕ/ print አድርጎ ካልያዘ ፈተናውን መውሰድ የማይችል መሆኑን በጥብቅ እናሳስባለን፡፡
- ከላይ ከተጠቀሰው የጊዜ ገደብ ውጪ ምንም ዓይነት የምዝገባ ጥያቄ የማናስተናግድ መሆኑን አውቃችሁ በተጠቀሱት ቀናት እንድትመዘገቡና እያሳሰብን ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 0115186275/0115186276 መደወል የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
#moh
#ethiopia | ከከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በ Medicine, Nursing, Public Health, Anesthesia, Pharmacy, Medical Laboratory Science, Midwifery, Dental Medicine, Medical Radiology Technology, Environmental Health, Psychiatric Nursing, Pediatric & Child Health Nursing, Emergency & Critical Care Nursing, Surgical Nursing, Physiotherapy, Optometry እና Human Nutrition ሙያዎች በመጀመሪያ ዲግሪ ተመርቃችሁ የመውጫ ፈተና ያለፋችሁ እንዲሁም በድጋሜ የብቃት ምዘና ፈተናን ለመውሰድ በመጠባበቅ ላይ ለምትገኙ ጤና ባለሙያዎች፣ ምዝገባው ከሀምሌ 15 - 24/2017 ዓ.ም የሚከናወን መሆኑን እያሳወቅን http://hple.moh.gov.et/hpl... ላይ በመግባት እንድትመዘገቡና ሲስተሙ የሚሰጣችሁን የፈተና መለያ ቁጥር (Registration No) የያዘ ስሊፕ print አድርጋችሁ እንድትይዙ እናሳስባለን፡፡
በተጨማሪም ተመዛኞች አስፈላጊውን ቅድመ ዝግጅት እንዲያደርጉ የሚረዱና ጠቃሚ መረጃዎችን የያዙ Information Booklets እንዲሁም የመለማመጃ ጥያቄዎችን የያዙ የ Practice Test Booklets በቴሌግራም ቻናላችን ላይ ማግኘት የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
ማሳሰቢያ፦
- እያንዳንዱ የፈተና ጣቢያ በየሙያ መስኩ ማስተናገድ በሚችለው ከፍተኛ የተመዛኝ ቁጥር ልክ ገደብ ስለተቀመጠለት ተመዛኞች ምዝገባውን ቀድማችሁ በማጠናቀቅ ተጠቃሚ መሆን የምትችሉ መሆኑን እያሳወቅን ከፍተኛው የተመዛኝ ቁጥር በደረሰበት የፈተና ጣቢያ ላይ ተጨማሪ ምዝገባ ማከናወን የማይቻል መሆኑን እናሳስባለን።
- ማንኛውም ተመዛኝ ወደ ፈተና ጣቢያ ሲመጣ ሲስተሙ የሚሰጠውን የፈተና መለያ ቁጥር (Registration No) የያዘ ወረቀት /ስሊፕ/ print አድርጎ ካልያዘ ፈተናውን መውሰድ የማይችል መሆኑን በጥብቅ እናሳስባለን፡፡
- ከላይ ከተጠቀሰው የጊዜ ገደብ ውጪ ምንም ዓይነት የምዝገባ ጥያቄ የማናስተናግድ መሆኑን አውቃችሁ በተጠቀሱት ቀናት እንድትመዘገቡና እያሳሰብን ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 0115186275/0115186276 መደወል የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
#moh
1 year ago
Melaku Tafese Awulachew is a dynamic and multidisciplinary Food Science and Nutrition Scientist at the Ethiopian Institute of Agricultural Research (EIAR). He specializes in Food Process Engineering, Nutritional Innovation, Postharvest Technology, and Sustainable Agro-Processing.
He earned his M.Sc. in Chemical Engineering (Food Engineering) from Addis Ababa University and a B.Sc. in Chemical Engineering (Process Engineering) from Adama Science and Technology University. Melaku's work bridges applied research and community impact, with a strong focus on functional foods, probiotics, grain quality, and by-product utilization.
With over 70 scientific publications, including journal articles, book chapters, and full-length books, he is recognized both nationally and internationally. His research has addressed vital issues such as probiotic stability during thermal processing, non-thermal food preservation, biofortification of staple crops, and development of novel cereal-based functional foods using indigenous Ethiopian grains.
Melaku is an active member of multiple scientific societies, including the Food and Nutrition Society of Ethiopia (FONSE), Ethiopian Society of Chemical Engineers (ESChE), the Roundtable on Sustainable Biomaterials (RSB), and the Australian Plant Breeding ******* ociation (APBA). He also serves as a reviewer and editorial board member for several peer-reviewed journals.
In 2023, he received the Droga Research Grant in the category of Functional Foods and was invited as a keynote speaker at the LumiMinds EMEA Global Food Innovation Summit.
Above all, Melaku is deeply committed to transforming food systems through research, innovation, and capacity building. He actively mentors young scientists and collaborates across disciplines to address food and nutrition challenges in Africa and beyond.
He earned his M.Sc. in Chemical Engineering (Food Engineering) from Addis Ababa University and a B.Sc. in Chemical Engineering (Process Engineering) from Adama Science and Technology University. Melaku's work bridges applied research and community impact, with a strong focus on functional foods, probiotics, grain quality, and by-product utilization.
With over 70 scientific publications, including journal articles, book chapters, and full-length books, he is recognized both nationally and internationally. His research has addressed vital issues such as probiotic stability during thermal processing, non-thermal food preservation, biofortification of staple crops, and development of novel cereal-based functional foods using indigenous Ethiopian grains.
Melaku is an active member of multiple scientific societies, including the Food and Nutrition Society of Ethiopia (FONSE), Ethiopian Society of Chemical Engineers (ESChE), the Roundtable on Sustainable Biomaterials (RSB), and the Australian Plant Breeding ******* ociation (APBA). He also serves as a reviewer and editorial board member for several peer-reviewed journals.
In 2023, he received the Droga Research Grant in the category of Functional Foods and was invited as a keynote speaker at the LumiMinds EMEA Global Food Innovation Summit.
Above all, Melaku is deeply committed to transforming food systems through research, innovation, and capacity building. He actively mentors young scientists and collaborates across disciplines to address food and nutrition challenges in Africa and beyond.
1 year ago
ትምህርት ተፈጥሮን ይከተል
#ethiopia | ወንድ ልጅ ምግብ ማምረቱን ብናስተምረው
ሴትን ልጅ ደግሞ ምግብ አጠቃቀምን ብናስተምራት ከ 15 ዓመት በሁዋላ ምን የሚሆን ይመስላችሁዋል ?
የጋብቻ መስፈርት ሳናደርገው 😆
መፍትሄ ፍለጋ ላይ ነን አስቡና ከዚህ የተሻለ Crazy idea አምጡ አስኪ?
" እግዚአብሔር ን ቀርቦ ሳለ ጥሩት " ነው
ሰሞኑን ዓለም ስለምግብ ጉዳይ ሊወያይ አዲስ አበባ ላይ ቀጠሮ ተይዟል:: እኛም ደግመን ደግመን በማሰብ መፍትሄ ፍለጋ ላይ ነን::
የምርቱን ስርዓት ባንድ በኩል:- የተጠቃሚውን ችግር ባንድ በኩል አድርገን እያየን ውይይቱን በመቀጠል ለሀገራችን, ለአህጉራች ብሎም ለዓለማችን የሚበጅ መፍትሄ ይፈለጋል::
ስለዚህም
ትምህርት የተፈጥሮን ስርዓትን ቢከተል ይሻል ነበር ብዬ ማሰብ ጀመርኩ:: በጣም ገፍተን ስናስበው ደግሞ
የስነ ምግብ ትምህርት ለሴት ልጆች/ mandatory/ ሁለተኛ ደረጃን ለማጠናቀቅ መስፈርት ቢሆን ልዩነት ይመጣል?
ሴት ልጆች ልጅን ከማህፀን ጀምሮ የመሸከም እና የማሳደግ የተፈጥሮ ስርዓትን ስንመለከት nutrition ወይም ስነ ምግብ ትምህርትን ለሁሉም ሴት ልጆች ትዳር ከመያዛቸው በፊት ብናስተምር ውጤት ልናመጣ እንችል ይሆን?
ይሄ ትምህርት የሚጠቅመው ሥራ ለመቀጠር ሳይሆን ወደፊት የሚወለደውን ትውልድ ለመታደግ ነው:: ትውልድ የሚሞተው ገና ሳይወለድ ጀምሮ ስለሆነ::
ሃሳባችሁን በመለገስ ውይይቱን ተቀላቀሉ:: በጣም አመሰግናለሁ 🙏🙏🙏
አክባሪያችሁ
ፍሬዓለም ሺባባው
#ethiopia | ወንድ ልጅ ምግብ ማምረቱን ብናስተምረው
ሴትን ልጅ ደግሞ ምግብ አጠቃቀምን ብናስተምራት ከ 15 ዓመት በሁዋላ ምን የሚሆን ይመስላችሁዋል ?
የጋብቻ መስፈርት ሳናደርገው 😆
መፍትሄ ፍለጋ ላይ ነን አስቡና ከዚህ የተሻለ Crazy idea አምጡ አስኪ?
" እግዚአብሔር ን ቀርቦ ሳለ ጥሩት " ነው
ሰሞኑን ዓለም ስለምግብ ጉዳይ ሊወያይ አዲስ አበባ ላይ ቀጠሮ ተይዟል:: እኛም ደግመን ደግመን በማሰብ መፍትሄ ፍለጋ ላይ ነን::
የምርቱን ስርዓት ባንድ በኩል:- የተጠቃሚውን ችግር ባንድ በኩል አድርገን እያየን ውይይቱን በመቀጠል ለሀገራችን, ለአህጉራች ብሎም ለዓለማችን የሚበጅ መፍትሄ ይፈለጋል::
ስለዚህም
ትምህርት የተፈጥሮን ስርዓትን ቢከተል ይሻል ነበር ብዬ ማሰብ ጀመርኩ:: በጣም ገፍተን ስናስበው ደግሞ
የስነ ምግብ ትምህርት ለሴት ልጆች/ mandatory/ ሁለተኛ ደረጃን ለማጠናቀቅ መስፈርት ቢሆን ልዩነት ይመጣል?
ሴት ልጆች ልጅን ከማህፀን ጀምሮ የመሸከም እና የማሳደግ የተፈጥሮ ስርዓትን ስንመለከት nutrition ወይም ስነ ምግብ ትምህርትን ለሁሉም ሴት ልጆች ትዳር ከመያዛቸው በፊት ብናስተምር ውጤት ልናመጣ እንችል ይሆን?
ይሄ ትምህርት የሚጠቅመው ሥራ ለመቀጠር ሳይሆን ወደፊት የሚወለደውን ትውልድ ለመታደግ ነው:: ትውልድ የሚሞተው ገና ሳይወለድ ጀምሮ ስለሆነ::
ሃሳባችሁን በመለገስ ውይይቱን ተቀላቀሉ:: በጣም አመሰግናለሁ 🙏🙏🙏
አክባሪያችሁ
ፍሬዓለም ሺባባው
Comments