4 months ago
አምባሳደር ሌሊሴ ዱጋ የህፃናት ካንሰር ታካሚዎችን አለኝታነት አረጋገጡ
#ethiopia | በጽናት ካንሰርን ድል ያደረጉትና የህመሙን ፈተና በድል የተሻገሩት ክብርት አምባሳደር ሌሊሴ ዱጋ፣ ዛሬ የታካሚ ህፃናት ድምፅ ለመሆን በተግባር እንቅስቃሴ ጀምረዋል።
የማኅበሩ ምርቃት፦
የኢትዮጵያ የህፃናት ሄማቶሎጂ እና ኦንኮሎጂ ማኅበር (ESPHO) ቢሮን በይፋ መርቀው ሥራ አስጀምረዋል።
የሆስፒታል ጉብኝት፦
በጥቁር አንበሳ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የሚገኘውን የህፃናት ኦንኮሎጂ ማዕከል በመጎብኘት ለህፃናቱ አጋርነታቸውን አሳይተዋል።
ከተስፋ አዲስ (TAPCCO) ጋር
የካንሰር ታካሚ ህፃናትንና ወላጆቻቸውን በማበረታታት “ለኢትዮጵያ ህፃናት ተስፋ የመሆን ንቅናቄ” አካል መሆናቸውን አረጋግጠዋል።
የማኅበሩ ፕሬዝዳንት ዶ/ር አቤል ኃይሉ እንደገለጹት፣ በኢትዮጵያ በየዓመቱ ከ6,000 እስከ 8,000 የሚደርሱ ህፃናት በካንሰር በሽታ ይያዛሉ። የአምባሳደሯ ቁርጠኝነት ለእነዚህ ህፃናት የተሻለ ህክምናና እንክብካቤ ለማቅረብ የሚደረገውን ጉዞ ያፋጥነዋል።
"ለካንሰር ህሙማን ድምፅ መሆን የሰብአዊነት ቁንጮ ነው! ለአምባሳደር ሌሊሴ ዱጋ ምስጋና ይገባቸዋል።" 🙌💛
#getu #espho #childhoodcancer #ambassadorleliseduga #hopeforchildren #ethiopiahealth #tapcco #cancerawareness #supportkids #አምባሳደርሌሊሴዱጋ #የህፃናትካንሰር #ተስፋአዲስ #ጥቁርአንበሳ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
#ethiopia | በጽናት ካንሰርን ድል ያደረጉትና የህመሙን ፈተና በድል የተሻገሩት ክብርት አምባሳደር ሌሊሴ ዱጋ፣ ዛሬ የታካሚ ህፃናት ድምፅ ለመሆን በተግባር እንቅስቃሴ ጀምረዋል።
የማኅበሩ ምርቃት፦
የኢትዮጵያ የህፃናት ሄማቶሎጂ እና ኦንኮሎጂ ማኅበር (ESPHO) ቢሮን በይፋ መርቀው ሥራ አስጀምረዋል።
የሆስፒታል ጉብኝት፦
በጥቁር አንበሳ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የሚገኘውን የህፃናት ኦንኮሎጂ ማዕከል በመጎብኘት ለህፃናቱ አጋርነታቸውን አሳይተዋል።
ከተስፋ አዲስ (TAPCCO) ጋር
የካንሰር ታካሚ ህፃናትንና ወላጆቻቸውን በማበረታታት “ለኢትዮጵያ ህፃናት ተስፋ የመሆን ንቅናቄ” አካል መሆናቸውን አረጋግጠዋል።
የማኅበሩ ፕሬዝዳንት ዶ/ር አቤል ኃይሉ እንደገለጹት፣ በኢትዮጵያ በየዓመቱ ከ6,000 እስከ 8,000 የሚደርሱ ህፃናት በካንሰር በሽታ ይያዛሉ። የአምባሳደሯ ቁርጠኝነት ለእነዚህ ህፃናት የተሻለ ህክምናና እንክብካቤ ለማቅረብ የሚደረገውን ጉዞ ያፋጥነዋል።
"ለካንሰር ህሙማን ድምፅ መሆን የሰብአዊነት ቁንጮ ነው! ለአምባሳደር ሌሊሴ ዱጋ ምስጋና ይገባቸዋል።" 🙌💛
#getu #espho #childhoodcancer #ambassadorleliseduga #hopeforchildren #ethiopiahealth #tapcco #cancerawareness #supportkids #አምባሳደርሌሊሴዱጋ #የህፃናትካንሰር #ተስፋአዲስ #ጥቁርአንበሳ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
5 months ago
ሩጫ ለጤና
የክብርት ዶክተር ኤርጎጌ ተስፋዬ የካንሰር ህሙማን ማዕከል ጉብኝት
#ethiopia | ነገ እሁድ መጋቢት 13 ቀን 2018 ዓ.ም. የሚካሄደውን የሳፋሪኮም ቅድሚያ ለሴቶች 5 ኪሎ ሜትር ሩጫ አስመልክቶ፣ የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ክብርት ዶክተር ኤርጎጌ ተስፋዬ በጥቁር አንበሳ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የሚገኘውን የካንሰር ህሙማን ማዕከል ጎብኝተዋል።
ዓላማ፦ "AKTIVE AGAINST CANCER" የተሰኘው ንቅናቄ በሩጫ ውድድሩ አማካኝነት ሴቶች የካንሰር ህመምን ቀድሞ ለመከላከልና ጤናቸውን ለመጠበቅ እንዲተጉ ግንዛቤ መፍጠር ነው።
ዶክተር ኤርጎጌ እንዲህ ያሉ ትብብሮች ለኢትዮጵያ ሴቶች ትልቅ ትርጉም እንዳላቸው ገልጸው፣ ቅድሚያ ለሴቶች ሩጫ ሴቶችን የሚያበረታታ መድረክ መሆኑን አረጋግጠዋል።
ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ ካንሰርን ለመከላከልና ለማገገም ያለውን ጠቀሜታ ለማስተዋወቅ ከአክቲቭ አጌንስት ካንሰር ጋር ለአራት ዓመታት የሚቆይ ስምምነት መፈራረሙ ተገልጿል።
ሻለቃ አትሌት ኃይሌ ገብረሥላሴ ለካንሰር ማዕከሉ ላደረገው ድጋፍ ከፍተኛ ምስጋና ቀርቦለታል።
ለ23ኛ ጊዜ የሚከናወነው የሳፋሪኮም ቅድሚያ ለሴቶች 5 ኪሎ ሜትር ሩጫ፣ ነገ መነሻና መድረሻውን ቦሌ አትላስ በማድረግ በደማቅ ሁኔታ ይካሄዳል።
ሩጫው ከስፖርታዊ እንቅስቃሴ ባለፈ ለጤናና ለግንዛቤ ያለውን ፋይዳ ለመጋራት ሁላችሁም ተጋብዛችኋል።
#getu #ethiopia #womenempowerment #cancerawareness #safaricom #greatethiopianrun #health #addisababa #ቅድሚያለሴቶች #ካንሰርንእንከላከል #ታላቁሩጫ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
የክብርት ዶክተር ኤርጎጌ ተስፋዬ የካንሰር ህሙማን ማዕከል ጉብኝት
#ethiopia | ነገ እሁድ መጋቢት 13 ቀን 2018 ዓ.ም. የሚካሄደውን የሳፋሪኮም ቅድሚያ ለሴቶች 5 ኪሎ ሜትር ሩጫ አስመልክቶ፣ የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ክብርት ዶክተር ኤርጎጌ ተስፋዬ በጥቁር አንበሳ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የሚገኘውን የካንሰር ህሙማን ማዕከል ጎብኝተዋል።
ዓላማ፦ "AKTIVE AGAINST CANCER" የተሰኘው ንቅናቄ በሩጫ ውድድሩ አማካኝነት ሴቶች የካንሰር ህመምን ቀድሞ ለመከላከልና ጤናቸውን ለመጠበቅ እንዲተጉ ግንዛቤ መፍጠር ነው።
ዶክተር ኤርጎጌ እንዲህ ያሉ ትብብሮች ለኢትዮጵያ ሴቶች ትልቅ ትርጉም እንዳላቸው ገልጸው፣ ቅድሚያ ለሴቶች ሩጫ ሴቶችን የሚያበረታታ መድረክ መሆኑን አረጋግጠዋል።
ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ ካንሰርን ለመከላከልና ለማገገም ያለውን ጠቀሜታ ለማስተዋወቅ ከአክቲቭ አጌንስት ካንሰር ጋር ለአራት ዓመታት የሚቆይ ስምምነት መፈራረሙ ተገልጿል።
ሻለቃ አትሌት ኃይሌ ገብረሥላሴ ለካንሰር ማዕከሉ ላደረገው ድጋፍ ከፍተኛ ምስጋና ቀርቦለታል።
ለ23ኛ ጊዜ የሚከናወነው የሳፋሪኮም ቅድሚያ ለሴቶች 5 ኪሎ ሜትር ሩጫ፣ ነገ መነሻና መድረሻውን ቦሌ አትላስ በማድረግ በደማቅ ሁኔታ ይካሄዳል።
ሩጫው ከስፖርታዊ እንቅስቃሴ ባለፈ ለጤናና ለግንዛቤ ያለውን ፋይዳ ለመጋራት ሁላችሁም ተጋብዛችኋል።
#getu #ethiopia #womenempowerment #cancerawareness #safaricom #greatethiopianrun #health #addisababa #ቅድሚያለሴቶች #ካንሰርንእንከላከል #ታላቁሩጫ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
Comments