6 days ago
#tecno_spark_50
አዲሱ የቴክኖ ስፓርክ 50 የMediaTek Helio G81 ፕሮሰሰር ስለተገጠመለት መዘግየት የሚባል ነገር አይታሰብም፡፡ የተለያዩ ስራዎችን ሲከውኑበት እና ስልክ ሲያወሩበት ቢውሉ ያለምንም መዝግየት ያገለግሎታል፡፡ አዲሱ የቴክኖ ስፓርክ 50 ያለምንም መዘግየት የሚያገለግሎትን ሁነኛ ስልክ ፤ ዛሬ ነገ ሳይሉ የራሶት ያድርጉት። ይገባዎታል!!
#spark50 #spark50series #tecnoai #tecnoet
tecno_et
አዲሱ የቴክኖ ስፓርክ 50 የMediaTek Helio G81 ፕሮሰሰር ስለተገጠመለት መዘግየት የሚባል ነገር አይታሰብም፡፡ የተለያዩ ስራዎችን ሲከውኑበት እና ስልክ ሲያወሩበት ቢውሉ ያለምንም መዝግየት ያገለግሎታል፡፡ አዲሱ የቴክኖ ስፓርክ 50 ያለምንም መዘግየት የሚያገለግሎትን ሁነኛ ስልክ ፤ ዛሬ ነገ ሳይሉ የራሶት ያድርጉት። ይገባዎታል!!
#spark50 #spark50series #tecnoai #tecnoet
tecno_et
13 days ago
«የጥላቻ ንግግር ፍጻሜ፦ ዛሬ በስሜት የተነገረ ቃል ነገ ዘብጥያ ያወርዳል!»
ከአስቴር በዳኔ ንግግር በመነሳት የተዘጋጀ
በቅርቡ አርቲስት አስቴር በዳኔ የተወሰኑ ማህበረሰቦችን በጅምላ በመፈረጅ እና በዜጎች ላይ የሚደርሰውን ጥቃት «የበቀል እርምጃ» አስመስላ በማቅረብ የተናገረችው ንግግር በማህበራዊ ሚዲያ ከፍተኛ ቅሬታን አስነስቷል።
ብዙዎች የሚናገሩት አደገኛ ቃል በጊዜ ሂደት የታሪክ እና የሕግ ተጠያቂነት ያስከትላል ወይንስ እንዲሁ አየር ላይ በኖ ይቀራል በሚል ሲጠይቁ ይደመጣል።
የዓለም አቀፍ የፍትሕ ታሪክ የሚያሳየን ግን የጥላቻ ንግግሮች የትም ያህል ጊዜ ቢወስዱ የሕግ ተጠያቂነት ማስከተላቸው እንደማይቀር ነው ዛሬ በችኮላ ወይም በስሜት የሚነገሩ የሚያጋጩ ቃላት ነገ ፍትሕ በሚነግስበት ጊዜ ዘብጥያ የሚያወርዱ የሕግ ማስረጃዎች ሆነው ይመዘገባሉ።
የጥላቻ ንግግር በተለይም ታዋቂ ሰዎች ወይም የህዝብ ልሳኖች የሚያሰራጩት ሲሆን በሰላማዊ ዜጎች ላይ ለሚደርስ የጅምላ ጥቃት ማበራቻ እንደሚሆን በታሪክ በተደጋጋሚ ታይቷል።
የዓለም አቀፍ ፍርድ ቤቶችም ይህንን በግልጽ እንደ ወንጀል ፈርጀው እርምጃ ወስደዋል። እ.ኤ.አ በ1994 በሩዋንዳ ከተከሰተው አሰቃቂ የጅምላ ጨፍጨፋ በኋላ የሩዋንዳ ዓለም አቀፍ ወንጀል ትሪቡናል (ICTR) በታዋቂው የ«Media Trial» ውሳኔው መሳሪያ አንስተው የተዋጉትን ብቻ ሳይሆን በሬዲዮ እና በጋዜጣ የጥላቻ ንግግር እና የጥቃት ጥሪ ያቀረቡ የህዝብ ተሰሚነት ያላቸውን ሰዎች ለፍርድ አቅርቧል።
በዚሁ መዝገብ የRTLM ሬዲዮ ጣቢያ መስራች የነበረው ፈርዲናንድ ናሂማና እና ጋዜጠኛ ሀሰን ንጌዜ በቀጥታ ሰውን ባይገድሉም በቃላቶቻቸው ጥላቻን በመዝራታቸው እና ጥቃትን በማበራታታቸው በዓለም አቀፍ ፍርድ ቤት የጽኑ እስራት ፍርድ ተፈርዶባቸዋል።
ከዚህ በተጨማሪም ከሁለተኛው የዓለም ጦርነት በኋላ በተካሄደው የኑረምበርግ ፍርድ ቤት (Nuremberg Trials)፣ «ደስ ስቱርመር» በተባለው ጋዜጣ የናዚን የጥላቻ ፕሮፓጋንዳ ያሰራጭ የነበረው ጁሊየስ ሺራይቸር፣ በቀጥታ የጦር መሳሪያ ባያነሳም በቃላቱ ባሰራጨው አደገኛ ጥላቻ ምክንያት በሰው ልጅ ላይ ወንጀል በመፈጸሙ ለፍርድ ውሏል።
በተመሳሳይ ሁኔታ ከዩጎዝላቪያ መፍረስ በኋላ በተቋቋመው ዓለም አቀፍ ፍርድ ቤት (ICTY) የፖለቲከኞች እና የብዙኃን መገናኛ ሰዎች አጋጫኝ ንግግሮች በሰብዓዊነት ላይ የተፈጸሙ ወንጀሎች ተደርገው ተወስደው ለዓመታት ተከታትለው ለፍትሕ እንዲቀርቡ ተደርገዋል።
አርቲስት አስቴር በዳኔ «አማራ እና ኦርቶዶክስ የሀገር ባለቤት ነኝ ብሎ ተቀምጧል፤ ቶለሬት የማያደርግ ትውልድ ተነስቶ እየተበቀላቸው ነው» ስትል ያደረገችው ንግግር በሰላማዊ ዜጎች ላይ የሚደርስን ጥቃት እንደ «በቀል» አድርጎ በማቅረብ ወንጀልን የማበረታታት ይዘት ያለው በመሆኑ በዲጂታል ዘመን ማናቸውም የማህበራዊ ሚዲያ ንግግሮች እና መረጃዎች በቀላሉ የማይጠፉ የታሪክ ሰነዶች ናቸው።
ፍትሕ እና የሕግ የበላይነት ሙሉ በሙሉ በሚሰፍንበት ጊዜ እነዚህ ንግግሮች ማህበረሰብን ለጥቃት አጋልጠዋል በሚል በሕግ ፊት የመጠየቂያ ማስረጃዎች መሆናቸው አይቀሬ ነው።
ከሁሉም በላይ ደግሞ ማንኛውም ዜጋ ወይም ማህበረሰብ «የሀገሬ ባለቤት ነኝ» ብሎ ማሰቡና መናገሩ ህገ-መንግስታዊ እና ዜጋዊ መብቱ እንጂ በፍጹም ወንጀል ሊሆን አይችልም።
ይህንን ዜጋዊ መብት እንደ «የበላይነት ጥያቄ» አድርጎ በመተርጎም፣ በሰላማዊ ሰዎች ላይ የሚደርሰውን ግፍና ጥቃት እንደ «ተገቢ የበቀል እርምጃ» አድርጎ ማቅረብ ግን ነገ ምንይዞ እንደሚመጣ ታሪክ ይፈርዳል
በቃላት የሚዘራ ጥላቻ በሰዎች ህይወት ላይ ጥፋት ያመጣል ዛሬ በስሜት ወይም በኃይል አሰላለፍ ተሸፍነው የሚያልፉ ይመስሉ እንጂ በሕግ እና በፍትሕ ስርዓት ውስጥ የጥላቻ ንግግሮች ጊዜ አይሽራቸውም።
አርቲስቶች እና ታዋቂ ሰዎች የሚናገሩት እያንዳንዱ ቃል ነገ በፍርድ ቤት እና በታሪክ ፊት እንደሚያስጠይቅ ተረድተው ከህዝብ አጋጫኝ ንግግሮች ሊቆጠቡ ይገባል።
ከአስቴር በዳኔ ንግግር በመነሳት የተዘጋጀ
በቅርቡ አርቲስት አስቴር በዳኔ የተወሰኑ ማህበረሰቦችን በጅምላ በመፈረጅ እና በዜጎች ላይ የሚደርሰውን ጥቃት «የበቀል እርምጃ» አስመስላ በማቅረብ የተናገረችው ንግግር በማህበራዊ ሚዲያ ከፍተኛ ቅሬታን አስነስቷል።
ብዙዎች የሚናገሩት አደገኛ ቃል በጊዜ ሂደት የታሪክ እና የሕግ ተጠያቂነት ያስከትላል ወይንስ እንዲሁ አየር ላይ በኖ ይቀራል በሚል ሲጠይቁ ይደመጣል።
የዓለም አቀፍ የፍትሕ ታሪክ የሚያሳየን ግን የጥላቻ ንግግሮች የትም ያህል ጊዜ ቢወስዱ የሕግ ተጠያቂነት ማስከተላቸው እንደማይቀር ነው ዛሬ በችኮላ ወይም በስሜት የሚነገሩ የሚያጋጩ ቃላት ነገ ፍትሕ በሚነግስበት ጊዜ ዘብጥያ የሚያወርዱ የሕግ ማስረጃዎች ሆነው ይመዘገባሉ።
የጥላቻ ንግግር በተለይም ታዋቂ ሰዎች ወይም የህዝብ ልሳኖች የሚያሰራጩት ሲሆን በሰላማዊ ዜጎች ላይ ለሚደርስ የጅምላ ጥቃት ማበራቻ እንደሚሆን በታሪክ በተደጋጋሚ ታይቷል።
የዓለም አቀፍ ፍርድ ቤቶችም ይህንን በግልጽ እንደ ወንጀል ፈርጀው እርምጃ ወስደዋል። እ.ኤ.አ በ1994 በሩዋንዳ ከተከሰተው አሰቃቂ የጅምላ ጨፍጨፋ በኋላ የሩዋንዳ ዓለም አቀፍ ወንጀል ትሪቡናል (ICTR) በታዋቂው የ«Media Trial» ውሳኔው መሳሪያ አንስተው የተዋጉትን ብቻ ሳይሆን በሬዲዮ እና በጋዜጣ የጥላቻ ንግግር እና የጥቃት ጥሪ ያቀረቡ የህዝብ ተሰሚነት ያላቸውን ሰዎች ለፍርድ አቅርቧል።
በዚሁ መዝገብ የRTLM ሬዲዮ ጣቢያ መስራች የነበረው ፈርዲናንድ ናሂማና እና ጋዜጠኛ ሀሰን ንጌዜ በቀጥታ ሰውን ባይገድሉም በቃላቶቻቸው ጥላቻን በመዝራታቸው እና ጥቃትን በማበራታታቸው በዓለም አቀፍ ፍርድ ቤት የጽኑ እስራት ፍርድ ተፈርዶባቸዋል።
ከዚህ በተጨማሪም ከሁለተኛው የዓለም ጦርነት በኋላ በተካሄደው የኑረምበርግ ፍርድ ቤት (Nuremberg Trials)፣ «ደስ ስቱርመር» በተባለው ጋዜጣ የናዚን የጥላቻ ፕሮፓጋንዳ ያሰራጭ የነበረው ጁሊየስ ሺራይቸር፣ በቀጥታ የጦር መሳሪያ ባያነሳም በቃላቱ ባሰራጨው አደገኛ ጥላቻ ምክንያት በሰው ልጅ ላይ ወንጀል በመፈጸሙ ለፍርድ ውሏል።
በተመሳሳይ ሁኔታ ከዩጎዝላቪያ መፍረስ በኋላ በተቋቋመው ዓለም አቀፍ ፍርድ ቤት (ICTY) የፖለቲከኞች እና የብዙኃን መገናኛ ሰዎች አጋጫኝ ንግግሮች በሰብዓዊነት ላይ የተፈጸሙ ወንጀሎች ተደርገው ተወስደው ለዓመታት ተከታትለው ለፍትሕ እንዲቀርቡ ተደርገዋል።
አርቲስት አስቴር በዳኔ «አማራ እና ኦርቶዶክስ የሀገር ባለቤት ነኝ ብሎ ተቀምጧል፤ ቶለሬት የማያደርግ ትውልድ ተነስቶ እየተበቀላቸው ነው» ስትል ያደረገችው ንግግር በሰላማዊ ዜጎች ላይ የሚደርስን ጥቃት እንደ «በቀል» አድርጎ በማቅረብ ወንጀልን የማበረታታት ይዘት ያለው በመሆኑ በዲጂታል ዘመን ማናቸውም የማህበራዊ ሚዲያ ንግግሮች እና መረጃዎች በቀላሉ የማይጠፉ የታሪክ ሰነዶች ናቸው።
ፍትሕ እና የሕግ የበላይነት ሙሉ በሙሉ በሚሰፍንበት ጊዜ እነዚህ ንግግሮች ማህበረሰብን ለጥቃት አጋልጠዋል በሚል በሕግ ፊት የመጠየቂያ ማስረጃዎች መሆናቸው አይቀሬ ነው።
ከሁሉም በላይ ደግሞ ማንኛውም ዜጋ ወይም ማህበረሰብ «የሀገሬ ባለቤት ነኝ» ብሎ ማሰቡና መናገሩ ህገ-መንግስታዊ እና ዜጋዊ መብቱ እንጂ በፍጹም ወንጀል ሊሆን አይችልም።
ይህንን ዜጋዊ መብት እንደ «የበላይነት ጥያቄ» አድርጎ በመተርጎም፣ በሰላማዊ ሰዎች ላይ የሚደርሰውን ግፍና ጥቃት እንደ «ተገቢ የበቀል እርምጃ» አድርጎ ማቅረብ ግን ነገ ምንይዞ እንደሚመጣ ታሪክ ይፈርዳል
በቃላት የሚዘራ ጥላቻ በሰዎች ህይወት ላይ ጥፋት ያመጣል ዛሬ በስሜት ወይም በኃይል አሰላለፍ ተሸፍነው የሚያልፉ ይመስሉ እንጂ በሕግ እና በፍትሕ ስርዓት ውስጥ የጥላቻ ንግግሮች ጊዜ አይሽራቸውም።
አርቲስቶች እና ታዋቂ ሰዎች የሚናገሩት እያንዳንዱ ቃል ነገ በፍርድ ቤት እና በታሪክ ፊት እንደሚያስጠይቅ ተረድተው ከህዝብ አጋጫኝ ንግግሮች ሊቆጠቡ ይገባል።
1 month ago
Abel Birhanu joins the 2026 League of Excellence!
Abel Birhanu is an Ethiopian travel storyteller, content creator, author, and Founder of Abel Media & Communication. Widely recognized as one of Ethiopia's leading travel influencers, he has dedicated his career to documenting global cultures, history, traditions, and human stories while making international travel accessible to Ethiopian audiences through the Amharic language.
Born and raised in Alem Gena, a town approximately 20 kilometers from Addis Ababa, Abel developed a deep fascination with the world from an early age. Inspired by documentaries about different countries, cultures, wildlife, and history, he nurtured a lifelong dream of exploring the world despite growing up in an environment where international travel seemed financially unattainable.
Driven by curiosity and determination, Abel began his journey by researching countries, writing detailed travel narratives, and producing educational content in Amharic for YouTube. Through consistency, creativity, and years of dedication, he built a loyal audience and strategically reinvested his earnings to fund his dream of traveling the world.
His first international trip to Uganda marked the beginning of an extraordinary journey that has since taken him to 88 countries across six continents, including 15 African nations. Throughout his travels, Abel has documented diverse cultures, traditions, heritage, and inspiring human stories, bringing the world closer to millions of Ethiopian viewers through engaging and educational storytelling.
Today, Abel Birhanu has established one of Ethiopia's most influential travel media platforms, inspiring a new generation of Africans to dream beyond their circumstances and embrace global opportunities. As a passionate ambassador for Ethiopia, he continues to promote cultural exchange, tourism, and cross-cultural understanding while demonstrating that determination, vision, and perseverance can transform even the boldest dreams into reality.
Abel Birhanu is an Ethiopian travel storyteller, content creator, author, and Founder of Abel Media & Communication. Widely recognized as one of Ethiopia's leading travel influencers, he has dedicated his career to documenting global cultures, history, traditions, and human stories while making international travel accessible to Ethiopian audiences through the Amharic language.
Born and raised in Alem Gena, a town approximately 20 kilometers from Addis Ababa, Abel developed a deep fascination with the world from an early age. Inspired by documentaries about different countries, cultures, wildlife, and history, he nurtured a lifelong dream of exploring the world despite growing up in an environment where international travel seemed financially unattainable.
Driven by curiosity and determination, Abel began his journey by researching countries, writing detailed travel narratives, and producing educational content in Amharic for YouTube. Through consistency, creativity, and years of dedication, he built a loyal audience and strategically reinvested his earnings to fund his dream of traveling the world.
His first international trip to Uganda marked the beginning of an extraordinary journey that has since taken him to 88 countries across six continents, including 15 African nations. Throughout his travels, Abel has documented diverse cultures, traditions, heritage, and inspiring human stories, bringing the world closer to millions of Ethiopian viewers through engaging and educational storytelling.
Today, Abel Birhanu has established one of Ethiopia's most influential travel media platforms, inspiring a new generation of Africans to dream beyond their circumstances and embrace global opportunities. As a passionate ambassador for Ethiopia, he continues to promote cultural exchange, tourism, and cross-cultural understanding while demonstrating that determination, vision, and perseverance can transform even the boldest dreams into reality.
1 month ago
የሰኔ ወር ‘የቅን ልቦች’ እጩዎች ይፋ ተደረጉ
በማህበራዊ ሚዲያ ገጻቸው በሚያስተላልፏቸው መልዕክቶችና በሚያከናውኗቸው በጎ ተግባራት ማህበረሰቡን በመጥቀም ረገድ ከፍተኛ ተፅዕኖ የፈጠሩ የሰኔ ወር “የቅን ልቦች” ተሸላሚ እጩዎች ዝርዝር ይፋ ተደረገ።
በዚህ ወር ለዕውቅናው እጩ ሆነው የቀረቡት ታዋቂ የማህበራዊ ሚዲያ ተፅዕኖ ፈጣሪዎች
📌 Yutinas
📌 Comedian yasino
📌 Gutemana Biru
📌 Lij dawud
📌 Esam-Zain
📌Wechewgud (ወቸው ጉድ)
አዘጋጆቹ እንደገለጹት ከሆነ እጩዎቹ የተመረጡት በዲጂታል መድረኮች ላይ በሚያጋሯቸው ይዘቶች ማህበረሰባዊ እሴቶችን በማጎልበት ረገድ ባላቸው አዎንታዊ ሚና ነው።
ድምፅ ለመስጠት በቴክስት
📌 0908089108
📌 0908089408
በማህበራዊ ሚዲያ ገጻቸው በሚያስተላልፏቸው መልዕክቶችና በሚያከናውኗቸው በጎ ተግባራት ማህበረሰቡን በመጥቀም ረገድ ከፍተኛ ተፅዕኖ የፈጠሩ የሰኔ ወር “የቅን ልቦች” ተሸላሚ እጩዎች ዝርዝር ይፋ ተደረገ።
በዚህ ወር ለዕውቅናው እጩ ሆነው የቀረቡት ታዋቂ የማህበራዊ ሚዲያ ተፅዕኖ ፈጣሪዎች
📌 Yutinas
📌 Comedian yasino
📌 Gutemana Biru
📌 Lij dawud
📌 Esam-Zain
📌Wechewgud (ወቸው ጉድ)
አዘጋጆቹ እንደገለጹት ከሆነ እጩዎቹ የተመረጡት በዲጂታል መድረኮች ላይ በሚያጋሯቸው ይዘቶች ማህበረሰባዊ እሴቶችን በማጎልበት ረገድ ባላቸው አዎንታዊ ሚና ነው።
ድምፅ ለመስጠት በቴክስት
📌 0908089108
📌 0908089408
1 month ago
ፀደቀ‼️
የታክስ ቅሬታ አጣሪው ተቀየረ፤ የታክስ ቅጣትም በግማሽ ተቀነሰ‼️
*ሰኔ 23/2018 ዓ/ም የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የፌዴራል ታክስ አስተዳደር አዋጅ ቁጥር 983/2008 ላይ ጠቃሚ ማሻሻያዎችን አድርጎ በትናንትናው ዕለት አጽድቋል። ማሻሻያው በተለይም ለታክስ ከፋይ ተቋማት የፍትህ አድማሱን የሚያሰፋና የቅጣት ጫናን የሚቀንስ ነው።
በአዋጁ የተካተቱት ዋና ዋና ለውጦች የሚከተሉት ናቸው፦
ከዚህ ቀደም በታክስ ባለሥልጣኑ በራሱ ይሰየም የነበረው የታክስ "አስማሚ" (Mediator)፣ ከአሁን በኋላ በጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት በሚሰየም ገለልተኛ የባለሙያዎች ቡድን ይተካል፡፡ ይህም የታክስ ክርክሮች ፍትሃዊ እና ገለልተኛ በሆነ መንገድ እንዲታዩ ያስችላል።
ታክስ ከፋዮች በታክስ አወሳሰን ወቅት ያልቀረቡ ነገር ግን በኋላ ላይ የዕዳ መጠን ላይ ከፍተኛ ለውጥ ሊያመጡ የሚችሉ ማስረጃዎችን ሲያቀርቡ ይጠብቃቸው የነበረው 20 በመቶ ቅጣት፣ በግማሽ ተቀንሶ ወደ 10 በመቶ ዝቅ እንዲል ተደርጓል።
የታክስ ህግን በመተላለፍ ወንጀል የሚፈጽሙ ድርጅቶች ላይ ጠንካራ እርምጃ ለመውሰድ የሚያስችል ድንጋጌ ተካቷል። በዚህም መሰረት ወንጀሉ በተፈጸመበት ወቅት በስልጣን ላይ የነበሩ የድርጅቱ ሥራ አስኪያጆች ወይም የፋይናንስ ኃላፊዎች ለወንጀሉ በግል ተጠያቂ እንደሚሆኑ ህጉ በግልጽ አስቀምጧል።
ይህ ማሻሻያ የታክስ አስተዳደርን ይበልጥ ግልጽ፣ ፍትሃዊ እና ተጠያቂነት ያለው ለማድረግ ያለመ እንደሆነ ተገልጿል።
የታክስ ቅሬታ አጣሪው ተቀየረ፤ የታክስ ቅጣትም በግማሽ ተቀነሰ‼️
*ሰኔ 23/2018 ዓ/ም የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የፌዴራል ታክስ አስተዳደር አዋጅ ቁጥር 983/2008 ላይ ጠቃሚ ማሻሻያዎችን አድርጎ በትናንትናው ዕለት አጽድቋል። ማሻሻያው በተለይም ለታክስ ከፋይ ተቋማት የፍትህ አድማሱን የሚያሰፋና የቅጣት ጫናን የሚቀንስ ነው።
በአዋጁ የተካተቱት ዋና ዋና ለውጦች የሚከተሉት ናቸው፦
ከዚህ ቀደም በታክስ ባለሥልጣኑ በራሱ ይሰየም የነበረው የታክስ "አስማሚ" (Mediator)፣ ከአሁን በኋላ በጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት በሚሰየም ገለልተኛ የባለሙያዎች ቡድን ይተካል፡፡ ይህም የታክስ ክርክሮች ፍትሃዊ እና ገለልተኛ በሆነ መንገድ እንዲታዩ ያስችላል።
ታክስ ከፋዮች በታክስ አወሳሰን ወቅት ያልቀረቡ ነገር ግን በኋላ ላይ የዕዳ መጠን ላይ ከፍተኛ ለውጥ ሊያመጡ የሚችሉ ማስረጃዎችን ሲያቀርቡ ይጠብቃቸው የነበረው 20 በመቶ ቅጣት፣ በግማሽ ተቀንሶ ወደ 10 በመቶ ዝቅ እንዲል ተደርጓል።
የታክስ ህግን በመተላለፍ ወንጀል የሚፈጽሙ ድርጅቶች ላይ ጠንካራ እርምጃ ለመውሰድ የሚያስችል ድንጋጌ ተካቷል። በዚህም መሰረት ወንጀሉ በተፈጸመበት ወቅት በስልጣን ላይ የነበሩ የድርጅቱ ሥራ አስኪያጆች ወይም የፋይናንስ ኃላፊዎች ለወንጀሉ በግል ተጠያቂ እንደሚሆኑ ህጉ በግልጽ አስቀምጧል።
ይህ ማሻሻያ የታክስ አስተዳደርን ይበልጥ ግልጽ፣ ፍትሃዊ እና ተጠያቂነት ያለው ለማድረግ ያለመ እንደሆነ ተገልጿል።
Sponsored by
Surafel
1 month ago
ቱሪዝም - አዲሱ የኢኮኖሚ ሞተር!
ዛሬ ማክሰኞ ሰኔ 23 ቀን ከምሽቱ 2:30 ጀምሮ በተለያዩ ሚዲያዎች ይጠብቁን።
TOURISM - THE NEW ENGINE OF ECONOMY!
Tune in tonight Tuesday, June 30, at 8:30 p.m. across multiple media platforms.
#pmoethiopia #visitethiopia
1 month ago
የጋዜጠኛ ሳህለገብርኤል ይትባረክ አስከሬን በፌደራል ማረሚያ ቤት ሽኝት ተደረገለት
#ethiopia | ሳህለገብርኤል ይትባረክ አስከሬን ቤተሰቦቹ፣ ወዳጅ ዘመዶቹና የሥራ ባልደረቦቹ በተገኙበት በFederal Prison Commission የሽኝት ሥነ ሥርዓት ተካሂዶለታል።
በሥነ ሥርዓቱ ላይ የAddis Media Network እና የፌደራል ማረሚያ ቤት አመራሮች የአበባ ጉንጉን በማኖር ክብራቸውን ገልጸዋል።
ሳህለገብርኤል በጎጃም ቢቸና ተወልዶ ያደገ ሲሆን፣ በ18 ዓመቱ የፌደራል ማረሚያ ፖሊስን በመቀላቀል ከፖሊስ አባልነት እስከ ምክትል ኢንስፔክተርነት በታማኝነት አገልግሏል።
ከሙያው ጎን ለጎን የልጅነት ህልሙ የነበረውን የጋዜጠኝነት ሙያ በBahir Dar University በመማር የመጀመሪያ ዲግሪውን አግኝቶ በሙያው በትጋት ሲያገለግል ቆይቷል።
የሙያ ባልደረቦቹና አመራሮቹ ሳህለገብርኤል በትሕትናው፣ በሥራ ወዳድነቱ፣ በታማኝነቱና በመልካም ሥነ ምግባሩ የሚታወቅ እና ለብዙዎች አርአያ የነበረ ጋዜጠኛ እንደነበር አስታውሰዋል።
ሳህለገብርኤል ሰኔ 19 ቀን 2018 ዓ.ም. በድንገት ህይወቱ ያለፈ ሲሆን፣ ባለትዳርና የሦስት ልጆች አባት ነበር።
ሥርዓተ ቀብሩም በትውልድ አካባቢው እንደሚፈጸም ተገልጿል።
#ethiopia | ሳህለገብርኤል ይትባረክ አስከሬን ቤተሰቦቹ፣ ወዳጅ ዘመዶቹና የሥራ ባልደረቦቹ በተገኙበት በFederal Prison Commission የሽኝት ሥነ ሥርዓት ተካሂዶለታል።
በሥነ ሥርዓቱ ላይ የAddis Media Network እና የፌደራል ማረሚያ ቤት አመራሮች የአበባ ጉንጉን በማኖር ክብራቸውን ገልጸዋል።
ሳህለገብርኤል በጎጃም ቢቸና ተወልዶ ያደገ ሲሆን፣ በ18 ዓመቱ የፌደራል ማረሚያ ፖሊስን በመቀላቀል ከፖሊስ አባልነት እስከ ምክትል ኢንስፔክተርነት በታማኝነት አገልግሏል።
ከሙያው ጎን ለጎን የልጅነት ህልሙ የነበረውን የጋዜጠኝነት ሙያ በBahir Dar University በመማር የመጀመሪያ ዲግሪውን አግኝቶ በሙያው በትጋት ሲያገለግል ቆይቷል።
የሙያ ባልደረቦቹና አመራሮቹ ሳህለገብርኤል በትሕትናው፣ በሥራ ወዳድነቱ፣ በታማኝነቱና በመልካም ሥነ ምግባሩ የሚታወቅ እና ለብዙዎች አርአያ የነበረ ጋዜጠኛ እንደነበር አስታውሰዋል።
ሳህለገብርኤል ሰኔ 19 ቀን 2018 ዓ.ም. በድንገት ህይወቱ ያለፈ ሲሆን፣ ባለትዳርና የሦስት ልጆች አባት ነበር።
ሥርዓተ ቀብሩም በትውልድ አካባቢው እንደሚፈጸም ተገልጿል።
1 month ago
ሰኔ 20/ 2018 ዓ.ም (ቅዳሜ ከ8:00 ጀምሮ)
ሁላችሁም በነጻ ተጋብዛችኋል!
ነገረ መጻሕፍት!
ተጋባዥ እንግዳ:- እስከዳር ግርማይ
የተመረጡት መጻሕፍት:-
- የፈረንጅ ሚስት
- ኢትዮጵያዊ ሀገሩ የት ነው?
አዘጋጅና አቅራቢ:- እንዳለጌታ ከበደ
አሰናጅ:- ዛጎል የመጻሕፍት ባንክ
የዝግጅት ቦታ:- FSS. አዳራሽ
በዝግጅቶቻችን ላይ በአካል በመገኘት መሳተፍ ለምትፈልጉ አድራሻችን:- ቀበና፣ ካቶሊክ፣ ኪዳነምሕረት ቤተክርስቲያን አቅራቢያ፣ ወደ ሳንፎርድ ትምህርት ቤት በሚወስደው መንገድ፣ ባማ አዲስ ሕንፃ አጠገብ፣ FSS አዳራሽ ሲሆን፣ የመገኛ ቦታው Google Map link:-
https://maps.app.goo.gl/2n...
ለበለጠ መረጃ:- 0976066720
0900651010
በቴሌግራም ቻናላችንም ቤተሰብ ይሁኑን:-
https://t.me/ZagolBookBank...
ከዚህ ቀደም የተደረጉ ፕሮግራሞችን ለመከታተል:-
https://youtube.com/endal...
ሁላችሁም በነጻ ተጋብዛችኋል!
ነገረ መጻሕፍት!
ተጋባዥ እንግዳ:- እስከዳር ግርማይ
የተመረጡት መጻሕፍት:-
- የፈረንጅ ሚስት
- ኢትዮጵያዊ ሀገሩ የት ነው?
አዘጋጅና አቅራቢ:- እንዳለጌታ ከበደ
አሰናጅ:- ዛጎል የመጻሕፍት ባንክ
የዝግጅት ቦታ:- FSS. አዳራሽ
በዝግጅቶቻችን ላይ በአካል በመገኘት መሳተፍ ለምትፈልጉ አድራሻችን:- ቀበና፣ ካቶሊክ፣ ኪዳነምሕረት ቤተክርስቲያን አቅራቢያ፣ ወደ ሳንፎርድ ትምህርት ቤት በሚወስደው መንገድ፣ ባማ አዲስ ሕንፃ አጠገብ፣ FSS አዳራሽ ሲሆን፣ የመገኛ ቦታው Google Map link:-
https://maps.app.goo.gl/2n...
ለበለጠ መረጃ:- 0976066720
0900651010
በቴሌግራም ቻናላችንም ቤተሰብ ይሁኑን:-
https://t.me/ZagolBookBank...
ከዚህ ቀደም የተደረጉ ፕሮግራሞችን ለመከታተል:-
https://youtube.com/endal...
1 month ago
ትልቅ ሽልማት ከ UAE
የ10 ዓመት የጎልደን ቪዛ ከተባበሩት አረብ ኤምሬትስ! 🇦🇪 ✨
ከምወዳት ሀገሬ ተነስቼ አለምን ለማየት ጉዞ ስጀምር፣ የተባበሩት አረብ ኤምሬትስ (UAE) የተጓዝኩባት ሁለተኛዋ ሀገር ነበረች። ከብዙ ሀገራት ጉዞ በኋላ UAE በኮንተንት ክሬተር (Content Creator) ዘርፍ የ 10 አመት ጎልደን ቪዛ ሰታኛለች 🌍✨
በሄድኩበት ሁሉ ሞገስ ሆኖ ከፊቴ እየቀደመ መንገድ ለሚያቀናልኝ በወቅቱ ቅዠት የሚመስለውን ( አለምን ዞራለሁ ) የሚለው የልጅነት መሻቴን ላልከለከለኝ አምላኬ ቅዱስ እግዚአብሔር ክብርና ምስጋና ይሁን።
ይህ የጎልደን ቪዛ ወደፊት ለምሰራቸው በርካታ አለም ዓቀፍ የጉዞ የዶክመንተሪ እና ተያያዥ ስራዎች ከፍተኛ በር ይከፍትልኛል። ሁሌም ከጀርባዬ ሆናችሁ ለኔ ቆሞ መታየት የደከማችሁ፣ በማህበራዊ ሚዲያ ስራዎቼን የምትከታተሉ በሙሉ በስም የማልጠቅሳችሁ ሁሉ ከልብ በመነጨ ምስጋና አመሰግናለሁ🙏
ሽልማቱ እና ስኬቱ የእናንተም ጭምር ነው!! ይህንን እድል የሰጠኝንም የተባበሩት አረብ ኤምሬትስ መንግስት አመሰግናለሁ።
አሁንም ጉዟችን ይቀጥላል! 🙏🏾
A 10-Year Golden Visa from the United Arab Emirates! 🇦🇪 ✨
When I left my beloved country and started my journey to see the world, the United Arab Emirates (UAE) was the second country I ever visited. Now, after traveling to many countries, the UAE has granted me a 10-Year Golden Visa in the Content Creator category! 🌍✨
All glory and praise be to my Holy God, who goes before me to clear my path with grace wherever I go, and who made my childhood dream of "traveling the world" which once seemed like an impossible fantasy a reality.
This Golden Visa will open huge doors for the many international travel documentaries and related projects I will be working on in the future. To everyone who has always had my back, worked hard to see me stand tall, and followed my work on social media even though I can't name you all individually, I thank you from the bottom of my heart. 🙏
This award and success belong to you too!! I also want to thank the government of the United Arab Emirates for granting me this opportunity.
Our journey continues! 🙏🏾
የ10 ዓመት የጎልደን ቪዛ ከተባበሩት አረብ ኤምሬትስ! 🇦🇪 ✨
ከምወዳት ሀገሬ ተነስቼ አለምን ለማየት ጉዞ ስጀምር፣ የተባበሩት አረብ ኤምሬትስ (UAE) የተጓዝኩባት ሁለተኛዋ ሀገር ነበረች። ከብዙ ሀገራት ጉዞ በኋላ UAE በኮንተንት ክሬተር (Content Creator) ዘርፍ የ 10 አመት ጎልደን ቪዛ ሰታኛለች 🌍✨
በሄድኩበት ሁሉ ሞገስ ሆኖ ከፊቴ እየቀደመ መንገድ ለሚያቀናልኝ በወቅቱ ቅዠት የሚመስለውን ( አለምን ዞራለሁ ) የሚለው የልጅነት መሻቴን ላልከለከለኝ አምላኬ ቅዱስ እግዚአብሔር ክብርና ምስጋና ይሁን።
ይህ የጎልደን ቪዛ ወደፊት ለምሰራቸው በርካታ አለም ዓቀፍ የጉዞ የዶክመንተሪ እና ተያያዥ ስራዎች ከፍተኛ በር ይከፍትልኛል። ሁሌም ከጀርባዬ ሆናችሁ ለኔ ቆሞ መታየት የደከማችሁ፣ በማህበራዊ ሚዲያ ስራዎቼን የምትከታተሉ በሙሉ በስም የማልጠቅሳችሁ ሁሉ ከልብ በመነጨ ምስጋና አመሰግናለሁ🙏
ሽልማቱ እና ስኬቱ የእናንተም ጭምር ነው!! ይህንን እድል የሰጠኝንም የተባበሩት አረብ ኤምሬትስ መንግስት አመሰግናለሁ።
አሁንም ጉዟችን ይቀጥላል! 🙏🏾
A 10-Year Golden Visa from the United Arab Emirates! 🇦🇪 ✨
When I left my beloved country and started my journey to see the world, the United Arab Emirates (UAE) was the second country I ever visited. Now, after traveling to many countries, the UAE has granted me a 10-Year Golden Visa in the Content Creator category! 🌍✨
All glory and praise be to my Holy God, who goes before me to clear my path with grace wherever I go, and who made my childhood dream of "traveling the world" which once seemed like an impossible fantasy a reality.
This Golden Visa will open huge doors for the many international travel documentaries and related projects I will be working on in the future. To everyone who has always had my back, worked hard to see me stand tall, and followed my work on social media even though I can't name you all individually, I thank you from the bottom of my heart. 🙏
This award and success belong to you too!! I also want to thank the government of the United Arab Emirates for granting me this opportunity.
Our journey continues! 🙏🏾
2 months ago
🇪🇹 A milestone. A movement. A shared responsibility.
#june 16/2026
ELiDA Ethiopia proudly celebrates the establishment of the National Anti-Technology Facilitated Gender-Based Violence (Anti-TFGBV) Network.
We extend our sincere gratitude to government institutions, civil society organizations, media, social media influencers, justice actors, academia, and development partners who have united behind one clear message: online violence must end.
Together, we are building a stronger movement for safer digital spaces, survivor-centered responses, effective laws, accountability, and justice.
This is not just a network—it is a national commitment to ensure that every woman and girl can participate, lead, and thrive online without fear.
🇪🇹 ታሪካዊ ምዕራፍ። ታላቅ ንቅናቄ። የጋራ ኃላፊነት።
ኤሊዳ ኢትዮጵያ (ELiDA Ethiopia) ብሔራዊ የፀረ-TFGBV (ቴክኖሎጂን በመጠቀም የሚፈጸም ጾታዊ ጥቃት) መረብ መመስረቱን በኩራት ያበስራል።
«የኢንተርኔት ጥቃት ሊቆም ይገባል!» በሚለው አንድ ግልጽ ዓላማ ሥር ለተሰለፋችሁ፦
ለመንግሥትና ለፍትህ ተቋማት፣
ለሲቪል ማኅበረሰብ እና ለልማት አጋሮች፣
ለሚዲያ፣ ለማኅበራዊ ሚዲያ ተፅዕኖ ፈጣሪዎች እና ለአካዳሚዎች የላቀ ምስጋናችንን እናቀርባለን።
በጋራ በመሆን፦ ደህንነቱ የተጠበቀ ዲጂታል ምኅዳር፣ ተጎጂዎችን ማዕከል ያደረገ ምላሽ፣ ጠንካራ ሕጎች እና ተጠያቂነት የሰፈነበት ሥርዓት እንገነባለን።
ይህ ዝም ብሎ መረብ አይደለም፤ እያንዳንዱ ሴት እና ሴት ልጅ ያለ ፍርሃት በዲጂታል ዓለም ውስጥ እንዲሳተፉ፣ እንዲመሩ እና እንዲበለጽጉ የተገባ ብሔራዊ ቃል ኪዳን ነው!
#የፀረTFGBVመረብ #tfgbvይብቃ #tfgbv #elidaethiopia ! #antitfgbvnetwork #endtfgbv #digitalsafety #technology #የቴክኖሎጂ_ጥቃት_ይቆም #ዲጂታል_ደኅንነት
Ministry of Peace የሰላም ሚኒስቴር Ethiopian Civil Society Organizations Council Ethio telecom Sustainable Technology Solutions-STS Christian Aid Institute for Peace and Security Studies UN Trust Fund to End Violence against Women Ethiopian Women Development Organization - EWDO የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር Ministry of Women and Social Affairs የኢትዮጵያ የሲቪል ሰርቪስ የመንግሥት ሰራተኞች
#june 16/2026
ELiDA Ethiopia proudly celebrates the establishment of the National Anti-Technology Facilitated Gender-Based Violence (Anti-TFGBV) Network.
We extend our sincere gratitude to government institutions, civil society organizations, media, social media influencers, justice actors, academia, and development partners who have united behind one clear message: online violence must end.
Together, we are building a stronger movement for safer digital spaces, survivor-centered responses, effective laws, accountability, and justice.
This is not just a network—it is a national commitment to ensure that every woman and girl can participate, lead, and thrive online without fear.
🇪🇹 ታሪካዊ ምዕራፍ። ታላቅ ንቅናቄ። የጋራ ኃላፊነት።
ኤሊዳ ኢትዮጵያ (ELiDA Ethiopia) ብሔራዊ የፀረ-TFGBV (ቴክኖሎጂን በመጠቀም የሚፈጸም ጾታዊ ጥቃት) መረብ መመስረቱን በኩራት ያበስራል።
«የኢንተርኔት ጥቃት ሊቆም ይገባል!» በሚለው አንድ ግልጽ ዓላማ ሥር ለተሰለፋችሁ፦
ለመንግሥትና ለፍትህ ተቋማት፣
ለሲቪል ማኅበረሰብ እና ለልማት አጋሮች፣
ለሚዲያ፣ ለማኅበራዊ ሚዲያ ተፅዕኖ ፈጣሪዎች እና ለአካዳሚዎች የላቀ ምስጋናችንን እናቀርባለን።
በጋራ በመሆን፦ ደህንነቱ የተጠበቀ ዲጂታል ምኅዳር፣ ተጎጂዎችን ማዕከል ያደረገ ምላሽ፣ ጠንካራ ሕጎች እና ተጠያቂነት የሰፈነበት ሥርዓት እንገነባለን።
ይህ ዝም ብሎ መረብ አይደለም፤ እያንዳንዱ ሴት እና ሴት ልጅ ያለ ፍርሃት በዲጂታል ዓለም ውስጥ እንዲሳተፉ፣ እንዲመሩ እና እንዲበለጽጉ የተገባ ብሔራዊ ቃል ኪዳን ነው!
#የፀረTFGBVመረብ #tfgbvይብቃ #tfgbv #elidaethiopia ! #antitfgbvnetwork #endtfgbv #digitalsafety #technology #የቴክኖሎጂ_ጥቃት_ይቆም #ዲጂታል_ደኅንነት
Ministry of Peace የሰላም ሚኒስቴር Ethiopian Civil Society Organizations Council Ethio telecom Sustainable Technology Solutions-STS Christian Aid Institute for Peace and Security Studies UN Trust Fund to End Violence against Women Ethiopian Women Development Organization - EWDO የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር Ministry of Women and Social Affairs የኢትዮጵያ የሲቪል ሰርቪስ የመንግሥት ሰራተኞች
2 months ago
The US has imposed visa bans on TPLF extremist leaders and their immediate families, accusing them of obstructing the peace process in northern Ethiopia.
#ethiopia #tigray #tplf #usvisaban #marcorubio #peaceinethiopia #hornofafrica ","delight_ranges":[],"image_ranges":[],"inline_style_ranges":[],"aggregated_ranges":[],"ranges":[{"entity":{"__typename":"Hashtag","__isEntity":"Hashtag","url":"https://www.facebook.com/h...
The US has imposed visa bans on TPLF extremist leaders and their immediate families, accusing them of obstructing the peace process in northern Ethiopia.
#ethiopia #tigray #tplf #usvisaban #marcorubio #peaceinethiopia #hornofafrica
2 months ago
ኢቢሲ እና ቲቪ ብሪክስ የጋራ የሚዲያ ትብብር ስምምነት ተፈራረሙ
#ethiopia | የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን በዓለም አቀፉ የብሪክስ የመረጃ መረብ ላይ የሚሰጠውን አገልግሎት ይበልጥ ለማሳደግ ከአለም አቀፉ የሚዲያ ተቋም ቲቪ ብሪክስ ጋር የአጋርነት ስምምነት አድርጓል።
ይህንን ስምምነት የኢቢሲ ዋና ሥራ አስፈፃሚ አቶ ቢኒያም ኤሮ እና የቲቪ ብሪክስ ዋና ሥራ አስፈፃሚ ጃና ቶልስቲኮቫ በጋራ በመሆን ፈርመውታል።
በተደረገው ስምምነት መሰረት ሁለቱ የሚዲያ ተቋማት የመረጃ፣ የዕውቀት እና የሰው ኃይል ልውውጥ የሚያደርጉ ሲሆን የብሪክስ አባል በሆኑ ሀገራት መካከል ያለውን ግንኙነት ይበልጥ የሚያጎሉ የሚዲያ ይዘቶችን በትብብር ያዘጋጃሉ።
በምክትል ሥራ አስፈጻሚ ማዕረግ የዋና ሥራ አስፈጻሚ ጽህፈት ቤት ኃላፊ የሆኑት አቶ ሞላልኝ መለሰ እንደገለጹት ይህ ስምምነት የኮርፖሬሽኑን የሚዲያ ባለሙያዎች የክህሎት እና የሙያ ብቃት ለማሳደግ ትልቅ እገዛ ያደርጋል።
በሌላ በኩል የቲቪ ብሪክስ የአፍሪካ ቀጣና ኃላፊ ዩሊያ ናዛርኪና የኢቢሲ ጋዜጠኞች ያላቸው የዳበረ ልምድ የብሪክስን ዓለም አቀፍ የመረጃ ስርጭት ይበልጥ ውጤታማ እንደሚያደርገው ገልጸዋል።
ይህ የጋራ የሥራ ስምምነት ኢትዮጵያ ከብሪክስ አባል ሀገራት ወቅታዊና ትክክለኛ መረጃዎችን በቀጥታ እንድታገኝ የሚያስችላት ሲሆን ሀገራዊ ሁነቶችን፣ የአፍሪካን የበለጸገ ባህል እንዲሁም የኢንቨስትመንት አማራጮችን በዓለም አቀፍ የሚዲያ መድረኮች ላይ በስፋት ለማስተዋወቅ ትልቅ ዕድል ይፈጥራል።
#ebc #tvbrics #brics #mediapartnership #media #news #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን በዓለም አቀፉ የብሪክስ የመረጃ መረብ ላይ የሚሰጠውን አገልግሎት ይበልጥ ለማሳደግ ከአለም አቀፉ የሚዲያ ተቋም ቲቪ ብሪክስ ጋር የአጋርነት ስምምነት አድርጓል።
ይህንን ስምምነት የኢቢሲ ዋና ሥራ አስፈፃሚ አቶ ቢኒያም ኤሮ እና የቲቪ ብሪክስ ዋና ሥራ አስፈፃሚ ጃና ቶልስቲኮቫ በጋራ በመሆን ፈርመውታል።
በተደረገው ስምምነት መሰረት ሁለቱ የሚዲያ ተቋማት የመረጃ፣ የዕውቀት እና የሰው ኃይል ልውውጥ የሚያደርጉ ሲሆን የብሪክስ አባል በሆኑ ሀገራት መካከል ያለውን ግንኙነት ይበልጥ የሚያጎሉ የሚዲያ ይዘቶችን በትብብር ያዘጋጃሉ።
በምክትል ሥራ አስፈጻሚ ማዕረግ የዋና ሥራ አስፈጻሚ ጽህፈት ቤት ኃላፊ የሆኑት አቶ ሞላልኝ መለሰ እንደገለጹት ይህ ስምምነት የኮርፖሬሽኑን የሚዲያ ባለሙያዎች የክህሎት እና የሙያ ብቃት ለማሳደግ ትልቅ እገዛ ያደርጋል።
በሌላ በኩል የቲቪ ብሪክስ የአፍሪካ ቀጣና ኃላፊ ዩሊያ ናዛርኪና የኢቢሲ ጋዜጠኞች ያላቸው የዳበረ ልምድ የብሪክስን ዓለም አቀፍ የመረጃ ስርጭት ይበልጥ ውጤታማ እንደሚያደርገው ገልጸዋል።
ይህ የጋራ የሥራ ስምምነት ኢትዮጵያ ከብሪክስ አባል ሀገራት ወቅታዊና ትክክለኛ መረጃዎችን በቀጥታ እንድታገኝ የሚያስችላት ሲሆን ሀገራዊ ሁነቶችን፣ የአፍሪካን የበለጸገ ባህል እንዲሁም የኢንቨስትመንት አማራጮችን በዓለም አቀፍ የሚዲያ መድረኮች ላይ በስፋት ለማስተዋወቅ ትልቅ ዕድል ይፈጥራል።
#ebc #tvbrics #brics #mediapartnership #media #news #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
Sponsored by
Surafel
2 months ago
የኢቢኤስ ቴሌቪዥን ስኬት ቀጥሏል፤
ለሁለተኛ ተከታታይ ዓመት የአፍሪካ ምርጥ ብራንድ በመሆን ተሸለመ
#ethiopia | የኢቢኤስ ቴሌቪዥን ጣቢያ በአህጉራዊ መድረክ ያስመዘገበውን አንጸባራቂ ድል በድጋሚ አድሷል። ጣቢያው በተከታታይ ለሁለት ዓመታት የአፍሪካ ምርጥ ብራንድ በመሆን የመመረጥ ታላቅ ክብርን አግኝቷል።
ይህ በኢንተርናሽናል ደረጃ የተሰጠው እውቅና የጣቢያውን ተመራጭነት እና ጥራት ያስመሰከረ ሲሆን፣ ተወዳጁ የእሁድን በኢቢኤስ የፕሮግራም ክፍልም ለዚህ ስኬት የበኩሉን ከፍተኛ አስተዋጽኦ አበርክቷል።
የጣቢያው አመራሮችና ሰራተኞች ይህንን ታላቅ ድል ለሁለተኛ ጊዜ በመቀዳጀታቸው የተሰማቸውን ደስታ ገልጸው፣ ለቀጣይ ስራዎቻቸውም ትልቅ መነሳሳትን እንደሚፈጥርላቸው አስታውቀዋል።
https://youtu.be/q7um2td1j...
#ebs #ebstv #africanbrands #media #ethiopianmedia #television #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
ለሁለተኛ ተከታታይ ዓመት የአፍሪካ ምርጥ ብራንድ በመሆን ተሸለመ
#ethiopia | የኢቢኤስ ቴሌቪዥን ጣቢያ በአህጉራዊ መድረክ ያስመዘገበውን አንጸባራቂ ድል በድጋሚ አድሷል። ጣቢያው በተከታታይ ለሁለት ዓመታት የአፍሪካ ምርጥ ብራንድ በመሆን የመመረጥ ታላቅ ክብርን አግኝቷል።
ይህ በኢንተርናሽናል ደረጃ የተሰጠው እውቅና የጣቢያውን ተመራጭነት እና ጥራት ያስመሰከረ ሲሆን፣ ተወዳጁ የእሁድን በኢቢኤስ የፕሮግራም ክፍልም ለዚህ ስኬት የበኩሉን ከፍተኛ አስተዋጽኦ አበርክቷል።
የጣቢያው አመራሮችና ሰራተኞች ይህንን ታላቅ ድል ለሁለተኛ ጊዜ በመቀዳጀታቸው የተሰማቸውን ደስታ ገልጸው፣ ለቀጣይ ስራዎቻቸውም ትልቅ መነሳሳትን እንደሚፈጥርላቸው አስታውቀዋል።
https://youtu.be/q7um2td1j...
#ebs #ebstv #africanbrands #media #ethiopianmedia #television #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
2 months ago
ከቻናል ዋን ቴሌቪዥን ጋር የነበረኝ የሥራ ስምምነት ተቋርጧል
ለክቡራን የሥራ አጋሮቼ፤ ወዳጆቼ በሙሉ፣
#ethiopia | ከዘጠኝ ወራት በፊት ከቻናል ዋን የቴሌቪዥን ጣቢያ ጋር በፈጠራ ዳይሬክተርነት (Creative Director) ለመሥራት ተስማምቼ ወደ ሥራ መግባቴን በዚህ ገጼ ማጋራቴ ይታወሳል።
ወደ ተቋሙ ከመጣሁበት ጊዜ ጀምሮ የነበረውን ክፍተት በመሙላት፣ ጣቢያው ቀደም ሲል ያልነበረውን የቅዳሜ መዝናኛ ፕሮግራም አዲስ መልክ አስይዤ ለመቅረጽ ተንቀሳቅሻለሁ።
በዚህም መሠረት መረጃና መዝናኛን ያቀናጀውን የቅዳሜኛ ሳምንታዊ ፕሮግራም ሙሉ በሙሉ በመቅረጽና በማዘጋጀት ላለፉት ስድስት ወራት በአየር ላይ እንዲቆይ አድርጌያለሁ። ፕሮግራሙም በአጭር ጊዜ ውስጥ ሰፊ የተመልካች ድጋፍና ተወዳጅነትን ማትረፍ ችሏል።
በየሳምንቱ ለሦስት ሰዓታት በሚተላለፈው በዚህ ፕሮግራም ውስጥ እንደ ቁራሌው፣ ከመወሰንዎ በፊት፣ ወጌሻ፣ ቢሆንስ፣ ቻሌንጅ አንድ፣ ሸርሸር፣ ለማጅ፣ ጨዋታ አንድ፣ በላተኞቹ እና አቃቂር ያሉ አዝናኝና አስተማሪ ዓምዶችን በመፍጠር ሰርቻለሁ።
ከነዚህም በተጨማሪ በበዓላት ወቅት ለአየር የበቁ ልዩ ልዩ የሪአሊቲ ሾው ፕሮግራሞችን በማዘጋጀትና በማስተባበር ተሳትፎ አድርጌያለሁ።
ከይዘት ዝግጅቱ ባለፈ፣ ለቴሌቪዥን ሚዲያ አዲስ የሆኑ ነገር ግን ከፍተኛ ክህሎት ያላቸው ወጣቶች ብቃታቸውን የሚያሳዩበትን ዕድል አመቻችቻለሁ።
እነዚህ አቅራቢዎች የሙያውን ሥነ ምግባር ጠብቀው በኃላፊነት ስሜት እንዲሠሩም የበኩሌን የሙያ ድጋፍና ክትትል አድርጌላቸዋለሁ።
አሁን ግን ከዘጠኝ ወራት የሥራ ቆይታ በኋላ ከጣቢያው ጋር የነበረኝን የሥራ ውል ማቋረጤን ለመግለጽ እወዳለሁ። በነበረን ቆይታ በትጋትና በጋራ ስሜት አብረውኝ ለሠሩት የቅዳሜኛ ፕሮግራም አባላት፣ ለካሜራ ባለሙያዎችና ለኤዲተሮች ላሳዩኝ ወንድማዊ አክብሮትና ቀናነት ከልብ የመነጨ ምስጋናዬን አቀርባለሁ።
ለወደፊቱም መልካም የሥራ ዘመን እንዲሆንላችሁ እመኛለሁ።
በመጨረሻም፣ በጣቢያው ላይ የሚተላለፉ ሥራዎቼን በመከታተል ገንቢና ጠቃሚ አስተያየቶችን ስትለግሱኝ ለነበራችሁ ውድ ተመልካቾቼና ወዳጆቼ ሁልጊዜም ከፍ ያለ ምስጋና አለኝ።
አክባሪያችሁ፣
ሳምሶን ከበደ
የፊልም ደራሲ፣ ዳይሬክተር፣ ፕሮዲውሰር እና አቅራቢ
#channelone #samsonkebede #kedamegna #media #tvshow #entertainment #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
ለክቡራን የሥራ አጋሮቼ፤ ወዳጆቼ በሙሉ፣
#ethiopia | ከዘጠኝ ወራት በፊት ከቻናል ዋን የቴሌቪዥን ጣቢያ ጋር በፈጠራ ዳይሬክተርነት (Creative Director) ለመሥራት ተስማምቼ ወደ ሥራ መግባቴን በዚህ ገጼ ማጋራቴ ይታወሳል።
ወደ ተቋሙ ከመጣሁበት ጊዜ ጀምሮ የነበረውን ክፍተት በመሙላት፣ ጣቢያው ቀደም ሲል ያልነበረውን የቅዳሜ መዝናኛ ፕሮግራም አዲስ መልክ አስይዤ ለመቅረጽ ተንቀሳቅሻለሁ።
በዚህም መሠረት መረጃና መዝናኛን ያቀናጀውን የቅዳሜኛ ሳምንታዊ ፕሮግራም ሙሉ በሙሉ በመቅረጽና በማዘጋጀት ላለፉት ስድስት ወራት በአየር ላይ እንዲቆይ አድርጌያለሁ። ፕሮግራሙም በአጭር ጊዜ ውስጥ ሰፊ የተመልካች ድጋፍና ተወዳጅነትን ማትረፍ ችሏል።
በየሳምንቱ ለሦስት ሰዓታት በሚተላለፈው በዚህ ፕሮግራም ውስጥ እንደ ቁራሌው፣ ከመወሰንዎ በፊት፣ ወጌሻ፣ ቢሆንስ፣ ቻሌንጅ አንድ፣ ሸርሸር፣ ለማጅ፣ ጨዋታ አንድ፣ በላተኞቹ እና አቃቂር ያሉ አዝናኝና አስተማሪ ዓምዶችን በመፍጠር ሰርቻለሁ።
ከነዚህም በተጨማሪ በበዓላት ወቅት ለአየር የበቁ ልዩ ልዩ የሪአሊቲ ሾው ፕሮግራሞችን በማዘጋጀትና በማስተባበር ተሳትፎ አድርጌያለሁ።
ከይዘት ዝግጅቱ ባለፈ፣ ለቴሌቪዥን ሚዲያ አዲስ የሆኑ ነገር ግን ከፍተኛ ክህሎት ያላቸው ወጣቶች ብቃታቸውን የሚያሳዩበትን ዕድል አመቻችቻለሁ።
እነዚህ አቅራቢዎች የሙያውን ሥነ ምግባር ጠብቀው በኃላፊነት ስሜት እንዲሠሩም የበኩሌን የሙያ ድጋፍና ክትትል አድርጌላቸዋለሁ።
አሁን ግን ከዘጠኝ ወራት የሥራ ቆይታ በኋላ ከጣቢያው ጋር የነበረኝን የሥራ ውል ማቋረጤን ለመግለጽ እወዳለሁ። በነበረን ቆይታ በትጋትና በጋራ ስሜት አብረውኝ ለሠሩት የቅዳሜኛ ፕሮግራም አባላት፣ ለካሜራ ባለሙያዎችና ለኤዲተሮች ላሳዩኝ ወንድማዊ አክብሮትና ቀናነት ከልብ የመነጨ ምስጋናዬን አቀርባለሁ።
ለወደፊቱም መልካም የሥራ ዘመን እንዲሆንላችሁ እመኛለሁ።
በመጨረሻም፣ በጣቢያው ላይ የሚተላለፉ ሥራዎቼን በመከታተል ገንቢና ጠቃሚ አስተያየቶችን ስትለግሱኝ ለነበራችሁ ውድ ተመልካቾቼና ወዳጆቼ ሁልጊዜም ከፍ ያለ ምስጋና አለኝ።
አክባሪያችሁ፣
ሳምሶን ከበደ
የፊልም ደራሲ፣ ዳይሬክተር፣ ፕሮዲውሰር እና አቅራቢ
#channelone #samsonkebede #kedamegna #media #tvshow #entertainment #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
3 months ago
🔔 ያረጋግጡ!
የሪሚዲያል ተማሪዎች ፈተና ለመውሰድ የተመዘገባቹ በአስቸኳይ የማረጋገጥ ሥራ እንድታደርጉ ትምህርት ሚኒስቴር አሳስቧል።
የማረጋገጥ ሥራው (Self Verification) ከ2-3 ደቂቃዎች ብቻ የሚወስድና የተፈታኞችን የትምህርት ሰነዶች ከፋይዳ መታወቂያ ጋር ለማስተሳሰር የሚያስችል መሆኑ ተመላክቷል።
ተከታዩን ሊንክ (https://verify.ethernet.ed... ከተጫኑ በኋላ Remedial Examination የሚለውን ይጫኑ፣ Start Verification የሚለውን በመጫንና የሚያስፈልገውን በመሙላት ያረጋግጡ።
የሪሚዲያል ፈተና ከግንቦት 27 እስከ ሰኔ 03/2018 ዓ.ም እንደሚሰጥ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት መግለፁ ይታወቃል።
seledadotio
seledadotio
የሪሚዲያል ተማሪዎች ፈተና ለመውሰድ የተመዘገባቹ በአስቸኳይ የማረጋገጥ ሥራ እንድታደርጉ ትምህርት ሚኒስቴር አሳስቧል።
የማረጋገጥ ሥራው (Self Verification) ከ2-3 ደቂቃዎች ብቻ የሚወስድና የተፈታኞችን የትምህርት ሰነዶች ከፋይዳ መታወቂያ ጋር ለማስተሳሰር የሚያስችል መሆኑ ተመላክቷል።
ተከታዩን ሊንክ (https://verify.ethernet.ed... ከተጫኑ በኋላ Remedial Examination የሚለውን ይጫኑ፣ Start Verification የሚለውን በመጫንና የሚያስፈልገውን በመሙላት ያረጋግጡ።
የሪሚዲያል ፈተና ከግንቦት 27 እስከ ሰኔ 03/2018 ዓ.ም እንደሚሰጥ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት መግለፁ ይታወቃል።
seledadotio
seledadotio
3 months ago
በጤና አገልግሎት ማስታወቂያዎች ላይ የሕመምተኞችን ምስክርነት መጠቀም ተከለከለ
#ethiopia | የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር ባወጣው አዲስ መመሪያ መሠረት በኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኙ የሕክምና ተቋማት ከዚህ በኋላ በሚያወጧቸው ማስታወቂያዎች ላይ የሕመምተኞችን የሕክምና ምስክርነት ማካተት እንዳይችሉ እገዳ ተጣለ።
ይህ የጤና አገልግሎት ማስታወቂያ አዘገጃጀትና ሥርጭት መመሪያ ቁጥር 1134/2018 ተገቢ ያልሆኑ የማስታወቂያ አሠራሮች በኅብረተሰቡ ዘንድ የተሳሳተ ግንዛቤ እየፈጠሩ በመሆኑ የሕዝብን የሥነምግባርና የባህል እሴቶችን ለመጠበቅ የወጣ ነው።
መመሪያው በቴሌቪዥን፣ በራዲዮ፣ በማኅበራዊ ሚዲያ፣ በድረገጾች፣ በቢልቦርዶችና በታተሙ ቁሳቁሶች ላይ የሚወጡ ማስታወቂያዎችን በሙሉ ይመለከታል።
አዲሱ ሕግ በጤና ማስታወቂያዎች ላይ የሚሳተፉ ሰዎች በሙሉ አገልግሎቱን በትክክል ያገኙ መሆን እንዳለባቸውና አስቀድመው በጽሑፍ ስምምነት መስጠት እንዳለባቸው ያስገድዳል።
ተሳታፊዎቹ ሕፃናት፣ የአእምሮ ጤና እክል ያለባቸው ወይም በራሳቸው መወሰን የማይችሉ ወገኖች ከሆኑ ደግሞ ከወላጅ ወይም ከሕጋዊ አሳዳጊ የጽሑፍ ፈቃድ ማግኘት ግዴታ ሆኗል።
ይህንን ድንጋጌ በመጣስ ያለፍቃድ ወይም አገልግሎቱን ያላገኘን ሰው ምስክር አድርጎ የተጠቀመ ተቋም ከ20 ሺሕ እስከ 50 ሺሕ ብር፣ እንዲሁም ሕፃናትንና ውሳኔ መስጠት የማይችሉ ሰዎችን ያለ ሕጋዊ ፈቃድ ያሳተፈ ተቋም እስከ 100 ሺሕ ብር የሚደርስ የገንዘብ መቀጮ ይጠብቀዋል።
የተጣለውን አስተዳደራዊ ቅጣት በሦስት ወር ውስጥ የማይከፍሉ ተቋማት የብቃት ማረጋገጫ ምስክር ወረቀታቸው እንዲታገድ ይደረጋል።
በተጨማሪም መመሪያው ለማስታወቂያ አሰራጮች እና ለሚዲያ ተቋማት አዲስ ኃላፊነት ጥሏል።
ማስታወቂያዎችን የሚያስተላልፉ አካላት ይዘቱ መመሪያውን ያሟላ እና ትክክለኛ መሆኑን የማረጋገጥ ግዴታ ያለባቸው ሲሆን፣ ሕጉን የጣሰ ማስታወቂያ ያስተላለፈ የሚዲያ ተቋም ወይም የማኅበራዊ ሚዲያ ገጽ ከ10 ሺሕ እስከ 30 ሺሕ ብር ሊቀጣ ይችላል።
ይህ ክልከላ በብዙኃን መገናኛዎች፣ በትራንስፖርት ላይ በሚለጠፉ፣ በሹራቦች፣ በራሪ ወረቀቶችና በቢልቦርዶች ላይ የሚወጡ ማስታወቂያዎችንም ይጨምራል።
ማስታወቂያዎች የሀገሪቱን የጤና ፖሊሲ ያከበሩ፣ ከልክ ያለፈ የሙያ ቃላትን የማያበዙና ለሕዝብ ግልጽ በሆነ ቋንቋ የሚዘጋጁ መሆን አለባቸው።
በተለይም የመጀመሪያው ምርጫ፣ የሁሉም ምርጫ እና የመሳሰሉ አባባሎችን መጠቀም ሙሉ በሙሉ የተከለከለ ሲሆን፣ ተቋማት ከሌሎች የተሻሉ እንደሆኑ አድርገው ማቅረብ ወይም የእነሱ ባለሙያዎች ብቻ ልዩ ችሎታ እንዳላቸው አድርገው መናገር አይችሉም።
እንዲሁም ከአንድ ተቋም ሕክምና ካላገኙ አደጋ ሊገጥም እንደሚችል የሚያስፈራሩ ወይም በስሜት ላይ የሚያሴሩ የማስታወቂያ ይዘቶች የተከለከሉ ሲሆን፣ ተቋማት ያገኟቸውን ሽልማቶች በማስታወቂያ ላይ ማካተት የሚችሉት የሽልማቱን ዘመን፣ ምክንያቱንና ሰጪውን አካል በትክክል ሲገልጹ ብቻ መሆኑ ተደንግጓል።
#health #ministryofhealth #law #media #advertising #directive #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር ባወጣው አዲስ መመሪያ መሠረት በኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኙ የሕክምና ተቋማት ከዚህ በኋላ በሚያወጧቸው ማስታወቂያዎች ላይ የሕመምተኞችን የሕክምና ምስክርነት ማካተት እንዳይችሉ እገዳ ተጣለ።
ይህ የጤና አገልግሎት ማስታወቂያ አዘገጃጀትና ሥርጭት መመሪያ ቁጥር 1134/2018 ተገቢ ያልሆኑ የማስታወቂያ አሠራሮች በኅብረተሰቡ ዘንድ የተሳሳተ ግንዛቤ እየፈጠሩ በመሆኑ የሕዝብን የሥነምግባርና የባህል እሴቶችን ለመጠበቅ የወጣ ነው።
መመሪያው በቴሌቪዥን፣ በራዲዮ፣ በማኅበራዊ ሚዲያ፣ በድረገጾች፣ በቢልቦርዶችና በታተሙ ቁሳቁሶች ላይ የሚወጡ ማስታወቂያዎችን በሙሉ ይመለከታል።
አዲሱ ሕግ በጤና ማስታወቂያዎች ላይ የሚሳተፉ ሰዎች በሙሉ አገልግሎቱን በትክክል ያገኙ መሆን እንዳለባቸውና አስቀድመው በጽሑፍ ስምምነት መስጠት እንዳለባቸው ያስገድዳል።
ተሳታፊዎቹ ሕፃናት፣ የአእምሮ ጤና እክል ያለባቸው ወይም በራሳቸው መወሰን የማይችሉ ወገኖች ከሆኑ ደግሞ ከወላጅ ወይም ከሕጋዊ አሳዳጊ የጽሑፍ ፈቃድ ማግኘት ግዴታ ሆኗል።
ይህንን ድንጋጌ በመጣስ ያለፍቃድ ወይም አገልግሎቱን ያላገኘን ሰው ምስክር አድርጎ የተጠቀመ ተቋም ከ20 ሺሕ እስከ 50 ሺሕ ብር፣ እንዲሁም ሕፃናትንና ውሳኔ መስጠት የማይችሉ ሰዎችን ያለ ሕጋዊ ፈቃድ ያሳተፈ ተቋም እስከ 100 ሺሕ ብር የሚደርስ የገንዘብ መቀጮ ይጠብቀዋል።
የተጣለውን አስተዳደራዊ ቅጣት በሦስት ወር ውስጥ የማይከፍሉ ተቋማት የብቃት ማረጋገጫ ምስክር ወረቀታቸው እንዲታገድ ይደረጋል።
በተጨማሪም መመሪያው ለማስታወቂያ አሰራጮች እና ለሚዲያ ተቋማት አዲስ ኃላፊነት ጥሏል።
ማስታወቂያዎችን የሚያስተላልፉ አካላት ይዘቱ መመሪያውን ያሟላ እና ትክክለኛ መሆኑን የማረጋገጥ ግዴታ ያለባቸው ሲሆን፣ ሕጉን የጣሰ ማስታወቂያ ያስተላለፈ የሚዲያ ተቋም ወይም የማኅበራዊ ሚዲያ ገጽ ከ10 ሺሕ እስከ 30 ሺሕ ብር ሊቀጣ ይችላል።
ይህ ክልከላ በብዙኃን መገናኛዎች፣ በትራንስፖርት ላይ በሚለጠፉ፣ በሹራቦች፣ በራሪ ወረቀቶችና በቢልቦርዶች ላይ የሚወጡ ማስታወቂያዎችንም ይጨምራል።
ማስታወቂያዎች የሀገሪቱን የጤና ፖሊሲ ያከበሩ፣ ከልክ ያለፈ የሙያ ቃላትን የማያበዙና ለሕዝብ ግልጽ በሆነ ቋንቋ የሚዘጋጁ መሆን አለባቸው።
በተለይም የመጀመሪያው ምርጫ፣ የሁሉም ምርጫ እና የመሳሰሉ አባባሎችን መጠቀም ሙሉ በሙሉ የተከለከለ ሲሆን፣ ተቋማት ከሌሎች የተሻሉ እንደሆኑ አድርገው ማቅረብ ወይም የእነሱ ባለሙያዎች ብቻ ልዩ ችሎታ እንዳላቸው አድርገው መናገር አይችሉም።
እንዲሁም ከአንድ ተቋም ሕክምና ካላገኙ አደጋ ሊገጥም እንደሚችል የሚያስፈራሩ ወይም በስሜት ላይ የሚያሴሩ የማስታወቂያ ይዘቶች የተከለከሉ ሲሆን፣ ተቋማት ያገኟቸውን ሽልማቶች በማስታወቂያ ላይ ማካተት የሚችሉት የሽልማቱን ዘመን፣ ምክንያቱንና ሰጪውን አካል በትክክል ሲገልጹ ብቻ መሆኑ ተደንግጓል።
#health #ministryofhealth #law #media #advertising #directive #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
Sponsored by
Surafel
3 months ago
"ፊልም ላይ ከፍዬ ተውኛለሁ!"
አርቲስት ሚካኤል ታምሬ
ልዩ ቆይታ ከመለዋ ሚዲያ ጋር
#ethiopia | በበርካታ የፊልም ስራዎቹ ዘንድሮ ስኬታማ ጉዞ እያደረገ የሚገኘው ተወዳጁ አርቲስት ሚካኤል ታምሬ ከመለዋ ሚዲያ ጋር ባደረገው ልዩ ቆይታ ስለ ትወና ህይወቱ እና ስለ ስነ ጥበብ ጉዞው በሰፊው አጋርቶናል።
በዚሁ ፕሮግራም ላይ ስለ ቤተሰባዊ አስተዳደጉ እና ስለ ግል ህይወቱ እንዲሁም በስራው አጋጣሚ ስላገኘው አዲስ ልምድ ጥልቅ ማብራሪያ ሰጥቷል።
https://www.tiktok.com/@me...
#michaeltamre #melewamedia #art #cinema #amharicfilm #ethiopianartist #interview #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
አርቲስት ሚካኤል ታምሬ
ልዩ ቆይታ ከመለዋ ሚዲያ ጋር
#ethiopia | በበርካታ የፊልም ስራዎቹ ዘንድሮ ስኬታማ ጉዞ እያደረገ የሚገኘው ተወዳጁ አርቲስት ሚካኤል ታምሬ ከመለዋ ሚዲያ ጋር ባደረገው ልዩ ቆይታ ስለ ትወና ህይወቱ እና ስለ ስነ ጥበብ ጉዞው በሰፊው አጋርቶናል።
በዚሁ ፕሮግራም ላይ ስለ ቤተሰባዊ አስተዳደጉ እና ስለ ግል ህይወቱ እንዲሁም በስራው አጋጣሚ ስላገኘው አዲስ ልምድ ጥልቅ ማብራሪያ ሰጥቷል።
https://www.tiktok.com/@me...
#michaeltamre #melewamedia #art #cinema #amharicfilm #ethiopianartist #interview #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
3 months ago
u12a8u12a2u1275u12eeu1335u12eb u130bu122d u12e8u1270u1323u1209 u130bu12dcu1320u129eu127d u1308u1218u1293 #u12a2u1275u12ee_u1218u120du1215u1245 #ethio_melhiq #melhik #media #bbc #aljazeera ","delight_ranges":[],"image_ranges":[],"inline_style_ranges":[],"aggregated_ranges":[],"ranges":[{"entity":{"__typename":"Hashtag","__isEntity":"Hashtag","url":"https://www.facebook.com/h...
ከኢትዮጵያ ጋር የተጣሉ ጋዜጠኞች ገመና #ኢትዮ_መልሕቅ #ethio_melhiq #melhik #media #bbc #aljazeera
3 months ago
የአዋሽ ኤፍ ኤም ዋና ስራ አስኪያጅ ዶክተር አብዱ መሀመድ መልዕክት
#ethiopia | የአዋሽ ኤፍ ኤም ዋና ስራ አስኪያጅ ዶክተር አብዱ መሀመድ የሚዲያ እመርታ ለትርክት ግንባታ በሚል መሪ ቃል በተዘጋጀው ሀገራዊ የምክክር መድረክ ላይ ተገኝተው የለውጡ መንግስት በዘርፉ ላይ ያመጣቸውን አዎንታዊ ለውጦች በዝርዝር አብራርተዋል።
የሚዲያው ዘርፍ ቀደም ባሉት ጊዜያት በፖለቲካዊ ጫናዎች፣ በሙያዊ ብቃት ማነስ፣ በፋይናንስ እጥረት እና በቴክኖሎጂ ኋላቀርነት በእጅጉ ተፈትኖ መቆየቱን ስራ አስኪያጁ አስታውሰዋል።
እነዚህን ስር የሰደዱ እንቅፋቶች ለመቅረፍ መንግስት የፖሊሲ እና የህግ ማሻሻያዎችን በማድረግ ምቹ ሁኔታ መፍጠሩን ዶክተር አብዱ ገልጸዋል።
በዘርፉ ላይ ለኢንቨስትመንት ትኩረት መሰጠቱ የሬዲዮ ጣቢያዎች ቁጥር እንዲበራከት ከማድረጉም በላይ ሚዲያዎች የጋራ እሴቶችን በማጎልበት፣ ማህበረሰብን በማስተሳሰር እና በሀገር ግንባታ ሂደት ውስጥ ተገቢውን ሚና እንዲወጡ ትልቅ አቅም መሆኑን ጠቁመዋል።
#awashfm #media #ethiopianews #discussion #nationalgrowth #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | የአዋሽ ኤፍ ኤም ዋና ስራ አስኪያጅ ዶክተር አብዱ መሀመድ የሚዲያ እመርታ ለትርክት ግንባታ በሚል መሪ ቃል በተዘጋጀው ሀገራዊ የምክክር መድረክ ላይ ተገኝተው የለውጡ መንግስት በዘርፉ ላይ ያመጣቸውን አዎንታዊ ለውጦች በዝርዝር አብራርተዋል።
የሚዲያው ዘርፍ ቀደም ባሉት ጊዜያት በፖለቲካዊ ጫናዎች፣ በሙያዊ ብቃት ማነስ፣ በፋይናንስ እጥረት እና በቴክኖሎጂ ኋላቀርነት በእጅጉ ተፈትኖ መቆየቱን ስራ አስኪያጁ አስታውሰዋል።
እነዚህን ስር የሰደዱ እንቅፋቶች ለመቅረፍ መንግስት የፖሊሲ እና የህግ ማሻሻያዎችን በማድረግ ምቹ ሁኔታ መፍጠሩን ዶክተር አብዱ ገልጸዋል።
በዘርፉ ላይ ለኢንቨስትመንት ትኩረት መሰጠቱ የሬዲዮ ጣቢያዎች ቁጥር እንዲበራከት ከማድረጉም በላይ ሚዲያዎች የጋራ እሴቶችን በማጎልበት፣ ማህበረሰብን በማስተሳሰር እና በሀገር ግንባታ ሂደት ውስጥ ተገቢውን ሚና እንዲወጡ ትልቅ አቅም መሆኑን ጠቁመዋል።
#awashfm #media #ethiopianews #discussion #nationalgrowth #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
3 months ago
3 months ago
Sponsored by
Surafel
3 months ago
3 months ago
u12adu122du122d u12ebu1208 u1290u1308u122d u1218u1328u1228u123bu12cd u1218u1230u1260u122d u1290u12cd
https://youtu.be/6yEYOJEgK... #abiyahmedali #abiyahmed #media #mediareform ","delight_ranges":[],"image_ranges":[],"inline_style_ranges":[],"aggregated_ranges":[],"ranges":[{"entity":{"__typename":"ExternalUrl","__isEntity":"ExternalUrl","url":"https://l.facebook.com/l.p...
ክርር ያለ ነገር መጨረሻው መሰበር ነው
https://youtu.be/6yEYOJEgK... #abiyahmedali #abiyahmed #media #mediareform
3 months ago
“የኢትዮጵያ ሚዲያ አንዱ ስንክሳር ጉዳይን መሸጥ ሳይሆን አርዕስተ ዜናን መሸጥ ላይ ማተኮሩ ነው” - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)
#ebc #ethiopia #pmabiyahmed #media #narrative
#ebc #ethiopia #pmabiyahmed #media #narrative
3 months ago
3 months ago
Sponsored by
Surafel
3 months ago
ሚዲያ - የሀገር የጋራ ትርክት ቀማሪ፣ የብሔራዊ ጥቅም ዘብ
**************
(የዕለቱ መልዕከት)
የአንድ ሀገር ሕልውና እና ልዕልና የሚመሠረተው በድንበሯ ጥበቃ ብቻ ሳይሆን፣ በዜጎቿ ልብ ውስጥ በሚታነጸው የጋራ መግባባት እና የትርክት ድር እና ማግ ጭምር ነው።
ሚዲያ ደግሞ የዚህ ትርክት ዋና ቀማሪ፣ የሕዝብ የልብ ትርታ አዳማጭ እና የሀገር ብሔራዊ ጥቅም ዘብ ነው። "ድር ቢያብር አንበሳ ያስር" እንዲሉ፣ ሚዲያዎቻችን ከተከፋፈለ ነጠላ ትረካ ወጥተው፣ የሁላችንንም ማንነት በሚያቅፍ የወል ትርክት ላይ ማተኮር ሲችሉ፣ እንደ ሀገር የገጠሙንን የታሪክ እና የማኅበራዊ ስብራቶች መጠገን ይቻላል።
ባለፉት የለውጥ ዓመታት ሚዲያው ለሀገራዊ ግንባታ ያበረከተው አስተዋፅኦ የሚደነቅ ቢሆንም፣ በቀጣይ የሚጠበቅብን እመርታ ግን የሀገርን ሕልውና ከማጽናት አንጻር የሚለካ ይሆናል።
ሚዲያ ከዋልታ ረገጥነት እና ከጽንፈኝነት ስሜት ወጥቶ በእውነት ላይ የተመሠረተ ትርክት መገንባት ይኖርበታል።
"እውነት ትመነምናለች እንጂ አትጠፋም" እንደሚባለው፣ በጊዜያዊ ስሜት እና በወገንተኝነት የሚሠሩ ዘገባዎች ሀገርን ዳገት ያደርጉባታል። በመሆኑም ሚዲያዎቻችን ለብሔራዊ መግባባት እና ለጋራ ማንነት ግንባታ በጽኑ ቃል ኪዳን ሊቆሙ ይገባል።
የወል ትርክት ግንባታ ማለት ልዩነቶቻችንን መደምሰስ ሳይሆን፣ ሁላችንንም የሚያስማማ እና የሚወክል የጋራ የታሪክ አውድ እና የዕጣ ፈንታ ስምምነት መፍጠር ነው።
ኢትዮጵያ የብዙ ብሔር ብሔረሰቦች እና የባህሎች ማኅደር እንደመሆኗ፣ አንዱን ከፍ ሌላውን ዝቅ የሚያደርጉ ‘ነጠላ ትርክቶችን' አስወግዶ፣ የሁሉንም ታሪክ እና አስተዋጽኦ እኩል እውቅና የሚሰጥ ሚዛናዊነት ግድ ይለናል። ይህ የወል ትርክት እንደ ማጣበቂያ ሆኖ ማኅበረሰቡን በማስተሳሰር፣ ለጋራ ሀገራዊ ግቦች በጋራ እንዲቆም ያደርገዋል።
ከዚህ ጋር ተያይዞ የሚነሣው ኅብረ-ብሔራዊ ፌዴራሊዝም፣ የብዝኃነታችን ዋስትና እና የአንድነታችን ጠንካራ መከታ ነው። ኅብረ-ብሔራዊነት ማለት መከፋፈል ሳይሆን፣ "አበባ በየቀለሙ ያምራል" እንደሚባለው፣ ልዩ ልዩ ቀለማት ባላቸው ማንነቶች ተውቦ በአንዲት ሉዓላዊት ሀገር ጥላ ሥር በሰላም አብሮ የመኖር ጥበብ ነው።
ሚዲያዎች ይህንን እሴት የሚያጎሉ፣ ሕገ-መንግሥታዊ ሥርዓቱን የሚያከብሩ እና የፖለቲካ ባህላችንን የሚያዘምኑ ሥራዎች ላይ ትኩረት ሊያደርጉ ይገባል። ያለፈውን የታሪክ ጠባሳ በውይይት እና በምክክር በመጠገን፣ ለወደፊቱ የሚሆን የጋራ እሴት መፍጠር የጋዜጠኛው ዋነኛ የሞራል ግዴታ ነው።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመደ (ዶ/ር) በተደጋጋሚ እንደሚያሳስቡት፣ ሚዲያዎች ገዥ ትርክትን የሚያሰርጹ፣ ኅብረ-ብሔራዊ አንድነትን የሚያንፀባርቁ እና ሁለንተናዊ ብልጽግናን የሚያረጋግጡ ሥራዎችን ማከናወን ይኖርባቸዋል።
ለሕዝብ ቅርብ በመሆን እና ሚዛናዊነትን በመጠበቅ፣ ለሀገር ብልጽግና መንገድ ጠራጊ እና ችግር ፈቺ ሆነው ሊቀጥሉ ይገባል። "እጅ በእጅ ከተያያዙ፣ ሸክም ይቃለላል" ነውና፣ ሚዲያዎቻችን ብሔራዊ ጥቅምን ለማስጠበቅ እና ብሔራዊ መግባባትን ለመፍጠር ከምንጊዜውም በላይ በሙያዊ ሥነ-ምግባር ሊነሡ ይገባል።
በአጠቃላይ፣ የወል ትርክት እና ኅብረ-ብሔራዊ ፌዴራሊዝም ለኢትዮጵያ ዘላቂ ሰላም እና ብልጽግና ዋነኛ ማገር ናቸው። ልዩነቶቻችንን እንደ ስጋት ሳይሆን እንደ ፀጋ በመቁጠር፣ "እኔ" ከሚለው ጠባብ ዕይታ ወጥተን ወደ "እኛ" የሚል ሰፊ ሀገራዊ ማንነት መሻገር ይኖርብናል።
ሚዲያ የዚህ ታላቅ ጉዞ መሪ በመሆን፣ እውነትን በመግለጥ እና የሀገርን የገጽታ ግንባታ በማሳመር የታሪክ ድርሻውን ሊወጣ ይገባል። ይህ ሲሆን ነው ለልጆቻችን የምታምር፣ የሁሉንም መብት የምታስከብር እና በዓለም አቀፍ መድረክ ብሔራዊ ጥቅሟ የተጠበቀ ጠንካራ ኢትዮጵያን ማውረስ የምንችለው።
የኢቢሲ ዶትስትሪም ኤዲቶሪያል
#ebc #ebcdotstream #ethiopia #media #narratives
**************
(የዕለቱ መልዕከት)
የአንድ ሀገር ሕልውና እና ልዕልና የሚመሠረተው በድንበሯ ጥበቃ ብቻ ሳይሆን፣ በዜጎቿ ልብ ውስጥ በሚታነጸው የጋራ መግባባት እና የትርክት ድር እና ማግ ጭምር ነው።
ሚዲያ ደግሞ የዚህ ትርክት ዋና ቀማሪ፣ የሕዝብ የልብ ትርታ አዳማጭ እና የሀገር ብሔራዊ ጥቅም ዘብ ነው። "ድር ቢያብር አንበሳ ያስር" እንዲሉ፣ ሚዲያዎቻችን ከተከፋፈለ ነጠላ ትረካ ወጥተው፣ የሁላችንንም ማንነት በሚያቅፍ የወል ትርክት ላይ ማተኮር ሲችሉ፣ እንደ ሀገር የገጠሙንን የታሪክ እና የማኅበራዊ ስብራቶች መጠገን ይቻላል።
ባለፉት የለውጥ ዓመታት ሚዲያው ለሀገራዊ ግንባታ ያበረከተው አስተዋፅኦ የሚደነቅ ቢሆንም፣ በቀጣይ የሚጠበቅብን እመርታ ግን የሀገርን ሕልውና ከማጽናት አንጻር የሚለካ ይሆናል።
ሚዲያ ከዋልታ ረገጥነት እና ከጽንፈኝነት ስሜት ወጥቶ በእውነት ላይ የተመሠረተ ትርክት መገንባት ይኖርበታል።
"እውነት ትመነምናለች እንጂ አትጠፋም" እንደሚባለው፣ በጊዜያዊ ስሜት እና በወገንተኝነት የሚሠሩ ዘገባዎች ሀገርን ዳገት ያደርጉባታል። በመሆኑም ሚዲያዎቻችን ለብሔራዊ መግባባት እና ለጋራ ማንነት ግንባታ በጽኑ ቃል ኪዳን ሊቆሙ ይገባል።
የወል ትርክት ግንባታ ማለት ልዩነቶቻችንን መደምሰስ ሳይሆን፣ ሁላችንንም የሚያስማማ እና የሚወክል የጋራ የታሪክ አውድ እና የዕጣ ፈንታ ስምምነት መፍጠር ነው።
ኢትዮጵያ የብዙ ብሔር ብሔረሰቦች እና የባህሎች ማኅደር እንደመሆኗ፣ አንዱን ከፍ ሌላውን ዝቅ የሚያደርጉ ‘ነጠላ ትርክቶችን' አስወግዶ፣ የሁሉንም ታሪክ እና አስተዋጽኦ እኩል እውቅና የሚሰጥ ሚዛናዊነት ግድ ይለናል። ይህ የወል ትርክት እንደ ማጣበቂያ ሆኖ ማኅበረሰቡን በማስተሳሰር፣ ለጋራ ሀገራዊ ግቦች በጋራ እንዲቆም ያደርገዋል።
ከዚህ ጋር ተያይዞ የሚነሣው ኅብረ-ብሔራዊ ፌዴራሊዝም፣ የብዝኃነታችን ዋስትና እና የአንድነታችን ጠንካራ መከታ ነው። ኅብረ-ብሔራዊነት ማለት መከፋፈል ሳይሆን፣ "አበባ በየቀለሙ ያምራል" እንደሚባለው፣ ልዩ ልዩ ቀለማት ባላቸው ማንነቶች ተውቦ በአንዲት ሉዓላዊት ሀገር ጥላ ሥር በሰላም አብሮ የመኖር ጥበብ ነው።
ሚዲያዎች ይህንን እሴት የሚያጎሉ፣ ሕገ-መንግሥታዊ ሥርዓቱን የሚያከብሩ እና የፖለቲካ ባህላችንን የሚያዘምኑ ሥራዎች ላይ ትኩረት ሊያደርጉ ይገባል። ያለፈውን የታሪክ ጠባሳ በውይይት እና በምክክር በመጠገን፣ ለወደፊቱ የሚሆን የጋራ እሴት መፍጠር የጋዜጠኛው ዋነኛ የሞራል ግዴታ ነው።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመደ (ዶ/ር) በተደጋጋሚ እንደሚያሳስቡት፣ ሚዲያዎች ገዥ ትርክትን የሚያሰርጹ፣ ኅብረ-ብሔራዊ አንድነትን የሚያንፀባርቁ እና ሁለንተናዊ ብልጽግናን የሚያረጋግጡ ሥራዎችን ማከናወን ይኖርባቸዋል።
ለሕዝብ ቅርብ በመሆን እና ሚዛናዊነትን በመጠበቅ፣ ለሀገር ብልጽግና መንገድ ጠራጊ እና ችግር ፈቺ ሆነው ሊቀጥሉ ይገባል። "እጅ በእጅ ከተያያዙ፣ ሸክም ይቃለላል" ነውና፣ ሚዲያዎቻችን ብሔራዊ ጥቅምን ለማስጠበቅ እና ብሔራዊ መግባባትን ለመፍጠር ከምንጊዜውም በላይ በሙያዊ ሥነ-ምግባር ሊነሡ ይገባል።
በአጠቃላይ፣ የወል ትርክት እና ኅብረ-ብሔራዊ ፌዴራሊዝም ለኢትዮጵያ ዘላቂ ሰላም እና ብልጽግና ዋነኛ ማገር ናቸው። ልዩነቶቻችንን እንደ ስጋት ሳይሆን እንደ ፀጋ በመቁጠር፣ "እኔ" ከሚለው ጠባብ ዕይታ ወጥተን ወደ "እኛ" የሚል ሰፊ ሀገራዊ ማንነት መሻገር ይኖርብናል።
ሚዲያ የዚህ ታላቅ ጉዞ መሪ በመሆን፣ እውነትን በመግለጥ እና የሀገርን የገጽታ ግንባታ በማሳመር የታሪክ ድርሻውን ሊወጣ ይገባል። ይህ ሲሆን ነው ለልጆቻችን የምታምር፣ የሁሉንም መብት የምታስከብር እና በዓለም አቀፍ መድረክ ብሔራዊ ጥቅሟ የተጠበቀ ጠንካራ ኢትዮጵያን ማውረስ የምንችለው።
የኢቢሲ ዶትስትሪም ኤዲቶሪያል
#ebc #ebcdotstream #ethiopia #media #narratives
3 months ago
#tecno_camon_50_pro
አዲሱ TECNO CAMON 50 PRO ለጌመሮች አጅግ ጥራት ያለው 6 ነጥብ 78 ስክሩኑ MediaTek Helio G200 ፈጣን ፕሮሰሰር ያለምንም ስጋት የፈለጉትን ጌም መጫወት የሚያስችል ስልክ ነው፡፡ በዛ ላይ 6150 ሚሊ አምፒር ባትሪው ለረጅም ሰዓት ያለ ስጋት መጫወት እና ስልኮትን ማስጠቀም ያስችላል፡፡ አዲሱ TECNO CAMON 50 PRO በልዩነት የሚገባዎት ስልክ ነው!!
#camon50series #camon50pro #superzoom #tecnoai #tecnoet #camon50et
tecno_et
አዲሱ TECNO CAMON 50 PRO ለጌመሮች አጅግ ጥራት ያለው 6 ነጥብ 78 ስክሩኑ MediaTek Helio G200 ፈጣን ፕሮሰሰር ያለምንም ስጋት የፈለጉትን ጌም መጫወት የሚያስችል ስልክ ነው፡፡ በዛ ላይ 6150 ሚሊ አምፒር ባትሪው ለረጅም ሰዓት ያለ ስጋት መጫወት እና ስልኮትን ማስጠቀም ያስችላል፡፡ አዲሱ TECNO CAMON 50 PRO በልዩነት የሚገባዎት ስልክ ነው!!
#camon50series #camon50pro #superzoom #tecnoai #tecnoet #camon50et
tecno_et
3 months ago
#tecno_camon_50_pro
አዲሱ TECNO CAMON 50 PRO በአለም የመጀመሪያው የሆነው MediaTek helio G200 ፈጣን ፕሮሰሰር የተገጠመለት ፈጣን ስልክ ነው፡፡ ከዚህ በተጨማሪም በርካታ የከለር አማራጮችን ይዞ የመጣ ሲሆን ከማንኛውም ስታይል ጋር አብሮ የሚሄድ እንዲሁም በርካታ ስራዎችን በቀላሉ መስራት የሚያስችል የኤ አይ ቴክኖሎጂ አለው። TECNO CAMON 50 PRO ይለያል!!
#camon50series #camon50pro #superzoom #tecnoai #tecnoet #camon50et
tecno_et
አዲሱ TECNO CAMON 50 PRO በአለም የመጀመሪያው የሆነው MediaTek helio G200 ፈጣን ፕሮሰሰር የተገጠመለት ፈጣን ስልክ ነው፡፡ ከዚህ በተጨማሪም በርካታ የከለር አማራጮችን ይዞ የመጣ ሲሆን ከማንኛውም ስታይል ጋር አብሮ የሚሄድ እንዲሁም በርካታ ስራዎችን በቀላሉ መስራት የሚያስችል የኤ አይ ቴክኖሎጂ አለው። TECNO CAMON 50 PRO ይለያል!!
#camon50series #camon50pro #superzoom #tecnoai #tecnoet #camon50et
tecno_et
3 months ago
♦️አዲስአበባ ግራንድ ፕሪ አዲስ ለኢትዮጵያ የፈጠረው ሌላኛው ወርቃማ ዕድል
♦️ወጣቱ የህዝብ ግንኙነት ሀላፊ መሀሪ ነጋሽ የአለም አትሌቲክስ ባደረገለት ጥሪ ሀገሩን ወክሎ ወደ ቦትስዋና ዛሬ ተጉዟል
♦️የአለም አትሌቲክስ የውድድር ዋና ዳይሬክተር መሀሪ ባለ ልዩ ተሰጦ እና በጣም አቅም ያለው ወጣት ሲሉ አመካሽተውታል
♦️በቀጣይስ ወጣቱን ባለሙያ በዓለም አትሌቲክስ በቋሚነት እናየው ይሁን ?
#ethiopia | የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን በታላቅ ስኬት ያከናወነውን አዲስአበባ ግራንድ ፕሪ ውድድር ከነሀስ ወደ ወርቅ ደረጃ ከመሸጋገሩ በተጨማሪ ሌላ ወርቃማ እድል እንደ ሀገር ይዞ ተከስቷል ።
የፌዴሬሽኑ የህዝብ ግንኙነት ሀላፊ ወጣት መሀሪ ነጋሽ በግራንድ ፕሪ እና በተለያዩ የፌዴሬሽኑ ትልልቅ ውድድሮች ባሳየው ብቃት፣አቅም እና ስኬት በአለምአቀፍ ደረጃ ተወዳጅነትንና ተቀባይነትን አግኝቶ ፌዴሬሽኑ ከዚህ በፊት ሲወቀስበት የነበረው በዓለምአቀፍ አደባባይ የተሳትፎ እጥረትን በሰበረ መልኩ በዓለም አትሌቲክስ ጥሪ ተደርጎለት
ዛሬ ጠዋት(ከደቂቃዎች በፊት) ወደ ቦትስዋና ጋቦሮኒ አምርቷል ።
ለወጣቱ ሀላፊ በቀጥታ ከአለም አትሌቲክስ ለዚህ ዕድል ከኢትዮጵያ በብቸኝነት መጋበዙ እዩኝ እዩኝ ሳይል፣ ማንም ሳያየው በጨለማ የተደከመበትን ስራው ፣በዓለም መድረክ ፍሬው መታየት መጀመሩ ለሌሎች ወጣት ባለሙያዎችም በር ከፋች ተደርጎ ተወስዷል።
ከአዲስአበባ እስከ አለም አትሌቲክስ (World Athletics )
በውጤት፣በልፋት እና በነጮች የተሰጠ ታላቅ የተግባር ምስክርነት ማረጋገጫ ሆኖ በተወሠደው በዚህ ዕድል በአቅሙ፣በእውቀቱ እና በስነምግባሩ የተመሰከረለት የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን የህዝብ ግንኙነት ሀላፊ ወጣት መሀሪ ነጋሽ የአለም አትሌቲክስ (World Athletics )
እውቅና በመስጠት በአለም አቀፍ ደረጃ በቦትስዋና የሚካሄደውን የዓለም አትሌቲክስ የሚዲያ አካዳሚ ፕሮግራም(World Athletics Media Acadamy Program )ላይ እንዲሳተፍ ጥሪ ቀርቦለት ዛሬ(ሠኞ) ንጋት ላይ ወደ ስፍራው አቅንቷል ።
በሚሰራው ስራ በሁሉም የተመሰገነው ወጣት መሀሪ ከአገር ባለፈ፣ የአለም አቀፍ አትሌቲክስ የውድድር ዳይሬክተር ፒርስ ኦካላጋን "ልዩ ተሰጥኦ ያላውና በጣም ጎበዝ የሚዲያ ባለሙያ(Talented
Professional PR and Media Director )"በማለትም በተደጋጋሚ አድናቆት ሲያቀርቡለትና ምስክርነት ሲሠጡለትም ተሠምቷል።
ወጣት መሀሪ ያገኘው እድል እንደ ግለሰብ ብቻ ሳይሆን እንደ አገርም ኢትዮጵያ በታላላቅ የዓለም የአትሌቲክስ መድረኮች ተወካይ ሳይኖራት መቅረቱ የሚያስቆጭ ቢሆንም አሁን ግን ይሄን ቁጭት የሚያስረሳ የሚመስል ፍንጭ በመታየቱ ሁላችንንም የሚያኮራ ሆኖ ተገኝቷል።
ወጣት መሀሪ ባሳለፍነው ሳምንት ተካሂዶ በተጠናቀቀው የአዲስአበባ ግራንድ ፕሪ ውድድር "በዓለም አትሌቲክስ" ተመርጦ የውድድሩ የኮሚኒኬሽን ዳይሬክተር በመሆን የመራ ሲሆን በተለይም ውድድሩ ዓለምአቀፍ ስታንዳርድ ይዘት ያለው እንዲሆን እና ስኬታማ እንዲሆን ላደረገው አሰተዋጽኦ በዳይሬክተሩ ተደጋጋሚ እውቅና የተሰጠውና ምስጋና የተቸረው ሲሆን በአለምአቀፍ መድረክም እንዲሳተፍ
አስችሎታል ።
ወጣት መሀሪ በእንደዚህ ዓይነት ትልቅ ምስክርነት በአለም መድረክ እንዲወጡ አቅም እና እውቀት የሚጠይቅ ቢሆንም ነገርግን በሁሉም ዘርፍ ማድረግ እንደሚቻል አሳይቷል ።
ወጣት መሀሪ በተጨማሪም ፌዴሬሽኑ ከሚድያ ጋር ያለውን መልካም ግንኙነት እና ተሳትፎ ከማረጋገጥ ባለፈ፣ፌዴሬሽኑ በውጭ ግንኙነት እና በስፖርት ዲፕሎማሲ የተሻለ አቅም እንዲኖረው እና በአለም አትሌቲክስ ተቀባይነት እንዲያገኝ የተለያዩ
ተግባራት አከናውኗል ።
ቀጣይ የወጣቱ ጉዞ ወዴት ይሁን? የሚለውን ...አብረን የምናየው ይሆናል ..የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ግን እንደ መሀሪ አይነት ሰው ማበራከት ይጠበቅበታል ።
ፌዴሬሽኑ ጉዞውን የተሳካ እንዲሆንና ለወጣት መሀሪ ያደረገውን ድጋፍም ከፍተኛ ምስጋና ይገበዋል ።
ወጣት መሀሪ ነጋሽ ከተለያዩ የዓለም አገራት ከተወጣጡ በድምሩ ከ12 ባለሙያዎች አንዱ ሆነህ "ኢትዮጵያ"የሚለውን ታላቅ ስም አንግበህ በዚህ መድረክ በመገኘትህ እና የልፋትህ ውጤት በመሆኑ የሀትሪክ ስፖርት ኦፊሺያል ዝግጅት ክፍል እንኳን ደስ አለህ ለማለት ይወዳል።
✍️✍️በጋዜጠኛ ይስሀቅ በላይ(ሀትሪክ ስፖርት ኦፊሺያል)
♦️ወጣቱ የህዝብ ግንኙነት ሀላፊ መሀሪ ነጋሽ የአለም አትሌቲክስ ባደረገለት ጥሪ ሀገሩን ወክሎ ወደ ቦትስዋና ዛሬ ተጉዟል
♦️የአለም አትሌቲክስ የውድድር ዋና ዳይሬክተር መሀሪ ባለ ልዩ ተሰጦ እና በጣም አቅም ያለው ወጣት ሲሉ አመካሽተውታል
♦️በቀጣይስ ወጣቱን ባለሙያ በዓለም አትሌቲክስ በቋሚነት እናየው ይሁን ?
#ethiopia | የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን በታላቅ ስኬት ያከናወነውን አዲስአበባ ግራንድ ፕሪ ውድድር ከነሀስ ወደ ወርቅ ደረጃ ከመሸጋገሩ በተጨማሪ ሌላ ወርቃማ እድል እንደ ሀገር ይዞ ተከስቷል ።
የፌዴሬሽኑ የህዝብ ግንኙነት ሀላፊ ወጣት መሀሪ ነጋሽ በግራንድ ፕሪ እና በተለያዩ የፌዴሬሽኑ ትልልቅ ውድድሮች ባሳየው ብቃት፣አቅም እና ስኬት በአለምአቀፍ ደረጃ ተወዳጅነትንና ተቀባይነትን አግኝቶ ፌዴሬሽኑ ከዚህ በፊት ሲወቀስበት የነበረው በዓለምአቀፍ አደባባይ የተሳትፎ እጥረትን በሰበረ መልኩ በዓለም አትሌቲክስ ጥሪ ተደርጎለት
ዛሬ ጠዋት(ከደቂቃዎች በፊት) ወደ ቦትስዋና ጋቦሮኒ አምርቷል ።
ለወጣቱ ሀላፊ በቀጥታ ከአለም አትሌቲክስ ለዚህ ዕድል ከኢትዮጵያ በብቸኝነት መጋበዙ እዩኝ እዩኝ ሳይል፣ ማንም ሳያየው በጨለማ የተደከመበትን ስራው ፣በዓለም መድረክ ፍሬው መታየት መጀመሩ ለሌሎች ወጣት ባለሙያዎችም በር ከፋች ተደርጎ ተወስዷል።
ከአዲስአበባ እስከ አለም አትሌቲክስ (World Athletics )
በውጤት፣በልፋት እና በነጮች የተሰጠ ታላቅ የተግባር ምስክርነት ማረጋገጫ ሆኖ በተወሠደው በዚህ ዕድል በአቅሙ፣በእውቀቱ እና በስነምግባሩ የተመሰከረለት የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን የህዝብ ግንኙነት ሀላፊ ወጣት መሀሪ ነጋሽ የአለም አትሌቲክስ (World Athletics )
እውቅና በመስጠት በአለም አቀፍ ደረጃ በቦትስዋና የሚካሄደውን የዓለም አትሌቲክስ የሚዲያ አካዳሚ ፕሮግራም(World Athletics Media Acadamy Program )ላይ እንዲሳተፍ ጥሪ ቀርቦለት ዛሬ(ሠኞ) ንጋት ላይ ወደ ስፍራው አቅንቷል ።
በሚሰራው ስራ በሁሉም የተመሰገነው ወጣት መሀሪ ከአገር ባለፈ፣ የአለም አቀፍ አትሌቲክስ የውድድር ዳይሬክተር ፒርስ ኦካላጋን "ልዩ ተሰጥኦ ያላውና በጣም ጎበዝ የሚዲያ ባለሙያ(Talented
Professional PR and Media Director )"በማለትም በተደጋጋሚ አድናቆት ሲያቀርቡለትና ምስክርነት ሲሠጡለትም ተሠምቷል።
ወጣት መሀሪ ያገኘው እድል እንደ ግለሰብ ብቻ ሳይሆን እንደ አገርም ኢትዮጵያ በታላላቅ የዓለም የአትሌቲክስ መድረኮች ተወካይ ሳይኖራት መቅረቱ የሚያስቆጭ ቢሆንም አሁን ግን ይሄን ቁጭት የሚያስረሳ የሚመስል ፍንጭ በመታየቱ ሁላችንንም የሚያኮራ ሆኖ ተገኝቷል።
ወጣት መሀሪ ባሳለፍነው ሳምንት ተካሂዶ በተጠናቀቀው የአዲስአበባ ግራንድ ፕሪ ውድድር "በዓለም አትሌቲክስ" ተመርጦ የውድድሩ የኮሚኒኬሽን ዳይሬክተር በመሆን የመራ ሲሆን በተለይም ውድድሩ ዓለምአቀፍ ስታንዳርድ ይዘት ያለው እንዲሆን እና ስኬታማ እንዲሆን ላደረገው አሰተዋጽኦ በዳይሬክተሩ ተደጋጋሚ እውቅና የተሰጠውና ምስጋና የተቸረው ሲሆን በአለምአቀፍ መድረክም እንዲሳተፍ
አስችሎታል ።
ወጣት መሀሪ በእንደዚህ ዓይነት ትልቅ ምስክርነት በአለም መድረክ እንዲወጡ አቅም እና እውቀት የሚጠይቅ ቢሆንም ነገርግን በሁሉም ዘርፍ ማድረግ እንደሚቻል አሳይቷል ።
ወጣት መሀሪ በተጨማሪም ፌዴሬሽኑ ከሚድያ ጋር ያለውን መልካም ግንኙነት እና ተሳትፎ ከማረጋገጥ ባለፈ፣ፌዴሬሽኑ በውጭ ግንኙነት እና በስፖርት ዲፕሎማሲ የተሻለ አቅም እንዲኖረው እና በአለም አትሌቲክስ ተቀባይነት እንዲያገኝ የተለያዩ
ተግባራት አከናውኗል ።
ቀጣይ የወጣቱ ጉዞ ወዴት ይሁን? የሚለውን ...አብረን የምናየው ይሆናል ..የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ግን እንደ መሀሪ አይነት ሰው ማበራከት ይጠበቅበታል ።
ፌዴሬሽኑ ጉዞውን የተሳካ እንዲሆንና ለወጣት መሀሪ ያደረገውን ድጋፍም ከፍተኛ ምስጋና ይገበዋል ።
ወጣት መሀሪ ነጋሽ ከተለያዩ የዓለም አገራት ከተወጣጡ በድምሩ ከ12 ባለሙያዎች አንዱ ሆነህ "ኢትዮጵያ"የሚለውን ታላቅ ስም አንግበህ በዚህ መድረክ በመገኘትህ እና የልፋትህ ውጤት በመሆኑ የሀትሪክ ስፖርት ኦፊሺያል ዝግጅት ክፍል እንኳን ደስ አለህ ለማለት ይወዳል።
✍️✍️በጋዜጠኛ ይስሀቅ በላይ(ሀትሪክ ስፖርት ኦፊሺያል)
Sponsored by
Surafel
Comments