3 months ago
79ኛዉ የዓለም ጤና ጉባኤ በስዊዘርላንድ ጄኔቫ እየተካሄደ ይገኛል #wha79
_____________
በጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ የተመራዉ የኢትዮጵያ ልዑካን ቡድን በጄኔቫ እየተካሄደ በለዉ 79ኛዉ የዓለም ጤና ጉባኤ ላይ እየተሳተፈ ይገኛል።
በጉባኤዉ ላይ ንግግር ያደረጉት የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ በቅርቡ ይፋ የሆነዉ የህብረተሰብ ጤና ዳሰሳ ጥናት ግኝት መሰረት ኢትዮጵያ የእናቶችና ህጻናት ሞትን በመቀነስ ረገድ አመርቂ ዉጤት ማስመዝገቧን በመግለጽ በቀጣይም አለም አቀፍ የጤና ተደራሽነትን በማረጋገጥ ለመጀመሪያ ደረጃ ጤና ክብካቤ ከፍተኛ ትኩረት ተሰጥቶ ጠንካራ የጤና ስርዓት እንዲፈጠር በትጋት እንደሚሰራ አጽንኦት በመስጠት ተናግረዋል።
በመላዉ ህብረተሰብ ተሳትፎና የሚመለከታቸዉ ባለድርሻ አካላት ቅንጅት እንዲሁም የጤና ባለሙያዉን ተነሳሽነትና ተጠቃሚነት በማረጋገጥ የእናቶችና ህጸናት ጤናን በቀጣይነት ማሻሻል፣ ተላላፊና ተላላፊ ያልሆኑ በሽታዎችን መከላከልና መቆጣጠር፣ በዘመናዊ ቴክኖሎጂ በመታገዝ ጥራት ያለዉ የጤና አገልግሎት ተደራሽ እንዲሆን በትኩረት እንደሚሰራ የገለጹት ሚኒስትሯ ኢትዮጵያ ቀጣይነት ያለዉ የጤና ልማት ግቦችን ለማሳካት ከዓለም ጤና ድርጅት፣ ከአፍርካ ህብረት፣ ከሀገራት፣ ከሀገር በቀልና አለም አቀፍ አጋር ድርጅቶች እንዲሁም ሁሉም ባለድርሻ አካላት ጋር በቅንጅት ለመስራት ቁርጠኛ መሆኗን ገልጸዋል።
The 79th World Health Assembly is being held in Geneva, Switzerland
______________
The Ethiopian delegation led by Health Minister Dr. Mekdes Daba is participating in the 79th World Health Assembly being held in Geneva.
Health Minister Dr. Mekdes Daba, who made a speech at the assembly, stated that according to the recently released public health survey findings, Ethiopia has recorded encouraging results in reducing maternal and child mortality, and emphasized that in the future, by ensuring universal health coverage, high attention will be given to primary health care to diligently work towards creating a strong health system.
The Minister stated that focus will be given to continuously improving maternal and child health through the participation of the entire community and the coordination of relevant stakeholders, as well as by ensuring the motivation and benefit of health professionals, and preventing and controlling communicable and non-communicable diseases, and making quality health services accessible with the help of modern technology: also expressed that Ethiopia is committed to working in coordination with the World Health Organization, the African Union, countries, local and international partner organizations, as well as all stakeholders to achieve the sustainable health development goals.
_____________
በጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ የተመራዉ የኢትዮጵያ ልዑካን ቡድን በጄኔቫ እየተካሄደ በለዉ 79ኛዉ የዓለም ጤና ጉባኤ ላይ እየተሳተፈ ይገኛል።
በጉባኤዉ ላይ ንግግር ያደረጉት የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ በቅርቡ ይፋ የሆነዉ የህብረተሰብ ጤና ዳሰሳ ጥናት ግኝት መሰረት ኢትዮጵያ የእናቶችና ህጻናት ሞትን በመቀነስ ረገድ አመርቂ ዉጤት ማስመዝገቧን በመግለጽ በቀጣይም አለም አቀፍ የጤና ተደራሽነትን በማረጋገጥ ለመጀመሪያ ደረጃ ጤና ክብካቤ ከፍተኛ ትኩረት ተሰጥቶ ጠንካራ የጤና ስርዓት እንዲፈጠር በትጋት እንደሚሰራ አጽንኦት በመስጠት ተናግረዋል።
በመላዉ ህብረተሰብ ተሳትፎና የሚመለከታቸዉ ባለድርሻ አካላት ቅንጅት እንዲሁም የጤና ባለሙያዉን ተነሳሽነትና ተጠቃሚነት በማረጋገጥ የእናቶችና ህጸናት ጤናን በቀጣይነት ማሻሻል፣ ተላላፊና ተላላፊ ያልሆኑ በሽታዎችን መከላከልና መቆጣጠር፣ በዘመናዊ ቴክኖሎጂ በመታገዝ ጥራት ያለዉ የጤና አገልግሎት ተደራሽ እንዲሆን በትኩረት እንደሚሰራ የገለጹት ሚኒስትሯ ኢትዮጵያ ቀጣይነት ያለዉ የጤና ልማት ግቦችን ለማሳካት ከዓለም ጤና ድርጅት፣ ከአፍርካ ህብረት፣ ከሀገራት፣ ከሀገር በቀልና አለም አቀፍ አጋር ድርጅቶች እንዲሁም ሁሉም ባለድርሻ አካላት ጋር በቅንጅት ለመስራት ቁርጠኛ መሆኗን ገልጸዋል።
The 79th World Health Assembly is being held in Geneva, Switzerland
______________
The Ethiopian delegation led by Health Minister Dr. Mekdes Daba is participating in the 79th World Health Assembly being held in Geneva.
Health Minister Dr. Mekdes Daba, who made a speech at the assembly, stated that according to the recently released public health survey findings, Ethiopia has recorded encouraging results in reducing maternal and child mortality, and emphasized that in the future, by ensuring universal health coverage, high attention will be given to primary health care to diligently work towards creating a strong health system.
The Minister stated that focus will be given to continuously improving maternal and child health through the participation of the entire community and the coordination of relevant stakeholders, as well as by ensuring the motivation and benefit of health professionals, and preventing and controlling communicable and non-communicable diseases, and making quality health services accessible with the help of modern technology: also expressed that Ethiopia is committed to working in coordination with the World Health Organization, the African Union, countries, local and international partner organizations, as well as all stakeholders to achieve the sustainable health development goals.
3 months ago
ኢትዮጵያ እንደ ዓለም ጤና ጉባኤ ያሉ አለም አቀፍ መድረኮችን በመጠቀም የጤና ዲፕሎማሲን በማጠናከር ላይ ትገኛለች - የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ
በጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ የተመራዉ የኢትዮጵያ ልዑክ ቡድን በ79 ነኛዉ የዓለም ጤና ጉባኤ ላይ ለመሳተፍ ስዊዘርላንድ ጄኔቫ ገብቷል።
ዶ/ር መቅደስ ለልዑካን ቡድኑ ኦሪየንቴሽን በሰጡት መድረክ እንደገለጹት ኢትዮጵያ በተለይም እንደ የዓለም ጤና ጉባኤ ያሉ አለም አቀፍ መድረኮችን በመጠቀም የጤና ዲፕሎማሲን በማጠናከር ላይ ትገኛለች ብለዋል።
ኢትዮጵያ የዓለም ጤና ድርጅት አባል ሀገር እንደመሆኗ በጉባኤዉ በሚወሰኑ ዉሳኔዎችና ቀጣይ ስራዎች የራሷን ድርሻ እንደምትወጣ ዶ/ር መቅደስ ተናግረዋል።
ወቅታዊ የኢቦላና ሀንታ ቫይረስ ሁኔታን ጨምሮ ሌሎች የዓለማችን ስጋት የሆኑ ወርሽኞችን መከላከልና መቆጣጠር በዋናነት በጉባኤዉ ቀርበዉ ዉይይት እንደሚደረግበት ይጠበቃል።
ከጉኤዉ ቀደም ብለዉ የዎክ ዘ ቶክ (Walk the Talk) ፕሮግራም የተካሄደ ሲሆን 79 ነኛው የዓለም ጤና ጉባኤ ከግንቦት 10-15 /2018 ዓ.ም በስዊዘርላድ ጄኔቫ እንደሚካሄድ ከወጣዉ ፕሮግራም ማወቅ ተችሏል።
"Ethiopia is strengthening health diplomacy by using international forums such as the World Health Assembly" - Health Minister Dr. Mekdes Daba
____________
The Ethiopian delegation led by Health Minister Dr. Mekdes Daba has arrived in Geneva, Switzerland to participate in the 79th World Health Assembly.
Dr. Mekdes, during the orientation forum she gave to the delegation, stated that Ethiopia is strengthening health diplomacy particularly by using international forums such as the World Health Assembly.
Dr. Mekdes said that as Ethiopia is a member state of the World Health Organization, it will play its own role in the decisions and future works to be decided at the assembly.
Preventing and controlling other world-threatening pandemics, including the current Ebola and Hanta virus situation, is mainly expected to be presented and discussed at the assembly.
Prior to the assembly, the Walk the Talk program was held, and it was possible to know from the released program that the 79th World Health Assembly will be held from May 18-23 / 2026 in Geneva, Switzerland.
በጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ የተመራዉ የኢትዮጵያ ልዑክ ቡድን በ79 ነኛዉ የዓለም ጤና ጉባኤ ላይ ለመሳተፍ ስዊዘርላንድ ጄኔቫ ገብቷል።
ዶ/ር መቅደስ ለልዑካን ቡድኑ ኦሪየንቴሽን በሰጡት መድረክ እንደገለጹት ኢትዮጵያ በተለይም እንደ የዓለም ጤና ጉባኤ ያሉ አለም አቀፍ መድረኮችን በመጠቀም የጤና ዲፕሎማሲን በማጠናከር ላይ ትገኛለች ብለዋል።
ኢትዮጵያ የዓለም ጤና ድርጅት አባል ሀገር እንደመሆኗ በጉባኤዉ በሚወሰኑ ዉሳኔዎችና ቀጣይ ስራዎች የራሷን ድርሻ እንደምትወጣ ዶ/ር መቅደስ ተናግረዋል።
ወቅታዊ የኢቦላና ሀንታ ቫይረስ ሁኔታን ጨምሮ ሌሎች የዓለማችን ስጋት የሆኑ ወርሽኞችን መከላከልና መቆጣጠር በዋናነት በጉባኤዉ ቀርበዉ ዉይይት እንደሚደረግበት ይጠበቃል።
ከጉኤዉ ቀደም ብለዉ የዎክ ዘ ቶክ (Walk the Talk) ፕሮግራም የተካሄደ ሲሆን 79 ነኛው የዓለም ጤና ጉባኤ ከግንቦት 10-15 /2018 ዓ.ም በስዊዘርላድ ጄኔቫ እንደሚካሄድ ከወጣዉ ፕሮግራም ማወቅ ተችሏል።
"Ethiopia is strengthening health diplomacy by using international forums such as the World Health Assembly" - Health Minister Dr. Mekdes Daba
____________
The Ethiopian delegation led by Health Minister Dr. Mekdes Daba has arrived in Geneva, Switzerland to participate in the 79th World Health Assembly.
Dr. Mekdes, during the orientation forum she gave to the delegation, stated that Ethiopia is strengthening health diplomacy particularly by using international forums such as the World Health Assembly.
Dr. Mekdes said that as Ethiopia is a member state of the World Health Organization, it will play its own role in the decisions and future works to be decided at the assembly.
Preventing and controlling other world-threatening pandemics, including the current Ebola and Hanta virus situation, is mainly expected to be presented and discussed at the assembly.
Prior to the assembly, the Walk the Talk program was held, and it was possible to know from the released program that the 79th World Health Assembly will be held from May 18-23 / 2026 in Geneva, Switzerland.
3 months ago
Dr. Berry የንቃተህሊና "NIKATEHILINA" የፕላቲኒየም (Platinum Level Sponsor) ሆኗል
#ethiopia | ዛሬ በኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ በሚካሄደው የUFC MMA ስፖርት ውድድር ላይ ከ ንቃተ ህሊና ጋር በመቆም፤ አጋርነቱን በማረጋገጥ Dr. Berry Right Medical Consultancy የፕላቲኒየም ደረጃ (Platinum Level Sponsor) ስፖንሰር ሆኗል።
የንቃተህሊና ( NIKATEHILINA )
MMA (Mixed Martial Arts) ከፍተኛ ሥነ-ሥርዓትን፣ ወጥነትን እና የሰው ልጅ አካል በትክክል ሲሰለጥንና ሲመገብ የሚኖረውን ድንቅ አቅም ያሳያል። ይህ ደግሞ በዶ/ር ቤሪ ክሊኒክ በየቀኑ የምንሰራበት የጤና መሠረት ነው።
ስለ ዶ/ር ቤሪ ራይት ሜዲካል ኮንሰልታንሲ
እኛ በአዲስ አበባ የምንገኝ፣ በሀኪሞች የሚመራ የሜታቦሊክ ጤና ተቋም ነን። ትኩረታችንም፦
ቀድሞ መከላከል
ስኳር፣ ደም ግፊትና የልብ ህመም ሳይከሰቱ ሜታቦሊዝምን (የሰውነት ኬሚካላዊ ሂደት) ማስተካከል።
መሠረታዊ መንስኤን መፈለግ
ቁጥሮችን ብቻ ከመቆጣጠር ባለፈ፣ የሰውነትን ስራ ወደ ቀድሞ ጤንነቱ መመለስ።
ጡንቻ እንደ ጤና ንብረት
ትክክለኛ አመጋገብንና የአካል ብቃትን እንደ መድኃኒት መጠቀም።
በUFC መድረክ ላይ የምናየው ጥንካሬ፣ በዶ/ር ቤሪ የጤና መርሃ-ግብር ውስጥ የምናገኘው ውጤት ነጸብራቅ ነው።
ጤናማ ሜታቦሊዝም ለተፋላሚዎች ብቻ ሳይሆን ለሁላችንም የድል መሠረት ነው!
ህመም በሩን ሳይንኳኳ፣ ጤናዎን በዶ/ር ቤሪ ያረጋግጡ!
📍 አድራሻና ስልክ
(Contact & Location)
📞 0911581692
1️⃣ DrBerry Health Consultancy
ገርጂ (ቶቶት)፣ አዲስ አበባ
2️⃣ Right Medical Consultancy
ቦሌ፣ ዲ ኤች ገዳ ታወር
(DH Geda Tower)፣ አዲስ አበባ
#dr berry right medical consultancy #mekdes Brhanu
#drberryright #ufcethiopia #mmaaddisababa #metabolichealth #preventionfirst #ethiopianhealthcare #fitnessandhealth #ዶርቤሪ #ጤና #የመጀመሪያውUFC #አዲስአበባ
#ethiopia | ዛሬ በኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ በሚካሄደው የUFC MMA ስፖርት ውድድር ላይ ከ ንቃተ ህሊና ጋር በመቆም፤ አጋርነቱን በማረጋገጥ Dr. Berry Right Medical Consultancy የፕላቲኒየም ደረጃ (Platinum Level Sponsor) ስፖንሰር ሆኗል።
የንቃተህሊና ( NIKATEHILINA )
MMA (Mixed Martial Arts) ከፍተኛ ሥነ-ሥርዓትን፣ ወጥነትን እና የሰው ልጅ አካል በትክክል ሲሰለጥንና ሲመገብ የሚኖረውን ድንቅ አቅም ያሳያል። ይህ ደግሞ በዶ/ር ቤሪ ክሊኒክ በየቀኑ የምንሰራበት የጤና መሠረት ነው።
ስለ ዶ/ር ቤሪ ራይት ሜዲካል ኮንሰልታንሲ
እኛ በአዲስ አበባ የምንገኝ፣ በሀኪሞች የሚመራ የሜታቦሊክ ጤና ተቋም ነን። ትኩረታችንም፦
ቀድሞ መከላከል
ስኳር፣ ደም ግፊትና የልብ ህመም ሳይከሰቱ ሜታቦሊዝምን (የሰውነት ኬሚካላዊ ሂደት) ማስተካከል።
መሠረታዊ መንስኤን መፈለግ
ቁጥሮችን ብቻ ከመቆጣጠር ባለፈ፣ የሰውነትን ስራ ወደ ቀድሞ ጤንነቱ መመለስ።
ጡንቻ እንደ ጤና ንብረት
ትክክለኛ አመጋገብንና የአካል ብቃትን እንደ መድኃኒት መጠቀም።
በUFC መድረክ ላይ የምናየው ጥንካሬ፣ በዶ/ር ቤሪ የጤና መርሃ-ግብር ውስጥ የምናገኘው ውጤት ነጸብራቅ ነው።
ጤናማ ሜታቦሊዝም ለተፋላሚዎች ብቻ ሳይሆን ለሁላችንም የድል መሠረት ነው!
ህመም በሩን ሳይንኳኳ፣ ጤናዎን በዶ/ር ቤሪ ያረጋግጡ!
📍 አድራሻና ስልክ
(Contact & Location)
📞 0911581692
1️⃣ DrBerry Health Consultancy
ገርጂ (ቶቶት)፣ አዲስ አበባ
2️⃣ Right Medical Consultancy
ቦሌ፣ ዲ ኤች ገዳ ታወር
(DH Geda Tower)፣ አዲስ አበባ
#dr berry right medical consultancy #mekdes Brhanu
#drberryright #ufcethiopia #mmaaddisababa #metabolichealth #preventionfirst #ethiopianhealthcare #fitnessandhealth #ዶርቤሪ #ጤና #የመጀመሪያውUFC #አዲስአበባ
1 year ago
አዲስ አበባ የሚገኘው የቱርክ ኤምባሲ በላከው ደብዳቤ ቱርክ አገር ኢስታምቡል ከተማ በሚዘጋጀው ኢስታምቡል ግሎባል ኢ-ክስፖርት ሰሚት (Istanbul Global E-Export Summit (IGEXX)),እ.ኤ.አ አቆጣጠር ከመስከረም 3 እስከ 4 2025 ይካሄዳል፡፡
በመሆኑም የምክርቤታችን አባሎች በተለያዩ ዘርፎች ላይ በተለይም በሚከተሉት ዘርፎች፡-
Marketplaces
Retail Chains
E-Commerce Platforms
Distributors for Marketplaces
E-Commerce Service Providers
Omnichannels
ቢዝነስ ያላቹ አባሎች በዚህ በአይነቱ ልዩ የሆነ ስብሰባ እንድትሳተፉ ጥሪ እያስተላለፍን፤ብቁ ሆነው ለሚገኙ አባሎች የተለየ ጥቅል ጥቅሞች ሊኖር እንደሚችል አዘጋጅ ድረጅቱ እንደሚሰጥ እየገልጽን፤
በዚህ ስብሰባ ላይ ለመሳተፍና ተጠቃሚ ለመሆን በመጀመሪያ ከዚህ ደብዳቤ ጋር በተያያዘው የምክርቤታችን የመመዝገቢያ ቅፅ በመሙላት እንዲልኩልን እያሳሰብን፤ የፋስሊቴሽን ክፍያ ብር ሃምሳ ሺ ብር
(50,000) “AACCSA” በሚል ስም ሲፒኦ በማሰራት እንድታሲዙ እያሳወቅን በቴሌግራም ሞባይል ቁጥር:- 0984181816 ፎርሙን በመላክ ወይም በኢሜል አድራሻ mekdesmelaku83gmail.com እስከ ነሐሴ 6 /2017ዓ.ም እንድትመዝገቡና ሲፒኦ እንድታሲዙ እናሳውቃልን፡፡
ለበለጠ መረጃ https://www.igexx.com/ ዌብሳይት በመጎብኘትና “B2B 4 B2C” section አለም አቀፍ የተሳታፊ ፎረም የሚለውን ይመልከቱ
ለተጨማሪ መረጃ ስልክ 011-550-4647 or ext. 228. ሞባይል 0911212179 ይደውሉ፡
AA ChamberIGEXX- Istanbul Global E-Export Summit 2025Istanbul is inviting you to “Global e-eXport eXperience!”
በመሆኑም የምክርቤታችን አባሎች በተለያዩ ዘርፎች ላይ በተለይም በሚከተሉት ዘርፎች፡-
Marketplaces
Retail Chains
E-Commerce Platforms
Distributors for Marketplaces
E-Commerce Service Providers
Omnichannels
ቢዝነስ ያላቹ አባሎች በዚህ በአይነቱ ልዩ የሆነ ስብሰባ እንድትሳተፉ ጥሪ እያስተላለፍን፤ብቁ ሆነው ለሚገኙ አባሎች የተለየ ጥቅል ጥቅሞች ሊኖር እንደሚችል አዘጋጅ ድረጅቱ እንደሚሰጥ እየገልጽን፤
በዚህ ስብሰባ ላይ ለመሳተፍና ተጠቃሚ ለመሆን በመጀመሪያ ከዚህ ደብዳቤ ጋር በተያያዘው የምክርቤታችን የመመዝገቢያ ቅፅ በመሙላት እንዲልኩልን እያሳሰብን፤ የፋስሊቴሽን ክፍያ ብር ሃምሳ ሺ ብር
(50,000) “AACCSA” በሚል ስም ሲፒኦ በማሰራት እንድታሲዙ እያሳወቅን በቴሌግራም ሞባይል ቁጥር:- 0984181816 ፎርሙን በመላክ ወይም በኢሜል አድራሻ mekdesmelaku83gmail.com እስከ ነሐሴ 6 /2017ዓ.ም እንድትመዝገቡና ሲፒኦ እንድታሲዙ እናሳውቃልን፡፡
ለበለጠ መረጃ https://www.igexx.com/ ዌብሳይት በመጎብኘትና “B2B 4 B2C” section አለም አቀፍ የተሳታፊ ፎረም የሚለውን ይመልከቱ
ለተጨማሪ መረጃ ስልክ 011-550-4647 or ext. 228. ሞባይል 0911212179 ይደውሉ፡
AA ChamberIGEXX- Istanbul Global E-Export Summit 2025Istanbul is inviting you to “Global e-eXport eXperience!”
Sponsored by
Surafel
Comments