15 days ago
ታሪካዊ ድል ለኢትዮጵያ ሲኒማ
#ethiopia | በሌጎስ በተካሄደው የAMVCA ሽልማት ላይ ሁለት ዋንጫዎችን ወሰደ
የኢትዮጵያ የፈጠራና የፊልም ኢንዱስትሪ በአፍሪካ ትልቁና ተደራሽ በሆነው 12ኛው የ"Africa Magic Viewers’ Choice Awards (AMVCA)" መድረክ ላይ ታሪካዊ ስኬት በማስመዝገብ የአህጉሪቱን ትኩረት ስቧል!
የኩራት መዝገብ የተባሉት አሸናፊዎቻችን
አዲስ ፍቅር" (Addis Fikir)
በወጣቱና ጎበዙ ዳይሬክተር ልዑል ሸዋፈራው የተመራውና የአዲስ አበባን ዘመናዊ ህይወትና መንፈስ በድንቅ አቀራረብ ያስመለከተው ተከታታይ ድራማ ምርጥ የምስራቅ አፍሪካ ሀገር በቀል ቋንቋ ፊልም" (Best Indigenous Language Film - East Africa) በመሆን አሸንፏል።
Out N' About" (Harar)
በብሩክ ይብራህ ፕሮዲውስ የተደረገውና የታሪካዊቷን የሐረር ከተማን ባህላዊና ታሪካዊ ገጽታ እውነተኛ በሆነ መልኩ ያቀረበው ይህ ጥልቅ ዘጋቢ ፊልም ምርጥ ያልተቀነባበረ ተከታታይ ፊልም" (Best Series - Unscripted) ዋንጫን በክብር ተቀብሏል።
ክብረ-ወሰን የሰበረው የኢትዮጵያ ልዑክ
በሽልማት ምሽቱ ላይ "ግዛት" (Gizat) የተባለው ተከታታይ ድራማን ጨምሮ ሦስት የሀገር ውስጥ ስራዎቻችን በ6 የተለያዩ ዘርፎች (የምርጥ ደራሲነትን ጨምሮ) ለመጨረሻው ሽልማት መታጨታቸው፣ የኢትዮጵያ ፊልም ስራዎች አሁን ላይ ዓለም አቀፍ ደረጃንና የሙያ ብቃትን ማሟላታቸውን ማሳያ ሆኗል።
ዛሬ በአትሌቶቻችንና በኳስ ስኬታችን ላይ ሌላ ትልቅ የጥበብ ድል ተጨምሮልናል። ያኔ በምናውቀው የውጭ ፊልሞችን ተርጉሞና ደብ አድርጎ (Dubbing) የማቅረብ ዘመን አልፎ፣ ዛሬ 100% ሀገር በቀልና ኦሪጅናል የሆኑ የራሳችንን ታሪኮች ይዘን አፍሪካን ማሸነፍ መቻላችን ትልቅ ኩራት ነው።
አቦል ቲቪ (Abol TV) እና መሰል የሀገር ውስጥ ይዘት የሚያሳድጉ ተቋማት ለፈጠራ ሰዎቻችን፣ ለዳይሬክተሮችና ለተዋንያን ትልቅ መድረክ እየሆኑ ነው።
ለአሸናፊዎቹና ለመላው የኪነ-ጥበብ ቤተሰብ እንኳን ደስ አላችሁ እላለሁ!
#getu #amvca2026 #ethiopiancinema #addisfikir #outnaboutharar #aboltv #dstv #africanfilm #lagos #historicwin #የኢትዮጵያፊልም #አዲስፍቅር #አቦልቲቪ #ታሪካዊድል #ጌጡተመስገን #getutemesgen
#ethiopia | በሌጎስ በተካሄደው የAMVCA ሽልማት ላይ ሁለት ዋንጫዎችን ወሰደ
የኢትዮጵያ የፈጠራና የፊልም ኢንዱስትሪ በአፍሪካ ትልቁና ተደራሽ በሆነው 12ኛው የ"Africa Magic Viewers’ Choice Awards (AMVCA)" መድረክ ላይ ታሪካዊ ስኬት በማስመዝገብ የአህጉሪቱን ትኩረት ስቧል!
የኩራት መዝገብ የተባሉት አሸናፊዎቻችን
አዲስ ፍቅር" (Addis Fikir)
በወጣቱና ጎበዙ ዳይሬክተር ልዑል ሸዋፈራው የተመራውና የአዲስ አበባን ዘመናዊ ህይወትና መንፈስ በድንቅ አቀራረብ ያስመለከተው ተከታታይ ድራማ ምርጥ የምስራቅ አፍሪካ ሀገር በቀል ቋንቋ ፊልም" (Best Indigenous Language Film - East Africa) በመሆን አሸንፏል።
Out N' About" (Harar)
በብሩክ ይብራህ ፕሮዲውስ የተደረገውና የታሪካዊቷን የሐረር ከተማን ባህላዊና ታሪካዊ ገጽታ እውነተኛ በሆነ መልኩ ያቀረበው ይህ ጥልቅ ዘጋቢ ፊልም ምርጥ ያልተቀነባበረ ተከታታይ ፊልም" (Best Series - Unscripted) ዋንጫን በክብር ተቀብሏል።
ክብረ-ወሰን የሰበረው የኢትዮጵያ ልዑክ
በሽልማት ምሽቱ ላይ "ግዛት" (Gizat) የተባለው ተከታታይ ድራማን ጨምሮ ሦስት የሀገር ውስጥ ስራዎቻችን በ6 የተለያዩ ዘርፎች (የምርጥ ደራሲነትን ጨምሮ) ለመጨረሻው ሽልማት መታጨታቸው፣ የኢትዮጵያ ፊልም ስራዎች አሁን ላይ ዓለም አቀፍ ደረጃንና የሙያ ብቃትን ማሟላታቸውን ማሳያ ሆኗል።
ዛሬ በአትሌቶቻችንና በኳስ ስኬታችን ላይ ሌላ ትልቅ የጥበብ ድል ተጨምሮልናል። ያኔ በምናውቀው የውጭ ፊልሞችን ተርጉሞና ደብ አድርጎ (Dubbing) የማቅረብ ዘመን አልፎ፣ ዛሬ 100% ሀገር በቀልና ኦሪጅናል የሆኑ የራሳችንን ታሪኮች ይዘን አፍሪካን ማሸነፍ መቻላችን ትልቅ ኩራት ነው።
አቦል ቲቪ (Abol TV) እና መሰል የሀገር ውስጥ ይዘት የሚያሳድጉ ተቋማት ለፈጠራ ሰዎቻችን፣ ለዳይሬክተሮችና ለተዋንያን ትልቅ መድረክ እየሆኑ ነው።
ለአሸናፊዎቹና ለመላው የኪነ-ጥበብ ቤተሰብ እንኳን ደስ አላችሁ እላለሁ!
#getu #amvca2026 #ethiopiancinema #addisfikir #outnaboutharar #aboltv #dstv #africanfilm #lagos #historicwin #የኢትዮጵያፊልም #አዲስፍቅር #አቦልቲቪ #ታሪካዊድል #ጌጡተመስገን #getutemesgen
2 months ago
ዓርብ ሚያዝያ 2, 2018 የሳምንቱ ምርጥ 100 ኢትዮጵያዊ ሙዚቃዎች ከየኔ ቫይብ! #yenevibe #ethiopia
___
🔔📢የኔ ቫይብ ለሁሉም ሙዚቃዎች ደረጃ የሚሰጠዉ በሳምንቱ የጨመሩትን የዩቲዩብ የተመልካች ብዛት በማወዳደር በትክክለኛ መረጃ ላይ ተመርኩዞ ብቻ ነዉ!🔔
👉 የሳምንቱን 100 ምርጥ የኢትዮጵያ ሙዚቃዎች ሙሉ ዝርዝር በ https://yenevibe.com/weekl... መመልከት ይችላሉ።
___
የሳምንቱ ምርጥ 100 ሙዚቃዎች ደረጃ የሚያገኙት አውቶማቲክ እና ከሰዉ ንክኪ ነፃ በሆነ ሲስተም YouTube ላይ በሳምንቱ በጨመሩት የተመልካች ብዛት መሰረት በሚደረግ ዉድድር ነዉ።
1. Yo Mariyos Gum Gum(ጉም ጉም) ትዝ አለሽ ወይ New Ethiopian Music(Music produced by Papawewa)
• ያለው አጠቃላይ የተመልካች ብዛት 1,325,717 Views
‣ በዚህ ሳምንት ብቻ የጨመረው የተመልካች ብዛት + 347,550 Views
2. Ethiopian Music : Eyu Tsega እዩ ፀጋ (ከማን ጋር ላወዳድርሽ) – New Ethiopian Music 2025(Official Video)
• ያለው አጠቃላይ የተመልካች ብዛት 20,566,989 Views
‣ በዚህ ሳምንት ብቻ የጨመረው የተመልካች ብዛት + 344,701 Views
3. My G' ft Miki & Limber Crip – She Hot (Official Video)
• ያለው አጠቃላይ የተመልካች ብዛት 1,439,476 Views
‣ በዚህ ሳምንት ብቻ የጨመረው የተመልካች ብዛት + 306,793 Views
4. Mak Ezra – Tewehade – ማክ እዝራ – ተወሓደ – New Tigrigan music 2025 (Official Video)
• ያለው አጠቃላይ የተመልካች ብዛት 29,379,120 Views
‣ በዚህ ሳምንት ብቻ የጨመረው የተመልካች ብዛት + 268,797 Views
5. Sabrina Jamal – Yaa Jalalee (Official Cover Video) | Oromo Music 2026 Ethiopia music 2026
• ያለው አጠቃላይ የተመልካች ብዛት 631,450 Views
‣ በዚህ ሳምንት ብቻ የጨመረው የተመልካች ብዛት + 235,477 Views
6. Yo Marios- Zem Aynekzm (Adey studio performance) ዮማርዮስ ዝም አይነቅዝም(alakuart jemere) አላቋርጥ ጀምሬ
• ያለው አጠቃላይ የተመልካች ብዛት 2,028,019 Views
‣ በዚህ ሳምንት ብቻ የጨመረው የተመልካች ብዛት + 227,310 Views
7. ADEM MOHAMMED INTALA MOOTII 2026 NEW OFFICIAL ETHIOPIA, OROMO MUSIC VIDEO
• ያለው አጠቃላይ የተመልካች ብዛት 551,086 Views
‣ በዚህ ሳምንት ብቻ የጨመረው የተመልካች ብዛት + 221,214 Views
8. Nati Ker – Neger Neger | ነገር ነገር – New Ethiopian Guragigna Music 2025 (Official Video)
• ያለው አጠቃላይ የተመልካች ብዛት 15,279,868 Views
‣ በዚህ ሳምንት ብቻ የጨመረው የተመልካች ብዛት + 201,360 Views
9. Selamawit Yohannes l {mizan | ሚዛን} – New Tigrigna Music 2025 [Official Video]
• ያለው አጠቃላይ የተመልካች ብዛት 18,931,142 Views
‣ በዚህ ሳምንት ብቻ የጨመረው የተመልካች ብዛት + 173,527 Views
10. ትምኒት ወልዳይ (ሻነ) Timnit Welday (SHANE) New Tigrigna Music 2025 (Official Video)
• ያለው አጠቃላይ የተመልካች ብዛት 13,359,909 Views
‣ በዚህ ሳምንት ብቻ የጨመረው የተመልካች ብዛት + 160,096 Views
ሙሉ ዝርዝሩን እዚህ ተጭነው ይመልከቱ 👉 https://yenevibe.com/weekl...
___
🔔📢የኔ ቫይብ ለሁሉም ሙዚቃዎች ደረጃ የሚሰጠዉ በሳምንቱ የጨመሩትን የዩቲዩብ የተመልካች ብዛት በማወዳደር በትክክለኛ መረጃ ላይ ተመርኩዞ ብቻ ነዉ!🔔
👉 የሳምንቱን 100 ምርጥ የኢትዮጵያ ሙዚቃዎች ሙሉ ዝርዝር በ https://yenevibe.com/weekl... መመልከት ይችላሉ።
___
የሳምንቱ ምርጥ 100 ሙዚቃዎች ደረጃ የሚያገኙት አውቶማቲክ እና ከሰዉ ንክኪ ነፃ በሆነ ሲስተም YouTube ላይ በሳምንቱ በጨመሩት የተመልካች ብዛት መሰረት በሚደረግ ዉድድር ነዉ።
1. Yo Mariyos Gum Gum(ጉም ጉም) ትዝ አለሽ ወይ New Ethiopian Music(Music produced by Papawewa)
• ያለው አጠቃላይ የተመልካች ብዛት 1,325,717 Views
‣ በዚህ ሳምንት ብቻ የጨመረው የተመልካች ብዛት + 347,550 Views
2. Ethiopian Music : Eyu Tsega እዩ ፀጋ (ከማን ጋር ላወዳድርሽ) – New Ethiopian Music 2025(Official Video)
• ያለው አጠቃላይ የተመልካች ብዛት 20,566,989 Views
‣ በዚህ ሳምንት ብቻ የጨመረው የተመልካች ብዛት + 344,701 Views
3. My G' ft Miki & Limber Crip – She Hot (Official Video)
• ያለው አጠቃላይ የተመልካች ብዛት 1,439,476 Views
‣ በዚህ ሳምንት ብቻ የጨመረው የተመልካች ብዛት + 306,793 Views
4. Mak Ezra – Tewehade – ማክ እዝራ – ተወሓደ – New Tigrigan music 2025 (Official Video)
• ያለው አጠቃላይ የተመልካች ብዛት 29,379,120 Views
‣ በዚህ ሳምንት ብቻ የጨመረው የተመልካች ብዛት + 268,797 Views
5. Sabrina Jamal – Yaa Jalalee (Official Cover Video) | Oromo Music 2026 Ethiopia music 2026
• ያለው አጠቃላይ የተመልካች ብዛት 631,450 Views
‣ በዚህ ሳምንት ብቻ የጨመረው የተመልካች ብዛት + 235,477 Views
6. Yo Marios- Zem Aynekzm (Adey studio performance) ዮማርዮስ ዝም አይነቅዝም(alakuart jemere) አላቋርጥ ጀምሬ
• ያለው አጠቃላይ የተመልካች ብዛት 2,028,019 Views
‣ በዚህ ሳምንት ብቻ የጨመረው የተመልካች ብዛት + 227,310 Views
7. ADEM MOHAMMED INTALA MOOTII 2026 NEW OFFICIAL ETHIOPIA, OROMO MUSIC VIDEO
• ያለው አጠቃላይ የተመልካች ብዛት 551,086 Views
‣ በዚህ ሳምንት ብቻ የጨመረው የተመልካች ብዛት + 221,214 Views
8. Nati Ker – Neger Neger | ነገር ነገር – New Ethiopian Guragigna Music 2025 (Official Video)
• ያለው አጠቃላይ የተመልካች ብዛት 15,279,868 Views
‣ በዚህ ሳምንት ብቻ የጨመረው የተመልካች ብዛት + 201,360 Views
9. Selamawit Yohannes l {mizan | ሚዛን} – New Tigrigna Music 2025 [Official Video]
• ያለው አጠቃላይ የተመልካች ብዛት 18,931,142 Views
‣ በዚህ ሳምንት ብቻ የጨመረው የተመልካች ብዛት + 173,527 Views
10. ትምኒት ወልዳይ (ሻነ) Timnit Welday (SHANE) New Tigrigna Music 2025 (Official Video)
• ያለው አጠቃላይ የተመልካች ብዛት 13,359,909 Views
‣ በዚህ ሳምንት ብቻ የጨመረው የተመልካች ብዛት + 160,096 Views
ሙሉ ዝርዝሩን እዚህ ተጭነው ይመልከቱ 👉 https://yenevibe.com/weekl...
2 months ago
ዓርብ መጋቢት 25, 2018 የሳምንቱ ምርጥ 100 ኢትዮጵያዊ ሙዚቃዎች ከየኔ ቫይብ! #yenevibe #ethiopia
___
🔔📢የኔ ቫይብ ለሁሉም ሙዚቃዎች ደረጃ የሚሰጠዉ በሳምንቱ የጨመሩትን የዩቲዩብ የተመልካች ብዛት በማወዳደር በትክክለኛ መረጃ ላይ ተመርኩዞ ብቻ ነዉ!🔔
👉 የሳምንቱን 100 ምርጥ የኢትዮጵያ ሙዚቃዎች ሙሉ ዝርዝር በ https://yenevibe.com/weekl... መመልከት ይችላሉ።
___
የሳምንቱ ምርጥ 100 ሙዚቃዎች ደረጃ የሚያገኙት አውቶማቲክ እና ከሰዉ ንክኪ ነፃ በሆነ ሲስተም YouTube ላይ በሳምንቱ በጨመሩት የተመልካች ብዛት መሰረት በሚደረግ ዉድድር ነዉ።
1. Ethiopian Music : Eyu Tsega እዩ ፀጋ (ከማን ጋር ላወዳድርሽ) – New Ethiopian Music 2025(Official Video)
• ያለው አጠቃላይ የተመልካች ብዛት 20,222,288 Views
‣ በዚህ ሳምንት ብቻ የጨመረው የተመልካች ብዛት + 410,738 Views
2. My G' ft Miki & Limber Crip – She Hot (Official Video)
• ያለው አጠቃላይ የተመልካች ብዛት 1,132,683 Views
‣ በዚህ ሳምንት ብቻ የጨመረው የተመልካች ብዛት + 396,674 Views
3. Mak Ezra – Tewehade – ማክ እዝራ – ተወሓደ – New Tigrigan music 2025 (Official Video)
• ያለው አጠቃላይ የተመልካች ብዛት 29,110,323 Views
‣ በዚህ ሳምንት ብቻ የጨመረው የተመልካች ብዛት + 365,198 Views
4. Sabrina Jamal – Yaa Jalalee (Official Cover Video) | Oromo Music 2026 Ethiopia music 2026
• ያለው አጠቃላይ የተመልካች ብዛት 395,973 Views
‣ በዚህ ሳምንት ብቻ የጨመረው የተመልካች ብዛት + 338,340 Views
5. ADEM MOHAMMED INTALA MOOTII 2026 NEW OFFICIAL ETHIOPIA, OROMO MUSIC VIDEO
• ያለው አጠቃላይ የተመልካች ብዛት 329,872 Views
‣ በዚህ ሳምንት ብቻ የጨመረው የተመልካች ብዛት + 329,872 Views
6. Yo Mariyos Gum Gum(ጉም ጉም) ትዝ አለሽ ወይ New Ethiopian Music(Music produced by Papawewa)
• ያለው አጠቃላይ የተመልካች ብዛት 978,167 Views
‣ በዚህ ሳምንት ብቻ የጨመረው የተመልካች ብዛት + 325,764 Views
7. SAINT MOSSES X YOUNG CJ X LIL PPCS X BOTLA DP – SPARTAN (Official Music Video)[New Ethiopian music]
• ያለው አጠቃላይ የተመልካች ብዛት 3,478,276 Views
‣ በዚህ ሳምንት ብቻ የጨመረው የተመልካች ብዛት + 243,273 Views
8. Nati Ker – Neger Neger | ነገር ነገር – New Ethiopian Guragigna Music 2025 (Official Video)
• ያለው አጠቃላይ የተመልካች ብዛት 15,078,508 Views
‣ በዚህ ሳምንት ብቻ የጨመረው የተመልካች ብዛት + 223,814 Views
9. ትምኒት ወልዳይ (ሻነ) Timnit Welday (SHANE) New Tigrigna Music 2025 (Official Video)
• ያለው አጠቃላይ የተመልካች ብዛት 13,199,813 Views
‣ በዚህ ሳምንት ብቻ የጨመረው የተመልካች ብዛት + 217,342 Views
10. Selamawit Yohannes l {mizan | ሚዛን} – New Tigrigna Music 2025 [Official Video]
• ያለው አጠቃላይ የተመልካች ብዛት 18,757,615 Views
‣ በዚህ ሳምንት ብቻ የጨመረው የተመልካች ብዛት + 216,504 Views
ሙሉ ዝርዝሩን እዚህ ተጭነው ይመልከቱ 👉 https://yenevibe.com/weekl...
___
🔔📢የኔ ቫይብ ለሁሉም ሙዚቃዎች ደረጃ የሚሰጠዉ በሳምንቱ የጨመሩትን የዩቲዩብ የተመልካች ብዛት በማወዳደር በትክክለኛ መረጃ ላይ ተመርኩዞ ብቻ ነዉ!🔔
👉 የሳምንቱን 100 ምርጥ የኢትዮጵያ ሙዚቃዎች ሙሉ ዝርዝር በ https://yenevibe.com/weekl... መመልከት ይችላሉ።
___
የሳምንቱ ምርጥ 100 ሙዚቃዎች ደረጃ የሚያገኙት አውቶማቲክ እና ከሰዉ ንክኪ ነፃ በሆነ ሲስተም YouTube ላይ በሳምንቱ በጨመሩት የተመልካች ብዛት መሰረት በሚደረግ ዉድድር ነዉ።
1. Ethiopian Music : Eyu Tsega እዩ ፀጋ (ከማን ጋር ላወዳድርሽ) – New Ethiopian Music 2025(Official Video)
• ያለው አጠቃላይ የተመልካች ብዛት 20,222,288 Views
‣ በዚህ ሳምንት ብቻ የጨመረው የተመልካች ብዛት + 410,738 Views
2. My G' ft Miki & Limber Crip – She Hot (Official Video)
• ያለው አጠቃላይ የተመልካች ብዛት 1,132,683 Views
‣ በዚህ ሳምንት ብቻ የጨመረው የተመልካች ብዛት + 396,674 Views
3. Mak Ezra – Tewehade – ማክ እዝራ – ተወሓደ – New Tigrigan music 2025 (Official Video)
• ያለው አጠቃላይ የተመልካች ብዛት 29,110,323 Views
‣ በዚህ ሳምንት ብቻ የጨመረው የተመልካች ብዛት + 365,198 Views
4. Sabrina Jamal – Yaa Jalalee (Official Cover Video) | Oromo Music 2026 Ethiopia music 2026
• ያለው አጠቃላይ የተመልካች ብዛት 395,973 Views
‣ በዚህ ሳምንት ብቻ የጨመረው የተመልካች ብዛት + 338,340 Views
5. ADEM MOHAMMED INTALA MOOTII 2026 NEW OFFICIAL ETHIOPIA, OROMO MUSIC VIDEO
• ያለው አጠቃላይ የተመልካች ብዛት 329,872 Views
‣ በዚህ ሳምንት ብቻ የጨመረው የተመልካች ብዛት + 329,872 Views
6. Yo Mariyos Gum Gum(ጉም ጉም) ትዝ አለሽ ወይ New Ethiopian Music(Music produced by Papawewa)
• ያለው አጠቃላይ የተመልካች ብዛት 978,167 Views
‣ በዚህ ሳምንት ብቻ የጨመረው የተመልካች ብዛት + 325,764 Views
7. SAINT MOSSES X YOUNG CJ X LIL PPCS X BOTLA DP – SPARTAN (Official Music Video)[New Ethiopian music]
• ያለው አጠቃላይ የተመልካች ብዛት 3,478,276 Views
‣ በዚህ ሳምንት ብቻ የጨመረው የተመልካች ብዛት + 243,273 Views
8. Nati Ker – Neger Neger | ነገር ነገር – New Ethiopian Guragigna Music 2025 (Official Video)
• ያለው አጠቃላይ የተመልካች ብዛት 15,078,508 Views
‣ በዚህ ሳምንት ብቻ የጨመረው የተመልካች ብዛት + 223,814 Views
9. ትምኒት ወልዳይ (ሻነ) Timnit Welday (SHANE) New Tigrigna Music 2025 (Official Video)
• ያለው አጠቃላይ የተመልካች ብዛት 13,199,813 Views
‣ በዚህ ሳምንት ብቻ የጨመረው የተመልካች ብዛት + 217,342 Views
10. Selamawit Yohannes l {mizan | ሚዛን} – New Tigrigna Music 2025 [Official Video]
• ያለው አጠቃላይ የተመልካች ብዛት 18,757,615 Views
‣ በዚህ ሳምንት ብቻ የጨመረው የተመልካች ብዛት + 216,504 Views
ሙሉ ዝርዝሩን እዚህ ተጭነው ይመልከቱ 👉 https://yenevibe.com/weekl...
2 months ago
የሟች ህፃን ናኦድ አጎት የሞት ቅጣት ተላልፈበት
#ethiopia | ላልተገባ ጥቅም ሲባል ህፃን ናኦድ ተኽላይን በአስቃቂ ጭካኔ የገደሉ አራት ወንጀለኞች ከሞት እስከ 23 ዓመት በሚደርስ ፅኑ እስራት ተቀጡ።
ከአራቱ ወንጀለኞች አንዱ በሌለበት የ25 ዓመት ፅኑ እስራት ተፈርዶበታል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ ላለፉት ዘጠኝ ወራት ሲከታተለው የቆየው አሰቃቂ የግድያ ወንጀል የፍርድ ውሳኔ አግኝቷል።
ሟች ህፃን ናኦድ ተኽላይ ሀምሌ 25 ቀን 2017 ዓ.ም በትግራይ ሰሜናዊ ምዕራብ ዞን እንዳስላሰ-ሽረ ከተማ ዙሪያ ነበር አሰቃቂ ግድያ የተፈፀመበት።
ግድያው የተፈጸመው ታግቶ ለማስለቀቂያ 2 ሚሊዮን ብር ከተጠየቀበት በኋላ ነው።
የሟች እናት ወ/ሮ ዮርዳኖስ ጋይም " በልጄ ግድያ ቁጥር አንድ ተጠርጣሪ የሆነው የቅርብ ቤተሰብ በህግ ቁጥጥር ስር ቢሆንም እስከ አሁን የተሰጠው የፍርድ ውሳኔ የለም " በማለት የፍትህ መዘግየቱ እጅግ እንዳሳዘናቸው መግለፃቸውን አስነብበን ነበር።
" የዘገየ ፍትህ እንዳልተሰጠ ይቆጠራል " ሲሉ ነበር የሟች እናት የገለጹት።
ጭካኔ የተሞላበት የግድያ አፈፃፀሙ ከአንድ ዓመት በላይ ሲከታተል የቆየው የሰሜናዊ ምዕራብ ዞን ማእከላዊ ፍርድ ቤት ዛሬ ማክሰኞ መጋቢት 22/2018 ዓ.ም ባዋለው ችሎት በሦስት ወንጀለኞች ላይ የመጨረሻ ውሳኔ አስተላልፏል።
በዚሁ መሰረት ፦
- የሟች ህፃን ናኦድ እናት #ወንድም በሆነው አንደኛ ተከሳሽ ክብሮም ገ/ማርያም የሞት ቅጣት፤
- ከሰተ ደበብና ፀጋይ የተባሉ ተከሳሾች እያንዳንዳቸው የ23 ዓመት ፅኑ እስራት፤
- ወንጀሉን ፈፅሞ የተሰወረው አራተኛ ተከሳሽ ዓንዶም ገ/ሊባኖስ በሌለበት የ25 ዓመታት ፅኑ እስራት እንዲቀጡ ፍርድ ቤት መወሰኑ ተዘግቧል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #rip #deathpenalty #court #tigray #mekelle
#ethiopia | ላልተገባ ጥቅም ሲባል ህፃን ናኦድ ተኽላይን በአስቃቂ ጭካኔ የገደሉ አራት ወንጀለኞች ከሞት እስከ 23 ዓመት በሚደርስ ፅኑ እስራት ተቀጡ።
ከአራቱ ወንጀለኞች አንዱ በሌለበት የ25 ዓመት ፅኑ እስራት ተፈርዶበታል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ ላለፉት ዘጠኝ ወራት ሲከታተለው የቆየው አሰቃቂ የግድያ ወንጀል የፍርድ ውሳኔ አግኝቷል።
ሟች ህፃን ናኦድ ተኽላይ ሀምሌ 25 ቀን 2017 ዓ.ም በትግራይ ሰሜናዊ ምዕራብ ዞን እንዳስላሰ-ሽረ ከተማ ዙሪያ ነበር አሰቃቂ ግድያ የተፈፀመበት።
ግድያው የተፈጸመው ታግቶ ለማስለቀቂያ 2 ሚሊዮን ብር ከተጠየቀበት በኋላ ነው።
የሟች እናት ወ/ሮ ዮርዳኖስ ጋይም " በልጄ ግድያ ቁጥር አንድ ተጠርጣሪ የሆነው የቅርብ ቤተሰብ በህግ ቁጥጥር ስር ቢሆንም እስከ አሁን የተሰጠው የፍርድ ውሳኔ የለም " በማለት የፍትህ መዘግየቱ እጅግ እንዳሳዘናቸው መግለፃቸውን አስነብበን ነበር።
" የዘገየ ፍትህ እንዳልተሰጠ ይቆጠራል " ሲሉ ነበር የሟች እናት የገለጹት።
ጭካኔ የተሞላበት የግድያ አፈፃፀሙ ከአንድ ዓመት በላይ ሲከታተል የቆየው የሰሜናዊ ምዕራብ ዞን ማእከላዊ ፍርድ ቤት ዛሬ ማክሰኞ መጋቢት 22/2018 ዓ.ም ባዋለው ችሎት በሦስት ወንጀለኞች ላይ የመጨረሻ ውሳኔ አስተላልፏል።
በዚሁ መሰረት ፦
- የሟች ህፃን ናኦድ እናት #ወንድም በሆነው አንደኛ ተከሳሽ ክብሮም ገ/ማርያም የሞት ቅጣት፤
- ከሰተ ደበብና ፀጋይ የተባሉ ተከሳሾች እያንዳንዳቸው የ23 ዓመት ፅኑ እስራት፤
- ወንጀሉን ፈፅሞ የተሰወረው አራተኛ ተከሳሽ ዓንዶም ገ/ሊባኖስ በሌለበት የ25 ዓመታት ፅኑ እስራት እንዲቀጡ ፍርድ ቤት መወሰኑ ተዘግቧል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #rip #deathpenalty #court #tigray #mekelle
2 months ago
ሰኞ መጋቢት 14, 2018 የሳምንቱ ምርጥ 100 ኢትዮጵያዊ ሙዚቃዎች ከየኔ ቫይብ! #yenevibe #ethiopia
___
🔔📢የኔ ቫይብ ለሁሉም ሙዚቃዎች ደረጃ የሚሰጠዉ በሳምንቱ የጨመሩትን የዩቲዩብ የተመልካች ብዛት በማወዳደር በትክክለኛ መረጃ ላይ ተመርኩዞ ብቻ ነዉ!🔔
👉 የሳምንቱን 100 ምርጥ የኢትዮጵያ ሙዚቃዎች ሙሉ ዝርዝር በ https://yenevibe.com/weekl... መመልከት ይችላሉ።
___
የሳምንቱ ምርጥ 100 ሙዚቃዎች ደረጃ የሚያገኙት አውቶማቲክ እና ከሰዉ ንክኪ ነፃ በሆነ ሲስተም YouTube ላይ በሳምንቱ በጨመሩት የተመልካች ብዛት መሰረት በሚደረግ ዉድድር ነዉ።
1. SAINT MOSSES X YOUNG CJ – HELM AYCHE MATA [4 ena 9] (Official Music Video)[NEW ETHIOPIAN DRILL 2026]
• ያለው አጠቃላይ የተመልካች ብዛት 750,891 Views
‣ በዚህ ሳምንት ብቻ የጨመረው የተመልካች ብዛት + 750,891 Views
2. My G' ft Miki & Limber Crip – She Hot (Official Video)
• ያለው አጠቃላይ የተመልካች ብዛት 514,251 Views
‣ በዚህ ሳምንት ብቻ የጨመረው የተመልካች ብዛት + 514,251 Views
3. Ethiopian Music : Eyu Tsega እዩ ፀጋ (ከማን ጋር ላወዳድርሽ) – New Ethiopian Music 2025(Official Video)
• ያለው አጠቃላይ የተመልካች ብዛት 19,583,052 Views
‣ በዚህ ሳምንት ብቻ የጨመረው የተመልካች ብዛት + 511,704 Views
4. Yo Mariyos Gum Gum(ጉም ጉም) ትዝ አለሽ ወይ New Ethiopian Music(Music produced by Papawewa)
• ያለው አጠቃላይ የተመልካች ብዛት 497,903 Views
‣ በዚህ ሳምንት ብቻ የጨመረው የተመልካች ብዛት + 497,903 Views
5. Mak Ezra – Tewehade – ማክ እዝራ – ተወሓደ – New Tigrigan music 2025 (Official Video)
• ያለው አጠቃላይ የተመልካች ብዛት 28,528,213 Views
‣ በዚህ ሳምንት ብቻ የጨመረው የተመልካች ብዛት + 483,978 Views
6. Saint Mosses X Young CJ – GUNSHOT[4 ena 9] (Official Music Video)[New Ethiopian music 2025]
• ያለው አጠቃላይ የተመልካች ብዛት 5,652,920 Views
‣ በዚህ ሳምንት ብቻ የጨመረው የተመልካች ብዛት + 363,845 Views
7. Nati Ker – Neger Neger | ነገር ነገር – New Ethiopian Guragigna Music 2025 (Official Video)
• ያለው አጠቃላይ የተመልካች ብዛት 14,736,905 Views
‣ በዚህ ሳምንት ብቻ የጨመረው የተመልካች ብዛት + 295,003 Views
8. Alex Nigus – Alemye | አለምዬ – New Ethiopian Music 2026 (Lyrics Video)
• ያለው አጠቃላይ የተመልካች ብዛት 281,438 Views
‣ በዚህ ሳምንት ብቻ የጨመረው የተመልካች ብዛት + 281,438 Views
9. ትምኒት ወልዳይ (ሻነ) Timnit Welday (SHANE) New Tigrigna Music 2025 (Official Video)
• ያለው አጠቃላይ የተመልካች ብዛት 12,861,345 Views
‣ በዚህ ሳምንት ብቻ የጨመረው የተመልካች ብዛት + 272,238 Views
10. Selamawit Yohannes l {mizan | ሚዛን} – New Tigrigna Music 2025 [Official Video]
• ያለው አጠቃላይ የተመልካች ብዛት 18,422,059 Views
‣ በዚህ ሳምንት ብቻ የጨመረው የተመልካች ብዛት + 244,681 Views
ሙሉ ዝርዝሩን እዚህ ተጭነው ይመልከቱ 👉 https://yenevibe.com/weekl...
___
🔔📢የኔ ቫይብ ለሁሉም ሙዚቃዎች ደረጃ የሚሰጠዉ በሳምንቱ የጨመሩትን የዩቲዩብ የተመልካች ብዛት በማወዳደር በትክክለኛ መረጃ ላይ ተመርኩዞ ብቻ ነዉ!🔔
👉 የሳምንቱን 100 ምርጥ የኢትዮጵያ ሙዚቃዎች ሙሉ ዝርዝር በ https://yenevibe.com/weekl... መመልከት ይችላሉ።
___
የሳምንቱ ምርጥ 100 ሙዚቃዎች ደረጃ የሚያገኙት አውቶማቲክ እና ከሰዉ ንክኪ ነፃ በሆነ ሲስተም YouTube ላይ በሳምንቱ በጨመሩት የተመልካች ብዛት መሰረት በሚደረግ ዉድድር ነዉ።
1. SAINT MOSSES X YOUNG CJ – HELM AYCHE MATA [4 ena 9] (Official Music Video)[NEW ETHIOPIAN DRILL 2026]
• ያለው አጠቃላይ የተመልካች ብዛት 750,891 Views
‣ በዚህ ሳምንት ብቻ የጨመረው የተመልካች ብዛት + 750,891 Views
2. My G' ft Miki & Limber Crip – She Hot (Official Video)
• ያለው አጠቃላይ የተመልካች ብዛት 514,251 Views
‣ በዚህ ሳምንት ብቻ የጨመረው የተመልካች ብዛት + 514,251 Views
3. Ethiopian Music : Eyu Tsega እዩ ፀጋ (ከማን ጋር ላወዳድርሽ) – New Ethiopian Music 2025(Official Video)
• ያለው አጠቃላይ የተመልካች ብዛት 19,583,052 Views
‣ በዚህ ሳምንት ብቻ የጨመረው የተመልካች ብዛት + 511,704 Views
4. Yo Mariyos Gum Gum(ጉም ጉም) ትዝ አለሽ ወይ New Ethiopian Music(Music produced by Papawewa)
• ያለው አጠቃላይ የተመልካች ብዛት 497,903 Views
‣ በዚህ ሳምንት ብቻ የጨመረው የተመልካች ብዛት + 497,903 Views
5. Mak Ezra – Tewehade – ማክ እዝራ – ተወሓደ – New Tigrigan music 2025 (Official Video)
• ያለው አጠቃላይ የተመልካች ብዛት 28,528,213 Views
‣ በዚህ ሳምንት ብቻ የጨመረው የተመልካች ብዛት + 483,978 Views
6. Saint Mosses X Young CJ – GUNSHOT[4 ena 9] (Official Music Video)[New Ethiopian music 2025]
• ያለው አጠቃላይ የተመልካች ብዛት 5,652,920 Views
‣ በዚህ ሳምንት ብቻ የጨመረው የተመልካች ብዛት + 363,845 Views
7. Nati Ker – Neger Neger | ነገር ነገር – New Ethiopian Guragigna Music 2025 (Official Video)
• ያለው አጠቃላይ የተመልካች ብዛት 14,736,905 Views
‣ በዚህ ሳምንት ብቻ የጨመረው የተመልካች ብዛት + 295,003 Views
8. Alex Nigus – Alemye | አለምዬ – New Ethiopian Music 2026 (Lyrics Video)
• ያለው አጠቃላይ የተመልካች ብዛት 281,438 Views
‣ በዚህ ሳምንት ብቻ የጨመረው የተመልካች ብዛት + 281,438 Views
9. ትምኒት ወልዳይ (ሻነ) Timnit Welday (SHANE) New Tigrigna Music 2025 (Official Video)
• ያለው አጠቃላይ የተመልካች ብዛት 12,861,345 Views
‣ በዚህ ሳምንት ብቻ የጨመረው የተመልካች ብዛት + 272,238 Views
10. Selamawit Yohannes l {mizan | ሚዛን} – New Tigrigna Music 2025 [Official Video]
• ያለው አጠቃላይ የተመልካች ብዛት 18,422,059 Views
‣ በዚህ ሳምንት ብቻ የጨመረው የተመልካች ብዛት + 244,681 Views
ሙሉ ዝርዝሩን እዚህ ተጭነው ይመልከቱ 👉 https://yenevibe.com/weekl...
Sponsored by
Surafel
3 months ago
የሆሊውድ የአክሽን ፊልሞች ፈርጥ ቻክ ኖሪስ ከዚህ ዓለም በሞት ተለየ
#ethiopia | ታዋቂው አሜሪካዊ የሆሊውድ ተዋናይ እና የማርሻል አርት ጥበብ መምህር ቻክ ኖሪስ በ86 ዓመቱ ከዚህ ዓለም በሞት መለየቱ ተሰምቷል።
በአክሽን ፊልሞቹና በማይበገረው ማንነቱ የሚታወቀው ኖሪስ፣ በሃዋይ በሕክምና ሲረዳ ቆይቶ ሕይወቱ ሊያልፍ ችሏል።
የጥበብና የጥንካሬ ጉዞ፦
ጅማሮ፦ በ1940 በኦክላሃማ የተወለደው ኖሪስ፣ ወደ ጥበብ ዓለም ከመግባቱ በፊት በአሜሪካ አየር ኃይል ውስጥ አገልግሏል።
ዝነኛ ሥራዎቹ፦
በተለይም "Walker, Texas Ranger" በተሰኘው ተከታታይ ፊልሙ እንዲሁም ከብሩስ ሊ ጋር በሰራው "Way of the Dragon" እና በሌሎችም በርካታ የአክሽን ፊልሞች ዓለም አቀፍ ዝናን አትርፏል።
ቻክ ኖሪስ ከፊልም ሥራዎቹ ባሻገር፣ በልዩ የማርሻል አርት ችሎታውና በተለያዩ የበጎ አድራጎት ሥራዎቹ የሚታወቅ የዘመናችን የጥበብ ምልክት ነበር።
የማይበገረው ቻክ ኖሪስ በ86 ዓመቱ ቢያርፍም፣ በጥበብ ሥራዎቹ ግን በብዙዎች ዘንድ ለዘላለም ሲታወስ ይኖራል።
#getu #chucknorris #hollywood #actionmovies #martialarts #legend #restinpeace #rip #ሆሊውድ #ቻክኖሪስ #አክሽንፊልም #ጌጡተመስገን #getutemesgen
#ethiopia | ታዋቂው አሜሪካዊ የሆሊውድ ተዋናይ እና የማርሻል አርት ጥበብ መምህር ቻክ ኖሪስ በ86 ዓመቱ ከዚህ ዓለም በሞት መለየቱ ተሰምቷል።
በአክሽን ፊልሞቹና በማይበገረው ማንነቱ የሚታወቀው ኖሪስ፣ በሃዋይ በሕክምና ሲረዳ ቆይቶ ሕይወቱ ሊያልፍ ችሏል።
የጥበብና የጥንካሬ ጉዞ፦
ጅማሮ፦ በ1940 በኦክላሃማ የተወለደው ኖሪስ፣ ወደ ጥበብ ዓለም ከመግባቱ በፊት በአሜሪካ አየር ኃይል ውስጥ አገልግሏል።
ዝነኛ ሥራዎቹ፦
በተለይም "Walker, Texas Ranger" በተሰኘው ተከታታይ ፊልሙ እንዲሁም ከብሩስ ሊ ጋር በሰራው "Way of the Dragon" እና በሌሎችም በርካታ የአክሽን ፊልሞች ዓለም አቀፍ ዝናን አትርፏል።
ቻክ ኖሪስ ከፊልም ሥራዎቹ ባሻገር፣ በልዩ የማርሻል አርት ችሎታውና በተለያዩ የበጎ አድራጎት ሥራዎቹ የሚታወቅ የዘመናችን የጥበብ ምልክት ነበር።
የማይበገረው ቻክ ኖሪስ በ86 ዓመቱ ቢያርፍም፣ በጥበብ ሥራዎቹ ግን በብዙዎች ዘንድ ለዘላለም ሲታወስ ይኖራል።
#getu #chucknorris #hollywood #actionmovies #martialarts #legend #restinpeace #rip #ሆሊውድ #ቻክኖሪስ #አክሽንፊልም #ጌጡተመስገን #getutemesgen
3 months ago
የኔ ሄልዝ ከባለድርሻ አካላት ጋር ተወያየ
#ethiopia | በኢትዮጵያ የሴቶችን የጤና አገልግሎት እና የመድኃኒት አቅርቦት ስርአትን ለማቃለል በቴክኖሎጂ የታገዘ ስራ የጀመረው "የኔ ሄልዝ" ፣ አገልግሎቱን ይበልጥ ተደራሽ የሚያደርጉ አዳዲስ አሰራሮችን ይፋ አደረገ።
የድርጅቱ መስራችና ስራ አስኪያጅ ቅድስት ተስፋዬ እንደገለጹት፣ "የኔ ሄልዝ" ባለፉት አራት ዓመታት በሴቶች ጤና እና በፋርማሲዩቲካል ዘርፍ ላይ ትኩረት አድርጎ ሲሰራ ቆይቷል። ድርጅቱ በተለይ በሞባይል መተግበሪያው (App) አማካኝነት ለሴቶች ሦስት ዋና ዋና አገልግሎቶችን ይሰጣል፡
* የጤና መረጃ፡ ስለ እርግዝና፣ ስለ የወር አበባ ዑደትና ስለ ተለያዩ መድኃኒቶች ግንዛቤ የሚሰጡ መረጃዎች።
* የቴሌ ሄልዝ (Tele-Health) አገልግሎት፡ ታካሚዎች በቪዲዮ፣ በቻት ወይም በስልክ ከሐኪሞችና ከፋርማሲስቶች ጋር በቀጥታ በመገናኘት ምክክር የሚያደርጉበትና መድኃኒት የሚታዘዝበት ሥርዓት።
* የኦንላይን ፋርማሲ፡ የታዘዘላቸውን መድኃኒት ወይም የውጭ አገር የሕክምና ትዕዛዝ (Prescription) በመተግበሪያው ላይ በመጫን መድኃኒቱን ባሉበት ቦታ ድረስ እንዲመጣላቸው የሚያደርግ አገልግሎት።
ድርጅቱ አሁን ላይ አገልግሎቱን በማስፋት ከባንኮች ጋር በመተባበር ለፋርማሲዎችና ለጤና ተቋማት የብድር አቅርቦት ማመቻቸት መጀመሩን ገልጿል። ይህ አሰራር ፋርማሲዎች የገንዘብ እጥረት ሳይገጥማቸው መድኃኒቶችን በቋሚነት እንዲያቀርቡና ህብረተሰቡ የመድኃኒት እጥረት እንዳይገጥመው ለማድረግ ያለመ ነው።
በተጨማሪም "የኔ ሄልዝ" ከ60 በላይ ከሚሆኑ አምራቾች፣ አስመጪዎችና የጤና ተቋማት ጋር የጅምላ ግብይት ትስስር (Online Wholesale Platform) መፍጠሩ ተጠቁሟል።
በአገሪቱ ያለውን ዝቅተኛ የዲጂታል ቴክኖሎጂ ግንዛቤ (Digital Literacy) ለመቅረፍ፣ ድርጅቱ ለጤና ባለሙያዎች፣ ለተማሪዎችና ለተጠቃሚዎች መተግበሪያውን እንዴት መጠቀም እንደሚችሉ ስልጠናዎችን እየሰጠ ሲሆን መተግበሪያውም ተጠቃሚዎች እንዳይሰላቹ በቀላልና ምቹ በሆነ መንገድ (User Friendly) እንዲዘጋጅ ተደርጓል።
"የኔ ሄልዝ" ዛሬ ባካሄደው ዓመታዊ የውይይት መድረክ ላይ ከመንግሥት አካላት (ከኢትዮጵያ መድኃኒትና ምግብ ቁጥጥር ባለሥልጣን - EFDA) እና ከኢትዮጵያ መድኃኒት ማህበር ጋር በመሆን የኦንላይን መድኃኒት ግብይትና አቅርቦት ሕጋዊ ማዕቀፎች እንዲጠናከሩ ውይይቶችን አድርጓል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #የኔ_ሄልዝ #የሴቶች_ጤና #ቴክኖሎጂ #ጤና #ኢትዮጵያ #yenehealth #telehealth #digitalhealth
#ethiopia | በኢትዮጵያ የሴቶችን የጤና አገልግሎት እና የመድኃኒት አቅርቦት ስርአትን ለማቃለል በቴክኖሎጂ የታገዘ ስራ የጀመረው "የኔ ሄልዝ" ፣ አገልግሎቱን ይበልጥ ተደራሽ የሚያደርጉ አዳዲስ አሰራሮችን ይፋ አደረገ።
የድርጅቱ መስራችና ስራ አስኪያጅ ቅድስት ተስፋዬ እንደገለጹት፣ "የኔ ሄልዝ" ባለፉት አራት ዓመታት በሴቶች ጤና እና በፋርማሲዩቲካል ዘርፍ ላይ ትኩረት አድርጎ ሲሰራ ቆይቷል። ድርጅቱ በተለይ በሞባይል መተግበሪያው (App) አማካኝነት ለሴቶች ሦስት ዋና ዋና አገልግሎቶችን ይሰጣል፡
* የጤና መረጃ፡ ስለ እርግዝና፣ ስለ የወር አበባ ዑደትና ስለ ተለያዩ መድኃኒቶች ግንዛቤ የሚሰጡ መረጃዎች።
* የቴሌ ሄልዝ (Tele-Health) አገልግሎት፡ ታካሚዎች በቪዲዮ፣ በቻት ወይም በስልክ ከሐኪሞችና ከፋርማሲስቶች ጋር በቀጥታ በመገናኘት ምክክር የሚያደርጉበትና መድኃኒት የሚታዘዝበት ሥርዓት።
* የኦንላይን ፋርማሲ፡ የታዘዘላቸውን መድኃኒት ወይም የውጭ አገር የሕክምና ትዕዛዝ (Prescription) በመተግበሪያው ላይ በመጫን መድኃኒቱን ባሉበት ቦታ ድረስ እንዲመጣላቸው የሚያደርግ አገልግሎት።
ድርጅቱ አሁን ላይ አገልግሎቱን በማስፋት ከባንኮች ጋር በመተባበር ለፋርማሲዎችና ለጤና ተቋማት የብድር አቅርቦት ማመቻቸት መጀመሩን ገልጿል። ይህ አሰራር ፋርማሲዎች የገንዘብ እጥረት ሳይገጥማቸው መድኃኒቶችን በቋሚነት እንዲያቀርቡና ህብረተሰቡ የመድኃኒት እጥረት እንዳይገጥመው ለማድረግ ያለመ ነው።
በተጨማሪም "የኔ ሄልዝ" ከ60 በላይ ከሚሆኑ አምራቾች፣ አስመጪዎችና የጤና ተቋማት ጋር የጅምላ ግብይት ትስስር (Online Wholesale Platform) መፍጠሩ ተጠቁሟል።
በአገሪቱ ያለውን ዝቅተኛ የዲጂታል ቴክኖሎጂ ግንዛቤ (Digital Literacy) ለመቅረፍ፣ ድርጅቱ ለጤና ባለሙያዎች፣ ለተማሪዎችና ለተጠቃሚዎች መተግበሪያውን እንዴት መጠቀም እንደሚችሉ ስልጠናዎችን እየሰጠ ሲሆን መተግበሪያውም ተጠቃሚዎች እንዳይሰላቹ በቀላልና ምቹ በሆነ መንገድ (User Friendly) እንዲዘጋጅ ተደርጓል።
"የኔ ሄልዝ" ዛሬ ባካሄደው ዓመታዊ የውይይት መድረክ ላይ ከመንግሥት አካላት (ከኢትዮጵያ መድኃኒትና ምግብ ቁጥጥር ባለሥልጣን - EFDA) እና ከኢትዮጵያ መድኃኒት ማህበር ጋር በመሆን የኦንላይን መድኃኒት ግብይትና አቅርቦት ሕጋዊ ማዕቀፎች እንዲጠናከሩ ውይይቶችን አድርጓል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #የኔ_ሄልዝ #የሴቶች_ጤና #ቴክኖሎጂ #ጤና #ኢትዮጵያ #yenehealth #telehealth #digitalhealth
3 months ago
ለኢትዮጵያ አቪዬሽን አዲስ ተስፋ!
#ethiopia | ወጣቱ የቴክኖሎጂ ባለሙያ ኢብራሂም አሊ፣ በኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ የ F35 RC (Remote Controlled) ጀት በስኬት በማብረር አዲስ ታሪክ አስመዝግቧል።
ይህ ስኬት ከ8 ተከታታይ ሙከራዎች በኋላ በ9ኛው ሙከራ የተገኘ ውጤት መሆኑ፣ ለስራው ያለውን ፅናትና ትጋት ያሳያል።
የዚህ ፕሮጀክት ዋና ዋና ነጥቦች እና የወደፊት ራዕይ እንደሚከተለው ቀርቧል፦
✈️ የፕሮጀክቱ ጉዞና ስኬት
ፅናት፦
8 ጊዜ ወድቆ በ9ኛው ሙከራ በስኬት ወደ ሰማይ መጥቀቅ የቻለ ጀት።
ቴክኖሎጂ፦
በኢትዮጵያ የመጀመሪያው የ F35 RC ጀት ሞዴል በስኬት መብረር።
መነሳሳት፦
እንደ ቱርኩ Selçuk Bayraktar (የባይራክታር ድሮን ፈጣሪ) ሁሉ፣ ከትንሽ ተነስተው ሀገርን በአየር ቴክኖሎጂ ወደ ላቀ ደረጃ የማድረስ ዓላማ።
🌍 የወደፊት ግብና ራዕይ
ኢብራሂም አሊ ግቡ RC ጀት ላይ ብቻ መቆም አይደለም፤ ይልቁንም፦
ኢትዮጵያ በአየር ቴክኖሎጂ (Aerospace Technology) ጠንካራ ኃይል እንድትሆን ማስቻል።
የኢትዮጵያን አየር ኃይል እና አቪዬሽን ዘርፍ በሀገር በቀል ቴክኖሎጂ ማገዝ።
ቀጣዩ ፕሮጀክት ይበልጥ ትልቅ፣ ኃይለኛ እና የተራቀቀ እንዲሆን መስራት።
🤝 ድጋፍና አጋርነት
ይህንን ታላቅ ሀገራዊ ራዕይ ዳር ለማድረስ የሁላችንም ድጋፍ አስፈላጊ ነው። ድጋፍ ለማድረግ በሚከተሉት አማራጮች መጠቀም ይቻላል፦
ለኢትዮጵያ ነዋሪዎች (CBE): 1000284862213
ከሀገር ውጭ ላላችሁ (Stripe): Sponsor via Stripe
ለቀጥታ ግንኙነት (Telegram): ibrahimalicode
"ታሪክ ያሳያል፤ አንድ ሰው ያለው ራዕይ አገርን ሊቀይር ይችላል።"
እንደ አንድ ሆነን ብንሰራ፣ የኢትዮጵያ ሰማይ በሀገር በቀል ቴክኖሎጂዎች የሚሞላበት ጊዜ ሩቅ አይሆንም።
በርታ ኢብራሂም!
ኢትዮጵያ በልጆችዋ ጥረት ታፍራና ተከብራ ትኖራለች። 🚀🇪🇹
#ኢትዮጵያ #ቴክኖሎጂ #ኢብራሂም_አሊ #f35 #aviation #ethiopia #innovation #getu #temesgen #getutemesgen #ጌጡ #ተመስገን #ጌጡተመስገን
#ethiopia | ወጣቱ የቴክኖሎጂ ባለሙያ ኢብራሂም አሊ፣ በኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ የ F35 RC (Remote Controlled) ጀት በስኬት በማብረር አዲስ ታሪክ አስመዝግቧል።
ይህ ስኬት ከ8 ተከታታይ ሙከራዎች በኋላ በ9ኛው ሙከራ የተገኘ ውጤት መሆኑ፣ ለስራው ያለውን ፅናትና ትጋት ያሳያል።
የዚህ ፕሮጀክት ዋና ዋና ነጥቦች እና የወደፊት ራዕይ እንደሚከተለው ቀርቧል፦
✈️ የፕሮጀክቱ ጉዞና ስኬት
ፅናት፦
8 ጊዜ ወድቆ በ9ኛው ሙከራ በስኬት ወደ ሰማይ መጥቀቅ የቻለ ጀት።
ቴክኖሎጂ፦
በኢትዮጵያ የመጀመሪያው የ F35 RC ጀት ሞዴል በስኬት መብረር።
መነሳሳት፦
እንደ ቱርኩ Selçuk Bayraktar (የባይራክታር ድሮን ፈጣሪ) ሁሉ፣ ከትንሽ ተነስተው ሀገርን በአየር ቴክኖሎጂ ወደ ላቀ ደረጃ የማድረስ ዓላማ።
🌍 የወደፊት ግብና ራዕይ
ኢብራሂም አሊ ግቡ RC ጀት ላይ ብቻ መቆም አይደለም፤ ይልቁንም፦
ኢትዮጵያ በአየር ቴክኖሎጂ (Aerospace Technology) ጠንካራ ኃይል እንድትሆን ማስቻል።
የኢትዮጵያን አየር ኃይል እና አቪዬሽን ዘርፍ በሀገር በቀል ቴክኖሎጂ ማገዝ።
ቀጣዩ ፕሮጀክት ይበልጥ ትልቅ፣ ኃይለኛ እና የተራቀቀ እንዲሆን መስራት።
🤝 ድጋፍና አጋርነት
ይህንን ታላቅ ሀገራዊ ራዕይ ዳር ለማድረስ የሁላችንም ድጋፍ አስፈላጊ ነው። ድጋፍ ለማድረግ በሚከተሉት አማራጮች መጠቀም ይቻላል፦
ለኢትዮጵያ ነዋሪዎች (CBE): 1000284862213
ከሀገር ውጭ ላላችሁ (Stripe): Sponsor via Stripe
ለቀጥታ ግንኙነት (Telegram): ibrahimalicode
"ታሪክ ያሳያል፤ አንድ ሰው ያለው ራዕይ አገርን ሊቀይር ይችላል።"
እንደ አንድ ሆነን ብንሰራ፣ የኢትዮጵያ ሰማይ በሀገር በቀል ቴክኖሎጂዎች የሚሞላበት ጊዜ ሩቅ አይሆንም።
በርታ ኢብራሂም!
ኢትዮጵያ በልጆችዋ ጥረት ታፍራና ተከብራ ትኖራለች። 🚀🇪🇹
#ኢትዮጵያ #ቴክኖሎጂ #ኢብራሂም_አሊ #f35 #aviation #ethiopia #innovation #getu #temesgen #getutemesgen #ጌጡ #ተመስገን #ጌጡተመስገን
3 months ago
የጨዋታው ጌታ፣ የጥበብ ሰው ተመስጌን ባዲሶ አረፈ 🕯️
#ethiopia | የኢትዮጵያን የኪነ-ጥበብ አድማስ በልዩ ጨዋታ አዋቂነቱ ሲያስውብ፣ በደግነቱና በክህሎቱ የብዙዎችን ልብ ሲያሸንፍ የቆየው ታዋቂው አርቲስት ተመስጌን ባዲሶ፣ ከቆየበት ሕመም በኋላ ዛሬ ሌሊት በአውቶብስ ተራ አካባቢ በሚገኘው መኖሪያ ቤቱ ከዚህ ዓለም በሞት ተለይቷል።
የታሪክ ንጉሥ፦
ድርጊቶችንና ትዝታዎችን በንግግር የመሳል (Storytelling) ልዩ ተሰጥኦ የነበረው፣ ተመልካችንና አድማጭን የመቆጣጠር ታላቅ ኃይል ያለው ባለሙያ ነበር።
ጽናትና ጥንካሬ፦
በሕመሙ ወቅት እንኳ ሳይበገር፣ ለጥበብ ባለው ፍቅርና በጠንካራ መንፈስ ለብዙዎች አርአያ ሆኖ ቆይቷል።
ተወዳጅነት፦
ከሙያ አጋሮቹ አልፎ ከሰፊው ሕዝብ ጋር በቀላል ተግባቦትና በደግነት የተቆራኘ የሕዝብ ሰው ነበር።
🕊️ "የጥበብ ሰው አይሞትም!"
ተመስጌን ባዲሶ ቢለየንም፣ ያሳረፋቸው የኪነ-ጥበብ አሻራዎችና በሰዎች ልብ ውስጥ የዘራቸው ጣፋጭ ትዝታዎች ሁሌም ሲዘክሩት ይኖራሉ። ጥበብ የሞትን ድልድይ የምትሻገር ሕያው ሀብት ናትና ተመስጌን በስራዎቹ ህያው ነው።
ለቤተሰቦቹ፣ ለሙያ አጋሮቹና ለወዳጅ ዘመዶቹ ሁሉ ፈጣሪ መጽናናትን ይስጥልን።
ነፍስ ይማር! 😭
#ተመስጌንባዲሶ #ጥበብ #ኢትዮጵያ #ለቅሶ #አርቲስት #temesgenbadisso #ethiopianart #storytelling #rip #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
#ethiopia | የኢትዮጵያን የኪነ-ጥበብ አድማስ በልዩ ጨዋታ አዋቂነቱ ሲያስውብ፣ በደግነቱና በክህሎቱ የብዙዎችን ልብ ሲያሸንፍ የቆየው ታዋቂው አርቲስት ተመስጌን ባዲሶ፣ ከቆየበት ሕመም በኋላ ዛሬ ሌሊት በአውቶብስ ተራ አካባቢ በሚገኘው መኖሪያ ቤቱ ከዚህ ዓለም በሞት ተለይቷል።
የታሪክ ንጉሥ፦
ድርጊቶችንና ትዝታዎችን በንግግር የመሳል (Storytelling) ልዩ ተሰጥኦ የነበረው፣ ተመልካችንና አድማጭን የመቆጣጠር ታላቅ ኃይል ያለው ባለሙያ ነበር።
ጽናትና ጥንካሬ፦
በሕመሙ ወቅት እንኳ ሳይበገር፣ ለጥበብ ባለው ፍቅርና በጠንካራ መንፈስ ለብዙዎች አርአያ ሆኖ ቆይቷል።
ተወዳጅነት፦
ከሙያ አጋሮቹ አልፎ ከሰፊው ሕዝብ ጋር በቀላል ተግባቦትና በደግነት የተቆራኘ የሕዝብ ሰው ነበር።
🕊️ "የጥበብ ሰው አይሞትም!"
ተመስጌን ባዲሶ ቢለየንም፣ ያሳረፋቸው የኪነ-ጥበብ አሻራዎችና በሰዎች ልብ ውስጥ የዘራቸው ጣፋጭ ትዝታዎች ሁሌም ሲዘክሩት ይኖራሉ። ጥበብ የሞትን ድልድይ የምትሻገር ሕያው ሀብት ናትና ተመስጌን በስራዎቹ ህያው ነው።
ለቤተሰቦቹ፣ ለሙያ አጋሮቹና ለወዳጅ ዘመዶቹ ሁሉ ፈጣሪ መጽናናትን ይስጥልን።
ነፍስ ይማር! 😭
#ተመስጌንባዲሶ #ጥበብ #ኢትዮጵያ #ለቅሶ #አርቲስት #temesgenbadisso #ethiopianart #storytelling #rip #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
3 months ago
የብቃት ምዘና በተመለከተ‼️
#በቅርቡ ለመንግስት ሰራተኞች የሚሰጠው የቴክኒካል ብቃት ምዘና ለእያንዳንዱ የሥራ መደብ 120 ጥያቄዎች ከምሰራው ሥራ የሚዘጋጁ ሲሆን የባህሪያ ጥያቄዎች ግን የሁሉም አንድ ዓይነት ይሆናል። የፌዴራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ክቡር ዶ/ር መኩሪያ ኃይሌ‼️
ኢትዮጵያን ወደ ከፍታ የሚያደርሷት በዌቭ ሁለት ወደ ሪፎርም ከገቡት ዘጠኙ ሚኒስቴር መሥሪያ ቤቶች የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር፣ትራንስፖርትና ሎጂስቲክ ሚኒስቴር ፣ኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር፣የውሀና ኢነርጂ ሚኒስቴር፣የከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስቴር፣የንግድና ቀጠናዊ ትሰስር ሚኒስቴር፣የማዕድን ሚኒስቴር፣የቱሪዝም ሚኒስቴር፣መስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስቴር ከፍተኛ የመንግስት ኃላፊዎችና አመራሮች በተገኙበት ቴክኒካል ብቃት የሰራተኞች ምዘና መሳሪያዎች ዝግጅት ወርክሾፕ ተካሄደ፡፡
በወርክሾፕ ላይ ተገኝተው የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የፌዴራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ክቡር ዶ/ር መኩሪያ ኃይሌ እንደተናገሩት በመንግስት አገልግሎትና አስተዳደር ፖሊሲ በተቀመጡት ሰባቱ ትልልቅ ጉዳዮች አንዱና ዋነኛው የሆነው የመንግስት ሰራተኞች የብቃት ምዘናና ማረጋገጫ ሥርዓት መገንባትና የማስፈጸም አቅምን ማሳደግ የሚለውን አምድ ወደ መሬት አውርደን ስንተገብር አገራችን በሲቪል ሰርቪሱ ውስጥ በእውቀት፣ በክህሎትና በባህሪይ የተሟላ ስብዕና ያለው የመንግስት ሰራተኛ እንፈጥራለን ብለዋል፡፡
በአገራችን እስከ አሁን የነበረው በንድፈ ሀሳብ /Theory/ ብቻ የተደገፈ ሲሆን በእውቀት በክህሎትና በባህሪ ተመዝኖ ወደ ሲቪል ሰርቪሱ የሚገባበት ሁኔታ አልነበረም አሁን የምናደርገው እውቀትን ፣ተግባርንና ባህሪን ያላበሰ ሰራተኛ ነው የምንፈልገው ያሉት ኮሚሽነሩ ይህን ለማድረግ ደግሞ ከቲዮሪ ወደ ብቃት እንዴት እንሄዳለን የሚለው በሪፎርሙ በሶስት ዌቪ ተከፍሎ በርካታ ሥራዎች እየተሰሩ መሆኑን አብራርተዋል፡፡
እንደ አደጉት አገራት ከቲዮሪ ወተን ወደ ብቃት የሚሻገር ትውልድ ከፈጠርን ትልቅ ታአምር እንሰራለን፡፡ከዚህ በኃላ ወደ ሲቪል ሰርቪሱ የሚገባ ሰራተኛ ከቴክኒክና ሙያ ከደረጃ ሁለት በላይ የሚሆን ሲሆን አሁን ከዛ በታች ያሉት የመንግስት ሰራተኞች ሰልጠነው እንደሚመዘኑ ተናግረዋል፡፡
ለዚህም የብቃት ማእቀፍ ተዘጋጅቷል የቴክኒካል ብቃትና የባህሪት ብቃት ተብለው የተለዩ ሲሆን የቴክኒካል ብቃት 15 ክፍሎች አሉት የባህሪያት ብቃት 12 ክፍሎች ይኖሩታል ብለዋል ፡፡
በዌቭ ሁለት ወደ ሪፎርም የገባችሁ ተቋማት ሰራተኛው የሚመዘንበት መሳሪያ ማዘጋጀት ይኖርባችኃል ልክ እንደየ ተቋማቱ ባህሪ የራሳችሁን የቴክኒካል ብቃት መመዘኛ ጥያቄዎች ማዘጋጀት ይኖርባችኋል ያሉ ሲሆን ዛሬ በዚህ ወርክ ሾፕ የተገኛኘንበት ዋናው ምክንያትም እንዴት ብሉ ፕሪንት መዘጋጀት አለበት፣ በማን መዘጋጀት አለበት ፣ፈተናው እንዴት የት ቦታ በጥብቅ ዲሲፒሊን ይዘጋጃል፣ ጥያቄውንስ የሚያወጡት እነማናቸው ፣ሰራተኞች ከተመዘነ በኃላ ያለፉት የሚያገኙት ጥቅምና የወደቁትስ እንዴት ምን ይሆናሉ የሚለውን ለመነጋገር ለመወያየት ወርክ ሾፑ መዘጋጀቱን ገልፀው፡፡
የቴክኒካል ብቃት መሳሪያዎች አዘገጃጀት ገለፃ ያደረጉት የፌዴራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ም/ኮሚሽነር ክቡር ዶ/ር ጌታቸው ጀንበር በገለፃቸው እንዳነሱት የቴክኒካል ብቃት ምዘና ጥያቄዎቹ የሚወጡት በዋናነት ከምንሰራው ሥራ ከሥራ መዘርዝራችን /job description/ እንደሆነ ገልፀው ለእያንዳንዱ የሥራ መደብ 120 ጥያቄዎች ተቋማቱ ማዘጋጀት እንደሚኖርባቸው አብራርተዋል፡፡
ጥያቄዎቹም በሦስት የሚከፈሉ ሲሆን ከባድ ፣መካከለኛና ቀላል ጥያቄዎች እንደሚሆኑ ተናግረው ጥያቄዎቹ ከንድፈ ሀሳብ ወተን ተግባር ተኮር ሆኖ ሁሉንም ሰራተኛ ባማከለ መልክ የሚመዝኑ ይሆናል።
seledadotio
seledadotio
#በቅርቡ ለመንግስት ሰራተኞች የሚሰጠው የቴክኒካል ብቃት ምዘና ለእያንዳንዱ የሥራ መደብ 120 ጥያቄዎች ከምሰራው ሥራ የሚዘጋጁ ሲሆን የባህሪያ ጥያቄዎች ግን የሁሉም አንድ ዓይነት ይሆናል። የፌዴራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ክቡር ዶ/ር መኩሪያ ኃይሌ‼️
ኢትዮጵያን ወደ ከፍታ የሚያደርሷት በዌቭ ሁለት ወደ ሪፎርም ከገቡት ዘጠኙ ሚኒስቴር መሥሪያ ቤቶች የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር፣ትራንስፖርትና ሎጂስቲክ ሚኒስቴር ፣ኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር፣የውሀና ኢነርጂ ሚኒስቴር፣የከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስቴር፣የንግድና ቀጠናዊ ትሰስር ሚኒስቴር፣የማዕድን ሚኒስቴር፣የቱሪዝም ሚኒስቴር፣መስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስቴር ከፍተኛ የመንግስት ኃላፊዎችና አመራሮች በተገኙበት ቴክኒካል ብቃት የሰራተኞች ምዘና መሳሪያዎች ዝግጅት ወርክሾፕ ተካሄደ፡፡
በወርክሾፕ ላይ ተገኝተው የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የፌዴራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ክቡር ዶ/ር መኩሪያ ኃይሌ እንደተናገሩት በመንግስት አገልግሎትና አስተዳደር ፖሊሲ በተቀመጡት ሰባቱ ትልልቅ ጉዳዮች አንዱና ዋነኛው የሆነው የመንግስት ሰራተኞች የብቃት ምዘናና ማረጋገጫ ሥርዓት መገንባትና የማስፈጸም አቅምን ማሳደግ የሚለውን አምድ ወደ መሬት አውርደን ስንተገብር አገራችን በሲቪል ሰርቪሱ ውስጥ በእውቀት፣ በክህሎትና በባህሪይ የተሟላ ስብዕና ያለው የመንግስት ሰራተኛ እንፈጥራለን ብለዋል፡፡
በአገራችን እስከ አሁን የነበረው በንድፈ ሀሳብ /Theory/ ብቻ የተደገፈ ሲሆን በእውቀት በክህሎትና በባህሪ ተመዝኖ ወደ ሲቪል ሰርቪሱ የሚገባበት ሁኔታ አልነበረም አሁን የምናደርገው እውቀትን ፣ተግባርንና ባህሪን ያላበሰ ሰራተኛ ነው የምንፈልገው ያሉት ኮሚሽነሩ ይህን ለማድረግ ደግሞ ከቲዮሪ ወደ ብቃት እንዴት እንሄዳለን የሚለው በሪፎርሙ በሶስት ዌቪ ተከፍሎ በርካታ ሥራዎች እየተሰሩ መሆኑን አብራርተዋል፡፡
እንደ አደጉት አገራት ከቲዮሪ ወተን ወደ ብቃት የሚሻገር ትውልድ ከፈጠርን ትልቅ ታአምር እንሰራለን፡፡ከዚህ በኃላ ወደ ሲቪል ሰርቪሱ የሚገባ ሰራተኛ ከቴክኒክና ሙያ ከደረጃ ሁለት በላይ የሚሆን ሲሆን አሁን ከዛ በታች ያሉት የመንግስት ሰራተኞች ሰልጠነው እንደሚመዘኑ ተናግረዋል፡፡
ለዚህም የብቃት ማእቀፍ ተዘጋጅቷል የቴክኒካል ብቃትና የባህሪት ብቃት ተብለው የተለዩ ሲሆን የቴክኒካል ብቃት 15 ክፍሎች አሉት የባህሪያት ብቃት 12 ክፍሎች ይኖሩታል ብለዋል ፡፡
በዌቭ ሁለት ወደ ሪፎርም የገባችሁ ተቋማት ሰራተኛው የሚመዘንበት መሳሪያ ማዘጋጀት ይኖርባችኃል ልክ እንደየ ተቋማቱ ባህሪ የራሳችሁን የቴክኒካል ብቃት መመዘኛ ጥያቄዎች ማዘጋጀት ይኖርባችኋል ያሉ ሲሆን ዛሬ በዚህ ወርክ ሾፕ የተገኛኘንበት ዋናው ምክንያትም እንዴት ብሉ ፕሪንት መዘጋጀት አለበት፣ በማን መዘጋጀት አለበት ፣ፈተናው እንዴት የት ቦታ በጥብቅ ዲሲፒሊን ይዘጋጃል፣ ጥያቄውንስ የሚያወጡት እነማናቸው ፣ሰራተኞች ከተመዘነ በኃላ ያለፉት የሚያገኙት ጥቅምና የወደቁትስ እንዴት ምን ይሆናሉ የሚለውን ለመነጋገር ለመወያየት ወርክ ሾፑ መዘጋጀቱን ገልፀው፡፡
የቴክኒካል ብቃት መሳሪያዎች አዘገጃጀት ገለፃ ያደረጉት የፌዴራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ም/ኮሚሽነር ክቡር ዶ/ር ጌታቸው ጀንበር በገለፃቸው እንዳነሱት የቴክኒካል ብቃት ምዘና ጥያቄዎቹ የሚወጡት በዋናነት ከምንሰራው ሥራ ከሥራ መዘርዝራችን /job description/ እንደሆነ ገልፀው ለእያንዳንዱ የሥራ መደብ 120 ጥያቄዎች ተቋማቱ ማዘጋጀት እንደሚኖርባቸው አብራርተዋል፡፡
ጥያቄዎቹም በሦስት የሚከፈሉ ሲሆን ከባድ ፣መካከለኛና ቀላል ጥያቄዎች እንደሚሆኑ ተናግረው ጥያቄዎቹ ከንድፈ ሀሳብ ወተን ተግባር ተኮር ሆኖ ሁሉንም ሰራተኛ ባማከለ መልክ የሚመዝኑ ይሆናል።
seledadotio
seledadotio
3 months ago
አፍሮ ሀብ የ "Afri Tutor" የኢ-ለርኒንግ መድረክን በይፋ አስመረቀ! 🎓✨
#ethiopia | የኢትዮጵያን የዲጂታል ትምህርት ዘርፍ ለማሳደግ አልሞ የተነሳው አፍሮ ሀብ ኢንቨስትመንት ግሩፕ (Afrohub Investment Group)፣ በራሱ ባለሙያዎች ያበለጸገውን Afri Tutor የተሰኘ የኢ-ለርኒንግ ፕላትፎርም በዛሬው ዕለት በስካይ ላይት ሆቴል በደመቀ ሁኔታ አስመርቋል።
የዕለቱ የክብር እንግዳ ፕሮፌሰር ክንደያ ገ/ሕይወት የትምህርት ሚኒስቴር አማካሪ ሚኒስትር ዴኤታ ወጣቶች ዕውቀት መታጠቅ ይኖርባቸዋል ሲሉ አሳስበዋል።
📌 የ "Afri Tutor" ዋና ዋና ገጽታዎች፦
🎬 የፈጠራ ኢንዱስትሪ ትኩረት፦
መድረኩ በተለይ በፊልም እና በይዘት ፈጠራ (Content Creation) ላይ ያተኮሩ ስልጠናዎችን ይሰጣል። ተዋናይነት፣ ዳይሬክቲንግ፣ ሲኒማቶግራፊ፣ የቪዲዮ ኤዲቲንግ እና ስክሪፕት ጽሕፈት በዋናነት የሚሰጡ ስልጠናዎች ናቸው።
📱 ተደራሽነት፦
ተማሪዎች በባህላዊው የመማር ማስተማር ሂደት በአካል መገኘት ሳይጠበቅባቸው፣ ባሉበት ሆነው በዲጂታል አማራጭ በራሳቸው ፍጥነትና ሰዓት መማር ይችላሉ።
🏆 የባለሙያዎች ተሳትፎ፦
ስልጠናዎቹ በሀገራችን የጥበብ ዘርፍ ስማቸው በገነነ አንጋፋ ባለሙያዎች የሚሰጡ መሆናቸው ጥራቱን አስተማማኝ ያደርገዋል።
💡 አመራሮቹ ምን አሉ።?
የአፍሮ ሀብ የቦርድ ሰብሳቢና የአብሪ ቢዝነስ ግሩፕ ዋና ስራ አስፈፃሚ ወ/ሮ አብረኸት አየለ እንደገለጹት፣ የግል ባለሀብቶች የወጣቶችን አቅም ለመገንባት ትልቅ ኃላፊነት አለባቸው። አፍሪ ቲውተር (Afri Tutor) ወጣቶች ተሰጥኦአቸውን ወደ ዘላቂ ስራ እንዲቀይሩ የሚያስችል ድልድይ ነው።
የዘንድሮው የቲክቶክ አሸናፊና የአፍሮ ሀብ አምባሳደር አዶናይ ኃይለሚካኤል በበኩሉ፣ መድረኩ ለኢትዮጵያውያን ወጣቶች በሀገራቸው ውስጥ ትርጉም ያለው የስራ እድል ለመፍጠር ትልቅ አቅም እንዳለው ገልጿል።
🎓 በ Afri Tutor ስልጠና ለመጀመር ማወቅ ያለብዎት ዝርዝር መረጃዎች
በአፍሮ ሀብ (Afrohub) የቀረበው ይህ የኢ-ለርኒንግ መድረክ ስልጠናውን ለሁሉም ተደራሽ ለማድረግ በሚከተለው መልኩ ተዋቅሯል፦
1. የሚሰጡ የትምህርት ዘርፎች (Courses)
ስልጠናው በፊልም እና በዲጂታል ጥበብ ላይ ያተኮሩ 6 ዋና ዋና ዘርፎችን ያጠቃልላል፦
ትወና (Acting): ለፊልም እና ለቲያትር ዝግጅት።
ዝግጅት (Directing): የፊልም ዳይሬክቲንግ ጥበብ።
ሲኒማቶግራፊ (Cinematography): የመቅረጽ እና የብርሃን አጠቃቀም።
ኤዲቲንግ (Video Editing): ፕሮፌሽናል የቪዲዮ ቅንብር።
የድርሰት ጽሕፈት (Scriptwriting): ለፊልም እና ለዶክመንተሪ።
የይዘት ፈጠራ (Content Creation): ለማህበራዊ ሚዲያ (ቲክቶክ፣ ዩቲዩብ...) የሚሆኑ ስራዎች።
2. የምዝገባ ሂደት
ኦንላይን ምዝገባ፦ በ AFRITUTORS.COM በመግባት የ"Register" ቁልፍን በመጫን የግል መረጃዎን (ስም፣ ስልክ፣ ኢሜይል) በማስገባት መመዝገብ ይችላሉ።
የመተግበሪያ አጠቃቀም፦ ስልጠናው በዌብሳይት ብቻ ሳይሆን በቅርቡ በሚለቀቀው የሞባይል መተግበሪያ (App) አማካኝነት በየትኛውም ቦታ ሆኖ መማር ይቻላል።
3. የክፍያ ሁኔታ
ተመጣጣኝ ክፍያ፦ ክፍያው እንደየስልጠናው አይነት የሚለያይ ሲሆን፣ ወጣቶች እንዲጠቀሙበት ታስቦ ተመጣጣኝ እንደሆነ ተገልጿል።
የክፍያ አማራጮች፦ እንደ ቴሌብር (Telebirr)፣ ኤም-ፔሳ (M-Pesa) እና የባንክ አማራጮችን በመጠቀም በዲጂታል መንገድ መክፈል ይቻላል።
4. የስልጠና ቆይታ እና የምስክር ወረቀት
የራስ ፍጥነት (Self-paced): ትምህርቱ የተቀረጹ ቪዲዮዎች እና ሞጁሎች ስላሉት፣ ተማሪው በተመቸው ሰዓትና ፍጥነት መጨረስ ይችላል።
ሰርተፊኬት፦ ስልጠናውን በስኬት ለሚያጠናቅቁ ተማሪዎች በአፍሮ ሀብ እና በዘርፉ ባለሙያዎች እውቅና የተሰጠው ዲጂታል የምስክር ወረቀት ይሰጣል።
5. መስፈርቶች
መሰረታዊ የኢንተርኔት ግንኙነት ያለው ስልክ ወይም ኮምፒውተር።
የተመረጠውን የሙያ ዘርፍ ለመማር ፍላጎትና ተነሳሽነት መኖር።
ምንም አይነት የቀደመ የፊልም እውቀት ባይኖርዎትም ከጀማሪ (Beginner) ደረጃ መጀመር ይቻላል።
🔗 እንዴት ይመዘገባሉ?
ስልጠናውን ለመጀመርና የፈጠራ ጉዞዎን ለመጀመር አሁኑኑ በድረ-ገጹ ይመዝገቡ፦
👉 AFRITUTORS.COM
#afrohub #afritutor #elearning #ethiopia #digitaleducation #creativeeconomy #filmindustry #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
#ethiopia | የኢትዮጵያን የዲጂታል ትምህርት ዘርፍ ለማሳደግ አልሞ የተነሳው አፍሮ ሀብ ኢንቨስትመንት ግሩፕ (Afrohub Investment Group)፣ በራሱ ባለሙያዎች ያበለጸገውን Afri Tutor የተሰኘ የኢ-ለርኒንግ ፕላትፎርም በዛሬው ዕለት በስካይ ላይት ሆቴል በደመቀ ሁኔታ አስመርቋል።
የዕለቱ የክብር እንግዳ ፕሮፌሰር ክንደያ ገ/ሕይወት የትምህርት ሚኒስቴር አማካሪ ሚኒስትር ዴኤታ ወጣቶች ዕውቀት መታጠቅ ይኖርባቸዋል ሲሉ አሳስበዋል።
📌 የ "Afri Tutor" ዋና ዋና ገጽታዎች፦
🎬 የፈጠራ ኢንዱስትሪ ትኩረት፦
መድረኩ በተለይ በፊልም እና በይዘት ፈጠራ (Content Creation) ላይ ያተኮሩ ስልጠናዎችን ይሰጣል። ተዋናይነት፣ ዳይሬክቲንግ፣ ሲኒማቶግራፊ፣ የቪዲዮ ኤዲቲንግ እና ስክሪፕት ጽሕፈት በዋናነት የሚሰጡ ስልጠናዎች ናቸው።
📱 ተደራሽነት፦
ተማሪዎች በባህላዊው የመማር ማስተማር ሂደት በአካል መገኘት ሳይጠበቅባቸው፣ ባሉበት ሆነው በዲጂታል አማራጭ በራሳቸው ፍጥነትና ሰዓት መማር ይችላሉ።
🏆 የባለሙያዎች ተሳትፎ፦
ስልጠናዎቹ በሀገራችን የጥበብ ዘርፍ ስማቸው በገነነ አንጋፋ ባለሙያዎች የሚሰጡ መሆናቸው ጥራቱን አስተማማኝ ያደርገዋል።
💡 አመራሮቹ ምን አሉ።?
የአፍሮ ሀብ የቦርድ ሰብሳቢና የአብሪ ቢዝነስ ግሩፕ ዋና ስራ አስፈፃሚ ወ/ሮ አብረኸት አየለ እንደገለጹት፣ የግል ባለሀብቶች የወጣቶችን አቅም ለመገንባት ትልቅ ኃላፊነት አለባቸው። አፍሪ ቲውተር (Afri Tutor) ወጣቶች ተሰጥኦአቸውን ወደ ዘላቂ ስራ እንዲቀይሩ የሚያስችል ድልድይ ነው።
የዘንድሮው የቲክቶክ አሸናፊና የአፍሮ ሀብ አምባሳደር አዶናይ ኃይለሚካኤል በበኩሉ፣ መድረኩ ለኢትዮጵያውያን ወጣቶች በሀገራቸው ውስጥ ትርጉም ያለው የስራ እድል ለመፍጠር ትልቅ አቅም እንዳለው ገልጿል።
🎓 በ Afri Tutor ስልጠና ለመጀመር ማወቅ ያለብዎት ዝርዝር መረጃዎች
በአፍሮ ሀብ (Afrohub) የቀረበው ይህ የኢ-ለርኒንግ መድረክ ስልጠናውን ለሁሉም ተደራሽ ለማድረግ በሚከተለው መልኩ ተዋቅሯል፦
1. የሚሰጡ የትምህርት ዘርፎች (Courses)
ስልጠናው በፊልም እና በዲጂታል ጥበብ ላይ ያተኮሩ 6 ዋና ዋና ዘርፎችን ያጠቃልላል፦
ትወና (Acting): ለፊልም እና ለቲያትር ዝግጅት።
ዝግጅት (Directing): የፊልም ዳይሬክቲንግ ጥበብ።
ሲኒማቶግራፊ (Cinematography): የመቅረጽ እና የብርሃን አጠቃቀም።
ኤዲቲንግ (Video Editing): ፕሮፌሽናል የቪዲዮ ቅንብር።
የድርሰት ጽሕፈት (Scriptwriting): ለፊልም እና ለዶክመንተሪ።
የይዘት ፈጠራ (Content Creation): ለማህበራዊ ሚዲያ (ቲክቶክ፣ ዩቲዩብ...) የሚሆኑ ስራዎች።
2. የምዝገባ ሂደት
ኦንላይን ምዝገባ፦ በ AFRITUTORS.COM በመግባት የ"Register" ቁልፍን በመጫን የግል መረጃዎን (ስም፣ ስልክ፣ ኢሜይል) በማስገባት መመዝገብ ይችላሉ።
የመተግበሪያ አጠቃቀም፦ ስልጠናው በዌብሳይት ብቻ ሳይሆን በቅርቡ በሚለቀቀው የሞባይል መተግበሪያ (App) አማካኝነት በየትኛውም ቦታ ሆኖ መማር ይቻላል።
3. የክፍያ ሁኔታ
ተመጣጣኝ ክፍያ፦ ክፍያው እንደየስልጠናው አይነት የሚለያይ ሲሆን፣ ወጣቶች እንዲጠቀሙበት ታስቦ ተመጣጣኝ እንደሆነ ተገልጿል።
የክፍያ አማራጮች፦ እንደ ቴሌብር (Telebirr)፣ ኤም-ፔሳ (M-Pesa) እና የባንክ አማራጮችን በመጠቀም በዲጂታል መንገድ መክፈል ይቻላል።
4. የስልጠና ቆይታ እና የምስክር ወረቀት
የራስ ፍጥነት (Self-paced): ትምህርቱ የተቀረጹ ቪዲዮዎች እና ሞጁሎች ስላሉት፣ ተማሪው በተመቸው ሰዓትና ፍጥነት መጨረስ ይችላል።
ሰርተፊኬት፦ ስልጠናውን በስኬት ለሚያጠናቅቁ ተማሪዎች በአፍሮ ሀብ እና በዘርፉ ባለሙያዎች እውቅና የተሰጠው ዲጂታል የምስክር ወረቀት ይሰጣል።
5. መስፈርቶች
መሰረታዊ የኢንተርኔት ግንኙነት ያለው ስልክ ወይም ኮምፒውተር።
የተመረጠውን የሙያ ዘርፍ ለመማር ፍላጎትና ተነሳሽነት መኖር።
ምንም አይነት የቀደመ የፊልም እውቀት ባይኖርዎትም ከጀማሪ (Beginner) ደረጃ መጀመር ይቻላል።
🔗 እንዴት ይመዘገባሉ?
ስልጠናውን ለመጀመርና የፈጠራ ጉዞዎን ለመጀመር አሁኑኑ በድረ-ገጹ ይመዝገቡ፦
👉 AFRITUTORS.COM
#afrohub #afritutor #elearning #ethiopia #digitaleducation #creativeeconomy #filmindustry #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
Sponsored by
Surafel
4 months ago
መልቲቾይስ ኢትዮጵያ ለመንግሥት ትምህርት ቤት ተማሪዎች ሙሉ ወጪው የተሸፈነ የSTEM ስልጠና ይፋ አደረገ
መልቲቾይስ ኢትዮጵያ (ከየኔታ ኮድ ጋር በመተባበር "Ethiopian Future Skills" የተሰኘ አዲስ የቴክኖሎጂ ስልጠና ፕሮግራም በይፋ ጀምሯል።
ፕሮግራሙ በተለይ በገንዘብ አቅም እና በግብዓት እጥረት ምክንያት የቴክኖሎጂ ዕድሎችን ማግኘት ላልቻሉ የመንግሥት ትምህርት ቤት ተማሪዎች ታስቦ የተዘጋጀ ነው ተብሏል።
📌 ስለ ስልጠናው ዋና ዋና ነጥቦች፦
ተጠቃሚዎች፦ ከአዲስ አበባ የመንግሥት ትምህርት ቤቶች የተመረጡ 30 ብሩህ ተማሪዎች።
የስልጠናው ዘርፎች (STEM)፦ ሳይንስ፣ ቴክኖሎጂ፣ ኢንጂነሪንግ እና ሂሳብ።
የቆይታ ጊዜ፦ ለ12 ሳምንታት (3 ወራት) የሚቆይ ጥልቅ ስልጠና።
የሴቶች ተሳትፎ፦ በቴክኖሎጂው ዘርፍ ያለውን የፆታ ልዩነት ለማጥበብ 50% የሚሆኑት ሰልጣኞች ሴቶች ናቸው።
💻 ተማሪዎቹ ምን ይማራሉ?
Computational Thinking፦ የኮምፒውተር አመክንዮ እና ችግር ፈቺነት።
Web Foundations፦ ድረ-ገጾችን ለመገንባት የሚያስችሉ የHTML, CSS እና JavaScript ስልጠናዎች።
AI-Enhanced Learning፦ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስን (AI) እንደ ረዳት መምህር በመጠቀም መማር።
Soft Skills፦ የቡድን ስራ፣ አመራር እና የኮሙኒኬሽን ክህሎቶች።
🌟 ልዩ የሚያደርገው፦
ተማሪዎቹ ስልጠናውን ሲያጠናቅቁ ራሳቸው የገነቧቸውን የቴክኖሎጂ ውጤቶች (Digital Platforms) ለታዳሚ የሚያቀርቡበት የProject Showcase መርሃ-ግብር ይኖራል። ይህም የተማሩትን በተግባር እንዲያሳዩ ትልቅ መድረክ ይፈጥርላቸዋል።
🗣 የኃላፊዎች አስተያየት፦
የመልቲቾይስ ኢትዮጵያ ዋና ስራ አስኪያጅ ገሊላ ገብረሚካኤል እንደገለጹት፤ "ይህ ተነሳሽነት ተማሪዎች ተሰጥኦአቸውን እንዲያወጡ እና በዲጂታሉ ዓለም ተወዳዳሪ እንዲሆኑ ለማገዝ ያለመ ነው፤ ዓላማችንም ትርጉም ያለው ለውጥ ማምጣት ነው።"
መልቲቾይስ ኢትዮጵያ (ከየኔታ ኮድ ጋር በመተባበር "Ethiopian Future Skills" የተሰኘ አዲስ የቴክኖሎጂ ስልጠና ፕሮግራም በይፋ ጀምሯል።
ፕሮግራሙ በተለይ በገንዘብ አቅም እና በግብዓት እጥረት ምክንያት የቴክኖሎጂ ዕድሎችን ማግኘት ላልቻሉ የመንግሥት ትምህርት ቤት ተማሪዎች ታስቦ የተዘጋጀ ነው ተብሏል።
📌 ስለ ስልጠናው ዋና ዋና ነጥቦች፦
ተጠቃሚዎች፦ ከአዲስ አበባ የመንግሥት ትምህርት ቤቶች የተመረጡ 30 ብሩህ ተማሪዎች።
የስልጠናው ዘርፎች (STEM)፦ ሳይንስ፣ ቴክኖሎጂ፣ ኢንጂነሪንግ እና ሂሳብ።
የቆይታ ጊዜ፦ ለ12 ሳምንታት (3 ወራት) የሚቆይ ጥልቅ ስልጠና።
የሴቶች ተሳትፎ፦ በቴክኖሎጂው ዘርፍ ያለውን የፆታ ልዩነት ለማጥበብ 50% የሚሆኑት ሰልጣኞች ሴቶች ናቸው።
💻 ተማሪዎቹ ምን ይማራሉ?
Computational Thinking፦ የኮምፒውተር አመክንዮ እና ችግር ፈቺነት።
Web Foundations፦ ድረ-ገጾችን ለመገንባት የሚያስችሉ የHTML, CSS እና JavaScript ስልጠናዎች።
AI-Enhanced Learning፦ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስን (AI) እንደ ረዳት መምህር በመጠቀም መማር።
Soft Skills፦ የቡድን ስራ፣ አመራር እና የኮሙኒኬሽን ክህሎቶች።
🌟 ልዩ የሚያደርገው፦
ተማሪዎቹ ስልጠናውን ሲያጠናቅቁ ራሳቸው የገነቧቸውን የቴክኖሎጂ ውጤቶች (Digital Platforms) ለታዳሚ የሚያቀርቡበት የProject Showcase መርሃ-ግብር ይኖራል። ይህም የተማሩትን በተግባር እንዲያሳዩ ትልቅ መድረክ ይፈጥርላቸዋል።
🗣 የኃላፊዎች አስተያየት፦
የመልቲቾይስ ኢትዮጵያ ዋና ስራ አስኪያጅ ገሊላ ገብረሚካኤል እንደገለጹት፤ "ይህ ተነሳሽነት ተማሪዎች ተሰጥኦአቸውን እንዲያወጡ እና በዲጂታሉ ዓለም ተወዳዳሪ እንዲሆኑ ለማገዝ ያለመ ነው፤ ዓላማችንም ትርጉም ያለው ለውጥ ማምጣት ነው።"
4 months ago
⚫️ በአሜሪካ ለምትገኙ: የአቶ አማን ፍስሃጽዮን የሽኝት እና የጸሎት መርሃ ግብር 🕯️🇺🇸
የሀገርም ባለውለታ... የሚዲያ መሪውን ለመሰናበት ለምትፈልጉ ሁሉ
የኢቢኤስ (EBS) ቴሌቪዥን መስራች እና የቀድሞ ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ አማን ፍስሃጽዮን ህክምናቸውን ሲከታተሉበት በነበረው አሜሪካ ህይወታቸው ማለፉ ይታወቃል።
በመሆኑም በአሜሪካ ለሚገኙ ወዳጅ ዘመዶቻቸው እና አድናቂዎቻቸው የሚከተሉት የሽኝት መርሃ ግብሮች ተሰናድተዋል፡-
📍 የሽኝት ፕሮግራም (Viewing/Farewell):
ቀን: ዛሬ ሐሙስ (ፌብሯሪ 12) እና ነገ አርብ (ፌብሯሪ 13)
ቦታ: ሜሪላንድ፣ ታኮማ ፓርክ (7700 Carroll Avenue, Takoma Park, MD)
📍 የጸሎት መርሃ ግብር:
ቀን: የፊታችን ቅዳሜ (ፌብሯሪ 14)
ቦታ: ዓለም አቀፍ የኢትዮጵያ ኢቫንጄሊካን ቤተክርስቲያን (International Ethiopian Evangelical Church)
ማስታወሻ:
አስከሬን ወደ ኢትዮጵያ የሚመጣበትን ቀን እና ኢትዮጵያ ውስጥ የሚኖረውን የቀብር ሥነ-ስርዓት በተመለከተ ኮሚቴው የሚያወጣውን መረጃ ተከታትለን የምናሳውቅ ይሆናል።
ነፍስ ይማር!
#amanfissehatsion #ebs #memorialservice #dmv #maryland #ethiopianmedia #rip #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
የሀገርም ባለውለታ... የሚዲያ መሪውን ለመሰናበት ለምትፈልጉ ሁሉ
የኢቢኤስ (EBS) ቴሌቪዥን መስራች እና የቀድሞ ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ አማን ፍስሃጽዮን ህክምናቸውን ሲከታተሉበት በነበረው አሜሪካ ህይወታቸው ማለፉ ይታወቃል።
በመሆኑም በአሜሪካ ለሚገኙ ወዳጅ ዘመዶቻቸው እና አድናቂዎቻቸው የሚከተሉት የሽኝት መርሃ ግብሮች ተሰናድተዋል፡-
📍 የሽኝት ፕሮግራም (Viewing/Farewell):
ቀን: ዛሬ ሐሙስ (ፌብሯሪ 12) እና ነገ አርብ (ፌብሯሪ 13)
ቦታ: ሜሪላንድ፣ ታኮማ ፓርክ (7700 Carroll Avenue, Takoma Park, MD)
📍 የጸሎት መርሃ ግብር:
ቀን: የፊታችን ቅዳሜ (ፌብሯሪ 14)
ቦታ: ዓለም አቀፍ የኢትዮጵያ ኢቫንጄሊካን ቤተክርስቲያን (International Ethiopian Evangelical Church)
ማስታወሻ:
አስከሬን ወደ ኢትዮጵያ የሚመጣበትን ቀን እና ኢትዮጵያ ውስጥ የሚኖረውን የቀብር ሥነ-ስርዓት በተመለከተ ኮሚቴው የሚያወጣውን መረጃ ተከታትለን የምናሳውቅ ይሆናል።
ነፍስ ይማር!
#amanfissehatsion #ebs #memorialservice #dmv #maryland #ethiopianmedia #rip #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
4 months ago
🕯 የሻማ ማብራት ስነ-ስርዓት ጥሪ | ለጋዜጠኛ ዘሪሁን ግርማ
"ወንድማችንን በሻማ ብርሃን እንዘክራለን..."
የወንድማችን ጋዜጠኛ ዘሪሁን ግርማ ህልፈትን ተከትሎ የቀብር ስነስርአቱ በአርባምንጭ ከተማ መፈጸሙ ይታወሳል።
ይህንን ምክንያት በማድረግም፤ በአዲስ አበባ የሚገኙ የስራ ባልደረቦቹ፣ ወዳጅ እና ዘመዶቹ በተገኙበት ነገ የካቲት 3 ቀን 2018 ዓ.ም በመኖሪያ ቤቱ የሻማ ማብራት ስነስርአት ተዘጋጅቷል።
በመሆኑም ሁላችሁም ከዚህ በታች በተገለጸው ስፍራ እና ሰአት በመገኘት ወንድማችንን እናስብ ዘንድ በአክብሮት ተጠርታችኋል።
📅 ቀን: ነገ ማክሰኞ፣ የካቲት 3 ቀን 2018 ዓ.ም
⏰ ሰዓት: ከቀኑ 11:00 ሰዓት ጀምሮ
📍 ቦታ: አያት 49፣ አርባ ስልሳ ኮንዶሚኒየም፣ ብሎክ ቁጥር 2 (ከሜቄዶኒያ አለፍ ብሎ፣ ብርሃን ባንክ ያለበት ህንጻ)።
ፈጣሪ ነፍሱን በአፀደ ገነት ያኑርልን! 🙏
#rip #journalistzerihungirma #candlelightvigil #memorial #addisababa #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
"ወንድማችንን በሻማ ብርሃን እንዘክራለን..."
የወንድማችን ጋዜጠኛ ዘሪሁን ግርማ ህልፈትን ተከትሎ የቀብር ስነስርአቱ በአርባምንጭ ከተማ መፈጸሙ ይታወሳል።
ይህንን ምክንያት በማድረግም፤ በአዲስ አበባ የሚገኙ የስራ ባልደረቦቹ፣ ወዳጅ እና ዘመዶቹ በተገኙበት ነገ የካቲት 3 ቀን 2018 ዓ.ም በመኖሪያ ቤቱ የሻማ ማብራት ስነስርአት ተዘጋጅቷል።
በመሆኑም ሁላችሁም ከዚህ በታች በተገለጸው ስፍራ እና ሰአት በመገኘት ወንድማችንን እናስብ ዘንድ በአክብሮት ተጠርታችኋል።
📅 ቀን: ነገ ማክሰኞ፣ የካቲት 3 ቀን 2018 ዓ.ም
⏰ ሰዓት: ከቀኑ 11:00 ሰዓት ጀምሮ
📍 ቦታ: አያት 49፣ አርባ ስልሳ ኮንዶሚኒየም፣ ብሎክ ቁጥር 2 (ከሜቄዶኒያ አለፍ ብሎ፣ ብርሃን ባንክ ያለበት ህንጻ)።
ፈጣሪ ነፍሱን በአፀደ ገነት ያኑርልን! 🙏
#rip #journalistzerihungirma #candlelightvigil #memorial #addisababa #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
4 months ago
u12e8u1293u134du1246u1275 u12a0u120du1260u121du1295 u1230u121bu127du1201u1275?
u1260 #u12e8u1293u134du1246u1275 u12a0u120du1260u121d u12a8 10 u1260u120bu12ed u1219u12dau1243u12ceu127du1295 u12ebu1240u1293u1260u1228u12cd #u121au12aa #u1303u1296 u1260 #u12e8u1293u134du1246u1275 u12a0u120du1260u121d u1235u122b u12a8 #befiyad u130bu122d u12a0u1265u1228u12cd u1235u120bu1233u1208u134bu1275 u12e8u1235u122b u130du12dc u12a5u1295u12f2 u12edu120bu120d
#u12e8u1293u134du1246u1275 u12a0u120du1260u121d u1219u12dau1240u129eu127du1295 u1260u1205u1265u1228u1275 u1208u1325u12a1u121d u1219u12dau1243 u12a0u121du122eu1273u127du1295 u12e8u1230u1229u1275 u12cdu12f5 u1235u1326u1273 u1290u12cd
u1208 u12a0u1218u1273u1275 u12e8u1270u12f0u12a8u1218u1260u1275u1295 u12edu1205u1295 u12e8u1293u134du1246u1275 u12a0u120du1260u121d u1260 u0040BefiYad u12e9u1271u1265 u12a0u12abu12cdu1295u1275 u12a5u1293 u1260u1201u1209u121d u12e8u1219u12dau1243 u1218u1270u130du1260u122au12ebu12ceu127d u12ebu1308u1299u1273u120d
u12a8u1273u127d u12ebu1208u12cdu1295 u120au1295u12ad u1260u1218u132bu1295 u1308u1265u1273u1279 u12a5u1295u12f5u1273u12f0u121du1321u1275 u12a5u130bu1265u12dbu1208u12cd u12e8u12a0u1218u1273u1275 u12f5u12abu121bu1278u12cd u12adu134du12eb u1263u12edu1296u1228u12cdu121d u1230u1265u1235u12adu122bu12edu1265 u1260u121bu12f5u1228u130d u1200u1233u1266u127bu127du1201u1295 u12a5u12e8u1230u1323u1279 u12a0u1260u1228u1273u1277u1278u12cd
https://www.youtube.com/pl...
የናፍቆት አልበምን ሰማችሁት?
በ #የናፍቆት አልበም ከ 10 በላይ ሙዚቃዎችን ያቀናበረው #ሚኪ #ጃኖ በ #የናፍቆት አልበም ስራ ከ #befiyad ጋር አብረው ስላሳለፋት የስራ ግዜ እንዲ ይላል
#የናፍቆት አልበም ሙዚቀኞችን በህብረት ለጥኡም ሙዚቃ አምሮታችን የሰሩት ውድ ስጦታ ነው
ለ አመታት የተደከመበትን ይህን የናፍቆት አልበም በ BefiYad ዩቱብ አካውንት እና በሁሉም የሙዚቃ መተግበሪያዎች ያገኙታል
ከታች ያለውን ሊንክ በመጫን ገብታቹ እንድታደምጡት እጋብዛለው የአመታት ድካማቸው ክፍያ ባይኖረውም ሰብስክራይብ በማድረግ ሀሳቦቻችሁን እየሰጣቹ አበረታቷቸው
https://www.youtube.com/pl...
4 months ago
የገዳ ሥርዓት ተመራማሪ የነበሩት ፕሮፌሰር አስመሮም ለገሰ ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ
#ethiopia | የገዳ ሥርዓትን ለዓለም በማስተዋወቅና ጥልቅ ፍልስፍናውን በመመርመር ረገድ ወደር የማይገኝላቸው ታዋቂው ምሁርና አንትሮፖሎጂስት ፕሮፌሰር አስመሮም ለገሰ ከዚህ ዓለም በሞት መለየታቸው ተሰማ።
ፕሮፌሰር አስመሮም ሙሉ ዕድሜያቸውንና ዕውቀታቸውን የገዳ ሥርዓት እንዲጠበቅ፣ እንዲከበርና በዓለም አቀፍ ደረጃ ዕውቅና እንዲያገኝ የደከሙ ታላቅ የቁርጥ ቀን ልጅ ነበሩ። በተለይም የኦሮሞ ሕዝብ ዲሞክራሲያዊ እሴቶችና የሰብአዊ መብት ጥበቃ መርሆዎች በጽሑፍ ተመዝግበው ለትውልድ እንዲሸጋገሩ ያበረከቱት አስተዋጽኦ በታሪክ ሲታወስ ይኖራል።
የፕሮፌሰሩ ዋና ዋና ሥራዎችና አስተዋጽኦዎች፡-
* የገዳ ሥርዓት ምርምር፡ የገዳን ሥርዓት ከመሠረቱ በመመርመር ለዓለም አቀፍ ማኅበረሰብ በምሁራዊ መንገድ ያሳወቁ ቀዳሚ ምሁር ናቸው።
* የመጻሕፍት ደራሲ፡ በገዳ ሥርዓት ዙሪያ በርካታ መጻሕፍትንና የምርምር ሥራዎችን ለንባብ አብቅተዋል።
* የሰብአዊ መብት ተሟጋች፡ የሥርዓቱን ዲሞክራሲያዊነት በማጉላት ለሰብአዊ መብት መከበርና ለሕዝቦች ክብር በጽናት ታግለዋል።
የኦሮሚያ ባሕልና ቱሪዝም ቢሮ እንደገለጸው፣ የፕሮፌሰሩ ማለፍ በምሁራንና በሕዝቡ ዘንድ ከፍተኛ ሐዘንን ፈጥሯል። ፕሮፌሰር አስመሮም ለገሰ የአንድ ሕዝብን ብቻ ሳይሆን የአፍሪካን የጥንታዊ አስተዳደር ጥበብ ለዓለም ያሳዩ የዕውቀት ብርሃን ነበሩ።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #asmeromlegesse #gadaasystem #oromoculture #ethiopianscholar #legendaryanthropologist #rip
#ethiopia | የገዳ ሥርዓትን ለዓለም በማስተዋወቅና ጥልቅ ፍልስፍናውን በመመርመር ረገድ ወደር የማይገኝላቸው ታዋቂው ምሁርና አንትሮፖሎጂስት ፕሮፌሰር አስመሮም ለገሰ ከዚህ ዓለም በሞት መለየታቸው ተሰማ።
ፕሮፌሰር አስመሮም ሙሉ ዕድሜያቸውንና ዕውቀታቸውን የገዳ ሥርዓት እንዲጠበቅ፣ እንዲከበርና በዓለም አቀፍ ደረጃ ዕውቅና እንዲያገኝ የደከሙ ታላቅ የቁርጥ ቀን ልጅ ነበሩ። በተለይም የኦሮሞ ሕዝብ ዲሞክራሲያዊ እሴቶችና የሰብአዊ መብት ጥበቃ መርሆዎች በጽሑፍ ተመዝግበው ለትውልድ እንዲሸጋገሩ ያበረከቱት አስተዋጽኦ በታሪክ ሲታወስ ይኖራል።
የፕሮፌሰሩ ዋና ዋና ሥራዎችና አስተዋጽኦዎች፡-
* የገዳ ሥርዓት ምርምር፡ የገዳን ሥርዓት ከመሠረቱ በመመርመር ለዓለም አቀፍ ማኅበረሰብ በምሁራዊ መንገድ ያሳወቁ ቀዳሚ ምሁር ናቸው።
* የመጻሕፍት ደራሲ፡ በገዳ ሥርዓት ዙሪያ በርካታ መጻሕፍትንና የምርምር ሥራዎችን ለንባብ አብቅተዋል።
* የሰብአዊ መብት ተሟጋች፡ የሥርዓቱን ዲሞክራሲያዊነት በማጉላት ለሰብአዊ መብት መከበርና ለሕዝቦች ክብር በጽናት ታግለዋል።
የኦሮሚያ ባሕልና ቱሪዝም ቢሮ እንደገለጸው፣ የፕሮፌሰሩ ማለፍ በምሁራንና በሕዝቡ ዘንድ ከፍተኛ ሐዘንን ፈጥሯል። ፕሮፌሰር አስመሮም ለገሰ የአንድ ሕዝብን ብቻ ሳይሆን የአፍሪካን የጥንታዊ አስተዳደር ጥበብ ለዓለም ያሳዩ የዕውቀት ብርሃን ነበሩ።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #asmeromlegesse #gadaasystem #oromoculture #ethiopianscholar #legendaryanthropologist #rip
4 months ago
ማይግሬን (migraine) ምንድነዉ?
ማይግሬን ከመካከለኛ እስከ ከባድ ራስ ህመም፣ ብዙ ጊዜ በአንድ ወገን ከፍሎ የሚያም እና በአጠቃላይ ከማቅለሽለሽ ጋር እና ለብርሃን እና ድምጽ የመጋለጥ ስሜትን በመጨመር የሚታወቅ የህመም አይነት ነው።
የተለመደው የማይግሬን አይነት ቅድመ ምልክት(aura) /ብልጭታ ወይም የእይታ መጋረድ፣ ትክክል ያልሆኑ ድምፆችን ማዳመጥ የተወሰነ የሰውነታችንን ክፍል ምላስ፣ ፊት ወጋ ወጋ ማድረግ፣ መደንዘዝ/የሌለው (75%)ነው።
-መንስኤዎቹም:-ጄኔቲክስ እና ውርስ ነው ተብሎ ይታመናል (ማይግሬን በቤተሰብ ውስጥ የመተላለፍ አዝማሚያ አለው)
-የህመሙ ቀስቃሾች፡-ውጥረት/ጭንቀት፣ የሆርሞን ለውጦች(የወር አበባ፣ እንቁላል እና እርግዝና)፣ ረሀብ ፣ ጠረኖች(ሽቶዎች፣ የመኪና ጭስ)፣ ለመብራት ጨረርመጋለጥ፣ አልኮል መጠጣት(ወይን)፣ ማጨስ፣እንቅልፍ ማጣት፣ወሲባዊ እንቅስቃሴ (5%)
የራስ ህመሙ ባህሪያት:-ብዙውን ጊዜ በአንድ-ጎን የጭንቅላት ክፍልን የሚያም ሲሆን፣ በአብዛኛውም የትርታ ወይም የመውጋት ባህሪ ያለው ሲሆን ፣በመጀመሪያዎቹ ሰዓታት ውስጥ ጥንካሬው እየጨመረ ይሄዳል ።
ተጨማሪ ምልክቶችም ማቅለሽለሽ ፣ ማስታወክ ፣ በብርሀን እይታ ወይም በድምፅ መረበሽ ፣ የተለያዩ የነርቭ ህመም ምልክቶች ጋር ሊዛመድ ይችላል።
ታማሚዎችም በጨለማ ቦታዎች እፎይታ ሊፈልጉ ይችላሉ።
የህክመእና አማራጮች የሚከተሉትን ያካትታሉ:-ለአጣዳፊ ህክምና መድሃኒቶች(NSAIDS/የህመም ማስታገሻ/ ፣Antiemetics/የትውከት ማስታገሻ/፣ Triptans) እና የአኗኗር ዘይቤ ለውጦችን(መደበኛ የአካል ብቃት እንቅስቃሴ፣ ዮጋ፣ የመዝናናት ስልጠና፣ የግንዛቤ-ባህርይ ቴራፒ፣ ህመሙን ሊያስነሳብን የሚችሉ ነገሮችን መቀነስ) ያጠቃልላል።
seledadotio
seledadotio
ማይግሬን ከመካከለኛ እስከ ከባድ ራስ ህመም፣ ብዙ ጊዜ በአንድ ወገን ከፍሎ የሚያም እና በአጠቃላይ ከማቅለሽለሽ ጋር እና ለብርሃን እና ድምጽ የመጋለጥ ስሜትን በመጨመር የሚታወቅ የህመም አይነት ነው።
የተለመደው የማይግሬን አይነት ቅድመ ምልክት(aura) /ብልጭታ ወይም የእይታ መጋረድ፣ ትክክል ያልሆኑ ድምፆችን ማዳመጥ የተወሰነ የሰውነታችንን ክፍል ምላስ፣ ፊት ወጋ ወጋ ማድረግ፣ መደንዘዝ/የሌለው (75%)ነው።
-መንስኤዎቹም:-ጄኔቲክስ እና ውርስ ነው ተብሎ ይታመናል (ማይግሬን በቤተሰብ ውስጥ የመተላለፍ አዝማሚያ አለው)
-የህመሙ ቀስቃሾች፡-ውጥረት/ጭንቀት፣ የሆርሞን ለውጦች(የወር አበባ፣ እንቁላል እና እርግዝና)፣ ረሀብ ፣ ጠረኖች(ሽቶዎች፣ የመኪና ጭስ)፣ ለመብራት ጨረርመጋለጥ፣ አልኮል መጠጣት(ወይን)፣ ማጨስ፣እንቅልፍ ማጣት፣ወሲባዊ እንቅስቃሴ (5%)
የራስ ህመሙ ባህሪያት:-ብዙውን ጊዜ በአንድ-ጎን የጭንቅላት ክፍልን የሚያም ሲሆን፣ በአብዛኛውም የትርታ ወይም የመውጋት ባህሪ ያለው ሲሆን ፣በመጀመሪያዎቹ ሰዓታት ውስጥ ጥንካሬው እየጨመረ ይሄዳል ።
ተጨማሪ ምልክቶችም ማቅለሽለሽ ፣ ማስታወክ ፣ በብርሀን እይታ ወይም በድምፅ መረበሽ ፣ የተለያዩ የነርቭ ህመም ምልክቶች ጋር ሊዛመድ ይችላል።
ታማሚዎችም በጨለማ ቦታዎች እፎይታ ሊፈልጉ ይችላሉ።
የህክመእና አማራጮች የሚከተሉትን ያካትታሉ:-ለአጣዳፊ ህክምና መድሃኒቶች(NSAIDS/የህመም ማስታገሻ/ ፣Antiemetics/የትውከት ማስታገሻ/፣ Triptans) እና የአኗኗር ዘይቤ ለውጦችን(መደበኛ የአካል ብቃት እንቅስቃሴ፣ ዮጋ፣ የመዝናናት ስልጠና፣ የግንዛቤ-ባህርይ ቴራፒ፣ ህመሙን ሊያስነሳብን የሚችሉ ነገሮችን መቀነስ) ያጠቃልላል።
seledadotio
seledadotio
4 months ago
በጣም የቆዩ (የጠቆሩ) ሙዞችን ለልጆች ከመስጠት ይቆጠቡ!
ብዙዎቻችን ሙዝ በበሰለ ቁጥር ይጣፍጣል ብለን እናስባለን፤ ነገር ግን ከመጠን በላይ የበሰሉ እና የጠቆሩ ሙዞች ለልጆች ጤና ተስማሚ ላይሆኑ እንደሚችሉ ያውቃሉ?
ምክንያቱም፦
በሙዝ ውስጥ የሚገኘው የተፈጥሮ ስኳር እየቆየ ሲሄድ Natural Fermentation (ተፈጥሯዊ መብላላት) ይካሄዳል። በዚህም ምክንያት፦
ጥሬ (አረንጓዴ) ሙዝ፡ ምንም ዓይነት አልኮል የለውም።
መካከለኛ የበሰለ ሙዝ፡ በጣም ጥቂት ወይም ምንም የሚባል አልኮል የለውም።
የጠቆረ (Overripe) ሙዝ፡ በተፈጥሯዊ መብላላት ምክንያት በውስጡ መጠነኛ አልኮል ይፈጠራል።
ልብ ሊባል የሚገባው፦
ይህ አልኮል ሙዙ ሲበስል ወይም በሙቀት ሲገነፍል ይበናል (Evaporate ያደርጋል)። ስለዚህ እነዚህን ሙዞች ለጥሬ አመጋገብ ከመጠቀም ይልቅ ለኬክ፣ ለዳቦ ወይም ለተለያዩ የዱቄት ምግቦች ማጣፈጫነት ቢጠቀሙባቸው ይመረጣል።
seledadotio
seledadotio
ብዙዎቻችን ሙዝ በበሰለ ቁጥር ይጣፍጣል ብለን እናስባለን፤ ነገር ግን ከመጠን በላይ የበሰሉ እና የጠቆሩ ሙዞች ለልጆች ጤና ተስማሚ ላይሆኑ እንደሚችሉ ያውቃሉ?
ምክንያቱም፦
በሙዝ ውስጥ የሚገኘው የተፈጥሮ ስኳር እየቆየ ሲሄድ Natural Fermentation (ተፈጥሯዊ መብላላት) ይካሄዳል። በዚህም ምክንያት፦
ጥሬ (አረንጓዴ) ሙዝ፡ ምንም ዓይነት አልኮል የለውም።
መካከለኛ የበሰለ ሙዝ፡ በጣም ጥቂት ወይም ምንም የሚባል አልኮል የለውም።
የጠቆረ (Overripe) ሙዝ፡ በተፈጥሯዊ መብላላት ምክንያት በውስጡ መጠነኛ አልኮል ይፈጠራል።
ልብ ሊባል የሚገባው፦
ይህ አልኮል ሙዙ ሲበስል ወይም በሙቀት ሲገነፍል ይበናል (Evaporate ያደርጋል)። ስለዚህ እነዚህን ሙዞች ለጥሬ አመጋገብ ከመጠቀም ይልቅ ለኬክ፣ ለዳቦ ወይም ለተለያዩ የዱቄት ምግቦች ማጣፈጫነት ቢጠቀሙባቸው ይመረጣል።
seledadotio
seledadotio
Sponsored by
Surafel
4 months ago
በጣም የቆዩ (የጠቆሩ) ሙዞችን ለልጆች ከመስጠት ይቆጠቡ!
ብዙዎቻችን ሙዝ በበሰለ ቁጥር ይጣፍጣል ብለን እናስባለን፤ ነገር ግን ከመጠን በላይ የበሰሉ እና የጠቆሩ ሙዞች ለልጆች ጤና ተስማሚ ላይሆኑ እንደሚችሉ ያውቃሉ?
ምክንያቱም፦
በሙዝ ውስጥ የሚገኘው የተፈጥሮ ስኳር እየቆየ ሲሄድ Natural Fermentation (ተፈጥሯዊ መብላላት) ይካሄዳል። በዚህም ምክንያት፦
ጥሬ (አረንጓዴ) ሙዝ፡ ምንም ዓይነት አልኮል የለውም።
መካከለኛ የበሰለ ሙዝ፡ በጣም ጥቂት ወይም ምንም የሚባል አልኮል የለውም።
የጠቆረ (Overripe) ሙዝ፡ በተፈጥሯዊ መብላላት ምክንያት በውስጡ መጠነኛ አልኮል ይፈጠራል።
ልብ ሊባል የሚገባው፦
ይህ አልኮል ሙዙ ሲበስል ወይም በሙቀት ሲገነፍል ይበናል (Evaporate ያደርጋል)። ስለዚህ እነዚህን ሙዞች ለጥሬ አመጋገብ ከመጠቀም ይልቅ ለኬክ፣ ለዳቦ ወይም ለተለያዩ የዱቄት ምግቦች ማጣፈጫነት ቢጠቀሙባቸው ይመረጣል።
ብዙዎቻችን ሙዝ በበሰለ ቁጥር ይጣፍጣል ብለን እናስባለን፤ ነገር ግን ከመጠን በላይ የበሰሉ እና የጠቆሩ ሙዞች ለልጆች ጤና ተስማሚ ላይሆኑ እንደሚችሉ ያውቃሉ?
ምክንያቱም፦
በሙዝ ውስጥ የሚገኘው የተፈጥሮ ስኳር እየቆየ ሲሄድ Natural Fermentation (ተፈጥሯዊ መብላላት) ይካሄዳል። በዚህም ምክንያት፦
ጥሬ (አረንጓዴ) ሙዝ፡ ምንም ዓይነት አልኮል የለውም።
መካከለኛ የበሰለ ሙዝ፡ በጣም ጥቂት ወይም ምንም የሚባል አልኮል የለውም።
የጠቆረ (Overripe) ሙዝ፡ በተፈጥሯዊ መብላላት ምክንያት በውስጡ መጠነኛ አልኮል ይፈጠራል።
ልብ ሊባል የሚገባው፦
ይህ አልኮል ሙዙ ሲበስል ወይም በሙቀት ሲገነፍል ይበናል (Evaporate ያደርጋል)። ስለዚህ እነዚህን ሙዞች ለጥሬ አመጋገብ ከመጠቀም ይልቅ ለኬክ፣ ለዳቦ ወይም ለተለያዩ የዱቄት ምግቦች ማጣፈጫነት ቢጠቀሙባቸው ይመረጣል።
4 months ago
ቀብር
🕯 ስንብት ለውበት ንግስቷ! ቴሪ ነገ ትሸኛለች! 🕯
#ethiopia | ለብዙዎች እናት፣ ለኢንዱስትሪው ፋና ወጊ፣ የTerry Style H₂O መስራች ወ/ሮ ትርሐስ (ቴሪ) ገብረኪዳን
በኢትዮጵያ የውበት እና የቆዳ እንክብካቤ ዘርፍ "የተፈጥሮ ኃይል" (Force of Nature) በመባል የሚታወቀው እና ላለፉት 30 ዓመታት በዘርፉ ትልቅ አሻራ ያሳረፈችው የውበት ንግስቷ ወ/ሮ ትርሐስ (ቴሪ) ገብረኪዳን የቀብር ሥነ-ሥርዓት ነገ ይፈፀማል።
✈️ አስክሬን አቀባበል:
ዛሬ እሁድ ምሽት 3:00 ሰዓት ቦሌ አየር ማረፊያ ይደርሳል።
ቀብር:
ነገ ሰኞ፣ በሳዕሊተ ምህረት ቤተ ክርስቲያን ከቀኑ 6:00 ሰዓት (በእኩለ ቀን) ይፈፀማል።
ቴሪ ማናት?
ባለሙያ:
በአውሮፓ፣ በእስያ እና በአሜሪካ የሰበሰበችውን እውቀት ወደ ሀገር ቤት በማምጣት የ Terry Style H₂Oን የመሰረተች የጥራት ተምሳሌት።
እናት:
እውቀቷን ለራሷ ብቻ ሳታስቀር በርካታ ወጣቶች የራሳቸውን የውበት ሳሎን እንዲከፍቱ በሙያ እና በቁሳቁስ የደገፈች።
በጎ አድራጊ:
ለተቸገሩ ወገኖች ያለ ካሜራ እና ያለ ማስታወቂያ የምትደርስ ደግ ልብ የነበራት ሰው።
Getu በቴሪ ህልፈት የተሰማውን ጥልቅ ሀዘን እየገለፀ፤ ለቤተሰቦቿ፣ ለወዳጆቿ እና ለሙያ አጋሮቿ መጽናናትን ይመኛል።
ነፍስሽ በሰላም ትረፍ ቴሪ! 🙏🌹
#terrygebrekidan #terrystyle #rip #ethiopianbeautyindustry #tribute
🕯 ስንብት ለውበት ንግስቷ! ቴሪ ነገ ትሸኛለች! 🕯
#ethiopia | ለብዙዎች እናት፣ ለኢንዱስትሪው ፋና ወጊ፣ የTerry Style H₂O መስራች ወ/ሮ ትርሐስ (ቴሪ) ገብረኪዳን
በኢትዮጵያ የውበት እና የቆዳ እንክብካቤ ዘርፍ "የተፈጥሮ ኃይል" (Force of Nature) በመባል የሚታወቀው እና ላለፉት 30 ዓመታት በዘርፉ ትልቅ አሻራ ያሳረፈችው የውበት ንግስቷ ወ/ሮ ትርሐስ (ቴሪ) ገብረኪዳን የቀብር ሥነ-ሥርዓት ነገ ይፈፀማል።
✈️ አስክሬን አቀባበል:
ዛሬ እሁድ ምሽት 3:00 ሰዓት ቦሌ አየር ማረፊያ ይደርሳል።
ቀብር:
ነገ ሰኞ፣ በሳዕሊተ ምህረት ቤተ ክርስቲያን ከቀኑ 6:00 ሰዓት (በእኩለ ቀን) ይፈፀማል።
ቴሪ ማናት?
ባለሙያ:
በአውሮፓ፣ በእስያ እና በአሜሪካ የሰበሰበችውን እውቀት ወደ ሀገር ቤት በማምጣት የ Terry Style H₂Oን የመሰረተች የጥራት ተምሳሌት።
እናት:
እውቀቷን ለራሷ ብቻ ሳታስቀር በርካታ ወጣቶች የራሳቸውን የውበት ሳሎን እንዲከፍቱ በሙያ እና በቁሳቁስ የደገፈች።
በጎ አድራጊ:
ለተቸገሩ ወገኖች ያለ ካሜራ እና ያለ ማስታወቂያ የምትደርስ ደግ ልብ የነበራት ሰው።
Getu በቴሪ ህልፈት የተሰማውን ጥልቅ ሀዘን እየገለፀ፤ ለቤተሰቦቿ፣ ለወዳጆቿ እና ለሙያ አጋሮቿ መጽናናትን ይመኛል።
ነፍስሽ በሰላም ትረፍ ቴሪ! 🙏🌹
#terrygebrekidan #terrystyle #rip #ethiopianbeautyindustry #tribute
4 months ago
🕯️ "የሞተ ሠውሰ አረፈ፤ ነገር ግን መታሠቢያውን አድርግለት" (ሲራክ 38፥23)
የአርቲስት ነፃነት ወርቅነህ መታሰቢያ በልጅነት ሰፈሩ በቅዱስ ዑራኤል ቤተክርስቲያን
በቅርቡ በሞት የተለየን የጥበብ ሰው ወንድማችን አርቲስት ነፃነት ወርቅነህ ተወልዶ ባደገበት በደብረ ፅጌ ቅዱሥ ዑራኤል ቤተክርስቲያን፤ የአካባቢው ወጣቶች በተባበረ ክንድ የሻማ ማብራት እና የፀሎት መረሃ ግብር አዘጋጅተዋል።
በዚህ ታላቅ መንፈሳዊ መርሐ-ግብር ላይ ብፁሃን አባቶች፣ ሰባክያንን፣ ዘማሪያን፣ የጥበብ ሙያ አጋሮቹ እና ቤተሰቦቹ ይገኛሉ።
እናንተም የአርቲስት ነፃነት ወርቅነህ አድናቂዎች፣ የኪነ-ጥበብ ቤተሰቦች እና ወዳጆች በዚህ የመታሰቢያ ፕሮግራም ላይ በመገኘት አብራችሁን እንድትሆኑ የዑራኤል አካባቢ ወጣቶች ጥሪያቸውን ያቀርባሉ።
📅 ቀን: አርብ ጥር 15 ቀን 2018 ዓ.ም
⏰ ሰዓት: ከቀኑ 10:00 ጀምሮ
📍 ቦታ: ደብረ ፅጌ ቅዱሥ ዑራኤል ቤተክርስቲያን
ነፍስ ይማር!
#netsanetworkneh #memorial #uraelchurch #candlelight #prayer #ethiopianartist #rip
የአርቲስት ነፃነት ወርቅነህ መታሰቢያ በልጅነት ሰፈሩ በቅዱስ ዑራኤል ቤተክርስቲያን
በቅርቡ በሞት የተለየን የጥበብ ሰው ወንድማችን አርቲስት ነፃነት ወርቅነህ ተወልዶ ባደገበት በደብረ ፅጌ ቅዱሥ ዑራኤል ቤተክርስቲያን፤ የአካባቢው ወጣቶች በተባበረ ክንድ የሻማ ማብራት እና የፀሎት መረሃ ግብር አዘጋጅተዋል።
በዚህ ታላቅ መንፈሳዊ መርሐ-ግብር ላይ ብፁሃን አባቶች፣ ሰባክያንን፣ ዘማሪያን፣ የጥበብ ሙያ አጋሮቹ እና ቤተሰቦቹ ይገኛሉ።
እናንተም የአርቲስት ነፃነት ወርቅነህ አድናቂዎች፣ የኪነ-ጥበብ ቤተሰቦች እና ወዳጆች በዚህ የመታሰቢያ ፕሮግራም ላይ በመገኘት አብራችሁን እንድትሆኑ የዑራኤል አካባቢ ወጣቶች ጥሪያቸውን ያቀርባሉ።
📅 ቀን: አርብ ጥር 15 ቀን 2018 ዓ.ም
⏰ ሰዓት: ከቀኑ 10:00 ጀምሮ
📍 ቦታ: ደብረ ፅጌ ቅዱሥ ዑራኤል ቤተክርስቲያን
ነፍስ ይማር!
#netsanetworkneh #memorial #uraelchurch #candlelight #prayer #ethiopianartist #rip
5 months ago
⚫ "ብቻችሁን መሆንን ተማሩ!" - ነጻነት ወርቅነህ 🕯️
አርቲስት ነጻነት ወርቅነህ በህይወት ዘመኑ ከተናገራቸው እና ለትውልድ ካወረሳቸው ወርቃማ ምክሮች አንዱ...
"ብቻችሁን መሆንን ተማሩ፤ ሁሉም ሰው አይቆይም!"
እውነት ነው! ሰዎች ወደ ህይወታችን ይመጣሉ፣ ይሄዳሉ። ቋሚው ነገር የራስ ማንነት ብቻ ነው። ነፂ በስጋ ቢለየንም ምክሩ እና መልካምነቱ ግን ህያው ነው።
ነፍስ ይማር!
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#netsanetworkneh #lifelesson #quote #ethiopia #rip #wisdom
አርቲስት ነጻነት ወርቅነህ በህይወት ዘመኑ ከተናገራቸው እና ለትውልድ ካወረሳቸው ወርቃማ ምክሮች አንዱ...
"ብቻችሁን መሆንን ተማሩ፤ ሁሉም ሰው አይቆይም!"
እውነት ነው! ሰዎች ወደ ህይወታችን ይመጣሉ፣ ይሄዳሉ። ቋሚው ነገር የራስ ማንነት ብቻ ነው። ነፂ በስጋ ቢለየንም ምክሩ እና መልካምነቱ ግን ህያው ነው።
ነፍስ ይማር!
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#netsanetworkneh #lifelesson #quote #ethiopia #rip #wisdom
Sponsored by
Surafel
5 months ago
⚫ የዑራኤል ልጆች እንባ! 💔
#ethiopia | "ነፂ... ዛሬ ቤተሰቦችህን ከበን ተቀምጠናል፤ አንተ ግን የለህም!"
እኛ የልጅነት ጓደኞችህ፣ አብሮ አደጎችህ... መላው የዑራኤል ልጆች ዛሬ ቤትህ ተገኝተን ሀዘናችንን እየገለጽን ነው። ግን ነፂ... ቤትህ ባዶ መሰለን!
አንተ ለኛ የዑራኤል አካባቢ ሠንደቃችን፣ ምልክታችን እና አብሮ አደግ መጠሪያችንም ጭምር ነበርክ። ዛሬ በመኖሪያ ቤትህ ተሰብስበን ስናየው፤ ያ አንተ የዋህ፣ ደግና ምሥኪን ወንድማችን ከፈጣሪ ፈቃድ ተገኝቶ የሞተን በለቅሶ መመለሥ ቢቻል ኖሮ ዛሬውኑ በተነሣህ ነበር፤ ግና አይሆንም!
ነፂ... ሀዘናችን የፀና ነው! ልባችን በሀዘን ተሠብሯል። ደግ ነበርክና ሰይፈ ዑራኤል ነፍሥህን በደጋጎቹ አጠገብ ያኑርልን።
አንረሳህም! ደህና ሁን ወንድማችን! 🕯️
ከሀዘን ቤት፡- መላው የዑራኤል አካባቢ አብሮ አደግ ወንድሞችህ
***
ከጠዋቱ 1:30 አስከሬን ከቤት ይወጣል
ከጠዋቱ 2:30 አሰከሬኑ መንበረ ጸባኦት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ይደረሳል
#rip #netsanetworkneh #urael #childhoodfriends #tribute #addisababa
#ethiopia | "ነፂ... ዛሬ ቤተሰቦችህን ከበን ተቀምጠናል፤ አንተ ግን የለህም!"
እኛ የልጅነት ጓደኞችህ፣ አብሮ አደጎችህ... መላው የዑራኤል ልጆች ዛሬ ቤትህ ተገኝተን ሀዘናችንን እየገለጽን ነው። ግን ነፂ... ቤትህ ባዶ መሰለን!
አንተ ለኛ የዑራኤል አካባቢ ሠንደቃችን፣ ምልክታችን እና አብሮ አደግ መጠሪያችንም ጭምር ነበርክ። ዛሬ በመኖሪያ ቤትህ ተሰብስበን ስናየው፤ ያ አንተ የዋህ፣ ደግና ምሥኪን ወንድማችን ከፈጣሪ ፈቃድ ተገኝቶ የሞተን በለቅሶ መመለሥ ቢቻል ኖሮ ዛሬውኑ በተነሣህ ነበር፤ ግና አይሆንም!
ነፂ... ሀዘናችን የፀና ነው! ልባችን በሀዘን ተሠብሯል። ደግ ነበርክና ሰይፈ ዑራኤል ነፍሥህን በደጋጎቹ አጠገብ ያኑርልን።
አንረሳህም! ደህና ሁን ወንድማችን! 🕯️
ከሀዘን ቤት፡- መላው የዑራኤል አካባቢ አብሮ አደግ ወንድሞችህ
***
ከጠዋቱ 1:30 አስከሬን ከቤት ይወጣል
ከጠዋቱ 2:30 አሰከሬኑ መንበረ ጸባኦት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ይደረሳል
#rip #netsanetworkneh #urael #childhoodfriends #tribute #addisababa
5 months ago
⚫ "ከማንም ያልተወሰደ የራሱ የሆነ ልዩ የኮሜዲ ስልት የነበረው ሰው!"
#ethiopia | ያልተጠበቀው የነጻነት ወርቅነህ ህልፈት እና የህንድ ቆይታ ትውስታ...
ወንድማችን ነጻነት ወርቅነህ ከማንም ያልተወሰደ የራሱን የኮሜዲ ስልት ይዞ የነገሠ እና የሚልዮኖችን ቀልብ የሳበ የጥበብ ሰው ነበር።
ህንድ ሀገር እየታከመ በነበረበት ወቅት ስልክ ደውዬለት፤ ህክምናው በጥሩ ሁኔታ እየሄደ እንደሆነ እና ደህና እንደሆነ ነግሮኝ ነበር። ከዚህ ሁሉ ተስፋ በኋላ እንዲህ ያለ የከፋ ነገር ይገጥመዋል ብዬ ፈጽሞ አላሰብኩም ነበር። 💔
ወንድማችን ነጻነት፤ ፈጣሪ ነፍስህን በገነት ያኑርልን። ለቤተሰቦቹ፣ ለሙያ ጓደኞቹ እና ለመላው አድናቂዎቹ መጽናናትን እመኛለሁ።
ሳምሶን ማሞ
#rip #netsanetworkneh #legend #ethiopianartist #samsonmamo #tribute
#ethiopia | ያልተጠበቀው የነጻነት ወርቅነህ ህልፈት እና የህንድ ቆይታ ትውስታ...
ወንድማችን ነጻነት ወርቅነህ ከማንም ያልተወሰደ የራሱን የኮሜዲ ስልት ይዞ የነገሠ እና የሚልዮኖችን ቀልብ የሳበ የጥበብ ሰው ነበር።
ህንድ ሀገር እየታከመ በነበረበት ወቅት ስልክ ደውዬለት፤ ህክምናው በጥሩ ሁኔታ እየሄደ እንደሆነ እና ደህና እንደሆነ ነግሮኝ ነበር። ከዚህ ሁሉ ተስፋ በኋላ እንዲህ ያለ የከፋ ነገር ይገጥመዋል ብዬ ፈጽሞ አላሰብኩም ነበር። 💔
ወንድማችን ነጻነት፤ ፈጣሪ ነፍስህን በገነት ያኑርልን። ለቤተሰቦቹ፣ ለሙያ ጓደኞቹ እና ለመላው አድናቂዎቹ መጽናናትን እመኛለሁ።
ሳምሶን ማሞ
#rip #netsanetworkneh #legend #ethiopianartist #samsonmamo #tribute
5 months ago
⚫ የቀብር ሥነ-ሥርዓት መርሐግብር
#ethiopia | የተወዳጁ አርቲስት ነጻነት ወርቅነህ ሸኝት
በድንገተኛ ህመም ከዚህ ዓለም በሞት የተለየን የውዱ ወንድማችን የአርቲስት ነጻነት ወርቅነህ የቀብር ሥነ-ሥርዓት በክብር ይፈጸማል።
📅 ቀን: እሁድ፣ ጥር 10 ቀን 2018 ዓ.ም
📍 የስንብት መርሐግብር
ከጠዋቱ 2:30 ጀምሮ በመንበረ ጸባኦት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ወዳጅ ዘመዶቹ በተገኙበት ይደረጋል።
⚰️ የቀብር ሥነ-ሥርዓት:
በዚሁ ዕለት (እሁድ) ከቀኑ 6:00 ሰዓት ላይ በመንበረ ጸባኦት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ይፈጸማል።
ለመላው ቤተሰቡ፣ ለወዳጆቹ እና ለአድናቂዎቹ ፈጣሪ መፅናናትን ይስጥልን።
ቤተሰቦቹ እና ወዳጆቹ
#rip #netsanetworkneh #funeral #ethiopia
#ethiopia | የተወዳጁ አርቲስት ነጻነት ወርቅነህ ሸኝት
በድንገተኛ ህመም ከዚህ ዓለም በሞት የተለየን የውዱ ወንድማችን የአርቲስት ነጻነት ወርቅነህ የቀብር ሥነ-ሥርዓት በክብር ይፈጸማል።
📅 ቀን: እሁድ፣ ጥር 10 ቀን 2018 ዓ.ም
📍 የስንብት መርሐግብር
ከጠዋቱ 2:30 ጀምሮ በመንበረ ጸባኦት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ወዳጅ ዘመዶቹ በተገኙበት ይደረጋል።
⚰️ የቀብር ሥነ-ሥርዓት:
በዚሁ ዕለት (እሁድ) ከቀኑ 6:00 ሰዓት ላይ በመንበረ ጸባኦት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ይፈጸማል።
ለመላው ቤተሰቡ፣ ለወዳጆቹ እና ለአድናቂዎቹ ፈጣሪ መፅናናትን ይስጥልን።
ቤተሰቦቹ እና ወዳጆቹ
#rip #netsanetworkneh #funeral #ethiopia
5 months ago
ዮናስ አብርሀም : በሬዲዮ ድራማ
ዕዝራ እጅጉ ( ተወዳጅ ሚድያ)
#ethiopia | ዮናስ አብርሃምን ሳውቀው በትክክል 28 ዓመት ከ7 ወር ይሆነዋል። ያስተዋወቀችኝም የሀይስኩል ጓደኛዬ እርቀሠላም በለጠ ናት። ያኔ 12ኛ ጨርሼ ፋና ስመላለስ ዮኒ ስመጥር ጋዜጠኛ ነበር። ከ11 ዓመት በኃላ በ2000 ሐምሌ ስቀጠር ደግሞ የመዝናኛ ክፍል ዐለቃዬ ሆኖ ተከሰተ። 2014 ላይ ደግሞ የዮኒን ታሪክ ከ180 ጋዜጠኞች ጋር የአማርኛ ኢንሳይክሎፒዲያ ( መዝገበ አእምሮ ),ላይ ሰነድኩት።
ዮናስ ከወርቅ ፀባዩ ጋር ለሁላችንም የሚመች ምርጥ ሰው መሆኑን በሙሉ አንደበት እመሰክራለሁ ። የሥራ ትጋቱና ለሙያው ያለው መሰጠትም የተለየ ነው። አንድ ቀን በአደባባይ ስናመሰግነው ዝርዝሩን አወራለሁ። አሁን ግን ወደ አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ላቅና።
ዛሬ ታህሳስ 24 2018 ዮናስ ለአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የቴአትር ተማሪዎች በሬድዮ ድራማ አሠራር ዙሪያ ልምዱን አካፍሎ ነበር።
ተወዳጁ የሬድዮ ጋዜጠኛ፣ ደራሲና አዘጋጁ ዮናስ አብርሃም በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የቴአትር እና ፊልም ጥበባት ት/ቤት በመገኘት በማታው መርኃ - ግብር (Extension) ለሚማሩ የ4ኛ ዓመት የቴአትር ተማሪዎች በተግባር የታገዘ የልምድ ልውውጥ ስልጠና እና ልምዱን በማካፈሉ ብዙዎች ርካታና ደስታቸውን ገልፀዋል።
የሬድዮ ድራማ ከቴአትር እና ፊልም ትወና [Acting for different media (theatre, film, TV, voiceover, digital) ] የሚለይበትን ይህንኑ ስልጠናም የዩኒቨርሲቲው ተማሪዎች እንዲሁም በእለቱ ለተገኙ ታዳሚያን በባሕል ማዕከል አዳራሽ በመገኘት ስልጠናውን በተሳካ ሁኔታ ሰጥቷል፡፡
የቴአትር እና የፊልም ጥበባት ትምህርት ቤቱም ስልጠናውን ለሰጠላቸው ለተወዳጁ የሬዲዮ ጋዜጠኛ እና ደራሲ ዮናስ አብርሃም ያለውን አክብሮት እና ምስጋና ገልጿል። ለወደፊትም ተመሳሳይ ፕሮግራሞችን ከሌሎች እውቅ የዘርፉ ባለሙያዎች እና ምሁራን ጋር በመተባበር ባለሙያዎቹ ልምዳቸውን ለተማሪዎቻችን የሚያካፍሉበት ሁኔታ እንደሚቀጥል የትምህርት ክፍሉ ያምናል።
ዮናስ ምርጥ ጊዜ እንደነበረው ነግሮኛል። ተማሪዎቹም ሁሉም ተደስተዋል። በድጋሚ እንዲመጣም ጠይቀዋል።
▸ ስለ ሬድዮ ድራማ ስክሪፕት አፃፃፍ/Voice Theatre/
▸ ስለ ሬድዮ ተዋናይነት ልዩ ባህሪ /Sound Acters/
▸ ስለ ሬድዮ ድራማ ዓይነቶች፣
▸ ከሌላው ዘርፍ ጋር ያላቸው ልዩነት እና አንድነት፣
▸ የሬድዮ ድራማ ዓላማ፣ ግብ፣ ሥነምግባር... ላይ ዕውቀቱን አካፍሏል።
▸ የ31 አመት የመፃፍና የማዘጋጀት ሠፊ የሥራ ልምዱን ተሞክሮ ማጋራቱ ይበል ያሰኛል።
የዮናስ አብርሃም ሥራዎች በቁጥር ሲገለፁ:-
● ፅሑፍ/script
▸ በየቀኑ - በአማካይ 20 ገፅ ይፅፋል፣
▸ በወር - 600 ገፅ፣
▸ በአመት - 7,200 ገፅ፣
▸ በ31 አመት - 223,200 ገፅ አየር ላይ አውሏል።
▸ ድራማ - 1/4ኛውን ይይዛል፤ 56 ሺ ገፅ ፅፏል፤
▸ ሬድዮ ፋና ላይ ብቻ ከ42 በላይ ድራማዎች፣ "ትንንሽ ፀሐዮች" (እማማ ጨቤ) እና "የጨረቃ ውል" ድራማን ሳይጨምር። እነሱ ብቻቸውን 5 አመት ተኩል እና 2 አመት ተኩል ተላልፈዋል።
▸ ዋዜማ፣ የበዓል ቀን ጠዋትና ማታ የተላለፉ ባለ 3 ክፍሎችን የበዓል ልዩ ድራማዎች አልቆጠረም።
➙ ከ124 በዓላት በላይ ፅፏል = 372 ክፍሎች ይሆናሉ።
➙ ሃምሣ ስድስት ሺህ ገፅ ወደ ባለ 250 ገፅ መፅሐፍ ቢመነዘር = 223 መፅሐፍ ይሆናል።
● ቅንብር/production
▸ ቢያንስ በሣምንት 2 = በ52 ሣምንት 104፣
▸ በ1612 ሣምንት (31አመት) = 3,224 ቅንብር።
● ግጥም
▸ በወር በአማካይ ከ 7 > በላይ = በአመት በአማካይ 50 =1600 አካባቢ የግጥም ሥራዎች።
● ጭውውት
▸ የሺና ስለሺን ጨምሮ = በአማካይ 1,200 ዓይነት ጭውውቶች ፅፏል።
● ማሥታወቂያ
▸ ድሮ ለሬድዮ ፋና ከፃፈው ጀምሮ አሁንም በገቢ ምንጭነት ለኤጀንቶች የያዘጋጃቸው ስክሪፕቶች በጠቅላላ ከ6ሺ በላይ ይሆናሉ።
● በድምፅ
▸ አየር ላይ የዋለበት ጊዜ ቢቆጠር... ከግማሽ በላይ ዕድሜውን ሬድዮ ውስጥ የኖረ ነው። ዮናስን እጅግ የማደንቀው በምክንያት ነው።
ዕዝራ እጅጉ ( ተወዳጅ ሚድያ)
#ethiopia | ዮናስ አብርሃምን ሳውቀው በትክክል 28 ዓመት ከ7 ወር ይሆነዋል። ያስተዋወቀችኝም የሀይስኩል ጓደኛዬ እርቀሠላም በለጠ ናት። ያኔ 12ኛ ጨርሼ ፋና ስመላለስ ዮኒ ስመጥር ጋዜጠኛ ነበር። ከ11 ዓመት በኃላ በ2000 ሐምሌ ስቀጠር ደግሞ የመዝናኛ ክፍል ዐለቃዬ ሆኖ ተከሰተ። 2014 ላይ ደግሞ የዮኒን ታሪክ ከ180 ጋዜጠኞች ጋር የአማርኛ ኢንሳይክሎፒዲያ ( መዝገበ አእምሮ ),ላይ ሰነድኩት።
ዮናስ ከወርቅ ፀባዩ ጋር ለሁላችንም የሚመች ምርጥ ሰው መሆኑን በሙሉ አንደበት እመሰክራለሁ ። የሥራ ትጋቱና ለሙያው ያለው መሰጠትም የተለየ ነው። አንድ ቀን በአደባባይ ስናመሰግነው ዝርዝሩን አወራለሁ። አሁን ግን ወደ አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ላቅና።
ዛሬ ታህሳስ 24 2018 ዮናስ ለአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የቴአትር ተማሪዎች በሬድዮ ድራማ አሠራር ዙሪያ ልምዱን አካፍሎ ነበር።
ተወዳጁ የሬድዮ ጋዜጠኛ፣ ደራሲና አዘጋጁ ዮናስ አብርሃም በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የቴአትር እና ፊልም ጥበባት ት/ቤት በመገኘት በማታው መርኃ - ግብር (Extension) ለሚማሩ የ4ኛ ዓመት የቴአትር ተማሪዎች በተግባር የታገዘ የልምድ ልውውጥ ስልጠና እና ልምዱን በማካፈሉ ብዙዎች ርካታና ደስታቸውን ገልፀዋል።
የሬድዮ ድራማ ከቴአትር እና ፊልም ትወና [Acting for different media (theatre, film, TV, voiceover, digital) ] የሚለይበትን ይህንኑ ስልጠናም የዩኒቨርሲቲው ተማሪዎች እንዲሁም በእለቱ ለተገኙ ታዳሚያን በባሕል ማዕከል አዳራሽ በመገኘት ስልጠናውን በተሳካ ሁኔታ ሰጥቷል፡፡
የቴአትር እና የፊልም ጥበባት ትምህርት ቤቱም ስልጠናውን ለሰጠላቸው ለተወዳጁ የሬዲዮ ጋዜጠኛ እና ደራሲ ዮናስ አብርሃም ያለውን አክብሮት እና ምስጋና ገልጿል። ለወደፊትም ተመሳሳይ ፕሮግራሞችን ከሌሎች እውቅ የዘርፉ ባለሙያዎች እና ምሁራን ጋር በመተባበር ባለሙያዎቹ ልምዳቸውን ለተማሪዎቻችን የሚያካፍሉበት ሁኔታ እንደሚቀጥል የትምህርት ክፍሉ ያምናል።
ዮናስ ምርጥ ጊዜ እንደነበረው ነግሮኛል። ተማሪዎቹም ሁሉም ተደስተዋል። በድጋሚ እንዲመጣም ጠይቀዋል።
▸ ስለ ሬድዮ ድራማ ስክሪፕት አፃፃፍ/Voice Theatre/
▸ ስለ ሬድዮ ተዋናይነት ልዩ ባህሪ /Sound Acters/
▸ ስለ ሬድዮ ድራማ ዓይነቶች፣
▸ ከሌላው ዘርፍ ጋር ያላቸው ልዩነት እና አንድነት፣
▸ የሬድዮ ድራማ ዓላማ፣ ግብ፣ ሥነምግባር... ላይ ዕውቀቱን አካፍሏል።
▸ የ31 አመት የመፃፍና የማዘጋጀት ሠፊ የሥራ ልምዱን ተሞክሮ ማጋራቱ ይበል ያሰኛል።
የዮናስ አብርሃም ሥራዎች በቁጥር ሲገለፁ:-
● ፅሑፍ/script
▸ በየቀኑ - በአማካይ 20 ገፅ ይፅፋል፣
▸ በወር - 600 ገፅ፣
▸ በአመት - 7,200 ገፅ፣
▸ በ31 አመት - 223,200 ገፅ አየር ላይ አውሏል።
▸ ድራማ - 1/4ኛውን ይይዛል፤ 56 ሺ ገፅ ፅፏል፤
▸ ሬድዮ ፋና ላይ ብቻ ከ42 በላይ ድራማዎች፣ "ትንንሽ ፀሐዮች" (እማማ ጨቤ) እና "የጨረቃ ውል" ድራማን ሳይጨምር። እነሱ ብቻቸውን 5 አመት ተኩል እና 2 አመት ተኩል ተላልፈዋል።
▸ ዋዜማ፣ የበዓል ቀን ጠዋትና ማታ የተላለፉ ባለ 3 ክፍሎችን የበዓል ልዩ ድራማዎች አልቆጠረም።
➙ ከ124 በዓላት በላይ ፅፏል = 372 ክፍሎች ይሆናሉ።
➙ ሃምሣ ስድስት ሺህ ገፅ ወደ ባለ 250 ገፅ መፅሐፍ ቢመነዘር = 223 መፅሐፍ ይሆናል።
● ቅንብር/production
▸ ቢያንስ በሣምንት 2 = በ52 ሣምንት 104፣
▸ በ1612 ሣምንት (31አመት) = 3,224 ቅንብር።
● ግጥም
▸ በወር በአማካይ ከ 7 > በላይ = በአመት በአማካይ 50 =1600 አካባቢ የግጥም ሥራዎች።
● ጭውውት
▸ የሺና ስለሺን ጨምሮ = በአማካይ 1,200 ዓይነት ጭውውቶች ፅፏል።
● ማሥታወቂያ
▸ ድሮ ለሬድዮ ፋና ከፃፈው ጀምሮ አሁንም በገቢ ምንጭነት ለኤጀንቶች የያዘጋጃቸው ስክሪፕቶች በጠቅላላ ከ6ሺ በላይ ይሆናሉ።
● በድምፅ
▸ አየር ላይ የዋለበት ጊዜ ቢቆጠር... ከግማሽ በላይ ዕድሜውን ሬድዮ ውስጥ የኖረ ነው። ዮናስን እጅግ የማደንቀው በምክንያት ነው።
Sponsored by
Surafel
5 months ago
tade የማመይ ልጅ:
ህንድን ሰጥ ለጥ አድርገው የገዙት አያቶቻችን !
( በታዴ የማመይ ልጅ )
#ethiopia | ከዚህ ዘመናት መቀያየር ያላደበዘዘዉ ተአምር የእንግሊዝ ቀኝ ግዛት አንደኛውና ሁለተኛው የአለም ጦርነት ያላጠፋዉ ዉበት ይገኛል።
በ16ኛው ክፍለ ዘመንና በዚያን ጊዜ ቆንጆ እና ትልቅ ከተማ የነበረችውን በአይኑ የተመለከተ የዛ ዘመን ጣሊያናዊ ተጓዥ ሉዶቪኮ ዲ ቫርቴማ 'በዓለም ላይ ካሉት ምርጥ ቦታዎች ማለትም ለመኖርያ' ሲል ገልጿታል ። በኢትዮጵያዉያን ሱልጣኖች መሪዎች ተገንብታ ዛሬ ላይ የደረሰችውን ጋኡር እና የቤንጋል የስልጣኔ ዋና ከተማን።
በዛሬው አፍታ ቱሪዝም ነብዩ ሙሐመድ ተከታዮቹ በገዛ ወገኖቻቸዉ በሚሳደዱበት ወቅት መግቢያው ማምለጫ በጨነቃቸዉ ጊዜ ከአጥፊዎቻቸዉ ጥፋት ለማምለጥ ብቸኛዋ ስፍራ መሆኗን በመረዳት ከአለም ሁሉ መርጦ ወደ "ሀበሻ ምድር ሂዱ" ካለላት ከምስራቅ የአፍሪካ ንፍቅ ቀንድ የምትገአዉ ኢትዮጵያ ተነስተው ባህር ተሻግረው ከባህር ማዶ ሰጥ ለጥ አድርገው የገዙትን ስልጡን ኢትዮጵያዊያን ሙስሊም ሱልጣኖች ፈለግ ተከትለን ። በስልጣኔ ሰልጥነዉ በጥበብ ተራቀዉ ዛሬም ድረስ የሚያስደምም ቅርስ ያኖሩባትን ግዛት ልንጎበኝ ህንድ ገብተናል ።
የምናብ ተጓዦች ካፒቴናችሁ ታዴ ነኝ ። አሁን የምንገኘዉ ምዕራብ ህንድ ሲሆን ዙርያ ገባዉን የቆዳ ቀለማቸው ወደ ጥቁርነት ያደላ ጠያይም ገራገር ገፅታ ያላቸው ሃበሻዎች መኖርያ ራጅሻሂ ባንግላዴሽ ድንበር ውስጥ ነን ።
ጥበበኛ እና ቸር ይባል ከነበረው ኢትዮጵያዊዉ ሱልጣን ሰይፉዲን አስዉቦ የሞሸራት ይህቺ ከተማና አካባቢዋ የምስራቅ ህንድ ኩባንያ ኦፊሰር ሄንሪ ክሪቴንተን በ 19 ኛው ክፍለ ዘመን የመጀመሪያ ዓመታት ውስጥ በተካሄደው የጋኡር ፍርስራሽ ላይ ባደረገው የዳሰሳ ጥናት ፣ ጉብኝቶች እና ሥዕሎች ላይ በመመርኮዝ - ከተማዋ 'በሃያላን ኢትዮጵያዊያን ገዢዎች የተከተመችዉ ከተማ በብዛት ኢትዮጵያዊያን ይኖሩባት የነበረችና ስፋቷም ለአስራ ዘጠኝ ማይሎች እና አንድ ማይል ተኩል ስፋት' ጋር ተዘርግታ የነበረች የስልጣኔ ከተማ ነበረች ይለናል ።
እያወራን ያለነው ባርህ ተሻግረዉ ስለገዙት የሀብሺ የቤንጋል አገዛዝ ዘመንና ስለ አራቱ ጥቁር ገዢዎች ነዉ ።
ኢ ፊሪሽታ የሐብሺ አገዛዝ ካበቃ ከ100 ዓመታት በኋላ በጻፈው ታሪክ እንደተናገረው፣ በሱልጣን ሩኩኑዲን ባርባክ ሻህ (1459-74) ዘመን 8,000 ሐብሺዎችን ወደ ቤንጋል አምጥተዋል። ሁሉም የሀበሻ ገዥዎች ነፃ ሰዎች ነበሩ እና ነፃነታቸውን ያገኙት በአስተሳሰብ ልቀዉ በለይል ጎልብተዉ በዉጊያ ሀይለዉ ነዉ ።ይለናል ።
የሆነው ሆነና የሀበሻ ስርዎ መንግስት አጀማመሩ እንዲህ ነበር ይለናል የባንግላዴሽ ቤተመፅፍት ሰነድ ።
ለስድስት ወራት ያህል የገዛው የመጀመሪያው አቢሲኒያ የቤንጋል ገዥ ሱልጣን ሻህዛዳ ባርባክ ሻህ ይባላል ። በሌላም በኩል ኢትዮጵያዊዉ ጃንደረባ ተብሎ ይገለጻል ።በህጋዊ መንገድ ህጋዊ ሱልጣን ሆኖ የተቀበለ ስለመሆኑ የሚያረጋግጡ መረጃዎች በኋላ ቀኝ የገዟት እንግሊዛዊያን እንዴት አፍሪካውያን ተሻግረዉ ገዝተዋል የሚል ታሪክ ይነገራል በሚል ያወደሙት ሲሆን አንዳንዶች እንደሚሉት ሱልጣኖቹ ባርያ አልነበሩም ። ምክንያቱም በጊዜው የባሪያነቱ ሁኔታ በየትኛውም ዋና ምንጮች ላይ አልተነገረም አልተፃፈም ይለናል ።
ይህም ማለት ነፃ ሰው ነበሩ ሱልጣን ሰይፉዲን ፊሩዝ ሻህ የሆነውን ማሊክ አንዲልን እንደ ‘ፕሪሚየር-መኳንንት’ ይገልጹታል።
የታሪክ ሰነዶች ውስጥ ያልተቀመጠዉ ከኢትዮጵያ በባርነት ነዉ የሄዱት የሚለዉ ታሪክ አመጣጡም እንዲህ ነዉ ።
ሱልጣን ሰይፉዲን የተሾመው የፋይናንስ እና የአስተዳደር ጉዳዮች ዋና አስተዳዳሪ የሆነውን የሕፃኑን ሱልጣን እንዲንከባከብ አደራ የተጣለበት ሀበሻ ካን እንደ ባሪያ መገለፁን የሚገልጽ መረጃ በመገኘቱ ከዚያ በመነሳት ባርያ ተብለዋል ነገር ግን አይደለምና ህንድ ከዚሁ ከሃገር ቤት
እስከ ቅርብ ጊዜ ባለፈዉ ነገስታቶች መኳንንት ዘር ባርያና አሳዳሪ የሚሉ አጠራርሮች የነበሩ በመሆኑ የቤንጋል ሥርወ መንግሥት ሐብሺ፣ ኢትዮጵያዊ ወይም አቢሲኒያ የሚባለዉ ሥርወ መንግሥትና እነዚህ አራቱ ሱልጣኖች ግለሰቦች ከአቢሲኒያውያን ብቻ ሳይሆን ከአንዳንድ የህብረተሰብ ክፍሎች ድጋፍ አግኝተው ስልጣን የያዙ ሁሉም ነፃ ሰዎች መሆናቸው አይቀርም ወይም ናቸዉ ።
የአፍሪካ ነገሥታት ጊዜ እንዴት ሊኖር ቻለ?
መቼም ከዘመኑ እርቀት በቀጣይ የምነግራችሁን የዛሬዋ ህንድ ህንድ የምትባል ሀገር ከመሆኗ በፊት የተፈፀመ የአያቶቼን ታሪክ ላታምኑት ስለምትችሉ ወደ ለንደን ላይብረሪ ልሂድ አንድ ፅሁፍ ልጥቀስ
'Gaur: Its Ruins and Inscriptions by John Henry Ravenshaw, 1878) እዉነቱን እንደዚህ ይገልፀዋል ።
እ.ኤ.አ. በ 1487-94 የቤንጋል ሱልጣኔት በተከታታይ አፍሪካዊ ነገሥታት ተገዛ። በሰሜናዊ ህንድ የሙስሊሞች አገዛዝ ከጀመረበት ጊዜ አንስቶ ከቱርክ ባሪያዎች እያስመጡ ይገዙ የነበሩ ሐብሺ (ኢትዮጵያውያን) መኳንንትን፣ ወታደራዊ አዛዦችን እና ሱልጣኖችን ሲሆኑ የወቅቱ ባንግላዴሻዉን ህንዳዉያን ቱርኮች በእነዚህ ስር እንዲያገለግሉ በዋናነት በባርነት በወታደርነት ይኖሩ ነበር። ተብሎ ተፅፏል ።
ከዚያ በፊት ጭዉ ያለዉን ሜዳ የተበታተኑ ሰዎች አኗኗር የዘላን ህይወት ወደአንድ የመጣዉ በ16ኛው ክፍለ ዘመን ሲሆን የዚያን ጊዜ ነዉ ቆንጆ እና ትልቅ ከተማ የነበረችው ጋኡር እና የቤንጋል ስልጣኔት መገለጫ የሆነችዉ ከተማ የተገነባችው የሚለዉ ባገላበጥኳቸዉ መዛግብት ያረጋገጥኩት ወቅቱ የተሻለ ግንዛቤን ለማዳበር የሚያስችል የጥረቴ አካል ነው።
የቤንጋል የሐሳን ሻሂ ሥርወ መንግሥት መስራች የአላህ አል-ዲን የህይወት ታሪክ እንደሚነግረን አባቱ የነብዩ ሙሐመድ ቀጥተኛ ዘር ያለዉና ነብዩ ወደ ኢትዮጵያ ሂዱ ካሏቸዉ መካከል ከአንዱ እንዲሁም ከኢትዮጵያውያን በጋብቻ ከተሳሰሩት ጋር በኢትዮጵያ የተወለደ ትምህርቱን እንደጨረሰ፣ አል-ዲን የቤንጋል አቢሲኒያ ገዥ የነበረውን ሙሀፋር ሻህን ተከትሎ (እ.ኤ.አ. 1491-93 የነገሰውን) ተከትሎ የሄደ ነዉ ።
በሻህ ላይ የተሳካ አመጽ ሲመራ ቆይቷሎ፣ ከዚያም ንጉስ ተብሏል። ቦታውን ለማጠናከር ዋና ከተማውን ከጋኡር ወደ ኢክዳላ በማዛወር እና ሁሉንም ሊሆኑ የሚችሉ ተቀናቃኞችን በዘዴ በማስወገድ የአቢሲኒያውያን የበላይነት በማንገስ መግዛት ችሏል ።
አል-ዲን ምንም እንኳን አጥባቂ ሙስሊም ቢሆንም አናሳውን የሂንዱ ቡድን አያዳላም ነበር ይህ ፖሊሲ ለቤንጋሊ መንግሥት ትክክለኛ የፖለቲካ መዋቅር በመገንባት ረገድ ትልቅ ድርሻ ነበረው።
በ 1498 የካምሩፕ እና የአሳም አጎራባች ግዛቶችን ድል በማድረግ የግዛቱ አካል ማድረግ ችሏል ።አል-ዲን ጥበበኛ እና ቸር ገዥ፣ ንቁ የጥበብ ደጋፊ እና ታላቅ የህዝብ ስራዎች ገንቢ ነበር።
ለአብነት የሚጠቀሰዉ ዛሬም በቤንጋል ምድር ላይ ገዝፎ የሚታየዉ ትልቅ ማማ ሲሆን
ቅርሱን ለማየት ሲጠጉ መግቢያው ላይ በቤንጋልና እንግሊዝኛ ቋንቋም " ይህ የ25 ሜትር ከፍታ ያለዉ ማማ ከአምስት መቶ አመታት በፊት በአቢሲኒያዊዉ ሳይፍ አል-ዲን ፊሩዝ ሻህ ተገነባ ይላል ።
የባንግላዲሽ ጥናቶች ኢንስቲትዩት ጆርናል፣ ጥራዝ 35 2012 እንዳሳተመዉ ከሆነ
በዚህ ስፍራ ከአንድ አይሉ ሁለት ሶስት አራት ኢትዮጵያዊ ሱልጣኖች ሰጥ ለጥ አድርገው ገዝተዋታል ።
ከሁሉም የገነነዉ ግን ሳይፍ አል-ዲን ፊሩዝ ሻህ (1488-1490) ድረስ የቤንጋል ሱልጣን የነበሩት ትክክለኛ የመጀመርያ ስማቸዉ ማሊክ የተባሉት የቤንጋል የቀድሞ የጦር አዛዥ ኢትዮጵያዊዉኔ ኢሊያስ ሻህ በማሸነፍ የቤንጋል የሃብሺ ሥርወ መንግሥት ሁለተኛ ገዥ የነበሩትና የፋርስ ታሪክ ጸሐፊዎች ለድሆች እና ለችግረኞች ላሳየዉ ደግነት እና ደግነት በጣም ያወደሱት። ፍትህንና ልግስናን ከፍ አድርጎ የገለፁለት፤ ለዜጎቹም ሰላምና ምቾትን ለማስፈንም ከፍተኛ ጥረት ከማድረግ ባሻገር የኪነጥበብና የሕንፃ ጥበብ ደጋፊ እንደነበር የሚነገርለት ሳይፍ አል-ዲን ፊሩዝ ነዉ ። ይለናል ።
በቤንጋል ሱልጣናት ታሪክ ላይ ደማቅ አሻራ ያሳረፉ ዛሬም ድረስ የሚታይ አሻራ ያላቸዉ የሀበሻ ሥርወ መንግሥት አገዛዝ ዘመን እንደነበር በማዕረግ ተነስተው የጦር አዛዦች፣ ከፍተኛ ባለ ሥልጣናት፣ መኳንንት፣ ገዥና ገዥ በመሆን ከፍተኛ ቦታ ነበራቸዉ የሚለዉ በM Ahmedullah አማካኝነት በተደረገ ጥናት በጥቅምት 2024 ለንባብ የበቃና የተመሰረተዉ ታሪክ አስጠባቂ ቡድን ያረጋግጥልናል ።
ባጠቃላይ፣ ከኢትዮጵያውያን የመጡ አራት ሱልጣኖች የቤንጋል ሱልጣንነት ለአስራ ሰባት ዓመታት ያህል ያስተዳድሩ ነበር።
በባርነት ወደ ህንድ የገቡ አፍሪካውያን በሙሉ ከኢትዮጵያውያን መሪዎች ስር አድረዉ ተገዝተዋል በመሆኑም ወደህንድ ከአፍሪካ የሄዱ ባርያዎች ሌሎችም እንጂ ኢትዮጵያዊን አይደሉም ።
ለዚህም ራጅሻሺ ዩኒቨርሲቲ የእንግሊዝ ሙዚየሞች እጅ የሚገኙ በርካታ በአይን የሚታዩ መገልገያ ቁሳቁሶች እና በወርቅና በብር የተሰሩ የንጉሱን ስምና ማዕረግ ሀበሻነቱን የሚገልፅ መረጃ ጀርባቸው ላይ ያተሙ ሳንቲሞች ዛሬም ህያው ምስክር ናቸዉ ።
ነገር ሲረዝም የአንባቢያን ድርቅ ያጋልጣልና ለዛሬው ጀግና አያቶቻችን ባህር ተሻግረዉ ህንድን በተከታታይ ማለትም በህንድ የገዙ ኢትዮጵያን ሱልጣኖች ቁትብ አል-ዲን ማህርኑድ ሻህ ፣ሻርንስ አል-ዲን ሙዛፋር ሻህ ናሲሩዲን ማህሙድ ሻህ ዳግማዊ ሰይፉዲን ፊሩዝ ገዝተው እንደነበር በዘመናቸውም ሃያል እንደነበሩ ለማስታወስ ያዘጋጀሁትን ፅሁፍ በጥያቄ ላብቃ ።የኢትዮጵያ የታሪክ ምሁራን የትምህርት ፖሊሲ አርቃቂዎች ይህን የአያቶቻችንን ገድል መቼ ልትነግሩን ነዉ ?
ይህን ታሪክ ስታነቡ ምን ተሰማችሁ ? እኛስ ?
አመሰግናለሁ 🙏
ህንድን ሰጥ ለጥ አድርገው የገዙት አያቶቻችን !
( በታዴ የማመይ ልጅ )
#ethiopia | ከዚህ ዘመናት መቀያየር ያላደበዘዘዉ ተአምር የእንግሊዝ ቀኝ ግዛት አንደኛውና ሁለተኛው የአለም ጦርነት ያላጠፋዉ ዉበት ይገኛል።
በ16ኛው ክፍለ ዘመንና በዚያን ጊዜ ቆንጆ እና ትልቅ ከተማ የነበረችውን በአይኑ የተመለከተ የዛ ዘመን ጣሊያናዊ ተጓዥ ሉዶቪኮ ዲ ቫርቴማ 'በዓለም ላይ ካሉት ምርጥ ቦታዎች ማለትም ለመኖርያ' ሲል ገልጿታል ። በኢትዮጵያዉያን ሱልጣኖች መሪዎች ተገንብታ ዛሬ ላይ የደረሰችውን ጋኡር እና የቤንጋል የስልጣኔ ዋና ከተማን።
በዛሬው አፍታ ቱሪዝም ነብዩ ሙሐመድ ተከታዮቹ በገዛ ወገኖቻቸዉ በሚሳደዱበት ወቅት መግቢያው ማምለጫ በጨነቃቸዉ ጊዜ ከአጥፊዎቻቸዉ ጥፋት ለማምለጥ ብቸኛዋ ስፍራ መሆኗን በመረዳት ከአለም ሁሉ መርጦ ወደ "ሀበሻ ምድር ሂዱ" ካለላት ከምስራቅ የአፍሪካ ንፍቅ ቀንድ የምትገአዉ ኢትዮጵያ ተነስተው ባህር ተሻግረው ከባህር ማዶ ሰጥ ለጥ አድርገው የገዙትን ስልጡን ኢትዮጵያዊያን ሙስሊም ሱልጣኖች ፈለግ ተከትለን ። በስልጣኔ ሰልጥነዉ በጥበብ ተራቀዉ ዛሬም ድረስ የሚያስደምም ቅርስ ያኖሩባትን ግዛት ልንጎበኝ ህንድ ገብተናል ።
የምናብ ተጓዦች ካፒቴናችሁ ታዴ ነኝ ። አሁን የምንገኘዉ ምዕራብ ህንድ ሲሆን ዙርያ ገባዉን የቆዳ ቀለማቸው ወደ ጥቁርነት ያደላ ጠያይም ገራገር ገፅታ ያላቸው ሃበሻዎች መኖርያ ራጅሻሂ ባንግላዴሽ ድንበር ውስጥ ነን ።
ጥበበኛ እና ቸር ይባል ከነበረው ኢትዮጵያዊዉ ሱልጣን ሰይፉዲን አስዉቦ የሞሸራት ይህቺ ከተማና አካባቢዋ የምስራቅ ህንድ ኩባንያ ኦፊሰር ሄንሪ ክሪቴንተን በ 19 ኛው ክፍለ ዘመን የመጀመሪያ ዓመታት ውስጥ በተካሄደው የጋኡር ፍርስራሽ ላይ ባደረገው የዳሰሳ ጥናት ፣ ጉብኝቶች እና ሥዕሎች ላይ በመመርኮዝ - ከተማዋ 'በሃያላን ኢትዮጵያዊያን ገዢዎች የተከተመችዉ ከተማ በብዛት ኢትዮጵያዊያን ይኖሩባት የነበረችና ስፋቷም ለአስራ ዘጠኝ ማይሎች እና አንድ ማይል ተኩል ስፋት' ጋር ተዘርግታ የነበረች የስልጣኔ ከተማ ነበረች ይለናል ።
እያወራን ያለነው ባርህ ተሻግረዉ ስለገዙት የሀብሺ የቤንጋል አገዛዝ ዘመንና ስለ አራቱ ጥቁር ገዢዎች ነዉ ።
ኢ ፊሪሽታ የሐብሺ አገዛዝ ካበቃ ከ100 ዓመታት በኋላ በጻፈው ታሪክ እንደተናገረው፣ በሱልጣን ሩኩኑዲን ባርባክ ሻህ (1459-74) ዘመን 8,000 ሐብሺዎችን ወደ ቤንጋል አምጥተዋል። ሁሉም የሀበሻ ገዥዎች ነፃ ሰዎች ነበሩ እና ነፃነታቸውን ያገኙት በአስተሳሰብ ልቀዉ በለይል ጎልብተዉ በዉጊያ ሀይለዉ ነዉ ።ይለናል ።
የሆነው ሆነና የሀበሻ ስርዎ መንግስት አጀማመሩ እንዲህ ነበር ይለናል የባንግላዴሽ ቤተመፅፍት ሰነድ ።
ለስድስት ወራት ያህል የገዛው የመጀመሪያው አቢሲኒያ የቤንጋል ገዥ ሱልጣን ሻህዛዳ ባርባክ ሻህ ይባላል ። በሌላም በኩል ኢትዮጵያዊዉ ጃንደረባ ተብሎ ይገለጻል ።በህጋዊ መንገድ ህጋዊ ሱልጣን ሆኖ የተቀበለ ስለመሆኑ የሚያረጋግጡ መረጃዎች በኋላ ቀኝ የገዟት እንግሊዛዊያን እንዴት አፍሪካውያን ተሻግረዉ ገዝተዋል የሚል ታሪክ ይነገራል በሚል ያወደሙት ሲሆን አንዳንዶች እንደሚሉት ሱልጣኖቹ ባርያ አልነበሩም ። ምክንያቱም በጊዜው የባሪያነቱ ሁኔታ በየትኛውም ዋና ምንጮች ላይ አልተነገረም አልተፃፈም ይለናል ።
ይህም ማለት ነፃ ሰው ነበሩ ሱልጣን ሰይፉዲን ፊሩዝ ሻህ የሆነውን ማሊክ አንዲልን እንደ ‘ፕሪሚየር-መኳንንት’ ይገልጹታል።
የታሪክ ሰነዶች ውስጥ ያልተቀመጠዉ ከኢትዮጵያ በባርነት ነዉ የሄዱት የሚለዉ ታሪክ አመጣጡም እንዲህ ነዉ ።
ሱልጣን ሰይፉዲን የተሾመው የፋይናንስ እና የአስተዳደር ጉዳዮች ዋና አስተዳዳሪ የሆነውን የሕፃኑን ሱልጣን እንዲንከባከብ አደራ የተጣለበት ሀበሻ ካን እንደ ባሪያ መገለፁን የሚገልጽ መረጃ በመገኘቱ ከዚያ በመነሳት ባርያ ተብለዋል ነገር ግን አይደለምና ህንድ ከዚሁ ከሃገር ቤት
እስከ ቅርብ ጊዜ ባለፈዉ ነገስታቶች መኳንንት ዘር ባርያና አሳዳሪ የሚሉ አጠራርሮች የነበሩ በመሆኑ የቤንጋል ሥርወ መንግሥት ሐብሺ፣ ኢትዮጵያዊ ወይም አቢሲኒያ የሚባለዉ ሥርወ መንግሥትና እነዚህ አራቱ ሱልጣኖች ግለሰቦች ከአቢሲኒያውያን ብቻ ሳይሆን ከአንዳንድ የህብረተሰብ ክፍሎች ድጋፍ አግኝተው ስልጣን የያዙ ሁሉም ነፃ ሰዎች መሆናቸው አይቀርም ወይም ናቸዉ ።
የአፍሪካ ነገሥታት ጊዜ እንዴት ሊኖር ቻለ?
መቼም ከዘመኑ እርቀት በቀጣይ የምነግራችሁን የዛሬዋ ህንድ ህንድ የምትባል ሀገር ከመሆኗ በፊት የተፈፀመ የአያቶቼን ታሪክ ላታምኑት ስለምትችሉ ወደ ለንደን ላይብረሪ ልሂድ አንድ ፅሁፍ ልጥቀስ
'Gaur: Its Ruins and Inscriptions by John Henry Ravenshaw, 1878) እዉነቱን እንደዚህ ይገልፀዋል ።
እ.ኤ.አ. በ 1487-94 የቤንጋል ሱልጣኔት በተከታታይ አፍሪካዊ ነገሥታት ተገዛ። በሰሜናዊ ህንድ የሙስሊሞች አገዛዝ ከጀመረበት ጊዜ አንስቶ ከቱርክ ባሪያዎች እያስመጡ ይገዙ የነበሩ ሐብሺ (ኢትዮጵያውያን) መኳንንትን፣ ወታደራዊ አዛዦችን እና ሱልጣኖችን ሲሆኑ የወቅቱ ባንግላዴሻዉን ህንዳዉያን ቱርኮች በእነዚህ ስር እንዲያገለግሉ በዋናነት በባርነት በወታደርነት ይኖሩ ነበር። ተብሎ ተፅፏል ።
ከዚያ በፊት ጭዉ ያለዉን ሜዳ የተበታተኑ ሰዎች አኗኗር የዘላን ህይወት ወደአንድ የመጣዉ በ16ኛው ክፍለ ዘመን ሲሆን የዚያን ጊዜ ነዉ ቆንጆ እና ትልቅ ከተማ የነበረችው ጋኡር እና የቤንጋል ስልጣኔት መገለጫ የሆነችዉ ከተማ የተገነባችው የሚለዉ ባገላበጥኳቸዉ መዛግብት ያረጋገጥኩት ወቅቱ የተሻለ ግንዛቤን ለማዳበር የሚያስችል የጥረቴ አካል ነው።
የቤንጋል የሐሳን ሻሂ ሥርወ መንግሥት መስራች የአላህ አል-ዲን የህይወት ታሪክ እንደሚነግረን አባቱ የነብዩ ሙሐመድ ቀጥተኛ ዘር ያለዉና ነብዩ ወደ ኢትዮጵያ ሂዱ ካሏቸዉ መካከል ከአንዱ እንዲሁም ከኢትዮጵያውያን በጋብቻ ከተሳሰሩት ጋር በኢትዮጵያ የተወለደ ትምህርቱን እንደጨረሰ፣ አል-ዲን የቤንጋል አቢሲኒያ ገዥ የነበረውን ሙሀፋር ሻህን ተከትሎ (እ.ኤ.አ. 1491-93 የነገሰውን) ተከትሎ የሄደ ነዉ ።
በሻህ ላይ የተሳካ አመጽ ሲመራ ቆይቷሎ፣ ከዚያም ንጉስ ተብሏል። ቦታውን ለማጠናከር ዋና ከተማውን ከጋኡር ወደ ኢክዳላ በማዛወር እና ሁሉንም ሊሆኑ የሚችሉ ተቀናቃኞችን በዘዴ በማስወገድ የአቢሲኒያውያን የበላይነት በማንገስ መግዛት ችሏል ።
አል-ዲን ምንም እንኳን አጥባቂ ሙስሊም ቢሆንም አናሳውን የሂንዱ ቡድን አያዳላም ነበር ይህ ፖሊሲ ለቤንጋሊ መንግሥት ትክክለኛ የፖለቲካ መዋቅር በመገንባት ረገድ ትልቅ ድርሻ ነበረው።
በ 1498 የካምሩፕ እና የአሳም አጎራባች ግዛቶችን ድል በማድረግ የግዛቱ አካል ማድረግ ችሏል ።አል-ዲን ጥበበኛ እና ቸር ገዥ፣ ንቁ የጥበብ ደጋፊ እና ታላቅ የህዝብ ስራዎች ገንቢ ነበር።
ለአብነት የሚጠቀሰዉ ዛሬም በቤንጋል ምድር ላይ ገዝፎ የሚታየዉ ትልቅ ማማ ሲሆን
ቅርሱን ለማየት ሲጠጉ መግቢያው ላይ በቤንጋልና እንግሊዝኛ ቋንቋም " ይህ የ25 ሜትር ከፍታ ያለዉ ማማ ከአምስት መቶ አመታት በፊት በአቢሲኒያዊዉ ሳይፍ አል-ዲን ፊሩዝ ሻህ ተገነባ ይላል ።
የባንግላዲሽ ጥናቶች ኢንስቲትዩት ጆርናል፣ ጥራዝ 35 2012 እንዳሳተመዉ ከሆነ
በዚህ ስፍራ ከአንድ አይሉ ሁለት ሶስት አራት ኢትዮጵያዊ ሱልጣኖች ሰጥ ለጥ አድርገው ገዝተዋታል ።
ከሁሉም የገነነዉ ግን ሳይፍ አል-ዲን ፊሩዝ ሻህ (1488-1490) ድረስ የቤንጋል ሱልጣን የነበሩት ትክክለኛ የመጀመርያ ስማቸዉ ማሊክ የተባሉት የቤንጋል የቀድሞ የጦር አዛዥ ኢትዮጵያዊዉኔ ኢሊያስ ሻህ በማሸነፍ የቤንጋል የሃብሺ ሥርወ መንግሥት ሁለተኛ ገዥ የነበሩትና የፋርስ ታሪክ ጸሐፊዎች ለድሆች እና ለችግረኞች ላሳየዉ ደግነት እና ደግነት በጣም ያወደሱት። ፍትህንና ልግስናን ከፍ አድርጎ የገለፁለት፤ ለዜጎቹም ሰላምና ምቾትን ለማስፈንም ከፍተኛ ጥረት ከማድረግ ባሻገር የኪነጥበብና የሕንፃ ጥበብ ደጋፊ እንደነበር የሚነገርለት ሳይፍ አል-ዲን ፊሩዝ ነዉ ። ይለናል ።
በቤንጋል ሱልጣናት ታሪክ ላይ ደማቅ አሻራ ያሳረፉ ዛሬም ድረስ የሚታይ አሻራ ያላቸዉ የሀበሻ ሥርወ መንግሥት አገዛዝ ዘመን እንደነበር በማዕረግ ተነስተው የጦር አዛዦች፣ ከፍተኛ ባለ ሥልጣናት፣ መኳንንት፣ ገዥና ገዥ በመሆን ከፍተኛ ቦታ ነበራቸዉ የሚለዉ በM Ahmedullah አማካኝነት በተደረገ ጥናት በጥቅምት 2024 ለንባብ የበቃና የተመሰረተዉ ታሪክ አስጠባቂ ቡድን ያረጋግጥልናል ።
ባጠቃላይ፣ ከኢትዮጵያውያን የመጡ አራት ሱልጣኖች የቤንጋል ሱልጣንነት ለአስራ ሰባት ዓመታት ያህል ያስተዳድሩ ነበር።
በባርነት ወደ ህንድ የገቡ አፍሪካውያን በሙሉ ከኢትዮጵያውያን መሪዎች ስር አድረዉ ተገዝተዋል በመሆኑም ወደህንድ ከአፍሪካ የሄዱ ባርያዎች ሌሎችም እንጂ ኢትዮጵያዊን አይደሉም ።
ለዚህም ራጅሻሺ ዩኒቨርሲቲ የእንግሊዝ ሙዚየሞች እጅ የሚገኙ በርካታ በአይን የሚታዩ መገልገያ ቁሳቁሶች እና በወርቅና በብር የተሰሩ የንጉሱን ስምና ማዕረግ ሀበሻነቱን የሚገልፅ መረጃ ጀርባቸው ላይ ያተሙ ሳንቲሞች ዛሬም ህያው ምስክር ናቸዉ ።
ነገር ሲረዝም የአንባቢያን ድርቅ ያጋልጣልና ለዛሬው ጀግና አያቶቻችን ባህር ተሻግረዉ ህንድን በተከታታይ ማለትም በህንድ የገዙ ኢትዮጵያን ሱልጣኖች ቁትብ አል-ዲን ማህርኑድ ሻህ ፣ሻርንስ አል-ዲን ሙዛፋር ሻህ ናሲሩዲን ማህሙድ ሻህ ዳግማዊ ሰይፉዲን ፊሩዝ ገዝተው እንደነበር በዘመናቸውም ሃያል እንደነበሩ ለማስታወስ ያዘጋጀሁትን ፅሁፍ በጥያቄ ላብቃ ።የኢትዮጵያ የታሪክ ምሁራን የትምህርት ፖሊሲ አርቃቂዎች ይህን የአያቶቻችንን ገድል መቼ ልትነግሩን ነዉ ?
ይህን ታሪክ ስታነቡ ምን ተሰማችሁ ? እኛስ ?
አመሰግናለሁ 🙏
5 months ago
✨🚆 ጉዞ ወደ ቁልቢ ገብርኤል በባቡር 🚆✨
🙏 እንኳን አደረሳችሁ! 🙏
የኢትዮ–ጅቡቲ ባቡር 🚆
📅 የፊታችን ታህሳስ 19
⛪ ለሚከበረው የመልዓኩ ቅዱስ ገብርኤል ዓመታዊ ክብረበዓል
🌟 ልዩ የባቡር ጉዞ አዘጋጅቷል፡፡
🛤️ የጉዞ መንገድ
➡️ ለቡ ፉሪ የባቡር ጣቢያ
🚆 እስከ ድሬዳዋ
🚌 ከድሬዳዋ እስከ ቁልቢ
🍽️ ጉዞው ያካትታል፦
✔️ መሄጃ እና መመለሻ
✔️ የምግብ አገልግሎት
📆 የጉዞ ቀናቶች
🔹 አማራጭ 1
🕑 መነሻ፡ ታህሳስ 16 – ጠዋት 2፡00
🕛 መመለሻ፡ ታህሳስ 21 – ማታ 12፡00
🔹 አማራጭ 2
🕑 መነሻ፡ ታህሳስ 17 – ምሽት 2፡00
🕑 መመለሻ፡ ታህሳስ 20 – ጠዋት 2፡00
⚠️ ውስን ቦታዎች ብቻ ስላሉ
💳 ቀድመው ክፍያ ፈፅመው ይመዝገቡ!
📞 ለበለጠ መረጃ
☎️ 0911 831 528
☎️ 0961 831 518
📢 ቴልግራም
👉 EDR_Kulubi_Gebriel_2018
💸 ክፍያ እና የጉዞ አማራጮች
📲 በቴሌብር፡ Kulubi Special Trip ይግቡ
***
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
ለ 5 ሰዎች ( መንፈሳዊ ተጓዦች )
3 ኢኮኖሚ እና 2 ቪ አይ ፒ የደርሶመልስ ጉዞ ትኬት በነፃ እናበረክትልዎታለን ።
መልዕክቱን #ሼር #share - ማድረግ ይጠበቅብዎታል።
🙏✨ መልካም ጉዞ እና በረከት ይሁንላችሁ! ✨🙏
🙏 እንኳን አደረሳችሁ! 🙏
የኢትዮ–ጅቡቲ ባቡር 🚆
📅 የፊታችን ታህሳስ 19
⛪ ለሚከበረው የመልዓኩ ቅዱስ ገብርኤል ዓመታዊ ክብረበዓል
🌟 ልዩ የባቡር ጉዞ አዘጋጅቷል፡፡
🛤️ የጉዞ መንገድ
➡️ ለቡ ፉሪ የባቡር ጣቢያ
🚆 እስከ ድሬዳዋ
🚌 ከድሬዳዋ እስከ ቁልቢ
🍽️ ጉዞው ያካትታል፦
✔️ መሄጃ እና መመለሻ
✔️ የምግብ አገልግሎት
📆 የጉዞ ቀናቶች
🔹 አማራጭ 1
🕑 መነሻ፡ ታህሳስ 16 – ጠዋት 2፡00
🕛 መመለሻ፡ ታህሳስ 21 – ማታ 12፡00
🔹 አማራጭ 2
🕑 መነሻ፡ ታህሳስ 17 – ምሽት 2፡00
🕑 መመለሻ፡ ታህሳስ 20 – ጠዋት 2፡00
⚠️ ውስን ቦታዎች ብቻ ስላሉ
💳 ቀድመው ክፍያ ፈፅመው ይመዝገቡ!
📞 ለበለጠ መረጃ
☎️ 0911 831 528
☎️ 0961 831 518
📢 ቴልግራም
👉 EDR_Kulubi_Gebriel_2018
💸 ክፍያ እና የጉዞ አማራጮች
📲 በቴሌብር፡ Kulubi Special Trip ይግቡ
***
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
ለ 5 ሰዎች ( መንፈሳዊ ተጓዦች )
3 ኢኮኖሚ እና 2 ቪ አይ ፒ የደርሶመልስ ጉዞ ትኬት በነፃ እናበረክትልዎታለን ።
መልዕክቱን #ሼር #share - ማድረግ ይጠበቅብዎታል።
🙏✨ መልካም ጉዞ እና በረከት ይሁንላችሁ! ✨🙏
6 months ago
ህንድ እና ህንዳውያን:- የኢትዮጵያ የቁርጥ ቀን ወዳጆች!!
በተረፈ ወርቁ (ዲ/ን)
"... የጥንታዊት ታሪክና ገናና ሥልጣኔ ባለቤት፤ የአፍሪካና የጥቁር ሕዝብ ታላቅ የነጻነት ተጋድሎ ምልክት ከሆነች አገር- ኢትዮጵያ ይሄ የክብር ኒሻን ስለተበረከተልኝ ደስታዬ እጥፍ ድርብ ነው፤ በ1.4 ቢሊዮን በሚሆነው የአገሬ የህንድ ሕዝብ ስም ምስጋናዬን ለመግለጽ እወዳለሁኝ...፤"
በአገራችን ኢትዮጵያ ይፋዊ ጉብኝት በማድረግ ላይ የሚገኙት የህንዱ ጠቅላይ ሚ/ር ናኔድራ ሞዲ- በጠቅላይ ሚ/ር ዐብይ አሕመድ የኢትዮጵያ ከፍተኛ ኒሻን በተበረከተላቸው ጊዜ ከላይ በመግቢያዬ ላይ ከጠቀስኩት ንግግራቸው ባሻገር በንግግራቸው - ህንድና ህንዳውያን አገራችን ኢትዮጵያ በፋስሽት በተወረረች ወቅት ከጎናችን መቆማቸውን ታሪክ አጣቅስው ተናግረዋል።
ህንድ እና ህንዳውያን:- የኢትዮጵያ የቁርጥ ቀን ወዳጆች!!
የቅኝ ገዥዎችን ቅስም ካነካከተውና መላው አውሮፓንና ነጮችን በድንጋጤ እጃቸውን በአፋቸው ላይ እንዲጭኑ ያደረጋቸውን፤ አንፀባራቂውን የዐድዋውን ድል- ለመበቀል ፋሽስት ኢጣልያ ከ40 ዓመታት ዝግጅት በኋላ በአየርና በምድር የጦር መሳሪያ እስከ አፍንጫው ታጥቆና እንዲሁም በዓለም አቀፍ የሕግ የተከለከለ የመርዝ ቦምብ ሳይቀር ተሽክሞ ነበር የመጣው።
"... ኢትዮጵያንና ኢትዮጵያውያን በዓለም ፊት የሚኮሩበት ነጻነታችውና ሉዓላዊነታቸው በቅኝ ግዛት ቀምበር ስር እንዲወድቅና ኢትዮጵያውያን ዳግመኛ አንገታቸውን ቀና አድርገው እንዳይሄዱ ለአፍሪካና ለመላው ጥቁር ሕዝብ መቀጣጫ ሊሆኑ ይገባል!!" በሚል እብሪትና ትእቢት ፋስሽቱ ቤኒቶ ሞሶሎኒ የበቀልና የጭካኔ ሰይፉን በኢትዮጵያውያን ላይ መዘዘብን።
በዛ የመከራና የጭንቅ ዘመን ህንድና ህንዳውያን ከኢትዮጵያ ጋር ቆመዋል፤ በዓለም መድረክ ድምፅ ሆነውናል። ታሪክን ምስክር እናድርግ፤ በወቅቱ የህንድ ጠቅላይ ሚ/ር የነበሩት ጃኋራል ኔህሩ በህንድ ፓርላማ ባሰሙት ንግግራቸው እንዲህ ነበር ያሉት፤
"We in India can do nothing to help our brethren in distress in Ethiopia… But we can at least send them sympathy… in the hour of their trial. We stand with them today in their sorrow…" (quoted in Indian government records and MEA speeches).
"... ምንም እንኳን ለኢትዮጵያና ለኢትዮጵያውያን ለጊዜው ምንም ማድረግ ባንችልም- ለነጻነታቸው በሚያደርጉት ተጋድሎአቸው ከጎናቸው መሆናችን የሚገልጽ ልባዊ መልእክታችንን ልንልክላቸው እንወዳለን፤ በዓለም አቀፍ መድረክ ለኢትዮጵያውያን የፀረ-ፋሽስት እና የፀረ-ቅኝ ግዛት ተጋድሎ የጋራ ድምፅ እንሆናቸዋለን...፤"
ኢትዮጵያ እና ህንድ በቀደመው ዘመን
ጥንታዊት፤ የገናና ታሪክና የግዙፍ የሥልጣኔ ባለቤት የሆነችው አገራችን ኢትዮጵያ- እንደ አገራችን ሁሉ የሺህ ዘመናት ታሪክና የሥልጣኔ ባለቤት ከሆነችው ህንድ ጋር ለ2000 ሺህ ዓመታት በፊት በህንድ ውቅያኖስ እና በቀይ ባሕር አማካኝነት የአፍሪካን ድንበር የተሻገረ የንግድ ግንኙነት/Martime Trade እንደነበረን የታሪክ ድርሳናት የአርኪዮሎጂ ሳይንስ ግኝቶች ይመሰክራሉ።
ወጌን ፈር ለማስያዝ ይረዳኝ ዘንድ ከታሪክ ድርሳናት በጥቂቱ ላጣቅስ፤
Neville Chittick, የተባለ ምሁር፤ "Indian Relations with East Africa before the Arrival of the Portuguese" በሚል በጻፈው መጽሐፍ በህንድ በኩሻን ሥርወ-መንግሥት ዘመን መገበያያ የነበሩ የወርቅ ሳንቲሞች በአርኪዮሎጂ ጥናት በአክሱምና በደብረዳሞ መገኘታቸውን ተጽፏል። ይኸው ምሁር፤ የህንድ የጉፕታ ዘመነ መንግሥት አሻራ የሆኑ ቁሳቁሶች፤ የከበሩ ጌጣጌጦችና ጨሌዎች በጥንታዊቷ አክሱም ከተማና የኢትዮጵያ ወደብ በሆነችው አዶሊስ መገኘቱን አትቷል።
በተጨማሪም በኢትዮጵያ/በአክሱም ታሪክና ሥልጣኔ ላይ የተጻፉ በርካታ የታሪክ ድርሳናትና የጉዞ ማስታወሻዎች እንደሚጠቁሙት፤ አክሱማውያን የዝሆን ጥርስ፣ ወርቅ፣ ዕንቁ፣ ሃርና የከበሩ ማዕድናትን... ወዘተ. በቀይ ባሕርና በህንድ ውቅያኖስ አማካኝነት ከህንድና ከመካከለኛው ምሥራቅ አጋራት ጋር የንግድ ልውውጥ ያደርጉ ነበር።
የግሪክ የኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን መነኩሴና ተጓዥ የነበሩት አባ ኮስሞስ ኢንዲክሎፕተስ፤ "the Periplus of Eritrean Sea" በሚል አርእስት ከ 1500 ዓመታት ገደማ በፊት በጻፉት የጉዞ ማስታወሻቸው፤
"... ኢትዮጵያውያን/አክሱማውያን በጥንት ዘመን በቀይ ባሕር በኩል- ከመካከለኛው ምሥራቅ፣ ከዐረቢያ፣ ከቻይና ከህንድ ጋር የጠበቀ የባሕር ላይ የንግድ ግንኙነት እንደነበርን፤" ጽፈዋል።
እንደ ማጠቃለያ፤
የህንድና የኢትዮጵያ ግንኙነት ሺሕ ዘመንን የተሻገረ ጠንካራ የታሪክና የሥልጣኔን እሤቶችን የሚጋራ ነው። በግርማዊ ቀዳማዊ ኃይለሥላሴ ዘመነ መንግሥት የኢትዮጵያና የህንድ ዲፕሎማሲ ግንኙነት ጠንካራ መሠረትን ይዞ ተጀመረ። በደርግም ሆነ በዘመነ ኢሕአዴግ መንግሥታት ቢቀያየሩም የሁለቱ አገራት ግንኙነት ተጠናክሮ እንደቀጠለ ነው።
ኢትዮጵያና ህንድ በትምህርት፣ በጤና፣ በግብርና፣ በኢንቨስትመንት፣ በቴክኖሎጂ... ወዘተ. ረገድ የጠበቀ ትስስር አላቸው። በዓለም ዙሪያ በሰላም ማስከበር ዘመቻ ሁለቱ አገራት- ኢትዮጵያና ህንድ በግንባር ቀደምትነት የሚጠቀሱ አገራት ናቸው። በብሪክስ አገራትና በደቡብ ደቡብ ትብብር መድረክ ህንድና ኢትዮጵያ የጎላ ሚናን እየተጫወቱ የሚገኙ ሀገራት ናቸው።
የዛሬውን ኢትዮጵያንና ህንድን የተመለከተውን ወጌን- በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የፖለቲካ ሳይንስና የዓለም አቀፍ ግንኙነት መምህር/ፕሮፌሰር፤ በአንድ ወቅትም በህንድ የኢትዮጵያ አምባሳደር ሆነው ያገለገሉት አምባሳደር ዶ/ር ትዝታ ሙሉጌታ አባባል ለመቋጨት ወደድኹ፤
"የኢትዮጵያና የህንድ ግንኙነት በማይናወጽ ጠንካራ የታሪክ መሠረትና የእርስበርስ ትብብር ላይ የቆመ ነው፤"
የኢትዮጵያና የህንድ ግንኙነት ይለምልም!!
በተረፈ ወርቁ (ዲ/ን)
"... የጥንታዊት ታሪክና ገናና ሥልጣኔ ባለቤት፤ የአፍሪካና የጥቁር ሕዝብ ታላቅ የነጻነት ተጋድሎ ምልክት ከሆነች አገር- ኢትዮጵያ ይሄ የክብር ኒሻን ስለተበረከተልኝ ደስታዬ እጥፍ ድርብ ነው፤ በ1.4 ቢሊዮን በሚሆነው የአገሬ የህንድ ሕዝብ ስም ምስጋናዬን ለመግለጽ እወዳለሁኝ...፤"
በአገራችን ኢትዮጵያ ይፋዊ ጉብኝት በማድረግ ላይ የሚገኙት የህንዱ ጠቅላይ ሚ/ር ናኔድራ ሞዲ- በጠቅላይ ሚ/ር ዐብይ አሕመድ የኢትዮጵያ ከፍተኛ ኒሻን በተበረከተላቸው ጊዜ ከላይ በመግቢያዬ ላይ ከጠቀስኩት ንግግራቸው ባሻገር በንግግራቸው - ህንድና ህንዳውያን አገራችን ኢትዮጵያ በፋስሽት በተወረረች ወቅት ከጎናችን መቆማቸውን ታሪክ አጣቅስው ተናግረዋል።
ህንድ እና ህንዳውያን:- የኢትዮጵያ የቁርጥ ቀን ወዳጆች!!
የቅኝ ገዥዎችን ቅስም ካነካከተውና መላው አውሮፓንና ነጮችን በድንጋጤ እጃቸውን በአፋቸው ላይ እንዲጭኑ ያደረጋቸውን፤ አንፀባራቂውን የዐድዋውን ድል- ለመበቀል ፋሽስት ኢጣልያ ከ40 ዓመታት ዝግጅት በኋላ በአየርና በምድር የጦር መሳሪያ እስከ አፍንጫው ታጥቆና እንዲሁም በዓለም አቀፍ የሕግ የተከለከለ የመርዝ ቦምብ ሳይቀር ተሽክሞ ነበር የመጣው።
"... ኢትዮጵያንና ኢትዮጵያውያን በዓለም ፊት የሚኮሩበት ነጻነታችውና ሉዓላዊነታቸው በቅኝ ግዛት ቀምበር ስር እንዲወድቅና ኢትዮጵያውያን ዳግመኛ አንገታቸውን ቀና አድርገው እንዳይሄዱ ለአፍሪካና ለመላው ጥቁር ሕዝብ መቀጣጫ ሊሆኑ ይገባል!!" በሚል እብሪትና ትእቢት ፋስሽቱ ቤኒቶ ሞሶሎኒ የበቀልና የጭካኔ ሰይፉን በኢትዮጵያውያን ላይ መዘዘብን።
በዛ የመከራና የጭንቅ ዘመን ህንድና ህንዳውያን ከኢትዮጵያ ጋር ቆመዋል፤ በዓለም መድረክ ድምፅ ሆነውናል። ታሪክን ምስክር እናድርግ፤ በወቅቱ የህንድ ጠቅላይ ሚ/ር የነበሩት ጃኋራል ኔህሩ በህንድ ፓርላማ ባሰሙት ንግግራቸው እንዲህ ነበር ያሉት፤
"We in India can do nothing to help our brethren in distress in Ethiopia… But we can at least send them sympathy… in the hour of their trial. We stand with them today in their sorrow…" (quoted in Indian government records and MEA speeches).
"... ምንም እንኳን ለኢትዮጵያና ለኢትዮጵያውያን ለጊዜው ምንም ማድረግ ባንችልም- ለነጻነታቸው በሚያደርጉት ተጋድሎአቸው ከጎናቸው መሆናችን የሚገልጽ ልባዊ መልእክታችንን ልንልክላቸው እንወዳለን፤ በዓለም አቀፍ መድረክ ለኢትዮጵያውያን የፀረ-ፋሽስት እና የፀረ-ቅኝ ግዛት ተጋድሎ የጋራ ድምፅ እንሆናቸዋለን...፤"
ኢትዮጵያ እና ህንድ በቀደመው ዘመን
ጥንታዊት፤ የገናና ታሪክና የግዙፍ የሥልጣኔ ባለቤት የሆነችው አገራችን ኢትዮጵያ- እንደ አገራችን ሁሉ የሺህ ዘመናት ታሪክና የሥልጣኔ ባለቤት ከሆነችው ህንድ ጋር ለ2000 ሺህ ዓመታት በፊት በህንድ ውቅያኖስ እና በቀይ ባሕር አማካኝነት የአፍሪካን ድንበር የተሻገረ የንግድ ግንኙነት/Martime Trade እንደነበረን የታሪክ ድርሳናት የአርኪዮሎጂ ሳይንስ ግኝቶች ይመሰክራሉ።
ወጌን ፈር ለማስያዝ ይረዳኝ ዘንድ ከታሪክ ድርሳናት በጥቂቱ ላጣቅስ፤
Neville Chittick, የተባለ ምሁር፤ "Indian Relations with East Africa before the Arrival of the Portuguese" በሚል በጻፈው መጽሐፍ በህንድ በኩሻን ሥርወ-መንግሥት ዘመን መገበያያ የነበሩ የወርቅ ሳንቲሞች በአርኪዮሎጂ ጥናት በአክሱምና በደብረዳሞ መገኘታቸውን ተጽፏል። ይኸው ምሁር፤ የህንድ የጉፕታ ዘመነ መንግሥት አሻራ የሆኑ ቁሳቁሶች፤ የከበሩ ጌጣጌጦችና ጨሌዎች በጥንታዊቷ አክሱም ከተማና የኢትዮጵያ ወደብ በሆነችው አዶሊስ መገኘቱን አትቷል።
በተጨማሪም በኢትዮጵያ/በአክሱም ታሪክና ሥልጣኔ ላይ የተጻፉ በርካታ የታሪክ ድርሳናትና የጉዞ ማስታወሻዎች እንደሚጠቁሙት፤ አክሱማውያን የዝሆን ጥርስ፣ ወርቅ፣ ዕንቁ፣ ሃርና የከበሩ ማዕድናትን... ወዘተ. በቀይ ባሕርና በህንድ ውቅያኖስ አማካኝነት ከህንድና ከመካከለኛው ምሥራቅ አጋራት ጋር የንግድ ልውውጥ ያደርጉ ነበር።
የግሪክ የኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን መነኩሴና ተጓዥ የነበሩት አባ ኮስሞስ ኢንዲክሎፕተስ፤ "the Periplus of Eritrean Sea" በሚል አርእስት ከ 1500 ዓመታት ገደማ በፊት በጻፉት የጉዞ ማስታወሻቸው፤
"... ኢትዮጵያውያን/አክሱማውያን በጥንት ዘመን በቀይ ባሕር በኩል- ከመካከለኛው ምሥራቅ፣ ከዐረቢያ፣ ከቻይና ከህንድ ጋር የጠበቀ የባሕር ላይ የንግድ ግንኙነት እንደነበርን፤" ጽፈዋል።
እንደ ማጠቃለያ፤
የህንድና የኢትዮጵያ ግንኙነት ሺሕ ዘመንን የተሻገረ ጠንካራ የታሪክና የሥልጣኔን እሤቶችን የሚጋራ ነው። በግርማዊ ቀዳማዊ ኃይለሥላሴ ዘመነ መንግሥት የኢትዮጵያና የህንድ ዲፕሎማሲ ግንኙነት ጠንካራ መሠረትን ይዞ ተጀመረ። በደርግም ሆነ በዘመነ ኢሕአዴግ መንግሥታት ቢቀያየሩም የሁለቱ አገራት ግንኙነት ተጠናክሮ እንደቀጠለ ነው።
ኢትዮጵያና ህንድ በትምህርት፣ በጤና፣ በግብርና፣ በኢንቨስትመንት፣ በቴክኖሎጂ... ወዘተ. ረገድ የጠበቀ ትስስር አላቸው። በዓለም ዙሪያ በሰላም ማስከበር ዘመቻ ሁለቱ አገራት- ኢትዮጵያና ህንድ በግንባር ቀደምትነት የሚጠቀሱ አገራት ናቸው። በብሪክስ አገራትና በደቡብ ደቡብ ትብብር መድረክ ህንድና ኢትዮጵያ የጎላ ሚናን እየተጫወቱ የሚገኙ ሀገራት ናቸው።
የዛሬውን ኢትዮጵያንና ህንድን የተመለከተውን ወጌን- በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የፖለቲካ ሳይንስና የዓለም አቀፍ ግንኙነት መምህር/ፕሮፌሰር፤ በአንድ ወቅትም በህንድ የኢትዮጵያ አምባሳደር ሆነው ያገለገሉት አምባሳደር ዶ/ር ትዝታ ሙሉጌታ አባባል ለመቋጨት ወደድኹ፤
"የኢትዮጵያና የህንድ ግንኙነት በማይናወጽ ጠንካራ የታሪክ መሠረትና የእርስበርስ ትብብር ላይ የቆመ ነው፤"
የኢትዮጵያና የህንድ ግንኙነት ይለምልም!!
6 months ago
🎯🎯 ፀሀይ 🎯🎯 አዲስ ፊልም በኤልያና ኢንተርቴመንት ተዘጋጅቶ የቀረበው ፊልማችን ሕዳር 26 (አርብ )( ኤግዚቢሽን ማዕከል ) ጎን በሚገኘው (ፊላሚንጎ) አዲሱ ሕፃናትና ወጣቶች ቲአትር አዳራሽ ከ ቀኑ 11:30 ጀምሮ በቀይ ምንጣፍ ስነ-ስርዓት ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ሚዲያዎች እና የኪነ - ጥበብ ባለሙያዎች በተገኙበት በታላቅ ድምቀት ይመረቃል።
ሕዳር 26 ፣27፣28 በተመረጡ ሲኒማ ቤቶች በታላቅ ድምቀት ይመረቃ።
ተዋንያን እና የፊልሙ ክሩዎች
maramawit_abat
mulualem.getachew
danieltegegn
mahletfekadu_mahi
Elias_fantahun
tes_lomi
_frita_12
emanuel_jp14
Executive producer eliana_entertement
Cinematography fuad_mustefa1
Production manager kiy_aking
Light lamsegn_aleka
Gaffer Selomon_bayu
Continuity & Costume lieltitsegay21
Makeup _frita_12
Sound kingoentertainment
Editor yoseph_balcha
Final Editor & Colorist yoftahe_mesfin
Poster design jemal_kassahun_official
Writer tesfaye_ababu
Director ameha_duguma_tsehaye
Line producer tommy_.match
Line producer dereje_sitotaw
Screen play alemseged12asefa mulualem.getachew ameha_duguma_tsehaye
ስፖንሰሮች እና አጋር ድርጅቶች
goferiehairtransplantation
lakipay
lakiremit
ripsime_furniture
yes_multimedia_
tedlaambulance
shegersuit
classic_photo_studios
habesha_decor_sami2
ሕዳር 26 ፣27፣28 በተመረጡ ሲኒማ ቤቶች በታላቅ ድምቀት ይመረቃ።
ተዋንያን እና የፊልሙ ክሩዎች
maramawit_abat
mulualem.getachew
danieltegegn
mahletfekadu_mahi
Elias_fantahun
tes_lomi
_frita_12
emanuel_jp14
Executive producer eliana_entertement
Cinematography fuad_mustefa1
Production manager kiy_aking
Light lamsegn_aleka
Gaffer Selomon_bayu
Continuity & Costume lieltitsegay21
Makeup _frita_12
Sound kingoentertainment
Editor yoseph_balcha
Final Editor & Colorist yoftahe_mesfin
Poster design jemal_kassahun_official
Writer tesfaye_ababu
Director ameha_duguma_tsehaye
Line producer tommy_.match
Line producer dereje_sitotaw
Screen play alemseged12asefa mulualem.getachew ameha_duguma_tsehaye
ስፖንሰሮች እና አጋር ድርጅቶች
goferiehairtransplantation
lakipay
lakiremit
ripsime_furniture
yes_multimedia_
tedlaambulance
shegersuit
classic_photo_studios
habesha_decor_sami2