4 days ago
ኢትዮጵያ ሆይ ! - ስደተኛው ልጅሽ ከ27 ዓመታት በኋላ መጥቷል! - ደስ ይበልሽ!"
· አቶ ሳሚ ካህሳይ ተድላ፦ የሰዎች ህመም የሚሰማቸው፣ ተስፋን በተግባር የሚተረጉሙት ስራ ፈጣሪ
“Life’s most persistent and urgent question is, 'What are you doing for others?'”
(የህይወት ዘወተር እና አጣዳፊው ጥያቄ፦ ‘ለሌሎች ሰዎች ምን እያደረግክ ነው?’ የሚለው ነው።)
— ዶ/ር ማርቲን ሉተር ኪንግ ጁኒየር
በማህበረሰብ ውስጥ የሚታዩ ክፍተቶችን አይቶ ከመቆጨት ይልቅ የመፍትሔ አካል ለመሆን መነሳት የትልልቅ ሰዎች መለያ ባህሪይ ነው። በትውልደ ኢትዮጵያዊው ስራ ፈጣሪ አቶ ሳሚ ካህሳይ ተድላ ዘንድም የሚታየው ይህ ህያው እውነት ነው፤ ጥበብን፣ የበጎ አድራጎት መንፈስን እና ዘመናዊ የህክምና አገልግሎትን በማስተሳሰር በሀገራችን ልዩ የለውጥ አሻራ በማስቀመጥ ላይ ይገኛሉ።
የተድላ አምቡላንስ መወለድ፦
የህይወት አድን አገልግሎት ራዕይ
አቶ ሳሚ ካህሳይ በሀገራችን በህክምና ትራንስፖርት ዘርፍ ያለውን ትልቅ ክፍተት በጥናት በመረዳት ነው "ተድላ አምቡላንስን" ወደ ስራ ያስገቡት። በተለይም አካል ጉዳተኞች፣ የአእምሮ ዕድገት ውስንነት (ኦቲዝም) ያለባቸው፣ የዳያሊሲስ ህመምተኞች እና አረጋውያን ከአንድ ቦታ ወደ ሌላ ቦታ ለመንቀሳቀስ የሚያጋጥማቸውን የእንቅስቃሴ እና የትራንስፖርት እንግልት በመመልከት፣ ደረጃውን የጠበቀና ዘመናዊ የድንገተኛ እና ድንገተኛ ያልሆነ የህክምና መጓጓዣ አገልግሎት እንዲመሰረት አድርገዋል።
ድርጅቱ ከንግድ ስራ በላይ የማህበረሰብ አለኝታነትን መርሁ በማድረግ፦
· ደረጃቸውን የጠበቁ ዘመናዊ ተሽከርካሪዎችን ያቀረበ፣
· በገንዘብም ሆነ በአገልግሎት ደረጃ አቅም የሌላቸውን ለመደገፍ የተጋ፣
· ለሁሉ አቀፍ ተደራሽነትና ለዜጎች ክብር የቆመ ተቋም ሆኖ በመንቀሳቀስ ላይ ይገኛል።
“The best way to find yourself is to lose yourself in the service of others.”
(ራስህን ለማግኘት የሚቻለው የተሻለው መንገድ በሌሎች አገልግሎት ውስጥ ራስህን ስትሰጥ ነው።)
— ማሃትማ ጋንዲ
“ማንም የላት”፦
ጥበብ ለሰብአዊነት እና ለማህበራዊ ንቅናቄ
አቶ ሳሚ ከስራ ፈጣሪነታቸው ባሻገር፣ ጥበብ ለማህበራዊ ለውጥ ያላትን ትልቅ ሀይል በመረዳት ከ1.2 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ በማድረግ “ማንም የላት” የተሰኘውን ታሪካዊ የኅብረት ዜማ ፕሮዲዩስ አድርገዋል።
ይህ ስራ በግጥም ናትናኤል ግርማቸው፣ በዜማ አህመድ ተሾመ (ዲንቢ)፣ በቅንብር ታምሩ አማረ (ቶሚ) እንዲሁም በዳይሬክቲንግ ነፃዓለም አብዲ የተቃኘ ሲሆን፤ ድምፃውያን ማስተዋል እያዩ፣ ሄዋን ገብረወልድ፣ ሀና ግርማ እና አብርሃም በላይነህ (ሻላዬ) ድምፃቸውን ሰጥተውበታል። ከ50 በላይ የሙያ አጋሮች የተሳተፉበት ይህ ግዙፍ ፕሮጀክት፣ ህብረተሰቡን ስሜታዊ ጉዳት ውስጥ ሳይከት በደማቅ ቅንብር የችግሩን አሳሳቢነትና የለውጥ አስፈላጊነት ያሳያል።
አካል ጉዳተኝነት የችግር ምንጭ ሳይሆን፣ እንደ ማህበረሰብ የፈጠርነው የመዳረሻ እና የትራንስፖርት እጥረት ዋናው ክፍተት መሆኑን ማሳወቅ ነው። “ማንም የላት” የሚለውን ስሜት “እኛ አለንላት!”በሚል አዎንታዊ ምላሽ ለመተካት ያለመ ማህበራዊ ንቅናቄ ነው።
አቶ ሳሚ ካህሳይ እና ድርጅታቸው ተድላ አምቡላንስ ቃላቸውን በተግባር በማስመስከር፤ ጥር 28 ቀን 2017 ዓ.ም በይፋ በተደረገ ስነ-ስርዓት፦የሙዚቃ ቪዲዮውን ገቢ፦ በሰይፉ ኦን ኢቢኤስ (Seifu on EBS) የዩቲዩብ ቻናል ተለቆ የሚሰበሰበው ሙሉ ገቢ ለመቄዶንያ የበጎ አድራጎት ማዕከል እንዲሆን አስረክበው ነበር።
በርካታ ዊልቸሮች፣ ዘይት፣ ላርጎ እና ሌሎች አስፈላጊ ቁሳቁሶችን ለመቄዶንያ መስራች ለዶ/ር ቢንያም በለጠ በአካል አስረክበዋል።
ተድላ አምቡላንስ ለማንኛውም ሰዓት ለመቄዶንያ ማዕከል ነፃ የአምቡላንስ አገልግሎት ለመስጠት በይፋ ቃል ገብተዋል።
የአቶ ሳሚ ካህሳይ ተድላ ህልም በዋና ከተማው አዲስ አበባ ብቻ የተገደበ አይደለም። በክልሎች፣ በገጠራማ አካባቢዎች እና ክፍለ ሀገራት የሚኖሩ፣ አማራጭ ያጡ ዜጎች ዘንድ ይሄው ዘመናዊና የተከበረ የትራንስፖርት አገልግሎት እንዲደርስ ከመንግስት እና ከተለያዩ አካላት ጋር በትስስር ለመስራት አቅደዋል።
“No one has ever become poor by giving.”
(መስጠት ማንም ሰው ደሃ አያደርግም።)
— አን ፍራንክ
አቶ ሳሚ ካህሳይ ተድላ በስራ ፈጠራቸው ሀገራዊ ክፍተትን የደፈኑ፣ በጥበብ ስራቸው የማህበረሰብ ህሊናን ያነቁ፣ በበጎ አድራጎታቸው ደግሞ የብዙዎችን እምባ ያበሱ የዘመናችን አርአያ ናቸው።
ተድላ አምቡላንስ “ሕይወትን ለማስቀጠል እየመጣን ነው!” በሚለው መሪ ቃሉ፣ የብዙዎችን ህይወት የመታደግ እና ተስፋ የመንዛት ታላቅ ሀገራዊ አገልግሎቱን አጠናክሮ ቀጥሏል።
መደምደሚያ
አቶ ሳሚ ካህሳይ ተድላ ከ 27 ዓመታት ሰድት በኋላ አገር ቤት መጥተዋል። የእናት ሀገር ኢትዮጵያ ጥሪ ተቀብለው "እናቴ፤ ኢትዮጵያ ሆይ ! - ስደተኛው ልጅሽ ከ27 ዓመታት በኋላ መጥቷል! - ደስ ይበልሽ!"
የሀገር ጥሪን የመለሰ የዲያስፖራ ተሳትፎ፦ ህልምን በሀገር ላይ መተርጎም እንደነሳሚ ነው።
“Ask not what your country can do for you — ask what you can do for your country.”*
(ሀገሬ ምን አደረገችልኝ ሳይሆን፣ እኔ ለሀገሬ ምን አደረግሁ ብለህ ጠይቅ።)
— ጆን ኤፍ. ኬኔዲ
አቶ ሳሚ ካህሳይ በምዕራቡ ዓለም (በአሜሪካ) ያካበቱትን የሙያ ልምድ፣ እውቀትና ሀብት ይዘው ወደ ሀገራቸው በመመለስ በህክምናና በትራንስፖርት ዘርፍ የተሰማሩት በምክንያት ነው። መንግስትና የሀገር ጥሪ ለዲያስፖራው ማህበረሰብ ያቀረቡትን ጥሪ መሰረት በማድረግ፣ በውጭ ሀገር ያዩትን ዘመናዊ የአገልግሎት አሰጣጥና ህልማቸውን በሀገራቸው ምድር ላይ ተግባራዊ አድርገዋል።
ይህ እርምጃቸው ክፍተቶችን በመሙላት ረገድ ትልቅ አስተዋፅኦ ያበረከተ ሲሆን፤ ሌሎች በውጭ ሀገር የሚኖሩ ትውልደ ኢትዮጵያውያንም በየተሰማሩበት የሙያ ዘርፍ መጥተው ሀገራቸውንና ህዝባቸውን እንዲያገለግሉ ትልቅ ማነቃቂያና መንገድ ጠራጊ አርአያ የሚሆን ነው።
እናንት ያገሬ ልጆች
ግልጽነት ለዘላለም ይኑር!
መሥራት ጀግንነት ነው፤ ማድነቅ ደግሞ ጀግንነት ነው!
ለሥራቸው፤ ለሰበአዊነታቸው እጅ እንነሳለን!
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
"ሕይወትን ማዳን፤ የመጀመሪያ ቅድሚያችን!"
– ተድላ አንቡላንስ
📞 ለአስቸኳይ ጥሪዎች 24 ሰዓት፣ 7 ቀናት ዝግጁ
☎️ +251 985 585 888
📞 8558
የማኅበራዊ ሚዲያ ሊንኮች ናቸው - ይከተሉን፦
Facebook: fb.com/Tedlaambulance
Instagram: instagram.com/tedlaambulance
Telegram: t.me/tedlaambulanceservice
TikTok: tiktok.com/tedlaambulance
· አቶ ሳሚ ካህሳይ ተድላ፦ የሰዎች ህመም የሚሰማቸው፣ ተስፋን በተግባር የሚተረጉሙት ስራ ፈጣሪ
“Life’s most persistent and urgent question is, 'What are you doing for others?'”
(የህይወት ዘወተር እና አጣዳፊው ጥያቄ፦ ‘ለሌሎች ሰዎች ምን እያደረግክ ነው?’ የሚለው ነው።)
— ዶ/ር ማርቲን ሉተር ኪንግ ጁኒየር
በማህበረሰብ ውስጥ የሚታዩ ክፍተቶችን አይቶ ከመቆጨት ይልቅ የመፍትሔ አካል ለመሆን መነሳት የትልልቅ ሰዎች መለያ ባህሪይ ነው። በትውልደ ኢትዮጵያዊው ስራ ፈጣሪ አቶ ሳሚ ካህሳይ ተድላ ዘንድም የሚታየው ይህ ህያው እውነት ነው፤ ጥበብን፣ የበጎ አድራጎት መንፈስን እና ዘመናዊ የህክምና አገልግሎትን በማስተሳሰር በሀገራችን ልዩ የለውጥ አሻራ በማስቀመጥ ላይ ይገኛሉ።
የተድላ አምቡላንስ መወለድ፦
የህይወት አድን አገልግሎት ራዕይ
አቶ ሳሚ ካህሳይ በሀገራችን በህክምና ትራንስፖርት ዘርፍ ያለውን ትልቅ ክፍተት በጥናት በመረዳት ነው "ተድላ አምቡላንስን" ወደ ስራ ያስገቡት። በተለይም አካል ጉዳተኞች፣ የአእምሮ ዕድገት ውስንነት (ኦቲዝም) ያለባቸው፣ የዳያሊሲስ ህመምተኞች እና አረጋውያን ከአንድ ቦታ ወደ ሌላ ቦታ ለመንቀሳቀስ የሚያጋጥማቸውን የእንቅስቃሴ እና የትራንስፖርት እንግልት በመመልከት፣ ደረጃውን የጠበቀና ዘመናዊ የድንገተኛ እና ድንገተኛ ያልሆነ የህክምና መጓጓዣ አገልግሎት እንዲመሰረት አድርገዋል።
ድርጅቱ ከንግድ ስራ በላይ የማህበረሰብ አለኝታነትን መርሁ በማድረግ፦
· ደረጃቸውን የጠበቁ ዘመናዊ ተሽከርካሪዎችን ያቀረበ፣
· በገንዘብም ሆነ በአገልግሎት ደረጃ አቅም የሌላቸውን ለመደገፍ የተጋ፣
· ለሁሉ አቀፍ ተደራሽነትና ለዜጎች ክብር የቆመ ተቋም ሆኖ በመንቀሳቀስ ላይ ይገኛል።
“The best way to find yourself is to lose yourself in the service of others.”
(ራስህን ለማግኘት የሚቻለው የተሻለው መንገድ በሌሎች አገልግሎት ውስጥ ራስህን ስትሰጥ ነው።)
— ማሃትማ ጋንዲ
“ማንም የላት”፦
ጥበብ ለሰብአዊነት እና ለማህበራዊ ንቅናቄ
አቶ ሳሚ ከስራ ፈጣሪነታቸው ባሻገር፣ ጥበብ ለማህበራዊ ለውጥ ያላትን ትልቅ ሀይል በመረዳት ከ1.2 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ በማድረግ “ማንም የላት” የተሰኘውን ታሪካዊ የኅብረት ዜማ ፕሮዲዩስ አድርገዋል።
ይህ ስራ በግጥም ናትናኤል ግርማቸው፣ በዜማ አህመድ ተሾመ (ዲንቢ)፣ በቅንብር ታምሩ አማረ (ቶሚ) እንዲሁም በዳይሬክቲንግ ነፃዓለም አብዲ የተቃኘ ሲሆን፤ ድምፃውያን ማስተዋል እያዩ፣ ሄዋን ገብረወልድ፣ ሀና ግርማ እና አብርሃም በላይነህ (ሻላዬ) ድምፃቸውን ሰጥተውበታል። ከ50 በላይ የሙያ አጋሮች የተሳተፉበት ይህ ግዙፍ ፕሮጀክት፣ ህብረተሰቡን ስሜታዊ ጉዳት ውስጥ ሳይከት በደማቅ ቅንብር የችግሩን አሳሳቢነትና የለውጥ አስፈላጊነት ያሳያል።
አካል ጉዳተኝነት የችግር ምንጭ ሳይሆን፣ እንደ ማህበረሰብ የፈጠርነው የመዳረሻ እና የትራንስፖርት እጥረት ዋናው ክፍተት መሆኑን ማሳወቅ ነው። “ማንም የላት” የሚለውን ስሜት “እኛ አለንላት!”በሚል አዎንታዊ ምላሽ ለመተካት ያለመ ማህበራዊ ንቅናቄ ነው።
አቶ ሳሚ ካህሳይ እና ድርጅታቸው ተድላ አምቡላንስ ቃላቸውን በተግባር በማስመስከር፤ ጥር 28 ቀን 2017 ዓ.ም በይፋ በተደረገ ስነ-ስርዓት፦የሙዚቃ ቪዲዮውን ገቢ፦ በሰይፉ ኦን ኢቢኤስ (Seifu on EBS) የዩቲዩብ ቻናል ተለቆ የሚሰበሰበው ሙሉ ገቢ ለመቄዶንያ የበጎ አድራጎት ማዕከል እንዲሆን አስረክበው ነበር።
በርካታ ዊልቸሮች፣ ዘይት፣ ላርጎ እና ሌሎች አስፈላጊ ቁሳቁሶችን ለመቄዶንያ መስራች ለዶ/ር ቢንያም በለጠ በአካል አስረክበዋል።
ተድላ አምቡላንስ ለማንኛውም ሰዓት ለመቄዶንያ ማዕከል ነፃ የአምቡላንስ አገልግሎት ለመስጠት በይፋ ቃል ገብተዋል።
የአቶ ሳሚ ካህሳይ ተድላ ህልም በዋና ከተማው አዲስ አበባ ብቻ የተገደበ አይደለም። በክልሎች፣ በገጠራማ አካባቢዎች እና ክፍለ ሀገራት የሚኖሩ፣ አማራጭ ያጡ ዜጎች ዘንድ ይሄው ዘመናዊና የተከበረ የትራንስፖርት አገልግሎት እንዲደርስ ከመንግስት እና ከተለያዩ አካላት ጋር በትስስር ለመስራት አቅደዋል።
“No one has ever become poor by giving.”
(መስጠት ማንም ሰው ደሃ አያደርግም።)
— አን ፍራንክ
አቶ ሳሚ ካህሳይ ተድላ በስራ ፈጠራቸው ሀገራዊ ክፍተትን የደፈኑ፣ በጥበብ ስራቸው የማህበረሰብ ህሊናን ያነቁ፣ በበጎ አድራጎታቸው ደግሞ የብዙዎችን እምባ ያበሱ የዘመናችን አርአያ ናቸው።
ተድላ አምቡላንስ “ሕይወትን ለማስቀጠል እየመጣን ነው!” በሚለው መሪ ቃሉ፣ የብዙዎችን ህይወት የመታደግ እና ተስፋ የመንዛት ታላቅ ሀገራዊ አገልግሎቱን አጠናክሮ ቀጥሏል።
መደምደሚያ
አቶ ሳሚ ካህሳይ ተድላ ከ 27 ዓመታት ሰድት በኋላ አገር ቤት መጥተዋል። የእናት ሀገር ኢትዮጵያ ጥሪ ተቀብለው "እናቴ፤ ኢትዮጵያ ሆይ ! - ስደተኛው ልጅሽ ከ27 ዓመታት በኋላ መጥቷል! - ደስ ይበልሽ!"
የሀገር ጥሪን የመለሰ የዲያስፖራ ተሳትፎ፦ ህልምን በሀገር ላይ መተርጎም እንደነሳሚ ነው።
“Ask not what your country can do for you — ask what you can do for your country.”*
(ሀገሬ ምን አደረገችልኝ ሳይሆን፣ እኔ ለሀገሬ ምን አደረግሁ ብለህ ጠይቅ።)
— ጆን ኤፍ. ኬኔዲ
አቶ ሳሚ ካህሳይ በምዕራቡ ዓለም (በአሜሪካ) ያካበቱትን የሙያ ልምድ፣ እውቀትና ሀብት ይዘው ወደ ሀገራቸው በመመለስ በህክምናና በትራንስፖርት ዘርፍ የተሰማሩት በምክንያት ነው። መንግስትና የሀገር ጥሪ ለዲያስፖራው ማህበረሰብ ያቀረቡትን ጥሪ መሰረት በማድረግ፣ በውጭ ሀገር ያዩትን ዘመናዊ የአገልግሎት አሰጣጥና ህልማቸውን በሀገራቸው ምድር ላይ ተግባራዊ አድርገዋል።
ይህ እርምጃቸው ክፍተቶችን በመሙላት ረገድ ትልቅ አስተዋፅኦ ያበረከተ ሲሆን፤ ሌሎች በውጭ ሀገር የሚኖሩ ትውልደ ኢትዮጵያውያንም በየተሰማሩበት የሙያ ዘርፍ መጥተው ሀገራቸውንና ህዝባቸውን እንዲያገለግሉ ትልቅ ማነቃቂያና መንገድ ጠራጊ አርአያ የሚሆን ነው።
እናንት ያገሬ ልጆች
ግልጽነት ለዘላለም ይኑር!
መሥራት ጀግንነት ነው፤ ማድነቅ ደግሞ ጀግንነት ነው!
ለሥራቸው፤ ለሰበአዊነታቸው እጅ እንነሳለን!
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
"ሕይወትን ማዳን፤ የመጀመሪያ ቅድሚያችን!"
– ተድላ አንቡላንስ
📞 ለአስቸኳይ ጥሪዎች 24 ሰዓት፣ 7 ቀናት ዝግጁ
☎️ +251 985 585 888
📞 8558
የማኅበራዊ ሚዲያ ሊንኮች ናቸው - ይከተሉን፦
Facebook: fb.com/Tedlaambulance
Instagram: instagram.com/tedlaambulance
Telegram: t.me/tedlaambulanceservice
TikTok: tiktok.com/tedlaambulance
9 days ago
📢 We’re Hiring!
We’re looking for a qualified and energetic sales promoter and Civil work Engineer to join our company in Addis Ababa.
How to Apply:
👉 Visit our official website: https://www.ethiotelecom.e...
👉 Click on the ''Company'' tab from the top menu
👉 Under Company, scroll down and select Vacancy to view and apply for the position.
#vacancy #ethiotelecom #telebirr #digitalafrica #digitalethiopia #realizingdigitalethiopia
We’re looking for a qualified and energetic sales promoter and Civil work Engineer to join our company in Addis Ababa.
How to Apply:
👉 Visit our official website: https://www.ethiotelecom.e...
👉 Click on the ''Company'' tab from the top menu
👉 Under Company, scroll down and select Vacancy to view and apply for the position.
#vacancy #ethiotelecom #telebirr #digitalafrica #digitalethiopia #realizingdigitalethiopia
1 month ago
u12e8u1240u1295 7 u1230u12d3u1275 u12a0u121bu122du129b u12dcu1293 u2026 u1230u1294 27/2018 u12d3.u121d #ebcdotstream #etv #ebs #ethiopia #ebc ","delight_ranges":[],"image_ranges":[],"inline_style_ranges":[],"aggregated_ranges":[],"ranges":[{"entity":{"__typename":"Hashtag","__isEntity":"Hashtag","url":"https://www.facebook.com/h...
የቀን 7 ሰዓት አማርኛ ዜና … ሰኔ 27/2018 ዓ.ም #ebcdotstream #etv #ebs #ethiopia #ebc
1 month ago
u12e8u1240u1295 7 u1230u12d3u1275 u12a0u121bu122du129b u12dcu1293 u2026 u1230u1294 25/2018 u12d3.u121d
#ebcdotstream #etv #ebs #ethiopia #ebc ","delight_ranges":[],"image_ranges":[],"inline_style_ranges":[],"aggregated_ranges":[],"ranges":[{"entity":{"__typename":"Hashtag","__isEntity":"Hashtag","url":"https://www.facebook.com/h...
የቀን 7 ሰዓት አማርኛ ዜና … ሰኔ 25/2018 ዓ.ም
#ebcdotstream #etv #ebs #ethiopia #ebc
1 month ago
u12e8u1240u1295 7 u1230u12d3u1275 u12a0u121bu122du129b u12dcu1293 u2026 u1230u1294 17/2018 u12d3.u121d #ebcdotstream #etv #ebs #ethiopia ","delight_ranges":[],"image_ranges":[],"inline_style_ranges":[],"aggregated_ranges":[],"ranges":[{"entity":{"__typename":"Hashtag","__isEntity":"Hashtag","url":"https://www.facebook.com/h...
የቀን 7 ሰዓት አማርኛ ዜና … ሰኔ 17/2018 ዓ.ም #ebcdotstream #etv #ebs #ethiopia
2 months ago
2ኛ ዓለም አቀፍ ኮንፈረንስ በባሌ ተከፈተ
#ethiopia | ባሌ ሮቤ— በመደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ አዘጋጅነት 2ኛው ዓለም አቀፍ ኮንፍረንስ - የቱሪዝም እና ሆስፒታሊቲ ትምህርትን በሰው ሰራሽ አስተውሎት ( AI ) በአዲስ እሳቤ ማላቅ - ( የወደፊት ክህሎቶችን፣ የፈጠራ አቅምንና እና ሥነ ምግባራዊ ሰው - ተኮር አሰራርን ማጎልበት ) ” በሚል መሪ ሃሳብ ከተለያዩ የዓለም ሀገራት የመጡ ተናጋሪዎች፣ ተመራማሪዎች፣ ምሁራን እና ተሳታፊዎች በተገኙበት ሁለተኛው ዓለም አቀፍ ኮንፈረንስ በዛሬው ዕለት በይፋ ተጀምሯል።
የኮንፈረንሱ አስተናጋጅ የመደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ዶ/ር ብርሃነመስቀል ጠና (PhD) የእንኳን ደህና መጣችሁ ንግግር ያደረጉ ሲሆን፣ በንግግራቸውም የምንኖርበት ዘመን በአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ፣ በማሽን ትምህርት (Machine Learning) እና በአውቶሜሽን ምክንያት ከፍተኛ የቴክኖሎጂ ሽግግር እየታየበት ያለና የሆስፒታሊቲውን ዘርፍ ሙሉ በሙሉ እየቀየረው የሚገኝ መሆኑን ጠቁመዋል።
የኮንፈረንሱ አስተናጋጅ የመደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ዶ/ር ብርሃነመስቀል ጠና (PhD) የእንኳን ደህና መጣችሁ ንግግር ያደረጉ ሲሆን፣ በንግግራቸውም የምንኖርበት ዘመን በአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ፣ በማሽን ትምህርት (Machine Learning) እና በአውቶሜሽን ምክንያት ከፍተኛ የቴክኖሎጂ ሽግግር እየታየበት ያለና የሆስፒታሊቲውን ዘርፍ ሙሉ በሙሉ እየቀየረው የሚገኝ መሆኑን ጠቁመዋል።
ፕሬዝዳንት ዶ/ር ብርሃነመስቀል ጠና አያይዘውም፣ ቴክኖሎጂው ሰብአዊ እሴቶችን፣ የሰዎችን ግላዊነት፣ ፍትሃዊነትንና ባህልን በጠበቀ መልኩ ጥቅም ላይ መዋል እንዳለበትና ተማሪዎችንም ለነገው ያልተፈጠሩ የሥራ ዕድሎች በዲጂታል ክህሎትና በሰብአዊ እሴቶች ማነጽ እንደሚገባ አፅንዖት ሰጥተዋል።
የባሌን ምድር አንድ ፓርክ፣ ብዙ ዓለማት" ሲሉ የገለጹት ዶ/ር ብርሃነመስቀል፣ እንደ ባሌ ተራሮች ብሔራዊ ፓርክ፣ የሶፍ ዑመር ዋሻ፣ የቱሉ ዲምቱ ጫፍ እና የዲሬ ሸኽ ሁሴን መካነ መቃብር ያሉ የተፈጥሮና የታሪክ ጸጋዎች መገኛ የሆነው ይህ ቀጠና ለዩኒቨርሲቲው ትልቅ ሕያው የመማሪያ ክፍል መሆኑንና የዩኒቨርሲቲውም ስኬት የሚለካው በምርምር ወረቀቶች ብቻ ሳይሆን በማኅበረሰቡ ውስጥ በሚያመጣው እውነተኛ ለውጥ መሆኑን አስታውቀዋል።
ከዚሁ የኮንፈረንስ መክፈቻ ጎን ለጎን፣ መደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ ከዩናይትድ ኪንግደም (UK) የመጡ የባለሙያዎች ቡድን በቅርብ ትብብር ያበለጸገውንና ዓለም አቀፍ ደረጃውን የጠበቀውን አዲሱን የዩኒቨርሲቲውን ድረ-ገጽ (Website) በይፋ መርቋል።
ይህ አዲስ ዲጂታል መድረክ ዩኒቨርሲቲው በዓለም አቀፍ ደረጃ ያለውን ተደራሽነትና የዲጂታል ትራንስፎርሜሽን ጉዞ ወደ ላቀ ደረጃ የሚያሸጋግር የሽርክና ውጤት መሆኑ ተገልጿል።
ለዚህ ፕሮጀክት መሳካት በዩናይትድ ኪንግደም የኢትዮጵያ ምክትል አምባሳደር ክቡር አምባሳደር ሌሊሳ ጫላ እና አቶ ሙሉጌታ ላበረከቱት ከፍተኛ አስተዋጽኦ እና መሪነት ፕሬዝዳንቱ የላቀ ምስጋናቸውን አቅርበው፣ የባለሙያዎቹ ቡድንና ጥሪ የተደረገላቸው ክብራን እንግዶች መድረክ ላይ በመውጣት ድረ-ገጹን በጋራ እንድሚርቁ አድርገዋል።
በመጨረሻም፣ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር እና የቦርድ ሰብሳቢ ክቡር ዶ/ር በለጠ ሞላ ለሁለት ቀናት የሚቆየውን ይህንን ሁለተኛውን ዓለም አቀፍ ኮንፈረንስ በይፋ የከፈቱ ሲሆን፣ በቆይታውም ከተለያዩ የዓለም ክፍሎች በመጡ ምሁራን አርቲፊሻል ኢንተለጀንስን ከቱሪዝም ልማት ጋር ያገናዘቡ በርካታ የምርምር ሥራዎችና ውይይቶች እንደሚቀርቡ ይጠበቃል።
በዚህ ታላቅ መድረክ ላይ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር እና የዩኒቨርሲቲው የሥራ አመራር ቦርድ ሰብሳቢ ክቡር ዶ/ር በለጠ ሞላ፣ የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስትር እና የዕለቱ ቁልፍ ተናጋሪ ክቡር ዶ/ር አብርሃም በላይ፣ የቱሪዝም ስቴት ሚኒስትር ክቡር ዶ/ር እንደገና አበበ፣ የባሌ ዞን አስተዳደር ዋና አዛዥ ክቡር አቶ አብዱልሀኪም አሊዪ እና የባሌ-ሮቤ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ክቡር አቶ ዲኖ አሚን ጨምሮ ከፍተኛ የፌዴራልና የክልል መንግሥት የሥራ ኃላፊዎች ተገኝተዋል።
በተጨማሪም ከአውሮፓ፣ ከእስያ፣ ከአፍሪካና ከተለያዩ የዓለም ክፍሎች የተውጣጡ በርካታ ምሁራን፣ ተመራማሪዎች፣ የዘርፉ የልማት አጋሮች እና ስፖንሰሮች በአካልና በበይነ-መረብ (ኦንላይን) በጋራ እየታደሙ ናቸው።
#maddawalabuuniversity #ai #tourism #hospitality #conference #robe #ethiopianews #education #innovation #mwu
#ethiopia | ባሌ ሮቤ— በመደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ አዘጋጅነት 2ኛው ዓለም አቀፍ ኮንፍረንስ - የቱሪዝም እና ሆስፒታሊቲ ትምህርትን በሰው ሰራሽ አስተውሎት ( AI ) በአዲስ እሳቤ ማላቅ - ( የወደፊት ክህሎቶችን፣ የፈጠራ አቅምንና እና ሥነ ምግባራዊ ሰው - ተኮር አሰራርን ማጎልበት ) ” በሚል መሪ ሃሳብ ከተለያዩ የዓለም ሀገራት የመጡ ተናጋሪዎች፣ ተመራማሪዎች፣ ምሁራን እና ተሳታፊዎች በተገኙበት ሁለተኛው ዓለም አቀፍ ኮንፈረንስ በዛሬው ዕለት በይፋ ተጀምሯል።
የኮንፈረንሱ አስተናጋጅ የመደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ዶ/ር ብርሃነመስቀል ጠና (PhD) የእንኳን ደህና መጣችሁ ንግግር ያደረጉ ሲሆን፣ በንግግራቸውም የምንኖርበት ዘመን በአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ፣ በማሽን ትምህርት (Machine Learning) እና በአውቶሜሽን ምክንያት ከፍተኛ የቴክኖሎጂ ሽግግር እየታየበት ያለና የሆስፒታሊቲውን ዘርፍ ሙሉ በሙሉ እየቀየረው የሚገኝ መሆኑን ጠቁመዋል።
የኮንፈረንሱ አስተናጋጅ የመደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ዶ/ር ብርሃነመስቀል ጠና (PhD) የእንኳን ደህና መጣችሁ ንግግር ያደረጉ ሲሆን፣ በንግግራቸውም የምንኖርበት ዘመን በአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ፣ በማሽን ትምህርት (Machine Learning) እና በአውቶሜሽን ምክንያት ከፍተኛ የቴክኖሎጂ ሽግግር እየታየበት ያለና የሆስፒታሊቲውን ዘርፍ ሙሉ በሙሉ እየቀየረው የሚገኝ መሆኑን ጠቁመዋል።
ፕሬዝዳንት ዶ/ር ብርሃነመስቀል ጠና አያይዘውም፣ ቴክኖሎጂው ሰብአዊ እሴቶችን፣ የሰዎችን ግላዊነት፣ ፍትሃዊነትንና ባህልን በጠበቀ መልኩ ጥቅም ላይ መዋል እንዳለበትና ተማሪዎችንም ለነገው ያልተፈጠሩ የሥራ ዕድሎች በዲጂታል ክህሎትና በሰብአዊ እሴቶች ማነጽ እንደሚገባ አፅንዖት ሰጥተዋል።
የባሌን ምድር አንድ ፓርክ፣ ብዙ ዓለማት" ሲሉ የገለጹት ዶ/ር ብርሃነመስቀል፣ እንደ ባሌ ተራሮች ብሔራዊ ፓርክ፣ የሶፍ ዑመር ዋሻ፣ የቱሉ ዲምቱ ጫፍ እና የዲሬ ሸኽ ሁሴን መካነ መቃብር ያሉ የተፈጥሮና የታሪክ ጸጋዎች መገኛ የሆነው ይህ ቀጠና ለዩኒቨርሲቲው ትልቅ ሕያው የመማሪያ ክፍል መሆኑንና የዩኒቨርሲቲውም ስኬት የሚለካው በምርምር ወረቀቶች ብቻ ሳይሆን በማኅበረሰቡ ውስጥ በሚያመጣው እውነተኛ ለውጥ መሆኑን አስታውቀዋል።
ከዚሁ የኮንፈረንስ መክፈቻ ጎን ለጎን፣ መደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ ከዩናይትድ ኪንግደም (UK) የመጡ የባለሙያዎች ቡድን በቅርብ ትብብር ያበለጸገውንና ዓለም አቀፍ ደረጃውን የጠበቀውን አዲሱን የዩኒቨርሲቲውን ድረ-ገጽ (Website) በይፋ መርቋል።
ይህ አዲስ ዲጂታል መድረክ ዩኒቨርሲቲው በዓለም አቀፍ ደረጃ ያለውን ተደራሽነትና የዲጂታል ትራንስፎርሜሽን ጉዞ ወደ ላቀ ደረጃ የሚያሸጋግር የሽርክና ውጤት መሆኑ ተገልጿል።
ለዚህ ፕሮጀክት መሳካት በዩናይትድ ኪንግደም የኢትዮጵያ ምክትል አምባሳደር ክቡር አምባሳደር ሌሊሳ ጫላ እና አቶ ሙሉጌታ ላበረከቱት ከፍተኛ አስተዋጽኦ እና መሪነት ፕሬዝዳንቱ የላቀ ምስጋናቸውን አቅርበው፣ የባለሙያዎቹ ቡድንና ጥሪ የተደረገላቸው ክብራን እንግዶች መድረክ ላይ በመውጣት ድረ-ገጹን በጋራ እንድሚርቁ አድርገዋል።
በመጨረሻም፣ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር እና የቦርድ ሰብሳቢ ክቡር ዶ/ር በለጠ ሞላ ለሁለት ቀናት የሚቆየውን ይህንን ሁለተኛውን ዓለም አቀፍ ኮንፈረንስ በይፋ የከፈቱ ሲሆን፣ በቆይታውም ከተለያዩ የዓለም ክፍሎች በመጡ ምሁራን አርቲፊሻል ኢንተለጀንስን ከቱሪዝም ልማት ጋር ያገናዘቡ በርካታ የምርምር ሥራዎችና ውይይቶች እንደሚቀርቡ ይጠበቃል።
በዚህ ታላቅ መድረክ ላይ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር እና የዩኒቨርሲቲው የሥራ አመራር ቦርድ ሰብሳቢ ክቡር ዶ/ር በለጠ ሞላ፣ የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስትር እና የዕለቱ ቁልፍ ተናጋሪ ክቡር ዶ/ር አብርሃም በላይ፣ የቱሪዝም ስቴት ሚኒስትር ክቡር ዶ/ር እንደገና አበበ፣ የባሌ ዞን አስተዳደር ዋና አዛዥ ክቡር አቶ አብዱልሀኪም አሊዪ እና የባሌ-ሮቤ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ክቡር አቶ ዲኖ አሚን ጨምሮ ከፍተኛ የፌዴራልና የክልል መንግሥት የሥራ ኃላፊዎች ተገኝተዋል።
በተጨማሪም ከአውሮፓ፣ ከእስያ፣ ከአፍሪካና ከተለያዩ የዓለም ክፍሎች የተውጣጡ በርካታ ምሁራን፣ ተመራማሪዎች፣ የዘርፉ የልማት አጋሮች እና ስፖንሰሮች በአካልና በበይነ-መረብ (ኦንላይን) በጋራ እየታደሙ ናቸው።
#maddawalabuuniversity #ai #tourism #hospitality #conference #robe #ethiopianews #education #innovation #mwu
2 months ago
መደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ በአርቴፊሻል ኢንተለጀንስና ቱሪዝም ዙሪያ ዓለም አቀፍ ኮንፍረንስ ሊያካሂድ ነው
#ethiopia | ሮቤ – በኦሮሚያ ክልል ባሌ ዞን ሮቤ ከተማ የሚገኘው መደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ በቱሪዝምና ሆስፒታሊቲ ትምህርት ዘርፍ የአርቴፊሻል ኢንተለጀንስ (AI) ሚናን የሚመለከት ሁለተኛውን ዙር ዓለም አቀፍ ኮንፍረንስ ከሰኔ 15 እስከ 16 ቀን 2018 ዓ.ም. እንደሚያካሂድ ዶ/ር ተሰማ ታደሰ (ተባባሪ ፕሮፌሰር) የመደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ የህዝብ እና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ስራ አስፈፃሚ አስታውቋል።
“Reimagining Tourism and Hospitality Education through Artificial Intelligence: Building Future-Ready Skills, Innovation Capacity, and Ethical Human-Centered Practice” በሚል መሪ ሃሳብ የሚካሄደው ኮንፍረንስ ከተለያዩ የዓለም ሀገራት የመጡ ቁልፍ ተናጋሪዎች፣ ተመራማሪዎች፣ ምሁራን እና ተሳታፊዎችን ያሳትፋል።
እንግሊዝ፣ ጣሊያን፣ ኢንዶኔዢያ፣ ሩሲያ፣ ካሜሩን እና ሌሎች ሀገራት ተሳታፊዎች እንደሚገኙ የተገለጸ ሲሆን፣ ከኢትዮጵያ ደግሞ ከተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎች፣ ከመንግስት ተቋማት እና ከቱሪዝም ዘርፍ ባለድርሻ አካላት ተወካዮች ይሳተፋሉ።
በኮንፍረንሱ ወቅት ዘመናዊ የምረቃ አዳራሽ ምረቃ፣ በውጭ አጋሮች ድጋፍ የተገነባ አዲስ የዩኒቨርሲቲው ድረ-ገጽ (Website) ምረቃ እና ሌሎች ተቋማዊ መርሃ ግብሮች እንደሚከናወኑም ተጠቁሟል።
ከ430 ኪሎ ሜትር በላይ ከአዲስ አበባ ርቀት ላይ የሚገኘው መደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ በ1999 ዓ.ም. የተመሰረተ ሲሆን በሮቤ፣ ጎባ እና ሻሸመኔ ካምፓሶች በመዋቀር 52 የመጀመሪያ ዲግሪ፣ 58 የማስተርስ እና 6 የዶክትሬት መርሃ ግብሮችን እያስተማረ ይገኛል።
ዩኒቨርሲቲው እስካሁን ከ46 ሺህ በላይ ተማሪዎችን በማስመረቅ ለአገሪቱ ልማት አስተዋፅኦ እያደረገ ሲሆን በትምህርት፣ በምርምር እና በማህበረሰብ አገልግሎት ዘርፎች ያለውን ሚና እያጠናከረ መሆኑን ገልጿል።
የዩኒቨርሲቲው አመራሮች ኮንፍረንሱን በአካል ወይም በተለያዩ የማህበራዊ ሚዲያ መድረኮቹ እንዲከታተሉ ለምሁራን፣ ለተማሪዎች እና ለህዝብ ዶ/ር ተሰማ ታደሰ (ተባባሪ ፕሮፌሰር)
የመደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ የህዝብ እና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ስራ አስፈፃሚ ጥሪ አቅርበዋል።
#maddawalabuuniversity #ai #tourism #hospitality #conference #robe #ethiopianews #education #innovation #mwu
#ethiopia | ሮቤ – በኦሮሚያ ክልል ባሌ ዞን ሮቤ ከተማ የሚገኘው መደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ በቱሪዝምና ሆስፒታሊቲ ትምህርት ዘርፍ የአርቴፊሻል ኢንተለጀንስ (AI) ሚናን የሚመለከት ሁለተኛውን ዙር ዓለም አቀፍ ኮንፍረንስ ከሰኔ 15 እስከ 16 ቀን 2018 ዓ.ም. እንደሚያካሂድ ዶ/ር ተሰማ ታደሰ (ተባባሪ ፕሮፌሰር) የመደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ የህዝብ እና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ስራ አስፈፃሚ አስታውቋል።
“Reimagining Tourism and Hospitality Education through Artificial Intelligence: Building Future-Ready Skills, Innovation Capacity, and Ethical Human-Centered Practice” በሚል መሪ ሃሳብ የሚካሄደው ኮንፍረንስ ከተለያዩ የዓለም ሀገራት የመጡ ቁልፍ ተናጋሪዎች፣ ተመራማሪዎች፣ ምሁራን እና ተሳታፊዎችን ያሳትፋል።
እንግሊዝ፣ ጣሊያን፣ ኢንዶኔዢያ፣ ሩሲያ፣ ካሜሩን እና ሌሎች ሀገራት ተሳታፊዎች እንደሚገኙ የተገለጸ ሲሆን፣ ከኢትዮጵያ ደግሞ ከተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎች፣ ከመንግስት ተቋማት እና ከቱሪዝም ዘርፍ ባለድርሻ አካላት ተወካዮች ይሳተፋሉ።
በኮንፍረንሱ ወቅት ዘመናዊ የምረቃ አዳራሽ ምረቃ፣ በውጭ አጋሮች ድጋፍ የተገነባ አዲስ የዩኒቨርሲቲው ድረ-ገጽ (Website) ምረቃ እና ሌሎች ተቋማዊ መርሃ ግብሮች እንደሚከናወኑም ተጠቁሟል።
ከ430 ኪሎ ሜትር በላይ ከአዲስ አበባ ርቀት ላይ የሚገኘው መደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ በ1999 ዓ.ም. የተመሰረተ ሲሆን በሮቤ፣ ጎባ እና ሻሸመኔ ካምፓሶች በመዋቀር 52 የመጀመሪያ ዲግሪ፣ 58 የማስተርስ እና 6 የዶክትሬት መርሃ ግብሮችን እያስተማረ ይገኛል።
ዩኒቨርሲቲው እስካሁን ከ46 ሺህ በላይ ተማሪዎችን በማስመረቅ ለአገሪቱ ልማት አስተዋፅኦ እያደረገ ሲሆን በትምህርት፣ በምርምር እና በማህበረሰብ አገልግሎት ዘርፎች ያለውን ሚና እያጠናከረ መሆኑን ገልጿል።
የዩኒቨርሲቲው አመራሮች ኮንፍረንሱን በአካል ወይም በተለያዩ የማህበራዊ ሚዲያ መድረኮቹ እንዲከታተሉ ለምሁራን፣ ለተማሪዎች እና ለህዝብ ዶ/ር ተሰማ ታደሰ (ተባባሪ ፕሮፌሰር)
የመደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ የህዝብ እና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ስራ አስፈፃሚ ጥሪ አቅርበዋል።
#maddawalabuuniversity #ai #tourism #hospitality #conference #robe #ethiopianews #education #innovation #mwu
Sponsored by
Surafel
2 months ago
ታላቅ የምስራች ከጊፍት ሪል ስቴት!
******
ጊፍት ሪል ስቴት በለገሃር መንደሩ ከሰኔ 10/2018 ዓ.ም. ጀምሮ የዓመቱ ማጠቃለያ ልዩ የሽያጭ ኤክስፖ ከአበረታች ሽልማቶች ጋር አዘጋጅቷል!
✅ በ5% ቅድመ ክፍያ
✅ 20% ልዩ ቅናሽ
ዘመኑን የዋጁ ዲዛይኖችን ከአዳዲስ ቴክኖሎጂዎች ጋር በማዋሃድ፣ የነገን ኑሮ ዛሬ እየገነባን እንገኛለን።
📍 በለገሃር
📍 በተክለሃይማኖት
📍 በ22 ማዞሪያ
📍 በአትላስ
📍 በሲኤምሲ
📍 በፈረስ ቤት
መኖር በጊፍት መንደር!
ጊፍት ሪል ስቴት
ማህበረሰብ እንገነባለን!
📞 ለበለጠ መረጃ፦
Website: https://www.giftrealestate...
+251984 65 65 65/+251979 65 65 65
******
ጊፍት ሪል ስቴት በለገሃር መንደሩ ከሰኔ 10/2018 ዓ.ም. ጀምሮ የዓመቱ ማጠቃለያ ልዩ የሽያጭ ኤክስፖ ከአበረታች ሽልማቶች ጋር አዘጋጅቷል!
✅ በ5% ቅድመ ክፍያ
✅ 20% ልዩ ቅናሽ
ዘመኑን የዋጁ ዲዛይኖችን ከአዳዲስ ቴክኖሎጂዎች ጋር በማዋሃድ፣ የነገን ኑሮ ዛሬ እየገነባን እንገኛለን።
📍 በለገሃር
📍 በተክለሃይማኖት
📍 በ22 ማዞሪያ
📍 በአትላስ
📍 በሲኤምሲ
📍 በፈረስ ቤት
መኖር በጊፍት መንደር!
ጊፍት ሪል ስቴት
ማህበረሰብ እንገነባለን!
📞 ለበለጠ መረጃ፦
Website: https://www.giftrealestate...
+251984 65 65 65/+251979 65 65 65
2 months ago
ቅንጡ አፓርትመንቶችንና የንግድ ሱቆችን ይፈልጋሉ?
*********
ጊፍት ሪል ስቴት በአዲስ አበባ ለኑሮ ምቹ በሆኑ የተለያዩ አካባቢዎች ልዩ ልዩ መጠን ያላቸው አፓርትመንቶችንና የንግድ ሱቆችን ገንብተን ለሽያጭ አቅርበናል፡፡
መንደሮቻችን፤
የተሻሻሉ አማራጭ ዲዛይኖች፣
አስተማማኝ የመኪና ማቆሚያ ቦታ፣
24/7 የተጠባባቂ ኃይልና የውሃ አቅርቦት፣
ዘመናዊ የንግድ ሱቆች፣ የገበያ አዳራሾች፣ ት/ቤቶች እና የህክምና ማዕከሎች፣
በቂ አረንጓዴ የመጫዎቻ ስፍራዎች አሏቸው፣
ይምጡ በለገሃር፣ በተ/ሃይማኖት፣ በአትላስ፣ ሲኤምሲና በፈረስ ቤት አማራጭ ቤቶችን በመጎብኘት የቤት ባለቤት እንዲሆን ተጋብዘዋል!
ጊፍት ሪል ስቴት
ማህበረሰብን እንገነባለን!
ለበለጠ መረጃ፤
Website: https://www.giftrealestate...
+251984 65 65 65/+251979 65 65 65
*********
ጊፍት ሪል ስቴት በአዲስ አበባ ለኑሮ ምቹ በሆኑ የተለያዩ አካባቢዎች ልዩ ልዩ መጠን ያላቸው አፓርትመንቶችንና የንግድ ሱቆችን ገንብተን ለሽያጭ አቅርበናል፡፡
መንደሮቻችን፤
የተሻሻሉ አማራጭ ዲዛይኖች፣
አስተማማኝ የመኪና ማቆሚያ ቦታ፣
24/7 የተጠባባቂ ኃይልና የውሃ አቅርቦት፣
ዘመናዊ የንግድ ሱቆች፣ የገበያ አዳራሾች፣ ት/ቤቶች እና የህክምና ማዕከሎች፣
በቂ አረንጓዴ የመጫዎቻ ስፍራዎች አሏቸው፣
ይምጡ በለገሃር፣ በተ/ሃይማኖት፣ በአትላስ፣ ሲኤምሲና በፈረስ ቤት አማራጭ ቤቶችን በመጎብኘት የቤት ባለቤት እንዲሆን ተጋብዘዋል!
ጊፍት ሪል ስቴት
ማህበረሰብን እንገነባለን!
ለበለጠ መረጃ፤
Website: https://www.giftrealestate...
+251984 65 65 65/+251979 65 65 65
2 months ago
የኢቢኤስ ቴሌቪዥን ስኬት ቀጥሏል፤
ለሁለተኛ ተከታታይ ዓመት የአፍሪካ ምርጥ ብራንድ በመሆን ተሸለመ
#ethiopia | የኢቢኤስ ቴሌቪዥን ጣቢያ በአህጉራዊ መድረክ ያስመዘገበውን አንጸባራቂ ድል በድጋሚ አድሷል። ጣቢያው በተከታታይ ለሁለት ዓመታት የአፍሪካ ምርጥ ብራንድ በመሆን የመመረጥ ታላቅ ክብርን አግኝቷል።
ይህ በኢንተርናሽናል ደረጃ የተሰጠው እውቅና የጣቢያውን ተመራጭነት እና ጥራት ያስመሰከረ ሲሆን፣ ተወዳጁ የእሁድን በኢቢኤስ የፕሮግራም ክፍልም ለዚህ ስኬት የበኩሉን ከፍተኛ አስተዋጽኦ አበርክቷል።
የጣቢያው አመራሮችና ሰራተኞች ይህንን ታላቅ ድል ለሁለተኛ ጊዜ በመቀዳጀታቸው የተሰማቸውን ደስታ ገልጸው፣ ለቀጣይ ስራዎቻቸውም ትልቅ መነሳሳትን እንደሚፈጥርላቸው አስታውቀዋል።
https://youtu.be/q7um2td1j...
#ebs #ebstv #africanbrands #media #ethiopianmedia #television #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
ለሁለተኛ ተከታታይ ዓመት የአፍሪካ ምርጥ ብራንድ በመሆን ተሸለመ
#ethiopia | የኢቢኤስ ቴሌቪዥን ጣቢያ በአህጉራዊ መድረክ ያስመዘገበውን አንጸባራቂ ድል በድጋሚ አድሷል። ጣቢያው በተከታታይ ለሁለት ዓመታት የአፍሪካ ምርጥ ብራንድ በመሆን የመመረጥ ታላቅ ክብርን አግኝቷል።
ይህ በኢንተርናሽናል ደረጃ የተሰጠው እውቅና የጣቢያውን ተመራጭነት እና ጥራት ያስመሰከረ ሲሆን፣ ተወዳጁ የእሁድን በኢቢኤስ የፕሮግራም ክፍልም ለዚህ ስኬት የበኩሉን ከፍተኛ አስተዋጽኦ አበርክቷል።
የጣቢያው አመራሮችና ሰራተኞች ይህንን ታላቅ ድል ለሁለተኛ ጊዜ በመቀዳጀታቸው የተሰማቸውን ደስታ ገልጸው፣ ለቀጣይ ስራዎቻቸውም ትልቅ መነሳሳትን እንደሚፈጥርላቸው አስታውቀዋል።
https://youtu.be/q7um2td1j...
#ebs #ebstv #africanbrands #media #ethiopianmedia #television #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
2 months ago
እስከ 40% በሚደርስ ቅናሽ የሱቅ እና የቢሮ ባለቤት በመሀል አዲስአበባ የሚያደርጎት እፎይታ ኤክስፖ በውድ ደንበኞቹ ጥያቄ መሰረት ለጥቂት ቀናት ብቻ ተራዝሟል ! ይፍጠኑ !! አንዳንድ ዕድል አይደገምም !!
#ethiopia | በአዲስ አበባ እምብርት ላይ የንግድ ሱቅ ወይም የቢሮ ባለቤት መሆን ለሚፈልጉ ግለሰቦች ድንቅ አጋጣሚ ይዞ የመጣው እፎይታ ኤክስፖ በሶስቱ የሽያጭ ሳይቶቻችን ማለትም በመገናኛ ፣ በካዛንችስ እና በሽሮሜዳ እስከ ግንቦት 22 ድረ ስ ተራዝሟል ።
ካቮድ ኮሜርሻል ሪል ስቴት በመገናኛ፣ በካዛንችስ እና በሽሮ ሜዳ በፈጣን ግንባታ ላይ በሚገኙት ዘመናዊ የንግድ ማዕከላት ላይ እስከ 40 በመቶ የሚደርስ ልዩ የዋጋ ቅናሽ ማድረጉ ይታወሳል የቅናሹ ጊዜ ይራዘምልን በሚል ተደጋጋሚ የደንበኞች ጥያቄ መሰረት እስከ ግንቦት 22 ዕለተ ቅዳሜ ድረስ ተራዝሟል ።
ይህ እስከ ግንቦት 22 2018 ዓ.ም ድረስ የሚቆየው የሽያጭ ኤክስፖ፣ ደንበኞች የንግድ እና የቢሮ ቦታዎችን በተመጣጣኝ ዋጋ እንዲገዙ ዕድል የሚሰጥ ነው።
ቅናሹን ለመጠቀም እና በመዲናችን አዲስ አበባ የንግድ ቦታ እና የቢሮ ባለቤት ለመሆን በሽያጭ ሳይቶቻችን እስከ ግንቦት 22 በተዘጋጀው እፎይታ የሽያጭ ኤክስፖ ላይ ይገኙ ።
በተጨማሪም በአንድ ድንጋይ ሁለት ወፍ እንዲሉ ካቮድ ኮሜርሻል ለውድ ደንበኞቹ በኤክስፖ ማብቂያ ላይ ዘመናዊ መኪና ሽልማቶችን በዕጣ አውጥቶ ይሸልማል !!
ቀን፦ እስከ ግንቦት 22 ፤ 2018 ዓ.ም
ቦታ፦ በካዛንችስ ፣ በሽሮሜዳ እና በመገናኛ የሽያጭ ሳይቶች
ካቮድ ካለ የንግድ ማዕከል አለ !!
📞 ለበለጠ መረጃ፡
ለማንኛውም ጥያቄ በነፃ መስመር 6227 ወይም በ 0989222227 ይደውሉልን።
ድረ ገጽ (website)
https://kavodcommercial.co...
ቲክቶክ (Tiktok)
https://www.tiktok.com/@ka...
ፌስቡክ (Facebook)
https://www.facebook.com/6...
ንግድዎን ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር ዛሬውኑ ይወስኑ!
#kavodcommercial #commercialrealestate #ethiopiabusiness #realestateexpo #shopownership #officespaceaddis #efoytaexpo
#ethiopia | በአዲስ አበባ እምብርት ላይ የንግድ ሱቅ ወይም የቢሮ ባለቤት መሆን ለሚፈልጉ ግለሰቦች ድንቅ አጋጣሚ ይዞ የመጣው እፎይታ ኤክስፖ በሶስቱ የሽያጭ ሳይቶቻችን ማለትም በመገናኛ ፣ በካዛንችስ እና በሽሮሜዳ እስከ ግንቦት 22 ድረ ስ ተራዝሟል ።
ካቮድ ኮሜርሻል ሪል ስቴት በመገናኛ፣ በካዛንችስ እና በሽሮ ሜዳ በፈጣን ግንባታ ላይ በሚገኙት ዘመናዊ የንግድ ማዕከላት ላይ እስከ 40 በመቶ የሚደርስ ልዩ የዋጋ ቅናሽ ማድረጉ ይታወሳል የቅናሹ ጊዜ ይራዘምልን በሚል ተደጋጋሚ የደንበኞች ጥያቄ መሰረት እስከ ግንቦት 22 ዕለተ ቅዳሜ ድረስ ተራዝሟል ።
ይህ እስከ ግንቦት 22 2018 ዓ.ም ድረስ የሚቆየው የሽያጭ ኤክስፖ፣ ደንበኞች የንግድ እና የቢሮ ቦታዎችን በተመጣጣኝ ዋጋ እንዲገዙ ዕድል የሚሰጥ ነው።
ቅናሹን ለመጠቀም እና በመዲናችን አዲስ አበባ የንግድ ቦታ እና የቢሮ ባለቤት ለመሆን በሽያጭ ሳይቶቻችን እስከ ግንቦት 22 በተዘጋጀው እፎይታ የሽያጭ ኤክስፖ ላይ ይገኙ ።
በተጨማሪም በአንድ ድንጋይ ሁለት ወፍ እንዲሉ ካቮድ ኮሜርሻል ለውድ ደንበኞቹ በኤክስፖ ማብቂያ ላይ ዘመናዊ መኪና ሽልማቶችን በዕጣ አውጥቶ ይሸልማል !!
ቀን፦ እስከ ግንቦት 22 ፤ 2018 ዓ.ም
ቦታ፦ በካዛንችስ ፣ በሽሮሜዳ እና በመገናኛ የሽያጭ ሳይቶች
ካቮድ ካለ የንግድ ማዕከል አለ !!
📞 ለበለጠ መረጃ፡
ለማንኛውም ጥያቄ በነፃ መስመር 6227 ወይም በ 0989222227 ይደውሉልን።
ድረ ገጽ (website)
https://kavodcommercial.co...
ቲክቶክ (Tiktok)
https://www.tiktok.com/@ka...
ፌስቡክ (Facebook)
https://www.facebook.com/6...
ንግድዎን ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር ዛሬውኑ ይወስኑ!
#kavodcommercial #commercialrealestate #ethiopiabusiness #realestateexpo #shopownership #officespaceaddis #efoytaexpo
Sponsored by
Surafel
2 months ago
ጊፍት ሪል ስቴት ለእኔ ተወዳዳሪ የሌለው ምርጫዬ ነው! እናንተስ!
***
የጊፍት ሪል ስቴት መንደሮችን ይጎብኙ! እንደሚደሰቱም ጥርጥር የለኝም!
መንደሮቻችን፤
የተሻሻሉ አማራጭ ዲዛይኖች፣
አስተማማኝ የመኪና ማቆሚያ ቦታ፣
24/7 ተጠባባቂ ኃይልና የውሃ አቅርቦት፣
ዘመናዊ የንግድ ሱቆች፣ የገበያ አዳራሾች፣ ት/ቤቶች እና የህክምና ማዕከሎች፣
በቂ አረንጓዴ የመጫዎቻ ስፍራዎች አሏቸው፣
የጊፍት ማህበረሰብ አካል ይሆኑ ዘንድ ዛሬውኑ ይወስኑ!
ጊፍት ሪል ስቴት
ማህበረሰብ እንገነባለን!
ለበለጠ መረጃ፤
Website: https://www.giftrealestate...
+251984 65 65 65/ +251979 65 65 65
***
የጊፍት ሪል ስቴት መንደሮችን ይጎብኙ! እንደሚደሰቱም ጥርጥር የለኝም!
መንደሮቻችን፤
የተሻሻሉ አማራጭ ዲዛይኖች፣
አስተማማኝ የመኪና ማቆሚያ ቦታ፣
24/7 ተጠባባቂ ኃይልና የውሃ አቅርቦት፣
ዘመናዊ የንግድ ሱቆች፣ የገበያ አዳራሾች፣ ት/ቤቶች እና የህክምና ማዕከሎች፣
በቂ አረንጓዴ የመጫዎቻ ስፍራዎች አሏቸው፣
የጊፍት ማህበረሰብ አካል ይሆኑ ዘንድ ዛሬውኑ ይወስኑ!
ጊፍት ሪል ስቴት
ማህበረሰብ እንገነባለን!
ለበለጠ መረጃ፤
Website: https://www.giftrealestate...
+251984 65 65 65/ +251979 65 65 65
3 months ago
እስከ 40% በሚደርስ ቅናሽ የሱቅ እና የቢሮ ባለቤት በመሀል አዲስአበባ የሚያደርጎት እፎይታ ኤክስፖ ሊጠናቀቅ ሰዓታት ብቻ ቀርተውታል ! ይፍጠኑ !! አንዳንድ ዕድል አይደገምም !!
#ethiopia | በአዲስ አበባ እምብርት ላይ የንግድ ሱቅ ወይም የቢሮ ባለቤት መሆን ለሚፈልጉ ግለሰቦች ድንቅ አጋጣሚ ይዞ የመጣው እፎይታ ኤክስፖ በጊዮን ሆቴል ሊጠናቀቅ ዛሬ ግንቦት 14 ብቻ ቀርቶታል ።
ካቮድ ኮሜርሻል ሪል ስቴት በመገናኛ፣ በካዛንችስ እና በሽሮ ሜዳ በፈጣን ግንባታ ላይ በሚገኙት ዘመናዊ የንግድ ማዕከላት ላይ እስከ 40 በመቶ የሚደርስ ልዩ የዋጋ ቅናሽ ለ7 ቀናት ብቻ (ከግንቦት 8 - 14 ) አድርጎ እርሶን እየጠበቀ ነው።
ይህ እስከ ግንቦት 14 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ የሚቆየው የሽያጭ ኤክስፖ፣ ደንበኞች የንግድ እና የቢሮ ቦታዎችን በተመጣጣኝ ዋጋ እንዲገዙ ዕድል የሚሰጥ ነው።
ቅናሹን ለመጠቀም እና በመዲናችን አዲስ አበባ የንግድ ቦታ እና የቢሮ ባለቤት ለመሆን በጊዮን ሆቴል ከግንቦት 8 - 14 በተዘጋጀው እፎይታ የሽያጭ ኤክስፖ ላይ ይገኙ ።
በተጨማሪም በአንድ ድንጋይ ሁለት ወፍ እንዲሉ ካቮድ ኮሜርሻል ለውድ ደንበኞቹ በኤክስፖ ማብቂያ ላይ ዘመናዊ መኪና ሽልማቶችን በዕጣ አውጥቶ ይሸልማል !!
ቀን፦ ከግንቦት 8 እስከ 14 ፤ 2018 ዓ.ም
ቦታ፦ በጊዮን ሆቴል (Giyon Hotel)
ካቮድ ካለ የንግድ ማዕከል አለ !!
📞 ለበለጠ መረጃ፡
ለማንኛውም ጥያቄ በነፃ መስመር 6227 ወይም በ 0989222227 ይደውሉልን።
ድረ ገጽ (website)
https://kavodcommercial.co...
ቲክቶክ (Tiktok)
https://www.tiktok.com/@ka...
ፌስቡክ (Facebook)
https://www.facebook.com/6...
ንግድዎን ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር ዛሬውኑ ይወስኑ!
#kavodcommercial #commercialrealestate #ethiopiabusiness #realestateexpo #shopownership #officespaceaddis #efoytaexpo
#ethiopia | በአዲስ አበባ እምብርት ላይ የንግድ ሱቅ ወይም የቢሮ ባለቤት መሆን ለሚፈልጉ ግለሰቦች ድንቅ አጋጣሚ ይዞ የመጣው እፎይታ ኤክስፖ በጊዮን ሆቴል ሊጠናቀቅ ዛሬ ግንቦት 14 ብቻ ቀርቶታል ።
ካቮድ ኮሜርሻል ሪል ስቴት በመገናኛ፣ በካዛንችስ እና በሽሮ ሜዳ በፈጣን ግንባታ ላይ በሚገኙት ዘመናዊ የንግድ ማዕከላት ላይ እስከ 40 በመቶ የሚደርስ ልዩ የዋጋ ቅናሽ ለ7 ቀናት ብቻ (ከግንቦት 8 - 14 ) አድርጎ እርሶን እየጠበቀ ነው።
ይህ እስከ ግንቦት 14 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ የሚቆየው የሽያጭ ኤክስፖ፣ ደንበኞች የንግድ እና የቢሮ ቦታዎችን በተመጣጣኝ ዋጋ እንዲገዙ ዕድል የሚሰጥ ነው።
ቅናሹን ለመጠቀም እና በመዲናችን አዲስ አበባ የንግድ ቦታ እና የቢሮ ባለቤት ለመሆን በጊዮን ሆቴል ከግንቦት 8 - 14 በተዘጋጀው እፎይታ የሽያጭ ኤክስፖ ላይ ይገኙ ።
በተጨማሪም በአንድ ድንጋይ ሁለት ወፍ እንዲሉ ካቮድ ኮሜርሻል ለውድ ደንበኞቹ በኤክስፖ ማብቂያ ላይ ዘመናዊ መኪና ሽልማቶችን በዕጣ አውጥቶ ይሸልማል !!
ቀን፦ ከግንቦት 8 እስከ 14 ፤ 2018 ዓ.ም
ቦታ፦ በጊዮን ሆቴል (Giyon Hotel)
ካቮድ ካለ የንግድ ማዕከል አለ !!
📞 ለበለጠ መረጃ፡
ለማንኛውም ጥያቄ በነፃ መስመር 6227 ወይም በ 0989222227 ይደውሉልን።
ድረ ገጽ (website)
https://kavodcommercial.co...
ቲክቶክ (Tiktok)
https://www.tiktok.com/@ka...
ፌስቡክ (Facebook)
https://www.facebook.com/6...
ንግድዎን ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር ዛሬውኑ ይወስኑ!
#kavodcommercial #commercialrealestate #ethiopiabusiness #realestateexpo #shopownership #officespaceaddis #efoytaexpo
3 months ago
እስከ 40% በሚደርስ ቅናሽ የሱቅ እና የቢሮ ባለቤት በመሀል አዲስአበባ የሚያደርጎት እፎይታ ኤክስፖ ሊጠናቀቅ ሰዓታት ብቻ ቀርተውታል ! ይፍጠኑ !! አንዳንድ ዕድል አይደገምም !!
#ethiopia | በአዲስ አበባ እምብርት ላይ የንግድ ሱቅ ወይም የቢሮ ባለቤት መሆን ለሚፈልጉ ግለሰቦች ድንቅ አጋጣሚ ይዞ የመጣው እፎይታ ኤክስፖ በጊዮን ሆቴል ሊጠናቀቅ ዛሬ ግንቦት 14 ብቻ ቀርቶታል ።
ካቮድ ኮሜርሻል ሪል ስቴት በመገናኛ፣ በካዛንችስ እና በሽሮ ሜዳ በፈጣን ግንባታ ላይ በሚገኙት ዘመናዊ የንግድ ማዕከላት ላይ እስከ 40 በመቶ የሚደርስ ልዩ የዋጋ ቅናሽ ለ7 ቀናት ብቻ (ከግንቦት 8 - 14 ) አድርጎ እርሶን እየጠበቀ ነው።
ይህ እስከ ግንቦት 14 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ የሚቆየው የሽያጭ ኤክስፖ፣ ደንበኞች የንግድ እና የቢሮ ቦታዎችን በተመጣጣኝ ዋጋ እንዲገዙ ዕድል የሚሰጥ ነው።
ቅናሹን ለመጠቀም እና በመዲናችን አዲስ አበባ የንግድ ቦታ እና የቢሮ ባለቤት ለመሆን በጊዮን ሆቴል ከግንቦት 8 - 14 በተዘጋጀው እፎይታ የሽያጭ ኤክስፖ ላይ ይገኙ ።
በተጨማሪም በአንድ ድንጋይ ሁለት ወፍ እንዲሉ ካቮድ ኮሜርሻል ለውድ ደንበኞቹ በኤክስፖ ማብቂያ ላይ ዘመናዊ መኪና ሽልማቶችን በዕጣ አውጥቶ ይሸልማል !!
ቀን፦ ከግንቦት 8 እስከ 14 ፤ 2018 ዓ.ም
ቦታ፦ በጊዮን ሆቴል (Giyon Hotel)
ካቮድ ካለ የንግድ ማዕከል አለ !!
📞 ለበለጠ መረጃ፡
ለማንኛውም ጥያቄ በነፃ መስመር 6227 ወይም በ 0989222227 ይደውሉልን።
ድረ ገጽ (website)
https://kavodcommercial.co...
ቲክቶክ (Tiktok)
https://www.tiktok.com/@ka...
ፌስቡክ (Facebook)
https://www.facebook.com/6...
ንግድዎን ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር ዛሬውኑ ይወስኑ!
#kavodcommercial #commercialrealestate #ethiopiabusiness #realestateexpo #shopownership #officespaceaddis #efoytaexpo
#ethiopia | በአዲስ አበባ እምብርት ላይ የንግድ ሱቅ ወይም የቢሮ ባለቤት መሆን ለሚፈልጉ ግለሰቦች ድንቅ አጋጣሚ ይዞ የመጣው እፎይታ ኤክስፖ በጊዮን ሆቴል ሊጠናቀቅ ዛሬ ግንቦት 14 ብቻ ቀርቶታል ።
ካቮድ ኮሜርሻል ሪል ስቴት በመገናኛ፣ በካዛንችስ እና በሽሮ ሜዳ በፈጣን ግንባታ ላይ በሚገኙት ዘመናዊ የንግድ ማዕከላት ላይ እስከ 40 በመቶ የሚደርስ ልዩ የዋጋ ቅናሽ ለ7 ቀናት ብቻ (ከግንቦት 8 - 14 ) አድርጎ እርሶን እየጠበቀ ነው።
ይህ እስከ ግንቦት 14 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ የሚቆየው የሽያጭ ኤክስፖ፣ ደንበኞች የንግድ እና የቢሮ ቦታዎችን በተመጣጣኝ ዋጋ እንዲገዙ ዕድል የሚሰጥ ነው።
ቅናሹን ለመጠቀም እና በመዲናችን አዲስ አበባ የንግድ ቦታ እና የቢሮ ባለቤት ለመሆን በጊዮን ሆቴል ከግንቦት 8 - 14 በተዘጋጀው እፎይታ የሽያጭ ኤክስፖ ላይ ይገኙ ።
በተጨማሪም በአንድ ድንጋይ ሁለት ወፍ እንዲሉ ካቮድ ኮሜርሻል ለውድ ደንበኞቹ በኤክስፖ ማብቂያ ላይ ዘመናዊ መኪና ሽልማቶችን በዕጣ አውጥቶ ይሸልማል !!
ቀን፦ ከግንቦት 8 እስከ 14 ፤ 2018 ዓ.ም
ቦታ፦ በጊዮን ሆቴል (Giyon Hotel)
ካቮድ ካለ የንግድ ማዕከል አለ !!
📞 ለበለጠ መረጃ፡
ለማንኛውም ጥያቄ በነፃ መስመር 6227 ወይም በ 0989222227 ይደውሉልን።
ድረ ገጽ (website)
https://kavodcommercial.co...
ቲክቶክ (Tiktok)
https://www.tiktok.com/@ka...
ፌስቡክ (Facebook)
https://www.facebook.com/6...
ንግድዎን ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር ዛሬውኑ ይወስኑ!
#kavodcommercial #commercialrealestate #ethiopiabusiness #realestateexpo #shopownership #officespaceaddis #efoytaexpo
3 months ago
እስከ 40% በሚደርስ ቅናሽ የሱቅ እና የቢሮ ባለቤት በመሀል አዲስአበባ የሚያደርጎት እፎይታ ኤክስፖ ሊጠናቀቅ 1 ቀን ብቻ ቀርቶታል !
#ethiopia | በአዲስ አበባ እምብርት ላይ የንግድ ሱቅ ወይም የቢሮ ባለቤት መሆን ለሚፈልጉ ግለሰቦች ድንቅ አጋጣሚ ይዞ የመጣው እፎይታ ኤክስፖ በጊዮን ሆቴል ከግንቦት 8 ጀምሮ እየተካሄደ ይገኛል ።
ካቮድ ኮሜርሻል ሪል ስቴት በመገናኛ፣ በካዛንችስ እና በሽሮ ሜዳ በፈጣን ግንባታ ላይ በሚገኙት ዘመናዊ የንግድ ማዕከላት ላይ እስከ 40 በመቶ የሚደርስ ልዩ የዋጋ ቅናሽ ለ7 ቀናት ብቻ (ከግንቦት 8 - 14 ) አድርጎ እርሶን እየጠበቀ ነው።
ይህ እስከ ግንቦት 14 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ የሚቆየው የሽያጭ ኤክስፖ፣ ደንበኞች የንግድ እና የቢሮ ቦታዎችን በተመጣጣኝ ዋጋ እንዲገዙ ዕድል የሚሰጥ ነው።
ቅናሹን ለመጠቀም እና በመዲናችን አዲስ አበባ የንግድ ቦታ እና የቢሮ ባለቤት ለመሆን በጊዮን ሆቴል ከግንቦት 8 - 14 በተዘጋጀው እፎይታ የሽያጭ ኤክስፖ ላይ ይገኙ ።
በተጨማሪም በአንድ ድንጋይ ሁለት ወፍ እንዲሉ ካቮድ ኮሜርሻል ለውድ ደንበኞቹ በኤክስፖ ማብቂያ ላይ ዘመናዊ መኪና ሽልማቶችን በዕጣ አውጥቶ ይሸልማል !!
ቀን፦ ከግንቦት 8 እስከ 14 ቀን 2018 ዓ.ም
ቦታ፦ በጊዮን ሆቴል (Giyon Hotel)
ካቮድ ካለ የንግድ ማዕከል አለ !!
📞 ለበለጠ መረጃ፡
ለማንኛውም ጥያቄ በነፃ መስመር 6227 ወይም በ 0989222227 ይደውሉልን።
ድረ ገጽ (website)
https://kavodcommercial.co...
ቲክቶክ (Tiktok)
https://www.tiktok.com/@ka...
ፌስቡክ (Facebook)
https://www.facebook.com/6...
ንግድዎን ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር ዛሬውኑ ይወስኑ!
#kavodcommercial #commercialrealestate #ethiopiabusiness #realestateexpo #shopownership #officespaceaddis #efoytaexpo
#ethiopia | በአዲስ አበባ እምብርት ላይ የንግድ ሱቅ ወይም የቢሮ ባለቤት መሆን ለሚፈልጉ ግለሰቦች ድንቅ አጋጣሚ ይዞ የመጣው እፎይታ ኤክስፖ በጊዮን ሆቴል ከግንቦት 8 ጀምሮ እየተካሄደ ይገኛል ።
ካቮድ ኮሜርሻል ሪል ስቴት በመገናኛ፣ በካዛንችስ እና በሽሮ ሜዳ በፈጣን ግንባታ ላይ በሚገኙት ዘመናዊ የንግድ ማዕከላት ላይ እስከ 40 በመቶ የሚደርስ ልዩ የዋጋ ቅናሽ ለ7 ቀናት ብቻ (ከግንቦት 8 - 14 ) አድርጎ እርሶን እየጠበቀ ነው።
ይህ እስከ ግንቦት 14 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ የሚቆየው የሽያጭ ኤክስፖ፣ ደንበኞች የንግድ እና የቢሮ ቦታዎችን በተመጣጣኝ ዋጋ እንዲገዙ ዕድል የሚሰጥ ነው።
ቅናሹን ለመጠቀም እና በመዲናችን አዲስ አበባ የንግድ ቦታ እና የቢሮ ባለቤት ለመሆን በጊዮን ሆቴል ከግንቦት 8 - 14 በተዘጋጀው እፎይታ የሽያጭ ኤክስፖ ላይ ይገኙ ።
በተጨማሪም በአንድ ድንጋይ ሁለት ወፍ እንዲሉ ካቮድ ኮሜርሻል ለውድ ደንበኞቹ በኤክስፖ ማብቂያ ላይ ዘመናዊ መኪና ሽልማቶችን በዕጣ አውጥቶ ይሸልማል !!
ቀን፦ ከግንቦት 8 እስከ 14 ቀን 2018 ዓ.ም
ቦታ፦ በጊዮን ሆቴል (Giyon Hotel)
ካቮድ ካለ የንግድ ማዕከል አለ !!
📞 ለበለጠ መረጃ፡
ለማንኛውም ጥያቄ በነፃ መስመር 6227 ወይም በ 0989222227 ይደውሉልን።
ድረ ገጽ (website)
https://kavodcommercial.co...
ቲክቶክ (Tiktok)
https://www.tiktok.com/@ka...
ፌስቡክ (Facebook)
https://www.facebook.com/6...
ንግድዎን ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር ዛሬውኑ ይወስኑ!
#kavodcommercial #commercialrealestate #ethiopiabusiness #realestateexpo #shopownership #officespaceaddis #efoytaexpo
3 months ago
እስከ 40% በሚደርስ ቅናሽ የሱቅ እና የቢሮ ባለቤት በመሀል አዲስአበባ የሚያደርጎት እፎይታ ኤክስፖ ሊጠናቀቅ 1 ቀን ብቻ ቀርቶታል !
#ethiopia | በአዲስ አበባ እምብርት ላይ የንግድ ሱቅ ወይም የቢሮ ባለቤት መሆን ለሚፈልጉ ግለሰቦች ድንቅ አጋጣሚ ይዞ የመጣው እፎይታ ኤክስፖ በጊዮን ሆቴል ከግንቦት 8 ጀምሮ እየተካሄደ ይገኛል ።
ካቮድ ኮሜርሻል ሪል ስቴት በመገናኛ፣ በካዛንችስ እና በሽሮ ሜዳ በፈጣን ግንባታ ላይ በሚገኙት ዘመናዊ የንግድ ማዕከላት ላይ እስከ 40 በመቶ የሚደርስ ልዩ የዋጋ ቅናሽ ለ7 ቀናት ብቻ (ከግንቦት 8 - 14 ) አድርጎ እርሶን እየጠበቀ ነው።
ይህ እስከ ግንቦት 14 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ የሚቆየው የሽያጭ ኤክስፖ፣ ደንበኞች የንግድ እና የቢሮ ቦታዎችን በተመጣጣኝ ዋጋ እንዲገዙ ዕድል የሚሰጥ ነው።
ቅናሹን ለመጠቀም እና በመዲናችን አዲስ አበባ የንግድ ቦታ እና የቢሮ ባለቤት ለመሆን በጊዮን ሆቴል ከግንቦት 8 - 14 በተዘጋጀው እፎይታ የሽያጭ ኤክስፖ ላይ ይገኙ ።
በተጨማሪም በአንድ ድንጋይ ሁለት ወፍ እንዲሉ ካቮድ ኮሜርሻል ለውድ ደንበኞቹ በኤክስፖ ማብቂያ ላይ ዘመናዊ መኪና ሽልማቶችን በዕጣ አውጥቶ ይሸልማል !!
ቀን፦ ከግንቦት 8 እስከ 14 ቀን 2018 ዓ.ም
ቦታ፦ በጊዮን ሆቴል (Giyon Hotel)
ካቮድ ካለ የንግድ ማዕከል አለ !!
📞 ለበለጠ መረጃ፡
ለማንኛውም ጥያቄ በነፃ መስመር 6227 ወይም በ 0989222227 ይደውሉልን።
ድረ ገጽ (website)
https://kavodcommercial.co...
ቲክቶክ (Tiktok)
https://www.tiktok.com/@ka...
ፌስቡክ (Facebook)
https://www.facebook.com/6...
ንግድዎን ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር ዛሬውኑ ይወስኑ!
#kavodcommercial #commercialrealestate #ethiopiabusiness #realestateexpo #shopownership #officespaceaddis #efoytaexpo
#ethiopia | በአዲስ አበባ እምብርት ላይ የንግድ ሱቅ ወይም የቢሮ ባለቤት መሆን ለሚፈልጉ ግለሰቦች ድንቅ አጋጣሚ ይዞ የመጣው እፎይታ ኤክስፖ በጊዮን ሆቴል ከግንቦት 8 ጀምሮ እየተካሄደ ይገኛል ።
ካቮድ ኮሜርሻል ሪል ስቴት በመገናኛ፣ በካዛንችስ እና በሽሮ ሜዳ በፈጣን ግንባታ ላይ በሚገኙት ዘመናዊ የንግድ ማዕከላት ላይ እስከ 40 በመቶ የሚደርስ ልዩ የዋጋ ቅናሽ ለ7 ቀናት ብቻ (ከግንቦት 8 - 14 ) አድርጎ እርሶን እየጠበቀ ነው።
ይህ እስከ ግንቦት 14 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ የሚቆየው የሽያጭ ኤክስፖ፣ ደንበኞች የንግድ እና የቢሮ ቦታዎችን በተመጣጣኝ ዋጋ እንዲገዙ ዕድል የሚሰጥ ነው።
ቅናሹን ለመጠቀም እና በመዲናችን አዲስ አበባ የንግድ ቦታ እና የቢሮ ባለቤት ለመሆን በጊዮን ሆቴል ከግንቦት 8 - 14 በተዘጋጀው እፎይታ የሽያጭ ኤክስፖ ላይ ይገኙ ።
በተጨማሪም በአንድ ድንጋይ ሁለት ወፍ እንዲሉ ካቮድ ኮሜርሻል ለውድ ደንበኞቹ በኤክስፖ ማብቂያ ላይ ዘመናዊ መኪና ሽልማቶችን በዕጣ አውጥቶ ይሸልማል !!
ቀን፦ ከግንቦት 8 እስከ 14 ቀን 2018 ዓ.ም
ቦታ፦ በጊዮን ሆቴል (Giyon Hotel)
ካቮድ ካለ የንግድ ማዕከል አለ !!
📞 ለበለጠ መረጃ፡
ለማንኛውም ጥያቄ በነፃ መስመር 6227 ወይም በ 0989222227 ይደውሉልን።
ድረ ገጽ (website)
https://kavodcommercial.co...
ቲክቶክ (Tiktok)
https://www.tiktok.com/@ka...
ፌስቡክ (Facebook)
https://www.facebook.com/6...
ንግድዎን ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር ዛሬውኑ ይወስኑ!
#kavodcommercial #commercialrealestate #ethiopiabusiness #realestateexpo #shopownership #officespaceaddis #efoytaexpo
Sponsored by
Surafel
3 months ago
እስከ 40% በሚደርስ ቅናሽ የሱቅ እና የቢሮ ባለቤት በመሀል አዲስአበባ የሚያደርጎት እፎይታ ኤክስፖ ሊጠናቀቅ 3 ቀን ብቻ ቀርቶታል !
በአዲስ አበባ እምብርት ላይ የንግድ ሱቅ ወይም የቢሮ ባለቤት መሆን ለሚፈልጉ ግለሰቦች ድንቅ አጋጣሚ ይዞ የመጣው እፎይታ ኤክስፖ በጊዮን ሆቴል ከግንቦት 8 ጀምሮ እየተካሄደ ይገኛል ።
ካቮድ ኮሜርሻል ሪል ስቴት በመገናኛ፣ በካዛንችስ እና በሽሮ ሜዳ በፈጣን ግንባታ ላይ በሚገኙት ዘመናዊ የንግድ ማዕከላት ላይ እስከ 40 በመቶ የሚደርስ ልዩ የዋጋ ቅናሽ ለ7 ቀናት ብቻ (ከግንቦት 8 - 14 ) አድርጎ እርሶን እየጠበቀ ነው።
ይህ እስከ ግንቦት 14 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ የሚቆየው የሽያጭ ኤክስፖ፣ ደንበኞች የንግድ እና የቢሮ ቦታዎችን በተመጣጣኝ ዋጋ እንዲገዙ ዕድል የሚሰጥ ነው።
ቅናሹን ለመጠቀም እና በመዲናችን አዲስ አበባ የንግድ ቦታ እና የቢሮ ባለቤት ለመሆን በጊዮን ሆቴል ከግንቦት 8 - 14 በተዘጋጀው እፎይታ የሽያጭ ኤክስፖ ላይ ይገኙ ።
አንዳንድ እድል አይደገምም!
ቀን፦ ከግንቦት 8 እስከ 14 ፤ 2018 ዓ.ም
ቦታ፦ በጊዮን ሆቴል (Giyon Hotel)
ካቮድ ካለ የንግድ ማዕከል አለ !!
📞 ለበለጠ መረጃ፡
ለማንኛውም ጥያቄ በነፃ መስመር 6227 ወይም በ 0989222227 ይደውሉልን።
ድረ ገጽ (website)
https://kavodcommercial.co...
ቲክቶክ (Tiktok)
https://www.tiktok.com/@ka...
ፌስቡክ (Facebook)
https://www.facebook.com/6...
ንግድዎን ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር ዛሬውኑ ይወስኑ!
#kavodcommercial #commercialrealestate #ethiopiabusiness #realestateexpo #shopownership #officespaceaddis #efoytaexpo
በአዲስ አበባ እምብርት ላይ የንግድ ሱቅ ወይም የቢሮ ባለቤት መሆን ለሚፈልጉ ግለሰቦች ድንቅ አጋጣሚ ይዞ የመጣው እፎይታ ኤክስፖ በጊዮን ሆቴል ከግንቦት 8 ጀምሮ እየተካሄደ ይገኛል ።
ካቮድ ኮሜርሻል ሪል ስቴት በመገናኛ፣ በካዛንችስ እና በሽሮ ሜዳ በፈጣን ግንባታ ላይ በሚገኙት ዘመናዊ የንግድ ማዕከላት ላይ እስከ 40 በመቶ የሚደርስ ልዩ የዋጋ ቅናሽ ለ7 ቀናት ብቻ (ከግንቦት 8 - 14 ) አድርጎ እርሶን እየጠበቀ ነው።
ይህ እስከ ግንቦት 14 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ የሚቆየው የሽያጭ ኤክስፖ፣ ደንበኞች የንግድ እና የቢሮ ቦታዎችን በተመጣጣኝ ዋጋ እንዲገዙ ዕድል የሚሰጥ ነው።
ቅናሹን ለመጠቀም እና በመዲናችን አዲስ አበባ የንግድ ቦታ እና የቢሮ ባለቤት ለመሆን በጊዮን ሆቴል ከግንቦት 8 - 14 በተዘጋጀው እፎይታ የሽያጭ ኤክስፖ ላይ ይገኙ ።
አንዳንድ እድል አይደገምም!
ቀን፦ ከግንቦት 8 እስከ 14 ፤ 2018 ዓ.ም
ቦታ፦ በጊዮን ሆቴል (Giyon Hotel)
ካቮድ ካለ የንግድ ማዕከል አለ !!
📞 ለበለጠ መረጃ፡
ለማንኛውም ጥያቄ በነፃ መስመር 6227 ወይም በ 0989222227 ይደውሉልን።
ድረ ገጽ (website)
https://kavodcommercial.co...
ቲክቶክ (Tiktok)
https://www.tiktok.com/@ka...
ፌስቡክ (Facebook)
https://www.facebook.com/6...
ንግድዎን ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር ዛሬውኑ ይወስኑ!
#kavodcommercial #commercialrealestate #ethiopiabusiness #realestateexpo #shopownership #officespaceaddis #efoytaexpo
3 months ago
ድንቁ ሔኖክ
#ethiopia | የሔኖክ የመጀመርያ ፊልም "ትራፊኳ.." የተሰኘው ፊልም ነበር። ከሜሮን ጌትነት ጋር ነበር አብረው የሰሩት። እዛ ፊልም ላይ የተመለከትነው የሔኖክ Acting የመጀመርያ ፊልሙ ሁላ አይመስልም ነበር። ይህ ማለት ከዛሬ 12 እና 13 አመት በፊት ነው።
ከዛ በኋላ በርካታ ፊልሞች ላይ በትወና ተሳትፏል። በሂደት ደግሞ ፊልሞችን እና የሙዚቃ ቪዲዮዎችንም ጭምር ዳይሬክት ማድረግ ጀመረ። ከታሪኩ [ ባባ ] ጋር እና ከማንዴላ ጋር የሰራው አንድ ፊልም አለ - በጣም የሚመቸኝ። እነ አለምሰገድ ተስፋዬን፣ ሙሉአለም ጌታቸው፣ ማንዴላን ካነሳን ሔኖክንም በእነሱ ምድብ ልናካትተው የምንችል ምርጥ የፊልም ተዋናይ ነው። ትናንትና በ Seifu on EBS ላይ ቀርቦ እሱ ራሱ እንደተናገረው ከሆነ የሔኖክ ወንድሙ ህይወት በ 2 ይከፈላል። የመጀመርያው ፈረጃ የተሰኘውን አዲሱን ፊልም መስራት ከመጀመሩ በፊት ያለው ህይወቱ ነው - ቀጥሎ ደግሞ ከፈረጃ በኋላ ያለው ህይወት።
ሔኖክ አዲስ ለሚሰራው ፊልም ብዙ ዋጋ ከፍሏል። የሚታዩም - የማይታዩም ብዙ መስእዋትነቶች ተከፍለዋል። ለዚህ ፊልም Character ብሎ ከሰውነቱ ላይ 41 ኪሎ ቀንሷል። የፊልሙ ገፀባህሪ የሰውነት አቋም ስላስገደደው።
ሔኖክ "ፈረጃ.." ፊልምን ሲሰራ 4 ነገሮችን ነው አብሮ የሚሰራው። የፊልሙ መሪ ተዋናይ ነው ፤ ደራሲ ነው ፤ ዳይሬክተር ነው ፤ Executive Producer ነው። ይህንን ፊልም እውን ለማድረግ ደግሞ 6 አመታት ያህል ፈጅቶበታል። ሌላ ስራ ሳይሰራ - ሙሉ ትኩረቱን "ፈረጃ.." ላይ ብቻ አድርጎ።
በገንዘብም ቢሆን - ብዙ አውጥቶበታል። መኪናውን እስከመሸጥ ድረስ ደርሷል። ፊልሙ በአጠቃላይ የፈጀው 7.5 ሚሊየን ብር ነው።
ከህዝብ [ ከ 1,200 ሰዎች ] የተዋጣው ገንዘብ ግን 3 ሚሊየን ብር ብቻ ነበር። እውነት ለመናገር ሔኖክ ያሰበው ሀሳብ በጣም ገራሚ ሀሳብ ነው።
"ህዝብ አምስት - አምስት ብር አዋጥቶ ፊልም እንስራ ከዛ በኋላ በዚህ ፊልም ሽያጭ ደግሞ ሌላ ፊልም ይሰራል ፤ ህዝቡን የማስቸግረው አንድ ጊዜ ብቻ ነው።
ሁለተኛው ፊልም ከመጀመርያው ገቢ ነው የሚሰራው። ሶስተኛው ፊልም ደግሞ ከሁለተኛው ፊልም ገቢ። እንደዚህ እያልኩ - 50 ፊልሞችን የመስራት እቅድ አለኝ.." ብሏል። በጣም እኮ ፀዴ ሀሳብ ነው።
ሔኖክ ያመጣው "ህዝብ አምስት - አምስት ብር አዋጥቶ ፊልም መስራት.." የሚለው ሀሳብ በአለም አቀፍ ደረጃ Crowd funding የሚባለው እና ብዙ ትልልቅ ስራዎች የሚሰሩበት መንገድ ነው።
በሀገራችን ይሄንን ተጠቅሞ የፊልም ኢንዱስትሪውን Self-sustaining [ ራሱን በራሱ የሚደግፍ ኢንዱስትሪ ] ለማድረግ ማሰቡ ትልቅ አብዮት ነው። ይህ ሀሳብ ፊልምን ከባለሀብቶች ጥገኝነት አውጥቶ የህዝብ ንብረት የሚያደርግ ግሩም ሀሳብ ነው።
ህዝቡ 5 ብር ሲያዋጣ ዝም ብሎ ተመልካች ሳይሆን የፊልሙ ባለቤት እና ደጋፊ ይሆናል ማለት ነው። እኛ ሀገር ለአንድ የጥበብ ስራ 6 አመት ሙሉ ተግቶ መስራት እብደት ሊመስል ይችላል ፤ ነገር ግን እውነተኛ ጥበብ የሚወለደው እንዲህ አይነት ትጋት ውስጥ ነው።
ሔኖክ ለጥበብ የከፈለውን መስዋዕትነት [ ገንዘቡን፣ አካሉን እና ጊዜውን ] የምንክሰው እኛ ተመልካቾች ይሄንን ራእይ ስንደግፍና ሀሳቡን ስንገዛ ብቻ ነው።
በተለይ በኢትዮጵያ የፊልም ኢንዱስትሪ ውስጥ ለገፀ-ባህሪ [ Character ] ተብሎ 41 ኪሎ መቀነስ እና መኪና እስከመሸጥ ድረስ መድረስ - የኪነጥበብን ፍቅርና ቁርጠኝነትን ቁልጭ አድርጎ ያሳያል።
በፍራኦል ሀበሻ
#ethiopia | የሔኖክ የመጀመርያ ፊልም "ትራፊኳ.." የተሰኘው ፊልም ነበር። ከሜሮን ጌትነት ጋር ነበር አብረው የሰሩት። እዛ ፊልም ላይ የተመለከትነው የሔኖክ Acting የመጀመርያ ፊልሙ ሁላ አይመስልም ነበር። ይህ ማለት ከዛሬ 12 እና 13 አመት በፊት ነው።
ከዛ በኋላ በርካታ ፊልሞች ላይ በትወና ተሳትፏል። በሂደት ደግሞ ፊልሞችን እና የሙዚቃ ቪዲዮዎችንም ጭምር ዳይሬክት ማድረግ ጀመረ። ከታሪኩ [ ባባ ] ጋር እና ከማንዴላ ጋር የሰራው አንድ ፊልም አለ - በጣም የሚመቸኝ። እነ አለምሰገድ ተስፋዬን፣ ሙሉአለም ጌታቸው፣ ማንዴላን ካነሳን ሔኖክንም በእነሱ ምድብ ልናካትተው የምንችል ምርጥ የፊልም ተዋናይ ነው። ትናንትና በ Seifu on EBS ላይ ቀርቦ እሱ ራሱ እንደተናገረው ከሆነ የሔኖክ ወንድሙ ህይወት በ 2 ይከፈላል። የመጀመርያው ፈረጃ የተሰኘውን አዲሱን ፊልም መስራት ከመጀመሩ በፊት ያለው ህይወቱ ነው - ቀጥሎ ደግሞ ከፈረጃ በኋላ ያለው ህይወት።
ሔኖክ አዲስ ለሚሰራው ፊልም ብዙ ዋጋ ከፍሏል። የሚታዩም - የማይታዩም ብዙ መስእዋትነቶች ተከፍለዋል። ለዚህ ፊልም Character ብሎ ከሰውነቱ ላይ 41 ኪሎ ቀንሷል። የፊልሙ ገፀባህሪ የሰውነት አቋም ስላስገደደው።
ሔኖክ "ፈረጃ.." ፊልምን ሲሰራ 4 ነገሮችን ነው አብሮ የሚሰራው። የፊልሙ መሪ ተዋናይ ነው ፤ ደራሲ ነው ፤ ዳይሬክተር ነው ፤ Executive Producer ነው። ይህንን ፊልም እውን ለማድረግ ደግሞ 6 አመታት ያህል ፈጅቶበታል። ሌላ ስራ ሳይሰራ - ሙሉ ትኩረቱን "ፈረጃ.." ላይ ብቻ አድርጎ።
በገንዘብም ቢሆን - ብዙ አውጥቶበታል። መኪናውን እስከመሸጥ ድረስ ደርሷል። ፊልሙ በአጠቃላይ የፈጀው 7.5 ሚሊየን ብር ነው።
ከህዝብ [ ከ 1,200 ሰዎች ] የተዋጣው ገንዘብ ግን 3 ሚሊየን ብር ብቻ ነበር። እውነት ለመናገር ሔኖክ ያሰበው ሀሳብ በጣም ገራሚ ሀሳብ ነው።
"ህዝብ አምስት - አምስት ብር አዋጥቶ ፊልም እንስራ ከዛ በኋላ በዚህ ፊልም ሽያጭ ደግሞ ሌላ ፊልም ይሰራል ፤ ህዝቡን የማስቸግረው አንድ ጊዜ ብቻ ነው።
ሁለተኛው ፊልም ከመጀመርያው ገቢ ነው የሚሰራው። ሶስተኛው ፊልም ደግሞ ከሁለተኛው ፊልም ገቢ። እንደዚህ እያልኩ - 50 ፊልሞችን የመስራት እቅድ አለኝ.." ብሏል። በጣም እኮ ፀዴ ሀሳብ ነው።
ሔኖክ ያመጣው "ህዝብ አምስት - አምስት ብር አዋጥቶ ፊልም መስራት.." የሚለው ሀሳብ በአለም አቀፍ ደረጃ Crowd funding የሚባለው እና ብዙ ትልልቅ ስራዎች የሚሰሩበት መንገድ ነው።
በሀገራችን ይሄንን ተጠቅሞ የፊልም ኢንዱስትሪውን Self-sustaining [ ራሱን በራሱ የሚደግፍ ኢንዱስትሪ ] ለማድረግ ማሰቡ ትልቅ አብዮት ነው። ይህ ሀሳብ ፊልምን ከባለሀብቶች ጥገኝነት አውጥቶ የህዝብ ንብረት የሚያደርግ ግሩም ሀሳብ ነው።
ህዝቡ 5 ብር ሲያዋጣ ዝም ብሎ ተመልካች ሳይሆን የፊልሙ ባለቤት እና ደጋፊ ይሆናል ማለት ነው። እኛ ሀገር ለአንድ የጥበብ ስራ 6 አመት ሙሉ ተግቶ መስራት እብደት ሊመስል ይችላል ፤ ነገር ግን እውነተኛ ጥበብ የሚወለደው እንዲህ አይነት ትጋት ውስጥ ነው።
ሔኖክ ለጥበብ የከፈለውን መስዋዕትነት [ ገንዘቡን፣ አካሉን እና ጊዜውን ] የምንክሰው እኛ ተመልካቾች ይሄንን ራእይ ስንደግፍና ሀሳቡን ስንገዛ ብቻ ነው።
በተለይ በኢትዮጵያ የፊልም ኢንዱስትሪ ውስጥ ለገፀ-ባህሪ [ Character ] ተብሎ 41 ኪሎ መቀነስ እና መኪና እስከመሸጥ ድረስ መድረስ - የኪነጥበብን ፍቅርና ቁርጠኝነትን ቁልጭ አድርጎ ያሳያል።
በፍራኦል ሀበሻ
3 months ago
እስከ 40% በሚደርስ ቅናሽ የሱቅ እና የቢሮ ባለቤት ይሁኑ
ካቮድ ኮሜርሻል ሪል ስቴት በመሀል አዲስ አበባ፤ በመገናኛ ፣ በካዛንቺስ እና በሽሮ ሜዳ በፈጣን ግንባታ እጅግ ዘመናዊ የንግድ ማዕከላት ላይ እስከ 40% የሚደርስ ጊዜያዊ ቅናሽ አዘጋጅቶ ለሽያጭ አቅርቧል::
ቅናሹን ለመጠቀም እና በመዲናችን አዲስ አበባ የንግድ ቦታ እና የቢሮ ባለቤት ለመሆን በጊዮን ሆቴል ከግንቦት 8 - 14 በተዘጋጀው እፎይታ የሽያጭ ኤክስፖ ላይ መገኘት ትልቅ እድል ነው ።
አንዳንድ እድል አይደገምም!
ቀን፦ ከግንቦት 8 እስከ 14 ቀን 2018 ዓ.ም
ቦታ፦ በጊዮን ሆቴል (Giyon Hotel)
ካቮድ ካለ የንግድ ማዕከል አለ !!
📞 ለበለጠ መረጃ፡
ለማንኛውም ጥያቄ በነፃ መስመር 6227 ወይም በ 0989222227 ይደውሉልን።
ድረ ገጽ (website)
https://kavodcommercial.co...
ቲክቶክ (Tiktok)
https://www.tiktok.com/@ka...
ፌስቡክ (Facebook)
https://www.facebook.com/6...
ንግድዎን ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር ዛሬውኑ ይወስኑ!
#kavodcommercial #commercialrealestate #ethiopiabusiness #realestateexpo #shopownership #officespaceaddis
ካቮድ ኮሜርሻል ሪል ስቴት በመሀል አዲስ አበባ፤ በመገናኛ ፣ በካዛንቺስ እና በሽሮ ሜዳ በፈጣን ግንባታ እጅግ ዘመናዊ የንግድ ማዕከላት ላይ እስከ 40% የሚደርስ ጊዜያዊ ቅናሽ አዘጋጅቶ ለሽያጭ አቅርቧል::
ቅናሹን ለመጠቀም እና በመዲናችን አዲስ አበባ የንግድ ቦታ እና የቢሮ ባለቤት ለመሆን በጊዮን ሆቴል ከግንቦት 8 - 14 በተዘጋጀው እፎይታ የሽያጭ ኤክስፖ ላይ መገኘት ትልቅ እድል ነው ።
አንዳንድ እድል አይደገምም!
ቀን፦ ከግንቦት 8 እስከ 14 ቀን 2018 ዓ.ም
ቦታ፦ በጊዮን ሆቴል (Giyon Hotel)
ካቮድ ካለ የንግድ ማዕከል አለ !!
📞 ለበለጠ መረጃ፡
ለማንኛውም ጥያቄ በነፃ መስመር 6227 ወይም በ 0989222227 ይደውሉልን።
ድረ ገጽ (website)
https://kavodcommercial.co...
ቲክቶክ (Tiktok)
https://www.tiktok.com/@ka...
ፌስቡክ (Facebook)
https://www.facebook.com/6...
ንግድዎን ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር ዛሬውኑ ይወስኑ!
#kavodcommercial #commercialrealestate #ethiopiabusiness #realestateexpo #shopownership #officespaceaddis
3 months ago
ግርማ ሞግስ የተላበሱ ግዙፍ ዘመናዊ እና በፍጥነት እየተገነቡ የሚገኙ የንግድ ማዕከላት ከ40% ጀምሮ ቅናሽ ከ ግንቦት 8 - 14 በግዮን ሆቴል እፎይታ ኤክስፖ ላይ እንደ ጉድ ሊቸበቸቡ ነው!
ካቮድ ኮሜርሻል ሪል ስቴት በመሀል አዲስ አበባ ማለትም በመገናኛ ፣ በካዛንችስ እና በሽሮሜዳ በፈጣን ግንባታ ውስጥ ባሉት እጅግ ዘመናዊ የንግድ ማዕከላት ላይ ከ40% ጀምሮ ጊዜያዊ ቅናሽ አዘጋጅቶ ለሽያጭ አቅርቧል::
ቅናሹን ለመጠቀም እና በመዲናችን አዲስ አበባ የንግድ ቦታ ባለቤት ለመሆን በግዮን ሆቴል ከግንቦት 8 - 14 በተዘጋጀው እፎይታ የሽያጭ ኤክስፖ ላይ መገኘት ትልቅ እድል ነው ። አንዳንድ እድል አይደገምም!
ቀን፦ ከግንቦት 8 እስከ 14 ቀን 2018 ዓ.ም
ቦታ፦ በጊዮን ሆቴል (Ghion Hotel)
ለደራ ገበያ ለንግድዎ ስኬት
ካቮድ ኮሜርሻል ሪል ስቴት
📞 ለበለጠ መረጃ፡
ለማንኛውም ጥያቄ በነፃ መስመር 6227 ወይም በ 0989222227 ይደውሉልን።
ድህረ ገፅ (website)
https://kavodcommercial.co...
ቲክቶክ (Tiktok)
https://www.tiktok.com/@ka...
ፌስቡክ (Facebook)
https://www.facebook.com/6...
ንግድዎን ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር ዛሬውኑ ይወስኑ!
#kavodcommercial #commercialrealestate #ethiopiabusiness #realestateexpo #shopownership #officespaceaddis
ካቮድ ኮሜርሻል ሪል ስቴት በመሀል አዲስ አበባ ማለትም በመገናኛ ፣ በካዛንችስ እና በሽሮሜዳ በፈጣን ግንባታ ውስጥ ባሉት እጅግ ዘመናዊ የንግድ ማዕከላት ላይ ከ40% ጀምሮ ጊዜያዊ ቅናሽ አዘጋጅቶ ለሽያጭ አቅርቧል::
ቅናሹን ለመጠቀም እና በመዲናችን አዲስ አበባ የንግድ ቦታ ባለቤት ለመሆን በግዮን ሆቴል ከግንቦት 8 - 14 በተዘጋጀው እፎይታ የሽያጭ ኤክስፖ ላይ መገኘት ትልቅ እድል ነው ። አንዳንድ እድል አይደገምም!
ቀን፦ ከግንቦት 8 እስከ 14 ቀን 2018 ዓ.ም
ቦታ፦ በጊዮን ሆቴል (Ghion Hotel)
ለደራ ገበያ ለንግድዎ ስኬት
ካቮድ ኮሜርሻል ሪል ስቴት
📞 ለበለጠ መረጃ፡
ለማንኛውም ጥያቄ በነፃ መስመር 6227 ወይም በ 0989222227 ይደውሉልን።
ድህረ ገፅ (website)
https://kavodcommercial.co...
ቲክቶክ (Tiktok)
https://www.tiktok.com/@ka...
ፌስቡክ (Facebook)
https://www.facebook.com/6...
ንግድዎን ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር ዛሬውኑ ይወስኑ!
#kavodcommercial #commercialrealestate #ethiopiabusiness #realestateexpo #shopownership #officespaceaddis
3 months ago
“በስንቱ" ድራማ በቻናል ዋን እንዳይተላለፍ በፍርድ ቤት ታገደ
#fastmereja I ለሦስት ዓመታት በኢቢኤስ (EBS) ቴሌቪዥን ሲተላለፍ የነበረው ታዋቂው "በስንቱ" ድራማ፣ ወደ ቻናል ዋን (Channel 1) ተዛውሮ የመጀመሪያውን ክፍል ካሳየ በኋላ በቀጣይ እንዳይተላለፍ በፍርድ ቤት እግድ ተጣለበት። እግዱ የተላለፈው በኢቢኤስ እና በአብሪኮ መልቲ ሚዲያ መካከል በተፈጠረ የባለቤትነት መብት ክርክር ምክንያት እንደሆነ ታውቋል።
የሁለቱ ተቋማት አለመግባባት ወደ ፍርድ ቤት ማምራቱን ተከትሎ፣ ከሚያዚያ 4 ቀን 2018 ዓ.ም. ጀምሮ በቻናል ዋን መታየት የጀመረው ድራማው ከአንድ ክፍል በላይ ሊቀጥል አልቻለም። ከእግዱ ጋር ተያይዞ በቀጣይ ሊሰሩ የነበሩ የቀረጻ ስራዎችም ለጊዜው እንዲቆሙ ለአርቲስቶቹ ተነግሯቸዋል።
በሌላ በኩል አብሪኮ መልቲ ሚዲያ በኢቢኤስ ላይ የፍትሐ ብሔር ክስ የመሰረተ ሲሆን፣ የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ አንደኛ ችሎት የሁለቱን ወገኖች ክርክር ለመስማት ለግንቦት 20 ቀን 2018 ዓ.ም. ቀጠሮ ሰጥቷል ሲል ኢትዮጲካሊንክ ነው የዘገበው።
#fastmereja I ለሦስት ዓመታት በኢቢኤስ (EBS) ቴሌቪዥን ሲተላለፍ የነበረው ታዋቂው "በስንቱ" ድራማ፣ ወደ ቻናል ዋን (Channel 1) ተዛውሮ የመጀመሪያውን ክፍል ካሳየ በኋላ በቀጣይ እንዳይተላለፍ በፍርድ ቤት እግድ ተጣለበት። እግዱ የተላለፈው በኢቢኤስ እና በአብሪኮ መልቲ ሚዲያ መካከል በተፈጠረ የባለቤትነት መብት ክርክር ምክንያት እንደሆነ ታውቋል።
የሁለቱ ተቋማት አለመግባባት ወደ ፍርድ ቤት ማምራቱን ተከትሎ፣ ከሚያዚያ 4 ቀን 2018 ዓ.ም. ጀምሮ በቻናል ዋን መታየት የጀመረው ድራማው ከአንድ ክፍል በላይ ሊቀጥል አልቻለም። ከእግዱ ጋር ተያይዞ በቀጣይ ሊሰሩ የነበሩ የቀረጻ ስራዎችም ለጊዜው እንዲቆሙ ለአርቲስቶቹ ተነግሯቸዋል።
በሌላ በኩል አብሪኮ መልቲ ሚዲያ በኢቢኤስ ላይ የፍትሐ ብሔር ክስ የመሰረተ ሲሆን፣ የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ አንደኛ ችሎት የሁለቱን ወገኖች ክርክር ለመስማት ለግንቦት 20 ቀን 2018 ዓ.ም. ቀጠሮ ሰጥቷል ሲል ኢትዮጲካሊንክ ነው የዘገበው።
Sponsored by
Surafel
3 months ago
u12cbu12edu120du12f5u1264u122au1235 u12e8u12a2u1275u12eeu1335u12eb u121du122du1276u127d u1260u12d3u1208u121d u12a0u1240u134d u12f0u1228u1303 u12a5u1295u12f2u1238u1321 u12e8u121au12ebu1235u127du120d u12d5u12f5u120d u12edu134b u12a0u12f0u1228u1308
#ethiopia | u1260u12a4u12cdu122eu123au12eb u1240u1320u1293 u12a8200 u121au120au12eeu1295 u1260u120bu12ed u12f0u1295u1260u129eu127d u12ebu1209u1275 u1273u12cbu1242u12cd u12e8u12a2u12aeu121cu122du1235 u1270u124bu121d u12cbu12edu120du12f5u1264u122au1235 u1208u12a2u1275u12eeu1335u12eb u123bu132eu127du1293 u1290u130bu12f4u12ceu127d u1260u1229u1295 u12adu134du1275 u121bu12f5u1228u1309u1295 u12a0u1235u1273u12c8u1240u1361u1361
u12edu1205u121d u12e8u12a0u1308u122d u12cdu1235u1325 u12a0u121du122bu127eu127d u12a5u1295u12f0 u1261u1293u1363 u12e8u1328u122du1243u1328u122du1245 u12cdu1324u1276u127d u12a5u1293 u1270u1348u1325u122fu12ca u12e8u1218u12cbu1262u12eb u1245u1218u121eu127du1295 u12e8u1218u1233u1230u1209 u121du122du1276u127bu1278u12cdu1295 u1260u1240u1325u1273 u1208u12d3u1208u121d u12a0u1240u134d u1308u1260u12eb u12a5u1295u12f2u12ebu1240u122du1261 u12d5u12f5u120d u12edu1230u1323u120du1361u1361
u12a5u1295u12f0 u1270u124bu1219 u1218u130du1208u132b u12a8u1206u1290 u12e8u12a2u1275u12eeu1335u12eb u123bu132eu127d u121du122du1276u127bu1278u12cdu1295 u1260u12cbu12edu120du12f5u1264u122au1235 u1218u12f5u1228u12ad u120bu12ed u1260u1218u132bu1295 u1218u1300u1218u122au12eb u1208u1229u1232u12eb u12f0u1295u1260u129eu127du1363 u1240u1325u120eu121d u1208u120cu120eu127d u12d3u1208u121d u12a0u1240u134d u1308u1260u12ebu12ceu127d u1218u1238u1325 u12edu127du120bu1209u1361u1361
u12a9u1263u1295u12ebu12cd u12a8u12d3u1208u121d u12a0u1240u134d u12adu134du12ebu1363 u12a8u121bu1313u1313u12e3 u12a5u1293 u12a8u120cu120eu127d u12e8u120eu1302u1235u1272u12adu1235 u1235u122bu12ceu127d u1260u1270u1328u121bu122a u1290u130bu12f4u12ceu127d u1235u122bu1278u12cdu1295 u1260u134du1325u1290u1275 u12a5u1295u12f2u1300u121du1229 u12e8u121au12ebu130du12d9 u12e8u121bu1235u1270u12cbu12c8u1242u12eb u12a5u1293 u12e8u12f0u1295u1260u129eu127d u12f5u130bu134d u12a0u1308u120du130du120eu1276u127du1295 u12ebu1240u122du1263u120du1361u1361
u12edu1205 u12a0u12f2u1235 u12a0u1230u122bu122d u12a2u1275u12eeu1335u12ebu12cdu12ebu1295 u1290u130bu12f4u12ceu127d u1260u12d8u1218u1293u12cau12cd u12e8u12a2u12aeu121cu122du1235 u12d8u122du134d u1270u1233u1273u134a u1260u1218u1206u1295 u1295u130du12f3u1278u12cdu1295 u12c8u12f0 u120bu1240 u12f0u1228u1303 u12a5u1295u12f2u12ebu1233u12f5u1309 u1275u120du1245 u12a0u130bu1323u121a u12a5u1295u12f0u121au1348u1325u122d u1270u1290u130du122fu120du1361u1361
u134du120bu130eu1275 u12ebu120bu1278u12cd u123bu132eu127d seller.wildberries.et u1260u1270u1230u1298u12cd u12f5u1228 u1308u133d u120bu12ed u1260u1218u1218u12ddu1308u1265 u12a0u1308u120du130du120eu1271u1295 u121bu130du1298u1275 u12a5u1295u12f0u121au127du1209 u1270u1308u120du133fu120du1361u1361
Wildberries, a leading international e-commerce platform that reaches more than 200 million potential customers across Eurasia, has opened its platform to sellers from Ethiopia!
Local sellers will now be able to list their products u2013 including coffee, textiles and natural cosmetics u2013 on Wildberries and sell them directly to international customers, beginning with Russia and later expanding to other markets.
The platform will handle international payments, shipping, and other logistics. It also offers advertising, customer support and other tools to help sellers quickly launch their business online.
Ethiopian sellers can now join the new generation of e-commerce and take their business to the next level. Learn more and register at: seller.wildberries.et
#u12cbu12edu120du12f5u1264u122au1235 #u1295u130du12f5 #u12a2u12aeu121cu122du1235 #u12e8u12a2u1275u12eeu1335u12ebu121du122du1276u127d #u12a4u12adu1235u1356u122du1275 #u1261u1293 #u12a2u12aeu1296u121a #getutemesgen #getu #u130cu1321 #u130cu1321u1270u1218u1235u1308u1295 #addisababa ","delight_ranges":[],"image_ranges":[],"inline_style_ranges":[],"aggregated_ranges":[],"ranges":[{"entity":{"__typename":"ExternalUrl","__isEntity":"ExternalUrl","url":"https://l.facebook.com/l.p...
ዋይልድቤሪስ የኢትዮጵያ ምርቶች በዓለም አቀፍ ደረጃ እንዲሸጡ የሚያስችል ዕድል ይፋ አደረገ
#ethiopia | በኤውሮሺያ ቀጠና ከ200 ሚሊዮን በላይ ደንበኞች ያሉት ታዋቂው የኢኮሜርስ ተቋም ዋይልድቤሪስ ለኢትዮጵያ ሻጮችና ነጋዴዎች በሩን ክፍት ማድረጉን አስታወቀ፡፡
ይህም የአገር ውስጥ አምራቾች እንደ ቡና፣ የጨርቃጨርቅ ውጤቶች እና ተፈጥሯዊ የመዋቢያ ቅመሞችን የመሳሰሉ ምርቶቻቸውን በቀጥታ ለዓለም አቀፍ ገበያ እንዲያቀርቡ ዕድል ይሰጣል፡፡
እንደ ተቋሙ መግለጫ ከሆነ የኢትዮጵያ ሻጮች ምርቶቻቸውን በዋይልድቤሪስ መድረክ ላይ በመጫን መጀመሪያ ለሩሲያ ደንበኞች፣ ቀጥሎም ለሌሎች ዓለም አቀፍ ገበያዎች መሸጥ ይችላሉ፡፡
ኩባንያው ከዓለም አቀፍ ክፍያ፣ ከማጓጓዣ እና ከሌሎች የሎጂስቲክስ ስራዎች በተጨማሪ ነጋዴዎች ስራቸውን በፍጥነት እንዲጀምሩ የሚያግዙ የማስተዋወቂያ እና የደንበኞች ድጋፍ አገልግሎቶችን ያቀርባል፡፡
ይህ አዲስ አሰራር ኢትዮጵያውያን ነጋዴዎች በዘመናዊው የኢኮሜርስ ዘርፍ ተሳታፊ በመሆን ንግዳቸውን ወደ ላቀ ደረጃ እንዲያሳድጉ ትልቅ አጋጣሚ እንደሚፈጥር ተነግሯል፡፡
ፍላጎት ያላቸው ሻጮች seller.wildberries.et በተሰኘው ድረ ገጽ ላይ በመመዝገብ አገልግሎቱን ማግኘት እንደሚችሉ ተገልጿል፡፡
Wildberries, a leading international e-commerce platform that reaches more than 200 million potential customers across Eurasia, has opened its platform to sellers from Ethiopia!
Local sellers will now be able to list their products – including coffee, textiles and natural cosmetics – on Wildberries and sell them directly to international customers, beginning with Russia and later expanding to other markets.
The platform will handle international payments, shipping, and other logistics. It also offers advertising, customer support and other tools to help sellers quickly launch their business online.
Ethiopian sellers can now join the new generation of e-commerce and take their business to the next level. Learn more and register at: seller.wildberries.et
#ዋይልድቤሪስ #ንግድ #ኢኮሜርስ #የኢትዮጵያምርቶች #ኤክስፖርት #ቡና #ኢኮኖሚ #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
4 months ago
ቁርባን በድንኳን? ቁርባን በውጭ?
ይህን ዐይቶ የማይደነግጥ ሰው የለም:: የጌታችን የመድኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስን ቅዱስ ሥጋና ክቡር ደም በትንሽዬ ድንኳን ማቀበል ምንኛ ከባድ ነው? ይህ የሆነብን ደግሞ በቂ ቤተ መቅደስ ባለመስራታችን ነው:: ተመልከቱ! ይህ ሕዝብ አያሳዝንም? እኛ እያለንማ ይህ አይሆንም:: ፈጥነን ቤተክርስቲያን ልንሠራላቸው ይገባል:: በሚቀጥለው ዓመት በድንኳን ሳይሆን በቤተመቅደስ እንዲቀበሉ በእመቤታችን ስም የ21,000 ብር ቻሌንጅ እንጀምርላቸው:: በጸሎተ ሐሙስ ለሥጋ ወደሙ ያለንን ክብር በሥራ እንግለጥ:: በድንኳን ለሚቆርቡት ቤተክርስቲያን እንሥራላቸው::
በማእከላዊ ጎንደር ሀገረ ስብከት ጎርጎራን አለፍ ብሎ በጣና ሀይቅ ላይ የሚገኘው ጥንታዊውና ታሪካዊው የማን እንደ አባ አቡነ ያሳይ መድኃኔዓለም አንድነት ገዳም በውስጡ የመድኃኔዓለም ቤተክርስቲያን ያለው ሲሆን ከግዝት ቅጥር ውጭ እህቶችና እናቶች እንዲቆርቡ የሚያስችል በቂ ስፍራ በቤተክርስቲያን ስለሌለ ሥርዓቱ የሚፈጸመው በድንኳንና በዳስ ነው:: በተለይም መስከረም 14 እና መጋቢት 27 ለበዓለ ንግሥ ቁጥሩ እጅግ ከፍተኛ የሆነ ሕዝብ ከተለያየ ሥፍራ ስለሚመጣ ከፍተኛ የሆነ መጨናነቅ ይፈጠራል:: አባቶች ቅዱስ ስጋውንና ክቡር ደሙን በውጭ ያቀብላሉ:: ይህ ደግሞ ለሥርዓተ ቤተክርስቲያን ከመቆርቆር አንጻር ሲታይ ደግሞ ልብ ዝቅ ያደርጋል:: ይህንን እሳዛኝ ሁኔታ በቦታው ተገኝቶ ማየትም ቁጭት ውስጥ ይከታል::
እናቶቻችንና እህቶቻችን በሚገባ የሚገለገሉበትን የእመቤታችን የእመ ቅዱሳን የቅድስት ድንግል ማርያምን ቤተክርስቲያን ለመገንባት አሁን መሰረት ተጥሏል:: ይህንን ቤተመቅደስ በአጭር ጊዜ ገንብተን የአበው መነኮሳትን ድካም መቀነስ ይገባናል:: ከእመቤታችን የምናገኘው በረከትና ረድኤት ብዙ ነውና ሁላችንም ከበረከቱ በመሳተፍ ስማችንን በወርቅ እምድ እናጽፍ::
አባቶቻችን ታሪክ ሠርተውልንና ለዘመናት የሚነገርለትን ድንቅ ቅርስ አስቀምጠውልን አልፈዋል:: እኛ አዲስ ታሪክ መጻፍ ባንችል እንኳን እነርሱ የሠሩትን ግማሹን ደግመን በመሥራት አርኣያ ፍኖታቸውን ማስቀጠል ይገባናል:: ለጣና ሀይቅ ተጨማሪ ሞገስ እንጨምርለት:: የእመቤታችንን ቤተክርስቲያን እንሥራ::
ማስተዋል ያለባችሁ አንድ ነገር አለ:: ገዳማውያን አባቶቻችን የሚበሉት የሚጠጡት አላጡም:: የእግዚአብሔር ቃል ምግብና መጠጣቸው ስለሆነ ፊታቸው በጽድቅ ጸዳል የሚያበራ እንቁዎች ናቸው:: ከእኛ የሚፈልጉት እኛ በረከት የምናገኝበትን ቤተክርስቲያን እንድንገነባ ብቻ ነው:: ምዕመናን የሚገለገሉበት የእመቤታችንን የእመ ቅዱሳን ቤተክርስቲያን :: ይህን ብቻ እናድርግላቸው:: በፍጹም ጊዜ ልንሰጠው የሚገባ ጉዳይ አይደለም:: በቻልነው መጠን የአቅማችንን እናድርግ:: ይህንን መልእክትም ለሌሎች በማድረስ ኃላፊነታችንን እንወጣ::
ድጋፍ ለማድረግ:
ንግድ ባንክ: 1000731553134
ስልክ: -
0918240454
0906632367
0921612653
Tiktok: https://www.tiktok.com/@us...
Website: www.abuneyasay.com
Online Donation link: https://chapa.link/donatio...
4 months ago
በረከት ዐይቶ ማለፍ በረከት ይለፈኝ እንደማለት ይቆጠራልና የገዳማውያኑን መልእክት ቸል አንበል::
ማስተዋል ያለባችሁ አንድ ነገር አለ:: አባቶቻችን የሚበሉት የሚጠጡት አላጡም:: የእግዚአብሔር ቃል ምግብና መጠጣቸው ስለሆነ ፊታቸው በጽድቅ ጸዳል የሚያበራ እንቁዎች ናቸው:: ከእኛ የሚፈልጉት እኛ በረከት የምናገኝበትን ቤተክርስቲያን እንድንገነባ ብቻ ነው:: ምዕመናን የሚገለገሉበት የእመቤታችንን የእመ ቅዱሳን ቤተክርስቲያን ::
በማእከላዊ ጎንደር ጎርጎራን አለፍ ብሎ በጣና ሀይቅ ላይ የሚገኛው ጥንታዊውና ታሪካዊው የማን እንደ አባ አቡነ ያሳይ መድኃኔዓለም አንድነት ገዳም በውስጡ የመድኃኔዓለም ቤተክርስቲያን ያለው ሲሆን ከግዝት ቅጥር ውጭ እህቶችና እናቶች እንዲቆርቡ የሚያስችል በቂ ስፍራ በቤተክርስቲያን ስለሌለ ሥርዓቱ የሚፈጸመው በድንኳንና በዳስ ነው:: በተለይም መስከረም 14 እና መጋቢት 27 ለበዓለ ንግሥ ቁጥሩ እጅግ ከፍተኛ የሆነ ሕዝብ ከተለያየ ሥፍራ ስለሚመጣ ከፍተኛ የሆነ መጨናነቅ ይፈጠራል:: አባቶች ክቡር ስጋውንና ቅዱስ ደሙን በውጭ ያቀብላሉ:: ይህ ደግሞ ለሥርዓተ ቤተክርስቲያን ከመቆርቆር አንጻር ሲታይ ደግሞ ልብ ዝቅ ያደርጋል:: ይህንን እሳዛኝ ሁኔታ በቦታው ተገኝቶ ማየትም ቁጭት ውስጥ ይከታል::
እናቶቻችንና እህቶቻችን በሚገባ የሚገለገሉበትን የእመቤታችን የእመ ቅዱሳን የቅድስት ድንግል ማርያምን ቤተክርስቲያን ለመገንባት አሁን መሰረት ተጥሏል:: ይህንን ቤተመቅደስ በአጭር ጊዜ ገንብተን የአበው መነኮሳትን ድካም መቀነስ ይገባናል:: ከእመቤታችን የምናገኘው በረከትና ረድኤት ብዙ ነውና ሁላችንም ከበረከቱ በመሳተፍ ስማችንን በወርቅ እምድ እናጽፍ::
አባቶቻችን ታሪክ ሠርተውልንና ለዘመናት የሚነገርለትን ድንቅ ቅርስ አስቀምጠውልን አልፈዋል:: እኛ አዲስ ታሪክ መጻፍ ባንችል እንኳን እነርሱ የሠሩትን ግማሹን ደግመን በመሥራት ልንመስላቸው ይገባናል:: ለጣና ሀይቅ ተጨማሪ ሞገስ እንጨምርለት:: የእመቤታችንን ቤተክርስቲያን እንሥራ::
ድጋፍ ለማድረግ:
ንግድ ባንክ: 1000731553134
ስልክ: -
0918240454
0906632367
0921612653
Tiktok: https://www.tiktok.com/@us...
Website: www.abuneyasay.com
Online Donation link: https://chapa.link/donatio...
4 months ago
በውሃው ላይ ልክ እንደ ደረቅ መሬት የሚራመዱትን አባት ታውቋቸዋላችሁ?
ጣናን በሚያክል ሀይቅ በድንጋይ ታንኳ መሻገር ምንኛ ድንቅ ነው? እኚህ ጻድቅ አባት የገደሙት ገዳም ውስጥ አሁን ትልቅ ታሪክ ሊሠራ ነው::
ጎንደር ጎርጎራን ስናስብ ጥንታዊውንና ታሪካዊውን የጣና ሞገስ የሆነውን የማን እንደ አባ አቡነ ያሳይ መድኃኔዓለም አንድነት ገዳምን በዓይናችን ላይ እንስላለን::
ይህ ገዳም በውስጡ የመድኃኔዓለም ቤተክርስቲያን ያለው ሲሆን ከግዝት ቅጥር ውጭ እህቶችና እናቶች እንዲቆርቡ የሚያስችል በቂ ስፍራ በቤተክርስቲያን ስለሌለ ሥርዓቱ የሚፈጸመው በድንኳንና በዳስ ነው:: በተለይም መስከረም 14 እና መጋቢት 27 ለበዓለ ንግሥ ቁጥሩ እጅግ ከፍተኛ የሆነ ሕዝብ ከተለያየ ሥፍራ ስለሚመጣ ከፍተኛ የሆነ መጨናነቅ ይፈጠራል:: አባቶች ክቡር ስጋውንና ቅዱስ ደሙን በውጭ ያቀብላሉ:: ይህ ደግሞ ለሥርዓተ ቤተክርስቲያን ከመቆርቆር አንጻር ሲታይ ደግሞ ልብ ዝቅ ያደርጋል:: ይህንን እሳዛኝ ሁኔታ በቦታው ተገኝቶ ማየትም ቁጭት ውስጥ ይከታል::
እናቶቻችና እህትቻችን በሚገባ የሚገለገሉበትን የእመቤታችን የእመ ቅዱሳን የቅድስት ድንግል ማርያምን ቤተክርስቲያን ለመገንባት አሁን መሰረት ተጥሏል:: ይህንን ቤተመቅደስ በአጭር ጊዜ ገንብተን የአበው መነኮሳትን ድካም መቀነስ ይገባናል:: ከእመቤታችን የምናገኘው በረከትና ረድኤት ብዙ ነውና ሁላችንም ከበረከቱ በመሳተፍ ስማችንን በወርቅ እምድ እናጽፍ::
አባቶችችን ታሪክ ሠርተውልንና ለዘመናት የሚነገርለትን ድንቅ ቅርስ አስቀምጠውልን አልፈዋል:: እኛ አዲስ ታሪክ መጻፍ ባንችል እንኳን እነርሱ የሠሩትን ግማሹን ደግመን በመሥራት ልንመስላቸው ይገባናል:: ለጣና ሀይቅ ተጨማሪ ሞገስ እንጨምርለት::
ድጋፍ ለማድረግ:
ንግድ ባንክ: 1000731553134
ስልክ: -
0918240454
0906632367
0921612653
Tiktok: https://www.tiktok.com/@us...
Website: www.abuneyasay.com
Online Donation link: https://chapa.link/donatio...
4 months ago
በውሃው ላይ ልክ እንደ ደረቅ መሬት የሚራመዱትን አባት ታውቋቸዋላችሁ?
ጣናን በሚያክል ሀይቅ በድንጋይ ታንኳ መሻገር ምንኛ ድንቅ ነው? እኚህ ጻድቅ አባት የገደሙት ገዳም ውስጥ አሁን ትልቅ ታሪክ ሊሠራ ነው::
ጎንደር ጎርጎራን ስናስብ ጥንታዊውንና ታሪካዊውን የጣና ሞገስ የሆነውን የማን እንደ አባ አቡነ ያሳይ መድኃኔዓለም አንድነት ገዳምን በዓይናችን ላይ እንስላለን::
ይህ ገዳም በውስጡ የመድኃኔዓለም ቤተክርስቲያን ያለው ሲሆን ከግዝት ቅጥር ውጭ እህቶችና እናቶች እንዲቆርቡ የሚያስችል በቂ ስፍራ በቤተክርስቲያን ስለሌለ ሥርዓቱ የሚፈጸመው በድንኳንና በዳስ ነው:: በተለይም መስከረም 14 እና መጋቢት 27 ለበዓለ ንግሥ ቁጥሩ እጅግ ከፍተኛ የሆነ ሕዝብ ከተለያየ ሥፍራ ስለሚመጣ ከፍተኛ የሆነ መጨናነቅ ይፈጠራል:: አባቶች ክቡር ስጋውንና ቅዱስ ደሙን በውጭ ያቀብላሉ:: ይህ ደግሞ ለሥርዓተ ቤተክርስቲያን ከመቆርቆር አንጻር ሲታይ ደግሞ ልብ ዝቅ ያደርጋል:: ይህንን እሳዛኝ ሁኔታ በቦታው ተገኝቶ ማየትም ቁጭት ውስጥ ይከታል::
እናቶቻችና እህትቻችን በሚገባ የሚገለገሉበትን የእመቤታችን የእመ ቅዱሳን የቅድስት ድንግል ማርያምን ቤተክርስቲያን ለመገንባት አሁን መሰረት ተጥሏል:: ይህንን ቤተመቅደስ በአጭር ጊዜ ገንብተን የአበው መነኮሳትን ድካም መቀነስ ይገባናል:: ከእመቤታችን የምናገኘው በረከትና ረድኤት ብዙ ነውና ሁላችንም ከበረከቱ በመሳተፍ ስማችንን በወርቅ እምድ እናጽፍ::
አባቶችችን ታሪክ ሠርተውልንና ለዘመናት የሚነገርለትን ድንቅ ቅርስ አስቀምጠውልን አልፈዋል:: እኛ አዲስ ታሪክ መጻፍ ባንችል እንኳን እነርሱ የሠሩትን ግማሹን ደግመን በመሥራት ልንመስላቸው ይገባናል:: ለጣና ሀይቅ ተጨማሪ ሞገስ እንጨምርለት::
ድጋፍ ለማድረግ:
ንግድ ባንክ: 1000731553134
ስልክ: -
0918240454
0906632367
0921612653
Tiktok: https://www.tiktok.com/@us...
Website: www.abuneyasay.com
Online Donation link: https://chapa.link/donatio...
4 months ago
ማነው የእመቤታችን ወዳጅ? ኑ በገዳም ለምትገኘው ቤተክርስቲያን የ21,000 ብር ቻሌንጅ እንጀምር!
ጎንደር ጎርጎራን ስናስብ ጥንታዊውንና ታሪካዊውን የጣና ሞገስ የሆነውን የማን እንደ አባ አቡነ ያሳይ መድኃኔዓለም አንድነት ገዳምን በዓይናችን ላይ አለመሳል ከባድ ነው::
ይህ ገዳም በውስጡ የመድኃኔዓለም ቤተክርስቲያን ያለው ሲሆን ከግዝት ቅጥር ውጭ እህቶችና እናቶች እንዲቆርቡ የሚያስችል በቂ ስፍራ በቤተክርስቲያን ስለሌለ ሥርዓቱ የሚፈጸመው በድንኳንና በዳስ ነው:: በተለይም መስከረም 14 እና መጋቢት 27 ለበዓለ ንግሥ ቁጥሩ እጅግ ከፍተኛ የሆነ ሕዝብ ከተለያየ ሥፍራ ስለሚመጣ ከፍተኛ የሆነ መጨናነቅ ይፈጠራል:: አባቶች ክቡር ስጋውንና ቅዱስ ደሙን በውጭ ያቀብላሉ:: ይህ ደግሞ ለሥርዓተ ቤተክርስቲያን ከመቆርቆር አንጻር ሲታይ ደግሞ ልብ ዝቅ ያደርጋል:: ይህንን እሳዛኝ ሁኔታ በቦታው ተገኝቶ ማየትም ቁጭት ውስጥ ይከታል::
እናቶቻችና እህትቻችን በሚገባ የሚገለገሉበትን የእመቤታችን የእመ ቅዱሳን የቅድስት ድንግል ማርያምን ቤተክርስቲያን ለመገንባት አሁን መሰረት ተጥሏል:: ይህንን ቤተመቅደስ በአጭር ጊዜ ገንብተን የአበው መነኮሳትን ድካም መቀነስ ይገባናል:: ከእመቤታችን የምናገኘው በረከትና ረድኤት ብዙ ነውና ሁላችንም ከበረከቱ በመሳተፍ ስማችንን በወርቅ እምድ እናጽፍ::
አባቶችችን ታሪክ ሠርተውልንና ለዘመናት የሚነገርለትን ድንቅ ቅርስ አስቀምጠውልን አልፈዋል:: እኛ አዲስ ታሪክ መጻፍ ባንችል እንኳን እነርሱ የሠሩትን ግማሹን ደግመን በመሥራት ልንመስላቸው ይገባናል:: ለጣና ሀይቅ ተጨማሪ ሞገስ እንጨምርለት::
ድጋፍ ለማድረግ:
ንግድ ባንክ: 1000731553134
ስልክ: -
0918240454
0906632367
0921612653
Tiktok: https://www.tiktok.com/@us...
Website: www.abuneyasay.com
Online Donation link: https://chapa.link/donatio...
4 months ago
ማነው የእመቤታችን ወዳጅ? ኑ በገዳም ለምትገኘው የድንግል ማርያም ቤተክርስቲያን የ21,000 ብር ቻሌንጅ እንጀምር!
ጎንደር ጎርጎራን ስናስብ ጥንታዊውንና ታሪካዊውን የጣና ሞገስ የሆነውን የማን እንደ አባ አቡነ ያሳይ መድኃኔዓለም አንድነት ገዳምን በዓይናችን ላይ አለመሳል ከባድ ነው::
ይህ ገዳም በውስጡ የመድኃኔዓለም ቤተክርስቲያን ያለው ሲሆን ከግዝት ቅጥር ውጭ እህቶችና እናቶች እንዲቆርቡ የሚያስችል በቂ ስፍራ በቤተክርስቲያን ስለሌለ ሥርዓቱ የሚፈጸመው በድንኳንና በዳስ ነው:: በተለይም መስከረም 14 እና መጋቢት 27 ለበዓለ ንግሥ ቁጥሩ እጅግ ከፍተኛ የሆነ ሕዝብ ከተለያየ ሥፍራ ስለሚመጣ ከፍተኛ የሆነ መጨናነቅ ይፈጠራል:: አባቶች ክቡር ስጋውንና ቅዱስ ደሙን በውጭ ያቀብላሉ:: ይህ ደግሞ ለሥርዓተ ቤተክርስቲያን ከመቆርቆር አንጻር ሲታይ ደግሞ ልብ ዝቅ ያደርጋል:: ይህንን እሳዛኝ ሁኔታ በቦታው ተገኝቶ ማየትም ቁጭት ውስጥ ይከታል::
እናቶቻችና እህትቻችን በሚገባ የሚገለገሉበትን የእመቤታችን የእመ ቅዱሳን የቅድስት ድንግል ማርያምን ቤተክርስቲያን ለመገንባት አሁን መሰረት ተጥሏል:: ይህንን ቤተመቅደስ በአጭር ጊዜ ገንብተን የአበው መነኮሳትን ድካም መቀነስ ይገባናል:: ከእመቤታችን የምናገኘው በረከትና ረድኤት ብዙ ነውና ሁላችንም ከበረከቱ በመሳተፍ ስማችንን በወርቅ እምድ እናጽፍ::
አባቶችችን ታሪክ ሠርተውልንና ለዘመናት የሚነገርለትን ድንቅ ቅርስ አስቀምጠውልን አልፈዋል:: እኛ አዲስ ታሪክ መጻፍ ባንችል እንኳን እነርሱ የሠሩትን ግማሹን ደግመን በመሥራት ልንመስላቸው ይገባናል:: ለጣና ሀይቅ ተጨማሪ ሞገስ እንጨምርለት::
ድጋፍ ለማድረግ:
ንግድ ባንክ: 1000731553134
ስልክ: -
0918240454
0906632367
0921612653
Tiktok: https://www.tiktok.com/@us...
Website: www.abuneyasay.com
Online Donation link: https://chapa.link/donatio...
Sponsored by
Surafel
4 months ago
ታሳ ታሳ ጋሞ
የሲሲአርዲኤ (CCRDA) አመታዊ ጉባኤ ተካሄደ
* ጋሞ በመሬት መንሸራተት ሕይወታቸውን ላጡ ወገኖች የአንድ ደቂቃ የሕሊና ጽሎት ተደርጎ ጉባኤው ተከፍቷልዠ
#ethiopia | የሲሲአርዲኤ (CCRDA) አባላት አመታዊ ጠቅላላ ጉባኤያቸውን አካሂደዋል።
በጉባኤው ላይ የድርጅቱ የጠቅላላ ጉባኤ ሰብሳቢ አቶ መላኩ ስብሀት እንደገለጹት፤ ስብሰባው ያለፈውን አመት የስራ አፈጻጸም ሪፖርት ለመገምገም እና ለማጽደቅ ያለመ ነው። ከዚህ ባለፈም በዘርፉ ያሉ ተግዳሮቶች ላይ ውይይት ተደርጓል።
በዋና ዋና ሃገራዊ ጉዳዮች ላይ ያለው ተሳትፎ የሲቪክ ማህበራት በሃገሪቱ ወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ያላቸው ሚና ከፍተኛ መሆኑ በጉባኤው ተመላክቷል።
በተለይም በሃገራዊ ምክክር ሂደት ላይ ንቁ ተሳትፎ ማድረግ እንዲሁም በምርጫ ወቅት መራጮችን በማስተማር ገለልተኛ ሚና ለመወጣት ይተጋል ተብሏል።
ሰብአዊ ድጋፍ እና ልማት🔎
ማህበራቱ በተጠናቀቀው አመት በበርካታ የልማት ስራዎች ላይ የተሳተፉ ሲሆን፣ በተለይም ከግጭት ጋር ተያይዞ ለተፈናቀሉ ወገኖች አስቸኳይ የሰብአዊ ድጋፍ በማቅረብ ረገድ ከፍተኛ ስራ ሰርተዋል። በጤና፣ በትምህርት እና በመልካም አስተዳደር ረገድም ማህበረሰብ ተኮር ስራዎች መከናወናቸው ተገልጿል።
የጋሞ አደጋ እና ቀጣይ እቅዶች🔎
በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ፋይናንስ ቢሮ – የሲቪል ማህበረሰብ አስተባባሪ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ማሞ ሞሊሶ በጋሞ ዞን ጥር 30 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ በጣለው ከፍተኛ ዝናብ ጋጮባባ፣ ከምባ ዙሪያ ወረዳ፣ አርባምንጭ ዙሪያ ወረዳ፣ አርባምንጭ ከተማ፣ ቦንኬ ወረዳ፣ ጨንቻ፣ ገረሴ ዙሪያ እና ገረሴ ከተማ በጎርፍ፣ በናዳ እና አውሎ ንፋስ ከፍተኛ ቁጥር ያለው ሰብአዊ እና የንብረት ጉዳት ማድረሱን አብራርተዋል፡፡
አደጋው ጋጮባባ ፣ ከምባ ዙሪያ ወረዳ ፣ አርባምንጭ ዙሪያ ወረዳ ፣አርባምንጭ ከተማ ፣ ቦንኬ ወረዳ ፣ጨንቻ ፣ ገረሴ ዙሪያ ምእራብ አባያ እና ገረሴ ከተማ ላይ የደረሰ ሲሆን የጉዳቱ መንስኤም በጎርፍ ፣ በናዳ እና አውሎ ንፋስ ሰፊ ሞትና የንብረት ጉዳት ደርሷል ፡፡
በዚህም በአደጋ አባወራ 2644 እማወራ 376 በድምሩ 302ዐ እና ወንድ 8261 ሴት 10310 በድምሩ 18571 ቤተሰብ አባላት ተፈናቅለዋል፡፡
አደጋው በደረሰባቸው ወረዳዎች በተከሰተው አደጋ 1271 ሄር በላይ የሙዝ ፣ የሰብል ጉዳት ደርሷል ፤ 1100 የመኖሪያ ቤቶች የወደሙ ሲሆን በተያያዘም በአርባ ምንጭ ከተማ የኩልፎ ወንዝ በመሙላት ተፈጥሮአዊ አቅጣጫውን ለቆ በመሄድ በተከሰተ የጎርፍ አደጋ 31 በተለያዩ ደረጃ የሚገኙ ማህበራት፣ 2 የኢንቨስትመንት ፕሮጀክቶችና 1 የግብረ ሰናይ ድርጅት ንብረት ወድሟል አቶ ማሞ አስረድተዋል።
አያይዘውም በዞኑ አደጋ በደረሰባቸው ወረዳዎች ከ 125 በላይ ከፍተኛ ሞት የተመዘገበበት ነው፡፡ በዚህም 81 አስክሬን በቁፋሮ ተገኝቶ በክብር እንዲያርፉ መደረጉን አስታውቀዋል።
የሲሲአርዲኤ ዋና ስራ አስፈፃሚ ዶ/ር ንጉሱ ለገሰ በጋሞ አካባቢ በደረሰው የተፈጥሮ አደጋ ለተጎዱ ወገኖች ዘላቂ መፍትሄ ለመስጠት ሲሲአርዲኤ (CCRDA) አባላቱን በማስተባበር እና ድጋፎችን በማሰባሰብ በኩል ኃላፊነት ወስዶ እየሠራ መሆኑን አውስተዋል።
የክርስትያን በጎ አድራጎት እና ልማት ማህበራት ኅብረት (CCRDA) ከ500 በላይ አገር በቀልና ዓለም አቀፍ የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶችን አባል ይዟል።
ሲሲአርዲኤ(𝐂𝐂𝐑𝐃𝐀)
LinkedIn: www.linkedin.com/in/ccrda-...
Telegram: https://t.me/ccrda_et
Twitter: https://x.com/CCRDA454972
Website: https://ccrdaeth.org/
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #ccrda #civilsociety #ethiopia #humanitarianaid #nationaldialogue #development #civicengagement #etbusinessview
የሲሲአርዲኤ (CCRDA) አመታዊ ጉባኤ ተካሄደ
* ጋሞ በመሬት መንሸራተት ሕይወታቸውን ላጡ ወገኖች የአንድ ደቂቃ የሕሊና ጽሎት ተደርጎ ጉባኤው ተከፍቷልዠ
#ethiopia | የሲሲአርዲኤ (CCRDA) አባላት አመታዊ ጠቅላላ ጉባኤያቸውን አካሂደዋል።
በጉባኤው ላይ የድርጅቱ የጠቅላላ ጉባኤ ሰብሳቢ አቶ መላኩ ስብሀት እንደገለጹት፤ ስብሰባው ያለፈውን አመት የስራ አፈጻጸም ሪፖርት ለመገምገም እና ለማጽደቅ ያለመ ነው። ከዚህ ባለፈም በዘርፉ ያሉ ተግዳሮቶች ላይ ውይይት ተደርጓል።
በዋና ዋና ሃገራዊ ጉዳዮች ላይ ያለው ተሳትፎ የሲቪክ ማህበራት በሃገሪቱ ወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ያላቸው ሚና ከፍተኛ መሆኑ በጉባኤው ተመላክቷል።
በተለይም በሃገራዊ ምክክር ሂደት ላይ ንቁ ተሳትፎ ማድረግ እንዲሁም በምርጫ ወቅት መራጮችን በማስተማር ገለልተኛ ሚና ለመወጣት ይተጋል ተብሏል።
ሰብአዊ ድጋፍ እና ልማት🔎
ማህበራቱ በተጠናቀቀው አመት በበርካታ የልማት ስራዎች ላይ የተሳተፉ ሲሆን፣ በተለይም ከግጭት ጋር ተያይዞ ለተፈናቀሉ ወገኖች አስቸኳይ የሰብአዊ ድጋፍ በማቅረብ ረገድ ከፍተኛ ስራ ሰርተዋል። በጤና፣ በትምህርት እና በመልካም አስተዳደር ረገድም ማህበረሰብ ተኮር ስራዎች መከናወናቸው ተገልጿል።
የጋሞ አደጋ እና ቀጣይ እቅዶች🔎
በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ፋይናንስ ቢሮ – የሲቪል ማህበረሰብ አስተባባሪ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ማሞ ሞሊሶ በጋሞ ዞን ጥር 30 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ በጣለው ከፍተኛ ዝናብ ጋጮባባ፣ ከምባ ዙሪያ ወረዳ፣ አርባምንጭ ዙሪያ ወረዳ፣ አርባምንጭ ከተማ፣ ቦንኬ ወረዳ፣ ጨንቻ፣ ገረሴ ዙሪያ እና ገረሴ ከተማ በጎርፍ፣ በናዳ እና አውሎ ንፋስ ከፍተኛ ቁጥር ያለው ሰብአዊ እና የንብረት ጉዳት ማድረሱን አብራርተዋል፡፡
አደጋው ጋጮባባ ፣ ከምባ ዙሪያ ወረዳ ፣ አርባምንጭ ዙሪያ ወረዳ ፣አርባምንጭ ከተማ ፣ ቦንኬ ወረዳ ፣ጨንቻ ፣ ገረሴ ዙሪያ ምእራብ አባያ እና ገረሴ ከተማ ላይ የደረሰ ሲሆን የጉዳቱ መንስኤም በጎርፍ ፣ በናዳ እና አውሎ ንፋስ ሰፊ ሞትና የንብረት ጉዳት ደርሷል ፡፡
በዚህም በአደጋ አባወራ 2644 እማወራ 376 በድምሩ 302ዐ እና ወንድ 8261 ሴት 10310 በድምሩ 18571 ቤተሰብ አባላት ተፈናቅለዋል፡፡
አደጋው በደረሰባቸው ወረዳዎች በተከሰተው አደጋ 1271 ሄር በላይ የሙዝ ፣ የሰብል ጉዳት ደርሷል ፤ 1100 የመኖሪያ ቤቶች የወደሙ ሲሆን በተያያዘም በአርባ ምንጭ ከተማ የኩልፎ ወንዝ በመሙላት ተፈጥሮአዊ አቅጣጫውን ለቆ በመሄድ በተከሰተ የጎርፍ አደጋ 31 በተለያዩ ደረጃ የሚገኙ ማህበራት፣ 2 የኢንቨስትመንት ፕሮጀክቶችና 1 የግብረ ሰናይ ድርጅት ንብረት ወድሟል አቶ ማሞ አስረድተዋል።
አያይዘውም በዞኑ አደጋ በደረሰባቸው ወረዳዎች ከ 125 በላይ ከፍተኛ ሞት የተመዘገበበት ነው፡፡ በዚህም 81 አስክሬን በቁፋሮ ተገኝቶ በክብር እንዲያርፉ መደረጉን አስታውቀዋል።
የሲሲአርዲኤ ዋና ስራ አስፈፃሚ ዶ/ር ንጉሱ ለገሰ በጋሞ አካባቢ በደረሰው የተፈጥሮ አደጋ ለተጎዱ ወገኖች ዘላቂ መፍትሄ ለመስጠት ሲሲአርዲኤ (CCRDA) አባላቱን በማስተባበር እና ድጋፎችን በማሰባሰብ በኩል ኃላፊነት ወስዶ እየሠራ መሆኑን አውስተዋል።
የክርስትያን በጎ አድራጎት እና ልማት ማህበራት ኅብረት (CCRDA) ከ500 በላይ አገር በቀልና ዓለም አቀፍ የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶችን አባል ይዟል።
ሲሲአርዲኤ(𝐂𝐂𝐑𝐃𝐀)
LinkedIn: www.linkedin.com/in/ccrda-...
Telegram: https://t.me/ccrda_et
Twitter: https://x.com/CCRDA454972
Website: https://ccrdaeth.org/
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #ccrda #civilsociety #ethiopia #humanitarianaid #nationaldialogue #development #civicengagement #etbusinessview
4 months ago
ሰበር መረጃ‼️
አርቲስት ሰራዊት ፍቅሬ፣ መንሱር ጀማል፣ ልጅ ካሊድ፣ ዳንኤል ተገኝ( EBS ጋዜጠኛ) ፣ አርቲስት ይገረም ደጀኔ እና አብርሃም ግዛው ከመሸ በፌዴራል ፖሊስ ቁጥጥር ስር መዋላቸውን ዘሀበሻ ዘግቧል።
እነዚህ ታዋቂ ግለሰቦች በቁጥጥር ሥር የዋሉት ፊንቴክ ከተባለ ድርጅት ጋር በመሆን መኪና እናስመጣላችኋለን በሚል ማስታወቂያ በመስራት በርካታ ግለሰቦች ገንዘባቸውን እንደተጭበረበሩ እና መኪናም እንዳልመጣላቸው ይገልፃሉ።
seledadotio
seledadotio
አርቲስት ሰራዊት ፍቅሬ፣ መንሱር ጀማል፣ ልጅ ካሊድ፣ ዳንኤል ተገኝ( EBS ጋዜጠኛ) ፣ አርቲስት ይገረም ደጀኔ እና አብርሃም ግዛው ከመሸ በፌዴራል ፖሊስ ቁጥጥር ስር መዋላቸውን ዘሀበሻ ዘግቧል።
እነዚህ ታዋቂ ግለሰቦች በቁጥጥር ሥር የዋሉት ፊንቴክ ከተባለ ድርጅት ጋር በመሆን መኪና እናስመጣላችኋለን በሚል ማስታወቂያ በመስራት በርካታ ግለሰቦች ገንዘባቸውን እንደተጭበረበሩ እና መኪናም እንዳልመጣላቸው ይገልፃሉ።
seledadotio
seledadotio
Comments