4 days ago
የኢቢኤስ ቴሌቪዥን ስኬት ቀጥሏል፤
ለሁለተኛ ተከታታይ ዓመት የአፍሪካ ምርጥ ብራንድ በመሆን ተሸለመ
#ethiopia | የኢቢኤስ ቴሌቪዥን ጣቢያ በአህጉራዊ መድረክ ያስመዘገበውን አንጸባራቂ ድል በድጋሚ አድሷል። ጣቢያው በተከታታይ ለሁለት ዓመታት የአፍሪካ ምርጥ ብራንድ በመሆን የመመረጥ ታላቅ ክብርን አግኝቷል።
ይህ በኢንተርናሽናል ደረጃ የተሰጠው እውቅና የጣቢያውን ተመራጭነት እና ጥራት ያስመሰከረ ሲሆን፣ ተወዳጁ የእሁድን በኢቢኤስ የፕሮግራም ክፍልም ለዚህ ስኬት የበኩሉን ከፍተኛ አስተዋጽኦ አበርክቷል።
የጣቢያው አመራሮችና ሰራተኞች ይህንን ታላቅ ድል ለሁለተኛ ጊዜ በመቀዳጀታቸው የተሰማቸውን ደስታ ገልጸው፣ ለቀጣይ ስራዎቻቸውም ትልቅ መነሳሳትን እንደሚፈጥርላቸው አስታውቀዋል።
https://youtu.be/q7um2td1j...
#ebs #ebstv #africanbrands #media #ethiopianmedia #television #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
ለሁለተኛ ተከታታይ ዓመት የአፍሪካ ምርጥ ብራንድ በመሆን ተሸለመ
#ethiopia | የኢቢኤስ ቴሌቪዥን ጣቢያ በአህጉራዊ መድረክ ያስመዘገበውን አንጸባራቂ ድል በድጋሚ አድሷል። ጣቢያው በተከታታይ ለሁለት ዓመታት የአፍሪካ ምርጥ ብራንድ በመሆን የመመረጥ ታላቅ ክብርን አግኝቷል።
ይህ በኢንተርናሽናል ደረጃ የተሰጠው እውቅና የጣቢያውን ተመራጭነት እና ጥራት ያስመሰከረ ሲሆን፣ ተወዳጁ የእሁድን በኢቢኤስ የፕሮግራም ክፍልም ለዚህ ስኬት የበኩሉን ከፍተኛ አስተዋጽኦ አበርክቷል።
የጣቢያው አመራሮችና ሰራተኞች ይህንን ታላቅ ድል ለሁለተኛ ጊዜ በመቀዳጀታቸው የተሰማቸውን ደስታ ገልጸው፣ ለቀጣይ ስራዎቻቸውም ትልቅ መነሳሳትን እንደሚፈጥርላቸው አስታውቀዋል።
https://youtu.be/q7um2td1j...
#ebs #ebstv #africanbrands #media #ethiopianmedia #television #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
10 days ago
እስከ 40% በሚደርስ ቅናሽ የሱቅ እና የቢሮ ባለቤት በመሀል አዲስአበባ የሚያደርጎት እፎይታ ኤክስፖ በውድ ደንበኞቹ ጥያቄ መሰረት ለጥቂት ቀናት ብቻ ተራዝሟል ! ይፍጠኑ !! አንዳንድ ዕድል አይደገምም !!
#ethiopia | በአዲስ አበባ እምብርት ላይ የንግድ ሱቅ ወይም የቢሮ ባለቤት መሆን ለሚፈልጉ ግለሰቦች ድንቅ አጋጣሚ ይዞ የመጣው እፎይታ ኤክስፖ በሶስቱ የሽያጭ ሳይቶቻችን ማለትም በመገናኛ ፣ በካዛንችስ እና በሽሮሜዳ እስከ ግንቦት 22 ድረ ስ ተራዝሟል ።
ካቮድ ኮሜርሻል ሪል ስቴት በመገናኛ፣ በካዛንችስ እና በሽሮ ሜዳ በፈጣን ግንባታ ላይ በሚገኙት ዘመናዊ የንግድ ማዕከላት ላይ እስከ 40 በመቶ የሚደርስ ልዩ የዋጋ ቅናሽ ማድረጉ ይታወሳል የቅናሹ ጊዜ ይራዘምልን በሚል ተደጋጋሚ የደንበኞች ጥያቄ መሰረት እስከ ግንቦት 22 ዕለተ ቅዳሜ ድረስ ተራዝሟል ።
ይህ እስከ ግንቦት 22 2018 ዓ.ም ድረስ የሚቆየው የሽያጭ ኤክስፖ፣ ደንበኞች የንግድ እና የቢሮ ቦታዎችን በተመጣጣኝ ዋጋ እንዲገዙ ዕድል የሚሰጥ ነው።
ቅናሹን ለመጠቀም እና በመዲናችን አዲስ አበባ የንግድ ቦታ እና የቢሮ ባለቤት ለመሆን በሽያጭ ሳይቶቻችን እስከ ግንቦት 22 በተዘጋጀው እፎይታ የሽያጭ ኤክስፖ ላይ ይገኙ ።
በተጨማሪም በአንድ ድንጋይ ሁለት ወፍ እንዲሉ ካቮድ ኮሜርሻል ለውድ ደንበኞቹ በኤክስፖ ማብቂያ ላይ ዘመናዊ መኪና ሽልማቶችን በዕጣ አውጥቶ ይሸልማል !!
ቀን፦ እስከ ግንቦት 22 ፤ 2018 ዓ.ም
ቦታ፦ በካዛንችስ ፣ በሽሮሜዳ እና በመገናኛ የሽያጭ ሳይቶች
ካቮድ ካለ የንግድ ማዕከል አለ !!
📞 ለበለጠ መረጃ፡
ለማንኛውም ጥያቄ በነፃ መስመር 6227 ወይም በ 0989222227 ይደውሉልን።
ድረ ገጽ (website)
https://kavodcommercial.co...
ቲክቶክ (Tiktok)
https://www.tiktok.com/@ka...
ፌስቡክ (Facebook)
https://www.facebook.com/6...
ንግድዎን ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር ዛሬውኑ ይወስኑ!
#kavodcommercial #commercialrealestate #ethiopiabusiness #realestateexpo #shopownership #officespaceaddis #efoytaexpo
#ethiopia | በአዲስ አበባ እምብርት ላይ የንግድ ሱቅ ወይም የቢሮ ባለቤት መሆን ለሚፈልጉ ግለሰቦች ድንቅ አጋጣሚ ይዞ የመጣው እፎይታ ኤክስፖ በሶስቱ የሽያጭ ሳይቶቻችን ማለትም በመገናኛ ፣ በካዛንችስ እና በሽሮሜዳ እስከ ግንቦት 22 ድረ ስ ተራዝሟል ።
ካቮድ ኮሜርሻል ሪል ስቴት በመገናኛ፣ በካዛንችስ እና በሽሮ ሜዳ በፈጣን ግንባታ ላይ በሚገኙት ዘመናዊ የንግድ ማዕከላት ላይ እስከ 40 በመቶ የሚደርስ ልዩ የዋጋ ቅናሽ ማድረጉ ይታወሳል የቅናሹ ጊዜ ይራዘምልን በሚል ተደጋጋሚ የደንበኞች ጥያቄ መሰረት እስከ ግንቦት 22 ዕለተ ቅዳሜ ድረስ ተራዝሟል ።
ይህ እስከ ግንቦት 22 2018 ዓ.ም ድረስ የሚቆየው የሽያጭ ኤክስፖ፣ ደንበኞች የንግድ እና የቢሮ ቦታዎችን በተመጣጣኝ ዋጋ እንዲገዙ ዕድል የሚሰጥ ነው።
ቅናሹን ለመጠቀም እና በመዲናችን አዲስ አበባ የንግድ ቦታ እና የቢሮ ባለቤት ለመሆን በሽያጭ ሳይቶቻችን እስከ ግንቦት 22 በተዘጋጀው እፎይታ የሽያጭ ኤክስፖ ላይ ይገኙ ።
በተጨማሪም በአንድ ድንጋይ ሁለት ወፍ እንዲሉ ካቮድ ኮሜርሻል ለውድ ደንበኞቹ በኤክስፖ ማብቂያ ላይ ዘመናዊ መኪና ሽልማቶችን በዕጣ አውጥቶ ይሸልማል !!
ቀን፦ እስከ ግንቦት 22 ፤ 2018 ዓ.ም
ቦታ፦ በካዛንችስ ፣ በሽሮሜዳ እና በመገናኛ የሽያጭ ሳይቶች
ካቮድ ካለ የንግድ ማዕከል አለ !!
📞 ለበለጠ መረጃ፡
ለማንኛውም ጥያቄ በነፃ መስመር 6227 ወይም በ 0989222227 ይደውሉልን።
ድረ ገጽ (website)
https://kavodcommercial.co...
ቲክቶክ (Tiktok)
https://www.tiktok.com/@ka...
ፌስቡክ (Facebook)
https://www.facebook.com/6...
ንግድዎን ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር ዛሬውኑ ይወስኑ!
#kavodcommercial #commercialrealestate #ethiopiabusiness #realestateexpo #shopownership #officespaceaddis #efoytaexpo
11 days ago
ጊፍት ሪል ስቴት ለእኔ ተወዳዳሪ የሌለው ምርጫዬ ነው! እናንተስ!
***
የጊፍት ሪል ስቴት መንደሮችን ይጎብኙ! እንደሚደሰቱም ጥርጥር የለኝም!
መንደሮቻችን፤
የተሻሻሉ አማራጭ ዲዛይኖች፣
አስተማማኝ የመኪና ማቆሚያ ቦታ፣
24/7 ተጠባባቂ ኃይልና የውሃ አቅርቦት፣
ዘመናዊ የንግድ ሱቆች፣ የገበያ አዳራሾች፣ ት/ቤቶች እና የህክምና ማዕከሎች፣
በቂ አረንጓዴ የመጫዎቻ ስፍራዎች አሏቸው፣
የጊፍት ማህበረሰብ አካል ይሆኑ ዘንድ ዛሬውኑ ይወስኑ!
ጊፍት ሪል ስቴት
ማህበረሰብ እንገነባለን!
ለበለጠ መረጃ፤
Website: https://www.giftrealestate...
+251984 65 65 65/ +251979 65 65 65
***
የጊፍት ሪል ስቴት መንደሮችን ይጎብኙ! እንደሚደሰቱም ጥርጥር የለኝም!
መንደሮቻችን፤
የተሻሻሉ አማራጭ ዲዛይኖች፣
አስተማማኝ የመኪና ማቆሚያ ቦታ፣
24/7 ተጠባባቂ ኃይልና የውሃ አቅርቦት፣
ዘመናዊ የንግድ ሱቆች፣ የገበያ አዳራሾች፣ ት/ቤቶች እና የህክምና ማዕከሎች፣
በቂ አረንጓዴ የመጫዎቻ ስፍራዎች አሏቸው፣
የጊፍት ማህበረሰብ አካል ይሆኑ ዘንድ ዛሬውኑ ይወስኑ!
ጊፍት ሪል ስቴት
ማህበረሰብ እንገነባለን!
ለበለጠ መረጃ፤
Website: https://www.giftrealestate...
+251984 65 65 65/ +251979 65 65 65
14 days ago
እስከ 40% በሚደርስ ቅናሽ የሱቅ እና የቢሮ ባለቤት በመሀል አዲስአበባ የሚያደርጎት እፎይታ ኤክስፖ ሊጠናቀቅ ሰዓታት ብቻ ቀርተውታል ! ይፍጠኑ !! አንዳንድ ዕድል አይደገምም !!
#ethiopia | በአዲስ አበባ እምብርት ላይ የንግድ ሱቅ ወይም የቢሮ ባለቤት መሆን ለሚፈልጉ ግለሰቦች ድንቅ አጋጣሚ ይዞ የመጣው እፎይታ ኤክስፖ በጊዮን ሆቴል ሊጠናቀቅ ዛሬ ግንቦት 14 ብቻ ቀርቶታል ።
ካቮድ ኮሜርሻል ሪል ስቴት በመገናኛ፣ በካዛንችስ እና በሽሮ ሜዳ በፈጣን ግንባታ ላይ በሚገኙት ዘመናዊ የንግድ ማዕከላት ላይ እስከ 40 በመቶ የሚደርስ ልዩ የዋጋ ቅናሽ ለ7 ቀናት ብቻ (ከግንቦት 8 - 14 ) አድርጎ እርሶን እየጠበቀ ነው።
ይህ እስከ ግንቦት 14 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ የሚቆየው የሽያጭ ኤክስፖ፣ ደንበኞች የንግድ እና የቢሮ ቦታዎችን በተመጣጣኝ ዋጋ እንዲገዙ ዕድል የሚሰጥ ነው።
ቅናሹን ለመጠቀም እና በመዲናችን አዲስ አበባ የንግድ ቦታ እና የቢሮ ባለቤት ለመሆን በጊዮን ሆቴል ከግንቦት 8 - 14 በተዘጋጀው እፎይታ የሽያጭ ኤክስፖ ላይ ይገኙ ።
በተጨማሪም በአንድ ድንጋይ ሁለት ወፍ እንዲሉ ካቮድ ኮሜርሻል ለውድ ደንበኞቹ በኤክስፖ ማብቂያ ላይ ዘመናዊ መኪና ሽልማቶችን በዕጣ አውጥቶ ይሸልማል !!
ቀን፦ ከግንቦት 8 እስከ 14 ፤ 2018 ዓ.ም
ቦታ፦ በጊዮን ሆቴል (Giyon Hotel)
ካቮድ ካለ የንግድ ማዕከል አለ !!
📞 ለበለጠ መረጃ፡
ለማንኛውም ጥያቄ በነፃ መስመር 6227 ወይም በ 0989222227 ይደውሉልን።
ድረ ገጽ (website)
https://kavodcommercial.co...
ቲክቶክ (Tiktok)
https://www.tiktok.com/@ka...
ፌስቡክ (Facebook)
https://www.facebook.com/6...
ንግድዎን ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር ዛሬውኑ ይወስኑ!
#kavodcommercial #commercialrealestate #ethiopiabusiness #realestateexpo #shopownership #officespaceaddis #efoytaexpo
#ethiopia | በአዲስ አበባ እምብርት ላይ የንግድ ሱቅ ወይም የቢሮ ባለቤት መሆን ለሚፈልጉ ግለሰቦች ድንቅ አጋጣሚ ይዞ የመጣው እፎይታ ኤክስፖ በጊዮን ሆቴል ሊጠናቀቅ ዛሬ ግንቦት 14 ብቻ ቀርቶታል ።
ካቮድ ኮሜርሻል ሪል ስቴት በመገናኛ፣ በካዛንችስ እና በሽሮ ሜዳ በፈጣን ግንባታ ላይ በሚገኙት ዘመናዊ የንግድ ማዕከላት ላይ እስከ 40 በመቶ የሚደርስ ልዩ የዋጋ ቅናሽ ለ7 ቀናት ብቻ (ከግንቦት 8 - 14 ) አድርጎ እርሶን እየጠበቀ ነው።
ይህ እስከ ግንቦት 14 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ የሚቆየው የሽያጭ ኤክስፖ፣ ደንበኞች የንግድ እና የቢሮ ቦታዎችን በተመጣጣኝ ዋጋ እንዲገዙ ዕድል የሚሰጥ ነው።
ቅናሹን ለመጠቀም እና በመዲናችን አዲስ አበባ የንግድ ቦታ እና የቢሮ ባለቤት ለመሆን በጊዮን ሆቴል ከግንቦት 8 - 14 በተዘጋጀው እፎይታ የሽያጭ ኤክስፖ ላይ ይገኙ ።
በተጨማሪም በአንድ ድንጋይ ሁለት ወፍ እንዲሉ ካቮድ ኮሜርሻል ለውድ ደንበኞቹ በኤክስፖ ማብቂያ ላይ ዘመናዊ መኪና ሽልማቶችን በዕጣ አውጥቶ ይሸልማል !!
ቀን፦ ከግንቦት 8 እስከ 14 ፤ 2018 ዓ.ም
ቦታ፦ በጊዮን ሆቴል (Giyon Hotel)
ካቮድ ካለ የንግድ ማዕከል አለ !!
📞 ለበለጠ መረጃ፡
ለማንኛውም ጥያቄ በነፃ መስመር 6227 ወይም በ 0989222227 ይደውሉልን።
ድረ ገጽ (website)
https://kavodcommercial.co...
ቲክቶክ (Tiktok)
https://www.tiktok.com/@ka...
ፌስቡክ (Facebook)
https://www.facebook.com/6...
ንግድዎን ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር ዛሬውኑ ይወስኑ!
#kavodcommercial #commercialrealestate #ethiopiabusiness #realestateexpo #shopownership #officespaceaddis #efoytaexpo
14 days ago
እስከ 40% በሚደርስ ቅናሽ የሱቅ እና የቢሮ ባለቤት በመሀል አዲስአበባ የሚያደርጎት እፎይታ ኤክስፖ ሊጠናቀቅ ሰዓታት ብቻ ቀርተውታል ! ይፍጠኑ !! አንዳንድ ዕድል አይደገምም !!
#ethiopia | በአዲስ አበባ እምብርት ላይ የንግድ ሱቅ ወይም የቢሮ ባለቤት መሆን ለሚፈልጉ ግለሰቦች ድንቅ አጋጣሚ ይዞ የመጣው እፎይታ ኤክስፖ በጊዮን ሆቴል ሊጠናቀቅ ዛሬ ግንቦት 14 ብቻ ቀርቶታል ።
ካቮድ ኮሜርሻል ሪል ስቴት በመገናኛ፣ በካዛንችስ እና በሽሮ ሜዳ በፈጣን ግንባታ ላይ በሚገኙት ዘመናዊ የንግድ ማዕከላት ላይ እስከ 40 በመቶ የሚደርስ ልዩ የዋጋ ቅናሽ ለ7 ቀናት ብቻ (ከግንቦት 8 - 14 ) አድርጎ እርሶን እየጠበቀ ነው።
ይህ እስከ ግንቦት 14 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ የሚቆየው የሽያጭ ኤክስፖ፣ ደንበኞች የንግድ እና የቢሮ ቦታዎችን በተመጣጣኝ ዋጋ እንዲገዙ ዕድል የሚሰጥ ነው።
ቅናሹን ለመጠቀም እና በመዲናችን አዲስ አበባ የንግድ ቦታ እና የቢሮ ባለቤት ለመሆን በጊዮን ሆቴል ከግንቦት 8 - 14 በተዘጋጀው እፎይታ የሽያጭ ኤክስፖ ላይ ይገኙ ።
በተጨማሪም በአንድ ድንጋይ ሁለት ወፍ እንዲሉ ካቮድ ኮሜርሻል ለውድ ደንበኞቹ በኤክስፖ ማብቂያ ላይ ዘመናዊ መኪና ሽልማቶችን በዕጣ አውጥቶ ይሸልማል !!
ቀን፦ ከግንቦት 8 እስከ 14 ፤ 2018 ዓ.ም
ቦታ፦ በጊዮን ሆቴል (Giyon Hotel)
ካቮድ ካለ የንግድ ማዕከል አለ !!
📞 ለበለጠ መረጃ፡
ለማንኛውም ጥያቄ በነፃ መስመር 6227 ወይም በ 0989222227 ይደውሉልን።
ድረ ገጽ (website)
https://kavodcommercial.co...
ቲክቶክ (Tiktok)
https://www.tiktok.com/@ka...
ፌስቡክ (Facebook)
https://www.facebook.com/6...
ንግድዎን ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር ዛሬውኑ ይወስኑ!
#kavodcommercial #commercialrealestate #ethiopiabusiness #realestateexpo #shopownership #officespaceaddis #efoytaexpo
#ethiopia | በአዲስ አበባ እምብርት ላይ የንግድ ሱቅ ወይም የቢሮ ባለቤት መሆን ለሚፈልጉ ግለሰቦች ድንቅ አጋጣሚ ይዞ የመጣው እፎይታ ኤክስፖ በጊዮን ሆቴል ሊጠናቀቅ ዛሬ ግንቦት 14 ብቻ ቀርቶታል ።
ካቮድ ኮሜርሻል ሪል ስቴት በመገናኛ፣ በካዛንችስ እና በሽሮ ሜዳ በፈጣን ግንባታ ላይ በሚገኙት ዘመናዊ የንግድ ማዕከላት ላይ እስከ 40 በመቶ የሚደርስ ልዩ የዋጋ ቅናሽ ለ7 ቀናት ብቻ (ከግንቦት 8 - 14 ) አድርጎ እርሶን እየጠበቀ ነው።
ይህ እስከ ግንቦት 14 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ የሚቆየው የሽያጭ ኤክስፖ፣ ደንበኞች የንግድ እና የቢሮ ቦታዎችን በተመጣጣኝ ዋጋ እንዲገዙ ዕድል የሚሰጥ ነው።
ቅናሹን ለመጠቀም እና በመዲናችን አዲስ አበባ የንግድ ቦታ እና የቢሮ ባለቤት ለመሆን በጊዮን ሆቴል ከግንቦት 8 - 14 በተዘጋጀው እፎይታ የሽያጭ ኤክስፖ ላይ ይገኙ ።
በተጨማሪም በአንድ ድንጋይ ሁለት ወፍ እንዲሉ ካቮድ ኮሜርሻል ለውድ ደንበኞቹ በኤክስፖ ማብቂያ ላይ ዘመናዊ መኪና ሽልማቶችን በዕጣ አውጥቶ ይሸልማል !!
ቀን፦ ከግንቦት 8 እስከ 14 ፤ 2018 ዓ.ም
ቦታ፦ በጊዮን ሆቴል (Giyon Hotel)
ካቮድ ካለ የንግድ ማዕከል አለ !!
📞 ለበለጠ መረጃ፡
ለማንኛውም ጥያቄ በነፃ መስመር 6227 ወይም በ 0989222227 ይደውሉልን።
ድረ ገጽ (website)
https://kavodcommercial.co...
ቲክቶክ (Tiktok)
https://www.tiktok.com/@ka...
ፌስቡክ (Facebook)
https://www.facebook.com/6...
ንግድዎን ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር ዛሬውኑ ይወስኑ!
#kavodcommercial #commercialrealestate #ethiopiabusiness #realestateexpo #shopownership #officespaceaddis #efoytaexpo
15 days ago
እስከ 40% በሚደርስ ቅናሽ የሱቅ እና የቢሮ ባለቤት በመሀል አዲስአበባ የሚያደርጎት እፎይታ ኤክስፖ ሊጠናቀቅ 1 ቀን ብቻ ቀርቶታል !
#ethiopia | በአዲስ አበባ እምብርት ላይ የንግድ ሱቅ ወይም የቢሮ ባለቤት መሆን ለሚፈልጉ ግለሰቦች ድንቅ አጋጣሚ ይዞ የመጣው እፎይታ ኤክስፖ በጊዮን ሆቴል ከግንቦት 8 ጀምሮ እየተካሄደ ይገኛል ።
ካቮድ ኮሜርሻል ሪል ስቴት በመገናኛ፣ በካዛንችስ እና በሽሮ ሜዳ በፈጣን ግንባታ ላይ በሚገኙት ዘመናዊ የንግድ ማዕከላት ላይ እስከ 40 በመቶ የሚደርስ ልዩ የዋጋ ቅናሽ ለ7 ቀናት ብቻ (ከግንቦት 8 - 14 ) አድርጎ እርሶን እየጠበቀ ነው።
ይህ እስከ ግንቦት 14 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ የሚቆየው የሽያጭ ኤክስፖ፣ ደንበኞች የንግድ እና የቢሮ ቦታዎችን በተመጣጣኝ ዋጋ እንዲገዙ ዕድል የሚሰጥ ነው።
ቅናሹን ለመጠቀም እና በመዲናችን አዲስ አበባ የንግድ ቦታ እና የቢሮ ባለቤት ለመሆን በጊዮን ሆቴል ከግንቦት 8 - 14 በተዘጋጀው እፎይታ የሽያጭ ኤክስፖ ላይ ይገኙ ።
በተጨማሪም በአንድ ድንጋይ ሁለት ወፍ እንዲሉ ካቮድ ኮሜርሻል ለውድ ደንበኞቹ በኤክስፖ ማብቂያ ላይ ዘመናዊ መኪና ሽልማቶችን በዕጣ አውጥቶ ይሸልማል !!
ቀን፦ ከግንቦት 8 እስከ 14 ቀን 2018 ዓ.ም
ቦታ፦ በጊዮን ሆቴል (Giyon Hotel)
ካቮድ ካለ የንግድ ማዕከል አለ !!
📞 ለበለጠ መረጃ፡
ለማንኛውም ጥያቄ በነፃ መስመር 6227 ወይም በ 0989222227 ይደውሉልን።
ድረ ገጽ (website)
https://kavodcommercial.co...
ቲክቶክ (Tiktok)
https://www.tiktok.com/@ka...
ፌስቡክ (Facebook)
https://www.facebook.com/6...
ንግድዎን ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር ዛሬውኑ ይወስኑ!
#kavodcommercial #commercialrealestate #ethiopiabusiness #realestateexpo #shopownership #officespaceaddis #efoytaexpo
#ethiopia | በአዲስ አበባ እምብርት ላይ የንግድ ሱቅ ወይም የቢሮ ባለቤት መሆን ለሚፈልጉ ግለሰቦች ድንቅ አጋጣሚ ይዞ የመጣው እፎይታ ኤክስፖ በጊዮን ሆቴል ከግንቦት 8 ጀምሮ እየተካሄደ ይገኛል ።
ካቮድ ኮሜርሻል ሪል ስቴት በመገናኛ፣ በካዛንችስ እና በሽሮ ሜዳ በፈጣን ግንባታ ላይ በሚገኙት ዘመናዊ የንግድ ማዕከላት ላይ እስከ 40 በመቶ የሚደርስ ልዩ የዋጋ ቅናሽ ለ7 ቀናት ብቻ (ከግንቦት 8 - 14 ) አድርጎ እርሶን እየጠበቀ ነው።
ይህ እስከ ግንቦት 14 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ የሚቆየው የሽያጭ ኤክስፖ፣ ደንበኞች የንግድ እና የቢሮ ቦታዎችን በተመጣጣኝ ዋጋ እንዲገዙ ዕድል የሚሰጥ ነው።
ቅናሹን ለመጠቀም እና በመዲናችን አዲስ አበባ የንግድ ቦታ እና የቢሮ ባለቤት ለመሆን በጊዮን ሆቴል ከግንቦት 8 - 14 በተዘጋጀው እፎይታ የሽያጭ ኤክስፖ ላይ ይገኙ ።
በተጨማሪም በአንድ ድንጋይ ሁለት ወፍ እንዲሉ ካቮድ ኮሜርሻል ለውድ ደንበኞቹ በኤክስፖ ማብቂያ ላይ ዘመናዊ መኪና ሽልማቶችን በዕጣ አውጥቶ ይሸልማል !!
ቀን፦ ከግንቦት 8 እስከ 14 ቀን 2018 ዓ.ም
ቦታ፦ በጊዮን ሆቴል (Giyon Hotel)
ካቮድ ካለ የንግድ ማዕከል አለ !!
📞 ለበለጠ መረጃ፡
ለማንኛውም ጥያቄ በነፃ መስመር 6227 ወይም በ 0989222227 ይደውሉልን።
ድረ ገጽ (website)
https://kavodcommercial.co...
ቲክቶክ (Tiktok)
https://www.tiktok.com/@ka...
ፌስቡክ (Facebook)
https://www.facebook.com/6...
ንግድዎን ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር ዛሬውኑ ይወስኑ!
#kavodcommercial #commercialrealestate #ethiopiabusiness #realestateexpo #shopownership #officespaceaddis #efoytaexpo
15 days ago
እስከ 40% በሚደርስ ቅናሽ የሱቅ እና የቢሮ ባለቤት በመሀል አዲስአበባ የሚያደርጎት እፎይታ ኤክስፖ ሊጠናቀቅ 1 ቀን ብቻ ቀርቶታል !
#ethiopia | በአዲስ አበባ እምብርት ላይ የንግድ ሱቅ ወይም የቢሮ ባለቤት መሆን ለሚፈልጉ ግለሰቦች ድንቅ አጋጣሚ ይዞ የመጣው እፎይታ ኤክስፖ በጊዮን ሆቴል ከግንቦት 8 ጀምሮ እየተካሄደ ይገኛል ።
ካቮድ ኮሜርሻል ሪል ስቴት በመገናኛ፣ በካዛንችስ እና በሽሮ ሜዳ በፈጣን ግንባታ ላይ በሚገኙት ዘመናዊ የንግድ ማዕከላት ላይ እስከ 40 በመቶ የሚደርስ ልዩ የዋጋ ቅናሽ ለ7 ቀናት ብቻ (ከግንቦት 8 - 14 ) አድርጎ እርሶን እየጠበቀ ነው።
ይህ እስከ ግንቦት 14 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ የሚቆየው የሽያጭ ኤክስፖ፣ ደንበኞች የንግድ እና የቢሮ ቦታዎችን በተመጣጣኝ ዋጋ እንዲገዙ ዕድል የሚሰጥ ነው።
ቅናሹን ለመጠቀም እና በመዲናችን አዲስ አበባ የንግድ ቦታ እና የቢሮ ባለቤት ለመሆን በጊዮን ሆቴል ከግንቦት 8 - 14 በተዘጋጀው እፎይታ የሽያጭ ኤክስፖ ላይ ይገኙ ።
በተጨማሪም በአንድ ድንጋይ ሁለት ወፍ እንዲሉ ካቮድ ኮሜርሻል ለውድ ደንበኞቹ በኤክስፖ ማብቂያ ላይ ዘመናዊ መኪና ሽልማቶችን በዕጣ አውጥቶ ይሸልማል !!
ቀን፦ ከግንቦት 8 እስከ 14 ቀን 2018 ዓ.ም
ቦታ፦ በጊዮን ሆቴል (Giyon Hotel)
ካቮድ ካለ የንግድ ማዕከል አለ !!
📞 ለበለጠ መረጃ፡
ለማንኛውም ጥያቄ በነፃ መስመር 6227 ወይም በ 0989222227 ይደውሉልን።
ድረ ገጽ (website)
https://kavodcommercial.co...
ቲክቶክ (Tiktok)
https://www.tiktok.com/@ka...
ፌስቡክ (Facebook)
https://www.facebook.com/6...
ንግድዎን ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር ዛሬውኑ ይወስኑ!
#kavodcommercial #commercialrealestate #ethiopiabusiness #realestateexpo #shopownership #officespaceaddis #efoytaexpo
#ethiopia | በአዲስ አበባ እምብርት ላይ የንግድ ሱቅ ወይም የቢሮ ባለቤት መሆን ለሚፈልጉ ግለሰቦች ድንቅ አጋጣሚ ይዞ የመጣው እፎይታ ኤክስፖ በጊዮን ሆቴል ከግንቦት 8 ጀምሮ እየተካሄደ ይገኛል ።
ካቮድ ኮሜርሻል ሪል ስቴት በመገናኛ፣ በካዛንችስ እና በሽሮ ሜዳ በፈጣን ግንባታ ላይ በሚገኙት ዘመናዊ የንግድ ማዕከላት ላይ እስከ 40 በመቶ የሚደርስ ልዩ የዋጋ ቅናሽ ለ7 ቀናት ብቻ (ከግንቦት 8 - 14 ) አድርጎ እርሶን እየጠበቀ ነው።
ይህ እስከ ግንቦት 14 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ የሚቆየው የሽያጭ ኤክስፖ፣ ደንበኞች የንግድ እና የቢሮ ቦታዎችን በተመጣጣኝ ዋጋ እንዲገዙ ዕድል የሚሰጥ ነው።
ቅናሹን ለመጠቀም እና በመዲናችን አዲስ አበባ የንግድ ቦታ እና የቢሮ ባለቤት ለመሆን በጊዮን ሆቴል ከግንቦት 8 - 14 በተዘጋጀው እፎይታ የሽያጭ ኤክስፖ ላይ ይገኙ ።
በተጨማሪም በአንድ ድንጋይ ሁለት ወፍ እንዲሉ ካቮድ ኮሜርሻል ለውድ ደንበኞቹ በኤክስፖ ማብቂያ ላይ ዘመናዊ መኪና ሽልማቶችን በዕጣ አውጥቶ ይሸልማል !!
ቀን፦ ከግንቦት 8 እስከ 14 ቀን 2018 ዓ.ም
ቦታ፦ በጊዮን ሆቴል (Giyon Hotel)
ካቮድ ካለ የንግድ ማዕከል አለ !!
📞 ለበለጠ መረጃ፡
ለማንኛውም ጥያቄ በነፃ መስመር 6227 ወይም በ 0989222227 ይደውሉልን።
ድረ ገጽ (website)
https://kavodcommercial.co...
ቲክቶክ (Tiktok)
https://www.tiktok.com/@ka...
ፌስቡክ (Facebook)
https://www.facebook.com/6...
ንግድዎን ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር ዛሬውኑ ይወስኑ!
#kavodcommercial #commercialrealestate #ethiopiabusiness #realestateexpo #shopownership #officespaceaddis #efoytaexpo
15 days ago
እስከ 40% በሚደርስ ቅናሽ የሱቅ እና የቢሮ ባለቤት በመሀል አዲስአበባ የሚያደርጎት እፎይታ ኤክስፖ ሊጠናቀቅ 3 ቀን ብቻ ቀርቶታል !
በአዲስ አበባ እምብርት ላይ የንግድ ሱቅ ወይም የቢሮ ባለቤት መሆን ለሚፈልጉ ግለሰቦች ድንቅ አጋጣሚ ይዞ የመጣው እፎይታ ኤክስፖ በጊዮን ሆቴል ከግንቦት 8 ጀምሮ እየተካሄደ ይገኛል ።
ካቮድ ኮሜርሻል ሪል ስቴት በመገናኛ፣ በካዛንችስ እና በሽሮ ሜዳ በፈጣን ግንባታ ላይ በሚገኙት ዘመናዊ የንግድ ማዕከላት ላይ እስከ 40 በመቶ የሚደርስ ልዩ የዋጋ ቅናሽ ለ7 ቀናት ብቻ (ከግንቦት 8 - 14 ) አድርጎ እርሶን እየጠበቀ ነው።
ይህ እስከ ግንቦት 14 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ የሚቆየው የሽያጭ ኤክስፖ፣ ደንበኞች የንግድ እና የቢሮ ቦታዎችን በተመጣጣኝ ዋጋ እንዲገዙ ዕድል የሚሰጥ ነው።
ቅናሹን ለመጠቀም እና በመዲናችን አዲስ አበባ የንግድ ቦታ እና የቢሮ ባለቤት ለመሆን በጊዮን ሆቴል ከግንቦት 8 - 14 በተዘጋጀው እፎይታ የሽያጭ ኤክስፖ ላይ ይገኙ ።
አንዳንድ እድል አይደገምም!
ቀን፦ ከግንቦት 8 እስከ 14 ፤ 2018 ዓ.ም
ቦታ፦ በጊዮን ሆቴል (Giyon Hotel)
ካቮድ ካለ የንግድ ማዕከል አለ !!
📞 ለበለጠ መረጃ፡
ለማንኛውም ጥያቄ በነፃ መስመር 6227 ወይም በ 0989222227 ይደውሉልን።
ድረ ገጽ (website)
https://kavodcommercial.co...
ቲክቶክ (Tiktok)
https://www.tiktok.com/@ka...
ፌስቡክ (Facebook)
https://www.facebook.com/6...
ንግድዎን ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር ዛሬውኑ ይወስኑ!
#kavodcommercial #commercialrealestate #ethiopiabusiness #realestateexpo #shopownership #officespaceaddis #efoytaexpo
በአዲስ አበባ እምብርት ላይ የንግድ ሱቅ ወይም የቢሮ ባለቤት መሆን ለሚፈልጉ ግለሰቦች ድንቅ አጋጣሚ ይዞ የመጣው እፎይታ ኤክስፖ በጊዮን ሆቴል ከግንቦት 8 ጀምሮ እየተካሄደ ይገኛል ።
ካቮድ ኮሜርሻል ሪል ስቴት በመገናኛ፣ በካዛንችስ እና በሽሮ ሜዳ በፈጣን ግንባታ ላይ በሚገኙት ዘመናዊ የንግድ ማዕከላት ላይ እስከ 40 በመቶ የሚደርስ ልዩ የዋጋ ቅናሽ ለ7 ቀናት ብቻ (ከግንቦት 8 - 14 ) አድርጎ እርሶን እየጠበቀ ነው።
ይህ እስከ ግንቦት 14 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ የሚቆየው የሽያጭ ኤክስፖ፣ ደንበኞች የንግድ እና የቢሮ ቦታዎችን በተመጣጣኝ ዋጋ እንዲገዙ ዕድል የሚሰጥ ነው።
ቅናሹን ለመጠቀም እና በመዲናችን አዲስ አበባ የንግድ ቦታ እና የቢሮ ባለቤት ለመሆን በጊዮን ሆቴል ከግንቦት 8 - 14 በተዘጋጀው እፎይታ የሽያጭ ኤክስፖ ላይ ይገኙ ።
አንዳንድ እድል አይደገምም!
ቀን፦ ከግንቦት 8 እስከ 14 ፤ 2018 ዓ.ም
ቦታ፦ በጊዮን ሆቴል (Giyon Hotel)
ካቮድ ካለ የንግድ ማዕከል አለ !!
📞 ለበለጠ መረጃ፡
ለማንኛውም ጥያቄ በነፃ መስመር 6227 ወይም በ 0989222227 ይደውሉልን።
ድረ ገጽ (website)
https://kavodcommercial.co...
ቲክቶክ (Tiktok)
https://www.tiktok.com/@ka...
ፌስቡክ (Facebook)
https://www.facebook.com/6...
ንግድዎን ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር ዛሬውኑ ይወስኑ!
#kavodcommercial #commercialrealestate #ethiopiabusiness #realestateexpo #shopownership #officespaceaddis #efoytaexpo
Sponsored by
Surafel
18 days ago
ድንቁ ሔኖክ
#ethiopia | የሔኖክ የመጀመርያ ፊልም "ትራፊኳ.." የተሰኘው ፊልም ነበር። ከሜሮን ጌትነት ጋር ነበር አብረው የሰሩት። እዛ ፊልም ላይ የተመለከትነው የሔኖክ Acting የመጀመርያ ፊልሙ ሁላ አይመስልም ነበር። ይህ ማለት ከዛሬ 12 እና 13 አመት በፊት ነው።
ከዛ በኋላ በርካታ ፊልሞች ላይ በትወና ተሳትፏል። በሂደት ደግሞ ፊልሞችን እና የሙዚቃ ቪዲዮዎችንም ጭምር ዳይሬክት ማድረግ ጀመረ። ከታሪኩ [ ባባ ] ጋር እና ከማንዴላ ጋር የሰራው አንድ ፊልም አለ - በጣም የሚመቸኝ። እነ አለምሰገድ ተስፋዬን፣ ሙሉአለም ጌታቸው፣ ማንዴላን ካነሳን ሔኖክንም በእነሱ ምድብ ልናካትተው የምንችል ምርጥ የፊልም ተዋናይ ነው። ትናንትና በ Seifu on EBS ላይ ቀርቦ እሱ ራሱ እንደተናገረው ከሆነ የሔኖክ ወንድሙ ህይወት በ 2 ይከፈላል። የመጀመርያው ፈረጃ የተሰኘውን አዲሱን ፊልም መስራት ከመጀመሩ በፊት ያለው ህይወቱ ነው - ቀጥሎ ደግሞ ከፈረጃ በኋላ ያለው ህይወት።
ሔኖክ አዲስ ለሚሰራው ፊልም ብዙ ዋጋ ከፍሏል። የሚታዩም - የማይታዩም ብዙ መስእዋትነቶች ተከፍለዋል። ለዚህ ፊልም Character ብሎ ከሰውነቱ ላይ 41 ኪሎ ቀንሷል። የፊልሙ ገፀባህሪ የሰውነት አቋም ስላስገደደው።
ሔኖክ "ፈረጃ.." ፊልምን ሲሰራ 4 ነገሮችን ነው አብሮ የሚሰራው። የፊልሙ መሪ ተዋናይ ነው ፤ ደራሲ ነው ፤ ዳይሬክተር ነው ፤ Executive Producer ነው። ይህንን ፊልም እውን ለማድረግ ደግሞ 6 አመታት ያህል ፈጅቶበታል። ሌላ ስራ ሳይሰራ - ሙሉ ትኩረቱን "ፈረጃ.." ላይ ብቻ አድርጎ።
በገንዘብም ቢሆን - ብዙ አውጥቶበታል። መኪናውን እስከመሸጥ ድረስ ደርሷል። ፊልሙ በአጠቃላይ የፈጀው 7.5 ሚሊየን ብር ነው።
ከህዝብ [ ከ 1,200 ሰዎች ] የተዋጣው ገንዘብ ግን 3 ሚሊየን ብር ብቻ ነበር። እውነት ለመናገር ሔኖክ ያሰበው ሀሳብ በጣም ገራሚ ሀሳብ ነው።
"ህዝብ አምስት - አምስት ብር አዋጥቶ ፊልም እንስራ ከዛ በኋላ በዚህ ፊልም ሽያጭ ደግሞ ሌላ ፊልም ይሰራል ፤ ህዝቡን የማስቸግረው አንድ ጊዜ ብቻ ነው።
ሁለተኛው ፊልም ከመጀመርያው ገቢ ነው የሚሰራው። ሶስተኛው ፊልም ደግሞ ከሁለተኛው ፊልም ገቢ። እንደዚህ እያልኩ - 50 ፊልሞችን የመስራት እቅድ አለኝ.." ብሏል። በጣም እኮ ፀዴ ሀሳብ ነው።
ሔኖክ ያመጣው "ህዝብ አምስት - አምስት ብር አዋጥቶ ፊልም መስራት.." የሚለው ሀሳብ በአለም አቀፍ ደረጃ Crowd funding የሚባለው እና ብዙ ትልልቅ ስራዎች የሚሰሩበት መንገድ ነው።
በሀገራችን ይሄንን ተጠቅሞ የፊልም ኢንዱስትሪውን Self-sustaining [ ራሱን በራሱ የሚደግፍ ኢንዱስትሪ ] ለማድረግ ማሰቡ ትልቅ አብዮት ነው። ይህ ሀሳብ ፊልምን ከባለሀብቶች ጥገኝነት አውጥቶ የህዝብ ንብረት የሚያደርግ ግሩም ሀሳብ ነው።
ህዝቡ 5 ብር ሲያዋጣ ዝም ብሎ ተመልካች ሳይሆን የፊልሙ ባለቤት እና ደጋፊ ይሆናል ማለት ነው። እኛ ሀገር ለአንድ የጥበብ ስራ 6 አመት ሙሉ ተግቶ መስራት እብደት ሊመስል ይችላል ፤ ነገር ግን እውነተኛ ጥበብ የሚወለደው እንዲህ አይነት ትጋት ውስጥ ነው።
ሔኖክ ለጥበብ የከፈለውን መስዋዕትነት [ ገንዘቡን፣ አካሉን እና ጊዜውን ] የምንክሰው እኛ ተመልካቾች ይሄንን ራእይ ስንደግፍና ሀሳቡን ስንገዛ ብቻ ነው።
በተለይ በኢትዮጵያ የፊልም ኢንዱስትሪ ውስጥ ለገፀ-ባህሪ [ Character ] ተብሎ 41 ኪሎ መቀነስ እና መኪና እስከመሸጥ ድረስ መድረስ - የኪነጥበብን ፍቅርና ቁርጠኝነትን ቁልጭ አድርጎ ያሳያል።
በፍራኦል ሀበሻ
#ethiopia | የሔኖክ የመጀመርያ ፊልም "ትራፊኳ.." የተሰኘው ፊልም ነበር። ከሜሮን ጌትነት ጋር ነበር አብረው የሰሩት። እዛ ፊልም ላይ የተመለከትነው የሔኖክ Acting የመጀመርያ ፊልሙ ሁላ አይመስልም ነበር። ይህ ማለት ከዛሬ 12 እና 13 አመት በፊት ነው።
ከዛ በኋላ በርካታ ፊልሞች ላይ በትወና ተሳትፏል። በሂደት ደግሞ ፊልሞችን እና የሙዚቃ ቪዲዮዎችንም ጭምር ዳይሬክት ማድረግ ጀመረ። ከታሪኩ [ ባባ ] ጋር እና ከማንዴላ ጋር የሰራው አንድ ፊልም አለ - በጣም የሚመቸኝ። እነ አለምሰገድ ተስፋዬን፣ ሙሉአለም ጌታቸው፣ ማንዴላን ካነሳን ሔኖክንም በእነሱ ምድብ ልናካትተው የምንችል ምርጥ የፊልም ተዋናይ ነው። ትናንትና በ Seifu on EBS ላይ ቀርቦ እሱ ራሱ እንደተናገረው ከሆነ የሔኖክ ወንድሙ ህይወት በ 2 ይከፈላል። የመጀመርያው ፈረጃ የተሰኘውን አዲሱን ፊልም መስራት ከመጀመሩ በፊት ያለው ህይወቱ ነው - ቀጥሎ ደግሞ ከፈረጃ በኋላ ያለው ህይወት።
ሔኖክ አዲስ ለሚሰራው ፊልም ብዙ ዋጋ ከፍሏል። የሚታዩም - የማይታዩም ብዙ መስእዋትነቶች ተከፍለዋል። ለዚህ ፊልም Character ብሎ ከሰውነቱ ላይ 41 ኪሎ ቀንሷል። የፊልሙ ገፀባህሪ የሰውነት አቋም ስላስገደደው።
ሔኖክ "ፈረጃ.." ፊልምን ሲሰራ 4 ነገሮችን ነው አብሮ የሚሰራው። የፊልሙ መሪ ተዋናይ ነው ፤ ደራሲ ነው ፤ ዳይሬክተር ነው ፤ Executive Producer ነው። ይህንን ፊልም እውን ለማድረግ ደግሞ 6 አመታት ያህል ፈጅቶበታል። ሌላ ስራ ሳይሰራ - ሙሉ ትኩረቱን "ፈረጃ.." ላይ ብቻ አድርጎ።
በገንዘብም ቢሆን - ብዙ አውጥቶበታል። መኪናውን እስከመሸጥ ድረስ ደርሷል። ፊልሙ በአጠቃላይ የፈጀው 7.5 ሚሊየን ብር ነው።
ከህዝብ [ ከ 1,200 ሰዎች ] የተዋጣው ገንዘብ ግን 3 ሚሊየን ብር ብቻ ነበር። እውነት ለመናገር ሔኖክ ያሰበው ሀሳብ በጣም ገራሚ ሀሳብ ነው።
"ህዝብ አምስት - አምስት ብር አዋጥቶ ፊልም እንስራ ከዛ በኋላ በዚህ ፊልም ሽያጭ ደግሞ ሌላ ፊልም ይሰራል ፤ ህዝቡን የማስቸግረው አንድ ጊዜ ብቻ ነው።
ሁለተኛው ፊልም ከመጀመርያው ገቢ ነው የሚሰራው። ሶስተኛው ፊልም ደግሞ ከሁለተኛው ፊልም ገቢ። እንደዚህ እያልኩ - 50 ፊልሞችን የመስራት እቅድ አለኝ.." ብሏል። በጣም እኮ ፀዴ ሀሳብ ነው።
ሔኖክ ያመጣው "ህዝብ አምስት - አምስት ብር አዋጥቶ ፊልም መስራት.." የሚለው ሀሳብ በአለም አቀፍ ደረጃ Crowd funding የሚባለው እና ብዙ ትልልቅ ስራዎች የሚሰሩበት መንገድ ነው።
በሀገራችን ይሄንን ተጠቅሞ የፊልም ኢንዱስትሪውን Self-sustaining [ ራሱን በራሱ የሚደግፍ ኢንዱስትሪ ] ለማድረግ ማሰቡ ትልቅ አብዮት ነው። ይህ ሀሳብ ፊልምን ከባለሀብቶች ጥገኝነት አውጥቶ የህዝብ ንብረት የሚያደርግ ግሩም ሀሳብ ነው።
ህዝቡ 5 ብር ሲያዋጣ ዝም ብሎ ተመልካች ሳይሆን የፊልሙ ባለቤት እና ደጋፊ ይሆናል ማለት ነው። እኛ ሀገር ለአንድ የጥበብ ስራ 6 አመት ሙሉ ተግቶ መስራት እብደት ሊመስል ይችላል ፤ ነገር ግን እውነተኛ ጥበብ የሚወለደው እንዲህ አይነት ትጋት ውስጥ ነው።
ሔኖክ ለጥበብ የከፈለውን መስዋዕትነት [ ገንዘቡን፣ አካሉን እና ጊዜውን ] የምንክሰው እኛ ተመልካቾች ይሄንን ራእይ ስንደግፍና ሀሳቡን ስንገዛ ብቻ ነው።
በተለይ በኢትዮጵያ የፊልም ኢንዱስትሪ ውስጥ ለገፀ-ባህሪ [ Character ] ተብሎ 41 ኪሎ መቀነስ እና መኪና እስከመሸጥ ድረስ መድረስ - የኪነጥበብን ፍቅርና ቁርጠኝነትን ቁልጭ አድርጎ ያሳያል።
በፍራኦል ሀበሻ
20 days ago
እስከ 40% በሚደርስ ቅናሽ የሱቅ እና የቢሮ ባለቤት ይሁኑ
ካቮድ ኮሜርሻል ሪል ስቴት በመሀል አዲስ አበባ፤ በመገናኛ ፣ በካዛንቺስ እና በሽሮ ሜዳ በፈጣን ግንባታ እጅግ ዘመናዊ የንግድ ማዕከላት ላይ እስከ 40% የሚደርስ ጊዜያዊ ቅናሽ አዘጋጅቶ ለሽያጭ አቅርቧል::
ቅናሹን ለመጠቀም እና በመዲናችን አዲስ አበባ የንግድ ቦታ እና የቢሮ ባለቤት ለመሆን በጊዮን ሆቴል ከግንቦት 8 - 14 በተዘጋጀው እፎይታ የሽያጭ ኤክስፖ ላይ መገኘት ትልቅ እድል ነው ።
አንዳንድ እድል አይደገምም!
ቀን፦ ከግንቦት 8 እስከ 14 ቀን 2018 ዓ.ም
ቦታ፦ በጊዮን ሆቴል (Giyon Hotel)
ካቮድ ካለ የንግድ ማዕከል አለ !!
📞 ለበለጠ መረጃ፡
ለማንኛውም ጥያቄ በነፃ መስመር 6227 ወይም በ 0989222227 ይደውሉልን።
ድረ ገጽ (website)
https://kavodcommercial.co...
ቲክቶክ (Tiktok)
https://www.tiktok.com/@ka...
ፌስቡክ (Facebook)
https://www.facebook.com/6...
ንግድዎን ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር ዛሬውኑ ይወስኑ!
#kavodcommercial #commercialrealestate #ethiopiabusiness #realestateexpo #shopownership #officespaceaddis
ካቮድ ኮሜርሻል ሪል ስቴት በመሀል አዲስ አበባ፤ በመገናኛ ፣ በካዛንቺስ እና በሽሮ ሜዳ በፈጣን ግንባታ እጅግ ዘመናዊ የንግድ ማዕከላት ላይ እስከ 40% የሚደርስ ጊዜያዊ ቅናሽ አዘጋጅቶ ለሽያጭ አቅርቧል::
ቅናሹን ለመጠቀም እና በመዲናችን አዲስ አበባ የንግድ ቦታ እና የቢሮ ባለቤት ለመሆን በጊዮን ሆቴል ከግንቦት 8 - 14 በተዘጋጀው እፎይታ የሽያጭ ኤክስፖ ላይ መገኘት ትልቅ እድል ነው ።
አንዳንድ እድል አይደገምም!
ቀን፦ ከግንቦት 8 እስከ 14 ቀን 2018 ዓ.ም
ቦታ፦ በጊዮን ሆቴል (Giyon Hotel)
ካቮድ ካለ የንግድ ማዕከል አለ !!
📞 ለበለጠ መረጃ፡
ለማንኛውም ጥያቄ በነፃ መስመር 6227 ወይም በ 0989222227 ይደውሉልን።
ድረ ገጽ (website)
https://kavodcommercial.co...
ቲክቶክ (Tiktok)
https://www.tiktok.com/@ka...
ፌስቡክ (Facebook)
https://www.facebook.com/6...
ንግድዎን ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር ዛሬውኑ ይወስኑ!
#kavodcommercial #commercialrealestate #ethiopiabusiness #realestateexpo #shopownership #officespaceaddis
24 days ago
ግርማ ሞግስ የተላበሱ ግዙፍ ዘመናዊ እና በፍጥነት እየተገነቡ የሚገኙ የንግድ ማዕከላት ከ40% ጀምሮ ቅናሽ ከ ግንቦት 8 - 14 በግዮን ሆቴል እፎይታ ኤክስፖ ላይ እንደ ጉድ ሊቸበቸቡ ነው!
ካቮድ ኮሜርሻል ሪል ስቴት በመሀል አዲስ አበባ ማለትም በመገናኛ ፣ በካዛንችስ እና በሽሮሜዳ በፈጣን ግንባታ ውስጥ ባሉት እጅግ ዘመናዊ የንግድ ማዕከላት ላይ ከ40% ጀምሮ ጊዜያዊ ቅናሽ አዘጋጅቶ ለሽያጭ አቅርቧል::
ቅናሹን ለመጠቀም እና በመዲናችን አዲስ አበባ የንግድ ቦታ ባለቤት ለመሆን በግዮን ሆቴል ከግንቦት 8 - 14 በተዘጋጀው እፎይታ የሽያጭ ኤክስፖ ላይ መገኘት ትልቅ እድል ነው ። አንዳንድ እድል አይደገምም!
ቀን፦ ከግንቦት 8 እስከ 14 ቀን 2018 ዓ.ም
ቦታ፦ በጊዮን ሆቴል (Ghion Hotel)
ለደራ ገበያ ለንግድዎ ስኬት
ካቮድ ኮሜርሻል ሪል ስቴት
📞 ለበለጠ መረጃ፡
ለማንኛውም ጥያቄ በነፃ መስመር 6227 ወይም በ 0989222227 ይደውሉልን።
ድህረ ገፅ (website)
https://kavodcommercial.co...
ቲክቶክ (Tiktok)
https://www.tiktok.com/@ka...
ፌስቡክ (Facebook)
https://www.facebook.com/6...
ንግድዎን ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር ዛሬውኑ ይወስኑ!
#kavodcommercial #commercialrealestate #ethiopiabusiness #realestateexpo #shopownership #officespaceaddis
ካቮድ ኮሜርሻል ሪል ስቴት በመሀል አዲስ አበባ ማለትም በመገናኛ ፣ በካዛንችስ እና በሽሮሜዳ በፈጣን ግንባታ ውስጥ ባሉት እጅግ ዘመናዊ የንግድ ማዕከላት ላይ ከ40% ጀምሮ ጊዜያዊ ቅናሽ አዘጋጅቶ ለሽያጭ አቅርቧል::
ቅናሹን ለመጠቀም እና በመዲናችን አዲስ አበባ የንግድ ቦታ ባለቤት ለመሆን በግዮን ሆቴል ከግንቦት 8 - 14 በተዘጋጀው እፎይታ የሽያጭ ኤክስፖ ላይ መገኘት ትልቅ እድል ነው ። አንዳንድ እድል አይደገምም!
ቀን፦ ከግንቦት 8 እስከ 14 ቀን 2018 ዓ.ም
ቦታ፦ በጊዮን ሆቴል (Ghion Hotel)
ለደራ ገበያ ለንግድዎ ስኬት
ካቮድ ኮሜርሻል ሪል ስቴት
📞 ለበለጠ መረጃ፡
ለማንኛውም ጥያቄ በነፃ መስመር 6227 ወይም በ 0989222227 ይደውሉልን።
ድህረ ገፅ (website)
https://kavodcommercial.co...
ቲክቶክ (Tiktok)
https://www.tiktok.com/@ka...
ፌስቡክ (Facebook)
https://www.facebook.com/6...
ንግድዎን ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር ዛሬውኑ ይወስኑ!
#kavodcommercial #commercialrealestate #ethiopiabusiness #realestateexpo #shopownership #officespaceaddis
1 month ago
“በስንቱ" ድራማ በቻናል ዋን እንዳይተላለፍ በፍርድ ቤት ታገደ
#fastmereja I ለሦስት ዓመታት በኢቢኤስ (EBS) ቴሌቪዥን ሲተላለፍ የነበረው ታዋቂው "በስንቱ" ድራማ፣ ወደ ቻናል ዋን (Channel 1) ተዛውሮ የመጀመሪያውን ክፍል ካሳየ በኋላ በቀጣይ እንዳይተላለፍ በፍርድ ቤት እግድ ተጣለበት። እግዱ የተላለፈው በኢቢኤስ እና በአብሪኮ መልቲ ሚዲያ መካከል በተፈጠረ የባለቤትነት መብት ክርክር ምክንያት እንደሆነ ታውቋል።
የሁለቱ ተቋማት አለመግባባት ወደ ፍርድ ቤት ማምራቱን ተከትሎ፣ ከሚያዚያ 4 ቀን 2018 ዓ.ም. ጀምሮ በቻናል ዋን መታየት የጀመረው ድራማው ከአንድ ክፍል በላይ ሊቀጥል አልቻለም። ከእግዱ ጋር ተያይዞ በቀጣይ ሊሰሩ የነበሩ የቀረጻ ስራዎችም ለጊዜው እንዲቆሙ ለአርቲስቶቹ ተነግሯቸዋል።
በሌላ በኩል አብሪኮ መልቲ ሚዲያ በኢቢኤስ ላይ የፍትሐ ብሔር ክስ የመሰረተ ሲሆን፣ የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ አንደኛ ችሎት የሁለቱን ወገኖች ክርክር ለመስማት ለግንቦት 20 ቀን 2018 ዓ.ም. ቀጠሮ ሰጥቷል ሲል ኢትዮጲካሊንክ ነው የዘገበው።
#fastmereja I ለሦስት ዓመታት በኢቢኤስ (EBS) ቴሌቪዥን ሲተላለፍ የነበረው ታዋቂው "በስንቱ" ድራማ፣ ወደ ቻናል ዋን (Channel 1) ተዛውሮ የመጀመሪያውን ክፍል ካሳየ በኋላ በቀጣይ እንዳይተላለፍ በፍርድ ቤት እግድ ተጣለበት። እግዱ የተላለፈው በኢቢኤስ እና በአብሪኮ መልቲ ሚዲያ መካከል በተፈጠረ የባለቤትነት መብት ክርክር ምክንያት እንደሆነ ታውቋል።
የሁለቱ ተቋማት አለመግባባት ወደ ፍርድ ቤት ማምራቱን ተከትሎ፣ ከሚያዚያ 4 ቀን 2018 ዓ.ም. ጀምሮ በቻናል ዋን መታየት የጀመረው ድራማው ከአንድ ክፍል በላይ ሊቀጥል አልቻለም። ከእግዱ ጋር ተያይዞ በቀጣይ ሊሰሩ የነበሩ የቀረጻ ስራዎችም ለጊዜው እንዲቆሙ ለአርቲስቶቹ ተነግሯቸዋል።
በሌላ በኩል አብሪኮ መልቲ ሚዲያ በኢቢኤስ ላይ የፍትሐ ብሔር ክስ የመሰረተ ሲሆን፣ የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ አንደኛ ችሎት የሁለቱን ወገኖች ክርክር ለመስማት ለግንቦት 20 ቀን 2018 ዓ.ም. ቀጠሮ ሰጥቷል ሲል ኢትዮጲካሊንክ ነው የዘገበው።
1 month ago
u12cbu12edu120du12f5u1264u122au1235 u12e8u12a2u1275u12eeu1335u12eb u121du122du1276u127d u1260u12d3u1208u121d u12a0u1240u134d u12f0u1228u1303 u12a5u1295u12f2u1238u1321 u12e8u121au12ebu1235u127du120d u12d5u12f5u120d u12edu134b u12a0u12f0u1228u1308
#ethiopia | u1260u12a4u12cdu122eu123au12eb u1240u1320u1293 u12a8200 u121au120au12eeu1295 u1260u120bu12ed u12f0u1295u1260u129eu127d u12ebu1209u1275 u1273u12cbu1242u12cd u12e8u12a2u12aeu121cu122du1235 u1270u124bu121d u12cbu12edu120du12f5u1264u122au1235 u1208u12a2u1275u12eeu1335u12eb u123bu132eu127du1293 u1290u130bu12f4u12ceu127d u1260u1229u1295 u12adu134du1275 u121bu12f5u1228u1309u1295 u12a0u1235u1273u12c8u1240u1361u1361
u12edu1205u121d u12e8u12a0u1308u122d u12cdu1235u1325 u12a0u121du122bu127eu127d u12a5u1295u12f0 u1261u1293u1363 u12e8u1328u122du1243u1328u122du1245 u12cdu1324u1276u127d u12a5u1293 u1270u1348u1325u122fu12ca u12e8u1218u12cbu1262u12eb u1245u1218u121eu127du1295 u12e8u1218u1233u1230u1209 u121du122du1276u127bu1278u12cdu1295 u1260u1240u1325u1273 u1208u12d3u1208u121d u12a0u1240u134d u1308u1260u12eb u12a5u1295u12f2u12ebu1240u122du1261 u12d5u12f5u120d u12edu1230u1323u120du1361u1361
u12a5u1295u12f0 u1270u124bu1219 u1218u130du1208u132b u12a8u1206u1290 u12e8u12a2u1275u12eeu1335u12eb u123bu132eu127d u121du122du1276u127bu1278u12cdu1295 u1260u12cbu12edu120du12f5u1264u122au1235 u1218u12f5u1228u12ad u120bu12ed u1260u1218u132bu1295 u1218u1300u1218u122au12eb u1208u1229u1232u12eb u12f0u1295u1260u129eu127du1363 u1240u1325u120eu121d u1208u120cu120eu127d u12d3u1208u121d u12a0u1240u134d u1308u1260u12ebu12ceu127d u1218u1238u1325 u12edu127du120bu1209u1361u1361
u12a9u1263u1295u12ebu12cd u12a8u12d3u1208u121d u12a0u1240u134d u12adu134du12ebu1363 u12a8u121bu1313u1313u12e3 u12a5u1293 u12a8u120cu120eu127d u12e8u120eu1302u1235u1272u12adu1235 u1235u122bu12ceu127d u1260u1270u1328u121bu122a u1290u130bu12f4u12ceu127d u1235u122bu1278u12cdu1295 u1260u134du1325u1290u1275 u12a5u1295u12f2u1300u121du1229 u12e8u121au12ebu130du12d9 u12e8u121bu1235u1270u12cbu12c8u1242u12eb u12a5u1293 u12e8u12f0u1295u1260u129eu127d u12f5u130bu134d u12a0u1308u120du130du120eu1276u127du1295 u12ebu1240u122du1263u120du1361u1361
u12edu1205 u12a0u12f2u1235 u12a0u1230u122bu122d u12a2u1275u12eeu1335u12ebu12cdu12ebu1295 u1290u130bu12f4u12ceu127d u1260u12d8u1218u1293u12cau12cd u12e8u12a2u12aeu121cu122du1235 u12d8u122du134d u1270u1233u1273u134a u1260u1218u1206u1295 u1295u130du12f3u1278u12cdu1295 u12c8u12f0 u120bu1240 u12f0u1228u1303 u12a5u1295u12f2u12ebu1233u12f5u1309 u1275u120du1245 u12a0u130bu1323u121a u12a5u1295u12f0u121au1348u1325u122d u1270u1290u130du122fu120du1361u1361
u134du120bu130eu1275 u12ebu120bu1278u12cd u123bu132eu127d seller.wildberries.et u1260u1270u1230u1298u12cd u12f5u1228 u1308u133d u120bu12ed u1260u1218u1218u12ddu1308u1265 u12a0u1308u120du130du120eu1271u1295 u121bu130du1298u1275 u12a5u1295u12f0u121au127du1209 u1270u1308u120du133fu120du1361u1361
Wildberries, a leading international e-commerce platform that reaches more than 200 million potential customers across Eurasia, has opened its platform to sellers from Ethiopia!
Local sellers will now be able to list their products u2013 including coffee, textiles and natural cosmetics u2013 on Wildberries and sell them directly to international customers, beginning with Russia and later expanding to other markets.
The platform will handle international payments, shipping, and other logistics. It also offers advertising, customer support and other tools to help sellers quickly launch their business online.
Ethiopian sellers can now join the new generation of e-commerce and take their business to the next level. Learn more and register at: seller.wildberries.et
#u12cbu12edu120du12f5u1264u122au1235 #u1295u130du12f5 #u12a2u12aeu121cu122du1235 #u12e8u12a2u1275u12eeu1335u12ebu121du122du1276u127d #u12a4u12adu1235u1356u122du1275 #u1261u1293 #u12a2u12aeu1296u121a #getutemesgen #getu #u130cu1321 #u130cu1321u1270u1218u1235u1308u1295 #addisababa ","delight_ranges":[],"image_ranges":[],"inline_style_ranges":[],"aggregated_ranges":[],"ranges":[{"entity":{"__typename":"ExternalUrl","__isEntity":"ExternalUrl","url":"https://l.facebook.com/l.p...
ዋይልድቤሪስ የኢትዮጵያ ምርቶች በዓለም አቀፍ ደረጃ እንዲሸጡ የሚያስችል ዕድል ይፋ አደረገ
#ethiopia | በኤውሮሺያ ቀጠና ከ200 ሚሊዮን በላይ ደንበኞች ያሉት ታዋቂው የኢኮሜርስ ተቋም ዋይልድቤሪስ ለኢትዮጵያ ሻጮችና ነጋዴዎች በሩን ክፍት ማድረጉን አስታወቀ፡፡
ይህም የአገር ውስጥ አምራቾች እንደ ቡና፣ የጨርቃጨርቅ ውጤቶች እና ተፈጥሯዊ የመዋቢያ ቅመሞችን የመሳሰሉ ምርቶቻቸውን በቀጥታ ለዓለም አቀፍ ገበያ እንዲያቀርቡ ዕድል ይሰጣል፡፡
እንደ ተቋሙ መግለጫ ከሆነ የኢትዮጵያ ሻጮች ምርቶቻቸውን በዋይልድቤሪስ መድረክ ላይ በመጫን መጀመሪያ ለሩሲያ ደንበኞች፣ ቀጥሎም ለሌሎች ዓለም አቀፍ ገበያዎች መሸጥ ይችላሉ፡፡
ኩባንያው ከዓለም አቀፍ ክፍያ፣ ከማጓጓዣ እና ከሌሎች የሎጂስቲክስ ስራዎች በተጨማሪ ነጋዴዎች ስራቸውን በፍጥነት እንዲጀምሩ የሚያግዙ የማስተዋወቂያ እና የደንበኞች ድጋፍ አገልግሎቶችን ያቀርባል፡፡
ይህ አዲስ አሰራር ኢትዮጵያውያን ነጋዴዎች በዘመናዊው የኢኮሜርስ ዘርፍ ተሳታፊ በመሆን ንግዳቸውን ወደ ላቀ ደረጃ እንዲያሳድጉ ትልቅ አጋጣሚ እንደሚፈጥር ተነግሯል፡፡
ፍላጎት ያላቸው ሻጮች seller.wildberries.et በተሰኘው ድረ ገጽ ላይ በመመዝገብ አገልግሎቱን ማግኘት እንደሚችሉ ተገልጿል፡፡
Wildberries, a leading international e-commerce platform that reaches more than 200 million potential customers across Eurasia, has opened its platform to sellers from Ethiopia!
Local sellers will now be able to list their products – including coffee, textiles and natural cosmetics – on Wildberries and sell them directly to international customers, beginning with Russia and later expanding to other markets.
The platform will handle international payments, shipping, and other logistics. It also offers advertising, customer support and other tools to help sellers quickly launch their business online.
Ethiopian sellers can now join the new generation of e-commerce and take their business to the next level. Learn more and register at: seller.wildberries.et
#ዋይልድቤሪስ #ንግድ #ኢኮሜርስ #የኢትዮጵያምርቶች #ኤክስፖርት #ቡና #ኢኮኖሚ #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
Sponsored by
Surafel
2 months ago
ቁርባን በድንኳን? ቁርባን በውጭ?
ይህን ዐይቶ የማይደነግጥ ሰው የለም:: የጌታችን የመድኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስን ቅዱስ ሥጋና ክቡር ደም በትንሽዬ ድንኳን ማቀበል ምንኛ ከባድ ነው? ይህ የሆነብን ደግሞ በቂ ቤተ መቅደስ ባለመስራታችን ነው:: ተመልከቱ! ይህ ሕዝብ አያሳዝንም? እኛ እያለንማ ይህ አይሆንም:: ፈጥነን ቤተክርስቲያን ልንሠራላቸው ይገባል:: በሚቀጥለው ዓመት በድንኳን ሳይሆን በቤተመቅደስ እንዲቀበሉ በእመቤታችን ስም የ21,000 ብር ቻሌንጅ እንጀምርላቸው:: በጸሎተ ሐሙስ ለሥጋ ወደሙ ያለንን ክብር በሥራ እንግለጥ:: በድንኳን ለሚቆርቡት ቤተክርስቲያን እንሥራላቸው::
በማእከላዊ ጎንደር ሀገረ ስብከት ጎርጎራን አለፍ ብሎ በጣና ሀይቅ ላይ የሚገኘው ጥንታዊውና ታሪካዊው የማን እንደ አባ አቡነ ያሳይ መድኃኔዓለም አንድነት ገዳም በውስጡ የመድኃኔዓለም ቤተክርስቲያን ያለው ሲሆን ከግዝት ቅጥር ውጭ እህቶችና እናቶች እንዲቆርቡ የሚያስችል በቂ ስፍራ በቤተክርስቲያን ስለሌለ ሥርዓቱ የሚፈጸመው በድንኳንና በዳስ ነው:: በተለይም መስከረም 14 እና መጋቢት 27 ለበዓለ ንግሥ ቁጥሩ እጅግ ከፍተኛ የሆነ ሕዝብ ከተለያየ ሥፍራ ስለሚመጣ ከፍተኛ የሆነ መጨናነቅ ይፈጠራል:: አባቶች ቅዱስ ስጋውንና ክቡር ደሙን በውጭ ያቀብላሉ:: ይህ ደግሞ ለሥርዓተ ቤተክርስቲያን ከመቆርቆር አንጻር ሲታይ ደግሞ ልብ ዝቅ ያደርጋል:: ይህንን እሳዛኝ ሁኔታ በቦታው ተገኝቶ ማየትም ቁጭት ውስጥ ይከታል::
እናቶቻችንና እህቶቻችን በሚገባ የሚገለገሉበትን የእመቤታችን የእመ ቅዱሳን የቅድስት ድንግል ማርያምን ቤተክርስቲያን ለመገንባት አሁን መሰረት ተጥሏል:: ይህንን ቤተመቅደስ በአጭር ጊዜ ገንብተን የአበው መነኮሳትን ድካም መቀነስ ይገባናል:: ከእመቤታችን የምናገኘው በረከትና ረድኤት ብዙ ነውና ሁላችንም ከበረከቱ በመሳተፍ ስማችንን በወርቅ እምድ እናጽፍ::
አባቶቻችን ታሪክ ሠርተውልንና ለዘመናት የሚነገርለትን ድንቅ ቅርስ አስቀምጠውልን አልፈዋል:: እኛ አዲስ ታሪክ መጻፍ ባንችል እንኳን እነርሱ የሠሩትን ግማሹን ደግመን በመሥራት አርኣያ ፍኖታቸውን ማስቀጠል ይገባናል:: ለጣና ሀይቅ ተጨማሪ ሞገስ እንጨምርለት:: የእመቤታችንን ቤተክርስቲያን እንሥራ::
ማስተዋል ያለባችሁ አንድ ነገር አለ:: ገዳማውያን አባቶቻችን የሚበሉት የሚጠጡት አላጡም:: የእግዚአብሔር ቃል ምግብና መጠጣቸው ስለሆነ ፊታቸው በጽድቅ ጸዳል የሚያበራ እንቁዎች ናቸው:: ከእኛ የሚፈልጉት እኛ በረከት የምናገኝበትን ቤተክርስቲያን እንድንገነባ ብቻ ነው:: ምዕመናን የሚገለገሉበት የእመቤታችንን የእመ ቅዱሳን ቤተክርስቲያን :: ይህን ብቻ እናድርግላቸው:: በፍጹም ጊዜ ልንሰጠው የሚገባ ጉዳይ አይደለም:: በቻልነው መጠን የአቅማችንን እናድርግ:: ይህንን መልእክትም ለሌሎች በማድረስ ኃላፊነታችንን እንወጣ::
ድጋፍ ለማድረግ:
ንግድ ባንክ: 1000731553134
ስልክ: -
0918240454
0906632367
0921612653
Tiktok: https://www.tiktok.com/@us...
Website: www.abuneyasay.com
Online Donation link: https://chapa.link/donatio...
2 months ago
በረከት ዐይቶ ማለፍ በረከት ይለፈኝ እንደማለት ይቆጠራልና የገዳማውያኑን መልእክት ቸል አንበል::
ማስተዋል ያለባችሁ አንድ ነገር አለ:: አባቶቻችን የሚበሉት የሚጠጡት አላጡም:: የእግዚአብሔር ቃል ምግብና መጠጣቸው ስለሆነ ፊታቸው በጽድቅ ጸዳል የሚያበራ እንቁዎች ናቸው:: ከእኛ የሚፈልጉት እኛ በረከት የምናገኝበትን ቤተክርስቲያን እንድንገነባ ብቻ ነው:: ምዕመናን የሚገለገሉበት የእመቤታችንን የእመ ቅዱሳን ቤተክርስቲያን ::
በማእከላዊ ጎንደር ጎርጎራን አለፍ ብሎ በጣና ሀይቅ ላይ የሚገኛው ጥንታዊውና ታሪካዊው የማን እንደ አባ አቡነ ያሳይ መድኃኔዓለም አንድነት ገዳም በውስጡ የመድኃኔዓለም ቤተክርስቲያን ያለው ሲሆን ከግዝት ቅጥር ውጭ እህቶችና እናቶች እንዲቆርቡ የሚያስችል በቂ ስፍራ በቤተክርስቲያን ስለሌለ ሥርዓቱ የሚፈጸመው በድንኳንና በዳስ ነው:: በተለይም መስከረም 14 እና መጋቢት 27 ለበዓለ ንግሥ ቁጥሩ እጅግ ከፍተኛ የሆነ ሕዝብ ከተለያየ ሥፍራ ስለሚመጣ ከፍተኛ የሆነ መጨናነቅ ይፈጠራል:: አባቶች ክቡር ስጋውንና ቅዱስ ደሙን በውጭ ያቀብላሉ:: ይህ ደግሞ ለሥርዓተ ቤተክርስቲያን ከመቆርቆር አንጻር ሲታይ ደግሞ ልብ ዝቅ ያደርጋል:: ይህንን እሳዛኝ ሁኔታ በቦታው ተገኝቶ ማየትም ቁጭት ውስጥ ይከታል::
እናቶቻችንና እህቶቻችን በሚገባ የሚገለገሉበትን የእመቤታችን የእመ ቅዱሳን የቅድስት ድንግል ማርያምን ቤተክርስቲያን ለመገንባት አሁን መሰረት ተጥሏል:: ይህንን ቤተመቅደስ በአጭር ጊዜ ገንብተን የአበው መነኮሳትን ድካም መቀነስ ይገባናል:: ከእመቤታችን የምናገኘው በረከትና ረድኤት ብዙ ነውና ሁላችንም ከበረከቱ በመሳተፍ ስማችንን በወርቅ እምድ እናጽፍ::
አባቶቻችን ታሪክ ሠርተውልንና ለዘመናት የሚነገርለትን ድንቅ ቅርስ አስቀምጠውልን አልፈዋል:: እኛ አዲስ ታሪክ መጻፍ ባንችል እንኳን እነርሱ የሠሩትን ግማሹን ደግመን በመሥራት ልንመስላቸው ይገባናል:: ለጣና ሀይቅ ተጨማሪ ሞገስ እንጨምርለት:: የእመቤታችንን ቤተክርስቲያን እንሥራ::
ድጋፍ ለማድረግ:
ንግድ ባንክ: 1000731553134
ስልክ: -
0918240454
0906632367
0921612653
Tiktok: https://www.tiktok.com/@us...
Website: www.abuneyasay.com
Online Donation link: https://chapa.link/donatio...
2 months ago
በውሃው ላይ ልክ እንደ ደረቅ መሬት የሚራመዱትን አባት ታውቋቸዋላችሁ?
ጣናን በሚያክል ሀይቅ በድንጋይ ታንኳ መሻገር ምንኛ ድንቅ ነው? እኚህ ጻድቅ አባት የገደሙት ገዳም ውስጥ አሁን ትልቅ ታሪክ ሊሠራ ነው::
ጎንደር ጎርጎራን ስናስብ ጥንታዊውንና ታሪካዊውን የጣና ሞገስ የሆነውን የማን እንደ አባ አቡነ ያሳይ መድኃኔዓለም አንድነት ገዳምን በዓይናችን ላይ እንስላለን::
ይህ ገዳም በውስጡ የመድኃኔዓለም ቤተክርስቲያን ያለው ሲሆን ከግዝት ቅጥር ውጭ እህቶችና እናቶች እንዲቆርቡ የሚያስችል በቂ ስፍራ በቤተክርስቲያን ስለሌለ ሥርዓቱ የሚፈጸመው በድንኳንና በዳስ ነው:: በተለይም መስከረም 14 እና መጋቢት 27 ለበዓለ ንግሥ ቁጥሩ እጅግ ከፍተኛ የሆነ ሕዝብ ከተለያየ ሥፍራ ስለሚመጣ ከፍተኛ የሆነ መጨናነቅ ይፈጠራል:: አባቶች ክቡር ስጋውንና ቅዱስ ደሙን በውጭ ያቀብላሉ:: ይህ ደግሞ ለሥርዓተ ቤተክርስቲያን ከመቆርቆር አንጻር ሲታይ ደግሞ ልብ ዝቅ ያደርጋል:: ይህንን እሳዛኝ ሁኔታ በቦታው ተገኝቶ ማየትም ቁጭት ውስጥ ይከታል::
እናቶቻችና እህትቻችን በሚገባ የሚገለገሉበትን የእመቤታችን የእመ ቅዱሳን የቅድስት ድንግል ማርያምን ቤተክርስቲያን ለመገንባት አሁን መሰረት ተጥሏል:: ይህንን ቤተመቅደስ በአጭር ጊዜ ገንብተን የአበው መነኮሳትን ድካም መቀነስ ይገባናል:: ከእመቤታችን የምናገኘው በረከትና ረድኤት ብዙ ነውና ሁላችንም ከበረከቱ በመሳተፍ ስማችንን በወርቅ እምድ እናጽፍ::
አባቶችችን ታሪክ ሠርተውልንና ለዘመናት የሚነገርለትን ድንቅ ቅርስ አስቀምጠውልን አልፈዋል:: እኛ አዲስ ታሪክ መጻፍ ባንችል እንኳን እነርሱ የሠሩትን ግማሹን ደግመን በመሥራት ልንመስላቸው ይገባናል:: ለጣና ሀይቅ ተጨማሪ ሞገስ እንጨምርለት::
ድጋፍ ለማድረግ:
ንግድ ባንክ: 1000731553134
ስልክ: -
0918240454
0906632367
0921612653
Tiktok: https://www.tiktok.com/@us...
Website: www.abuneyasay.com
Online Donation link: https://chapa.link/donatio...
2 months ago
በውሃው ላይ ልክ እንደ ደረቅ መሬት የሚራመዱትን አባት ታውቋቸዋላችሁ?
ጣናን በሚያክል ሀይቅ በድንጋይ ታንኳ መሻገር ምንኛ ድንቅ ነው? እኚህ ጻድቅ አባት የገደሙት ገዳም ውስጥ አሁን ትልቅ ታሪክ ሊሠራ ነው::
ጎንደር ጎርጎራን ስናስብ ጥንታዊውንና ታሪካዊውን የጣና ሞገስ የሆነውን የማን እንደ አባ አቡነ ያሳይ መድኃኔዓለም አንድነት ገዳምን በዓይናችን ላይ እንስላለን::
ይህ ገዳም በውስጡ የመድኃኔዓለም ቤተክርስቲያን ያለው ሲሆን ከግዝት ቅጥር ውጭ እህቶችና እናቶች እንዲቆርቡ የሚያስችል በቂ ስፍራ በቤተክርስቲያን ስለሌለ ሥርዓቱ የሚፈጸመው በድንኳንና በዳስ ነው:: በተለይም መስከረም 14 እና መጋቢት 27 ለበዓለ ንግሥ ቁጥሩ እጅግ ከፍተኛ የሆነ ሕዝብ ከተለያየ ሥፍራ ስለሚመጣ ከፍተኛ የሆነ መጨናነቅ ይፈጠራል:: አባቶች ክቡር ስጋውንና ቅዱስ ደሙን በውጭ ያቀብላሉ:: ይህ ደግሞ ለሥርዓተ ቤተክርስቲያን ከመቆርቆር አንጻር ሲታይ ደግሞ ልብ ዝቅ ያደርጋል:: ይህንን እሳዛኝ ሁኔታ በቦታው ተገኝቶ ማየትም ቁጭት ውስጥ ይከታል::
እናቶቻችና እህትቻችን በሚገባ የሚገለገሉበትን የእመቤታችን የእመ ቅዱሳን የቅድስት ድንግል ማርያምን ቤተክርስቲያን ለመገንባት አሁን መሰረት ተጥሏል:: ይህንን ቤተመቅደስ በአጭር ጊዜ ገንብተን የአበው መነኮሳትን ድካም መቀነስ ይገባናል:: ከእመቤታችን የምናገኘው በረከትና ረድኤት ብዙ ነውና ሁላችንም ከበረከቱ በመሳተፍ ስማችንን በወርቅ እምድ እናጽፍ::
አባቶችችን ታሪክ ሠርተውልንና ለዘመናት የሚነገርለትን ድንቅ ቅርስ አስቀምጠውልን አልፈዋል:: እኛ አዲስ ታሪክ መጻፍ ባንችል እንኳን እነርሱ የሠሩትን ግማሹን ደግመን በመሥራት ልንመስላቸው ይገባናል:: ለጣና ሀይቅ ተጨማሪ ሞገስ እንጨምርለት::
ድጋፍ ለማድረግ:
ንግድ ባንክ: 1000731553134
ስልክ: -
0918240454
0906632367
0921612653
Tiktok: https://www.tiktok.com/@us...
Website: www.abuneyasay.com
Online Donation link: https://chapa.link/donatio...
2 months ago
ማነው የእመቤታችን ወዳጅ? ኑ በገዳም ለምትገኘው ቤተክርስቲያን የ21,000 ብር ቻሌንጅ እንጀምር!
ጎንደር ጎርጎራን ስናስብ ጥንታዊውንና ታሪካዊውን የጣና ሞገስ የሆነውን የማን እንደ አባ አቡነ ያሳይ መድኃኔዓለም አንድነት ገዳምን በዓይናችን ላይ አለመሳል ከባድ ነው::
ይህ ገዳም በውስጡ የመድኃኔዓለም ቤተክርስቲያን ያለው ሲሆን ከግዝት ቅጥር ውጭ እህቶችና እናቶች እንዲቆርቡ የሚያስችል በቂ ስፍራ በቤተክርስቲያን ስለሌለ ሥርዓቱ የሚፈጸመው በድንኳንና በዳስ ነው:: በተለይም መስከረም 14 እና መጋቢት 27 ለበዓለ ንግሥ ቁጥሩ እጅግ ከፍተኛ የሆነ ሕዝብ ከተለያየ ሥፍራ ስለሚመጣ ከፍተኛ የሆነ መጨናነቅ ይፈጠራል:: አባቶች ክቡር ስጋውንና ቅዱስ ደሙን በውጭ ያቀብላሉ:: ይህ ደግሞ ለሥርዓተ ቤተክርስቲያን ከመቆርቆር አንጻር ሲታይ ደግሞ ልብ ዝቅ ያደርጋል:: ይህንን እሳዛኝ ሁኔታ በቦታው ተገኝቶ ማየትም ቁጭት ውስጥ ይከታል::
እናቶቻችና እህትቻችን በሚገባ የሚገለገሉበትን የእመቤታችን የእመ ቅዱሳን የቅድስት ድንግል ማርያምን ቤተክርስቲያን ለመገንባት አሁን መሰረት ተጥሏል:: ይህንን ቤተመቅደስ በአጭር ጊዜ ገንብተን የአበው መነኮሳትን ድካም መቀነስ ይገባናል:: ከእመቤታችን የምናገኘው በረከትና ረድኤት ብዙ ነውና ሁላችንም ከበረከቱ በመሳተፍ ስማችንን በወርቅ እምድ እናጽፍ::
አባቶችችን ታሪክ ሠርተውልንና ለዘመናት የሚነገርለትን ድንቅ ቅርስ አስቀምጠውልን አልፈዋል:: እኛ አዲስ ታሪክ መጻፍ ባንችል እንኳን እነርሱ የሠሩትን ግማሹን ደግመን በመሥራት ልንመስላቸው ይገባናል:: ለጣና ሀይቅ ተጨማሪ ሞገስ እንጨምርለት::
ድጋፍ ለማድረግ:
ንግድ ባንክ: 1000731553134
ስልክ: -
0918240454
0906632367
0921612653
Tiktok: https://www.tiktok.com/@us...
Website: www.abuneyasay.com
Online Donation link: https://chapa.link/donatio...
2 months ago
ማነው የእመቤታችን ወዳጅ? ኑ በገዳም ለምትገኘው የድንግል ማርያም ቤተክርስቲያን የ21,000 ብር ቻሌንጅ እንጀምር!
ጎንደር ጎርጎራን ስናስብ ጥንታዊውንና ታሪካዊውን የጣና ሞገስ የሆነውን የማን እንደ አባ አቡነ ያሳይ መድኃኔዓለም አንድነት ገዳምን በዓይናችን ላይ አለመሳል ከባድ ነው::
ይህ ገዳም በውስጡ የመድኃኔዓለም ቤተክርስቲያን ያለው ሲሆን ከግዝት ቅጥር ውጭ እህቶችና እናቶች እንዲቆርቡ የሚያስችል በቂ ስፍራ በቤተክርስቲያን ስለሌለ ሥርዓቱ የሚፈጸመው በድንኳንና በዳስ ነው:: በተለይም መስከረም 14 እና መጋቢት 27 ለበዓለ ንግሥ ቁጥሩ እጅግ ከፍተኛ የሆነ ሕዝብ ከተለያየ ሥፍራ ስለሚመጣ ከፍተኛ የሆነ መጨናነቅ ይፈጠራል:: አባቶች ክቡር ስጋውንና ቅዱስ ደሙን በውጭ ያቀብላሉ:: ይህ ደግሞ ለሥርዓተ ቤተክርስቲያን ከመቆርቆር አንጻር ሲታይ ደግሞ ልብ ዝቅ ያደርጋል:: ይህንን እሳዛኝ ሁኔታ በቦታው ተገኝቶ ማየትም ቁጭት ውስጥ ይከታል::
እናቶቻችና እህትቻችን በሚገባ የሚገለገሉበትን የእመቤታችን የእመ ቅዱሳን የቅድስት ድንግል ማርያምን ቤተክርስቲያን ለመገንባት አሁን መሰረት ተጥሏል:: ይህንን ቤተመቅደስ በአጭር ጊዜ ገንብተን የአበው መነኮሳትን ድካም መቀነስ ይገባናል:: ከእመቤታችን የምናገኘው በረከትና ረድኤት ብዙ ነውና ሁላችንም ከበረከቱ በመሳተፍ ስማችንን በወርቅ እምድ እናጽፍ::
አባቶችችን ታሪክ ሠርተውልንና ለዘመናት የሚነገርለትን ድንቅ ቅርስ አስቀምጠውልን አልፈዋል:: እኛ አዲስ ታሪክ መጻፍ ባንችል እንኳን እነርሱ የሠሩትን ግማሹን ደግመን በመሥራት ልንመስላቸው ይገባናል:: ለጣና ሀይቅ ተጨማሪ ሞገስ እንጨምርለት::
ድጋፍ ለማድረግ:
ንግድ ባንክ: 1000731553134
ስልክ: -
0918240454
0906632367
0921612653
Tiktok: https://www.tiktok.com/@us...
Website: www.abuneyasay.com
Online Donation link: https://chapa.link/donatio...
2 months ago
ታሳ ታሳ ጋሞ
የሲሲአርዲኤ (CCRDA) አመታዊ ጉባኤ ተካሄደ
* ጋሞ በመሬት መንሸራተት ሕይወታቸውን ላጡ ወገኖች የአንድ ደቂቃ የሕሊና ጽሎት ተደርጎ ጉባኤው ተከፍቷልዠ
#ethiopia | የሲሲአርዲኤ (CCRDA) አባላት አመታዊ ጠቅላላ ጉባኤያቸውን አካሂደዋል።
በጉባኤው ላይ የድርጅቱ የጠቅላላ ጉባኤ ሰብሳቢ አቶ መላኩ ስብሀት እንደገለጹት፤ ስብሰባው ያለፈውን አመት የስራ አፈጻጸም ሪፖርት ለመገምገም እና ለማጽደቅ ያለመ ነው። ከዚህ ባለፈም በዘርፉ ያሉ ተግዳሮቶች ላይ ውይይት ተደርጓል።
በዋና ዋና ሃገራዊ ጉዳዮች ላይ ያለው ተሳትፎ የሲቪክ ማህበራት በሃገሪቱ ወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ያላቸው ሚና ከፍተኛ መሆኑ በጉባኤው ተመላክቷል።
በተለይም በሃገራዊ ምክክር ሂደት ላይ ንቁ ተሳትፎ ማድረግ እንዲሁም በምርጫ ወቅት መራጮችን በማስተማር ገለልተኛ ሚና ለመወጣት ይተጋል ተብሏል።
ሰብአዊ ድጋፍ እና ልማት🔎
ማህበራቱ በተጠናቀቀው አመት በበርካታ የልማት ስራዎች ላይ የተሳተፉ ሲሆን፣ በተለይም ከግጭት ጋር ተያይዞ ለተፈናቀሉ ወገኖች አስቸኳይ የሰብአዊ ድጋፍ በማቅረብ ረገድ ከፍተኛ ስራ ሰርተዋል። በጤና፣ በትምህርት እና በመልካም አስተዳደር ረገድም ማህበረሰብ ተኮር ስራዎች መከናወናቸው ተገልጿል።
የጋሞ አደጋ እና ቀጣይ እቅዶች🔎
በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ፋይናንስ ቢሮ – የሲቪል ማህበረሰብ አስተባባሪ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ማሞ ሞሊሶ በጋሞ ዞን ጥር 30 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ በጣለው ከፍተኛ ዝናብ ጋጮባባ፣ ከምባ ዙሪያ ወረዳ፣ አርባምንጭ ዙሪያ ወረዳ፣ አርባምንጭ ከተማ፣ ቦንኬ ወረዳ፣ ጨንቻ፣ ገረሴ ዙሪያ እና ገረሴ ከተማ በጎርፍ፣ በናዳ እና አውሎ ንፋስ ከፍተኛ ቁጥር ያለው ሰብአዊ እና የንብረት ጉዳት ማድረሱን አብራርተዋል፡፡
አደጋው ጋጮባባ ፣ ከምባ ዙሪያ ወረዳ ፣ አርባምንጭ ዙሪያ ወረዳ ፣አርባምንጭ ከተማ ፣ ቦንኬ ወረዳ ፣ጨንቻ ፣ ገረሴ ዙሪያ ምእራብ አባያ እና ገረሴ ከተማ ላይ የደረሰ ሲሆን የጉዳቱ መንስኤም በጎርፍ ፣ በናዳ እና አውሎ ንፋስ ሰፊ ሞትና የንብረት ጉዳት ደርሷል ፡፡
በዚህም በአደጋ አባወራ 2644 እማወራ 376 በድምሩ 302ዐ እና ወንድ 8261 ሴት 10310 በድምሩ 18571 ቤተሰብ አባላት ተፈናቅለዋል፡፡
አደጋው በደረሰባቸው ወረዳዎች በተከሰተው አደጋ 1271 ሄር በላይ የሙዝ ፣ የሰብል ጉዳት ደርሷል ፤ 1100 የመኖሪያ ቤቶች የወደሙ ሲሆን በተያያዘም በአርባ ምንጭ ከተማ የኩልፎ ወንዝ በመሙላት ተፈጥሮአዊ አቅጣጫውን ለቆ በመሄድ በተከሰተ የጎርፍ አደጋ 31 በተለያዩ ደረጃ የሚገኙ ማህበራት፣ 2 የኢንቨስትመንት ፕሮጀክቶችና 1 የግብረ ሰናይ ድርጅት ንብረት ወድሟል አቶ ማሞ አስረድተዋል።
አያይዘውም በዞኑ አደጋ በደረሰባቸው ወረዳዎች ከ 125 በላይ ከፍተኛ ሞት የተመዘገበበት ነው፡፡ በዚህም 81 አስክሬን በቁፋሮ ተገኝቶ በክብር እንዲያርፉ መደረጉን አስታውቀዋል።
የሲሲአርዲኤ ዋና ስራ አስፈፃሚ ዶ/ር ንጉሱ ለገሰ በጋሞ አካባቢ በደረሰው የተፈጥሮ አደጋ ለተጎዱ ወገኖች ዘላቂ መፍትሄ ለመስጠት ሲሲአርዲኤ (CCRDA) አባላቱን በማስተባበር እና ድጋፎችን በማሰባሰብ በኩል ኃላፊነት ወስዶ እየሠራ መሆኑን አውስተዋል።
የክርስትያን በጎ አድራጎት እና ልማት ማህበራት ኅብረት (CCRDA) ከ500 በላይ አገር በቀልና ዓለም አቀፍ የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶችን አባል ይዟል።
ሲሲአርዲኤ(𝐂𝐂𝐑𝐃𝐀)
LinkedIn: www.linkedin.com/in/ccrda-...
Telegram: https://t.me/ccrda_et
Twitter: https://x.com/CCRDA454972
Website: https://ccrdaeth.org/
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #ccrda #civilsociety #ethiopia #humanitarianaid #nationaldialogue #development #civicengagement #etbusinessview
የሲሲአርዲኤ (CCRDA) አመታዊ ጉባኤ ተካሄደ
* ጋሞ በመሬት መንሸራተት ሕይወታቸውን ላጡ ወገኖች የአንድ ደቂቃ የሕሊና ጽሎት ተደርጎ ጉባኤው ተከፍቷልዠ
#ethiopia | የሲሲአርዲኤ (CCRDA) አባላት አመታዊ ጠቅላላ ጉባኤያቸውን አካሂደዋል።
በጉባኤው ላይ የድርጅቱ የጠቅላላ ጉባኤ ሰብሳቢ አቶ መላኩ ስብሀት እንደገለጹት፤ ስብሰባው ያለፈውን አመት የስራ አፈጻጸም ሪፖርት ለመገምገም እና ለማጽደቅ ያለመ ነው። ከዚህ ባለፈም በዘርፉ ያሉ ተግዳሮቶች ላይ ውይይት ተደርጓል።
በዋና ዋና ሃገራዊ ጉዳዮች ላይ ያለው ተሳትፎ የሲቪክ ማህበራት በሃገሪቱ ወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ያላቸው ሚና ከፍተኛ መሆኑ በጉባኤው ተመላክቷል።
በተለይም በሃገራዊ ምክክር ሂደት ላይ ንቁ ተሳትፎ ማድረግ እንዲሁም በምርጫ ወቅት መራጮችን በማስተማር ገለልተኛ ሚና ለመወጣት ይተጋል ተብሏል።
ሰብአዊ ድጋፍ እና ልማት🔎
ማህበራቱ በተጠናቀቀው አመት በበርካታ የልማት ስራዎች ላይ የተሳተፉ ሲሆን፣ በተለይም ከግጭት ጋር ተያይዞ ለተፈናቀሉ ወገኖች አስቸኳይ የሰብአዊ ድጋፍ በማቅረብ ረገድ ከፍተኛ ስራ ሰርተዋል። በጤና፣ በትምህርት እና በመልካም አስተዳደር ረገድም ማህበረሰብ ተኮር ስራዎች መከናወናቸው ተገልጿል።
የጋሞ አደጋ እና ቀጣይ እቅዶች🔎
በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ፋይናንስ ቢሮ – የሲቪል ማህበረሰብ አስተባባሪ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ማሞ ሞሊሶ በጋሞ ዞን ጥር 30 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ በጣለው ከፍተኛ ዝናብ ጋጮባባ፣ ከምባ ዙሪያ ወረዳ፣ አርባምንጭ ዙሪያ ወረዳ፣ አርባምንጭ ከተማ፣ ቦንኬ ወረዳ፣ ጨንቻ፣ ገረሴ ዙሪያ እና ገረሴ ከተማ በጎርፍ፣ በናዳ እና አውሎ ንፋስ ከፍተኛ ቁጥር ያለው ሰብአዊ እና የንብረት ጉዳት ማድረሱን አብራርተዋል፡፡
አደጋው ጋጮባባ ፣ ከምባ ዙሪያ ወረዳ ፣ አርባምንጭ ዙሪያ ወረዳ ፣አርባምንጭ ከተማ ፣ ቦንኬ ወረዳ ፣ጨንቻ ፣ ገረሴ ዙሪያ ምእራብ አባያ እና ገረሴ ከተማ ላይ የደረሰ ሲሆን የጉዳቱ መንስኤም በጎርፍ ፣ በናዳ እና አውሎ ንፋስ ሰፊ ሞትና የንብረት ጉዳት ደርሷል ፡፡
በዚህም በአደጋ አባወራ 2644 እማወራ 376 በድምሩ 302ዐ እና ወንድ 8261 ሴት 10310 በድምሩ 18571 ቤተሰብ አባላት ተፈናቅለዋል፡፡
አደጋው በደረሰባቸው ወረዳዎች በተከሰተው አደጋ 1271 ሄር በላይ የሙዝ ፣ የሰብል ጉዳት ደርሷል ፤ 1100 የመኖሪያ ቤቶች የወደሙ ሲሆን በተያያዘም በአርባ ምንጭ ከተማ የኩልፎ ወንዝ በመሙላት ተፈጥሮአዊ አቅጣጫውን ለቆ በመሄድ በተከሰተ የጎርፍ አደጋ 31 በተለያዩ ደረጃ የሚገኙ ማህበራት፣ 2 የኢንቨስትመንት ፕሮጀክቶችና 1 የግብረ ሰናይ ድርጅት ንብረት ወድሟል አቶ ማሞ አስረድተዋል።
አያይዘውም በዞኑ አደጋ በደረሰባቸው ወረዳዎች ከ 125 በላይ ከፍተኛ ሞት የተመዘገበበት ነው፡፡ በዚህም 81 አስክሬን በቁፋሮ ተገኝቶ በክብር እንዲያርፉ መደረጉን አስታውቀዋል።
የሲሲአርዲኤ ዋና ስራ አስፈፃሚ ዶ/ር ንጉሱ ለገሰ በጋሞ አካባቢ በደረሰው የተፈጥሮ አደጋ ለተጎዱ ወገኖች ዘላቂ መፍትሄ ለመስጠት ሲሲአርዲኤ (CCRDA) አባላቱን በማስተባበር እና ድጋፎችን በማሰባሰብ በኩል ኃላፊነት ወስዶ እየሠራ መሆኑን አውስተዋል።
የክርስትያን በጎ አድራጎት እና ልማት ማህበራት ኅብረት (CCRDA) ከ500 በላይ አገር በቀልና ዓለም አቀፍ የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶችን አባል ይዟል።
ሲሲአርዲኤ(𝐂𝐂𝐑𝐃𝐀)
LinkedIn: www.linkedin.com/in/ccrda-...
Telegram: https://t.me/ccrda_et
Twitter: https://x.com/CCRDA454972
Website: https://ccrdaeth.org/
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #ccrda #civilsociety #ethiopia #humanitarianaid #nationaldialogue #development #civicengagement #etbusinessview
Sponsored by
Surafel
2 months ago
ሰበር መረጃ‼️
አርቲስት ሰራዊት ፍቅሬ፣ መንሱር ጀማል፣ ልጅ ካሊድ፣ ዳንኤል ተገኝ( EBS ጋዜጠኛ) ፣ አርቲስት ይገረም ደጀኔ እና አብርሃም ግዛው ከመሸ በፌዴራል ፖሊስ ቁጥጥር ስር መዋላቸውን ዘሀበሻ ዘግቧል።
እነዚህ ታዋቂ ግለሰቦች በቁጥጥር ሥር የዋሉት ፊንቴክ ከተባለ ድርጅት ጋር በመሆን መኪና እናስመጣላችኋለን በሚል ማስታወቂያ በመስራት በርካታ ግለሰቦች ገንዘባቸውን እንደተጭበረበሩ እና መኪናም እንዳልመጣላቸው ይገልፃሉ።
seledadotio
seledadotio
አርቲስት ሰራዊት ፍቅሬ፣ መንሱር ጀማል፣ ልጅ ካሊድ፣ ዳንኤል ተገኝ( EBS ጋዜጠኛ) ፣ አርቲስት ይገረም ደጀኔ እና አብርሃም ግዛው ከመሸ በፌዴራል ፖሊስ ቁጥጥር ስር መዋላቸውን ዘሀበሻ ዘግቧል።
እነዚህ ታዋቂ ግለሰቦች በቁጥጥር ሥር የዋሉት ፊንቴክ ከተባለ ድርጅት ጋር በመሆን መኪና እናስመጣላችኋለን በሚል ማስታወቂያ በመስራት በርካታ ግለሰቦች ገንዘባቸውን እንደተጭበረበሩ እና መኪናም እንዳልመጣላቸው ይገልፃሉ።
seledadotio
seledadotio
2 months ago
EBS 1 ሚሊዮን ብር ድጋፍ አደረገ!
መቄዶንያ የበጎ አድራጎት ማህበር በልባዊ ክብርና አክብሮት የተሞላ የምስጋና መልዕክቱን ለEBS ቴሌቭዥን።
ታላቁ ተስፈኛ እና ሰብአዊ ሰው አቶ አማን ፍስሃ ጽዮን በሕይወቱ ዘመን ለበጎ ሥራዎች ያለውን ድጋፍ በተግባር አሳይቶናል።
በተለይም መቄዶንያ የሚሰራቸውን የበጎ አድራጎት ሥራዎች በEBS ቴሌቭዥን መድረክ ላይ ያለ ምንም ክፍያ እንዲቀርቡ በመፍቀድ ብዙ ሰዎች ድረስ እንዲደርሱ በማድረግና በተለያየ ጊዜ የገንዘብ ድጋፍ አድርጎልናል ::
ይህም የልቡ ታላቅነትና የሰብአዊነት እውነተኛ ምልክት ነው።
እሱ ከዚህ ዓለም ድካም ካረፈ በኃላም ለ40 ቀን መታሰቢያው በተደረገው ሰብአዊ ተግባር፣ ለ9,000 ተገልጋዮቻችን ቁርስ በማብላት የ ነፍስ ይማር ፕሮግራሙን ቤተሰቦቹ እና የEBS አባላት በመቄዶንያ አድርገዉ በደማቁ አስበውታል ::
የተደረገው ተግባር እጅግ የምንወደዉ እና የምናከብረዉ አቶ አማን ፍስሃ ፅዮንን እጅግ የሚያከብርና የማይረሳ ሰው መሆኑን በግልፅ የሚያሳይ ሥራ ነው።
በፕሮግራሙ ላይም በEBS ቴሌቭዥን ስም በባለቤቱ በ ወይዘሮ ማክዳ 1,000,000 (አንድ ሚሊዮን) ብር ድጋፍ ተበርክቶልናል።
ይህ ሁሉ የአማን ፍስሃ ጽዮን ራዕይና ልግስና እንደሚቀጥል ማሳያ ነው፤ ስሙም በበጎ አድራጎት እስከ ዘላለም ዘላቂ ሁኖ ይኖራል።
በመጨረሻም ዶ/ር ብንያም በ9,000 አረጋዉያን እና አዕምሮ ህሙማን ስም አመስግነዋል።
ይህ የተደረገው ታላቅ ድጋፍ በሁሉም ልብ ውስጥ ዘላቂ ምስጋና እንዲቀር አድርጎናል።
መቄዶንያ በዚህ የተደረገውን ድጋፍ በከፍተኛ አክብሮት በመቀበል፣ ለቤተሰቡ መፅናናትን እንዲሁም ለነፍሱ መልካም ማረፊያን ይመኛል፤
ወይዘሮ ማክዳን እናመሰግናለን!
seledadotio
seledadotio
መቄዶንያ የበጎ አድራጎት ማህበር በልባዊ ክብርና አክብሮት የተሞላ የምስጋና መልዕክቱን ለEBS ቴሌቭዥን።
ታላቁ ተስፈኛ እና ሰብአዊ ሰው አቶ አማን ፍስሃ ጽዮን በሕይወቱ ዘመን ለበጎ ሥራዎች ያለውን ድጋፍ በተግባር አሳይቶናል።
በተለይም መቄዶንያ የሚሰራቸውን የበጎ አድራጎት ሥራዎች በEBS ቴሌቭዥን መድረክ ላይ ያለ ምንም ክፍያ እንዲቀርቡ በመፍቀድ ብዙ ሰዎች ድረስ እንዲደርሱ በማድረግና በተለያየ ጊዜ የገንዘብ ድጋፍ አድርጎልናል ::
ይህም የልቡ ታላቅነትና የሰብአዊነት እውነተኛ ምልክት ነው።
እሱ ከዚህ ዓለም ድካም ካረፈ በኃላም ለ40 ቀን መታሰቢያው በተደረገው ሰብአዊ ተግባር፣ ለ9,000 ተገልጋዮቻችን ቁርስ በማብላት የ ነፍስ ይማር ፕሮግራሙን ቤተሰቦቹ እና የEBS አባላት በመቄዶንያ አድርገዉ በደማቁ አስበውታል ::
የተደረገው ተግባር እጅግ የምንወደዉ እና የምናከብረዉ አቶ አማን ፍስሃ ፅዮንን እጅግ የሚያከብርና የማይረሳ ሰው መሆኑን በግልፅ የሚያሳይ ሥራ ነው።
በፕሮግራሙ ላይም በEBS ቴሌቭዥን ስም በባለቤቱ በ ወይዘሮ ማክዳ 1,000,000 (አንድ ሚሊዮን) ብር ድጋፍ ተበርክቶልናል።
ይህ ሁሉ የአማን ፍስሃ ጽዮን ራዕይና ልግስና እንደሚቀጥል ማሳያ ነው፤ ስሙም በበጎ አድራጎት እስከ ዘላለም ዘላቂ ሁኖ ይኖራል።
በመጨረሻም ዶ/ር ብንያም በ9,000 አረጋዉያን እና አዕምሮ ህሙማን ስም አመስግነዋል።
ይህ የተደረገው ታላቅ ድጋፍ በሁሉም ልብ ውስጥ ዘላቂ ምስጋና እንዲቀር አድርጎናል።
መቄዶንያ በዚህ የተደረገውን ድጋፍ በከፍተኛ አክብሮት በመቀበል፣ ለቤተሰቡ መፅናናትን እንዲሁም ለነፍሱ መልካም ማረፊያን ይመኛል፤
ወይዘሮ ማክዳን እናመሰግናለን!
seledadotio
seledadotio
2 months ago
ለመቄዶንያ
EBS 1 ሚሊዮን ብር ድጋፍ አደረገ!
መቄዶንያ የበጎ አድራጎት ማህበር በልባዊ ክብርና አክብሮት የተሞላ የምስጋና መልዕክቱን ለEBS ቴሌቭዥን።
ታላቁ ተስፈኛ እና ሰብአዊ ሰው አቶ አማን ፍስሃ ጽዮን በሕይወቱ ዘመን ለበጎ ሥራዎች ያለውን ድጋፍ በተግባር አሳይቶናል።
በተለይም መቄዶንያ የሚሰራቸውን የበጎ አድራጎት ሥራዎች በEBS ቴሌቭዥን መድረክ ላይ ያለ ምንም ክፍያ እንዲቀርቡ በመፍቀድ ብዙ ሰዎች ድረስ እንዲደርሱ በማድረግና በተለያየ ጊዜ የገንዘብ ድጋፍ አድርጎልናል ::
ይህም የልቡ ታላቅነትና የሰብአዊነት እውነተኛ ምልክት ነው።
እሱ ከዚህ ዓለም ድካም ካረፈ በኃላም ለ40 ቀን መታሰቢያው በተደረገው ሰብአዊ ተግባር፣ ለ9,000 ተገልጋዮቻችን ቁርስ በማብላት የ ነፍስ ይማር ፕሮግራሙን ቤተሰቦቹ እና የEBS አባላት በመቄዶንያ አድርገዉ በደማቁ አስበውታል ::
የተደረገው ተግባር እጅግ የምንወደዉ እና የምናከብረዉ አቶ አማን ፍስሃ ፅዮንን እጅግ የሚያከብርና የማይረሳ ሰው መሆኑን በግልፅ የሚያሳይ ሥራ ነው።
በፕሮግራሙ ላይም በEBS ቴሌቭዥን ስም በባለቤቱ በ ወይዘሮ ማክዳ 1,000,000 (አንድ ሚሊዮን) ብር ድጋፍ ተበርክቶልናል።
ይህ ሁሉ የአማን ፍስሃ ጽዮን ራዕይና ልግስና እንደሚቀጥል ማሳያ ነው፤ ስሙም በበጎ አድራጎት እስከ ዘላለም ዘላቂ ሁኖ ይኖራል።
በመጨረሻም ዶ/ር ብንያም በ9,000 አረጋዉያን እና አዕምሮ ህሙማን ስም አመስግነዋል።
ይህ የተደረገው ታላቅ ድጋፍ በሁሉም ልብ ውስጥ ዘላቂ ምስጋና እንዲቀር አድርጎናል።
መቄዶንያ በዚህ የተደረገውን ድጋፍ በከፍተኛ አክብሮት በመቀበል፣ ለቤተሰቡ መፅናናትን እንዲሁም ለነፍሱ መልካም ማረፊያን ይመኛል፤
ወይዘሮ ማክዳን እናመሰግናለን!
EBS 1 ሚሊዮን ብር ድጋፍ አደረገ!
መቄዶንያ የበጎ አድራጎት ማህበር በልባዊ ክብርና አክብሮት የተሞላ የምስጋና መልዕክቱን ለEBS ቴሌቭዥን።
ታላቁ ተስፈኛ እና ሰብአዊ ሰው አቶ አማን ፍስሃ ጽዮን በሕይወቱ ዘመን ለበጎ ሥራዎች ያለውን ድጋፍ በተግባር አሳይቶናል።
በተለይም መቄዶንያ የሚሰራቸውን የበጎ አድራጎት ሥራዎች በEBS ቴሌቭዥን መድረክ ላይ ያለ ምንም ክፍያ እንዲቀርቡ በመፍቀድ ብዙ ሰዎች ድረስ እንዲደርሱ በማድረግና በተለያየ ጊዜ የገንዘብ ድጋፍ አድርጎልናል ::
ይህም የልቡ ታላቅነትና የሰብአዊነት እውነተኛ ምልክት ነው።
እሱ ከዚህ ዓለም ድካም ካረፈ በኃላም ለ40 ቀን መታሰቢያው በተደረገው ሰብአዊ ተግባር፣ ለ9,000 ተገልጋዮቻችን ቁርስ በማብላት የ ነፍስ ይማር ፕሮግራሙን ቤተሰቦቹ እና የEBS አባላት በመቄዶንያ አድርገዉ በደማቁ አስበውታል ::
የተደረገው ተግባር እጅግ የምንወደዉ እና የምናከብረዉ አቶ አማን ፍስሃ ፅዮንን እጅግ የሚያከብርና የማይረሳ ሰው መሆኑን በግልፅ የሚያሳይ ሥራ ነው።
በፕሮግራሙ ላይም በEBS ቴሌቭዥን ስም በባለቤቱ በ ወይዘሮ ማክዳ 1,000,000 (አንድ ሚሊዮን) ብር ድጋፍ ተበርክቶልናል።
ይህ ሁሉ የአማን ፍስሃ ጽዮን ራዕይና ልግስና እንደሚቀጥል ማሳያ ነው፤ ስሙም በበጎ አድራጎት እስከ ዘላለም ዘላቂ ሁኖ ይኖራል።
በመጨረሻም ዶ/ር ብንያም በ9,000 አረጋዉያን እና አዕምሮ ህሙማን ስም አመስግነዋል።
ይህ የተደረገው ታላቅ ድጋፍ በሁሉም ልብ ውስጥ ዘላቂ ምስጋና እንዲቀር አድርጎናል።
መቄዶንያ በዚህ የተደረገውን ድጋፍ በከፍተኛ አክብሮት በመቀበል፣ ለቤተሰቡ መፅናናትን እንዲሁም ለነፍሱ መልካም ማረፊያን ይመኛል፤
ወይዘሮ ማክዳን እናመሰግናለን!
3 months ago
ከሩብ ክፍለ ዘመን በላይ በምስል የታተመ የጥበብ ጉዞ፦ የፎቶግራፍ ባለሙያው ሲሳይ ጉዛይ
በጥበብ ዓለም ውስጥ የአንድን ሰው ማንነት፣ የአንድን አፍታ ስሜት እና የታሪክን ሂደት በቋሚነት አስሮ ማስቀረት የሚችለው የካሜራ ሌንስ ብቻ ነው።
በዚህ ረገድ ላለፉት 25 ዓመታት ካሜራውን እንደ ብዕር በመጠቀም በኢትዮጵያ የፎቶግራፍ ጥበብ ውስጥ ደማቅ አሻራውን ያሳረፈው ድንቅ ባለሙያ ሲሳይ ጉዛይ ተጠቃሽ ነው።
የ25 ዓመታት የጥበብ አሻራ
ሲሳይ ጉዛይ በፎቶግራፍ ሙያ ውስጥ ለሁለት አስርት ዓመታት ተኩል የዘለቀው ቆይታው፣ ሙያውን ከቴክኒክ ባለፈ ወደ ጥልቅ ስሜት ቀያይሮታል።
በሺዎች የሚቆጠሩ ድንቅ ምስሎችን ለታሪክ ያበረከተው ሲሳይ፣ በተለይም በሰው ልጆች ስሜትና በታላላቅ ሁነቶች ላይ የሚያደርገው ትኩረት ልዩ ያደርገዋል።
ተወዳጅ ሰብዕና እና ሙያዊ ብቃት
ባለሙያው ከሥራው ባለፈ በሰብዕናው "ሰውን አክባሪና በሁሉ ዘንድ ተወዳጅ" በመሆኑ ይታወቃል።
በሥራው ወቅት የሚያሳየው ትህትና እና ከደንበኞቹ ጋር ያለው የቀረበ ግንኙነት፣ በፎቶግራፎቹ ላይ የሚታዩት ሰዎች ነፃ ሆነው የውስጥ ስሜታቸውን እንዲገልጹ ትልቅ ድልድይ ሆኗቸዋል። ይህ ተወዳጅነቱ የብዙዎችን የልብ ወዳጅነት እንዲያተርፍ አስችሎታል።
ታላቅ የፎቶ ኤግዚቢሽን በቅርቡ
ላለፉት 25 ዓመታት የተከማቹ ድንቅ የጥበብ ሥራዎችን ለአይን ለማብቃት እና የፎቶግራፍን ፋይዳ ለማሳየት፣ ሲሳይ ጉዛይ በቅርብ ጊዜ ውስጥ ታላቅ የፎቶ ኤግዚቢሽን ለማዘጋጀት በከፍተኛ ዝግጅት ላይ ይገኛል።
የአጋርነት ጥሪ
ይህንን ተወዳጅ ፎቶግራፈር በሚያዘጋጀው የፎቶ ኤግዚቢሽን ላይ በሐሳብም ሆነ በሌሎች ድጋፎች ማገዝ ለምትሹ በሚከተለው ስልክ ቁጥር ደውላችሁ ማነጋገር ትችላላችሁ፦
📞 0911 24 58 11
የሲሳይ ጉዛይ የረጅም ዘመን የጥበብ ሥራና የሕይወት ተሞክሮ በኢቢኤስ (EBS) ቴሌቪዥን "ውሎ" ፕሮግራም ላይ ቀርቦ ለተመልካች መቅረቡ የሚታወስ ሲሆን፣ ሙሉ ቆይታውን በYouTube መመልከት ይቻላል።
ሙሉ ቆይታውን በዚህ ሊንክ መመልከት ትችላላችሁ፦
https://youtu.be/4xQRmfGR2...
Via Getnet Temesgen
በጥበብ ዓለም ውስጥ የአንድን ሰው ማንነት፣ የአንድን አፍታ ስሜት እና የታሪክን ሂደት በቋሚነት አስሮ ማስቀረት የሚችለው የካሜራ ሌንስ ብቻ ነው።
በዚህ ረገድ ላለፉት 25 ዓመታት ካሜራውን እንደ ብዕር በመጠቀም በኢትዮጵያ የፎቶግራፍ ጥበብ ውስጥ ደማቅ አሻራውን ያሳረፈው ድንቅ ባለሙያ ሲሳይ ጉዛይ ተጠቃሽ ነው።
የ25 ዓመታት የጥበብ አሻራ
ሲሳይ ጉዛይ በፎቶግራፍ ሙያ ውስጥ ለሁለት አስርት ዓመታት ተኩል የዘለቀው ቆይታው፣ ሙያውን ከቴክኒክ ባለፈ ወደ ጥልቅ ስሜት ቀያይሮታል።
በሺዎች የሚቆጠሩ ድንቅ ምስሎችን ለታሪክ ያበረከተው ሲሳይ፣ በተለይም በሰው ልጆች ስሜትና በታላላቅ ሁነቶች ላይ የሚያደርገው ትኩረት ልዩ ያደርገዋል።
ተወዳጅ ሰብዕና እና ሙያዊ ብቃት
ባለሙያው ከሥራው ባለፈ በሰብዕናው "ሰውን አክባሪና በሁሉ ዘንድ ተወዳጅ" በመሆኑ ይታወቃል።
በሥራው ወቅት የሚያሳየው ትህትና እና ከደንበኞቹ ጋር ያለው የቀረበ ግንኙነት፣ በፎቶግራፎቹ ላይ የሚታዩት ሰዎች ነፃ ሆነው የውስጥ ስሜታቸውን እንዲገልጹ ትልቅ ድልድይ ሆኗቸዋል። ይህ ተወዳጅነቱ የብዙዎችን የልብ ወዳጅነት እንዲያተርፍ አስችሎታል።
ታላቅ የፎቶ ኤግዚቢሽን በቅርቡ
ላለፉት 25 ዓመታት የተከማቹ ድንቅ የጥበብ ሥራዎችን ለአይን ለማብቃት እና የፎቶግራፍን ፋይዳ ለማሳየት፣ ሲሳይ ጉዛይ በቅርብ ጊዜ ውስጥ ታላቅ የፎቶ ኤግዚቢሽን ለማዘጋጀት በከፍተኛ ዝግጅት ላይ ይገኛል።
የአጋርነት ጥሪ
ይህንን ተወዳጅ ፎቶግራፈር በሚያዘጋጀው የፎቶ ኤግዚቢሽን ላይ በሐሳብም ሆነ በሌሎች ድጋፎች ማገዝ ለምትሹ በሚከተለው ስልክ ቁጥር ደውላችሁ ማነጋገር ትችላላችሁ፦
📞 0911 24 58 11
የሲሳይ ጉዛይ የረጅም ዘመን የጥበብ ሥራና የሕይወት ተሞክሮ በኢቢኤስ (EBS) ቴሌቪዥን "ውሎ" ፕሮግራም ላይ ቀርቦ ለተመልካች መቅረቡ የሚታወስ ሲሆን፣ ሙሉ ቆይታውን በYouTube መመልከት ይቻላል።
ሙሉ ቆይታውን በዚህ ሊንክ መመልከት ትችላላችሁ፦
https://youtu.be/4xQRmfGR2...
Via Getnet Temesgen
Sponsored by
Surafel
3 months ago
ከሩብ ክፍለ ዘመን በላይ በምስል የታተመ የጥበብ ጉዞ፦ የፎቶግራፍ ባለሙያው ሲሳይ ጉዛይ
#ethiopia | በጥበብ ዓለም ውስጥ የአንድን ሰው ማንነት፣ የአንድን አፍታ ስሜት እና የታሪክን ሂደት በቋሚነት አስሮ ማስቀረት የሚችለው የካሜራ ሌንስ ብቻ ነው።
በዚህ ረገድ ላለፉት 25 ዓመታት ካሜራውን እንደ ብዕር በመጠቀም በኢትዮጵያ የፎቶግራፍ ጥበብ ውስጥ ደማቅ አሻራውን ያሳረፈው ድንቅ ባለሙያ ሲሳይ ጉዛይ ተጠቃሽ ነው።
የ25 ዓመታት የጥበብ አሻራ
ሲሳይ ጉዛይ በፎቶግራፍ ሙያ ውስጥ ለሁለት አስርት ዓመታት ተኩል የዘለቀው ቆይታው፣ ሙያውን ከቴክኒክ ባለፈ ወደ ጥልቅ ስሜት ቀያይሮታል።
በሺዎች የሚቆጠሩ ድንቅ ምስሎችን ለታሪክ ያበረከተው ሲሳይ፣ በተለይም በሰው ልጆች ስሜትና በታላላቅ ሁነቶች ላይ የሚያደርገው ትኩረት ልዩ ያደርገዋል።
ተወዳጅ ሰብዕና እና ሙያዊ ብቃት
ባለሙያው ከሥራው ባለፈ በሰብዕናው "ሰውን አክባሪና በሁሉ ዘንድ ተወዳጅ" በመሆኑ ይታወቃል።
በሥራው ወቅት የሚያሳየው ትህትና እና ከደንበኞቹ ጋር ያለው የቀረበ ግንኙነት፣ በፎቶግራፎቹ ላይ የሚታዩት ሰዎች ነፃ ሆነው የውስጥ ስሜታቸውን እንዲገልጹ ትልቅ ድልድይ ሆኗቸዋል። ይህ ተወዳጅነቱ የብዙዎችን የልብ ወዳጅነት እንዲያተርፍ አስችሎታል።
ታላቅ የፎቶ ኤግዚቢሽን በቅርቡ
ላለፉት 25 ዓመታት የተከማቹ ድንቅ የጥበብ ሥራዎችን ለአይን ለማብቃት እና የፎቶግራፍን ፋይዳ ለማሳየት፣ ሲሳይ ጉዛይ በቅርብ ጊዜ ውስጥ ታላቅ የፎቶ ኤግዚቢሽን ለማዘጋጀት በከፍተኛ ዝግጅት ላይ ይገኛል።
የአጋርነት ጥሪ
ይህንን ተወዳጅ ፎቶግራፈር በሚያዘጋጀው የፎቶ ኤግዚቢሽን ላይ በሐሳብም ሆነ በሌሎች ድጋፎች ማገዝ ለምትሹ በሚከተለው ስልክ ቁጥር ደውላችሁ ማነጋገር ትችላላችሁ፦
📞 0911 24 58 11
የሲሳይ ጉዛይ የረጅም ዘመን የጥበብ ሥራና የሕይወት ተሞክሮ በኢቢኤስ (EBS) ቴሌቪዥን "ውሎ" ፕሮግራም ላይ ቀርቦ ለተመልካች መቅረቡ የሚታወስ ሲሆን፣ ሙሉ ቆይታውን በYouTube መመልከት ይቻላል።
ሙሉ ቆይታውን በዚህ ሊንክ መመልከት ትችላላችሁ፦
https://youtu.be/4xQRmfGR2...
#getutemesgen #getu #ጌጡ #ethiopia #photography #sisayguzay #photoexhibition #art #documentary #historyinframes #ebstv #visualstorytelling
#ethiopia | በጥበብ ዓለም ውስጥ የአንድን ሰው ማንነት፣ የአንድን አፍታ ስሜት እና የታሪክን ሂደት በቋሚነት አስሮ ማስቀረት የሚችለው የካሜራ ሌንስ ብቻ ነው።
በዚህ ረገድ ላለፉት 25 ዓመታት ካሜራውን እንደ ብዕር በመጠቀም በኢትዮጵያ የፎቶግራፍ ጥበብ ውስጥ ደማቅ አሻራውን ያሳረፈው ድንቅ ባለሙያ ሲሳይ ጉዛይ ተጠቃሽ ነው።
የ25 ዓመታት የጥበብ አሻራ
ሲሳይ ጉዛይ በፎቶግራፍ ሙያ ውስጥ ለሁለት አስርት ዓመታት ተኩል የዘለቀው ቆይታው፣ ሙያውን ከቴክኒክ ባለፈ ወደ ጥልቅ ስሜት ቀያይሮታል።
በሺዎች የሚቆጠሩ ድንቅ ምስሎችን ለታሪክ ያበረከተው ሲሳይ፣ በተለይም በሰው ልጆች ስሜትና በታላላቅ ሁነቶች ላይ የሚያደርገው ትኩረት ልዩ ያደርገዋል።
ተወዳጅ ሰብዕና እና ሙያዊ ብቃት
ባለሙያው ከሥራው ባለፈ በሰብዕናው "ሰውን አክባሪና በሁሉ ዘንድ ተወዳጅ" በመሆኑ ይታወቃል።
በሥራው ወቅት የሚያሳየው ትህትና እና ከደንበኞቹ ጋር ያለው የቀረበ ግንኙነት፣ በፎቶግራፎቹ ላይ የሚታዩት ሰዎች ነፃ ሆነው የውስጥ ስሜታቸውን እንዲገልጹ ትልቅ ድልድይ ሆኗቸዋል። ይህ ተወዳጅነቱ የብዙዎችን የልብ ወዳጅነት እንዲያተርፍ አስችሎታል።
ታላቅ የፎቶ ኤግዚቢሽን በቅርቡ
ላለፉት 25 ዓመታት የተከማቹ ድንቅ የጥበብ ሥራዎችን ለአይን ለማብቃት እና የፎቶግራፍን ፋይዳ ለማሳየት፣ ሲሳይ ጉዛይ በቅርብ ጊዜ ውስጥ ታላቅ የፎቶ ኤግዚቢሽን ለማዘጋጀት በከፍተኛ ዝግጅት ላይ ይገኛል።
የአጋርነት ጥሪ
ይህንን ተወዳጅ ፎቶግራፈር በሚያዘጋጀው የፎቶ ኤግዚቢሽን ላይ በሐሳብም ሆነ በሌሎች ድጋፎች ማገዝ ለምትሹ በሚከተለው ስልክ ቁጥር ደውላችሁ ማነጋገር ትችላላችሁ፦
📞 0911 24 58 11
የሲሳይ ጉዛይ የረጅም ዘመን የጥበብ ሥራና የሕይወት ተሞክሮ በኢቢኤስ (EBS) ቴሌቪዥን "ውሎ" ፕሮግራም ላይ ቀርቦ ለተመልካች መቅረቡ የሚታወስ ሲሆን፣ ሙሉ ቆይታውን በYouTube መመልከት ይቻላል።
ሙሉ ቆይታውን በዚህ ሊንክ መመልከት ትችላላችሁ፦
https://youtu.be/4xQRmfGR2...
#getutemesgen #getu #ጌጡ #ethiopia #photography #sisayguzay #photoexhibition #art #documentary #historyinframes #ebstv #visualstorytelling
3 months ago
ጊፍት ሪል ስቴት ለእኔ ተወዳዳሪ የሌለው ምርጫዬ ነው! እናንተስ!
*******
የጊፍት ሪል ስቴት መንደሮችን ይጎብኙ! እንደሚደሰቱም ጥርጥር የለኝም!
መንደሮቻችን፤
የተሻሻሉ አማራጭ ዲዛይኖች፣
አስተማማኝ የመኪና ማቆሚያ ቦታ፣
24/7 ተጠባባቂ ኃይልና የውሃ አቅርቦት፣
ዘመናዊ የንግድ ሱቆች፣ የገበያ አዳራሾች፣ ት/ቤቶች እና የህክምና ማዕከሎች፣
በቂ አረንጓዴ የመጫዎቻ ስፍራዎች አሏቸው፣
የጊፍት ማህበረሰብ አካል ይሆኑ ዘንድ ዛሬውኑ ይወስኑ!
ጊፍት ሪል ስቴት
ማህበረሰብ እንገነባለን!
ለበለጠ መረጃ፤
Website: https://www.giftrealestate...
+251984 65 65 65/ +251979 65 65 65
*******
የጊፍት ሪል ስቴት መንደሮችን ይጎብኙ! እንደሚደሰቱም ጥርጥር የለኝም!
መንደሮቻችን፤
የተሻሻሉ አማራጭ ዲዛይኖች፣
አስተማማኝ የመኪና ማቆሚያ ቦታ፣
24/7 ተጠባባቂ ኃይልና የውሃ አቅርቦት፣
ዘመናዊ የንግድ ሱቆች፣ የገበያ አዳራሾች፣ ት/ቤቶች እና የህክምና ማዕከሎች፣
በቂ አረንጓዴ የመጫዎቻ ስፍራዎች አሏቸው፣
የጊፍት ማህበረሰብ አካል ይሆኑ ዘንድ ዛሬውኑ ይወስኑ!
ጊፍት ሪል ስቴት
ማህበረሰብ እንገነባለን!
ለበለጠ መረጃ፤
Website: https://www.giftrealestate...
+251984 65 65 65/ +251979 65 65 65
3 months ago
ቅንጡ አፓርትመንቶችንና የንግድ ሱቆችን ይፈልጋሉ?
*********
ጊፍት ሪል ስቴት በመሃል አዲስ አበባ ለኑሮ ምቹ በሆኑ አካባቢዎች የተለያየ መጠን ያላቸው አፓርትመንቶችንና የንግድ ሱቆችን ለሽያጭ አቀርቦልናል፡፡
መንደሮቻችን፤
የተሻሻሉ አማራጭ ዲዛይኖች፣
አስተማማኝ የመኪና ማቆሚያ ቦታ፣
24/7 የተጠባባቂ ኃይልና የውሃ አቅርቦት፣
ዘመናዊ የንግድ ሱቆች፣ የገበያ አዳራሾች፣ ት/ቤቶች እና የህክምና ማዕከሎች፣
በቂ አረንጓዴ የመጫዎቻ ስፍራዎች አሏቸው፣
ይምጡ በለገሃር፣ በተ/ሃይማኖት፣ በአትላስ፣ ሲኤምሲና በፈረስ ቤት አማራጭ ቤቶችን በመጎብኘት የቤት ባለቤት እንዲሆን ተጋብዘዋል!
ጊፍት ሪል ስቴት
ማህበረሰብን እንገነባለን!
ለበለጠ መረጃ፤
Website: https://www.giftrealestate...
+251984 65 65 65/+251979 65 65 65
*********
ጊፍት ሪል ስቴት በመሃል አዲስ አበባ ለኑሮ ምቹ በሆኑ አካባቢዎች የተለያየ መጠን ያላቸው አፓርትመንቶችንና የንግድ ሱቆችን ለሽያጭ አቀርቦልናል፡፡
መንደሮቻችን፤
የተሻሻሉ አማራጭ ዲዛይኖች፣
አስተማማኝ የመኪና ማቆሚያ ቦታ፣
24/7 የተጠባባቂ ኃይልና የውሃ አቅርቦት፣
ዘመናዊ የንግድ ሱቆች፣ የገበያ አዳራሾች፣ ት/ቤቶች እና የህክምና ማዕከሎች፣
በቂ አረንጓዴ የመጫዎቻ ስፍራዎች አሏቸው፣
ይምጡ በለገሃር፣ በተ/ሃይማኖት፣ በአትላስ፣ ሲኤምሲና በፈረስ ቤት አማራጭ ቤቶችን በመጎብኘት የቤት ባለቤት እንዲሆን ተጋብዘዋል!
ጊፍት ሪል ስቴት
ማህበረሰብን እንገነባለን!
ለበለጠ መረጃ፤
Website: https://www.giftrealestate...
+251984 65 65 65/+251979 65 65 65
3 months ago
ለዕድሜ ልክ ኢንቨስትመንት ጊፍት ሪል ስቴትን ምርጫዎ ያድርጉ!
********
የጊፍት ሪል ስቴት ቅንጡ አፓርትመንቶችንና የንግድ ሱቆችን በተመጣጣኝ ዋጋ በመግዛት የዕድሜ ልክ ኢንቨስትመንት ተጠቃሚ እንዲሆኑ በክብር ተጋብዘዋል!
በመሃል አዲስ አበባ ለኑሮ ምቹ በሆኑት መንደሮቻችን፤
በለገሃር
በተ/ሃይማኖት
በ22 ማዞሪያ
በአትላስ
በሲኤምሲ
በፈረስ ቤት
ህልምዎ እውን ይሆን ዘንድ ዛሬውኑ ይወስኑ!
ጊፍት ሪል ስቴት
ማህበረሰብ እንገነባለን!
ለበለጠ መረጃ:-
Website: https://www.giftbusinessgr... ይጎብኙ
+251979 65 65 65 / +251984 65 65 65 ይደውሉ
3 months ago
ዛሬ ቅዳሜ የካቲት 14 በቅድስት ሥላሴ ዩኒቨርስቲ አዳራሽ (4ኛ ፎቅ) ከቀኑ 8:00 ጀምሮ በጣና ሀይቅ ዙሪያ በሚገኘው በማን እንዳባ አቡነ ያሳይ መድኃኔዓለም አንድነት ገዳም ታላቅ ጉባኤ ተዘጋጅቷል::
ከኢትዮጵያ ጥንታዊ ገዳማት አንዱ የሆነው እና በማእከላዊ ጎንደር ሀገረ ስብከት ፥ በጣና ሀይቅ ዙሪያ የሚገኘው የማን እንደ አባ አቡነ ያሳይ መድኃኔዓለም አንድነት ገዳም ፤ ከ7ቱ የኢትዮጵያ ቅዱሳን ከዋክብት አንዱ በሆኑት በጻድቁ አቡነ ያሳይ በ1326 ዓ/ም የተመሠረተ ሲሆን ፤
* የብዙ የቅዱሳንን ታሪክ ፥
* ቅርሶችን÷ መናንያን እና
* የልማት ሥራዎችን በውስጡ የያዘ ታላቅ ገዳም ነው።
ብዙ ምእመናን በትምህርት የሚያውቋቸው አትማረኝ እያሉ ሲጸልዩ የነበሩ በኋላ አቡነ ያሳይ ወደ ዋሻቸው በመምጣት አቡነ ዘበሰማያት እና ሌሎች ትምህርቶችን አስተምረዋቸው ወደ ባእታቸው ሲመለሱ አባ ያስተማሩኝ ጠፋብኝ እያሉ በጣና ሀይቅ ላይ በውሃው ላይ እየሮጡ የተከተሏቸው “አባ አትማረኝ” የተባሉት ቅዱስ አባት አጽማቸው እና ዋሻቸው የሚገኘው በዚሁ ታላቅ ገዳም ነው።
የዚህን ታላቅ ገዳም ታሪክ ለምእመናን ለማስተዋወቅ ታስቦ የተዘጋጀውን አጭር ዶክመንተሪ እንደ እግዚአብሔር ፈቃድ፤ ቅዳሜ: የካቲት 14 ቀን 2018 ዓ.ም፤ ከቀኑ 8፡00 ጀምሮ በቅድስት ሥላሴ መንፈሳዊ ዩኒቨርሲቲ አዳራሽ (4ኛ ፎቅ)ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት ፣ የገዳሙ አበምኔት ፣ የሌሎችም ገዳማት አባቶች፣ ተጋባዥ መምህራን ፣ዘማርያን እና ምእመናን በሚገኙበት ይመረቃል።
በመርሐ ግብሩ መነኮሳቱ ከሚያገለግሉበት አፄ ፋሲለደስ ካሰራው የመድኃኔዓለም ቤተ ክርስቲያን በተጨማሪ ወደ ገዳሙ የሚመጡ ምእመናን/ት በተለይ ወደ ግዝት ቅፅር የማይገቡ ሴቶች የሚገለገሉበት በእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም እና በአቡነ ያሳይ ስም የቤተ ክርስቲያን ግንባታ እንዲሁም ለሚከናወኑት የልማት ሥራዎ ፍኖተ ካርታ ይፋ ይደረጋል።
ለአገልግሎቱ መሳካት ማኅበረ መነኲሳቱ ዘወትር እግዚአብሔር አምላካችንን በጸሎት እያሳሰቡ ሲሆን ፤ እርስዎ በመርሐ ግብሩ እንዲሳተፉ እና በረከት እንዲያገኙ በማሰብ መንፈሳዊ ጥሪያችንን በማኅበረ መነኲሳት እና በገዳሙ ስም እናቀርባለን::
ድጋፍ ለማድረግ:
ንግድ ባንክ: 1000731553134
ስልክ: -
0918240454
0906632367
0921612653
Website: www.abuneyasay.com
Online Donation link: https://chapa.link/donatio...
አምላከ አቡነ ያሳይ ኢትዮጵያን ይባርክ!
4 months ago
አማን ፍስሐፂዮን በአብሮ አደጎች ዕይታ
( ከዕዝራ እጅጉ)
#አማን በዳንኤል አሰፋ ዕይታ
#ethiopia | እኔ አማንን ከ5ኛ ክፍል ጀምሮ በSandford English School አውቀዋለሁ። በዚያን ጊዜ ቅርብ ጓደኞች ነበርን፤ “Fantastic 5” ተብሎ የሚጠራ የልጅነት ቡድን ነበረን፣ እናም ቃሉን በብር ቀለም በእጆቻችን ላይ በኩራት እንፅፍ ነበር። እርሱ ቀድሞ ወደ አሜሪካ ሄደ፣ ነገር ግን ከሃይስኩል በኋላ በፔንሲልቬኒያ እንደገና ተገናኘን።
ኮሌጅ ሳለ ክብደት ያነሳ ስለነበር በጣም ጡንቻማ ሆኖ ያገኘሁትን ጊዜ አልረሳውም።
እርሱና ወንድሞቹ የኬብል ሥራ ንግድ ጀምረው ነበረ። ይህም ጥሩ ሁኖላቸው ነበር።። ነገር ግን ልቡ ሁልጊዜ ወደ ኢትዮጵያ መመለስ እንደሚፈልግ ይነግረኝ ነበር።
በእርግጥም ያንን አደረገ፤ ተመልሶም EBS የቲቪ ጣቢያን ጀመረ። ሁሉንም ችግሮች ተጋፍጦ ኢቢኤስ ለቁምነገር አበቃው። ሲያጋጥመው የነበረውን ጽናቱን እጅግ አደንቃለሁ።
ለእኔ ደስ የሚል ነገር ሁልጊዜ ከወደቀ በኃላ ዳግመኛ ተነስቶ ከቀድሞው ይልቅ ይበልጥ ስኬታማ መሆኑ ነበር።
በህመሙ ጊዜ ጥቂት ጊዜያት ጎበኘሁት፤ ሁልጊዜ አዎንታዊ፣ ተስፋ ያለው እና ጽኑ ፍላጎት ያለው ነበር — እውነተኛ ድንቅ ሰው! መጨረሻ ያየሁት በአዲስ አበባ በተካሄደው “Celebration of Life” ፓርቲው ላይ ነበር።
መጨረሻ በስልክ ያነጋገርኩት በጥቅምት ወር ነበር፣ በታኅሣሥም ልናገኘው ተዘጋጅተን ነበር፤ ነገር ግን ሞት ቀደመው።
#አማን በሔኖክ አስመሮም ዕይታ
እኔ ሁልጊዜ የአማንን ፈገግታና የልቡን ቸርነት አስታውሰዋለሁ። እርሱ ቁርጠኛና ትልቅ ራዕይ ያለው ሰው ነበር፤ በዙሪያው ያሉትን ሁሉ ደስ ለማሰኘት የተፈጠረ የልዩ ስጦታ ባለቤት ነበር።
ትውውቃችን በሳንፎርድ ከስድስተኛ ክፍል ጀመረ። እስካሁንም ያ ትዝታ በአእምሮዬ አለ። ወደ ፓርቲ ለመሄድ ወይም በቦሌ ሚኒ በርገር ለመብላት እንድንሄድ የቤተሰቡን ፒክአፕ መኪና ከቤቱ በጸጥታ እየገፋን ስንወጣ የነበረውን ሳስብ እስቃለሁ። አማን ደፋርና እና እጅግ ታማኝ ነበር።
ለአገሩ ያለው ፍቅር የማይካድ ነበር፤ በፔን ስቴት በርቀት ሲኖርም ኢትዮጵያ ሁልጊዜ በሐሳቡ ውስጥ ነበረች። ወደ አገሩ ለመመለስ በጣም ይመኝ ነበር—እናም ተመለሰ።
አማን ታላቅ ሰው፣ እውነተኛ ጓደኛና ወንድም ነበር። እጅግ ይናፍቃል። ነፍሱን ይማር!!!!
#አማንም በሰፈር አብሮ አደጎቹም የተወደደ ነበር
ፋሲል አለማየሁ ከአማን በ4 አመት ቢያንስም እነ አማን ቤት እየሄደ እንደ እኩያ ጓደኛ ይጫወት እንደነበር ያስታውሳል። አማን ታናናሾቹን በመንከባከብ እና ደስ ብሏቸው እንዲጫወቱ በማድረግ ትልቅ ሚና ነበረው። " በጣም የምወደው ልጅ ነበር። በጣም የሚያማምሩ ኮርስ ሳይክሎች ነበሩት። ቤታቸው 1,000 ካሬ ሜትርና ባለ አራት መኝታ ቤት ነው። ግቢው ሙሉ አስፋልት ሲሆን ለእኛ ለመጫወት ምቹም ነበር። ታዲያ አማን በጊዜው በዲኤክስ መኪና ይዞን ያንሸራሽረን እንደነበር ትዝ ይለኛል።" በማለት ፋሲል ትዝታውን አውግቶናል።
ፋሲል የልጅነት አብሮ አደጉ አማን ያደረገለትን ውለታ እንዲህ በማለት ያስታውሳል፦" አንድ ጊዜ የአባቴን መኪና በልጅነቴ ሰፈር ውስጥ ስነዳ ድንገት መኪናዋ ከፊት አካባቢ ተጋጨች። ይህን የሰማው አማን አባቴ ሳይሰማ መኪናውን ጋራዥ ወስዶ ከአባቴ ቁጣ እንድድን አድርጎኛል።" በማለት የአማንን ለችግር ደራሽነት ነግሮናል ።
አሁን ላሊበላ ሆቴል ያለበት ጋር ከእነ አማን ጋር ኳስ ይጫወት እንደነበር ፋሲል ያስታውሳል። አማን በ1980 ግድም የሀይስኩል ተማሪ ሳለ ወደ አሜሪካ ማቅናቱን ፋሲል ይናገራል። አማን ከተወሰነ ጊዜ በኃላ ከአሜሪካ ሲመጣ ከፋሲል ጋር ተገናኝተው ነበር። ፋሲል በአማን እረፍት ከፍተኛ ሀዘን እንደተሰማው ነግሮናል። "ከረጅም ጊዜ በኃላ ሳላየው ፣ ነገ ዛሬ አገኘዋለሁ እያልኹ በማረፉ አዝኛለሁ " ብሎናል።
#ቀፀላወርቅ ሰይፉ ስለ አማን
ቀፀላወርቅ ሰይፉ የአንጋፋዋ ጋዜጠኛ የወይዘሮ እሌኒ መኩሪያ ልጅ ስትሆን የተማረችው ሳንፎርድ ነው። አማንን በትንሽ ክፍል ብትበልጠውም ( ሲኒየሩ ብትሆንም- እርሱ ግን ከረጅም ጊዜ በኃላ ሳንፎርድ ተምረናል ብሎ አስታውሶ ሰላምታ እንዳቀረበላት ታስታውሳለች።
ቀፀላወርቅ ሰይፉ አማን ከቅርቦቹ ጋር ሆኖ ኢቢኤስን የጀመረ ሰሞን አግኝታው እንደነበር ትናገራለች። በአፍሪካ ላይ ትኩረቱን ያደረገ የቴሌቪዥን ፕሮግራም አየር ላይ ለማዋሀል አጭር የተነደፈ ዕቅድ አዘጋጂ ብሏት እንደነበር ትዝ ይላታል። ቀፀላ በራሷ ምክንያት የዛን ጊዜውን እቅድ ተግባራዊ ባታደርገውም የዛሬ አመት 2017 ግድም ድጋሚ ሥራውን ለመጀመር ከአማን ጋር ጭውውት አድርጋ ነበር።
"...ከአማን ጋር በፕሮግራሙ ዙሪያ ከ 2 ሰዓት በላይ ተነጋግረናል። በሚድያ ላይ ያለው እውቀት ምን ያህል የዳበረ እንደሆነ ግንዛቤ አግኝቻለሁ።የህመም ስሜት እንዳለው ያጫውተኝ ነበር። በዕውነቱ የአማን ህልፈት ለኢትዮጵያ ትልቅ እጦት ነው" በማለት ቀፀላ ምስክርነት ሰጥታለች ።
#ዮናስ ማህረነ ስለ አማን
ዮናስ ማህረነ ከአማን ጋር ሳንፎርድ ከተማሩ ጓደኞቹ አንዱ ነው። ምስክርቱን እንደሚከተለው ሰጥቶናል፦
"........አማን ጨዋታ የሚችል እና ደግ ነበር። ኳስ እንጫወት ነበር። እኔ በረኛ ነበርኩ። አማን መሀል ነው። 1992 በፈረንጆች አቆጣጠር ላይ ከብዙ ጊዜ በኃላ አገኘሁት። 'ሞንክ 'ብሎ በትምህርት ቤት የቅፅል ስሜ ጮሆ ጠራኝ። በጊዜው ክብደት ያነሳ ስለነበር ወፍሮ ጠበቀኝ። 2004 እ.ኤ.አ አሜሪካ አብረን የተማርን አብሮ አደጎቹ ቤቱ ሄደን ጠየቅነው። አማን ከእኛ ቡድን የሚለየው ቢዝነስ ላይ ጥሩ ነበር። የሥራ የመፍጠር ክህሎት ነበረው።አሜሪካ ሳለ calling card ቢዝነስ ነበረው። የማስደወል ቢዝነስ ይሠራ ነበር። ወንድማችን አማን ከድሮም ደግነትን የተላበሰ ወንድማችን ነበር። መሞቱን ግሩም ነው የነገረኝ። ህዳር ላይ ሆስፒታል ሄደን ልንጠይቀው ነበር። ነገር ግን ማለፉ ሲሰማ ጥልቅ ሀዘን ነው የተሰማኝ።" በማለት ዮናስ ማህረነ ከአሜሪካ ሆኖ ምስክርነት ሰጥቷል።
የእነ አማን ሰፈር
አማን ከአንደኛ ክፍል እስከ 7ኛ ማለትም ከ1970-1977 የተማረው ሳንፎርድ ትምህርት ቤት ሲሆን ለቤቱም የመጨረሻ ልጅ ነው። ከ8ኛ ክፍል በኃላ የሁለተኛ ደረጃ እና የዩኒቨርስቲ ትምህርቱን በአሜሪካን አገር ነበር የተከታተለው።የዛን ጊዜ ቤታቸው ቀበሌ 20 አሁን ስካይላይት ጀርባ የቻይና ኤምባሲ ያለበት የእነ አማን ቤት ነበር። የአማን አባት አቶ ፍስሐፂዮን ገብረህይወት 'ባድራግ' የተሰኘ ጎማ አስመጪ ነበሩ። ደርግም ለተወሰኑ ዓመታት ለእስር ዳርጓቸው ነበር። የቤቱ የመጨረሻ ልጅ አማን ሰፈር ኳስ በመጫወት ያሳልፍ እንደነበር አብረውት ያደጉ ልጆችን በማነጋገር ማረጋገጥ ችለናል።
#አማን በሳንፎርድ
በአንድ ክፍል ውስጥ 20 ልጆች ብቻ የሚማሩበት ሳንፎርድ በዚያን ጊዜ በዓመት 4,000 ብር ለአንድ ልጅ የሚከፈልበት ተማሪ ቤት ሲሆን የትምህርት ሥርዓቱም ዓለምአቀፍ ደረጃ በመሆኑ ተማሪዎች በጥራት እንዲማሩ ይደረጋል። ግሩም ፋንቱ ሳንፎርድ ከአማን ጋር አብሮ ተምሯል።ግሩም ለዚህ የሕይወት ታሪክ አዘጋጅ እንዳጫወተው አማን ከልጅነት ጀምሮ ቀናነት የተላበሰ እና በወጉ በጥሩ ሁኔታ ያደገ ልጅ ባህሪይ ያሳይ እንደነበር ተናግሯል።
"...አማን ጋር ኤለመንተሪ ስንማር ይህን ቀናነቱን እና ከሰው ጋር ያለውን ተግባቢነት አስተውል ነበር። በኃላ ካደግን በኃላ ኒዮርክ ፊላደልፊያ አግኝቼው የድሮ ተግባቢነቱ ሳይቀየር አነኘሁ" ብሎናል።
"አማን ሳንፎርድ ሳለን የቅርጫት ኳስም ይጫወት ነበር። ተግባቢነቱ እዚህም ላይ ነበር። አብረውን ከተማሩት መካከል የእኛ ሁለት ዓመት ሲኒየር ብትሆንም ቀፀላወርቅ ሰይፉ፣ ያሲር ባገርሽ የሚጠቀሱ ናቸው። ያኔ አብረን ጓደኛሞች የነበርነው እኔ( ግሩም ፋንቱ)፣ ሔኖክ አስመሮም፣ኢክረም ሰኢድ፣ ዳንኤል አሰፋ፣ዮሐንስ ማህረነ፣ነበርን።ኢክረም ሰኢድ (አርፏል) እና አማን በሁላችንም የሚወደድ ልጅ ነበር። አለባበሱም ምርጥ ነበር። ካደገም በኃላ አለባበስ ላይ ጥሩ ነው። አማን የቤቱ መጨረሻ ሲሆን እህት ወንድሞቹ ቀድመው ነበር ውጭ የሄዱት። "በማለት ግሩም ምስክርነቱን ሰጥቶናል።
#ከአማን ጋር ሳንፎርድ አብራ የተማረችው ሀናን አብደላ ስለ አማን ስትናገር ገና 4ኛ ክፍል ሳለ ያለውን የአእምሮ ብስለት ወይሞ imotional intelligence ታደንቃለች። በልጅነቱ አማን ምንም ነገር ቢያጋጥመው ስሜት የመቆጣጠር ችሎታው ትልቅ እንደነበር አስታውሳለሁ ስትልም ወደ ኃላ መለስ ብላ ታስታውሳለች።
"....አማን በጣም የምናከብረው ወንድማችን ነው። ከብዙ ጊዜ በኃላ ሲያገኘኝ ሀናን ረሳሽኝ እንዴ ብሎ እንደ ልጅነታችን ሰላምታ የሚሰጠኝ አብሮ አደጌ ነው። አንዳንድ ሰው አብረኸው ተምረህ እያየህ ዝም ሊልህ ይችላል አማን ግን እንደዚያ አይደለም። እሱን በማጣታችን እጅግ አዝነናል።" በማለት ሀናን ምስክርነት ሰጥታለች።
( ከዕዝራ እጅጉ)
#አማን በዳንኤል አሰፋ ዕይታ
#ethiopia | እኔ አማንን ከ5ኛ ክፍል ጀምሮ በSandford English School አውቀዋለሁ። በዚያን ጊዜ ቅርብ ጓደኞች ነበርን፤ “Fantastic 5” ተብሎ የሚጠራ የልጅነት ቡድን ነበረን፣ እናም ቃሉን በብር ቀለም በእጆቻችን ላይ በኩራት እንፅፍ ነበር። እርሱ ቀድሞ ወደ አሜሪካ ሄደ፣ ነገር ግን ከሃይስኩል በኋላ በፔንሲልቬኒያ እንደገና ተገናኘን።
ኮሌጅ ሳለ ክብደት ያነሳ ስለነበር በጣም ጡንቻማ ሆኖ ያገኘሁትን ጊዜ አልረሳውም።
እርሱና ወንድሞቹ የኬብል ሥራ ንግድ ጀምረው ነበረ። ይህም ጥሩ ሁኖላቸው ነበር።። ነገር ግን ልቡ ሁልጊዜ ወደ ኢትዮጵያ መመለስ እንደሚፈልግ ይነግረኝ ነበር።
በእርግጥም ያንን አደረገ፤ ተመልሶም EBS የቲቪ ጣቢያን ጀመረ። ሁሉንም ችግሮች ተጋፍጦ ኢቢኤስ ለቁምነገር አበቃው። ሲያጋጥመው የነበረውን ጽናቱን እጅግ አደንቃለሁ።
ለእኔ ደስ የሚል ነገር ሁልጊዜ ከወደቀ በኃላ ዳግመኛ ተነስቶ ከቀድሞው ይልቅ ይበልጥ ስኬታማ መሆኑ ነበር።
በህመሙ ጊዜ ጥቂት ጊዜያት ጎበኘሁት፤ ሁልጊዜ አዎንታዊ፣ ተስፋ ያለው እና ጽኑ ፍላጎት ያለው ነበር — እውነተኛ ድንቅ ሰው! መጨረሻ ያየሁት በአዲስ አበባ በተካሄደው “Celebration of Life” ፓርቲው ላይ ነበር።
መጨረሻ በስልክ ያነጋገርኩት በጥቅምት ወር ነበር፣ በታኅሣሥም ልናገኘው ተዘጋጅተን ነበር፤ ነገር ግን ሞት ቀደመው።
#አማን በሔኖክ አስመሮም ዕይታ
እኔ ሁልጊዜ የአማንን ፈገግታና የልቡን ቸርነት አስታውሰዋለሁ። እርሱ ቁርጠኛና ትልቅ ራዕይ ያለው ሰው ነበር፤ በዙሪያው ያሉትን ሁሉ ደስ ለማሰኘት የተፈጠረ የልዩ ስጦታ ባለቤት ነበር።
ትውውቃችን በሳንፎርድ ከስድስተኛ ክፍል ጀመረ። እስካሁንም ያ ትዝታ በአእምሮዬ አለ። ወደ ፓርቲ ለመሄድ ወይም በቦሌ ሚኒ በርገር ለመብላት እንድንሄድ የቤተሰቡን ፒክአፕ መኪና ከቤቱ በጸጥታ እየገፋን ስንወጣ የነበረውን ሳስብ እስቃለሁ። አማን ደፋርና እና እጅግ ታማኝ ነበር።
ለአገሩ ያለው ፍቅር የማይካድ ነበር፤ በፔን ስቴት በርቀት ሲኖርም ኢትዮጵያ ሁልጊዜ በሐሳቡ ውስጥ ነበረች። ወደ አገሩ ለመመለስ በጣም ይመኝ ነበር—እናም ተመለሰ።
አማን ታላቅ ሰው፣ እውነተኛ ጓደኛና ወንድም ነበር። እጅግ ይናፍቃል። ነፍሱን ይማር!!!!
#አማንም በሰፈር አብሮ አደጎቹም የተወደደ ነበር
ፋሲል አለማየሁ ከአማን በ4 አመት ቢያንስም እነ አማን ቤት እየሄደ እንደ እኩያ ጓደኛ ይጫወት እንደነበር ያስታውሳል። አማን ታናናሾቹን በመንከባከብ እና ደስ ብሏቸው እንዲጫወቱ በማድረግ ትልቅ ሚና ነበረው። " በጣም የምወደው ልጅ ነበር። በጣም የሚያማምሩ ኮርስ ሳይክሎች ነበሩት። ቤታቸው 1,000 ካሬ ሜትርና ባለ አራት መኝታ ቤት ነው። ግቢው ሙሉ አስፋልት ሲሆን ለእኛ ለመጫወት ምቹም ነበር። ታዲያ አማን በጊዜው በዲኤክስ መኪና ይዞን ያንሸራሽረን እንደነበር ትዝ ይለኛል።" በማለት ፋሲል ትዝታውን አውግቶናል።
ፋሲል የልጅነት አብሮ አደጉ አማን ያደረገለትን ውለታ እንዲህ በማለት ያስታውሳል፦" አንድ ጊዜ የአባቴን መኪና በልጅነቴ ሰፈር ውስጥ ስነዳ ድንገት መኪናዋ ከፊት አካባቢ ተጋጨች። ይህን የሰማው አማን አባቴ ሳይሰማ መኪናውን ጋራዥ ወስዶ ከአባቴ ቁጣ እንድድን አድርጎኛል።" በማለት የአማንን ለችግር ደራሽነት ነግሮናል ።
አሁን ላሊበላ ሆቴል ያለበት ጋር ከእነ አማን ጋር ኳስ ይጫወት እንደነበር ፋሲል ያስታውሳል። አማን በ1980 ግድም የሀይስኩል ተማሪ ሳለ ወደ አሜሪካ ማቅናቱን ፋሲል ይናገራል። አማን ከተወሰነ ጊዜ በኃላ ከአሜሪካ ሲመጣ ከፋሲል ጋር ተገናኝተው ነበር። ፋሲል በአማን እረፍት ከፍተኛ ሀዘን እንደተሰማው ነግሮናል። "ከረጅም ጊዜ በኃላ ሳላየው ፣ ነገ ዛሬ አገኘዋለሁ እያልኹ በማረፉ አዝኛለሁ " ብሎናል።
#ቀፀላወርቅ ሰይፉ ስለ አማን
ቀፀላወርቅ ሰይፉ የአንጋፋዋ ጋዜጠኛ የወይዘሮ እሌኒ መኩሪያ ልጅ ስትሆን የተማረችው ሳንፎርድ ነው። አማንን በትንሽ ክፍል ብትበልጠውም ( ሲኒየሩ ብትሆንም- እርሱ ግን ከረጅም ጊዜ በኃላ ሳንፎርድ ተምረናል ብሎ አስታውሶ ሰላምታ እንዳቀረበላት ታስታውሳለች።
ቀፀላወርቅ ሰይፉ አማን ከቅርቦቹ ጋር ሆኖ ኢቢኤስን የጀመረ ሰሞን አግኝታው እንደነበር ትናገራለች። በአፍሪካ ላይ ትኩረቱን ያደረገ የቴሌቪዥን ፕሮግራም አየር ላይ ለማዋሀል አጭር የተነደፈ ዕቅድ አዘጋጂ ብሏት እንደነበር ትዝ ይላታል። ቀፀላ በራሷ ምክንያት የዛን ጊዜውን እቅድ ተግባራዊ ባታደርገውም የዛሬ አመት 2017 ግድም ድጋሚ ሥራውን ለመጀመር ከአማን ጋር ጭውውት አድርጋ ነበር።
"...ከአማን ጋር በፕሮግራሙ ዙሪያ ከ 2 ሰዓት በላይ ተነጋግረናል። በሚድያ ላይ ያለው እውቀት ምን ያህል የዳበረ እንደሆነ ግንዛቤ አግኝቻለሁ።የህመም ስሜት እንዳለው ያጫውተኝ ነበር። በዕውነቱ የአማን ህልፈት ለኢትዮጵያ ትልቅ እጦት ነው" በማለት ቀፀላ ምስክርነት ሰጥታለች ።
#ዮናስ ማህረነ ስለ አማን
ዮናስ ማህረነ ከአማን ጋር ሳንፎርድ ከተማሩ ጓደኞቹ አንዱ ነው። ምስክርቱን እንደሚከተለው ሰጥቶናል፦
"........አማን ጨዋታ የሚችል እና ደግ ነበር። ኳስ እንጫወት ነበር። እኔ በረኛ ነበርኩ። አማን መሀል ነው። 1992 በፈረንጆች አቆጣጠር ላይ ከብዙ ጊዜ በኃላ አገኘሁት። 'ሞንክ 'ብሎ በትምህርት ቤት የቅፅል ስሜ ጮሆ ጠራኝ። በጊዜው ክብደት ያነሳ ስለነበር ወፍሮ ጠበቀኝ። 2004 እ.ኤ.አ አሜሪካ አብረን የተማርን አብሮ አደጎቹ ቤቱ ሄደን ጠየቅነው። አማን ከእኛ ቡድን የሚለየው ቢዝነስ ላይ ጥሩ ነበር። የሥራ የመፍጠር ክህሎት ነበረው።አሜሪካ ሳለ calling card ቢዝነስ ነበረው። የማስደወል ቢዝነስ ይሠራ ነበር። ወንድማችን አማን ከድሮም ደግነትን የተላበሰ ወንድማችን ነበር። መሞቱን ግሩም ነው የነገረኝ። ህዳር ላይ ሆስፒታል ሄደን ልንጠይቀው ነበር። ነገር ግን ማለፉ ሲሰማ ጥልቅ ሀዘን ነው የተሰማኝ።" በማለት ዮናስ ማህረነ ከአሜሪካ ሆኖ ምስክርነት ሰጥቷል።
የእነ አማን ሰፈር
አማን ከአንደኛ ክፍል እስከ 7ኛ ማለትም ከ1970-1977 የተማረው ሳንፎርድ ትምህርት ቤት ሲሆን ለቤቱም የመጨረሻ ልጅ ነው። ከ8ኛ ክፍል በኃላ የሁለተኛ ደረጃ እና የዩኒቨርስቲ ትምህርቱን በአሜሪካን አገር ነበር የተከታተለው።የዛን ጊዜ ቤታቸው ቀበሌ 20 አሁን ስካይላይት ጀርባ የቻይና ኤምባሲ ያለበት የእነ አማን ቤት ነበር። የአማን አባት አቶ ፍስሐፂዮን ገብረህይወት 'ባድራግ' የተሰኘ ጎማ አስመጪ ነበሩ። ደርግም ለተወሰኑ ዓመታት ለእስር ዳርጓቸው ነበር። የቤቱ የመጨረሻ ልጅ አማን ሰፈር ኳስ በመጫወት ያሳልፍ እንደነበር አብረውት ያደጉ ልጆችን በማነጋገር ማረጋገጥ ችለናል።
#አማን በሳንፎርድ
በአንድ ክፍል ውስጥ 20 ልጆች ብቻ የሚማሩበት ሳንፎርድ በዚያን ጊዜ በዓመት 4,000 ብር ለአንድ ልጅ የሚከፈልበት ተማሪ ቤት ሲሆን የትምህርት ሥርዓቱም ዓለምአቀፍ ደረጃ በመሆኑ ተማሪዎች በጥራት እንዲማሩ ይደረጋል። ግሩም ፋንቱ ሳንፎርድ ከአማን ጋር አብሮ ተምሯል።ግሩም ለዚህ የሕይወት ታሪክ አዘጋጅ እንዳጫወተው አማን ከልጅነት ጀምሮ ቀናነት የተላበሰ እና በወጉ በጥሩ ሁኔታ ያደገ ልጅ ባህሪይ ያሳይ እንደነበር ተናግሯል።
"...አማን ጋር ኤለመንተሪ ስንማር ይህን ቀናነቱን እና ከሰው ጋር ያለውን ተግባቢነት አስተውል ነበር። በኃላ ካደግን በኃላ ኒዮርክ ፊላደልፊያ አግኝቼው የድሮ ተግባቢነቱ ሳይቀየር አነኘሁ" ብሎናል።
"አማን ሳንፎርድ ሳለን የቅርጫት ኳስም ይጫወት ነበር። ተግባቢነቱ እዚህም ላይ ነበር። አብረውን ከተማሩት መካከል የእኛ ሁለት ዓመት ሲኒየር ብትሆንም ቀፀላወርቅ ሰይፉ፣ ያሲር ባገርሽ የሚጠቀሱ ናቸው። ያኔ አብረን ጓደኛሞች የነበርነው እኔ( ግሩም ፋንቱ)፣ ሔኖክ አስመሮም፣ኢክረም ሰኢድ፣ ዳንኤል አሰፋ፣ዮሐንስ ማህረነ፣ነበርን።ኢክረም ሰኢድ (አርፏል) እና አማን በሁላችንም የሚወደድ ልጅ ነበር። አለባበሱም ምርጥ ነበር። ካደገም በኃላ አለባበስ ላይ ጥሩ ነው። አማን የቤቱ መጨረሻ ሲሆን እህት ወንድሞቹ ቀድመው ነበር ውጭ የሄዱት። "በማለት ግሩም ምስክርነቱን ሰጥቶናል።
#ከአማን ጋር ሳንፎርድ አብራ የተማረችው ሀናን አብደላ ስለ አማን ስትናገር ገና 4ኛ ክፍል ሳለ ያለውን የአእምሮ ብስለት ወይሞ imotional intelligence ታደንቃለች። በልጅነቱ አማን ምንም ነገር ቢያጋጥመው ስሜት የመቆጣጠር ችሎታው ትልቅ እንደነበር አስታውሳለሁ ስትልም ወደ ኃላ መለስ ብላ ታስታውሳለች።
"....አማን በጣም የምናከብረው ወንድማችን ነው። ከብዙ ጊዜ በኃላ ሲያገኘኝ ሀናን ረሳሽኝ እንዴ ብሎ እንደ ልጅነታችን ሰላምታ የሚሰጠኝ አብሮ አደጌ ነው። አንዳንድ ሰው አብረኸው ተምረህ እያየህ ዝም ሊልህ ይችላል አማን ግን እንደዚያ አይደለም። እሱን በማጣታችን እጅግ አዝነናል።" በማለት ሀናን ምስክርነት ሰጥታለች።
Sponsored by
Surafel