4 days ago
የአርሶ አደሩን ድካም የሚያቃልል አዲስ ማሽን በደብረ ታቦር ተፈጠረ
#ethiopia | የደብረ ታቦር ፖሊቴክኒክ ኮሌጅ ተመራቂዎች በረከት ፀጋው እና ቤዛዊት ሲሳይ ሰብልን በአንድ ጊዜ የሚወቃና የሚያበጥር አዲስ የግብርና ማሽን በመፍጠር ትኩረት ስበዋል።
አዲሱ ማሽን አርሶ አደሮች እህል ለመውቃት ይጠቀሙበት የነበረውን ብዙ የሰው ኃይልና የእንስሳት ጉልበት የሚተካ ሲሆን፣ ሥራውን በሁለት ሰዎች ብቻ በአጭር ጊዜ ለማጠናቀቅ ያስችላል። ይህም የምርት ሂደቱን በማፋጠን የሥራ ወጪን ለመቀነስ እንደሚያግዝ ይጠበቃል።
ወጣቶቹ ከትምህርታቸው ጎን ለጎን ይህን ፈጠራ ማበልጸጋቸው ለሌሎች ወጣቶች በፈጠራና በራስ አቅም ሥራ ፈጠራ ረገድ አርአያ ሆኗል።
የደብረ ታቦር ከተማ አስተዳደርም ለፈጠራው ቀጣይ እድገት የቦታ፣ የሼድ እና የብድር ድጋፍ በማድረግ ከፈጣሪዎቹ ጎን እንደሚቆም አስታውቋል።
አሚኮ (AMICO)
#ethiopia #debretabor #innovation #agritech #tvet #ethiopianyouth #agriculture #ግብርና #ፈጠራ
#ethiopia | የደብረ ታቦር ፖሊቴክኒክ ኮሌጅ ተመራቂዎች በረከት ፀጋው እና ቤዛዊት ሲሳይ ሰብልን በአንድ ጊዜ የሚወቃና የሚያበጥር አዲስ የግብርና ማሽን በመፍጠር ትኩረት ስበዋል።
አዲሱ ማሽን አርሶ አደሮች እህል ለመውቃት ይጠቀሙበት የነበረውን ብዙ የሰው ኃይልና የእንስሳት ጉልበት የሚተካ ሲሆን፣ ሥራውን በሁለት ሰዎች ብቻ በአጭር ጊዜ ለማጠናቀቅ ያስችላል። ይህም የምርት ሂደቱን በማፋጠን የሥራ ወጪን ለመቀነስ እንደሚያግዝ ይጠበቃል።
ወጣቶቹ ከትምህርታቸው ጎን ለጎን ይህን ፈጠራ ማበልጸጋቸው ለሌሎች ወጣቶች በፈጠራና በራስ አቅም ሥራ ፈጠራ ረገድ አርአያ ሆኗል።
የደብረ ታቦር ከተማ አስተዳደርም ለፈጠራው ቀጣይ እድገት የቦታ፣ የሼድ እና የብድር ድጋፍ በማድረግ ከፈጣሪዎቹ ጎን እንደሚቆም አስታውቋል።
አሚኮ (AMICO)
#ethiopia #debretabor #innovation #agritech #tvet #ethiopianyouth #agriculture #ግብርና #ፈጠራ
18 days ago
የመጨረሻ አማራጬ ስለሆነ አንድ ነገር ከመሆኔ በፊት ግልፅ አድርጌ ልንገራችሁ። ለእናቴ ስል ነው ይሄን ለመፃፍ ሶሻል ሚዲያ ላይ የወጣሁት። የማያልፍ የለም አውቃለሁ ግን አንዴ ብታነቡት ነው። ይህ የእኔ ያለፉት ጥቂት አመታት አጭር ታሪክ ነው ለታሪክ ይቀመጥልኝ!!
የዛሬ አራት አመት አከባቢ እማዬን፤ እናትዬን ካንሰር አገኘብኝ። ያኔ እኔ 12ተኛ ክፍል ነበርኩ። 2015 ከገባበት ጊዜ ጀምሮ አመቱን ሙሉ ጥቁር አንበሳ ሆስፒታል ስትሰቃይ ነው የከረመችው። እኔም ከዛ በኋላ ፍፁም ሌላ ሰው ሆንኩ። በእኩለ ቀን አይኔን ሳልዘጋ ያቃዠኛል፤ መከራዋ ድንገት ድቅን ይልብኛል፤ ከሰዎች ጋር ቆሜ የሚታየኝ የሚሰማኝ ግን ሲቃ ነው ትምህርቱም አስጠላኝ ( btw I was really famous for my IQ and academic performance... እኔ ነበርኩ ማትሪክ ከፍተኛ ይሰራል ተብዬ ምጠበቀው) እናቴ ለኔ ትምህርት ራሷን ጥላ፤ እኔ በትምህርት ትልቅ ደረጃ ደርሼ ለማየት ሁሉ ነገሯን ሰውታ ቀርፃ ነው ያሳደገችኝ። የዘወትር የልጅነት ህልሜም አድጌ በሳይንሱ ዘርፍ ስኬታማ ሆኜ አሳይቻት የደስታና የተድላ ኑሮ ማኖር ነበር። 12ተኛ ክፍል ላይ ግን ሁሉም ነገር ተጠቅልሎ ገሃነም ገባብኝ። ስቃዩዋ እንደ ቁስል እየጠዘጠዘኝ እንኳን ላጠና ሌላ ነገር ማሰብ ራሱ አልቻልኩም (ድንገት ደንግጬ እነሳለሁ በለሊት... ስልክ እንዳልደውል ሰዓቱ በጣም ሄዷል)።
እንዲህ እንዲህ እየተባለ ማትሪክ ደርሶ ግቢ ገባን። ገና ከመግባቴ ከህንፃ ደረጃ ላይ ወድቄ ተሰባበርኩላችሁ። ሰው ፈተና ላይ እያለ እንደ እቃ በሽቦ ይጠግኑኛል😂 ካልተፈተንኩ ብዬ ቀወጥኩት ክሊኒኩ ውስጥ (እናቴ ከሰማች አውቃለሁ ምን እንደሚፈጠር) ግንኮ እግሬ በድን ሆኗል..ተሸክመው አስደግፈው አስተኙኝ። ሞላልቼ ተሸክመውኝ ይወጣሉ.. ሞላልቼ ተሸክመውኝ ይወጣሉ.. እያልን እያልን ፈተናው ልክ ሲያልቅ innovation ላይ እንድትሰሩ የተመረጣቹ ልጆች እዚሁ ቅሩ ሲባል አጋጣሚውን ተጠቅሜ እስክድን ግቢ ለመቆየት ወሰንኩ እሷ still ጥቁር አንበሳ ሆስፒታል ናት (I was in love with robotics btw)
ከሁለት ወር በኋላ እኔም ዳንኩ እሷም 'አሁን ደህና ስለሆነችና regular check up ህክምናዋን ከቤት እየመጣች በትክክል እስከተከታተለች ድረስ እስከ full life expectancy'ዋ መኖር ትችላለች "ድናለች"(it's not a fatal type of cancer if well-treated) ተብላ ቤት መጣች። በደስታ አበድን። "back to normal life somehow".. ከዛ ውጤትም መጣ (519)። I knew I had a bad year ግን still ተበሳጭቼ ነበር (የ highschool ego'ዬ ሙሉ በሙሉ አልጠፋም ነበር 😁)። ግቢ ገባሁ። ፍሬሽ year እግዚአብሔር ይመስገን በሰላም ጨረስኩ። 2nd year'ም ምንም አይልም ነበር። 3ተኛ አመት ላይ ግን ድጋሚ አመማት። traumaዬ እንዳለ መመለስ ጀመረ. እንቅልፍ እምቢ አለኝ... በዚያ ላይ the way the medical expenses hit us last time, ቃል የለኝም ታቁታላቹ የበሽታውን ባህሪይ (የደሟ ናሙና በየሁለት ወሩ ነው ውጪ ሚላከው).. እሱን እሱንም ሳስብ I knew we ain't gonna afford a single tablet this time!!!
በመጨረሻም አሁን ላይ እንደገና ደከማት። ደምም አንሷታል ብለው ደም ሰጥተው ቤት ላኳት። ከመጣች በኋላ ግን በጣም አመማት። ከአልጋ ላይ ራሱ ተነስታ መቆም አትችልም ከቀን ወደ ቀን ስቃይ ነው ምግብም ብዙ አይበላላትም ዶክተሩ ግን በቀጣይ ቀጠሮ ሰውነቷ ተመልሶ ማየት ፈልጋለሁ ብሏት ነበር። እንዲ ብሎ ከላካት በኋላ አሁን እንደዚ እንደደከማት አላየም። መድሃኒቱም አለቀ እስከ ቀጠሮው ቀን የምትውጠው። አሁኑኑ ዶክተር ካላያት እየተባለ ነው ግን we can't afford it right now! ቁጭ ብዬ ስቃዩዋን ማየት ከበደኝ 😭😭😭 የምሰራው video editing'ም በቂ ገንዘብ ሊያመጣልኝ አልቻለም። I can't lose her man I CAN'T!!!!! እማዬን አድኑልኝ!! ከማበዴ በፊት እናቴን አትርፉልኝ ዝም ብላቹ አትዩኝ PLEASE🙏🙏😭😭😭
በገንዘብ ካልቻላችሁ በፀሎታቹ አግዙኝ... It must mean something, right?? ለምታውቁት ሰው ሼር ብታረጉልኝ ባለውለታዎቼ ናችሁ!! እወዳችኋለሁ።
CBE: 1000558030759
የዛሬ አራት አመት አከባቢ እማዬን፤ እናትዬን ካንሰር አገኘብኝ። ያኔ እኔ 12ተኛ ክፍል ነበርኩ። 2015 ከገባበት ጊዜ ጀምሮ አመቱን ሙሉ ጥቁር አንበሳ ሆስፒታል ስትሰቃይ ነው የከረመችው። እኔም ከዛ በኋላ ፍፁም ሌላ ሰው ሆንኩ። በእኩለ ቀን አይኔን ሳልዘጋ ያቃዠኛል፤ መከራዋ ድንገት ድቅን ይልብኛል፤ ከሰዎች ጋር ቆሜ የሚታየኝ የሚሰማኝ ግን ሲቃ ነው ትምህርቱም አስጠላኝ ( btw I was really famous for my IQ and academic performance... እኔ ነበርኩ ማትሪክ ከፍተኛ ይሰራል ተብዬ ምጠበቀው) እናቴ ለኔ ትምህርት ራሷን ጥላ፤ እኔ በትምህርት ትልቅ ደረጃ ደርሼ ለማየት ሁሉ ነገሯን ሰውታ ቀርፃ ነው ያሳደገችኝ። የዘወትር የልጅነት ህልሜም አድጌ በሳይንሱ ዘርፍ ስኬታማ ሆኜ አሳይቻት የደስታና የተድላ ኑሮ ማኖር ነበር። 12ተኛ ክፍል ላይ ግን ሁሉም ነገር ተጠቅልሎ ገሃነም ገባብኝ። ስቃዩዋ እንደ ቁስል እየጠዘጠዘኝ እንኳን ላጠና ሌላ ነገር ማሰብ ራሱ አልቻልኩም (ድንገት ደንግጬ እነሳለሁ በለሊት... ስልክ እንዳልደውል ሰዓቱ በጣም ሄዷል)።
እንዲህ እንዲህ እየተባለ ማትሪክ ደርሶ ግቢ ገባን። ገና ከመግባቴ ከህንፃ ደረጃ ላይ ወድቄ ተሰባበርኩላችሁ። ሰው ፈተና ላይ እያለ እንደ እቃ በሽቦ ይጠግኑኛል😂 ካልተፈተንኩ ብዬ ቀወጥኩት ክሊኒኩ ውስጥ (እናቴ ከሰማች አውቃለሁ ምን እንደሚፈጠር) ግንኮ እግሬ በድን ሆኗል..ተሸክመው አስደግፈው አስተኙኝ። ሞላልቼ ተሸክመውኝ ይወጣሉ.. ሞላልቼ ተሸክመውኝ ይወጣሉ.. እያልን እያልን ፈተናው ልክ ሲያልቅ innovation ላይ እንድትሰሩ የተመረጣቹ ልጆች እዚሁ ቅሩ ሲባል አጋጣሚውን ተጠቅሜ እስክድን ግቢ ለመቆየት ወሰንኩ እሷ still ጥቁር አንበሳ ሆስፒታል ናት (I was in love with robotics btw)
ከሁለት ወር በኋላ እኔም ዳንኩ እሷም 'አሁን ደህና ስለሆነችና regular check up ህክምናዋን ከቤት እየመጣች በትክክል እስከተከታተለች ድረስ እስከ full life expectancy'ዋ መኖር ትችላለች "ድናለች"(it's not a fatal type of cancer if well-treated) ተብላ ቤት መጣች። በደስታ አበድን። "back to normal life somehow".. ከዛ ውጤትም መጣ (519)። I knew I had a bad year ግን still ተበሳጭቼ ነበር (የ highschool ego'ዬ ሙሉ በሙሉ አልጠፋም ነበር 😁)። ግቢ ገባሁ። ፍሬሽ year እግዚአብሔር ይመስገን በሰላም ጨረስኩ። 2nd year'ም ምንም አይልም ነበር። 3ተኛ አመት ላይ ግን ድጋሚ አመማት። traumaዬ እንዳለ መመለስ ጀመረ. እንቅልፍ እምቢ አለኝ... በዚያ ላይ the way the medical expenses hit us last time, ቃል የለኝም ታቁታላቹ የበሽታውን ባህሪይ (የደሟ ናሙና በየሁለት ወሩ ነው ውጪ ሚላከው).. እሱን እሱንም ሳስብ I knew we ain't gonna afford a single tablet this time!!!
በመጨረሻም አሁን ላይ እንደገና ደከማት። ደምም አንሷታል ብለው ደም ሰጥተው ቤት ላኳት። ከመጣች በኋላ ግን በጣም አመማት። ከአልጋ ላይ ራሱ ተነስታ መቆም አትችልም ከቀን ወደ ቀን ስቃይ ነው ምግብም ብዙ አይበላላትም ዶክተሩ ግን በቀጣይ ቀጠሮ ሰውነቷ ተመልሶ ማየት ፈልጋለሁ ብሏት ነበር። እንዲ ብሎ ከላካት በኋላ አሁን እንደዚ እንደደከማት አላየም። መድሃኒቱም አለቀ እስከ ቀጠሮው ቀን የምትውጠው። አሁኑኑ ዶክተር ካላያት እየተባለ ነው ግን we can't afford it right now! ቁጭ ብዬ ስቃዩዋን ማየት ከበደኝ 😭😭😭 የምሰራው video editing'ም በቂ ገንዘብ ሊያመጣልኝ አልቻለም። I can't lose her man I CAN'T!!!!! እማዬን አድኑልኝ!! ከማበዴ በፊት እናቴን አትርፉልኝ ዝም ብላቹ አትዩኝ PLEASE🙏🙏😭😭😭
በገንዘብ ካልቻላችሁ በፀሎታቹ አግዙኝ... It must mean something, right?? ለምታውቁት ሰው ሼር ብታረጉልኝ ባለውለታዎቼ ናችሁ!! እወዳችኋለሁ።
CBE: 1000558030759
21 days ago
Ethio telecom and Inspur Software Technology Explore Strategic Partnership to Accelerate Ethiopia's Digital Infrastructure Transformation
Ethio telecom CEO, Frehiwot Tamru, hosted high-level strategic discussions with a senior delegation from Inspur Software Technology Co., Ltd., led by its Board Chairman, Mr. Lin Shuai. Joining the delegation was Mr. Gao Xinjie, Deputy General Manager of Shandong Hi-Speed Road & Bridge International Engineering, reflecting a shared commitment to fostering an integrated partnership that combines advanced digital technologies with state-of-the-art infrastructure development.
Aligned with Ethio telecom's "Next Horizon: Digital & Beyond 2028" strategy, the discussions focused on establishing a strategic partnership that integrates next-generation digital technologies with modern infrastructure to accelerate Ethiopia's digital transformation and strengthen the nation's digital economy. By combining cutting-edge computing capabilities with robust physical infrastructure, the collaboration aims to create a resilient, intelligent, and future-ready digital ecosystem that supports inclusive economic growth and national development.
As part of the proposed collaboration, Inspur Software Technology will contribute its expertise in advanced digital infrastructure by supporting the design and deployment of high-performance computing, AI-ready data center solutions, cloud computing platforms, and intelligent digital infrastructure. These capabilities are expected to strengthen Ethiopia's sovereign digital infrastructure, enhance national computing capacity, support AI-driven innovation, and enable the delivery of next-generation digital and enterprise services.
The discussions also explored opportunities to jointly develop localized digital applications and industry-specific solutions tailored to Ethiopia's market, with the aim of accelerating digital adoption across key sectors of the economy. Furthermore, the companies discussed collaboration in areas including AI computing infrastructure, cloud services, enterprise digital transformation, smart industry solutions, talent development, technology transfer, research and innovation. They also explored leveraging their complementary strengths to expand cooperation beyond Ethiopia and jointly pursue strategic opportunities across Africa, contributing to regional digital transformation, digital inclusion, and sustainable economic growth.
During the discussions, Mr. Lin Shuai and Mr. Gao Xinjie highly commended Ethio telecom's visionary leadership, remarkable transformation journey, and outstanding achievements in evolving from a traditional telecommunications operator into one of Africa's leading digital services and technology companies. They expressed their admiration for the company's strategic direction, rapid digital transformation, continuous investment in advanced technologies, and its growing role in driving Ethiopia's digital economy. Reaffirming their confidence in Ethio telecom's future, they conveyed their strong interest in establishing a long-term strategic partnership that extends beyond Ethiopia to jointly pursue opportunities across the African market.
Concluding the meeting, CEO Frehiwot Tamru directed the respective technical teams to expedite the development of a comprehensive cooperation framework and implementation roadmap. This preparatory work will pave the way for a subsequent executive-level engagement to formalize the partnership and initiate the implementation of high-impact strategic initiatives that will contribute to Ethiopia's and Africa's digital future.
#ethiotelecom #inspur #sdhs #telebirr #nexthorizon #digitalethiopia #digitaltransformation #gsma #itu
Ethio telecom CEO, Frehiwot Tamru, hosted high-level strategic discussions with a senior delegation from Inspur Software Technology Co., Ltd., led by its Board Chairman, Mr. Lin Shuai. Joining the delegation was Mr. Gao Xinjie, Deputy General Manager of Shandong Hi-Speed Road & Bridge International Engineering, reflecting a shared commitment to fostering an integrated partnership that combines advanced digital technologies with state-of-the-art infrastructure development.
Aligned with Ethio telecom's "Next Horizon: Digital & Beyond 2028" strategy, the discussions focused on establishing a strategic partnership that integrates next-generation digital technologies with modern infrastructure to accelerate Ethiopia's digital transformation and strengthen the nation's digital economy. By combining cutting-edge computing capabilities with robust physical infrastructure, the collaboration aims to create a resilient, intelligent, and future-ready digital ecosystem that supports inclusive economic growth and national development.
As part of the proposed collaboration, Inspur Software Technology will contribute its expertise in advanced digital infrastructure by supporting the design and deployment of high-performance computing, AI-ready data center solutions, cloud computing platforms, and intelligent digital infrastructure. These capabilities are expected to strengthen Ethiopia's sovereign digital infrastructure, enhance national computing capacity, support AI-driven innovation, and enable the delivery of next-generation digital and enterprise services.
The discussions also explored opportunities to jointly develop localized digital applications and industry-specific solutions tailored to Ethiopia's market, with the aim of accelerating digital adoption across key sectors of the economy. Furthermore, the companies discussed collaboration in areas including AI computing infrastructure, cloud services, enterprise digital transformation, smart industry solutions, talent development, technology transfer, research and innovation. They also explored leveraging their complementary strengths to expand cooperation beyond Ethiopia and jointly pursue strategic opportunities across Africa, contributing to regional digital transformation, digital inclusion, and sustainable economic growth.
During the discussions, Mr. Lin Shuai and Mr. Gao Xinjie highly commended Ethio telecom's visionary leadership, remarkable transformation journey, and outstanding achievements in evolving from a traditional telecommunications operator into one of Africa's leading digital services and technology companies. They expressed their admiration for the company's strategic direction, rapid digital transformation, continuous investment in advanced technologies, and its growing role in driving Ethiopia's digital economy. Reaffirming their confidence in Ethio telecom's future, they conveyed their strong interest in establishing a long-term strategic partnership that extends beyond Ethiopia to jointly pursue opportunities across the African market.
Concluding the meeting, CEO Frehiwot Tamru directed the respective technical teams to expedite the development of a comprehensive cooperation framework and implementation roadmap. This preparatory work will pave the way for a subsequent executive-level engagement to formalize the partnership and initiate the implementation of high-impact strategic initiatives that will contribute to Ethiopia's and Africa's digital future.
#ethiotelecom #inspur #sdhs #telebirr #nexthorizon #digitalethiopia #digitaltransformation #gsma #itu
23 days ago
Ethio telecom and Huawei Strengthen Strategic Partnership to Accelerate Enterprise and SME Growth Through Digital Innovation
Ethio telecom Chief Executive Officer, Frehiwot Tamru, and Huawei Northern Africa President, Mr. Li Shen, together with their executive leadership teams, held high-level strategic discussions to further strengthen their long-standing strategic partnership and accelerate the growth of Ethiopia's Enterprise and Small & Medium Enterprise (SME) markets through innovative digital solutions.
The discussions were aligned with Ethio telecom's Next Horizon: Digital & Beyond 2028 strategy and focused on expanding the partnership beyond traditional telecommunications infrastructure toward a broader business, innovation, and digital ecosystem collaboration. Both companies reaffirmed their shared commitment to jointly driving Ethiopia's digital transformation by creating sustainable value for businesses, communities, and the wider digital economy.
A key focus of the meeting was the joint development of integrated, industry-specific digital solutions that combine advanced connectivity, cloud computing, artificial intelligence (AI), cybersecurity, Internet of Things (IoT), data center services, and digital platforms to accelerate the digital transformation of enterprises across key sectors of the economy.
The leadership teams also discussed strengthening the digital ecosystem for Enterprise and SME customers by integrating innovative business solutions with the telebirr platform, enabling digital payments, financial services, business management tools, e-commerce, and other value-added services that empower businesses to improve productivity, expand their markets, and enhance competitiveness.
Recognizing the importance of local innovation and faster service delivery, the discussions emphasized strengthening local software development, solution customization, system integration, and technical support through enhanced local engineering capabilities, solution architects, and research and development collaboration. Both companies agreed that closer collaboration between their technical teams will accelerate innovation, improve responsiveness to customer requirements, and enable the rapid development of solutions tailored to Ethiopia's evolving market needs.
The meeting further explored opportunities to strengthen collaboration in expanding smartphone affordability and digital device accessibility through innovative financing models and broader market initiatives. Both companies recognized that increasing access to affordable smart devices is fundamental to accelerating digital inclusion and enabling greater participation in Ethiopia's growing digital economy.
Beyond technology and business growth, both companies emphasized the importance of expanding collaboration in Environmental, Social, and Governance (ESG) initiatives and corporate social responsibility. The discussions highlighted opportunities to work together in promoting digital inclusion, digital literacy, rural connectivity, digital education, community empowerment, and sustainable digital infrastructure, reaffirming their shared commitment to delivering meaningful social and economic impact.
The leadership also agreed to strengthen collaboration in marketing communications, customer education, and digital awareness initiatives to accelerate the adoption of innovative digital services. Joint efforts will focus on developing creative campaigns, educational content, promotional materials, and customer engagement initiatives that enhance awareness and maximize the value of Ethio telecom's expanding portfolio of digital products and services, including telebirr and enterprise digital solutions.
Huawei reaffirmed its unwavering commitment to supporting Ethio telecom's transformation into a leading technology-driven digital services company (TechCo). The company expressed its readiness to deepen collaboration in enterprise innovation, SME empowerment, digital ecosystem development, solution co-creation, and regional growth opportunities, supporting Ethio telecom's ambition to expand digital innovation beyond Ethiopia into regional and African markets.
The meeting concluded with a shared commitment to translate these strategic priorities into concrete initiatives that will accelerate Ethiopia's digital transformation, unlock new opportunities for enterprises and SMEs, strengthen digital inclusion, and create scalable digital solutions capable of serving markets across Africa.
#ethiotelecom #huawei #nexthorizon #digitalbeyond2028 #digitaltransformation #enterprisesolutions #sme #telebirr #digitalinclusion #techco #innovation #africa #cloud #ai #cybersecurity
Ethio telecom Chief Executive Officer, Frehiwot Tamru, and Huawei Northern Africa President, Mr. Li Shen, together with their executive leadership teams, held high-level strategic discussions to further strengthen their long-standing strategic partnership and accelerate the growth of Ethiopia's Enterprise and Small & Medium Enterprise (SME) markets through innovative digital solutions.
The discussions were aligned with Ethio telecom's Next Horizon: Digital & Beyond 2028 strategy and focused on expanding the partnership beyond traditional telecommunications infrastructure toward a broader business, innovation, and digital ecosystem collaboration. Both companies reaffirmed their shared commitment to jointly driving Ethiopia's digital transformation by creating sustainable value for businesses, communities, and the wider digital economy.
A key focus of the meeting was the joint development of integrated, industry-specific digital solutions that combine advanced connectivity, cloud computing, artificial intelligence (AI), cybersecurity, Internet of Things (IoT), data center services, and digital platforms to accelerate the digital transformation of enterprises across key sectors of the economy.
The leadership teams also discussed strengthening the digital ecosystem for Enterprise and SME customers by integrating innovative business solutions with the telebirr platform, enabling digital payments, financial services, business management tools, e-commerce, and other value-added services that empower businesses to improve productivity, expand their markets, and enhance competitiveness.
Recognizing the importance of local innovation and faster service delivery, the discussions emphasized strengthening local software development, solution customization, system integration, and technical support through enhanced local engineering capabilities, solution architects, and research and development collaboration. Both companies agreed that closer collaboration between their technical teams will accelerate innovation, improve responsiveness to customer requirements, and enable the rapid development of solutions tailored to Ethiopia's evolving market needs.
The meeting further explored opportunities to strengthen collaboration in expanding smartphone affordability and digital device accessibility through innovative financing models and broader market initiatives. Both companies recognized that increasing access to affordable smart devices is fundamental to accelerating digital inclusion and enabling greater participation in Ethiopia's growing digital economy.
Beyond technology and business growth, both companies emphasized the importance of expanding collaboration in Environmental, Social, and Governance (ESG) initiatives and corporate social responsibility. The discussions highlighted opportunities to work together in promoting digital inclusion, digital literacy, rural connectivity, digital education, community empowerment, and sustainable digital infrastructure, reaffirming their shared commitment to delivering meaningful social and economic impact.
The leadership also agreed to strengthen collaboration in marketing communications, customer education, and digital awareness initiatives to accelerate the adoption of innovative digital services. Joint efforts will focus on developing creative campaigns, educational content, promotional materials, and customer engagement initiatives that enhance awareness and maximize the value of Ethio telecom's expanding portfolio of digital products and services, including telebirr and enterprise digital solutions.
Huawei reaffirmed its unwavering commitment to supporting Ethio telecom's transformation into a leading technology-driven digital services company (TechCo). The company expressed its readiness to deepen collaboration in enterprise innovation, SME empowerment, digital ecosystem development, solution co-creation, and regional growth opportunities, supporting Ethio telecom's ambition to expand digital innovation beyond Ethiopia into regional and African markets.
The meeting concluded with a shared commitment to translate these strategic priorities into concrete initiatives that will accelerate Ethiopia's digital transformation, unlock new opportunities for enterprises and SMEs, strengthen digital inclusion, and create scalable digital solutions capable of serving markets across Africa.
#ethiotelecom #huawei #nexthorizon #digitalbeyond2028 #digitaltransformation #enterprisesolutions #sme #telebirr #digitalinclusion #techco #innovation #africa #cloud #ai #cybersecurity
25 days ago
በዶ/ር ይሹሩን አለማየሁ የተጻፉ ሁለት አዳዲስ የሳይንስና ቴክኖሎጂ መጽሐፍት ተመረቁ
#ethiopia | የቀድሞው የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ዴኤታ እና የኢትዮጵያ ስፔስ ሳይንስና ጂኦስፓሻል ኢንስቲትዩት ምክትል ዋና ዳይሬክተር የሆኑት ዶ/ር ይሹሩን አለማየሁ አዴ፣ የወደፊቱን ዓለም በሳይንስና በቴክኖሎጂ የሚመለከቱ ሁለት አዳዲስ መጽሐፍትን ለንባብ አበቁ።
«Architecting the Future: A Blueprint for the Next Human Civilization» እና «Introduction to Astronautics: A Beginner's Guide» በሚል ርዕስ የቀረቡት መጽሐፍት፣ የወደፊቱን የሰው ልጅ ሥልጣኔ፣ የሳይንስና የቴክኖሎጂ ሚና፣ እንዲሁም የጠፈር ሳይንስ እድሎችን በሰፊው የሚዳስሱ መሆናቸው ተገልጿል።
በመጽሐፍቱ ምረቃ ሥነ ሥርዓት ላይ ዶ/ር ይሹሩን እንዳስታወቁት፣ «Architecting the Future» የሰው ልጅ ሕይወትን በፍጥነት እየቀየሩ ባሉ ቴክኖሎጂዎች መካከል የወደፊቱን ዓለም በሰብዓዊ እሴቶች፣ በዘላቂነትና በራዕይ መገንባት ላይ ያተኩራል።
ሁለተኛው መጽሐፍ «Introduction to Astronautics» ደግሞ የጠፈር ሳይንስና ቴክኖሎጂ ለዕለት ተዕለት ኑሮ፣ ለኢኮኖሚ ዕድገትና ለብሔራዊ ደህንነት ያለውን ፋይዳ በቀላል አቀራረብ በማስረዳት፣ በተለይም አፍሪካውያን ወጣቶች በጠፈር ኢኮኖሚ ውስጥ ንቁ ተሳታፊ እንዲሆኑ ያበረታታል።
ደራሲው እንደገለጹት፣ ሁለቱ መጽሐፍት አንዱ የወደፊት ራዕይን ሲያስቀምጥ፣ ሌላው ደግሞ ያንን ራዕይ ለማሳካት የሚያስፈልጉ ሳይንሳዊና ቴክኖሎጂያዊ መሠረቶችን ያቀርባል።
መጽሐፍቱ ወጣቶችን ወደ STEM (ሳይንስ፣ ቴክኖሎጂ፣ ምህንድስናና ሂሳብ) ዘርፎች ለመሳብ፣ በኢትዮጵያ የምርምርና የፈጠራ ባህልን ለማጠናከር እንዲሁም ፖሊሲ አውጪዎች የረጅም ጊዜ ስትራቴጂያዊ እይታ እንዲኖራቸው በማገዝ ረገድ አስተዋፅኦ እንደሚኖራቸው ተጠቁሟል።
ጌትነት ተመስገን
📷 ከበደ መክብብ
#ethiopia #science #technology #innovation #spacescience #stem #booklaunch #getutemesgen #ጌጡተመስገን
#ethiopia | የቀድሞው የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ዴኤታ እና የኢትዮጵያ ስፔስ ሳይንስና ጂኦስፓሻል ኢንስቲትዩት ምክትል ዋና ዳይሬክተር የሆኑት ዶ/ር ይሹሩን አለማየሁ አዴ፣ የወደፊቱን ዓለም በሳይንስና በቴክኖሎጂ የሚመለከቱ ሁለት አዳዲስ መጽሐፍትን ለንባብ አበቁ።
«Architecting the Future: A Blueprint for the Next Human Civilization» እና «Introduction to Astronautics: A Beginner's Guide» በሚል ርዕስ የቀረቡት መጽሐፍት፣ የወደፊቱን የሰው ልጅ ሥልጣኔ፣ የሳይንስና የቴክኖሎጂ ሚና፣ እንዲሁም የጠፈር ሳይንስ እድሎችን በሰፊው የሚዳስሱ መሆናቸው ተገልጿል።
በመጽሐፍቱ ምረቃ ሥነ ሥርዓት ላይ ዶ/ር ይሹሩን እንዳስታወቁት፣ «Architecting the Future» የሰው ልጅ ሕይወትን በፍጥነት እየቀየሩ ባሉ ቴክኖሎጂዎች መካከል የወደፊቱን ዓለም በሰብዓዊ እሴቶች፣ በዘላቂነትና በራዕይ መገንባት ላይ ያተኩራል።
ሁለተኛው መጽሐፍ «Introduction to Astronautics» ደግሞ የጠፈር ሳይንስና ቴክኖሎጂ ለዕለት ተዕለት ኑሮ፣ ለኢኮኖሚ ዕድገትና ለብሔራዊ ደህንነት ያለውን ፋይዳ በቀላል አቀራረብ በማስረዳት፣ በተለይም አፍሪካውያን ወጣቶች በጠፈር ኢኮኖሚ ውስጥ ንቁ ተሳታፊ እንዲሆኑ ያበረታታል።
ደራሲው እንደገለጹት፣ ሁለቱ መጽሐፍት አንዱ የወደፊት ራዕይን ሲያስቀምጥ፣ ሌላው ደግሞ ያንን ራዕይ ለማሳካት የሚያስፈልጉ ሳይንሳዊና ቴክኖሎጂያዊ መሠረቶችን ያቀርባል።
መጽሐፍቱ ወጣቶችን ወደ STEM (ሳይንስ፣ ቴክኖሎጂ፣ ምህንድስናና ሂሳብ) ዘርፎች ለመሳብ፣ በኢትዮጵያ የምርምርና የፈጠራ ባህልን ለማጠናከር እንዲሁም ፖሊሲ አውጪዎች የረጅም ጊዜ ስትራቴጂያዊ እይታ እንዲኖራቸው በማገዝ ረገድ አስተዋፅኦ እንደሚኖራቸው ተጠቁሟል።
ጌትነት ተመስገን
📷 ከበደ መክብብ
#ethiopia #science #technology #innovation #spacescience #stem #booklaunch #getutemesgen #ጌጡተመስገን
Sponsored by
Surafel
29 days ago
ቁጥሮች ይናገራሉ፡- ዓመታት ይታዘባሉ
**********************
ኢትዮጵያ በአሁኑ ወቅት የዘመናት ውዝፍ ስራዎችንና የባከኑ ታሪካዊ እድሎችን በሚያካክስ መልኩ እጅግ አስደናቂና ግዙፍ የኢኮኖሚ ስኬቶችን እያስመዘገበች ትገኛለች።
ለዘመናት ሀገራችን የተጓዘችው የኤሊ ጉዞ በድህነት አዙሪት ውስጥ እንድትቀር አድርጓት ቆይቷል። ሆኖም፣ የመደመር መንግሥት ይህንን የተደራረበ የኋላ ቀርነት ችግር ለመቅረፍና የባከነውን ጊዜ ለማካካስ፣ የተለመደውን አዝጋሚ ጉዞ በመተው "የዝላይ ስትራቴጂን" (Leapfrogging)፣ የፈጠራ (Innovation) እና የፍጥነት (Speed) መንገድን አጥብቆ መከተል እንዳለበት ያምናል።
ይህን የፍጥነትና የፈጠራ እሳቤ በተግባር በማረጋገጥ፣ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ባቀረቡት ማብራሪያ መሰረት፣ ሀገራችን አሁን ላይ የ17፣ የ27 ዓመታት እና ከዚያም በላይ የሆኑ የትናንት ታሪኮችን በአንድ አመት ገደማ ያጠቃለለችበት የብልጽግና ምዕራፍ ላይ በኩራት ደርሳለች ብለዋል።
የ17 ዓመታት ስኬት በአንድ ዓመት መቋጨት በውጭ ንግድ (ኤክስፖርት) ዘርፍ ኢትዮጵያ ዘንድሮ 11 ቢሊዮን ዶላር ገቢ በማስገኘት ሀገራዊ ታሪክን የቀየረ ግዙፍ ክንውን አስመዝግባለች።
ይህ አሃዝ ዝም ብሎ ስሌት ሳይሆን፣ ከ1984 እስከ 2000 ዓ.ም ባሉት 17 ተከታታይ ዓመታት ውስጥ ኢትዮጵያ ካገኘችው አጠቃላይ የኤክስፖርት ገቢ ጋር እኩል የሆነ ነው።
በተለይም የኢትዮጵያ አንጡራ ሀብት በሆነው በቡና ኤክስፖርት ዘርፍ፣ ኢትዮጵያ ለ17 ዓመታት ወደ ውጭ ልካ ያገኘችው አጠቃላይ የዶላር መጠን 3.3 ቢሊዮን ዶላር ብቻ ሲሆን፣ ዘንድሮ በአንድ አመት ውስጥ ብቻ 3.1 ቢሊዮን ዶላር በማግኘት የ17 ዓመቱን አዝጋሚ ጉዞ በአንድ አመት የፍጥነት ዝላይ ማሳካት ችላለች።
ይህ እመርታዊ ለውጥ (Nonlinear growth) የተገኘው ዘመናትን የፈጀውን የደረጃ በደረጃ ጉዞ በመዝለል፣ አዳዲስ አሰራሮችን በማፍለቅና አቅምን አሟጦ በመጠቀም ነው።
የ27 ዓመታት ውጤት በአንድ ዓመት ሲገለጥ በማዕድን ዘርፍ በተለይም የወርቅ ኤክስፖርትን ስንመለከት ውጤቱ ይበልጥ አስደማሚና የፈጠራን ሃያልነት የሚያሳይ ሆኖ እናገኘዋለን።
ከ1984 እስከ 2011 ዓ.ም ባሉት 27 የውድቀትና የመከራ ዓመታት ውስጥ ኢትዮጵያ ወደ ውጭ የላከችው አጠቃላይ የወርቅ መጠን 3.7 ቢሊዮን ዶላር ብቻ የነበረ ሲሆን፣ ዘንድሮ በአንድ አመት ገደማ ብቻ ወደ 5.5 ቢሊዮን ዶላር በማግኘት የ27 ዓመቱን ታሪክ በአንድ አመት መብለጥ መቻሏ የዝላይ ስትራቴጂን ተግባራዊነት ያረጋግጣል።
በሀገር ውስጥ ገቢ አሰባሰብም የኢኮኖሚ አሻጋሪነት ራዕይ ደምቆ ይታያል። በ27 ዓመታት ውስጥ የተሰበሰበው አጠቃላይ ገቢ 1 ትሪሊዮን ብር ገደማ የነበረ ሲሆን፣ ዛሬ ዘመናዊ አሰራርንና ፈጠራን በማቀናጀት ዘንድሮ በአንድ አመት ከ1.5 ትሪሊዮን ብር በላይ ገቢ በማስገባት የ27 ዓመቱን ጥረት 150 በመቶ በአንድ አመት መሰብሰብ ተችሏል።
ይህ የሚያሳየው፣ የመደመር መንግሥት ተስፈንጥሮ ከፍታ ላይ ለመድረስ ያለውን ስነ-ልቦናዊና የተግባር ዝግጁነት ነው።
ከ20 እጥፍ በላይ ያደገው አቅም እና የማይበገር ማክሮ ኢኮኖሚ ከእነዚህ የዘመናት ስኬቶችን ወደ አንድ አመት ካመቁ ውጤቶች ባሻገር፣ ኢትዮጵያ ራሷን ከድንገተኛ አለም አቀፍ ንዝረቶች የምትጠብቅበት የውጭ ምንዛሬ ክምችቷ (Reserve) ከጥቂት አመታት በፊት ከነበረው አቅም ከ20 እጥፍ በላይ በማደግ ኢትዮጵያ አለም አቀፍ የኢኮኖሚ ጫናዎችን የመቋቋም አቅሟን አፈርጥማለች።
ይበልጥ አስገራሚው ደግሞ፣ መንግሥት ይህንን ሁሉ ስኬት ያመጣው የሀገርን ሉዓላዊነትና የነገ ትውልድ ነጻነትን አደጋ ላይ ከሚጥል እዳ በመራቅ፣ ላለፉት 8 ዓመታት አንድም ዶላር የንግድ ብድር (Commercial Loan) ሳይበደር መሆኑ ውጤቱን ይበልጥ ታሪካዊና ስትራቴጂካዊ ያደርገዋል።
በዚህም የተጠናና የተናበበ ሁሉን አቀፍ ጥረት፣ አጠቃላይ የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ከ10.2 እስከ 10.3 በመቶ ያድጋል ተብሎ የሚጠበቅ ሲሆን፣ ይህም በአፍሪካ ትልቁ ዕድገት ሆኖ በኩራት ተመዝግቧል።
በአጠቃላይ፣ እነዚህ አስደማሚ ቁጥሮች እና ድንቅ ስኬቶች ኢትዮጵያ የመደመር መንግሥት በሚከተለው የ"ፍጥነት፣ ፈጠራ እና ዝላይ" አስተሳሰብ የዘመናትን የተከማቸ የድህነት እዳ በአጭር ጊዜ ማካካስ እንደምትችል በተግባር ያረጋገጡበት ግዙፍ ማሳያ ናቸው።
የብዙ አስርት አመታትን ስራ በአንድ አመት በማጠናቀቅ፣ "ውሃ ቅዳ ውሃ መልስ" ከሆነው የድህነት አዙሪት በሀይል ተፈንጥራ ወጥታለች።
ቁጥሮቹ የሚመሰክሩት ይህንን እውነት ነው፤ ኢትዮጵያ ወደ ተጨባጭ ብልጽግና የምታደርገው ጉዞ ወደማይቀለበስበት ምዕራፍ መሸጋገሩን የዘመናችን ታሪክና አመታት በትዝብትና በአድናቆት እያዩት ይገኛሉ።
በአዶኒያስ ወልደአረጋይ
**********************
ኢትዮጵያ በአሁኑ ወቅት የዘመናት ውዝፍ ስራዎችንና የባከኑ ታሪካዊ እድሎችን በሚያካክስ መልኩ እጅግ አስደናቂና ግዙፍ የኢኮኖሚ ስኬቶችን እያስመዘገበች ትገኛለች።
ለዘመናት ሀገራችን የተጓዘችው የኤሊ ጉዞ በድህነት አዙሪት ውስጥ እንድትቀር አድርጓት ቆይቷል። ሆኖም፣ የመደመር መንግሥት ይህንን የተደራረበ የኋላ ቀርነት ችግር ለመቅረፍና የባከነውን ጊዜ ለማካካስ፣ የተለመደውን አዝጋሚ ጉዞ በመተው "የዝላይ ስትራቴጂን" (Leapfrogging)፣ የፈጠራ (Innovation) እና የፍጥነት (Speed) መንገድን አጥብቆ መከተል እንዳለበት ያምናል።
ይህን የፍጥነትና የፈጠራ እሳቤ በተግባር በማረጋገጥ፣ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ባቀረቡት ማብራሪያ መሰረት፣ ሀገራችን አሁን ላይ የ17፣ የ27 ዓመታት እና ከዚያም በላይ የሆኑ የትናንት ታሪኮችን በአንድ አመት ገደማ ያጠቃለለችበት የብልጽግና ምዕራፍ ላይ በኩራት ደርሳለች ብለዋል።
የ17 ዓመታት ስኬት በአንድ ዓመት መቋጨት በውጭ ንግድ (ኤክስፖርት) ዘርፍ ኢትዮጵያ ዘንድሮ 11 ቢሊዮን ዶላር ገቢ በማስገኘት ሀገራዊ ታሪክን የቀየረ ግዙፍ ክንውን አስመዝግባለች።
ይህ አሃዝ ዝም ብሎ ስሌት ሳይሆን፣ ከ1984 እስከ 2000 ዓ.ም ባሉት 17 ተከታታይ ዓመታት ውስጥ ኢትዮጵያ ካገኘችው አጠቃላይ የኤክስፖርት ገቢ ጋር እኩል የሆነ ነው።
በተለይም የኢትዮጵያ አንጡራ ሀብት በሆነው በቡና ኤክስፖርት ዘርፍ፣ ኢትዮጵያ ለ17 ዓመታት ወደ ውጭ ልካ ያገኘችው አጠቃላይ የዶላር መጠን 3.3 ቢሊዮን ዶላር ብቻ ሲሆን፣ ዘንድሮ በአንድ አመት ውስጥ ብቻ 3.1 ቢሊዮን ዶላር በማግኘት የ17 ዓመቱን አዝጋሚ ጉዞ በአንድ አመት የፍጥነት ዝላይ ማሳካት ችላለች።
ይህ እመርታዊ ለውጥ (Nonlinear growth) የተገኘው ዘመናትን የፈጀውን የደረጃ በደረጃ ጉዞ በመዝለል፣ አዳዲስ አሰራሮችን በማፍለቅና አቅምን አሟጦ በመጠቀም ነው።
የ27 ዓመታት ውጤት በአንድ ዓመት ሲገለጥ በማዕድን ዘርፍ በተለይም የወርቅ ኤክስፖርትን ስንመለከት ውጤቱ ይበልጥ አስደማሚና የፈጠራን ሃያልነት የሚያሳይ ሆኖ እናገኘዋለን።
ከ1984 እስከ 2011 ዓ.ም ባሉት 27 የውድቀትና የመከራ ዓመታት ውስጥ ኢትዮጵያ ወደ ውጭ የላከችው አጠቃላይ የወርቅ መጠን 3.7 ቢሊዮን ዶላር ብቻ የነበረ ሲሆን፣ ዘንድሮ በአንድ አመት ገደማ ብቻ ወደ 5.5 ቢሊዮን ዶላር በማግኘት የ27 ዓመቱን ታሪክ በአንድ አመት መብለጥ መቻሏ የዝላይ ስትራቴጂን ተግባራዊነት ያረጋግጣል።
በሀገር ውስጥ ገቢ አሰባሰብም የኢኮኖሚ አሻጋሪነት ራዕይ ደምቆ ይታያል። በ27 ዓመታት ውስጥ የተሰበሰበው አጠቃላይ ገቢ 1 ትሪሊዮን ብር ገደማ የነበረ ሲሆን፣ ዛሬ ዘመናዊ አሰራርንና ፈጠራን በማቀናጀት ዘንድሮ በአንድ አመት ከ1.5 ትሪሊዮን ብር በላይ ገቢ በማስገባት የ27 ዓመቱን ጥረት 150 በመቶ በአንድ አመት መሰብሰብ ተችሏል።
ይህ የሚያሳየው፣ የመደመር መንግሥት ተስፈንጥሮ ከፍታ ላይ ለመድረስ ያለውን ስነ-ልቦናዊና የተግባር ዝግጁነት ነው።
ከ20 እጥፍ በላይ ያደገው አቅም እና የማይበገር ማክሮ ኢኮኖሚ ከእነዚህ የዘመናት ስኬቶችን ወደ አንድ አመት ካመቁ ውጤቶች ባሻገር፣ ኢትዮጵያ ራሷን ከድንገተኛ አለም አቀፍ ንዝረቶች የምትጠብቅበት የውጭ ምንዛሬ ክምችቷ (Reserve) ከጥቂት አመታት በፊት ከነበረው አቅም ከ20 እጥፍ በላይ በማደግ ኢትዮጵያ አለም አቀፍ የኢኮኖሚ ጫናዎችን የመቋቋም አቅሟን አፈርጥማለች።
ይበልጥ አስገራሚው ደግሞ፣ መንግሥት ይህንን ሁሉ ስኬት ያመጣው የሀገርን ሉዓላዊነትና የነገ ትውልድ ነጻነትን አደጋ ላይ ከሚጥል እዳ በመራቅ፣ ላለፉት 8 ዓመታት አንድም ዶላር የንግድ ብድር (Commercial Loan) ሳይበደር መሆኑ ውጤቱን ይበልጥ ታሪካዊና ስትራቴጂካዊ ያደርገዋል።
በዚህም የተጠናና የተናበበ ሁሉን አቀፍ ጥረት፣ አጠቃላይ የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ከ10.2 እስከ 10.3 በመቶ ያድጋል ተብሎ የሚጠበቅ ሲሆን፣ ይህም በአፍሪካ ትልቁ ዕድገት ሆኖ በኩራት ተመዝግቧል።
በአጠቃላይ፣ እነዚህ አስደማሚ ቁጥሮች እና ድንቅ ስኬቶች ኢትዮጵያ የመደመር መንግሥት በሚከተለው የ"ፍጥነት፣ ፈጠራ እና ዝላይ" አስተሳሰብ የዘመናትን የተከማቸ የድህነት እዳ በአጭር ጊዜ ማካካስ እንደምትችል በተግባር ያረጋገጡበት ግዙፍ ማሳያ ናቸው።
የብዙ አስርት አመታትን ስራ በአንድ አመት በማጠናቀቅ፣ "ውሃ ቅዳ ውሃ መልስ" ከሆነው የድህነት አዙሪት በሀይል ተፈንጥራ ወጥታለች።
ቁጥሮቹ የሚመሰክሩት ይህንን እውነት ነው፤ ኢትዮጵያ ወደ ተጨባጭ ብልጽግና የምታደርገው ጉዞ ወደማይቀለበስበት ምዕራፍ መሸጋገሩን የዘመናችን ታሪክና አመታት በትዝብትና በአድናቆት እያዩት ይገኛሉ።
በአዶኒያስ ወልደአረጋይ
1 month ago
🇪🇹🤝🇮🇹 የንግድና የቴክኖሎጂ ትስስርን የሚያጠናክረው “የጣሊያን ዘመናዊ አኗኗር 2026” (Italian Smart Living) በአዲስ አበባ ሊካሄድ ነው
በኢትዮጵያ እና በጣሊያን መካከል ያለውን የንግድ፣ የኢንቨስትመንት እና የዲዛይን ግንኙነት ይበልጥ ለማጠናከር ያለመው ከፍተኛ የቢዝነስ እና የዲዛይን ኹነት በኢትዮጵያ ሳይንስ ሙዚየም ሊካሄድ ዝግጅቱ ተጠናቋል።
📅 የሁነቱ መርሃ-ግብር
ቀን፦ከሰኔ 30 እስከ ሐምሌ 2 ቀን 2018 ዓ.ም (እ.ኤ.አ ከጁላይ 7 እስከ 9 ቀን 2026
*ቦታ፦በአዲስ አበባ፣ የኢትዮጵያ ሳይንስ ሙዚየም
✨ በሁነቱ ላይ ምን ምን ይጠበቃል?
🛍️ ልዩ ኤግዚቢሽን እና የB2B ትስስር
ከፍተኛ ጥራት ያላቸው የጣሊያን የቤት ዕቃዎች (Furniture)፣ የሥነ-ሕንጻ ብርሃን ቴክኖሎጂዎች፣ ሴራሚክስ እና እብነበረድ የሚቀርቡበት ሲሆን፤ የሁለቱን ሀገራት ኩባንያዎች በቀጥታ የሚያገናኝ የንግድ ትስስር መድረክ ተዘጋጅቷል።
🏗️ ሙያዊ ሴሚናሮች፦
በዓለም አቀፍ ደረጃ እውቅና ባለው ‘Interni Magazine’ አወያይነት በዘላቂ የከተማ ልማት፣ በሃይል ቆጣቢ ህንፃዎች እና በኢትዮጵያ የሪል ስቴት ኢንቨስትመንት እድሎች ዙሪያ የሀገር ውስጥ፣ የጣሊያንና የቀጣናው (ሩዋንዳ እና ኡጋንዳ) ምሁራንና ጋዜጠኞች የሚሳተፉበት ውይይት ይደረጋል።
🎓 የዲዛይን ማስተር ክላስ እና ልዩ ውድድር፦
በታዋቂው አርክቴክት ዱቺዮ ግራሲ (Arch. Duccio Grassi) የሚመራ ልዩ የስልጠና መርሃ-ግብር የሚሰጥ ሲሆን፤ በታሪካዊው የመርካቶ የንግድ ቀጠና ላይ ያተኮረ የመርካቶ ከተማ መልሶ ማልማት ውድድር (Merkato Urban Regeneration Competition) በይፋ ይጀመራል።
🏛️ የMade in Italy” ታሪክ ትዕይንት
በአለም አቀፍ የ“Made in Italy” ቀን ምክንያት በማድረግ በጣሊያን የምርት መለያዎች ሙዚየም አማካኝነት ታዋቂ ብራንዶች ያለፉበትን የዲዛይን እድገት የሚያሳይ ልዩ ኤግዚቢሽን ለዕይታ ይቀርባል።
📌 ለተደራሲያን የቀረበ ማሳሰቢያ
ሁነቱ ለመጀመሪያዎቹ ቀናት ለባለሙያዎችና ለቢዝነስ ተቋማት (B2B) ብቻ ክፍት የሚሆን ሲሆን፤ በመጨረሻው ቀን ማለትም በሐምሌ 2 ቀን 2018 ዓ.ም (እ.ኤ.አ ጁላይ 9) ለማንኛውም ፍላጎት ላለው የህዝብ ክፍል እና ለዲዛይን አፍቃሪዎች ሙሉ በሙሉ ነፃ ሆኖ ክፍት ይደረጋል።
#italiansmart Living2026 #addisababa #ethiopia #italy #business #design #architecture #innovation
በኢትዮጵያ እና በጣሊያን መካከል ያለውን የንግድ፣ የኢንቨስትመንት እና የዲዛይን ግንኙነት ይበልጥ ለማጠናከር ያለመው ከፍተኛ የቢዝነስ እና የዲዛይን ኹነት በኢትዮጵያ ሳይንስ ሙዚየም ሊካሄድ ዝግጅቱ ተጠናቋል።
📅 የሁነቱ መርሃ-ግብር
ቀን፦ከሰኔ 30 እስከ ሐምሌ 2 ቀን 2018 ዓ.ም (እ.ኤ.አ ከጁላይ 7 እስከ 9 ቀን 2026
*ቦታ፦በአዲስ አበባ፣ የኢትዮጵያ ሳይንስ ሙዚየም
✨ በሁነቱ ላይ ምን ምን ይጠበቃል?
🛍️ ልዩ ኤግዚቢሽን እና የB2B ትስስር
ከፍተኛ ጥራት ያላቸው የጣሊያን የቤት ዕቃዎች (Furniture)፣ የሥነ-ሕንጻ ብርሃን ቴክኖሎጂዎች፣ ሴራሚክስ እና እብነበረድ የሚቀርቡበት ሲሆን፤ የሁለቱን ሀገራት ኩባንያዎች በቀጥታ የሚያገናኝ የንግድ ትስስር መድረክ ተዘጋጅቷል።
🏗️ ሙያዊ ሴሚናሮች፦
በዓለም አቀፍ ደረጃ እውቅና ባለው ‘Interni Magazine’ አወያይነት በዘላቂ የከተማ ልማት፣ በሃይል ቆጣቢ ህንፃዎች እና በኢትዮጵያ የሪል ስቴት ኢንቨስትመንት እድሎች ዙሪያ የሀገር ውስጥ፣ የጣሊያንና የቀጣናው (ሩዋንዳ እና ኡጋንዳ) ምሁራንና ጋዜጠኞች የሚሳተፉበት ውይይት ይደረጋል።
🎓 የዲዛይን ማስተር ክላስ እና ልዩ ውድድር፦
በታዋቂው አርክቴክት ዱቺዮ ግራሲ (Arch. Duccio Grassi) የሚመራ ልዩ የስልጠና መርሃ-ግብር የሚሰጥ ሲሆን፤ በታሪካዊው የመርካቶ የንግድ ቀጠና ላይ ያተኮረ የመርካቶ ከተማ መልሶ ማልማት ውድድር (Merkato Urban Regeneration Competition) በይፋ ይጀመራል።
🏛️ የMade in Italy” ታሪክ ትዕይንት
በአለም አቀፍ የ“Made in Italy” ቀን ምክንያት በማድረግ በጣሊያን የምርት መለያዎች ሙዚየም አማካኝነት ታዋቂ ብራንዶች ያለፉበትን የዲዛይን እድገት የሚያሳይ ልዩ ኤግዚቢሽን ለዕይታ ይቀርባል።
📌 ለተደራሲያን የቀረበ ማሳሰቢያ
ሁነቱ ለመጀመሪያዎቹ ቀናት ለባለሙያዎችና ለቢዝነስ ተቋማት (B2B) ብቻ ክፍት የሚሆን ሲሆን፤ በመጨረሻው ቀን ማለትም በሐምሌ 2 ቀን 2018 ዓ.ም (እ.ኤ.አ ጁላይ 9) ለማንኛውም ፍላጎት ላለው የህዝብ ክፍል እና ለዲዛይን አፍቃሪዎች ሙሉ በሙሉ ነፃ ሆኖ ክፍት ይደረጋል።
#italiansmart Living2026 #addisababa #ethiopia #italy #business #design #architecture #innovation
1 month ago
2ኛ ዓለም አቀፍ ኮንፈረንስ በባሌ ተከፈተ
#ethiopia | ባሌ ሮቤ— በመደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ አዘጋጅነት 2ኛው ዓለም አቀፍ ኮንፍረንስ - የቱሪዝም እና ሆስፒታሊቲ ትምህርትን በሰው ሰራሽ አስተውሎት ( AI ) በአዲስ እሳቤ ማላቅ - ( የወደፊት ክህሎቶችን፣ የፈጠራ አቅምንና እና ሥነ ምግባራዊ ሰው - ተኮር አሰራርን ማጎልበት ) ” በሚል መሪ ሃሳብ ከተለያዩ የዓለም ሀገራት የመጡ ተናጋሪዎች፣ ተመራማሪዎች፣ ምሁራን እና ተሳታፊዎች በተገኙበት ሁለተኛው ዓለም አቀፍ ኮንፈረንስ በዛሬው ዕለት በይፋ ተጀምሯል።
የኮንፈረንሱ አስተናጋጅ የመደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ዶ/ር ብርሃነመስቀል ጠና (PhD) የእንኳን ደህና መጣችሁ ንግግር ያደረጉ ሲሆን፣ በንግግራቸውም የምንኖርበት ዘመን በአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ፣ በማሽን ትምህርት (Machine Learning) እና በአውቶሜሽን ምክንያት ከፍተኛ የቴክኖሎጂ ሽግግር እየታየበት ያለና የሆስፒታሊቲውን ዘርፍ ሙሉ በሙሉ እየቀየረው የሚገኝ መሆኑን ጠቁመዋል።
የኮንፈረንሱ አስተናጋጅ የመደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ዶ/ር ብርሃነመስቀል ጠና (PhD) የእንኳን ደህና መጣችሁ ንግግር ያደረጉ ሲሆን፣ በንግግራቸውም የምንኖርበት ዘመን በአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ፣ በማሽን ትምህርት (Machine Learning) እና በአውቶሜሽን ምክንያት ከፍተኛ የቴክኖሎጂ ሽግግር እየታየበት ያለና የሆስፒታሊቲውን ዘርፍ ሙሉ በሙሉ እየቀየረው የሚገኝ መሆኑን ጠቁመዋል።
ፕሬዝዳንት ዶ/ር ብርሃነመስቀል ጠና አያይዘውም፣ ቴክኖሎጂው ሰብአዊ እሴቶችን፣ የሰዎችን ግላዊነት፣ ፍትሃዊነትንና ባህልን በጠበቀ መልኩ ጥቅም ላይ መዋል እንዳለበትና ተማሪዎችንም ለነገው ያልተፈጠሩ የሥራ ዕድሎች በዲጂታል ክህሎትና በሰብአዊ እሴቶች ማነጽ እንደሚገባ አፅንዖት ሰጥተዋል።
የባሌን ምድር አንድ ፓርክ፣ ብዙ ዓለማት" ሲሉ የገለጹት ዶ/ር ብርሃነመስቀል፣ እንደ ባሌ ተራሮች ብሔራዊ ፓርክ፣ የሶፍ ዑመር ዋሻ፣ የቱሉ ዲምቱ ጫፍ እና የዲሬ ሸኽ ሁሴን መካነ መቃብር ያሉ የተፈጥሮና የታሪክ ጸጋዎች መገኛ የሆነው ይህ ቀጠና ለዩኒቨርሲቲው ትልቅ ሕያው የመማሪያ ክፍል መሆኑንና የዩኒቨርሲቲውም ስኬት የሚለካው በምርምር ወረቀቶች ብቻ ሳይሆን በማኅበረሰቡ ውስጥ በሚያመጣው እውነተኛ ለውጥ መሆኑን አስታውቀዋል።
ከዚሁ የኮንፈረንስ መክፈቻ ጎን ለጎን፣ መደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ ከዩናይትድ ኪንግደም (UK) የመጡ የባለሙያዎች ቡድን በቅርብ ትብብር ያበለጸገውንና ዓለም አቀፍ ደረጃውን የጠበቀውን አዲሱን የዩኒቨርሲቲውን ድረ-ገጽ (Website) በይፋ መርቋል።
ይህ አዲስ ዲጂታል መድረክ ዩኒቨርሲቲው በዓለም አቀፍ ደረጃ ያለውን ተደራሽነትና የዲጂታል ትራንስፎርሜሽን ጉዞ ወደ ላቀ ደረጃ የሚያሸጋግር የሽርክና ውጤት መሆኑ ተገልጿል።
ለዚህ ፕሮጀክት መሳካት በዩናይትድ ኪንግደም የኢትዮጵያ ምክትል አምባሳደር ክቡር አምባሳደር ሌሊሳ ጫላ እና አቶ ሙሉጌታ ላበረከቱት ከፍተኛ አስተዋጽኦ እና መሪነት ፕሬዝዳንቱ የላቀ ምስጋናቸውን አቅርበው፣ የባለሙያዎቹ ቡድንና ጥሪ የተደረገላቸው ክብራን እንግዶች መድረክ ላይ በመውጣት ድረ-ገጹን በጋራ እንድሚርቁ አድርገዋል።
በመጨረሻም፣ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር እና የቦርድ ሰብሳቢ ክቡር ዶ/ር በለጠ ሞላ ለሁለት ቀናት የሚቆየውን ይህንን ሁለተኛውን ዓለም አቀፍ ኮንፈረንስ በይፋ የከፈቱ ሲሆን፣ በቆይታውም ከተለያዩ የዓለም ክፍሎች በመጡ ምሁራን አርቲፊሻል ኢንተለጀንስን ከቱሪዝም ልማት ጋር ያገናዘቡ በርካታ የምርምር ሥራዎችና ውይይቶች እንደሚቀርቡ ይጠበቃል።
በዚህ ታላቅ መድረክ ላይ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር እና የዩኒቨርሲቲው የሥራ አመራር ቦርድ ሰብሳቢ ክቡር ዶ/ር በለጠ ሞላ፣ የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስትር እና የዕለቱ ቁልፍ ተናጋሪ ክቡር ዶ/ር አብርሃም በላይ፣ የቱሪዝም ስቴት ሚኒስትር ክቡር ዶ/ር እንደገና አበበ፣ የባሌ ዞን አስተዳደር ዋና አዛዥ ክቡር አቶ አብዱልሀኪም አሊዪ እና የባሌ-ሮቤ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ክቡር አቶ ዲኖ አሚን ጨምሮ ከፍተኛ የፌዴራልና የክልል መንግሥት የሥራ ኃላፊዎች ተገኝተዋል።
በተጨማሪም ከአውሮፓ፣ ከእስያ፣ ከአፍሪካና ከተለያዩ የዓለም ክፍሎች የተውጣጡ በርካታ ምሁራን፣ ተመራማሪዎች፣ የዘርፉ የልማት አጋሮች እና ስፖንሰሮች በአካልና በበይነ-መረብ (ኦንላይን) በጋራ እየታደሙ ናቸው።
#maddawalabuuniversity #ai #tourism #hospitality #conference #robe #ethiopianews #education #innovation #mwu
#ethiopia | ባሌ ሮቤ— በመደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ አዘጋጅነት 2ኛው ዓለም አቀፍ ኮንፍረንስ - የቱሪዝም እና ሆስፒታሊቲ ትምህርትን በሰው ሰራሽ አስተውሎት ( AI ) በአዲስ እሳቤ ማላቅ - ( የወደፊት ክህሎቶችን፣ የፈጠራ አቅምንና እና ሥነ ምግባራዊ ሰው - ተኮር አሰራርን ማጎልበት ) ” በሚል መሪ ሃሳብ ከተለያዩ የዓለም ሀገራት የመጡ ተናጋሪዎች፣ ተመራማሪዎች፣ ምሁራን እና ተሳታፊዎች በተገኙበት ሁለተኛው ዓለም አቀፍ ኮንፈረንስ በዛሬው ዕለት በይፋ ተጀምሯል።
የኮንፈረንሱ አስተናጋጅ የመደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ዶ/ር ብርሃነመስቀል ጠና (PhD) የእንኳን ደህና መጣችሁ ንግግር ያደረጉ ሲሆን፣ በንግግራቸውም የምንኖርበት ዘመን በአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ፣ በማሽን ትምህርት (Machine Learning) እና በአውቶሜሽን ምክንያት ከፍተኛ የቴክኖሎጂ ሽግግር እየታየበት ያለና የሆስፒታሊቲውን ዘርፍ ሙሉ በሙሉ እየቀየረው የሚገኝ መሆኑን ጠቁመዋል።
የኮንፈረንሱ አስተናጋጅ የመደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ዶ/ር ብርሃነመስቀል ጠና (PhD) የእንኳን ደህና መጣችሁ ንግግር ያደረጉ ሲሆን፣ በንግግራቸውም የምንኖርበት ዘመን በአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ፣ በማሽን ትምህርት (Machine Learning) እና በአውቶሜሽን ምክንያት ከፍተኛ የቴክኖሎጂ ሽግግር እየታየበት ያለና የሆስፒታሊቲውን ዘርፍ ሙሉ በሙሉ እየቀየረው የሚገኝ መሆኑን ጠቁመዋል።
ፕሬዝዳንት ዶ/ር ብርሃነመስቀል ጠና አያይዘውም፣ ቴክኖሎጂው ሰብአዊ እሴቶችን፣ የሰዎችን ግላዊነት፣ ፍትሃዊነትንና ባህልን በጠበቀ መልኩ ጥቅም ላይ መዋል እንዳለበትና ተማሪዎችንም ለነገው ያልተፈጠሩ የሥራ ዕድሎች በዲጂታል ክህሎትና በሰብአዊ እሴቶች ማነጽ እንደሚገባ አፅንዖት ሰጥተዋል።
የባሌን ምድር አንድ ፓርክ፣ ብዙ ዓለማት" ሲሉ የገለጹት ዶ/ር ብርሃነመስቀል፣ እንደ ባሌ ተራሮች ብሔራዊ ፓርክ፣ የሶፍ ዑመር ዋሻ፣ የቱሉ ዲምቱ ጫፍ እና የዲሬ ሸኽ ሁሴን መካነ መቃብር ያሉ የተፈጥሮና የታሪክ ጸጋዎች መገኛ የሆነው ይህ ቀጠና ለዩኒቨርሲቲው ትልቅ ሕያው የመማሪያ ክፍል መሆኑንና የዩኒቨርሲቲውም ስኬት የሚለካው በምርምር ወረቀቶች ብቻ ሳይሆን በማኅበረሰቡ ውስጥ በሚያመጣው እውነተኛ ለውጥ መሆኑን አስታውቀዋል።
ከዚሁ የኮንፈረንስ መክፈቻ ጎን ለጎን፣ መደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ ከዩናይትድ ኪንግደም (UK) የመጡ የባለሙያዎች ቡድን በቅርብ ትብብር ያበለጸገውንና ዓለም አቀፍ ደረጃውን የጠበቀውን አዲሱን የዩኒቨርሲቲውን ድረ-ገጽ (Website) በይፋ መርቋል።
ይህ አዲስ ዲጂታል መድረክ ዩኒቨርሲቲው በዓለም አቀፍ ደረጃ ያለውን ተደራሽነትና የዲጂታል ትራንስፎርሜሽን ጉዞ ወደ ላቀ ደረጃ የሚያሸጋግር የሽርክና ውጤት መሆኑ ተገልጿል።
ለዚህ ፕሮጀክት መሳካት በዩናይትድ ኪንግደም የኢትዮጵያ ምክትል አምባሳደር ክቡር አምባሳደር ሌሊሳ ጫላ እና አቶ ሙሉጌታ ላበረከቱት ከፍተኛ አስተዋጽኦ እና መሪነት ፕሬዝዳንቱ የላቀ ምስጋናቸውን አቅርበው፣ የባለሙያዎቹ ቡድንና ጥሪ የተደረገላቸው ክብራን እንግዶች መድረክ ላይ በመውጣት ድረ-ገጹን በጋራ እንድሚርቁ አድርገዋል።
በመጨረሻም፣ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር እና የቦርድ ሰብሳቢ ክቡር ዶ/ር በለጠ ሞላ ለሁለት ቀናት የሚቆየውን ይህንን ሁለተኛውን ዓለም አቀፍ ኮንፈረንስ በይፋ የከፈቱ ሲሆን፣ በቆይታውም ከተለያዩ የዓለም ክፍሎች በመጡ ምሁራን አርቲፊሻል ኢንተለጀንስን ከቱሪዝም ልማት ጋር ያገናዘቡ በርካታ የምርምር ሥራዎችና ውይይቶች እንደሚቀርቡ ይጠበቃል።
በዚህ ታላቅ መድረክ ላይ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር እና የዩኒቨርሲቲው የሥራ አመራር ቦርድ ሰብሳቢ ክቡር ዶ/ር በለጠ ሞላ፣ የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስትር እና የዕለቱ ቁልፍ ተናጋሪ ክቡር ዶ/ር አብርሃም በላይ፣ የቱሪዝም ስቴት ሚኒስትር ክቡር ዶ/ር እንደገና አበበ፣ የባሌ ዞን አስተዳደር ዋና አዛዥ ክቡር አቶ አብዱልሀኪም አሊዪ እና የባሌ-ሮቤ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ክቡር አቶ ዲኖ አሚን ጨምሮ ከፍተኛ የፌዴራልና የክልል መንግሥት የሥራ ኃላፊዎች ተገኝተዋል።
በተጨማሪም ከአውሮፓ፣ ከእስያ፣ ከአፍሪካና ከተለያዩ የዓለም ክፍሎች የተውጣጡ በርካታ ምሁራን፣ ተመራማሪዎች፣ የዘርፉ የልማት አጋሮች እና ስፖንሰሮች በአካልና በበይነ-መረብ (ኦንላይን) በጋራ እየታደሙ ናቸው።
#maddawalabuuniversity #ai #tourism #hospitality #conference #robe #ethiopianews #education #innovation #mwu
2 months ago
መደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ በአርቴፊሻል ኢንተለጀንስና ቱሪዝም ዙሪያ ዓለም አቀፍ ኮንፍረንስ ሊያካሂድ ነው
#ethiopia | ሮቤ – በኦሮሚያ ክልል ባሌ ዞን ሮቤ ከተማ የሚገኘው መደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ በቱሪዝምና ሆስፒታሊቲ ትምህርት ዘርፍ የአርቴፊሻል ኢንተለጀንስ (AI) ሚናን የሚመለከት ሁለተኛውን ዙር ዓለም አቀፍ ኮንፍረንስ ከሰኔ 15 እስከ 16 ቀን 2018 ዓ.ም. እንደሚያካሂድ ዶ/ር ተሰማ ታደሰ (ተባባሪ ፕሮፌሰር) የመደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ የህዝብ እና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ስራ አስፈፃሚ አስታውቋል።
“Reimagining Tourism and Hospitality Education through Artificial Intelligence: Building Future-Ready Skills, Innovation Capacity, and Ethical Human-Centered Practice” በሚል መሪ ሃሳብ የሚካሄደው ኮንፍረንስ ከተለያዩ የዓለም ሀገራት የመጡ ቁልፍ ተናጋሪዎች፣ ተመራማሪዎች፣ ምሁራን እና ተሳታፊዎችን ያሳትፋል።
እንግሊዝ፣ ጣሊያን፣ ኢንዶኔዢያ፣ ሩሲያ፣ ካሜሩን እና ሌሎች ሀገራት ተሳታፊዎች እንደሚገኙ የተገለጸ ሲሆን፣ ከኢትዮጵያ ደግሞ ከተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎች፣ ከመንግስት ተቋማት እና ከቱሪዝም ዘርፍ ባለድርሻ አካላት ተወካዮች ይሳተፋሉ።
በኮንፍረንሱ ወቅት ዘመናዊ የምረቃ አዳራሽ ምረቃ፣ በውጭ አጋሮች ድጋፍ የተገነባ አዲስ የዩኒቨርሲቲው ድረ-ገጽ (Website) ምረቃ እና ሌሎች ተቋማዊ መርሃ ግብሮች እንደሚከናወኑም ተጠቁሟል።
ከ430 ኪሎ ሜትር በላይ ከአዲስ አበባ ርቀት ላይ የሚገኘው መደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ በ1999 ዓ.ም. የተመሰረተ ሲሆን በሮቤ፣ ጎባ እና ሻሸመኔ ካምፓሶች በመዋቀር 52 የመጀመሪያ ዲግሪ፣ 58 የማስተርስ እና 6 የዶክትሬት መርሃ ግብሮችን እያስተማረ ይገኛል።
ዩኒቨርሲቲው እስካሁን ከ46 ሺህ በላይ ተማሪዎችን በማስመረቅ ለአገሪቱ ልማት አስተዋፅኦ እያደረገ ሲሆን በትምህርት፣ በምርምር እና በማህበረሰብ አገልግሎት ዘርፎች ያለውን ሚና እያጠናከረ መሆኑን ገልጿል።
የዩኒቨርሲቲው አመራሮች ኮንፍረንሱን በአካል ወይም በተለያዩ የማህበራዊ ሚዲያ መድረኮቹ እንዲከታተሉ ለምሁራን፣ ለተማሪዎች እና ለህዝብ ዶ/ር ተሰማ ታደሰ (ተባባሪ ፕሮፌሰር)
የመደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ የህዝብ እና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ስራ አስፈፃሚ ጥሪ አቅርበዋል።
#maddawalabuuniversity #ai #tourism #hospitality #conference #robe #ethiopianews #education #innovation #mwu
#ethiopia | ሮቤ – በኦሮሚያ ክልል ባሌ ዞን ሮቤ ከተማ የሚገኘው መደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ በቱሪዝምና ሆስፒታሊቲ ትምህርት ዘርፍ የአርቴፊሻል ኢንተለጀንስ (AI) ሚናን የሚመለከት ሁለተኛውን ዙር ዓለም አቀፍ ኮንፍረንስ ከሰኔ 15 እስከ 16 ቀን 2018 ዓ.ም. እንደሚያካሂድ ዶ/ር ተሰማ ታደሰ (ተባባሪ ፕሮፌሰር) የመደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ የህዝብ እና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ስራ አስፈፃሚ አስታውቋል።
“Reimagining Tourism and Hospitality Education through Artificial Intelligence: Building Future-Ready Skills, Innovation Capacity, and Ethical Human-Centered Practice” በሚል መሪ ሃሳብ የሚካሄደው ኮንፍረንስ ከተለያዩ የዓለም ሀገራት የመጡ ቁልፍ ተናጋሪዎች፣ ተመራማሪዎች፣ ምሁራን እና ተሳታፊዎችን ያሳትፋል።
እንግሊዝ፣ ጣሊያን፣ ኢንዶኔዢያ፣ ሩሲያ፣ ካሜሩን እና ሌሎች ሀገራት ተሳታፊዎች እንደሚገኙ የተገለጸ ሲሆን፣ ከኢትዮጵያ ደግሞ ከተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎች፣ ከመንግስት ተቋማት እና ከቱሪዝም ዘርፍ ባለድርሻ አካላት ተወካዮች ይሳተፋሉ።
በኮንፍረንሱ ወቅት ዘመናዊ የምረቃ አዳራሽ ምረቃ፣ በውጭ አጋሮች ድጋፍ የተገነባ አዲስ የዩኒቨርሲቲው ድረ-ገጽ (Website) ምረቃ እና ሌሎች ተቋማዊ መርሃ ግብሮች እንደሚከናወኑም ተጠቁሟል።
ከ430 ኪሎ ሜትር በላይ ከአዲስ አበባ ርቀት ላይ የሚገኘው መደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ በ1999 ዓ.ም. የተመሰረተ ሲሆን በሮቤ፣ ጎባ እና ሻሸመኔ ካምፓሶች በመዋቀር 52 የመጀመሪያ ዲግሪ፣ 58 የማስተርስ እና 6 የዶክትሬት መርሃ ግብሮችን እያስተማረ ይገኛል።
ዩኒቨርሲቲው እስካሁን ከ46 ሺህ በላይ ተማሪዎችን በማስመረቅ ለአገሪቱ ልማት አስተዋፅኦ እያደረገ ሲሆን በትምህርት፣ በምርምር እና በማህበረሰብ አገልግሎት ዘርፎች ያለውን ሚና እያጠናከረ መሆኑን ገልጿል።
የዩኒቨርሲቲው አመራሮች ኮንፍረንሱን በአካል ወይም በተለያዩ የማህበራዊ ሚዲያ መድረኮቹ እንዲከታተሉ ለምሁራን፣ ለተማሪዎች እና ለህዝብ ዶ/ር ተሰማ ታደሰ (ተባባሪ ፕሮፌሰር)
የመደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ የህዝብ እና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ስራ አስፈፃሚ ጥሪ አቅርበዋል።
#maddawalabuuniversity #ai #tourism #hospitality #conference #robe #ethiopianews #education #innovation #mwu
3 months ago
Ethio telecom and the African Development Bank (AfDB) Review Strategic Partnership to Accelerate Ethiopia’s Digital Transformation and Next Horizon Strategy
Ethio telecom CEO, Frehiwot Tamru, held a high-level strategic engagement with Excellency Mr. Solomon Quaynor S, Vice President of the African Development Bank, together with senior AfDB management, to review the ongoing partnership and collaborative engagements aimed at supporting the execution of Ethio telecom’s transformative “Next Horizon: Digital & Beyond 2028” strategy and Ethiopia’s broader digital transformation journey.
During the meeting, both institutions assessed the strong progress of their ongoing strategic engagements and financing discussions designed to accelerate the expansion and modernization of Ethiopia’s digital and telecom infrastructure, strengthen digital platforms and ecosystems, and expand inclusive access to innovative digital services that empower millions of citizens, businesses, and institutions across the country.
The CEO briefed the AfDB leadership on the significant progress being achieved under the “Next Horizon: Digital & Beyond 2028” strategy, highlighting Ethio telecom’s continued growth and advancement across all major business and transformation pillars. She emphasized the company’s successful evolution from a traditional telecom operator into a leading digital solutions and platform provider, supported by continuous investments in advanced telecom infrastructure, cloud services, AI-enabled technologies, fintech ecosystems, and digital platforms.
The discussion further highlighted Ethio telecom’s rapidly expanding “Beyond Connectivity” ecosystem, including strategic digital platforms such as telebirr, Zemen GEBEYA, and znexus, which are increasingly contributing to financial inclusion, digital commerce, entrepreneurship, innovation, and socio-economic empowerment. The CEO also outlined the company’s ongoing investments in next-generation digital infrastructure, including 4G and 5G expansion, rural connectivity, cloud and AI capabilities, green and energy-efficient infrastructure, and cross-border initiatives such as the Horizon Fiber project, which collectively reinforce Ethiopia’s growing role in the regional digital economy.
Vice President Solomon Quaynor and the AfDB senior management acknowledged Ethio telecom’s remarkable transformation journey and operational progress, noting the company’s growing relevance as one of Africa’s leading digital transformation success stories. They reaffirmed AfDB’s commitment to strengthening strategic collaboration and exploring sustainable financing frameworks that support large-scale digital infrastructure development, digital inclusion, innovation, and long-term economic growth.
The engagement also reflected the shared commitment of both institutions toward advancing continental priorities, including Africa’s digital transformation agenda, regional digital integration, and the broader vision of a connected and inclusive African digital economy.
At the conclusion of the meeting, Ethio telecom and the African Development Bank reaffirmed their mutual commitment to expediting ongoing collaborative initiatives, deepening their long-term strategic partnership, and accelerating investments that will continue to digitally transform Ethiopia, empower millions of lives, and contribute to sustainable and inclusive growth across the continent.
#ethiotelecom #afdb #digitalafrica #nexthorizon2028 #telebirr #digitalethiopia #digitalafrica #gsma #itu
Ethio telecom CEO, Frehiwot Tamru, held a high-level strategic engagement with Excellency Mr. Solomon Quaynor S, Vice President of the African Development Bank, together with senior AfDB management, to review the ongoing partnership and collaborative engagements aimed at supporting the execution of Ethio telecom’s transformative “Next Horizon: Digital & Beyond 2028” strategy and Ethiopia’s broader digital transformation journey.
During the meeting, both institutions assessed the strong progress of their ongoing strategic engagements and financing discussions designed to accelerate the expansion and modernization of Ethiopia’s digital and telecom infrastructure, strengthen digital platforms and ecosystems, and expand inclusive access to innovative digital services that empower millions of citizens, businesses, and institutions across the country.
The CEO briefed the AfDB leadership on the significant progress being achieved under the “Next Horizon: Digital & Beyond 2028” strategy, highlighting Ethio telecom’s continued growth and advancement across all major business and transformation pillars. She emphasized the company’s successful evolution from a traditional telecom operator into a leading digital solutions and platform provider, supported by continuous investments in advanced telecom infrastructure, cloud services, AI-enabled technologies, fintech ecosystems, and digital platforms.
The discussion further highlighted Ethio telecom’s rapidly expanding “Beyond Connectivity” ecosystem, including strategic digital platforms such as telebirr, Zemen GEBEYA, and znexus, which are increasingly contributing to financial inclusion, digital commerce, entrepreneurship, innovation, and socio-economic empowerment. The CEO also outlined the company’s ongoing investments in next-generation digital infrastructure, including 4G and 5G expansion, rural connectivity, cloud and AI capabilities, green and energy-efficient infrastructure, and cross-border initiatives such as the Horizon Fiber project, which collectively reinforce Ethiopia’s growing role in the regional digital economy.
Vice President Solomon Quaynor and the AfDB senior management acknowledged Ethio telecom’s remarkable transformation journey and operational progress, noting the company’s growing relevance as one of Africa’s leading digital transformation success stories. They reaffirmed AfDB’s commitment to strengthening strategic collaboration and exploring sustainable financing frameworks that support large-scale digital infrastructure development, digital inclusion, innovation, and long-term economic growth.
The engagement also reflected the shared commitment of both institutions toward advancing continental priorities, including Africa’s digital transformation agenda, regional digital integration, and the broader vision of a connected and inclusive African digital economy.
At the conclusion of the meeting, Ethio telecom and the African Development Bank reaffirmed their mutual commitment to expediting ongoing collaborative initiatives, deepening their long-term strategic partnership, and accelerating investments that will continue to digitally transform Ethiopia, empower millions of lives, and contribute to sustainable and inclusive growth across the continent.
#ethiotelecom #afdb #digitalafrica #nexthorizon2028 #telebirr #digitalethiopia #digitalafrica #gsma #itu
3 months ago
ሮቦት ውሻዎ ሊሰሚሩ ነው
#ethiopia | የአሜሪካ መከላከያ ሚኒስቴር ከስካይቦርን (Skyborne) ኩባንያ ጋር በ6.5 ሚሊዮን ዶላር የተፈራረመው ስምምነት፣ ሰው ሰራሽ አስተውሎት (AI) የታጠቁ የሮቦት ውሾችን ወደ ጦር ግንባር በይፋ ሊቀላቅል መሆኑ ተሰምቷል።
ኮዲያክ (CODiAQ) የተሰኘውና ዘመናዊ የጦር መሣሪያዎችን የታጠቀው ይህ ሮቦት፣ በተለይ ወታደሮች ከፍተኛ የሕይወት መስዋዕትነት ሊከፍሉባቸው በሚችሉ አስቸጋሪ የፊት መስመር ግዳጆች ላይ እንዲሰማራ ተደርጎ የተሰራ ነው።
ሮቦቱ ጠላትን ከመሰለል ባለፈ ህንፃዎችን ዘልቆ በመግባት ጥቃት የመፈጸም፣ ፈንጂዎችን የመለየትና በጠባብ ስርጦች ውስጥ የሚደረጉ ውጊያዎችን በብቃት የመወጣት አቅም እንዳለው ተገልጿል።
በአሁኑ ወቅት ጥብቅ የታክቲክ ግምገማ እየተደረገለት የሚገኘው ይህ ቴክኖሎጂ፣ ውጤታማነቱ ሲረጋገጥ በአሜሪካ ልዩ ኮማንዶ ኃይሎች ውስጥ በቋሚነት ግዳጅ ላይ የሚሰማራ ሲሆን፤ ይህም የወደፊቱ የጦርነት ስልት ከሰው ኃይል ይልቅ በቴክኖሎጂ ውጤቶች ላይ ጥገኛ እየሆነ መምጣቱን የሚያሳይ ትልቅ እርምጃ ሆኖ ተመዝግቧል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን) #getutemesgen #getu
#technology #militaryrobot #ai #skyborne #codiaq #futurewarfare #innovation #defensenews
#ethiopia | የአሜሪካ መከላከያ ሚኒስቴር ከስካይቦርን (Skyborne) ኩባንያ ጋር በ6.5 ሚሊዮን ዶላር የተፈራረመው ስምምነት፣ ሰው ሰራሽ አስተውሎት (AI) የታጠቁ የሮቦት ውሾችን ወደ ጦር ግንባር በይፋ ሊቀላቅል መሆኑ ተሰምቷል።
ኮዲያክ (CODiAQ) የተሰኘውና ዘመናዊ የጦር መሣሪያዎችን የታጠቀው ይህ ሮቦት፣ በተለይ ወታደሮች ከፍተኛ የሕይወት መስዋዕትነት ሊከፍሉባቸው በሚችሉ አስቸጋሪ የፊት መስመር ግዳጆች ላይ እንዲሰማራ ተደርጎ የተሰራ ነው።
ሮቦቱ ጠላትን ከመሰለል ባለፈ ህንፃዎችን ዘልቆ በመግባት ጥቃት የመፈጸም፣ ፈንጂዎችን የመለየትና በጠባብ ስርጦች ውስጥ የሚደረጉ ውጊያዎችን በብቃት የመወጣት አቅም እንዳለው ተገልጿል።
በአሁኑ ወቅት ጥብቅ የታክቲክ ግምገማ እየተደረገለት የሚገኘው ይህ ቴክኖሎጂ፣ ውጤታማነቱ ሲረጋገጥ በአሜሪካ ልዩ ኮማንዶ ኃይሎች ውስጥ በቋሚነት ግዳጅ ላይ የሚሰማራ ሲሆን፤ ይህም የወደፊቱ የጦርነት ስልት ከሰው ኃይል ይልቅ በቴክኖሎጂ ውጤቶች ላይ ጥገኛ እየሆነ መምጣቱን የሚያሳይ ትልቅ እርምጃ ሆኖ ተመዝግቧል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን) #getutemesgen #getu
#technology #militaryrobot #ai #skyborne #codiaq #futurewarfare #innovation #defensenews
3 months ago
ያንጎ ግሩፕ ለ2026 የፌሎውሺፕ መርሃ ግብር ኢትዮጵያውያንን ጨምሮ የ24 ተሳታፊዎችን ዝርዝር ይፋ አደረገ
#ethiopia | ያንጎ ግሩፕ ከስድስት የአፍሪካ ሀገራት የተውጣጡና ከ600 በላይ ከሚሆኑ አመልካቾች መካከል የተመረጡ 24 የ2026 የያንጎ ፌሎውሺፕ ፕሮግራም ተሳታፊዎችን ስም ዝርዝር በይፋ አስታውቋል።
እነዚህ ተሳታፊዎች በ12 ሳምንታት የቆይታ ጊዜያቸው የቴክኒክ ክህሎታቸውን በመጠቀም በሳይንስና ቴክኖሎጂ ላይ የተመሰረቱ የፈጠራ ስራዎችን የሚያከናውኑ ሲሆን በመጨረሻም በአቢጃን በሚዘጋጅ ልዩ መድረክ ላይ ውጤታቸውን ያቀርባሉ።
ተሳታፊዎቹ ከኢትዮጵያ፣ ከኮት ዲቯር፣ ከዛምቢያ፣ ከሴኔጋል፣ ከሞዛምቢክ እና ከጋና የመጡ ናቸው።
መርሃ ግብሩ በዘንድሮው የጥናት ዓመት ተደራሽነቱን በማስፋት ከሁለት ወደ ስድስት ሀገራት ማደጉ ተገልጿል።
የዘንድሮው ትኩረትም በአርቴፊሻል ኢንተሊጀንስ ወይም በሰው ሰራሽ አስተውሎት (AI) ተግባራዊ አጠቃቀም ላይ ያተኮረ ነው።
በዚህም እንደ ጤና፣ የኃይል ቁጥጥር፣ የትራፊክ ማሻሻያ እና የትምህርት መፍትሄዎችን ያካተቱ የቴክኖሎጂ ውጤቶች ለዕይታ ይቀርባሉ።
ይህ የፌሎውሺፕ መርሃ ግብር በሶስት ዋና ዋና ክፍሎች የተከፈለ ሲሆን ችግር ፈቺ ጥናቶችን ማካተት፣ የምርት ልማት እና የመጨረሻ የአቀራረብ ደረጃዎችን ይይዛል።
በፕሮግራሙ ማጠቃለያ ላይ በሚከናወነው የዲሞ ደይ ዝግጅት ተሳታፊዎች ስራቸውን ለባለሙያዎች የሚያቀርቡ ሲሆን ተስፋ ላላቸው ፕሮጀክቶችም የፋይናንስ ድጋፍ ሊደረግላቸው እንደሚችል ተጠቁሟል።
የያንጎ ግሩፕ ዋና የንግድ ጉዳዮች ኃላፊ አዴኒዪ አዴባዮ እንደገለጹት ፕሮግራሙ በአካባቢው የቴክኖሎጂ እድገት ላይ የሚደረግ የረጅም ጊዜ ኢንቨስትመንት ነው።
ተቋሙ የአፍሪካን የቴክኖሎጂ ፍላጎት የሚፈቱ የፈጠራ ባለቤቶችን ለመደገፍ እና ከአንድ ሀገር በላይ ሊሰሩ የሚችሉ ምርቶች እንዲበለጽጉ ለማገዝ ፍላጎት እንዳለውም አክለዋል።
በአሁኑ ወቅት አፍሪካ ከ2.5 ሚሊዮን በላይ የሳይንስ፣ ቴክኖሎጂ፣ ኢንጂነሪንግ እና ሂሳብ (STEM) ባለሙያዎች እጥረት እንዳለባት የዓለም ባንክ መረጃ ያሳያል።
በመሆኑም ይህ ፕሮግራም በተግባራዊ ስልጠና እና በባለሙያዎች ምክር የታገዘ በመሆኑ ለዘርፉ እድገት ትልቅ አስተዋጽኦ ይኖረዋል።
ቀደም ሲል የነበሩ ተሳታፊዎች በተለያዩ ማህበራዊ አገልግሎቶች ላይ ውጤታማ ስራዎችን የሰሩ ሲሆን አንዳንዶቹም የራሳቸውን የዲጂታል ምርቶችና ኩባንያዎች መመስረት መቻላቸው ተመላክቷል።
ያንጎ ግሩፕ የተለያዩ የቴክኖሎጂ ውጤቶችን ወደ እለት ተእለት አገልግሎት በመቀየር የሚታወቅ ዓለም አቀፍ ኩባንያ ነው።
ተቋሙ በትራንስፖርት፣ በማድረስ፣ በመዝናኛ እና በሌሎች ዲጂታል ዘርፎች በአፍሪካና በተለያዩ የዓለም ክፍሎች አገልግሎት በመስጠት ላይ ይገኛል።
#yangogroup #yangofellowship #technology #africatech #ai #innovation #stem #ethiopianews #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | ያንጎ ግሩፕ ከስድስት የአፍሪካ ሀገራት የተውጣጡና ከ600 በላይ ከሚሆኑ አመልካቾች መካከል የተመረጡ 24 የ2026 የያንጎ ፌሎውሺፕ ፕሮግራም ተሳታፊዎችን ስም ዝርዝር በይፋ አስታውቋል።
እነዚህ ተሳታፊዎች በ12 ሳምንታት የቆይታ ጊዜያቸው የቴክኒክ ክህሎታቸውን በመጠቀም በሳይንስና ቴክኖሎጂ ላይ የተመሰረቱ የፈጠራ ስራዎችን የሚያከናውኑ ሲሆን በመጨረሻም በአቢጃን በሚዘጋጅ ልዩ መድረክ ላይ ውጤታቸውን ያቀርባሉ።
ተሳታፊዎቹ ከኢትዮጵያ፣ ከኮት ዲቯር፣ ከዛምቢያ፣ ከሴኔጋል፣ ከሞዛምቢክ እና ከጋና የመጡ ናቸው።
መርሃ ግብሩ በዘንድሮው የጥናት ዓመት ተደራሽነቱን በማስፋት ከሁለት ወደ ስድስት ሀገራት ማደጉ ተገልጿል።
የዘንድሮው ትኩረትም በአርቴፊሻል ኢንተሊጀንስ ወይም በሰው ሰራሽ አስተውሎት (AI) ተግባራዊ አጠቃቀም ላይ ያተኮረ ነው።
በዚህም እንደ ጤና፣ የኃይል ቁጥጥር፣ የትራፊክ ማሻሻያ እና የትምህርት መፍትሄዎችን ያካተቱ የቴክኖሎጂ ውጤቶች ለዕይታ ይቀርባሉ።
ይህ የፌሎውሺፕ መርሃ ግብር በሶስት ዋና ዋና ክፍሎች የተከፈለ ሲሆን ችግር ፈቺ ጥናቶችን ማካተት፣ የምርት ልማት እና የመጨረሻ የአቀራረብ ደረጃዎችን ይይዛል።
በፕሮግራሙ ማጠቃለያ ላይ በሚከናወነው የዲሞ ደይ ዝግጅት ተሳታፊዎች ስራቸውን ለባለሙያዎች የሚያቀርቡ ሲሆን ተስፋ ላላቸው ፕሮጀክቶችም የፋይናንስ ድጋፍ ሊደረግላቸው እንደሚችል ተጠቁሟል።
የያንጎ ግሩፕ ዋና የንግድ ጉዳዮች ኃላፊ አዴኒዪ አዴባዮ እንደገለጹት ፕሮግራሙ በአካባቢው የቴክኖሎጂ እድገት ላይ የሚደረግ የረጅም ጊዜ ኢንቨስትመንት ነው።
ተቋሙ የአፍሪካን የቴክኖሎጂ ፍላጎት የሚፈቱ የፈጠራ ባለቤቶችን ለመደገፍ እና ከአንድ ሀገር በላይ ሊሰሩ የሚችሉ ምርቶች እንዲበለጽጉ ለማገዝ ፍላጎት እንዳለውም አክለዋል።
በአሁኑ ወቅት አፍሪካ ከ2.5 ሚሊዮን በላይ የሳይንስ፣ ቴክኖሎጂ፣ ኢንጂነሪንግ እና ሂሳብ (STEM) ባለሙያዎች እጥረት እንዳለባት የዓለም ባንክ መረጃ ያሳያል።
በመሆኑም ይህ ፕሮግራም በተግባራዊ ስልጠና እና በባለሙያዎች ምክር የታገዘ በመሆኑ ለዘርፉ እድገት ትልቅ አስተዋጽኦ ይኖረዋል።
ቀደም ሲል የነበሩ ተሳታፊዎች በተለያዩ ማህበራዊ አገልግሎቶች ላይ ውጤታማ ስራዎችን የሰሩ ሲሆን አንዳንዶቹም የራሳቸውን የዲጂታል ምርቶችና ኩባንያዎች መመስረት መቻላቸው ተመላክቷል።
ያንጎ ግሩፕ የተለያዩ የቴክኖሎጂ ውጤቶችን ወደ እለት ተእለት አገልግሎት በመቀየር የሚታወቅ ዓለም አቀፍ ኩባንያ ነው።
ተቋሙ በትራንስፖርት፣ በማድረስ፣ በመዝናኛ እና በሌሎች ዲጂታል ዘርፎች በአፍሪካና በተለያዩ የዓለም ክፍሎች አገልግሎት በመስጠት ላይ ይገኛል።
#yangogroup #yangofellowship #technology #africatech #ai #innovation #stem #ethiopianews #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
3 months ago
🚨 ታሪካዊ ድል ለኢትዮጵያ! በአማዞን (AWS) የዓለም አቀፍ የቴክኖሎጂ ውድድር ኢትዮጵያዊው ወጣት አሸነፈ! 🇪🇹🏆
#ethiopia | ባለፉት ቀናት የዓለምን ትኩረት በሳበውና ከ10,000 በላይ የዓለም ሀገራት ተወዳዳሪዎች በተሳተፉበት የዓለም ትልቁ የአማዞን (Amazon Web Services) የቴክኖሎጂ ውድድር፤ ኢትዮጵያዊው የ24 ዓመቱ ሶፍትዌር መሃንዲስ ናትናኤል ጌጤነው ዘለቀ የዓለም አቀፍ የፈጠራ አሸናፊ (Global Innovation Award) ሆኗል!
ናትናኤል የሰራው "Ivy" የተሰኘው አርቴፊሻል ኢንተለጀንስ (AI) ቴክኖሎጂ፣ ኢንተርኔት በሌለበት ሁኔታ በሞባይል ስልኮች ላይ እየሰራ ተማሪዎችን የሚያስተምር ዘመን አሻጋሪ የቴክኖሎጂ ውጤት ነው።
የአማዞን ዋና ኢንጂነሮች የህንድ፣ የአውሮፓ እና የአሜሪካ ግዙፍ የቴክኖሎጂ ተቋማትን ስራ ወደ ጎን በመተው የናትናኤልን ስራ "የላቀ የቴክኖሎጂ ፈጠራ" በማለት በአንደኛነት መርጠውታል።
ይህ የአማዞን ሽልማት የውድድሩ ማብቂያ ሳይሆን የትልቅ ራዕይ ጅማሮ ነው። ናትናኤል ይህንን ቴክኖሎጂ ወደ ተግባር በመቀየር በመላው አፍሪካ የሚገኙ ተማሪዎችን ተደራሽ ለማድረግ ዝግጅቱን አጠናቋል።
በዚህ ወሳኝ ሳምንት ድምፃችሁን በመስጠት ከጎኑ ለቆማችሁ ኢትዮጵያውያን በሙሉ እንኳን ደስ አለን! ኢትዮጵያዊ ፈጠራ በዓለም መድረክ አሸንፏል! 🇪🇹🔥
#technology #innovation #artificialintelligence #ethiopianexcellence #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | ባለፉት ቀናት የዓለምን ትኩረት በሳበውና ከ10,000 በላይ የዓለም ሀገራት ተወዳዳሪዎች በተሳተፉበት የዓለም ትልቁ የአማዞን (Amazon Web Services) የቴክኖሎጂ ውድድር፤ ኢትዮጵያዊው የ24 ዓመቱ ሶፍትዌር መሃንዲስ ናትናኤል ጌጤነው ዘለቀ የዓለም አቀፍ የፈጠራ አሸናፊ (Global Innovation Award) ሆኗል!
ናትናኤል የሰራው "Ivy" የተሰኘው አርቴፊሻል ኢንተለጀንስ (AI) ቴክኖሎጂ፣ ኢንተርኔት በሌለበት ሁኔታ በሞባይል ስልኮች ላይ እየሰራ ተማሪዎችን የሚያስተምር ዘመን አሻጋሪ የቴክኖሎጂ ውጤት ነው።
የአማዞን ዋና ኢንጂነሮች የህንድ፣ የአውሮፓ እና የአሜሪካ ግዙፍ የቴክኖሎጂ ተቋማትን ስራ ወደ ጎን በመተው የናትናኤልን ስራ "የላቀ የቴክኖሎጂ ፈጠራ" በማለት በአንደኛነት መርጠውታል።
ይህ የአማዞን ሽልማት የውድድሩ ማብቂያ ሳይሆን የትልቅ ራዕይ ጅማሮ ነው። ናትናኤል ይህንን ቴክኖሎጂ ወደ ተግባር በመቀየር በመላው አፍሪካ የሚገኙ ተማሪዎችን ተደራሽ ለማድረግ ዝግጅቱን አጠናቋል።
በዚህ ወሳኝ ሳምንት ድምፃችሁን በመስጠት ከጎኑ ለቆማችሁ ኢትዮጵያውያን በሙሉ እንኳን ደስ አለን! ኢትዮጵያዊ ፈጠራ በዓለም መድረክ አሸንፏል! 🇪🇹🔥
#technology #innovation #artificialintelligence #ethiopianexcellence #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
3 months ago
አዲስ የሙዚቃ ጉዞ ተጀመረ፤
ድምፃዊት ዳግማዊት ፀሐዬ የአልበም ስምምነት ተፈራረመች
#ethiopia | ታዋቂዋ ድምፃዊት ዳግማዊት ፀሐዬ ከናሆም ሪከርድስ ጋር አዲስ የሙዚቃ አልበም ለማሳተም በይፋ ስምምነት ተፈራረሙ።
ይህ ጥምረት በሙዚቃው ኢንዱስትሪ ውስጥ የጥበብ ስራዋን ወደ አዲስ ምዕራፍ እንደሚያሸጋግረው ታምኖበታል።
ናሆም ሪከርድስ ባለው ሰፊ ልምድ እና በድምፃዊቷ ልዩ ብቃት የታጀበው ይህ አዲስ ስራ የሀገራችንን ባህል እና ዘመናዊ የሙዚቃ ስልት አጣምሮ የያዘ ጥራት ያለው ስራ ' በጥቂት በአመታት ውስጥ ' ለታዳሚዎች እንደሚያቀርብ ተገልጿል።
ይህ አልበም ከፍተኛ ዝግጅት እየተደረገበት መሆኑም ተጠቁሟል።
A Major Milestone in Music: Artist Dagmawit Tsehaye Joins Nahom Records Inc
#ethiopia | Acclaimed artist Dagmawit Tsehaye has officially entered into an exclusive album production agreement with Nahom Records Inc. (NRI), signaling the start of a transformative era in her professional career.
This collaboration is poised to deliver a significant impact on the music scene, blending her exceptional vocal prowess with the renowned production expertise of NRI.
The upcoming project is expected to be a masterpiece of cultural expression and contemporary sound, driven by a shared vision for artistic excellence. Fans can look forward to a deeply passionate collection of music that highlights both heritage and innovation.
This partnership underscores a commitment to elevating Ethiopian music to new heights, with more details on the high-profile release expected soon.
#dagmawittsehaye #nahomrecords #ethiopianmusic #newalbum #musicindustry #comingsoon #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa #ዳግማዊትፀሐይ #ናሆምሪከርድስ #የኢትዮጵያሙዚቃ #አዲስአልበም #ጥበብ #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
ድምፃዊት ዳግማዊት ፀሐዬ የአልበም ስምምነት ተፈራረመች
#ethiopia | ታዋቂዋ ድምፃዊት ዳግማዊት ፀሐዬ ከናሆም ሪከርድስ ጋር አዲስ የሙዚቃ አልበም ለማሳተም በይፋ ስምምነት ተፈራረሙ።
ይህ ጥምረት በሙዚቃው ኢንዱስትሪ ውስጥ የጥበብ ስራዋን ወደ አዲስ ምዕራፍ እንደሚያሸጋግረው ታምኖበታል።
ናሆም ሪከርድስ ባለው ሰፊ ልምድ እና በድምፃዊቷ ልዩ ብቃት የታጀበው ይህ አዲስ ስራ የሀገራችንን ባህል እና ዘመናዊ የሙዚቃ ስልት አጣምሮ የያዘ ጥራት ያለው ስራ ' በጥቂት በአመታት ውስጥ ' ለታዳሚዎች እንደሚያቀርብ ተገልጿል።
ይህ አልበም ከፍተኛ ዝግጅት እየተደረገበት መሆኑም ተጠቁሟል።
A Major Milestone in Music: Artist Dagmawit Tsehaye Joins Nahom Records Inc
#ethiopia | Acclaimed artist Dagmawit Tsehaye has officially entered into an exclusive album production agreement with Nahom Records Inc. (NRI), signaling the start of a transformative era in her professional career.
This collaboration is poised to deliver a significant impact on the music scene, blending her exceptional vocal prowess with the renowned production expertise of NRI.
The upcoming project is expected to be a masterpiece of cultural expression and contemporary sound, driven by a shared vision for artistic excellence. Fans can look forward to a deeply passionate collection of music that highlights both heritage and innovation.
This partnership underscores a commitment to elevating Ethiopian music to new heights, with more details on the high-profile release expected soon.
#dagmawittsehaye #nahomrecords #ethiopianmusic #newalbum #musicindustry #comingsoon #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa #ዳግማዊትፀሐይ #ናሆምሪከርድስ #የኢትዮጵያሙዚቃ #አዲስአልበም #ጥበብ #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
4 months ago
''አፍሪካ የመጻኢው ዘመን የዓለማችን ተስፋ ናት” — ፕሮፌሰር ማሳምባ ካህ
#ethiopia | አፍሪካ ያላትን ግዙፍ የሰው ኃይልና የተፈጥሮ ሀብት ለሕዝቦቿ ብልጽግና እና ለዓለም አቀፍ መረጋጋት በትክክል ጥቅም ላይ ማዋል እንደሚገባት በሞስኮ ብሔራዊ የሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ የአፍሪካ ሀገራት የኢንዱስትሪና ትምህርት አጋርነት ፕሮጀክት ኃላፊ ፕሮፌሰር ማሳምባ ካህ ገለጹ።
ፕሮፌሰሩ ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር በነበራቸው ቆይታ፤ የአኅጉሪቱ ትንሣኤ የሚረጋገጠው በቴክኖሎጂ ሉዓላዊነትና በሀብት ተጠቃሚነት መሆኑን አስምረውበታል።
ሩሲያ ከአፍሪካ ጋር ያላትን አጋርነት በማጠናከር ረገድ የዩኒቨርሲቲዎች ሚና ከፍተኛ መሆኑን ፕሮፌሰር ማሳምባ ጠቁመዋል።
የሩሲያ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ከአፍሪካ አቻዎቻቸው ጋር በመተባበር ዘመናዊ ዕውቀትንና ክህሎትን ማሸጋገር ይገባቸዋል።
አፍሪካውያን ተማሪዎች በሀገራቸው ሆነው ለዘመናዊው ኢንዱስትሪ ብቁ እንዲሆኑ ድጋፍ ማድረግ ይቻላል።
አፍሪካ አስተማማኝ የኢኮኖሚ ዕድገት ለማስመዝገብ የኒውክሌር ኢነርጂን እንደ ዋነኛ አማራጭ ማየት እንዳለባት ፕሮፌሰሩ ገልጸዋል። ለዚህም ሩሲያ በዘርፉ ያላትን ልምድ ጠቅሰዋል፦
“ሩሲያ በመንግሥት ኮርፖሬሽን ሮሳቶም (Rosatom)፣ በልዩ ዩኒቨርሲቲዎቿና በኢንተርፕራይዞቿ አማካኝነት ዘላቂና ደህንነቱ የተጠበቀ የቴክኒክ መፍትሄዎችን ማምጣት የምትችል ሁነኛ አጋር ናት።”
የአፍሪካ ህዳሴ የማይቀሬ ሀቅ መሆኑን የገለጹት ፕሮፌሰሩ፤ አኅጉሪቱ ወደፊት የዓለም መሪ ሆና እንደምትወጣና ለዚህም የቴክኖሎጂና የሀብት ባለቤትነት ወሳኝ መሆኑን አሳስበዋል ያለው ሱፑትኒክ ነው ።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #africa #technologysovereignty #russiaafrica #nuclearenergy #futurehope #innovation #education #rosatom #አፍሪካ #ቴክኖሎጂ #ኢነርጂ
#ethiopia | አፍሪካ ያላትን ግዙፍ የሰው ኃይልና የተፈጥሮ ሀብት ለሕዝቦቿ ብልጽግና እና ለዓለም አቀፍ መረጋጋት በትክክል ጥቅም ላይ ማዋል እንደሚገባት በሞስኮ ብሔራዊ የሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ የአፍሪካ ሀገራት የኢንዱስትሪና ትምህርት አጋርነት ፕሮጀክት ኃላፊ ፕሮፌሰር ማሳምባ ካህ ገለጹ።
ፕሮፌሰሩ ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር በነበራቸው ቆይታ፤ የአኅጉሪቱ ትንሣኤ የሚረጋገጠው በቴክኖሎጂ ሉዓላዊነትና በሀብት ተጠቃሚነት መሆኑን አስምረውበታል።
ሩሲያ ከአፍሪካ ጋር ያላትን አጋርነት በማጠናከር ረገድ የዩኒቨርሲቲዎች ሚና ከፍተኛ መሆኑን ፕሮፌሰር ማሳምባ ጠቁመዋል።
የሩሲያ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ከአፍሪካ አቻዎቻቸው ጋር በመተባበር ዘመናዊ ዕውቀትንና ክህሎትን ማሸጋገር ይገባቸዋል።
አፍሪካውያን ተማሪዎች በሀገራቸው ሆነው ለዘመናዊው ኢንዱስትሪ ብቁ እንዲሆኑ ድጋፍ ማድረግ ይቻላል።
አፍሪካ አስተማማኝ የኢኮኖሚ ዕድገት ለማስመዝገብ የኒውክሌር ኢነርጂን እንደ ዋነኛ አማራጭ ማየት እንዳለባት ፕሮፌሰሩ ገልጸዋል። ለዚህም ሩሲያ በዘርፉ ያላትን ልምድ ጠቅሰዋል፦
“ሩሲያ በመንግሥት ኮርፖሬሽን ሮሳቶም (Rosatom)፣ በልዩ ዩኒቨርሲቲዎቿና በኢንተርፕራይዞቿ አማካኝነት ዘላቂና ደህንነቱ የተጠበቀ የቴክኒክ መፍትሄዎችን ማምጣት የምትችል ሁነኛ አጋር ናት።”
የአፍሪካ ህዳሴ የማይቀሬ ሀቅ መሆኑን የገለጹት ፕሮፌሰሩ፤ አኅጉሪቱ ወደፊት የዓለም መሪ ሆና እንደምትወጣና ለዚህም የቴክኖሎጂና የሀብት ባለቤትነት ወሳኝ መሆኑን አሳስበዋል ያለው ሱፑትኒክ ነው ።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #africa #technologysovereignty #russiaafrica #nuclearenergy #futurehope #innovation #education #rosatom #አፍሪካ #ቴክኖሎጂ #ኢነርጂ
4 months ago
መኪና ለመግዛት የግል ፓርኪንግ ማረጋገጫ ግዴታ ነው ተባለ
#ethiopia | በቴክኖሎጂ ምጥቀቷ የምትታወቀው ጃፓን፣ በዓለም ላይ እጅግ ጥብቅ የሚባል የመኪና ባለቤትነት ሕግ ከሚከተሉ አገራት መካከል ዋነኛዋ ናት። በጃፓን ማንኛውም ሰው የግል መኪና ለመግዛትም ሆነ በራሱ ስም ለማስመዝገብ፣ መኪናውን የሚያቆምበት አስተማማኝ ቦታ እንዳለው የሚያረጋግጥ "ሻኮ ሾሜ-ሾ" (Shako Shomei-sho) የተባለ የፓርኪንግ ምስክር ወረቀት ከፖሊስ ማቅረብ ይኖርበታል።
ይህ ሕግ እ.ኤ.አ. ከ1962 ጀምሮ ተግባራዊ መሆን የጀመረ ሲሆን፣ ዋነኛ ዓላማውም በከተሞች ውስጥ ያለውን የትራፊክ መጨናነቅ መቀነስ ነው። መኪናዎች በየመንገዱ ዳር እንዳይቆሙ በማድረግ፣ መንገዶች ለተሽከርካሪዎችና ለእግረኞች ክፍት እንዲሆኑ ለማድረግ ታስቦ የተቀረጸ ነው።
አንድ የመኪና ገዢ ከፖሊስ ጣቢያ የፓርኪንግ ማረጋገጫ ለማግኘት የሚከተሉትን መስፈርቶች ማሟላት ይኖርበታል፦
የመኪና ማቆሚያ ቦታው ከመኖሪያ ቤቱ በ2 ኪሎ ሜትር ራዲየስ ውስጥ መሆን አለበት።
የመኪና ማቆሚያው መኪናውን ሙሉ በሙሉ ማስተናገድ የሚችል መሆኑ በፖሊስ በአካል ተገኝቶ ይረጋገጣል።
ይህ የምስክር ወረቀት ከሌለ፣ አንድ ሰው መኪና ቢገዛ እንኳ የሰሌዳ ቁጥር ማውጣትም ሆነ በሕጋዊ መንገድ መኪናውን መንዳት አይችልም።
ምንም እንኳ ሕጉ ጥብቅ ቢሆንም፣ "ኬ-ካርስ" (Kei cars) ተብለው የሚጠሩትና ቢጫ ሰሌዳ ያላቸው ትናንሽ መኪኖች በገጠርማ አካባቢዎች ሲገዙ ሕጉ በከፊል ላላ ሊል እንደሚችል ይነገራል። ይሁን እንጂ በትልልቅ ከተሞች ውስጥ መኪናን በመንገድ ዳር አሳድሮ ማግኘት ፈጽሞ የማይታሰብ ነው።
የጃፓን መንግሥት ይህንን ሥርዓት በጥብቅ መተግበሩ ከተሞቿ ንጹህ፣ ሰላማዊ እና ለመንገደኞች ምቹ እንዲሆኑ ትልቅ አስተዋጽኦ አድርጓል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #menahhriafm #japan #trafficlaw #urbanplanning #carownership #shakoshomei #innovation #publicsafety #transportsystem
#ethiopia | በቴክኖሎጂ ምጥቀቷ የምትታወቀው ጃፓን፣ በዓለም ላይ እጅግ ጥብቅ የሚባል የመኪና ባለቤትነት ሕግ ከሚከተሉ አገራት መካከል ዋነኛዋ ናት። በጃፓን ማንኛውም ሰው የግል መኪና ለመግዛትም ሆነ በራሱ ስም ለማስመዝገብ፣ መኪናውን የሚያቆምበት አስተማማኝ ቦታ እንዳለው የሚያረጋግጥ "ሻኮ ሾሜ-ሾ" (Shako Shomei-sho) የተባለ የፓርኪንግ ምስክር ወረቀት ከፖሊስ ማቅረብ ይኖርበታል።
ይህ ሕግ እ.ኤ.አ. ከ1962 ጀምሮ ተግባራዊ መሆን የጀመረ ሲሆን፣ ዋነኛ ዓላማውም በከተሞች ውስጥ ያለውን የትራፊክ መጨናነቅ መቀነስ ነው። መኪናዎች በየመንገዱ ዳር እንዳይቆሙ በማድረግ፣ መንገዶች ለተሽከርካሪዎችና ለእግረኞች ክፍት እንዲሆኑ ለማድረግ ታስቦ የተቀረጸ ነው።
አንድ የመኪና ገዢ ከፖሊስ ጣቢያ የፓርኪንግ ማረጋገጫ ለማግኘት የሚከተሉትን መስፈርቶች ማሟላት ይኖርበታል፦
የመኪና ማቆሚያ ቦታው ከመኖሪያ ቤቱ በ2 ኪሎ ሜትር ራዲየስ ውስጥ መሆን አለበት።
የመኪና ማቆሚያው መኪናውን ሙሉ በሙሉ ማስተናገድ የሚችል መሆኑ በፖሊስ በአካል ተገኝቶ ይረጋገጣል።
ይህ የምስክር ወረቀት ከሌለ፣ አንድ ሰው መኪና ቢገዛ እንኳ የሰሌዳ ቁጥር ማውጣትም ሆነ በሕጋዊ መንገድ መኪናውን መንዳት አይችልም።
ምንም እንኳ ሕጉ ጥብቅ ቢሆንም፣ "ኬ-ካርስ" (Kei cars) ተብለው የሚጠሩትና ቢጫ ሰሌዳ ያላቸው ትናንሽ መኪኖች በገጠርማ አካባቢዎች ሲገዙ ሕጉ በከፊል ላላ ሊል እንደሚችል ይነገራል። ይሁን እንጂ በትልልቅ ከተሞች ውስጥ መኪናን በመንገድ ዳር አሳድሮ ማግኘት ፈጽሞ የማይታሰብ ነው።
የጃፓን መንግሥት ይህንን ሥርዓት በጥብቅ መተግበሩ ከተሞቿ ንጹህ፣ ሰላማዊ እና ለመንገደኞች ምቹ እንዲሆኑ ትልቅ አስተዋጽኦ አድርጓል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #menahhriafm #japan #trafficlaw #urbanplanning #carownership #shakoshomei #innovation #publicsafety #transportsystem
4 months ago
የዶክተር አሸናፊ ጸጋዬ "The Road to Detroit" መጽሐፍ ተመረቀ
#ethiopia |በኦቶሞቲቭ ኢንዱስትሪ ውስጥ ላለፉት 48 ዓመታት የነበራቸውን የላቀ ልምድና የፈጠራ ሥራዎች የሚተርከው የዶክተር አሸናፊ ጸጋዬ "The Road to Detroit" የተሰኘ አዲስ መጽሐፍ ዛሬ መጋቢት 23 ቀን 2018 ዓ.ም በድምቀት ተመርቋል።
በሀራ ኢቨንትስ አስተባባሪነት በተዘጋጀው በዚህ የምረቃ ሥነ-ሥርዓት ላይ ከኦቶሞቲቭ፣ ከኢነርጂ፣ ከአካዳሚክ እና ከመንግሥት የሥራ ዘርፎች የተወጣጡ ከፍተኛ ባለድርሻ አካላት እንዲሁም ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል።
ይህ መጽሐፍ ደራሲው በዘርፉ ያሳለፉትን ረጅም ዓመታት ጉዞ የሚዳስስ ሲሆን፣ በተለይም ስለ ወደፊቱ የትራንስፖርት እንቅስቃሴ፣ ስለ ኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች እና ስለ ዘመናዊ አውቶሞቲቭ ቴክኖሎጂዎች ጥልቅ ዕውቀትና ግንዛቤን የሚያካፍል መሆኑ ተገልጿል።
በምረቃው ወቅት በመስኩ ያሉ የኢንዱስትሪ መሪዎችና የሚዲያ ባለሙያዎች የታደሙ ሲሆን፣ ደራሲው ዶክተር አሸናፊ ጸጋዬ ከመጽሐፉ ይዘት ባሻገር ካላቸው ሰፊ ልምድ በመነሳት ከጋዜጠኞች ለቀረቡላቸው ጥያቄዎች ምላሽ ሰጥተዋል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ
#theroadtodetroit #drashenafietsegaye #automotiveindustry #booklaunch #innovation #futuremobility #ethiopia #addisababa #technology #successstory
#ethiopia |በኦቶሞቲቭ ኢንዱስትሪ ውስጥ ላለፉት 48 ዓመታት የነበራቸውን የላቀ ልምድና የፈጠራ ሥራዎች የሚተርከው የዶክተር አሸናፊ ጸጋዬ "The Road to Detroit" የተሰኘ አዲስ መጽሐፍ ዛሬ መጋቢት 23 ቀን 2018 ዓ.ም በድምቀት ተመርቋል።
በሀራ ኢቨንትስ አስተባባሪነት በተዘጋጀው በዚህ የምረቃ ሥነ-ሥርዓት ላይ ከኦቶሞቲቭ፣ ከኢነርጂ፣ ከአካዳሚክ እና ከመንግሥት የሥራ ዘርፎች የተወጣጡ ከፍተኛ ባለድርሻ አካላት እንዲሁም ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል።
ይህ መጽሐፍ ደራሲው በዘርፉ ያሳለፉትን ረጅም ዓመታት ጉዞ የሚዳስስ ሲሆን፣ በተለይም ስለ ወደፊቱ የትራንስፖርት እንቅስቃሴ፣ ስለ ኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች እና ስለ ዘመናዊ አውቶሞቲቭ ቴክኖሎጂዎች ጥልቅ ዕውቀትና ግንዛቤን የሚያካፍል መሆኑ ተገልጿል።
በምረቃው ወቅት በመስኩ ያሉ የኢንዱስትሪ መሪዎችና የሚዲያ ባለሙያዎች የታደሙ ሲሆን፣ ደራሲው ዶክተር አሸናፊ ጸጋዬ ከመጽሐፉ ይዘት ባሻገር ካላቸው ሰፊ ልምድ በመነሳት ከጋዜጠኞች ለቀረቡላቸው ጥያቄዎች ምላሽ ሰጥተዋል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ
#theroadtodetroit #drashenafietsegaye #automotiveindustry #booklaunch #innovation #futuremobility #ethiopia #addisababa #technology #successstory
Sponsored by
Surafel
4 months ago
የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን 50ኛ ዓመት የወርቅ ኢዮቤልዩ
ከውድቀት ስጋት ወደ ከፍታ!
#ethiopia | የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን ዋና ሥራ አስፈጻሚ ዶ/ር ረሻድ ከማል ሰዒድ ለተቋሙ 50ኛ ዓመት የምስረታ በዓል ባስተላለፉት መልዕክት፣ ተቋሙ ካለበት የመክሰም አፋፍ ወጥቶ አሁን ላይ ለሀገር ተምሳሌት የሚሆን ስኬት እያስመዘገበ መሆኑን ገልጸዋል።
እንደ ሲኤምሲ (CMC) ያሉ ዘመናዊ መንደሮችን በመገንባት ለከተማዋ ውበትና እድገት ትልቅ አስተዋጽኦ ያበረከተበት ወቅት።
የመቀጨጭ ዘመን (1980ዎቹ - 2010)፦ ለ28 ዓመታት ያህል ተቋሙ ትኩረት ተነፍጎት፣ ከቤት ግንባታ ርቆ እስከ መክሰም አፋፍ ደርሶ የነበረበት ፈታኝ ጊዜ።
የዳግም ልደት ዘመን (ከ2010 ወዲህ)፦ በአገራዊ ለውጡና በተቋማዊ ሪፎርም ታግዞ፣ የተቋሙ ገቢ በ30 እጥፍ እንዲያድግ የተደረገበትና ስኬት የነገሰበት ወቅት።
ኮርፖሬሽኑ አሁን ላይ "ቤት ከመገንባት ወደ ማምረት" ተሸጋግሯል፦
3D ኮንክሪት ፕሪንቲንግ፦ በሀገራችን ለመጀመሪያ ጊዜ ዘመናዊ የቤት ግንባታ ቴክኖሎጂን አስተዋውቋል።
የጣሊያኑን የፕሪካስት ፋብሪካ ተከላ በማጠናቀቅ የግንባታ ፍጥነትን ለማሳደግ ተዘጋጅቷል።
የጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አሕመድን የ1.5 ሚሊዮን ቤቶች ግንባታ ዕቅድ ለማሳካት ለሠራተኞች፣ ለመካከለኛ ገቢ ላላቸው ዜጎችና ለዳያስፖራው ጥራት ያላቸው ቤቶችን ለማቅረብ እየሰራ ይገኛል።
🙏 የምስጋና መልዕክት
"የሀገራችን ብልጽግና አይቀሬ ነው፣ ኢትዮጵያ አፍሪካዊ ተምሳሌታዊ አገር የመሆን ጥረቷ እውን ይሆናል፡፡"
— ዶ/ር ረሻድ ከማል
ዋና ሥራ አስፈጻሚው ለተቋሙ ሰራተኞች፣ ለደጋፊዎችና ለሀገር መሪዎች ምስጋናቸውን እያቀረቡ፣ ለቀጣዩ አገራዊ ኃላፊነት ሁሉም እንዲተጋ ጥሪያቸውን አስተላልፈዋል።
#ethiopia #federalhousingcorporation #fhc50years #goldenjubilee #housingdevelopment #urbanbeauty #innovation InConstruction #drreshadkemal #ethiopianprosperity #buildingthefuture
ከውድቀት ስጋት ወደ ከፍታ!
#ethiopia | የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን ዋና ሥራ አስፈጻሚ ዶ/ር ረሻድ ከማል ሰዒድ ለተቋሙ 50ኛ ዓመት የምስረታ በዓል ባስተላለፉት መልዕክት፣ ተቋሙ ካለበት የመክሰም አፋፍ ወጥቶ አሁን ላይ ለሀገር ተምሳሌት የሚሆን ስኬት እያስመዘገበ መሆኑን ገልጸዋል።
እንደ ሲኤምሲ (CMC) ያሉ ዘመናዊ መንደሮችን በመገንባት ለከተማዋ ውበትና እድገት ትልቅ አስተዋጽኦ ያበረከተበት ወቅት።
የመቀጨጭ ዘመን (1980ዎቹ - 2010)፦ ለ28 ዓመታት ያህል ተቋሙ ትኩረት ተነፍጎት፣ ከቤት ግንባታ ርቆ እስከ መክሰም አፋፍ ደርሶ የነበረበት ፈታኝ ጊዜ።
የዳግም ልደት ዘመን (ከ2010 ወዲህ)፦ በአገራዊ ለውጡና በተቋማዊ ሪፎርም ታግዞ፣ የተቋሙ ገቢ በ30 እጥፍ እንዲያድግ የተደረገበትና ስኬት የነገሰበት ወቅት።
ኮርፖሬሽኑ አሁን ላይ "ቤት ከመገንባት ወደ ማምረት" ተሸጋግሯል፦
3D ኮንክሪት ፕሪንቲንግ፦ በሀገራችን ለመጀመሪያ ጊዜ ዘመናዊ የቤት ግንባታ ቴክኖሎጂን አስተዋውቋል።
የጣሊያኑን የፕሪካስት ፋብሪካ ተከላ በማጠናቀቅ የግንባታ ፍጥነትን ለማሳደግ ተዘጋጅቷል።
የጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አሕመድን የ1.5 ሚሊዮን ቤቶች ግንባታ ዕቅድ ለማሳካት ለሠራተኞች፣ ለመካከለኛ ገቢ ላላቸው ዜጎችና ለዳያስፖራው ጥራት ያላቸው ቤቶችን ለማቅረብ እየሰራ ይገኛል።
🙏 የምስጋና መልዕክት
"የሀገራችን ብልጽግና አይቀሬ ነው፣ ኢትዮጵያ አፍሪካዊ ተምሳሌታዊ አገር የመሆን ጥረቷ እውን ይሆናል፡፡"
— ዶ/ር ረሻድ ከማል
ዋና ሥራ አስፈጻሚው ለተቋሙ ሰራተኞች፣ ለደጋፊዎችና ለሀገር መሪዎች ምስጋናቸውን እያቀረቡ፣ ለቀጣዩ አገራዊ ኃላፊነት ሁሉም እንዲተጋ ጥሪያቸውን አስተላልፈዋል።
#ethiopia #federalhousingcorporation #fhc50years #goldenjubilee #housingdevelopment #urbanbeauty #innovation InConstruction #drreshadkemal #ethiopianprosperity #buildingthefuture
4 months ago
እኔ ችግር ፈቺ ነኝ ♥
I am a Problem Solver
PAN-AFRICAN Robotics Championship
FROM ELEMENTRY TO UNIVERSITY
Apr 01-03, 2026
At Science museum
ENGINEERING
Al
ROBOTICS
GETTING DIGITAL
CODING
DESIGNING INNOVATION
STEM EDUCATION
AFRICAN
MAT
1. CMC Addis international convention center
2. Bisrate Gebreal, Int Tennis club, 3rd Floor
3. Bole Reality Plaza 12th Floor
+251 911675401/+251 909790386
www.africanroboticschampio...
ethiorobogmail
ethiorobotics
I am a Problem Solver
PAN-AFRICAN Robotics Championship
FROM ELEMENTRY TO UNIVERSITY
Apr 01-03, 2026
At Science museum
ENGINEERING
Al
ROBOTICS
GETTING DIGITAL
CODING
DESIGNING INNOVATION
STEM EDUCATION
AFRICAN
MAT
1. CMC Addis international convention center
2. Bisrate Gebreal, Int Tennis club, 3rd Floor
3. Bole Reality Plaza 12th Floor
+251 911675401/+251 909790386
www.africanroboticschampio...
ethiorobogmail
ethiorobotics
4 months ago
በኢትዮጵያ የትምህርት ጥራትን ለማሻሻል ያለመው "ኤድቴክ ሳምንት 2026" መካሄድ ጀምሯል
#ethiopia | በኢትዮጵያ የትምህርት ጥራትን ለማሻሻልና የቴክኖሎጂ ውጤቶችን በስፋት ጥቅም ላይ ለማዋል ያለመው ሁለተኛው የ"ኢትዮጵያ ኤድቴክ ሳምንት" በአዲስ አበባ መካሄድ ጀምሯል።
ሪች ፎር ቼንጅ ፣ ከትምህርት ሚኒስቴር እና ከማስተር ካርድ ፋውንዴሽን ጋር በመተባበር ባዘጋጁት በዚህ መድረክ ላይ ከፍተኛ የመንግስት የስራ ሃላፊዎች፣ የዘርፉ ተመራማሪዎችና ስራ ፈጣሪዎች ተገኝተዋል።
"ቴክኖሎጂን ለሁሉ አሳታፊና ጾታን መሰረት ላደረገ ትምህርት ማዋል" በሚል መሪ ቃል በሳይንስ ሙዚየም መካሄድ የጀመረው ይህ መድረክ፤ በኢትዮጵያ የትምህርት ቴክኖሎጂ ስራ ፈጣሪዎች የደረሱበትን ደረጃ ለማሳየትና ከባለሀብቶች ጋር ለማገናኘት ያለመ ነው።
በመድረኩ ላይ የተገኙት የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር ባይሳ በዳዳ እንደገለጹት፤ ኢትዮጵያ የጀመረችውን ዲጂታል ሽግግር ለማሳካት የትምህርት ስርአቱን በቴክኖሎጂ መደገፍ አማራጭ የሌለው ጉዳይ ነው።
ባለፉት ጥቂት አመታት በሀገሪቱ የነበሩ የጀማሪ ስራ ፈጣሪዎች ቁጥር ከ50 ወደ 300 ማደጉን የጠቀሱት ሚኒስትር ዴኤታው፣ ይህም ከ30 ሺህ በላይ የስራ እድል መፍጠሩን ተናግረዋል።
"ኢትዮጵያ የጀመረችው የዲጂታል 2025 ስትራቴጂ ትልቅ ውጤት እያመጣ ነው።
ቴክኖሎጂ ግብ ሳይሆን የዜጎችን ህይወት ማሻሻያ መሳሪያ ነው።
ስራ ፈጣሪዎች የሚያመጧቸው አዳዲስ ሀሳቦች በትምህርት ቤቶች ውስጥ ተግባራዊ እንዲሆኑ መንግስት አስፈላጊውን ድጋፍ ያደርጋል"ብለዋል።
በትምህርት ሚኒስቴር የአማካሪዎች ሰብሳቢና የክልል ተጠሪ የሆኑት ፕሮፌሰር ክንደያ ገብረህይወት በበኩላቸው፤ መንግስት የብሄራዊ ፈተናዎችን በዲጂታል መንገድ ለመስጠት የጀመረው ጥረት የዘርፉን ትኩረት ያሳያል ብለዋል።
ቴክኖሎጂው ተደራሽነቱ ከከተማ አልፎ ገጠር ለሚገኙ ተማሪዎችና ሴቶች እንዲሆን በትኩረት እንደሚሰራም አክለዋል።
የሪች ፎር ቼንጅ ግሎባል ዋና ስራ አስፈጻሚ ሶፊያ ብሬትሆልትስ በበኩላቸው፤ ድርጅታቸው ባለፉት ሶስት አመታት 34 የኤድቴክ ስራ ፈጣሪዎችን በመደገፍ ከ400 ሺህ በላይ ተማሪዎች ተጠቃሚ መሆናቸውን ገልጸዋል።
አሁን ላይ ትኩረቱ አዳዲስ ፈጠራዎችን ከመሞከር ባለፈ በስፋት ወደ ትምህርት ስርአቱ እንዲገቡ (Scale-up) ማድረግ መሆኑን አመልክተዋል።
በማስተር ካርድ ፋውንዴሽን የፈጠራ ትምህርት ማእከል ዳይሬክተር ዋዲኮ ዋይታ፤ ቴክኖሎጂ መምህራንን የሚተካ ሳይሆን የሚያግዝ መሆን እንዳለበትና ወጣቶች ለነገው የስራ አለም ብቁ እንዲሆኑ እንደሚያስችላቸው ገልጸዋል።
ለሚቀጥሉት ቀናት በሚቆየው በዚህ መድረክ ላይ ስራ ፈጣሪዎች የፈጠራ ውጤቶቻቸውን ለእይታ የሚያቀርቡ ሲሆን፣ ከፖሊሲ አውጪዎችና ከአጋር አካላት ጋር ውይይት እንደሚያደርጉም ታውቋል።
ጌጡ ተመስገን (Getu Temesgen
#getutemesgen #ethiopia #edtechweek2026 #educationtechnology #digitalethiopia #reachforchange #mastercardfoundation #innovation #getutemesgen #moe #mint
#ethiopia | በኢትዮጵያ የትምህርት ጥራትን ለማሻሻልና የቴክኖሎጂ ውጤቶችን በስፋት ጥቅም ላይ ለማዋል ያለመው ሁለተኛው የ"ኢትዮጵያ ኤድቴክ ሳምንት" በአዲስ አበባ መካሄድ ጀምሯል።
ሪች ፎር ቼንጅ ፣ ከትምህርት ሚኒስቴር እና ከማስተር ካርድ ፋውንዴሽን ጋር በመተባበር ባዘጋጁት በዚህ መድረክ ላይ ከፍተኛ የመንግስት የስራ ሃላፊዎች፣ የዘርፉ ተመራማሪዎችና ስራ ፈጣሪዎች ተገኝተዋል።
"ቴክኖሎጂን ለሁሉ አሳታፊና ጾታን መሰረት ላደረገ ትምህርት ማዋል" በሚል መሪ ቃል በሳይንስ ሙዚየም መካሄድ የጀመረው ይህ መድረክ፤ በኢትዮጵያ የትምህርት ቴክኖሎጂ ስራ ፈጣሪዎች የደረሱበትን ደረጃ ለማሳየትና ከባለሀብቶች ጋር ለማገናኘት ያለመ ነው።
በመድረኩ ላይ የተገኙት የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር ባይሳ በዳዳ እንደገለጹት፤ ኢትዮጵያ የጀመረችውን ዲጂታል ሽግግር ለማሳካት የትምህርት ስርአቱን በቴክኖሎጂ መደገፍ አማራጭ የሌለው ጉዳይ ነው።
ባለፉት ጥቂት አመታት በሀገሪቱ የነበሩ የጀማሪ ስራ ፈጣሪዎች ቁጥር ከ50 ወደ 300 ማደጉን የጠቀሱት ሚኒስትር ዴኤታው፣ ይህም ከ30 ሺህ በላይ የስራ እድል መፍጠሩን ተናግረዋል።
"ኢትዮጵያ የጀመረችው የዲጂታል 2025 ስትራቴጂ ትልቅ ውጤት እያመጣ ነው።
ቴክኖሎጂ ግብ ሳይሆን የዜጎችን ህይወት ማሻሻያ መሳሪያ ነው።
ስራ ፈጣሪዎች የሚያመጧቸው አዳዲስ ሀሳቦች በትምህርት ቤቶች ውስጥ ተግባራዊ እንዲሆኑ መንግስት አስፈላጊውን ድጋፍ ያደርጋል"ብለዋል።
በትምህርት ሚኒስቴር የአማካሪዎች ሰብሳቢና የክልል ተጠሪ የሆኑት ፕሮፌሰር ክንደያ ገብረህይወት በበኩላቸው፤ መንግስት የብሄራዊ ፈተናዎችን በዲጂታል መንገድ ለመስጠት የጀመረው ጥረት የዘርፉን ትኩረት ያሳያል ብለዋል።
ቴክኖሎጂው ተደራሽነቱ ከከተማ አልፎ ገጠር ለሚገኙ ተማሪዎችና ሴቶች እንዲሆን በትኩረት እንደሚሰራም አክለዋል።
የሪች ፎር ቼንጅ ግሎባል ዋና ስራ አስፈጻሚ ሶፊያ ብሬትሆልትስ በበኩላቸው፤ ድርጅታቸው ባለፉት ሶስት አመታት 34 የኤድቴክ ስራ ፈጣሪዎችን በመደገፍ ከ400 ሺህ በላይ ተማሪዎች ተጠቃሚ መሆናቸውን ገልጸዋል።
አሁን ላይ ትኩረቱ አዳዲስ ፈጠራዎችን ከመሞከር ባለፈ በስፋት ወደ ትምህርት ስርአቱ እንዲገቡ (Scale-up) ማድረግ መሆኑን አመልክተዋል።
በማስተር ካርድ ፋውንዴሽን የፈጠራ ትምህርት ማእከል ዳይሬክተር ዋዲኮ ዋይታ፤ ቴክኖሎጂ መምህራንን የሚተካ ሳይሆን የሚያግዝ መሆን እንዳለበትና ወጣቶች ለነገው የስራ አለም ብቁ እንዲሆኑ እንደሚያስችላቸው ገልጸዋል።
ለሚቀጥሉት ቀናት በሚቆየው በዚህ መድረክ ላይ ስራ ፈጣሪዎች የፈጠራ ውጤቶቻቸውን ለእይታ የሚያቀርቡ ሲሆን፣ ከፖሊሲ አውጪዎችና ከአጋር አካላት ጋር ውይይት እንደሚያደርጉም ታውቋል።
ጌጡ ተመስገን (Getu Temesgen
#getutemesgen #ethiopia #edtechweek2026 #educationtechnology #digitalethiopia #reachforchange #mastercardfoundation #innovation #getutemesgen #moe #mint
5 months ago
የሰው ልጅ ምድር ላይ ዘላለም የመኖር ቅዠት
#ethiopia | የሰው ልጅ ሞትን ድል አድርጎ በቴክኖሎጂ ዳግም የመነሳት ተስፋው አሁንም አነጋጋሪነቱን ቀጥሏል። በአሁኑ ወቅት ከ300 በላይ ግለሰቦች "ክሪዮኒክስ" (Cryonics) በተሰኘው ሳይንሳዊ ሂደት አካላቸውን እጅግ ከፍተኛ በሆነ ቅዝቃዜ ውስጥ አስቀምጠው የወደፊቱን የህክምና ጥበብ በመጠባበቅ ላይ ይገኛሉ።
ሂደቱ እንዴት ይከናወናል?
እንደ አልኮር ላይፍ ኤክስቴንሽን ፋውንዴሽን ያሉ ተቋማት የሰውን አካል በፈሳሽ ናይትሮጅን አማካኝነት በ -196 ዲግሪ ሴንቲ ግሬድ ውስጥ ያቆያሉ። ሂደቱ የሚጀምረው ግለሰቡ በህግ አግባብ "ሞቷል" ተብሎ ከተረጋገጠ በኋላ ሲሆን፣ ዋና አላማውም የሴሎችን መበስበስ ሙሉ በሙሉ ማቆም ነው። በሂደቱ ወቅት በሰውነት ውስጥ ያለው ደም በልዩ ኬሚካሎች (Cryoprotectants) ይተካል፤ ይህም በረዶ በሴሎች ላይ የሚያደርሰውን ጉዳት ለመቀነስ የሚደረግ ጥንቃቄ ነው።
ጭንቅላትን ብቻ የመጠበቅ ምርጫ
የሚገርመው ግን ሁሉም ተሳታፊዎች ሙሉ አካላቸው እንዲቀመጥ አይፈልጉም። አንዳንዶች ትኩረታቸውን በጭንቅላታቸው ላይ ብቻ ያደርጋሉ። ይህም ወደፊት በሚመጣ የላቀ ቴክኖሎጂ የሰው ልጅን ትውስታ፣ ስብዕና እና ማንነት ዳግም ወደ ሌላ አካል ማዛወር ወይም መመለስ ይቻላል ከሚል እምነት የመነጨ ነው።
ሳይንሳዊ ጥርጣሬ እና የተስፋ ጉዞ
ምንም እንኳን የዘመኑ ሳይንቲስቶች ይህንን ሂደት በጥርጣሬ ቢመለከቱትም፣ የዘርፉ አድናቂዎች ግን ክሪዮኒክስን እንደ "የረጅም ጊዜ ኢንቨስትመንት" ይቆጥሩታል። ለነዚህ ግለሰቦች ቅዝቃዜው ሞት ሳይሆን፣ ወደፊት ለሚመጣው የተሻለ የባዮቴክኖሎጂ ዘመን የተበጀ ድልድይ ነው።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#amn #getutemesgen #getu #ጌጡ #መናኸሪያFM #cryonics #futuretechnology #sciencenews #lifeextension #alcor #biotechnology #innovation #healthtech
#ethiopia | የሰው ልጅ ሞትን ድል አድርጎ በቴክኖሎጂ ዳግም የመነሳት ተስፋው አሁንም አነጋጋሪነቱን ቀጥሏል። በአሁኑ ወቅት ከ300 በላይ ግለሰቦች "ክሪዮኒክስ" (Cryonics) በተሰኘው ሳይንሳዊ ሂደት አካላቸውን እጅግ ከፍተኛ በሆነ ቅዝቃዜ ውስጥ አስቀምጠው የወደፊቱን የህክምና ጥበብ በመጠባበቅ ላይ ይገኛሉ።
ሂደቱ እንዴት ይከናወናል?
እንደ አልኮር ላይፍ ኤክስቴንሽን ፋውንዴሽን ያሉ ተቋማት የሰውን አካል በፈሳሽ ናይትሮጅን አማካኝነት በ -196 ዲግሪ ሴንቲ ግሬድ ውስጥ ያቆያሉ። ሂደቱ የሚጀምረው ግለሰቡ በህግ አግባብ "ሞቷል" ተብሎ ከተረጋገጠ በኋላ ሲሆን፣ ዋና አላማውም የሴሎችን መበስበስ ሙሉ በሙሉ ማቆም ነው። በሂደቱ ወቅት በሰውነት ውስጥ ያለው ደም በልዩ ኬሚካሎች (Cryoprotectants) ይተካል፤ ይህም በረዶ በሴሎች ላይ የሚያደርሰውን ጉዳት ለመቀነስ የሚደረግ ጥንቃቄ ነው።
ጭንቅላትን ብቻ የመጠበቅ ምርጫ
የሚገርመው ግን ሁሉም ተሳታፊዎች ሙሉ አካላቸው እንዲቀመጥ አይፈልጉም። አንዳንዶች ትኩረታቸውን በጭንቅላታቸው ላይ ብቻ ያደርጋሉ። ይህም ወደፊት በሚመጣ የላቀ ቴክኖሎጂ የሰው ልጅን ትውስታ፣ ስብዕና እና ማንነት ዳግም ወደ ሌላ አካል ማዛወር ወይም መመለስ ይቻላል ከሚል እምነት የመነጨ ነው።
ሳይንሳዊ ጥርጣሬ እና የተስፋ ጉዞ
ምንም እንኳን የዘመኑ ሳይንቲስቶች ይህንን ሂደት በጥርጣሬ ቢመለከቱትም፣ የዘርፉ አድናቂዎች ግን ክሪዮኒክስን እንደ "የረጅም ጊዜ ኢንቨስትመንት" ይቆጥሩታል። ለነዚህ ግለሰቦች ቅዝቃዜው ሞት ሳይሆን፣ ወደፊት ለሚመጣው የተሻለ የባዮቴክኖሎጂ ዘመን የተበጀ ድልድይ ነው።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#amn #getutemesgen #getu #ጌጡ #መናኸሪያFM #cryonics #futuretechnology #sciencenews #lifeextension #alcor #biotechnology #innovation #healthtech
5 months ago
አለርት ሆስፒታል የአፍሪካ የፕላስቲክ ቀዶ ህክምና ባለሙያዎች አዲሱ መፍለቂያ እየሆነ ነው
#ethiopia | ኢትዮጵያ በህክምና ቱሪዝም እና በትምህርት ያላትን አቅም የሚያሳይ አዲስ ምዕራፍ ተከፍቷል። የአለርት ኮምፕሪሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ባቋቋመው ብቸኛ የፕላስቲክ ቀዶ ህክምና ማሰልጠኛ ማዕከል፣ ኢትዮጵያን በአህጉሪቱ የዘርፉ የልህቀት ማማ እያደረጋት ይገኛል።
ከሀገር ውስጥ አልፎ ለአህጉር ተሻጋሪ ስልጠና
ማዕከሉ በአሁኑ ወቅት የኢትዮጵያን ባለሙያዎች ከማሰልጠን ባለፈ፣ ከሰባት በላይ ከሆኑ የአፍሪካ ሀገራት (ናይጄሪያ፣ ሩዋንዳ፣ ኬንያ፣ ሶማሊያ፣ ታንዛኒያ፣ ቡሩንዲ እና ማሊ) ለመጡ የህክምና ባለሙያዎች በንድፈ-ሐሳብና በተግባር የተደገፈ ከፍተኛ ስልጠና እየሰጠ ይገኛል።
የውጭ ምንዛሬ እና የልምድ ልውውጥ
የሆስፒታሉ ስራ አስኪያጅ ዶ/ር ሽመልስ ገዛኸኝ እንደገለጹት፣ ይህ ስልጠና በክፍያ የሚሰጥ በመሆኑ ለሀገር ውስጥ የውጭ ምንዛሬ ግኝት አዲስ በር ከፍቷል።
በተጨማሪም ሆስፒታሉ ከዓለም አቀፍ ተቋማት ጋር ባለው ትብብር የራሱን ሐኪሞች ወደ ውጭ በመላክ የክህሎት ማሻሻያ በማድረግ ላይ ነው።
ወደ "ልህቀት ማዕከል" የሚደረግ ጉዞ
ተቋሙ አገልግሎቱን ይበልጥ ለማስፋት ማዕከሉን ወደ ልህቀት ማዕከል (Center of Excellence) ለማሳደግ በዝግጅት ላይ ነው። ግንባታቸው እየተፋጠነ የሚገኙት አዳዲስ ህንጻዎችና የዘመናዊ መሣሪያዎች አቅርቦት ሲጠናቀቁ የሚከተሉትን አገልግሎቶች በከፍተኛ ጥራት ይሰጣል ተብሎ ይጠበቃል፦
* የላቀ የፕላስቲክ ቀዶ ህክምና
* የቆዳ እና የአጥንት ህክምና
* የነርቭ ቀዶ ህክምና
* ልዩ የህፃናት ህክምና
የህክምና ሉዓላዊነትን ማረጋገጥ
ይህ ማዕከል በሙሉ አቅሙ ወደ ስራ ሲገባ፣ ዜጎች ለሪኮንስትራክቲቭ ቀዶ ህክምና ወደ ውጭ ሀገር በመሄድ የሚገጥማቸውን እንግልትና ከፍተኛ ወጪ ያስቀራል። ይህም የሀገርን የህክምና ሉዓላዊነት ከማረጋገጥ ባለፈ፣ ኢትዮጵያን የአፍሪካ የህክምና ማዕከል የማድረግ ራዕይን የሚያሳካ ነው።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #amn #ethiopia #healthcare #alerthospital #plasticsurgery #medicalexcellence #africahealth #innovation
#ethiopia | ኢትዮጵያ በህክምና ቱሪዝም እና በትምህርት ያላትን አቅም የሚያሳይ አዲስ ምዕራፍ ተከፍቷል። የአለርት ኮምፕሪሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ባቋቋመው ብቸኛ የፕላስቲክ ቀዶ ህክምና ማሰልጠኛ ማዕከል፣ ኢትዮጵያን በአህጉሪቱ የዘርፉ የልህቀት ማማ እያደረጋት ይገኛል።
ከሀገር ውስጥ አልፎ ለአህጉር ተሻጋሪ ስልጠና
ማዕከሉ በአሁኑ ወቅት የኢትዮጵያን ባለሙያዎች ከማሰልጠን ባለፈ፣ ከሰባት በላይ ከሆኑ የአፍሪካ ሀገራት (ናይጄሪያ፣ ሩዋንዳ፣ ኬንያ፣ ሶማሊያ፣ ታንዛኒያ፣ ቡሩንዲ እና ማሊ) ለመጡ የህክምና ባለሙያዎች በንድፈ-ሐሳብና በተግባር የተደገፈ ከፍተኛ ስልጠና እየሰጠ ይገኛል።
የውጭ ምንዛሬ እና የልምድ ልውውጥ
የሆስፒታሉ ስራ አስኪያጅ ዶ/ር ሽመልስ ገዛኸኝ እንደገለጹት፣ ይህ ስልጠና በክፍያ የሚሰጥ በመሆኑ ለሀገር ውስጥ የውጭ ምንዛሬ ግኝት አዲስ በር ከፍቷል።
በተጨማሪም ሆስፒታሉ ከዓለም አቀፍ ተቋማት ጋር ባለው ትብብር የራሱን ሐኪሞች ወደ ውጭ በመላክ የክህሎት ማሻሻያ በማድረግ ላይ ነው።
ወደ "ልህቀት ማዕከል" የሚደረግ ጉዞ
ተቋሙ አገልግሎቱን ይበልጥ ለማስፋት ማዕከሉን ወደ ልህቀት ማዕከል (Center of Excellence) ለማሳደግ በዝግጅት ላይ ነው። ግንባታቸው እየተፋጠነ የሚገኙት አዳዲስ ህንጻዎችና የዘመናዊ መሣሪያዎች አቅርቦት ሲጠናቀቁ የሚከተሉትን አገልግሎቶች በከፍተኛ ጥራት ይሰጣል ተብሎ ይጠበቃል፦
* የላቀ የፕላስቲክ ቀዶ ህክምና
* የቆዳ እና የአጥንት ህክምና
* የነርቭ ቀዶ ህክምና
* ልዩ የህፃናት ህክምና
የህክምና ሉዓላዊነትን ማረጋገጥ
ይህ ማዕከል በሙሉ አቅሙ ወደ ስራ ሲገባ፣ ዜጎች ለሪኮንስትራክቲቭ ቀዶ ህክምና ወደ ውጭ ሀገር በመሄድ የሚገጥማቸውን እንግልትና ከፍተኛ ወጪ ያስቀራል። ይህም የሀገርን የህክምና ሉዓላዊነት ከማረጋገጥ ባለፈ፣ ኢትዮጵያን የአፍሪካ የህክምና ማዕከል የማድረግ ራዕይን የሚያሳካ ነው።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #amn #ethiopia #healthcare #alerthospital #plasticsurgery #medicalexcellence #africahealth #innovation
5 months ago
ለኢትዮጵያ አቪዬሽን አዲስ ተስፋ!
#ethiopia | ወጣቱ የቴክኖሎጂ ባለሙያ ኢብራሂም አሊ፣ በኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ የ F35 RC (Remote Controlled) ጀት በስኬት በማብረር አዲስ ታሪክ አስመዝግቧል።
ይህ ስኬት ከ8 ተከታታይ ሙከራዎች በኋላ በ9ኛው ሙከራ የተገኘ ውጤት መሆኑ፣ ለስራው ያለውን ፅናትና ትጋት ያሳያል።
የዚህ ፕሮጀክት ዋና ዋና ነጥቦች እና የወደፊት ራዕይ እንደሚከተለው ቀርቧል፦
✈️ የፕሮጀክቱ ጉዞና ስኬት
ፅናት፦
8 ጊዜ ወድቆ በ9ኛው ሙከራ በስኬት ወደ ሰማይ መጥቀቅ የቻለ ጀት።
ቴክኖሎጂ፦
በኢትዮጵያ የመጀመሪያው የ F35 RC ጀት ሞዴል በስኬት መብረር።
መነሳሳት፦
እንደ ቱርኩ Selçuk Bayraktar (የባይራክታር ድሮን ፈጣሪ) ሁሉ፣ ከትንሽ ተነስተው ሀገርን በአየር ቴክኖሎጂ ወደ ላቀ ደረጃ የማድረስ ዓላማ።
🌍 የወደፊት ግብና ራዕይ
ኢብራሂም አሊ ግቡ RC ጀት ላይ ብቻ መቆም አይደለም፤ ይልቁንም፦
ኢትዮጵያ በአየር ቴክኖሎጂ (Aerospace Technology) ጠንካራ ኃይል እንድትሆን ማስቻል።
የኢትዮጵያን አየር ኃይል እና አቪዬሽን ዘርፍ በሀገር በቀል ቴክኖሎጂ ማገዝ።
ቀጣዩ ፕሮጀክት ይበልጥ ትልቅ፣ ኃይለኛ እና የተራቀቀ እንዲሆን መስራት።
🤝 ድጋፍና አጋርነት
ይህንን ታላቅ ሀገራዊ ራዕይ ዳር ለማድረስ የሁላችንም ድጋፍ አስፈላጊ ነው። ድጋፍ ለማድረግ በሚከተሉት አማራጮች መጠቀም ይቻላል፦
ለኢትዮጵያ ነዋሪዎች (CBE): 1000284862213
ከሀገር ውጭ ላላችሁ (Stripe): Sponsor via Stripe
ለቀጥታ ግንኙነት (Telegram): ibrahimalicode
"ታሪክ ያሳያል፤ አንድ ሰው ያለው ራዕይ አገርን ሊቀይር ይችላል።"
እንደ አንድ ሆነን ብንሰራ፣ የኢትዮጵያ ሰማይ በሀገር በቀል ቴክኖሎጂዎች የሚሞላበት ጊዜ ሩቅ አይሆንም።
በርታ ኢብራሂም!
ኢትዮጵያ በልጆችዋ ጥረት ታፍራና ተከብራ ትኖራለች። 🚀🇪🇹
#ኢትዮጵያ #ቴክኖሎጂ #ኢብራሂም_አሊ #f35 #aviation #ethiopia #innovation #getu #temesgen #getutemesgen #ጌጡ #ተመስገን #ጌጡተመስገን
#ethiopia | ወጣቱ የቴክኖሎጂ ባለሙያ ኢብራሂም አሊ፣ በኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ የ F35 RC (Remote Controlled) ጀት በስኬት በማብረር አዲስ ታሪክ አስመዝግቧል።
ይህ ስኬት ከ8 ተከታታይ ሙከራዎች በኋላ በ9ኛው ሙከራ የተገኘ ውጤት መሆኑ፣ ለስራው ያለውን ፅናትና ትጋት ያሳያል።
የዚህ ፕሮጀክት ዋና ዋና ነጥቦች እና የወደፊት ራዕይ እንደሚከተለው ቀርቧል፦
✈️ የፕሮጀክቱ ጉዞና ስኬት
ፅናት፦
8 ጊዜ ወድቆ በ9ኛው ሙከራ በስኬት ወደ ሰማይ መጥቀቅ የቻለ ጀት።
ቴክኖሎጂ፦
በኢትዮጵያ የመጀመሪያው የ F35 RC ጀት ሞዴል በስኬት መብረር።
መነሳሳት፦
እንደ ቱርኩ Selçuk Bayraktar (የባይራክታር ድሮን ፈጣሪ) ሁሉ፣ ከትንሽ ተነስተው ሀገርን በአየር ቴክኖሎጂ ወደ ላቀ ደረጃ የማድረስ ዓላማ።
🌍 የወደፊት ግብና ራዕይ
ኢብራሂም አሊ ግቡ RC ጀት ላይ ብቻ መቆም አይደለም፤ ይልቁንም፦
ኢትዮጵያ በአየር ቴክኖሎጂ (Aerospace Technology) ጠንካራ ኃይል እንድትሆን ማስቻል።
የኢትዮጵያን አየር ኃይል እና አቪዬሽን ዘርፍ በሀገር በቀል ቴክኖሎጂ ማገዝ።
ቀጣዩ ፕሮጀክት ይበልጥ ትልቅ፣ ኃይለኛ እና የተራቀቀ እንዲሆን መስራት።
🤝 ድጋፍና አጋርነት
ይህንን ታላቅ ሀገራዊ ራዕይ ዳር ለማድረስ የሁላችንም ድጋፍ አስፈላጊ ነው። ድጋፍ ለማድረግ በሚከተሉት አማራጮች መጠቀም ይቻላል፦
ለኢትዮጵያ ነዋሪዎች (CBE): 1000284862213
ከሀገር ውጭ ላላችሁ (Stripe): Sponsor via Stripe
ለቀጥታ ግንኙነት (Telegram): ibrahimalicode
"ታሪክ ያሳያል፤ አንድ ሰው ያለው ራዕይ አገርን ሊቀይር ይችላል።"
እንደ አንድ ሆነን ብንሰራ፣ የኢትዮጵያ ሰማይ በሀገር በቀል ቴክኖሎጂዎች የሚሞላበት ጊዜ ሩቅ አይሆንም።
በርታ ኢብራሂም!
ኢትዮጵያ በልጆችዋ ጥረት ታፍራና ተከብራ ትኖራለች። 🚀🇪🇹
#ኢትዮጵያ #ቴክኖሎጂ #ኢብራሂም_አሊ #f35 #aviation #ethiopia #innovation #getu #temesgen #getutemesgen #ጌጡ #ተመስገን #ጌጡተመስገን
5 months ago
ኢትዮጵያ ሰማይን ትቆጣጠራለች!
- ኢብራሂም አሊ
#ethiopia | እኛ ኢትዮጵያውያን ዛሬ ቱርክ የምታደርገውን ሁሉ ማድረግ እንችላለን።
ጀቶች፣ ድሮኖች፣ አውሮፕላኖች እና ሄሊኮፕተሮች መንደፍ፣ መምረት እና መጠገን:: ይህ ሁሉ የማይቻል ነገር አይደለም።
ታሪኩን ተመልከቱ።
2005 ዓ.ም. አንድ ተማሪ ነበር። ስሙ Selçuk Bayraktar ነበር።
እሱ በተማሪነቱ ጊዜ የመጀመሪያውን የfixed-wing ድሮን ፕሮቶታይፕ ሠራ።
ያን ፕሮቶታይፕ ይዞ ወደ ኢንቨስተሮች ሄደ። አሳየ። አመኑበት። ደገፉት።
ከዚያ በኋላ ወደ ውጭ ሀገር ሄዶ ትምህርቱን ቀጠለ።
እንደገና ወደ ሀገሩ ተመለሰ።
በፕሮቶታይፑ ላይ ቀጠለ።
ዛሬ ውጤቱን ሁሉም ያውቃል።
ቱርክ የዓለም ከፍተኛ የድሮን አምራች አገር ሆናለች።
እና ይህ ታሪክ በአንድ ሰው ራዕይ ተጀመረ።
ዛሬ እኔ ደግሞ እንዲሁ መንገድ ላይ ነኝ።
RC አውሮፕላኖችን እየሠራሁ ነው።
በተለይ የ F-35 Lightning II ትንሽ ሞዴሎች (F-35A እና F-35B) እየነደፍኩ እና እያበረርኩ ነው።
ይህ ብቻ መጀመሪያ ነው።
ድጋፍ ካገኘ፣
እውቅና ካገኘ፣
ተስፋ ካገኘ
እኛ እንዲሁ ከRC ሞዴሎች ወደ እውነተኛ ድሮኖች እንደርሳለን።
ከዚያ በኋላ ወደ ማምረት፣ መንደፍ እና መጠገን እንግባለን።
ይህ ለኢትዮጵያ ታላቅ ኃይል ይሆናል።
የመከላከያ ኃይላችን ይጠናከራል።
ቴክኖሎጂያችን ይድገታል።
ወጣቶቻችን ይነሳሉ።
ነገር ግን ሁሉም ነገር በአንድ ነገር ይጀምራል፤
ራዕይ ባለው ሰው ላይ መመን።
ዛሬ እኛ ከታች ነን።
ነገ ግን ኢትዮጵያ ሰማይን ትቆጣጠራለች።
🚀 እኛ ካመንን…
🚀 እኛ ካገዝን…
🚀 እኛ ካደግን…
ኢትዮጵያ የራሷን ድሮኖችን ትሰራለች።
follow for more: https://www.facebook.com/i...
• #ኢትዮጵያ
• #ኢትዮጵያ_ትችላለች
• #ኢብራሂም_አሊ
• #ethiopia
• #ibrahim_ali
- ኢብራሂም አሊ
#ethiopia | እኛ ኢትዮጵያውያን ዛሬ ቱርክ የምታደርገውን ሁሉ ማድረግ እንችላለን።
ጀቶች፣ ድሮኖች፣ አውሮፕላኖች እና ሄሊኮፕተሮች መንደፍ፣ መምረት እና መጠገን:: ይህ ሁሉ የማይቻል ነገር አይደለም።
ታሪኩን ተመልከቱ።
2005 ዓ.ም. አንድ ተማሪ ነበር። ስሙ Selçuk Bayraktar ነበር።
እሱ በተማሪነቱ ጊዜ የመጀመሪያውን የfixed-wing ድሮን ፕሮቶታይፕ ሠራ።
ያን ፕሮቶታይፕ ይዞ ወደ ኢንቨስተሮች ሄደ። አሳየ። አመኑበት። ደገፉት።
ከዚያ በኋላ ወደ ውጭ ሀገር ሄዶ ትምህርቱን ቀጠለ።
እንደገና ወደ ሀገሩ ተመለሰ።
በፕሮቶታይፑ ላይ ቀጠለ።
ዛሬ ውጤቱን ሁሉም ያውቃል።
ቱርክ የዓለም ከፍተኛ የድሮን አምራች አገር ሆናለች።
እና ይህ ታሪክ በአንድ ሰው ራዕይ ተጀመረ።
ዛሬ እኔ ደግሞ እንዲሁ መንገድ ላይ ነኝ።
RC አውሮፕላኖችን እየሠራሁ ነው።
በተለይ የ F-35 Lightning II ትንሽ ሞዴሎች (F-35A እና F-35B) እየነደፍኩ እና እያበረርኩ ነው።
ይህ ብቻ መጀመሪያ ነው።
ድጋፍ ካገኘ፣
እውቅና ካገኘ፣
ተስፋ ካገኘ
እኛ እንዲሁ ከRC ሞዴሎች ወደ እውነተኛ ድሮኖች እንደርሳለን።
ከዚያ በኋላ ወደ ማምረት፣ መንደፍ እና መጠገን እንግባለን።
ይህ ለኢትዮጵያ ታላቅ ኃይል ይሆናል።
የመከላከያ ኃይላችን ይጠናከራል።
ቴክኖሎጂያችን ይድገታል።
ወጣቶቻችን ይነሳሉ።
ነገር ግን ሁሉም ነገር በአንድ ነገር ይጀምራል፤
ራዕይ ባለው ሰው ላይ መመን።
ዛሬ እኛ ከታች ነን።
ነገ ግን ኢትዮጵያ ሰማይን ትቆጣጠራለች።
🚀 እኛ ካመንን…
🚀 እኛ ካገዝን…
🚀 እኛ ካደግን…
ኢትዮጵያ የራሷን ድሮኖችን ትሰራለች።
follow for more: https://www.facebook.com/i...
• #ኢትዮጵያ
• #ኢትዮጵያ_ትችላለች
• #ኢብራሂም_አሊ
• #ethiopia
• #ibrahim_ali
5 months ago
TECNO CAMON 50 Series: Redefining Professional Imaging Through the Power of Practical AI
At Mobile World Congress 2026, TECNO unveiled the CAMON 50 Series—comprising the CAMON 50 Ultra 5G, CAMON 50 Pro, and CAMON 50—marking a significant leap in AI-powered mobile imaging. The flagship CAMON 50 Ultra 5G features a 50MP Sony LYTIA 700C Ultra Night Camera and a 50MP 3X telephoto lens (on Ultra and Pro models), enhanced by the AI RAW 2.0 imaging engine for exceptional clarity, precision, and low-light performance. Innovations such as Super-Zoom FlashSnap, AI 60X SuperZoom, and the industry-first AI Auto Zoom elevate action capture and portrait photography, while validation from DXOMARK highlights its accurate and inclusive skin tone rendering under $600.
Beyond imaging, the CAMON 50 Series integrates advanced AI to enhance creativity, productivity, security, and durability. Features like the AI Art Gallery, AI Image-to-Video Generator, AI LightMaster 2.0, and the upgraded Ella assistant streamline artistic expression and daily tasks, while TGuard security introduces industry-first off-grid search technology. Powered by the MediaTek Dimensity 7400 Ultimate processor, the series offers a 1.5K 144Hz AMOLED display, IP68/IP69/IP69K protection, up to 6500mAh battery capacity with 45W Super Charge, and FreeLink Bluetooth Long Range communication—delivering a secure, resilient, and intelligently connected user experience.
At Mobile World Congress 2026, TECNO unveiled the CAMON 50 Series—comprising the CAMON 50 Ultra 5G, CAMON 50 Pro, and CAMON 50—marking a significant leap in AI-powered mobile imaging. The flagship CAMON 50 Ultra 5G features a 50MP Sony LYTIA 700C Ultra Night Camera and a 50MP 3X telephoto lens (on Ultra and Pro models), enhanced by the AI RAW 2.0 imaging engine for exceptional clarity, precision, and low-light performance. Innovations such as Super-Zoom FlashSnap, AI 60X SuperZoom, and the industry-first AI Auto Zoom elevate action capture and portrait photography, while validation from DXOMARK highlights its accurate and inclusive skin tone rendering under $600.
Beyond imaging, the CAMON 50 Series integrates advanced AI to enhance creativity, productivity, security, and durability. Features like the AI Art Gallery, AI Image-to-Video Generator, AI LightMaster 2.0, and the upgraded Ella assistant streamline artistic expression and daily tasks, while TGuard security introduces industry-first off-grid search technology. Powered by the MediaTek Dimensity 7400 Ultimate processor, the series offers a 1.5K 144Hz AMOLED display, IP68/IP69/IP69K protection, up to 6500mAh battery capacity with 45W Super Charge, and FreeLink Bluetooth Long Range communication—delivering a secure, resilient, and intelligently connected user experience.
Sponsored by
Surafel
5 months ago
TECNO to Unveil AI-Powered CAMON 50 Series and AI Product Ecosystem at MWC 2026 Launch Event
TECNO will unveil major innovations at Mobile World Congress 2026 in Barcelona on March 1, headlined by the new CAMON 50 Series—its latest flagship imaging and AI smartphone family. Powered by flagship Sony imaging hardware and a dedicated AI computing architecture, the series introduces breakthroughs like Super-Zoom FlashSnap for zero-shutter-lag action shots and AI Auto Zoom for intelligent subject framing. Beyond photography, it serves as a Creative AI Hub with features such as AI Art Gallery, One-Tap FlashMemo, and the Ella AI assistant, delivering smarter, more intuitive everyday experiences.
On March 3, TECNO will also host its AI Ecosystem Product Launch Event, spotlighting its broader AI strategy and announcing a strategic partnership with Tonino Lamborghini. The collaboration debuts a co-created lineup blending high-performance technology with iconic design, including the Tonino Lamborghini TECNO TAURUS (MEGA MINI G1 Pro) gaming mini-PC and POVA Metal Tonino Lamborghini Limited Edition. Attendees can explore these innovations and TECNO’s expanding AI ecosystem—including MEGABOOK laptops, AI wearables, and the upgraded OneLeap interconnection solution.
TECNO will unveil major innovations at Mobile World Congress 2026 in Barcelona on March 1, headlined by the new CAMON 50 Series—its latest flagship imaging and AI smartphone family. Powered by flagship Sony imaging hardware and a dedicated AI computing architecture, the series introduces breakthroughs like Super-Zoom FlashSnap for zero-shutter-lag action shots and AI Auto Zoom for intelligent subject framing. Beyond photography, it serves as a Creative AI Hub with features such as AI Art Gallery, One-Tap FlashMemo, and the Ella AI assistant, delivering smarter, more intuitive everyday experiences.
On March 3, TECNO will also host its AI Ecosystem Product Launch Event, spotlighting its broader AI strategy and announcing a strategic partnership with Tonino Lamborghini. The collaboration debuts a co-created lineup blending high-performance technology with iconic design, including the Tonino Lamborghini TECNO TAURUS (MEGA MINI G1 Pro) gaming mini-PC and POVA Metal Tonino Lamborghini Limited Edition. Attendees can explore these innovations and TECNO’s expanding AI ecosystem—including MEGABOOK laptops, AI wearables, and the upgraded OneLeap interconnection solution.
5 months ago
AI የሰው ልጅን ከሥራ አያፈናቅልም፤ ይልቁንም አቅምን ያሳድጋል!
#ብዙዎቻችን "አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ (AI) ሥራዬን ይነጥቀኝ ይሆን?" የሚል ስጋት ነበረብን። ሆኖም የጆንስ ሆፕኪንስ ዩኒቨርሲቲ ያወጣው አዲስ ጥናት ይህንን ስጋት የሚቀይር አስገራሚ ውጤት ይፋ አድርጓል።
AIን መጠቀም የሚያስገኘው ትርፍ በቁጥር፦
ጥናቱ AIን በሥራቸው ላይ የጨመሩ ሠራተኞች ካልተጠቀሙት በተሻለ የሚከተሉትን ለውጦች እንዳሳዩ አረጋግጧል፦
የፈጠራ ችሎታ (Creativity)፦ በ 40% ጨምሯል!
የሥራ ፍጥነት (Efficiency)፦ በ 25% አድጓል!
የሥራ ጥራት (Quality)፦ በ 18% መሻሻል አሳይቷል!
AI አድካሚና ተደጋጋሚ ሥራዎችን በፍጥነት ቢሰራም፣ የሚከተሉት የሰው ልጅ ተፈጥሯዊ ክህሎቶች ግን በማሽኖች ሊተኩ እንደማይችሉ ጥናቱ ይገልጻል፦
ሂሳዊ አስተሳሰብ (Critical Thinking)
ሥነ-ምግባራዊ ውሳኔ አሰጣጥ (Ethics)
ጥልቅ ስሜታዊ ግንኙነት (Emotional Intelligence)
እንደ ዓለም ኢኮኖሚክ ፎረም (WEF) ትንበያ፣ በቴክኖሎጂው ምክንያት አንዳንድ ነባር ሥራዎች ቢቀየሩም፣ 97 ሚሊዮን የሚደርሱ አዳዲስና ዘመናዊ የሥራ ዕድሎች ይፈጠራሉ። ቁልፉ ያለው ራስን ከቴክኖሎጂው ጋር በማላመድና አዳዲስ ዲጂታል ክህሎቶችን በማዳበር ላይ ነው።
AIን በዕለት ተዕለት ሥራዎ ወይም ትምህርትዎ ላይ መጠቀም ጀምረዋል? የሥራ ጫናዎን ቀንሶልዎታል ወይስ ይበልጥ አሳስቦዎታል? ራስዎን ለነገው የሥራ ገበያ እንዴት እያዘጋጁ ነው?
#artificialintelligence #ai #futureofwork #technology #productivity #digitaltransformation #innovation #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
#ብዙዎቻችን "አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ (AI) ሥራዬን ይነጥቀኝ ይሆን?" የሚል ስጋት ነበረብን። ሆኖም የጆንስ ሆፕኪንስ ዩኒቨርሲቲ ያወጣው አዲስ ጥናት ይህንን ስጋት የሚቀይር አስገራሚ ውጤት ይፋ አድርጓል።
AIን መጠቀም የሚያስገኘው ትርፍ በቁጥር፦
ጥናቱ AIን በሥራቸው ላይ የጨመሩ ሠራተኞች ካልተጠቀሙት በተሻለ የሚከተሉትን ለውጦች እንዳሳዩ አረጋግጧል፦
የፈጠራ ችሎታ (Creativity)፦ በ 40% ጨምሯል!
የሥራ ፍጥነት (Efficiency)፦ በ 25% አድጓል!
የሥራ ጥራት (Quality)፦ በ 18% መሻሻል አሳይቷል!
AI አድካሚና ተደጋጋሚ ሥራዎችን በፍጥነት ቢሰራም፣ የሚከተሉት የሰው ልጅ ተፈጥሯዊ ክህሎቶች ግን በማሽኖች ሊተኩ እንደማይችሉ ጥናቱ ይገልጻል፦
ሂሳዊ አስተሳሰብ (Critical Thinking)
ሥነ-ምግባራዊ ውሳኔ አሰጣጥ (Ethics)
ጥልቅ ስሜታዊ ግንኙነት (Emotional Intelligence)
እንደ ዓለም ኢኮኖሚክ ፎረም (WEF) ትንበያ፣ በቴክኖሎጂው ምክንያት አንዳንድ ነባር ሥራዎች ቢቀየሩም፣ 97 ሚሊዮን የሚደርሱ አዳዲስና ዘመናዊ የሥራ ዕድሎች ይፈጠራሉ። ቁልፉ ያለው ራስን ከቴክኖሎጂው ጋር በማላመድና አዳዲስ ዲጂታል ክህሎቶችን በማዳበር ላይ ነው።
AIን በዕለት ተዕለት ሥራዎ ወይም ትምህርትዎ ላይ መጠቀም ጀምረዋል? የሥራ ጫናዎን ቀንሶልዎታል ወይስ ይበልጥ አሳስቦዎታል? ራስዎን ለነገው የሥራ ገበያ እንዴት እያዘጋጁ ነው?
#artificialintelligence #ai #futureofwork #technology #productivity #digitaltransformation #innovation #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
5 months ago
የኢትዮጵያ የጤና ደህንነት ወደ ዲጂታል ምዕራፍ ተሸጋገረ
#ethiopia | የኢትዮጵያ ሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት (EPHI) የሀገሪቱን የጤና ስጋቶች በአንድ ማዕከል ለመቆጣጠር የሚያስችለውን ዘመናዊ የዲጂታል አሰራር ሥርዓት ዛሬ በይፋ አስመርቋል። ይህ አዲስ "የቁጥጥር ማዕከል" ኢትዮጵያ ለወረርሽኞችና ለድንገተኛ የጤና አደጋዎች ያላትን ምላሽ ፈጣንና መረጃን መሰረት ያደረገ ያደርገዋል።
🚀 ዋና ዋና ነጥቦች፦
ከወረዳ እስከ ማዕከል፦ አዲሱ አሰራር በእያንዳንዱ ወረዳ የሚታዩ የጤና ስጋቶችን በቅርበት ለመለየትና መረጃዎችን በፍጥነት ለመለዋወጥ ያስችላል።
800 ሚሊዮን ብር ድጋፍ፦ ዲጂታላይዜሽኑን እስከ ታችኛው መዋቅር ለማውረድ፣ ከ800 ሚሊዮን ብር በላይ የሚያወጡ የICT መሣሪያዎች ለክልል ጤና ቢሮዎች ተከፋፍለዋል።
የልህቀት ማዕከል፦ ይህ እርምጃ ተቋሙን በምስራቅ አፍሪካ የጤና ዘርፍ ግንባር ቀደም የልህቀት ማዕከል ለማድረግ የተያዘውን ግብ ያሳካል።
እንደ ኮቪድ-19 ያሉ ወረርሽኞች በገጠሙን ጊዜ ትልቁ ፈተና የነበረው የተበታተነና የዘገየ የመረጃ ልውውጥ ነበር። አሁን ግን ቴክኖሎጂን በመጠቀም ወረርሽኞችን ገና በጅምራቸው መለየትና የቅድመ ማስጠንቀቂያ እርምጃዎችን መውሰድ ይቻላል።
#publichealth #digitalhealth #ethiopia #healthtech #ephi #diseasesurveillance #innovation #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
#ethiopia | የኢትዮጵያ ሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት (EPHI) የሀገሪቱን የጤና ስጋቶች በአንድ ማዕከል ለመቆጣጠር የሚያስችለውን ዘመናዊ የዲጂታል አሰራር ሥርዓት ዛሬ በይፋ አስመርቋል። ይህ አዲስ "የቁጥጥር ማዕከል" ኢትዮጵያ ለወረርሽኞችና ለድንገተኛ የጤና አደጋዎች ያላትን ምላሽ ፈጣንና መረጃን መሰረት ያደረገ ያደርገዋል።
🚀 ዋና ዋና ነጥቦች፦
ከወረዳ እስከ ማዕከል፦ አዲሱ አሰራር በእያንዳንዱ ወረዳ የሚታዩ የጤና ስጋቶችን በቅርበት ለመለየትና መረጃዎችን በፍጥነት ለመለዋወጥ ያስችላል።
800 ሚሊዮን ብር ድጋፍ፦ ዲጂታላይዜሽኑን እስከ ታችኛው መዋቅር ለማውረድ፣ ከ800 ሚሊዮን ብር በላይ የሚያወጡ የICT መሣሪያዎች ለክልል ጤና ቢሮዎች ተከፋፍለዋል።
የልህቀት ማዕከል፦ ይህ እርምጃ ተቋሙን በምስራቅ አፍሪካ የጤና ዘርፍ ግንባር ቀደም የልህቀት ማዕከል ለማድረግ የተያዘውን ግብ ያሳካል።
እንደ ኮቪድ-19 ያሉ ወረርሽኞች በገጠሙን ጊዜ ትልቁ ፈተና የነበረው የተበታተነና የዘገየ የመረጃ ልውውጥ ነበር። አሁን ግን ቴክኖሎጂን በመጠቀም ወረርሽኞችን ገና በጅምራቸው መለየትና የቅድመ ማስጠንቀቂያ እርምጃዎችን መውሰድ ይቻላል።
#publichealth #digitalhealth #ethiopia #healthtech #ephi #diseasesurveillance #innovation #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
6 months ago
ሜክሲኮ ለ2026ቱ የዓለም ዋንጫ "ሮቦት ውሾችን" በፀጥታ ጥበቃ ልታሰማራ ነው
#ethiopia | በቀጣዩ የ2026 የዓለም ዋንጫ አስተናጋጅ ከሆኑት አገራት አንዷ የሆነችው ሜክሲኮ፣ የውድድሩን የፀጥታ ሁኔታ ይበልጥ ለማጠናከር በቴክኖሎጂ የታገዙ "ሮቦት ውሾችን" ልታሰማራ መሆኑን አስታውቃለች።
እነዚህ አራት እግሮች ያሏቸው የሮቦት እንሰሳት፣ በተለይም የፖሊስ አባላት ወደማይደርሱባቸው ወይም አደገኛ ወደሆኑ አካባቢዎች ቀድመው በመግባት የቪዲዮ መረጃዎችን በቀጥታ ለቁጥጥር ማዕከሉ እንዲልኩ ተደርገው የተሰሩ ናቸው።
የሮቦት ውሾቹ ዋና ዋና ባህሪያት፦
* ሁለገብ እንቅስቃሴ፦ ባልተስተካከሉ መሬቶች እና አስቸጋሪ በሆኑ ስፍራዎች ላይ በቀላሉ የመንቀሳቀስ ብቃት አላቸው።
* ዘመናዊ ካሜራዎች፦ ከፍተኛ ጥራት ያላቸው ካሜራዎች የተገጠሙላቸው ሲሆን፣ የፀጥታ አካላት ስጋቶችን በሩቅ ሆነው እንዲቃኙ ይረዳሉ።
* ጥንካሬ፦ በማንኛውም የአየር ንብረትና መልክዓ ምድር ውስጥ ለመስራት የሚያስችል ጠንካራ ቁሳቁስ ተገጥሞላቸዋል።
ሜክሲኮ ይህንን ቴክኖሎጂ የምትጠቀመው የሰው ኃይል ሊገጥመው የሚችለውን አደጋ ለመቀነስ እና ለዓለም ዋንጫው የሚመጡ እንግዶችን ደህንነት በላቀ ሁኔታ ለመጠበቅ እንደሆነ የሀገሪቱ ባለስልጣናት ገልጸዋል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #mexico2026 #worldcup2026 #robotdogs #techsecurity #fifaworldcup #mexicosafety #innovation #አለምዋንጫ #ሜክ .ሲኮ #ቴክኖሎጂ
#ethiopia | በቀጣዩ የ2026 የዓለም ዋንጫ አስተናጋጅ ከሆኑት አገራት አንዷ የሆነችው ሜክሲኮ፣ የውድድሩን የፀጥታ ሁኔታ ይበልጥ ለማጠናከር በቴክኖሎጂ የታገዙ "ሮቦት ውሾችን" ልታሰማራ መሆኑን አስታውቃለች።
እነዚህ አራት እግሮች ያሏቸው የሮቦት እንሰሳት፣ በተለይም የፖሊስ አባላት ወደማይደርሱባቸው ወይም አደገኛ ወደሆኑ አካባቢዎች ቀድመው በመግባት የቪዲዮ መረጃዎችን በቀጥታ ለቁጥጥር ማዕከሉ እንዲልኩ ተደርገው የተሰሩ ናቸው።
የሮቦት ውሾቹ ዋና ዋና ባህሪያት፦
* ሁለገብ እንቅስቃሴ፦ ባልተስተካከሉ መሬቶች እና አስቸጋሪ በሆኑ ስፍራዎች ላይ በቀላሉ የመንቀሳቀስ ብቃት አላቸው።
* ዘመናዊ ካሜራዎች፦ ከፍተኛ ጥራት ያላቸው ካሜራዎች የተገጠሙላቸው ሲሆን፣ የፀጥታ አካላት ስጋቶችን በሩቅ ሆነው እንዲቃኙ ይረዳሉ።
* ጥንካሬ፦ በማንኛውም የአየር ንብረትና መልክዓ ምድር ውስጥ ለመስራት የሚያስችል ጠንካራ ቁሳቁስ ተገጥሞላቸዋል።
ሜክሲኮ ይህንን ቴክኖሎጂ የምትጠቀመው የሰው ኃይል ሊገጥመው የሚችለውን አደጋ ለመቀነስ እና ለዓለም ዋንጫው የሚመጡ እንግዶችን ደህንነት በላቀ ሁኔታ ለመጠበቅ እንደሆነ የሀገሪቱ ባለስልጣናት ገልጸዋል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #mexico2026 #worldcup2026 #robotdogs #techsecurity #fifaworldcup #mexicosafety #innovation #አለምዋንጫ #ሜክ .ሲኮ #ቴክኖሎጂ
Sponsored by
Surafel
Comments