4 months ago
🕯️ "የሞተ ሠውሰ አረፈ፤ ነገር ግን መታሠቢያውን አድርግለት" (ሲራክ 38፥23)
የአርቲስት ነፃነት ወርቅነህ መታሰቢያ በልጅነት ሰፈሩ በቅዱስ ዑራኤል ቤተክርስቲያን
በቅርቡ በሞት የተለየን የጥበብ ሰው ወንድማችን አርቲስት ነፃነት ወርቅነህ ተወልዶ ባደገበት በደብረ ፅጌ ቅዱሥ ዑራኤል ቤተክርስቲያን፤ የአካባቢው ወጣቶች በተባበረ ክንድ የሻማ ማብራት እና የፀሎት መረሃ ግብር አዘጋጅተዋል።
በዚህ ታላቅ መንፈሳዊ መርሐ-ግብር ላይ ብፁሃን አባቶች፣ ሰባክያንን፣ ዘማሪያን፣ የጥበብ ሙያ አጋሮቹ እና ቤተሰቦቹ ይገኛሉ።
እናንተም የአርቲስት ነፃነት ወርቅነህ አድናቂዎች፣ የኪነ-ጥበብ ቤተሰቦች እና ወዳጆች በዚህ የመታሰቢያ ፕሮግራም ላይ በመገኘት አብራችሁን እንድትሆኑ የዑራኤል አካባቢ ወጣቶች ጥሪያቸውን ያቀርባሉ።
📅 ቀን: አርብ ጥር 15 ቀን 2018 ዓ.ም
⏰ ሰዓት: ከቀኑ 10:00 ጀምሮ
📍 ቦታ: ደብረ ፅጌ ቅዱሥ ዑራኤል ቤተክርስቲያን
ነፍስ ይማር!
#netsanetworkneh #memorial #uraelchurch #candlelight #prayer #ethiopianartist #rip
የአርቲስት ነፃነት ወርቅነህ መታሰቢያ በልጅነት ሰፈሩ በቅዱስ ዑራኤል ቤተክርስቲያን
በቅርቡ በሞት የተለየን የጥበብ ሰው ወንድማችን አርቲስት ነፃነት ወርቅነህ ተወልዶ ባደገበት በደብረ ፅጌ ቅዱሥ ዑራኤል ቤተክርስቲያን፤ የአካባቢው ወጣቶች በተባበረ ክንድ የሻማ ማብራት እና የፀሎት መረሃ ግብር አዘጋጅተዋል።
በዚህ ታላቅ መንፈሳዊ መርሐ-ግብር ላይ ብፁሃን አባቶች፣ ሰባክያንን፣ ዘማሪያን፣ የጥበብ ሙያ አጋሮቹ እና ቤተሰቦቹ ይገኛሉ።
እናንተም የአርቲስት ነፃነት ወርቅነህ አድናቂዎች፣ የኪነ-ጥበብ ቤተሰቦች እና ወዳጆች በዚህ የመታሰቢያ ፕሮግራም ላይ በመገኘት አብራችሁን እንድትሆኑ የዑራኤል አካባቢ ወጣቶች ጥሪያቸውን ያቀርባሉ።
📅 ቀን: አርብ ጥር 15 ቀን 2018 ዓ.ም
⏰ ሰዓት: ከቀኑ 10:00 ጀምሮ
📍 ቦታ: ደብረ ፅጌ ቅዱሥ ዑራኤል ቤተክርስቲያን
ነፍስ ይማር!
#netsanetworkneh #memorial #uraelchurch #candlelight #prayer #ethiopianartist #rip