20 days ago
"ፊልም ላይ ከፍዬ ተውኛለሁ!"
አርቲስት ሚካኤል ታምሬ
ልዩ ቆይታ ከመለዋ ሚዲያ ጋር
#ethiopia | በበርካታ የፊልም ስራዎቹ ዘንድሮ ስኬታማ ጉዞ እያደረገ የሚገኘው ተወዳጁ አርቲስት ሚካኤል ታምሬ ከመለዋ ሚዲያ ጋር ባደረገው ልዩ ቆይታ ስለ ትወና ህይወቱ እና ስለ ስነ ጥበብ ጉዞው በሰፊው አጋርቶናል።
በዚሁ ፕሮግራም ላይ ስለ ቤተሰባዊ አስተዳደጉ እና ስለ ግል ህይወቱ እንዲሁም በስራው አጋጣሚ ስላገኘው አዲስ ልምድ ጥልቅ ማብራሪያ ሰጥቷል።
https://www.tiktok.com/@me...
#michaeltamre #melewamedia #art #cinema #amharicfilm #ethiopianartist #interview #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
አርቲስት ሚካኤል ታምሬ
ልዩ ቆይታ ከመለዋ ሚዲያ ጋር
#ethiopia | በበርካታ የፊልም ስራዎቹ ዘንድሮ ስኬታማ ጉዞ እያደረገ የሚገኘው ተወዳጁ አርቲስት ሚካኤል ታምሬ ከመለዋ ሚዲያ ጋር ባደረገው ልዩ ቆይታ ስለ ትወና ህይወቱ እና ስለ ስነ ጥበብ ጉዞው በሰፊው አጋርቶናል።
በዚሁ ፕሮግራም ላይ ስለ ቤተሰባዊ አስተዳደጉ እና ስለ ግል ህይወቱ እንዲሁም በስራው አጋጣሚ ስላገኘው አዲስ ልምድ ጥልቅ ማብራሪያ ሰጥቷል።
https://www.tiktok.com/@me...
#michaeltamre #melewamedia #art #cinema #amharicfilm #ethiopianartist #interview #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
25 days ago
የድምጻዊት ማዲቱ ወዳይን ህይወት ለመታደግ የእርዳታ ጥሪ ቀረበ
#ethiopia | እሽክም በሚለው ስራዋ የምትታወቀው ድምጻዊት ማዲቱ ወዳይ ከኮምቦልቻ ወደ ወልድያ በመጓዝ ላይ እያለች ሚያዝያ 26 ቀን 2018 ዓ.ም በደረሰባት ድንገተኛ የመኪና አደጋ ለከፍተኛ ህክምና አዲስ አበባ መግባቷ ይታወቃል።
በአሁኑ ወቅት በድሪም የአጥንት የአደጋዎችና የአከርካሪ ህክምና ማዕከል የምትገኝ ሲሆን በተደረገላት የህክምና ምርመራ በግራ እጇ ላይ የሶስት ቦታ ስብራት በአከርካሪ አጥንቷና በሳምባዋ ላይ ደግሞ ከፍተኛ ጉዳት እንደደረሰባት ታውቋል።
ባለሙያዎች ጉዳቱን ለመጠገን አስቸኳይ ቀዶ ህክምና እንደሚያስፈልጋት የገለጹ ሲሆን ለህክምናውና ለተከታታይ ክትትል እስከ ሁለት ሚሊየን ብር እንደሚያስፈልግ ተረጋግጧል።
በመሆኑም በሀገር ውስጥና በውጭ ሀገር የምትገኙ ኢትዮጵያውያንና ኤርትራውያን እንዲሁም የጥበብ አፍቃሪዎችና አድናቂዎቿ ከጎኗ እንድትቆሙ ጥሪ ቀርቧል።
እርዳታ ማድረግ የምትፈልጉ ወገኖች ከጎኗ ሆኖ እያስታመማት በሚገኘው
ባለቤቷ ወርቅነህ አበበ ተሰማ ስም በተከፈተው
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አካውንት
1000088015097
ገቢ በማድረግ አልያም
በስልክ ቁጥር
+251911095021
በመደወል ድጋፋችሁን እንድታደርሱ ተጠይቋል።
#madituwoday #helpmaditu #woldia #ethiopianartist #medicalappeal #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | እሽክም በሚለው ስራዋ የምትታወቀው ድምጻዊት ማዲቱ ወዳይ ከኮምቦልቻ ወደ ወልድያ በመጓዝ ላይ እያለች ሚያዝያ 26 ቀን 2018 ዓ.ም በደረሰባት ድንገተኛ የመኪና አደጋ ለከፍተኛ ህክምና አዲስ አበባ መግባቷ ይታወቃል።
በአሁኑ ወቅት በድሪም የአጥንት የአደጋዎችና የአከርካሪ ህክምና ማዕከል የምትገኝ ሲሆን በተደረገላት የህክምና ምርመራ በግራ እጇ ላይ የሶስት ቦታ ስብራት በአከርካሪ አጥንቷና በሳምባዋ ላይ ደግሞ ከፍተኛ ጉዳት እንደደረሰባት ታውቋል።
ባለሙያዎች ጉዳቱን ለመጠገን አስቸኳይ ቀዶ ህክምና እንደሚያስፈልጋት የገለጹ ሲሆን ለህክምናውና ለተከታታይ ክትትል እስከ ሁለት ሚሊየን ብር እንደሚያስፈልግ ተረጋግጧል።
በመሆኑም በሀገር ውስጥና በውጭ ሀገር የምትገኙ ኢትዮጵያውያንና ኤርትራውያን እንዲሁም የጥበብ አፍቃሪዎችና አድናቂዎቿ ከጎኗ እንድትቆሙ ጥሪ ቀርቧል።
እርዳታ ማድረግ የምትፈልጉ ወገኖች ከጎኗ ሆኖ እያስታመማት በሚገኘው
ባለቤቷ ወርቅነህ አበበ ተሰማ ስም በተከፈተው
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አካውንት
1000088015097
ገቢ በማድረግ አልያም
በስልክ ቁጥር
+251911095021
በመደወል ድጋፋችሁን እንድታደርሱ ተጠይቋል።
#madituwoday #helpmaditu #woldia #ethiopianartist #medicalappeal #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
2 months ago
ለተወዳጇ ድምፃዊት ንግስቲ ሓየሎም እንድረስላት! 🙏💔
#ethiopia | በድንቅ የትግርኛ ዜማዎቿ የምናውቃት ተወዳጇ ድምፃዊት ንግስቲ ሓየሎም፣ በአሁኑ ወቅት በጠና ሕመም ላይ ትገኛለች።
ንግስቲ በሰይፉ ፋንታሁን ሾው ላይ ቀርባ ስለ ሕመሟ አስቸጋሪነትና ስለሚያስፈልጋት የሕክምና እርዳታ በዝርዝር አስረድታለች።
ጥበብ ለሕዝብ ናት፤ የጥበብ ሰዎችም የሕዝብ ናቸው።
ዛሬ ንግስቲን ከሕመሟ ታድገን ወደ መድረክ እንድትመለስ ለማድረግ ሁላችንም አቅማችን የፈቀደውን እናድርግ፦
🔹 የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE)፦ 1000295402109
🔹 ስም፦ ንግስቲ ሓየሎም (Nigisti Hayelom)
📞 ለበለጠ መረጃ፦ 0937643988
ዛሬ ለንግስቲ ድምፅ እንሁናት!
መረጃውን ሼር (Share) በማድረግ ለወገኖቻችን ድምፅ እንሁን። ፈጣሪ ምህረቱን ይላክላት!
#getu #nigistihayelom #ethiopianartist #healthsupport #artforhumanity #tigrignamusic #savenigisti #addisababa #ethiopia #ንግስቲሓየሎም #ጥበብ #ምህረት #ድረሱልን #ጌጡተመስገን #getutemesgen
#ethiopia | በድንቅ የትግርኛ ዜማዎቿ የምናውቃት ተወዳጇ ድምፃዊት ንግስቲ ሓየሎም፣ በአሁኑ ወቅት በጠና ሕመም ላይ ትገኛለች።
ንግስቲ በሰይፉ ፋንታሁን ሾው ላይ ቀርባ ስለ ሕመሟ አስቸጋሪነትና ስለሚያስፈልጋት የሕክምና እርዳታ በዝርዝር አስረድታለች።
ጥበብ ለሕዝብ ናት፤ የጥበብ ሰዎችም የሕዝብ ናቸው።
ዛሬ ንግስቲን ከሕመሟ ታድገን ወደ መድረክ እንድትመለስ ለማድረግ ሁላችንም አቅማችን የፈቀደውን እናድርግ፦
🔹 የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE)፦ 1000295402109
🔹 ስም፦ ንግስቲ ሓየሎም (Nigisti Hayelom)
📞 ለበለጠ መረጃ፦ 0937643988
ዛሬ ለንግስቲ ድምፅ እንሁናት!
መረጃውን ሼር (Share) በማድረግ ለወገኖቻችን ድምፅ እንሁን። ፈጣሪ ምህረቱን ይላክላት!
#getu #nigistihayelom #ethiopianartist #healthsupport #artforhumanity #tigrignamusic #savenigisti #addisababa #ethiopia #ንግስቲሓየሎም #ጥበብ #ምህረት #ድረሱልን #ጌጡተመስገን #getutemesgen
4 months ago
🏆 የቄራው ኮከብ በክብር ተሸለመ!
#ethiopia | ትላንት በቄራ ሰፈር ያደገው፣ ዛሬ የኢትዮጵያ ህዝብ ያከበረው... በኢትዮጵያ የፊልም ኢንዱስትሪ ውስጥ ላለፉት ሁለት አስርት ዓመታት የማይተካ አሻራውን ያሳረፈው ተወዳጁ አርቲስት ሰለሞን ቦጋለ፤ ለኪነ-ጥበብ ዘርፍ ላበረከተው የላቀ አስተዋፅኦ የክብር ሽልማት ተበርክቶለታል።
የሰለሞን ጉዞ:
ሰለሞን "የቄራ ልጅ" መሆኑን በማንኛውም መድረክ በኩራት የሚናገር፤ ከየትኛውም የህይወት ደረጃ ተነስቶ በትጋት እና በስነ-ምግባር ታጅቦ የት መድረስ እንደሚቻል ለብዙ ወጣቶች ህያው ምስክር የሆነ አርቲስት ነው።
ሽልማቱ ለምን?
በሥነ-ሥርዓቱ ላይ እንደተገለጸው፤ ይህ ክብር የተሰጠው ለአርቲስቱ የጥበብ ችሎታ ብቻ ሳይሆን፤ ለሙያው ላለው ታማኝነት፣ ለሥራ አጋሮቹ እና ለህዝብ ላለው ትህትና ጭምር ነው።
ክብር ለሚገባው ክብር መስጠት ይገባል!
እንኳን ደስ አለህ ሰለሞን ቦጋለ! 🇪🇹🎬
ለሰለሞን ቦጋለ ያለዎትን አድናቆት በኮሜንት ይግለጹ! 👇
#solomonbogale #award #ethiopianartist #kera #ethiopianfilm #cinema #art #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
#ethiopia | ትላንት በቄራ ሰፈር ያደገው፣ ዛሬ የኢትዮጵያ ህዝብ ያከበረው... በኢትዮጵያ የፊልም ኢንዱስትሪ ውስጥ ላለፉት ሁለት አስርት ዓመታት የማይተካ አሻራውን ያሳረፈው ተወዳጁ አርቲስት ሰለሞን ቦጋለ፤ ለኪነ-ጥበብ ዘርፍ ላበረከተው የላቀ አስተዋፅኦ የክብር ሽልማት ተበርክቶለታል።
የሰለሞን ጉዞ:
ሰለሞን "የቄራ ልጅ" መሆኑን በማንኛውም መድረክ በኩራት የሚናገር፤ ከየትኛውም የህይወት ደረጃ ተነስቶ በትጋት እና በስነ-ምግባር ታጅቦ የት መድረስ እንደሚቻል ለብዙ ወጣቶች ህያው ምስክር የሆነ አርቲስት ነው።
ሽልማቱ ለምን?
በሥነ-ሥርዓቱ ላይ እንደተገለጸው፤ ይህ ክብር የተሰጠው ለአርቲስቱ የጥበብ ችሎታ ብቻ ሳይሆን፤ ለሙያው ላለው ታማኝነት፣ ለሥራ አጋሮቹ እና ለህዝብ ላለው ትህትና ጭምር ነው።
ክብር ለሚገባው ክብር መስጠት ይገባል!
እንኳን ደስ አለህ ሰለሞን ቦጋለ! 🇪🇹🎬
ለሰለሞን ቦጋለ ያለዎትን አድናቆት በኮሜንት ይግለጹ! 👇
#solomonbogale #award #ethiopianartist #kera #ethiopianfilm #cinema #art #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
4 months ago
ለነፃነት ወርቅነህ (ነፂ) ቤተሰቦች የድጋፍ ጥሪ!
#ethiopia | ሁሌም በሳቁ ለሚያሳቀን፣ በስራዎቹ ለሚያዝናናን ነፂ... ዛሬ ለቤተሰቦቹ አለን እንበላቸው!
በኢቢኤስ (EBS) በተላለፈ ልዩ ፕሮግራም ላይ የአርቲስቱ የቅርብ ጓደኛ የሆነው አርቲስት አስኔ፤ የነፂን ባለቤት እና ሦስት ልጆች ለመደገፍ የታቀዱ ወሳኝ መረጃዎችን ይፋ አድርጓል።
ይፋዊ የጎፈንድሚ (GoFundMe) ድጋፍ:
ለቤተሰቡ ቋሚ ድጋፍ ለማድረግ የተከፈተውን ይፋዊ ሊንክ በመጠቀም አቅምዎ የፈቀደውን ይለግሱ፡
👉 https://gofund.me/c3a0a4d7...
የዩቲዩብ ገቢ ለቤተሰቡ:
ነፂ ህይወቱ ካለፈበት ጊዜ ጀምሮ በEBS የሚተላለፉ እሱ ያለበት ፕሮግራሞች የዩቲዩብ ገቢ በሙሉ ለቤተሰቡ እንዲሰጥ ተወስኗል። (ቪዲዮዎቹን ማየት እና ማጋራትም ድጋፍ ነው)
3️⃣ የልደት ቀን ልዩ ዝግጅት:
በፊታችን የካቲት ወር በሚከበረው የነፂ የልደት ቀን፤ እሱን የሚዘክር እና ለቤተሰቦቹ ገቢ ማሰባሰቢያ የሚሆን ታላቅ መርሃ-ግብር ይካሄዳል።
ነፂ በስራዎቹ ሁሌም በልባችን ይኖራል፤
አሁን ደግሞ ከቤተሰቦቹ ጎን በመቆም ፍቅራችንን በተግባር እናሳይ!
#netsanetworkneh #netsi #support #gofundme #ebs #ethiopianartist #familysupport #ethiopia #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
#ethiopia | ሁሌም በሳቁ ለሚያሳቀን፣ በስራዎቹ ለሚያዝናናን ነፂ... ዛሬ ለቤተሰቦቹ አለን እንበላቸው!
በኢቢኤስ (EBS) በተላለፈ ልዩ ፕሮግራም ላይ የአርቲስቱ የቅርብ ጓደኛ የሆነው አርቲስት አስኔ፤ የነፂን ባለቤት እና ሦስት ልጆች ለመደገፍ የታቀዱ ወሳኝ መረጃዎችን ይፋ አድርጓል።
ይፋዊ የጎፈንድሚ (GoFundMe) ድጋፍ:
ለቤተሰቡ ቋሚ ድጋፍ ለማድረግ የተከፈተውን ይፋዊ ሊንክ በመጠቀም አቅምዎ የፈቀደውን ይለግሱ፡
👉 https://gofund.me/c3a0a4d7...
የዩቲዩብ ገቢ ለቤተሰቡ:
ነፂ ህይወቱ ካለፈበት ጊዜ ጀምሮ በEBS የሚተላለፉ እሱ ያለበት ፕሮግራሞች የዩቲዩብ ገቢ በሙሉ ለቤተሰቡ እንዲሰጥ ተወስኗል። (ቪዲዮዎቹን ማየት እና ማጋራትም ድጋፍ ነው)
3️⃣ የልደት ቀን ልዩ ዝግጅት:
በፊታችን የካቲት ወር በሚከበረው የነፂ የልደት ቀን፤ እሱን የሚዘክር እና ለቤተሰቦቹ ገቢ ማሰባሰቢያ የሚሆን ታላቅ መርሃ-ግብር ይካሄዳል።
ነፂ በስራዎቹ ሁሌም በልባችን ይኖራል፤
አሁን ደግሞ ከቤተሰቦቹ ጎን በመቆም ፍቅራችንን በተግባር እናሳይ!
#netsanetworkneh #netsi #support #gofundme #ebs #ethiopianartist #familysupport #ethiopia #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
4 months ago
🕯️ "የሞተ ሠውሰ አረፈ፤ ነገር ግን መታሠቢያውን አድርግለት" (ሲራክ 38፥23)
የአርቲስት ነፃነት ወርቅነህ መታሰቢያ በልጅነት ሰፈሩ በቅዱስ ዑራኤል ቤተክርስቲያን
በቅርቡ በሞት የተለየን የጥበብ ሰው ወንድማችን አርቲስት ነፃነት ወርቅነህ ተወልዶ ባደገበት በደብረ ፅጌ ቅዱሥ ዑራኤል ቤተክርስቲያን፤ የአካባቢው ወጣቶች በተባበረ ክንድ የሻማ ማብራት እና የፀሎት መረሃ ግብር አዘጋጅተዋል።
በዚህ ታላቅ መንፈሳዊ መርሐ-ግብር ላይ ብፁሃን አባቶች፣ ሰባክያንን፣ ዘማሪያን፣ የጥበብ ሙያ አጋሮቹ እና ቤተሰቦቹ ይገኛሉ።
እናንተም የአርቲስት ነፃነት ወርቅነህ አድናቂዎች፣ የኪነ-ጥበብ ቤተሰቦች እና ወዳጆች በዚህ የመታሰቢያ ፕሮግራም ላይ በመገኘት አብራችሁን እንድትሆኑ የዑራኤል አካባቢ ወጣቶች ጥሪያቸውን ያቀርባሉ።
📅 ቀን: አርብ ጥር 15 ቀን 2018 ዓ.ም
⏰ ሰዓት: ከቀኑ 10:00 ጀምሮ
📍 ቦታ: ደብረ ፅጌ ቅዱሥ ዑራኤል ቤተክርስቲያን
ነፍስ ይማር!
#netsanetworkneh #memorial #uraelchurch #candlelight #prayer #ethiopianartist #rip
የአርቲስት ነፃነት ወርቅነህ መታሰቢያ በልጅነት ሰፈሩ በቅዱስ ዑራኤል ቤተክርስቲያን
በቅርቡ በሞት የተለየን የጥበብ ሰው ወንድማችን አርቲስት ነፃነት ወርቅነህ ተወልዶ ባደገበት በደብረ ፅጌ ቅዱሥ ዑራኤል ቤተክርስቲያን፤ የአካባቢው ወጣቶች በተባበረ ክንድ የሻማ ማብራት እና የፀሎት መረሃ ግብር አዘጋጅተዋል።
በዚህ ታላቅ መንፈሳዊ መርሐ-ግብር ላይ ብፁሃን አባቶች፣ ሰባክያንን፣ ዘማሪያን፣ የጥበብ ሙያ አጋሮቹ እና ቤተሰቦቹ ይገኛሉ።
እናንተም የአርቲስት ነፃነት ወርቅነህ አድናቂዎች፣ የኪነ-ጥበብ ቤተሰቦች እና ወዳጆች በዚህ የመታሰቢያ ፕሮግራም ላይ በመገኘት አብራችሁን እንድትሆኑ የዑራኤል አካባቢ ወጣቶች ጥሪያቸውን ያቀርባሉ።
📅 ቀን: አርብ ጥር 15 ቀን 2018 ዓ.ም
⏰ ሰዓት: ከቀኑ 10:00 ጀምሮ
📍 ቦታ: ደብረ ፅጌ ቅዱሥ ዑራኤል ቤተክርስቲያን
ነፍስ ይማር!
#netsanetworkneh #memorial #uraelchurch #candlelight #prayer #ethiopianartist #rip
5 months ago
🕯️ የሻማ ማብራት ሥነ-ሥርዓት 🇺🇸
በዲሲ (DMV) ለክቡር አርቲስት ነጻነት ወርቅነህ 🕯️
#ethiopia | "ከማንም ያልተወሰደ የራሱን የኮሜዲ ስልት ይዞ የነገሠ እና የሚልዮኖችን ቀልብ የሳበ የጥበብ ሰው!"
በኢትዮጵያ የኪነ-ጥበብ ዘርፍ በተለይም በፊልም እና በቴአትር ኢንዱስትሪው ትልቅ አሻራ ያሳረፈው ተወዳጁ አርቲስት ነጻነት ወርቅነህን ለመዘከር እና ክብር ለመስጠት፤ በዋሽንግተን ዲሲ እና አካባቢዋ (DMV Area) የሻማ ማብራት ሥነ-ሥርዓት ተዘጋጅቷል።
በአሜሪካ የምትገኙ የሙያ አጋሮቹ፣ አድናቂዎቹ እና ወዳጆቹ በሙሉ በቦታው ተገኝተን ለዚህ ታላቅ የጥበብ ሰው ያለንን ክብር እንድንገልጽ ተጋብዛችኋል።
📅 ቀን: የፊታችን ሀሙስ (Thursday, Jan 22)
⏰ ሰዓት: ከምሽቱ 5:00 PM ጀምሮ
📍 ቦታ: DMV Area
ኑ! የሳቅን ንጉሥ በክብር እናስበው!
የፕሮግራሙ አስተባባሪዎች
#netsanetworkneh #candlelightvigil #dmv #ethiopianartist #tribute #washingtondc
በዲሲ (DMV) ለክቡር አርቲስት ነጻነት ወርቅነህ 🕯️
#ethiopia | "ከማንም ያልተወሰደ የራሱን የኮሜዲ ስልት ይዞ የነገሠ እና የሚልዮኖችን ቀልብ የሳበ የጥበብ ሰው!"
በኢትዮጵያ የኪነ-ጥበብ ዘርፍ በተለይም በፊልም እና በቴአትር ኢንዱስትሪው ትልቅ አሻራ ያሳረፈው ተወዳጁ አርቲስት ነጻነት ወርቅነህን ለመዘከር እና ክብር ለመስጠት፤ በዋሽንግተን ዲሲ እና አካባቢዋ (DMV Area) የሻማ ማብራት ሥነ-ሥርዓት ተዘጋጅቷል።
በአሜሪካ የምትገኙ የሙያ አጋሮቹ፣ አድናቂዎቹ እና ወዳጆቹ በሙሉ በቦታው ተገኝተን ለዚህ ታላቅ የጥበብ ሰው ያለንን ክብር እንድንገልጽ ተጋብዛችኋል።
📅 ቀን: የፊታችን ሀሙስ (Thursday, Jan 22)
⏰ ሰዓት: ከምሽቱ 5:00 PM ጀምሮ
📍 ቦታ: DMV Area
ኑ! የሳቅን ንጉሥ በክብር እናስበው!
የፕሮግራሙ አስተባባሪዎች
#netsanetworkneh #candlelightvigil #dmv #ethiopianartist #tribute #washingtondc
5 months ago
መልካም ልደት ለመሰረት መብራቴ! 🎂🎈
በተሰጥኦዋ ልባችንን የገዛች፣ በስብዕናዋ አርአያ የሆነችው ተወዳጇ አርቲስት መሰረት መብራቴ ልደቷ ነው።
መሰረት በኢትዮጵያ የፊልም እና የድራማ ታሪክ ውስጥ የማይረሱ ገጸ-ባህሪያትን በመላበስ፣ በብዙ ሚሊዮኖች ዘንድ ተወዳጅነትን አትርፋለች። ከጥበብ ስራዎቿ ባሻገር በበጎ አድራጎት ስራዎቿና ለሃገር ባላት ፍቅር የምትታወቀው መሰረት፤ ዛሬም ድረስ የጥበብ ስራዎቿና ውበቷ እንደደመቁ አሉ።
ፋስት መረጃ ለመሰረት መብራቴ ረጅም እድሜ፣ ጤና እና ተጨማሪ የጥበብ ስኬቶችን ይመኛል!
#meseretmebrate #happybirthday #fastmereja #ethiopianartist #ፋስትመረጃ #መሰረትመብራቴ
በተሰጥኦዋ ልባችንን የገዛች፣ በስብዕናዋ አርአያ የሆነችው ተወዳጇ አርቲስት መሰረት መብራቴ ልደቷ ነው።
መሰረት በኢትዮጵያ የፊልም እና የድራማ ታሪክ ውስጥ የማይረሱ ገጸ-ባህሪያትን በመላበስ፣ በብዙ ሚሊዮኖች ዘንድ ተወዳጅነትን አትርፋለች። ከጥበብ ስራዎቿ ባሻገር በበጎ አድራጎት ስራዎቿና ለሃገር ባላት ፍቅር የምትታወቀው መሰረት፤ ዛሬም ድረስ የጥበብ ስራዎቿና ውበቷ እንደደመቁ አሉ።
ፋስት መረጃ ለመሰረት መብራቴ ረጅም እድሜ፣ ጤና እና ተጨማሪ የጥበብ ስኬቶችን ይመኛል!
#meseretmebrate #happybirthday #fastmereja #ethiopianartist #ፋስትመረጃ #መሰረትመብራቴ
Sponsored by
Surafel
5 months ago
⚫ "ከማንም ያልተወሰደ የራሱ የሆነ ልዩ የኮሜዲ ስልት የነበረው ሰው!"
#ethiopia | ያልተጠበቀው የነጻነት ወርቅነህ ህልፈት እና የህንድ ቆይታ ትውስታ...
ወንድማችን ነጻነት ወርቅነህ ከማንም ያልተወሰደ የራሱን የኮሜዲ ስልት ይዞ የነገሠ እና የሚልዮኖችን ቀልብ የሳበ የጥበብ ሰው ነበር።
ህንድ ሀገር እየታከመ በነበረበት ወቅት ስልክ ደውዬለት፤ ህክምናው በጥሩ ሁኔታ እየሄደ እንደሆነ እና ደህና እንደሆነ ነግሮኝ ነበር። ከዚህ ሁሉ ተስፋ በኋላ እንዲህ ያለ የከፋ ነገር ይገጥመዋል ብዬ ፈጽሞ አላሰብኩም ነበር። 💔
ወንድማችን ነጻነት፤ ፈጣሪ ነፍስህን በገነት ያኑርልን። ለቤተሰቦቹ፣ ለሙያ ጓደኞቹ እና ለመላው አድናቂዎቹ መጽናናትን እመኛለሁ።
ሳምሶን ማሞ
#rip #netsanetworkneh #legend #ethiopianartist #samsonmamo #tribute
#ethiopia | ያልተጠበቀው የነጻነት ወርቅነህ ህልፈት እና የህንድ ቆይታ ትውስታ...
ወንድማችን ነጻነት ወርቅነህ ከማንም ያልተወሰደ የራሱን የኮሜዲ ስልት ይዞ የነገሠ እና የሚልዮኖችን ቀልብ የሳበ የጥበብ ሰው ነበር።
ህንድ ሀገር እየታከመ በነበረበት ወቅት ስልክ ደውዬለት፤ ህክምናው በጥሩ ሁኔታ እየሄደ እንደሆነ እና ደህና እንደሆነ ነግሮኝ ነበር። ከዚህ ሁሉ ተስፋ በኋላ እንዲህ ያለ የከፋ ነገር ይገጥመዋል ብዬ ፈጽሞ አላሰብኩም ነበር። 💔
ወንድማችን ነጻነት፤ ፈጣሪ ነፍስህን በገነት ያኑርልን። ለቤተሰቦቹ፣ ለሙያ ጓደኞቹ እና ለመላው አድናቂዎቹ መጽናናትን እመኛለሁ።
ሳምሶን ማሞ
#rip #netsanetworkneh #legend #ethiopianartist #samsonmamo #tribute
5 months ago
⚫ የተወዳጁ አርቲስት ነጻነት ወርቅነህ ህልፈት ተሰማ! 😭
"የቤተሰብ ጨዋታው ናፋቂ... በድንገት ተለየን!"
#ethiopia | በኢቢኤስ ቴሌቪዥን በሚተላለፈው "የቤተሰብ ጨዋታ" ፕሮግራም እና በተለያዩ የፊልም ስራዎቹ በህዝብ ዘንድ እጅግ የተወደደው አርቲስት ነጻነት ወርቅነህ፤ ባጋጠመው ድንገተኛ ህመም ምክንያት ዛሬ ረፋድ ላይ ከዚህ ዓለም በሞት ተለይቷል።
ነጻነት በስነ-ምግባሩ፣ በፈገግታው እና በሙያ ፍቅሩ የሚታወቅ ታላቅ ባለሙያ ነበር። ነፍስሄር ባለትዳር እና የ3 ልጆች አባት ነበር።
የኢቢኤስ ቴሌቪዥን ማኔጅመንት እና ሰራተኞች በደረሰው ህልፈት የተሰማቸውን ጥልቅ ሀዘን ገልጸው፤ ለቤተሰቦቹ፣ ለሙያ ባልደረቦቹ እና ለአድናቂዎቹ መፅናናትን ተመኝተዋል።
ድጋሚ የማናገኘው ድንቅ ሰው!
ፈጣሪ ነፍስህን በአጻድ ጻድቅ ያኑርልን! 🕯️💔
#restinpeace #netsanetworkneh #ebs #ethiopianartist #familygame #legend
"የቤተሰብ ጨዋታው ናፋቂ... በድንገት ተለየን!"
#ethiopia | በኢቢኤስ ቴሌቪዥን በሚተላለፈው "የቤተሰብ ጨዋታ" ፕሮግራም እና በተለያዩ የፊልም ስራዎቹ በህዝብ ዘንድ እጅግ የተወደደው አርቲስት ነጻነት ወርቅነህ፤ ባጋጠመው ድንገተኛ ህመም ምክንያት ዛሬ ረፋድ ላይ ከዚህ ዓለም በሞት ተለይቷል።
ነጻነት በስነ-ምግባሩ፣ በፈገግታው እና በሙያ ፍቅሩ የሚታወቅ ታላቅ ባለሙያ ነበር። ነፍስሄር ባለትዳር እና የ3 ልጆች አባት ነበር።
የኢቢኤስ ቴሌቪዥን ማኔጅመንት እና ሰራተኞች በደረሰው ህልፈት የተሰማቸውን ጥልቅ ሀዘን ገልጸው፤ ለቤተሰቦቹ፣ ለሙያ ባልደረቦቹ እና ለአድናቂዎቹ መፅናናትን ተመኝተዋል።
ድጋሚ የማናገኘው ድንቅ ሰው!
ፈጣሪ ነፍስህን በአጻድ ጻድቅ ያኑርልን! 🕯️💔
#restinpeace #netsanetworkneh #ebs #ethiopianartist #familygame #legend
5 months ago
አርቲስት ሰለሞን ተካ ከብሩክ ሪል ስቴት የቢዋይዲ (BYD) መኪና ስጦታ ተረከበ
#ethiopia | በኢትዮጵያ የፊልም እና የቲያትር ጥበብ ውስጥ ስመጥር የሆነው አንጋፋው አርቲስት ሰለሞን ተካ፣ ከብሩክ ሪል ስቴት የተበረከተለትን ዘመናዊ የቢዋይዲ (BYD) የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪ ዛሬ ታህሳስ 21 ቀን 2018 ዓ.ም በይፋ ተረክቧል።
ይህ ሽልማት የተበረከተው በብሩክ ሪል ስቴት ስም የተከፈተው የቲክቶክ አካውንት 1.5 ሚሊዮን ተከታዮችን እንዲያፈራ ታስቦ በተጀመረው ልዩ "ቻሌንጅ" አማካኝነት ነው። አካውንቱ በአጭር ጊዜ ውስጥ ከ1 ሚሊዮን በላይ ተከታዮችን ማፍራት መቻሉን ተከትሎ ሽልማቱ ለአርቲስቱ ሊሰጥ ችሏል።
የአርቲስቱ ምስጋና፦
አርቲስት ሰለሞን ተካ ባስተላለፈው መልዕክት ለተደረገለት ስጦታ ብሩክ ሪል ስቴትን ያመሰገነ ሲሆን፣ በተለይም "የልጅ አዋቂ" ሲል የጠራው ወጣቱ ቲክቶከር አዶናይ ይህ የቲክቶክ ዘመቻ ስኬታማ እንዲሆን ላበረከተው ከፍተኛ አስተዋፅኦ ልዩ ምስጋናውን አቅርቧል።
ስለ ብሩክ ሪል ስቴት፦
መቀመጫውን በዱባይ ያደረገው ብሩክ ሪል ስቴት፣ ቤትና ንብረት ገዢዎችን ከሻጮች ጋር በማገናኘት ረገድ የሚታወቅ ድርጅት ነው።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#solomonteka #brookrealestate #byd #ethiopianartist #tiktokchallenge #adonay #dubairealestate
#ethiopia | በኢትዮጵያ የፊልም እና የቲያትር ጥበብ ውስጥ ስመጥር የሆነው አንጋፋው አርቲስት ሰለሞን ተካ፣ ከብሩክ ሪል ስቴት የተበረከተለትን ዘመናዊ የቢዋይዲ (BYD) የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪ ዛሬ ታህሳስ 21 ቀን 2018 ዓ.ም በይፋ ተረክቧል።
ይህ ሽልማት የተበረከተው በብሩክ ሪል ስቴት ስም የተከፈተው የቲክቶክ አካውንት 1.5 ሚሊዮን ተከታዮችን እንዲያፈራ ታስቦ በተጀመረው ልዩ "ቻሌንጅ" አማካኝነት ነው። አካውንቱ በአጭር ጊዜ ውስጥ ከ1 ሚሊዮን በላይ ተከታዮችን ማፍራት መቻሉን ተከትሎ ሽልማቱ ለአርቲስቱ ሊሰጥ ችሏል።
የአርቲስቱ ምስጋና፦
አርቲስት ሰለሞን ተካ ባስተላለፈው መልዕክት ለተደረገለት ስጦታ ብሩክ ሪል ስቴትን ያመሰገነ ሲሆን፣ በተለይም "የልጅ አዋቂ" ሲል የጠራው ወጣቱ ቲክቶከር አዶናይ ይህ የቲክቶክ ዘመቻ ስኬታማ እንዲሆን ላበረከተው ከፍተኛ አስተዋፅኦ ልዩ ምስጋናውን አቅርቧል።
ስለ ብሩክ ሪል ስቴት፦
መቀመጫውን በዱባይ ያደረገው ብሩክ ሪል ስቴት፣ ቤትና ንብረት ገዢዎችን ከሻጮች ጋር በማገናኘት ረገድ የሚታወቅ ድርጅት ነው።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#solomonteka #brookrealestate #byd #ethiopianartist #tiktokchallenge #adonay #dubairealestate
11 months ago
የሥዕል ሥራዬ አገሬን በዓለም መድረክ እንዳስተዋውቅ ረድቶኛል - ሠዓሊ እያሱ ሲሳይ
#ethiopia | ሥዕል ያለፉ ታሪኮች፣ ባህል፣ አሁናዊ አኗኗር፣ ቋንቋን ስነ-ጥበባዊ በሆነ መንገድ የመግለጽ አቅም እንዲሁም ወደፊት ሊሆን ይችላል ተብሎ የሚታሰብን ሁነት በመተንበይ የማሳየት አቅም አለው።
በርካቶችም በስዕል ሥራዎቸው የአገራቸውን ውበት ለጥበብ አፍቃሪያኑ አስተዋውቀዋል።
ሠዓሊ እያሱ ሲሳይ፤ በተሰጠኝን መክሊ የተለያዩ ስዕሎችን በማዘጋጀት አገሬን በዓለም መድረክ ለማስተዋወቅ ችያለሁ ሲል ይገልጻል።
“ሥዕልን የምስለው የነበሩ ታሪኮቻችንን፣ ውበት፣ ባህል፣ ቋንቋ፣ የሀገር ገፅታ መልከዓ-ምድር ውበት እና ሳቢነትን በመጨመር ሰዎች ሲያዩት መንፈሳቸው የሚታደስበት ሁኔታ ለመፍጠር ነው” ይላል።
በተጨማሪም ለትውልድ የሚተላለፉ ታሪኮችን ለማስተዋወቅ ስዕልን እንደሚያዘወትር ይናገራል።
ከተወሰኑ ዓመታት ወዲህ የሥዕል ሥራዎቹ ላይ ቡናማ ቀለምን በብዛት አካቶ እንደሚሰራ የተናገረው ሠዓሊው፤ ይህም የቡና መገኛ የሆነችው ኢትዮጵያን ለማስተዋወቅ ምክንያት እንደሆነው ይናገራል።
የሥዕል ሥራዎቹን በሀገር ውስጥ እና ከሀገር ውጭ በተለያዩ የአውሮፓ እና ዓለም አቀፍ የስዕል ኤግዚቢሽኖች ላይ ያቀረበ ሲሆን፤ በየመድረኮቹ ላይ የሀገሩን ባህል እና ወግ እንዲሁም ታሪክ ማሳየቱን ነው የሚያስረዳው።
ሠዓሊው በቀጣይ ሥራዎቹን ለሕዝብ ለማድረስ ዝግጅት እያደረገ እንደሆነ እና በተለይ ቡና ተኮር የሆኑ የሥዕል ስራዎቹን ከታሪክ ጋር በማስተሳሰር በቀጣይ ኤግዚቢሽኖች ላይ ለማቅረብ ውጥን እንዳለው ተናግሯል።
በሄለን ተስፋዬ #ebc #ethiopianartist #painting
#ethiopia | ሥዕል ያለፉ ታሪኮች፣ ባህል፣ አሁናዊ አኗኗር፣ ቋንቋን ስነ-ጥበባዊ በሆነ መንገድ የመግለጽ አቅም እንዲሁም ወደፊት ሊሆን ይችላል ተብሎ የሚታሰብን ሁነት በመተንበይ የማሳየት አቅም አለው።
በርካቶችም በስዕል ሥራዎቸው የአገራቸውን ውበት ለጥበብ አፍቃሪያኑ አስተዋውቀዋል።
ሠዓሊ እያሱ ሲሳይ፤ በተሰጠኝን መክሊ የተለያዩ ስዕሎችን በማዘጋጀት አገሬን በዓለም መድረክ ለማስተዋወቅ ችያለሁ ሲል ይገልጻል።
“ሥዕልን የምስለው የነበሩ ታሪኮቻችንን፣ ውበት፣ ባህል፣ ቋንቋ፣ የሀገር ገፅታ መልከዓ-ምድር ውበት እና ሳቢነትን በመጨመር ሰዎች ሲያዩት መንፈሳቸው የሚታደስበት ሁኔታ ለመፍጠር ነው” ይላል።
በተጨማሪም ለትውልድ የሚተላለፉ ታሪኮችን ለማስተዋወቅ ስዕልን እንደሚያዘወትር ይናገራል።
ከተወሰኑ ዓመታት ወዲህ የሥዕል ሥራዎቹ ላይ ቡናማ ቀለምን በብዛት አካቶ እንደሚሰራ የተናገረው ሠዓሊው፤ ይህም የቡና መገኛ የሆነችው ኢትዮጵያን ለማስተዋወቅ ምክንያት እንደሆነው ይናገራል።
የሥዕል ሥራዎቹን በሀገር ውስጥ እና ከሀገር ውጭ በተለያዩ የአውሮፓ እና ዓለም አቀፍ የስዕል ኤግዚቢሽኖች ላይ ያቀረበ ሲሆን፤ በየመድረኮቹ ላይ የሀገሩን ባህል እና ወግ እንዲሁም ታሪክ ማሳየቱን ነው የሚያስረዳው።
ሠዓሊው በቀጣይ ሥራዎቹን ለሕዝብ ለማድረስ ዝግጅት እያደረገ እንደሆነ እና በተለይ ቡና ተኮር የሆኑ የሥዕል ስራዎቹን ከታሪክ ጋር በማስተሳሰር በቀጣይ ኤግዚቢሽኖች ላይ ለማቅረብ ውጥን እንዳለው ተናግሯል።
በሄለን ተስፋዬ #ebc #ethiopianartist #painting