3 hours ago
Take a moment to enjoy the breathtaking view from your seat. Share us your ET moment photos or videos using #windowviewwednesday for a chance to be featured on our page. #flyethiopian
4 hours ago
የፈረሰውን የአማኑኤልን ቤት አብረን እንሥራ!
(የደሀና ቅዱስ አማኑኤል ቤተክርስቲያን የማደስና የዕርዳታ ጥሪ)
የጥሪው ጭብጥ
ለብዙ ዘመናት የእግዚአብሔር ቃል ሲነገርበትና ምእመናን ሲገለገሉበት የቆየው የደሀና ቅዱስ አማኑኤል ቤተክርስቲያን መቅደስ በአሁኑ ወቅት በመፍረሱ ምክንያት ታሪካዊውና ቅዱሱ ቦታ የምስጥና የሸረሪት መኖሪያ ለመሆን በቅቷል።
የአካባቢው አባቶችና ምእመናን የፈረሰውን የእግዚአብሔር ቤት እንደገና ለመሥራት፦
«የአማኑኤል ወዳጆች የት አላችሁ? እጃችሁን ዘርጉልን፤ የፈረሰውን ቤቱን አብረን እንሥራ!» በማለት አጣዳፊ የድረሱልን ጥሪያቸውን አስተላልፈዋል።
እንዴት መደገፍ ይቻላል?
ኦርቶዶክሳውያን በሙሉ እንደየአቅማችን፦
በገንዘብ እርዳታ፦ ከ200 ብር ጀምሮ አነሰ፤ በዛ ሳንል ካለን ላይ በማካፈል፣
በአስራትና በበኩራት፦ የገጠሪቷን ቤተክርስቲያን በማሰብና በመደገፍ የበረከቱ ተካፋይ መሆን እንችላለን።
የባንክ ሂሳብ ቁጥር
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE): 1000781694588
የሂሳብ ስም: የደሀና ቅዱስ አማኑኤል ቤተክርስቲያን
ለበለጠ መረጃ እና ለጸሎት
ስልክ ቁጥር: 0941929014
(እርዳታ ያደረጋችሁ ምእመናን የክርስትና ስማችሁን በቴሌግራም ወይም በዋትስአፕ በዚሁ ስልክ ቁጥር በመላክ በኪዳን፣ በሰዓታት፣ በቅዳሴና በጸሎት አባቶች እንዲያስቡአችሁ ማድረግ ትችላላችሁ።)
መልእክቱን ሼር (Share) በማድረግ የጽድቁ ተካፋይ ይሁኑ!
3 days ago
🚨😱 በአዲስ አበባ የመሰረተ ልማት ዝርፊያ ምን ያህል አሳሳቢ ደረጃ ላይ ደርሷል?
ይህ ቪዲዮ የሚያሳየው ሰሚት ኮንዶሚኒየም (ኤል ጂ ኮሌጅ አካባቢ) የተፈጸመውን አሳዛኝ የንብረት ዝርፊያ ነው! ከዚህ ቀደም በመንገድ መብራት ምሰሶዎች (ፖሎች) ላይ የነበሩ የኤሌክትሪክ ገመዶች ተዘርፈው ምንም ዓይነት የእርምት እርምጃ እና ቁጥጥር ባለመደረጉ፣ አሁን ደግሞ ሌቦች ዓይን ባወጣ ድፍረት መሬት በመቆፈር የከርሰ ምድር የመንገድ ዳር መብራት ገመዶችን በቪዲዮው በምታዩት መልኩ ዘርፈው ወስደዋል!
ለዘ-ሐበሻ በደረሰው መረጃ መሠረት፤ በዚህ ጥፋት ምክንያት በግቢው ውስጥ ያሉት የመንገድ ዳር መብራቶች ሙሉ በሙሉ በሚባል ደረጃ ከጥቅም ውጭ ሆነዋል።
አካባቢው በጨለማ በመዋጡ ለነዋሪዎች ደህንነት እጅግ አስጊ ሆኗል!
ይህ የህዝብ እና የሀገር ሀብት ውድመት ዝም ተብሎ ሊታለፍ አይገባም! ቪዲዮውን ሼር (Share) በማድረግ ለሚመለከተው አካል ድምጻችንን እናድርስ! #addisababa #ethiopia #summitcondominium #addisababacity #ethiopiannews
7 days ago
አንድ ቤተሰብ… አንድ ሕይወት… የእኛን እርዳታ ይጠብቃል!
አቤል መለሰ በትምህርቱ የላቀ ውጤት ያስመዘገበ፣ የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተናውን ለመውሰድ በትጋት ሲዘጋጅ የነበረ ብሩህ ተማሪ ነበር።
ይሁን እንጂ ታኅሣሥ 20 ቀን 2018 ዓ.ም. ከትምህርት ቤት ወደ ቤቱ ሲመለስ፣ በፒያሳ ሀገር አቀፍ ቲያትር አካባቢ ከተገነባ ሕንፃ 13ኛ ፎቅ ላይ የወደቀ 37 ኪሎ ግራም የሚመዝን ከባድ ቁስ በራሱ ላይ በመውደቁ ከባድ የራስ ቅል ጉዳት ደረሰበት።
በላንሴት ጠቅላይ ሆስፒታል የጭንቅላት ቀዶ ጥገና ቢደረግለትም፣ ከአደጋው በኋላ ለ7 ወራት ያህል እስካሁን ድረስ በአልጋ ላይ ራሱን ስቶ ይገኛል።
መጀመሪያ የሕክምና ወጪውን የሸፈነው ተቋራጭ በኋላ ድጋፉን በማቋረጡ፣ ቤተሰቡ አሁን ከፍተኛ የሕክምና ወጪ ጫና ውስጥ ገብቷል።
ዛሬ አቤል ሕይወቱን ለማዳን የእኛን እገዛ ይሻል። 🙏
እባክዎ በሚችሉት መጠን ያግዙ። የእርስዎ ትንሽ ድጋፍ ለአቤል ትልቅ ተስፋ ሊሆን ይችላል።
የባንክ ሒሳብ (CBE)
እታለማሁ አሰፋው ወ/መድኅን (ወላጅ እናት)
1000348860538
+251-911-398024 / +251-931-534451
እባክዎ ይህን መረጃ SHARE በማድረግ ለብዙ ሰዎች ያድርሱ። ምናልባት የእርስዎ አንድ ሼር ወይም አንድ አስተዋጽኦ የአቤልን ሕይወት ለማዳን ወሳኝ ሊሆን ይችላል።
ፈጣሪ የሚረዱትን ይባርክ።
Via: ቤተሰቡ
አቤል መለሰ በትምህርቱ የላቀ ውጤት ያስመዘገበ፣ የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተናውን ለመውሰድ በትጋት ሲዘጋጅ የነበረ ብሩህ ተማሪ ነበር።
ይሁን እንጂ ታኅሣሥ 20 ቀን 2018 ዓ.ም. ከትምህርት ቤት ወደ ቤቱ ሲመለስ፣ በፒያሳ ሀገር አቀፍ ቲያትር አካባቢ ከተገነባ ሕንፃ 13ኛ ፎቅ ላይ የወደቀ 37 ኪሎ ግራም የሚመዝን ከባድ ቁስ በራሱ ላይ በመውደቁ ከባድ የራስ ቅል ጉዳት ደረሰበት።
በላንሴት ጠቅላይ ሆስፒታል የጭንቅላት ቀዶ ጥገና ቢደረግለትም፣ ከአደጋው በኋላ ለ7 ወራት ያህል እስካሁን ድረስ በአልጋ ላይ ራሱን ስቶ ይገኛል።
መጀመሪያ የሕክምና ወጪውን የሸፈነው ተቋራጭ በኋላ ድጋፉን በማቋረጡ፣ ቤተሰቡ አሁን ከፍተኛ የሕክምና ወጪ ጫና ውስጥ ገብቷል።
ዛሬ አቤል ሕይወቱን ለማዳን የእኛን እገዛ ይሻል። 🙏
እባክዎ በሚችሉት መጠን ያግዙ። የእርስዎ ትንሽ ድጋፍ ለአቤል ትልቅ ተስፋ ሊሆን ይችላል።
የባንክ ሒሳብ (CBE)
እታለማሁ አሰፋው ወ/መድኅን (ወላጅ እናት)
1000348860538
+251-911-398024 / +251-931-534451
እባክዎ ይህን መረጃ SHARE በማድረግ ለብዙ ሰዎች ያድርሱ። ምናልባት የእርስዎ አንድ ሼር ወይም አንድ አስተዋጽኦ የአቤልን ሕይወት ለማዳን ወሳኝ ሊሆን ይችላል።
ፈጣሪ የሚረዱትን ይባርክ።
Via: ቤተሰቡ
9 days ago
የአፋልጉኝ ተማጽኖ
#ethiopia | እናታችን ፋንዬ ሽፈራው ትላንት ከምሽቱ 11፡00 ሰዓት ገደማ በላፍቶ 2ሺህ አካባቢ የእግር ጉዞ ለማድረግ ከቤት እንደወጡ አልተመለሱም።
የለበሱት ልብስ: ሙሉ ጥቁር
የመጨረሻ የታዩበት ቦታ: ላፍቶ 2ሺህ አካባቢ
ያያችሁ፣ ያለችበትን የምታውቁ ወይም ፍንጭ ያላችሁ ወገኖች እባካችሁን በእነዚህ ስልክ ቁጥሮች ደውላችሁ በመጠቆም እንድትተባበሩን በትህትና እንጠይቃለን፦
+251-913- 810057
+251-913 -63 44 40
+2519 -93-93 82 92
(ፈላጊ ልጆቻቸው)
#ሼር #share
#ethiopia | እናታችን ፋንዬ ሽፈራው ትላንት ከምሽቱ 11፡00 ሰዓት ገደማ በላፍቶ 2ሺህ አካባቢ የእግር ጉዞ ለማድረግ ከቤት እንደወጡ አልተመለሱም።
የለበሱት ልብስ: ሙሉ ጥቁር
የመጨረሻ የታዩበት ቦታ: ላፍቶ 2ሺህ አካባቢ
ያያችሁ፣ ያለችበትን የምታውቁ ወይም ፍንጭ ያላችሁ ወገኖች እባካችሁን በእነዚህ ስልክ ቁጥሮች ደውላችሁ በመጠቆም እንድትተባበሩን በትህትና እንጠይቃለን፦
+251-913- 810057
+251-913 -63 44 40
+2519 -93-93 82 92
(ፈላጊ ልጆቻቸው)
#ሼር #share
11 days ago
እጅግ በጣም ልብ ይሰብራል
የሚካኤል ወዳጆች የት ናችሁ
ይሕ የምትመለከቱት የሞዬ አማንጉልት አጣራ ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን ለ20 ዓመት በመጋረጃ ውስጥ ተከልሎ በመቃብር ቤት ውስጥ አገልግሎት ሲሰጥ የቆየ ቢሆንም በአሁኑ ሰዓት ግን አባቶች በጠና እየታመሙ የድረሱልን ጥሪያቸውን አስተላልፈዋል የቅዱስ ሚካኤል ወዳጆች የት አላችሁ እጃችሁን ዘርጉልን እያሉ እየተማፀኑ ይገኛሉ እንደምትመለከቱት ዙርያውን ክፍት ስለሆነ መቅደሱ የእንስሳ መራቢያ ሆኖ አባቶች ክፉኛ ችግር ውስጥ እየከተታቸው ይገኛል ስለሆነም ኦርቶዶክሳዊያን የሆንን ሁላችን ከ200 ብር ጀምሮ ለሚካኤል ቤተክርስቲያን ማሰሪያ ለንዋየተ ቅድሳት ማሟያ የሚሆነውን አስራታችሁንም በማውጣት ካላችሁ ላይ በመስጠት አሰሩልን ተራዱን ድረሱልን እያሉ ይገኛሉ
በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቁጥር
1000392881879
የሞዬ አማንጉልት አጣራ ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን 🙏✨
📞 ለበለጠ መረጃ
0952530207
(እባክዎን የክርስትና ስምዎን በቴሌግራም ወይም በዋትሳፕ በዚሁ ስልክ ይላኩላቸው በፀሎት ያስቧችኋል)
ሼር (Share) በማድረግ ድምፅ ሁኑልኝ! 🙏⛪
12 days ago
ጎንደር - ብርሃኑ ነጋ እና ፍትፍቴ መሰንቆ
* ለባህል ጥበቃ የሚታትረው ቡቻች
#ethiopia | ብርሃኑ ነጋ ይባላል። በጎንደር ግን ከስሙ ይልቅ "ቡቻች" በሚለው የልጅነት ስሙ ይታወቃል። ይህን ስም ያወጡለት እናቱ ናቸው።
የ31 ዓመቱ ቡቻች በአዘዞ ተወልዶ ያደገ ሲሆን፣ በፋሲለደስ ባህል ማዕከል ተወዛዋዥና ባህላዊ ከበሮ ተጫዋች ነው። በተጨማሪም የእስክስታዋ ንግሥት አርቲስት እንየ ታከለ የባህል ምግብ አዳራሽ የባንዱ ማናጀር ሆኖም ያገለግላል።
ዛሬ ግን በሌላ የፈጠራ ሥራው እየተደነቀ ነው። ከአባቱ ነጋ መኮንን የወረሰውን የባህል ፍቅር ወደ ተግባር በመቀየር፣ ፍትፍቴ መሰንቆ በእጁ እየሠራ ለገበያ ማቅረብ ጀምሯል። ከዚህ በተጨማሪ ከበሮ፣ ዋሽንትና ክራር በመሥራት የኢትዮጵያን ባህላዊ የሙዚቃ መሣሪያዎች ለማስቀጠል እየተጋ ነው።
ወጣቶች ብዙዎች ሥራ ፍለጋ በሚባዝኑበት ዘመን፣ ቡቻች ግን የአባቶቹን ውርስ በእጁ እያኖረ ወደ ሥራና ፈጠራ መቀየሩ የሚያስደንቅ ነው። ይህ ጥረቱ ለራሱ ብቻ ሳይሆን የጎንደርን እና የኢትዮጵያን የሙዚቃ ባህል ለትውልድ የሚያሸጋግር ውድ አስተዋፅኦ ነው።
በትጋት፣ በፅናትና በፈጠራ የተቀረጹት የቡቻች ነጋ እጅ ሥራዎች ከጎንደር ተነስተው ባህርዳርን አልፈው ዛሬ አዲስ አበባ ድረስ ደርሰዋል። በእጁ የሚሠሩ መሰንቆዎች፣ ዋሽንቶች፣ ክራሮችና ሌሎች ባህላዊ የሙዚቃ መሣሪያዎች በገበያ ተፈላጊ ሆነዋል።
በመጀመሪያ አንድ መሰንቆ በ2,500 ብር ይሸጥ ነበር። የሥራው ጥራት እየተሻሻለ፣ ፍላጎቱም እየጨመረ በመምጣቱ ዛሬ መደበኛው መሰንቆ እስከ 8,000 ብር ይሸጣል። በብረት መቃኛ (tuning pegs) እና በድምፅ ማጉያ ጃክ የተሟላ ዘመናዊ መሰንቆ ደግሞ 15,000 ብር ይደርሳል።
ይህ የዋጋ ለውጥ የሚያሳየው የእጅ ጥበቡ እውቅና እያገኘ መምጣቱን፣ የሥራው ጥራት ከፍ ማለቱን እና ባህላዊ የሙዚቃ መሣሪያዎችን ከዘመናዊ ቴክኖሎጂ ጋር በማዋሃድ ለተጫዋቾች የተሻለ አማራጭ ማቅረቡን ነው።
ቡቻች የሚሠራው መሣሪያ ብቻ አይደለም፤ የኢትዮጵያን ባህል፣ ታሪክና ሙዚቃ ለቀጣይ ትውልድ የሚያሸጋግር ሕያው ቅርስ ነው። እንደዚህ ያሉ ወጣት የጥበብ ባለሙያዎች ሊበረታቱና ሊደገፉ ይገባል።
ትጋት፣ ጥረት፣ ፈጠራ እና ለባህል ያለው ፍቅር በእውነት የሚያስመሰግኑ ናቸው።
እንደ ቡቻች ያሉ ወጣቶች የባህላችን ሕያው አምባሳደሮች ናቸው።
ለቡቻች
ደውሉለት፤ እዘዙት
+251-918-138857
+251-904-365617
#ሼር # Share
* ለባህል ጥበቃ የሚታትረው ቡቻች
#ethiopia | ብርሃኑ ነጋ ይባላል። በጎንደር ግን ከስሙ ይልቅ "ቡቻች" በሚለው የልጅነት ስሙ ይታወቃል። ይህን ስም ያወጡለት እናቱ ናቸው።
የ31 ዓመቱ ቡቻች በአዘዞ ተወልዶ ያደገ ሲሆን፣ በፋሲለደስ ባህል ማዕከል ተወዛዋዥና ባህላዊ ከበሮ ተጫዋች ነው። በተጨማሪም የእስክስታዋ ንግሥት አርቲስት እንየ ታከለ የባህል ምግብ አዳራሽ የባንዱ ማናጀር ሆኖም ያገለግላል።
ዛሬ ግን በሌላ የፈጠራ ሥራው እየተደነቀ ነው። ከአባቱ ነጋ መኮንን የወረሰውን የባህል ፍቅር ወደ ተግባር በመቀየር፣ ፍትፍቴ መሰንቆ በእጁ እየሠራ ለገበያ ማቅረብ ጀምሯል። ከዚህ በተጨማሪ ከበሮ፣ ዋሽንትና ክራር በመሥራት የኢትዮጵያን ባህላዊ የሙዚቃ መሣሪያዎች ለማስቀጠል እየተጋ ነው።
ወጣቶች ብዙዎች ሥራ ፍለጋ በሚባዝኑበት ዘመን፣ ቡቻች ግን የአባቶቹን ውርስ በእጁ እያኖረ ወደ ሥራና ፈጠራ መቀየሩ የሚያስደንቅ ነው። ይህ ጥረቱ ለራሱ ብቻ ሳይሆን የጎንደርን እና የኢትዮጵያን የሙዚቃ ባህል ለትውልድ የሚያሸጋግር ውድ አስተዋፅኦ ነው።
በትጋት፣ በፅናትና በፈጠራ የተቀረጹት የቡቻች ነጋ እጅ ሥራዎች ከጎንደር ተነስተው ባህርዳርን አልፈው ዛሬ አዲስ አበባ ድረስ ደርሰዋል። በእጁ የሚሠሩ መሰንቆዎች፣ ዋሽንቶች፣ ክራሮችና ሌሎች ባህላዊ የሙዚቃ መሣሪያዎች በገበያ ተፈላጊ ሆነዋል።
በመጀመሪያ አንድ መሰንቆ በ2,500 ብር ይሸጥ ነበር። የሥራው ጥራት እየተሻሻለ፣ ፍላጎቱም እየጨመረ በመምጣቱ ዛሬ መደበኛው መሰንቆ እስከ 8,000 ብር ይሸጣል። በብረት መቃኛ (tuning pegs) እና በድምፅ ማጉያ ጃክ የተሟላ ዘመናዊ መሰንቆ ደግሞ 15,000 ብር ይደርሳል።
ይህ የዋጋ ለውጥ የሚያሳየው የእጅ ጥበቡ እውቅና እያገኘ መምጣቱን፣ የሥራው ጥራት ከፍ ማለቱን እና ባህላዊ የሙዚቃ መሣሪያዎችን ከዘመናዊ ቴክኖሎጂ ጋር በማዋሃድ ለተጫዋቾች የተሻለ አማራጭ ማቅረቡን ነው።
ቡቻች የሚሠራው መሣሪያ ብቻ አይደለም፤ የኢትዮጵያን ባህል፣ ታሪክና ሙዚቃ ለቀጣይ ትውልድ የሚያሸጋግር ሕያው ቅርስ ነው። እንደዚህ ያሉ ወጣት የጥበብ ባለሙያዎች ሊበረታቱና ሊደገፉ ይገባል።
ትጋት፣ ጥረት፣ ፈጠራ እና ለባህል ያለው ፍቅር በእውነት የሚያስመሰግኑ ናቸው።
እንደ ቡቻች ያሉ ወጣቶች የባህላችን ሕያው አምባሳደሮች ናቸው።
ለቡቻች
ደውሉለት፤ እዘዙት
+251-918-138857
+251-904-365617
#ሼር # Share
Sponsored by
Surafel
13 days ago
ትናንት ከቀኑ 11:30 አካባቢ በጀሞ 3 ገብርኤል አካባቢ የ11 ዓመት ወንድ ልጅ በጎርፍ ተወስዷል። እስካሁን ፍለጋው ቢቀጥልም ማግኘት አልተቻለም።
መረጃ ያላችሁ ወይም ያያችሁ ሰው በዚሁ ስልክ ቁጥር ደውሉልን: 📞 0910378550
እባካችሁን ይህንን መልእክት Share በማድረግ ይተባበሩን!
ፈላጊ ቤተሰብ
መረጃ ያላችሁ ወይም ያያችሁ ሰው በዚሁ ስልክ ቁጥር ደውሉልን: 📞 0910378550
እባካችሁን ይህንን መልእክት Share በማድረግ ይተባበሩን!
ፈላጊ ቤተሰብ
14 days ago
የአፋልጉኝ ተማጽኖ
ስም: አቤኔዘር ዮሴፍ
አድራሻ: ቂርቆስ 38 ታቦት ማደሪያ
አቤኔዘር ዮሴፍ ከቤቱ ወጥቶ በመጥፋቱ ቤተሰቦቹ በከፍተኛ ጭንቀት ውስጥ ይገኛሉ።
ጠበል ለመጸበል ይመላለስ ነበር።
በጠፋበት ወቅት የለበሰው:
ጥቁር ጃኬት
ግራጫ (Grey) ሱሪ
ቀይ የክር ኮፍያ
ማንኛውም ሰው ልጁን ካየው ወይም ስለሚገኝበት መረጃ ካለው፣ እባክዎ በሚከተሉት ስልክ ቁጥሮች በአስቸኳይ ያሳውቁ፦
ወ/ሮ ኮራች ደመቀ (እናቱ)
አቶ በሀይሉ ጅንጋ፡ 0913 84 66 64
በለጡ አድባር፡ 0910 98 98 75
ሶፊያ ከሊል፡ 0910 57 96 94
እባክዎ ይህን መረጃ በሰፊው ያጋሩ። አንድ ማጋራትዎ አቤኔዘር ወደ ቤተሰቡ እንዲመለስ ምክንያት ሊሆን ይችላል።
#missing #ethiopia #addisababa #share #ሼር
ስም: አቤኔዘር ዮሴፍ
አድራሻ: ቂርቆስ 38 ታቦት ማደሪያ
አቤኔዘር ዮሴፍ ከቤቱ ወጥቶ በመጥፋቱ ቤተሰቦቹ በከፍተኛ ጭንቀት ውስጥ ይገኛሉ።
ጠበል ለመጸበል ይመላለስ ነበር።
በጠፋበት ወቅት የለበሰው:
ጥቁር ጃኬት
ግራጫ (Grey) ሱሪ
ቀይ የክር ኮፍያ
ማንኛውም ሰው ልጁን ካየው ወይም ስለሚገኝበት መረጃ ካለው፣ እባክዎ በሚከተሉት ስልክ ቁጥሮች በአስቸኳይ ያሳውቁ፦
ወ/ሮ ኮራች ደመቀ (እናቱ)
አቶ በሀይሉ ጅንጋ፡ 0913 84 66 64
በለጡ አድባር፡ 0910 98 98 75
ሶፊያ ከሊል፡ 0910 57 96 94
እባክዎ ይህን መረጃ በሰፊው ያጋሩ። አንድ ማጋራትዎ አቤኔዘር ወደ ቤተሰቡ እንዲመለስ ምክንያት ሊሆን ይችላል።
#missing #ethiopia #addisababa #share #ሼር
20 days ago
#ከሞት_መካከል_በሕይወት_የተገኘችው_ሕፃን_እድላዊት
ለሕፃን እድላዊት የድጋፍ ጥሪ
#ethiopia | ሰኔ 27 ቀን 2018 ዓ.ም. በአማራ ክልል አዊ ብሔረሰብ ዞን ባንጃ ወረዳ፣ ከቅዳማጃ ወደ አስኩና አቦ በመጓዝ ላይ የነበረ ባጃጅ ከሲኖትራክ ገልባጭ መኪና ጋር በመጋጨቱ አሳዛኝ አደጋ ደርሶ በርካታ ሰዎች ሕይወታቸውን አጥተዋል።
በዚህ አስከፊ አደጋ ውስጥ የ6 ወር ጨቅላ ሕፃን እድላዊት በተዓምር በሕይወት መትረፏ ብዙዎችን አስደንቋል።
አሁን ሕፃኗ ቀጣይ ሕክምና እና ሌሎች አስፈላጊ ድጋፎች ያስፈልጓታል። በመሆኑም ሁላችንም የምንችለውን በማድረግ ይህችን ሕፃን እንድንደግፍ ጥሪ እናቀርባለን።
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE)
የአካውንት ስም: ተሻገር አካሉ (የሕፃኗ አባት)
የአካውንት ቁጥር: 1000779684176
🙏 በገንዘብ መርዳት የማትችሉ ከሆነ ይህንን መልዕክት Share በማድረግ መረጃው ወደ ብዙ ሰዎች እንዲደርስ ያግዙ።
አንድ ትንሽ እገዛ የአንዲት ሕፃን ሕይወት ላይ ትልቅ ለውጥ ሊያመጣ ይችላል።
ለሕፃን እድላዊት የድጋፍ ጥሪ
#ethiopia | ሰኔ 27 ቀን 2018 ዓ.ም. በአማራ ክልል አዊ ብሔረሰብ ዞን ባንጃ ወረዳ፣ ከቅዳማጃ ወደ አስኩና አቦ በመጓዝ ላይ የነበረ ባጃጅ ከሲኖትራክ ገልባጭ መኪና ጋር በመጋጨቱ አሳዛኝ አደጋ ደርሶ በርካታ ሰዎች ሕይወታቸውን አጥተዋል።
በዚህ አስከፊ አደጋ ውስጥ የ6 ወር ጨቅላ ሕፃን እድላዊት በተዓምር በሕይወት መትረፏ ብዙዎችን አስደንቋል።
አሁን ሕፃኗ ቀጣይ ሕክምና እና ሌሎች አስፈላጊ ድጋፎች ያስፈልጓታል። በመሆኑም ሁላችንም የምንችለውን በማድረግ ይህችን ሕፃን እንድንደግፍ ጥሪ እናቀርባለን።
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE)
የአካውንት ስም: ተሻገር አካሉ (የሕፃኗ አባት)
የአካውንት ቁጥር: 1000779684176
🙏 በገንዘብ መርዳት የማትችሉ ከሆነ ይህንን መልዕክት Share በማድረግ መረጃው ወደ ብዙ ሰዎች እንዲደርስ ያግዙ።
አንድ ትንሽ እገዛ የአንዲት ሕፃን ሕይወት ላይ ትልቅ ለውጥ ሊያመጣ ይችላል።
20 days ago
Ethio telecom and Inspur Software Technology Explore Strategic Partnership to Accelerate Ethiopia's Digital Infrastructure Transformation
Ethio telecom CEO, Frehiwot Tamru, hosted high-level strategic discussions with a senior delegation from Inspur Software Technology Co., Ltd., led by its Board Chairman, Mr. Lin Shuai. Joining the delegation was Mr. Gao Xinjie, Deputy General Manager of Shandong Hi-Speed Road & Bridge International Engineering, reflecting a shared commitment to fostering an integrated partnership that combines advanced digital technologies with state-of-the-art infrastructure development.
Aligned with Ethio telecom's "Next Horizon: Digital & Beyond 2028" strategy, the discussions focused on establishing a strategic partnership that integrates next-generation digital technologies with modern infrastructure to accelerate Ethiopia's digital transformation and strengthen the nation's digital economy. By combining cutting-edge computing capabilities with robust physical infrastructure, the collaboration aims to create a resilient, intelligent, and future-ready digital ecosystem that supports inclusive economic growth and national development.
As part of the proposed collaboration, Inspur Software Technology will contribute its expertise in advanced digital infrastructure by supporting the design and deployment of high-performance computing, AI-ready data center solutions, cloud computing platforms, and intelligent digital infrastructure. These capabilities are expected to strengthen Ethiopia's sovereign digital infrastructure, enhance national computing capacity, support AI-driven innovation, and enable the delivery of next-generation digital and enterprise services.
The discussions also explored opportunities to jointly develop localized digital applications and industry-specific solutions tailored to Ethiopia's market, with the aim of accelerating digital adoption across key sectors of the economy. Furthermore, the companies discussed collaboration in areas including AI computing infrastructure, cloud services, enterprise digital transformation, smart industry solutions, talent development, technology transfer, research and innovation. They also explored leveraging their complementary strengths to expand cooperation beyond Ethiopia and jointly pursue strategic opportunities across Africa, contributing to regional digital transformation, digital inclusion, and sustainable economic growth.
During the discussions, Mr. Lin Shuai and Mr. Gao Xinjie highly commended Ethio telecom's visionary leadership, remarkable transformation journey, and outstanding achievements in evolving from a traditional telecommunications operator into one of Africa's leading digital services and technology companies. They expressed their admiration for the company's strategic direction, rapid digital transformation, continuous investment in advanced technologies, and its growing role in driving Ethiopia's digital economy. Reaffirming their confidence in Ethio telecom's future, they conveyed their strong interest in establishing a long-term strategic partnership that extends beyond Ethiopia to jointly pursue opportunities across the African market.
Concluding the meeting, CEO Frehiwot Tamru directed the respective technical teams to expedite the development of a comprehensive cooperation framework and implementation roadmap. This preparatory work will pave the way for a subsequent executive-level engagement to formalize the partnership and initiate the implementation of high-impact strategic initiatives that will contribute to Ethiopia's and Africa's digital future.
#ethiotelecom #inspur #sdhs #telebirr #nexthorizon #digitalethiopia #digitaltransformation #gsma #itu
Ethio telecom CEO, Frehiwot Tamru, hosted high-level strategic discussions with a senior delegation from Inspur Software Technology Co., Ltd., led by its Board Chairman, Mr. Lin Shuai. Joining the delegation was Mr. Gao Xinjie, Deputy General Manager of Shandong Hi-Speed Road & Bridge International Engineering, reflecting a shared commitment to fostering an integrated partnership that combines advanced digital technologies with state-of-the-art infrastructure development.
Aligned with Ethio telecom's "Next Horizon: Digital & Beyond 2028" strategy, the discussions focused on establishing a strategic partnership that integrates next-generation digital technologies with modern infrastructure to accelerate Ethiopia's digital transformation and strengthen the nation's digital economy. By combining cutting-edge computing capabilities with robust physical infrastructure, the collaboration aims to create a resilient, intelligent, and future-ready digital ecosystem that supports inclusive economic growth and national development.
As part of the proposed collaboration, Inspur Software Technology will contribute its expertise in advanced digital infrastructure by supporting the design and deployment of high-performance computing, AI-ready data center solutions, cloud computing platforms, and intelligent digital infrastructure. These capabilities are expected to strengthen Ethiopia's sovereign digital infrastructure, enhance national computing capacity, support AI-driven innovation, and enable the delivery of next-generation digital and enterprise services.
The discussions also explored opportunities to jointly develop localized digital applications and industry-specific solutions tailored to Ethiopia's market, with the aim of accelerating digital adoption across key sectors of the economy. Furthermore, the companies discussed collaboration in areas including AI computing infrastructure, cloud services, enterprise digital transformation, smart industry solutions, talent development, technology transfer, research and innovation. They also explored leveraging their complementary strengths to expand cooperation beyond Ethiopia and jointly pursue strategic opportunities across Africa, contributing to regional digital transformation, digital inclusion, and sustainable economic growth.
During the discussions, Mr. Lin Shuai and Mr. Gao Xinjie highly commended Ethio telecom's visionary leadership, remarkable transformation journey, and outstanding achievements in evolving from a traditional telecommunications operator into one of Africa's leading digital services and technology companies. They expressed their admiration for the company's strategic direction, rapid digital transformation, continuous investment in advanced technologies, and its growing role in driving Ethiopia's digital economy. Reaffirming their confidence in Ethio telecom's future, they conveyed their strong interest in establishing a long-term strategic partnership that extends beyond Ethiopia to jointly pursue opportunities across the African market.
Concluding the meeting, CEO Frehiwot Tamru directed the respective technical teams to expedite the development of a comprehensive cooperation framework and implementation roadmap. This preparatory work will pave the way for a subsequent executive-level engagement to formalize the partnership and initiate the implementation of high-impact strategic initiatives that will contribute to Ethiopia's and Africa's digital future.
#ethiotelecom #inspur #sdhs #telebirr #nexthorizon #digitalethiopia #digitaltransformation #gsma #itu
21 days ago
የተቃጠለችውን የሆሳዕና ማርያም ቤተክርስቲያን መልሶ መገንባት እንዴት ያቅተናል?
እኛ እስከዚህ አድርሰናል፤ አሁን ግን የሁላችሁም ርብርብ እና ድጋፍ ያስፈልገናል!
በእሳት ቃጠሎ አደጋ ከባድ ጉዳት የደረሰባትን የሆሳዕና መንበረ ጵጵስና ደብረ ገነት ቅድስት ማርያም ቤተክርስቲያን ሕንጻ ግንባታ ዳግም ለማጠናቀቅ፣ ዓለም አቀፍ የቀጥታ ሥርጭት የገቢ ማሰባሰቢያ መርሐ-ግብር ተዘጋጅቷል።
ይህንን ታሪካዊና ዘመን ተሻጋሪ ሕንጻ በአጭር ጊዜ አስፈጽመን ለትውልድ የማስረከብ ታሪካዊ አደራ ስላለብን፣ በመላው ዓለም የምትገኙ የድንግል ማርያም ወዳጆች እና በጎ አድራጊዎች ሁሉ ከጎናችን እንድትቆሙ በወላዲተ አምላክ ስም ጥሪያችንን እናስተላልፋለን። ጥቂት ክርስቲያኖች ብቻ የሚገኙበት ስፍራ በመሆኑ፣ ድምጻችንን ሰምታችሁ የበኩላችሁን አስተዋጽኦ እንድታደርጉ በአክብሮት እንጠይቃለን።
የመርሐ-ግብሩ ዝርዝር
* ቀን፦ ከሐምሌ 10 እስከ ሐምሌ 12
* ሰዓት፦ ከምሽቱ 11፡00 ሰዓት ጀምሮ (በቀጥታ ሥርጭት)
*
የገንዘብ ድጋፍ ለማድረግ አማራጮች
* የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ፦ C1212
* አሐዱ ባንክ፦ 1111
* አባይ ባንክ፦ 7474
* አቢሲኒያ ባንክ፦ 2713
* አዋሽ ባንክ፦ 013521763662901
* Zelle (ዜል)፦ 7025888907 (Edean Tolla)
ታሪክ ሰርተን እናሳልፍ! ይህንን መልዕክት ለሌሎች በማጋራት (Share በማድረግ) የበኩላችሁን ይወጡ!
እኛ እስከዚህ አድርሰናል፤ አሁን ግን የሁላችሁም ርብርብ እና ድጋፍ ያስፈልገናል!
በእሳት ቃጠሎ አደጋ ከባድ ጉዳት የደረሰባትን የሆሳዕና መንበረ ጵጵስና ደብረ ገነት ቅድስት ማርያም ቤተክርስቲያን ሕንጻ ግንባታ ዳግም ለማጠናቀቅ፣ ዓለም አቀፍ የቀጥታ ሥርጭት የገቢ ማሰባሰቢያ መርሐ-ግብር ተዘጋጅቷል።
ይህንን ታሪካዊና ዘመን ተሻጋሪ ሕንጻ በአጭር ጊዜ አስፈጽመን ለትውልድ የማስረከብ ታሪካዊ አደራ ስላለብን፣ በመላው ዓለም የምትገኙ የድንግል ማርያም ወዳጆች እና በጎ አድራጊዎች ሁሉ ከጎናችን እንድትቆሙ በወላዲተ አምላክ ስም ጥሪያችንን እናስተላልፋለን። ጥቂት ክርስቲያኖች ብቻ የሚገኙበት ስፍራ በመሆኑ፣ ድምጻችንን ሰምታችሁ የበኩላችሁን አስተዋጽኦ እንድታደርጉ በአክብሮት እንጠይቃለን።
የመርሐ-ግብሩ ዝርዝር
* ቀን፦ ከሐምሌ 10 እስከ ሐምሌ 12
* ሰዓት፦ ከምሽቱ 11፡00 ሰዓት ጀምሮ (በቀጥታ ሥርጭት)
*
የገንዘብ ድጋፍ ለማድረግ አማራጮች
* የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ፦ C1212
* አሐዱ ባንክ፦ 1111
* አባይ ባንክ፦ 7474
* አቢሲኒያ ባንክ፦ 2713
* አዋሽ ባንክ፦ 013521763662901
* Zelle (ዜል)፦ 7025888907 (Edean Tolla)
ታሪክ ሰርተን እናሳልፍ! ይህንን መልዕክት ለሌሎች በማጋራት (Share በማድረግ) የበኩላችሁን ይወጡ!
21 days ago
የቀብር አስፈጻሚ ንግድ ስራ
በኢትዮጵያ ህግ ማእቀፍ
መግቢያ #ethiopia | ሰዎች በባህል በልምድ በሚያደርጓቸው ልውውጦች፣ መግባባቶች
የተነሳ የህግ ድጋፊ አስፈላጊ መሆኑን በመረዳት መንግስት ወደ ህጋዊ ንግድ በመለወጥ በነጻነት የህግ ማእቀፍ ኖሮት የተሳለጠ እና ዘመናዊ የንግድ ልውውጥ እንዲኖረው ያደርጋል። ህግ ለዜጎች ዋስትና እንደመሆኑ መጠን በዚህ ንግድ ላይ የተሰማሩ ሰወች ሳይፈሩ ሳይሸማቀቁ ከመንግሥት እና ከሚመለከቱአቸው የንግድ አጋሮቻቸው ደንበኞች ጋር ነጻ የህግ ግንኙነት በመፍጠር የንግድ ስራ እንቅስቃሴዎችን ያደርጋሉ። ለሀገሩ እና ለዜጎች የሚጨነቅ መንግስት በህግ ማእቀፍ ውስጥ ያልተካተቱ ንግድ መሠል ድርጊቶችን ለህግና ለመልካም ጠባይ የማይቃረን ለዜጎች እና ለሀገር የሚጠቅም መሆኑን ሲረዳ በህግ እንዲጸድቅ ያደርጋል። የቀብር አስፈጻሚ ንግድ አዲሱ የንግድ አዋጅ ቁጥር 1243/13 ላይ የንግድ ዘርፍ ከመካተቱ በፊት በቀድሞው የንግድ ህግ አዋጅ ቁጥር 166/52 መሠረት የተካተተ አልነበረም። ይሁን እንጂ
ሰወች በዚህ ቀብር ማስፈጸም ስራ በህግ ያልታቀፈ ቢሆኑም ሲሰሩ እንደነበር ይታወቃል። በኋላም መንግስት አስፈላጊነቱን በመረዳት በአዲሱ ንግድ አዋጅ ቁጥር 1243/13 አንዱ የንግድ ዘርፍ ሆኖ እውቅና ተሰጥቶታል። በዚህ ጹሁፍ የምንመለከተው የዚህን የቀብር ስራ ንግድ ባህርያት ፣ አመሠራረት ፣ አፈጻጸም እና ተግዳሮት ከህግ አግባብ እንመለከታለን።
1. የቀብር ስራ ንግድ የህግ እውቅና
በአዲሱ አዋጅ ቁጥር 1243/13 አንቀጽ 5 ንኡስ አንቀጽ 37 የንግድ ስራዎች ምን ምን እንደሆኑ የተዘረዘሩ ሲሆን አንደኛው የቀብር ስራ ንግድ ነው።
እነዚህ የተዘረዘሩት የንግድ ስራዎች በዚህ አዋጅ የተጠቀሱት እነዚህን የንግድ ስራዎችን ማስፈጸሚያ ደንብና መመሪያ ቢወጣ አፈጻጸም ላይ ወጥነት ከመኖሩም ባሻግር ዜጎች ፍትሀዊ ተጠቃሚ እንዲኖራቸው ፣ ፍትሀዊ ቁጥጥር እንዲጎለብት፣ የንግድ እንቅሰቃሴዎች ግልጽነት ከመኖራቸውም ባሻግር የዘመነ የአኮኖሚ እድገት እንዲኖር ፣ ዜጎች አዋጭነት ያለው አስተማማኝ የፋይናንስ እድገት እንዲኖራቸው የሚረዳ ነው። የቀብር ስራ ንግድም ህግን እና መልካም ጠባይ ፣ የተሻለ የንግድ ለውጥ እንዲኖረው፣ፍትሀዊ ተጠቃሚነት እንዲዘልቅ ከአዋጁ በተጨማሪ ግልጽ የሆነ ጠቃሚ አሰራር እንዲሰፍን ደንብ እና መመሪያዎች መኖሩ የበለጠ የህግ ስረአት መጎልበት እና ተጠቃሚነትን የሚያዳብር ነው። ስለሆነም ይህ ሊታሰብበት የሚገባ አበልጻጊ የዚህ ንግድ ስራ ሆኖ ሊታሰብበት ይገባል።
2. የቀብር ስራ ማስፈጸም ንግድ ስራ ባህሪያት
የቀብር ንግድ ሥራ (Funeral Business) በሰዎች ሐዘን እና አስቸጋሪ ወቅት ላይ የሚመሠረት በመሆኑ፣ ከሌሎች መደበኛ የንግድ ዘርፎች ፍጹም የተለዩ ልዩ ጠባያት አሉት።
ዋና ዋናዎቹ የቀብር ንግድ ሥራ ባህርያት የሚከተሉት ናቸው፦
2.1. ቋሚና የማይቀንስ ፍላጎት (Inelastic Demand)
የገበያ መረጋጋት፦ ሞት ተፈጥሯዊና የማይቀር በመሆኑ፣ ይህ የንግድ ሥራ በኢኮኖሚ መቀያየር ወይም በፋሽን አዝማሚያዎች አይነካም።
አስገዳጅ ወጪ፦ ደንበኞች በገንዘብ እጥረት ምክንያት የቀብር ሥነ-ሥርዓትን ሙሉ በሙሉ ለመተው አይችሉም፤ በመሆኑም ፍላጎቱ ሁልጊዜም ቋሚ ነው።
2.2. ከፍተኛ ስሜታዊነትና ኃላፊነት (High Emotional Sensitivity)
ከባድ የሐዘን ወቅት፦ ደንበኞች አገልግሎቱን የሚፈልጉት በሕይወታቸው እጅግ አስቸጋሪ እና በስሜት በተጎዱበት ወቅት ላይ ነው።
የባለሙያ ሥነ-ምግባር፦ የንግድ ሥራው ከትርፍ ይልቅ ለሐዘንተኞች ርኅራኄ፣ ክብር እና ትዕግሥት ማሳየትን እንደ ትልቅ መመሪያ ይወስዳል።
2.3. ፈጣንና የ24 ሰዓት አገልግሎት (Urgency & 24 hourh Availability)
ያልታቀደ ክስተት፦ ሞት መቼ እንደሚከሰት ስለማይታወቅ ሥራው አስቀድሞ ለመዘጋጀት ጊዜ አይሰጥም።
የሰዓት ገደብ የሌለው፦ የሬሳ ማደራጃ፣ የትራንስፖርት እና የክብር ዘበኛ አገልግሎቶች በማንኛውም ሰዓት (በሌሊትም ጭምር) ጥሪ ሲደርሳቸው ወዲያውኑ ምላሽ መስጠት አለባቸው።
2.4. በባህልና በሃይማኖት መገዛት (Cultural & Religious Influences)
የተለያዩ ሥርዓቶች፦ እያንዳንዱ ማኅበረሰብ፣ እምነት (ክርስትና፣ እስልምና፣ ወዘተ) እና ብሔረሰብ የራሱ የሆነ የቀብር አፈጻጸም ሥርዓት አለው።
ተለዋዋጭ ፍላጎት፦ ንግዱ ስኬታማ የሚሆነው የእነዚህን የተለያዩ እምነቶችና ባህሎች ዝርዝር ደንቦች በትክክል አውቆና አክብሮ ማስተናገድ ከመልካም ጠባይ አንጻር የሚጠበቅ ነው።
2.5 አስፈላጊ መዋዕለ-ነዋይና አቅርቦት
የመነሻ ካፒታል፦ ጥራት ያላቸው የሬሳ ሣጥኖች፣ አስክሬን ማቀዝቀዣዎች፣ ልዩ መኪናዎች (Hearses) እና የማከማቻ ቦታዎችን ለማሟላት ከፍተኛ መዋዕለ-ነዋይ ይጠይቃል።
የሕግ ቁጥጥር፦ ከጤና ጥበቃ፣ ከአካባቢ ጥበቃ እና ከማዘጋጃ ቤት የሚወጡ ጥብቅ የሕግና የንጽሕና ፈቃድ መስፈርቶችን ማሟላት አስፈላጊ ነው።
2.6. የማስታወቂያው ባህርይ ጠባይ፦
ይህ ንግድ እንደ ሌሎቹ በቪዲዮ ወይም በታላቅ የጎዳና ላይ ማስታወቂያ አይስፋፋም።
3. የቀብር ንግድ ስራ አመሠራረት በኢትዮጵያ ንግድ ማእቀፍ
ከዚህ በፊት ስለ ንግድ አመሠራረት ፣ አይነት እና ባህርያት እንደገለጽነው ንግዶች በህግ እውቅና እንዲኖራቸው ባህርያቱን፣የንግዱን አላማ ፣ የኢኮኖሚውን እንቅስቃሴ ራእይ ፣ የመስራቹን ፍላጎት ፣ አቅም ፣ ልምድ፣እውቀት ጭምር ማወቅ መረዳት ያስፈልጋል።
ንግድ በዋናነት ሁለት አይነት ሲሆኑ የግል እና ኃላፊነቱ የተወሰነ ባህርይ ያለው ራሱን የቻለ የህግ ሰውነት ያለው ብለን መክፈል እንችላለን። በግል ንግድ መመስረት የፈለገ የፈለገ ኃላፊነቱ የራሱ እና የድርጅቱ ንግድ ኃላፊነት ያልተነጣጠለ ሲሆን ሁለተኛው ግን ከኃላፊነት መወሰን ባህርይ ጋር የሚያያዝ ነው። ኃላፊነቱ የተወሰነ የንግድ ማህበር በህብረት ሆነው የሚያቋቁሙት ሲሆን በየትኛው አይነት የንግድ ማህበር ለመመስረት በአዋጁ አንቀጽ 174 ላይ ከተመሰረቱት ዝርዝር ውስጥ ከህግ አማካሪ ጋር በመሆን ተገቢውን የንግድ ማህበር መምረጥ አስፈላጊ ነው።
እንደ እኔ ግን ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር መምረጡ አስፈላጊ ሲሆን ይኸውም በአንድ ሰው አባልነት ወይም ሁለትና ከዚያ በላይ በሆኑ ባለ አክስዮኖች መመስረት የሚቻል ነው።
ለዚህም የቅድሚያ አባላት መዋጫ ከማህበሩ 1/4ኛ ካፒታል፣በዝግ ንግድ ባንክ(ማንኛውም) ባንክ ፣ ማስያዝ፣የመመስረቻ ጹሁፍ ማዘጋጀት፣ በንግድ መዝገብ መመዝገብ ለምሳሌ ያህል የሚጠቀሱ ሲሆን ለመመስረት በንግዱ የተቀመጡትን ከአንቀጽ 185 እስከ 189 የተደነገጉትን፣ በንግድና ምዝገባ አዋጅ ቁጥር 686/2002 የተደነገጉትን እና ሌሎች በንግድና አግባብነት ያለቸውን ድንጋጌዎች መከተልና መጠበቅ ያስፈልጋል።
4. የቀበር ስራ ንግድ በተመጣጠነ ዋጋ አገልግሎቱ እንዲቀርብ ምን መደረግ አለበት?
ማህበረሰቡ በልምድና ባህል በሚያቋቁሙት የእድር ማህበራት ተገቢውን የህግ ግንዛቤ በመስጠት የቀበር ንግድ ስራ በመሰማራት ለማህበረሰቡ ተገቢውን አገልግሎት እንዲሰጡ ተገቢውን ጥረት እና ትጋት የመንግስትና መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች አስፈላጊውን ድጋፍ ቢያደርጉ የተሻለ የቀብር ስራ ንግድ አገልግሎት ይኖራል የሚል እምነት አለኝ።
5. ማጠቃለያ እና የህግ ምክር
የቀብር ስራ ንግድ የህግ ማእቀፍ እንዳለው መጠን ይህንን
ከህግ፣ሞራልና ጠባይ አንጻር ፍትሀዊ በሆነ መንገድ ተፈጻሚ እንዲሆን አዋጭ በሆነው የንግድ አይነት እንዴት መመስረት እንዳለበት እና ሌሎቾ በእድር መልክ የተደራጁ እና ሌሎች በዚህ ንግድ መሠማራት የሚፈልጉ ሰወችን በሚፈለገው የህግ መስፈርት መንገድ ጠብቀው እንዲመሠርቱ በማድረግ የቀብር ንግድ ስራ አገልግሎት በተመጣጠነ ዋጋ ለማህበረሰቡ ተደራሽ ከማድረጉም በላይ በዚህ ዘርፍ መሠማራት የሚፈልጉ ሰወችን ለስራ እድል ምቹ ሁኔታ የሚፈጥር ነው።
የቀድሞው አዋጅ (የንግድ ሕግ) ማጣቀሻ አዋጅ ቁጥር 166/1952 ሲሆን፣ ከዚህ በተጨማሪ አዲሱ የንግድ ሕግ ከመጽደቁ በፊት የንግድ ምዝገባና ፈቃድን ለመምራት በዋናነት አዋጅ ቁጥር 686/2002 (በኋላም በማሻሻያ አዋጅ ቁጥር 980/2008 እና 1152/2011) ሲተገበሩ ቆይተዋል።
ጠበቃና የህግ አማካሪ ፋንታሁን ደለለው
+251-929-101037
https://t.me/Fantahunlawye...
tiktok.com/fantahun62395
https://www.facebook.com/s...
ማጣቀሻ/References/
1. የቀድሞ ንግድ አዋጅ ቁጥር 166/1952
2. አዲሱ የንግድ አዋጅ ቁጥር 1243/13
3. የንግድና ምዝገባ አዋጅ ቁጥር 686/2002 እና የዚህ ማሻሻያ አዋጅ ቁጥር 980/2008 እና 1152/2011
በኢትዮጵያ ህግ ማእቀፍ
መግቢያ #ethiopia | ሰዎች በባህል በልምድ በሚያደርጓቸው ልውውጦች፣ መግባባቶች
የተነሳ የህግ ድጋፊ አስፈላጊ መሆኑን በመረዳት መንግስት ወደ ህጋዊ ንግድ በመለወጥ በነጻነት የህግ ማእቀፍ ኖሮት የተሳለጠ እና ዘመናዊ የንግድ ልውውጥ እንዲኖረው ያደርጋል። ህግ ለዜጎች ዋስትና እንደመሆኑ መጠን በዚህ ንግድ ላይ የተሰማሩ ሰወች ሳይፈሩ ሳይሸማቀቁ ከመንግሥት እና ከሚመለከቱአቸው የንግድ አጋሮቻቸው ደንበኞች ጋር ነጻ የህግ ግንኙነት በመፍጠር የንግድ ስራ እንቅስቃሴዎችን ያደርጋሉ። ለሀገሩ እና ለዜጎች የሚጨነቅ መንግስት በህግ ማእቀፍ ውስጥ ያልተካተቱ ንግድ መሠል ድርጊቶችን ለህግና ለመልካም ጠባይ የማይቃረን ለዜጎች እና ለሀገር የሚጠቅም መሆኑን ሲረዳ በህግ እንዲጸድቅ ያደርጋል። የቀብር አስፈጻሚ ንግድ አዲሱ የንግድ አዋጅ ቁጥር 1243/13 ላይ የንግድ ዘርፍ ከመካተቱ በፊት በቀድሞው የንግድ ህግ አዋጅ ቁጥር 166/52 መሠረት የተካተተ አልነበረም። ይሁን እንጂ
ሰወች በዚህ ቀብር ማስፈጸም ስራ በህግ ያልታቀፈ ቢሆኑም ሲሰሩ እንደነበር ይታወቃል። በኋላም መንግስት አስፈላጊነቱን በመረዳት በአዲሱ ንግድ አዋጅ ቁጥር 1243/13 አንዱ የንግድ ዘርፍ ሆኖ እውቅና ተሰጥቶታል። በዚህ ጹሁፍ የምንመለከተው የዚህን የቀብር ስራ ንግድ ባህርያት ፣ አመሠራረት ፣ አፈጻጸም እና ተግዳሮት ከህግ አግባብ እንመለከታለን።
1. የቀብር ስራ ንግድ የህግ እውቅና
በአዲሱ አዋጅ ቁጥር 1243/13 አንቀጽ 5 ንኡስ አንቀጽ 37 የንግድ ስራዎች ምን ምን እንደሆኑ የተዘረዘሩ ሲሆን አንደኛው የቀብር ስራ ንግድ ነው።
እነዚህ የተዘረዘሩት የንግድ ስራዎች በዚህ አዋጅ የተጠቀሱት እነዚህን የንግድ ስራዎችን ማስፈጸሚያ ደንብና መመሪያ ቢወጣ አፈጻጸም ላይ ወጥነት ከመኖሩም ባሻግር ዜጎች ፍትሀዊ ተጠቃሚ እንዲኖራቸው ፣ ፍትሀዊ ቁጥጥር እንዲጎለብት፣ የንግድ እንቅሰቃሴዎች ግልጽነት ከመኖራቸውም ባሻግር የዘመነ የአኮኖሚ እድገት እንዲኖር ፣ ዜጎች አዋጭነት ያለው አስተማማኝ የፋይናንስ እድገት እንዲኖራቸው የሚረዳ ነው። የቀብር ስራ ንግድም ህግን እና መልካም ጠባይ ፣ የተሻለ የንግድ ለውጥ እንዲኖረው፣ፍትሀዊ ተጠቃሚነት እንዲዘልቅ ከአዋጁ በተጨማሪ ግልጽ የሆነ ጠቃሚ አሰራር እንዲሰፍን ደንብ እና መመሪያዎች መኖሩ የበለጠ የህግ ስረአት መጎልበት እና ተጠቃሚነትን የሚያዳብር ነው። ስለሆነም ይህ ሊታሰብበት የሚገባ አበልጻጊ የዚህ ንግድ ስራ ሆኖ ሊታሰብበት ይገባል።
2. የቀብር ስራ ማስፈጸም ንግድ ስራ ባህሪያት
የቀብር ንግድ ሥራ (Funeral Business) በሰዎች ሐዘን እና አስቸጋሪ ወቅት ላይ የሚመሠረት በመሆኑ፣ ከሌሎች መደበኛ የንግድ ዘርፎች ፍጹም የተለዩ ልዩ ጠባያት አሉት።
ዋና ዋናዎቹ የቀብር ንግድ ሥራ ባህርያት የሚከተሉት ናቸው፦
2.1. ቋሚና የማይቀንስ ፍላጎት (Inelastic Demand)
የገበያ መረጋጋት፦ ሞት ተፈጥሯዊና የማይቀር በመሆኑ፣ ይህ የንግድ ሥራ በኢኮኖሚ መቀያየር ወይም በፋሽን አዝማሚያዎች አይነካም።
አስገዳጅ ወጪ፦ ደንበኞች በገንዘብ እጥረት ምክንያት የቀብር ሥነ-ሥርዓትን ሙሉ በሙሉ ለመተው አይችሉም፤ በመሆኑም ፍላጎቱ ሁልጊዜም ቋሚ ነው።
2.2. ከፍተኛ ስሜታዊነትና ኃላፊነት (High Emotional Sensitivity)
ከባድ የሐዘን ወቅት፦ ደንበኞች አገልግሎቱን የሚፈልጉት በሕይወታቸው እጅግ አስቸጋሪ እና በስሜት በተጎዱበት ወቅት ላይ ነው።
የባለሙያ ሥነ-ምግባር፦ የንግድ ሥራው ከትርፍ ይልቅ ለሐዘንተኞች ርኅራኄ፣ ክብር እና ትዕግሥት ማሳየትን እንደ ትልቅ መመሪያ ይወስዳል።
2.3. ፈጣንና የ24 ሰዓት አገልግሎት (Urgency & 24 hourh Availability)
ያልታቀደ ክስተት፦ ሞት መቼ እንደሚከሰት ስለማይታወቅ ሥራው አስቀድሞ ለመዘጋጀት ጊዜ አይሰጥም።
የሰዓት ገደብ የሌለው፦ የሬሳ ማደራጃ፣ የትራንስፖርት እና የክብር ዘበኛ አገልግሎቶች በማንኛውም ሰዓት (በሌሊትም ጭምር) ጥሪ ሲደርሳቸው ወዲያውኑ ምላሽ መስጠት አለባቸው።
2.4. በባህልና በሃይማኖት መገዛት (Cultural & Religious Influences)
የተለያዩ ሥርዓቶች፦ እያንዳንዱ ማኅበረሰብ፣ እምነት (ክርስትና፣ እስልምና፣ ወዘተ) እና ብሔረሰብ የራሱ የሆነ የቀብር አፈጻጸም ሥርዓት አለው።
ተለዋዋጭ ፍላጎት፦ ንግዱ ስኬታማ የሚሆነው የእነዚህን የተለያዩ እምነቶችና ባህሎች ዝርዝር ደንቦች በትክክል አውቆና አክብሮ ማስተናገድ ከመልካም ጠባይ አንጻር የሚጠበቅ ነው።
2.5 አስፈላጊ መዋዕለ-ነዋይና አቅርቦት
የመነሻ ካፒታል፦ ጥራት ያላቸው የሬሳ ሣጥኖች፣ አስክሬን ማቀዝቀዣዎች፣ ልዩ መኪናዎች (Hearses) እና የማከማቻ ቦታዎችን ለማሟላት ከፍተኛ መዋዕለ-ነዋይ ይጠይቃል።
የሕግ ቁጥጥር፦ ከጤና ጥበቃ፣ ከአካባቢ ጥበቃ እና ከማዘጋጃ ቤት የሚወጡ ጥብቅ የሕግና የንጽሕና ፈቃድ መስፈርቶችን ማሟላት አስፈላጊ ነው።
2.6. የማስታወቂያው ባህርይ ጠባይ፦
ይህ ንግድ እንደ ሌሎቹ በቪዲዮ ወይም በታላቅ የጎዳና ላይ ማስታወቂያ አይስፋፋም።
3. የቀብር ንግድ ስራ አመሠራረት በኢትዮጵያ ንግድ ማእቀፍ
ከዚህ በፊት ስለ ንግድ አመሠራረት ፣ አይነት እና ባህርያት እንደገለጽነው ንግዶች በህግ እውቅና እንዲኖራቸው ባህርያቱን፣የንግዱን አላማ ፣ የኢኮኖሚውን እንቅስቃሴ ራእይ ፣ የመስራቹን ፍላጎት ፣ አቅም ፣ ልምድ፣እውቀት ጭምር ማወቅ መረዳት ያስፈልጋል።
ንግድ በዋናነት ሁለት አይነት ሲሆኑ የግል እና ኃላፊነቱ የተወሰነ ባህርይ ያለው ራሱን የቻለ የህግ ሰውነት ያለው ብለን መክፈል እንችላለን። በግል ንግድ መመስረት የፈለገ የፈለገ ኃላፊነቱ የራሱ እና የድርጅቱ ንግድ ኃላፊነት ያልተነጣጠለ ሲሆን ሁለተኛው ግን ከኃላፊነት መወሰን ባህርይ ጋር የሚያያዝ ነው። ኃላፊነቱ የተወሰነ የንግድ ማህበር በህብረት ሆነው የሚያቋቁሙት ሲሆን በየትኛው አይነት የንግድ ማህበር ለመመስረት በአዋጁ አንቀጽ 174 ላይ ከተመሰረቱት ዝርዝር ውስጥ ከህግ አማካሪ ጋር በመሆን ተገቢውን የንግድ ማህበር መምረጥ አስፈላጊ ነው።
እንደ እኔ ግን ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር መምረጡ አስፈላጊ ሲሆን ይኸውም በአንድ ሰው አባልነት ወይም ሁለትና ከዚያ በላይ በሆኑ ባለ አክስዮኖች መመስረት የሚቻል ነው።
ለዚህም የቅድሚያ አባላት መዋጫ ከማህበሩ 1/4ኛ ካፒታል፣በዝግ ንግድ ባንክ(ማንኛውም) ባንክ ፣ ማስያዝ፣የመመስረቻ ጹሁፍ ማዘጋጀት፣ በንግድ መዝገብ መመዝገብ ለምሳሌ ያህል የሚጠቀሱ ሲሆን ለመመስረት በንግዱ የተቀመጡትን ከአንቀጽ 185 እስከ 189 የተደነገጉትን፣ በንግድና ምዝገባ አዋጅ ቁጥር 686/2002 የተደነገጉትን እና ሌሎች በንግድና አግባብነት ያለቸውን ድንጋጌዎች መከተልና መጠበቅ ያስፈልጋል።
4. የቀበር ስራ ንግድ በተመጣጠነ ዋጋ አገልግሎቱ እንዲቀርብ ምን መደረግ አለበት?
ማህበረሰቡ በልምድና ባህል በሚያቋቁሙት የእድር ማህበራት ተገቢውን የህግ ግንዛቤ በመስጠት የቀበር ንግድ ስራ በመሰማራት ለማህበረሰቡ ተገቢውን አገልግሎት እንዲሰጡ ተገቢውን ጥረት እና ትጋት የመንግስትና መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች አስፈላጊውን ድጋፍ ቢያደርጉ የተሻለ የቀብር ስራ ንግድ አገልግሎት ይኖራል የሚል እምነት አለኝ።
5. ማጠቃለያ እና የህግ ምክር
የቀብር ስራ ንግድ የህግ ማእቀፍ እንዳለው መጠን ይህንን
ከህግ፣ሞራልና ጠባይ አንጻር ፍትሀዊ በሆነ መንገድ ተፈጻሚ እንዲሆን አዋጭ በሆነው የንግድ አይነት እንዴት መመስረት እንዳለበት እና ሌሎቾ በእድር መልክ የተደራጁ እና ሌሎች በዚህ ንግድ መሠማራት የሚፈልጉ ሰወችን በሚፈለገው የህግ መስፈርት መንገድ ጠብቀው እንዲመሠርቱ በማድረግ የቀብር ንግድ ስራ አገልግሎት በተመጣጠነ ዋጋ ለማህበረሰቡ ተደራሽ ከማድረጉም በላይ በዚህ ዘርፍ መሠማራት የሚፈልጉ ሰወችን ለስራ እድል ምቹ ሁኔታ የሚፈጥር ነው።
የቀድሞው አዋጅ (የንግድ ሕግ) ማጣቀሻ አዋጅ ቁጥር 166/1952 ሲሆን፣ ከዚህ በተጨማሪ አዲሱ የንግድ ሕግ ከመጽደቁ በፊት የንግድ ምዝገባና ፈቃድን ለመምራት በዋናነት አዋጅ ቁጥር 686/2002 (በኋላም በማሻሻያ አዋጅ ቁጥር 980/2008 እና 1152/2011) ሲተገበሩ ቆይተዋል።
ጠበቃና የህግ አማካሪ ፋንታሁን ደለለው
+251-929-101037
https://t.me/Fantahunlawye...
tiktok.com/fantahun62395
https://www.facebook.com/s...
ማጣቀሻ/References/
1. የቀድሞ ንግድ አዋጅ ቁጥር 166/1952
2. አዲሱ የንግድ አዋጅ ቁጥር 1243/13
3. የንግድና ምዝገባ አዋጅ ቁጥር 686/2002 እና የዚህ ማሻሻያ አዋጅ ቁጥር 980/2008 እና 1152/2011
22 days ago
Ethio telecom and Huawei Strengthen Strategic Partnership to Accelerate Enterprise and SME Growth Through Digital Innovation
Ethio telecom Chief Executive Officer, Frehiwot Tamru, and Huawei Northern Africa President, Mr. Li Shen, together with their executive leadership teams, held high-level strategic discussions to further strengthen their long-standing strategic partnership and accelerate the growth of Ethiopia's Enterprise and Small & Medium Enterprise (SME) markets through innovative digital solutions.
The discussions were aligned with Ethio telecom's Next Horizon: Digital & Beyond 2028 strategy and focused on expanding the partnership beyond traditional telecommunications infrastructure toward a broader business, innovation, and digital ecosystem collaboration. Both companies reaffirmed their shared commitment to jointly driving Ethiopia's digital transformation by creating sustainable value for businesses, communities, and the wider digital economy.
A key focus of the meeting was the joint development of integrated, industry-specific digital solutions that combine advanced connectivity, cloud computing, artificial intelligence (AI), cybersecurity, Internet of Things (IoT), data center services, and digital platforms to accelerate the digital transformation of enterprises across key sectors of the economy.
The leadership teams also discussed strengthening the digital ecosystem for Enterprise and SME customers by integrating innovative business solutions with the telebirr platform, enabling digital payments, financial services, business management tools, e-commerce, and other value-added services that empower businesses to improve productivity, expand their markets, and enhance competitiveness.
Recognizing the importance of local innovation and faster service delivery, the discussions emphasized strengthening local software development, solution customization, system integration, and technical support through enhanced local engineering capabilities, solution architects, and research and development collaboration. Both companies agreed that closer collaboration between their technical teams will accelerate innovation, improve responsiveness to customer requirements, and enable the rapid development of solutions tailored to Ethiopia's evolving market needs.
The meeting further explored opportunities to strengthen collaboration in expanding smartphone affordability and digital device accessibility through innovative financing models and broader market initiatives. Both companies recognized that increasing access to affordable smart devices is fundamental to accelerating digital inclusion and enabling greater participation in Ethiopia's growing digital economy.
Beyond technology and business growth, both companies emphasized the importance of expanding collaboration in Environmental, Social, and Governance (ESG) initiatives and corporate social responsibility. The discussions highlighted opportunities to work together in promoting digital inclusion, digital literacy, rural connectivity, digital education, community empowerment, and sustainable digital infrastructure, reaffirming their shared commitment to delivering meaningful social and economic impact.
The leadership also agreed to strengthen collaboration in marketing communications, customer education, and digital awareness initiatives to accelerate the adoption of innovative digital services. Joint efforts will focus on developing creative campaigns, educational content, promotional materials, and customer engagement initiatives that enhance awareness and maximize the value of Ethio telecom's expanding portfolio of digital products and services, including telebirr and enterprise digital solutions.
Huawei reaffirmed its unwavering commitment to supporting Ethio telecom's transformation into a leading technology-driven digital services company (TechCo). The company expressed its readiness to deepen collaboration in enterprise innovation, SME empowerment, digital ecosystem development, solution co-creation, and regional growth opportunities, supporting Ethio telecom's ambition to expand digital innovation beyond Ethiopia into regional and African markets.
The meeting concluded with a shared commitment to translate these strategic priorities into concrete initiatives that will accelerate Ethiopia's digital transformation, unlock new opportunities for enterprises and SMEs, strengthen digital inclusion, and create scalable digital solutions capable of serving markets across Africa.
#ethiotelecom #huawei #nexthorizon #digitalbeyond2028 #digitaltransformation #enterprisesolutions #sme #telebirr #digitalinclusion #techco #innovation #africa #cloud #ai #cybersecurity
Ethio telecom Chief Executive Officer, Frehiwot Tamru, and Huawei Northern Africa President, Mr. Li Shen, together with their executive leadership teams, held high-level strategic discussions to further strengthen their long-standing strategic partnership and accelerate the growth of Ethiopia's Enterprise and Small & Medium Enterprise (SME) markets through innovative digital solutions.
The discussions were aligned with Ethio telecom's Next Horizon: Digital & Beyond 2028 strategy and focused on expanding the partnership beyond traditional telecommunications infrastructure toward a broader business, innovation, and digital ecosystem collaboration. Both companies reaffirmed their shared commitment to jointly driving Ethiopia's digital transformation by creating sustainable value for businesses, communities, and the wider digital economy.
A key focus of the meeting was the joint development of integrated, industry-specific digital solutions that combine advanced connectivity, cloud computing, artificial intelligence (AI), cybersecurity, Internet of Things (IoT), data center services, and digital platforms to accelerate the digital transformation of enterprises across key sectors of the economy.
The leadership teams also discussed strengthening the digital ecosystem for Enterprise and SME customers by integrating innovative business solutions with the telebirr platform, enabling digital payments, financial services, business management tools, e-commerce, and other value-added services that empower businesses to improve productivity, expand their markets, and enhance competitiveness.
Recognizing the importance of local innovation and faster service delivery, the discussions emphasized strengthening local software development, solution customization, system integration, and technical support through enhanced local engineering capabilities, solution architects, and research and development collaboration. Both companies agreed that closer collaboration between their technical teams will accelerate innovation, improve responsiveness to customer requirements, and enable the rapid development of solutions tailored to Ethiopia's evolving market needs.
The meeting further explored opportunities to strengthen collaboration in expanding smartphone affordability and digital device accessibility through innovative financing models and broader market initiatives. Both companies recognized that increasing access to affordable smart devices is fundamental to accelerating digital inclusion and enabling greater participation in Ethiopia's growing digital economy.
Beyond technology and business growth, both companies emphasized the importance of expanding collaboration in Environmental, Social, and Governance (ESG) initiatives and corporate social responsibility. The discussions highlighted opportunities to work together in promoting digital inclusion, digital literacy, rural connectivity, digital education, community empowerment, and sustainable digital infrastructure, reaffirming their shared commitment to delivering meaningful social and economic impact.
The leadership also agreed to strengthen collaboration in marketing communications, customer education, and digital awareness initiatives to accelerate the adoption of innovative digital services. Joint efforts will focus on developing creative campaigns, educational content, promotional materials, and customer engagement initiatives that enhance awareness and maximize the value of Ethio telecom's expanding portfolio of digital products and services, including telebirr and enterprise digital solutions.
Huawei reaffirmed its unwavering commitment to supporting Ethio telecom's transformation into a leading technology-driven digital services company (TechCo). The company expressed its readiness to deepen collaboration in enterprise innovation, SME empowerment, digital ecosystem development, solution co-creation, and regional growth opportunities, supporting Ethio telecom's ambition to expand digital innovation beyond Ethiopia into regional and African markets.
The meeting concluded with a shared commitment to translate these strategic priorities into concrete initiatives that will accelerate Ethiopia's digital transformation, unlock new opportunities for enterprises and SMEs, strengthen digital inclusion, and create scalable digital solutions capable of serving markets across Africa.
#ethiotelecom #huawei #nexthorizon #digitalbeyond2028 #digitaltransformation #enterprisesolutions #sme #telebirr #digitalinclusion #techco #innovation #africa #cloud #ai #cybersecurity
22 days ago
Sponsored by
Surafel
25 days ago
የኢትዮጵያ ንግድ ማህበር አይነትና ባህርያት ፣ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ትርጉም እና ባለ አንድ አባል የንግድ ማህበር ህጋዊ አስፈላጊነት
አዲሱ የኢትዮጵያ ንግድ አዋጅ ቁጥር 1243/13
መግቢያ
#ethiopia | ሰዎች በንግድ ስራ ለመሰማራት በህብረት ገንዘብ እውቀት ሙያ ንብረት ጉልበታቸውን በማወጣት ተደራጅተው ከሚገኘዉ ትርፍ ተካፋይ ለመሆን ህጋዊ መስፍርታቸውን በመጠበቅ ተቀባይነት ያለው የንግድ ማህበር ያቋቁማሉ። በዚህ አጭር ጽሁፍ አጠቃላይ የንግድ ማህበራትን በህጉ የተካተቱን በመጥቀስ ባአይነት ፣ባህርያታቸውን፣ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ምን እንደሆነ ፣ እንዲሁም ባለአንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ህጋዊ አስፈላጊነትን በመዘርዘር ለእናንተ እናቀርባለን።
1. የንግድ ማኅህበራት ጽንሰ ሀሳብ በኢፊድሪ ህገመንግስት...
ሰወች በግልም በሆነ በህብረት የንግድ ስራን የመስራት መብት በኢፊድሪ ህገ መንግስት በቀድሞውም ሆነ በአዲሱ የንግድ አዋጅ ሆነ በሌሎች አግባብነት ያላቸው አዋጆች የተሰጠ መብት ነው። የንግድ ስራዎችን ለመስራት የመደራጀት መብት በኢ.ፌ.ዲ.ሪ ህገ-መንግስት አንቀፅ 31 ላይ ማንኛውም ሰው ለማንኛውም ዓላማ በማህበር የመደራጀት መብትን የሚፈቅድ መሆኑን የሚያመላክት ነው፡፡ ይህ በንግድ ማህበራት የመደራጀት መብት በህገመንግስቱ አንቀፅ 41(2) “ሁሉም ኢትዮጵያዊ መተዳደርያውን ስራውንና ሙያውን የመምረጥ መብት አለው” ከሚለው ህገ-መንግስታዊ መብት አንፃር ያየነው እንደሆነም ዜጎች አዋጪ ነው ባሉት የንግድ ማህበር መርጠው እንደ መተዳደርያ ስራቸው ሊወስዱት የሚያስችል ህገመንግስታዊ መብት ያላቸው መሆኑን በቀላሉ መረዳት የሚቻል ነው።
2. የንግድ ማህበራት አይነቶች በአዲሱ ንግድ ህግ አዋጅ ቁጥር 1243/13
በአዲሱ የንግድ ሕግ አንቀጽ 174 መሰረት በእኛ ሀገር ሰባት ዓይነት የንግድ ማኅበራት አሉ፡፡
እነሱም፡-
• የኅብረት ሽርክና ማኅበር / General Partnership/
• ሁለት አይነት ኃላፊነት ያለበት የሽርክና ማህበር /Limited Partnership/
• ኃላፊነቱ የተወሰነ የሽርክና ማኅበር /Limited Liability Partnership/
• የአሽሙር ማህበር /Joint Ventur/
• የአክሲዮን ማህበር /Share Company/
• ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር /Private Limited Company/ እና
• ባለ አንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር / One Person private limited Company/ ናቸው፡፡
2 የእያንዳንዱ ንግድ ማህበራት ባህሪይ በአዲሱ ንግድ ህግ ....
2.1. የኅብረት ሽርክና ማህበር
የህብረት ሽርክና ማህበር በአዲሱ የንግድ ሕግ አንቀጽ 283 መሰረት ማኅበርተኞች እያንዳንዳቸው ባንድነትና ሳይከፋፈል እርስ በርሳቸውና ለማህበሩ ግዴታዎች አላፊዎች የሚሆኑበት ማኅበር ነው፡፡ ይህም ማለት ማህበሩ ለሚያጋጥመው አደጋ ወይም እዳ ሁሉ እያንዳንዱ አባል በግሉ፣ ወይም ሁሉም በአንድነት ወይም ከሁሉም የተወሰኑት ብቻ በተናጥል ለእዳው ተጠያቂ ሊሆኑ ይችላሉ ማለት ነው፡፡ ማንኛዉም ተቃራኒ ስምምነት ሦስተኛ ወገኖችን መቃወሚያ ሊሆን አይችልም፡፡
2.2. ሁለት ዓይነት ኃላፊነት ያለበት የሽርክና ማኅበር....
ሁለት ዓይነት ኃላፊነት ያለበት የሽርክና ማኅበር ከስሙ እንደምንረዳው የማኅበርተኞቹ ኃላፊነት የተለያየ የሆነበት ማኅበር ነዉ፡፡ እነሱም ኃላፊነታቸዉ ያልተወሰነ ሸሪኮችና ኃላፊነታቸዉ የተወሰነ ሸሪኮች ናቸው፡፡ በአዲሱ የንግድ ህግ አንቀጽ 212 መሰረት ኃላፊነታቸው ያልተወሰነ ሸሪኮች የሚባሉት ለማኅበሩ ግዴታዎች በሙሉ ከማኅበሩ ጋር በአንድነትና በተናጠል ኃላፊነት ያለባቸዉ ሲሆን ኃላፊነታቸዉ የተወሰነ ሸሪኮች ደግሞ መዋጮ ለማድረግ ቃል በገቡት መጠን ብቻ ለማኅበሩ ግዴታች ኃላፊ የሚሆኑ ናቸዉ፡፡ ኃላፊነታቸው የተወሰነ ሸሪኮች በወክልናም ሆነ በሌላ በማንኛዉም ሁኔታ የማህበሩ ሥራ አስኪያጅ መሆን አይችሉም፡፡
2.3 ኃላፊነታቸው የተወሰነ የሙያ ሽርክና ማኅበራት ....
በአዲሱ የንግድ ህግ ውስጥ ከተካተቱ ጉልህ ለውጦች መካከል አንዱ የሆነው ይህ አዲስ የሽርክና ማህበር አይነት፣ ሰዎች በተለይም የሙያ ስራዎችን ለመስራት በሙያ ከሚመስሏቸው ሌሎች ሰዎችና ለሙያው ደጋፊ የሆነ አገልግሎት ሊሰጡ ከሚችሉ አጋሮቻቸው ጋር ሁለት ወይም ከዚያ በላይ ሆነው የሚያቋቁሙት እና ኃላፊነቱም በሽርክና ማኅበሩ ሃብት ላይ ብቻ የተወሰነ የንግድ ማኅበር ነው።
2.4 የአሽሙር ማህበር....
የአሽሙር ማህበር ሁለትና ከዚያ በላይ በሆኑ ሰዎች በመካከላቸዉ በሚያደርጉት ስምምነት መሠረት የሚያቋቁሙት ሲሆን ከሌሎች ለየት የሚያደርገው በጽሁፍ መረጋገጥና በሌሎች የንግድ ማህበሮች የተደነገጉ የማስመዝገብ ሰርዓቶች የማይፈፀሙበት፣ የሕግ ሰዉነት የሌለውና በሶስተኛ ወገኖች ዘንድ የማይታወቅ መሆኑ ሲሆን ከታወቀ ግን እንደ ሕብረት ሽርክና ማህበር እንደሚቆጠር ሊታወቅ ይገባል፡፡
2.5 የአክሲዮን ማህበር...
የአክሲዮን ማህበር ማለት በአዲሱ የንግድ ሕግ አንቀጽ 245 መሰረት ዋናው ገንዘቡ ወይም ካፒታሉ አስቀድሞ ተወስኖ በአክስዮን የተከፋፈለና ኃላፊነቱ በማኅበሩ ሀብት ብቻ የተወሰነ (ለዕዳው ንብረቱ ብቻ ዋስ የሆነ) ማኅበር ነው፡፡
2.6 ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር...
በአዲሱ የንግድ ሕግ አንቀጽ 495 መሰረት ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ማለት ዋና ገንዘቡ በሙሉ አስቀድሞ የተከፈለ፣ በአክስዮን የተከፈለ እና ባለአክስዮኖች መዋጮቸዉን ገቢ እስካደረጉ ድረስ ለማኅበሩ ዕዳ ኃላፊ የማይሆኑበት የንግድ ማኅበር ነዉ፡፡
2.7 ባለአንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር ...
ባለ አንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር ማለት አንድ ሰዉ በግሉ በሚሰጠዉ መግለጫ መሰረት የተቋቋመ የንግድ ማኅበር ነዉ፡፡ ማኅበሩ ከአባሉ የተለየና የተነጠለ የራሱ የሕግ ሰዉነት አለዉ፡፡ አባሉ የራሱን መወጮ ሙሉ በሙሉ እስከ ከፈለ ድረስ ማኅበሩ ላይ ለሚፈለገዉ ዕዳ በግሉ አይጠየቅም፡፡ የማኅበሩ ዝቅተኛ ዋና ገንዘብ ከ ብር አስራ አምስት ሺህ ማነስ የለበትም፡፡ ማኅበሩን ለማቋቋም አባሉ የሚሰጠዉ መግለጫ ሰነዶችን ለማረጋገጥ ሥልጣን በተሰጠዉ አካል ፊት መደረግ አለበት፡፡ መግለጫዉም በንግድ መዝገብ ዉስጥ መግባት አለበት፡፡ ግለሰብ ነጋዴ የንግድ ሥራዉን ወደ ባለ አንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበርነት መለወጥ ይችላል፡፡
2.8 ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ወደ ባለ አንድ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር የሚቀየርበት ምክንያት...
ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር የአክስዮን አባላቱ እየቀነሱ በመምጣት ወደ አንድ ዝቅ ካለ እና በስድስት ወር ጊዜ ዉስጥ ሌላ ሰዉ ካልገባ ማኅበሩ የሚፈርስ ይሆናል። ይሁን እንጂ ይህ ካልሆነ የባለአክስዮኖቹ ቁጥር ወደ አንድ ዝቅ ካለበት ቀን ጀምሮ በስድስት ወራት ዉስጥ የመመስራቻ ጽሁፉን በማሻሻል ባለአንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር አድርጎ ማስመዝገብ ይቻላል።
2.9 ባለ አንድ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር በአዲሱ ማህበር የተካተተበት ዋና አላማ...
ይህ ማህበር በአዲሱ ንግድ የተካተተ ሲሆን ግለሰቦች የንግድ ስራቸውን ሲያከናውኑ ከራሳቸው ከግላቸው ሀብት በመነጠል የሚያቋቁሙት ማህበር በእዳም ቢሆን በህግ ጉዳዮች ክንውኖች የራሱን ጉዳይ ራሱ ማህበሩ ህጋዊ ሰውነት ኖሮት ህጋዊ የነሰግድ ስራዎችን የሚያንቀሳቅስ ነው። በመጀመሪያው ንግድ ህግ ይህ ማህበር ባለመኖሩ ባለሀብቶች ይህን እድል መጠቀም አልቻሉም በቀድሞው ህግ ይህ ባለ አንድ ማህበር ስለሌለ ለቁጥር ብቻ አባሉ ከሁለት በላይ እንዲሆን ዘመዱን ቤተሰቡን አስገብቶ ሀብቱ የራሱ ብቻ ነገር ግን ሁለትና ከዚያ በላይ በሆኑ ሰወች እንደ ተመሠረተ በማድረግ ማህበሩ የሚመሰረት ሲሆን አለመግባባት ሲፈጠር ባለሀብት እንደፈለገ መምራት ያስቸግረዋል። በአዲሱ የንግድ ህግ ግን ይህ ማህበር በመፈቀዱ በአንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር መቋቋም በህግ መፈቀዱ ለባለሀብቶች ወሳኝነት ያለው ሲሆን ለንግድ እንቅሰቃሴው ከፍተኛ በርን የሚከፍት ነው።ግለሰብ ነጋዴ የንግድ ሥራዉን ወደ ባለ አንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበርነት መለወጥ ይችላል፡፡ ሌላው ግለሰብ ነጋዴዎችም ባለ አንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግለሰብ ማኅበር ለመመስረት እና ባለ አንድ ማህበር መስረተው ንግዳቸውን እንዲያንቀሳቅሱ የሚረዳ ነው። ይሁን እንጂ ይህ ከመሆኑ ቀድሞ ለነበረበት ማህበር ከመሆኑ በፊት በግለሰብ ደረጃ ቀድሞ ለነበረበት ለግለሰብ ንግድ ስራ ለገባበት ዕዳ ሁሉ ከማኅበሩ ጋር በአንድነት እና በተናጠል ኃላፊ ነዉ፡፡
የተፈቀደ ሲሆን ይህ ለባለሀብቶች ትልቅ የንግድ
መስመር ነው።
3. ማጠቃለያ
በኢትዮጵያ የንግድ ማህበር የተለያየ አይነት የንግድ ማህበራት የሚገኙ ሲሆን እነዚህም ለተፈለገው የንግድ አለማ የትኛው እንደ ሚሻል የንግድ ህግ ባለሙያ በማማከር አስፈላጊ ነው የሚባለውን ማህበር እንደ ንግዱ አይነት ለመመስረት የሚያስፈልገውን መስፈርት በሟሟላት መመስረት የሚቻል ሲሆን ባለአነድ ኀላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበርም በአንድ ሰው የሚመሰረት ራሱን የቻለ የህግ ሰውነት ያለው ሲሆን ለማህበሩ አጠቃላይ ኃላፊነቱን ራሱ ማህበሩ የሚወስድ መሆኑን በዚህ አስፍረናል። ዋናው የዚህ ጹሁፍ ዋና አላማ የንግድ ማህበር አይነቶችን ምን እንደሚመስሉ ከህግ አንጻር ለእናንተ ለማሳወቅ ነው።
ጠበቃና የህግ አማካሪ ፋንታሁን ደለለው 0929101037
https://www.facebook.com/s...
https://t.me/Fantahunlawye...
tiktok.com/fantahun62395
አዲሱ የኢትዮጵያ ንግድ አዋጅ ቁጥር 1243/13
መግቢያ
#ethiopia | ሰዎች በንግድ ስራ ለመሰማራት በህብረት ገንዘብ እውቀት ሙያ ንብረት ጉልበታቸውን በማወጣት ተደራጅተው ከሚገኘዉ ትርፍ ተካፋይ ለመሆን ህጋዊ መስፍርታቸውን በመጠበቅ ተቀባይነት ያለው የንግድ ማህበር ያቋቁማሉ። በዚህ አጭር ጽሁፍ አጠቃላይ የንግድ ማህበራትን በህጉ የተካተቱን በመጥቀስ ባአይነት ፣ባህርያታቸውን፣ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ምን እንደሆነ ፣ እንዲሁም ባለአንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ህጋዊ አስፈላጊነትን በመዘርዘር ለእናንተ እናቀርባለን።
1. የንግድ ማኅህበራት ጽንሰ ሀሳብ በኢፊድሪ ህገመንግስት...
ሰወች በግልም በሆነ በህብረት የንግድ ስራን የመስራት መብት በኢፊድሪ ህገ መንግስት በቀድሞውም ሆነ በአዲሱ የንግድ አዋጅ ሆነ በሌሎች አግባብነት ያላቸው አዋጆች የተሰጠ መብት ነው። የንግድ ስራዎችን ለመስራት የመደራጀት መብት በኢ.ፌ.ዲ.ሪ ህገ-መንግስት አንቀፅ 31 ላይ ማንኛውም ሰው ለማንኛውም ዓላማ በማህበር የመደራጀት መብትን የሚፈቅድ መሆኑን የሚያመላክት ነው፡፡ ይህ በንግድ ማህበራት የመደራጀት መብት በህገመንግስቱ አንቀፅ 41(2) “ሁሉም ኢትዮጵያዊ መተዳደርያውን ስራውንና ሙያውን የመምረጥ መብት አለው” ከሚለው ህገ-መንግስታዊ መብት አንፃር ያየነው እንደሆነም ዜጎች አዋጪ ነው ባሉት የንግድ ማህበር መርጠው እንደ መተዳደርያ ስራቸው ሊወስዱት የሚያስችል ህገመንግስታዊ መብት ያላቸው መሆኑን በቀላሉ መረዳት የሚቻል ነው።
2. የንግድ ማህበራት አይነቶች በአዲሱ ንግድ ህግ አዋጅ ቁጥር 1243/13
በአዲሱ የንግድ ሕግ አንቀጽ 174 መሰረት በእኛ ሀገር ሰባት ዓይነት የንግድ ማኅበራት አሉ፡፡
እነሱም፡-
• የኅብረት ሽርክና ማኅበር / General Partnership/
• ሁለት አይነት ኃላፊነት ያለበት የሽርክና ማህበር /Limited Partnership/
• ኃላፊነቱ የተወሰነ የሽርክና ማኅበር /Limited Liability Partnership/
• የአሽሙር ማህበር /Joint Ventur/
• የአክሲዮን ማህበር /Share Company/
• ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር /Private Limited Company/ እና
• ባለ አንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር / One Person private limited Company/ ናቸው፡፡
2 የእያንዳንዱ ንግድ ማህበራት ባህሪይ በአዲሱ ንግድ ህግ ....
2.1. የኅብረት ሽርክና ማህበር
የህብረት ሽርክና ማህበር በአዲሱ የንግድ ሕግ አንቀጽ 283 መሰረት ማኅበርተኞች እያንዳንዳቸው ባንድነትና ሳይከፋፈል እርስ በርሳቸውና ለማህበሩ ግዴታዎች አላፊዎች የሚሆኑበት ማኅበር ነው፡፡ ይህም ማለት ማህበሩ ለሚያጋጥመው አደጋ ወይም እዳ ሁሉ እያንዳንዱ አባል በግሉ፣ ወይም ሁሉም በአንድነት ወይም ከሁሉም የተወሰኑት ብቻ በተናጥል ለእዳው ተጠያቂ ሊሆኑ ይችላሉ ማለት ነው፡፡ ማንኛዉም ተቃራኒ ስምምነት ሦስተኛ ወገኖችን መቃወሚያ ሊሆን አይችልም፡፡
2.2. ሁለት ዓይነት ኃላፊነት ያለበት የሽርክና ማኅበር....
ሁለት ዓይነት ኃላፊነት ያለበት የሽርክና ማኅበር ከስሙ እንደምንረዳው የማኅበርተኞቹ ኃላፊነት የተለያየ የሆነበት ማኅበር ነዉ፡፡ እነሱም ኃላፊነታቸዉ ያልተወሰነ ሸሪኮችና ኃላፊነታቸዉ የተወሰነ ሸሪኮች ናቸው፡፡ በአዲሱ የንግድ ህግ አንቀጽ 212 መሰረት ኃላፊነታቸው ያልተወሰነ ሸሪኮች የሚባሉት ለማኅበሩ ግዴታዎች በሙሉ ከማኅበሩ ጋር በአንድነትና በተናጠል ኃላፊነት ያለባቸዉ ሲሆን ኃላፊነታቸዉ የተወሰነ ሸሪኮች ደግሞ መዋጮ ለማድረግ ቃል በገቡት መጠን ብቻ ለማኅበሩ ግዴታች ኃላፊ የሚሆኑ ናቸዉ፡፡ ኃላፊነታቸው የተወሰነ ሸሪኮች በወክልናም ሆነ በሌላ በማንኛዉም ሁኔታ የማህበሩ ሥራ አስኪያጅ መሆን አይችሉም፡፡
2.3 ኃላፊነታቸው የተወሰነ የሙያ ሽርክና ማኅበራት ....
በአዲሱ የንግድ ህግ ውስጥ ከተካተቱ ጉልህ ለውጦች መካከል አንዱ የሆነው ይህ አዲስ የሽርክና ማህበር አይነት፣ ሰዎች በተለይም የሙያ ስራዎችን ለመስራት በሙያ ከሚመስሏቸው ሌሎች ሰዎችና ለሙያው ደጋፊ የሆነ አገልግሎት ሊሰጡ ከሚችሉ አጋሮቻቸው ጋር ሁለት ወይም ከዚያ በላይ ሆነው የሚያቋቁሙት እና ኃላፊነቱም በሽርክና ማኅበሩ ሃብት ላይ ብቻ የተወሰነ የንግድ ማኅበር ነው።
2.4 የአሽሙር ማህበር....
የአሽሙር ማህበር ሁለትና ከዚያ በላይ በሆኑ ሰዎች በመካከላቸዉ በሚያደርጉት ስምምነት መሠረት የሚያቋቁሙት ሲሆን ከሌሎች ለየት የሚያደርገው በጽሁፍ መረጋገጥና በሌሎች የንግድ ማህበሮች የተደነገጉ የማስመዝገብ ሰርዓቶች የማይፈፀሙበት፣ የሕግ ሰዉነት የሌለውና በሶስተኛ ወገኖች ዘንድ የማይታወቅ መሆኑ ሲሆን ከታወቀ ግን እንደ ሕብረት ሽርክና ማህበር እንደሚቆጠር ሊታወቅ ይገባል፡፡
2.5 የአክሲዮን ማህበር...
የአክሲዮን ማህበር ማለት በአዲሱ የንግድ ሕግ አንቀጽ 245 መሰረት ዋናው ገንዘቡ ወይም ካፒታሉ አስቀድሞ ተወስኖ በአክስዮን የተከፋፈለና ኃላፊነቱ በማኅበሩ ሀብት ብቻ የተወሰነ (ለዕዳው ንብረቱ ብቻ ዋስ የሆነ) ማኅበር ነው፡፡
2.6 ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር...
በአዲሱ የንግድ ሕግ አንቀጽ 495 መሰረት ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ማለት ዋና ገንዘቡ በሙሉ አስቀድሞ የተከፈለ፣ በአክስዮን የተከፈለ እና ባለአክስዮኖች መዋጮቸዉን ገቢ እስካደረጉ ድረስ ለማኅበሩ ዕዳ ኃላፊ የማይሆኑበት የንግድ ማኅበር ነዉ፡፡
2.7 ባለአንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር ...
ባለ አንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር ማለት አንድ ሰዉ በግሉ በሚሰጠዉ መግለጫ መሰረት የተቋቋመ የንግድ ማኅበር ነዉ፡፡ ማኅበሩ ከአባሉ የተለየና የተነጠለ የራሱ የሕግ ሰዉነት አለዉ፡፡ አባሉ የራሱን መወጮ ሙሉ በሙሉ እስከ ከፈለ ድረስ ማኅበሩ ላይ ለሚፈለገዉ ዕዳ በግሉ አይጠየቅም፡፡ የማኅበሩ ዝቅተኛ ዋና ገንዘብ ከ ብር አስራ አምስት ሺህ ማነስ የለበትም፡፡ ማኅበሩን ለማቋቋም አባሉ የሚሰጠዉ መግለጫ ሰነዶችን ለማረጋገጥ ሥልጣን በተሰጠዉ አካል ፊት መደረግ አለበት፡፡ መግለጫዉም በንግድ መዝገብ ዉስጥ መግባት አለበት፡፡ ግለሰብ ነጋዴ የንግድ ሥራዉን ወደ ባለ አንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበርነት መለወጥ ይችላል፡፡
2.8 ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ወደ ባለ አንድ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር የሚቀየርበት ምክንያት...
ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር የአክስዮን አባላቱ እየቀነሱ በመምጣት ወደ አንድ ዝቅ ካለ እና በስድስት ወር ጊዜ ዉስጥ ሌላ ሰዉ ካልገባ ማኅበሩ የሚፈርስ ይሆናል። ይሁን እንጂ ይህ ካልሆነ የባለአክስዮኖቹ ቁጥር ወደ አንድ ዝቅ ካለበት ቀን ጀምሮ በስድስት ወራት ዉስጥ የመመስራቻ ጽሁፉን በማሻሻል ባለአንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር አድርጎ ማስመዝገብ ይቻላል።
2.9 ባለ አንድ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር በአዲሱ ማህበር የተካተተበት ዋና አላማ...
ይህ ማህበር በአዲሱ ንግድ የተካተተ ሲሆን ግለሰቦች የንግድ ስራቸውን ሲያከናውኑ ከራሳቸው ከግላቸው ሀብት በመነጠል የሚያቋቁሙት ማህበር በእዳም ቢሆን በህግ ጉዳዮች ክንውኖች የራሱን ጉዳይ ራሱ ማህበሩ ህጋዊ ሰውነት ኖሮት ህጋዊ የነሰግድ ስራዎችን የሚያንቀሳቅስ ነው። በመጀመሪያው ንግድ ህግ ይህ ማህበር ባለመኖሩ ባለሀብቶች ይህን እድል መጠቀም አልቻሉም በቀድሞው ህግ ይህ ባለ አንድ ማህበር ስለሌለ ለቁጥር ብቻ አባሉ ከሁለት በላይ እንዲሆን ዘመዱን ቤተሰቡን አስገብቶ ሀብቱ የራሱ ብቻ ነገር ግን ሁለትና ከዚያ በላይ በሆኑ ሰወች እንደ ተመሠረተ በማድረግ ማህበሩ የሚመሰረት ሲሆን አለመግባባት ሲፈጠር ባለሀብት እንደፈለገ መምራት ያስቸግረዋል። በአዲሱ የንግድ ህግ ግን ይህ ማህበር በመፈቀዱ በአንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር መቋቋም በህግ መፈቀዱ ለባለሀብቶች ወሳኝነት ያለው ሲሆን ለንግድ እንቅሰቃሴው ከፍተኛ በርን የሚከፍት ነው።ግለሰብ ነጋዴ የንግድ ሥራዉን ወደ ባለ አንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበርነት መለወጥ ይችላል፡፡ ሌላው ግለሰብ ነጋዴዎችም ባለ አንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግለሰብ ማኅበር ለመመስረት እና ባለ አንድ ማህበር መስረተው ንግዳቸውን እንዲያንቀሳቅሱ የሚረዳ ነው። ይሁን እንጂ ይህ ከመሆኑ ቀድሞ ለነበረበት ማህበር ከመሆኑ በፊት በግለሰብ ደረጃ ቀድሞ ለነበረበት ለግለሰብ ንግድ ስራ ለገባበት ዕዳ ሁሉ ከማኅበሩ ጋር በአንድነት እና በተናጠል ኃላፊ ነዉ፡፡
የተፈቀደ ሲሆን ይህ ለባለሀብቶች ትልቅ የንግድ
መስመር ነው።
3. ማጠቃለያ
በኢትዮጵያ የንግድ ማህበር የተለያየ አይነት የንግድ ማህበራት የሚገኙ ሲሆን እነዚህም ለተፈለገው የንግድ አለማ የትኛው እንደ ሚሻል የንግድ ህግ ባለሙያ በማማከር አስፈላጊ ነው የሚባለውን ማህበር እንደ ንግዱ አይነት ለመመስረት የሚያስፈልገውን መስፈርት በሟሟላት መመስረት የሚቻል ሲሆን ባለአነድ ኀላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበርም በአንድ ሰው የሚመሰረት ራሱን የቻለ የህግ ሰውነት ያለው ሲሆን ለማህበሩ አጠቃላይ ኃላፊነቱን ራሱ ማህበሩ የሚወስድ መሆኑን በዚህ አስፍረናል። ዋናው የዚህ ጹሁፍ ዋና አላማ የንግድ ማህበር አይነቶችን ምን እንደሚመስሉ ከህግ አንጻር ለእናንተ ለማሳወቅ ነው።
ጠበቃና የህግ አማካሪ ፋንታሁን ደለለው 0929101037
https://www.facebook.com/s...
https://t.me/Fantahunlawye...
tiktok.com/fantahun62395
26 days ago
የእርዳታ ተማጽኖ
26 ዓመቱ ወጣት ሰዒድ መሐመድ ሁሴን የእኛን ድጋፍ ይፈልጋል
#ethiopia | የድሬዳዋ ከተማ ነዋሪ የሆነው የ26 ዓመቱ ወጣት ሰዒድ መሐመድ ሁሴን ሁለቱም ኩላሊቶቹ ከሥራ ውጭ በመሆናቸው ላለፉት 4 ዓመታት በከባድ ሕመም ሲሰቃይ ቆይቷል። በዚህ ጊዜም የኩላሊት እጥበት (ዳያሊሲስ) ሕክምና እያደረገ ቆይቷል።
በሐኪሞች ቦርድ ውሳኔ መሠረት በአስቸኳይ ወደ ሕንድ በመጓዝ የኩላሊት ንቅለ ተከላ ሕክምና ማድረግ እንዳለበት ተገልጿል። ሆኖም ለሕክምናው የሚያስፈልገው ወጪ ከፍተኛ በመሆኑ የአቅም ችግር ገጥሞታል።
ስለዚህ በሀገር ውስጥና በውጭ የምትገኙ ኢትዮጵያውያንና ኤርትራውያን ወገኖች በአቅማችሁ መጠን የገንዘብ ድጋፍ በማድረግ ይህን ወጣት ሕይወቱን እንዲያተርፍ እንድትረዱት በክብር እንጠይቃለን።
የድጋፍ መረጃ
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE)
የአካውንት ቁጥር: 1000290802467
የአካውንቱ ስም: ሰዒድ መሐመድ ሁሴን
ኢ-ብር / ቴሌብር
ስልክ ቁጥር: 0935 284 117
ስም: ሰዒድ መሐመድ
አንድ ትንሽ ድጋፍዎ ለአንድ ወጣት አዲስ የሕይወት ተስፋ ሊሆን ይችላል።
🙏 እባክዎ መልእክቱን በማጋራትም ቢሆን የበኩልዎን አስተዋጽኦ ያድርጉ። #ሼር #share
26 ዓመቱ ወጣት ሰዒድ መሐመድ ሁሴን የእኛን ድጋፍ ይፈልጋል
#ethiopia | የድሬዳዋ ከተማ ነዋሪ የሆነው የ26 ዓመቱ ወጣት ሰዒድ መሐመድ ሁሴን ሁለቱም ኩላሊቶቹ ከሥራ ውጭ በመሆናቸው ላለፉት 4 ዓመታት በከባድ ሕመም ሲሰቃይ ቆይቷል። በዚህ ጊዜም የኩላሊት እጥበት (ዳያሊሲስ) ሕክምና እያደረገ ቆይቷል።
በሐኪሞች ቦርድ ውሳኔ መሠረት በአስቸኳይ ወደ ሕንድ በመጓዝ የኩላሊት ንቅለ ተከላ ሕክምና ማድረግ እንዳለበት ተገልጿል። ሆኖም ለሕክምናው የሚያስፈልገው ወጪ ከፍተኛ በመሆኑ የአቅም ችግር ገጥሞታል።
ስለዚህ በሀገር ውስጥና በውጭ የምትገኙ ኢትዮጵያውያንና ኤርትራውያን ወገኖች በአቅማችሁ መጠን የገንዘብ ድጋፍ በማድረግ ይህን ወጣት ሕይወቱን እንዲያተርፍ እንድትረዱት በክብር እንጠይቃለን።
የድጋፍ መረጃ
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE)
የአካውንት ቁጥር: 1000290802467
የአካውንቱ ስም: ሰዒድ መሐመድ ሁሴን
ኢ-ብር / ቴሌብር
ስልክ ቁጥር: 0935 284 117
ስም: ሰዒድ መሐመድ
አንድ ትንሽ ድጋፍዎ ለአንድ ወጣት አዲስ የሕይወት ተስፋ ሊሆን ይችላል።
🙏 እባክዎ መልእክቱን በማጋራትም ቢሆን የበኩልዎን አስተዋጽኦ ያድርጉ። #ሼር #share
26 days ago
የተሰረቀው ገልባጭ መኪና በህዝብ ትብብር ተያዘ
#ethiopia | ትናንት በኮዬ ፈጨ አካባቢ የፀጥታ ኃይልን የሚመስል ልብስ የለበሱ ግለሰቦች ቀይ ሲኖ (Sino) ገልባጭ መኪናን በማስቆም ሾፌሩንና ረዳቱን ከተሽከርካሪው በኃይል አውርደው መኪናውን ይዘው መሰወራቸውን ዘግበን ነበር።
https://www.facebook.com/s...
ይሁን እንጂ የተሰረቀውን ተሽከርካሪ መረጃ በማየት የገላን ኮንዶሚኒየም ነዋሪዎችና በአካባቢው የነበሩ ሾፌሮች በፍጥነት በመተባበር መንገዱን በተሽከርካሪዎች በመዝጋት ተሽከርካሪውን ሲነዳ የነበረውን ተጠርጣሪ መያዛቸው ተነግሯል።
ይህ ክስተት የህብረተሰቡ ንቁ ተሳትፎ ወንጀልን በመከላከልና ለፍትሕ በማቅረብ ረገድ ያለውን ከፍተኛ ሚና በድጋሚ አሳይቷል።
በተለይም በተሽከርካሪው መያዝ የተሳተፉ የገላን ኮንዶሚኒየም ነዋሪዎችና ሾፌሮች ምስጋና ይገባቸዋል።
በተጨማሪም የፀጥታ ኃይል መስለው በመንቀሳቀስ ወንጀሉን የፈጸሙትን ግለሰቦች፣ እንዲሁም ከስርቆቱ ጀርባ ያለውን ሙሉ የወንጀል መረብ በጥልቀት በማጣራት ሁሉንም ተሳታፊዎች ለህግ ማቅረብ አስፈላጊ መሆኑ ተጠቁሟል።
ሾፌሩና ረዳቱ በቁጥጥር ሥር መዋላቸውን የአቃቂ ቃሊቲ ፖሊስ መምሪያ አስታውቋል።
የ Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን) ፌስቡክ ገጽ ቤተሰቦች መልዕክቱን በማጋራታችሁ ውጤት አስገኝቷል።
እንኳን ደስ አላችሁ።
#ethiopia #addisababa #crime #publicsafety #getutemesgen
#ethiopia | ትናንት በኮዬ ፈጨ አካባቢ የፀጥታ ኃይልን የሚመስል ልብስ የለበሱ ግለሰቦች ቀይ ሲኖ (Sino) ገልባጭ መኪናን በማስቆም ሾፌሩንና ረዳቱን ከተሽከርካሪው በኃይል አውርደው መኪናውን ይዘው መሰወራቸውን ዘግበን ነበር።
https://www.facebook.com/s...
ይሁን እንጂ የተሰረቀውን ተሽከርካሪ መረጃ በማየት የገላን ኮንዶሚኒየም ነዋሪዎችና በአካባቢው የነበሩ ሾፌሮች በፍጥነት በመተባበር መንገዱን በተሽከርካሪዎች በመዝጋት ተሽከርካሪውን ሲነዳ የነበረውን ተጠርጣሪ መያዛቸው ተነግሯል።
ይህ ክስተት የህብረተሰቡ ንቁ ተሳትፎ ወንጀልን በመከላከልና ለፍትሕ በማቅረብ ረገድ ያለውን ከፍተኛ ሚና በድጋሚ አሳይቷል።
በተለይም በተሽከርካሪው መያዝ የተሳተፉ የገላን ኮንዶሚኒየም ነዋሪዎችና ሾፌሮች ምስጋና ይገባቸዋል።
በተጨማሪም የፀጥታ ኃይል መስለው በመንቀሳቀስ ወንጀሉን የፈጸሙትን ግለሰቦች፣ እንዲሁም ከስርቆቱ ጀርባ ያለውን ሙሉ የወንጀል መረብ በጥልቀት በማጣራት ሁሉንም ተሳታፊዎች ለህግ ማቅረብ አስፈላጊ መሆኑ ተጠቁሟል።
ሾፌሩና ረዳቱ በቁጥጥር ሥር መዋላቸውን የአቃቂ ቃሊቲ ፖሊስ መምሪያ አስታውቋል።
የ Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን) ፌስቡክ ገጽ ቤተሰቦች መልዕክቱን በማጋራታችሁ ውጤት አስገኝቷል።
እንኳን ደስ አላችሁ።
#ethiopia #addisababa #crime #publicsafety #getutemesgen
26 days ago
🎉 የህልምዎን ቤት ዛሬ ያግኙ! የጊፍት ሪል ስቴት የዓመቱ ማጠቃለያ የሽያጭ ኤክስፖ አሁንም ቀጥሏል! 🎉
የተሻለ ኑሮና አስተማማኝ ኢንቨስትመንት ለሚፈልጉ ይህ ዕድል የእርስዎ ነው!
📍 በጊፍት ሪል ስቴት በለገሃር መንደር በተዘጋጀው የዓመቱ ማጠቃለያ የሽያጭ ኤክስፖ፣ እስከ ሀምሌ 10፣ 2018 ዓ.ም. ድረስ ውስን በሆኑ አፓርትመንቶችና የንግድ ሱቆች ላይ ልዩ ቅናሾችን ያገኛሉ።
✨ የኤክስፖው ልዩ ጥቅሞች
✅ 18% ልዩ ቅናሽ
✅ 5% ብቻ ቅድመ ክፍያ
✅ ውስን የሽያጭ እድል
🏡 የህልምዎን ቤት ወይም ትርፋማ የንግድ ቦታ በልዩ ዋጋ ለማግኘት ዛሬውኑ ይጎብኙን!
መኖር በጊፍት መንደር!
ጊፍት ሪል ስቴት
ማህበረሰብን እንገነባለን!
ለበለጠ መረጃ
+251 979 6565 65 / +251 984 6565 65
Facebook: https://www.facebook.com/s...
Instagram: https://www.instagram.com/...
TikTok: https://www.tiktok.com/@gi...
YouTube: https://www.youtube.com/ch...
Telegram: https://t.me/OfficialGiftR...
Linkedin: https://www.linkedin.com/c...
የተሻለ ኑሮና አስተማማኝ ኢንቨስትመንት ለሚፈልጉ ይህ ዕድል የእርስዎ ነው!
📍 በጊፍት ሪል ስቴት በለገሃር መንደር በተዘጋጀው የዓመቱ ማጠቃለያ የሽያጭ ኤክስፖ፣ እስከ ሀምሌ 10፣ 2018 ዓ.ም. ድረስ ውስን በሆኑ አፓርትመንቶችና የንግድ ሱቆች ላይ ልዩ ቅናሾችን ያገኛሉ።
✨ የኤክስፖው ልዩ ጥቅሞች
✅ 18% ልዩ ቅናሽ
✅ 5% ብቻ ቅድመ ክፍያ
✅ ውስን የሽያጭ እድል
🏡 የህልምዎን ቤት ወይም ትርፋማ የንግድ ቦታ በልዩ ዋጋ ለማግኘት ዛሬውኑ ይጎብኙን!
መኖር በጊፍት መንደር!
ጊፍት ሪል ስቴት
ማህበረሰብን እንገነባለን!
ለበለጠ መረጃ
+251 979 6565 65 / +251 984 6565 65
Facebook: https://www.facebook.com/s...
Instagram: https://www.instagram.com/...
TikTok: https://www.tiktok.com/@gi...
YouTube: https://www.youtube.com/ch...
Telegram: https://t.me/OfficialGiftR...
Linkedin: https://www.linkedin.com/c...
27 days ago
የኢትዮጵያ ንግድ ማህበር አይነትና ባህርያት ፣ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ትርጉም እና ባለ አንድ አባል የንግድ ማህበር ህጋዊ አስፈላጊነት
አዲሱ የኢትዮጵያ ንግድ አዋጅ ቁጥር 1243/13
መግቢያ
#ethiopia | ሰዎች በንግድ ስራ ለመሰማራት በህብረት ገንዘብ እውቀት ሙያ ንብረት ጉልበታቸውን በማወጣት ተደራጅተው ከሚገኘዉ ትርፍ ተካፋይ ለመሆን ህጋዊ መስፍርታቸውን በመጠበቅ ተቀባይነት ያለው የንግድ ማህበር ያቋቁማሉ። በዚህ አጭር ጽሁፍ አጠቃላይ የንግድ ማህበራትን በህጉ የተካተቱን በመጥቀስ ባአይነት ፣ባህርያታቸውን፣ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ምን እንደሆነ ፣ እንዲሁም ባለአንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ህጋዊ አስፈላጊነትን በመዘርዘር ለእናንተ እናቀርባለን።
1. የንግድ ማኅህበራት ጽንሰ ሀሳብ በኢፊድሪ ህገመንግስት...
ሰወች በግልም በሆነ በህብረት የንግድ ስራን የመስራት መብት በኢፊድሪ ህገ መንግስት በቀድሞውም ሆነ በአዲሱ የንግድ አዋጅ ሆነ በሌሎች አግባብነት ያላቸው አዋጆች የተሰጠ መብት ነው። የንግድ ስራዎችን ለመስራት የመደራጀት መብት በኢ.ፌ.ዲ.ሪ ህገ-መንግስት አንቀፅ 31 ላይ ማንኛውም ሰው ለማንኛውም ዓላማ በማህበር የመደራጀት መብትን የሚፈቅድ መሆኑን የሚያመላክት ነው፡፡ ይህ በንግድ ማህበራት የመደራጀት መብት በህገመንግስቱ አንቀፅ 41(2) “ሁሉም ኢትዮጵያዊ መተዳደርያውን ስራውንና ሙያውን የመምረጥ መብት አለው” ከሚለው ህገ-መንግስታዊ መብት አንፃር ያየነው እንደሆነም ዜጎች አዋጪ ነው ባሉት የንግድ ማህበር መርጠው እንደ መተዳደርያ ስራቸው ሊወስዱት የሚያስችል ህገመንግስታዊ መብት ያላቸው መሆኑን በቀላሉ መረዳት የሚቻል ነው።
2. የንግድ ማህበራት አይነቶች በአዲሱ ንግድ ህግ አዋጅ ቁጥር 1243/13
በአዲሱ የንግድ ሕግ አንቀጽ 174 መሰረት በእኛ ሀገር ሰባት ዓይነት የንግድ ማኅበራት አሉ፡፡ እነሱም፡-
• የኅብረት ሽርክና ማኅበር / General Partnership/
• ሁለት አይነት ኃላፊነት ያለበት የሽርክና ማህበር /Limited Partnership/
• ኃላፊነቱ የተወሰነ የሽርክና ማኅበር /Limited Liability Partnership/
• የአሽሙር ማህበር /Joint Ventur/
• የአክሲዮን ማህበር /Share Company/
• ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር /Private Limited Company/ እና
• ባለ አንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር / One Person private limited Company/ ናቸው፡፡
2 የእያንዳንዱ ንግድ ማህበራት ባህሪይ በአዲሱ ንግድ ህግ ....
2.1. የኅብረት ሽርክና ማህበር
የህብረት ሽርክና ማህበር በአዲሱ የንግድ ሕግ አንቀጽ 283 መሰረት ማኅበርተኞች እያንዳንዳቸው ባንድነትና ሳይከፋፈል እርስ በርሳቸውና ለማህበሩ ግዴታዎች አላፊዎች የሚሆኑበት ማኅበር ነው፡፡ ይህም ማለት ማህበሩ ለሚያጋጥመው አደጋ ወይም እዳ ሁሉ እያንዳንዱ አባል በግሉ፣ ወይም ሁሉም በአንድነት ወይም ከሁሉም የተወሰኑት ብቻ በተናጥል ለእዳው ተጠያቂ ሊሆኑ ይችላሉ ማለት ነው፡፡ ማንኛዉም ተቃራኒ ስምምነት ሦስተኛ ወገኖችን መቃወሚያ ሊሆን አይችልም፡፡
2.2. ሁለት ዓይነት ኃላፊነት ያለበት የሽርክና ማኅበር....
ሁለት ዓይነት ኃላፊነት ያለበት የሽርክና ማኅበር ከስሙ እንደምንረዳው የማኅበርተኞቹ ኃላፊነት የተለያየ የሆነበት ማኅበር ነዉ፡፡ እነሱም ኃላፊነታቸዉ ያልተወሰነ ሸሪኮችና ኃላፊነታቸዉ የተወሰነ ሸሪኮች ናቸው፡፡ በአዲሱ የንግድ ህግ አንቀጽ 212 መሰረት ኃላፊነታቸው ያልተወሰነ ሸሪኮች የሚባሉት ለማኅበሩ ግዴታዎች በሙሉ ከማኅበሩ ጋር በአንድነትና በተናጠል ኃላፊነት ያለባቸዉ ሲሆን ኃላፊነታቸዉ የተወሰነ ሸሪኮች ደግሞ መዋጮ ለማድረግ ቃል በገቡት መጠን ብቻ ለማኅበሩ ግዴታች ኃላፊ የሚሆኑ ናቸዉ፡፡ ኃላፊነታቸው የተወሰነ ሸሪኮች በወክልናም ሆነ በሌላ በማንኛዉም ሁኔታ የማህበሩ ሥራ አስኪያጅ መሆን አይችሉም፡፡
2.3 ኃላፊነታቸው የተወሰነ የሙያ ሽርክና ማኅበራት ....
በአዲሱ የንግድ ህግ ውስጥ ከተካተቱ ጉልህ ለውጦች መካከል አንዱ የሆነው ይህ አዲስ የሽርክና ማህበር አይነት፣ ሰዎች በተለይም የሙያ ስራዎችን ለመስራት በሙያ ከሚመስሏቸው ሌሎች ሰዎችና ለሙያው ደጋፊ የሆነ አገልግሎት ሊሰጡ ከሚችሉ አጋሮቻቸው ጋር ሁለት ወይም ከዚያ በላይ ሆነው የሚያቋቁሙት እና ኃላፊነቱም በሽርክና ማኅበሩ ሃብት ላይ ብቻ የተወሰነ የንግድ ማኅበር ነው።
2.4 የአሽሙር ማህበር....
የአሽሙር ማህበር ሁለትና ከዚያ በላይ በሆኑ ሰዎች በመካከላቸዉ በሚያደርጉት ስምምነት መሠረት የሚያቋቁሙት ሲሆን ከሌሎች ለየት የሚያደርገው በጽሁፍ መረጋገጥና በሌሎች የንግድ ማህበሮች የተደነገጉ የማስመዝገብ ሰርዓቶች የማይፈፀሙበት፣ የሕግ ሰዉነት የሌለውና በሶስተኛ ወገኖች ዘንድ የማይታወቅ መሆኑ ሲሆን ከታወቀ ግን እንደ ሕብረት ሽርክና ማህበር እንደሚቆጠር ሊታወቅ ይገባል፡፡
2.5 የአክሲዮን ማህበር...
የአክሲዮን ማህበር ማለት በአዲሱ የንግድ ሕግ አንቀጽ 245 መሰረት ዋናው ገንዘቡ ወይም ካፒታሉ አስቀድሞ ተወስኖ በአክስዮን የተከፋፈለና ኃላፊነቱ በማኅበሩ ሀብት ብቻ የተወሰነ (ለዕዳው ንብረቱ ብቻ ዋስ የሆነ) ማኅበር ነው፡፡
2.6 ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር...
በአዲሱ የንግድ ሕግ አንቀጽ 495 መሰረት ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ማለት ዋና ገንዘቡ በሙሉ አስቀድሞ የተከፈለ፣ በአክስዮን የተከፈለ እና ባለአክስዮኖች መዋጮቸዉን ገቢ እስካደረጉ ድረስ ለማኅበሩ ዕዳ ኃላፊ የማይሆኑበት የንግድ ማኅበር ነዉ፡፡
2.7 ባለአንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር ...
ባለ አንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር ማለት አንድ ሰዉ በግሉ በሚሰጠዉ መግለጫ መሰረት የተቋቋመ የንግድ ማኅበር ነዉ፡፡ ማኅበሩ ከአባሉ የተለየና የተነጠለ የራሱ የሕግ ሰዉነት አለዉ፡፡ አባሉ የራሱን መወጮ ሙሉ በሙሉ እስከ ከፈለ ድረስ ማኅበሩ ላይ ለሚፈለገዉ ዕዳ በግሉ አይጠየቅም፡፡ የማኅበሩ ዝቅተኛ ዋና ገንዘብ ከ ብር አስራ አምስት ሺህ ማነስ የለበትም፡፡ ማኅበሩን ለማቋቋም አባሉ የሚሰጠዉ መግለጫ ሰነዶችን ለማረጋገጥ ሥልጣን በተሰጠዉ አካል ፊት መደረግ አለበት፡፡ መግለጫዉም በንግድ መዝገብ ዉስጥ መግባት አለበት፡፡ ግለሰብ ነጋዴ የንግድ ሥራዉን ወደ ባለ አንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበርነት መለወጥ ይችላል፡፡
2.8 ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ወደ ባለ አንድ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር የሚቀየርበት ምክንያት...
ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር የአክስዮን አባላቱ እየቀነሱ በመምጣት ወደ አንድ ዝቅ ካለ እና በስድስት ወር ጊዜ ዉስጥ ሌላ ሰዉ ካልገባ ማኅበሩ የሚፈርስ ይሆናል። ይሁን እንጂ ይህ ካልሆነ የባለአክስዮኖቹ ቁጥር ወደ አንድ ዝቅ ካለበት ቀን ጀምሮ በስድስት ወራት ዉስጥ የመመስራቻ ጽሁፉን በማሻሻል ባለአንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር አድርጎ ማስመዝገብ ይቻላል።
2.9 ባለ አንድ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር በአዲሱ ማህበር የተካተተበት ዋና አላማ...
ይህ ማህበር በአዲሱ ንግድ የተካተተ ሲሆን ግለሰቦች የንግድ ስራቸውን ሲያከናውኑ ከራሳቸው ከግላቸው ሀብት በመነጠል የሚያቋቁሙት ማህበር በእዳም ቢሆን በህግ ጉዳዮች ክንውኖች የራሱን ጉዳይ ራሱ ማህበሩ ህጋዊ ሰውነት ኖሮት ህጋዊ የነሰግድ ስራዎችን የሚያንቀሳቅስ ነው።
በመጀመሪያው ንግድ ህግ ይህ ማህበር ባለመኖሩ ባለሀብቶች ይህን እድል መጠቀም አልቻሉም በቀድሞው ህግ ይህ ባለ አንድ ማህበር ስለሌለ ለቁጥር ብቻ አባሉ ከሁለት በላይ እንዲሆን ዘመዱን ቤተሰቡን አስገብቶ ሀብቱ የራሱ ብቻ ነገር ግን ሁለትና ከዚያ በላይ በሆኑ ሰወች እንደ ተመሠረተ በማድረግ ማህበሩ የሚመሰረት ሲሆን አለመግባባት ሲፈጠር ባለሀብት እንደፈለገ መምራት ያስቸግረዋል። በአዲሱ የንግድ ህግ ግን ይህ ማህበር በመፈቀዱ በአንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር መቋቋም በህግ መፈቀዱ ለባለሀብቶች ወሳኝነት ያለው ሲሆን ለንግድ እንቅሰቃሴው ከፍተኛ በርን የሚከፍት ነው።
ግለሰብ ነጋዴ የንግድ ሥራዉን ወደ ባለ አንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበርነት መለወጥ ይችላል፡፡ ሌላው ግለሰብ ነጋዴዎችም ባለ አንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግለሰብ ማኅበር ለመመስረት እና ባለ አንድ ማህበር መስረተው ንግዳቸውን እንዲያንቀሳቅሱ የሚረዳ ነው። ይሁን እንጂ ይህ ከመሆኑ ቀድሞ ለነበረበት ማህበር ከመሆኑ በፊት በግለሰብ ደረጃ ቀድሞ ለነበረበት ለግለሰብ ንግድ ስራ ለገባበት ዕዳ ሁሉ ከማኅበሩ ጋር በአንድነት እና በተናጠል ኃላፊ ነዉ፡፡
የተፈቀደ ሲሆን ይህ ለባለሀብቶች ትልቅ የንግድ
መስመር ነው።
3. ማጠቃለያ
በኢትዮጵያ የንግድ ማህበር የተለያየ አይነት የንግድ ማህበራት የሚገኙ ሲሆን እነዚህም ለተፈለገው የንግድ አለማ የትኛው እንደ ሚሻል የንግድ ህግ ባለሙያ በማማከር አስፈላጊ ነው የሚባለውን ማህበር እንደ ንግዱ አይነት ለመመስረት የሚያስፈልገውን መስፈርት በሟሟላት መመስረት የሚቻል ሲሆን ባለአነድ ኀላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበርም በአንድ ሰው የሚመሰረት ራሱን የቻለ የህግ ሰውነት ያለው ሲሆን ለማህበሩ አጠቃላይ ኃላፊነቱን ራሱ ማህበሩ የሚወስድ መሆኑን በዚህ አስፍረናል። ዋናው የዚህ ጹሁፍ ዋና አላማ የንግድ ማህበር አይነቶችን ምን እንደሚመስሉ ከህግ አንጻር ለእናንተ ለማሳወቅ ነው።
https://www.facebook.com/s...
https://t.me/Fantahunlawye...
tiktok.com/fantahun62395
0929101037
አዲሱ የኢትዮጵያ ንግድ አዋጅ ቁጥር 1243/13
መግቢያ
#ethiopia | ሰዎች በንግድ ስራ ለመሰማራት በህብረት ገንዘብ እውቀት ሙያ ንብረት ጉልበታቸውን በማወጣት ተደራጅተው ከሚገኘዉ ትርፍ ተካፋይ ለመሆን ህጋዊ መስፍርታቸውን በመጠበቅ ተቀባይነት ያለው የንግድ ማህበር ያቋቁማሉ። በዚህ አጭር ጽሁፍ አጠቃላይ የንግድ ማህበራትን በህጉ የተካተቱን በመጥቀስ ባአይነት ፣ባህርያታቸውን፣ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ምን እንደሆነ ፣ እንዲሁም ባለአንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ህጋዊ አስፈላጊነትን በመዘርዘር ለእናንተ እናቀርባለን።
1. የንግድ ማኅህበራት ጽንሰ ሀሳብ በኢፊድሪ ህገመንግስት...
ሰወች በግልም በሆነ በህብረት የንግድ ስራን የመስራት መብት በኢፊድሪ ህገ መንግስት በቀድሞውም ሆነ በአዲሱ የንግድ አዋጅ ሆነ በሌሎች አግባብነት ያላቸው አዋጆች የተሰጠ መብት ነው። የንግድ ስራዎችን ለመስራት የመደራጀት መብት በኢ.ፌ.ዲ.ሪ ህገ-መንግስት አንቀፅ 31 ላይ ማንኛውም ሰው ለማንኛውም ዓላማ በማህበር የመደራጀት መብትን የሚፈቅድ መሆኑን የሚያመላክት ነው፡፡ ይህ በንግድ ማህበራት የመደራጀት መብት በህገመንግስቱ አንቀፅ 41(2) “ሁሉም ኢትዮጵያዊ መተዳደርያውን ስራውንና ሙያውን የመምረጥ መብት አለው” ከሚለው ህገ-መንግስታዊ መብት አንፃር ያየነው እንደሆነም ዜጎች አዋጪ ነው ባሉት የንግድ ማህበር መርጠው እንደ መተዳደርያ ስራቸው ሊወስዱት የሚያስችል ህገመንግስታዊ መብት ያላቸው መሆኑን በቀላሉ መረዳት የሚቻል ነው።
2. የንግድ ማህበራት አይነቶች በአዲሱ ንግድ ህግ አዋጅ ቁጥር 1243/13
በአዲሱ የንግድ ሕግ አንቀጽ 174 መሰረት በእኛ ሀገር ሰባት ዓይነት የንግድ ማኅበራት አሉ፡፡ እነሱም፡-
• የኅብረት ሽርክና ማኅበር / General Partnership/
• ሁለት አይነት ኃላፊነት ያለበት የሽርክና ማህበር /Limited Partnership/
• ኃላፊነቱ የተወሰነ የሽርክና ማኅበር /Limited Liability Partnership/
• የአሽሙር ማህበር /Joint Ventur/
• የአክሲዮን ማህበር /Share Company/
• ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር /Private Limited Company/ እና
• ባለ አንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር / One Person private limited Company/ ናቸው፡፡
2 የእያንዳንዱ ንግድ ማህበራት ባህሪይ በአዲሱ ንግድ ህግ ....
2.1. የኅብረት ሽርክና ማህበር
የህብረት ሽርክና ማህበር በአዲሱ የንግድ ሕግ አንቀጽ 283 መሰረት ማኅበርተኞች እያንዳንዳቸው ባንድነትና ሳይከፋፈል እርስ በርሳቸውና ለማህበሩ ግዴታዎች አላፊዎች የሚሆኑበት ማኅበር ነው፡፡ ይህም ማለት ማህበሩ ለሚያጋጥመው አደጋ ወይም እዳ ሁሉ እያንዳንዱ አባል በግሉ፣ ወይም ሁሉም በአንድነት ወይም ከሁሉም የተወሰኑት ብቻ በተናጥል ለእዳው ተጠያቂ ሊሆኑ ይችላሉ ማለት ነው፡፡ ማንኛዉም ተቃራኒ ስምምነት ሦስተኛ ወገኖችን መቃወሚያ ሊሆን አይችልም፡፡
2.2. ሁለት ዓይነት ኃላፊነት ያለበት የሽርክና ማኅበር....
ሁለት ዓይነት ኃላፊነት ያለበት የሽርክና ማኅበር ከስሙ እንደምንረዳው የማኅበርተኞቹ ኃላፊነት የተለያየ የሆነበት ማኅበር ነዉ፡፡ እነሱም ኃላፊነታቸዉ ያልተወሰነ ሸሪኮችና ኃላፊነታቸዉ የተወሰነ ሸሪኮች ናቸው፡፡ በአዲሱ የንግድ ህግ አንቀጽ 212 መሰረት ኃላፊነታቸው ያልተወሰነ ሸሪኮች የሚባሉት ለማኅበሩ ግዴታዎች በሙሉ ከማኅበሩ ጋር በአንድነትና በተናጠል ኃላፊነት ያለባቸዉ ሲሆን ኃላፊነታቸዉ የተወሰነ ሸሪኮች ደግሞ መዋጮ ለማድረግ ቃል በገቡት መጠን ብቻ ለማኅበሩ ግዴታች ኃላፊ የሚሆኑ ናቸዉ፡፡ ኃላፊነታቸው የተወሰነ ሸሪኮች በወክልናም ሆነ በሌላ በማንኛዉም ሁኔታ የማህበሩ ሥራ አስኪያጅ መሆን አይችሉም፡፡
2.3 ኃላፊነታቸው የተወሰነ የሙያ ሽርክና ማኅበራት ....
በአዲሱ የንግድ ህግ ውስጥ ከተካተቱ ጉልህ ለውጦች መካከል አንዱ የሆነው ይህ አዲስ የሽርክና ማህበር አይነት፣ ሰዎች በተለይም የሙያ ስራዎችን ለመስራት በሙያ ከሚመስሏቸው ሌሎች ሰዎችና ለሙያው ደጋፊ የሆነ አገልግሎት ሊሰጡ ከሚችሉ አጋሮቻቸው ጋር ሁለት ወይም ከዚያ በላይ ሆነው የሚያቋቁሙት እና ኃላፊነቱም በሽርክና ማኅበሩ ሃብት ላይ ብቻ የተወሰነ የንግድ ማኅበር ነው።
2.4 የአሽሙር ማህበር....
የአሽሙር ማህበር ሁለትና ከዚያ በላይ በሆኑ ሰዎች በመካከላቸዉ በሚያደርጉት ስምምነት መሠረት የሚያቋቁሙት ሲሆን ከሌሎች ለየት የሚያደርገው በጽሁፍ መረጋገጥና በሌሎች የንግድ ማህበሮች የተደነገጉ የማስመዝገብ ሰርዓቶች የማይፈፀሙበት፣ የሕግ ሰዉነት የሌለውና በሶስተኛ ወገኖች ዘንድ የማይታወቅ መሆኑ ሲሆን ከታወቀ ግን እንደ ሕብረት ሽርክና ማህበር እንደሚቆጠር ሊታወቅ ይገባል፡፡
2.5 የአክሲዮን ማህበር...
የአክሲዮን ማህበር ማለት በአዲሱ የንግድ ሕግ አንቀጽ 245 መሰረት ዋናው ገንዘቡ ወይም ካፒታሉ አስቀድሞ ተወስኖ በአክስዮን የተከፋፈለና ኃላፊነቱ በማኅበሩ ሀብት ብቻ የተወሰነ (ለዕዳው ንብረቱ ብቻ ዋስ የሆነ) ማኅበር ነው፡፡
2.6 ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር...
በአዲሱ የንግድ ሕግ አንቀጽ 495 መሰረት ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ማለት ዋና ገንዘቡ በሙሉ አስቀድሞ የተከፈለ፣ በአክስዮን የተከፈለ እና ባለአክስዮኖች መዋጮቸዉን ገቢ እስካደረጉ ድረስ ለማኅበሩ ዕዳ ኃላፊ የማይሆኑበት የንግድ ማኅበር ነዉ፡፡
2.7 ባለአንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር ...
ባለ አንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር ማለት አንድ ሰዉ በግሉ በሚሰጠዉ መግለጫ መሰረት የተቋቋመ የንግድ ማኅበር ነዉ፡፡ ማኅበሩ ከአባሉ የተለየና የተነጠለ የራሱ የሕግ ሰዉነት አለዉ፡፡ አባሉ የራሱን መወጮ ሙሉ በሙሉ እስከ ከፈለ ድረስ ማኅበሩ ላይ ለሚፈለገዉ ዕዳ በግሉ አይጠየቅም፡፡ የማኅበሩ ዝቅተኛ ዋና ገንዘብ ከ ብር አስራ አምስት ሺህ ማነስ የለበትም፡፡ ማኅበሩን ለማቋቋም አባሉ የሚሰጠዉ መግለጫ ሰነዶችን ለማረጋገጥ ሥልጣን በተሰጠዉ አካል ፊት መደረግ አለበት፡፡ መግለጫዉም በንግድ መዝገብ ዉስጥ መግባት አለበት፡፡ ግለሰብ ነጋዴ የንግድ ሥራዉን ወደ ባለ አንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበርነት መለወጥ ይችላል፡፡
2.8 ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ወደ ባለ አንድ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር የሚቀየርበት ምክንያት...
ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር የአክስዮን አባላቱ እየቀነሱ በመምጣት ወደ አንድ ዝቅ ካለ እና በስድስት ወር ጊዜ ዉስጥ ሌላ ሰዉ ካልገባ ማኅበሩ የሚፈርስ ይሆናል። ይሁን እንጂ ይህ ካልሆነ የባለአክስዮኖቹ ቁጥር ወደ አንድ ዝቅ ካለበት ቀን ጀምሮ በስድስት ወራት ዉስጥ የመመስራቻ ጽሁፉን በማሻሻል ባለአንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር አድርጎ ማስመዝገብ ይቻላል።
2.9 ባለ አንድ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር በአዲሱ ማህበር የተካተተበት ዋና አላማ...
ይህ ማህበር በአዲሱ ንግድ የተካተተ ሲሆን ግለሰቦች የንግድ ስራቸውን ሲያከናውኑ ከራሳቸው ከግላቸው ሀብት በመነጠል የሚያቋቁሙት ማህበር በእዳም ቢሆን በህግ ጉዳዮች ክንውኖች የራሱን ጉዳይ ራሱ ማህበሩ ህጋዊ ሰውነት ኖሮት ህጋዊ የነሰግድ ስራዎችን የሚያንቀሳቅስ ነው።
በመጀመሪያው ንግድ ህግ ይህ ማህበር ባለመኖሩ ባለሀብቶች ይህን እድል መጠቀም አልቻሉም በቀድሞው ህግ ይህ ባለ አንድ ማህበር ስለሌለ ለቁጥር ብቻ አባሉ ከሁለት በላይ እንዲሆን ዘመዱን ቤተሰቡን አስገብቶ ሀብቱ የራሱ ብቻ ነገር ግን ሁለትና ከዚያ በላይ በሆኑ ሰወች እንደ ተመሠረተ በማድረግ ማህበሩ የሚመሰረት ሲሆን አለመግባባት ሲፈጠር ባለሀብት እንደፈለገ መምራት ያስቸግረዋል። በአዲሱ የንግድ ህግ ግን ይህ ማህበር በመፈቀዱ በአንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር መቋቋም በህግ መፈቀዱ ለባለሀብቶች ወሳኝነት ያለው ሲሆን ለንግድ እንቅሰቃሴው ከፍተኛ በርን የሚከፍት ነው።
ግለሰብ ነጋዴ የንግድ ሥራዉን ወደ ባለ አንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበርነት መለወጥ ይችላል፡፡ ሌላው ግለሰብ ነጋዴዎችም ባለ አንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግለሰብ ማኅበር ለመመስረት እና ባለ አንድ ማህበር መስረተው ንግዳቸውን እንዲያንቀሳቅሱ የሚረዳ ነው። ይሁን እንጂ ይህ ከመሆኑ ቀድሞ ለነበረበት ማህበር ከመሆኑ በፊት በግለሰብ ደረጃ ቀድሞ ለነበረበት ለግለሰብ ንግድ ስራ ለገባበት ዕዳ ሁሉ ከማኅበሩ ጋር በአንድነት እና በተናጠል ኃላፊ ነዉ፡፡
የተፈቀደ ሲሆን ይህ ለባለሀብቶች ትልቅ የንግድ
መስመር ነው።
3. ማጠቃለያ
በኢትዮጵያ የንግድ ማህበር የተለያየ አይነት የንግድ ማህበራት የሚገኙ ሲሆን እነዚህም ለተፈለገው የንግድ አለማ የትኛው እንደ ሚሻል የንግድ ህግ ባለሙያ በማማከር አስፈላጊ ነው የሚባለውን ማህበር እንደ ንግዱ አይነት ለመመስረት የሚያስፈልገውን መስፈርት በሟሟላት መመስረት የሚቻል ሲሆን ባለአነድ ኀላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበርም በአንድ ሰው የሚመሰረት ራሱን የቻለ የህግ ሰውነት ያለው ሲሆን ለማህበሩ አጠቃላይ ኃላፊነቱን ራሱ ማህበሩ የሚወስድ መሆኑን በዚህ አስፍረናል። ዋናው የዚህ ጹሁፍ ዋና አላማ የንግድ ማህበር አይነቶችን ምን እንደሚመስሉ ከህግ አንጻር ለእናንተ ለማሳወቅ ነው።
https://www.facebook.com/s...
https://t.me/Fantahunlawye...
tiktok.com/fantahun62395
0929101037
27 days ago
የተሰረቀ ገልባጭ መኪና አፋልጉን
#ethiopia | ንብረትነቱ የእንዳልካቸው ይገረም የሆነ ገልባጭ መኪና (Sino Truck) ዛሬ፣ ሐምሌ 02 ቀን 2018 ዓ.ም ከቀኑ 10:00 ሰዓት ከጎሮ ወደ ቃሊቲ እያመራ ነበር።
በመንገድ ላይ ...
ኮድ 4 መኪና ውስጥ ያሉ "የፖሊስ አባል ልብስ የለበሱ ሰዎች" መኪናውን በማስቆም ሾፌሩንና ረዳቱን በኃይል አስወርደው መኪናውን ይዘው ተሰውረዋል።
ድርጊቱ እንደተፈጸመ ለገላን አዲሱ ፖሊስ ጣቢያ የዕለት ሪፖርት ላይ በይፋ ተመዝግቧል።
የመኪናው መረጃዎች፦
* የሰሌዳ ቁጥር፦ ኢት. 3 - 92267
* የመኪናው ዓይነት፦ ገልባጭ መኪና (Sino Truck)
* ቀለም፦ ቀይ
ይህንን መኪና ያየ፣ ያለበትን ቦታ የሚያውቅ ወይም ለፖሊስ ጥቆማ ሰጥቶ እንዲያዝ ለሚያደርግ ሰው የላቀ የገንዘብ ወረታ (ሽልማት) ይከፈላል።
ለጥቆማ፦
* +251-938-717273
* +251-922-556044
እባክዎ ለሌሎች በማጋራት (Share በማድረግ) ተባበሩን!
ማሳሰቢያ፦
መኪናውን በየትኛውም መንገድ የተመለከተ ሰው በአቅራቢያው ለሚገኝ የፖሊስ ጣቢያ ወይም በተጠቀሱት ስልኮች በአስቸኳይ እንዲያሳውቅ በአክብሮት እንጠይቃለን።
#ethiopia | ንብረትነቱ የእንዳልካቸው ይገረም የሆነ ገልባጭ መኪና (Sino Truck) ዛሬ፣ ሐምሌ 02 ቀን 2018 ዓ.ም ከቀኑ 10:00 ሰዓት ከጎሮ ወደ ቃሊቲ እያመራ ነበር።
በመንገድ ላይ ...
ኮድ 4 መኪና ውስጥ ያሉ "የፖሊስ አባል ልብስ የለበሱ ሰዎች" መኪናውን በማስቆም ሾፌሩንና ረዳቱን በኃይል አስወርደው መኪናውን ይዘው ተሰውረዋል።
ድርጊቱ እንደተፈጸመ ለገላን አዲሱ ፖሊስ ጣቢያ የዕለት ሪፖርት ላይ በይፋ ተመዝግቧል።
የመኪናው መረጃዎች፦
* የሰሌዳ ቁጥር፦ ኢት. 3 - 92267
* የመኪናው ዓይነት፦ ገልባጭ መኪና (Sino Truck)
* ቀለም፦ ቀይ
ይህንን መኪና ያየ፣ ያለበትን ቦታ የሚያውቅ ወይም ለፖሊስ ጥቆማ ሰጥቶ እንዲያዝ ለሚያደርግ ሰው የላቀ የገንዘብ ወረታ (ሽልማት) ይከፈላል።
ለጥቆማ፦
* +251-938-717273
* +251-922-556044
እባክዎ ለሌሎች በማጋራት (Share በማድረግ) ተባበሩን!
ማሳሰቢያ፦
መኪናውን በየትኛውም መንገድ የተመለከተ ሰው በአቅራቢያው ለሚገኝ የፖሊስ ጣቢያ ወይም በተጠቀሱት ስልኮች በአስቸኳይ እንዲያሳውቅ በአክብሮት እንጠይቃለን።
27 days ago
ማስጠንቀቂያ_ለእህቶቻችን እና ለወላጆች!
በጀሞ አካባቢ የተፈጸመ የእገታ ሙከራ እና የተማርንበት ትልቅ ትምህርት
ትላንት በጀሞ አካባቢ በማህበራዊ ሚዲያ (ኢንስታግራም) በተደረገ ትውውቅ ምክንያት በአንዲት እህታችን እና በጓደኛዋ ላይ የወንጀል ሙከራ ተፈጽሟል።
ለሁላችንም መማሪያ ይሆን ዘንድ የታሪኩ ዝርዝር እና ሁላችንም ልንጠነቀቅባቸው የሚገቡ ነገሮች እንደሚከተለው ቀርበዋል።
ድርጊቱ እንዴት ተፈጸመ?
ግለሰቡ በኢንስታግራም (Instagram) ከአንዲት ሴት ልጅ ጋር ካወራ በኋላ "ጀሞ አካባቢ ነኝ፣ እስቲ እንገናኝ" ይላታል። እሷም ለጥንቃቄ በማሰብ ብቻዋን ከመሄድ ይልቅ ከሴት ጓደኛዋ ጋር በመሆን ልታገኘው ትሄዳለች።
ልክ እንደተገናኙ ግን ግለሰቦቹ መኪና ይዘው በመጠበቅ ሁለቱንም ሴቶች በኃይል መኪና ውስጥ አስገብተው ለማገት ይሞክራሉ። መኪናውን ሳያንቀሳቅሱት እዚያው ባለበት ቦታ ላይ ሆነው ወደ ውስጥ ሊያስገቧቸው ሲታገሉ የአንደኛዋን ስልክ ቀምተው "ውረጂ" በማለት ከመኪናው ላይ ሊወረውሯት ሲሞክሩ፣ እህታችን በከፍተኛ ድፍረትና ድንጋጤ ውስጥ ሆና "ሌባ! ሌባ!" በማለት በጩኸት አካባቢውን ታናውጣለች።
የአካባቢው ህብረተሰብ የድረሱልኝ ጩኸት በሰማ ጊዜ በፈጠረው ፈጣን ርብርብ እህቶቻችንን ከከፋ አደጋ የታደጋቸው ሲሆን፣ ወንጀለኞቹንም እጅ ከፍንጅ በመያዝ በአሁኑ ሰዓት በጀሞ መርያም ፖሊስ ጣቢያ በቁጥጥር ስር ውለው ጉዳያቸው እየታየ ይገኛል።
ለደራሹ የጀሞ ህብረተሰብ ትልቅ ክብርና ምስጋና ይገባል!
ከዚህ ክስተት ሁላችንም ምን እንማራለን?
ዋናው እና ትልቁ መማሪያ ማንም ሰው በማህበራዊ ሚዲያ ስለተዋወቀው ብቻ ሰውን በቀላሉ ማመን እንደሌለበት ነው።
በሶሻል ሚዲያ የምናየው ሰው ትክክለኛ ማንነቱን ላይገልጽ ስለሚችል ወንጀለኞች ሰዎችን ለማጥመድ የውሸት አካውንቶችን በስፋት ይጠቀማሉ። በዚህ አደጋ ላይ እንዳየነው ጓደኛ መያዝም ብቻውን ዋስትና አይሆንም፤ ምክንያቱም ወንጀለኞቹ ሁለቱንም በአንዴ ለማገት ሞክረዋል።
ስለዚህ ሙሉ በሙሉ ማንነቱ ካልታወቀ ሰው ጋር በአካል መገናኘት በፍጹም አይመከርም። የግድ መገናኘት ካስፈለገ እንኳን ሰፊ ህዝብ ያለበት፣ ግልጽ እና ደህንነቱ የተጠበቀ ቦታ መሆን አለበት እንጂ ወደ መኪና አካባቢ መጠጋትም ሆነ መግባት ፍጹም የተከለከለ ነው።
እባካችሁ ይሄ መረጃ ለብዙ እህቶቻችን፣ ወንድሞቻችን እና ለወላጆች ትልቅ ማስጠንቀቂያ እንዲሆን ሼር (Share) በማድረግ ለሌሎች አጋሩ።
ዛሬ የደረሰውን ሰምተን ካልተጠነቀቅን ነገ በኛ ወይም በቤተሰባችን ላይ ሊደርስ ይችላል!
#የደህንነት_መልዕክት #ጀሞ #አዲስ_አበባ #ጥንቃቄ
Via ጉርሻ Page
በጀሞ አካባቢ የተፈጸመ የእገታ ሙከራ እና የተማርንበት ትልቅ ትምህርት
ትላንት በጀሞ አካባቢ በማህበራዊ ሚዲያ (ኢንስታግራም) በተደረገ ትውውቅ ምክንያት በአንዲት እህታችን እና በጓደኛዋ ላይ የወንጀል ሙከራ ተፈጽሟል።
ለሁላችንም መማሪያ ይሆን ዘንድ የታሪኩ ዝርዝር እና ሁላችንም ልንጠነቀቅባቸው የሚገቡ ነገሮች እንደሚከተለው ቀርበዋል።
ድርጊቱ እንዴት ተፈጸመ?
ግለሰቡ በኢንስታግራም (Instagram) ከአንዲት ሴት ልጅ ጋር ካወራ በኋላ "ጀሞ አካባቢ ነኝ፣ እስቲ እንገናኝ" ይላታል። እሷም ለጥንቃቄ በማሰብ ብቻዋን ከመሄድ ይልቅ ከሴት ጓደኛዋ ጋር በመሆን ልታገኘው ትሄዳለች።
ልክ እንደተገናኙ ግን ግለሰቦቹ መኪና ይዘው በመጠበቅ ሁለቱንም ሴቶች በኃይል መኪና ውስጥ አስገብተው ለማገት ይሞክራሉ። መኪናውን ሳያንቀሳቅሱት እዚያው ባለበት ቦታ ላይ ሆነው ወደ ውስጥ ሊያስገቧቸው ሲታገሉ የአንደኛዋን ስልክ ቀምተው "ውረጂ" በማለት ከመኪናው ላይ ሊወረውሯት ሲሞክሩ፣ እህታችን በከፍተኛ ድፍረትና ድንጋጤ ውስጥ ሆና "ሌባ! ሌባ!" በማለት በጩኸት አካባቢውን ታናውጣለች።
የአካባቢው ህብረተሰብ የድረሱልኝ ጩኸት በሰማ ጊዜ በፈጠረው ፈጣን ርብርብ እህቶቻችንን ከከፋ አደጋ የታደጋቸው ሲሆን፣ ወንጀለኞቹንም እጅ ከፍንጅ በመያዝ በአሁኑ ሰዓት በጀሞ መርያም ፖሊስ ጣቢያ በቁጥጥር ስር ውለው ጉዳያቸው እየታየ ይገኛል።
ለደራሹ የጀሞ ህብረተሰብ ትልቅ ክብርና ምስጋና ይገባል!
ከዚህ ክስተት ሁላችንም ምን እንማራለን?
ዋናው እና ትልቁ መማሪያ ማንም ሰው በማህበራዊ ሚዲያ ስለተዋወቀው ብቻ ሰውን በቀላሉ ማመን እንደሌለበት ነው።
በሶሻል ሚዲያ የምናየው ሰው ትክክለኛ ማንነቱን ላይገልጽ ስለሚችል ወንጀለኞች ሰዎችን ለማጥመድ የውሸት አካውንቶችን በስፋት ይጠቀማሉ። በዚህ አደጋ ላይ እንዳየነው ጓደኛ መያዝም ብቻውን ዋስትና አይሆንም፤ ምክንያቱም ወንጀለኞቹ ሁለቱንም በአንዴ ለማገት ሞክረዋል።
ስለዚህ ሙሉ በሙሉ ማንነቱ ካልታወቀ ሰው ጋር በአካል መገናኘት በፍጹም አይመከርም። የግድ መገናኘት ካስፈለገ እንኳን ሰፊ ህዝብ ያለበት፣ ግልጽ እና ደህንነቱ የተጠበቀ ቦታ መሆን አለበት እንጂ ወደ መኪና አካባቢ መጠጋትም ሆነ መግባት ፍጹም የተከለከለ ነው።
እባካችሁ ይሄ መረጃ ለብዙ እህቶቻችን፣ ወንድሞቻችን እና ለወላጆች ትልቅ ማስጠንቀቂያ እንዲሆን ሼር (Share) በማድረግ ለሌሎች አጋሩ።
ዛሬ የደረሰውን ሰምተን ካልተጠነቀቅን ነገ በኛ ወይም በቤተሰባችን ላይ ሊደርስ ይችላል!
#የደህንነት_መልዕክት #ጀሞ #አዲስ_አበባ #ጥንቃቄ
Via ጉርሻ Page
Sponsored by
Surafel
28 days ago
የጊፍት ሪል ስቴት ኤክስፖ ተራዘመ!
****
በለገሃር መንደራችን ያዘጋጀነው ኤክስፖ ከደንበኞች በቀረበልን ተደጋጋሚ ጥያቄ መሰረት እስከ ሀምሌ 10/2018 ዓ.ም. ተራዝሟል፡፡
ለሽያጭ ባወጣናቸው አፓርትመንቶችና ንግድ ሱቆች፤
• 18% ልዩ ቅናሽ
• 5% ቅድመ ክፍያ
ለሽያጭ ያወጣናቸው መንደሮቻችን፤
• በለገሃር
• በተ/ሃይማኖት
• በአትላስ
• በሲኤምሲ
• በፈረስ ቤት
• በ22 ማዞሪያ
መኖር በጊፍት መንደር!
ጊፍት ሪል ስቴት
ማህበረሰብን እንገነባለን!
ለበለጠ መረጃ
+251 979 6565 65 / +251 984 6565 65
Facebook: https://www.facebook.com/s...
Instagram: https://www.instagram.com/...
TikTok: https://www.tiktok.com/@gi...
YouTube: https://www.youtube.com/ch...
Telegram: https://t.me/OfficialGiftR...
Linkedin: https://www.linkedin.com/c...
****
በለገሃር መንደራችን ያዘጋጀነው ኤክስፖ ከደንበኞች በቀረበልን ተደጋጋሚ ጥያቄ መሰረት እስከ ሀምሌ 10/2018 ዓ.ም. ተራዝሟል፡፡
ለሽያጭ ባወጣናቸው አፓርትመንቶችና ንግድ ሱቆች፤
• 18% ልዩ ቅናሽ
• 5% ቅድመ ክፍያ
ለሽያጭ ያወጣናቸው መንደሮቻችን፤
• በለገሃር
• በተ/ሃይማኖት
• በአትላስ
• በሲኤምሲ
• በፈረስ ቤት
• በ22 ማዞሪያ
መኖር በጊፍት መንደር!
ጊፍት ሪል ስቴት
ማህበረሰብን እንገነባለን!
ለበለጠ መረጃ
+251 979 6565 65 / +251 984 6565 65
Facebook: https://www.facebook.com/s...
Instagram: https://www.instagram.com/...
TikTok: https://www.tiktok.com/@gi...
YouTube: https://www.youtube.com/ch...
Telegram: https://t.me/OfficialGiftR...
Linkedin: https://www.linkedin.com/c...
1 month ago
የሪል ስቴት ቤቶች የዶላር ገንዘብ መገበያያ ውል ስምምነት አግባብነት
በኢትዮጵያ ሕግ ማእቀፍ
የዚህ ጹሁፍ መነሻ #ethiopia | ለህግ ምክር የመጡ የሪል ስቴት ቤት ተዋዋይ ወገኖች በሰጠውት የህግ ምክር የተነሳ የውል ሰነዶችን ከተመለከትኩት በመነሳት ለማህበረሰቡ የህግ ግንዛቤ እንዲኖረው የቀረበ ነው። ይህ ጹሁፍ በኢትዮጵያ ህግ መሠረት ውልን ለማፍረስ ምክንያት የሆኑ ነገሮች እና አፈጻጸም አስመልክቶ የሪል ስቴት ቤት አቅራቢዎችና ፈላጊዎች መካከል በሚደረጉ የውል ስምምነቶች የሚታዩ ጉድለቶች እና ውጤቶችን በተመለከተ የሚገልጽ በመሆኑ ለመነሻ እውቀት የሚረዳ በመሆኑ ለእናንተ ቀርቦላቸዋል።
1. የሪል ስቴት ውል በኢትዮጲያ በዶላር መዋዋል ይቻላል?
የሪል ስቴት አቅርቦት ውል አስመልክቶ የትኛውንም የኢትዮጵያ መገበያያ ገንዘብ ሁለቱም ወገኖች በኢትዮጵያ ውስጥ ያደረጉ ኢትዮጵያዊ እስከሆኑ ድረስ የመገበያያ ገንዘቡ በኢትዮጵያ ገንዘብ ሊሆን የሚገባ ነው። ይህ የኢትዮጵያ ገንዘብ መገበያያን አስመልክቶ አግባብነት ያለውን መመልከት የሚቻል ነው። ይህ እስከሆነ ድረስ የተጠቀሰው ገንዘብ የትኛውንም ቢሆን በኢትዮጵያ ገንዘብ/ብር/ ነው ተብሎ ይገመታል። በውሉ ላይ ምንም እንኳን ዶላር ወይም ፓውንድ ተብሎ ቢጠቀስ እንኳን ግልጽ የሆነ የተዋዋይ ስምምነት ፣ ፍትለዊ የሆነ ተጠቃሚነት ፣አንድ ወገንን የማይጎዳ ስለመሆኑ ይህ የገንዘብ መለዋወጫ ካልተተጠቀሰ ፣ካልተብራራ እና አሳማኝ ካልሆነ በቀር
የአንድን ወገን ጥቅም ብቻ የሚጎዳ የውል ስምምነት የሚደረግ ጉዳይ የውለታውን ጉዳይ ሊፈጸም የማይችል ሊያደርገው ይችላል።
2. የተዋዋይ ጥቅምን የሚጎዳ የውል ስምምነት
ተዋዋይ ወገኖች እርስ በእርሳቸው ወደውና ፈቅደው የውል ስምምነት ማድረግ እንደሚችሉ ይህም በተዋዋይ ወገኖች መካከል
ህግ መሆኑን የፍትሀብሔር ህግ ቁጥር 1731 ላይ ተደንግጎ ተቀምጧል። ይሁን እንጂ አንዱ ወገን አግባብ ባልሆነ መንገድ የራሱን ጥቅም ለማስጠበቅ ሲባል የሌላውን ተዋዋይ ወገን ጥቅም በመጉዳት የስምምነቱ አካል የሚሆኑ ሀረግ፣ወይም የውል ድንጋጌዎች ውሉ እንዲፈርስ ወይም እንዲሰረዝ ሊያደርገው ይችላል።
3. በአንድ ወገን ብቻ ተዘጋጅተው ፊርማ የሚደረግባቸው የውል ስምምነቶች
በተቋማት እና በግለሰቦች መካከል የሚጀረጉ ውሎች ለምሳሌ ያህል በኢንሹራንስ ድርጅቶች እና በኢንሹራንስ ተጠቃሚዎች መካከል ፣ በባንኮችና በደንበኞች መካከል የሚደረጉ ውሎች በቤት አቅራቢ ድርጅትና በደንበኞች መካከል፣በመንግስት ልማት ድርጅት/አገልግሎት አቅራቢ እና በበአገልግሎት ተጠቃሚ መካከል የሚደረጉ ውሎች ብዙውን ጊዜ የራሱን ፖሊሲ/ፍላጎት ብቻ በማንጸባረቅ የደንበኛውን ተዋዋይ ሚዛናዊ ጥቅም ባልጠበቀ መልኩ ሲደረጉ የሚስቸዋል ሲሆን ይል ከአጠቃላይ የውል መርሆች አንጻር ሲታይ የተዋዋይ ወገኖችን ፍቃድ እና ፍትሀዊ ተጠቃሚነት ጋር የሚጻረር ሲሆን ብዙ ጊዜ ይስተዋላል።
4. ለውል ስምምነት መፍረስ የሆኑ ምክንያትና የቤት አቅርቦት ውሎች በንጽጽር
4.1 የፍቃድ ጉድለት የፍትሀብሄር ህግ ቁጥር 1696
ውል በአንደኛው ተዋዋይ ወገን ተንኮል ወይም የሀይል ማስገደድ
ከሆነ ውሉ ፈራሽ እንደሆነ በህጉ ተቀምጧል። ይህ የተንኮል ድርጊት ወይም ሀሳብ በውሉ ባይደረግ ተንኮል የተደረገበት ሰው ውሉን የማይዋዋል ቢሆን ኖሮ ውሉ ፈራሽ የሚሆን ነው።/1704/የሪል ስቴትት አቅራባው በዶላር ውሉን ማድረጉ ዶላር እየጨመረ በመምጣቱ ደንበኛው ተዋዋይ የሚቀረውን ክፍያ ወደፊት ለመክፈል በሚያደርግበት ጊዜ የዶላር ምንዛሬው እየጨመረ ሲመጣ ቤት አቀራቢው እአላግባብ እንዲጠቀም የሚያደርግ መሆኑን የሚያሳይ ነው። ቤት ፈላጊው ተዋዋይ ይህ በዶላር ክፍያው በመደረጉ ምክንያት የሚመጣበትን ጉዳት ቢያውቅ ኖሮ ውሉን አያደርግም ያስብላል ። ይህም በዚህ ውል ተጎጂ የሆኑ ሰወች ለህግ ምክር ፍለጋ ሲጠይቁን እየተረዳነው ያለው መሠረታዊ ነጥብ ነው። ከዚህ አግባብ ይህ ውል ተንኮል ያለበት የተዋዋይ ወገን ፍቃድ ጉድለት ያለው በመሆኑ ፈራሽ ውል ነው ለማለት እንችላለን።
4.2 ተዋዋይ ወገንን ለመጉዳት ተብሎ የተደረገ ውል
የፍትሀብሔር ህግ አንቀጽ 1710/2/
ይህ ድርጊት አንዱን ተጎጂ የሆነውን ተዋዋይ ወገን ለመጉዳት ሲባል የንግድ ልምድ እውቀት የሌለው መሆኑን በመረዳት ሌላኛው ወገን ይህ ውል እንዲደረግ ምክንያት ከሆነ እና ይህም ከህሊና አንጻር ሲታይም ግፍ መስሎ የሚታይ ከሆነ ለውሉ መፍረስ ምክንያት በቂ ነው። ወደ ሪል እስቴት ቤት አቅርቦት ውልም ስንመጣ የቤት ፈላጊዎች ተዋዋይ ወገኖች ግልጽ የሆነ የንግድ ልምድ እወቀት የሌላቸው ሲሆን የዛሬ አራት አመትና ከዚያም በላይ ወይም የዛሬ በነበረ የዶላር ቤት አቅርቦት ውል በዶላሩ መጨመር አቅራቢዎቹ ቤት ፈላጊውን በመጉዳት የሚደረገው ውል ስምምነት ለህሊና ግፍ ተብሎ በፍርድ ቤት ሲታመንበት ውሉ ፈራሽ ይሆናል።
4.3 በውሉ ሊገለጽ የሚገባው የውለታው ጉዳይ አስፈላጊ ነገሮች
የፍትሀብሄር ህግ ቁጥር 1713
ውሎች አስገዳጅነታቸው ተዋዋይ ወገኖች በውላቸው ያስቀመጡትን መብትና ግዴታ ብቻ የሚታይ ሳይሆን ያለውን ልማድ፣ቅን ልቦና፣ፍትህ፣የውለታው ነገር ጭምር በመታየት የሚፈጸም እንደሆነ ይደነግጋል። በቤት አቅርቦት በሚደረጉ ውሎች ቤት አቅራቢው የመገበያያ ገንዘቡን የፍትሀብሄር ህጉን አንቀጽ ላይ የተቀመጠውን የኢትዮጵያን ገንዘብ መሆኑን በግልጽ እየታወቀ የዶላርን የወደፊት መጨመርን በማሰብ በተግባርም ሲታይ ዶላር ከፍተኛ ጭማሪ በማሳየቱ፣ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚደረጉ ውሎችም በልማድ መገበያያ ገንዘብ ብር በመሆኑ እንዲሁም ቅንነት እና ፍትህን ያላገነዘበ ውል በመሆኑ ፈራሽ ነው።
4.4 ህግንና ሞራልን የሚቃረን ውል ፈራሽ ነው።
የፍትሀብሄር ህግ ቁጥር 1716
የዚህ ድንጋጌ ይዘት አንድ ህግ በግልጽ የተደነገገን ህግ የሚቃረን ከሆነ ፈራሽ ነው እንዲሁም ሞራል፣መልካም ጠባይን የሚቃረን ከሆነ ፈራሽ ነው በማለት ያስቀምጣል። ከሪል ስቴት ውሎች በዶላር መገበያያው መደረጉ በፍትሃብሔር ህግ አንቀጽ 1749 ላይ መገበያያው በኢትዮጵያ ብር እንደሆነ የሚያስቀምጥ በመሆኑና እና በስምምነቱ መገበያያው በዶላር መሆኑን ማስቀመጣቸው ህግን የሚቃረን በመሆኑ ፈራሽ ነው ማለት ነው።
4.5 የገንዘብ መገበያያው እዳው በሚከፈልበት ቦታ ባለው ነው
የፍትሀብሄር ህግ ቁጥር 1749
በውሉ ሊከፈል የሚገባው የገንዘብ መገበያያ ሀገሪቱ ላይ ሊከፈል
በሚችለው በሀገሪቱ ህጋዊ መገበያያ ገንዘብ ነው። የኢትዮጵያ መገበያያ ገንዘብ ብር ሲሆን ዶላር በማድረግ የተደረገው ህገወጥ ሲሆን ውሉን ለመፈጸም የክፍያው ቦታ በኢትዮጵያ እስከሆነ ድረስ መገበያያው በኢትዮጵያ ብር ተደርጎ ሊከፈል እንደሚገባ በፍተሀብሔር ህግ ቁጥር 1750 ከመደንገጉም በተጨማሪ በሪል ስቴት ልማት እና የማይንቀሳቀስ ንብረት ግብይትና ግመታ አዋጅ ቁጥር 1357/2017 አንቀጽ 11 መሠረት በወቅታዊ የገበያ ዋጋ ጥናት ተደርጎ ክፍያው እንደሚፈጸም ይደነግጋል። ስለዚህ በዶላር የሚደረገው የቤት አቅርቦት ውል ስምምነት ህገወጥ በመሆኑ እዳው በሚከፈልበት ጊዜ ባለው የሀገሩ ዋጋ ልክ የሚከፈል ይሆናል እንጂ በስምምነቱ ላይ በተገለጸው የዶላር ዋጋ አይከፈልም ማለት ነው።
5. ማጠቃለያ ሀሳብ እና የጸሀፊው የህግ ምክር
በቤት አቅራቢዎችና ቤት ፈላጊዎች መካከል የሚደረጉ ውሎች
ከመከናወናቸው በፊት ሁለቱም ወገኖች የህግ ባለሙያ በማማከር
የተዘጋጀውን ውል ስምምነት ረቂቅ ለጠበቃና የህግ አማካሪ በማሳየት ቢቻል በመወከል ቦታው ድረስ በመሄድ ህጋዊ የውልል ሀሳቦችን በመለዋወጥ ውሉን በጋራ በማዘጋጀት ማከናወን ያስፈልጋል። አስቀድሞ የህግ ባለሙያ ባለማማከር ብዙ ሰወች በሚሊየኖች ገንዘብ አጥተዋል። በዚህ ጹህፍ ማጠንጠንኛ ሀሳብ የውሉ መገበያያ ገንዘብን ዶላር ያደረጉ ተዋዋዮች የቤት ፈላጊውን ጥቅም የሚጎዳ እና ህጋዊ ባለሆነ ገንዘብ የተደረገ ውል ሲሆን የቤቱ እዳ በሚከፈልበት ጊዜ ያለው ዋጋ ወጥቶ የሚቀረውን ክፍያ በመክፈል እንዲፈጸም በማድረግ የተዋዋይ ወገኖችን ፍትሀዊ ተጠቃሚነት እና የኢትዮጵያ ህግ መሠረታዊ ውሎች መርሆችና ድንጋጌዎችን የሚጠበቅ ሲሆን ከዚህ ባሻግር ግን የቤት ፈላጊ ተዋዋይ ወገኖችን ጥቅም የሚጎዳና ህገወጥ በመሆኑ ውሉ ፈራሽ ይሆናል። ይሁን እንጂ እዚህ ላይ መታየት ያለበት ነጥብ ውሉ ሲፈርስ ተዋዋይ ወገኖች የሚመለስላቸው ገንዘብ በኢትዮጵያ መገበያያ ገንዘብ ከሆነ ከምንዛሬ መውደቅ የተነሳ ሊጎዱ ስለሚችሉ በነበሩበት መመለስ ውል ሲፈርስ የኢትዮጵያ ፍትሀብሄር ህግ አንቀጽ 1808 መሠረት ዶላራቸው ተመልሶ ወደ ነበሩበት ቢመለሱ የተሻለ ይሆናል። ለህግ ግንዛቤ ይህንን አልን እንጂ ይህ ልዩ ውል ፣ የህግ ጸባይ በመሆኑ በእንደዚህ አይነት ሁኔታ ውስጥ ያሉ ተዋዋይ ወገኖች መብታቸውን ለማስጠበቅም ሆነ እንደዚህ አይነት የውል ሴምምነት ውስጥ ለመግባት በዚህ ላይ ልዩ እውቀት ያለውን የህግ ባለሙያ ማማከር ከብዙ ኪሳራ እና ጉዳት የሚጠብቅ ነው።
ማጣቀሻ/references/
1. የኢትዮጵያ ፍትሀብሄር ህግ
2.ሪል ስቴት ልማት እና የማይንቀሳቀስ ንብረት ግብይትና ግመታ አዋጅ ቁጥር 1357/2017
ፋንታሁን ደለለው ጠበቃና የህግ አማካሪ 0929101037
https://t.me/Fantahunlawye...
tiktok.com/fantahun62395
https://www.facebook.com/s...
በኢትዮጵያ ሕግ ማእቀፍ
የዚህ ጹሁፍ መነሻ #ethiopia | ለህግ ምክር የመጡ የሪል ስቴት ቤት ተዋዋይ ወገኖች በሰጠውት የህግ ምክር የተነሳ የውል ሰነዶችን ከተመለከትኩት በመነሳት ለማህበረሰቡ የህግ ግንዛቤ እንዲኖረው የቀረበ ነው። ይህ ጹሁፍ በኢትዮጵያ ህግ መሠረት ውልን ለማፍረስ ምክንያት የሆኑ ነገሮች እና አፈጻጸም አስመልክቶ የሪል ስቴት ቤት አቅራቢዎችና ፈላጊዎች መካከል በሚደረጉ የውል ስምምነቶች የሚታዩ ጉድለቶች እና ውጤቶችን በተመለከተ የሚገልጽ በመሆኑ ለመነሻ እውቀት የሚረዳ በመሆኑ ለእናንተ ቀርቦላቸዋል።
1. የሪል ስቴት ውል በኢትዮጲያ በዶላር መዋዋል ይቻላል?
የሪል ስቴት አቅርቦት ውል አስመልክቶ የትኛውንም የኢትዮጵያ መገበያያ ገንዘብ ሁለቱም ወገኖች በኢትዮጵያ ውስጥ ያደረጉ ኢትዮጵያዊ እስከሆኑ ድረስ የመገበያያ ገንዘቡ በኢትዮጵያ ገንዘብ ሊሆን የሚገባ ነው። ይህ የኢትዮጵያ ገንዘብ መገበያያን አስመልክቶ አግባብነት ያለውን መመልከት የሚቻል ነው። ይህ እስከሆነ ድረስ የተጠቀሰው ገንዘብ የትኛውንም ቢሆን በኢትዮጵያ ገንዘብ/ብር/ ነው ተብሎ ይገመታል። በውሉ ላይ ምንም እንኳን ዶላር ወይም ፓውንድ ተብሎ ቢጠቀስ እንኳን ግልጽ የሆነ የተዋዋይ ስምምነት ፣ ፍትለዊ የሆነ ተጠቃሚነት ፣አንድ ወገንን የማይጎዳ ስለመሆኑ ይህ የገንዘብ መለዋወጫ ካልተተጠቀሰ ፣ካልተብራራ እና አሳማኝ ካልሆነ በቀር
የአንድን ወገን ጥቅም ብቻ የሚጎዳ የውል ስምምነት የሚደረግ ጉዳይ የውለታውን ጉዳይ ሊፈጸም የማይችል ሊያደርገው ይችላል።
2. የተዋዋይ ጥቅምን የሚጎዳ የውል ስምምነት
ተዋዋይ ወገኖች እርስ በእርሳቸው ወደውና ፈቅደው የውል ስምምነት ማድረግ እንደሚችሉ ይህም በተዋዋይ ወገኖች መካከል
ህግ መሆኑን የፍትሀብሔር ህግ ቁጥር 1731 ላይ ተደንግጎ ተቀምጧል። ይሁን እንጂ አንዱ ወገን አግባብ ባልሆነ መንገድ የራሱን ጥቅም ለማስጠበቅ ሲባል የሌላውን ተዋዋይ ወገን ጥቅም በመጉዳት የስምምነቱ አካል የሚሆኑ ሀረግ፣ወይም የውል ድንጋጌዎች ውሉ እንዲፈርስ ወይም እንዲሰረዝ ሊያደርገው ይችላል።
3. በአንድ ወገን ብቻ ተዘጋጅተው ፊርማ የሚደረግባቸው የውል ስምምነቶች
በተቋማት እና በግለሰቦች መካከል የሚጀረጉ ውሎች ለምሳሌ ያህል በኢንሹራንስ ድርጅቶች እና በኢንሹራንስ ተጠቃሚዎች መካከል ፣ በባንኮችና በደንበኞች መካከል የሚደረጉ ውሎች በቤት አቅራቢ ድርጅትና በደንበኞች መካከል፣በመንግስት ልማት ድርጅት/አገልግሎት አቅራቢ እና በበአገልግሎት ተጠቃሚ መካከል የሚደረጉ ውሎች ብዙውን ጊዜ የራሱን ፖሊሲ/ፍላጎት ብቻ በማንጸባረቅ የደንበኛውን ተዋዋይ ሚዛናዊ ጥቅም ባልጠበቀ መልኩ ሲደረጉ የሚስቸዋል ሲሆን ይል ከአጠቃላይ የውል መርሆች አንጻር ሲታይ የተዋዋይ ወገኖችን ፍቃድ እና ፍትሀዊ ተጠቃሚነት ጋር የሚጻረር ሲሆን ብዙ ጊዜ ይስተዋላል።
4. ለውል ስምምነት መፍረስ የሆኑ ምክንያትና የቤት አቅርቦት ውሎች በንጽጽር
4.1 የፍቃድ ጉድለት የፍትሀብሄር ህግ ቁጥር 1696
ውል በአንደኛው ተዋዋይ ወገን ተንኮል ወይም የሀይል ማስገደድ
ከሆነ ውሉ ፈራሽ እንደሆነ በህጉ ተቀምጧል። ይህ የተንኮል ድርጊት ወይም ሀሳብ በውሉ ባይደረግ ተንኮል የተደረገበት ሰው ውሉን የማይዋዋል ቢሆን ኖሮ ውሉ ፈራሽ የሚሆን ነው።/1704/የሪል ስቴትት አቅራባው በዶላር ውሉን ማድረጉ ዶላር እየጨመረ በመምጣቱ ደንበኛው ተዋዋይ የሚቀረውን ክፍያ ወደፊት ለመክፈል በሚያደርግበት ጊዜ የዶላር ምንዛሬው እየጨመረ ሲመጣ ቤት አቀራቢው እአላግባብ እንዲጠቀም የሚያደርግ መሆኑን የሚያሳይ ነው። ቤት ፈላጊው ተዋዋይ ይህ በዶላር ክፍያው በመደረጉ ምክንያት የሚመጣበትን ጉዳት ቢያውቅ ኖሮ ውሉን አያደርግም ያስብላል ። ይህም በዚህ ውል ተጎጂ የሆኑ ሰወች ለህግ ምክር ፍለጋ ሲጠይቁን እየተረዳነው ያለው መሠረታዊ ነጥብ ነው። ከዚህ አግባብ ይህ ውል ተንኮል ያለበት የተዋዋይ ወገን ፍቃድ ጉድለት ያለው በመሆኑ ፈራሽ ውል ነው ለማለት እንችላለን።
4.2 ተዋዋይ ወገንን ለመጉዳት ተብሎ የተደረገ ውል
የፍትሀብሔር ህግ አንቀጽ 1710/2/
ይህ ድርጊት አንዱን ተጎጂ የሆነውን ተዋዋይ ወገን ለመጉዳት ሲባል የንግድ ልምድ እውቀት የሌለው መሆኑን በመረዳት ሌላኛው ወገን ይህ ውል እንዲደረግ ምክንያት ከሆነ እና ይህም ከህሊና አንጻር ሲታይም ግፍ መስሎ የሚታይ ከሆነ ለውሉ መፍረስ ምክንያት በቂ ነው። ወደ ሪል እስቴት ቤት አቅርቦት ውልም ስንመጣ የቤት ፈላጊዎች ተዋዋይ ወገኖች ግልጽ የሆነ የንግድ ልምድ እወቀት የሌላቸው ሲሆን የዛሬ አራት አመትና ከዚያም በላይ ወይም የዛሬ በነበረ የዶላር ቤት አቅርቦት ውል በዶላሩ መጨመር አቅራቢዎቹ ቤት ፈላጊውን በመጉዳት የሚደረገው ውል ስምምነት ለህሊና ግፍ ተብሎ በፍርድ ቤት ሲታመንበት ውሉ ፈራሽ ይሆናል።
4.3 በውሉ ሊገለጽ የሚገባው የውለታው ጉዳይ አስፈላጊ ነገሮች
የፍትሀብሄር ህግ ቁጥር 1713
ውሎች አስገዳጅነታቸው ተዋዋይ ወገኖች በውላቸው ያስቀመጡትን መብትና ግዴታ ብቻ የሚታይ ሳይሆን ያለውን ልማድ፣ቅን ልቦና፣ፍትህ፣የውለታው ነገር ጭምር በመታየት የሚፈጸም እንደሆነ ይደነግጋል። በቤት አቅርቦት በሚደረጉ ውሎች ቤት አቅራቢው የመገበያያ ገንዘቡን የፍትሀብሄር ህጉን አንቀጽ ላይ የተቀመጠውን የኢትዮጵያን ገንዘብ መሆኑን በግልጽ እየታወቀ የዶላርን የወደፊት መጨመርን በማሰብ በተግባርም ሲታይ ዶላር ከፍተኛ ጭማሪ በማሳየቱ፣ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚደረጉ ውሎችም በልማድ መገበያያ ገንዘብ ብር በመሆኑ እንዲሁም ቅንነት እና ፍትህን ያላገነዘበ ውል በመሆኑ ፈራሽ ነው።
4.4 ህግንና ሞራልን የሚቃረን ውል ፈራሽ ነው።
የፍትሀብሄር ህግ ቁጥር 1716
የዚህ ድንጋጌ ይዘት አንድ ህግ በግልጽ የተደነገገን ህግ የሚቃረን ከሆነ ፈራሽ ነው እንዲሁም ሞራል፣መልካም ጠባይን የሚቃረን ከሆነ ፈራሽ ነው በማለት ያስቀምጣል። ከሪል ስቴት ውሎች በዶላር መገበያያው መደረጉ በፍትሃብሔር ህግ አንቀጽ 1749 ላይ መገበያያው በኢትዮጵያ ብር እንደሆነ የሚያስቀምጥ በመሆኑና እና በስምምነቱ መገበያያው በዶላር መሆኑን ማስቀመጣቸው ህግን የሚቃረን በመሆኑ ፈራሽ ነው ማለት ነው።
4.5 የገንዘብ መገበያያው እዳው በሚከፈልበት ቦታ ባለው ነው
የፍትሀብሄር ህግ ቁጥር 1749
በውሉ ሊከፈል የሚገባው የገንዘብ መገበያያ ሀገሪቱ ላይ ሊከፈል
በሚችለው በሀገሪቱ ህጋዊ መገበያያ ገንዘብ ነው። የኢትዮጵያ መገበያያ ገንዘብ ብር ሲሆን ዶላር በማድረግ የተደረገው ህገወጥ ሲሆን ውሉን ለመፈጸም የክፍያው ቦታ በኢትዮጵያ እስከሆነ ድረስ መገበያያው በኢትዮጵያ ብር ተደርጎ ሊከፈል እንደሚገባ በፍተሀብሔር ህግ ቁጥር 1750 ከመደንገጉም በተጨማሪ በሪል ስቴት ልማት እና የማይንቀሳቀስ ንብረት ግብይትና ግመታ አዋጅ ቁጥር 1357/2017 አንቀጽ 11 መሠረት በወቅታዊ የገበያ ዋጋ ጥናት ተደርጎ ክፍያው እንደሚፈጸም ይደነግጋል። ስለዚህ በዶላር የሚደረገው የቤት አቅርቦት ውል ስምምነት ህገወጥ በመሆኑ እዳው በሚከፈልበት ጊዜ ባለው የሀገሩ ዋጋ ልክ የሚከፈል ይሆናል እንጂ በስምምነቱ ላይ በተገለጸው የዶላር ዋጋ አይከፈልም ማለት ነው።
5. ማጠቃለያ ሀሳብ እና የጸሀፊው የህግ ምክር
በቤት አቅራቢዎችና ቤት ፈላጊዎች መካከል የሚደረጉ ውሎች
ከመከናወናቸው በፊት ሁለቱም ወገኖች የህግ ባለሙያ በማማከር
የተዘጋጀውን ውል ስምምነት ረቂቅ ለጠበቃና የህግ አማካሪ በማሳየት ቢቻል በመወከል ቦታው ድረስ በመሄድ ህጋዊ የውልል ሀሳቦችን በመለዋወጥ ውሉን በጋራ በማዘጋጀት ማከናወን ያስፈልጋል። አስቀድሞ የህግ ባለሙያ ባለማማከር ብዙ ሰወች በሚሊየኖች ገንዘብ አጥተዋል። በዚህ ጹህፍ ማጠንጠንኛ ሀሳብ የውሉ መገበያያ ገንዘብን ዶላር ያደረጉ ተዋዋዮች የቤት ፈላጊውን ጥቅም የሚጎዳ እና ህጋዊ ባለሆነ ገንዘብ የተደረገ ውል ሲሆን የቤቱ እዳ በሚከፈልበት ጊዜ ያለው ዋጋ ወጥቶ የሚቀረውን ክፍያ በመክፈል እንዲፈጸም በማድረግ የተዋዋይ ወገኖችን ፍትሀዊ ተጠቃሚነት እና የኢትዮጵያ ህግ መሠረታዊ ውሎች መርሆችና ድንጋጌዎችን የሚጠበቅ ሲሆን ከዚህ ባሻግር ግን የቤት ፈላጊ ተዋዋይ ወገኖችን ጥቅም የሚጎዳና ህገወጥ በመሆኑ ውሉ ፈራሽ ይሆናል። ይሁን እንጂ እዚህ ላይ መታየት ያለበት ነጥብ ውሉ ሲፈርስ ተዋዋይ ወገኖች የሚመለስላቸው ገንዘብ በኢትዮጵያ መገበያያ ገንዘብ ከሆነ ከምንዛሬ መውደቅ የተነሳ ሊጎዱ ስለሚችሉ በነበሩበት መመለስ ውል ሲፈርስ የኢትዮጵያ ፍትሀብሄር ህግ አንቀጽ 1808 መሠረት ዶላራቸው ተመልሶ ወደ ነበሩበት ቢመለሱ የተሻለ ይሆናል። ለህግ ግንዛቤ ይህንን አልን እንጂ ይህ ልዩ ውል ፣ የህግ ጸባይ በመሆኑ በእንደዚህ አይነት ሁኔታ ውስጥ ያሉ ተዋዋይ ወገኖች መብታቸውን ለማስጠበቅም ሆነ እንደዚህ አይነት የውል ሴምምነት ውስጥ ለመግባት በዚህ ላይ ልዩ እውቀት ያለውን የህግ ባለሙያ ማማከር ከብዙ ኪሳራ እና ጉዳት የሚጠብቅ ነው።
ማጣቀሻ/references/
1. የኢትዮጵያ ፍትሀብሄር ህግ
2.ሪል ስቴት ልማት እና የማይንቀሳቀስ ንብረት ግብይትና ግመታ አዋጅ ቁጥር 1357/2017
ፋንታሁን ደለለው ጠበቃና የህግ አማካሪ 0929101037
https://t.me/Fantahunlawye...
tiktok.com/fantahun62395
https://www.facebook.com/s...
1 month ago
የመዲናችን ትልቁ ኤክስፖ በለገሃር!
******
ጊፍት ሪል ስቴት በለገሃር መንደሩ ያዘጋጀው የዓመቱ ትልቁ ማጠቃለያ ኤክስፖ ከሰኔ 10/2018 ዓ.ም. ጀምሮ በድምቀት ቀጥሏል!
✅ 5% ቅድመ ክፍያ
✅ እስከ 18% የሚደርስ ልዩ ቅናሽ
ይህ ዕድል አያምልጥዎ!
ይምጡ! ይጎብኙ!
የጊፍት ማህበረሰብ አካል ይሁኑ!
ጊፍት ሪል ስቴት
ማህበረሰብን እንገነባለን!
ለበለጠ መረጃ
📱 +251 979 65 65 65
📱 +251 984 65 65 65
Facebook: https://www.facebook.com/s...
Instagram: https://www.instagram.com/...
TikTok: https://www.tiktok.com/@gi...
YouTube: https://www.youtube.com/ch...
Telegram: https://t.me/OfficialGiftR...
Linkedin: https://www.linkedin.com/c...
******
ጊፍት ሪል ስቴት በለገሃር መንደሩ ያዘጋጀው የዓመቱ ትልቁ ማጠቃለያ ኤክስፖ ከሰኔ 10/2018 ዓ.ም. ጀምሮ በድምቀት ቀጥሏል!
✅ 5% ቅድመ ክፍያ
✅ እስከ 18% የሚደርስ ልዩ ቅናሽ
ይህ ዕድል አያምልጥዎ!
ይምጡ! ይጎብኙ!
የጊፍት ማህበረሰብ አካል ይሁኑ!
ጊፍት ሪል ስቴት
ማህበረሰብን እንገነባለን!
ለበለጠ መረጃ
📱 +251 979 65 65 65
📱 +251 984 65 65 65
Facebook: https://www.facebook.com/s...
Instagram: https://www.instagram.com/...
TikTok: https://www.tiktok.com/@gi...
YouTube: https://www.youtube.com/ch...
Telegram: https://t.me/OfficialGiftR...
Linkedin: https://www.linkedin.com/c...
1 month ago
የፌደራል ፍርድ ቤቶች የግዛት ሥልጣን በአዲስአበባ
ሕግ፣ አፈጻጸም፣ ክፍተት እና መፍትሄ
በኢትዮጵያ ህግ ማእቀፍ እና ተጨባጭ የህግ አፈጻጸም
በጠበቃና የህግ አማካሪ ፋንታሁን ደለለው 0929101037
የዚህ ጽሁፍ መነሻ ሀሳብ
#ethiopia | ለዚህ ጽሁፍ መነሻ የሆነኝ ወጥነት ያለው የጉዳዮች ክስ አቀራረብ አስመልክቶ አንዳንድ ጉዳይ ጉዳዩ በተከሰተበት ወይም ለጉዳዩ መነሻ በሆነበት ላስቻለው ፍርድ ቤት ሲከፈቱ አንዳንድ ጉዳዮች ደግሞ የጉዳዩ መነሻ ከሆነበት ስፍራ ይልቅ እንደዚህ አይነት ጉዳይ በልዩ ችሎት በዚህ ክፍለከተማ ባለው በተቋቋመው ምድብ ችሎት እንጂ ይህ ፍርድ ቤት ይህንን ጉዳይ ሊመለከት አይችልም ስለዚህ ይህን ጉዳይ አስመልክቶ በልዩ ሁኔታ በተቋቋመበት ሄደህ መክፈት እንጂ እዚህ ሊከፈት አይችልም በሚል የጉዳዩ መነሻ የተከሰተበት ስፍራ የግዛት ስልጣን ያለው ተመሳሳይ ፍርድ ቤት ማየት አይችልም ተብሎ ለምሳሌ ከፌደራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት አቃቂ ቃሊቲ ምድብ ችሎት የጉዳዩ መንስኤ የሆነው ጉዳይ የማንንቀሳቀስ ንብረትም ሊሆን ይችላል እዚህ አቃቂ ቃሊቲ ያለው የፌደራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ከህግ አንጻር የማየት ስልጣን እያለው የልደታ ወይም የአራዳ ምድብ ችሎት ነው የሚያየው ተብሎ የፍትህን ተደራሽነትን ዋጋ ሊያሳጣ በሚችል ደረጃ የፍተሀብሔር ስነስረአት ህግ አላማን ወደ ጎን በመተው ላልተፈለገ ወጪ ፣እንግልት ፣ ኪሳራ፣ ለኢፍትሀዊ እና ለዘገየ ፍትህ የምንዳረግ መሆኑን መገንዘቤ የዚህ ጹሁፍ መነሻዬ ነው ሲሆን የሚያጠነጥነው የፍተሀብሔር ጉዳዮችን በተመለከተ ይሆናል።
መግቢያ
የዚህ ጹሁፍ አላማ "በአዲስአበባ ውስጥ የሚገኙ የፌደራል ፍርድ ቤቶች የግዛት ስልጣናቸው የሚወሰነው በፍርድ ቤቶች አመራር፥ ፥ አስተዳደራዊነት ወይንስ በፍተሀብሔር ወይም በወንጀል አግባብ ባለው የህግ ስልጣን መሠረት?" የሚለውን የተዛባ አሰራር ህጋዊ አስተያየት በመስጠት ሊጠራ የሚገባው ጉዳይ በመሆኑ ነው። ከዚህ ጋር ተያይዞ ሌላው ሊታወቅ የሚገባው ነገር የፍተሀብሔር እና ወንጀለኛ ስነስረአት አላማው ነው። የእነዚህ ስነስረአት አላማቸው ምንድነው? ተደራሽነት፣ፍትህ፣ወጪ፣ጊዜ፣የተፋጠነ ፍትህ ከመስጠት አንጻር ግባቸው ምንድነው"የሚለው ጉዳይን በማጤን ጭምር በዚህ ጹሁፍ የምንመለከተው ነው። ይህ ጹሁፍ የራሴ የግል ሀሳብ ተደርጎ ቢወሰድም ከዚህ አንጻር ግርታን የሚፈጥሩ ሀሳቦችን በውይይት፣በጥናት የተሻለውን ለመውሰድ መነቃቃትንና አግባብነት አንጻር የራሱ የሆነ ፋይዳ ይኖረዋል ብዬ በማሰብ ይህንን ጹሁፍ ለንባብ አብቅቻለው።
1. የአዲስአበባ ከተማ አስተዳደር አወቃቀር ከፍርድ ቤቶች ተደራሽነት አንጻር....
አዲስአበባ የኢትዮጵያ ዋና ከተማ ስትሆን በአስራ አንድ ክፍለከተሞች የተከፈለች ናት። ህዝቦቿ በእያንዳንዱ ክ/ከተማ ብዛት ያላቸው፣ ትላልቅ ኃላፊነት የተሰጣቸው የተለያየ የመንግስት አስተዳደር አካላት ፣ የአገልግሎት ተቋማት፣ የንግድ ትስስሮች ያሉባት የፌደራል መንግስት እና የአፍሪካ መዲና መቀመጫ ናት። ይህ እንደ መሆኑ መጠን የአዲስአበባ ከተማ አስተዳደር ስልጣንን ፣ የአገልግሎት ኃላፊነትን፣ በህግ የተሰጠ ስልጣን፣መብት፣ግዴታ የአዳስአበባ ከተማ አስተዳደር ለክፍለ ከተሞች የሰጠው የስልጣን ክፍፍል ዘርፈ ብዙ ከመሆኑ ባሻግር በክፍለከተሞች የሚመለከታቸው ቢሮዎች ፣ የንግድ ፣ የማህበራዊና የፖለቲካ ተቋማት ተደራጅተው ይገኛል። ይህ እንደ መሆኑ መጠን ፍርድ ቤቶቻችን ሲደራጁ ሲዋቀሩ ከእነዚህ አስተዳደራዊ መዋቀር ጋር በመናበብ ለዜጎች ተደራሽ ሊሆኑ ያስፈልጋል።
2. የፍርድ ቤት የግዛት ስልጣን በኢትዮጵያ ፍተሀብሔር ስነስረአት ህግ/local jurisdiction/ እና በወንጀል ስነስረአት
የፍርድ ቤት ግዛት ስልጣን አስመልክቶ በፍተሀብሔር ዋናው አላማው በግዛቱ ለሚኖሩ ሰወች በመቅረብ ተደራሽነትን ተግባራዊ ማድረግ ሲሆን ተከራካሪ ወገኖች ያሉበት አከባቢ፣የክርክሩ ምክንያት የሆነው ነገር፣የማይንቀሳቀስ ንብረት ለክርክሩ መነሻ ሲሆን ፣ የክርክሩ መነሻ ውል ሲሆን ፣ ከሳሽ መንግስትን ከሳሽ ሲሆን፣ የተከሳሽ አድራሻ ባለበት ፍርድ ቤት መቅረብ ሲገባው በአጠቃላይ በፍተሀብሔር ስነስረአት ህግ ቁጥር ከ19 እስከ ድረስ ባለው የግዛት ስልጣን አስመልክቶ ተከራካሪው ወይም የክርክሩ መነሻ ባለበት ባለው አቅራቢ ፍርድ ስልጣን ባለው ፍርድ ቤት ሊቀርብ እንደሚገባ ይደነግጋል። ለዚህም አላማው ወጪ ለመቆጠብ፣የተከራካሪ ወገኖችን እንግልት ኪሳራ ለማስቀረት፣ጉዳዮቹ ቀልጣፋ በመሆን አጠር ባለ ጊዜ ፍትሀዊ ውሳኔ ለመስጠት ያስችላል። የወንጀል ጉዳይም በተመለከተ ጉዳዩ ለተፈጸመበት ስፍራ ላለው ስልጣን ላለው ፍርድ ቤት ነው።
3. አዲስአበባ ላይ የሚገኙ የፌደራል ፍርድ ቤቶች በተመሳሳይ ስልጣን ላይ የሚገኙ ፍርድ ቤቶች የግዛት ስልጣንን ተግባራዊ ያለማድረግ ችግር....
በየክፍለከተማው ያሉ የፌደራል ፍርድ ቤቶች በፍርድ ቤት አስተዳደር ምክንያት ስልጣናቸው ተመሳሳይ ሲሆን በጉዳዮች አይነት ለተለዩ ክፍለከተማ ፍርድ ቤቶች የተለዩ ጉዳዮችን ተለይቶ የሚሰጥ ሲሆን ይህ የፍትሀብሄር ስነስረአትን ህግ አላማ ከግምት ውስጥ ያላስገባና የህገመንግስትን ፍትህ የማግኘት ፣ ዜጎች
በራሳቸው አስተዳደር መዋቀራዊ መንግስት የዳኝነት አገልግሎት እንዳያገኝ የሚያደረግ ነው። ኢፍትሃዊነቱን ለማንሳት ያህል፣በእኩል የመንግስት አስተዳደራዊ መዋቅር ስር የሚገኙ ህዝቦች ወይም ዜጎችን መሠረታዊና በመንግስት እንኳን በአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ሊገደብ የማይችል ህገመንግስታዊ የእኩልነት መብት ጋር የሚቃረን በየክፍለከተማው ተመሳሳይ የፌደራል ፍርድ ቤቶች የሚያዩበትን የጉዳዮች መጠን በመለያየት የአከባቢው ማህበረሰብ አቅራቢያ በሚገኘው ፍርድ ቤት አገልግሎት እያጡ በሌላ ክፍለከተማ ባሉ ፍርድ ቤቶች አገልግሎት ለማግኘት ሲሄዱ ለተጨማሪ ወጪና ኪሳራ ከመዳረጋቸውም በላይ ዳኞች የሰነድ እና ሌሎች ማስረጃዎችን ከሌላ ክ/ከተማ ለማስመጣት እና ህጎቻቸውን ተፈጻሚ ለማድረግ ተግዳሮት የሚፈጥርና ለዘገየ ፍትህ ምክንያት የሚሆን ነው።
ምሳሌ አንድ :- በፌደራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የንግድና ኢንቨስትመንት ችሎት ያለው አንድ ክ/ከተማ ነው። በሌሎች ክፍለ ከተማ እነዚህ የፍርድ ቤት አገልግሎቶች ባለመኖራቸው ባለጉዳዮች ከየትኛውም የአዲስአበባ ቦታ በመመላለስ ለተለያየ እንግልት እና ለዘገየ ፍትህ የሚዳርግ ሲሆን በሌሎች ክ/ከተማ ያሉትን ሰወች የእኩልነት መብት መርህ ጋር የሚጣረስ ነው።
ምሳሌ ሁለት:- የመንግስት አስተዳደር ተከሳሽ በሚሆንበት ጊዜ
ጉዳዩ ልደታ ያለው መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ብቻ እንዲታይ ማደረጉ በተመሳሳይ በህጉ መሠረት ሌሎች ክፍለከተማ ያሉት የፌደራል መጀመሪያ ፍርድ ቤቶች እንዲያዩ የተሰጣቸውን ስልጣን ያለ ህግ ልደታ የሚገኘው የፌደራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ብቻ ማድረግ የፍትህ ተደራሽነት እኛ የተቀላጠፈ ፍትህን ከግምት ውስጥ የማያስገባ ለዘገየ ፍትህ በር የሚከፍት ነው።
ምሳሌ:-ሦስት የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት በየክፍለከተማው ለማድረግ የበጀት ማነስ ወይም ሌላ ምክንያት ቢኖረውም በየክፍለከተማው ያሉት ውስን ፍርድ ቤቶች የሚመጡትን ጉዳዮች ስልጣኑ እስከሆነ ድረስ የግዛት ስልጣን እስካለው ድረስ ፤ በፍርድ ቤት አመራር አቅጣጫ ምክንያት ከህግ የመነጨ የፍርድ ቤት ስልጣንን ወደ ጎን በመተው አቤቱታዎችን ለመቀበል መለያየት ተገቢነት የለሌው ነው። ለዚህም ለመጥቀስ ያህል በፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤቲ አቃቂ ቃሊቲ ምድብ ችሎት በፍተሀብሔር ቀጥታ ሳይሆን በይግባኝ ብቻ መመልከቱ በቀጥታ ክስ የማየት ስልጣኑን በመከልከል ይግባኝ ጉዳይ ብቻ እንዲመለከት መደረጉ ፍትሀዊ እና የእኩልነት አገልግሎት መርህን ያላከበረ ነው።
4. የጸሃፊው የህግ አስተያየት እና ምክር
ከፍርድ ቤቶች ስልጣን መካከል አንዱ የግዛት ስልጣን መሆኑ ይታወቃል። ይህም የግዛት ስልጣን በፍተሀብሔር ስነስረአት ህግ ላይ ተደንግጎ የተቀመጠን በፍርድ ቤት አመራር አቅጣጫ ወይም መመሪያ ሊቀየር የማይገባ እና የህግ የበላይነትን ጥያቄ ውስጥ የሚያስገባ ነው። በመሆኑም በሁሉም ክፍለከተማ ያሉትን ዜጎች ካልተገባ ወጪ ለመታደግ ፣ የዜጎች እኩልነት፣የተፋጠነ አገልግሎትን ለማረጋገጥ እንዲሁም በፍትሃብሔር ስነስርዓት ህጉ ላይ የተቀመጠውን የግዛት ስልጣን በተመለከተ የተደነገጉ ህጎችን ለማረጋገጥ በሁሉም ክፍለከተማ የሚገኙ በተለያየ ደረጃ የሚገኙ የፌደራል መጀመሪያ ፣ ከፍተኛ ደረጃ ፍርድ ቤቶች ጉዳዩን ለማየት ስልጣን ያለቸው እስከሆነ ድረስ ማየት ይገባቸዋል እንጂ የአቃቂ ቃሊቲ የፌደራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ወይም ከፍተኛ ፍርድ ቤትን ይህን ጉዳይ ለማየት ስልጣን የለውም በማለት የልደታ፣ ወይም የአራዳ ፌደራል መጀመሪያ/ከፍተኛ ደረጃ ምድብ ችሎት ነው ጉዳዩን ለማየት ስልጣን ያለው በማለት የሚደረገው ጉዳዮችን በክፍለከተሞች በተመሳሳይ ደረጃ የሚገኙ ፍርድ ቤቶችን ያለ ህግ ስልጣናቸውን መለያየት ህገወጥ በመሆኑ ሊስተካከል ያስፈልጋል።
ማጣቀሻዎች/References/
1. የኢትዮጵያ ፍተሀብሔር ስነስረአት ህግ
2. የፌደራል ፍርድ ቤቶች ማቋቋሚያ አዋጅ ቁጥር 1234/2013
3. የአዲስአበባ ከተማ አስተዳደር ቻርተር
https://t.me/Fantahunlawye...
tiktok.com/fantahun214
https://www.facebook.com/s...
ሕግ፣ አፈጻጸም፣ ክፍተት እና መፍትሄ
በኢትዮጵያ ህግ ማእቀፍ እና ተጨባጭ የህግ አፈጻጸም
በጠበቃና የህግ አማካሪ ፋንታሁን ደለለው 0929101037
የዚህ ጽሁፍ መነሻ ሀሳብ
#ethiopia | ለዚህ ጽሁፍ መነሻ የሆነኝ ወጥነት ያለው የጉዳዮች ክስ አቀራረብ አስመልክቶ አንዳንድ ጉዳይ ጉዳዩ በተከሰተበት ወይም ለጉዳዩ መነሻ በሆነበት ላስቻለው ፍርድ ቤት ሲከፈቱ አንዳንድ ጉዳዮች ደግሞ የጉዳዩ መነሻ ከሆነበት ስፍራ ይልቅ እንደዚህ አይነት ጉዳይ በልዩ ችሎት በዚህ ክፍለከተማ ባለው በተቋቋመው ምድብ ችሎት እንጂ ይህ ፍርድ ቤት ይህንን ጉዳይ ሊመለከት አይችልም ስለዚህ ይህን ጉዳይ አስመልክቶ በልዩ ሁኔታ በተቋቋመበት ሄደህ መክፈት እንጂ እዚህ ሊከፈት አይችልም በሚል የጉዳዩ መነሻ የተከሰተበት ስፍራ የግዛት ስልጣን ያለው ተመሳሳይ ፍርድ ቤት ማየት አይችልም ተብሎ ለምሳሌ ከፌደራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት አቃቂ ቃሊቲ ምድብ ችሎት የጉዳዩ መንስኤ የሆነው ጉዳይ የማንንቀሳቀስ ንብረትም ሊሆን ይችላል እዚህ አቃቂ ቃሊቲ ያለው የፌደራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ከህግ አንጻር የማየት ስልጣን እያለው የልደታ ወይም የአራዳ ምድብ ችሎት ነው የሚያየው ተብሎ የፍትህን ተደራሽነትን ዋጋ ሊያሳጣ በሚችል ደረጃ የፍተሀብሔር ስነስረአት ህግ አላማን ወደ ጎን በመተው ላልተፈለገ ወጪ ፣እንግልት ፣ ኪሳራ፣ ለኢፍትሀዊ እና ለዘገየ ፍትህ የምንዳረግ መሆኑን መገንዘቤ የዚህ ጹሁፍ መነሻዬ ነው ሲሆን የሚያጠነጥነው የፍተሀብሔር ጉዳዮችን በተመለከተ ይሆናል።
መግቢያ
የዚህ ጹሁፍ አላማ "በአዲስአበባ ውስጥ የሚገኙ የፌደራል ፍርድ ቤቶች የግዛት ስልጣናቸው የሚወሰነው በፍርድ ቤቶች አመራር፥ ፥ አስተዳደራዊነት ወይንስ በፍተሀብሔር ወይም በወንጀል አግባብ ባለው የህግ ስልጣን መሠረት?" የሚለውን የተዛባ አሰራር ህጋዊ አስተያየት በመስጠት ሊጠራ የሚገባው ጉዳይ በመሆኑ ነው። ከዚህ ጋር ተያይዞ ሌላው ሊታወቅ የሚገባው ነገር የፍተሀብሔር እና ወንጀለኛ ስነስረአት አላማው ነው። የእነዚህ ስነስረአት አላማቸው ምንድነው? ተደራሽነት፣ፍትህ፣ወጪ፣ጊዜ፣የተፋጠነ ፍትህ ከመስጠት አንጻር ግባቸው ምንድነው"የሚለው ጉዳይን በማጤን ጭምር በዚህ ጹሁፍ የምንመለከተው ነው። ይህ ጹሁፍ የራሴ የግል ሀሳብ ተደርጎ ቢወሰድም ከዚህ አንጻር ግርታን የሚፈጥሩ ሀሳቦችን በውይይት፣በጥናት የተሻለውን ለመውሰድ መነቃቃትንና አግባብነት አንጻር የራሱ የሆነ ፋይዳ ይኖረዋል ብዬ በማሰብ ይህንን ጹሁፍ ለንባብ አብቅቻለው።
1. የአዲስአበባ ከተማ አስተዳደር አወቃቀር ከፍርድ ቤቶች ተደራሽነት አንጻር....
አዲስአበባ የኢትዮጵያ ዋና ከተማ ስትሆን በአስራ አንድ ክፍለከተሞች የተከፈለች ናት። ህዝቦቿ በእያንዳንዱ ክ/ከተማ ብዛት ያላቸው፣ ትላልቅ ኃላፊነት የተሰጣቸው የተለያየ የመንግስት አስተዳደር አካላት ፣ የአገልግሎት ተቋማት፣ የንግድ ትስስሮች ያሉባት የፌደራል መንግስት እና የአፍሪካ መዲና መቀመጫ ናት። ይህ እንደ መሆኑ መጠን የአዲስአበባ ከተማ አስተዳደር ስልጣንን ፣ የአገልግሎት ኃላፊነትን፣ በህግ የተሰጠ ስልጣን፣መብት፣ግዴታ የአዳስአበባ ከተማ አስተዳደር ለክፍለ ከተሞች የሰጠው የስልጣን ክፍፍል ዘርፈ ብዙ ከመሆኑ ባሻግር በክፍለከተሞች የሚመለከታቸው ቢሮዎች ፣ የንግድ ፣ የማህበራዊና የፖለቲካ ተቋማት ተደራጅተው ይገኛል። ይህ እንደ መሆኑ መጠን ፍርድ ቤቶቻችን ሲደራጁ ሲዋቀሩ ከእነዚህ አስተዳደራዊ መዋቀር ጋር በመናበብ ለዜጎች ተደራሽ ሊሆኑ ያስፈልጋል።
2. የፍርድ ቤት የግዛት ስልጣን በኢትዮጵያ ፍተሀብሔር ስነስረአት ህግ/local jurisdiction/ እና በወንጀል ስነስረአት
የፍርድ ቤት ግዛት ስልጣን አስመልክቶ በፍተሀብሔር ዋናው አላማው በግዛቱ ለሚኖሩ ሰወች በመቅረብ ተደራሽነትን ተግባራዊ ማድረግ ሲሆን ተከራካሪ ወገኖች ያሉበት አከባቢ፣የክርክሩ ምክንያት የሆነው ነገር፣የማይንቀሳቀስ ንብረት ለክርክሩ መነሻ ሲሆን ፣ የክርክሩ መነሻ ውል ሲሆን ፣ ከሳሽ መንግስትን ከሳሽ ሲሆን፣ የተከሳሽ አድራሻ ባለበት ፍርድ ቤት መቅረብ ሲገባው በአጠቃላይ በፍተሀብሔር ስነስረአት ህግ ቁጥር ከ19 እስከ ድረስ ባለው የግዛት ስልጣን አስመልክቶ ተከራካሪው ወይም የክርክሩ መነሻ ባለበት ባለው አቅራቢ ፍርድ ስልጣን ባለው ፍርድ ቤት ሊቀርብ እንደሚገባ ይደነግጋል። ለዚህም አላማው ወጪ ለመቆጠብ፣የተከራካሪ ወገኖችን እንግልት ኪሳራ ለማስቀረት፣ጉዳዮቹ ቀልጣፋ በመሆን አጠር ባለ ጊዜ ፍትሀዊ ውሳኔ ለመስጠት ያስችላል። የወንጀል ጉዳይም በተመለከተ ጉዳዩ ለተፈጸመበት ስፍራ ላለው ስልጣን ላለው ፍርድ ቤት ነው።
3. አዲስአበባ ላይ የሚገኙ የፌደራል ፍርድ ቤቶች በተመሳሳይ ስልጣን ላይ የሚገኙ ፍርድ ቤቶች የግዛት ስልጣንን ተግባራዊ ያለማድረግ ችግር....
በየክፍለከተማው ያሉ የፌደራል ፍርድ ቤቶች በፍርድ ቤት አስተዳደር ምክንያት ስልጣናቸው ተመሳሳይ ሲሆን በጉዳዮች አይነት ለተለዩ ክፍለከተማ ፍርድ ቤቶች የተለዩ ጉዳዮችን ተለይቶ የሚሰጥ ሲሆን ይህ የፍትሀብሄር ስነስረአትን ህግ አላማ ከግምት ውስጥ ያላስገባና የህገመንግስትን ፍትህ የማግኘት ፣ ዜጎች
በራሳቸው አስተዳደር መዋቀራዊ መንግስት የዳኝነት አገልግሎት እንዳያገኝ የሚያደረግ ነው። ኢፍትሃዊነቱን ለማንሳት ያህል፣በእኩል የመንግስት አስተዳደራዊ መዋቅር ስር የሚገኙ ህዝቦች ወይም ዜጎችን መሠረታዊና በመንግስት እንኳን በአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ሊገደብ የማይችል ህገመንግስታዊ የእኩልነት መብት ጋር የሚቃረን በየክፍለከተማው ተመሳሳይ የፌደራል ፍርድ ቤቶች የሚያዩበትን የጉዳዮች መጠን በመለያየት የአከባቢው ማህበረሰብ አቅራቢያ በሚገኘው ፍርድ ቤት አገልግሎት እያጡ በሌላ ክፍለከተማ ባሉ ፍርድ ቤቶች አገልግሎት ለማግኘት ሲሄዱ ለተጨማሪ ወጪና ኪሳራ ከመዳረጋቸውም በላይ ዳኞች የሰነድ እና ሌሎች ማስረጃዎችን ከሌላ ክ/ከተማ ለማስመጣት እና ህጎቻቸውን ተፈጻሚ ለማድረግ ተግዳሮት የሚፈጥርና ለዘገየ ፍትህ ምክንያት የሚሆን ነው።
ምሳሌ አንድ :- በፌደራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የንግድና ኢንቨስትመንት ችሎት ያለው አንድ ክ/ከተማ ነው። በሌሎች ክፍለ ከተማ እነዚህ የፍርድ ቤት አገልግሎቶች ባለመኖራቸው ባለጉዳዮች ከየትኛውም የአዲስአበባ ቦታ በመመላለስ ለተለያየ እንግልት እና ለዘገየ ፍትህ የሚዳርግ ሲሆን በሌሎች ክ/ከተማ ያሉትን ሰወች የእኩልነት መብት መርህ ጋር የሚጣረስ ነው።
ምሳሌ ሁለት:- የመንግስት አስተዳደር ተከሳሽ በሚሆንበት ጊዜ
ጉዳዩ ልደታ ያለው መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ብቻ እንዲታይ ማደረጉ በተመሳሳይ በህጉ መሠረት ሌሎች ክፍለከተማ ያሉት የፌደራል መጀመሪያ ፍርድ ቤቶች እንዲያዩ የተሰጣቸውን ስልጣን ያለ ህግ ልደታ የሚገኘው የፌደራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ብቻ ማድረግ የፍትህ ተደራሽነት እኛ የተቀላጠፈ ፍትህን ከግምት ውስጥ የማያስገባ ለዘገየ ፍትህ በር የሚከፍት ነው።
ምሳሌ:-ሦስት የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት በየክፍለከተማው ለማድረግ የበጀት ማነስ ወይም ሌላ ምክንያት ቢኖረውም በየክፍለከተማው ያሉት ውስን ፍርድ ቤቶች የሚመጡትን ጉዳዮች ስልጣኑ እስከሆነ ድረስ የግዛት ስልጣን እስካለው ድረስ ፤ በፍርድ ቤት አመራር አቅጣጫ ምክንያት ከህግ የመነጨ የፍርድ ቤት ስልጣንን ወደ ጎን በመተው አቤቱታዎችን ለመቀበል መለያየት ተገቢነት የለሌው ነው። ለዚህም ለመጥቀስ ያህል በፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤቲ አቃቂ ቃሊቲ ምድብ ችሎት በፍተሀብሔር ቀጥታ ሳይሆን በይግባኝ ብቻ መመልከቱ በቀጥታ ክስ የማየት ስልጣኑን በመከልከል ይግባኝ ጉዳይ ብቻ እንዲመለከት መደረጉ ፍትሀዊ እና የእኩልነት አገልግሎት መርህን ያላከበረ ነው።
4. የጸሃፊው የህግ አስተያየት እና ምክር
ከፍርድ ቤቶች ስልጣን መካከል አንዱ የግዛት ስልጣን መሆኑ ይታወቃል። ይህም የግዛት ስልጣን በፍተሀብሔር ስነስረአት ህግ ላይ ተደንግጎ የተቀመጠን በፍርድ ቤት አመራር አቅጣጫ ወይም መመሪያ ሊቀየር የማይገባ እና የህግ የበላይነትን ጥያቄ ውስጥ የሚያስገባ ነው። በመሆኑም በሁሉም ክፍለከተማ ያሉትን ዜጎች ካልተገባ ወጪ ለመታደግ ፣ የዜጎች እኩልነት፣የተፋጠነ አገልግሎትን ለማረጋገጥ እንዲሁም በፍትሃብሔር ስነስርዓት ህጉ ላይ የተቀመጠውን የግዛት ስልጣን በተመለከተ የተደነገጉ ህጎችን ለማረጋገጥ በሁሉም ክፍለከተማ የሚገኙ በተለያየ ደረጃ የሚገኙ የፌደራል መጀመሪያ ፣ ከፍተኛ ደረጃ ፍርድ ቤቶች ጉዳዩን ለማየት ስልጣን ያለቸው እስከሆነ ድረስ ማየት ይገባቸዋል እንጂ የአቃቂ ቃሊቲ የፌደራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ወይም ከፍተኛ ፍርድ ቤትን ይህን ጉዳይ ለማየት ስልጣን የለውም በማለት የልደታ፣ ወይም የአራዳ ፌደራል መጀመሪያ/ከፍተኛ ደረጃ ምድብ ችሎት ነው ጉዳዩን ለማየት ስልጣን ያለው በማለት የሚደረገው ጉዳዮችን በክፍለከተሞች በተመሳሳይ ደረጃ የሚገኙ ፍርድ ቤቶችን ያለ ህግ ስልጣናቸውን መለያየት ህገወጥ በመሆኑ ሊስተካከል ያስፈልጋል።
ማጣቀሻዎች/References/
1. የኢትዮጵያ ፍተሀብሔር ስነስረአት ህግ
2. የፌደራል ፍርድ ቤቶች ማቋቋሚያ አዋጅ ቁጥር 1234/2013
3. የአዲስአበባ ከተማ አስተዳደር ቻርተር
https://t.me/Fantahunlawye...
tiktok.com/fantahun214
https://www.facebook.com/s...
1 month ago
የESFNA 43ኛው ዓመታዊ ውድድር – የጨዋታ ዜና
🏆 የ43ኛው የESFNA ዓመታዊ የእግር ኳስና ባህል ፌስቲቫል ዛሬ በሚኒሶታ በይፋ ተጀምሯል። 32 ቡድኖች በዲቪዚዮን 1 እና 2 ዋንጫውን ለማሸነፍ ይፎካከራሉ።
⚽ በቀጥታ የሚካሄደው ጨዋታ (ዲቪዚዮን 2 – ምድብ D)
DC Unity 1-0 Portland
⏱️ ጨዋታው በሁለተኛው አጋማሽ ላይ ይገኛል።
DC Unity ይህን ውጤት እስከ መጨረሻ ከጠበቀ በምድቡ ውስጥ በ3 ነጥብ ጥሩ ጅምር ያደርጋል።
ይህ ምድብ አበበ ቢቂላ እና Calgaryንም ያካትታል።
The 43rd annual tournament games have began!
DC Unity 1 vs Portland 0 (2nd half)
https://www.youtube.com/li...
🏆 የ43ኛው የESFNA ዓመታዊ የእግር ኳስና ባህል ፌስቲቫል ዛሬ በሚኒሶታ በይፋ ተጀምሯል። 32 ቡድኖች በዲቪዚዮን 1 እና 2 ዋንጫውን ለማሸነፍ ይፎካከራሉ።
⚽ በቀጥታ የሚካሄደው ጨዋታ (ዲቪዚዮን 2 – ምድብ D)
DC Unity 1-0 Portland
⏱️ ጨዋታው በሁለተኛው አጋማሽ ላይ ይገኛል።
DC Unity ይህን ውጤት እስከ መጨረሻ ከጠበቀ በምድቡ ውስጥ በ3 ነጥብ ጥሩ ጅምር ያደርጋል።
ይህ ምድብ አበበ ቢቂላ እና Calgaryንም ያካትታል።
The 43rd annual tournament games have began!
DC Unity 1 vs Portland 0 (2nd half)
https://www.youtube.com/li...
Sponsored by
Surafel
1 month ago
ለሕክምና : አስቸኳይ ድጋፍ ጥሪ
#ethiopia | በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጠምባሮ ልዩ ወረዳ ተወልዶ ያደገው የሺንሺንች ቴክኒክና ሙያ ኮሌጅ መምህር መ/ር ሀብታሙ በላይነህ ለከባድ ሕክምና የገንዘብ ድጋፍ እንደሚያስፈልገው ተገልጿል።
በቀረበው የሕክምና ሪፖርት መሠረት፣ ታካሚው በከባድ የደም ካንሰር (Acute Myeloid Leukemia) መታመሙ ተገልጿል።
የሕክምና ሪፖርት ላይ እንደተጠቀሰውም ተጨማሪ ሕክምናና የስቴም ሴል ተከላ ሊያስፈልገው እንደሚችል ተገልጿል።
ቤተሰቡ እና ወዳጆቹ ሕክምናውን ለማስቀጠል የአቅማቸውን ድጋፍ እንዲያደርጉ ለበጎ አድራጎት ፈቃደኞች ጥሪ አቅርበዋል።
Habte Belayneh Herano
+251-955-357691
+251-916-463483
ለድጋፍ፦
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
ሂሳብ ቁጥር፡ 1000247451807
የሂሳብ ባለቤት፡ Adane Belayneh Herano
ለበለጠ መረጃ፡ ( አስታማሚ)
+251-986-251962 (የወንድሙ ስልክ)
#ሼር #share
#ethiopia | በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጠምባሮ ልዩ ወረዳ ተወልዶ ያደገው የሺንሺንች ቴክኒክና ሙያ ኮሌጅ መምህር መ/ር ሀብታሙ በላይነህ ለከባድ ሕክምና የገንዘብ ድጋፍ እንደሚያስፈልገው ተገልጿል።
በቀረበው የሕክምና ሪፖርት መሠረት፣ ታካሚው በከባድ የደም ካንሰር (Acute Myeloid Leukemia) መታመሙ ተገልጿል።
የሕክምና ሪፖርት ላይ እንደተጠቀሰውም ተጨማሪ ሕክምናና የስቴም ሴል ተከላ ሊያስፈልገው እንደሚችል ተገልጿል።
ቤተሰቡ እና ወዳጆቹ ሕክምናውን ለማስቀጠል የአቅማቸውን ድጋፍ እንዲያደርጉ ለበጎ አድራጎት ፈቃደኞች ጥሪ አቅርበዋል።
Habte Belayneh Herano
+251-955-357691
+251-916-463483
ለድጋፍ፦
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
ሂሳብ ቁጥር፡ 1000247451807
የሂሳብ ባለቤት፡ Adane Belayneh Herano
ለበለጠ መረጃ፡ ( አስታማሚ)
+251-986-251962 (የወንድሙ ስልክ)
#ሼር #share
1 month ago
🎉 Motion Physiotherapy Speciality Clinic በይፋ ተከፍቷል!
#ethiopia | በአዲስ አበባ ገርጂ አካባቢ የመጀመሪያ ቅርንጫፉን የከፈተው Motion Physiotherapy Clinic በማስረጃ ላይ የተመሰረተ (Evidence-Based) የፊዚዮቴራፒ እና የሪሃቢሊቴሽን አገልግሎት ይሰጣል።
ክሊኒኩ በኢትዮጵያ የፊዚዮቴራፒ ዘርፍ ከፍተኛ ባለሙያ እና የፊዚዮቴራፒ ፒኤች.ዲ. ባለቤት ዶ/ር ሮባ ባናታ የተመሰረተ ሲሆን፣ በተለይም በሚከተሉት ዘርፎች ሙያዊ አገልግሎት ይሰጣል፦
የአንገት ህመም ሕክምና
የጀርባና የስፓይናል ዲስክ ችግሮች ሕክምና
የአጥንትና ጡንቻ ሪሃቢሊቴሽን
የአካል እንቅስቃሴ መመለሻ ሕክምና
አድራሻ:
ገርጂ መብራት ኃይል ቁጥር ፩ ኮንዶሚኒየም አጠገብ፣ ዓለም ገብሬ ህንፃ፣ 3ኛ ፎቅ
ለቀጠሮ እና መረጃ:
+251 996 705 937
TikTok: https://www.tiktok.com/@mo...
Facebook: https://www.facebook.com/s...
Motion Physiotherapy Clinic
"Stay Active. Live Healthy."
#ethiopia | በአዲስ አበባ ገርጂ አካባቢ የመጀመሪያ ቅርንጫፉን የከፈተው Motion Physiotherapy Clinic በማስረጃ ላይ የተመሰረተ (Evidence-Based) የፊዚዮቴራፒ እና የሪሃቢሊቴሽን አገልግሎት ይሰጣል።
ክሊኒኩ በኢትዮጵያ የፊዚዮቴራፒ ዘርፍ ከፍተኛ ባለሙያ እና የፊዚዮቴራፒ ፒኤች.ዲ. ባለቤት ዶ/ር ሮባ ባናታ የተመሰረተ ሲሆን፣ በተለይም በሚከተሉት ዘርፎች ሙያዊ አገልግሎት ይሰጣል፦
የአንገት ህመም ሕክምና
የጀርባና የስፓይናል ዲስክ ችግሮች ሕክምና
የአጥንትና ጡንቻ ሪሃቢሊቴሽን
የአካል እንቅስቃሴ መመለሻ ሕክምና
አድራሻ:
ገርጂ መብራት ኃይል ቁጥር ፩ ኮንዶሚኒየም አጠገብ፣ ዓለም ገብሬ ህንፃ፣ 3ኛ ፎቅ
ለቀጠሮ እና መረጃ:
+251 996 705 937
TikTok: https://www.tiktok.com/@mo...
Facebook: https://www.facebook.com/s...
Motion Physiotherapy Clinic
"Stay Active. Live Healthy."
1 month ago
የእቁብ/ሎቶሪ ህገወጥ ንግድ
በኢትዮጵያ ንግድ ህግ ማእቀፍ
ጠበቃና የህግ አማካሪ
ፋንታሁን ደለለው 0929101037
መግቢያ #ethiopia | ከትናንት ዛሬ እየተባባሰ የመጣው ከእለት እለት ስልክ በመደወል ቁጥሩ እየጨመረ የመጣው ለእቁብ ቁማር እና ለመሳሰሉት ገንዘቤን ተበላው አስመልስልኝ እባክህን እየተባለ የሚደወለው የስልክ ደውል አሁን ደግሞ በቅርብ የማውቃቻው ሰወች ይህን ያህል ገንዘብ ተበላው ያንተ መኖር ለእኛስ ካልሆነ ሙያህ ለሚቀርቡህ አይሆንም ወይ የሚል ተደጋጋሚ ጥያቄ እና ማሳሰቢያ የዚህ ጹሁፍ መነሻዬ ሲሆን አጠቃላይ በእንደዚህ አይነት ህገወጥ ተግባር ለተሳተፉ እና ለማህበረሰቡ ለግንዛቤ ይሆናል ከሚል መሠረታዊ ሀሳብ ይህንን እንድጽፍ አነሳስቶኛል።
1. እቁብ በኢትዮጵያ ህግ ማእቀፍ
ማንኛውም ስራዎች በኢትዮጵያ ህግ ማእቀፍ ተካተው ማህበራዊ፣ኢኮኖሚያዊ ወይም ፖለቲካዊ ጥቅም ሊኖራቸው የሚገባ ስለመሆኑ የሚያጠራጥር አይደለም። ይሁን እንጂ አሁን አሁን እቁብ ሎተሪ እየተባለ እያማለሉ በደካማ ስለንቦናቸው በመግባት ገንዘባቸውን እየዘረፉ ቢከሱ እንኳን ለማግኘት አስቸጋሪ
በሚሆነው ልክ ቅድሚያ ተዘጋጅተው በፍትህ ስረአት ውስጥ መተማመንን የሚያሳጡ የራስ አድር ባዮች በማህበረሰቡ ዘንድ ከፍተኛ አለመተማመንን እያስነሱ ይገኛሉ። ይህንን ህገወጥ አካሄድ ለመግታት እና ለጥንቃቄ ያህል ይህ ጽሁፍ ለእናንተ ተዘጋጅቶ ቀርቧል።
2. እቁብ በኢትዮጵያ ንግድ ህግ እንዴት ይታያል?
እቁብ አደራጆች በንግድ ስረአት ውስጥ ሆነው ተገቢውን የንግድ አሰራር እና ህግ ውስጥ በመግባት በአንዱ የንግድ
ማህበር ውስጥ በንግድ አዋጅ ቁጥር 1156/11 አንቀጽ 495
መሠረት የሚመቸውን መርጦ የንግድህግ ባለሙያ አማክሮ በንግድ መዝገብ አስመዝግቦ ተገቢውን ግብር እና ክፍያ ለመንግስትና ለሚመለከተው አካል እየከፈለ በህግ ሊተዳደር ይገባል እንጂ ሰውን አለአግባብ በማታለል ወይም በማማለል
በተለያየ ፕላትፎርም በአሳች ስም በመጠቀም ሰወች እንዲገቡ በማድረግ አላግባብ ገንዘባቸው እንዲዘረፍ እድል መክፈት፣ ማመቻቸት፣ መፈጸም ህገወጥ ተግባር ነው።
ይህ ህገወጥድርጊት ስለመፈጸሙ የዚህ ድርጊት ሰለባ የሆኑ ሰወች በተደጋጋሚ መደወል ከጀመሩ
ውለው ከርመዋል። ስለሆነም የንግድ እንቅስቃሴ ሊያደርጉ
፣ያደረጉ፣ወይም ሊያደርጉ በዝግጅት ላይ ያሉ በንግድ እና ሌሎች ህጎቻችን በሚደነግገው መሠረት በግል ንግድ ወይም በንግድ ማህበር በህጋዊ መንገድ ከመንቀሳቀስ በቀር ከዚህ ውጭ የሚያደርጉት ንግድ መሰል ድርጊት ህገወጥ ነው።
3. ተጠያቂነት
3.1 የወንጀል ተጠያቂነት
ይህንን ድርጊት ያለ ህግ እውቅና ሎቶሪ ወይም እቁብ በማለት
የሚያከናውኑ ሰወች በወንጀል በማታለል፣ በእምነት ማጉደል ወይም የህዝብን አደራ ገንዘብ ጋር በተያያዘ እንደ ወንጀል አፈጻጸሙ ክብደት የሚጠየቁበት ሲሆን ይህን በመረዳት ማህበረሰቡ ላይ ከሚያደርሱትም ጉዳት አንጻር ሊጠነቀቁ እና የሚመለከተው የፖሊስ እና የፍትህ አካላት ተገቢውን ክትትል እና እርምጃ ሊወስድ ያስፈልጋል።
3.2 የፍትሀብሄር ተጠያቂነት
ይህን ህገወጥ የንግድ እንቅስቃሴ ተጠያቂነት በወንጀል ብቻ ሳይሆን አላግባብ ህገወጥ
አካሄድ በተከተለ መንገድ ከአባላት ገንዘብ በመሰብሰብ በተለያየ መንገድ ለብዝበዛ በመታለል የተዳረጉ ሰወች እነዚህ አታላዮች አላግባብ ገንዘባቸውን የወሰዱባቸውን በፍተሀብሔር ህግ ቁጥር 2162 መሠረት የተወሰደባቸውን ገንዘብ ለማስመለስ መጠየቅ ይችላሉ።
4. አጠቃላይ የዚህ ጽሁፍ አጠቃላይ ምክር
እቁብ ወይም ሎተሪ በማለት ህጋዊ የንግድ ፍቃድ ሳይኖራቸው ይህንንም ሳያጣሩ እዚህ ተግባር ውስጥ በመሳተፍ ለገንዘብ ብዝበዛ የምትዳረጉ በመጀመሪያ አስፈላጊ ህጋዊ ነጋዴ ወይም የንግድ ማህበር ስለመሆናቸው፣የንግድ ፍቃድ፣ምዘገባና እና ሌሎች ህጋዊ ስረአት ያሟሉ ስለመሆናቸው በደንብ ሊያጣሩ ይገባል። በዚህ ስራ መሠማራት የምትፈልጉም ህጋዊ የንግድ ፍቃድ እና ስረአቶችን በሟማላት ብትፈጽሙ ለእናንተም ሆነ ለማህበረሰቡ አስተማማኝ ዋስትና ሲሆን የሚመለከተው የፍትህ አካላትም ከዚህ አንጻር አስፈላጊውን የህግ ግንዛቤ መስጠትና ቁጥጥር ሊያደርግ ያስፈልጋል።
ማጣቀሻ/Reference/
1. የኢፊድሪ ወንጀል ህግ
2. የፍትሀብሔር ህግ
Fantahun Delelew
https://www.facebook.com/s...
https://t.me/Fantahunlawye...
tiktok.com/fantahun214
በኢትዮጵያ ንግድ ህግ ማእቀፍ
ጠበቃና የህግ አማካሪ
ፋንታሁን ደለለው 0929101037
መግቢያ #ethiopia | ከትናንት ዛሬ እየተባባሰ የመጣው ከእለት እለት ስልክ በመደወል ቁጥሩ እየጨመረ የመጣው ለእቁብ ቁማር እና ለመሳሰሉት ገንዘቤን ተበላው አስመልስልኝ እባክህን እየተባለ የሚደወለው የስልክ ደውል አሁን ደግሞ በቅርብ የማውቃቻው ሰወች ይህን ያህል ገንዘብ ተበላው ያንተ መኖር ለእኛስ ካልሆነ ሙያህ ለሚቀርቡህ አይሆንም ወይ የሚል ተደጋጋሚ ጥያቄ እና ማሳሰቢያ የዚህ ጹሁፍ መነሻዬ ሲሆን አጠቃላይ በእንደዚህ አይነት ህገወጥ ተግባር ለተሳተፉ እና ለማህበረሰቡ ለግንዛቤ ይሆናል ከሚል መሠረታዊ ሀሳብ ይህንን እንድጽፍ አነሳስቶኛል።
1. እቁብ በኢትዮጵያ ህግ ማእቀፍ
ማንኛውም ስራዎች በኢትዮጵያ ህግ ማእቀፍ ተካተው ማህበራዊ፣ኢኮኖሚያዊ ወይም ፖለቲካዊ ጥቅም ሊኖራቸው የሚገባ ስለመሆኑ የሚያጠራጥር አይደለም። ይሁን እንጂ አሁን አሁን እቁብ ሎተሪ እየተባለ እያማለሉ በደካማ ስለንቦናቸው በመግባት ገንዘባቸውን እየዘረፉ ቢከሱ እንኳን ለማግኘት አስቸጋሪ
በሚሆነው ልክ ቅድሚያ ተዘጋጅተው በፍትህ ስረአት ውስጥ መተማመንን የሚያሳጡ የራስ አድር ባዮች በማህበረሰቡ ዘንድ ከፍተኛ አለመተማመንን እያስነሱ ይገኛሉ። ይህንን ህገወጥ አካሄድ ለመግታት እና ለጥንቃቄ ያህል ይህ ጽሁፍ ለእናንተ ተዘጋጅቶ ቀርቧል።
2. እቁብ በኢትዮጵያ ንግድ ህግ እንዴት ይታያል?
እቁብ አደራጆች በንግድ ስረአት ውስጥ ሆነው ተገቢውን የንግድ አሰራር እና ህግ ውስጥ በመግባት በአንዱ የንግድ
ማህበር ውስጥ በንግድ አዋጅ ቁጥር 1156/11 አንቀጽ 495
መሠረት የሚመቸውን መርጦ የንግድህግ ባለሙያ አማክሮ በንግድ መዝገብ አስመዝግቦ ተገቢውን ግብር እና ክፍያ ለመንግስትና ለሚመለከተው አካል እየከፈለ በህግ ሊተዳደር ይገባል እንጂ ሰውን አለአግባብ በማታለል ወይም በማማለል
በተለያየ ፕላትፎርም በአሳች ስም በመጠቀም ሰወች እንዲገቡ በማድረግ አላግባብ ገንዘባቸው እንዲዘረፍ እድል መክፈት፣ ማመቻቸት፣ መፈጸም ህገወጥ ተግባር ነው።
ይህ ህገወጥድርጊት ስለመፈጸሙ የዚህ ድርጊት ሰለባ የሆኑ ሰወች በተደጋጋሚ መደወል ከጀመሩ
ውለው ከርመዋል። ስለሆነም የንግድ እንቅስቃሴ ሊያደርጉ
፣ያደረጉ፣ወይም ሊያደርጉ በዝግጅት ላይ ያሉ በንግድ እና ሌሎች ህጎቻችን በሚደነግገው መሠረት በግል ንግድ ወይም በንግድ ማህበር በህጋዊ መንገድ ከመንቀሳቀስ በቀር ከዚህ ውጭ የሚያደርጉት ንግድ መሰል ድርጊት ህገወጥ ነው።
3. ተጠያቂነት
3.1 የወንጀል ተጠያቂነት
ይህንን ድርጊት ያለ ህግ እውቅና ሎቶሪ ወይም እቁብ በማለት
የሚያከናውኑ ሰወች በወንጀል በማታለል፣ በእምነት ማጉደል ወይም የህዝብን አደራ ገንዘብ ጋር በተያያዘ እንደ ወንጀል አፈጻጸሙ ክብደት የሚጠየቁበት ሲሆን ይህን በመረዳት ማህበረሰቡ ላይ ከሚያደርሱትም ጉዳት አንጻር ሊጠነቀቁ እና የሚመለከተው የፖሊስ እና የፍትህ አካላት ተገቢውን ክትትል እና እርምጃ ሊወስድ ያስፈልጋል።
3.2 የፍትሀብሄር ተጠያቂነት
ይህን ህገወጥ የንግድ እንቅስቃሴ ተጠያቂነት በወንጀል ብቻ ሳይሆን አላግባብ ህገወጥ
አካሄድ በተከተለ መንገድ ከአባላት ገንዘብ በመሰብሰብ በተለያየ መንገድ ለብዝበዛ በመታለል የተዳረጉ ሰወች እነዚህ አታላዮች አላግባብ ገንዘባቸውን የወሰዱባቸውን በፍተሀብሔር ህግ ቁጥር 2162 መሠረት የተወሰደባቸውን ገንዘብ ለማስመለስ መጠየቅ ይችላሉ።
4. አጠቃላይ የዚህ ጽሁፍ አጠቃላይ ምክር
እቁብ ወይም ሎተሪ በማለት ህጋዊ የንግድ ፍቃድ ሳይኖራቸው ይህንንም ሳያጣሩ እዚህ ተግባር ውስጥ በመሳተፍ ለገንዘብ ብዝበዛ የምትዳረጉ በመጀመሪያ አስፈላጊ ህጋዊ ነጋዴ ወይም የንግድ ማህበር ስለመሆናቸው፣የንግድ ፍቃድ፣ምዘገባና እና ሌሎች ህጋዊ ስረአት ያሟሉ ስለመሆናቸው በደንብ ሊያጣሩ ይገባል። በዚህ ስራ መሠማራት የምትፈልጉም ህጋዊ የንግድ ፍቃድ እና ስረአቶችን በሟማላት ብትፈጽሙ ለእናንተም ሆነ ለማህበረሰቡ አስተማማኝ ዋስትና ሲሆን የሚመለከተው የፍትህ አካላትም ከዚህ አንጻር አስፈላጊውን የህግ ግንዛቤ መስጠትና ቁጥጥር ሊያደርግ ያስፈልጋል።
ማጣቀሻ/Reference/
1. የኢፊድሪ ወንጀል ህግ
2. የፍትሀብሔር ህግ
Fantahun Delelew
https://www.facebook.com/s...
https://t.me/Fantahunlawye...
tiktok.com/fantahun214
Sponsored by
Surafel
Comments