6 months ago
አስቸኳይ የትራፊክ መረጃ፦ የትራፊክ ክልከላ! 🚫🚙
#ethiopia | የአዲስ አበባ ትራፊክ ማኔጅመንት ባለስልጣን የኮሪደሩን የትራፊክ ፍሰት ለማሳለጥና ደህንነትን ለመጠበቅ በማለም፣ ከየካቲት 16 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ በተመረጡ መንገዶች ላይ ክልከላ መጣሉን አስታውቋል።
📍 ክልከላው የሚተገበርበት መስመር፦
ከቦሌ ብራስ — ኤድናሞል — ኡራኤል በሚዘልቀው የቪአይፒ (VIP) የኮሪደር መንገድ ላይ ነው።
🚫 የታገዱ ተሽከርካሪዎች፦
ከ2 ቶን በላይ የሆኑ የጭነት ተሽከርካሪዎች
ማንኛውም ዓይነት ሞተር ሳይክሎች
💡 ለአሽከርካሪዎች የተሰጠ ማሳሰቢያ፦
አሽከርካሪዎችና የትራንስፖርት አገልግሎት ሰጪዎች የተጣለውን ክልከላ አውቃችሁ፣ አማራጭ መንገዶችን እንድትጠቀሙ ባለስልጣኑ አሳስቧል። የኮሪደር ልማቱ ለከተማዋ ውበትና ለትራፊክ ፍሰቱ መሻሻል የሚኖረውን ፋይዳ በመረዳት መመሪያውን ተግባራዊ እንድታደርጉ ተጠይቋል።
"መረጃው ለሌሎች እንዲደርስ Share ያድርጉ!"
#addisababa #trafficalert #ethiopia #corridordevelopment #bole #bolebras #urael #trafficmanagement #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
#ethiopia | የአዲስ አበባ ትራፊክ ማኔጅመንት ባለስልጣን የኮሪደሩን የትራፊክ ፍሰት ለማሳለጥና ደህንነትን ለመጠበቅ በማለም፣ ከየካቲት 16 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ በተመረጡ መንገዶች ላይ ክልከላ መጣሉን አስታውቋል።
📍 ክልከላው የሚተገበርበት መስመር፦
ከቦሌ ብራስ — ኤድናሞል — ኡራኤል በሚዘልቀው የቪአይፒ (VIP) የኮሪደር መንገድ ላይ ነው።
🚫 የታገዱ ተሽከርካሪዎች፦
ከ2 ቶን በላይ የሆኑ የጭነት ተሽከርካሪዎች
ማንኛውም ዓይነት ሞተር ሳይክሎች
💡 ለአሽከርካሪዎች የተሰጠ ማሳሰቢያ፦
አሽከርካሪዎችና የትራንስፖርት አገልግሎት ሰጪዎች የተጣለውን ክልከላ አውቃችሁ፣ አማራጭ መንገዶችን እንድትጠቀሙ ባለስልጣኑ አሳስቧል። የኮሪደር ልማቱ ለከተማዋ ውበትና ለትራፊክ ፍሰቱ መሻሻል የሚኖረውን ፋይዳ በመረዳት መመሪያውን ተግባራዊ እንድታደርጉ ተጠይቋል።
"መረጃው ለሌሎች እንዲደርስ Share ያድርጉ!"
#addisababa #trafficalert #ethiopia #corridordevelopment #bole #bolebras #urael #trafficmanagement #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
7 months ago
⚫ የዑራኤል ልጆች እንባ! 💔
#ethiopia | "ነፂ... ዛሬ ቤተሰቦችህን ከበን ተቀምጠናል፤ አንተ ግን የለህም!"
እኛ የልጅነት ጓደኞችህ፣ አብሮ አደጎችህ... መላው የዑራኤል ልጆች ዛሬ ቤትህ ተገኝተን ሀዘናችንን እየገለጽን ነው። ግን ነፂ... ቤትህ ባዶ መሰለን!
አንተ ለኛ የዑራኤል አካባቢ ሠንደቃችን፣ ምልክታችን እና አብሮ አደግ መጠሪያችንም ጭምር ነበርክ። ዛሬ በመኖሪያ ቤትህ ተሰብስበን ስናየው፤ ያ አንተ የዋህ፣ ደግና ምሥኪን ወንድማችን ከፈጣሪ ፈቃድ ተገኝቶ የሞተን በለቅሶ መመለሥ ቢቻል ኖሮ ዛሬውኑ በተነሣህ ነበር፤ ግና አይሆንም!
ነፂ... ሀዘናችን የፀና ነው! ልባችን በሀዘን ተሠብሯል። ደግ ነበርክና ሰይፈ ዑራኤል ነፍሥህን በደጋጎቹ አጠገብ ያኑርልን።
አንረሳህም! ደህና ሁን ወንድማችን! 🕯️
ከሀዘን ቤት፡- መላው የዑራኤል አካባቢ አብሮ አደግ ወንድሞችህ
***
ከጠዋቱ 1:30 አስከሬን ከቤት ይወጣል
ከጠዋቱ 2:30 አሰከሬኑ መንበረ ጸባኦት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ይደረሳል
#rip #netsanetworkneh #urael #childhoodfriends #tribute #addisababa
#ethiopia | "ነፂ... ዛሬ ቤተሰቦችህን ከበን ተቀምጠናል፤ አንተ ግን የለህም!"
እኛ የልጅነት ጓደኞችህ፣ አብሮ አደጎችህ... መላው የዑራኤል ልጆች ዛሬ ቤትህ ተገኝተን ሀዘናችንን እየገለጽን ነው። ግን ነፂ... ቤትህ ባዶ መሰለን!
አንተ ለኛ የዑራኤል አካባቢ ሠንደቃችን፣ ምልክታችን እና አብሮ አደግ መጠሪያችንም ጭምር ነበርክ። ዛሬ በመኖሪያ ቤትህ ተሰብስበን ስናየው፤ ያ አንተ የዋህ፣ ደግና ምሥኪን ወንድማችን ከፈጣሪ ፈቃድ ተገኝቶ የሞተን በለቅሶ መመለሥ ቢቻል ኖሮ ዛሬውኑ በተነሣህ ነበር፤ ግና አይሆንም!
ነፂ... ሀዘናችን የፀና ነው! ልባችን በሀዘን ተሠብሯል። ደግ ነበርክና ሰይፈ ዑራኤል ነፍሥህን በደጋጎቹ አጠገብ ያኑርልን።
አንረሳህም! ደህና ሁን ወንድማችን! 🕯️
ከሀዘን ቤት፡- መላው የዑራኤል አካባቢ አብሮ አደግ ወንድሞችህ
***
ከጠዋቱ 1:30 አስከሬን ከቤት ይወጣል
ከጠዋቱ 2:30 አሰከሬኑ መንበረ ጸባኦት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ይደረሳል
#rip #netsanetworkneh #urael #childhoodfriends #tribute #addisababa
10 months ago
የእመ እጓል ዑራኤል መነኮሳት
ዛሬ ምሽት 1፡00 በቀጥታ ሥርጭች ይጠብቋችኋል
=============
እመጓ ዑራኤል መብራት ይፈልጋል! በሚል መሪ ቃል የተዘጋጀ መርሐግብር
በመንዝ ማማ ምድር የሚገኘው ጥንታዊው እና ታሪካዊው ገዳም እመ እጓል ዑራኤል ቅዱሱ ጽዋዕ የተሠወረበት ቅዱስ ሥፍራ ነው። ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በዕለተ አርብ ያፈሰሰውን ደም ቅዱስ ዑራኤል በጽዋው ተቀብሎ በዓለም ረጭቶታል። ያ ቅዱስ ደሙ የነጠበበት ቦታ ሁሉ ዛሬም ድረስ ሕንፃ ቤተክርስቲያን እየተሠራበት ይገኛል።
ዋናው ጥያቄ ደሙ የተረጨበት ቅዱሱ ጽዋዕ
የት ነው? የሚለው ነው። መልሱም እመ እጓል ዑራኤል ቆጵሮስ ተራራ ላይ ነው። በዚኽም ብዙዎቹ ሥፍራውን ረግጠው ተባርከዋል። ጸበሉን ጠጥተው ከሕመማቸው ተፈውሰዋል። የጥያቄያቸው እንቆቅልሽ ተፈቷል።
ይኽ ገዳም ግን በሚያሳዝን ኹኔታ መብራት የለውም። የብርሃን መልአክ የኾነው የቅዱስ ዑራኤል ገዳም መብራት አጥቶ በጨለማ መዋጡ ያንገበገባቸው የገዳሙ አገልጋዮች እና ምእመናን ታዲያ ይኽንን የገቢ ማሰባሰብ መርሐግብር አዘጋጅቷል።
መርሐግብሩም ጥቅምት 14 እና 15/2018 ከምሽቱ አንድ ሰዓት ጀምሮ ከዚኽ በታች በተጠቀሱት ሚዲያዎች በቀጥታ ሥርጭት ይተላለፋል። እርስዎም በሚከተሉት ስልኮች እየደወላችኹ ሃሎ በሉን፤ እጃችኹንም ዘርጉ።
Commercial Bank account
1000588238273
Y/Emegua D/M/K/ urael Yek /A/D/GE
Abysinia Bank account
237524977
Emegua Urael Betekirstiyan Yemebrat Gebi Asebasabi
Cashapp
404-447-0452
$Abrhamsisay
Zelle
470-925-3231
Beza Negussie
ስልኮች
+251912105155
+251919151212
+251948064615
+251933038334
+251919712863
ዛሬ ምሽት 1፡00 በቀጥታ ሥርጭች ይጠብቋችኋል
=============
እመጓ ዑራኤል መብራት ይፈልጋል! በሚል መሪ ቃል የተዘጋጀ መርሐግብር
በመንዝ ማማ ምድር የሚገኘው ጥንታዊው እና ታሪካዊው ገዳም እመ እጓል ዑራኤል ቅዱሱ ጽዋዕ የተሠወረበት ቅዱስ ሥፍራ ነው። ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በዕለተ አርብ ያፈሰሰውን ደም ቅዱስ ዑራኤል በጽዋው ተቀብሎ በዓለም ረጭቶታል። ያ ቅዱስ ደሙ የነጠበበት ቦታ ሁሉ ዛሬም ድረስ ሕንፃ ቤተክርስቲያን እየተሠራበት ይገኛል።
ዋናው ጥያቄ ደሙ የተረጨበት ቅዱሱ ጽዋዕ
የት ነው? የሚለው ነው። መልሱም እመ እጓል ዑራኤል ቆጵሮስ ተራራ ላይ ነው። በዚኽም ብዙዎቹ ሥፍራውን ረግጠው ተባርከዋል። ጸበሉን ጠጥተው ከሕመማቸው ተፈውሰዋል። የጥያቄያቸው እንቆቅልሽ ተፈቷል።
ይኽ ገዳም ግን በሚያሳዝን ኹኔታ መብራት የለውም። የብርሃን መልአክ የኾነው የቅዱስ ዑራኤል ገዳም መብራት አጥቶ በጨለማ መዋጡ ያንገበገባቸው የገዳሙ አገልጋዮች እና ምእመናን ታዲያ ይኽንን የገቢ ማሰባሰብ መርሐግብር አዘጋጅቷል።
መርሐግብሩም ጥቅምት 14 እና 15/2018 ከምሽቱ አንድ ሰዓት ጀምሮ ከዚኽ በታች በተጠቀሱት ሚዲያዎች በቀጥታ ሥርጭት ይተላለፋል። እርስዎም በሚከተሉት ስልኮች እየደወላችኹ ሃሎ በሉን፤ እጃችኹንም ዘርጉ።
Commercial Bank account
1000588238273
Y/Emegua D/M/K/ urael Yek /A/D/GE
Abysinia Bank account
237524977
Emegua Urael Betekirstiyan Yemebrat Gebi Asebasabi
Cashapp
404-447-0452
$Abrhamsisay
Zelle
470-925-3231
Beza Negussie
ስልኮች
+251912105155
+251919151212
+251948064615
+251933038334
+251919712863
10 months ago
ቅዱሱን ጽዋ ው ፍለጋ
ከአዲስአበባ እሰከ እመ እጓል ዑራኤል
=============
እመጓ ዑራኤል መብራት ይፈልጋል! በሚል መሪ ቃል የተዘጋጀ መርሐግብር
በመንዝ ማማ ምድር የሚገኘው ጥንታዊው እና ታሪካዊው ገዳም እመ እጓል ዑራኤል ቅዱሱ ጽዋዕ የተሠወረበት ቅዱስ ሥፍራ ነው። ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በዕለተ አርብ ያፈሰሰውን ደም ቅዱስ ዑራኤል በጽዋው ተቀብሎ በዓለም ረጭቶታል። ያ ቅዱስ ደሙ የነጠበበት ቦታ ሁሉ ዛሬም ድረስ ሕንፃ ቤተክርስቲያን እየተሠራበት ይገኛል።
ዋናው ጥያቄ ደሙ የተረጨበት ቅዱሱ ጽዋዕ
የት ነው? የሚለው ነው። መልሱም እመ እጓል ዑራኤል ቆጵሮስ ተራራ ላይ ነው። በዚኽም ብዙዎቹ ሥፍራውን ረግጠው ተባርከዋል። ጸበሉን ጠጥተው ከሕመማቸው ተፈውሰዋል። የጥያቄያቸው እንቆቅልሽ ተፈቷል።
ይኽ ገዳም ግን በሚያሳዝን ኹኔታ መብራት የለውም። የብርሃን መልአክ የኾነው የቅዱስ ዑራኤል ገዳም መብራት አጥቶ በጨለማ መዋጡ ያንገበገባቸው የገዳሙ አገልጋዮች እና ምእመናን ታዲያ ይኽንን የገቢ ማሰባሰብ መርሐግብር አዘጋጅቷል።
መርሐግብሩም ጥቅምት 14 እና 15/2018 ከምሽቱ አንድ ሰዓት ጀምሮ ከዚኽ በታች በተጠቀሱት ሚዲያዎች በቀጥታ ሥርጭት ይተላለፋል። እርስዎም በሚከተሉት ስልኮች እየደወላችኹ ሃሎ በሉን፤ እጃችኹንም ዘርጉ።
Commercial Bank account
1000588238273
Y/Emegua D/M/K/ urael Yek /A/D/GE
Abysinia Bank account
237524977
Emegua Urael Betekirstiyan Yemebrat Gebi Asebasabi
Cashapp
404-447-0452
$Abrhamsisay
Zelle
470-925-3231
Beza Negussie
ስልኮች
+251912105155
+251919151212
+251948064615
+251933038334
+251919712863
https://youtu.be/647hFpuw3...
ከአዲስአበባ እሰከ እመ እጓል ዑራኤል
=============
እመጓ ዑራኤል መብራት ይፈልጋል! በሚል መሪ ቃል የተዘጋጀ መርሐግብር
በመንዝ ማማ ምድር የሚገኘው ጥንታዊው እና ታሪካዊው ገዳም እመ እጓል ዑራኤል ቅዱሱ ጽዋዕ የተሠወረበት ቅዱስ ሥፍራ ነው። ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በዕለተ አርብ ያፈሰሰውን ደም ቅዱስ ዑራኤል በጽዋው ተቀብሎ በዓለም ረጭቶታል። ያ ቅዱስ ደሙ የነጠበበት ቦታ ሁሉ ዛሬም ድረስ ሕንፃ ቤተክርስቲያን እየተሠራበት ይገኛል።
ዋናው ጥያቄ ደሙ የተረጨበት ቅዱሱ ጽዋዕ
የት ነው? የሚለው ነው። መልሱም እመ እጓል ዑራኤል ቆጵሮስ ተራራ ላይ ነው። በዚኽም ብዙዎቹ ሥፍራውን ረግጠው ተባርከዋል። ጸበሉን ጠጥተው ከሕመማቸው ተፈውሰዋል። የጥያቄያቸው እንቆቅልሽ ተፈቷል።
ይኽ ገዳም ግን በሚያሳዝን ኹኔታ መብራት የለውም። የብርሃን መልአክ የኾነው የቅዱስ ዑራኤል ገዳም መብራት አጥቶ በጨለማ መዋጡ ያንገበገባቸው የገዳሙ አገልጋዮች እና ምእመናን ታዲያ ይኽንን የገቢ ማሰባሰብ መርሐግብር አዘጋጅቷል።
መርሐግብሩም ጥቅምት 14 እና 15/2018 ከምሽቱ አንድ ሰዓት ጀምሮ ከዚኽ በታች በተጠቀሱት ሚዲያዎች በቀጥታ ሥርጭት ይተላለፋል። እርስዎም በሚከተሉት ስልኮች እየደወላችኹ ሃሎ በሉን፤ እጃችኹንም ዘርጉ።
Commercial Bank account
1000588238273
Y/Emegua D/M/K/ urael Yek /A/D/GE
Abysinia Bank account
237524977
Emegua Urael Betekirstiyan Yemebrat Gebi Asebasabi
Cashapp
404-447-0452
$Abrhamsisay
Zelle
470-925-3231
Beza Negussie
ስልኮች
+251912105155
+251919151212
+251948064615
+251933038334
+251919712863
https://youtu.be/647hFpuw3...
10 months ago
ቅዱሱን ጽዋ ው ፍለጋ
ከአዲስአበባ እሰከ እመ እጓል ዑራኤል
=============
እመጓ ዑራኤል መብራት ይፈልጋል! በሚል መሪ ቃል የተዘጋጀ መርሐግብር
በመንዝ ማማ ምድር የሚገኘው ጥንታዊው እና ታሪካዊው ገዳም እመ እጓል ዑራኤል ቅዱሱ ጽዋዕ የተሠወረበት ቅዱስ ሥፍራ ነው። ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በዕለተ አርብ ያፈሰሰውን ደም ቅዱስ ዑራኤል በጽዋው ተቀብሎ በዓለም ረጭቶታል። ያ ቅዱስ ደሙ የነጠበበት ቦታ ሁሉ ዛሬም ድረስ ሕንፃ ቤተክርስቲያን እየተሠራበት ይገኛል።
ዋናው ጥያቄ ደሙ የተረጨበት ቅዱሱ ጽዋዕ
የት ነው? የሚለው ነው። መልሱም እመ እጓል ዑራኤል ቆጵሮስ ተራራ ላይ ነው። በዚኽም ብዙዎቹ ሥፍራውን ረግጠው ተባርከዋል። ጸበሉን ጠጥተው ከሕመማቸው ተፈውሰዋል። የጥያቄያቸው እንቆቅልሽ ተፈቷል።
ይኽ ገዳም ግን በሚያሳዝን ኹኔታ መብራት የለውም። የብርሃን መልአክ የኾነው የቅዱስ ዑራኤል ገዳም መብራት አጥቶ በጨለማ መዋጡ ያንገበገባቸው የገዳሙ አገልጋዮች እና ምእመናን ታዲያ ይኽንን የገቢ ማሰባሰብ መርሐግብር አዘጋጅቷል።
መርሐግብሩም ጥቅምት 14 እና 15/2018 ከምሽቱ አንድ ሰዓት ጀምሮ ከዚኽ በታች በተጠቀሱት ሚዲያዎች በቀጥታ ሥርጭት ይተላለፋል። እርስዎም በሚከተሉት ስልኮች እየደወላችኹ ሃሎ በሉን፤ እጃችኹንም ዘርጉ።
Commercial Bank account
1000588238273
Y/Emegua D/M/K/ urael Yek /A/D/GE
Abysinia Bank account
237524977
Emegua Urael Betekirstiyan Yemebrat Gebi Asebasabi
Cashapp
404-447-0452
$Abrhamsisay
Zelle
470-925-3231
Beza Negussie
ስልኮች
+251912105155
+251919151212
+251948064615
+251933038334
+251919712863
ከአዲስአበባ እሰከ እመ እጓል ዑራኤል
=============
እመጓ ዑራኤል መብራት ይፈልጋል! በሚል መሪ ቃል የተዘጋጀ መርሐግብር
በመንዝ ማማ ምድር የሚገኘው ጥንታዊው እና ታሪካዊው ገዳም እመ እጓል ዑራኤል ቅዱሱ ጽዋዕ የተሠወረበት ቅዱስ ሥፍራ ነው። ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በዕለተ አርብ ያፈሰሰውን ደም ቅዱስ ዑራኤል በጽዋው ተቀብሎ በዓለም ረጭቶታል። ያ ቅዱስ ደሙ የነጠበበት ቦታ ሁሉ ዛሬም ድረስ ሕንፃ ቤተክርስቲያን እየተሠራበት ይገኛል።
ዋናው ጥያቄ ደሙ የተረጨበት ቅዱሱ ጽዋዕ
የት ነው? የሚለው ነው። መልሱም እመ እጓል ዑራኤል ቆጵሮስ ተራራ ላይ ነው። በዚኽም ብዙዎቹ ሥፍራውን ረግጠው ተባርከዋል። ጸበሉን ጠጥተው ከሕመማቸው ተፈውሰዋል። የጥያቄያቸው እንቆቅልሽ ተፈቷል።
ይኽ ገዳም ግን በሚያሳዝን ኹኔታ መብራት የለውም። የብርሃን መልአክ የኾነው የቅዱስ ዑራኤል ገዳም መብራት አጥቶ በጨለማ መዋጡ ያንገበገባቸው የገዳሙ አገልጋዮች እና ምእመናን ታዲያ ይኽንን የገቢ ማሰባሰብ መርሐግብር አዘጋጅቷል።
መርሐግብሩም ጥቅምት 14 እና 15/2018 ከምሽቱ አንድ ሰዓት ጀምሮ ከዚኽ በታች በተጠቀሱት ሚዲያዎች በቀጥታ ሥርጭት ይተላለፋል። እርስዎም በሚከተሉት ስልኮች እየደወላችኹ ሃሎ በሉን፤ እጃችኹንም ዘርጉ።
Commercial Bank account
1000588238273
Y/Emegua D/M/K/ urael Yek /A/D/GE
Abysinia Bank account
237524977
Emegua Urael Betekirstiyan Yemebrat Gebi Asebasabi
Cashapp
404-447-0452
$Abrhamsisay
Zelle
470-925-3231
Beza Negussie
ስልኮች
+251912105155
+251919151212
+251948064615
+251933038334
+251919712863
Sponsored by
Surafel
10 months ago
እመእጓን በእግራችን!
=============
እመጓ ዑራኤል መብራት ይፈልጋል! በሚል መሪ ቃል የተዘጋጀ መርሐግብር
በመንዝ ማማ ምድር የሚገኘው ጥንታዊው እና ታሪካዊው ገዳም እመ እጓል ዑራኤል ቅዱሱ ጽዋዕ የተሠወረበት ቅዱስ ሥፍራ ነው። ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በዕለተ አርብ ያፈሰሰውን ደም ቅዱስ ዑራኤል በጽዋው ተቀብሎ በዓለም ረጭቶታል። ያ ቅዱስ ደሙ የነጠበበት ቦታ ሁሉ ዛሬም ድረስ ሕንፃ ቤተክርስቲያን እየተሠራበት ይገኛል።
ዋናው ጥያቄ ደሙ የተረጨበት ቅዱሱ ጽዋዕ
የት ነው? የሚለው ነው። መልሱም እመ እጓል ዑራኤል ቆጵሮስ ተራራ ላይ ነው። በዚኽም ብዙዎቹ ሥፍራውን ረግጠው ተባርከዋል። ጸበሉን ጠጥተው ከሕመማቸው ተፈውሰዋል። የጥያቄያቸው እንቆቅልሽ ተፈቷል።
ይኽ ገዳም ግን በሚያሳዝን ኹኔታ መብራት የለውም። የብርሃን መልአክ የኾነው የቅዱስ ዑራኤል ገዳም መብራት አጥቶ በጨለማ መዋጡ ያንገበገባቸው የገዳሙ አገልጋዮች እና ምእመናን ታዲያ ይኽንን የገቢ ማሰባሰብ መርሐግብር አዘጋጅቷል።
መርሐግብሩም ጥቅምት 14 እና 15/2018 ከምሽቱ አንድ ሰዓት ጀምሮ ከዚኽ በታች በተጠቀሱት ሚዲያዎች በቀጥታ ሥርጭት ይተላለፋል። እርስዎም በሚከተሉት ስልኮች እየደወላችኹ ሃሎ በሉን፤ እጃችኹንም ዘርጉ።
Commercial Bank account
1000588238273
Y/Emegua D/M/K/ urael Yek /A/D/GE
Abysinia Bank account
237524977
Emegua Urael Betekirstiyan Yemebrat Gebi Asebasabi
Cashapp
404-447-0452
$Abrhamsisay
Zelle
470-925-3231
Beza Negussie
ስልኮች
+251912105155
+251919151212
+251948064615
+251933038334
+251919712863
=============
እመጓ ዑራኤል መብራት ይፈልጋል! በሚል መሪ ቃል የተዘጋጀ መርሐግብር
በመንዝ ማማ ምድር የሚገኘው ጥንታዊው እና ታሪካዊው ገዳም እመ እጓል ዑራኤል ቅዱሱ ጽዋዕ የተሠወረበት ቅዱስ ሥፍራ ነው። ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በዕለተ አርብ ያፈሰሰውን ደም ቅዱስ ዑራኤል በጽዋው ተቀብሎ በዓለም ረጭቶታል። ያ ቅዱስ ደሙ የነጠበበት ቦታ ሁሉ ዛሬም ድረስ ሕንፃ ቤተክርስቲያን እየተሠራበት ይገኛል።
ዋናው ጥያቄ ደሙ የተረጨበት ቅዱሱ ጽዋዕ
የት ነው? የሚለው ነው። መልሱም እመ እጓል ዑራኤል ቆጵሮስ ተራራ ላይ ነው። በዚኽም ብዙዎቹ ሥፍራውን ረግጠው ተባርከዋል። ጸበሉን ጠጥተው ከሕመማቸው ተፈውሰዋል። የጥያቄያቸው እንቆቅልሽ ተፈቷል።
ይኽ ገዳም ግን በሚያሳዝን ኹኔታ መብራት የለውም። የብርሃን መልአክ የኾነው የቅዱስ ዑራኤል ገዳም መብራት አጥቶ በጨለማ መዋጡ ያንገበገባቸው የገዳሙ አገልጋዮች እና ምእመናን ታዲያ ይኽንን የገቢ ማሰባሰብ መርሐግብር አዘጋጅቷል።
መርሐግብሩም ጥቅምት 14 እና 15/2018 ከምሽቱ አንድ ሰዓት ጀምሮ ከዚኽ በታች በተጠቀሱት ሚዲያዎች በቀጥታ ሥርጭት ይተላለፋል። እርስዎም በሚከተሉት ስልኮች እየደወላችኹ ሃሎ በሉን፤ እጃችኹንም ዘርጉ።
Commercial Bank account
1000588238273
Y/Emegua D/M/K/ urael Yek /A/D/GE
Abysinia Bank account
237524977
Emegua Urael Betekirstiyan Yemebrat Gebi Asebasabi
Cashapp
404-447-0452
$Abrhamsisay
Zelle
470-925-3231
Beza Negussie
ስልኮች
+251912105155
+251919151212
+251948064615
+251933038334
+251919712863
10 months ago
እመጓ ዑራኤል
መብራት ይፈልጋል!
=============
በመንዝ ማማ ምድር የሚገኘው ጥንታዊው እና ታሪካዊው ገዳም እመ እጓል ዑራኤል ቅዱሱ ጽዋዕ የተሠወረበት ቅዱስ ሥፍራ ነው። ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በዕለተ አርብ ያፈሰሰውን ደም ቅዱስ ዑራኤል በጽዋው ተቀብሎ በዓለም ረጭቶታል። ያ ቅዱስ ደሙ የነጠበበት ቦታ ሁሉ ዛሬም ድረስ ሕንፃ ቤተክርስቲያን እየተሠራበት ይገኛል።
ዋናው ጥያቄ ደሙ የተረጨበት ቅዱሱ ጽዋዕ
የት ነው? የሚለው ነው። መልሱም እመ እጓል ዑራኤል ቆጵሮስ ተራራ ላይ ነው። በዚኽም ብዙዎቹ ሥፍራውን ረግጠው ተባርከዋል። ጸበሉን ጠጥተው ከሕመማቸው ተፈውሰዋል። የጥያቄያቸው እንቆቅልሽ ተፈቷል።
ይኽ ገዳም ግን በሚያሳዝን ኹኔታ መብራት የለውም። የብርሃን መልአክ የኾነው የቅዱስ ዑራኤል ገዳም መብራት አጥቶ በጨለማ መዋጡ ያንገበገባቸው የገዳሙ አገልጋዮች እና ምእመናን ታዲያ ይኽንን የገቢ ማሰባሰብ መርሐግብር አዘጋጅቷል።
መርሐግብሩም ጥቅምት 14 እና 15/2018 ከምሽቱ አንድ ሰዓት ጀምሮ ከዚኽ በታች በተጠቀሱት ሚዲያዎች በቀጥታ ሥርጭት ይተላለፋል። እርስዎም በሚከተሉት ስልኮች እየደወላችኹ ሃሎ በሉን፤ እጃችኹንም ዘርጉ።
Commercial Bank account
1000588238273
Y/Emegua D/M/K/ urael Yek /A/D/GE
Abysinia Bank account
237524977
Emegua Urael Betekirstiyan Yemebrat Gebi Asebasabi
Cashapp
404-447-0452
$Abrhamsisay
Zelle
470-925-3231
Beza Negussie
ስልኮች
+251912105155
+251919151212
+251948064615
+251933038334
+251919712863
መብራት ይፈልጋል!
=============
በመንዝ ማማ ምድር የሚገኘው ጥንታዊው እና ታሪካዊው ገዳም እመ እጓል ዑራኤል ቅዱሱ ጽዋዕ የተሠወረበት ቅዱስ ሥፍራ ነው። ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በዕለተ አርብ ያፈሰሰውን ደም ቅዱስ ዑራኤል በጽዋው ተቀብሎ በዓለም ረጭቶታል። ያ ቅዱስ ደሙ የነጠበበት ቦታ ሁሉ ዛሬም ድረስ ሕንፃ ቤተክርስቲያን እየተሠራበት ይገኛል።
ዋናው ጥያቄ ደሙ የተረጨበት ቅዱሱ ጽዋዕ
የት ነው? የሚለው ነው። መልሱም እመ እጓል ዑራኤል ቆጵሮስ ተራራ ላይ ነው። በዚኽም ብዙዎቹ ሥፍራውን ረግጠው ተባርከዋል። ጸበሉን ጠጥተው ከሕመማቸው ተፈውሰዋል። የጥያቄያቸው እንቆቅልሽ ተፈቷል።
ይኽ ገዳም ግን በሚያሳዝን ኹኔታ መብራት የለውም። የብርሃን መልአክ የኾነው የቅዱስ ዑራኤል ገዳም መብራት አጥቶ በጨለማ መዋጡ ያንገበገባቸው የገዳሙ አገልጋዮች እና ምእመናን ታዲያ ይኽንን የገቢ ማሰባሰብ መርሐግብር አዘጋጅቷል።
መርሐግብሩም ጥቅምት 14 እና 15/2018 ከምሽቱ አንድ ሰዓት ጀምሮ ከዚኽ በታች በተጠቀሱት ሚዲያዎች በቀጥታ ሥርጭት ይተላለፋል። እርስዎም በሚከተሉት ስልኮች እየደወላችኹ ሃሎ በሉን፤ እጃችኹንም ዘርጉ።
Commercial Bank account
1000588238273
Y/Emegua D/M/K/ urael Yek /A/D/GE
Abysinia Bank account
237524977
Emegua Urael Betekirstiyan Yemebrat Gebi Asebasabi
Cashapp
404-447-0452
$Abrhamsisay
Zelle
470-925-3231
Beza Negussie
ስልኮች
+251912105155
+251919151212
+251948064615
+251933038334
+251919712863
Comments