2 hours ago
ሲኤንኤን (CNN) በ‘ኮኔክቲንግ አፍሪካ’ (Connecting Africa) ፕሮግራሙ የኢትዮጵያን አዲሱን የኢኮኖሚ እንቅስቃሴ በዝርዝር ዳስሷል #ebc #etv #ebcdotstream #cnninternational
21 hours ago
በየዓመቱ በዓለም አቀፍ ደረጃ ከ60 ሚሊዮን በላይ ሰዎች ህይወታቸውን ያጣሉ
#ethiopia | በየዓመቱ በዓለም አቀፍ ደረጃ ከ60 ሚሊዮን በላይ ሰዎች በተለያዩ ምክንያቶች ህይወታቸውን እንደሚያጡ መረጃዎች ጠቁመዋል።
የሞት ምጣኔ በሀገራት መካከል በከፍተኛ ሁኔታ የሚለያይ ሲሆን ዋና ዋና ምክንያቶቹ የዕድሜ ስብጥር የአረጋውያን ቁጥር መብዛት ደካማ የጤና ስርዓት ጦርነትና ግጭት ዋነኞቹ ናቸው።
ከሰሀራ በታች ባሉ ሀገራት እንደ ድህነት ያሉ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ተጽዕኖዎች ለሞት ምጣኔው ከፍተኛ መሆን እንደምክንያትነት ይጠቀሳሉ።
በተጨማሪም በሰሃራ በታች ባሉ የአፍሪካ ሀገራት ደግሞ በቂ የህክምና አቅርቦት አለመኖር ተላላፊ በሽታዎች እና የእናቶችና ህፃናት ሞት ምጣኔ ከፍተኛ መሆን ዋና ምክንያቶች ናቸው።
በጦርነት ውስጥ ባሉ ሀገራት የሰው ህይወት ማጣት እና የጤና ተቋማት መውደም የሞት ምጣኔውን ከፍተኛ አድርጎታል።
በምስራቅ አውሮፓ እንደ ቡልጋሪያ እና ላቲቪያ ያለው የሞት ምጣኔ በቁጥር ከፍ ብሎ የሚታየው አረጋውያን በመብዛታቸው ምክንያት ነው ተብሏል።
ሔኖክ ወ/ገብርኤል
#ethiopia #getutemesgen #getunews #worldpopulation #deathrate #europe #africa
#ethiopia | በየዓመቱ በዓለም አቀፍ ደረጃ ከ60 ሚሊዮን በላይ ሰዎች በተለያዩ ምክንያቶች ህይወታቸውን እንደሚያጡ መረጃዎች ጠቁመዋል።
የሞት ምጣኔ በሀገራት መካከል በከፍተኛ ሁኔታ የሚለያይ ሲሆን ዋና ዋና ምክንያቶቹ የዕድሜ ስብጥር የአረጋውያን ቁጥር መብዛት ደካማ የጤና ስርዓት ጦርነትና ግጭት ዋነኞቹ ናቸው።
ከሰሀራ በታች ባሉ ሀገራት እንደ ድህነት ያሉ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ተጽዕኖዎች ለሞት ምጣኔው ከፍተኛ መሆን እንደምክንያትነት ይጠቀሳሉ።
በተጨማሪም በሰሃራ በታች ባሉ የአፍሪካ ሀገራት ደግሞ በቂ የህክምና አቅርቦት አለመኖር ተላላፊ በሽታዎች እና የእናቶችና ህፃናት ሞት ምጣኔ ከፍተኛ መሆን ዋና ምክንያቶች ናቸው።
በጦርነት ውስጥ ባሉ ሀገራት የሰው ህይወት ማጣት እና የጤና ተቋማት መውደም የሞት ምጣኔውን ከፍተኛ አድርጎታል።
በምስራቅ አውሮፓ እንደ ቡልጋሪያ እና ላቲቪያ ያለው የሞት ምጣኔ በቁጥር ከፍ ብሎ የሚታየው አረጋውያን በመብዛታቸው ምክንያት ነው ተብሏል።
ሔኖክ ወ/ገብርኤል
#ethiopia #getutemesgen #getunews #worldpopulation #deathrate #europe #africa
4 days ago
የቀድሞ ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ የCGIAR የመጀመሪያው የቦርድ ሊቀመንበር ሆነው ተሾሙ
#ethiopia | የቀድሞ የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ኃይለማርያም ደሳለኝ ቦሼ በዓለም አቀፍ የግብርና ምርምር ትብብር ተቋም CGIAR አዲስ የተዋቀረው የቦርድ የመጀመሪያ ሊቀመንበር ሆነው መሾማቸውን ተቋሙ በይፋ አስታውቋል። ሹመታቸው ከነሐሴ 1 ቀን 2026 ጀምሮ በይፋ ተግባራዊ ይሆናል።
እንደ CGIAR መግለጫ፣ አዲሱ ቦርድ የተቋሙን የዓለም አቀፍ የግብርና ምርምር ሥራዎች በማስተባበር በምግብ ዋስትና፣ በግብርና ምርታማነት፣ በአየር ንብረት ለውጥን የመቋቋም አቅም እና በተፈጥሮ ሀብት ጥበቃ ዙሪያ የሚከናወኑ ስትራቴጂያዊ ውሳኔዎችን ይመራል።
ሹመቱ የተካሄደው ለወራት የዘለቀ የምልመላና የእጩ ምርጫ ሂደት ተጠናቆ ሲሆን፣ ኃይለማርያም ደሳለኝ በግብርና ፖሊሲ፣ በአህጉራዊ እና ዓለም አቀፍ ትብብር፣ እንዲሁም በሳይንስን መሠረት ባደረገ የልማት አመራር ያላቸው ልምድ ለሹመታቸው ዋና ምክንያት መሆኑን ተቋሙ ገልጿል።
የCGIAR ጊዜያዊ የቦርድ ሊቀመንበር ፕሮፌሰር ሮኤል መርክስ በሰጡት መግለጫ፣ ኃይለማርያም በሳይንስ ላይ የተመሰረተ የግብርና ልማትን ለማራመድ ያላቸው ልምድና አመራር ለተቋሙ ትልቅ እሴት እንደሚያመጣ ገልጸዋል።
ኃይለማርያም ደሳለኝ ከ2019 ጀምሮ የAGRA (Alliance for a Green Revolution in Africa) ቦርድ ሊቀመንበር በመሆን ሲያገለግሉ የቆዩ ሲሆን፣ በተጨማሪም የTradeMark Africa ቦርድን ጨምሮ በበርካታ ዓለም አቀፍ ተቋማት የአመራር ሚና እየተወጡ ይገኛሉ።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#ethiopia | የቀድሞ የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ኃይለማርያም ደሳለኝ ቦሼ በዓለም አቀፍ የግብርና ምርምር ትብብር ተቋም CGIAR አዲስ የተዋቀረው የቦርድ የመጀመሪያ ሊቀመንበር ሆነው መሾማቸውን ተቋሙ በይፋ አስታውቋል። ሹመታቸው ከነሐሴ 1 ቀን 2026 ጀምሮ በይፋ ተግባራዊ ይሆናል።
እንደ CGIAR መግለጫ፣ አዲሱ ቦርድ የተቋሙን የዓለም አቀፍ የግብርና ምርምር ሥራዎች በማስተባበር በምግብ ዋስትና፣ በግብርና ምርታማነት፣ በአየር ንብረት ለውጥን የመቋቋም አቅም እና በተፈጥሮ ሀብት ጥበቃ ዙሪያ የሚከናወኑ ስትራቴጂያዊ ውሳኔዎችን ይመራል።
ሹመቱ የተካሄደው ለወራት የዘለቀ የምልመላና የእጩ ምርጫ ሂደት ተጠናቆ ሲሆን፣ ኃይለማርያም ደሳለኝ በግብርና ፖሊሲ፣ በአህጉራዊ እና ዓለም አቀፍ ትብብር፣ እንዲሁም በሳይንስን መሠረት ባደረገ የልማት አመራር ያላቸው ልምድ ለሹመታቸው ዋና ምክንያት መሆኑን ተቋሙ ገልጿል።
የCGIAR ጊዜያዊ የቦርድ ሊቀመንበር ፕሮፌሰር ሮኤል መርክስ በሰጡት መግለጫ፣ ኃይለማርያም በሳይንስ ላይ የተመሰረተ የግብርና ልማትን ለማራመድ ያላቸው ልምድና አመራር ለተቋሙ ትልቅ እሴት እንደሚያመጣ ገልጸዋል።
ኃይለማርያም ደሳለኝ ከ2019 ጀምሮ የAGRA (Alliance for a Green Revolution in Africa) ቦርድ ሊቀመንበር በመሆን ሲያገለግሉ የቆዩ ሲሆን፣ በተጨማሪም የTradeMark Africa ቦርድን ጨምሮ በበርካታ ዓለም አቀፍ ተቋማት የአመራር ሚና እየተወጡ ይገኛሉ።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
5 days ago
በዓይነቱ የመጀመሪያ የሆነው "ወርልድ ፐብሊክ ሰሚት አፍሪካ" ጉባኤ በአዲስ አበባ ተካሄደ!
#fastmereja I የአፍሪካ ሕዝቦችን ቁርኝትና አህጉራዊ ትብብር ለማጠናከር ያለመውና በዓይነቱ የመጀመሪያ የሆነው "ወርልድ ፐብሊክ ሰሚት አፍሪካ" (World Public Summit Africa) ጉባኤ በዛሬዉ እለት በአዲስ አበባ ተካሄደ።
«አዲስ ዓለም አፍሪካ የጋራ መፃኢ እድልን በመቅረጽ ረገድ» በሚል መሪ ቃል በተባበሩት መንግሥታት የአፍሪካ ኢኮኖሚ ኮሚሽን (ECA) አዳራሽ በተካሄደው በዚህ ታላቅ መድረክ ላይ ከ700 በላይ የመንግሥት ከፍተኛ ኃላፊዎች፣ ዲፕሎማቶች፣ የቢዝነስ ባለሀብቶች፣ የሲቪል ማህበራት ተወካዮች፣ ምሁራንና ወጣቶች ከመላው አፍሪካና ከሌሎች የዓለም ክፍሎች ተሳትፈዋል።
ጉባኤው በስፖርት፣ በባህልና በትምህርት ዘርፎች ሕዝብ ለሕዝብ ግንኙነትን በሚያጠናክሩ ጉዳዮች ላይ ባተኮሩ አምስት የፓናል ውይይቶች የተከናወነ ሲሆን፤ አፍሪካ አዲስ በሚፈጠረው ዘብዙኃን ዓለም አቀፍ ሥርዓት (Multipolar World) ውስጥ ያላትን ማዕከላዊ ሚና የሚያንፀባርቅና በ"ኡቡንቱ" የፍልስፍና መርህ ላይ ያተኮረ ምክክር ተደርጎበታል።
በስብሰባው ማጠቃለያ ላይ የአፍሪካ ህብረት አጀንዳ 2063ን ለማሳካት የሚረዳ “የአፍሪካ ኮሙኒኬ” (African Communiqué) የጸደቀ ሲሆን፣ ሶስት ዋና ዋና አህጉራዊ ፕሮጀክቶችም ይፋ ሆነዋል።
ከእነዚህም መካከል አንጎላ፣ ዚምባብዌ፣ ዛምቢያ፣ ናሚቢያ፣ ቦትስዋና እና ሞዛምቢክን የሚያስተሳስረው «የዛምቤዚ ወንዝ፡ ኢኮኖሚ፣ ማህበረሰብ እና መንፈስ» በሚል ርዕስ የቀረበው ሳይንሳዊ ጥናት ይገኝበታል። በተጨማሪም በሕዝብ ዲፕሎማሲ ከፍተኛ አስተዋፅኦ ላበረከቱ 10 አፍሪካውያን ልዩ እውቅናና ሽልማት ተሰጥቷል።
ጉባኤው የእውነተኛ አንድነትን በማሳየት ለሁሉም የዓለም ሕዝቦች የሚሰራ አዲስ ዓለም ለመገንባት መንገድ የሚጠርግ ሲሆን የአዲስ አበባው ጉባኤ በመጪው መስከረም ወር በሞስኮ ለሚካሄደው ሁለተኛው የዓለም የህዝብ ለህዝብ ጉባኤ የአፍሪካን አቋም ያዘጋጀበት መድረክ መሆኑ ተገልጿል።
የጉባኤው አካል የሆነውና ከ16 የአፍሪካ ሀገራት የተውጣጡ ታዋቂ አርቲስቶች ሥራዎቻቸውን የሚያቀርቡበት «አንድነት» (Unity) የተሰኘ ዓለም አቀፍ የኪነ-ጥበብ ኤግዚቢሽን በአድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም መከፈቱ ታውቋል።
ይህ አህጉራዊ መድረክ መቀመጫውን በሩሲያ ሞስኮ ባደረገው "ወርልድ ፒፕልስ አሴምብሊ" (World Peoples Assembly) ከአገር በቀልና ዓለም አቀፍ አጋሮቹ ሰርቨ ግሎባል እና ግሎባል ብላክ ሴንተር ጋር በመተባበር የተዘጋጀ ነው።
#fastmereja I የአፍሪካ ሕዝቦችን ቁርኝትና አህጉራዊ ትብብር ለማጠናከር ያለመውና በዓይነቱ የመጀመሪያ የሆነው "ወርልድ ፐብሊክ ሰሚት አፍሪካ" (World Public Summit Africa) ጉባኤ በዛሬዉ እለት በአዲስ አበባ ተካሄደ።
«አዲስ ዓለም አፍሪካ የጋራ መፃኢ እድልን በመቅረጽ ረገድ» በሚል መሪ ቃል በተባበሩት መንግሥታት የአፍሪካ ኢኮኖሚ ኮሚሽን (ECA) አዳራሽ በተካሄደው በዚህ ታላቅ መድረክ ላይ ከ700 በላይ የመንግሥት ከፍተኛ ኃላፊዎች፣ ዲፕሎማቶች፣ የቢዝነስ ባለሀብቶች፣ የሲቪል ማህበራት ተወካዮች፣ ምሁራንና ወጣቶች ከመላው አፍሪካና ከሌሎች የዓለም ክፍሎች ተሳትፈዋል።
ጉባኤው በስፖርት፣ በባህልና በትምህርት ዘርፎች ሕዝብ ለሕዝብ ግንኙነትን በሚያጠናክሩ ጉዳዮች ላይ ባተኮሩ አምስት የፓናል ውይይቶች የተከናወነ ሲሆን፤ አፍሪካ አዲስ በሚፈጠረው ዘብዙኃን ዓለም አቀፍ ሥርዓት (Multipolar World) ውስጥ ያላትን ማዕከላዊ ሚና የሚያንፀባርቅና በ"ኡቡንቱ" የፍልስፍና መርህ ላይ ያተኮረ ምክክር ተደርጎበታል።
በስብሰባው ማጠቃለያ ላይ የአፍሪካ ህብረት አጀንዳ 2063ን ለማሳካት የሚረዳ “የአፍሪካ ኮሙኒኬ” (African Communiqué) የጸደቀ ሲሆን፣ ሶስት ዋና ዋና አህጉራዊ ፕሮጀክቶችም ይፋ ሆነዋል።
ከእነዚህም መካከል አንጎላ፣ ዚምባብዌ፣ ዛምቢያ፣ ናሚቢያ፣ ቦትስዋና እና ሞዛምቢክን የሚያስተሳስረው «የዛምቤዚ ወንዝ፡ ኢኮኖሚ፣ ማህበረሰብ እና መንፈስ» በሚል ርዕስ የቀረበው ሳይንሳዊ ጥናት ይገኝበታል። በተጨማሪም በሕዝብ ዲፕሎማሲ ከፍተኛ አስተዋፅኦ ላበረከቱ 10 አፍሪካውያን ልዩ እውቅናና ሽልማት ተሰጥቷል።
ጉባኤው የእውነተኛ አንድነትን በማሳየት ለሁሉም የዓለም ሕዝቦች የሚሰራ አዲስ ዓለም ለመገንባት መንገድ የሚጠርግ ሲሆን የአዲስ አበባው ጉባኤ በመጪው መስከረም ወር በሞስኮ ለሚካሄደው ሁለተኛው የዓለም የህዝብ ለህዝብ ጉባኤ የአፍሪካን አቋም ያዘጋጀበት መድረክ መሆኑ ተገልጿል።
የጉባኤው አካል የሆነውና ከ16 የአፍሪካ ሀገራት የተውጣጡ ታዋቂ አርቲስቶች ሥራዎቻቸውን የሚያቀርቡበት «አንድነት» (Unity) የተሰኘ ዓለም አቀፍ የኪነ-ጥበብ ኤግዚቢሽን በአድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም መከፈቱ ታውቋል።
ይህ አህጉራዊ መድረክ መቀመጫውን በሩሲያ ሞስኮ ባደረገው "ወርልድ ፒፕልስ አሴምብሊ" (World Peoples Assembly) ከአገር በቀልና ዓለም አቀፍ አጋሮቹ ሰርቨ ግሎባል እና ግሎባል ብላክ ሴንተር ጋር በመተባበር የተዘጋጀ ነው።
6 days ago
የዓለም የጸሐፍት ድርጅት (WOW) ዓለም አቀፍ ጉባኤ ዛሬ በአዲስ አበባ ይካሄዳል
ዕዝራ እጅጉ
#ethiopia | በኢትዮጵያውያን ደራሲያን እና በውጭ አገር የሥነ-ጽሑፍ ባለሙያዎች ተሳትፎ የሚካሄደው የዓለም የጸሐፍት ድርጅት (WOW) ዓለም አቀፍ ጉባኤ ዛሬ ሐምሌ 22 ቀን 2018 ዓ.ም. ከ10:00 ሰዓት ጀምሮ በአዲስ አበባ ኢሊሊ ሆቴል ይካሄዳል።
ጉባኤው "Africa in Shaping a Common Future" በሚል መሪ ቃል የሚካሄድ ሲሆን፣ በአፍሪካ ሥነ-ጽሑፍ፣ ባህላዊ እሴቶች እና የደራሲያን ዓለም አቀፍ ትብብር ዙሪያ የሚያተኩሩ ርዕሰ ጉዳዮች ይቀርባሉ።
በመድረኩ ላይ በአፍሪካ ሥነ-ጽሑፍ ላይ ጥናት ያካሄዱት የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ መምህር ዶክተር አቢይ ዳንኤል የጥናት ወረቀት እንደሚያቀርቡ ሲገለጽ፣ ፀሐፌ ተውኔት አያልነህ ሙላቱም ከዋና የጽሑፍ አቅራቢዎች መካከል ይገኛሉ።
የድርጅቱ ፕሬዝዳንት ማርጋሪታ አል ለጉባኤው በተለይ ወደ አዲስ አበባ የመጡ ሲሆን፣ የጉባኤው ሁሉም የቅድመ ዝግጅት ሥራዎች መጠናቀቃቸው ተገልጿል።
ጉባኤው በኢትዮጵያ መካሄዱ የኢትዮጵያ ደራሲያን ከዓለም አቀፍ የሥነ-ጽሑፍ ማኅበረሰብ ጋር ያላቸውን ትስስር በማጠናከር የራሱን አስተዋጽኦ እንደሚኖረው ይጠበቃል።
በመጽሐፍ ዝግጅትና ሥነ-ጽሑፍ ሥራ ላይ የተሰማራው "ተወዳጅ ሚዲያ እና ኮምዩኒኬሽን" መሥራች ዕዝራ እጅጉን ጨምሮ የዝግጅት ኮሚቴው አባላትም በጉባኤው ይሳተፋሉ ተብሏል።
ስለ WOW
የዓለም የጸሐፍት ድርጅት (WOW) ዓለም አቀፍ ደራሲያንን ለማገናኘት፣ የሥነ-ጽሑፍ ሥራዎችን ለማበረታታት እና በባህሎች መካከል ውይይትን ለማጠናከር የተቋቋመ ዓለም አቀፍ ማኅበር ነው። ዋና መሥሪያ ቤቱ በሞስኮ የሚገኝ ሲሆን፣ በፕሬዝዳንት ማርጋሪታ አል ይመራል።
የድርጅቱ የምሥረታ ሀሳብ በ2019 በባኩ፣ አዘርባጃን የቀረበ ሲሆን፣ በ2023 በካይሮ፣ ግብፅ በስምምነት ሰነድ ተመስርቶ በዚያው ዓመት በይፋ ተመዝግቧል። የመጀመሪያው ዓለም አቀፍ ጉባኤውም በ2024 በዓቡጃ፣ ናይጄሪያ ተካሂዶ ነበር።
WOW በአሁኑ ጊዜ አባልነቱን በተለያዩ አገሮች እያስፋፋ ሲሆን፣ የፓናል ውይይቶችን፣ የልጆች የሥነ-ጽሑፍ መድረኮችን እና የጋራ የትርጉም ፕሮጀክቶችን በማካሄድ የዓለም አቀፍ የሥነ-ጽሑፍ ትብብርን ለማጠናከር እየሠራ ነው።
ዕዝራ እጅጉ
#ethiopia | በኢትዮጵያውያን ደራሲያን እና በውጭ አገር የሥነ-ጽሑፍ ባለሙያዎች ተሳትፎ የሚካሄደው የዓለም የጸሐፍት ድርጅት (WOW) ዓለም አቀፍ ጉባኤ ዛሬ ሐምሌ 22 ቀን 2018 ዓ.ም. ከ10:00 ሰዓት ጀምሮ በአዲስ አበባ ኢሊሊ ሆቴል ይካሄዳል።
ጉባኤው "Africa in Shaping a Common Future" በሚል መሪ ቃል የሚካሄድ ሲሆን፣ በአፍሪካ ሥነ-ጽሑፍ፣ ባህላዊ እሴቶች እና የደራሲያን ዓለም አቀፍ ትብብር ዙሪያ የሚያተኩሩ ርዕሰ ጉዳዮች ይቀርባሉ።
በመድረኩ ላይ በአፍሪካ ሥነ-ጽሑፍ ላይ ጥናት ያካሄዱት የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ መምህር ዶክተር አቢይ ዳንኤል የጥናት ወረቀት እንደሚያቀርቡ ሲገለጽ፣ ፀሐፌ ተውኔት አያልነህ ሙላቱም ከዋና የጽሑፍ አቅራቢዎች መካከል ይገኛሉ።
የድርጅቱ ፕሬዝዳንት ማርጋሪታ አል ለጉባኤው በተለይ ወደ አዲስ አበባ የመጡ ሲሆን፣ የጉባኤው ሁሉም የቅድመ ዝግጅት ሥራዎች መጠናቀቃቸው ተገልጿል።
ጉባኤው በኢትዮጵያ መካሄዱ የኢትዮጵያ ደራሲያን ከዓለም አቀፍ የሥነ-ጽሑፍ ማኅበረሰብ ጋር ያላቸውን ትስስር በማጠናከር የራሱን አስተዋጽኦ እንደሚኖረው ይጠበቃል።
በመጽሐፍ ዝግጅትና ሥነ-ጽሑፍ ሥራ ላይ የተሰማራው "ተወዳጅ ሚዲያ እና ኮምዩኒኬሽን" መሥራች ዕዝራ እጅጉን ጨምሮ የዝግጅት ኮሚቴው አባላትም በጉባኤው ይሳተፋሉ ተብሏል።
ስለ WOW
የዓለም የጸሐፍት ድርጅት (WOW) ዓለም አቀፍ ደራሲያንን ለማገናኘት፣ የሥነ-ጽሑፍ ሥራዎችን ለማበረታታት እና በባህሎች መካከል ውይይትን ለማጠናከር የተቋቋመ ዓለም አቀፍ ማኅበር ነው። ዋና መሥሪያ ቤቱ በሞስኮ የሚገኝ ሲሆን፣ በፕሬዝዳንት ማርጋሪታ አል ይመራል።
የድርጅቱ የምሥረታ ሀሳብ በ2019 በባኩ፣ አዘርባጃን የቀረበ ሲሆን፣ በ2023 በካይሮ፣ ግብፅ በስምምነት ሰነድ ተመስርቶ በዚያው ዓመት በይፋ ተመዝግቧል። የመጀመሪያው ዓለም አቀፍ ጉባኤውም በ2024 በዓቡጃ፣ ናይጄሪያ ተካሂዶ ነበር።
WOW በአሁኑ ጊዜ አባልነቱን በተለያዩ አገሮች እያስፋፋ ሲሆን፣ የፓናል ውይይቶችን፣ የልጆች የሥነ-ጽሑፍ መድረኮችን እና የጋራ የትርጉም ፕሮጀክቶችን በማካሄድ የዓለም አቀፍ የሥነ-ጽሑፍ ትብብርን ለማጠናከር እየሠራ ነው።
9 days ago
8ኛው ግራንድ አፍሪካን ረን፡ የታዋቂ አትሌቶች ተሳታፊነት እና የ2026 ቶዮታ ኮሮላ ሽልማትን ይዞ ሊካሄድ ነው
የዲያስፖራ ማህበረሰብን የሚያሰባስበው ዓመታዊው የ5 ኪሎ ሜትር ሩጫ ዝግጅቱን አጠናቀቀ
በዋሽንግተን ዲሲ፣ ሜሪላንድ እና ቨርጂኒያ አካባቢ የሚካሄደውና የዲያስፖራውን ማህበረሰብ ለማቀራረብ የሚዘጋጀው 8ኛው ግራንድ አፍሪካን ረን በፈረንጆቹ አቆጣጠር በመጪው ኦክቶበር 10, 2026 (ጥቅምት 1, 2019 ዓ.ም.) እንደሚካሄድ በተሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ ይፋ ተደረገ።
‘አብሮነት መሻል ነው’ በሚል መሪ ቃል የሚካሄደው ይህ ዝግጅት፤ የዲያስፖራውን ማህበረሰብ ማሰባሰብ፣ በውጭ ሀገር የሚያድጉ ህፃናትና ወጣቶች ከባህላቸው ጋር እንዲቀራረቡ ማድረግ እና ለተለያዩ ማህበራዊ በጎ ስራዎች ገቢ ማሰባሰብን ዋና ዓላማው ያደረገ ነው። ለዝግጅቱ የሚሆን የምዝገባ ሂደት በአዘጋጆቹ ኦፊሴላዊ ዌብሳይት (www.africanrun.com) ላይ መጀመሩም ተገልጿል።
የዝግጅቱ ቀዳሚ አጋር የሆነው አሌክሳንድሪያ ቶዮታ ለተሳታፊዎች የሚሆን የ2026 ቶዮታ ኮሮላ መኪና በሽልማት መልክ አዘጋጅቷል። “ሁሉም አሸናፊ ነው” በሚለው የዝግጅቱ መርህ መሠረት፣ በሩጫው የተሳተፈ ማንኛውም ሰው ርቀቱን ያጠናቀቀበት ሰዓት ሳይወሰነው በቀረበው የመኪና ሽልማት ዕጣ ውስጥ እኩል የመሳተፍና የማሸነፍ ዕድል ይኖረዋል። አሸናፊውም በውድድሩ ማጠቃለያ ላይ በሚወጣ የሎተሪ ዕጣ የሚለይ ይሆናል።
በዘንድሮው 8ኛ ዙር ዝግጅት ላይ ታዋቂዎቹ አትሌቶች ረዳት ኮሚሽነር ደራርቱ ቱሉ፣ አትሌት ጥሩነሽ ዲባባ እና አትሌት ስለሺ ስህን በክብር እንግድነት ተገኝተው ተሳታፊዎችን እንደሚያበረታቱ ታውቋል። አትሌት ደራርቱ ቱሉ ለዝግጅቱ ያላትን ድጋፍ ስትገልፅ “ሀገራችንን በዓለም መድረክ ያስጠራው የአትሌቲክስ ስፖርት በውጭ ለሚገኙ ወገኖቻችን የመሰባሰቢያ መድረክ መሆኑ ዝግጅቱን ልዩ ያደረገዋል” ብላለች።
በጋዜጣዊ መግለጫው ላይ የተገኙት የአሌክሳንድሪያ ቶዮታ፣ የኢትዮ ቴሌኮም፣ የዳሽን ባንክ፣ የጊፍት ሪል እስቴት፣ የኢትዮጵያ አየር መንገድ እና የሮሚንግ ሮስተር ከፍተኛ የኃላፊነት ቦታ ያላቸው ተወካዮች በበኩላቸው፤ ከተቋሞቻቸው ማህበራዊ ኃላፊነት አንጻር ከግራንድ አፍሪካን ረን ጋር ያላቸውን አጋርነት በመግለፅ ለዝግጅቱ ስኬት የሚያደርጉትን ድጋፍ አጠናክረው እንደሚቀጥሉ አረጋግጠዋል።
የውድድሩ ዋና አዘጋጅ ዶክተር ጋሻው አብዛ ዝግጅቱ ከአንድ ቀን የ5 ኪሎ ሜትር የቤተሰብ ሩጫ ባሻገር፣ የዲያስፖራውን ማህበረሰብ እርስ በእርስ በማቀራረብ ረገድ ከፍተኛ ድልድይ እየሆነ መምጣቱን ገልጸዋል።
ግራንድ አፍሪካን ረን በየዓመቱ ጥቅምት ወር በገባ በሁለተኛው ቅዳሜ የሚካሄድና ብዙሃኑን የሚያሳትፍ ዓመታዊ የጎዳና ላይ የመዝናኛ ሩጫ ሲሆን፣ ዘንድሮ ለ8ኛ ጊዜ ይካሄዳል።
ለበለጠ መረጃ እና ለምዝገባ፦
ተቋም: Nova Connections - Grand African Run
ፌስቡክ: www.facebook.com/GrandRunD...
ዌብሳይት: www.africanrun.com
የዲያስፖራ ማህበረሰብን የሚያሰባስበው ዓመታዊው የ5 ኪሎ ሜትር ሩጫ ዝግጅቱን አጠናቀቀ
በዋሽንግተን ዲሲ፣ ሜሪላንድ እና ቨርጂኒያ አካባቢ የሚካሄደውና የዲያስፖራውን ማህበረሰብ ለማቀራረብ የሚዘጋጀው 8ኛው ግራንድ አፍሪካን ረን በፈረንጆቹ አቆጣጠር በመጪው ኦክቶበር 10, 2026 (ጥቅምት 1, 2019 ዓ.ም.) እንደሚካሄድ በተሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ ይፋ ተደረገ።
‘አብሮነት መሻል ነው’ በሚል መሪ ቃል የሚካሄደው ይህ ዝግጅት፤ የዲያስፖራውን ማህበረሰብ ማሰባሰብ፣ በውጭ ሀገር የሚያድጉ ህፃናትና ወጣቶች ከባህላቸው ጋር እንዲቀራረቡ ማድረግ እና ለተለያዩ ማህበራዊ በጎ ስራዎች ገቢ ማሰባሰብን ዋና ዓላማው ያደረገ ነው። ለዝግጅቱ የሚሆን የምዝገባ ሂደት በአዘጋጆቹ ኦፊሴላዊ ዌብሳይት (www.africanrun.com) ላይ መጀመሩም ተገልጿል።
የዝግጅቱ ቀዳሚ አጋር የሆነው አሌክሳንድሪያ ቶዮታ ለተሳታፊዎች የሚሆን የ2026 ቶዮታ ኮሮላ መኪና በሽልማት መልክ አዘጋጅቷል። “ሁሉም አሸናፊ ነው” በሚለው የዝግጅቱ መርህ መሠረት፣ በሩጫው የተሳተፈ ማንኛውም ሰው ርቀቱን ያጠናቀቀበት ሰዓት ሳይወሰነው በቀረበው የመኪና ሽልማት ዕጣ ውስጥ እኩል የመሳተፍና የማሸነፍ ዕድል ይኖረዋል። አሸናፊውም በውድድሩ ማጠቃለያ ላይ በሚወጣ የሎተሪ ዕጣ የሚለይ ይሆናል።
በዘንድሮው 8ኛ ዙር ዝግጅት ላይ ታዋቂዎቹ አትሌቶች ረዳት ኮሚሽነር ደራርቱ ቱሉ፣ አትሌት ጥሩነሽ ዲባባ እና አትሌት ስለሺ ስህን በክብር እንግድነት ተገኝተው ተሳታፊዎችን እንደሚያበረታቱ ታውቋል። አትሌት ደራርቱ ቱሉ ለዝግጅቱ ያላትን ድጋፍ ስትገልፅ “ሀገራችንን በዓለም መድረክ ያስጠራው የአትሌቲክስ ስፖርት በውጭ ለሚገኙ ወገኖቻችን የመሰባሰቢያ መድረክ መሆኑ ዝግጅቱን ልዩ ያደረገዋል” ብላለች።
በጋዜጣዊ መግለጫው ላይ የተገኙት የአሌክሳንድሪያ ቶዮታ፣ የኢትዮ ቴሌኮም፣ የዳሽን ባንክ፣ የጊፍት ሪል እስቴት፣ የኢትዮጵያ አየር መንገድ እና የሮሚንግ ሮስተር ከፍተኛ የኃላፊነት ቦታ ያላቸው ተወካዮች በበኩላቸው፤ ከተቋሞቻቸው ማህበራዊ ኃላፊነት አንጻር ከግራንድ አፍሪካን ረን ጋር ያላቸውን አጋርነት በመግለፅ ለዝግጅቱ ስኬት የሚያደርጉትን ድጋፍ አጠናክረው እንደሚቀጥሉ አረጋግጠዋል።
የውድድሩ ዋና አዘጋጅ ዶክተር ጋሻው አብዛ ዝግጅቱ ከአንድ ቀን የ5 ኪሎ ሜትር የቤተሰብ ሩጫ ባሻገር፣ የዲያስፖራውን ማህበረሰብ እርስ በእርስ በማቀራረብ ረገድ ከፍተኛ ድልድይ እየሆነ መምጣቱን ገልጸዋል።
ግራንድ አፍሪካን ረን በየዓመቱ ጥቅምት ወር በገባ በሁለተኛው ቅዳሜ የሚካሄድና ብዙሃኑን የሚያሳትፍ ዓመታዊ የጎዳና ላይ የመዝናኛ ሩጫ ሲሆን፣ ዘንድሮ ለ8ኛ ጊዜ ይካሄዳል።
ለበለጠ መረጃ እና ለምዝገባ፦
ተቋም: Nova Connections - Grand African Run
ፌስቡክ: www.facebook.com/GrandRunD...
ዌብሳይት: www.africanrun.com
11 days ago
ከ700 በላይ የዓለም መሪዎችንና ፈጣሪዎችን የሚያሰባስበው ጉባኤ በአዲስ አበባ ሊካሄድ ነው!
#fastmereja :- ታሪካዊው «የዓለም አቀፍ የሕዝቦች ጉባኤ አፍሪካ» (World Public Summit Africa) ከሐምሌ 22 እስከ 23 ቀን 2018 ዓ.ም. በዲፕሎማሲያዊቷ መዲና አዲስ አበባ በደመቀ ሁኔታ እንደሚካሄድ በዛሬዉ እለት በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ አስታወቁ።
«አዲስ ዓለም አፍሪካ የጋራ መፃኢ እድልን በመቅረጽ ረገድ» በሚል መሪ ቃል በሚካሄደው በዚህ ጉባኤ ላይ ከ700 በላይ የመንግሥት መሪዎች፣ ዲፕሎማቶች፣ የቢዝነስ ባለሀብቶች፣ የፈጠራ አውጪዎች፣ ምሁራን፣ የሲቪል ማህበራት ተወካዮች፣ የብዙሃን መገናኛ ባለሙያዎች እና የባህል መሪዎች ከመላው አፍሪካና ከሌሎች የዓለም ክፍሎች ይሳተፋሉ።
ጉባኤው በስፖርት አማካኝነት በቢሊዮን የሚቆጠሩ ሰዎችን ከሚያቀራርበው የዓለም ዋንጫ ጋር በሚመሳሰል መልኩ፡ የተለያዩ ዓለም አቀፍ አካላትን በማሰባሰብ በጋራ ሀሳብ የመለዋወጥ፣ ጠንካራ አጋርነቶችን የመፍጠር እና ለዓለማችን መሠረታዊ ኢኮኖሚያዊ፣ ቴክኖሎጂያዊ፣ ማህበራዊ እና የልማት ጉዳዮች መፍትሔ የመፈለግ ዓላማን ማሰናዳቱን ተገልጿል።
ይህ ታላቅ መድረክ በአፍሪካ አህጉር ሲካሄድ ለመጀመሪያ ጊዜ ሲሆን፣ ይህም አፍሪካ በዓለም አቀፍ የንግድ፣የፈጠራ፣ የዘላቂ ልማት፣ የሕዝብ ዲፕሎማሲ እና የሁለገብ ትብብር ውይይቶች ላይ ያላትን እየጎለበተ የመጣ ማዕከላዊ ሚና የሚያንፀባርቅ እንደሆነ በመግለጫው ወቅት ተመላክቷል።
የጉባኤው ዋና ማዕከል ከሆኑት ዝግጅቶች አንዱ «አንድነት» (Unity) የተሰኘው ዓለም አቀፍ ዘመናዊ የኪነ-ጥበብ ኤግዚቢሽን መሆኑን አዘጋጆቹ ጠቁመዋል።
ኤግዚቢሽኑ ከ16 የአፍሪካ ሀገራት (ኢትዮጵያ፣ ካሜሩን፣ ኮንጎ ዲ/ሪ፣ ጋና፣ ኬንያ፣ ማዳጋስካር፣ ናሚቢያ፣ ናይጄሪያ፣ ሩዋንዳ፣ ሴኔጋል፣ ደቡብ አፍሪካ፣ ሱዳን፣ ታንዛኒያ፣ ቱኒዚያ፣ ዛምቢያ እና ዚምባብዌ) የተጣጣሙ ታዋቂ አርቲስቶችን እንዲሁም የአፍሪካና የዳያስፖራውን ታሪካዊ ቁርኝት የሚያሳይ አፍሮ-ብራዚላዊ አርቲስትን ያሰባስባል።
በተጨማሪም «የዛምቤዚ ወንዝ፡ ኢኮኖሚ፣ ማህበረሰብ እና መንፈስ» በሚል ርዕስ የተዘጋጀ ሳይንሳዊ ጥናት የሚቀርብ ሲሆን፣ ጥናቱ ወንዙ በስድስት የአፍሪካ ሀገራት (አንጎላ፣ ዚምባብዌ፣ ዛምቢያ፣ ናሚቢያ፣ ቦትስዋና እና ሞዛምቢክ) እድገት ላይ ያለውን ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ተፅዕኖ በስፋት እንደሚመረምር ነዉ የተገለፀዉ።
የጠቅላላው ምክር ቤት ሊቀመንበር አማካሪ ያኒና ዱቤይኮቭስካያ እንደገለፁት «አንድነት ማለት ወጥ መሆን ማለት አይደለም፤ ይልቁንም ለባህል ብዝሃነት ከሚሰጥ አክብሮት፣ ከእርስ በእርስ እምነት፣ ክፍትነት እና ለመደማመጥ ከሚኖር ፈቃደኝነት የሚወለድ መሆኑን ገልፀዉ ስለዚህም ጥበብ ልክ እንደ ስፖርት ሁሉ የሰው ልጅ የጋራ ቋንቋ እና የሕዝብ ዲፕሎማሲ መሣሪያ ነው። ቃላት ብቻቸውን ማሳካት በማይችሉበት ቦታ ሰዎችን ያቀራርባል።» ብለዋል።
የሰርቭ ግሎባል (Serve Global) ምክትል የሀገርውስጥ ዳይሬክተር አቶ ታሪኩ ነጋሽ እንደገለፁት«ጉባኤው በንግድ ድርድር ላይ ሳይሆን አልሞ የተነሳና የእውነተኛ አንድነትን በማሳየት ለሁሉም የዓለም ሕዝቦች የሚሰራ አዲስ ዓለም ለመገንባት መንገድ ይጠርጋል።» ሲሉ ገልጸዋል።
ይህ በአዲስ አበባ የሚካሄደው የአፍሪካ ጉባኤ ዓመቱን ሙሉ የሚቀጥል ዓለም አቀፍ የትብብር መድረክ አካል ሲሆን፣ ቀጣዩ ዓለም አቀፍ መድረክ በመስከረም ወር በሩሲያ ሞስኮ እንደሚካሄድ ያኒና ዱቤይኮቭስካያ እና ታሪኩ ነጋሽ ጨምረው አስታውቀዋል።
#fastmereja :- ታሪካዊው «የዓለም አቀፍ የሕዝቦች ጉባኤ አፍሪካ» (World Public Summit Africa) ከሐምሌ 22 እስከ 23 ቀን 2018 ዓ.ም. በዲፕሎማሲያዊቷ መዲና አዲስ አበባ በደመቀ ሁኔታ እንደሚካሄድ በዛሬዉ እለት በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ አስታወቁ።
«አዲስ ዓለም አፍሪካ የጋራ መፃኢ እድልን በመቅረጽ ረገድ» በሚል መሪ ቃል በሚካሄደው በዚህ ጉባኤ ላይ ከ700 በላይ የመንግሥት መሪዎች፣ ዲፕሎማቶች፣ የቢዝነስ ባለሀብቶች፣ የፈጠራ አውጪዎች፣ ምሁራን፣ የሲቪል ማህበራት ተወካዮች፣ የብዙሃን መገናኛ ባለሙያዎች እና የባህል መሪዎች ከመላው አፍሪካና ከሌሎች የዓለም ክፍሎች ይሳተፋሉ።
ጉባኤው በስፖርት አማካኝነት በቢሊዮን የሚቆጠሩ ሰዎችን ከሚያቀራርበው የዓለም ዋንጫ ጋር በሚመሳሰል መልኩ፡ የተለያዩ ዓለም አቀፍ አካላትን በማሰባሰብ በጋራ ሀሳብ የመለዋወጥ፣ ጠንካራ አጋርነቶችን የመፍጠር እና ለዓለማችን መሠረታዊ ኢኮኖሚያዊ፣ ቴክኖሎጂያዊ፣ ማህበራዊ እና የልማት ጉዳዮች መፍትሔ የመፈለግ ዓላማን ማሰናዳቱን ተገልጿል።
ይህ ታላቅ መድረክ በአፍሪካ አህጉር ሲካሄድ ለመጀመሪያ ጊዜ ሲሆን፣ ይህም አፍሪካ በዓለም አቀፍ የንግድ፣የፈጠራ፣ የዘላቂ ልማት፣ የሕዝብ ዲፕሎማሲ እና የሁለገብ ትብብር ውይይቶች ላይ ያላትን እየጎለበተ የመጣ ማዕከላዊ ሚና የሚያንፀባርቅ እንደሆነ በመግለጫው ወቅት ተመላክቷል።
የጉባኤው ዋና ማዕከል ከሆኑት ዝግጅቶች አንዱ «አንድነት» (Unity) የተሰኘው ዓለም አቀፍ ዘመናዊ የኪነ-ጥበብ ኤግዚቢሽን መሆኑን አዘጋጆቹ ጠቁመዋል።
ኤግዚቢሽኑ ከ16 የአፍሪካ ሀገራት (ኢትዮጵያ፣ ካሜሩን፣ ኮንጎ ዲ/ሪ፣ ጋና፣ ኬንያ፣ ማዳጋስካር፣ ናሚቢያ፣ ናይጄሪያ፣ ሩዋንዳ፣ ሴኔጋል፣ ደቡብ አፍሪካ፣ ሱዳን፣ ታንዛኒያ፣ ቱኒዚያ፣ ዛምቢያ እና ዚምባብዌ) የተጣጣሙ ታዋቂ አርቲስቶችን እንዲሁም የአፍሪካና የዳያስፖራውን ታሪካዊ ቁርኝት የሚያሳይ አፍሮ-ብራዚላዊ አርቲስትን ያሰባስባል።
በተጨማሪም «የዛምቤዚ ወንዝ፡ ኢኮኖሚ፣ ማህበረሰብ እና መንፈስ» በሚል ርዕስ የተዘጋጀ ሳይንሳዊ ጥናት የሚቀርብ ሲሆን፣ ጥናቱ ወንዙ በስድስት የአፍሪካ ሀገራት (አንጎላ፣ ዚምባብዌ፣ ዛምቢያ፣ ናሚቢያ፣ ቦትስዋና እና ሞዛምቢክ) እድገት ላይ ያለውን ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ተፅዕኖ በስፋት እንደሚመረምር ነዉ የተገለፀዉ።
የጠቅላላው ምክር ቤት ሊቀመንበር አማካሪ ያኒና ዱቤይኮቭስካያ እንደገለፁት «አንድነት ማለት ወጥ መሆን ማለት አይደለም፤ ይልቁንም ለባህል ብዝሃነት ከሚሰጥ አክብሮት፣ ከእርስ በእርስ እምነት፣ ክፍትነት እና ለመደማመጥ ከሚኖር ፈቃደኝነት የሚወለድ መሆኑን ገልፀዉ ስለዚህም ጥበብ ልክ እንደ ስፖርት ሁሉ የሰው ልጅ የጋራ ቋንቋ እና የሕዝብ ዲፕሎማሲ መሣሪያ ነው። ቃላት ብቻቸውን ማሳካት በማይችሉበት ቦታ ሰዎችን ያቀራርባል።» ብለዋል።
የሰርቭ ግሎባል (Serve Global) ምክትል የሀገርውስጥ ዳይሬክተር አቶ ታሪኩ ነጋሽ እንደገለፁት«ጉባኤው በንግድ ድርድር ላይ ሳይሆን አልሞ የተነሳና የእውነተኛ አንድነትን በማሳየት ለሁሉም የዓለም ሕዝቦች የሚሰራ አዲስ ዓለም ለመገንባት መንገድ ይጠርጋል።» ሲሉ ገልጸዋል።
ይህ በአዲስ አበባ የሚካሄደው የአፍሪካ ጉባኤ ዓመቱን ሙሉ የሚቀጥል ዓለም አቀፍ የትብብር መድረክ አካል ሲሆን፣ ቀጣዩ ዓለም አቀፍ መድረክ በመስከረም ወር በሩሲያ ሞስኮ እንደሚካሄድ ያኒና ዱቤይኮቭስካያ እና ታሪኩ ነጋሽ ጨምረው አስታውቀዋል።
Sponsored by
Surafel
12 days ago
Welcome to Ethiopian Aviation University, where future leaders of African aviation are made. #ethiopianaviationuniversity
12 days ago
Welcome to Ethiopian Aviation University, where future leaders of African aviation are made. #ethiopianaviationuniversity
12 days ago
Welcome to Ethiopian Aviation University, where future leaders of African aviation are made. #ethiopianaviationuniversity
12 days ago
Welcome to Ethiopian Aviation University, where future leaders of African aviation are made. #ethiopianaviationuniversity
12 days ago
Welcome to Ethiopian Aviation University, where future leaders of African aviation are made. #ethiopianaviationuniversity
12 days ago
Welcome to Ethiopian Aviation University, where future leaders of African aviation are made. #ethiopianaviationuniversity
12 days ago
Welcome to Ethiopian Aviation University, where future leaders of African aviation are made. #ethiopianaviationuniversity
Sponsored by
Surafel
12 days ago
Welcome to Ethiopian Aviation University, where future leaders of African aviation are made. #ethiopianaviationuniversity
12 days ago
Welcome to Ethiopian Aviation University, where future leaders of African aviation are made. #ethiopianaviationuniversity
12 days ago
Welcome to Ethiopian Aviation University, where future leaders of African aviation are made. #ethiopianaviationuniversity
12 days ago
Welcome to Ethiopian Aviation University, where future leaders of African aviation are made. #ethiopianaviationuniversity
12 days ago
Welcome to Ethiopian Aviation University, where future leaders of African aviation are made. #ethiopianaviationuniversity
12 days ago
የኢትዮጵያን የሪል እስቴት ገበያ ለአለም አቀፍ ኢንቨስተሮች የሚያስተዋውቅ አዲስ ስምምነት ተፈረመ!
#fastmereja I የኢትዮጵያ ሪል እስቴት አልሚዎች ማህበር (EREDA) እና ዶክሳ ቢዝነስ ትሬዲንግ ኃ.የተ.የግ.ማ. በኢትዮጵያ የሪል እስቴት ዘርፍን በሀገር ውስጥ እና በአለም አቀፍ ደረጃ ለማጠናከር የሚያስችሉ ሁለት ስትራቴጂካዊ የመግባቢያ ሰነዶችን በዛሬዉ እለት ተፈራረሙ፡፡
ስምምነቱ የሪል እስቴት ዘርፉን ትብብር ለማሳደግ፣ የሀገር ውስጥ እና የውጭ ኢንቨስትመንት እድሎችን ለማስፋፋት እንዲሁም የዲያስፖራውን ተሳትፎ ለማሳደግ ያለመ መሆኑ ተገልጻል፡፡
በስምምነቱ መሠረት በሀገር ውስጥ የኢትዮጵያ ሪል ስቴት አልሚዎች ማህበርን ተቋማዊ አቅም ማጠናከር፣ የአባልነት መስፋፋትን መደገፍ፣ በመንግስት እና በግል ዘርፍ መካከል ያለውን ትብብር ማሳደግ እና የዕውቀት ልውውጥ መድረኮችን በጋራ ማዘጋጀት ዋና ዋና ትኩረቶች ሲሆኑ በዚህም ዶክሳ ቢዝነስ ትሬዲንግ ለተመረጡ መርሃግብሮች የኢትዮጵያ ሪል ስቴት አልሚዎች ማህበር (EREDA) ተመራጭ የኢቨንት አስተባባሪ አጋር ሆኖ እንደሚሰራም ነዉ የተገለፀዉ።
በሌላ በኩል ስምምነቱ የዲያስፖራ ኢንቨስትመንትን ለማበረታታት እና የውጭ ምንዛሬ ገቢን ለማሳደግ ያለመ ሲሆን፣ የመጀመሪያዎቹ አለም አቀፍ የሪል እስቴትና ኢንቨስትመንት ትስስር ፕሮግራሞች በሪያድ (ሳውዲ አረቢያ)፣ በጆሃንስበርግ (ደቡብ አፍሪካ) እና በእስራኤል እንደሚካሄዱ ተጠቅሷል፡፡
ሁለቱ ተቋማት ቀደም ሲል እንደ "Addis Africa Real Estate Expo 2026" ያሉ ትልልቅ መድረኮችን በጋራ ማዘጋጀታቸው የሚታወስ ሲሆን፣ በቀጣይም የሚተገበሩ ፕሮጀክቶች በግልጽነት እና በተጠያቂነት መመሪያዎች የሚመሩ መሆናቸውን አረጋግጠዋል፡፡
ዶክሳ ቢዝነስ ትሬዲንግ ኃ.የተ.የግ.ማ. በቢዝነስ ልማት፣ በስትራቴጂካዊ ግንኙነት፣ በኢቨንት ማስተባበር፣ በማርኬቲንግ ኮሙኒኬሽን እና በባለድርሻ አካላት ትስስር ላይ የተሰማራ ድርጅት ሲሆን፣ ቢዝነሶችን፣ ባለሀብቶችን፣ መንግስታዊ ተቋማትን እና ማህበረሰቡን የሚያገናኙ ዘላቂና ፈጠራ ያላቸው መድረኮችን በመፍጠር ለኢኮኖሚያዊና ለኢንዱስትሪ ልማት አስተዋፅኦ ያደርጋል::
#fastmereja I የኢትዮጵያ ሪል እስቴት አልሚዎች ማህበር (EREDA) እና ዶክሳ ቢዝነስ ትሬዲንግ ኃ.የተ.የግ.ማ. በኢትዮጵያ የሪል እስቴት ዘርፍን በሀገር ውስጥ እና በአለም አቀፍ ደረጃ ለማጠናከር የሚያስችሉ ሁለት ስትራቴጂካዊ የመግባቢያ ሰነዶችን በዛሬዉ እለት ተፈራረሙ፡፡
ስምምነቱ የሪል እስቴት ዘርፉን ትብብር ለማሳደግ፣ የሀገር ውስጥ እና የውጭ ኢንቨስትመንት እድሎችን ለማስፋፋት እንዲሁም የዲያስፖራውን ተሳትፎ ለማሳደግ ያለመ መሆኑ ተገልጻል፡፡
በስምምነቱ መሠረት በሀገር ውስጥ የኢትዮጵያ ሪል ስቴት አልሚዎች ማህበርን ተቋማዊ አቅም ማጠናከር፣ የአባልነት መስፋፋትን መደገፍ፣ በመንግስት እና በግል ዘርፍ መካከል ያለውን ትብብር ማሳደግ እና የዕውቀት ልውውጥ መድረኮችን በጋራ ማዘጋጀት ዋና ዋና ትኩረቶች ሲሆኑ በዚህም ዶክሳ ቢዝነስ ትሬዲንግ ለተመረጡ መርሃግብሮች የኢትዮጵያ ሪል ስቴት አልሚዎች ማህበር (EREDA) ተመራጭ የኢቨንት አስተባባሪ አጋር ሆኖ እንደሚሰራም ነዉ የተገለፀዉ።
በሌላ በኩል ስምምነቱ የዲያስፖራ ኢንቨስትመንትን ለማበረታታት እና የውጭ ምንዛሬ ገቢን ለማሳደግ ያለመ ሲሆን፣ የመጀመሪያዎቹ አለም አቀፍ የሪል እስቴትና ኢንቨስትመንት ትስስር ፕሮግራሞች በሪያድ (ሳውዲ አረቢያ)፣ በጆሃንስበርግ (ደቡብ አፍሪካ) እና በእስራኤል እንደሚካሄዱ ተጠቅሷል፡፡
ሁለቱ ተቋማት ቀደም ሲል እንደ "Addis Africa Real Estate Expo 2026" ያሉ ትልልቅ መድረኮችን በጋራ ማዘጋጀታቸው የሚታወስ ሲሆን፣ በቀጣይም የሚተገበሩ ፕሮጀክቶች በግልጽነት እና በተጠያቂነት መመሪያዎች የሚመሩ መሆናቸውን አረጋግጠዋል፡፡
ዶክሳ ቢዝነስ ትሬዲንግ ኃ.የተ.የግ.ማ. በቢዝነስ ልማት፣ በስትራቴጂካዊ ግንኙነት፣ በኢቨንት ማስተባበር፣ በማርኬቲንግ ኮሙኒኬሽን እና በባለድርሻ አካላት ትስስር ላይ የተሰማራ ድርጅት ሲሆን፣ ቢዝነሶችን፣ ባለሀብቶችን፣ መንግስታዊ ተቋማትን እና ማህበረሰቡን የሚያገናኙ ዘላቂና ፈጠራ ያላቸው መድረኮችን በመፍጠር ለኢኮኖሚያዊና ለኢንዱስትሪ ልማት አስተዋፅኦ ያደርጋል::
13 days ago
በላሊበላ ተጓዡን ቱሪስት ያጭበረበሩት መነጋገሪያ ሆኗል።
ዳዉድ አኹንድዛዳ የተባለ አዘርባጃናዊ በተለያዩ ሀገራት እየተጓዘ የቱሪስት ስፍራዎችን እና የህዝቡን ህይወት አብሮ እየበላ ያስቃኛል። ሰሞኑን ኢትዮጵያ የመጣው Davud በላሊበላ በገጠመው ነገር በጣም እንዳዘነ ለዓለም ህዝብ በርካታ ተከታይ ባለው የዩቲዩብ ቻናሉ ተናግሮ መነጋገሪያ አድርጎታል።
በላሊበላ አብያተ ክርስቲያናት የነበረውን አስደናቂ ጉብኝት ተደንቆ በማድነቅ ወደ አንድ ምግብ ቤት የገባው ቱሪስቱ ፉል በአንባሻ ስለተመለከተ አዞ እየበላ እያለ "እንብላ" በማለት ምግብ ቤት ውስጥ ለሚገኙት ሁሉም ሰዎች ጮርናቄ ብስኩት በእሱ አጠራር "ዶናት" ስጪያቸው እኔ እከፍላለው በማለት እዛው ለሚገኘው አስተርጓሚ ተብዬ ይነግሯል እሷም ለሁሉም 20 ጮርናቄ ታድላለች።
ማጭበርሩ የመጣው ሂሳብ ሲከፈል ሲሆን አስተርጓሚ የተባለው አንድ ጮርናቄ 200 ብር ነው በማለት ዋጋ ሲነግረው የምግብ ቤቷ ባለቤት "ኧረ ተው 50 ብር ነው፣ የሰው ገንዘብ ምን ያደርግልኛል" ብትልም ሰሚ አላገኘችም።
ቱሪስቱም በዋጋው ስለተጠራጠረ ደግሞ ሲጠይቅ አስተርጓሚው የአንዱ ዋጋ 150 ብር እንደሆነ ይነግሯል፣ ቱሪስቱ በመገረም በመናደደ የ20 ጮርናቄ 3000 ብር ከፍሎ ቢወጣም እንደተጭበረበረ ስለገባው ሌላ ቤት ሄዶ ሲገዛ የአንዱ ዋጋ 50 ብር ብቻ እንደሆነ ይነግሩታል።
በጋበዝኩ ባበላው እንዴት ያጭበረብሩኛል በማለት "Getting Scammed In The Holiest Place In Africa (when kindness meets greed)" በማለት በለቀቀው ቪዲዮ በንዴት ቪዲዮ ላይ ሲናገር ይታያል። የገንዘብ ጉዳይ አይደለም የሚለው ቱሪስቱ በመንገድ ላይ ለበርካታ ሰዎች ብዙ ዶላር ድጋፍ አድርጊያለው ይህ ግን የእምነት ጉዳይ ነው ታማኝ መሆን አለባቸው ሲል በምሬት ተናግሯል።
በርካታ ኢትዮጵያዊያን በኮሜንት መስጫው ስር ገብተው ይቅርታ እየጠየቁት ይገኛሉ።
ዳዉድ አኹንድዛዳ የተባለ አዘርባጃናዊ በተለያዩ ሀገራት እየተጓዘ የቱሪስት ስፍራዎችን እና የህዝቡን ህይወት አብሮ እየበላ ያስቃኛል። ሰሞኑን ኢትዮጵያ የመጣው Davud በላሊበላ በገጠመው ነገር በጣም እንዳዘነ ለዓለም ህዝብ በርካታ ተከታይ ባለው የዩቲዩብ ቻናሉ ተናግሮ መነጋገሪያ አድርጎታል።
በላሊበላ አብያተ ክርስቲያናት የነበረውን አስደናቂ ጉብኝት ተደንቆ በማድነቅ ወደ አንድ ምግብ ቤት የገባው ቱሪስቱ ፉል በአንባሻ ስለተመለከተ አዞ እየበላ እያለ "እንብላ" በማለት ምግብ ቤት ውስጥ ለሚገኙት ሁሉም ሰዎች ጮርናቄ ብስኩት በእሱ አጠራር "ዶናት" ስጪያቸው እኔ እከፍላለው በማለት እዛው ለሚገኘው አስተርጓሚ ተብዬ ይነግሯል እሷም ለሁሉም 20 ጮርናቄ ታድላለች።
ማጭበርሩ የመጣው ሂሳብ ሲከፈል ሲሆን አስተርጓሚ የተባለው አንድ ጮርናቄ 200 ብር ነው በማለት ዋጋ ሲነግረው የምግብ ቤቷ ባለቤት "ኧረ ተው 50 ብር ነው፣ የሰው ገንዘብ ምን ያደርግልኛል" ብትልም ሰሚ አላገኘችም።
ቱሪስቱም በዋጋው ስለተጠራጠረ ደግሞ ሲጠይቅ አስተርጓሚው የአንዱ ዋጋ 150 ብር እንደሆነ ይነግሯል፣ ቱሪስቱ በመገረም በመናደደ የ20 ጮርናቄ 3000 ብር ከፍሎ ቢወጣም እንደተጭበረበረ ስለገባው ሌላ ቤት ሄዶ ሲገዛ የአንዱ ዋጋ 50 ብር ብቻ እንደሆነ ይነግሩታል።
በጋበዝኩ ባበላው እንዴት ያጭበረብሩኛል በማለት "Getting Scammed In The Holiest Place In Africa (when kindness meets greed)" በማለት በለቀቀው ቪዲዮ በንዴት ቪዲዮ ላይ ሲናገር ይታያል። የገንዘብ ጉዳይ አይደለም የሚለው ቱሪስቱ በመንገድ ላይ ለበርካታ ሰዎች ብዙ ዶላር ድጋፍ አድርጊያለው ይህ ግን የእምነት ጉዳይ ነው ታማኝ መሆን አለባቸው ሲል በምሬት ተናግሯል።
በርካታ ኢትዮጵያዊያን በኮሜንት መስጫው ስር ገብተው ይቅርታ እየጠየቁት ይገኛሉ።
15 days ago
የአለም ዋንጫ ያለ እሷ አይታሰብም፦
የፊፋ ፕሬዝዳንት
*ፊፋ ሻኪራ የውድድሩ ቅመም ብሏታል።
#ethiopia | የዓለም ዋንጫዋ ድምቀት ሻኪራ እና የሙዚቃው ስሜት በአረንጓዴው ሜዳ ትላንት ምሽትም ደምቆ ታይቷል።
በዓለም እግር ኳስ ታሪክ ከስፖርታዊ ብቃት ባሻገር በሙዚቃዊ ስሜት ሲታወስ የኖረው የዓለም ዋንጫ ዘንድሮም የኮሎምቢያዊቷን ኮከብ ሻኪራን ብቃት ተደምሟል።
ሻኪራ ከእግር ኳስ ዓለም ጋር ያላት ቁርኝት እጅግ የጠበቀ ነው።
በተለይም በ2010 የደቡብ አፍሪካ ዓለም ዋንጫ ላይ የዘፈነችው Waka Waka (This Time for Africa) ዘፈን እስካሁን ድረስ ከዓለም ዋንጫ ጋር ተያይዘው የሚነሱ ምርጥ የሙዚቃ ስራዎች በግንባር ቀደምትነት ይጠቀሳል።
የእሷ ሙዚቃ በዓለም ዙሪያ ያሉ የተለያዩ ባህሎችን የሚያቀናጅ በመሆኑ፣ የእግር ኳስ አፍቃሪዎችን በማቀራረብ ረገድ ትልቅ ሚና እየተጫወተች ትገኛለች።
የፊፋው ፕሬዝዳንት እንደተናገሩት ሻኪራ መድረክ ላይ መገኘት ለጨዋታዎቹ ተጨማሪ ድምቀት በመስጠት የስታዲየሙን ድባብ ከፍ ታደርጋለች ብለዋል።
እሷ የአለም ዋንጫው ቅመም ናት ሲሉም አሞካሽተዋታል።
ሻኪራ የሙዚቃ ንግሥት ብቻ ሳትሆን የእግር ኳስ ዓለም የቅርብ ወዳጅ መሆኗን እንደገና ያረጋገጠችበት ሆኗልም ሲሉ አክለዋል።
ሔኖክ ወ/ገብርኤል
#ethiopia #getutemesgen #getunews #fifaworldcup2026 #colombiansinger #shakiradaidaiwakawaka
የፊፋ ፕሬዝዳንት
*ፊፋ ሻኪራ የውድድሩ ቅመም ብሏታል።
#ethiopia | የዓለም ዋንጫዋ ድምቀት ሻኪራ እና የሙዚቃው ስሜት በአረንጓዴው ሜዳ ትላንት ምሽትም ደምቆ ታይቷል።
በዓለም እግር ኳስ ታሪክ ከስፖርታዊ ብቃት ባሻገር በሙዚቃዊ ስሜት ሲታወስ የኖረው የዓለም ዋንጫ ዘንድሮም የኮሎምቢያዊቷን ኮከብ ሻኪራን ብቃት ተደምሟል።
ሻኪራ ከእግር ኳስ ዓለም ጋር ያላት ቁርኝት እጅግ የጠበቀ ነው።
በተለይም በ2010 የደቡብ አፍሪካ ዓለም ዋንጫ ላይ የዘፈነችው Waka Waka (This Time for Africa) ዘፈን እስካሁን ድረስ ከዓለም ዋንጫ ጋር ተያይዘው የሚነሱ ምርጥ የሙዚቃ ስራዎች በግንባር ቀደምትነት ይጠቀሳል።
የእሷ ሙዚቃ በዓለም ዙሪያ ያሉ የተለያዩ ባህሎችን የሚያቀናጅ በመሆኑ፣ የእግር ኳስ አፍቃሪዎችን በማቀራረብ ረገድ ትልቅ ሚና እየተጫወተች ትገኛለች።
የፊፋው ፕሬዝዳንት እንደተናገሩት ሻኪራ መድረክ ላይ መገኘት ለጨዋታዎቹ ተጨማሪ ድምቀት በመስጠት የስታዲየሙን ድባብ ከፍ ታደርጋለች ብለዋል።
እሷ የአለም ዋንጫው ቅመም ናት ሲሉም አሞካሽተዋታል።
ሻኪራ የሙዚቃ ንግሥት ብቻ ሳትሆን የእግር ኳስ ዓለም የቅርብ ወዳጅ መሆኗን እንደገና ያረጋገጠችበት ሆኗልም ሲሉ አክለዋል።
ሔኖክ ወ/ገብርኤል
#ethiopia #getutemesgen #getunews #fifaworldcup2026 #colombiansinger #shakiradaidaiwakawaka
Sponsored by
Surafel
19 days ago
የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት 100ኛ ዓመቱን አከበረ
#ethiopia | የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት (EPHI) "የአንድ ክፍለ ዘመን ጥረት ለተሻለ የሕብረተሰብ ጤና" በሚል መሪ ቃል ታሪካዊ የ100ኛ ዓመት የምስረታ በዓሉን ዛሬ በከፍተኛ ድምቀት አክብሯል።
ይህ መቶ ዓመታትን የተሻገረው ክብረ በዓል ተቋሙ ላለፉት አሥርት ዓመታት የሀገሪቱን የጤና ደህንነት ለመጠበቅ ያደረገውን ዘርፈ ብዙ ጉዞ የዘከረ ሲሆን፣ በቀጣይም የጤና ሥርዓቱን ወደ ላቀ ምዕራፍ ለማሸጋገር አዲስ ቃል ኪዳን የተገባበት መድረክ ሆኗል።
በበዓሉ ላይ ተገኝተው ንግግር ያደረጉት የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ክቡር ታዬ አፅቀስላሴ ጠንካራ የሕብረተሰብ ጤና ተቋማት የሀገር ደህንነትና ልማት መሠረቶች መሆናቸውን በመግለጽ፣ መንግሥት ተቋሙን ይበልጥ ለማጠናከር ቅድሚያ ሰጥቶ እንደሚሠራ አረጋግጠዋል።
ፕሬዚዳንቱ አክለውም ተቋሙ ከጊዜው ጋር እንዲራመድ የዲጂታል ቴክኖሎጂንና የሰው ሰራሽ አስተውሎት (AI) አጠቃቀምን ማሳደግ እንደሚገባው አሳስበዋል።
በተመሳሳይ መልኩ የጤና ሚኒስትሯ ክብርት ዶክተር መቅደስ ዳባ ተቋሙ ላለፉት 100 ዓመታት በበሽታ ቅኝት፣ በላቦራቶሪ አገልግሎትና በምርምር ዘርፍ ያበረከተውን ከፍተኛ አስተዋጽኦ ያወሱ ሲሆን፣ አዳዲስ ወረርሽኞችንና የአየር ንብረት ለውጥ ያመጣቸውን የጤና ተግዳሮቶች ለመመከት ጠንካራ ተቋማዊ ትብብር እንደሚያስፈልግ በአፅንኦት ገልጸዋል።
የዓለም ጤና ድርጅት (WHO) በኢትዮጵያ ተወካይ ፕሮፌሰር ፍራንሲስ ካስሎ በበኩላቸው ኢንስቲትዩቱ በአፍሪካ እጅግ ጠንካራ ከሆኑ የልህቀት ማዕከላት አንዱ መሆኑን ጠቅሰው፣ ተቋሙን የዓለም ጤና ድርጅት የትብብር ማዕከል ለማድረግ እንቅስቃሴ መጀመሩን ይፋ አድርገዋል።
የአፍሪካ የበሽታ መከላከያና መቆጣጠሪያ ማዕከል (Africa CDC) ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ጄን ካሴያም በበኩላቸው የወደፊቱ የሕብረተሰብ ጤና ያለ ሰው ሰራሽ አስተውሎት (AI) የማይታሰብ መሆኑን ጠቁመው፣ ኢትዮጵያ በዚህ ረገድ እያደረገች ያለችው ጥረት ለጤናው ዘርፍ ስኬት ትልቅ አቅም እንደሚፈጥር ገልጸዋል።
የኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር ዶክተር መሳይ ኃይሉ ተቋሙ ያለፉትን ስኬቶች መሠረት በማድረግ በቀጣዩ መቶ ዓመታት የሀገሪቱን የሳይንስና የጤና ሉዓላዊነት በተሟላ ሁኔታ ለማረጋገጥ በቁርጠኝነት እንደሚሠራ ቃል ገብተዋል።
በበዓሉ ማጠቃለያ ላይም ላለፉት ዓመታት ተቋሙን በምርምርና በአመራርነት ያገለገሉ ባለውለታዎች ከፕሬዚዳንት ታዬ አፅቀስላሴ እጅ የእውቅና ሽልማት ተበርክቶላቸዋል።
ጌትነት ተመስገን
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ
#healthsovereignty #publichealthethiopia
#aiinhealthcare #ethiopia
#ephi #ministryofhealthethiopia
#ethiopia | የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት (EPHI) "የአንድ ክፍለ ዘመን ጥረት ለተሻለ የሕብረተሰብ ጤና" በሚል መሪ ቃል ታሪካዊ የ100ኛ ዓመት የምስረታ በዓሉን ዛሬ በከፍተኛ ድምቀት አክብሯል።
ይህ መቶ ዓመታትን የተሻገረው ክብረ በዓል ተቋሙ ላለፉት አሥርት ዓመታት የሀገሪቱን የጤና ደህንነት ለመጠበቅ ያደረገውን ዘርፈ ብዙ ጉዞ የዘከረ ሲሆን፣ በቀጣይም የጤና ሥርዓቱን ወደ ላቀ ምዕራፍ ለማሸጋገር አዲስ ቃል ኪዳን የተገባበት መድረክ ሆኗል።
በበዓሉ ላይ ተገኝተው ንግግር ያደረጉት የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ክቡር ታዬ አፅቀስላሴ ጠንካራ የሕብረተሰብ ጤና ተቋማት የሀገር ደህንነትና ልማት መሠረቶች መሆናቸውን በመግለጽ፣ መንግሥት ተቋሙን ይበልጥ ለማጠናከር ቅድሚያ ሰጥቶ እንደሚሠራ አረጋግጠዋል።
ፕሬዚዳንቱ አክለውም ተቋሙ ከጊዜው ጋር እንዲራመድ የዲጂታል ቴክኖሎጂንና የሰው ሰራሽ አስተውሎት (AI) አጠቃቀምን ማሳደግ እንደሚገባው አሳስበዋል።
በተመሳሳይ መልኩ የጤና ሚኒስትሯ ክብርት ዶክተር መቅደስ ዳባ ተቋሙ ላለፉት 100 ዓመታት በበሽታ ቅኝት፣ በላቦራቶሪ አገልግሎትና በምርምር ዘርፍ ያበረከተውን ከፍተኛ አስተዋጽኦ ያወሱ ሲሆን፣ አዳዲስ ወረርሽኞችንና የአየር ንብረት ለውጥ ያመጣቸውን የጤና ተግዳሮቶች ለመመከት ጠንካራ ተቋማዊ ትብብር እንደሚያስፈልግ በአፅንኦት ገልጸዋል።
የዓለም ጤና ድርጅት (WHO) በኢትዮጵያ ተወካይ ፕሮፌሰር ፍራንሲስ ካስሎ በበኩላቸው ኢንስቲትዩቱ በአፍሪካ እጅግ ጠንካራ ከሆኑ የልህቀት ማዕከላት አንዱ መሆኑን ጠቅሰው፣ ተቋሙን የዓለም ጤና ድርጅት የትብብር ማዕከል ለማድረግ እንቅስቃሴ መጀመሩን ይፋ አድርገዋል።
የአፍሪካ የበሽታ መከላከያና መቆጣጠሪያ ማዕከል (Africa CDC) ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ጄን ካሴያም በበኩላቸው የወደፊቱ የሕብረተሰብ ጤና ያለ ሰው ሰራሽ አስተውሎት (AI) የማይታሰብ መሆኑን ጠቁመው፣ ኢትዮጵያ በዚህ ረገድ እያደረገች ያለችው ጥረት ለጤናው ዘርፍ ስኬት ትልቅ አቅም እንደሚፈጥር ገልጸዋል።
የኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር ዶክተር መሳይ ኃይሉ ተቋሙ ያለፉትን ስኬቶች መሠረት በማድረግ በቀጣዩ መቶ ዓመታት የሀገሪቱን የሳይንስና የጤና ሉዓላዊነት በተሟላ ሁኔታ ለማረጋገጥ በቁርጠኝነት እንደሚሠራ ቃል ገብተዋል።
በበዓሉ ማጠቃለያ ላይም ላለፉት ዓመታት ተቋሙን በምርምርና በአመራርነት ያገለገሉ ባለውለታዎች ከፕሬዚዳንት ታዬ አፅቀስላሴ እጅ የእውቅና ሽልማት ተበርክቶላቸዋል።
ጌትነት ተመስገን
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ
#healthsovereignty #publichealthethiopia
#aiinhealthcare #ethiopia
#ephi #ministryofhealthethiopia
19 days ago
Ethio telecom and Inspur Software Technology Explore Strategic Partnership to Accelerate Ethiopia's Digital Infrastructure Transformation
Ethio telecom CEO, Frehiwot Tamru, hosted high-level strategic discussions with a senior delegation from Inspur Software Technology Co., Ltd., led by its Board Chairman, Mr. Lin Shuai. Joining the delegation was Mr. Gao Xinjie, Deputy General Manager of Shandong Hi-Speed Road & Bridge International Engineering, reflecting a shared commitment to fostering an integrated partnership that combines advanced digital technologies with state-of-the-art infrastructure development.
Aligned with Ethio telecom's "Next Horizon: Digital & Beyond 2028" strategy, the discussions focused on establishing a strategic partnership that integrates next-generation digital technologies with modern infrastructure to accelerate Ethiopia's digital transformation and strengthen the nation's digital economy. By combining cutting-edge computing capabilities with robust physical infrastructure, the collaboration aims to create a resilient, intelligent, and future-ready digital ecosystem that supports inclusive economic growth and national development.
As part of the proposed collaboration, Inspur Software Technology will contribute its expertise in advanced digital infrastructure by supporting the design and deployment of high-performance computing, AI-ready data center solutions, cloud computing platforms, and intelligent digital infrastructure. These capabilities are expected to strengthen Ethiopia's sovereign digital infrastructure, enhance national computing capacity, support AI-driven innovation, and enable the delivery of next-generation digital and enterprise services.
The discussions also explored opportunities to jointly develop localized digital applications and industry-specific solutions tailored to Ethiopia's market, with the aim of accelerating digital adoption across key sectors of the economy. Furthermore, the companies discussed collaboration in areas including AI computing infrastructure, cloud services, enterprise digital transformation, smart industry solutions, talent development, technology transfer, research and innovation. They also explored leveraging their complementary strengths to expand cooperation beyond Ethiopia and jointly pursue strategic opportunities across Africa, contributing to regional digital transformation, digital inclusion, and sustainable economic growth.
During the discussions, Mr. Lin Shuai and Mr. Gao Xinjie highly commended Ethio telecom's visionary leadership, remarkable transformation journey, and outstanding achievements in evolving from a traditional telecommunications operator into one of Africa's leading digital services and technology companies. They expressed their admiration for the company's strategic direction, rapid digital transformation, continuous investment in advanced technologies, and its growing role in driving Ethiopia's digital economy. Reaffirming their confidence in Ethio telecom's future, they conveyed their strong interest in establishing a long-term strategic partnership that extends beyond Ethiopia to jointly pursue opportunities across the African market.
Concluding the meeting, CEO Frehiwot Tamru directed the respective technical teams to expedite the development of a comprehensive cooperation framework and implementation roadmap. This preparatory work will pave the way for a subsequent executive-level engagement to formalize the partnership and initiate the implementation of high-impact strategic initiatives that will contribute to Ethiopia's and Africa's digital future.
#ethiotelecom #inspur #sdhs #telebirr #nexthorizon #digitalethiopia #digitaltransformation #gsma #itu
Ethio telecom CEO, Frehiwot Tamru, hosted high-level strategic discussions with a senior delegation from Inspur Software Technology Co., Ltd., led by its Board Chairman, Mr. Lin Shuai. Joining the delegation was Mr. Gao Xinjie, Deputy General Manager of Shandong Hi-Speed Road & Bridge International Engineering, reflecting a shared commitment to fostering an integrated partnership that combines advanced digital technologies with state-of-the-art infrastructure development.
Aligned with Ethio telecom's "Next Horizon: Digital & Beyond 2028" strategy, the discussions focused on establishing a strategic partnership that integrates next-generation digital technologies with modern infrastructure to accelerate Ethiopia's digital transformation and strengthen the nation's digital economy. By combining cutting-edge computing capabilities with robust physical infrastructure, the collaboration aims to create a resilient, intelligent, and future-ready digital ecosystem that supports inclusive economic growth and national development.
As part of the proposed collaboration, Inspur Software Technology will contribute its expertise in advanced digital infrastructure by supporting the design and deployment of high-performance computing, AI-ready data center solutions, cloud computing platforms, and intelligent digital infrastructure. These capabilities are expected to strengthen Ethiopia's sovereign digital infrastructure, enhance national computing capacity, support AI-driven innovation, and enable the delivery of next-generation digital and enterprise services.
The discussions also explored opportunities to jointly develop localized digital applications and industry-specific solutions tailored to Ethiopia's market, with the aim of accelerating digital adoption across key sectors of the economy. Furthermore, the companies discussed collaboration in areas including AI computing infrastructure, cloud services, enterprise digital transformation, smart industry solutions, talent development, technology transfer, research and innovation. They also explored leveraging their complementary strengths to expand cooperation beyond Ethiopia and jointly pursue strategic opportunities across Africa, contributing to regional digital transformation, digital inclusion, and sustainable economic growth.
During the discussions, Mr. Lin Shuai and Mr. Gao Xinjie highly commended Ethio telecom's visionary leadership, remarkable transformation journey, and outstanding achievements in evolving from a traditional telecommunications operator into one of Africa's leading digital services and technology companies. They expressed their admiration for the company's strategic direction, rapid digital transformation, continuous investment in advanced technologies, and its growing role in driving Ethiopia's digital economy. Reaffirming their confidence in Ethio telecom's future, they conveyed their strong interest in establishing a long-term strategic partnership that extends beyond Ethiopia to jointly pursue opportunities across the African market.
Concluding the meeting, CEO Frehiwot Tamru directed the respective technical teams to expedite the development of a comprehensive cooperation framework and implementation roadmap. This preparatory work will pave the way for a subsequent executive-level engagement to formalize the partnership and initiate the implementation of high-impact strategic initiatives that will contribute to Ethiopia's and Africa's digital future.
#ethiotelecom #inspur #sdhs #telebirr #nexthorizon #digitalethiopia #digitaltransformation #gsma #itu
19 days ago
Fly seamlessly between Kigali and all Ethiopian Airlines destinations across Africa and India. Book now to enjoy a special 10% discount on your next adventure.
https://www.ethiopianairli... #flyethiopian
https://www.ethiopianairli... #flyethiopian
21 days ago
Ethio telecom and Huawei Strengthen Strategic Partnership to Accelerate Enterprise and SME Growth Through Digital Innovation
Ethio telecom Chief Executive Officer, Frehiwot Tamru, and Huawei Northern Africa President, Mr. Li Shen, together with their executive leadership teams, held high-level strategic discussions to further strengthen their long-standing strategic partnership and accelerate the growth of Ethiopia's Enterprise and Small & Medium Enterprise (SME) markets through innovative digital solutions.
The discussions were aligned with Ethio telecom's Next Horizon: Digital & Beyond 2028 strategy and focused on expanding the partnership beyond traditional telecommunications infrastructure toward a broader business, innovation, and digital ecosystem collaboration. Both companies reaffirmed their shared commitment to jointly driving Ethiopia's digital transformation by creating sustainable value for businesses, communities, and the wider digital economy.
A key focus of the meeting was the joint development of integrated, industry-specific digital solutions that combine advanced connectivity, cloud computing, artificial intelligence (AI), cybersecurity, Internet of Things (IoT), data center services, and digital platforms to accelerate the digital transformation of enterprises across key sectors of the economy.
The leadership teams also discussed strengthening the digital ecosystem for Enterprise and SME customers by integrating innovative business solutions with the telebirr platform, enabling digital payments, financial services, business management tools, e-commerce, and other value-added services that empower businesses to improve productivity, expand their markets, and enhance competitiveness.
Recognizing the importance of local innovation and faster service delivery, the discussions emphasized strengthening local software development, solution customization, system integration, and technical support through enhanced local engineering capabilities, solution architects, and research and development collaboration. Both companies agreed that closer collaboration between their technical teams will accelerate innovation, improve responsiveness to customer requirements, and enable the rapid development of solutions tailored to Ethiopia's evolving market needs.
The meeting further explored opportunities to strengthen collaboration in expanding smartphone affordability and digital device accessibility through innovative financing models and broader market initiatives. Both companies recognized that increasing access to affordable smart devices is fundamental to accelerating digital inclusion and enabling greater participation in Ethiopia's growing digital economy.
Beyond technology and business growth, both companies emphasized the importance of expanding collaboration in Environmental, Social, and Governance (ESG) initiatives and corporate social responsibility. The discussions highlighted opportunities to work together in promoting digital inclusion, digital literacy, rural connectivity, digital education, community empowerment, and sustainable digital infrastructure, reaffirming their shared commitment to delivering meaningful social and economic impact.
The leadership also agreed to strengthen collaboration in marketing communications, customer education, and digital awareness initiatives to accelerate the adoption of innovative digital services. Joint efforts will focus on developing creative campaigns, educational content, promotional materials, and customer engagement initiatives that enhance awareness and maximize the value of Ethio telecom's expanding portfolio of digital products and services, including telebirr and enterprise digital solutions.
Huawei reaffirmed its unwavering commitment to supporting Ethio telecom's transformation into a leading technology-driven digital services company (TechCo). The company expressed its readiness to deepen collaboration in enterprise innovation, SME empowerment, digital ecosystem development, solution co-creation, and regional growth opportunities, supporting Ethio telecom's ambition to expand digital innovation beyond Ethiopia into regional and African markets.
The meeting concluded with a shared commitment to translate these strategic priorities into concrete initiatives that will accelerate Ethiopia's digital transformation, unlock new opportunities for enterprises and SMEs, strengthen digital inclusion, and create scalable digital solutions capable of serving markets across Africa.
#ethiotelecom #huawei #nexthorizon #digitalbeyond2028 #digitaltransformation #enterprisesolutions #sme #telebirr #digitalinclusion #techco #innovation #africa #cloud #ai #cybersecurity
Ethio telecom Chief Executive Officer, Frehiwot Tamru, and Huawei Northern Africa President, Mr. Li Shen, together with their executive leadership teams, held high-level strategic discussions to further strengthen their long-standing strategic partnership and accelerate the growth of Ethiopia's Enterprise and Small & Medium Enterprise (SME) markets through innovative digital solutions.
The discussions were aligned with Ethio telecom's Next Horizon: Digital & Beyond 2028 strategy and focused on expanding the partnership beyond traditional telecommunications infrastructure toward a broader business, innovation, and digital ecosystem collaboration. Both companies reaffirmed their shared commitment to jointly driving Ethiopia's digital transformation by creating sustainable value for businesses, communities, and the wider digital economy.
A key focus of the meeting was the joint development of integrated, industry-specific digital solutions that combine advanced connectivity, cloud computing, artificial intelligence (AI), cybersecurity, Internet of Things (IoT), data center services, and digital platforms to accelerate the digital transformation of enterprises across key sectors of the economy.
The leadership teams also discussed strengthening the digital ecosystem for Enterprise and SME customers by integrating innovative business solutions with the telebirr platform, enabling digital payments, financial services, business management tools, e-commerce, and other value-added services that empower businesses to improve productivity, expand their markets, and enhance competitiveness.
Recognizing the importance of local innovation and faster service delivery, the discussions emphasized strengthening local software development, solution customization, system integration, and technical support through enhanced local engineering capabilities, solution architects, and research and development collaboration. Both companies agreed that closer collaboration between their technical teams will accelerate innovation, improve responsiveness to customer requirements, and enable the rapid development of solutions tailored to Ethiopia's evolving market needs.
The meeting further explored opportunities to strengthen collaboration in expanding smartphone affordability and digital device accessibility through innovative financing models and broader market initiatives. Both companies recognized that increasing access to affordable smart devices is fundamental to accelerating digital inclusion and enabling greater participation in Ethiopia's growing digital economy.
Beyond technology and business growth, both companies emphasized the importance of expanding collaboration in Environmental, Social, and Governance (ESG) initiatives and corporate social responsibility. The discussions highlighted opportunities to work together in promoting digital inclusion, digital literacy, rural connectivity, digital education, community empowerment, and sustainable digital infrastructure, reaffirming their shared commitment to delivering meaningful social and economic impact.
The leadership also agreed to strengthen collaboration in marketing communications, customer education, and digital awareness initiatives to accelerate the adoption of innovative digital services. Joint efforts will focus on developing creative campaigns, educational content, promotional materials, and customer engagement initiatives that enhance awareness and maximize the value of Ethio telecom's expanding portfolio of digital products and services, including telebirr and enterprise digital solutions.
Huawei reaffirmed its unwavering commitment to supporting Ethio telecom's transformation into a leading technology-driven digital services company (TechCo). The company expressed its readiness to deepen collaboration in enterprise innovation, SME empowerment, digital ecosystem development, solution co-creation, and regional growth opportunities, supporting Ethio telecom's ambition to expand digital innovation beyond Ethiopia into regional and African markets.
The meeting concluded with a shared commitment to translate these strategic priorities into concrete initiatives that will accelerate Ethiopia's digital transformation, unlock new opportunities for enterprises and SMEs, strengthen digital inclusion, and create scalable digital solutions capable of serving markets across Africa.
#ethiotelecom #huawei #nexthorizon #digitalbeyond2028 #digitaltransformation #enterprisesolutions #sme #telebirr #digitalinclusion #techco #innovation #africa #cloud #ai #cybersecurity
Sponsored by
Surafel
Comments