1 day ago
የድምፃዊ ፍቃዱ ትዛዙ ~ "ቁንጅና"
#ethiopia | ድምፃዊ ፍቃዱ ትዛዙ ከዚህ ቀደም የድምፃዊ ተፈራ ነጋሽን ሙሉ አልበም በማቀናበርና በማዘጋጀት ከሙዚቃ አፍቃሪያን ከፍተኛ ተቀባይነትን ያገኘ ሲሆን፣ አሁን ደግሞ በራሱ አዲስ ሥራ "ቁንጅና" በሚል ርዕስ ለአድማጮች አቅርቧል።
ሙዚቃው በተለቀቀ በጥቂት ቀናት ውስጥ ከ100,000 በላይ እይታዎችን በማስመዝገብ የአድማጮችን ቀልብ የሳበ ተወዳጅ ሥራ ሆኗል።
"ቁንጅና" የሙዚቃ ክሬዲት
ግጥምና ዜማ፡ ፍቃዱ ትዛዙ
ሙዚቃ ቅንብር እና ሚክሲንግ፡ አቤል ጳውሎስ
ማስተሪንግ፡ አበጋዝ ክብረወርቅ ሺዎታ
ድምፅ ቅጂ፡ ታምራት ድሪባ (Tamnote Studio)
ቤዝ ጊታር፡ አቤል ጳውሎስ
ሊድ ጊታር፡ በረከት ተስፋዝጊ (ቤኪ)
ሙዚቃው በናሆም ሬከርድስ አማካይነት ለአድማጮች ቀርቧል።
https://youtu.be/QjhgZNHig...
#ethiopia | ድምፃዊ ፍቃዱ ትዛዙ ከዚህ ቀደም የድምፃዊ ተፈራ ነጋሽን ሙሉ አልበም በማቀናበርና በማዘጋጀት ከሙዚቃ አፍቃሪያን ከፍተኛ ተቀባይነትን ያገኘ ሲሆን፣ አሁን ደግሞ በራሱ አዲስ ሥራ "ቁንጅና" በሚል ርዕስ ለአድማጮች አቅርቧል።
ሙዚቃው በተለቀቀ በጥቂት ቀናት ውስጥ ከ100,000 በላይ እይታዎችን በማስመዝገብ የአድማጮችን ቀልብ የሳበ ተወዳጅ ሥራ ሆኗል።
"ቁንጅና" የሙዚቃ ክሬዲት
ግጥምና ዜማ፡ ፍቃዱ ትዛዙ
ሙዚቃ ቅንብር እና ሚክሲንግ፡ አቤል ጳውሎስ
ማስተሪንግ፡ አበጋዝ ክብረወርቅ ሺዎታ
ድምፅ ቅጂ፡ ታምራት ድሪባ (Tamnote Studio)
ቤዝ ጊታር፡ አቤል ጳውሎስ
ሊድ ጊታር፡ በረከት ተስፋዝጊ (ቤኪ)
ሙዚቃው በናሆም ሬከርድስ አማካይነት ለአድማጮች ቀርቧል።
https://youtu.be/QjhgZNHig...
25 days ago
በሳውዲ እስር ላይ ለነበሩ 1,971 ኢትዮጵያውያን ምሕረት ተደረገላቸው‼
የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ዛሬ ሐምሌ 6 ቀን 2018 ዓ.ም ባወጣው መግለጫ፣ በሳዑዲ አረቢያ በሕግ ሂደትና አስገዳጅ እርምጃዎች ውስጥ የነበሩ 1,971 ኢትዮጵያውያን ከሳዑዲ ባለሥልጣናት የንጉሣዊ ምሕረት አዋጅ (Royal Amnesties) ተጠቃሚ መሆናቸውን አስታወቀ።
በሪያድ ከሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲና በጅዳ ከሚገኘው ቆንስላ ጄኔራል ጋር በመተባበር የተደረጉት ዲፕሎማሲያዊ ጥረቶች አዎንታዊ ውጤት ማምጣታቸውን የገለጸው ሚኒስቴሩ፣ በምሕረቱ የተካተቱ ዜጎችን ወደ ሀገር ለመመለስ የሚያስችሉ ሥራዎች መጀመራቸውን ጠቁሟል።
የኢትዮጵያ መንግሥት በውጭ ሀገራት የሚገኙ ዜጎቹን ደኅንነትና መብት ለማስጠበቅ ከሳዑዲ ባለሥልጣናት ጋር የሚያደርገውን ከፍተኛ የዲፕሎማሲ ንግግር አጠናክሮ እንደሚቀጥልም አረጋግጧል።
Seledadotio
Seledadotio
የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ዛሬ ሐምሌ 6 ቀን 2018 ዓ.ም ባወጣው መግለጫ፣ በሳዑዲ አረቢያ በሕግ ሂደትና አስገዳጅ እርምጃዎች ውስጥ የነበሩ 1,971 ኢትዮጵያውያን ከሳዑዲ ባለሥልጣናት የንጉሣዊ ምሕረት አዋጅ (Royal Amnesties) ተጠቃሚ መሆናቸውን አስታወቀ።
በሪያድ ከሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲና በጅዳ ከሚገኘው ቆንስላ ጄኔራል ጋር በመተባበር የተደረጉት ዲፕሎማሲያዊ ጥረቶች አዎንታዊ ውጤት ማምጣታቸውን የገለጸው ሚኒስቴሩ፣ በምሕረቱ የተካተቱ ዜጎችን ወደ ሀገር ለመመለስ የሚያስችሉ ሥራዎች መጀመራቸውን ጠቁሟል።
የኢትዮጵያ መንግሥት በውጭ ሀገራት የሚገኙ ዜጎቹን ደኅንነትና መብት ለማስጠበቅ ከሳዑዲ ባለሥልጣናት ጋር የሚያደርገውን ከፍተኛ የዲፕሎማሲ ንግግር አጠናክሮ እንደሚቀጥልም አረጋግጧል።
Seledadotio
Seledadotio
29 days ago
አዲሱ የቤት ኪራይ ውል ህገ-ወጥ የዋጋ ጭማሪን የሚገታ ነው
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በነዋሪዎች ላይ ያለውን የኑሮ ጫና ለማቃለል እና በቤት ኪራይ ገበያው ላይ የሚስተዋሉ ህገ-ወጥ አሰራሮችን ለመፍታት አዲስ የቤት ኪራይ ውል እድሳት እና የጭማሪ ጣሪያ ተግባራዊ አድርጓል፡፡
ለ2019 በጀት ዓመት የሚተገበረው ፍትሀዊ የቤት ኪራይ አመታዊ ጭማሪ ጣሪያ 11.5 በመቶ ሆኖ የጸደቀ ሲሆን ከተቀመጠው የጭማሪ ጣሪያ በላይ ዋጋ መጨመር በጥብቅ የተከለከለ መሆኑ ተገልጿል፡፡
የአዲስ አበባ ከተማ ቤቶች ልማት እና አስተዳደር ቢሮ ኃላፊ ወ/ሮ ቅድስት ወልደጊዮርጊስ እንዳስታወቁት፤ የውል እድሳቱ አከራይንም ሆነ ተከራይን ተጠቃሚ የሚያደርግ እና ህገ-ወጥ የዋጋ ጭማሪን የሚገታ ነው፡፡
ቢሮው ለውል እድሳቱ ሙሉ ዝግጅቱን ማጠናቀቁን እና የአተገባበር ሂደቱን በመከታተል አዋጁን ተፈጻሚ ለማድረግ በጥብቅ እንደሚሰራም አረጋግጠዋል፡፡
ከህጋዊ አሰራር ውጪ የሚደረጉ "የመንደር ውሎች" ፈጽሞ የተከለከሉ መሆናቸውን እና ከተቀመጠው ህጋዊ ተመን ውጪ የሚያስከፍሉ አከራዮች በህግ ተጠያቂ እንደሚሆኑም ኃላፊዋ አሳስበዋል፡፡
ህጉን በሚተላለፉ እና ውላቸውን በማያድሱ አካላት ላይ ቅጣት እንደሚጣል የገለጹት የቢሮው ኃላፊ ወ/ሮ ቅድስት ወልደጊዮርጊስ፤ የውል እድሳት ጊዜያቸው አልፎ አከራይም ተከራይም አብረው ኖረው እድሳት ሳይፈጽሙ እስከ ሁለት ወር ከቆዩ የአንድ ወር የቤት ኪራይ ቅጣት ይጣልባቸዋል ብለዋል፡፡
ውል ሳያድሱ ሶስት ወር እና ከዚያ በላይ የቆዩ ደግሞ የሁለት ወር የቤት ኪራይ ቅጣት የሚከፍሉ ሲሆን አዲስ ተከራይ አስገብተው ውል ያላደሱ እና ያላስመዘገቡ የአንድ ወር የቤት ኪራይ ይቀጣሉም ነው ያሉት፡፡
በጥቆማ ወይም በክትትል ውል ያላደሱ ወይም ያላስመዘገቡ መሆናቸው ከተረጋገጠ ደግሞ ከአንድ እስከ ሶስት ወር የሚደርስ የኪራይ መጠን ቅጣት እንደሚጣልባቸው ተናግረዋል፡፡
የአዲስ አበባ ከተማ ፍትህ ቢሮ ኃላፊ አቶ ተክሌ በዛብህ በበኩላቸው፣ ከሁለት ዓመት በፊት በወጣው የመኖሪያ ቤት ኪራይ አስተዳደር አዋጅ መሰረት ከተቆጣጣሪው አካል እውቅና ውጪ የሚደረጉ ውሎች ተቀባይነት እንደሌላቸው ገልጸዋል፡፡
የውል ጊዜ ሲያልቅ አከራዩ ውሉን ማደስ እና ማሳወቅ ግዴታ እንዳለበት በመግለጽ አዲሱ ውል ለሁለት አመታት የሚቆይ ይሆናል ብለዋል፡፡
አዋጁ ተከራዮች መኖሪያ ሲቀይሩ የሚደርስባቸውን የልጆች ትምህርት ቤት እና የሥራ ቦታ መናጋት በማስቀረት ማህበራዊ አብሮነትን እንደሚያጠናክርም ገልጸዋል፡፡
የሚመለከታቸው አካላት በክፍለ ከተማ እና በወረዳ አስተዳደር ጽ/ቤቶች እንዲሁም በመሶብ ዲጂታል የአንድ ማእከል አገልግሎት መስጫዎች ህጋዊ የውል እድሳት ማከናወን እንደሚችሉም ተጠቁሟል፡፡
AMN
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በነዋሪዎች ላይ ያለውን የኑሮ ጫና ለማቃለል እና በቤት ኪራይ ገበያው ላይ የሚስተዋሉ ህገ-ወጥ አሰራሮችን ለመፍታት አዲስ የቤት ኪራይ ውል እድሳት እና የጭማሪ ጣሪያ ተግባራዊ አድርጓል፡፡
ለ2019 በጀት ዓመት የሚተገበረው ፍትሀዊ የቤት ኪራይ አመታዊ ጭማሪ ጣሪያ 11.5 በመቶ ሆኖ የጸደቀ ሲሆን ከተቀመጠው የጭማሪ ጣሪያ በላይ ዋጋ መጨመር በጥብቅ የተከለከለ መሆኑ ተገልጿል፡፡
የአዲስ አበባ ከተማ ቤቶች ልማት እና አስተዳደር ቢሮ ኃላፊ ወ/ሮ ቅድስት ወልደጊዮርጊስ እንዳስታወቁት፤ የውል እድሳቱ አከራይንም ሆነ ተከራይን ተጠቃሚ የሚያደርግ እና ህገ-ወጥ የዋጋ ጭማሪን የሚገታ ነው፡፡
ቢሮው ለውል እድሳቱ ሙሉ ዝግጅቱን ማጠናቀቁን እና የአተገባበር ሂደቱን በመከታተል አዋጁን ተፈጻሚ ለማድረግ በጥብቅ እንደሚሰራም አረጋግጠዋል፡፡
ከህጋዊ አሰራር ውጪ የሚደረጉ "የመንደር ውሎች" ፈጽሞ የተከለከሉ መሆናቸውን እና ከተቀመጠው ህጋዊ ተመን ውጪ የሚያስከፍሉ አከራዮች በህግ ተጠያቂ እንደሚሆኑም ኃላፊዋ አሳስበዋል፡፡
ህጉን በሚተላለፉ እና ውላቸውን በማያድሱ አካላት ላይ ቅጣት እንደሚጣል የገለጹት የቢሮው ኃላፊ ወ/ሮ ቅድስት ወልደጊዮርጊስ፤ የውል እድሳት ጊዜያቸው አልፎ አከራይም ተከራይም አብረው ኖረው እድሳት ሳይፈጽሙ እስከ ሁለት ወር ከቆዩ የአንድ ወር የቤት ኪራይ ቅጣት ይጣልባቸዋል ብለዋል፡፡
ውል ሳያድሱ ሶስት ወር እና ከዚያ በላይ የቆዩ ደግሞ የሁለት ወር የቤት ኪራይ ቅጣት የሚከፍሉ ሲሆን አዲስ ተከራይ አስገብተው ውል ያላደሱ እና ያላስመዘገቡ የአንድ ወር የቤት ኪራይ ይቀጣሉም ነው ያሉት፡፡
በጥቆማ ወይም በክትትል ውል ያላደሱ ወይም ያላስመዘገቡ መሆናቸው ከተረጋገጠ ደግሞ ከአንድ እስከ ሶስት ወር የሚደርስ የኪራይ መጠን ቅጣት እንደሚጣልባቸው ተናግረዋል፡፡
የአዲስ አበባ ከተማ ፍትህ ቢሮ ኃላፊ አቶ ተክሌ በዛብህ በበኩላቸው፣ ከሁለት ዓመት በፊት በወጣው የመኖሪያ ቤት ኪራይ አስተዳደር አዋጅ መሰረት ከተቆጣጣሪው አካል እውቅና ውጪ የሚደረጉ ውሎች ተቀባይነት እንደሌላቸው ገልጸዋል፡፡
የውል ጊዜ ሲያልቅ አከራዩ ውሉን ማደስ እና ማሳወቅ ግዴታ እንዳለበት በመግለጽ አዲሱ ውል ለሁለት አመታት የሚቆይ ይሆናል ብለዋል፡፡
አዋጁ ተከራዮች መኖሪያ ሲቀይሩ የሚደርስባቸውን የልጆች ትምህርት ቤት እና የሥራ ቦታ መናጋት በማስቀረት ማህበራዊ አብሮነትን እንደሚያጠናክርም ገልጸዋል፡፡
የሚመለከታቸው አካላት በክፍለ ከተማ እና በወረዳ አስተዳደር ጽ/ቤቶች እንዲሁም በመሶብ ዲጂታል የአንድ ማእከል አገልግሎት መስጫዎች ህጋዊ የውል እድሳት ማከናወን እንደሚችሉም ተጠቁሟል፡፡
AMN
1 month ago
ንብረት ገዝተው የስም ዝውውር ያላደረጉ ዜጎች በአስቸኳይ እንዲያጠናቅቁ ታዘዘ
#eghiopia | ከሪል እስቴት አልሚዎችም ሆነ ከግለሰቦች በሰነዶች ማረጋገጫ ንብረት ገዝተው፣ እስካሁን ወደ መሬት ተቋማት በመቅረብ የስም ዝውውር ያላደረጉ እና የይዞታ ባለቤትነት ማረጋገጫ (ካርታ) ያልያዙ ባለንብረቶች ሂደቱን በአጭር ጊዜ ውስጥ እንዲያጠናቅቁ ጥሪ ቀረበ።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የመሬት ልማትና አስተዳደር ቢሮ ኃላፊ አቶ መኮንን ያኢ ከኤ ኤም ኤን ጋር ባደረጉት ቆይታ እንደገለጹት፤ የስመ-ንብረት ዝውውር በወቅቱ አለመደረጉ ንብረት ገዝተው የባለቤትነት ማረጋገጫ ያልያዙ ዜጎችን ለተለያዩ ከፍተኛ ጉዳቶች እና ለአደጋ እየዳረገ ይገኛል።
የስመ-ንብረት ዝውውር የመጨረሻ ግቡ ገዥው አካል ህጋዊ የይዞታ ባለቤትነት ማረጋገጫን እንዲይዝ ማድረግ ቢሆንም፣ በተለያዩ ምክንያቶች ይህንን ሳያደርጉ የቀሩ በርካታ አካላት መኖራቸውን ቢሮው ጠቁሟል።
በመሆኑም ቀደም ባሉ ጊዜያት የመኖሪያ ቤትም ሆነ ማንኛውንም በመሬት ላይ ያረፈ ንብረት ገዝተው የስም ዝውውር ያላደረጉ ባለንብረቶች፣ መብታቸውን ለማስከበርና ለከፋ አደጋ እንዳይጋለጡ ሲባል መንግስት በአስቸኳይ እና በአጭር ጊዜ ውስጥ ሂደቱን እንዲያጠናቅቁ ጥብቅ ማሳሰቢያ ሰጥቷል።
#ethiopia #addisababa #realestateethiopia #landmanagement #amn #propertylawyerthailand
#eghiopia | ከሪል እስቴት አልሚዎችም ሆነ ከግለሰቦች በሰነዶች ማረጋገጫ ንብረት ገዝተው፣ እስካሁን ወደ መሬት ተቋማት በመቅረብ የስም ዝውውር ያላደረጉ እና የይዞታ ባለቤትነት ማረጋገጫ (ካርታ) ያልያዙ ባለንብረቶች ሂደቱን በአጭር ጊዜ ውስጥ እንዲያጠናቅቁ ጥሪ ቀረበ።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የመሬት ልማትና አስተዳደር ቢሮ ኃላፊ አቶ መኮንን ያኢ ከኤ ኤም ኤን ጋር ባደረጉት ቆይታ እንደገለጹት፤ የስመ-ንብረት ዝውውር በወቅቱ አለመደረጉ ንብረት ገዝተው የባለቤትነት ማረጋገጫ ያልያዙ ዜጎችን ለተለያዩ ከፍተኛ ጉዳቶች እና ለአደጋ እየዳረገ ይገኛል።
የስመ-ንብረት ዝውውር የመጨረሻ ግቡ ገዥው አካል ህጋዊ የይዞታ ባለቤትነት ማረጋገጫን እንዲይዝ ማድረግ ቢሆንም፣ በተለያዩ ምክንያቶች ይህንን ሳያደርጉ የቀሩ በርካታ አካላት መኖራቸውን ቢሮው ጠቁሟል።
በመሆኑም ቀደም ባሉ ጊዜያት የመኖሪያ ቤትም ሆነ ማንኛውንም በመሬት ላይ ያረፈ ንብረት ገዝተው የስም ዝውውር ያላደረጉ ባለንብረቶች፣ መብታቸውን ለማስከበርና ለከፋ አደጋ እንዳይጋለጡ ሲባል መንግስት በአስቸኳይ እና በአጭር ጊዜ ውስጥ ሂደቱን እንዲያጠናቅቁ ጥብቅ ማሳሰቢያ ሰጥቷል።
#ethiopia #addisababa #realestateethiopia #landmanagement #amn #propertylawyerthailand
2 months ago
የጨቅላ ህጻናት ቢጫነት መንስኤዎች፣ ምልክቶችና አፋጣኝ መፍትሄዎቻቸው
#ethiopia | “የህጻናት ቢጫነት" ህጻናት ከተወለዱ በኋላ ወደ ሆስፒታል ተመልሰው እንዲታከሙ ከሚያደርጉ ዋና ዋና ምክንያቶች መካከል አንዱ መሆኑን በአበበች ጎበና የእናቶች እና ህጻናት ሆስፒታል የህጻናት ስፔሻሊስት ሀኪም ዶክተር ኤርሚያስ ጌታቸው ገልጸዋል።
ዶክተር ኤርሚያስ ጌታቸው ከኤ ኤም ኤን ጋር በነበራቸው ቆይታ እንዳብራሩት፣ ይህ ችግር በጊዜያቸው የተወለዱ ህጻናትን 60 በመቶ እንዲሁም ያለጊዜያቸው የተወለዱ ህጻናትን 80 በመቶ ሊያጠቃ የሚችል በጣም የተለመደ ክስተት ነው።
ይሁን እንጂ ቢጫነቱ መጠኑ ከፍ ካለ ወደ ጭንቅላት ውስጥ በመግባት ከፍተኛ እና ዘላቂ ጉዳቶችን ሊያስከትል ይችላል።
የቢጫነት መንስኤዎች
የደም ዓይነት አለመጣጣም- የእናትየዋ የደም ዓይነት ኔጌቲቭ (-) ሆኖ የልጁ ፖዘቲቭ (+) ከሆነ፣ እናትየዋ የምታመነጨው አንቲቦዲ ወደ ልጅዋ በመግባት የቀይ ደም ሴሎችን እንዲሰባበሩ ያደርጋል።
ይህም ለከፍተኛ ቢጫነት፣ ለደም ማነስ እና ለህልፈተ ህይወት ሊዳርግ ይችላል።
በመጀመሪያዎቹ ቀናት እናቶች ህጻናትን በአግባቡ ማጥባት ካልቻሉ ህጻኑ ለድርቀት ይጋለጣል።
ቢጫነት ከሰውነት የሚወጣው በሰገራ አማካኝነት ስለሆነ፣ ህጻኑ በደንብ ካልጠባ ቢጫነቱ በሰውነት ውስጥ ተጠራቅሞ በቆዳና በአይን ላይ በጉልህ ይታያል።
የቢጫነት ምልክቶች እና የሚያስከትለው አደጋ
ቢጫነት በአብዛኛው የሚጀምረው ከራስ ሲሆን፣ ቀስ እያለ ወደ ታች እየወረደ ይመጣል፤የቢጫነቱ ቀለም እስከ እግር እና እጅ ድረስ ከደረሰ ህጻኑ ከፍተኛ አደጋ ላይ መሆኑን ያሳያል።
በወቅቱ ካልታከመና ቢጫነቱ ወደ ጭንቅላት ከገባ እንደ የአተነፋፈስ ችግር፣ ማንቀጥቀጥ፣ ማቅለሽለሽ እና ማስመለስ የመሳሰሉ አስከፊ ችግሮች ያስከትላል፡፡
በረጅም ጊዜም የአእምሮ ዝግመት፣ የመስማት ችግር፣ የእይታ ችግር እና የሰውነት አካል ሽባ መሆን ጉዳቶች እንደሚያስከትል ዶክተር ኤርሚያስ ያስረዳሉ።
ህክምናው
በሆስፒታል ሁለት አይነት የህክምና አማራጮች አሉእንዳሉት የሚናገሩት ዶክተር ኤርሚያስ አንደኛው፣ፎቶ ቴራፒ (የጨረር ህክምና) ቢጫነቱ ጭንቅላት ውስጥ ካልገባ፣ ህጻኑ በጨረር ህክምና ውስጥ እንዲገባ ተደርጎ በየቀኑ መጠኑ እየተለካ ወደ መደበኛ እስኪመለስ ድረስ ክትትል ይደረግለታል።
ሌላው የደም ቅየራ ወይም በህክምና ስሙ ኤክስቼንጅ ትራንስፊውዥን ሲሆን ቢጫነቱ ጭንቅላት ውስጥ ከገባ፣ በእምብርት በኩል ደም የመቀየር ህክምና ይከናወናል።
ወላጆች ሊያርጉት የሚገባ ወሳኝ ጥንቃቄዎች
ዶክተር ኤርሚያስ እንደገለጹት፣ ህክምናው ቀላል ቢሆንም መዘግየት ግን የከፋ ጉዳት ያስከትላል። ይህም ረጅም ጊዜ የሚቆዩ ጉዳቶች እንደ አእምሮ ዝግመት፣ የመስማት ችግር፣ የእይታ ችግር እና የሰውነት አካል ሽባነት ሊያስከትል ይችላል።
ብዙ እናቶች ጨለማ ክፍል ውስጥ ይታረሳሉ፤ ይህም የልጁን የቆዳ ቀለም በደንብ እንዳያዩ ያደርጋቸዋል። ይህ ስህተት ነው።
እናቶች መታረስ ያለባቸው በብርሃን ቦታ ነው። እንዲሁም "ለልጁ መብራት አደገኛ ነው" የሚል የተሳሳተ እምነት አለ፤ የቤት ውስጥ መብራት ለልጁ ምንም አይነት ጉዳት አያመጣም ስለዚህ ለጨቅላ ሕጻናት የብርሃን አስፈላጊ ነው ።
ህጻን ከተወለደ በኋላ እናትየዋ የልጇን የቆዳ ቀለም በንቃት መከታተል አለባት። ቢጫነት ካየች ወዲያውኑ ወደ ህክምና ተቋም መሄድ የልጇን ህይወት ከመታደግም በላይ ከላይ የተጠቀሱትን የረጅም ጊዜ ጉዳቶች ይከላከላል ሲሉም አሳስበዋል።
credit : AMN
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
#ethiopia | “የህጻናት ቢጫነት" ህጻናት ከተወለዱ በኋላ ወደ ሆስፒታል ተመልሰው እንዲታከሙ ከሚያደርጉ ዋና ዋና ምክንያቶች መካከል አንዱ መሆኑን በአበበች ጎበና የእናቶች እና ህጻናት ሆስፒታል የህጻናት ስፔሻሊስት ሀኪም ዶክተር ኤርሚያስ ጌታቸው ገልጸዋል።
ዶክተር ኤርሚያስ ጌታቸው ከኤ ኤም ኤን ጋር በነበራቸው ቆይታ እንዳብራሩት፣ ይህ ችግር በጊዜያቸው የተወለዱ ህጻናትን 60 በመቶ እንዲሁም ያለጊዜያቸው የተወለዱ ህጻናትን 80 በመቶ ሊያጠቃ የሚችል በጣም የተለመደ ክስተት ነው።
ይሁን እንጂ ቢጫነቱ መጠኑ ከፍ ካለ ወደ ጭንቅላት ውስጥ በመግባት ከፍተኛ እና ዘላቂ ጉዳቶችን ሊያስከትል ይችላል።
የቢጫነት መንስኤዎች
የደም ዓይነት አለመጣጣም- የእናትየዋ የደም ዓይነት ኔጌቲቭ (-) ሆኖ የልጁ ፖዘቲቭ (+) ከሆነ፣ እናትየዋ የምታመነጨው አንቲቦዲ ወደ ልጅዋ በመግባት የቀይ ደም ሴሎችን እንዲሰባበሩ ያደርጋል።
ይህም ለከፍተኛ ቢጫነት፣ ለደም ማነስ እና ለህልፈተ ህይወት ሊዳርግ ይችላል።
በመጀመሪያዎቹ ቀናት እናቶች ህጻናትን በአግባቡ ማጥባት ካልቻሉ ህጻኑ ለድርቀት ይጋለጣል።
ቢጫነት ከሰውነት የሚወጣው በሰገራ አማካኝነት ስለሆነ፣ ህጻኑ በደንብ ካልጠባ ቢጫነቱ በሰውነት ውስጥ ተጠራቅሞ በቆዳና በአይን ላይ በጉልህ ይታያል።
የቢጫነት ምልክቶች እና የሚያስከትለው አደጋ
ቢጫነት በአብዛኛው የሚጀምረው ከራስ ሲሆን፣ ቀስ እያለ ወደ ታች እየወረደ ይመጣል፤የቢጫነቱ ቀለም እስከ እግር እና እጅ ድረስ ከደረሰ ህጻኑ ከፍተኛ አደጋ ላይ መሆኑን ያሳያል።
በወቅቱ ካልታከመና ቢጫነቱ ወደ ጭንቅላት ከገባ እንደ የአተነፋፈስ ችግር፣ ማንቀጥቀጥ፣ ማቅለሽለሽ እና ማስመለስ የመሳሰሉ አስከፊ ችግሮች ያስከትላል፡፡
በረጅም ጊዜም የአእምሮ ዝግመት፣ የመስማት ችግር፣ የእይታ ችግር እና የሰውነት አካል ሽባ መሆን ጉዳቶች እንደሚያስከትል ዶክተር ኤርሚያስ ያስረዳሉ።
ህክምናው
በሆስፒታል ሁለት አይነት የህክምና አማራጮች አሉእንዳሉት የሚናገሩት ዶክተር ኤርሚያስ አንደኛው፣ፎቶ ቴራፒ (የጨረር ህክምና) ቢጫነቱ ጭንቅላት ውስጥ ካልገባ፣ ህጻኑ በጨረር ህክምና ውስጥ እንዲገባ ተደርጎ በየቀኑ መጠኑ እየተለካ ወደ መደበኛ እስኪመለስ ድረስ ክትትል ይደረግለታል።
ሌላው የደም ቅየራ ወይም በህክምና ስሙ ኤክስቼንጅ ትራንስፊውዥን ሲሆን ቢጫነቱ ጭንቅላት ውስጥ ከገባ፣ በእምብርት በኩል ደም የመቀየር ህክምና ይከናወናል።
ወላጆች ሊያርጉት የሚገባ ወሳኝ ጥንቃቄዎች
ዶክተር ኤርሚያስ እንደገለጹት፣ ህክምናው ቀላል ቢሆንም መዘግየት ግን የከፋ ጉዳት ያስከትላል። ይህም ረጅም ጊዜ የሚቆዩ ጉዳቶች እንደ አእምሮ ዝግመት፣ የመስማት ችግር፣ የእይታ ችግር እና የሰውነት አካል ሽባነት ሊያስከትል ይችላል።
ብዙ እናቶች ጨለማ ክፍል ውስጥ ይታረሳሉ፤ ይህም የልጁን የቆዳ ቀለም በደንብ እንዳያዩ ያደርጋቸዋል። ይህ ስህተት ነው።
እናቶች መታረስ ያለባቸው በብርሃን ቦታ ነው። እንዲሁም "ለልጁ መብራት አደገኛ ነው" የሚል የተሳሳተ እምነት አለ፤ የቤት ውስጥ መብራት ለልጁ ምንም አይነት ጉዳት አያመጣም ስለዚህ ለጨቅላ ሕጻናት የብርሃን አስፈላጊ ነው ።
ህጻን ከተወለደ በኋላ እናትየዋ የልጇን የቆዳ ቀለም በንቃት መከታተል አለባት። ቢጫነት ካየች ወዲያውኑ ወደ ህክምና ተቋም መሄድ የልጇን ህይወት ከመታደግም በላይ ከላይ የተጠቀሱትን የረጅም ጊዜ ጉዳቶች ይከላከላል ሲሉም አሳስበዋል።
credit : AMN
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
2 months ago
ኪራይ ዝም ብሎ አይጨመርም‼️
አከራዮች በራሳቸው ፍላጎት ብቻ የቤት ኪራይ ዋጋ መጨመር አይችሉም - ቤቶች ልማትና አስተዳደር ቢሮ‼️
የአከራይና ተከራይ ግንኙነትን በቴክኖሎጂ ለማዘመን እና በዘርፉ የሚታዩ አለመግባባቶችን በዘላቂነት ለመፍታት በተጀመረው የዲጂታል ምዝገባ ሂደት እስካሁን ወደ አምስት መቶ ሺህ የሚጠጉ ቤቶች ወደ ሲስተሙ መግባታቸውን የአዲስ አበባ ከተማ ቤቶች ልማትና አስተዳደር ቢሮ አስታወቀ።
የቢሮው ኃላፊ መቅደስ ወ/ጊዮርጊስ ከኤ ኤም ኤን ጋር ባደረጉት ቆይታ እንደገለጹት፤ ይህ አዲስ አሰራር በቤት ኪራይ ዋጋ ላይ ያለ አግባብና ያለ ምንም ምክንያታዊ መነሻ ይደረግ የነበረውን ያልተገባ ጭማሪ ሙሉ በሙሉ ያስቀራል።
ወደ ዲጂታል ቋቱ የገቡት እነዚህ የኪራይ ቤቶች በየትኛው ክፍለ ከተማ፣ ወረዳ፣ አልፎ ተርፎም በየትኛው ብሎክ ላይ እንደሚገኙ ሙሉ መረጃቸው በግልጽ የሚታወቅበት ደረጃ ላይ ደርሷል።
ይህም አከራዮች ቤታቸውን ስለማከራየታቸው መረጃ የመደበቅ ዕድል እንዳይኖራቸው የሚያደርግ መሆኑን ኃላፊዋ አብራርተዋል።
በአዲሱ አሰራር መሠረት አከራዮች በራሳቸው ፍላጎትና ተነሳሽነት ብቻ የቤት ኪራይ ዋጋ መጨመር አይችሉም።
መንግሥት በየዓመቱ አንድ ጊዜ የከተማዋን ተጨባጭ ሁኔታ ያገናዘበ የገበያ ጥናት ካካሄደ በኋላ፣ የገበያ ዕድገት መኖሩ ሲረጋገጥ በየዓመቱ ሰኔ 30 ላይ በሚያወጣው ይፋዊ መግለጫ መሠረት የዋጋ ጭማሪውን በፐርሰንት (በመቶኛ) ይወስናል።
ኃላፊዋ ለአብነት ሲያስረዱም፤ የአንድ ቤት ኪራይ 1 ሺህ ብር ቢሆን፣ አከራዩ በራሱ ፈቃድ ዋጋውን ማሳደግ አይችልም።
በመንግሥት ውሳኔ መሠረት የሚፈቀደው ጭማሪ 10 በመቶ ወይም 100 ብር ብቻ ከሆነ፣ ዋጋውን ወደ 1 ሺህ ብር ማሳደግ የሚቻለው በዚያው ሕጋዊ አሰራር መሠረት ብቻ ነው።
ከዚህ ውጭ የተጋነነ ዋጋ የሚጨመርበት ምንም ዓይነት አሰራር እንደማይኖር አስገንዝበዋል።
የአከራይና ተከራይ ውል ምዝገባ ከተጀመረ በአሁኑ ወቅት የሁለት ዓመት ገደማ መሙላቱን የጠቀሱት ኃላፊዋ፤ ቀደም ሲል ምዝገባው የሚከናወነው ሁለቱም ወገኖች በአካል በመቅረብ እንደነበር አስታውሰዋል።
አሁን ላይ ግን ቤቶቹ ሙሉ በሙሉ ወደ ዲጂታል ቋት የገቡ በመሆናቸው፣ እንግልትን ለማስቀረት የውል ማደስ ሥራውን በኢንተርኔት (ኦንላይን) ለማከናወን የሚያስችል ሰፊ ዝግጅት እየተደረገ ይገኛል።
በዚህም መሠረት አከራይና ተከራይ ዋጋ ሳይጨመርበት ባለው የውል ስምምነት መቀጠል ከፈለጉ፣ ውላቸውን በኦንላይን በቀላሉ ማደስ ይችላሉ።
የውል ጊዜው በማብቃቱ ምክንያት ብቻ አከራዮች ተከራዩን አስወጥተው ሌላ ሰው ለማስገባት ቢሞክሩ እንኳ፣ ዋጋ ጨምረው ማከራየት የማይችሉ በመሆኑ ተከራዮች የተጋነነ የዋጋ ጭማሪ ይደረግብኛል በሚል ስጋት ሊገቡ እንደማይገባ ኃላፊዋ ተናግረዋል።
በአሁኑ ወቅት የገበያ ጥናት ሥራው በንቃት እየተከናወነ እንደሚገኝና የመጨረሻው ውጤት እንደደረሰም ይፋዊ መመሪያዎች በተከታታይ ተግባራዊ መደረጋቸውን እንደሚቀጥሉ ገልጸዋል።
ተከራዮች መብታቸውን በደንብ ሊያውቁና ሊጠቀሙበት እንደሚገባ ያሳሰቡት መቅደስ ወ/ጊዮርጊስ፤ አከራዮች ዋጋ ጨምሩ ስላሏቸው ብቻ ያለምንም ሕጋዊ መነሻ ክፍያ መጨመር እንደሌለባቸው አሳስበዋል።
አብዛኞቹ ውሎች ጊዜያቸው የሚያበቃው ከሰኔ 30 በኋላ በመሆኑ፣ በውል ስምምነት ውስጥ እያሉ ዋጋ መጨመር ፈጽሞ እንደማይፈቀድም አጽንኦት ሰጥተዋል።
በአጠቃላይ በየሁለት ዓመቱ የኪራይ ውልን በተገቢው መንገድ ማደስ ግዴታ ሲሆን፣ አከራዮችም መብትና ግዴታቸውን ለይተው በማወቅ ሕጋዊ አሰራሩን እንዲያከብሩ ጥሪ ቀርቧል።
መንግሥት በአከራይና ተከራይ መካከል ያለውን ዘላቂ ችግር ለመቅረፍ የጀመረውን የአሰራርና የቴክኖሎጂ ማሻሻያ አጠናክሮ እንደሚቀጥልበትም ተገልጿል።#amn
Seledadotio
Seledadotio
አከራዮች በራሳቸው ፍላጎት ብቻ የቤት ኪራይ ዋጋ መጨመር አይችሉም - ቤቶች ልማትና አስተዳደር ቢሮ‼️
የአከራይና ተከራይ ግንኙነትን በቴክኖሎጂ ለማዘመን እና በዘርፉ የሚታዩ አለመግባባቶችን በዘላቂነት ለመፍታት በተጀመረው የዲጂታል ምዝገባ ሂደት እስካሁን ወደ አምስት መቶ ሺህ የሚጠጉ ቤቶች ወደ ሲስተሙ መግባታቸውን የአዲስ አበባ ከተማ ቤቶች ልማትና አስተዳደር ቢሮ አስታወቀ።
የቢሮው ኃላፊ መቅደስ ወ/ጊዮርጊስ ከኤ ኤም ኤን ጋር ባደረጉት ቆይታ እንደገለጹት፤ ይህ አዲስ አሰራር በቤት ኪራይ ዋጋ ላይ ያለ አግባብና ያለ ምንም ምክንያታዊ መነሻ ይደረግ የነበረውን ያልተገባ ጭማሪ ሙሉ በሙሉ ያስቀራል።
ወደ ዲጂታል ቋቱ የገቡት እነዚህ የኪራይ ቤቶች በየትኛው ክፍለ ከተማ፣ ወረዳ፣ አልፎ ተርፎም በየትኛው ብሎክ ላይ እንደሚገኙ ሙሉ መረጃቸው በግልጽ የሚታወቅበት ደረጃ ላይ ደርሷል።
ይህም አከራዮች ቤታቸውን ስለማከራየታቸው መረጃ የመደበቅ ዕድል እንዳይኖራቸው የሚያደርግ መሆኑን ኃላፊዋ አብራርተዋል።
በአዲሱ አሰራር መሠረት አከራዮች በራሳቸው ፍላጎትና ተነሳሽነት ብቻ የቤት ኪራይ ዋጋ መጨመር አይችሉም።
መንግሥት በየዓመቱ አንድ ጊዜ የከተማዋን ተጨባጭ ሁኔታ ያገናዘበ የገበያ ጥናት ካካሄደ በኋላ፣ የገበያ ዕድገት መኖሩ ሲረጋገጥ በየዓመቱ ሰኔ 30 ላይ በሚያወጣው ይፋዊ መግለጫ መሠረት የዋጋ ጭማሪውን በፐርሰንት (በመቶኛ) ይወስናል።
ኃላፊዋ ለአብነት ሲያስረዱም፤ የአንድ ቤት ኪራይ 1 ሺህ ብር ቢሆን፣ አከራዩ በራሱ ፈቃድ ዋጋውን ማሳደግ አይችልም።
በመንግሥት ውሳኔ መሠረት የሚፈቀደው ጭማሪ 10 በመቶ ወይም 100 ብር ብቻ ከሆነ፣ ዋጋውን ወደ 1 ሺህ ብር ማሳደግ የሚቻለው በዚያው ሕጋዊ አሰራር መሠረት ብቻ ነው።
ከዚህ ውጭ የተጋነነ ዋጋ የሚጨመርበት ምንም ዓይነት አሰራር እንደማይኖር አስገንዝበዋል።
የአከራይና ተከራይ ውል ምዝገባ ከተጀመረ በአሁኑ ወቅት የሁለት ዓመት ገደማ መሙላቱን የጠቀሱት ኃላፊዋ፤ ቀደም ሲል ምዝገባው የሚከናወነው ሁለቱም ወገኖች በአካል በመቅረብ እንደነበር አስታውሰዋል።
አሁን ላይ ግን ቤቶቹ ሙሉ በሙሉ ወደ ዲጂታል ቋት የገቡ በመሆናቸው፣ እንግልትን ለማስቀረት የውል ማደስ ሥራውን በኢንተርኔት (ኦንላይን) ለማከናወን የሚያስችል ሰፊ ዝግጅት እየተደረገ ይገኛል።
በዚህም መሠረት አከራይና ተከራይ ዋጋ ሳይጨመርበት ባለው የውል ስምምነት መቀጠል ከፈለጉ፣ ውላቸውን በኦንላይን በቀላሉ ማደስ ይችላሉ።
የውል ጊዜው በማብቃቱ ምክንያት ብቻ አከራዮች ተከራዩን አስወጥተው ሌላ ሰው ለማስገባት ቢሞክሩ እንኳ፣ ዋጋ ጨምረው ማከራየት የማይችሉ በመሆኑ ተከራዮች የተጋነነ የዋጋ ጭማሪ ይደረግብኛል በሚል ስጋት ሊገቡ እንደማይገባ ኃላፊዋ ተናግረዋል።
በአሁኑ ወቅት የገበያ ጥናት ሥራው በንቃት እየተከናወነ እንደሚገኝና የመጨረሻው ውጤት እንደደረሰም ይፋዊ መመሪያዎች በተከታታይ ተግባራዊ መደረጋቸውን እንደሚቀጥሉ ገልጸዋል።
ተከራዮች መብታቸውን በደንብ ሊያውቁና ሊጠቀሙበት እንደሚገባ ያሳሰቡት መቅደስ ወ/ጊዮርጊስ፤ አከራዮች ዋጋ ጨምሩ ስላሏቸው ብቻ ያለምንም ሕጋዊ መነሻ ክፍያ መጨመር እንደሌለባቸው አሳስበዋል።
አብዛኞቹ ውሎች ጊዜያቸው የሚያበቃው ከሰኔ 30 በኋላ በመሆኑ፣ በውል ስምምነት ውስጥ እያሉ ዋጋ መጨመር ፈጽሞ እንደማይፈቀድም አጽንኦት ሰጥተዋል።
በአጠቃላይ በየሁለት ዓመቱ የኪራይ ውልን በተገቢው መንገድ ማደስ ግዴታ ሲሆን፣ አከራዮችም መብትና ግዴታቸውን ለይተው በማወቅ ሕጋዊ አሰራሩን እንዲያከብሩ ጥሪ ቀርቧል።
መንግሥት በአከራይና ተከራይ መካከል ያለውን ዘላቂ ችግር ለመቅረፍ የጀመረውን የአሰራርና የቴክኖሎጂ ማሻሻያ አጠናክሮ እንደሚቀጥልበትም ተገልጿል።#amn
Seledadotio
Seledadotio
2 months ago
አከራዮች በራሳቸው ፍላጎት የቤት ኪራይ ማጨመር እንደማይችሉ ተገለጠ::
የአዲስ አበባ ከተማ ቤቶች ልማትና አስተዳደር ቢሮ የአከራይና ተከራይ ግንኙነትን በዘላቂነት ለመቅረፍ እና ዘርፉን በቴክኖሎጂ ለማዘመን የጀመረውን የዲጂታል ምዝገባ ሂደት በተመለከተ አዲስ ማብራሪያ ሰጥቷል።
በአሁኑ ወቅት ወደ ግማሽ ሚሊዮን የሚጠጉ የመኖሪያ ቤቶች መረጃ ወደ ዲጂታል ቋቱ መግባቱ የታወቀ ሲሆን፣ ይህም አሰራር ከዚህ ቀደም ያለምንም ምክንያታዊ መነሻ በቤት ኪራይ ዋጋ ላይ ይደረግ የነበረውን ያልተገባ ጭማሪ ሙሉ በሙሉ እንደሚያስቀር የቢሮው ኃላፊ መቅደስ ወ/ጊዮርጊስ አስታውቀዋል።
በአዲሱ አሰራር መሠረት አከራዮች በራሳቸው ተነሳሽነት ብቻ የኪራይ ዋጋ መጨመር በሕግ ተከልክሏል።
መንግሥት በየዓመቱ የከተማዋን ተጨባጭ የኢኮኖሚ ሁኔታ ያገናዘበ የገበያ ጥናት ካካሄደ በኋላ የገበያ ዕድገት መኖሩ ከተረጋገጠ ብቻ በየዓመቱ ሰኔ 30 በሚወጣ ይፋዊ መግለጫ መሠረት የዋጋ ጭማሪውን በፐርሰንት ይወስናል።
ለአብነት ያህል የአንድ ቤት ኪራይ አንድ ሺህ ብር ቢሆን እና በመንግሥት ውሳኔ መሠረት የሚፈቀደው ጭማሪ አሥር በመቶ ብቻ ከሆነ፣ ዋጋውን ማሳደግ የሚቻለው ወደ አንድ ሺህ አንድ መቶ ብር ብቻ ሲሆን ከዚህ ውጭ የተጋነነ ዋጋ መጨመር አይፈቀድም።
የአከራይና ተከራይ ውል ምዝገባ ከተጀመረ ሁለት ዓመታት ገደማ መሙላቱን የጠቀሱት ኃላፊዋ፣ ቀደም ሲል በአካል ቀርበው ይፈጽሙት የነበረውን አሰራር ለማስቀረት የውል ማደስ ሥራውን በኢንተርኔት ለማከናወን ሰፊ ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን ጠቁመዋል።
በዚህም መሠረት አከራይና ተከራይ ዋጋ ሳይጨመርበት ባለው ስምምነት መቀጠል ከፈለጉ ውላቸውን በኦንላይን በቀላሉ ማደስ የሚችሉበት ዕድል ተመቻችቷል።
ተከራዮች መብታቸውን አውቀው ሊጠቀሙበት እንደሚገባ ያሳሰቡት መቅደስ ወ/ጊዮርጊስ፣ አከራዮች ዋጋ እንዲጨምሩ ስለጠየቋቸው ብቻ ያለምንም ሕጋዊ መነሻ ክፍያ መፈጸም እንደሌለባቸው ገልጸዋል።
የውል ጊዜው በማብቃቱ ምክንያት ብቻ አከራዮች ተከራዩን አስወጥተው ሌላ ሰው ቢያስገቡ እንኳ፣ ዋጋ ጨምረው ማከራየት ስለማይችሉ ተከራዮች የተጋነነ የዋጋ ጭማሪ ይደረግብኛል በሚል ሊሰጉ እንደማይገባ ተነግሯል።
አብዛኞቹ ውሎች ጊዜያቸው የሚያበቃው ከሰኔ 30 በኋላ በመሆኑ፣ በውል ስምምነት ውስጥ እያሉ ዋጋ መጨመር ፈጽሞ የተከለከለ ነው።
በአጠቃላይ በየሁለት ዓመቱ የኪራይ ውልን በተገቢው መንገድ ማደስ ግዴታ ሲሆን፣ አከራዮችም መብትና ግዴታቸውን ለይተው በማወቅ ሕጋዊ አሰራሩን እንዲያከብሩ ጥሪ ቀርቧል።
መንግሥት በአከራይና ተከራይ መካከል ያለውን ዘላቂ ችግር ለመፍታት የጀመረውን የቴክኖሎጂ ማሻሻያ አጠናክሮ እንደሚቀጥልበትም ቢሮው አስታውቋል።
AMN
የአዲስ አበባ ከተማ ቤቶች ልማትና አስተዳደር ቢሮ የአከራይና ተከራይ ግንኙነትን በዘላቂነት ለመቅረፍ እና ዘርፉን በቴክኖሎጂ ለማዘመን የጀመረውን የዲጂታል ምዝገባ ሂደት በተመለከተ አዲስ ማብራሪያ ሰጥቷል።
በአሁኑ ወቅት ወደ ግማሽ ሚሊዮን የሚጠጉ የመኖሪያ ቤቶች መረጃ ወደ ዲጂታል ቋቱ መግባቱ የታወቀ ሲሆን፣ ይህም አሰራር ከዚህ ቀደም ያለምንም ምክንያታዊ መነሻ በቤት ኪራይ ዋጋ ላይ ይደረግ የነበረውን ያልተገባ ጭማሪ ሙሉ በሙሉ እንደሚያስቀር የቢሮው ኃላፊ መቅደስ ወ/ጊዮርጊስ አስታውቀዋል።
በአዲሱ አሰራር መሠረት አከራዮች በራሳቸው ተነሳሽነት ብቻ የኪራይ ዋጋ መጨመር በሕግ ተከልክሏል።
መንግሥት በየዓመቱ የከተማዋን ተጨባጭ የኢኮኖሚ ሁኔታ ያገናዘበ የገበያ ጥናት ካካሄደ በኋላ የገበያ ዕድገት መኖሩ ከተረጋገጠ ብቻ በየዓመቱ ሰኔ 30 በሚወጣ ይፋዊ መግለጫ መሠረት የዋጋ ጭማሪውን በፐርሰንት ይወስናል።
ለአብነት ያህል የአንድ ቤት ኪራይ አንድ ሺህ ብር ቢሆን እና በመንግሥት ውሳኔ መሠረት የሚፈቀደው ጭማሪ አሥር በመቶ ብቻ ከሆነ፣ ዋጋውን ማሳደግ የሚቻለው ወደ አንድ ሺህ አንድ መቶ ብር ብቻ ሲሆን ከዚህ ውጭ የተጋነነ ዋጋ መጨመር አይፈቀድም።
የአከራይና ተከራይ ውል ምዝገባ ከተጀመረ ሁለት ዓመታት ገደማ መሙላቱን የጠቀሱት ኃላፊዋ፣ ቀደም ሲል በአካል ቀርበው ይፈጽሙት የነበረውን አሰራር ለማስቀረት የውል ማደስ ሥራውን በኢንተርኔት ለማከናወን ሰፊ ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን ጠቁመዋል።
በዚህም መሠረት አከራይና ተከራይ ዋጋ ሳይጨመርበት ባለው ስምምነት መቀጠል ከፈለጉ ውላቸውን በኦንላይን በቀላሉ ማደስ የሚችሉበት ዕድል ተመቻችቷል።
ተከራዮች መብታቸውን አውቀው ሊጠቀሙበት እንደሚገባ ያሳሰቡት መቅደስ ወ/ጊዮርጊስ፣ አከራዮች ዋጋ እንዲጨምሩ ስለጠየቋቸው ብቻ ያለምንም ሕጋዊ መነሻ ክፍያ መፈጸም እንደሌለባቸው ገልጸዋል።
የውል ጊዜው በማብቃቱ ምክንያት ብቻ አከራዮች ተከራዩን አስወጥተው ሌላ ሰው ቢያስገቡ እንኳ፣ ዋጋ ጨምረው ማከራየት ስለማይችሉ ተከራዮች የተጋነነ የዋጋ ጭማሪ ይደረግብኛል በሚል ሊሰጉ እንደማይገባ ተነግሯል።
አብዛኞቹ ውሎች ጊዜያቸው የሚያበቃው ከሰኔ 30 በኋላ በመሆኑ፣ በውል ስምምነት ውስጥ እያሉ ዋጋ መጨመር ፈጽሞ የተከለከለ ነው።
በአጠቃላይ በየሁለት ዓመቱ የኪራይ ውልን በተገቢው መንገድ ማደስ ግዴታ ሲሆን፣ አከራዮችም መብትና ግዴታቸውን ለይተው በማወቅ ሕጋዊ አሰራሩን እንዲያከብሩ ጥሪ ቀርቧል።
መንግሥት በአከራይና ተከራይ መካከል ያለውን ዘላቂ ችግር ለመፍታት የጀመረውን የቴክኖሎጂ ማሻሻያ አጠናክሮ እንደሚቀጥልበትም ቢሮው አስታውቋል።
AMN
Sponsored by
Surafel
2 months ago
በ5ኛ ዙር የሀጫሉ ሁንዴሳ ሽልማት 11 ዘርፎች ለዓመቱ ምርጥ ሽልማት ይቀርባሉ
#ethiopia | ሀጫሉ ሁንዴሳ ፋውንዴሽን 6ተኛውን የሀጫሉ መታሰቢያ እና 5ኛውን የሀጫሉ ሽልማት አስመልክቶ መግለጫ ሰጥቷል።
ይህ ሽልማት በየአመቱ የሚዘጋጀው አርቲስቱን እና ስራዎቹን ለማስታወስ እንዲሁም ለመዘከር መሆኑም ተጠቁሟል።
በዘንድሮው የሽልማት መርሃ ግብርም ከሰኔ 22 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ ለሕዝብ የቀረቡ የአንድ ዓመት ስራዎች በውድድሩ ይካተታሉ ተብሏል።
አልበሞችን ጨምሮ 250 ያህል ስራዎች በኮሚቴዎች እንደሚሰበሰቡ የተገለፀ ሲሆን፤ ለዚሁ ሽልማት በተቋቋሙ 32 ዳኞች እንደሚለዩ ተገልጿል።
90 በመቶው በዳኞች እና በባለሙያ ነጥብ ሲሰጥ ፣ ቀሪው 10 በመቶ ደግሞ በህዝብ ምርጫ የሚሰጥ ነጥብ መሆኑ ተገልጿል።
11 ዘርፎች ለዓመቱ ምርጥ የሽልማት ዘርፍ እንደሚቀርቡ የተገለጸ ሲሆን ፣ በህዝብ ድምፅ የሚሰጥባቸው እና በተዘጋጀው ዌብሳይት የሚወጡት 6 ዘርፎች ናቸው ተብሏል።
ማህበረሰቡም ከዛሬ ጀምሮ ለተከታታይ 10 ቀናት የሚፈልጉትን ባለሙያ እና ስራዎች መምረጥ እንደሚችሉ በመግለጫው ተጠቁሟል።
የሀጫሉ ሁንዴሳ አዋርድ በየዓመቱ ሰኔ 22 ቀን ይካሄዳል።
ዘገባው የAMN ነው።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
#ethiopia | ሀጫሉ ሁንዴሳ ፋውንዴሽን 6ተኛውን የሀጫሉ መታሰቢያ እና 5ኛውን የሀጫሉ ሽልማት አስመልክቶ መግለጫ ሰጥቷል።
ይህ ሽልማት በየአመቱ የሚዘጋጀው አርቲስቱን እና ስራዎቹን ለማስታወስ እንዲሁም ለመዘከር መሆኑም ተጠቁሟል።
በዘንድሮው የሽልማት መርሃ ግብርም ከሰኔ 22 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ ለሕዝብ የቀረቡ የአንድ ዓመት ስራዎች በውድድሩ ይካተታሉ ተብሏል።
አልበሞችን ጨምሮ 250 ያህል ስራዎች በኮሚቴዎች እንደሚሰበሰቡ የተገለፀ ሲሆን፤ ለዚሁ ሽልማት በተቋቋሙ 32 ዳኞች እንደሚለዩ ተገልጿል።
90 በመቶው በዳኞች እና በባለሙያ ነጥብ ሲሰጥ ፣ ቀሪው 10 በመቶ ደግሞ በህዝብ ምርጫ የሚሰጥ ነጥብ መሆኑ ተገልጿል።
11 ዘርፎች ለዓመቱ ምርጥ የሽልማት ዘርፍ እንደሚቀርቡ የተገለጸ ሲሆን ፣ በህዝብ ድምፅ የሚሰጥባቸው እና በተዘጋጀው ዌብሳይት የሚወጡት 6 ዘርፎች ናቸው ተብሏል።
ማህበረሰቡም ከዛሬ ጀምሮ ለተከታታይ 10 ቀናት የሚፈልጉትን ባለሙያ እና ስራዎች መምረጥ እንደሚችሉ በመግለጫው ተጠቁሟል።
የሀጫሉ ሁንዴሳ አዋርድ በየዓመቱ ሰኔ 22 ቀን ይካሄዳል።
ዘገባው የAMN ነው።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
3 months ago
⚖️ ስለ"ህግ እና ማህበረሰብ" መረዳት ያለብን ወሳኝ ነጥቦች!! ⚖️
👤 ታደሰ ተክሌ (የህግ አማካሪና ጠበቃ)
በኢትዮጵያ ነባራዊ ሁኔታ "ህግ እና ማህበረሰብ" ያላቸው ቁርኝት ጥልቅና ውስብስብ ነው። ህግ የማህበረሰቡን እሴት የሚያንፀባርቅ መስተዋት ነው። ማህበረሰብን ማጥናትና መረዳትም ህግን ጠንቅቆ ለማወቅ ከማገዙም በላይ በርካታ አለመግባባቶችን በቀላሉ ለመፍታት መንገድ ይከፍታል። በሀገራችን ነባራዊ ሁኔታም በህግ አውጪው አካል እና በዜጎች ፍላጎት መካከል የሚስተዋሉ ክፍተቶች ይህን እውነታ ካለመረዳት የሚመጡ ናቸው። ማህበረሰቡን ያማከለ ህግ ስለሚወጣበት መንገድ ጽሁፌን እንደሚከተለው አቀርባለሁ፡፡ 👇
🛑 በኢትዮጵያ ህግ አወጣጥ ሂደት ውስጥ የሚታዩ ክፍተቶች
📌 የህዝብ ቀጥተኛ ተሳትፎ ማነስ፦ ብዙ ጊዜ ህጎች የሚረቀቁት በመንግስት አስፈፃሚ አካላት ወይም በሚኒስትሮች ምክር ቤት ሆኖ ለፓርላማ ይቀርባሉ። ይህ ሂደት ህጉ ከመውጣቱ በፊት የህዝቡ ቀጥተኛ ተሳትፎ እንዲቀንስ ሊያደርገው ይችላል። 📉
📌 ውይይቶች በከተማ ላይ ብቻ ማተኮራቸው፦ ፓርላማው አዋጆችን ከማፅደቁ በፊት የህዝብ አስተያየት እንዲሰጥባቸው መድረኮችን ያዘጋጃል። ሆኖም፣ እነዚህ ውይይቶች ብዙውን ጊዜ በከተማ ላይ ያተኮሩ እና ሁሉንም የህብረተሰብ ክፍል ወይም ሰፊውን የአርሶ አደርና አርብቶ አደር የህብረተሰብ ክፍሎችን ሃሳብ ያላካተቱ ሊሆኑ ይችላሉ።
📌 ባህላዊና ሃይማኖታዊ እሴቶችን አለማካተት፦ የኢትዮጵያ ህዝብ እንደ ማህበረሰብ ለዘመናት ሲመራባቸው የቆዩ ባህላዊ እና ሃይማኖታዊ ህጎች አሉ። መደበኛው ህግ እነዚህን እሴቶች ግምት ውስጥ ሳያስገባ ሲቀር፣ ህጉ በማህበረሰቡ ዘንድ ተቀባይነት የማጣት ወይም የመጣስ እድሉ ሰፊ ይሆናል። ⚖️
📌 የቋንቋ ተደራሽነት ችግር፦ በሌላ በኩል ህጎች የሚወጡት በፌዴራል የስራ ቋንቋ (አማርኛ) እና እንግሊዝኛ ብቻ እንደመሆኑ ቋንቋውን ለማይረዱ የህብረተሰብ ክፍሎች ህጉን ተረድቶ ለመተግበር እንቅፋት ይፈጥራል። 🗣️
💡 ማህበረሰቡን ያማከለ ህግ እንዴት መውጣት አለበት?
ህግ የሰላም እና የልማት መሳሪያ እንዲሆን "ማህበረሰብ-ተኮር" መሆኑ የግድ ነው፡፡ 🕊️🏗️ ይህን ለማድረግ የሚከተሉት ነጥቦች ወሳኝ ናቸው፦👇
ሀ. አሳታፊነት (Participation)፤ 👥 ህጉ በቀጥታ የሚመለከታቸው የማህበረሰብ ክፍሎች (ገበሬዎች፣ ነጋዴዎች፣ ሴቶች፣ ወጣቶች…) በረቂቅ ደረጃው ላይ እንዲሳተፉ መደረግ አለበት። አስተያየታቸውም በህጉ ውስጥ መካተቱን ማረጋገጥ የባለቤትነት ስሜት ይፈጥራል።
ለ. የህግ ተፅዕኖ ግምገማ (Impact Assessment)፤ 📊 ህጉ ከመውጣቱ በፊት በማህበረሰቡ ማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊ እና ስነ-ልቦናዊ ህይወት ላይ የሚያመጣው ተፅዕኖ በጥናት ሊለይ ይገባል። "ይህ ህግ ቢወጣ ድሃውን ማህበረሰብ ይጎዳል ወይስ ይጠቅማል?" የሚለው ጥያቄ በቅድሚያ መመለስ አለበት።
ሐ. ነባራዊ እሴቶችን ማክበር፤ ህጉ ከኢትዮጵያ ማህበረሰብ የሞራል እና የባህል እሴቶች ጋር መጣጣም አለበት። ለምሳሌ በግጭት አፈታት ዙሪያ የሚወጡ ህጎች የማህበረሰቡን የእርቅ ባህል ከግምት ቢያስገቡ ውጤታማ ይሆናሉ።
መ. ግልፅነት እና ተደራሽነት፤ 📢 ህጉ በግልፅ ቋንቋ መፃፍ እና ወደ ተለያዩ የክልል የስራ ቋንቋዎች ተተርጉሞ ለህዝቡ መሰራጨት አለበት። "ህግን አለማወቅ ከቅጣት አያድንም" የሚለው መርህ ትርጉም የሚኖረው ህዝቡ ህጉን እንዲያውቅ በቂ ስራ ሲሰራ ብቻ ነው። 📖
📝 በአጠቃላይ...
ህግ የማህበረሰቡን ፍላጎት ተከተሎ የሚወጣ እንጂ፣ ማህበረሰቡን በግዴታ ወደ አንድ አቅጣጫ ለመንዳት ብቻ የሚወጣ መሆን የለበትም። በኢትዮጵያ "ህግ እና ማህበረሰብ" እንዲጣጣሙ የህግ አውጪው አካል ከፖለቲካዊ ፍላጎት ይልቅ ለማህበራዊ እውነታዎች ቅድሚያ መስጠት ይኖርበታል፡፡ 🇪🇹
👤 ታደሰ ተክሌ (የህግ አማካሪና ጠበቃ) #የህዝብ_ተወካዮች_ምክር_ቤት #የግል_ዕጩ_ተወዳዳሪ
⚖️ Qabxiilee Murteessoo Waa’ee "Seeraa fi Hawaasaa" Hubatamuu Malan!! ⚖️
👤 Taaddasaa Taklee (Gorsaa fi Abukaatoo Seeraa)
Haala qabatama Itoophiyaa keessatti hidhanni "Seeraa fi Hawaasa" gidduu jiru gadi fagoo fi walxaxaa dha. Seeronni daawwitii duudhaalee hawaasaa calaqqisiisani dha. 🪞 Hawaasa qorachuu fi hubachuun seera gadi fageenyaan beekuuf gargaaruu malees, waldhabdee garaa garaa salphaatti hiikuuf karaa baha. 🤝 Haala qabatama biyya keenyaatiin, qaama seera baasu fi fedhii lammiilee gidduutti hanqinni mul'atu dhugaa kana hubachuu dhabuuf kan maddu dha. Barreeffama koo karaa seeronni hawaasa xiyyeeffannoo godhatan itti ba'an ilaalchisee akka armaan gadiitti nan dhiyeessa: 👇
⚖Adeemsa Seera Baasii Itoophiyaa Keessatti Barsiifatawwan Baramanii fi Hanqinaalee Mul'atan
📌 Hirmaannaan Kallattii Uummataa Gadi Aanaa Ta'uu፦ Yeroo baay'ee seeronni kan qophaa'an qaamolee raawwachiiftuu mootummaafi Mana Marii Minisitirootaatiin ta'ee gara Paarlamaatti dhiyaatu. Adeemsi kun utuu seeronni hin ba'iin dura hirmaannaan kallattii uummataa akka xiqqaatu gochuu danda'a. 📉
📌 Mariwwan Magaalota Irratti Qofa Xiyyeeffachuu፦ Paarlamaan Labsiiwwan raggaasisuun dura uummatni yaada akka irratti kennuuf maddabaroota marii ni qopheessa. Ta'us, mariwwan kun yeroo baay'ee magaalota irratti kan xiyyeeffataniifi yaada hawaasa bal'aa qonnaan bultootaa fi horsiisee bultootaa kan hin dabalanne ta'uu danda'u.
📌 Duudhaalee Aadaa fi Amantii Of Keessaa Dhabuu፦ Uummatni Itoophiyaa akka hawaasaatti seera aadaa fi amantii kanaan dura ittiin bulamaa ture qaba. Seerri idilee duudhaalee kana tilmaama keessa yeroo hin galchine, hawaasicha biratti fudhatama dhabuu ykn cabsuuf carraan jiru bal'aa dha. ⚖️
📌 Afaan Hojii Gufuu Ta'uu፦ Gama biraatiin seeronni kan ba'an afaan hojii federaalaa (Afaan Amaaraa) fi Afaan Ingiliziitiin qofa waan ta'eef, uummata afaanicha hin beekneef seericha hubatanii hojiirra oolchuuf gufuu uuma.
⚖Seeronni
Hawaasa
Xiyyeeffannoo Godhatan Akkamitti Ba'uu Qabu?
Seerri meeshaa nageenyaa fi misoomaa akka ta'uuf "hawaasa-irratti kan hundaa'e" ta'uun isaa dirqama. 🕊️Kana gochuuf qabxiileen armaan gadii murteessoo dha:
A. Hirmaachisummaa (Participation)፤ 👥 Qaamoleen seerichi kallattiidhaan isaan ilaallatu (qonnaan bultoonni, daldaltoonni, dubartoonni, dargaggoonni...) sadarkaa wixineetti akka hirmaatan taasifamuu qabu. Yaadin isaanii seera keessatti dabalamee argamuun isaa miira abbummaa uuma. 🕊
B. Madaallii Dhiibbaa Seeraa (Legal Impact Assessment)፤ 📊 Seerri utuu hin ba'iin dura jireenya hawaasummaa, dinagdee fi xiinsammuu uummataa irratti dhiibbaa inni fidu qorannoodhaan adda ba'uu qaba. "Seerri kun yoo ba'e hawaasa hiyyeessa ni miidha moo ni fayyada?" gaaffiin jedhu dursee deebii argachuu qaba.
C. Duudhaalee Qabatamaa Kabajuu፤ Seerichi duudhaalee amalaa fi aadaa hawaasa Itoophiyaa waliin kan walsimu ta'uu qaba. Fakkeenyaaf, seeronni furmaata waldhabdee irratti ba'an aadaa araaraa hawaasichaa tilmaama keessa yoo galchan bu'a-qabeessa ta'u.
D. Iftoomina fi Dhaqqabamummaa፤ 📢 Seerichi afaan ifa ta'een barreeffamee gara afaan hojii naannolee garaa garaatti hiikamee uummataaf raabsamuu qaba. "Seera beekuu dhabuun adabbii jalaa hin oolchu" jedhu hiika kan qabaatu, uummatni seericha akka beekuuf hojiin gahaan yoo hojjetame qofa. 📖
📝 Walumaagaletti...
Seerri fedhii hawaasaa hordofee kan ba'u malee, hawaasicha gubbaadhaan gara kallattii tokkotti humnaan oofuuf qofa kan ba'u ta'uu hin qabu. Itoophiyaa keessatti "Seeraa fi Hawaasni" akka walsimaniif, qaamni seera baasu fedhii siyaasaa caalaa dhugaa hawaasummaatiif dursa kennuu qaba. 🇪🇹
👤 Taaddasaa Taklee (Gorsaa fi Abukaatoo Seeraa) #kaadhimamaaa_dhuunfaa #naannoo_filannoo_ukkaa #mana_maree_bakka Bu'oota_Uummataaf
👤 ታደሰ ተክሌ (የህግ አማካሪና ጠበቃ)
በኢትዮጵያ ነባራዊ ሁኔታ "ህግ እና ማህበረሰብ" ያላቸው ቁርኝት ጥልቅና ውስብስብ ነው። ህግ የማህበረሰቡን እሴት የሚያንፀባርቅ መስተዋት ነው። ማህበረሰብን ማጥናትና መረዳትም ህግን ጠንቅቆ ለማወቅ ከማገዙም በላይ በርካታ አለመግባባቶችን በቀላሉ ለመፍታት መንገድ ይከፍታል። በሀገራችን ነባራዊ ሁኔታም በህግ አውጪው አካል እና በዜጎች ፍላጎት መካከል የሚስተዋሉ ክፍተቶች ይህን እውነታ ካለመረዳት የሚመጡ ናቸው። ማህበረሰቡን ያማከለ ህግ ስለሚወጣበት መንገድ ጽሁፌን እንደሚከተለው አቀርባለሁ፡፡ 👇
🛑 በኢትዮጵያ ህግ አወጣጥ ሂደት ውስጥ የሚታዩ ክፍተቶች
📌 የህዝብ ቀጥተኛ ተሳትፎ ማነስ፦ ብዙ ጊዜ ህጎች የሚረቀቁት በመንግስት አስፈፃሚ አካላት ወይም በሚኒስትሮች ምክር ቤት ሆኖ ለፓርላማ ይቀርባሉ። ይህ ሂደት ህጉ ከመውጣቱ በፊት የህዝቡ ቀጥተኛ ተሳትፎ እንዲቀንስ ሊያደርገው ይችላል። 📉
📌 ውይይቶች በከተማ ላይ ብቻ ማተኮራቸው፦ ፓርላማው አዋጆችን ከማፅደቁ በፊት የህዝብ አስተያየት እንዲሰጥባቸው መድረኮችን ያዘጋጃል። ሆኖም፣ እነዚህ ውይይቶች ብዙውን ጊዜ በከተማ ላይ ያተኮሩ እና ሁሉንም የህብረተሰብ ክፍል ወይም ሰፊውን የአርሶ አደርና አርብቶ አደር የህብረተሰብ ክፍሎችን ሃሳብ ያላካተቱ ሊሆኑ ይችላሉ።
📌 ባህላዊና ሃይማኖታዊ እሴቶችን አለማካተት፦ የኢትዮጵያ ህዝብ እንደ ማህበረሰብ ለዘመናት ሲመራባቸው የቆዩ ባህላዊ እና ሃይማኖታዊ ህጎች አሉ። መደበኛው ህግ እነዚህን እሴቶች ግምት ውስጥ ሳያስገባ ሲቀር፣ ህጉ በማህበረሰቡ ዘንድ ተቀባይነት የማጣት ወይም የመጣስ እድሉ ሰፊ ይሆናል። ⚖️
📌 የቋንቋ ተደራሽነት ችግር፦ በሌላ በኩል ህጎች የሚወጡት በፌዴራል የስራ ቋንቋ (አማርኛ) እና እንግሊዝኛ ብቻ እንደመሆኑ ቋንቋውን ለማይረዱ የህብረተሰብ ክፍሎች ህጉን ተረድቶ ለመተግበር እንቅፋት ይፈጥራል። 🗣️
💡 ማህበረሰቡን ያማከለ ህግ እንዴት መውጣት አለበት?
ህግ የሰላም እና የልማት መሳሪያ እንዲሆን "ማህበረሰብ-ተኮር" መሆኑ የግድ ነው፡፡ 🕊️🏗️ ይህን ለማድረግ የሚከተሉት ነጥቦች ወሳኝ ናቸው፦👇
ሀ. አሳታፊነት (Participation)፤ 👥 ህጉ በቀጥታ የሚመለከታቸው የማህበረሰብ ክፍሎች (ገበሬዎች፣ ነጋዴዎች፣ ሴቶች፣ ወጣቶች…) በረቂቅ ደረጃው ላይ እንዲሳተፉ መደረግ አለበት። አስተያየታቸውም በህጉ ውስጥ መካተቱን ማረጋገጥ የባለቤትነት ስሜት ይፈጥራል።
ለ. የህግ ተፅዕኖ ግምገማ (Impact Assessment)፤ 📊 ህጉ ከመውጣቱ በፊት በማህበረሰቡ ማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊ እና ስነ-ልቦናዊ ህይወት ላይ የሚያመጣው ተፅዕኖ በጥናት ሊለይ ይገባል። "ይህ ህግ ቢወጣ ድሃውን ማህበረሰብ ይጎዳል ወይስ ይጠቅማል?" የሚለው ጥያቄ በቅድሚያ መመለስ አለበት።
ሐ. ነባራዊ እሴቶችን ማክበር፤ ህጉ ከኢትዮጵያ ማህበረሰብ የሞራል እና የባህል እሴቶች ጋር መጣጣም አለበት። ለምሳሌ በግጭት አፈታት ዙሪያ የሚወጡ ህጎች የማህበረሰቡን የእርቅ ባህል ከግምት ቢያስገቡ ውጤታማ ይሆናሉ።
መ. ግልፅነት እና ተደራሽነት፤ 📢 ህጉ በግልፅ ቋንቋ መፃፍ እና ወደ ተለያዩ የክልል የስራ ቋንቋዎች ተተርጉሞ ለህዝቡ መሰራጨት አለበት። "ህግን አለማወቅ ከቅጣት አያድንም" የሚለው መርህ ትርጉም የሚኖረው ህዝቡ ህጉን እንዲያውቅ በቂ ስራ ሲሰራ ብቻ ነው። 📖
📝 በአጠቃላይ...
ህግ የማህበረሰቡን ፍላጎት ተከተሎ የሚወጣ እንጂ፣ ማህበረሰቡን በግዴታ ወደ አንድ አቅጣጫ ለመንዳት ብቻ የሚወጣ መሆን የለበትም። በኢትዮጵያ "ህግ እና ማህበረሰብ" እንዲጣጣሙ የህግ አውጪው አካል ከፖለቲካዊ ፍላጎት ይልቅ ለማህበራዊ እውነታዎች ቅድሚያ መስጠት ይኖርበታል፡፡ 🇪🇹
👤 ታደሰ ተክሌ (የህግ አማካሪና ጠበቃ) #የህዝብ_ተወካዮች_ምክር_ቤት #የግል_ዕጩ_ተወዳዳሪ
⚖️ Qabxiilee Murteessoo Waa’ee "Seeraa fi Hawaasaa" Hubatamuu Malan!! ⚖️
👤 Taaddasaa Taklee (Gorsaa fi Abukaatoo Seeraa)
Haala qabatama Itoophiyaa keessatti hidhanni "Seeraa fi Hawaasa" gidduu jiru gadi fagoo fi walxaxaa dha. Seeronni daawwitii duudhaalee hawaasaa calaqqisiisani dha. 🪞 Hawaasa qorachuu fi hubachuun seera gadi fageenyaan beekuuf gargaaruu malees, waldhabdee garaa garaa salphaatti hiikuuf karaa baha. 🤝 Haala qabatama biyya keenyaatiin, qaama seera baasu fi fedhii lammiilee gidduutti hanqinni mul'atu dhugaa kana hubachuu dhabuuf kan maddu dha. Barreeffama koo karaa seeronni hawaasa xiyyeeffannoo godhatan itti ba'an ilaalchisee akka armaan gadiitti nan dhiyeessa: 👇
⚖Adeemsa Seera Baasii Itoophiyaa Keessatti Barsiifatawwan Baramanii fi Hanqinaalee Mul'atan
📌 Hirmaannaan Kallattii Uummataa Gadi Aanaa Ta'uu፦ Yeroo baay'ee seeronni kan qophaa'an qaamolee raawwachiiftuu mootummaafi Mana Marii Minisitirootaatiin ta'ee gara Paarlamaatti dhiyaatu. Adeemsi kun utuu seeronni hin ba'iin dura hirmaannaan kallattii uummataa akka xiqqaatu gochuu danda'a. 📉
📌 Mariwwan Magaalota Irratti Qofa Xiyyeeffachuu፦ Paarlamaan Labsiiwwan raggaasisuun dura uummatni yaada akka irratti kennuuf maddabaroota marii ni qopheessa. Ta'us, mariwwan kun yeroo baay'ee magaalota irratti kan xiyyeeffataniifi yaada hawaasa bal'aa qonnaan bultootaa fi horsiisee bultootaa kan hin dabalanne ta'uu danda'u.
📌 Duudhaalee Aadaa fi Amantii Of Keessaa Dhabuu፦ Uummatni Itoophiyaa akka hawaasaatti seera aadaa fi amantii kanaan dura ittiin bulamaa ture qaba. Seerri idilee duudhaalee kana tilmaama keessa yeroo hin galchine, hawaasicha biratti fudhatama dhabuu ykn cabsuuf carraan jiru bal'aa dha. ⚖️
📌 Afaan Hojii Gufuu Ta'uu፦ Gama biraatiin seeronni kan ba'an afaan hojii federaalaa (Afaan Amaaraa) fi Afaan Ingiliziitiin qofa waan ta'eef, uummata afaanicha hin beekneef seericha hubatanii hojiirra oolchuuf gufuu uuma.
⚖Seeronni
Hawaasa
Xiyyeeffannoo Godhatan Akkamitti Ba'uu Qabu?
Seerri meeshaa nageenyaa fi misoomaa akka ta'uuf "hawaasa-irratti kan hundaa'e" ta'uun isaa dirqama. 🕊️Kana gochuuf qabxiileen armaan gadii murteessoo dha:
A. Hirmaachisummaa (Participation)፤ 👥 Qaamoleen seerichi kallattiidhaan isaan ilaallatu (qonnaan bultoonni, daldaltoonni, dubartoonni, dargaggoonni...) sadarkaa wixineetti akka hirmaatan taasifamuu qabu. Yaadin isaanii seera keessatti dabalamee argamuun isaa miira abbummaa uuma. 🕊
B. Madaallii Dhiibbaa Seeraa (Legal Impact Assessment)፤ 📊 Seerri utuu hin ba'iin dura jireenya hawaasummaa, dinagdee fi xiinsammuu uummataa irratti dhiibbaa inni fidu qorannoodhaan adda ba'uu qaba. "Seerri kun yoo ba'e hawaasa hiyyeessa ni miidha moo ni fayyada?" gaaffiin jedhu dursee deebii argachuu qaba.
C. Duudhaalee Qabatamaa Kabajuu፤ Seerichi duudhaalee amalaa fi aadaa hawaasa Itoophiyaa waliin kan walsimu ta'uu qaba. Fakkeenyaaf, seeronni furmaata waldhabdee irratti ba'an aadaa araaraa hawaasichaa tilmaama keessa yoo galchan bu'a-qabeessa ta'u.
D. Iftoomina fi Dhaqqabamummaa፤ 📢 Seerichi afaan ifa ta'een barreeffamee gara afaan hojii naannolee garaa garaatti hiikamee uummataaf raabsamuu qaba. "Seera beekuu dhabuun adabbii jalaa hin oolchu" jedhu hiika kan qabaatu, uummatni seericha akka beekuuf hojiin gahaan yoo hojjetame qofa. 📖
📝 Walumaagaletti...
Seerri fedhii hawaasaa hordofee kan ba'u malee, hawaasicha gubbaadhaan gara kallattii tokkotti humnaan oofuuf qofa kan ba'u ta'uu hin qabu. Itoophiyaa keessatti "Seeraa fi Hawaasni" akka walsimaniif, qaamni seera baasu fedhii siyaasaa caalaa dhugaa hawaasummaatiif dursa kennuu qaba. 🇪🇹
👤 Taaddasaa Taklee (Gorsaa fi Abukaatoo Seeraa) #kaadhimamaaa_dhuunfaa #naannoo_filannoo_ukkaa #mana_maree_bakka Bu'oota_Uummataaf
3 months ago
ታዋቂው የማህበራዊ ሚዲያ ተፅዕኖ ፈጣሪ ዲላን ፔጅ የአረንጓዴ አሻራውን አስቀመጠ
#ethiopia | በማህበራዊ ሚዲያ ይዘቶቹ በዓለም አቀፍ ደረጃ ከፍተኛ ተሰሚነትን ያተረፈው ዲላን ፔጅ በአዲስ አበባ የተለያዩ መስህብ ስፍራዎችን በመጎብኘት ላይ ይገኛል።
ከየተለያዩ ተቋማት ምልከታውም በኋላ በአዲስ አበባ የኮሪደር ልማትና የወንዝ ዳርቻ ስራዎችን ተዘዋውሮ በመመልከት ላይ ይገኛል።
ቲክቶከሩ በምልከታውም በወንዝ ዳርቻ ልማት የአረንጓዴ አሻራውን በማሳረፍ የኢትዮጵያን የአረንጓዴ ልማት ስራ በማበረታት ለተከታዮቹ አጋርቷል።
ዲላን ፔጅ ጉብኝቱን አስመልክቶ በሰጠዉ አስተያየት “ይህ ጉብኝት በዓለማቀፍ ደረጃ ስለ አፍሪካ ያለውን የተዛባ አመለካከት የሚቀይር እንደሆነም ገልጿል።
በርካታ ቀናትን የሚወስደውን ታላቁን ጉዞዬን፣ በቅኝ ግዛት ባልተገዛችው ሀገር ኢትዮጵያ ጀምሬያለሁ የሚለው ተፅዕኖ ፈጣሪው ከአዲስ አበባ ባሻገርም ጥንታዊቷ የሐረር ከተማና አፋርን ጨምሮ የተለያዩ አካባቢዎችን ለመጎብኘት ማቀዱንም አስታውቋል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #amn
#ethiopia | በማህበራዊ ሚዲያ ይዘቶቹ በዓለም አቀፍ ደረጃ ከፍተኛ ተሰሚነትን ያተረፈው ዲላን ፔጅ በአዲስ አበባ የተለያዩ መስህብ ስፍራዎችን በመጎብኘት ላይ ይገኛል።
ከየተለያዩ ተቋማት ምልከታውም በኋላ በአዲስ አበባ የኮሪደር ልማትና የወንዝ ዳርቻ ስራዎችን ተዘዋውሮ በመመልከት ላይ ይገኛል።
ቲክቶከሩ በምልከታውም በወንዝ ዳርቻ ልማት የአረንጓዴ አሻራውን በማሳረፍ የኢትዮጵያን የአረንጓዴ ልማት ስራ በማበረታት ለተከታዮቹ አጋርቷል።
ዲላን ፔጅ ጉብኝቱን አስመልክቶ በሰጠዉ አስተያየት “ይህ ጉብኝት በዓለማቀፍ ደረጃ ስለ አፍሪካ ያለውን የተዛባ አመለካከት የሚቀይር እንደሆነም ገልጿል።
በርካታ ቀናትን የሚወስደውን ታላቁን ጉዞዬን፣ በቅኝ ግዛት ባልተገዛችው ሀገር ኢትዮጵያ ጀምሬያለሁ የሚለው ተፅዕኖ ፈጣሪው ከአዲስ አበባ ባሻገርም ጥንታዊቷ የሐረር ከተማና አፋርን ጨምሮ የተለያዩ አካባቢዎችን ለመጎብኘት ማቀዱንም አስታውቋል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #amn
3 months ago
በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የተጻፈው “የመደመር መንግሥት“ መጽሐፍ የዓረብኛ ትርጉም በአቡ ዳቢ ተመረቀ
#ethiopia | በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የተጻፈው “የመደመር መንግሥት“ መጽሐፍ የዓረብኛ ትርጉም የምረቃ ሰነ-ስርዓት በአቡዳቢ ተካሄዷል።
በመርሃ ግብሩ ላይ የተባበሩት ዐረብ ኤምሬቶች የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ሻክቦት ናሃያን አል ናሃያን እና ሌሎች የአገሪቷ ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎችና ንጉሣዊ ቤተሰቦች፣ በርካታ ቁጥር ያላቸው አምባሳደሮች፣ ዲፕሎማቶች፣ የቢዝነስ ማህበረሰቡ፣ እና የኢትዮጵያ ኮሙዩኒቲ አባላት ታዳሚ ሆነዋል።
በተባበሩት ዓረብ ኤምሬቶች የኢትዮጵያ ባለሙሉ ሥልጣን አምባሳደር ጀማል በከር (ዶ/ር) ባስተላለፉት መልዕክት ''የመደመር እሳቤ'' ኢትዮጵያ ለጎረቤት ሃገራትና ለዓለም ህዝቦች ያላትን የትብብር መርህ የሚያሳይ መሆኑን ገልፀዉ ወደ አረብኛ መተርጎሙ በመደመር እሳቤ የምትመራዋን ኢትዮጵያን በመካከለኛው ምሥራቅ ለሚገኙ ሁሉም ዓረብኛ ቋንቋ ተናጋሪ ሀገራትና ሕዝቦች ለማስተዋወቅ እንደሚያግዝ ገልጸዋል።
አክለዉም የኢትዮጵያ እና የተባበሩት ዐረብ ኤምሬቶች የሁለትዮሽ ግንኙነት በጠንካራ የወንድማማችነት መርህ ላይ የተመሰረተ መሆኑንም አንስተዋል።
የተባበሩት ዐረብ ኤምሬቶች የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ሻክቦት ናሃያን አል ናሃያን በበኩላቸው ''የመደመር መንግስት'' መጽሀፍ በዐረብኛ ቋንቋ ተተርጉሞ በመቅረቡ የተሰማቸውን ደስታ በመግለፅ መፅሀፋ በህዝቦች መካከል ያለውን የባህልና የእሴት ትስስር እንደሚያሳድግ ተናግረዋል።
በተጨማሪም በሃገራቸው እና በኢትዮጵያ መካከል ያለው ጠንካራ ግንኙነት በአስቸጋሪ ጊዚያት ማይናወጥ መሆኑን በማንሳት ግንኙነቱን የበለጠ አጠናክሮ ለማስቀጠል ሃገራቸው ቁርጠኛ መሆኗን ገልፀዋል።
በፕሮግራሙ ላይ በዱባይና ሰሜን ኤምሬቶች የኢ.ፌ.ዲ.ሪ. ቆንስል ጄኔራል አቶ ዘሪሁን መገርሳን ጨምሮ የዕለቱ የክብር እንግዶች መፀሀፉን በይፋ የመረቁ ሲሆን የኢትዮጵያን የባህላዊ ምግቦችና ዉዝዋዜዎች ለዕይታ መቅረባቸዉን በአቡዳቢ ከኢትዮጵያ ኤምባሲ ያገኘነዉ መረጃ ያመላክታል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን) #getutemesgen #getu #amn
#ethiopia | በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የተጻፈው “የመደመር መንግሥት“ መጽሐፍ የዓረብኛ ትርጉም የምረቃ ሰነ-ስርዓት በአቡዳቢ ተካሄዷል።
በመርሃ ግብሩ ላይ የተባበሩት ዐረብ ኤምሬቶች የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ሻክቦት ናሃያን አል ናሃያን እና ሌሎች የአገሪቷ ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎችና ንጉሣዊ ቤተሰቦች፣ በርካታ ቁጥር ያላቸው አምባሳደሮች፣ ዲፕሎማቶች፣ የቢዝነስ ማህበረሰቡ፣ እና የኢትዮጵያ ኮሙዩኒቲ አባላት ታዳሚ ሆነዋል።
በተባበሩት ዓረብ ኤምሬቶች የኢትዮጵያ ባለሙሉ ሥልጣን አምባሳደር ጀማል በከር (ዶ/ር) ባስተላለፉት መልዕክት ''የመደመር እሳቤ'' ኢትዮጵያ ለጎረቤት ሃገራትና ለዓለም ህዝቦች ያላትን የትብብር መርህ የሚያሳይ መሆኑን ገልፀዉ ወደ አረብኛ መተርጎሙ በመደመር እሳቤ የምትመራዋን ኢትዮጵያን በመካከለኛው ምሥራቅ ለሚገኙ ሁሉም ዓረብኛ ቋንቋ ተናጋሪ ሀገራትና ሕዝቦች ለማስተዋወቅ እንደሚያግዝ ገልጸዋል።
አክለዉም የኢትዮጵያ እና የተባበሩት ዐረብ ኤምሬቶች የሁለትዮሽ ግንኙነት በጠንካራ የወንድማማችነት መርህ ላይ የተመሰረተ መሆኑንም አንስተዋል።
የተባበሩት ዐረብ ኤምሬቶች የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ሻክቦት ናሃያን አል ናሃያን በበኩላቸው ''የመደመር መንግስት'' መጽሀፍ በዐረብኛ ቋንቋ ተተርጉሞ በመቅረቡ የተሰማቸውን ደስታ በመግለፅ መፅሀፋ በህዝቦች መካከል ያለውን የባህልና የእሴት ትስስር እንደሚያሳድግ ተናግረዋል።
በተጨማሪም በሃገራቸው እና በኢትዮጵያ መካከል ያለው ጠንካራ ግንኙነት በአስቸጋሪ ጊዚያት ማይናወጥ መሆኑን በማንሳት ግንኙነቱን የበለጠ አጠናክሮ ለማስቀጠል ሃገራቸው ቁርጠኛ መሆኗን ገልፀዋል።
በፕሮግራሙ ላይ በዱባይና ሰሜን ኤምሬቶች የኢ.ፌ.ዲ.ሪ. ቆንስል ጄኔራል አቶ ዘሪሁን መገርሳን ጨምሮ የዕለቱ የክብር እንግዶች መፀሀፉን በይፋ የመረቁ ሲሆን የኢትዮጵያን የባህላዊ ምግቦችና ዉዝዋዜዎች ለዕይታ መቅረባቸዉን በአቡዳቢ ከኢትዮጵያ ኤምባሲ ያገኘነዉ መረጃ ያመላክታል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን) #getutemesgen #getu #amn
3 months ago
ስኳር ፋብሪካው ያሉበት ውስብስበ ችግሮች ካልተፈቱለት ለግንባታ የፈጀውን የ341.1 ሚሊዮን በብድርን ለመከፍል እንደሚቸገር ፓርላማው አሳሰበ
#ethiopia | የኦሞ ኩራዝ ቁጥር ሁለት ስኳር ፋብሪካ ያሉበት ውስብስበ ችግሮች ካልተፈቱለት ለግንባታ የፈጀውን የ341.1 ሚሊዮን ዶላር ብድርን ለመከፍል እንደሚቸገር ፓርላማው አሳሰበ፡፡
በህዝብ ተወካይዎች ምክር ቤት የመንግስት ልማት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የ2018 በጀት ዓመት የኦሞ ኩራዝ ቁጥር 1፣ 2 እና 3 የስኳር ፋብሪካዎች እና የኦሞ ኩራዝ 5 ፋብሪካ ግንባታ ፕሮጀክትን ተመልክቶ የግብረ መልስ ሪፖርት አሰናድቷል፡፡
በሪፖርቱ መሰረት የኦሞ ኩራዝ ቁጥር ሁለት ስኳር ፋብሪካ የተገነባው በብድር በተወሰደ የ341.1ሚልዮን ዶላር ሲሆን በቀን ፋብሪካው የሚፈጨው የአገዳ መጠን 12 ሺህ ቶን ነው፡፡
ይሁንና ልምድ ያላቸው ባለሙያዎች በመኖሪያ ቤት፣ በውሃ፣ በባንክና በኢንተርኔት አገልግሎት እጥረት እና በጥቅማጥቅምና በደመወዝ ማነስ ምክንያት ፋብሪካውን ለቀው እየሄዱ በመሆኑ የሚጠበቅበትን ያህል እያመረተ እንዳልሆነ ሪፖርቱ ጠቅሷል፡፡
በተጨማሪም የፋይናንስ አቅርቦት እና የግብዓት አቅርቦትን የመሳሰሉ ከፍተት ችግሮች አሉበት ተብሏል፡፡
በመሆኑም ፋብሪካው ያለበትን የእዳ ጫና ተወጥቶ ትርፋማ እንዲሆን፣ የኢትዮጵያ ስኳር ኮርፖሬሽንና የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግስ የተጀመሩ የመስኖና የመብራት ኃይል የሰብስቴሽን ግንባታዎችን በፍጥነት እንዲጠናቀቅ አሳስቧል፡፡
የባለሙያዎችን ፍልሰት ለመግታት የበረሃ አበል፣ የደመወዝ ማሻሻያና መሰረታዊ አገልግሎቶችን ማለትም ውሃ፣ ባንክ፣ ኔትወርክ አገልግቶቶችን ማሟላትም ወሳኝ መሆኑን ቋሚ ኮሚቴው በሪፖርቱ አመላክቷል፡፡
የኦሞ ኩራዝ ቁጥር 5 ስኳር ፋብሪካ የግንባታ ፕሮጀክት ላይ ባደረገው የመስክ ምልከታም ከፍተኛ የሃበት ብክነት መመልከቱን አረጋግጧል፡፡
በዚህም ለፋብሪካው ተብለው የተገዙ 75% የሚሆኑ ውድ ማሽነሪዎች ያለምንም መጠለያ በሜዳ ላይ ተበትነው እንደሚገኙ ቋሚ ኮሚቴው ተመልክቻለው ብሏል፡፡
በዚህም ምክንያት ከፍተኛ ወጪ ወጥቶባቸው የተጋዙ ማሽነሪዎች የዝገትና የብልሽት አደጋ እንደተጋረጠባቸው በሪፖርቱ መረጋገጡን ተመልክተናል፡፡
ፕሮጀክቱ ተገቢ የሆነ የቴክኒክና የኢኮኖሚ የአዋጭነት ጥናት ሳይከተል መጀመሩን የጠቀሰው ሪፖርቱ አሁን ላይ የግንባታው ሂደት ሙሉ በሙሉ ተቋርጧል ሲል አስረድቷል፡፡
የፕሮጀክቱን የቀጣይ እጣ ፈንታ ለመወሰን ደግሞ ተገቢውን የቴክኒክ ምርመራ ለማድረግ የዘርፉ ባለሙያዎች ያሉበት ቡድን በማቋቋም በሜዳ ላይ የሚገኙ ማሽነሪዎች አሁን ላይ ያላቸውን የቴክኒክ ብቃትና የጉዳት መጠን በዝርዝር እንዲጠና አሳስቧል፡፡
የፋብሪካውን የአዋጭነት ክለሳ (Feasibility Review) በማካሄድ ፕሮጀክቱን አሁን ባለበት ሁኔታ ማስቀጠል ያለውን ሀገራዊ ፋይዳ እንዲጠናም አክሏል፡፡
#ሸገር ኤፍ ኤም
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን) #getutemesgen #getu #amn
#ethiopia | የኦሞ ኩራዝ ቁጥር ሁለት ስኳር ፋብሪካ ያሉበት ውስብስበ ችግሮች ካልተፈቱለት ለግንባታ የፈጀውን የ341.1 ሚሊዮን ዶላር ብድርን ለመከፍል እንደሚቸገር ፓርላማው አሳሰበ፡፡
በህዝብ ተወካይዎች ምክር ቤት የመንግስት ልማት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የ2018 በጀት ዓመት የኦሞ ኩራዝ ቁጥር 1፣ 2 እና 3 የስኳር ፋብሪካዎች እና የኦሞ ኩራዝ 5 ፋብሪካ ግንባታ ፕሮጀክትን ተመልክቶ የግብረ መልስ ሪፖርት አሰናድቷል፡፡
በሪፖርቱ መሰረት የኦሞ ኩራዝ ቁጥር ሁለት ስኳር ፋብሪካ የተገነባው በብድር በተወሰደ የ341.1ሚልዮን ዶላር ሲሆን በቀን ፋብሪካው የሚፈጨው የአገዳ መጠን 12 ሺህ ቶን ነው፡፡
ይሁንና ልምድ ያላቸው ባለሙያዎች በመኖሪያ ቤት፣ በውሃ፣ በባንክና በኢንተርኔት አገልግሎት እጥረት እና በጥቅማጥቅምና በደመወዝ ማነስ ምክንያት ፋብሪካውን ለቀው እየሄዱ በመሆኑ የሚጠበቅበትን ያህል እያመረተ እንዳልሆነ ሪፖርቱ ጠቅሷል፡፡
በተጨማሪም የፋይናንስ አቅርቦት እና የግብዓት አቅርቦትን የመሳሰሉ ከፍተት ችግሮች አሉበት ተብሏል፡፡
በመሆኑም ፋብሪካው ያለበትን የእዳ ጫና ተወጥቶ ትርፋማ እንዲሆን፣ የኢትዮጵያ ስኳር ኮርፖሬሽንና የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግስ የተጀመሩ የመስኖና የመብራት ኃይል የሰብስቴሽን ግንባታዎችን በፍጥነት እንዲጠናቀቅ አሳስቧል፡፡
የባለሙያዎችን ፍልሰት ለመግታት የበረሃ አበል፣ የደመወዝ ማሻሻያና መሰረታዊ አገልግሎቶችን ማለትም ውሃ፣ ባንክ፣ ኔትወርክ አገልግቶቶችን ማሟላትም ወሳኝ መሆኑን ቋሚ ኮሚቴው በሪፖርቱ አመላክቷል፡፡
የኦሞ ኩራዝ ቁጥር 5 ስኳር ፋብሪካ የግንባታ ፕሮጀክት ላይ ባደረገው የመስክ ምልከታም ከፍተኛ የሃበት ብክነት መመልከቱን አረጋግጧል፡፡
በዚህም ለፋብሪካው ተብለው የተገዙ 75% የሚሆኑ ውድ ማሽነሪዎች ያለምንም መጠለያ በሜዳ ላይ ተበትነው እንደሚገኙ ቋሚ ኮሚቴው ተመልክቻለው ብሏል፡፡
በዚህም ምክንያት ከፍተኛ ወጪ ወጥቶባቸው የተጋዙ ማሽነሪዎች የዝገትና የብልሽት አደጋ እንደተጋረጠባቸው በሪፖርቱ መረጋገጡን ተመልክተናል፡፡
ፕሮጀክቱ ተገቢ የሆነ የቴክኒክና የኢኮኖሚ የአዋጭነት ጥናት ሳይከተል መጀመሩን የጠቀሰው ሪፖርቱ አሁን ላይ የግንባታው ሂደት ሙሉ በሙሉ ተቋርጧል ሲል አስረድቷል፡፡
የፕሮጀክቱን የቀጣይ እጣ ፈንታ ለመወሰን ደግሞ ተገቢውን የቴክኒክ ምርመራ ለማድረግ የዘርፉ ባለሙያዎች ያሉበት ቡድን በማቋቋም በሜዳ ላይ የሚገኙ ማሽነሪዎች አሁን ላይ ያላቸውን የቴክኒክ ብቃትና የጉዳት መጠን በዝርዝር እንዲጠና አሳስቧል፡፡
የፋብሪካውን የአዋጭነት ክለሳ (Feasibility Review) በማካሄድ ፕሮጀክቱን አሁን ባለበት ሁኔታ ማስቀጠል ያለውን ሀገራዊ ፋይዳ እንዲጠናም አክሏል፡፡
#ሸገር ኤፍ ኤም
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን) #getutemesgen #getu #amn
Sponsored by
Surafel
3 months ago
የደራሲ ስብሃት ገብረ እግዚአብሔር መታሰቢያ ሐውልት ተመረቀ
#ethiopia | የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ለደራሲ ስብሃት ገብረ እግዚአብሔር የተገነባውን መታሰቢያ ሃውልት መርቀዋል፡
በኢትዮጵያ ሥነ-ጽሑፍ ታሪክ ውስጥ ጉልህ አሻራ ያሳረፉት ደራሲ ስብሃት ገብረ እግዚአብሔርን የሚዘክር መታሰቢያ ሐውልት ዛሬ ተመርቋል።
ይህ የመታሰቢያ ሐውልት ደራሲው ለሀገሪቱ ሥነ-ጽሑፍ ዕድገት ያበረከቱት ታላቅ አስተዋጽኦ ለትውልድ እንዲተላለፍ ከማድረጉም በላይ፣ ለሥነ-ጽሑፍ ባለሙያዎች የሚሰጠውን ክብር የሚያሳይ መሆኑ ተገልጿል።
ዘመን ተሸጋሪው ብዕረኛ ስብሃት ገብረ እግዚአብሔር በልብ-ወለድ ድርሰቶቹ፣ በአጫጭር ታሪኮቹና በጋዜጣዊ ዓምዶቹ በብዙዎች ዘንድ የሚታወቅ ሲሆን፤ በተለይም እንደ "ትኩሳት"፣ "ሌሊቱ ካለቀ በኋላ"፣ "አምስት ስድስት ሰባት"፣ "ቦርጭቃ" እና "እነሆ ጀግና" ያሉ ሥራዎቹ በኢትዮጵያ የሥነ-ጽሑፍ መድረክ ላይ ስማቸው በጉልህ የሚጠቀስ የጥበብ ውጤቶች ናቸው።
ደራሲ ስብሃት ገብረ እግዚአብሔር ሚያዝያ 24 ቀን 1928 ዓ.ም ተወልደው፣ በሥነ-ጽሑፍ ዓለም ውስጥ ለበርካታ አሥርተ ዓመታት ደማቅ ታሪክ ሲሰራ ከቆዬ በኋላ የካቲት 12 ቀን 2004 ዓ.ም ከዚህ ዓለም በሞት መለየታቸው ይታወሳል።
ዛሬ የተመረቀው ይኸው መታሰቢያ ሐውልትም የደራሲውን የሥራ ውጤቶችና የሕይወት ጉዞ ዘወትር ሲዘክር የሚኖር የታሪክ አሻራ ሆኖ ያገለግላል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን) #getutemesgen #getu #amn
#ethiopia | የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ለደራሲ ስብሃት ገብረ እግዚአብሔር የተገነባውን መታሰቢያ ሃውልት መርቀዋል፡
በኢትዮጵያ ሥነ-ጽሑፍ ታሪክ ውስጥ ጉልህ አሻራ ያሳረፉት ደራሲ ስብሃት ገብረ እግዚአብሔርን የሚዘክር መታሰቢያ ሐውልት ዛሬ ተመርቋል።
ይህ የመታሰቢያ ሐውልት ደራሲው ለሀገሪቱ ሥነ-ጽሑፍ ዕድገት ያበረከቱት ታላቅ አስተዋጽኦ ለትውልድ እንዲተላለፍ ከማድረጉም በላይ፣ ለሥነ-ጽሑፍ ባለሙያዎች የሚሰጠውን ክብር የሚያሳይ መሆኑ ተገልጿል።
ዘመን ተሸጋሪው ብዕረኛ ስብሃት ገብረ እግዚአብሔር በልብ-ወለድ ድርሰቶቹ፣ በአጫጭር ታሪኮቹና በጋዜጣዊ ዓምዶቹ በብዙዎች ዘንድ የሚታወቅ ሲሆን፤ በተለይም እንደ "ትኩሳት"፣ "ሌሊቱ ካለቀ በኋላ"፣ "አምስት ስድስት ሰባት"፣ "ቦርጭቃ" እና "እነሆ ጀግና" ያሉ ሥራዎቹ በኢትዮጵያ የሥነ-ጽሑፍ መድረክ ላይ ስማቸው በጉልህ የሚጠቀስ የጥበብ ውጤቶች ናቸው።
ደራሲ ስብሃት ገብረ እግዚአብሔር ሚያዝያ 24 ቀን 1928 ዓ.ም ተወልደው፣ በሥነ-ጽሑፍ ዓለም ውስጥ ለበርካታ አሥርተ ዓመታት ደማቅ ታሪክ ሲሰራ ከቆዬ በኋላ የካቲት 12 ቀን 2004 ዓ.ም ከዚህ ዓለም በሞት መለየታቸው ይታወሳል።
ዛሬ የተመረቀው ይኸው መታሰቢያ ሐውልትም የደራሲውን የሥራ ውጤቶችና የሕይወት ጉዞ ዘወትር ሲዘክር የሚኖር የታሪክ አሻራ ሆኖ ያገለግላል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን) #getutemesgen #getu #amn
3 months ago
ጠቅላይ ሚኒስትሩ የፈረሙት ለምንድን ነው?
*“ኢትዮጵያን የአፍሪካ የፋሽን ተምሳሌት እናደርጋታለን” — አቶ ዘላለም መራዊ
የኢትዮጵያ ቆዳ ኢንዱስትሪዎች ማህበር ፕሬዝዳንት
#ethiopia | በ“ኢትዮጵያ ታምርት” የንግድ ትርኢት ላይ የተሳተፉት የኬሬዠ ኢትዮጵያ መስራች አቶ ዘላለም መራዊ፣ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የድርጅታቸውን የፈጠራ ስራዎች መጎብኘታቸውንና ከፍተኛ አድናቆት መቸራቸውን ገልጸዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በየዓመቱ በሚያደርጉት ጉብኝት በምርቶቹ ላይ የሚታየው መሻሻልና አዳዲስ የፈጠራ ስራዎች እንዳስደመሟቸው በድርጅቱ የክብር መዝገብ ላይ በፊርማቸው ጭምር አረጋግጠዋል።
በዓለም ላይ ያለው የፋሽን ኢንዱስትሪ እስከ 300 ቢሊዮን ዶላር የሚገመት ገቢ እንደሚያንቀሳቅስ የገለጹት አቶ ዘላለም፣ ኢትዮጵያ እንደ ጣልያንና ፈረንሳይ የራሷን የፋሽን “ብራንድ” በመገንባት ከዚህ ገበያ ተጠቃሚ መሆን እንዳለባት ጠቁመዋል።
ኬሬዠ ኢትዮጵያ ቀደም ሲል ከውጭ ይገቡ የነበሩ ከፍተኛ ጥራት ያላቸውን የቆዳ ውጤቶች በሀገር ውስጥ በማምረት ለጠቅላይ ሚኒስትር ቢሮ፣ ለውጭ ጉዳይ ሚኒስቴርና ለተለያዩ የአፍሪካ መሪዎች የሚሰጡ የክብር ስጦታዎችን እያቀረበ ይገኛል።
በሚቀጥሉት 10 ዓመታት ውስጥ ኢትዮጵያን በፋሽንና በማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ በዓለም አቀፍ ደረጃ ትልቅ ቦታ ላይ የማድረስ ጉጉት እንዳላቸው ገልጸዋል።
አቶ ዘላለም የኬሬዠ ኢትዮጵያ መስራች ከመሆናቸው ባለፈ፣ የኢትዮጵያ ቆዳ ኢንዱስትሪዎች ማህበር ፕሬዝዳንት በመሆን መላው ዘርፍ በቴክኖሎጂ፣ በስልጠናና በጥሬ እቃ አቅርቦት እንዲሻሻል በንቃት እየሰሩ መሆኑን አስታውቀዋል።
በአጠቃላይ፣ የሀገሪቱን የተፈጥሮ ሀብት (ቆዳ) እና የሰው ኃይል በመጠቀም ኢትዮጵያን በአውሮፓ፣ በአሜሪካና በመላው አፍሪካ ገበያዎች ውስጥ ተወዳዳሪ ለማድረግ ታላቅ ስራ እየተሰራ መሆኑን የስራ መሪው በኩራት ተናግረዋል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን) #getutemesgen #getu #amn
#የኢትዮጵያታምርት #ቆዳናየቆዳውጤቶች #ዘላለምመራዊ #ኢትዮጵያ #ፋሽን #የሀገርውስጥምርት #ethiopiatamrit #ethiopianfashion #leatherindustry
*“ኢትዮጵያን የአፍሪካ የፋሽን ተምሳሌት እናደርጋታለን” — አቶ ዘላለም መራዊ
የኢትዮጵያ ቆዳ ኢንዱስትሪዎች ማህበር ፕሬዝዳንት
#ethiopia | በ“ኢትዮጵያ ታምርት” የንግድ ትርኢት ላይ የተሳተፉት የኬሬዠ ኢትዮጵያ መስራች አቶ ዘላለም መራዊ፣ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የድርጅታቸውን የፈጠራ ስራዎች መጎብኘታቸውንና ከፍተኛ አድናቆት መቸራቸውን ገልጸዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በየዓመቱ በሚያደርጉት ጉብኝት በምርቶቹ ላይ የሚታየው መሻሻልና አዳዲስ የፈጠራ ስራዎች እንዳስደመሟቸው በድርጅቱ የክብር መዝገብ ላይ በፊርማቸው ጭምር አረጋግጠዋል።
በዓለም ላይ ያለው የፋሽን ኢንዱስትሪ እስከ 300 ቢሊዮን ዶላር የሚገመት ገቢ እንደሚያንቀሳቅስ የገለጹት አቶ ዘላለም፣ ኢትዮጵያ እንደ ጣልያንና ፈረንሳይ የራሷን የፋሽን “ብራንድ” በመገንባት ከዚህ ገበያ ተጠቃሚ መሆን እንዳለባት ጠቁመዋል።
ኬሬዠ ኢትዮጵያ ቀደም ሲል ከውጭ ይገቡ የነበሩ ከፍተኛ ጥራት ያላቸውን የቆዳ ውጤቶች በሀገር ውስጥ በማምረት ለጠቅላይ ሚኒስትር ቢሮ፣ ለውጭ ጉዳይ ሚኒስቴርና ለተለያዩ የአፍሪካ መሪዎች የሚሰጡ የክብር ስጦታዎችን እያቀረበ ይገኛል።
በሚቀጥሉት 10 ዓመታት ውስጥ ኢትዮጵያን በፋሽንና በማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ በዓለም አቀፍ ደረጃ ትልቅ ቦታ ላይ የማድረስ ጉጉት እንዳላቸው ገልጸዋል።
አቶ ዘላለም የኬሬዠ ኢትዮጵያ መስራች ከመሆናቸው ባለፈ፣ የኢትዮጵያ ቆዳ ኢንዱስትሪዎች ማህበር ፕሬዝዳንት በመሆን መላው ዘርፍ በቴክኖሎጂ፣ በስልጠናና በጥሬ እቃ አቅርቦት እንዲሻሻል በንቃት እየሰሩ መሆኑን አስታውቀዋል።
በአጠቃላይ፣ የሀገሪቱን የተፈጥሮ ሀብት (ቆዳ) እና የሰው ኃይል በመጠቀም ኢትዮጵያን በአውሮፓ፣ በአሜሪካና በመላው አፍሪካ ገበያዎች ውስጥ ተወዳዳሪ ለማድረግ ታላቅ ስራ እየተሰራ መሆኑን የስራ መሪው በኩራት ተናግረዋል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን) #getutemesgen #getu #amn
#የኢትዮጵያታምርት #ቆዳናየቆዳውጤቶች #ዘላለምመራዊ #ኢትዮጵያ #ፋሽን #የሀገርውስጥምርት #ethiopiatamrit #ethiopianfashion #leatherindustry
4 months ago
የፀሎተ ሐሙስ በዓል በመንፈሳዊ ስነ-ስርዓቶች እየተከበረ ነው
#fastmereja I በመላው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን የእምነት ተከታዮች ዘንድ የጌታችን የመድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስን ትህትና እና የምስጢረ ቁርባን መመስረትን የሚያዘክረው የፀሎተ ሐሙስ በዓል ዛሬ ሚያዝያ 1 ቀን 2018 ዓ.ም በተለያዩ መንፈሳዊ ክንውኖች በድምቀት እየተከበረ ይገኛል።
በአዲስ አበባ ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ብፁዓን ሊቃነ ጳጳሳት፣ የሃይማኖት አባቶች እና በርካታ ቁጥር ያላቸው ምዕመናን በተገኙበት እየተከናወነ በሚገኘው የዕለቱ መርሃ-ግብር፤ የሕፅበተ እግር (የእግር ማጠብ) ስነ-ስርዓት ተከናውኗል። ይህ ስርዓት ኢየሱስ ክርስቶስ የደቀ መዛሙርቱን እግር በማጠብ ያስተማረውን የትህትና እና የፍቅር አርአያነት የሚያስታውስ መሆኑን የሃይማኖት አባቶች በዕለቱ ትምህርታቸው አጽንኦት ሰጥተውበታል።
📷 AMN
#fastmereja I በመላው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን የእምነት ተከታዮች ዘንድ የጌታችን የመድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስን ትህትና እና የምስጢረ ቁርባን መመስረትን የሚያዘክረው የፀሎተ ሐሙስ በዓል ዛሬ ሚያዝያ 1 ቀን 2018 ዓ.ም በተለያዩ መንፈሳዊ ክንውኖች በድምቀት እየተከበረ ይገኛል።
በአዲስ አበባ ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ብፁዓን ሊቃነ ጳጳሳት፣ የሃይማኖት አባቶች እና በርካታ ቁጥር ያላቸው ምዕመናን በተገኙበት እየተከናወነ በሚገኘው የዕለቱ መርሃ-ግብር፤ የሕፅበተ እግር (የእግር ማጠብ) ስነ-ስርዓት ተከናውኗል። ይህ ስርዓት ኢየሱስ ክርስቶስ የደቀ መዛሙርቱን እግር በማጠብ ያስተማረውን የትህትና እና የፍቅር አርአያነት የሚያስታውስ መሆኑን የሃይማኖት አባቶች በዕለቱ ትምህርታቸው አጽንኦት ሰጥተውበታል።
📷 AMN
4 months ago
ከገንዘብ በላይ የታማኝነት ልክ
#fastmereja I በብሔራዊ ሙዚየም የትኬት ሽያጭ ባለሙያ የሆኑት ወ/ሮ ጌራወርቅ አሰፋ፣ አንድ ቻይናዊ ጎብኝ የዘነጋውን 47 ሺህ ብር የያዘ ቦርሳ በታማኝነት በመመለስ የሀገርን ገጽታ የሚያስከብር ተግባር ፈጽመዋል።
የካቲት 7 ቀን 2018 ዓ.ም ሶንግ ጆንግ የተባለ ቻይናዊ ጎብኝ ከጓደኞቹ ጋር በብሔራዊ ሙዚየም ያደረገውን ጉብኝት አጠናቆ ሲወጣ፣ 47 ሺህ የኢትዮጵያ ብር የያዘ ቦርሳውን ዘንግቶት ነበር። ቦርሳው የወደቀው በትኬት መቁረጫ መስኮት አካባቢ ሲሆን፣ ወ/ሮ ጌራወርቅ አሰፋ ቦርሳውን እንዳገኘች ለባልደረቦቿ በማሳወቅ በጥንቃቄ ጠብቃ እንዲቆይ አድርጋለች።
ከአራት ሰዓታት በኋላ ቻይናዊው ጎብኝ በከፍተኛ ጭንቀት ወደ ሙዚየሙ ቢመለስም፣ የጠፋበትን ገንዘብ አንድም ሳንቲም ሳይጎድል ተረክቧል። ወ/ሮ ጌራወርቅ ለኤኤምኤን (AMN) በሰጠችው ቃል፣ "ገንዘቡን ስመልስ ከእሱ በላይ ትልቅ ሸክም እንደወረደልኝ ተሰምቶኝ እፎይታ አግኝቻለሁ" ስትል ገልጻለች።
ጎብኚው ሶንግ ጆንግ በኢትዮጵያውያን ቅንነት እጅግ መገረሙን በመግለጽ፣ የወ/ሮ ጌራወርቅን ታማኝነት የሚገልጽ የምስጋና ማስታወሻ በገዛ እጁ አስፍሯል።
የኢትዮጵያ ቅርስ ባለስልጣን የብሔራዊ ሙዚየም መሪ ስራ አስፈፃሚ፣ ለባለሙያዋ የምስጋና ደብዳቤና እውቅና መስጠታቸውን አስታውቀዋል። ይህ ተግባር በቱሪዝም ዘርፉ ላይ ለሚሰሩ ባለሙያዎች ትልቅ የሥነ-ምግባር አርአያ ተደርጎ ተወስዷል።
#fastmereja I በብሔራዊ ሙዚየም የትኬት ሽያጭ ባለሙያ የሆኑት ወ/ሮ ጌራወርቅ አሰፋ፣ አንድ ቻይናዊ ጎብኝ የዘነጋውን 47 ሺህ ብር የያዘ ቦርሳ በታማኝነት በመመለስ የሀገርን ገጽታ የሚያስከብር ተግባር ፈጽመዋል።
የካቲት 7 ቀን 2018 ዓ.ም ሶንግ ጆንግ የተባለ ቻይናዊ ጎብኝ ከጓደኞቹ ጋር በብሔራዊ ሙዚየም ያደረገውን ጉብኝት አጠናቆ ሲወጣ፣ 47 ሺህ የኢትዮጵያ ብር የያዘ ቦርሳውን ዘንግቶት ነበር። ቦርሳው የወደቀው በትኬት መቁረጫ መስኮት አካባቢ ሲሆን፣ ወ/ሮ ጌራወርቅ አሰፋ ቦርሳውን እንዳገኘች ለባልደረቦቿ በማሳወቅ በጥንቃቄ ጠብቃ እንዲቆይ አድርጋለች።
ከአራት ሰዓታት በኋላ ቻይናዊው ጎብኝ በከፍተኛ ጭንቀት ወደ ሙዚየሙ ቢመለስም፣ የጠፋበትን ገንዘብ አንድም ሳንቲም ሳይጎድል ተረክቧል። ወ/ሮ ጌራወርቅ ለኤኤምኤን (AMN) በሰጠችው ቃል፣ "ገንዘቡን ስመልስ ከእሱ በላይ ትልቅ ሸክም እንደወረደልኝ ተሰምቶኝ እፎይታ አግኝቻለሁ" ስትል ገልጻለች።
ጎብኚው ሶንግ ጆንግ በኢትዮጵያውያን ቅንነት እጅግ መገረሙን በመግለጽ፣ የወ/ሮ ጌራወርቅን ታማኝነት የሚገልጽ የምስጋና ማስታወሻ በገዛ እጁ አስፍሯል።
የኢትዮጵያ ቅርስ ባለስልጣን የብሔራዊ ሙዚየም መሪ ስራ አስፈፃሚ፣ ለባለሙያዋ የምስጋና ደብዳቤና እውቅና መስጠታቸውን አስታውቀዋል። ይህ ተግባር በቱሪዝም ዘርፉ ላይ ለሚሰሩ ባለሙያዎች ትልቅ የሥነ-ምግባር አርአያ ተደርጎ ተወስዷል።
Sponsored by
Surafel
4 months ago
#ሾተላይ ( RH incompatibility )
ሾተላይ ( RH incompatibility )፡ - የእናት እና የፅንስ የደም አይነት አለመጣጣም ሲሆን RH negative በሆኑ ሴቶች ላይ የሚከሰት ችግር ነው ።
ስለሾተላይ ለማወቅና ጥንቃቄ ለማድረግ በመጀመሪያ ስለ ቀይ የደም አይነት እንዴት እንደሚከፈል ማወቅ ያስፈልጋል ። ቀይ የደም አይነት በተለያየ መንገድ ይከፈላል:-
1. ABO System፡- መሰረት በማድረግ Group A, B, AB, እና O ተብሎ ይከፈላል
2. Rh System:– ከላይ ABO ተብለው የተከፈሉት እያንዳንዳቸው በሁለት ማለትም Rh negative እና Rh positive ተብለው ይከፈላሉ, ይህም ማለት A (A+, A-), B (B+, B-), AB (AB+, AB-), እና O (O+ O-) ነው።
Rh negative እና Rh positive ምን ማለት ነው?
✓Rh በቀይ የደም አይነት ላይ የሚገኝ protein ነው ። ይህ Rh protein በላዩ ላይ ያለው ቀይ የደም አይነት Rh+ ሲባል, ይህ protein የሌለው ደግሞ Rh- የደም አይነት ይባላል ።
✓አንድ ሰው የደም አይነቱ የሚወሰነው በወላጆቹ የደም አይነት መሰረት ነው ።
1. ሁለቱም ወላጆች Rh+ ከሆኑ, እርሱም Rh+ የመሆን እድሉ የሰፋ ነው ።
2. ሁለቱም ወላጆች Rh- ከሆኑ እርሱም Rh- ይሆናል።
3. እናት Rh+ ከሆነችና አባት Rh- ከሆነ፣ ልጅ Rh+ወይም Rh- ሊሆን ይችላል ።
እነዚህ ከላይ የተጠቀሱት ነገሮች ሁሉ ብዙ ጊዜ ምንም ችግር የላቸውም።
✓ሾተላይ የሚከሰተው ግን እናት ( Rh-) ከሆችና አባት ( Rh+) ሆኖ Rh+ የሆነ ፅንስ በምትፀንስበት ጊዜ ነው።
✓እናት Rh- ሁና፣ Rh+ ፅንስ በምትፀንስበት ጊዜ በተለያዩ አጋጣሚዎች ደም መፍሰስ ሲያጋጥም የፅንሱ ደም ወደ እናት የደም ስር ይገባል፣ በዚህም ጊዜ ከልጁ የቀይ ደም ላይ የሚገኙ ፕሮቲኖችን የእናት በሽታ ተከላካይ ህወሳት ያዩና እንደ ባእድ ነገር በመቁጠር መከላከያ ( antibody ) ያመርታሉ። እነዚህ የተመረቱ antibodies በእናት ደም ውስጥ ተመርተው ወደፅንስ ከሚሄደው የእናት ደም ጋር አብረው በመሄድ የፅንሱን ደም ማጥቃት ይጀምራሉ።
✓Antibody ለማምረት ጊዜ ስለሚፈጅና አብዛኛው ጊዜ የልጅ ደም ወደ እናት የሚሄደው በወሊድ ጊዜ በመሆኑ የመጀመሪያ ልጅ ላይ ችግር አይፈጥርም ።
✓በተከታታይ የሚረገዘው ፅንስ Rh- ከሆነም ምንም አይነት ችግር አይገጥማቸውም።
✓ነገር ግን Rh+ በተረገዘ ጊዜ፣ በእናት ደም ውስጥ ተመረተው የተቀመጡ antibodies የልጁን Rh+ የደም ዓይነት እንደ ባዕድ በመቁጠር እየሄዱ ያጠቁታል።
✓የሰውነታችን በሽታ ተከላካይ ህዋስ፣ በሽታ አምጭ ነገሮች ወደሰውነት ሲገባ የተለያዩ መንገዶች ተጠቅሞ እንደሚጠቃው ሁሉ ፅንሱንም Rh+ የሚል ምልክት በቀይ የደም ሴሉ ሲያይ እንደ ባዕድ ነገር ያየውና ጥቃት ያደርስበታል።
✓ይህ የተፈጠረው antibody የእንግዴ ልጁን በማለፍ የፅንሱን ቀይ የደም ህዋስ ያጠቃል።
በዚህም ምክንያት
-የፅንስ የደም ማነስ
-የፅንስ የልብ ድካም
-በሰውነት በተለያዩ ቦታወች ውሀ መቋጠር
-የፅንስ ውርጃ
-ከተወለደ በኋላ የህፃን ቆዳና አይን ቢጫ መሆን
-እንዲሁም ሞት ሊያስከትል ይችላል
የፅንሱ ደም ወደ እናት እንዲገባ በማድረግ ለሾተላይ የሚያጋልጡ ምክንያቶች
✓በእርግዝና ወቅት ደም መፍሰስ
✓በእርግዝና ወቅት ሆድን መምታት
✓የፅንስ አቀማመጥን ለማስተካከል መሞከር(ECV)
✓የፅንስ በማህፀን ውስጥ መሞት
✓በቅድመ ወሊድ የተለያዩ የምርመራ ሂደቶች (amniocentesis(ከሽርት ውሀ ናሙና መውሰድ)፣ chorion villus sampling ፣ የፅንስ የደም ናሙና)
✓ከማህፀን ውጭ እርግዝና
በእነዚህ ክስተቶች ወቅት የፅንስ ደም ወደ እናት ደም ውስጥ በመግባት በእናትየው ደም ውስጥ ፀረ-እንግዳ(Antibodies) እንዲፈጠር ያደርጋል።
ሾተላይን መከላከል እንዴት ይቻላል?
✓የሾተላይ የመጀመሪያ ደረጃ መከላከል የሚጀምረው RH Negative ሴቶችን ለRH Positive ደም ከመጋለጣቸው በፊት Anti-D መስጠት ነው፡፡
✓በመጀመርያው የእርግዝና ክትትል Indirect coombs test ኔጋቲቭ ሆኖ ከተገኘ:-
1. ከ28-32 ሳምንት ባለው ጊዜ፣
2. ከወሊድ በኋላ የልጁ ደም አይነት RH+ ከሆነ በ72 ሰዓት ውስጥ፣
3. በእርግዝና ወቅት ደም መፍሰስ (ውርጃ፣ ከማህፅን ውጭ እርግዝና እና ሌሎችም ሁኔታዎች እና
4. RH+ ደም ከወሰዱ (በድንገተኛ ጊዜ) Anti-D በመውሰድ ሾተላይን መከላከል ይቻላል።
ሕክምናው
1. የደም ዓይነቷ አር ኤች ኔጋቲቭ (Rh-) የሆነች እናት ክትትሏ ሆስፒታል ቢሆን ይመረጣል
2. በደሟ ውስጥ ያለውን የንጥረ-ነገር መጠን በመለካትና የጽንሱን የጉዳት መጠን በማየት ብዙ ሳይጎዳ እንዲወለድ ማድረግ።
3. ጽንሱ በማህጸን ውስጥ እያለ ደም በመለገስ እንዲያድግና እንዲወለድ ማድረግ ይቻላል ።
seledadotio
seledadotio
ሾተላይ ( RH incompatibility )፡ - የእናት እና የፅንስ የደም አይነት አለመጣጣም ሲሆን RH negative በሆኑ ሴቶች ላይ የሚከሰት ችግር ነው ።
ስለሾተላይ ለማወቅና ጥንቃቄ ለማድረግ በመጀመሪያ ስለ ቀይ የደም አይነት እንዴት እንደሚከፈል ማወቅ ያስፈልጋል ። ቀይ የደም አይነት በተለያየ መንገድ ይከፈላል:-
1. ABO System፡- መሰረት በማድረግ Group A, B, AB, እና O ተብሎ ይከፈላል
2. Rh System:– ከላይ ABO ተብለው የተከፈሉት እያንዳንዳቸው በሁለት ማለትም Rh negative እና Rh positive ተብለው ይከፈላሉ, ይህም ማለት A (A+, A-), B (B+, B-), AB (AB+, AB-), እና O (O+ O-) ነው።
Rh negative እና Rh positive ምን ማለት ነው?
✓Rh በቀይ የደም አይነት ላይ የሚገኝ protein ነው ። ይህ Rh protein በላዩ ላይ ያለው ቀይ የደም አይነት Rh+ ሲባል, ይህ protein የሌለው ደግሞ Rh- የደም አይነት ይባላል ።
✓አንድ ሰው የደም አይነቱ የሚወሰነው በወላጆቹ የደም አይነት መሰረት ነው ።
1. ሁለቱም ወላጆች Rh+ ከሆኑ, እርሱም Rh+ የመሆን እድሉ የሰፋ ነው ።
2. ሁለቱም ወላጆች Rh- ከሆኑ እርሱም Rh- ይሆናል።
3. እናት Rh+ ከሆነችና አባት Rh- ከሆነ፣ ልጅ Rh+ወይም Rh- ሊሆን ይችላል ።
እነዚህ ከላይ የተጠቀሱት ነገሮች ሁሉ ብዙ ጊዜ ምንም ችግር የላቸውም።
✓ሾተላይ የሚከሰተው ግን እናት ( Rh-) ከሆችና አባት ( Rh+) ሆኖ Rh+ የሆነ ፅንስ በምትፀንስበት ጊዜ ነው።
✓እናት Rh- ሁና፣ Rh+ ፅንስ በምትፀንስበት ጊዜ በተለያዩ አጋጣሚዎች ደም መፍሰስ ሲያጋጥም የፅንሱ ደም ወደ እናት የደም ስር ይገባል፣ በዚህም ጊዜ ከልጁ የቀይ ደም ላይ የሚገኙ ፕሮቲኖችን የእናት በሽታ ተከላካይ ህወሳት ያዩና እንደ ባእድ ነገር በመቁጠር መከላከያ ( antibody ) ያመርታሉ። እነዚህ የተመረቱ antibodies በእናት ደም ውስጥ ተመርተው ወደፅንስ ከሚሄደው የእናት ደም ጋር አብረው በመሄድ የፅንሱን ደም ማጥቃት ይጀምራሉ።
✓Antibody ለማምረት ጊዜ ስለሚፈጅና አብዛኛው ጊዜ የልጅ ደም ወደ እናት የሚሄደው በወሊድ ጊዜ በመሆኑ የመጀመሪያ ልጅ ላይ ችግር አይፈጥርም ።
✓በተከታታይ የሚረገዘው ፅንስ Rh- ከሆነም ምንም አይነት ችግር አይገጥማቸውም።
✓ነገር ግን Rh+ በተረገዘ ጊዜ፣ በእናት ደም ውስጥ ተመረተው የተቀመጡ antibodies የልጁን Rh+ የደም ዓይነት እንደ ባዕድ በመቁጠር እየሄዱ ያጠቁታል።
✓የሰውነታችን በሽታ ተከላካይ ህዋስ፣ በሽታ አምጭ ነገሮች ወደሰውነት ሲገባ የተለያዩ መንገዶች ተጠቅሞ እንደሚጠቃው ሁሉ ፅንሱንም Rh+ የሚል ምልክት በቀይ የደም ሴሉ ሲያይ እንደ ባዕድ ነገር ያየውና ጥቃት ያደርስበታል።
✓ይህ የተፈጠረው antibody የእንግዴ ልጁን በማለፍ የፅንሱን ቀይ የደም ህዋስ ያጠቃል።
በዚህም ምክንያት
-የፅንስ የደም ማነስ
-የፅንስ የልብ ድካም
-በሰውነት በተለያዩ ቦታወች ውሀ መቋጠር
-የፅንስ ውርጃ
-ከተወለደ በኋላ የህፃን ቆዳና አይን ቢጫ መሆን
-እንዲሁም ሞት ሊያስከትል ይችላል
የፅንሱ ደም ወደ እናት እንዲገባ በማድረግ ለሾተላይ የሚያጋልጡ ምክንያቶች
✓በእርግዝና ወቅት ደም መፍሰስ
✓በእርግዝና ወቅት ሆድን መምታት
✓የፅንስ አቀማመጥን ለማስተካከል መሞከር(ECV)
✓የፅንስ በማህፀን ውስጥ መሞት
✓በቅድመ ወሊድ የተለያዩ የምርመራ ሂደቶች (amniocentesis(ከሽርት ውሀ ናሙና መውሰድ)፣ chorion villus sampling ፣ የፅንስ የደም ናሙና)
✓ከማህፀን ውጭ እርግዝና
በእነዚህ ክስተቶች ወቅት የፅንስ ደም ወደ እናት ደም ውስጥ በመግባት በእናትየው ደም ውስጥ ፀረ-እንግዳ(Antibodies) እንዲፈጠር ያደርጋል።
ሾተላይን መከላከል እንዴት ይቻላል?
✓የሾተላይ የመጀመሪያ ደረጃ መከላከል የሚጀምረው RH Negative ሴቶችን ለRH Positive ደም ከመጋለጣቸው በፊት Anti-D መስጠት ነው፡፡
✓በመጀመርያው የእርግዝና ክትትል Indirect coombs test ኔጋቲቭ ሆኖ ከተገኘ:-
1. ከ28-32 ሳምንት ባለው ጊዜ፣
2. ከወሊድ በኋላ የልጁ ደም አይነት RH+ ከሆነ በ72 ሰዓት ውስጥ፣
3. በእርግዝና ወቅት ደም መፍሰስ (ውርጃ፣ ከማህፅን ውጭ እርግዝና እና ሌሎችም ሁኔታዎች እና
4. RH+ ደም ከወሰዱ (በድንገተኛ ጊዜ) Anti-D በመውሰድ ሾተላይን መከላከል ይቻላል።
ሕክምናው
1. የደም ዓይነቷ አር ኤች ኔጋቲቭ (Rh-) የሆነች እናት ክትትሏ ሆስፒታል ቢሆን ይመረጣል
2. በደሟ ውስጥ ያለውን የንጥረ-ነገር መጠን በመለካትና የጽንሱን የጉዳት መጠን በማየት ብዙ ሳይጎዳ እንዲወለድ ማድረግ።
3. ጽንሱ በማህጸን ውስጥ እያለ ደም በመለገስ እንዲያድግና እንዲወለድ ማድረግ ይቻላል ።
seledadotio
seledadotio
4 months ago
አዲስ አበባን በመጎብኘት ላይ የሚገኘዉ አሜሪካዊዉ ራፐር እና ዩቲዩበር ዲዲጂ ማነዉ?
#ethiopia | ታዋቂዉ እና ዝነኛዉ ጥቁር አሜሪካዊዉ ራፐር እና ዩቲዩበር ዳረል ድዌይን ግራንቤሪ ጁኒየር (ዲዲጂ) አዲስ አበባን በመጎብኘት ላይ ይገኛል፡፡
ዲዲጂ በዋናነት ራፐር እና ዩቲዩበር ሲሆን፣ ጥበብንና ኢንተርኔትን አጣምሮ በመያዝ በዓለም ላይ ስኬታማ የሆነ ወጣት ነው።
ዲዲጂ እ.ኤ.አ ጥቅምት 10 ቀን 1997 ፖንቲያክ፣ ሚቺጋን ተወለደ፡፡ ዲዲጂ መጀመሪያ የታወቀው በዩቲዩብ ቪዲዮዎቹ ነው።
በዩኒቨርሲቲ ተማሪነቱ ወቅት ቪዲዮዎችን መስራት የጀመረ ሲሆን፣ በኋላም ትምህርቱን አቋርጦ ሙሉ በሙሉ ወደ ዲጂታል ስራው ገብቷል። በሚሊዮን የሚቆጠሩ ተከታዮችም አሉት።
ወጣቱ ራፐር እና ዩቲዩበር ዲዲጂ የራሱን የሙዚቃ ሌብል በማቋቋም ንቁ የንግድ እንቅስቃሴ በማድግ ላይ እንደሚገኝ መረጃዎች ያመላክታሉ፡፡
ዲዲጂ ከዩቲዩብ ወደ ሙዚቃው ዓለም በተሳካ ሁኔታ ከተሻገሩ ጥቂት የዓለማችን ታዋቂ ሰዎች አንዱ ነዉ፡፡
በማህበራዊ ሚዲያ ላይ በጣም ንቁ ሲሆን፣ ብዙ ጊዜ የራሱን የቅንጦት ህይወትና የግል እንቅስቃሴዎቹን ለደጋፊዎቹ በማጋራት ይታወቃል፡፡
ይህ ጥቁር አሜሪካዊ ራፐር እና ዩቲዩበር የዓድዋ ድል መታሰቢያን ጨምሮ በአዲስ አበባ በተለያዩ አካቢዎች ይፋዊ ጉብኝት በማድረግ ላይ ይገኛል፡፡
በኮሪደር እና ወንዝ ዳርቻ ልማት ሥራዎች አዲስ ገጽታን የተላበሰቸዉ አዲስ አበባ ከቅርብ አመታት ወዲህ በዓለም ላይ ታዋቂ በሆኑ የማህበራዊ ሚዲያ ተጽእኖ ፈጣሪዎች፣ በመሪዎች፣ በአርቲስቶች፣ ሙዚቀኞችና በታዋቂ ሰዎች በተደጋጋሚ እየተጎበኘች ትገኛለች፡፡
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #amn
#ethiopia | ታዋቂዉ እና ዝነኛዉ ጥቁር አሜሪካዊዉ ራፐር እና ዩቲዩበር ዳረል ድዌይን ግራንቤሪ ጁኒየር (ዲዲጂ) አዲስ አበባን በመጎብኘት ላይ ይገኛል፡፡
ዲዲጂ በዋናነት ራፐር እና ዩቲዩበር ሲሆን፣ ጥበብንና ኢንተርኔትን አጣምሮ በመያዝ በዓለም ላይ ስኬታማ የሆነ ወጣት ነው።
ዲዲጂ እ.ኤ.አ ጥቅምት 10 ቀን 1997 ፖንቲያክ፣ ሚቺጋን ተወለደ፡፡ ዲዲጂ መጀመሪያ የታወቀው በዩቲዩብ ቪዲዮዎቹ ነው።
በዩኒቨርሲቲ ተማሪነቱ ወቅት ቪዲዮዎችን መስራት የጀመረ ሲሆን፣ በኋላም ትምህርቱን አቋርጦ ሙሉ በሙሉ ወደ ዲጂታል ስራው ገብቷል። በሚሊዮን የሚቆጠሩ ተከታዮችም አሉት።
ወጣቱ ራፐር እና ዩቲዩበር ዲዲጂ የራሱን የሙዚቃ ሌብል በማቋቋም ንቁ የንግድ እንቅስቃሴ በማድግ ላይ እንደሚገኝ መረጃዎች ያመላክታሉ፡፡
ዲዲጂ ከዩቲዩብ ወደ ሙዚቃው ዓለም በተሳካ ሁኔታ ከተሻገሩ ጥቂት የዓለማችን ታዋቂ ሰዎች አንዱ ነዉ፡፡
በማህበራዊ ሚዲያ ላይ በጣም ንቁ ሲሆን፣ ብዙ ጊዜ የራሱን የቅንጦት ህይወትና የግል እንቅስቃሴዎቹን ለደጋፊዎቹ በማጋራት ይታወቃል፡፡
ይህ ጥቁር አሜሪካዊ ራፐር እና ዩቲዩበር የዓድዋ ድል መታሰቢያን ጨምሮ በአዲስ አበባ በተለያዩ አካቢዎች ይፋዊ ጉብኝት በማድረግ ላይ ይገኛል፡፡
በኮሪደር እና ወንዝ ዳርቻ ልማት ሥራዎች አዲስ ገጽታን የተላበሰቸዉ አዲስ አበባ ከቅርብ አመታት ወዲህ በዓለም ላይ ታዋቂ በሆኑ የማህበራዊ ሚዲያ ተጽእኖ ፈጣሪዎች፣ በመሪዎች፣ በአርቲስቶች፣ ሙዚቀኞችና በታዋቂ ሰዎች በተደጋጋሚ እየተጎበኘች ትገኛለች፡፡
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #amn
5 months ago
በአዲስ አበባ ንግድ ቢሮ የሥራ ሰዓት ስልክ መጠቀም ተከለከለ
#ethiopia | የአዲስ አበባ ንግድ ቢሮ የአገልግሎት አሰጣጥን ለማቀላጠፍ ባደረገው አዲስ የአሰራር ለውጥ (ሪፎርም)፣ ሰራተኞች በሥራ ሰዓት የሞባይል ስልክ ይዞ መግባት እንደማይችሉ አስታወቀ። እንደ አዲስ አበባ ሚዲያ ኔትወርክ (AMN) ዘገባ፣ ይህ መመሪያ በተለይ በንግድ ምዝገባና ፈቃድ ክፍል ውስጥ በሚሰሩ ባለሙያዎች ላይ ተፈጻሚ መሆን ጀምሯል።
ባለሙያዎች ወደ ሥራ ከመግባታቸው በፊት ስልካቸውንና የግል ቦርሳቸውን ለዚሁ ተብሎ በተዘጋጀ ሎከር ውስጥ ቆልፈው የማስቀመጥ ግዴታ ተጥሎባቸዋል።
ሰራተኞች ደንበኛ እያስተናገዱ ስልክ በመነካካት (social media በመጠቀም) የሚባክነውን ጊዜ ለማስቀረትና ለተገልጋዮች ተገቢውን ክብር ለመስጠት የታለመ ነው።
በቢሮው ውስጥ የሚያገለግሉ ባለሙያዎች እንደገለጹት፣ ቀደም ሲል ደንበኛ ፊት ስልክ መጠቀም ለተገልጋዩ ምቾት አይሰጥም ነበር፤ አሁን ግን ትኩረታቸውን ሥራቸው ላይ ብቻ በማድረጋቸው አገልግሎቱን በጥራትና በፍጥነት ማከናወን ችለዋል።
የቢሮው የኮሙኒኬሽን ዳይሬክተር አቶ አሸናፊ ብርሃኑ እንደተናገሩት፣ ይህ አሰራር "ቆይ ስልክ ላንሳ" ወይም "መልዕክት ልመለስ" የሚሉ ሰበቦችን በማስቀረት የተገልጋዮችን እርካታ በከፍተኛ ደረጃ ጨምሮታል።
ይህ ዲጂታል አሰራርን ከሥራ ስነ-ምግባር ጋር ያቆራኘው አዲስ መመሪያ፣ ቢሮውን የቀልጣፋ አገልግሎት ተምሳሌት እንደሚያደርገው ተገልጿል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #tradebureau #publicservice #workethics #mobileban #ethiopianews #efficiency
#ethiopia | የአዲስ አበባ ንግድ ቢሮ የአገልግሎት አሰጣጥን ለማቀላጠፍ ባደረገው አዲስ የአሰራር ለውጥ (ሪፎርም)፣ ሰራተኞች በሥራ ሰዓት የሞባይል ስልክ ይዞ መግባት እንደማይችሉ አስታወቀ። እንደ አዲስ አበባ ሚዲያ ኔትወርክ (AMN) ዘገባ፣ ይህ መመሪያ በተለይ በንግድ ምዝገባና ፈቃድ ክፍል ውስጥ በሚሰሩ ባለሙያዎች ላይ ተፈጻሚ መሆን ጀምሯል።
ባለሙያዎች ወደ ሥራ ከመግባታቸው በፊት ስልካቸውንና የግል ቦርሳቸውን ለዚሁ ተብሎ በተዘጋጀ ሎከር ውስጥ ቆልፈው የማስቀመጥ ግዴታ ተጥሎባቸዋል።
ሰራተኞች ደንበኛ እያስተናገዱ ስልክ በመነካካት (social media በመጠቀም) የሚባክነውን ጊዜ ለማስቀረትና ለተገልጋዮች ተገቢውን ክብር ለመስጠት የታለመ ነው።
በቢሮው ውስጥ የሚያገለግሉ ባለሙያዎች እንደገለጹት፣ ቀደም ሲል ደንበኛ ፊት ስልክ መጠቀም ለተገልጋዩ ምቾት አይሰጥም ነበር፤ አሁን ግን ትኩረታቸውን ሥራቸው ላይ ብቻ በማድረጋቸው አገልግሎቱን በጥራትና በፍጥነት ማከናወን ችለዋል።
የቢሮው የኮሙኒኬሽን ዳይሬክተር አቶ አሸናፊ ብርሃኑ እንደተናገሩት፣ ይህ አሰራር "ቆይ ስልክ ላንሳ" ወይም "መልዕክት ልመለስ" የሚሉ ሰበቦችን በማስቀረት የተገልጋዮችን እርካታ በከፍተኛ ደረጃ ጨምሮታል።
ይህ ዲጂታል አሰራርን ከሥራ ስነ-ምግባር ጋር ያቆራኘው አዲስ መመሪያ፣ ቢሮውን የቀልጣፋ አገልግሎት ተምሳሌት እንደሚያደርገው ተገልጿል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #tradebureau #publicservice #workethics #mobileban #ethiopianews #efficiency
5 months ago
በአዲስ አበባ በስድስት ወራት ውስጥ ከ5 ሺህ 800 በላይ ፍቺዎች ተመዝግበዋል
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በስድስት ወራት ውስጥ 19 ሺሕ 800 ጋብቻዎች እና 5 ሺሕ 805 ፍቺዎች መመዝገባቸውን የከተማዋ የሲቪል ምዝገባና የነዋሪነት አገልግሎት ኤጀንሲ አስታውቋል።
የኤጀንሲው ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ ጥጋቡ ሹመይ ለኤ ኤም ኤን ዲጂታል በሰጡት ማብራሪያ፤ ለተለያዩ ማኅበራዊ አገልግሎቶች የፍቺ ማስረጃ እንደ ቅድመ ሁኔታ መጠየቁ የዘገዩ ፍቺዎች እንዲመዘገቡ አስችሏል፡፡
በዚህም ከተመዘገቡት ፍቺዎች መካከል 1 ሺሕ 750 ያህሉ ፍቺ በተፈጸመ በ30 ቀናት ውስጥ የተመዘገቡ ሲሆን፣ ቀሪዎቹ 695ቱ ደግሞ ዘግይተው የተመዘገቡ መሆናቸውን አብራርተዋል።
ይህም የምዝገባ ቁጥር ካለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነጻጸር ከሁለት ሺህ በላይ ብልጫ እንዳለው ገልጸዋል።
ከፍቺ በስተጀርባ ስላሉ ምክንያቶች ማብራሪያ የሰጡት የህግና ማህበራዊ ጉዳይ አማካሪ ወ/ሪት መቅደስ አስፋው፤ በትዳር ውስጥ የሚፈጠሩ ችግሮች ድንገተኛ ሳይሆኑ፣ ይስተካከላሉ በሚል ቸልተኝነት ትኩረት ሳይሰጣቸው የታለፉ ጉዳዮች ውጤት መሆናቸውን ገልጸዋል።
አማካሪዋ አክለውም ጋብቻን መመሥረትም ሆነ ማፍረስ የተጋቢዎች ምርጫ ቢሆንም፣ ከፍቺ በኋላ የሚመጡትን አውዳሚ ውጤቶች ግን በቀላሉ መቆጣጠር እንደማይቻል ገልጸዋል።
ፍቺ በቀጥታ ግለሰቦችንና ልጆችን የሚጎዳ ሲሆን፣ በተዘዋዋሪ ደግሞ የሀገር መሠረት የሆነውን ቤተሰብ የሚንድ ተግባር መሆኑን አስረድተዋል።
ጤናማ ዜጋ ሊገኝ የሚችለው ከጤናማ የትዳርና የቤተሰብ መዋቅር ነው ያሉት አማካሪዋ፤ ሕፃናት የወላጆቻቸውን የሕይወት ትግልና መከራ እያዩ እንዲያድጉ መገደዳቸው የማንነት ጥያቄ እንዲፈጠርባቸው ያደርጋል ብለዋል።
ይህም ልጆቹ አሻግሮ ስለ ማኅበረሰብ ከማሰብ ይልቅ ራስን በማዳን ወይም ግለኝነት ውስጥ እንዲወድቁ የሚያደርግና የሀገርን የብልጽግና ጉዞ የሚያቀነጭር መሆኑን ወ/ሪት መቅደስ አስገንዝበዋል።
የፍቺ ቁጥርን ለመቀነስና ሕፃናትን ከሥነ-ልቦና ቀውስ ለመታደግ ትልቁ መፍትሔ የቅድመ ጋብቻ ዝግጅት መሆኑን የጠቀሱት አማካሪዋ፤ ተጋቢዎች ትዳር ውስጥ ከመግባታቸው በፊት ለኃላፊነት ዝግጁ መሆናቸውን ማረጋገጥ እና ያሉባቸውን የግልም ሆነ የአካባቢ ተጽዕኖዎች አስቀድመው መለየት እንደሚገባቸው አስገንዝበዋል፡፡
AMN
seledadotio
seledadotio
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በስድስት ወራት ውስጥ 19 ሺሕ 800 ጋብቻዎች እና 5 ሺሕ 805 ፍቺዎች መመዝገባቸውን የከተማዋ የሲቪል ምዝገባና የነዋሪነት አገልግሎት ኤጀንሲ አስታውቋል።
የኤጀንሲው ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ ጥጋቡ ሹመይ ለኤ ኤም ኤን ዲጂታል በሰጡት ማብራሪያ፤ ለተለያዩ ማኅበራዊ አገልግሎቶች የፍቺ ማስረጃ እንደ ቅድመ ሁኔታ መጠየቁ የዘገዩ ፍቺዎች እንዲመዘገቡ አስችሏል፡፡
በዚህም ከተመዘገቡት ፍቺዎች መካከል 1 ሺሕ 750 ያህሉ ፍቺ በተፈጸመ በ30 ቀናት ውስጥ የተመዘገቡ ሲሆን፣ ቀሪዎቹ 695ቱ ደግሞ ዘግይተው የተመዘገቡ መሆናቸውን አብራርተዋል።
ይህም የምዝገባ ቁጥር ካለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነጻጸር ከሁለት ሺህ በላይ ብልጫ እንዳለው ገልጸዋል።
ከፍቺ በስተጀርባ ስላሉ ምክንያቶች ማብራሪያ የሰጡት የህግና ማህበራዊ ጉዳይ አማካሪ ወ/ሪት መቅደስ አስፋው፤ በትዳር ውስጥ የሚፈጠሩ ችግሮች ድንገተኛ ሳይሆኑ፣ ይስተካከላሉ በሚል ቸልተኝነት ትኩረት ሳይሰጣቸው የታለፉ ጉዳዮች ውጤት መሆናቸውን ገልጸዋል።
አማካሪዋ አክለውም ጋብቻን መመሥረትም ሆነ ማፍረስ የተጋቢዎች ምርጫ ቢሆንም፣ ከፍቺ በኋላ የሚመጡትን አውዳሚ ውጤቶች ግን በቀላሉ መቆጣጠር እንደማይቻል ገልጸዋል።
ፍቺ በቀጥታ ግለሰቦችንና ልጆችን የሚጎዳ ሲሆን፣ በተዘዋዋሪ ደግሞ የሀገር መሠረት የሆነውን ቤተሰብ የሚንድ ተግባር መሆኑን አስረድተዋል።
ጤናማ ዜጋ ሊገኝ የሚችለው ከጤናማ የትዳርና የቤተሰብ መዋቅር ነው ያሉት አማካሪዋ፤ ሕፃናት የወላጆቻቸውን የሕይወት ትግልና መከራ እያዩ እንዲያድጉ መገደዳቸው የማንነት ጥያቄ እንዲፈጠርባቸው ያደርጋል ብለዋል።
ይህም ልጆቹ አሻግሮ ስለ ማኅበረሰብ ከማሰብ ይልቅ ራስን በማዳን ወይም ግለኝነት ውስጥ እንዲወድቁ የሚያደርግና የሀገርን የብልጽግና ጉዞ የሚያቀነጭር መሆኑን ወ/ሪት መቅደስ አስገንዝበዋል።
የፍቺ ቁጥርን ለመቀነስና ሕፃናትን ከሥነ-ልቦና ቀውስ ለመታደግ ትልቁ መፍትሔ የቅድመ ጋብቻ ዝግጅት መሆኑን የጠቀሱት አማካሪዋ፤ ተጋቢዎች ትዳር ውስጥ ከመግባታቸው በፊት ለኃላፊነት ዝግጁ መሆናቸውን ማረጋገጥ እና ያሉባቸውን የግልም ሆነ የአካባቢ ተጽዕኖዎች አስቀድመው መለየት እንደሚገባቸው አስገንዝበዋል፡፡
AMN
seledadotio
seledadotio
Sponsored by
Surafel
5 months ago
በአዲስ አበባ በስድስት ወራት ውስጥ ከ5 ሺህ 800 በላይ ፍቺዎች ተመዝግበዋል
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በስድስት ወራት ውስጥ 19 ሺሕ 800 ጋብቻዎች እና 5 ሺሕ 805 ፍቺዎች መመዝገባቸውን የከተማዋ የሲቪል ምዝገባና የነዋሪነት አገልግሎት ኤጀንሲ አስታውቋል።
የኤጀንሲው ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ ጥጋቡ ሹመይ ለኤ ኤም ኤን ዲጂታል በሰጡት ማብራሪያ፤ ለተለያዩ ማኅበራዊ አገልግሎቶች የፍቺ ማስረጃ እንደ ቅድመ ሁኔታ መጠየቁ የዘገዩ ፍቺዎች እንዲመዘገቡ አስችሏል፡፡
በዚህም ከተመዘገቡት ፍቺዎች መካከል 1 ሺሕ 750 ያህሉ ፍቺ በተፈጸመ በ30 ቀናት ውስጥ የተመዘገቡ ሲሆን፣ ቀሪዎቹ 695ቱ ደግሞ ዘግይተው የተመዘገቡ መሆናቸውን አብራርተዋል።
ይህም የምዝገባ ቁጥር ካለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነጻጸር ከሁለት ሺህ በላይ ብልጫ እንዳለው ገልጸዋል።
ከፍቺ በስተጀርባ ስላሉ ምክንያቶች ማብራሪያ የሰጡት የህግና ማህበራዊ ጉዳይ አማካሪ ወ/ሪት መቅደስ አስፋው፤ በትዳር ውስጥ የሚፈጠሩ ችግሮች ድንገተኛ ሳይሆኑ፣ ይስተካከላሉ በሚል ቸልተኝነት ትኩረት ሳይሰጣቸው የታለፉ ጉዳዮች ውጤት መሆናቸውን ገልጸዋል።
አማካሪዋ አክለውም ጋብቻን መመሥረትም ሆነ ማፍረስ የተጋቢዎች ምርጫ ቢሆንም፣ ከፍቺ በኋላ የሚመጡትን አውዳሚ ውጤቶች ግን በቀላሉ መቆጣጠር እንደማይቻል ገልጸዋል።
ፍቺ በቀጥታ ግለሰቦችንና ልጆችን የሚጎዳ ሲሆን፣ በተዘዋዋሪ ደግሞ የሀገር መሠረት የሆነውን ቤተሰብ የሚንድ ተግባር መሆኑን አስረድተዋል።
ጤናማ ዜጋ ሊገኝ የሚችለው ከጤናማ የትዳርና የቤተሰብ መዋቅር ነው ያሉት አማካሪዋ፤ ሕፃናት የወላጆቻቸውን የሕይወት ትግልና መከራ እያዩ እንዲያድጉ መገደዳቸው የማንነት ጥያቄ እንዲፈጠርባቸው ያደርጋል ብለዋል።
ይህም ልጆቹ አሻግሮ ስለ ማኅበረሰብ ከማሰብ ይልቅ ራስን በማዳን ወይም ግለኝነት ውስጥ እንዲወድቁ የሚያደርግና የሀገርን የብልጽግና ጉዞ የሚያቀነጭር መሆኑን ወ/ሪት መቅደስ አስገንዝበዋል።
የፍቺ ቁጥርን ለመቀነስና ሕፃናትን ከሥነ-ልቦና ቀውስ ለመታደግ ትልቁ መፍትሔ የቅድመ ጋብቻ ዝግጅት መሆኑን የጠቀሱት አማካሪዋ፤ ተጋቢዎች ትዳር ውስጥ ከመግባታቸው በፊት ለኃላፊነት ዝግጁ መሆናቸውን ማረጋገጥ እና ያሉባቸውን የግልም ሆነ የአካባቢ ተጽዕኖዎች አስቀድመው መለየት እንደሚገባቸው አስገንዝበዋል፡፡
AMN
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በስድስት ወራት ውስጥ 19 ሺሕ 800 ጋብቻዎች እና 5 ሺሕ 805 ፍቺዎች መመዝገባቸውን የከተማዋ የሲቪል ምዝገባና የነዋሪነት አገልግሎት ኤጀንሲ አስታውቋል።
የኤጀንሲው ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ ጥጋቡ ሹመይ ለኤ ኤም ኤን ዲጂታል በሰጡት ማብራሪያ፤ ለተለያዩ ማኅበራዊ አገልግሎቶች የፍቺ ማስረጃ እንደ ቅድመ ሁኔታ መጠየቁ የዘገዩ ፍቺዎች እንዲመዘገቡ አስችሏል፡፡
በዚህም ከተመዘገቡት ፍቺዎች መካከል 1 ሺሕ 750 ያህሉ ፍቺ በተፈጸመ በ30 ቀናት ውስጥ የተመዘገቡ ሲሆን፣ ቀሪዎቹ 695ቱ ደግሞ ዘግይተው የተመዘገቡ መሆናቸውን አብራርተዋል።
ይህም የምዝገባ ቁጥር ካለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነጻጸር ከሁለት ሺህ በላይ ብልጫ እንዳለው ገልጸዋል።
ከፍቺ በስተጀርባ ስላሉ ምክንያቶች ማብራሪያ የሰጡት የህግና ማህበራዊ ጉዳይ አማካሪ ወ/ሪት መቅደስ አስፋው፤ በትዳር ውስጥ የሚፈጠሩ ችግሮች ድንገተኛ ሳይሆኑ፣ ይስተካከላሉ በሚል ቸልተኝነት ትኩረት ሳይሰጣቸው የታለፉ ጉዳዮች ውጤት መሆናቸውን ገልጸዋል።
አማካሪዋ አክለውም ጋብቻን መመሥረትም ሆነ ማፍረስ የተጋቢዎች ምርጫ ቢሆንም፣ ከፍቺ በኋላ የሚመጡትን አውዳሚ ውጤቶች ግን በቀላሉ መቆጣጠር እንደማይቻል ገልጸዋል።
ፍቺ በቀጥታ ግለሰቦችንና ልጆችን የሚጎዳ ሲሆን፣ በተዘዋዋሪ ደግሞ የሀገር መሠረት የሆነውን ቤተሰብ የሚንድ ተግባር መሆኑን አስረድተዋል።
ጤናማ ዜጋ ሊገኝ የሚችለው ከጤናማ የትዳርና የቤተሰብ መዋቅር ነው ያሉት አማካሪዋ፤ ሕፃናት የወላጆቻቸውን የሕይወት ትግልና መከራ እያዩ እንዲያድጉ መገደዳቸው የማንነት ጥያቄ እንዲፈጠርባቸው ያደርጋል ብለዋል።
ይህም ልጆቹ አሻግሮ ስለ ማኅበረሰብ ከማሰብ ይልቅ ራስን በማዳን ወይም ግለኝነት ውስጥ እንዲወድቁ የሚያደርግና የሀገርን የብልጽግና ጉዞ የሚያቀነጭር መሆኑን ወ/ሪት መቅደስ አስገንዝበዋል።
የፍቺ ቁጥርን ለመቀነስና ሕፃናትን ከሥነ-ልቦና ቀውስ ለመታደግ ትልቁ መፍትሔ የቅድመ ጋብቻ ዝግጅት መሆኑን የጠቀሱት አማካሪዋ፤ ተጋቢዎች ትዳር ውስጥ ከመግባታቸው በፊት ለኃላፊነት ዝግጁ መሆናቸውን ማረጋገጥ እና ያሉባቸውን የግልም ሆነ የአካባቢ ተጽዕኖዎች አስቀድመው መለየት እንደሚገባቸው አስገንዝበዋል፡፡
AMN
5 months ago
የዓለም ባንክ ለኢትዮጵያ የ200 ሚሊዮን ዶላር የብድር ድጋፍ አጸደቀ
#ethiopia | የዓለም ባንክ በኢትዮጵያ ለሚከናወኑ የሴፍቲኔት ፕሮግራሞች ማስፈጸሚያ የሚውል የ200 ሚሊዮን ዶላር ድጋፍ ማጽደቁን አስታውቋል። በባንኩ የሥራ አስፈጻሚ ቦርድ የጸደቀው ይህ የገንዘብ ድጋፍ፣ በዋናነት በድህነት ውስጥ የሚገኙ ዜጎችን የኑሮ ጫና ለማቃለልና የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ ያለመ ነው።
የድጋፉ ዋና ዋና ዓላማዎች፦
* ለሥራ ዕድል ፈጠራ፦ አዳዲስ የሥራ አማራጮችን በማመቻቸት የዜጎችን ገቢ ማሳደግ።
* ለምግብ ዋስትና፦ በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ የሚገኙ ቤተሰቦች የተመጣጠነ ምግብ እንዲያገኙ መርዳት።
* ለአየር ንብረት ለውጥ፦ በተደጋጋሚ የሚከሰቱ የተፈጥሮ አደጋዎችንና ድርቅን ለመቋቋም የሚረዱ አሰራሮችን መዘርጋት።
* ለሰብዓዊ ልማት፦ ሕፃናት በምግብ እጥረት ምክንያት ለሚመጣ "መቀንጨር" እንዳይጋለጡና ከትምህርት ገበታቸው እንዳይቀሩ ማድረግ።
በኢትዮጵያ የዓለም ባንክ ዳይሬክተር ሜሪያም ሳሊም እንደገለጹት፤ ድጋፉ ቤተሰቦች የደረሰባቸውን የኢኮኖሚ ጫና ለመቋቋም ያላቸውን ጥቂት ሀብት ከመሸጥና ሌሎች አስገዳጅ ውሳኔዎችን ከመወሰን እንዲታደጋቸው ታስቦ የተዘጋጀ ነው። ፕሮጀክቱ ከመንግሥት ጋር በመቀናጀት የሚተገበር ሲሆን፣ የዜጎችን የመቋቋም አቅም በመገንባት ረገድ ከፍተኛ ሚና ይኖረዋል ተብሎ ይጠበቃል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#amn #getutemesgen #getu #ጌጡ #ethiopia #worldbank #economy #development #safetynet #news #africa
#ethiopia | የዓለም ባንክ በኢትዮጵያ ለሚከናወኑ የሴፍቲኔት ፕሮግራሞች ማስፈጸሚያ የሚውል የ200 ሚሊዮን ዶላር ድጋፍ ማጽደቁን አስታውቋል። በባንኩ የሥራ አስፈጻሚ ቦርድ የጸደቀው ይህ የገንዘብ ድጋፍ፣ በዋናነት በድህነት ውስጥ የሚገኙ ዜጎችን የኑሮ ጫና ለማቃለልና የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ ያለመ ነው።
የድጋፉ ዋና ዋና ዓላማዎች፦
* ለሥራ ዕድል ፈጠራ፦ አዳዲስ የሥራ አማራጮችን በማመቻቸት የዜጎችን ገቢ ማሳደግ።
* ለምግብ ዋስትና፦ በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ የሚገኙ ቤተሰቦች የተመጣጠነ ምግብ እንዲያገኙ መርዳት።
* ለአየር ንብረት ለውጥ፦ በተደጋጋሚ የሚከሰቱ የተፈጥሮ አደጋዎችንና ድርቅን ለመቋቋም የሚረዱ አሰራሮችን መዘርጋት።
* ለሰብዓዊ ልማት፦ ሕፃናት በምግብ እጥረት ምክንያት ለሚመጣ "መቀንጨር" እንዳይጋለጡና ከትምህርት ገበታቸው እንዳይቀሩ ማድረግ።
በኢትዮጵያ የዓለም ባንክ ዳይሬክተር ሜሪያም ሳሊም እንደገለጹት፤ ድጋፉ ቤተሰቦች የደረሰባቸውን የኢኮኖሚ ጫና ለመቋቋም ያላቸውን ጥቂት ሀብት ከመሸጥና ሌሎች አስገዳጅ ውሳኔዎችን ከመወሰን እንዲታደጋቸው ታስቦ የተዘጋጀ ነው። ፕሮጀክቱ ከመንግሥት ጋር በመቀናጀት የሚተገበር ሲሆን፣ የዜጎችን የመቋቋም አቅም በመገንባት ረገድ ከፍተኛ ሚና ይኖረዋል ተብሎ ይጠበቃል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#amn #getutemesgen #getu #ጌጡ #ethiopia #worldbank #economy #development #safetynet #news #africa
5 months ago
የሰው ልጅ ምድር ላይ ዘላለም የመኖር ቅዠት
#ethiopia | የሰው ልጅ ሞትን ድል አድርጎ በቴክኖሎጂ ዳግም የመነሳት ተስፋው አሁንም አነጋጋሪነቱን ቀጥሏል። በአሁኑ ወቅት ከ300 በላይ ግለሰቦች "ክሪዮኒክስ" (Cryonics) በተሰኘው ሳይንሳዊ ሂደት አካላቸውን እጅግ ከፍተኛ በሆነ ቅዝቃዜ ውስጥ አስቀምጠው የወደፊቱን የህክምና ጥበብ በመጠባበቅ ላይ ይገኛሉ።
ሂደቱ እንዴት ይከናወናል?
እንደ አልኮር ላይፍ ኤክስቴንሽን ፋውንዴሽን ያሉ ተቋማት የሰውን አካል በፈሳሽ ናይትሮጅን አማካኝነት በ -196 ዲግሪ ሴንቲ ግሬድ ውስጥ ያቆያሉ። ሂደቱ የሚጀምረው ግለሰቡ በህግ አግባብ "ሞቷል" ተብሎ ከተረጋገጠ በኋላ ሲሆን፣ ዋና አላማውም የሴሎችን መበስበስ ሙሉ በሙሉ ማቆም ነው። በሂደቱ ወቅት በሰውነት ውስጥ ያለው ደም በልዩ ኬሚካሎች (Cryoprotectants) ይተካል፤ ይህም በረዶ በሴሎች ላይ የሚያደርሰውን ጉዳት ለመቀነስ የሚደረግ ጥንቃቄ ነው።
ጭንቅላትን ብቻ የመጠበቅ ምርጫ
የሚገርመው ግን ሁሉም ተሳታፊዎች ሙሉ አካላቸው እንዲቀመጥ አይፈልጉም። አንዳንዶች ትኩረታቸውን በጭንቅላታቸው ላይ ብቻ ያደርጋሉ። ይህም ወደፊት በሚመጣ የላቀ ቴክኖሎጂ የሰው ልጅን ትውስታ፣ ስብዕና እና ማንነት ዳግም ወደ ሌላ አካል ማዛወር ወይም መመለስ ይቻላል ከሚል እምነት የመነጨ ነው።
ሳይንሳዊ ጥርጣሬ እና የተስፋ ጉዞ
ምንም እንኳን የዘመኑ ሳይንቲስቶች ይህንን ሂደት በጥርጣሬ ቢመለከቱትም፣ የዘርፉ አድናቂዎች ግን ክሪዮኒክስን እንደ "የረጅም ጊዜ ኢንቨስትመንት" ይቆጥሩታል። ለነዚህ ግለሰቦች ቅዝቃዜው ሞት ሳይሆን፣ ወደፊት ለሚመጣው የተሻለ የባዮቴክኖሎጂ ዘመን የተበጀ ድልድይ ነው።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#amn #getutemesgen #getu #ጌጡ #መናኸሪያFM #cryonics #futuretechnology #sciencenews #lifeextension #alcor #biotechnology #innovation #healthtech
#ethiopia | የሰው ልጅ ሞትን ድል አድርጎ በቴክኖሎጂ ዳግም የመነሳት ተስፋው አሁንም አነጋጋሪነቱን ቀጥሏል። በአሁኑ ወቅት ከ300 በላይ ግለሰቦች "ክሪዮኒክስ" (Cryonics) በተሰኘው ሳይንሳዊ ሂደት አካላቸውን እጅግ ከፍተኛ በሆነ ቅዝቃዜ ውስጥ አስቀምጠው የወደፊቱን የህክምና ጥበብ በመጠባበቅ ላይ ይገኛሉ።
ሂደቱ እንዴት ይከናወናል?
እንደ አልኮር ላይፍ ኤክስቴንሽን ፋውንዴሽን ያሉ ተቋማት የሰውን አካል በፈሳሽ ናይትሮጅን አማካኝነት በ -196 ዲግሪ ሴንቲ ግሬድ ውስጥ ያቆያሉ። ሂደቱ የሚጀምረው ግለሰቡ በህግ አግባብ "ሞቷል" ተብሎ ከተረጋገጠ በኋላ ሲሆን፣ ዋና አላማውም የሴሎችን መበስበስ ሙሉ በሙሉ ማቆም ነው። በሂደቱ ወቅት በሰውነት ውስጥ ያለው ደም በልዩ ኬሚካሎች (Cryoprotectants) ይተካል፤ ይህም በረዶ በሴሎች ላይ የሚያደርሰውን ጉዳት ለመቀነስ የሚደረግ ጥንቃቄ ነው።
ጭንቅላትን ብቻ የመጠበቅ ምርጫ
የሚገርመው ግን ሁሉም ተሳታፊዎች ሙሉ አካላቸው እንዲቀመጥ አይፈልጉም። አንዳንዶች ትኩረታቸውን በጭንቅላታቸው ላይ ብቻ ያደርጋሉ። ይህም ወደፊት በሚመጣ የላቀ ቴክኖሎጂ የሰው ልጅን ትውስታ፣ ስብዕና እና ማንነት ዳግም ወደ ሌላ አካል ማዛወር ወይም መመለስ ይቻላል ከሚል እምነት የመነጨ ነው።
ሳይንሳዊ ጥርጣሬ እና የተስፋ ጉዞ
ምንም እንኳን የዘመኑ ሳይንቲስቶች ይህንን ሂደት በጥርጣሬ ቢመለከቱትም፣ የዘርፉ አድናቂዎች ግን ክሪዮኒክስን እንደ "የረጅም ጊዜ ኢንቨስትመንት" ይቆጥሩታል። ለነዚህ ግለሰቦች ቅዝቃዜው ሞት ሳይሆን፣ ወደፊት ለሚመጣው የተሻለ የባዮቴክኖሎጂ ዘመን የተበጀ ድልድይ ነው።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#amn #getutemesgen #getu #ጌጡ #መናኸሪያFM #cryonics #futuretechnology #sciencenews #lifeextension #alcor #biotechnology #innovation #healthtech
5 months ago
በአዲስ አበባ በስድስት ወራት ውስጥ ከ5 ሺህ 800 በላይ ፍቺዎች ተመዝግበዋል
#fastmereja I በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በስድስት ወራት ውስጥ 19 ሺሕ 800 ጋብቻዎች እና 5 ሺሕ 805 ፍቺዎች መመዝገባቸውን የከተማዋ የሲቪል ምዝገባና የነዋሪነት አገልግሎት ኤጀንሲ አስታውቋል።
የኤጀንሲው ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ ጥጋቡ ሹመይ ለኤ ኤም ኤን ዲጂታል በሰጡት ማብራሪያ፤ ለተለያዩ ማኅበራዊ አገልግሎቶች የፍቺ ማስረጃ እንደ ቅድመ ሁኔታ መጠየቁ የዘገዩ ፍቺዎች እንዲመዘገቡ አስችሏል፡፡
በዚህም ከተመዘገቡት ፍቺዎች መካከል 1 ሺሕ 750 ያህሉ ፍቺ በተፈጸመ በ30 ቀናት ውስጥ የተመዘገቡ ሲሆን፣ ቀሪዎቹ 695ቱ ደግሞ ዘግይተው የተመዘገቡ መሆናቸውን አብራርተዋል።
ይህም የምዝገባ ቁጥር ካለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነጻጸር ከሁለት ሺህ በላይ ብልጫ እንዳለው ገልጸዋል።
ከፍቺ በስተጀርባ ስላሉ ምክንያቶች ማብራሪያ የሰጡት የህግና ማህበራዊ ጉዳይ አማካሪ ወ/ሪት መቅደስ አስፋው፤ በትዳር ውስጥ የሚፈጠሩ ችግሮች ድንገተኛ ሳይሆኑ፣ ይስተካከላሉ በሚል ቸልተኝነት ትኩረት ሳይሰጣቸው የታለፉ ጉዳዮች ውጤት መሆናቸውን ገልጸዋል።
አማካሪዋ አክለውም ጋብቻን መመሥረትም ሆነ ማፍረስ የተጋቢዎች ምርጫ ቢሆንም፣ ከፍቺ በኋላ የሚመጡትን አውዳሚ ውጤቶች ግን በቀላሉ መቆጣጠር እንደማይቻል ገልጸዋል።
ፍቺ በቀጥታ ግለሰቦችንና ልጆችን የሚጎዳ ሲሆን፣ በተዘዋዋሪ ደግሞ የሀገር መሠረት የሆነውን ቤተሰብ የሚንድ ተግባር መሆኑን አስረድተዋል።
ጤናማ ዜጋ ሊገኝ የሚችለው ከጤናማ የትዳርና የቤተሰብ መዋቅር ነው ያሉት አማካሪዋ፤ ሕፃናት የወላጆቻቸውን የሕይወት ትግልና መከራ እያዩ እንዲያድጉ መገደዳቸው የማንነት ጥያቄ እንዲፈጠርባቸው ያደርጋል ብለዋል።
ይህም ልጆቹ አሻግሮ ስለ ማኅበረሰብ ከማሰብ ይልቅ ራስን በማዳን ወይም ግለኝነት ውስጥ እንዲወድቁ የሚያደርግና የሀገርን የብልጽግና ጉዞ የሚያቀነጭር መሆኑን ወ/ሪት መቅደስ አስገንዝበዋል።
የፍቺ ቁጥርን ለመቀነስና ሕፃናትን ከሥነ-ልቦና ቀውስ ለመታደግ ትልቁ መፍትሔ የቅድመ ጋብቻ ዝግጅት መሆኑን የጠቀሱት አማካሪዋ፤ ተጋቢዎች ትዳር ውስጥ ከመግባታቸው በፊት ለኃላፊነት ዝግጁ መሆናቸውን ማረጋገጥ እና ያሉባቸውን የግልም ሆነ የአካባቢ ተጽዕኖዎች አስቀድመው መለየት እንደሚገባቸው አስገንዝበዋል፡፡
Via: AMN
#fastmereja I በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በስድስት ወራት ውስጥ 19 ሺሕ 800 ጋብቻዎች እና 5 ሺሕ 805 ፍቺዎች መመዝገባቸውን የከተማዋ የሲቪል ምዝገባና የነዋሪነት አገልግሎት ኤጀንሲ አስታውቋል።
የኤጀንሲው ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ ጥጋቡ ሹመይ ለኤ ኤም ኤን ዲጂታል በሰጡት ማብራሪያ፤ ለተለያዩ ማኅበራዊ አገልግሎቶች የፍቺ ማስረጃ እንደ ቅድመ ሁኔታ መጠየቁ የዘገዩ ፍቺዎች እንዲመዘገቡ አስችሏል፡፡
በዚህም ከተመዘገቡት ፍቺዎች መካከል 1 ሺሕ 750 ያህሉ ፍቺ በተፈጸመ በ30 ቀናት ውስጥ የተመዘገቡ ሲሆን፣ ቀሪዎቹ 695ቱ ደግሞ ዘግይተው የተመዘገቡ መሆናቸውን አብራርተዋል።
ይህም የምዝገባ ቁጥር ካለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነጻጸር ከሁለት ሺህ በላይ ብልጫ እንዳለው ገልጸዋል።
ከፍቺ በስተጀርባ ስላሉ ምክንያቶች ማብራሪያ የሰጡት የህግና ማህበራዊ ጉዳይ አማካሪ ወ/ሪት መቅደስ አስፋው፤ በትዳር ውስጥ የሚፈጠሩ ችግሮች ድንገተኛ ሳይሆኑ፣ ይስተካከላሉ በሚል ቸልተኝነት ትኩረት ሳይሰጣቸው የታለፉ ጉዳዮች ውጤት መሆናቸውን ገልጸዋል።
አማካሪዋ አክለውም ጋብቻን መመሥረትም ሆነ ማፍረስ የተጋቢዎች ምርጫ ቢሆንም፣ ከፍቺ በኋላ የሚመጡትን አውዳሚ ውጤቶች ግን በቀላሉ መቆጣጠር እንደማይቻል ገልጸዋል።
ፍቺ በቀጥታ ግለሰቦችንና ልጆችን የሚጎዳ ሲሆን፣ በተዘዋዋሪ ደግሞ የሀገር መሠረት የሆነውን ቤተሰብ የሚንድ ተግባር መሆኑን አስረድተዋል።
ጤናማ ዜጋ ሊገኝ የሚችለው ከጤናማ የትዳርና የቤተሰብ መዋቅር ነው ያሉት አማካሪዋ፤ ሕፃናት የወላጆቻቸውን የሕይወት ትግልና መከራ እያዩ እንዲያድጉ መገደዳቸው የማንነት ጥያቄ እንዲፈጠርባቸው ያደርጋል ብለዋል።
ይህም ልጆቹ አሻግሮ ስለ ማኅበረሰብ ከማሰብ ይልቅ ራስን በማዳን ወይም ግለኝነት ውስጥ እንዲወድቁ የሚያደርግና የሀገርን የብልጽግና ጉዞ የሚያቀነጭር መሆኑን ወ/ሪት መቅደስ አስገንዝበዋል።
የፍቺ ቁጥርን ለመቀነስና ሕፃናትን ከሥነ-ልቦና ቀውስ ለመታደግ ትልቁ መፍትሔ የቅድመ ጋብቻ ዝግጅት መሆኑን የጠቀሱት አማካሪዋ፤ ተጋቢዎች ትዳር ውስጥ ከመግባታቸው በፊት ለኃላፊነት ዝግጁ መሆናቸውን ማረጋገጥ እና ያሉባቸውን የግልም ሆነ የአካባቢ ተጽዕኖዎች አስቀድመው መለየት እንደሚገባቸው አስገንዝበዋል፡፡
Via: AMN
5 months ago
አዲስ አበባ : በስድስት ወራት ውስጥ 5 ሺህ 800 ፍቺዎች ተመዘገቡ
#ethiopia | በአዲስ አበባ ከተማ ባለፉት ስድስት ወራት ውስጥ ብቻ 5 ሺሕ 805 ፍቺዎች መመዝገባቸውን የከተማዋ የሲቪል ምዝገባና የነዋሪነት አገልግሎት ኤጀንሲ አስታወቀ። ይህ ቁጥር ካለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነጻጸር የሁለት ሺህ ብልጫ አሳይቷል።
በተጠቀሰው ጊዜ ውስጥ 19 ሺሕ 800 ጋብቻዎች የተመዘገቡ ሲሆን፣ ከፍቺዎቹ መካከል 1 ሺሕ 750 ያህሉ በሕጉ መሠረት ፍቺው በተፈጸመ በ30 ቀናት ውስጥ የተመዘገቡ ናቸው። ቀሪዎቹ ፍቺዎች ለተለያዩ ማኅበራዊ አገልግሎቶች እንደ ቅድመ ሁኔታ በመጠየቃቸው ምክንያት ዘግይተው የተመዘገቡ መሆናቸውን የኤጀንሲው ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ ጥጋቡ ሹመይ ገልጸዋል።
የፍቺ መንስኤዎችና ማኅበራዊ ቀውሶች
የሕግና ማኅበራዊ ጉዳይ አማካሪዋ ወ/ሪት መቅደስ አስፋው እንደገለጹት፣ በትዳር ውስጥ የሚከሰቱ ግጭቶች ድንገተኛ አይደሉም። ይልቁንም "ይስተካከላሉ" በሚል ቸልተኝነት የታለፉ ጥቃቅን ጉዳዮች ተደራርበው ለፍቺ ያበቃሉ።
ፍቺ በቤተሰብና በሀገር ላይ የሚያሳድረው ተጽዕኖ ከፍተኛ መሆኑን የጠቀሱት አማካሪዋ፣ በተለይም በልጆች ላይ የሚከተሉትን ችግሮች ያስከትላል ብለዋል፦
* የማንነት ጥያቄ፦ ሕፃናት የወላጆቻቸውን አለመግባባት እያዩ ማደጋቸው በራሳቸው ላይ ጥርጣሬ እንዲያድርባቸው ያደርጋል።
* ግለኝነት፦ ልጆች ስለ ማኅበረሰብ ከማሰብ ይልቅ ራሳቸውን በማዳን ስሜት ውስጥ እንዲወድቁና ለሀገር ብልጽግና እንቅፋት እንዲሆኑ ያደርጋል።
* ሥነ-ልቦናዊ ቀውስ፦ ጤናማ ያልሆነ የቤተሰብ መዋቅር ለወደፊቱ ጤናማ ዜጋ እንዳይፈጠር ያደርጋል።
መፍትሔው ምንድን ነው?
የፍቺ ቁጥርን ለመቀነስና የልጆችን ሥነ-ልቦና ለመጠበቅ ዋነኛው መፍትሔ የቅድመ ጋብቻ ዝግጅት መሆኑ ተጠቁሟል። ተጋቢዎች ወደ ትዳር ከመግባታቸው በፊት፦
* ለኃላፊነት ዝግጁ መሆናቸውን ማረጋገጥ።
* የግልና የአካባቢ ተጽዕኖዎችን አስቀድሞ መለየት።
* በትዳር ውስጥ ለሚገጥሙ ፈተናዎች በቂ ግንዛቤ መያዝ እንዳለባቸው ተመክሯል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#amn #getutemesgen #getu #ጌጡ #አዲስአበባ #ማኅበራዊጉዳይ #ፍቺ #ጋብቻ #ኢትዮጵያ #ቤተሰብ
#ethiopia | በአዲስ አበባ ከተማ ባለፉት ስድስት ወራት ውስጥ ብቻ 5 ሺሕ 805 ፍቺዎች መመዝገባቸውን የከተማዋ የሲቪል ምዝገባና የነዋሪነት አገልግሎት ኤጀንሲ አስታወቀ። ይህ ቁጥር ካለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነጻጸር የሁለት ሺህ ብልጫ አሳይቷል።
በተጠቀሰው ጊዜ ውስጥ 19 ሺሕ 800 ጋብቻዎች የተመዘገቡ ሲሆን፣ ከፍቺዎቹ መካከል 1 ሺሕ 750 ያህሉ በሕጉ መሠረት ፍቺው በተፈጸመ በ30 ቀናት ውስጥ የተመዘገቡ ናቸው። ቀሪዎቹ ፍቺዎች ለተለያዩ ማኅበራዊ አገልግሎቶች እንደ ቅድመ ሁኔታ በመጠየቃቸው ምክንያት ዘግይተው የተመዘገቡ መሆናቸውን የኤጀንሲው ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ ጥጋቡ ሹመይ ገልጸዋል።
የፍቺ መንስኤዎችና ማኅበራዊ ቀውሶች
የሕግና ማኅበራዊ ጉዳይ አማካሪዋ ወ/ሪት መቅደስ አስፋው እንደገለጹት፣ በትዳር ውስጥ የሚከሰቱ ግጭቶች ድንገተኛ አይደሉም። ይልቁንም "ይስተካከላሉ" በሚል ቸልተኝነት የታለፉ ጥቃቅን ጉዳዮች ተደራርበው ለፍቺ ያበቃሉ።
ፍቺ በቤተሰብና በሀገር ላይ የሚያሳድረው ተጽዕኖ ከፍተኛ መሆኑን የጠቀሱት አማካሪዋ፣ በተለይም በልጆች ላይ የሚከተሉትን ችግሮች ያስከትላል ብለዋል፦
* የማንነት ጥያቄ፦ ሕፃናት የወላጆቻቸውን አለመግባባት እያዩ ማደጋቸው በራሳቸው ላይ ጥርጣሬ እንዲያድርባቸው ያደርጋል።
* ግለኝነት፦ ልጆች ስለ ማኅበረሰብ ከማሰብ ይልቅ ራሳቸውን በማዳን ስሜት ውስጥ እንዲወድቁና ለሀገር ብልጽግና እንቅፋት እንዲሆኑ ያደርጋል።
* ሥነ-ልቦናዊ ቀውስ፦ ጤናማ ያልሆነ የቤተሰብ መዋቅር ለወደፊቱ ጤናማ ዜጋ እንዳይፈጠር ያደርጋል።
መፍትሔው ምንድን ነው?
የፍቺ ቁጥርን ለመቀነስና የልጆችን ሥነ-ልቦና ለመጠበቅ ዋነኛው መፍትሔ የቅድመ ጋብቻ ዝግጅት መሆኑ ተጠቁሟል። ተጋቢዎች ወደ ትዳር ከመግባታቸው በፊት፦
* ለኃላፊነት ዝግጁ መሆናቸውን ማረጋገጥ።
* የግልና የአካባቢ ተጽዕኖዎችን አስቀድሞ መለየት።
* በትዳር ውስጥ ለሚገጥሙ ፈተናዎች በቂ ግንዛቤ መያዝ እንዳለባቸው ተመክሯል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#amn #getutemesgen #getu #ጌጡ #አዲስአበባ #ማኅበራዊጉዳይ #ፍቺ #ጋብቻ #ኢትዮጵያ #ቤተሰብ
Sponsored by
Surafel
5 months ago
የ2026 የኦስካር አሸናፊዎች ዝርዝር
በሎስ አንጀለስ በተካሄደው የ2026 የኦስካር ሽልማት ሥነ-ሥርዓት ላይ በፖል ቶማስ አንደርሰን ዳይሬክት የተደረገው "Battle After Battle" ስድስት ዘርፎችን በማሸነፍ የትናንት የሌሊቱ ኮከብ ሆኖ አምሽቷል።
ፊልሙ የዓመቱ ምርጥ ፊልም የሚለውን ክብር ጨምሮ ስድስት የኦስካር ምስሎችን ሰብስቧል።
በኦሊቨር ላክስ ዳይሬክት የተደረገው ስፔናዊው ፊልም "Sirat" በሁለት ዘርፎች ቢታጭም ሳይሳካለት ቀርቷል።
የ2026 የኦስካር አሸናፊዎች ዝርዝር
ምርጥ ረዳት ተዋናይት፡ ኤሚ ማዲጋን ('Weapons')
ምርጥ አኒሜሽን ፊልም፡ 'KPop Demon Hunters'
ምርጥ አጭር አኒሜሽን ፊልም፡ 'The Girl Who Cried Pearls'
ምርጥ የሥልባሶ (Costume) ዲዛይን፡ ኬት ሃውሊ ('Frankenstein')
ምርጥ ሜካፕ እና የፀጉር ስታይል፡ ማይክ ሂል፣ ጆርዳን ሳሙኤል እና ክሊዮና ፉሪ ('Frankenstein')
ምርጥ የካስቲንግ (Casting) ምርጫ፡ ካሳንድራ ኩሉኩንዲስ ('Battle After Battle')
ምርጥ አጭር የቀጥታ ትርኢት (Live-action) ፊልም፡ 'The Singers' እና 'Two People Exchanging Saliva' (በጋራ አሸናፊ)
ምርጥ ረዳት ተዋናይ፡ ሾን ፔን ('Battle After Battle')
ምርጥ የተቀነባበረ ስክሪን ፕሌይ (Adapted Screenplay)፡ ፖል ቶማስ አንደርሰን ('Battle After Battle')
ምርጥ ኦሪጅናል ስክሪን ፕሌይ (Original Screenplay)፡ ራያን ኩግለር ('Sinners')
ምርጥ የፕሮዳክሽን ዲዛይን፡ ታማራ ዴቨረል እና ሼን ቪው ('Frankenstein')
ምርጥ የቪዥዋል ኢፌክት (Visual Effects)፡ ጆ ሌተሪ፣ ሪቻርድ ባኔሃም፣ ኤሪክ ሳይንዶን እና ዳንኤል ባሬት (Avatar: Fire and Ashes)
ምርጥ አጭር ዘጋቢ (Documentary) ፊልም፡ 'All the Empty Rooms'
ምርጥ ዘጋቢ (Documentary) ፊልም፡ 'Mr. Nobody against Putin'
ምርጥ ኦሪጅናል የፊልም ሙዚቃ (Soundtrack)፡ ሉድቪግ ጎራንሰን ('Sinners')
ምርጥ ድምፅ ቅንብር፡ ጋሬዝ ጆን፣ አል ኔልሰን እና ቡድናቸው ('F1')
ምርጥ ኤዲቲንግ (Assembly)፡ አንዲ ዩርገንሰን ('Battle After Battle')
ምርጥ ሲኒማቶግራፊ (Photograph)፡ ኦተም ዱራልድ አርካፓው ('Sinners')
ምርጥ ዓለም አቀፍ ፊልም፡ 'Sentimental value' (ኖርዌይ)
ምርጥ ኦሪጅናል ዘፈን፡ 'Golden' ('KPop Demon Hunters')
ምርጥ ዳይሬክተር፡ ፖል ቶማስ አንደርሰን ('Battle After Battle')
ምርጥ ዋና ተዋናይ፡ ማይክል ቢ ጆርዳን ('Sinners')
ምርጥ ዋና ተዋናይት፡ ጄሲ ባክሌይ ('Hamnet')
ምርጥ ፊልም፡ 'Battle After Battle'
በሎስ አንጀለስ በተካሄደው የ2026 የኦስካር ሽልማት ሥነ-ሥርዓት ላይ በፖል ቶማስ አንደርሰን ዳይሬክት የተደረገው "Battle After Battle" ስድስት ዘርፎችን በማሸነፍ የትናንት የሌሊቱ ኮከብ ሆኖ አምሽቷል።
ፊልሙ የዓመቱ ምርጥ ፊልም የሚለውን ክብር ጨምሮ ስድስት የኦስካር ምስሎችን ሰብስቧል።
በኦሊቨር ላክስ ዳይሬክት የተደረገው ስፔናዊው ፊልም "Sirat" በሁለት ዘርፎች ቢታጭም ሳይሳካለት ቀርቷል።
የ2026 የኦስካር አሸናፊዎች ዝርዝር
ምርጥ ረዳት ተዋናይት፡ ኤሚ ማዲጋን ('Weapons')
ምርጥ አኒሜሽን ፊልም፡ 'KPop Demon Hunters'
ምርጥ አጭር አኒሜሽን ፊልም፡ 'The Girl Who Cried Pearls'
ምርጥ የሥልባሶ (Costume) ዲዛይን፡ ኬት ሃውሊ ('Frankenstein')
ምርጥ ሜካፕ እና የፀጉር ስታይል፡ ማይክ ሂል፣ ጆርዳን ሳሙኤል እና ክሊዮና ፉሪ ('Frankenstein')
ምርጥ የካስቲንግ (Casting) ምርጫ፡ ካሳንድራ ኩሉኩንዲስ ('Battle After Battle')
ምርጥ አጭር የቀጥታ ትርኢት (Live-action) ፊልም፡ 'The Singers' እና 'Two People Exchanging Saliva' (በጋራ አሸናፊ)
ምርጥ ረዳት ተዋናይ፡ ሾን ፔን ('Battle After Battle')
ምርጥ የተቀነባበረ ስክሪን ፕሌይ (Adapted Screenplay)፡ ፖል ቶማስ አንደርሰን ('Battle After Battle')
ምርጥ ኦሪጅናል ስክሪን ፕሌይ (Original Screenplay)፡ ራያን ኩግለር ('Sinners')
ምርጥ የፕሮዳክሽን ዲዛይን፡ ታማራ ዴቨረል እና ሼን ቪው ('Frankenstein')
ምርጥ የቪዥዋል ኢፌክት (Visual Effects)፡ ጆ ሌተሪ፣ ሪቻርድ ባኔሃም፣ ኤሪክ ሳይንዶን እና ዳንኤል ባሬት (Avatar: Fire and Ashes)
ምርጥ አጭር ዘጋቢ (Documentary) ፊልም፡ 'All the Empty Rooms'
ምርጥ ዘጋቢ (Documentary) ፊልም፡ 'Mr. Nobody against Putin'
ምርጥ ኦሪጅናል የፊልም ሙዚቃ (Soundtrack)፡ ሉድቪግ ጎራንሰን ('Sinners')
ምርጥ ድምፅ ቅንብር፡ ጋሬዝ ጆን፣ አል ኔልሰን እና ቡድናቸው ('F1')
ምርጥ ኤዲቲንግ (Assembly)፡ አንዲ ዩርገንሰን ('Battle After Battle')
ምርጥ ሲኒማቶግራፊ (Photograph)፡ ኦተም ዱራልድ አርካፓው ('Sinners')
ምርጥ ዓለም አቀፍ ፊልም፡ 'Sentimental value' (ኖርዌይ)
ምርጥ ኦሪጅናል ዘፈን፡ 'Golden' ('KPop Demon Hunters')
ምርጥ ዳይሬክተር፡ ፖል ቶማስ አንደርሰን ('Battle After Battle')
ምርጥ ዋና ተዋናይ፡ ማይክል ቢ ጆርዳን ('Sinners')
ምርጥ ዋና ተዋናይት፡ ጄሲ ባክሌይ ('Hamnet')
ምርጥ ፊልም፡ 'Battle After Battle'
5 months ago
የአእምሮ ጤና እክል
''መንስኤዎቹ እና ዘመናዊ የሕክምና አማራጮች''
#ethiopia | የአእምሮ ጤና መታወክ በማንኛውም የዕድሜ ክልልና የኢኮኖሚ ደረጃ ላይ የሚገኙ ሰዎችን ሊያጋጥም የሚችል የጤና እክል መሆኑንና በተቀናጀ ሕክምና ወደ መደበኛ ሕይወት መመለስ እንደሚቻል የዘርፉ ባለሙያዎች ገለጹ።
በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል የአእምሮ ሕክምና ስፔሻሊስት የሆኑት ዶ/ር ቤተልሄም ኢርከኖ ከኤ ኤም ኤን (AMN) ጋር በነበራቸው ቆይታ፤ ችግሩ በአንድ ምክንያት ብቻ ሳይሆን በባዮሎጂካዊ፣ ሥነ-ልቦናዊ እና ማህበራዊ ሁኔታዎች ጥምረት የሚከሰት መሆኑን አስረድተዋል።
የችግሩ መንስኤዎች ምንድን ናቸው?
ዶ/ር ቤተልሄም እንደገለጹት፣ ለአእምሮ ጤና መታወክ መከሰት የሚከተሉት ዋና ዋና ምክንያቶች ናቸው፦
* ባዮሎጂካዊ ሁኔታዎች፦ በጭንቅላት ውስጥ ያሉ የኬሚካሎች መዛባት፣ የዘር ውርስ እና በአንጎል ላይ የሚደርሱ አካላዊ ጉዳቶች።
* ሥነ-ልቦናዊ ተፅዕኖዎች፦ በልጅነት ጊዜ የሚደርስ ጥቃት፣ ከባድ የሐዘን ስሜት እና ከሰዎች ጋር የመግባባት ችግሮች።
* ማህበራዊና አካባቢያዊ ጫናዎች፦ የኑሮ ውድነት፣ ሥራ አጥነት፣ መድልዎ እና ለረጅም ጊዜ የሚቆይ ብቸኝነት።
አዳዲስ የሕክምና አማራጮች
በአሁኑ ወቅት የአእምሮ ሕመም ያለባቸው ሰዎች ውጤታማ በሆነ መንገድ ታክመው እንዲድኑ የሚያስችሉ ሰፊ አማራጮች መኖራቸውን ባለሙያዋ ጠቁመዋል። ከእነዚህም መካከል፦
* የንግግርና የባሕርይ ሕክምና፦ ግለሰቦች ከአሉታዊ አስተሳሰቦች ወጥተው ጤናማ የአኗኗር ዘይቤ እንዲከተሉ ከባለሙያ ጋር የሚያደርጉት ምክክር።
* የመድኃኒት ሕክምና፦ የአንጎል ኬሚካሎችን ሚዛን ለመጠበቅና የጭንቀትና ድብርት ምልክቶችን ለመቀነስ የሚሰጡ መድኃኒቶች።
* ቴክኖሎጂን ያካተቱ ሕክምናዎች፦ መግነጢሳዊ ሞገዶችን በመጠቀም የአንጎል የነርቭ ሴሎችን ማነቃቃትና በቪዲዮ ኮንፈረንስ የሚሰጡ የዲጂታል የምክር አገልግሎቶች።
"የአእምሮ ሕመም እንደ ማንኛውም አካላዊ ሕመም ሊታከም የሚችል ነው" — ዶ/ር ቤተልሄም ኢርከኖ
በመጨረሻም፣ ሕመምተኞች በፍጥነት እንዲያገግሙ የቤተሰብ ድጋፍ፣ የአካል ብቃት እንቅስቃሴ እና በቂ እንቅልፍ ወሳኝ መሆናቸውን ዶ/ር ቤተልሄም አሳስበዋል። ማህበረሰቡ ለሕመሙ ያለውን የተሳሳተ አመለካከት በመቀየር፣ ዜጎች ሳይዘገዩ የሕክምና ዕርዳታ እንዲያገኙ ማበረታታት እንደሚገባም ተገልጿል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #amn #የአእምሮጤና #mentalhealthawareness #ኢትዮጵያ #ጤና #ቅዱስጳውሎስሆስፒታል
''መንስኤዎቹ እና ዘመናዊ የሕክምና አማራጮች''
#ethiopia | የአእምሮ ጤና መታወክ በማንኛውም የዕድሜ ክልልና የኢኮኖሚ ደረጃ ላይ የሚገኙ ሰዎችን ሊያጋጥም የሚችል የጤና እክል መሆኑንና በተቀናጀ ሕክምና ወደ መደበኛ ሕይወት መመለስ እንደሚቻል የዘርፉ ባለሙያዎች ገለጹ።
በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል የአእምሮ ሕክምና ስፔሻሊስት የሆኑት ዶ/ር ቤተልሄም ኢርከኖ ከኤ ኤም ኤን (AMN) ጋር በነበራቸው ቆይታ፤ ችግሩ በአንድ ምክንያት ብቻ ሳይሆን በባዮሎጂካዊ፣ ሥነ-ልቦናዊ እና ማህበራዊ ሁኔታዎች ጥምረት የሚከሰት መሆኑን አስረድተዋል።
የችግሩ መንስኤዎች ምንድን ናቸው?
ዶ/ር ቤተልሄም እንደገለጹት፣ ለአእምሮ ጤና መታወክ መከሰት የሚከተሉት ዋና ዋና ምክንያቶች ናቸው፦
* ባዮሎጂካዊ ሁኔታዎች፦ በጭንቅላት ውስጥ ያሉ የኬሚካሎች መዛባት፣ የዘር ውርስ እና በአንጎል ላይ የሚደርሱ አካላዊ ጉዳቶች።
* ሥነ-ልቦናዊ ተፅዕኖዎች፦ በልጅነት ጊዜ የሚደርስ ጥቃት፣ ከባድ የሐዘን ስሜት እና ከሰዎች ጋር የመግባባት ችግሮች።
* ማህበራዊና አካባቢያዊ ጫናዎች፦ የኑሮ ውድነት፣ ሥራ አጥነት፣ መድልዎ እና ለረጅም ጊዜ የሚቆይ ብቸኝነት።
አዳዲስ የሕክምና አማራጮች
በአሁኑ ወቅት የአእምሮ ሕመም ያለባቸው ሰዎች ውጤታማ በሆነ መንገድ ታክመው እንዲድኑ የሚያስችሉ ሰፊ አማራጮች መኖራቸውን ባለሙያዋ ጠቁመዋል። ከእነዚህም መካከል፦
* የንግግርና የባሕርይ ሕክምና፦ ግለሰቦች ከአሉታዊ አስተሳሰቦች ወጥተው ጤናማ የአኗኗር ዘይቤ እንዲከተሉ ከባለሙያ ጋር የሚያደርጉት ምክክር።
* የመድኃኒት ሕክምና፦ የአንጎል ኬሚካሎችን ሚዛን ለመጠበቅና የጭንቀትና ድብርት ምልክቶችን ለመቀነስ የሚሰጡ መድኃኒቶች።
* ቴክኖሎጂን ያካተቱ ሕክምናዎች፦ መግነጢሳዊ ሞገዶችን በመጠቀም የአንጎል የነርቭ ሴሎችን ማነቃቃትና በቪዲዮ ኮንፈረንስ የሚሰጡ የዲጂታል የምክር አገልግሎቶች።
"የአእምሮ ሕመም እንደ ማንኛውም አካላዊ ሕመም ሊታከም የሚችል ነው" — ዶ/ር ቤተልሄም ኢርከኖ
በመጨረሻም፣ ሕመምተኞች በፍጥነት እንዲያገግሙ የቤተሰብ ድጋፍ፣ የአካል ብቃት እንቅስቃሴ እና በቂ እንቅልፍ ወሳኝ መሆናቸውን ዶ/ር ቤተልሄም አሳስበዋል። ማህበረሰቡ ለሕመሙ ያለውን የተሳሳተ አመለካከት በመቀየር፣ ዜጎች ሳይዘገዩ የሕክምና ዕርዳታ እንዲያገኙ ማበረታታት እንደሚገባም ተገልጿል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #amn #የአእምሮጤና #mentalhealthawareness #ኢትዮጵያ #ጤና #ቅዱስጳውሎስሆስፒታል
5 months ago
አለርት ሆስፒታል የአፍሪካ የፕላስቲክ ቀዶ ህክምና ባለሙያዎች አዲሱ መፍለቂያ እየሆነ ነው
#ethiopia | ኢትዮጵያ በህክምና ቱሪዝም እና በትምህርት ያላትን አቅም የሚያሳይ አዲስ ምዕራፍ ተከፍቷል። የአለርት ኮምፕሪሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ባቋቋመው ብቸኛ የፕላስቲክ ቀዶ ህክምና ማሰልጠኛ ማዕከል፣ ኢትዮጵያን በአህጉሪቱ የዘርፉ የልህቀት ማማ እያደረጋት ይገኛል።
ከሀገር ውስጥ አልፎ ለአህጉር ተሻጋሪ ስልጠና
ማዕከሉ በአሁኑ ወቅት የኢትዮጵያን ባለሙያዎች ከማሰልጠን ባለፈ፣ ከሰባት በላይ ከሆኑ የአፍሪካ ሀገራት (ናይጄሪያ፣ ሩዋንዳ፣ ኬንያ፣ ሶማሊያ፣ ታንዛኒያ፣ ቡሩንዲ እና ማሊ) ለመጡ የህክምና ባለሙያዎች በንድፈ-ሐሳብና በተግባር የተደገፈ ከፍተኛ ስልጠና እየሰጠ ይገኛል።
የውጭ ምንዛሬ እና የልምድ ልውውጥ
የሆስፒታሉ ስራ አስኪያጅ ዶ/ር ሽመልስ ገዛኸኝ እንደገለጹት፣ ይህ ስልጠና በክፍያ የሚሰጥ በመሆኑ ለሀገር ውስጥ የውጭ ምንዛሬ ግኝት አዲስ በር ከፍቷል።
በተጨማሪም ሆስፒታሉ ከዓለም አቀፍ ተቋማት ጋር ባለው ትብብር የራሱን ሐኪሞች ወደ ውጭ በመላክ የክህሎት ማሻሻያ በማድረግ ላይ ነው።
ወደ "ልህቀት ማዕከል" የሚደረግ ጉዞ
ተቋሙ አገልግሎቱን ይበልጥ ለማስፋት ማዕከሉን ወደ ልህቀት ማዕከል (Center of Excellence) ለማሳደግ በዝግጅት ላይ ነው። ግንባታቸው እየተፋጠነ የሚገኙት አዳዲስ ህንጻዎችና የዘመናዊ መሣሪያዎች አቅርቦት ሲጠናቀቁ የሚከተሉትን አገልግሎቶች በከፍተኛ ጥራት ይሰጣል ተብሎ ይጠበቃል፦
* የላቀ የፕላስቲክ ቀዶ ህክምና
* የቆዳ እና የአጥንት ህክምና
* የነርቭ ቀዶ ህክምና
* ልዩ የህፃናት ህክምና
የህክምና ሉዓላዊነትን ማረጋገጥ
ይህ ማዕከል በሙሉ አቅሙ ወደ ስራ ሲገባ፣ ዜጎች ለሪኮንስትራክቲቭ ቀዶ ህክምና ወደ ውጭ ሀገር በመሄድ የሚገጥማቸውን እንግልትና ከፍተኛ ወጪ ያስቀራል። ይህም የሀገርን የህክምና ሉዓላዊነት ከማረጋገጥ ባለፈ፣ ኢትዮጵያን የአፍሪካ የህክምና ማዕከል የማድረግ ራዕይን የሚያሳካ ነው።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #amn #ethiopia #healthcare #alerthospital #plasticsurgery #medicalexcellence #africahealth #innovation
#ethiopia | ኢትዮጵያ በህክምና ቱሪዝም እና በትምህርት ያላትን አቅም የሚያሳይ አዲስ ምዕራፍ ተከፍቷል። የአለርት ኮምፕሪሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ባቋቋመው ብቸኛ የፕላስቲክ ቀዶ ህክምና ማሰልጠኛ ማዕከል፣ ኢትዮጵያን በአህጉሪቱ የዘርፉ የልህቀት ማማ እያደረጋት ይገኛል።
ከሀገር ውስጥ አልፎ ለአህጉር ተሻጋሪ ስልጠና
ማዕከሉ በአሁኑ ወቅት የኢትዮጵያን ባለሙያዎች ከማሰልጠን ባለፈ፣ ከሰባት በላይ ከሆኑ የአፍሪካ ሀገራት (ናይጄሪያ፣ ሩዋንዳ፣ ኬንያ፣ ሶማሊያ፣ ታንዛኒያ፣ ቡሩንዲ እና ማሊ) ለመጡ የህክምና ባለሙያዎች በንድፈ-ሐሳብና በተግባር የተደገፈ ከፍተኛ ስልጠና እየሰጠ ይገኛል።
የውጭ ምንዛሬ እና የልምድ ልውውጥ
የሆስፒታሉ ስራ አስኪያጅ ዶ/ር ሽመልስ ገዛኸኝ እንደገለጹት፣ ይህ ስልጠና በክፍያ የሚሰጥ በመሆኑ ለሀገር ውስጥ የውጭ ምንዛሬ ግኝት አዲስ በር ከፍቷል።
በተጨማሪም ሆስፒታሉ ከዓለም አቀፍ ተቋማት ጋር ባለው ትብብር የራሱን ሐኪሞች ወደ ውጭ በመላክ የክህሎት ማሻሻያ በማድረግ ላይ ነው።
ወደ "ልህቀት ማዕከል" የሚደረግ ጉዞ
ተቋሙ አገልግሎቱን ይበልጥ ለማስፋት ማዕከሉን ወደ ልህቀት ማዕከል (Center of Excellence) ለማሳደግ በዝግጅት ላይ ነው። ግንባታቸው እየተፋጠነ የሚገኙት አዳዲስ ህንጻዎችና የዘመናዊ መሣሪያዎች አቅርቦት ሲጠናቀቁ የሚከተሉትን አገልግሎቶች በከፍተኛ ጥራት ይሰጣል ተብሎ ይጠበቃል፦
* የላቀ የፕላስቲክ ቀዶ ህክምና
* የቆዳ እና የአጥንት ህክምና
* የነርቭ ቀዶ ህክምና
* ልዩ የህፃናት ህክምና
የህክምና ሉዓላዊነትን ማረጋገጥ
ይህ ማዕከል በሙሉ አቅሙ ወደ ስራ ሲገባ፣ ዜጎች ለሪኮንስትራክቲቭ ቀዶ ህክምና ወደ ውጭ ሀገር በመሄድ የሚገጥማቸውን እንግልትና ከፍተኛ ወጪ ያስቀራል። ይህም የሀገርን የህክምና ሉዓላዊነት ከማረጋገጥ ባለፈ፣ ኢትዮጵያን የአፍሪካ የህክምና ማዕከል የማድረግ ራዕይን የሚያሳካ ነው።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #amn #ethiopia #healthcare #alerthospital #plasticsurgery #medicalexcellence #africahealth #innovation
5 months ago
የመንግሥት አገልግሎት ወደ ደጃፍዎ ሊመጣ ነው
#ethiopia | በአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪዎች ወደ መንግሥት ቢሮዎች በመሄድ ፈንታ፣ ቢሮዎቹ ወደ ነዋሪው መንደር የሚመጡበት "ተንቀሳቃሽ የመሶብ አገልግሎት" ከጥቂት ሳምንታት በኋላ ሥራ እንደሚጀምር ተበሰረ።
የአዲስ መሶብ የአንድ ማዕከል ዲጂታል የመንግሥት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር አቶ ዮናስ አለማየሁ እንደገለጹት፣ በቀጣዮቹ ከ20 እስከ 25 ቀናት ባለው ጊዜ ውስጥ አገልግሎቱ በይፋ ይጀመራል።
የተንቀሳቃሽ አገልግሎቱ ዋና ዋና ገጽታዎች
ይህ አዲስ አሠራር በዋናነት የሚከተሉትን አገልግሎቶችና ዝግጅቶች ያካተተ ነው፦
* ዘመናዊ የኤሌክትሪክ አውቶቡሶች፦ ለአገልግሎቱ የሚውሉ ትላልቅ የኤሌክትሪክ አውቶቡሶች የተዘጋጁ ሲሆን፣ በውስጣቸውም ልክ እንደ መደበኛ ቢሮ የተሟላ ቁሳቁስና የዲጂታል መሠረተ ልማት ተገጥሞላቸዋል።
* ሁሉንም አካታች የሆነ አገልግሎት፦ በተለይም ለአረጋውያን፣ ለአካል ጉዳተኞችና በተለያዩ ምክንያቶች ከቤት መውጣት ለማይችሉ የኅብረተሰብ ክፍሎች አገልግሎቱን በቅርበት ለማግኘት ያስችላቸዋል።
* ተደራሽነት፦ አገልግሎቱ በአንድ ቋሚ ቢሮ ብቻ ሳይወሰን በተለያዩ የአዲስ አበባ አካባቢዎች እየተንቀሳቀሰ በርካታ የመንግሥት አገልግሎቶችን በአንድ ማዕከል ይሰጣል።
ከራዕይ ወደ ተግባር
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ቀደም ሲል በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ቀርበው የመሶብ አገልግሎት ተደራሽነቱ ሰፍቶ በተንቀሳቃሽ ቢሮዎች ጭምር መሰጠት እንዳለበት አሳስበው ነበር። አሁን ይፋ የተደረገው ዝግጅትም ይህንኑ የዲጂታል ኢትዮጵያ ራዕይ መሬት ለማውረድ የታለመ መሆኑ ተገልጿል።
አውቶቡሶቹ በአሁኑ ወቅት የዲዛይንና የመካኒካል ማስተካከያ ሥራቸውን አጠናቅቀው ወደ ተግባር ለመግባት የመጨረሻው ምዕራፍ ላይ ይገኛሉ።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #amn #አዲስ_አበባ #አዲስ_መሶብ #ዲጂታል_አገልግሎት #ስማርት_ሲቲ #ኢትዮጵያ #smartaddis #digitalgovernance
#ethiopia | በአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪዎች ወደ መንግሥት ቢሮዎች በመሄድ ፈንታ፣ ቢሮዎቹ ወደ ነዋሪው መንደር የሚመጡበት "ተንቀሳቃሽ የመሶብ አገልግሎት" ከጥቂት ሳምንታት በኋላ ሥራ እንደሚጀምር ተበሰረ።
የአዲስ መሶብ የአንድ ማዕከል ዲጂታል የመንግሥት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር አቶ ዮናስ አለማየሁ እንደገለጹት፣ በቀጣዮቹ ከ20 እስከ 25 ቀናት ባለው ጊዜ ውስጥ አገልግሎቱ በይፋ ይጀመራል።
የተንቀሳቃሽ አገልግሎቱ ዋና ዋና ገጽታዎች
ይህ አዲስ አሠራር በዋናነት የሚከተሉትን አገልግሎቶችና ዝግጅቶች ያካተተ ነው፦
* ዘመናዊ የኤሌክትሪክ አውቶቡሶች፦ ለአገልግሎቱ የሚውሉ ትላልቅ የኤሌክትሪክ አውቶቡሶች የተዘጋጁ ሲሆን፣ በውስጣቸውም ልክ እንደ መደበኛ ቢሮ የተሟላ ቁሳቁስና የዲጂታል መሠረተ ልማት ተገጥሞላቸዋል።
* ሁሉንም አካታች የሆነ አገልግሎት፦ በተለይም ለአረጋውያን፣ ለአካል ጉዳተኞችና በተለያዩ ምክንያቶች ከቤት መውጣት ለማይችሉ የኅብረተሰብ ክፍሎች አገልግሎቱን በቅርበት ለማግኘት ያስችላቸዋል።
* ተደራሽነት፦ አገልግሎቱ በአንድ ቋሚ ቢሮ ብቻ ሳይወሰን በተለያዩ የአዲስ አበባ አካባቢዎች እየተንቀሳቀሰ በርካታ የመንግሥት አገልግሎቶችን በአንድ ማዕከል ይሰጣል።
ከራዕይ ወደ ተግባር
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ቀደም ሲል በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ቀርበው የመሶብ አገልግሎት ተደራሽነቱ ሰፍቶ በተንቀሳቃሽ ቢሮዎች ጭምር መሰጠት እንዳለበት አሳስበው ነበር። አሁን ይፋ የተደረገው ዝግጅትም ይህንኑ የዲጂታል ኢትዮጵያ ራዕይ መሬት ለማውረድ የታለመ መሆኑ ተገልጿል።
አውቶቡሶቹ በአሁኑ ወቅት የዲዛይንና የመካኒካል ማስተካከያ ሥራቸውን አጠናቅቀው ወደ ተግባር ለመግባት የመጨረሻው ምዕራፍ ላይ ይገኛሉ።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #amn #አዲስ_አበባ #አዲስ_መሶብ #ዲጂታል_አገልግሎት #ስማርት_ሲቲ #ኢትዮጵያ #smartaddis #digitalgovernance
5 months ago
በአራት ጆሮዎቹ ዓለምን ያስደመመው ድመት
#ethiopia | በአሜሪካ አላባማ ግዛት የሚገኘውና "ዶቢ" የተሰኘው ጥቁር ድመት፣ በተፈጥሮ ካገኘው ለየት ያለ አካላዊ መዋቅር የተነሳ የብዙዎችን ትኩረት ስቧል። ይህ የ7 ወራት ዕድሜ ያለው ድመት፣ ከተለመደው ውጭ አራት ጆሮዎች ይዞ መወለዱ አነጋጋሪ አድርጎታል።
ለየት የሚያደርጉት ባህሪያት
ዶቢ ከአራት ጆሮዎቹ በተጨማሪ፣ አጭርና ጥቅልል ያለ ጭራ ያለው ሲሆን፤ መልኩም በታዋቂው የ"ሃሪ ፖተር" ፊልም ላይ የሚታወቀውን "ዶቢ" የተባለውን ገጸ-ባህሪ ስለሚመስል ስሙ ሊሰጠው ችሏል። ጊዜያዊ አሳዳጊው ስቴፋኒ ብራውን እንደገለጸችው ከሆነ፣ ድመቱ ከአካላዊ ልዩነቱ ባለፈ እጅግ ተጫዋችና ተግባቢ ባህሪ አለው።
የሳይንሱ እይታ
ባለሙያዎች የዶቢን ሁኔታ "ኦሪኩላር ፖሊዮቲያ" (Auricular polyotia) ብለውታል። ይህ ሁኔታ፦
* በአንድ ዓይነት የዘረመል (Genetic) ለውጥ ምክንያት የሚከሰት ነው።
* የሚገርመው ግን፣ እነዚህ ተጨማሪ ጆሮዎች በድመቱ የመስማት ችሎታ ላይ ምንም ዓይነት አሉታዊ ተጽዕኖ አላሳደሩም።
የወደፊት ዕጣ ፈንታ
በአሁኑ ወቅት ዶቢን በቋሚነት ለማሳደግ የፈለጉ በርካታ ሰዎች ጥያቄ እያቀረቡ ቢሆንም፣ ድመቱ ወደ አዲስ ቤተሰብ ከመቀላቀሉ በፊት አስፈላጊው የህክምና ክትትልና ምርመራ ተደርጎ ጤንነቱ ሙሉ በሙሉ መረጋገጥ እንዳለበት ተገልጿል። ይህ ሂደት እንደተጠናቀቀም ምቹ ወደሆነው ቋሚ መኖሪያው እንደሚሸኝ ኦዲቲ ሴንትራል ዘግቧል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #amn #ድመት #ዶቢ #አስገራሚ_ተፈጥሮ #አሜሪካ #አላባማ #dobbythecat #raregeneticcondition
#ethiopia | በአሜሪካ አላባማ ግዛት የሚገኘውና "ዶቢ" የተሰኘው ጥቁር ድመት፣ በተፈጥሮ ካገኘው ለየት ያለ አካላዊ መዋቅር የተነሳ የብዙዎችን ትኩረት ስቧል። ይህ የ7 ወራት ዕድሜ ያለው ድመት፣ ከተለመደው ውጭ አራት ጆሮዎች ይዞ መወለዱ አነጋጋሪ አድርጎታል።
ለየት የሚያደርጉት ባህሪያት
ዶቢ ከአራት ጆሮዎቹ በተጨማሪ፣ አጭርና ጥቅልል ያለ ጭራ ያለው ሲሆን፤ መልኩም በታዋቂው የ"ሃሪ ፖተር" ፊልም ላይ የሚታወቀውን "ዶቢ" የተባለውን ገጸ-ባህሪ ስለሚመስል ስሙ ሊሰጠው ችሏል። ጊዜያዊ አሳዳጊው ስቴፋኒ ብራውን እንደገለጸችው ከሆነ፣ ድመቱ ከአካላዊ ልዩነቱ ባለፈ እጅግ ተጫዋችና ተግባቢ ባህሪ አለው።
የሳይንሱ እይታ
ባለሙያዎች የዶቢን ሁኔታ "ኦሪኩላር ፖሊዮቲያ" (Auricular polyotia) ብለውታል። ይህ ሁኔታ፦
* በአንድ ዓይነት የዘረመል (Genetic) ለውጥ ምክንያት የሚከሰት ነው።
* የሚገርመው ግን፣ እነዚህ ተጨማሪ ጆሮዎች በድመቱ የመስማት ችሎታ ላይ ምንም ዓይነት አሉታዊ ተጽዕኖ አላሳደሩም።
የወደፊት ዕጣ ፈንታ
በአሁኑ ወቅት ዶቢን በቋሚነት ለማሳደግ የፈለጉ በርካታ ሰዎች ጥያቄ እያቀረቡ ቢሆንም፣ ድመቱ ወደ አዲስ ቤተሰብ ከመቀላቀሉ በፊት አስፈላጊው የህክምና ክትትልና ምርመራ ተደርጎ ጤንነቱ ሙሉ በሙሉ መረጋገጥ እንዳለበት ተገልጿል። ይህ ሂደት እንደተጠናቀቀም ምቹ ወደሆነው ቋሚ መኖሪያው እንደሚሸኝ ኦዲቲ ሴንትራል ዘግቧል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #amn #ድመት #ዶቢ #አስገራሚ_ተፈጥሮ #አሜሪካ #አላባማ #dobbythecat #raregeneticcondition
Sponsored by
Surafel
Comments