8 days ago
u1320u1245u120bu12ed u121au1292u1235u1275u122d u12d0u1262u12ed u12a0u1215u1218u12f5 (u12f6/u122d) u12a8u12a0u121bu122b u121au12f2u12eb u12aeu122du1356u122cu123du1295 (u12a0u121au12ae) u130bu122d u12ebu12f0u1228u1309u1275 u1246u12edu1273 u12adu134du120d 1 u12a0u122du1265 u121du123du1275 2:30 u12edu1320u1265u1241u1362
#pmoethiopia #ethiopia #pmabiyahmed ","delight_ranges":[],"image_ranges":[],"inline_style_ranges":[],"aggregated_ranges":[],"ranges":[{"entity":{"__typename":"Hashtag","__isEntity":"Hashtag","url":"https://www.facebook.com/h...
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከአማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን (አሚኮ) ጋር ያደረጉት ቆይታ ክፍል 1 አርብ ምሽት 2:30 ይጠብቁ።
#pmoethiopia #ethiopia #pmabiyahmed
1 month ago
u1274u120cu1265u122d u1232u1218u12d8u1308u1261 u12e8u121du1235u1322u122d u1241u1325u122d u12a5u1295u12f4u1275 u1260u1240u120bu1209 u121bu12d8u130bu1300u1275 u12edu127du120bu1209?
u1274u120cu1265u122d u1231u1350u122du12a0u1355u1295 https://bit.ly/telebirr_Su... u12ebu12cdu122du12f1
u12c8u12edu121d *127# u12edu1320u1240u1219!
u1274u120cu1265u122d - u12a5u1305u130d u1240u120bu120du1363 u1348u1323u1295u1363 u121du1279 u12a5u1293 u12a0u1235u1270u121bu121bu129d!
#ethiotelecom #telebirr #telebirrsuperapp #digitalafrica #digitalethiopia #realizingdigitalethiopia ","delight_ranges":[],"image_ranges":[],"inline_style_ranges":[],"aggregated_ranges":[],"ranges":[{"entity":{"__typename":"ExternalUrl","__isEntity":"ExternalUrl","url":"https://l.facebook.com/l.p...
ቴሌብር ሲመዘገቡ የምስጢር ቁጥር እንዴት በቀላሉ ማዘጋጀት ይችላሉ?
ቴሌብር ሱፐርአፕን https://bit.ly/telebirr_Su... ያውርዱ
ወይም *127# ይጠቀሙ!
ቴሌብር - እጅግ ቀላል፣ ፈጣን፣ ምቹ እና አስተማማኝ!
#ethiotelecom #telebirr #telebirrsuperapp #digitalafrica #digitalethiopia #realizingdigitalethiopia
1 month ago
u1271u122au12ddu121du1361 u12a0u12f2u1231 u12e8u12a2u12aeu1296u121a u121eu1270u122d!
u12dbu122c u121bu12adu1230u129e u1230u1294 23 u1240u1295 u12a8u121du123du1271 2:30 u1300u121du122e u1260u134bu1293 u121au12f2u12eb u12aeu122du1356u122cu123du1295 u12edu1320u1265u1241u1295u1362
#pmoethiopia ","delight_ranges":[],"image_ranges":[],"inline_style_ranges":[],"aggregated_ranges":[],"ranges":[{"entity":{"__typename":"Hashtag","__isEntity":"Hashtag","url":"https://www.facebook.com/h...
ቱሪዝም፡ አዲሱ የኢኮኖሚ ሞተር!
ዛሬ ማክሰኞ ሰኔ 23 ቀን ከምሽቱ 2:30 ጀምሮ በፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ይጠብቁን።
#pmoethiopia
1 month ago
u1218u1246u1238u123d u12a5u129b u12a0u12edu1308u1263u1295u121du1363 u1218u1320u120du1238u1275 u12a5u129b u12a0u12edu1308u1263u1295u121du1363 u121bu1290u1235 u12a5u129b u12a0u12edu1308u1263u1295u121d! u1230u122du1270u1295 u12a5u1295u12f0u121du1295u127du120d u121bu1233u12e8u1275 u12ebu1235u1348u120du130bu120d #pmoethiopia #ethiopiadelivers ","delight_ranges":[],"image_ranges":[],"inline_style_ranges":[],"aggregated_ranges":[],"ranges":[{"entity":{"__typename":"Hashtag","__isEntity":"Hashtag","url":"https://www.facebook.com/h...
መቆሸሽ እኛ አይገባንም፣ መጠልሸት እኛ አይገባንም፣ ማነስ እኛ አይገባንም! ሰርተን እንደምንችል ማሳየት ያስፈልጋል #pmoethiopia #ethiopiadelivers
Sponsored by
Surafel
1 month ago
ዩኒቨርሲቲዎች ከፖለቲካ ጣልቃገብነት ተላቀው ...
#ethiopia | የኢትዮጵያ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ከፖለቲካ ጣልቃገብነት ተላቀው ነጻ የእውቀትና የሃሳብ ማፍለቂያ እንዲሆኑ የሚያስችል የሪፎርም ስራ እየተከናወነ መሆኑን የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ገለጹ።
ሰኔ 17 ቀን 2018 ዓ.ም በተካሄደው መድረክ ላይ እንደተብራራው፣ የዚህ ታሪካዊ ሽግግር ዋና ዓላማ ዩኒቨርሲቲዎችን ወደ ራስ-ገዝነት በማሸጋገር ለእውነትና ለእውቀት ቁርጠኛ የሆኑ፣ ሀገራቸውን የሚወዱና የሚለውጡ ዜጎችን ማፍራት ነው።
ለዚህም ስኬት ተቋማቱ በዘላቂ የውስጥ ገቢ ማስገኛ መንገዶች ላይ ትኩረት አድርገው እንዲሰሩና የአቅም ግንባታ ስራዎችን እንዲያጠናክሩ አቅጣጫ ተቀምጧል።
ይህን የራስ-ገዝነት ዝግጁነት በውል ለመገምገም ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ 9 ገለልተኛ የባለሙያ ቡድኖችን በ9 ተለይተው በታወቁ ዩኒቨርሲቲዎች ላይ አሰማርቶ ጥናታዊ ምልከታ አድርጓል።
በዚህ ታሪካዊ የዝግጁነት ግምገማ ውስጥ የተካተቱት የጅማ፣ የሀዋሳ፣ የአርባ ምንጭ፣ የሐረማያ፣ የጎንደር፣ የባህርዳር፣ የመቀሌ፣ የአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ እንዲሁም የአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲዎች ሲሆኑ፣ በቀጣይም ግኝቶቹን መሰረት በማድረግ በማስረጃና በሀገራዊ ሃላፊነት ላይ የተደገፉ የሽግግር ውሳኔዎች እንደሚተላለፉ ከት/ሚኒስቴር የተገኘው መረጃ ያመለክታል፡፡
#ethiopia #educationreform #highereducation #universityautonomy #moe #ethiopianuniversities
#ethiopia | የኢትዮጵያ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ከፖለቲካ ጣልቃገብነት ተላቀው ነጻ የእውቀትና የሃሳብ ማፍለቂያ እንዲሆኑ የሚያስችል የሪፎርም ስራ እየተከናወነ መሆኑን የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ገለጹ።
ሰኔ 17 ቀን 2018 ዓ.ም በተካሄደው መድረክ ላይ እንደተብራራው፣ የዚህ ታሪካዊ ሽግግር ዋና ዓላማ ዩኒቨርሲቲዎችን ወደ ራስ-ገዝነት በማሸጋገር ለእውነትና ለእውቀት ቁርጠኛ የሆኑ፣ ሀገራቸውን የሚወዱና የሚለውጡ ዜጎችን ማፍራት ነው።
ለዚህም ስኬት ተቋማቱ በዘላቂ የውስጥ ገቢ ማስገኛ መንገዶች ላይ ትኩረት አድርገው እንዲሰሩና የአቅም ግንባታ ስራዎችን እንዲያጠናክሩ አቅጣጫ ተቀምጧል።
ይህን የራስ-ገዝነት ዝግጁነት በውል ለመገምገም ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ 9 ገለልተኛ የባለሙያ ቡድኖችን በ9 ተለይተው በታወቁ ዩኒቨርሲቲዎች ላይ አሰማርቶ ጥናታዊ ምልከታ አድርጓል።
በዚህ ታሪካዊ የዝግጁነት ግምገማ ውስጥ የተካተቱት የጅማ፣ የሀዋሳ፣ የአርባ ምንጭ፣ የሐረማያ፣ የጎንደር፣ የባህርዳር፣ የመቀሌ፣ የአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ እንዲሁም የአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲዎች ሲሆኑ፣ በቀጣይም ግኝቶቹን መሰረት በማድረግ በማስረጃና በሀገራዊ ሃላፊነት ላይ የተደገፉ የሽግግር ውሳኔዎች እንደሚተላለፉ ከት/ሚኒስቴር የተገኘው መረጃ ያመለክታል፡፡
#ethiopia #educationreform #highereducation #universityautonomy #moe #ethiopianuniversities
3 months ago
u1243u120d u1260u1270u130du1263u122d!
Words In Action! #pmoethiopia #ethiopiadelivers ","delight_ranges":[],"image_ranges":[],"inline_style_ranges":[],"aggregated_ranges":[],"ranges":[{"entity":{"__typename":"Hashtag","__isEntity":"Hashtag","url":"https://www.facebook.com/h...
ቃል በተግባር!
Words In Action! #pmoethiopia #ethiopiadelivers
3 months ago
#moe
የዩኒቨርሲቲዎች የአመራር ምደባ በሀገር አቀፍ ደረጃ በሚወጣ ማስታወቂያ በውድድር እንደሚሆን መንግሥት ገለፀ።
የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች የአመራር ምደባ በሀገር አቀፍ ደረጃ በሚወጣ ማስታወቂያ እውቀት እና ችሎታ መሠረት ባደረገ ውድድር እንዲሆን እየተሠራ መሆኑን የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) ገልፀዋል።
ሚኒስትሩ ይህን ያሉት ከአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ማኅበረሰብ አባላት ጋር ሰሞኑን ውይይት ባደረጉበት ወቅት ነው።
"ዩኒቨርሲቲዎች በዘር የሚሰባሰቡበት (ቦታ) ሳይሆን በእውቀት፣ በችሎታ እና በውድድር ሰዎች የሚገቡባቸው ከልብ የማሰቢያ፣ የመወያያ እና ጥናትና ምርምር የሚደረግባቸው ተቋማት እንዲሆኑ ማድረግ ያስፈልጋል" ሲሉ ተናግረዋል።
ዩኒቨርሲቲዎች ከምንም ዓይነት ፖለቲካ ተፅዕኖ ነጻ መሆን አለባቸው ያሉት ሚኒስትሩ፤ ዩኒቨርሲቲዎች በነፃነት ለማሰብ እና ለመናገር ምቹ ሁኔታ የሚፈጥሩ ተቋማት መሆን አለባቸው ብለዋል።
seledadotio
seledadotio
የዩኒቨርሲቲዎች የአመራር ምደባ በሀገር አቀፍ ደረጃ በሚወጣ ማስታወቂያ በውድድር እንደሚሆን መንግሥት ገለፀ።
የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች የአመራር ምደባ በሀገር አቀፍ ደረጃ በሚወጣ ማስታወቂያ እውቀት እና ችሎታ መሠረት ባደረገ ውድድር እንዲሆን እየተሠራ መሆኑን የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) ገልፀዋል።
ሚኒስትሩ ይህን ያሉት ከአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ማኅበረሰብ አባላት ጋር ሰሞኑን ውይይት ባደረጉበት ወቅት ነው።
"ዩኒቨርሲቲዎች በዘር የሚሰባሰቡበት (ቦታ) ሳይሆን በእውቀት፣ በችሎታ እና በውድድር ሰዎች የሚገቡባቸው ከልብ የማሰቢያ፣ የመወያያ እና ጥናትና ምርምር የሚደረግባቸው ተቋማት እንዲሆኑ ማድረግ ያስፈልጋል" ሲሉ ተናግረዋል።
ዩኒቨርሲቲዎች ከምንም ዓይነት ፖለቲካ ተፅዕኖ ነጻ መሆን አለባቸው ያሉት ሚኒስትሩ፤ ዩኒቨርሲቲዎች በነፃነት ለማሰብ እና ለመናገር ምቹ ሁኔታ የሚፈጥሩ ተቋማት መሆን አለባቸው ብለዋል።
seledadotio
seledadotio
3 months ago
ተማሪዎችን የምንለካው ለመጣል አይደለም
https://youtu.be/aQFr7TT5_...
#educationreform #professorberhanunega #ethiopianeducation #moe #digitallearning
Sponsored by
Surafel
4 months ago
በኢትዮጵያ የትምህርት ጥራትን ለማሻሻል ያለመው "ኤድቴክ ሳምንት 2026" መካሄድ ጀምሯል
#ethiopia | በኢትዮጵያ የትምህርት ጥራትን ለማሻሻልና የቴክኖሎጂ ውጤቶችን በስፋት ጥቅም ላይ ለማዋል ያለመው ሁለተኛው የ"ኢትዮጵያ ኤድቴክ ሳምንት" በአዲስ አበባ መካሄድ ጀምሯል።
ሪች ፎር ቼንጅ ፣ ከትምህርት ሚኒስቴር እና ከማስተር ካርድ ፋውንዴሽን ጋር በመተባበር ባዘጋጁት በዚህ መድረክ ላይ ከፍተኛ የመንግስት የስራ ሃላፊዎች፣ የዘርፉ ተመራማሪዎችና ስራ ፈጣሪዎች ተገኝተዋል።
"ቴክኖሎጂን ለሁሉ አሳታፊና ጾታን መሰረት ላደረገ ትምህርት ማዋል" በሚል መሪ ቃል በሳይንስ ሙዚየም መካሄድ የጀመረው ይህ መድረክ፤ በኢትዮጵያ የትምህርት ቴክኖሎጂ ስራ ፈጣሪዎች የደረሱበትን ደረጃ ለማሳየትና ከባለሀብቶች ጋር ለማገናኘት ያለመ ነው።
በመድረኩ ላይ የተገኙት የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር ባይሳ በዳዳ እንደገለጹት፤ ኢትዮጵያ የጀመረችውን ዲጂታል ሽግግር ለማሳካት የትምህርት ስርአቱን በቴክኖሎጂ መደገፍ አማራጭ የሌለው ጉዳይ ነው።
ባለፉት ጥቂት አመታት በሀገሪቱ የነበሩ የጀማሪ ስራ ፈጣሪዎች ቁጥር ከ50 ወደ 300 ማደጉን የጠቀሱት ሚኒስትር ዴኤታው፣ ይህም ከ30 ሺህ በላይ የስራ እድል መፍጠሩን ተናግረዋል።
"ኢትዮጵያ የጀመረችው የዲጂታል 2025 ስትራቴጂ ትልቅ ውጤት እያመጣ ነው።
ቴክኖሎጂ ግብ ሳይሆን የዜጎችን ህይወት ማሻሻያ መሳሪያ ነው።
ስራ ፈጣሪዎች የሚያመጧቸው አዳዲስ ሀሳቦች በትምህርት ቤቶች ውስጥ ተግባራዊ እንዲሆኑ መንግስት አስፈላጊውን ድጋፍ ያደርጋል"ብለዋል።
በትምህርት ሚኒስቴር የአማካሪዎች ሰብሳቢና የክልል ተጠሪ የሆኑት ፕሮፌሰር ክንደያ ገብረህይወት በበኩላቸው፤ መንግስት የብሄራዊ ፈተናዎችን በዲጂታል መንገድ ለመስጠት የጀመረው ጥረት የዘርፉን ትኩረት ያሳያል ብለዋል።
ቴክኖሎጂው ተደራሽነቱ ከከተማ አልፎ ገጠር ለሚገኙ ተማሪዎችና ሴቶች እንዲሆን በትኩረት እንደሚሰራም አክለዋል።
የሪች ፎር ቼንጅ ግሎባል ዋና ስራ አስፈጻሚ ሶፊያ ብሬትሆልትስ በበኩላቸው፤ ድርጅታቸው ባለፉት ሶስት አመታት 34 የኤድቴክ ስራ ፈጣሪዎችን በመደገፍ ከ400 ሺህ በላይ ተማሪዎች ተጠቃሚ መሆናቸውን ገልጸዋል።
አሁን ላይ ትኩረቱ አዳዲስ ፈጠራዎችን ከመሞከር ባለፈ በስፋት ወደ ትምህርት ስርአቱ እንዲገቡ (Scale-up) ማድረግ መሆኑን አመልክተዋል።
በማስተር ካርድ ፋውንዴሽን የፈጠራ ትምህርት ማእከል ዳይሬክተር ዋዲኮ ዋይታ፤ ቴክኖሎጂ መምህራንን የሚተካ ሳይሆን የሚያግዝ መሆን እንዳለበትና ወጣቶች ለነገው የስራ አለም ብቁ እንዲሆኑ እንደሚያስችላቸው ገልጸዋል።
ለሚቀጥሉት ቀናት በሚቆየው በዚህ መድረክ ላይ ስራ ፈጣሪዎች የፈጠራ ውጤቶቻቸውን ለእይታ የሚያቀርቡ ሲሆን፣ ከፖሊሲ አውጪዎችና ከአጋር አካላት ጋር ውይይት እንደሚያደርጉም ታውቋል።
ጌጡ ተመስገን (Getu Temesgen
#getutemesgen #ethiopia #edtechweek2026 #educationtechnology #digitalethiopia #reachforchange #mastercardfoundation #innovation #getutemesgen #moe #mint
#ethiopia | በኢትዮጵያ የትምህርት ጥራትን ለማሻሻልና የቴክኖሎጂ ውጤቶችን በስፋት ጥቅም ላይ ለማዋል ያለመው ሁለተኛው የ"ኢትዮጵያ ኤድቴክ ሳምንት" በአዲስ አበባ መካሄድ ጀምሯል።
ሪች ፎር ቼንጅ ፣ ከትምህርት ሚኒስቴር እና ከማስተር ካርድ ፋውንዴሽን ጋር በመተባበር ባዘጋጁት በዚህ መድረክ ላይ ከፍተኛ የመንግስት የስራ ሃላፊዎች፣ የዘርፉ ተመራማሪዎችና ስራ ፈጣሪዎች ተገኝተዋል።
"ቴክኖሎጂን ለሁሉ አሳታፊና ጾታን መሰረት ላደረገ ትምህርት ማዋል" በሚል መሪ ቃል በሳይንስ ሙዚየም መካሄድ የጀመረው ይህ መድረክ፤ በኢትዮጵያ የትምህርት ቴክኖሎጂ ስራ ፈጣሪዎች የደረሱበትን ደረጃ ለማሳየትና ከባለሀብቶች ጋር ለማገናኘት ያለመ ነው።
በመድረኩ ላይ የተገኙት የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር ባይሳ በዳዳ እንደገለጹት፤ ኢትዮጵያ የጀመረችውን ዲጂታል ሽግግር ለማሳካት የትምህርት ስርአቱን በቴክኖሎጂ መደገፍ አማራጭ የሌለው ጉዳይ ነው።
ባለፉት ጥቂት አመታት በሀገሪቱ የነበሩ የጀማሪ ስራ ፈጣሪዎች ቁጥር ከ50 ወደ 300 ማደጉን የጠቀሱት ሚኒስትር ዴኤታው፣ ይህም ከ30 ሺህ በላይ የስራ እድል መፍጠሩን ተናግረዋል።
"ኢትዮጵያ የጀመረችው የዲጂታል 2025 ስትራቴጂ ትልቅ ውጤት እያመጣ ነው።
ቴክኖሎጂ ግብ ሳይሆን የዜጎችን ህይወት ማሻሻያ መሳሪያ ነው።
ስራ ፈጣሪዎች የሚያመጧቸው አዳዲስ ሀሳቦች በትምህርት ቤቶች ውስጥ ተግባራዊ እንዲሆኑ መንግስት አስፈላጊውን ድጋፍ ያደርጋል"ብለዋል።
በትምህርት ሚኒስቴር የአማካሪዎች ሰብሳቢና የክልል ተጠሪ የሆኑት ፕሮፌሰር ክንደያ ገብረህይወት በበኩላቸው፤ መንግስት የብሄራዊ ፈተናዎችን በዲጂታል መንገድ ለመስጠት የጀመረው ጥረት የዘርፉን ትኩረት ያሳያል ብለዋል።
ቴክኖሎጂው ተደራሽነቱ ከከተማ አልፎ ገጠር ለሚገኙ ተማሪዎችና ሴቶች እንዲሆን በትኩረት እንደሚሰራም አክለዋል።
የሪች ፎር ቼንጅ ግሎባል ዋና ስራ አስፈጻሚ ሶፊያ ብሬትሆልትስ በበኩላቸው፤ ድርጅታቸው ባለፉት ሶስት አመታት 34 የኤድቴክ ስራ ፈጣሪዎችን በመደገፍ ከ400 ሺህ በላይ ተማሪዎች ተጠቃሚ መሆናቸውን ገልጸዋል።
አሁን ላይ ትኩረቱ አዳዲስ ፈጠራዎችን ከመሞከር ባለፈ በስፋት ወደ ትምህርት ስርአቱ እንዲገቡ (Scale-up) ማድረግ መሆኑን አመልክተዋል።
በማስተር ካርድ ፋውንዴሽን የፈጠራ ትምህርት ማእከል ዳይሬክተር ዋዲኮ ዋይታ፤ ቴክኖሎጂ መምህራንን የሚተካ ሳይሆን የሚያግዝ መሆን እንዳለበትና ወጣቶች ለነገው የስራ አለም ብቁ እንዲሆኑ እንደሚያስችላቸው ገልጸዋል።
ለሚቀጥሉት ቀናት በሚቆየው በዚህ መድረክ ላይ ስራ ፈጣሪዎች የፈጠራ ውጤቶቻቸውን ለእይታ የሚያቀርቡ ሲሆን፣ ከፖሊሲ አውጪዎችና ከአጋር አካላት ጋር ውይይት እንደሚያደርጉም ታውቋል።
ጌጡ ተመስገን (Getu Temesgen
#getutemesgen #ethiopia #edtechweek2026 #educationtechnology #digitalethiopia #reachforchange #mastercardfoundation #innovation #getutemesgen #moe #mint
7 months ago
ተራዝሟል!
ትምህርት ሚኒስቴር ትምህርት ባስጀመረባቸው የፌዴራል ልዩ አዳሪ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ባሉ ጥቂት ክፍት ቦታዎች ተጨማሪ ተማሪዎችን (አሁን 9ኛ ክፍል ገብተው እየተማሩ ካሉ ተማሪዎች መካከል በማወዳደር) ተቀብሎ ማስተማር ይፈልጋል።
የምዝገባ ጊዜው እንዲጨመር አንዳንድ ክልሎች በጠየቁት መሰረት እስከ ጥር 20/2018 ዓ.ም የተራዘመ መሆኑን ሚኒስቴሩ አሳውቋል፡፡
የነጻ ትምህርት ዕድሉ ጥቅሞች፦
➫ ሙሉ የትምህርት ክፍያ ሸፋን
➫ ነጻ የመኝታ እና የምግብ አገልግሎቶች
➫ ልዩ ስርዓተ ትምህርት የሚከተል ጥራት ያለው ትምህርት
➫ ምቹ የመማሪያ አካባቢ
አመልካቾች ሊያሟሏቸው የሚገቡ መስፈርቶች፦
➫ በ2017 ዓ.ም 8ኛ ክፍልን ያጠናቀቀ/ች፣
➫ የዲጂታል መታወቂያ (ፋይዳ) ያለው/ያላት፣
➫ በ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና 85% ወይም ከዚያ በላይ አማካይ ውጤት ያለው/ያላትና አሁን 9ኛ ክፍል እየተማረ ያለ/ያለች።
መስፈርቱን የምታሟሉ ተማሪዎች ምዝገባችሁን ባላችሁበት ሆናችሁ በኦንላይን https://sbs.moe.gov.et/app... መመዝገብ እና አስፈላጊ የተባሉ መረጃዎችን ማያያዝ ይጠበቅባችኋል።
የማስተማር ሥራ የተጀመረባቸው የፌዴራል ልዩ አዳሪ ትምህርት ቤቶች ጋምቤል፣ ጅግጅጋ፣ ቡኢ (ወልቂጤ)፣ ቦንጋ እና ወሊሶ ናቸው።
ለፈተና የሚቀርቡ ተማሪዎች ዝርዝር እና የፈተና ጊዜ ወደፊት ይገለጻል ተብሏል፡፡
seledadotio
seledadotio
ትምህርት ሚኒስቴር ትምህርት ባስጀመረባቸው የፌዴራል ልዩ አዳሪ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ባሉ ጥቂት ክፍት ቦታዎች ተጨማሪ ተማሪዎችን (አሁን 9ኛ ክፍል ገብተው እየተማሩ ካሉ ተማሪዎች መካከል በማወዳደር) ተቀብሎ ማስተማር ይፈልጋል።
የምዝገባ ጊዜው እንዲጨመር አንዳንድ ክልሎች በጠየቁት መሰረት እስከ ጥር 20/2018 ዓ.ም የተራዘመ መሆኑን ሚኒስቴሩ አሳውቋል፡፡
የነጻ ትምህርት ዕድሉ ጥቅሞች፦
➫ ሙሉ የትምህርት ክፍያ ሸፋን
➫ ነጻ የመኝታ እና የምግብ አገልግሎቶች
➫ ልዩ ስርዓተ ትምህርት የሚከተል ጥራት ያለው ትምህርት
➫ ምቹ የመማሪያ አካባቢ
አመልካቾች ሊያሟሏቸው የሚገቡ መስፈርቶች፦
➫ በ2017 ዓ.ም 8ኛ ክፍልን ያጠናቀቀ/ች፣
➫ የዲጂታል መታወቂያ (ፋይዳ) ያለው/ያላት፣
➫ በ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና 85% ወይም ከዚያ በላይ አማካይ ውጤት ያለው/ያላትና አሁን 9ኛ ክፍል እየተማረ ያለ/ያለች።
መስፈርቱን የምታሟሉ ተማሪዎች ምዝገባችሁን ባላችሁበት ሆናችሁ በኦንላይን https://sbs.moe.gov.et/app... መመዝገብ እና አስፈላጊ የተባሉ መረጃዎችን ማያያዝ ይጠበቅባችኋል።
የማስተማር ሥራ የተጀመረባቸው የፌዴራል ልዩ አዳሪ ትምህርት ቤቶች ጋምቤል፣ ጅግጅጋ፣ ቡኢ (ወልቂጤ)፣ ቦንጋ እና ወሊሶ ናቸው።
ለፈተና የሚቀርቡ ተማሪዎች ዝርዝር እና የፈተና ጊዜ ወደፊት ይገለጻል ተብሏል፡፡
seledadotio
seledadotio
8 months ago
#moe
በፌዴራል ልዩ አዳሪ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ለመማር ተወዳድራችሁ ያለፋችሁና በየትምህርት ቤቶቹ የተመደባችሁ የመግቢያ ጊዜ ታህሳስ 11 እና 12/2018 ዓ.ም መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል።
ወደ ትምህርት ቤታችሁ ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦
➫ ለ9ኛ ክፍል የሚያስፈልጉ የመማሪያ ቁሳቁሶች (ደብተር፣ እስክሪብቶ፣ ቦርሳ፣ የስፖርት ትጥቅ፣ ወዘተ)
➫ የመኝታ አልባሳት (አንሶላ እና ብርድ ልብስ)
➫ ስትማሩ ከነበረበት ትምህርት ቤት መሸኛ እና የትምህርት ውጤት
ዩኒፎርም ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ውል ከያዘበት አቅራቢ ድርጅት በራሳችሁ ወጪ የሚሸፈን መሆኑ ተመላክቷል።
ከተጠቀሰው ቀን ቀድሞ ወይም ዘግይቶ ወደ ትምህርት ቤቶቹ መሔድ እንደማይቻል ተገልጿል።
seledadotio
seledadotio
በፌዴራል ልዩ አዳሪ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ለመማር ተወዳድራችሁ ያለፋችሁና በየትምህርት ቤቶቹ የተመደባችሁ የመግቢያ ጊዜ ታህሳስ 11 እና 12/2018 ዓ.ም መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል።
ወደ ትምህርት ቤታችሁ ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦
➫ ለ9ኛ ክፍል የሚያስፈልጉ የመማሪያ ቁሳቁሶች (ደብተር፣ እስክሪብቶ፣ ቦርሳ፣ የስፖርት ትጥቅ፣ ወዘተ)
➫ የመኝታ አልባሳት (አንሶላ እና ብርድ ልብስ)
➫ ስትማሩ ከነበረበት ትምህርት ቤት መሸኛ እና የትምህርት ውጤት
ዩኒፎርም ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ውል ከያዘበት አቅራቢ ድርጅት በራሳችሁ ወጪ የሚሸፈን መሆኑ ተመላክቷል።
ከተጠቀሰው ቀን ቀድሞ ወይም ዘግይቶ ወደ ትምህርት ቤቶቹ መሔድ እንደማይቻል ተገልጿል።
seledadotio
seledadotio
9 months ago
" ተማሪዎች ምደባቸውን በድረ-ገጽ ይመልከቱ
#ethiopia | https://student.ethernet.e... እና
በቴሌግራም ቦት፦ moestudentbot መመልከት ይችላሉ " - ትምህርት ሚኒስቴር
የ2018 ዓ.ም የሪሚዲያል ፕሮግራም ምደባ ተለቋል፡፡
በ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ ብሔራዊ ፈተና ወስደው ለትምህርት ሚኒስቴር ተጠሪ በሆኑ የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች የ Remedial ፕሮግራም ለመከታተል የሚያስችል ማለፊያ ውጤት ያስመዘገቡ ተማሪዎች የተቋም ምደባቸው ዛሬ ይፋ ተደርጓል።
ከታች በተዘረዘሩት አማራጮች ተማሪዎች ምደባቸውን ማየት የሚችሉ መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል፡፡
በድረ-ገፅ፦ https://student.ethernet.e...
በቴሌግራም ቦት፦ moestudentbot
#ethiopia | https://student.ethernet.e... እና
በቴሌግራም ቦት፦ moestudentbot መመልከት ይችላሉ " - ትምህርት ሚኒስቴር
የ2018 ዓ.ም የሪሚዲያል ፕሮግራም ምደባ ተለቋል፡፡
በ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ ብሔራዊ ፈተና ወስደው ለትምህርት ሚኒስቴር ተጠሪ በሆኑ የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች የ Remedial ፕሮግራም ለመከታተል የሚያስችል ማለፊያ ውጤት ያስመዘገቡ ተማሪዎች የተቋም ምደባቸው ዛሬ ይፋ ተደርጓል።
ከታች በተዘረዘሩት አማራጮች ተማሪዎች ምደባቸውን ማየት የሚችሉ መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል፡፡
በድረ-ገፅ፦ https://student.ethernet.e...
በቴሌግራም ቦት፦ moestudentbot
Sponsored by
Surafel
9 months ago
" ተማሪዎች ምደባቸውን በድረ-ገፅ፦ https://student.ethernet.e... እና
በቴሌግራም ቦት፦ moestudentbot መመልከት ይችላሉ " - ትምህርት ሚኒስቴር
የ2018 ዓ.ም የሪሚዲያል ፕሮግራም ምደባ ተለቋል፡፡
በ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ ብሔራዊ ፈተና ወስደው ለትምህርት ሚኒስቴር ተጠሪ በሆኑ የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች የ Remedial ፕሮግራም ለመከታተል የሚያስችል ማለፊያ ውጤት ያስመዘገቡ ተማሪዎች የተቋም ምደባቸው ዛሬ ይፋ ተደርጓል።
ከታች በተዘረዘሩት አማራጮች ተማሪዎች ምደባቸውን ማየት የሚችሉ መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል፡፡
በድረ-ገፅ፦ https://student.ethernet.e...
በቴሌግራም ቦት፦ moestudentbot
Via tikvahuniversity
በቴሌግራም ቦት፦ moestudentbot መመልከት ይችላሉ " - ትምህርት ሚኒስቴር
የ2018 ዓ.ም የሪሚዲያል ፕሮግራም ምደባ ተለቋል፡፡
በ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ ብሔራዊ ፈተና ወስደው ለትምህርት ሚኒስቴር ተጠሪ በሆኑ የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች የ Remedial ፕሮግራም ለመከታተል የሚያስችል ማለፊያ ውጤት ያስመዘገቡ ተማሪዎች የተቋም ምደባቸው ዛሬ ይፋ ተደርጓል።
ከታች በተዘረዘሩት አማራጮች ተማሪዎች ምደባቸውን ማየት የሚችሉ መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል፡፡
በድረ-ገፅ፦ https://student.ethernet.e...
በቴሌግራም ቦት፦ moestudentbot
Via tikvahuniversity
9 months ago
የሪሚዲያል ፕሮግራም ምደባ ይፋ ተደረገ
ትምህርት ሚኒስቴር በ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ ብሔራዊ ፈተና ወስደው ለትምህርት ሚኒስቴር ተጠሪ በሆኑ የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች የሪሚዲያል (Remedial) ፕሮግራም ለመከታተል የሚያስችል ማለፊያ ውጤት ላስመዘገቡ ተማሪዎች የትምህርት ተቋም ምደባ ይፋ አድርጓል፡፡
በዚህም መሠረት ተማሪዎች የተቋም ምደባቸውን ከታች በተዘረዘሩት አማራጮች ማየት የሚችሉ መሆኑን አስታውቋል፡፡ተማሪዎች ተቋማት በሚያስተላልፉት ጥሪ መሠረት፤ የ Remedial ፕሮግራሙን እንዲከታተሉም ሚኒስቴሩ አሳስቧል።
የተማሪዎች የተመደባችሁበትን ተቋም ለማየት 👇
በድረ-ገፅ፦ https://student.ethernet.e...
በቴሌግራም ቦት፦ moestudentbotMinistry of Education PortalStudent Admission and Placement Portal
ትምህርት ሚኒስቴር በ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ ብሔራዊ ፈተና ወስደው ለትምህርት ሚኒስቴር ተጠሪ በሆኑ የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች የሪሚዲያል (Remedial) ፕሮግራም ለመከታተል የሚያስችል ማለፊያ ውጤት ላስመዘገቡ ተማሪዎች የትምህርት ተቋም ምደባ ይፋ አድርጓል፡፡
በዚህም መሠረት ተማሪዎች የተቋም ምደባቸውን ከታች በተዘረዘሩት አማራጮች ማየት የሚችሉ መሆኑን አስታውቋል፡፡ተማሪዎች ተቋማት በሚያስተላልፉት ጥሪ መሠረት፤ የ Remedial ፕሮግራሙን እንዲከታተሉም ሚኒስቴሩ አሳስቧል።
የተማሪዎች የተመደባችሁበትን ተቋም ለማየት 👇
በድረ-ገፅ፦ https://student.ethernet.e...
በቴሌግራም ቦት፦ moestudentbotMinistry of Education PortalStudent Admission and Placement Portal
9 months ago
የRemedial ፕሮግራም ምደባ‼️
በ2017 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ አገር አቀፍ ፈተና ወስዳችሁ ለትምህርት ሚኒስቴር ተጠሪ በሆኑ የመንግስት ዩኒቨርስቲዎች የ Remedial ፕሮግራም ለመከታተል የሚያስችል ማለፊያ ውጤት ያስመዘገባችሁ ተማሪዎች የተቋም ምደባ ከአሁን ሰዓት ጀምሮ ከታች በተዘረዘሩት አማራጮች ማየት የምትችሉ መሆኑን እየገለጽን ተቋማት በሚያስተላልፉት ጥሪ መሰረት የ Remedial ፕሮግራሙን መከታተል ትችላላችሁ።
የተመደባችሁበትን ተቋም ለማየት የቀረቡ አማራጮች
1. Website: https://student.ethernet.e...
2. Telegram bot: moestudentbot
seledadotio
seledadotio
በ2017 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ አገር አቀፍ ፈተና ወስዳችሁ ለትምህርት ሚኒስቴር ተጠሪ በሆኑ የመንግስት ዩኒቨርስቲዎች የ Remedial ፕሮግራም ለመከታተል የሚያስችል ማለፊያ ውጤት ያስመዘገባችሁ ተማሪዎች የተቋም ምደባ ከአሁን ሰዓት ጀምሮ ከታች በተዘረዘሩት አማራጮች ማየት የምትችሉ መሆኑን እየገለጽን ተቋማት በሚያስተላልፉት ጥሪ መሰረት የ Remedial ፕሮግራሙን መከታተል ትችላላችሁ።
የተመደባችሁበትን ተቋም ለማየት የቀረቡ አማራጮች
1. Website: https://student.ethernet.e...
2. Telegram bot: moestudentbot
seledadotio
seledadotio
10 months ago
የዩኒቨርስቲ ምደባ ይፋ ሆነ።
በ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል አገር አቀፍ ፈተና ወስደው የማለፊያ ውጤት ያስመዘገቡ እና ለትምህርት ሚኒስቴር ተጠሪ በሆኑ የመንግስት ዩኒቨርስቲዎች በወጪ መጋራት (ስኮላርሽፕ) ትምህርታቸውን ለሚከታተሉ የቅድመ ምረቃ መደበኛ ተማሪዎች የተቋም ምደባ ይፋ መደረጉን ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል።
ተማሪዎች ከአሁን ሰዓት ጀምሮ ፦
➡️ በዌብሳይት፦ https://student.ethernet.e...
➡️ በቴሌግራም ቦት moestudentbot ምደባቸውን ማየት እንደሚችሉ ገልጿል።
የRemedial ፕሮግራም ምደባ በቅርቡ ይፋ እንደሚደረግ ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል።
#moeministry of Education PortalStudent Admission and Placement Portal
በ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል አገር አቀፍ ፈተና ወስደው የማለፊያ ውጤት ያስመዘገቡ እና ለትምህርት ሚኒስቴር ተጠሪ በሆኑ የመንግስት ዩኒቨርስቲዎች በወጪ መጋራት (ስኮላርሽፕ) ትምህርታቸውን ለሚከታተሉ የቅድመ ምረቃ መደበኛ ተማሪዎች የተቋም ምደባ ይፋ መደረጉን ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል።
ተማሪዎች ከአሁን ሰዓት ጀምሮ ፦
➡️ በዌብሳይት፦ https://student.ethernet.e...
➡️ በቴሌግራም ቦት moestudentbot ምደባቸውን ማየት እንደሚችሉ ገልጿል።
የRemedial ፕሮግራም ምደባ በቅርቡ ይፋ እንደሚደረግ ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል።
#moeministry of Education PortalStudent Admission and Placement Portal
10 months ago
የዩኒቨርስቲ ምደባ ይፋ ሆነ።
በ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል አገር አቀፍ ፈተና ወስደው የማለፊያ ውጤት ያስመዘገቡ እና ለትምህርት ሚኒስቴር ተጠሪ በሆኑ የመንግስት ዩኒቨርስቲዎች በወጪ መጋራት (ስኮላርሽፕ) ትምህርታቸውን ለሚከታተሉ የቅድመ ምረቃ መደበኛ ተማሪዎች የተቋም ምደባ ይፋ መደረጉን ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል።
ተማሪዎች ከአሁን ሰዓት ጀምሮ ፦
በዌብሳይት፦ https://student.ethernet.e...
በቴሌግራም ቦት moestudentbot ምደባቸውን ማየት እንደሚችሉ ገልጿል።
የRemedial ፕሮግራም ምደባ በቅርቡ ይፋ እንደሚደረግ ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል።
seledadotio
seledadotio
በ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል አገር አቀፍ ፈተና ወስደው የማለፊያ ውጤት ያስመዘገቡ እና ለትምህርት ሚኒስቴር ተጠሪ በሆኑ የመንግስት ዩኒቨርስቲዎች በወጪ መጋራት (ስኮላርሽፕ) ትምህርታቸውን ለሚከታተሉ የቅድመ ምረቃ መደበኛ ተማሪዎች የተቋም ምደባ ይፋ መደረጉን ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል።
ተማሪዎች ከአሁን ሰዓት ጀምሮ ፦
በዌብሳይት፦ https://student.ethernet.e...
በቴሌግራም ቦት moestudentbot ምደባቸውን ማየት እንደሚችሉ ገልጿል።
የRemedial ፕሮግራም ምደባ በቅርቡ ይፋ እንደሚደረግ ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል።
seledadotio
seledadotio
10 months ago
#moe #ngat
የ2018 ዓ.ም የመጀመሪያው ዙር ብሔራዊ የድኅረ ምረቃ መግቢያ ፈተና (NGAT) ጥቅምት 03/2018 ዓ.ም የሚሰጥ መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል።
በትምህርት ሚኒስትር ዴኤታ ኮራ ጡሹኔ በቀን መስከረም 26/2018 ዓ.ም ተፈርሞ ለሁሉም የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች የተላከ ሰርኩላር፥ የድኅረ ምረቃ መግቢያ ፈተናው ጥቅምት 03/2018 ዓ.ም እንደሚሰጥ ይገልጻል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ የደብዳቤውን ትክክለኝነት ከሚኒስቴሩ አረጋግጧል።
Via tikvahuniversity
የ2018 ዓ.ም የመጀመሪያው ዙር ብሔራዊ የድኅረ ምረቃ መግቢያ ፈተና (NGAT) ጥቅምት 03/2018 ዓ.ም የሚሰጥ መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል።
በትምህርት ሚኒስትር ዴኤታ ኮራ ጡሹኔ በቀን መስከረም 26/2018 ዓ.ም ተፈርሞ ለሁሉም የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች የተላከ ሰርኩላር፥ የድኅረ ምረቃ መግቢያ ፈተናው ጥቅምት 03/2018 ዓ.ም እንደሚሰጥ ይገልጻል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ የደብዳቤውን ትክክለኝነት ከሚኒስቴሩ አረጋግጧል።
Via tikvahuniversity
10 months ago
#moe
በ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ መልቀቂያ ፈተና ወስደው በአማካይ ውጤታቸው 49.50 - 49.99 በመቶ ያመጡ ተማሪዎች ውጤታቸው ወደ 50 በመቶ የሚጠጋጋ መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል።
በዚህም 49.50 እና በላይ አማካይ ውጤት ያስመዘገቡ ተማሪዎች፥ ዝቅተኛውን 50 በመቶ የማለፊያ ነጥብ ያሟሉ ሆኖ የተወሰነ መሆኑን በትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) በቀን መስከረም 20/2018 ዓ.ም ተፈርሞ ለሁሉም ዩኒቨርሲቲዎች የተላከ ደብዳቤ ያሳያል።
በመሆኑም 49.50 እና በላይ አማካይ ውጤት ያስመዘገቡ ተማሪዎች ወደ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በመግባት መማር እንደሚችሉ ሚኒስተሩ ገልፀዋል።
seledadotio
seledadotio
በ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ መልቀቂያ ፈተና ወስደው በአማካይ ውጤታቸው 49.50 - 49.99 በመቶ ያመጡ ተማሪዎች ውጤታቸው ወደ 50 በመቶ የሚጠጋጋ መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል።
በዚህም 49.50 እና በላይ አማካይ ውጤት ያስመዘገቡ ተማሪዎች፥ ዝቅተኛውን 50 በመቶ የማለፊያ ነጥብ ያሟሉ ሆኖ የተወሰነ መሆኑን በትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) በቀን መስከረም 20/2018 ዓ.ም ተፈርሞ ለሁሉም ዩኒቨርሲቲዎች የተላከ ደብዳቤ ያሳያል።
በመሆኑም 49.50 እና በላይ አማካይ ውጤት ያስመዘገቡ ተማሪዎች ወደ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በመግባት መማር እንደሚችሉ ሚኒስተሩ ገልፀዋል።
seledadotio
seledadotio
10 months ago
የ2018 ዓ/ም የድህረ-ምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና (NGAT) የምዝገባ ጊዜ ይፋ ተደረገ።
ትምህርት ሚኒስቴር በ2018 የትምህርት ዘመን የድህረምረቃ ፕሮግራሞች ለመማር ፍላጎት ላላቸው አመልካቾች የሚሰጠው የድህረምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና (NGAT) ምዝገባ ከመስከረም 20 - 25/2018 ዓ.ም የሚካሄድ መሆኑን አሳውቋል።
አመልካቾች የመመዝገቢያ ቅጽ ላይ የተዘረዘሩትን መስፈርቶች በማሟላት በ https://ngat.ethernet.edu.... በኩል መመዝገብ እንደሚችሉ ተገልጿል።
ፈተና የሚሰጥበትን ጊዜ በቀጣይ ይፋ እንደሚደረግ አመልክቷል።
አመልካቾች ከምዝገባ ጋር ተያይዞ ለሚኖራቸው ጥያቄ ዘውትር በስራ ሰዓት በ0920157474 ወይም 0911335683 እንዲሁም በኢሜይል አድራሻ ngatethernet.edu.et በኩል ማብራሪያ መጠየቅ እንደሚችሉ ተገልጿል።
ትምህርት ሚኒስቴር ሁሉም አመልካቾች የብሄራዊ ዲጂታል መታወቂያ ሊኖራቸው እንደሚገባ አሳስቧል።
የምዝገባ እና የአገልግሎት ክፍያ 750 ብር በTeleBirr በኩል ብቻ መከፈል እንደሚኖርበት አክሏል።
#moe
ትምህርት ሚኒስቴር በ2018 የትምህርት ዘመን የድህረምረቃ ፕሮግራሞች ለመማር ፍላጎት ላላቸው አመልካቾች የሚሰጠው የድህረምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና (NGAT) ምዝገባ ከመስከረም 20 - 25/2018 ዓ.ም የሚካሄድ መሆኑን አሳውቋል።
አመልካቾች የመመዝገቢያ ቅጽ ላይ የተዘረዘሩትን መስፈርቶች በማሟላት በ https://ngat.ethernet.edu.... በኩል መመዝገብ እንደሚችሉ ተገልጿል።
ፈተና የሚሰጥበትን ጊዜ በቀጣይ ይፋ እንደሚደረግ አመልክቷል።
አመልካቾች ከምዝገባ ጋር ተያይዞ ለሚኖራቸው ጥያቄ ዘውትር በስራ ሰዓት በ0920157474 ወይም 0911335683 እንዲሁም በኢሜይል አድራሻ ngatethernet.edu.et በኩል ማብራሪያ መጠየቅ እንደሚችሉ ተገልጿል።
ትምህርት ሚኒስቴር ሁሉም አመልካቾች የብሄራዊ ዲጂታል መታወቂያ ሊኖራቸው እንደሚገባ አሳስቧል።
የምዝገባ እና የአገልግሎት ክፍያ 750 ብር በTeleBirr በኩል ብቻ መከፈል እንደሚኖርበት አክሏል።
#moe
12 months ago
#moe
ትምህርት ሚኒስቴር የ2018 ትምህርት ዘመን የከፍተኛ ትምህርት አካዳሚክ ካላንደርን ይፋ አድርጓል፡፡
በትምህርት ሚኒስትር ዲኤታ ኮራ ጡሹኔ በቀን ነሐሴ 12/2017 ዓ.ም የተፈረመ የ2018 ትምህርት ዘመን የከፍተኛ ትምህርት አካዳሚክ ካላንደር ዝርዝር ለሁሉም ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተልኳል፡፡
መስከረም 05-06/2018 ዓ.ም
➡️ የመጀመሪያ ዓመት የቅድመ ምረቃ ተማሪዎች (ሪሚዲያል ተማሪዎችን ጨምሮ) በየተመደቡበት ዩኒቨርሲቲ ሪፖርት ያደርጋሉ፡፡
መስከረም 08-09/2018 ዓ.ም
➡️ የሁሉም የቅድመ እና የድኅረ ምረቃ መደበኛ እና ኢ-መደበኛ ተማሪዎች (ሪሚዲያል ተማሪዎችን ጨምሮ) ምዝገባ ያደርጋሉ፡፡
መስከረም 12/2018 ዓ.ም
➡️ የሁሉም የቅድመ እና የድኅረ ምረቃ መደበኛ እና ኢ-መደበኛ ተማሪዎች በቅጣት ምዝገባ፣
➡️ የ2018 ዓ.ም የመጀመሪያ ሴሚስተር ትምህርት ይጀመራል፡፡
(ሙሉ የ2018 ትምህርት ዘመን የከፍተኛ ትምህርት አካዳሚክ ካላንደር ከላይ ተያይዟል፡፡)
ትምህርት ሚኒስቴር የ2018 ትምህርት ዘመን የከፍተኛ ትምህርት አካዳሚክ ካላንደርን ይፋ አድርጓል፡፡
በትምህርት ሚኒስትር ዲኤታ ኮራ ጡሹኔ በቀን ነሐሴ 12/2017 ዓ.ም የተፈረመ የ2018 ትምህርት ዘመን የከፍተኛ ትምህርት አካዳሚክ ካላንደር ዝርዝር ለሁሉም ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተልኳል፡፡
መስከረም 05-06/2018 ዓ.ም
➡️ የመጀመሪያ ዓመት የቅድመ ምረቃ ተማሪዎች (ሪሚዲያል ተማሪዎችን ጨምሮ) በየተመደቡበት ዩኒቨርሲቲ ሪፖርት ያደርጋሉ፡፡
መስከረም 08-09/2018 ዓ.ም
➡️ የሁሉም የቅድመ እና የድኅረ ምረቃ መደበኛ እና ኢ-መደበኛ ተማሪዎች (ሪሚዲያል ተማሪዎችን ጨምሮ) ምዝገባ ያደርጋሉ፡፡
መስከረም 12/2018 ዓ.ም
➡️ የሁሉም የቅድመ እና የድኅረ ምረቃ መደበኛ እና ኢ-መደበኛ ተማሪዎች በቅጣት ምዝገባ፣
➡️ የ2018 ዓ.ም የመጀመሪያ ሴሚስተር ትምህርት ይጀመራል፡፡
(ሙሉ የ2018 ትምህርት ዘመን የከፍተኛ ትምህርት አካዳሚክ ካላንደር ከላይ ተያይዟል፡፡)
Sponsored by
Surafel
12 months ago
ለልዩ አዳሪ ትምህርት ቤቶች የመምህራን ቅጥር ምዝገባ!
ትምህርት ሚኒስቴር ባስገነባቸው ልዩ አዳሪ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች በ2018 የትምህርት ዘመን ሥራ ለማስጀመር መምህራንን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል።
በመሆኑም ከላይ የተገለፁ መስፈርቶችን የምታሟሉ መምህራን ከዛሬ ነሐሴ 07/2017 ዓ.ም ጀምሮ ባሉት ተከታታይ 15 ቀናት በ https://sbs.moe.gov.et/pro... ላይ በመግባት መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን ሚኒስቴሩ አሳውቋል።
➫ ተፈላጊ መምህራን ብዛት፦ 42
➫ ቅጥር፦ በቋሚነት
➫ የጽሁፍ እና የቃል ፈተና ይሰጣል
ለመመዝገብ 👇
https://sbs.moe.gov.et/pro...
(የተቋሙ ማስታወቂያ ከላይ ተያይዟል።)
Via:tikvah
Seledadotio
Seledadotio
ትምህርት ሚኒስቴር ባስገነባቸው ልዩ አዳሪ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች በ2018 የትምህርት ዘመን ሥራ ለማስጀመር መምህራንን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል።
በመሆኑም ከላይ የተገለፁ መስፈርቶችን የምታሟሉ መምህራን ከዛሬ ነሐሴ 07/2017 ዓ.ም ጀምሮ ባሉት ተከታታይ 15 ቀናት በ https://sbs.moe.gov.et/pro... ላይ በመግባት መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን ሚኒስቴሩ አሳውቋል።
➫ ተፈላጊ መምህራን ብዛት፦ 42
➫ ቅጥር፦ በቋሚነት
➫ የጽሁፍ እና የቃል ፈተና ይሰጣል
ለመመዝገብ 👇
https://sbs.moe.gov.et/pro...
(የተቋሙ ማስታወቂያ ከላይ ተያይዟል።)
Via:tikvah
Seledadotio
Seledadotio
Comments