3 hours ago
የፌዴራል ፖሊስ ወንጀል ምርመራ ቢሮ፤ በ"ቪቫ ሶፍት" ላይ ተፈጽሟል በተባለ "የንግድ ምልክት መብት ጥሰት ወንጀል" የጠረጠራቸውን አቶ ሰይድ መሐመድኑር ዑመርን በቁጥጥር አውሎ ምርመራ ጀምሯል።
ፖሊስ ለፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት አራዳ ምድብ 1ኛ ጊዜ ቀጠሮ ወንጀል ችሎት ባቀረበው ማመልከቻ መሠረት፣ "ፒዩር ዉድ ፐልፕ ኤንድ ፔፐር ፓኬጂንግ" ኃላ/የተ/የግ/ማህበር በኢትዮጵያ አዕምሯዊ ንብረት ባለስልጣን ሕጋዊ የምዝገባ ሰርተፍኬት ቁጥር LTM/3249/2017 የተሰጠውንና በዓለም አቀፍ ምድብ 16 ሥር የሚገኘውን የ"VIVa" (ቪቫ ሶፍት) የንግድ ምልክት ተጠርጣሪው ያለ ባለቤቱ ዕውቅና እና ፈቃድ ሲጠቀሙበት ቆይተዋል። ተጠርጣሪው ከ2016 ዓ.ም ጀምሮ የቪቫ ሶፍትን ማሸጊያ ፕላስቲክ ሕገ-ወጥ በሆነ መንገድ አመሳስለው በመሥራት፣ ጥራቱን ያልጠበቀ ምርት ገበያ ላይ ሲያሰራጩ እንደነበር በጥቆማ ደርሶኛል ብሏል - ለፍርድ ቤቱ።
ይህ ጥራቱን ያልጠበቀ፣ ጤናማ ያልሆነ ኬሚካል እንዲሁም ተረፈ ምርት ጥቅም ላይ የዋለበት ፎርጅድ የሶፍት ምርት በአዲስ አበባና በተለያዩ ክልሎች በድብቅ እንዲሰራጭ መደረጉን የገለጸው ፖሊስ፣ ድርጊቱ ሸማቹን የማታለልና ህገ ወጥ ተግባር መሆኑን ለፍርድ ቤቱ ጠቅሷል። በተጨማሪም ድርጊቱ ጤናማ የገበያ ውድድርን የሚያዛባ፣ መንግስት ማግኘት ያለበትን የታክስ ግብር የሚያሳጣና በኢኮኖሚው ላይ ቀውስ ለመፍጠር ሆን ተብሎ የተፈጸመ ውስብስብ ወንጀል መሆኑን በማመልከቻው አስረድቷል።
ተጠርጣሪው ከእስር ቢወጡ ማስረጃዎችን ሊያጠፉ፣ ይዘት ሊቀይሩና ምስክሮችን ሊያባብሉ ስለሚችሉ የምርመራ መዝገቡን በሰውና በሰነድ አሟልቶ ለመጨረስ የ14 ቀን ተጨማሪ የምርመራ ማጣሪያ ጊዜ እንዲሰጠው ፖሊስ ፍርድ ቤቱን ጠይቆ ነበር።
ፍርድ ቤቱም ግንቦት 26 ቀን 2018 ዓ.ም በዋለው ችሎት የፖሊስን ጥያቄ መርምሮ የ7 ቀናት የምርመራ ማጣሪያ ጊዜ የፈቀደ ሲሆን፣ በቀጣይ የምርመራ ውጤት ለመስማት ለሰኔ 4 ቀን 2018 ዓ.ም ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቷል።
ፖሊስ ለፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት አራዳ ምድብ 1ኛ ጊዜ ቀጠሮ ወንጀል ችሎት ባቀረበው ማመልከቻ መሠረት፣ "ፒዩር ዉድ ፐልፕ ኤንድ ፔፐር ፓኬጂንግ" ኃላ/የተ/የግ/ማህበር በኢትዮጵያ አዕምሯዊ ንብረት ባለስልጣን ሕጋዊ የምዝገባ ሰርተፍኬት ቁጥር LTM/3249/2017 የተሰጠውንና በዓለም አቀፍ ምድብ 16 ሥር የሚገኘውን የ"VIVa" (ቪቫ ሶፍት) የንግድ ምልክት ተጠርጣሪው ያለ ባለቤቱ ዕውቅና እና ፈቃድ ሲጠቀሙበት ቆይተዋል። ተጠርጣሪው ከ2016 ዓ.ም ጀምሮ የቪቫ ሶፍትን ማሸጊያ ፕላስቲክ ሕገ-ወጥ በሆነ መንገድ አመሳስለው በመሥራት፣ ጥራቱን ያልጠበቀ ምርት ገበያ ላይ ሲያሰራጩ እንደነበር በጥቆማ ደርሶኛል ብሏል - ለፍርድ ቤቱ።
ይህ ጥራቱን ያልጠበቀ፣ ጤናማ ያልሆነ ኬሚካል እንዲሁም ተረፈ ምርት ጥቅም ላይ የዋለበት ፎርጅድ የሶፍት ምርት በአዲስ አበባና በተለያዩ ክልሎች በድብቅ እንዲሰራጭ መደረጉን የገለጸው ፖሊስ፣ ድርጊቱ ሸማቹን የማታለልና ህገ ወጥ ተግባር መሆኑን ለፍርድ ቤቱ ጠቅሷል። በተጨማሪም ድርጊቱ ጤናማ የገበያ ውድድርን የሚያዛባ፣ መንግስት ማግኘት ያለበትን የታክስ ግብር የሚያሳጣና በኢኮኖሚው ላይ ቀውስ ለመፍጠር ሆን ተብሎ የተፈጸመ ውስብስብ ወንጀል መሆኑን በማመልከቻው አስረድቷል።
ተጠርጣሪው ከእስር ቢወጡ ማስረጃዎችን ሊያጠፉ፣ ይዘት ሊቀይሩና ምስክሮችን ሊያባብሉ ስለሚችሉ የምርመራ መዝገቡን በሰውና በሰነድ አሟልቶ ለመጨረስ የ14 ቀን ተጨማሪ የምርመራ ማጣሪያ ጊዜ እንዲሰጠው ፖሊስ ፍርድ ቤቱን ጠይቆ ነበር።
ፍርድ ቤቱም ግንቦት 26 ቀን 2018 ዓ.ም በዋለው ችሎት የፖሊስን ጥያቄ መርምሮ የ7 ቀናት የምርመራ ማጣሪያ ጊዜ የፈቀደ ሲሆን፣ በቀጣይ የምርመራ ውጤት ለመስማት ለሰኔ 4 ቀን 2018 ዓ.ም ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቷል።
7 hours ago
የመደመር አንቀጽ
የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብርን ለሀገራችን እንደሚሆን አድርገን በፈጠራና በፍጥነት እየተገበርነው ነው። በለውጡ ዕሳቤ መሠረት ለችግሮቻችን የምንሰጠው መፍትሔ አምስት ማእቀፎች ያሉት ሲሆን፤ ለአየር ንብረት ለውጥ ችግር በዚሁ መርሕ መሠረት ምላሽ እየሰጠን እንገኛለን።
አንደኛው፥ ሥራው በመርሕ የሚመራ መሆኑ ነው። ያም ማለት ኢትዮጵያን እንደገና መልሶ በአረንጓዴ ልብስ የማልበስ መርሕ ነው። ጉዳዩ ከኢትዮጵያ ህልውና ጋር የተያያዘ እና ብልጽግናችንን የሚወስን ነው።
ሁለተኛው፥ መርሐ ግብሩን በራሳችን ልንተገብረው የምንችል መሆን አለበት የሚለው ነው። ከውጭ ርዳታ፣ ፈንድ እና ትብብር ጋር ማገናኘት የለብንም። በኢትዮጵያና በኢትዮጵያውያን ዐቅም ሊተገበር የሚችል መሆን አለበት።
ሦስተኛው፥ ለኮሙኒኬሽን ወይም ለኮንፈረንስ ወይም ለሐሳዊ የአካባቢ ጥበቃ ዝና ማግኛ የሚሠራ መሆን የለበትም። የምንሠራው ሥራ በሀገራችን ላይ ተጨባጭ ውጤት የሚያመጣ መሆን አለበት የሚለው ነው። ለውጡም በአየር ንብረት ሚዛን፣ በምግብ፣ በአፈር ጥበቃ፣ በወንዞች ፍሰት መስተካከል፣ ወዘተ. መታየት አለበት።
አራተኛው፥ የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር በሚመለከታቸው ተቋማት ታቅዶ ቢመራም፤ ሕዝቡን በሙሉ ሊያሳትፍ መቻል አለበት የሚለው መርሕ ነው። ተሳትፎውም የተለያዩ ማኅበረሰቦችን፣ የማኅበረሰብ ክፍሎችን፣ የአድሜ ደረጃዎችን፣ የአምነት አካባቢዎችን፣ ጾታዎችን፣ ወዘተ. እንዲያካተት ተደርጎ መዘርጋት አለበት። ይህ ደግሞ አምስተኛውን መርሕ ለመተግበር ያስችላል።
አምስተኛው፥ የባህል ለውጥ ማምጣትን የሚመለከት ነው። ዛፎችን መትከል፣ መንከባከብና በተገቢው መንገድ መጠቀም የዘመቻ ሥራ ከመሆን አልፎ የሕዝብ ባህል እንዲሆን መሥራት ነው።
አረንጓዴ ዐሻራ በእነዚህ የመፍትሔ መንገዶቻችን የተመራ ነው። መርሑ፥ ኢትዮጵያን በሀገር በቀል ዛፎች መልሶ ማልበስ ነው። ይህንንም ራሳችን ችግኞችን በማፍላት፣ ሕዝብን በማስተባበርና ሀብትን በመቆጠብ ማከናወን ችለናል። የአረንጓዴ ዐሻራን አካባቢያዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ማኅበራዊ ውጤት የምንለካባቸው መለኪያዎች አሉ። ለእነዚህ መለኪያዎች ታማኝ በመሆንም በቴክኖሎጂ የተደገፈ የመረጃ አያያዝ በመተግበርና የግምገማ ሥርዓት በማበጀት መርተነዋል።
የመደመር መንግሥት
ገጽ 186
Ethiopian Broadcasting Corporation #etv #ebcdotstream #medemer #ethiopia
የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብርን ለሀገራችን እንደሚሆን አድርገን በፈጠራና በፍጥነት እየተገበርነው ነው። በለውጡ ዕሳቤ መሠረት ለችግሮቻችን የምንሰጠው መፍትሔ አምስት ማእቀፎች ያሉት ሲሆን፤ ለአየር ንብረት ለውጥ ችግር በዚሁ መርሕ መሠረት ምላሽ እየሰጠን እንገኛለን።
አንደኛው፥ ሥራው በመርሕ የሚመራ መሆኑ ነው። ያም ማለት ኢትዮጵያን እንደገና መልሶ በአረንጓዴ ልብስ የማልበስ መርሕ ነው። ጉዳዩ ከኢትዮጵያ ህልውና ጋር የተያያዘ እና ብልጽግናችንን የሚወስን ነው።
ሁለተኛው፥ መርሐ ግብሩን በራሳችን ልንተገብረው የምንችል መሆን አለበት የሚለው ነው። ከውጭ ርዳታ፣ ፈንድ እና ትብብር ጋር ማገናኘት የለብንም። በኢትዮጵያና በኢትዮጵያውያን ዐቅም ሊተገበር የሚችል መሆን አለበት።
ሦስተኛው፥ ለኮሙኒኬሽን ወይም ለኮንፈረንስ ወይም ለሐሳዊ የአካባቢ ጥበቃ ዝና ማግኛ የሚሠራ መሆን የለበትም። የምንሠራው ሥራ በሀገራችን ላይ ተጨባጭ ውጤት የሚያመጣ መሆን አለበት የሚለው ነው። ለውጡም በአየር ንብረት ሚዛን፣ በምግብ፣ በአፈር ጥበቃ፣ በወንዞች ፍሰት መስተካከል፣ ወዘተ. መታየት አለበት።
አራተኛው፥ የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር በሚመለከታቸው ተቋማት ታቅዶ ቢመራም፤ ሕዝቡን በሙሉ ሊያሳትፍ መቻል አለበት የሚለው መርሕ ነው። ተሳትፎውም የተለያዩ ማኅበረሰቦችን፣ የማኅበረሰብ ክፍሎችን፣ የአድሜ ደረጃዎችን፣ የአምነት አካባቢዎችን፣ ጾታዎችን፣ ወዘተ. እንዲያካተት ተደርጎ መዘርጋት አለበት። ይህ ደግሞ አምስተኛውን መርሕ ለመተግበር ያስችላል።
አምስተኛው፥ የባህል ለውጥ ማምጣትን የሚመለከት ነው። ዛፎችን መትከል፣ መንከባከብና በተገቢው መንገድ መጠቀም የዘመቻ ሥራ ከመሆን አልፎ የሕዝብ ባህል እንዲሆን መሥራት ነው።
አረንጓዴ ዐሻራ በእነዚህ የመፍትሔ መንገዶቻችን የተመራ ነው። መርሑ፥ ኢትዮጵያን በሀገር በቀል ዛፎች መልሶ ማልበስ ነው። ይህንንም ራሳችን ችግኞችን በማፍላት፣ ሕዝብን በማስተባበርና ሀብትን በመቆጠብ ማከናወን ችለናል። የአረንጓዴ ዐሻራን አካባቢያዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ማኅበራዊ ውጤት የምንለካባቸው መለኪያዎች አሉ። ለእነዚህ መለኪያዎች ታማኝ በመሆንም በቴክኖሎጂ የተደገፈ የመረጃ አያያዝ በመተግበርና የግምገማ ሥርዓት በማበጀት መርተነዋል።
የመደመር መንግሥት
ገጽ 186
Ethiopian Broadcasting Corporation #etv #ebcdotstream #medemer #ethiopia
14 hours ago
7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የአማራ ክልል ሕዝብ እና አመራሩ ወደ አዲስ የመንቃት ምዕራፍ የተሻገሩበት የልዩ ዘመን መክፈቻ ነው - ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ
*******************
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ዛሬ በባሕር ዳር ከተማ የከፍተኛ አመራሮች የግምገማ መድረክ መካሄዱን እና በመድረኩ የ7ኛውን ጠቅላላ ምርጫ አፈጻጸም እና ስትራቴጂካዊ ውጤቶች በጥልቀት መገምገሙን ገልጸዋል።
ይህ ምርጫ የክልሉ ሕዝብ እና አመራር ከጠላት መጠነ ሰፊ ሴራዎች ከፍ ብለው በመራመድ፣ ለክልሉ ዘላቂ ልማት እና ሰላም በጠራ መስመር እና በማይናወጥ አንድነት በመቆም የማይሻር ገድል የፈጸሙበት ነው ብለዋል።
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትሥሥር ገጽ ባሰፈሩት መልዕክት፣ “ሕዝባችን በዚህ ምርጫ ያሳየው ወደር የለሽ የሰላም ቁርጠኝነት እና የዴሞክራሲ ብስለት፤ በክልሉ ላይ በባዕዳን እና በባንዳዎች የተጋረጡ የጥፋት ማነቆዎችን ሙሉ በሙሉ እንዲቀለበሱ አስችሏል” ሲሉ ገልጸዋል።
በቀጣይም የክልሉን እምቅ አቅም ለመጠቀም ሰላምን በዘላቂነት ማጽናት፣ መልካም አስተዳደርን ማስፈን እና የሕዝቡን የልማት ጥያቄዎች በቁርጠኝነት መመለስ ላይ በትኩረት መሥራት እንደሚገባ በግምገማው የጋራ መግባባት ላይ መደረሱን አረጋግጠዋል።
#ethiopia #ebc #ethiopiaprevails
*******************
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ዛሬ በባሕር ዳር ከተማ የከፍተኛ አመራሮች የግምገማ መድረክ መካሄዱን እና በመድረኩ የ7ኛውን ጠቅላላ ምርጫ አፈጻጸም እና ስትራቴጂካዊ ውጤቶች በጥልቀት መገምገሙን ገልጸዋል።
ይህ ምርጫ የክልሉ ሕዝብ እና አመራር ከጠላት መጠነ ሰፊ ሴራዎች ከፍ ብለው በመራመድ፣ ለክልሉ ዘላቂ ልማት እና ሰላም በጠራ መስመር እና በማይናወጥ አንድነት በመቆም የማይሻር ገድል የፈጸሙበት ነው ብለዋል።
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትሥሥር ገጽ ባሰፈሩት መልዕክት፣ “ሕዝባችን በዚህ ምርጫ ያሳየው ወደር የለሽ የሰላም ቁርጠኝነት እና የዴሞክራሲ ብስለት፤ በክልሉ ላይ በባዕዳን እና በባንዳዎች የተጋረጡ የጥፋት ማነቆዎችን ሙሉ በሙሉ እንዲቀለበሱ አስችሏል” ሲሉ ገልጸዋል።
በቀጣይም የክልሉን እምቅ አቅም ለመጠቀም ሰላምን በዘላቂነት ማጽናት፣ መልካም አስተዳደርን ማስፈን እና የሕዝቡን የልማት ጥያቄዎች በቁርጠኝነት መመለስ ላይ በትኩረት መሥራት እንደሚገባ በግምገማው የጋራ መግባባት ላይ መደረሱን አረጋግጠዋል።
#ethiopia #ebc #ethiopiaprevails
17 hours ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) በሀገራችን ትምህርት ቤቶች ውስጥ መምህራን በከፍተኛ የስራ ጫና በተጨናነቁ የመማሪያ ክፍሎች እና ጊዜን በሚሻሙ አስተዳደራዊ ተግባራት ሲፈተኑ መቆየታቸው የሚታወቅ ነው። በተለይም አስተማማኝ የኢንተርኔት አገልግሎት እና የዘመናዊ ዲጂታል ቁሳቁሶች እጥረት፣ መምህራን ራሳቸውን እንዳያሳድጉ እና የመማር ማስተማሩን ሂደት በሚፈለገው ልክ እንዳያራምዱት ትልቅ እንቅፋት ሆኖ ቆይቷል።
ይህንን አሳሳቢ የትምህርት ጥራት ማነቆ ለመፍታት የትምህርት ሚኒስቴር አዲስ "ሰው ሰራሽ አስተውሎት" (AI) ቴክኖሎጂን በረዳት መምህርነት በመላ ሀገሪቱ በሚገኙ ትምህርት ቤቶች ሊያሰማራ መሆኑን አስታውቋል።
የዚህ አዲስ ቴክኖሎጂ ትልቁ ማራኪ እና ተስፋ ሰጪ ጎን፣ ሙሉ በሙሉ ያለ ኢንተርኔት ግንኙነት መሥራት መቻሉ ነው። ከአዲሱ ሀገራዊ ሥርዓተ ትምህርት ጋር የተጣጣሙ የ9ኛ እስከ 12ኛ ክፍል መማሪያ መጻሕፍት አስቀድመው የተጫኑበት ይህ ሥርዓት ከፍተኛ አቅም ያላቸውን ዘመናዊ ኮምፒውተሮች አይጠይቅም፤ በማንኛውም ተራ ኮምፒውተር ላይ መሥራት መቻሉ የኔትወርክ እና የመሠረተ ልማት ችግር ባለባቸው አካባቢዎች ጭምር በቀላሉ ተደራሽ እንዲሆን ያደርገዋል። ቴክኖሎጂው የዕለታዊ ትምህርት እቅድ በማውጣት፣ የፈተና ጥያቄዎችን እና የቤት ሥራዎችን በማዘጋጀት እንዲሁም የተሻሉ የማስተማሪያ ዘዴዎችን በመጠቆም የመምህራንን የዕለት ተዕለት ድካም ያቀላል። ሚኒስቴሩ በግልጽ እንዳስቀመጠው፣ የዚህ ቴክኖሎጂ ዋነኛ ዓላማ የመምህራንን ጫና በማቃለል የተሻለ ውጤት እንዲያመጡ መደገፍ እንጂ ፈጽሞ መምህራንን መተካት አይደለም።
ይህ ብሩህ ተስፋን የሰነቀው አሰራር ተግባራዊ የሚሆነው፣ በየካቲት 2025 የዓለም ባንክ ከ226 ሚሊዮን ዶላር በላይ በጀት በፈቀደለት የትምህርት ትራንስፎርሜሽን እና የኦንላይን ትምህርት ፕሮጀክት ድጋፍ ነው። የሁዋዌይ ኩባንያ ቴክኒካዊ ድጋፍ ያደረገበት ይህ ረዳት መምህር፣ በተመረጡ ትምህርት ቤቶች የሙከራ ጊዜውን በተሳካ ሁኔታ ማጠናቀቁን ተከትሎ አዲስ አበባን ጨምሮ በሁሉም ክልሎች ወደ ስራ ሊገባ ነው። መምህራንም ቴክኖሎጂውን በብቃት እንዲጠቀሙበት ተገቢው ስልጠና የሚሰጣቸው ሲሆን፣ ይህ አዲስ ርምጃ ትምህርት ቤቶች ለኢንተርኔት እና ለክላውድ አገልግሎቶች የሚያወጡትን ከፍተኛ ወጪ በማስቀረት ሚዛናዊ፣ ፍትሃዊ እና ዘመናዊ የትምህርት ሥርዓትን ለመገንባት ትልቅ አቅም ይፈጥራል ተብሎ ይታመናል።
ይህንን አሳሳቢ የትምህርት ጥራት ማነቆ ለመፍታት የትምህርት ሚኒስቴር አዲስ "ሰው ሰራሽ አስተውሎት" (AI) ቴክኖሎጂን በረዳት መምህርነት በመላ ሀገሪቱ በሚገኙ ትምህርት ቤቶች ሊያሰማራ መሆኑን አስታውቋል።
የዚህ አዲስ ቴክኖሎጂ ትልቁ ማራኪ እና ተስፋ ሰጪ ጎን፣ ሙሉ በሙሉ ያለ ኢንተርኔት ግንኙነት መሥራት መቻሉ ነው። ከአዲሱ ሀገራዊ ሥርዓተ ትምህርት ጋር የተጣጣሙ የ9ኛ እስከ 12ኛ ክፍል መማሪያ መጻሕፍት አስቀድመው የተጫኑበት ይህ ሥርዓት ከፍተኛ አቅም ያላቸውን ዘመናዊ ኮምፒውተሮች አይጠይቅም፤ በማንኛውም ተራ ኮምፒውተር ላይ መሥራት መቻሉ የኔትወርክ እና የመሠረተ ልማት ችግር ባለባቸው አካባቢዎች ጭምር በቀላሉ ተደራሽ እንዲሆን ያደርገዋል። ቴክኖሎጂው የዕለታዊ ትምህርት እቅድ በማውጣት፣ የፈተና ጥያቄዎችን እና የቤት ሥራዎችን በማዘጋጀት እንዲሁም የተሻሉ የማስተማሪያ ዘዴዎችን በመጠቆም የመምህራንን የዕለት ተዕለት ድካም ያቀላል። ሚኒስቴሩ በግልጽ እንዳስቀመጠው፣ የዚህ ቴክኖሎጂ ዋነኛ ዓላማ የመምህራንን ጫና በማቃለል የተሻለ ውጤት እንዲያመጡ መደገፍ እንጂ ፈጽሞ መምህራንን መተካት አይደለም።
ይህ ብሩህ ተስፋን የሰነቀው አሰራር ተግባራዊ የሚሆነው፣ በየካቲት 2025 የዓለም ባንክ ከ226 ሚሊዮን ዶላር በላይ በጀት በፈቀደለት የትምህርት ትራንስፎርሜሽን እና የኦንላይን ትምህርት ፕሮጀክት ድጋፍ ነው። የሁዋዌይ ኩባንያ ቴክኒካዊ ድጋፍ ያደረገበት ይህ ረዳት መምህር፣ በተመረጡ ትምህርት ቤቶች የሙከራ ጊዜውን በተሳካ ሁኔታ ማጠናቀቁን ተከትሎ አዲስ አበባን ጨምሮ በሁሉም ክልሎች ወደ ስራ ሊገባ ነው። መምህራንም ቴክኖሎጂውን በብቃት እንዲጠቀሙበት ተገቢው ስልጠና የሚሰጣቸው ሲሆን፣ ይህ አዲስ ርምጃ ትምህርት ቤቶች ለኢንተርኔት እና ለክላውድ አገልግሎቶች የሚያወጡትን ከፍተኛ ወጪ በማስቀረት ሚዛናዊ፣ ፍትሃዊ እና ዘመናዊ የትምህርት ሥርዓትን ለመገንባት ትልቅ አቅም ይፈጥራል ተብሎ ይታመናል።
2 days ago
የኢትዮጵያ አየር መንገድ እና የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከቪዛ ኩባንያ ጋር በመተባበር አዲስ ዓለም አቀፍ የክፍያ ካርድ ይፋ አደረጉ
*************
የኢትዮጵያ አየር መንገድ እና የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከዓለም አቀፉ ቪዛ ኩባንያ ጋር በመተባበር፣ ደንበኞች በየትኛውም የዓለም ክፍል ሆነው በቀላሉ ግብይት እንዲፈጽሙ የሚያስችል አዲስ የተቀናጀ ዓለም አቀፍ የክፍያ ካርድ በይፋ አስጀምረዋል።
ይህ አዲስ የክፍያ ካርድ በተለይም የኢትዮጵያ አየር መንገድ የ“ሸባ ማይልስ” አባላት የሆኑ መንገደኞች በሚደርሱበት ማንኛውም የዓለም መዳረሻ ፈጣን፣ ቀላል እና አስተማማኝ ክፍያዎችን እንዲፈጽሙ ዕድል ይሰጣቸዋል።
ካርዱ የዕለት ተዕለት ግብይቶችን ከማቅለሉ ባሻገር፣ ለአጠቃቀም እጅግ ቀላልና አስተማማኝ የደኅንነት ጥበቃ ሥርዓት ያለው መሆኑ ተገልጿል። በተጨማሪም የሦስቱንም ተቋማት ዓርማና ምልክት በአንድ ላይ የያዘ ነው።
አዲሱ ዓለም አቀፍ የግብይት ካርድ ለደንበኞች ልዩ ልዩ ሽልማቶችንና ጥቅማጥቅሞችን የሚያስገኝ ሲሆን፣ ለአዲስም ሆነ ለነባር የኢትዮጵያ አየር መንገድ ደንበኞች ክፍት መሆኑ ተረጋግጧል።
የአገልግሎቱ ተጠቃሚዎች በየጉዟቸው የሚያደርጉት ግብይት ተጠራቅሞ ወደ ጉዞ ዕድል (ማይልስ) የሚቀየርላቸው ሲሆን፣ ካርዱን በሽያጭ ማሽን (POS) ወይም በኢ-ኮሜርስ (e-commerce) አማካኝነት ለኦንላይን ግብይት በሚጠቀሙበት ወቅትም ለተጨማሪ ሽልማቶች ያላቸውን ዕጩነት በከፍተኛ ደረጃ ያሰፋላቸዋል።
ይህ አገልግሎት የሮያሊቲ (ታማኝ) ደንበኞችን ክብርና ጥቅማጥቅም ከመጠበቁ በላይ፣ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የደንበኞቹን ዘመናዊ ፍላጎት ለማሟላት ለሚያደርገው ጉዞ ትልቅ ፋይዳ እንዳለው ተጠቅሷል።
በሌላ በኩልbox እነዚህ ሁለቱ አንጋፋ ሀገራዊ ተቋማት ከዓለም አቀፉ ቪዛ ካርድ ጋር በጋራ ለመሥራት መፈራረማቸው ተቀባይነታቸውንና የገበያ ድርሻቸውን ይበልጥ የሚያሳድግላቸው ሲሆን፣ ለቪዛ ካርድም ቢሆን በማደግ ላይ ወዳሉ ሀገራት ገበያ ለመግባትና ተደራሽነቱን ለማስፋት ምቹ የሥራ ዕድል እንደሚፈጥርለት ተገልጿል።
በሳራ ሳህለሥላሴ
#commercialbankofethiopia #ethiopianairlines #visacard #cobrandedcard #shebamiles #digitalpayment #ethiopianbroadcastingcorporation
*************
የኢትዮጵያ አየር መንገድ እና የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከዓለም አቀፉ ቪዛ ኩባንያ ጋር በመተባበር፣ ደንበኞች በየትኛውም የዓለም ክፍል ሆነው በቀላሉ ግብይት እንዲፈጽሙ የሚያስችል አዲስ የተቀናጀ ዓለም አቀፍ የክፍያ ካርድ በይፋ አስጀምረዋል።
ይህ አዲስ የክፍያ ካርድ በተለይም የኢትዮጵያ አየር መንገድ የ“ሸባ ማይልስ” አባላት የሆኑ መንገደኞች በሚደርሱበት ማንኛውም የዓለም መዳረሻ ፈጣን፣ ቀላል እና አስተማማኝ ክፍያዎችን እንዲፈጽሙ ዕድል ይሰጣቸዋል።
ካርዱ የዕለት ተዕለት ግብይቶችን ከማቅለሉ ባሻገር፣ ለአጠቃቀም እጅግ ቀላልና አስተማማኝ የደኅንነት ጥበቃ ሥርዓት ያለው መሆኑ ተገልጿል። በተጨማሪም የሦስቱንም ተቋማት ዓርማና ምልክት በአንድ ላይ የያዘ ነው።
አዲሱ ዓለም አቀፍ የግብይት ካርድ ለደንበኞች ልዩ ልዩ ሽልማቶችንና ጥቅማጥቅሞችን የሚያስገኝ ሲሆን፣ ለአዲስም ሆነ ለነባር የኢትዮጵያ አየር መንገድ ደንበኞች ክፍት መሆኑ ተረጋግጧል።
የአገልግሎቱ ተጠቃሚዎች በየጉዟቸው የሚያደርጉት ግብይት ተጠራቅሞ ወደ ጉዞ ዕድል (ማይልስ) የሚቀየርላቸው ሲሆን፣ ካርዱን በሽያጭ ማሽን (POS) ወይም በኢ-ኮሜርስ (e-commerce) አማካኝነት ለኦንላይን ግብይት በሚጠቀሙበት ወቅትም ለተጨማሪ ሽልማቶች ያላቸውን ዕጩነት በከፍተኛ ደረጃ ያሰፋላቸዋል።
ይህ አገልግሎት የሮያሊቲ (ታማኝ) ደንበኞችን ክብርና ጥቅማጥቅም ከመጠበቁ በላይ፣ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የደንበኞቹን ዘመናዊ ፍላጎት ለማሟላት ለሚያደርገው ጉዞ ትልቅ ፋይዳ እንዳለው ተጠቅሷል።
በሌላ በኩልbox እነዚህ ሁለቱ አንጋፋ ሀገራዊ ተቋማት ከዓለም አቀፉ ቪዛ ካርድ ጋር በጋራ ለመሥራት መፈራረማቸው ተቀባይነታቸውንና የገበያ ድርሻቸውን ይበልጥ የሚያሳድግላቸው ሲሆን፣ ለቪዛ ካርድም ቢሆን በማደግ ላይ ወዳሉ ሀገራት ገበያ ለመግባትና ተደራሽነቱን ለማስፋት ምቹ የሥራ ዕድል እንደሚፈጥርለት ተገልጿል።
በሳራ ሳህለሥላሴ
#commercialbankofethiopia #ethiopianairlines #visacard #cobrandedcard #shebamiles #digitalpayment #ethiopianbroadcastingcorporation
5 days ago
በምዕራብ ሸዋ ዞን የምርጫው ሂደት ያለምንም ተፅዕኖ በጥሩ ሁኔታ እየተከናወነ መሆኑን የኦነግ ተወካይ ገለጹ
******************
በምዕራብ ሸዋ ዞን የኦሮሞ ነጻነት ግንባር (ኦነግ) ተንቀሳቃሽ ታዛቢና ተወካይ ሚልኬሳ ኢርኮ ጊዲ፣ ከጠዋት ጀምሮ በከተማዋ ያሉትን ሁሉንም የምርጫ ጣቢያዎችና እስከ ጎሱ ቆራ ወረዳ ድረስ በመዘዋወር ሂደቱን ሲከታተሉ መቆየታቸውን አስታውቀዋል፡፡
ተወካዩ እንደገለጹት፤ ሕዝቡ በጥሩ ሁኔታና ያለምንም ተፅዕኖ ድምፁን ሰጥቶ እየሄደ ይገኛል፡፡
በዘንድሮው ምርጫ ተወዳዳሪዎች ከየትኛውም ጊዜ በላይ በከፍተኛ ሁኔታ መሳተፋቸውንና ድርጅታቸው ኦነግም በሂደቱ ላይ መካተቱን ጠቅሰው፣ ያጋጠመ ምንም ዓይነት እንቅፋት እንደሌለ አስገንዝበዋል፡፡
የምርጫው ፍጻሜም አሁን እየሄደበት ባለው መልኩ መልካም ከሆነ ሁሉም ፓርቲዎች በዴሞክራሲያዊ መንገድ የፈለጉትን እንደሚያገኙና ከሌሎች ፓርቲዎች ጋር በተመሳሳይ ሁኔታ በስምምነት መሥራት እንደሚችሉ ተናግረዋል፡፡
በበረከት ሽመልስ
******************
በምዕራብ ሸዋ ዞን የኦሮሞ ነጻነት ግንባር (ኦነግ) ተንቀሳቃሽ ታዛቢና ተወካይ ሚልኬሳ ኢርኮ ጊዲ፣ ከጠዋት ጀምሮ በከተማዋ ያሉትን ሁሉንም የምርጫ ጣቢያዎችና እስከ ጎሱ ቆራ ወረዳ ድረስ በመዘዋወር ሂደቱን ሲከታተሉ መቆየታቸውን አስታውቀዋል፡፡
ተወካዩ እንደገለጹት፤ ሕዝቡ በጥሩ ሁኔታና ያለምንም ተፅዕኖ ድምፁን ሰጥቶ እየሄደ ይገኛል፡፡
በዘንድሮው ምርጫ ተወዳዳሪዎች ከየትኛውም ጊዜ በላይ በከፍተኛ ሁኔታ መሳተፋቸውንና ድርጅታቸው ኦነግም በሂደቱ ላይ መካተቱን ጠቅሰው፣ ያጋጠመ ምንም ዓይነት እንቅፋት እንደሌለ አስገንዝበዋል፡፡
የምርጫው ፍጻሜም አሁን እየሄደበት ባለው መልኩ መልካም ከሆነ ሁሉም ፓርቲዎች በዴሞክራሲያዊ መንገድ የፈለጉትን እንደሚያገኙና ከሌሎች ፓርቲዎች ጋር በተመሳሳይ ሁኔታ በስምምነት መሥራት እንደሚችሉ ተናግረዋል፡፡
በበረከት ሽመልስ
10 days ago
ሳምሶን ከበደ ከቻናል ዋን ቴሌቪዥን ጋር ያለው ውል መቋረጡን አስታወቀ
#fastmereja I ታዋቂው የፊልም ደራሲ፣ ዳይሬክተር፣ ፕሮዲውሰር እና አቅራቢ ሳምሶን ከበደ ላለፉት ዘጠኝ ወራት ከቻናል ዋን የቴሌቪዥን ጣቢያ ጋር የነበረውን የሥራ ስምምነት ማቋረጡን በይፋ ገልጿል። ሳምሶን ወደ ተቋሙ ካመራበት ጊዜ ጀምሮ በጣቢያው የነበረውን ክፍተት በመሙላት፣ ቀደም ሲል ያልነበረውን የቅዳሜ መዝናኛ ፕሮግራም በአዲስ መልክ ቀርፆ ሲያንቀሳቅስ እንደነበር አስታውሷል።
ይህ የሥራ ውል መቋረጥ የተሰማው ባለሙያው በፈጠራ ዳይሬክተርነት (Creative Director) ለመሥራት ተስማምቶ ወደ ሥራ መግባቱን በይፋ ካጋራ ከዘጠኝ ወራት ቆይታ በኋላ ነው።
#fastmereja I ታዋቂው የፊልም ደራሲ፣ ዳይሬክተር፣ ፕሮዲውሰር እና አቅራቢ ሳምሶን ከበደ ላለፉት ዘጠኝ ወራት ከቻናል ዋን የቴሌቪዥን ጣቢያ ጋር የነበረውን የሥራ ስምምነት ማቋረጡን በይፋ ገልጿል። ሳምሶን ወደ ተቋሙ ካመራበት ጊዜ ጀምሮ በጣቢያው የነበረውን ክፍተት በመሙላት፣ ቀደም ሲል ያልነበረውን የቅዳሜ መዝናኛ ፕሮግራም በአዲስ መልክ ቀርፆ ሲያንቀሳቅስ እንደነበር አስታውሷል።
ይህ የሥራ ውል መቋረጥ የተሰማው ባለሙያው በፈጠራ ዳይሬክተርነት (Creative Director) ለመሥራት ተስማምቶ ወደ ሥራ መግባቱን በይፋ ካጋራ ከዘጠኝ ወራት ቆይታ በኋላ ነው።
10 days ago
ከቻናል ዋን ቴሌቪዥን ጋር የነበረኝ የሥራ ስምምነት ተቋርጧል
ለክቡራን የሥራ አጋሮቼ፤ ወዳጆቼ በሙሉ፣
#ethiopia | ከዘጠኝ ወራት በፊት ከቻናል ዋን የቴሌቪዥን ጣቢያ ጋር በፈጠራ ዳይሬክተርነት (Creative Director) ለመሥራት ተስማምቼ ወደ ሥራ መግባቴን በዚህ ገጼ ማጋራቴ ይታወሳል።
ወደ ተቋሙ ከመጣሁበት ጊዜ ጀምሮ የነበረውን ክፍተት በመሙላት፣ ጣቢያው ቀደም ሲል ያልነበረውን የቅዳሜ መዝናኛ ፕሮግራም አዲስ መልክ አስይዤ ለመቅረጽ ተንቀሳቅሻለሁ።
በዚህም መሠረት መረጃና መዝናኛን ያቀናጀውን የቅዳሜኛ ሳምንታዊ ፕሮግራም ሙሉ በሙሉ በመቅረጽና በማዘጋጀት ላለፉት ስድስት ወራት በአየር ላይ እንዲቆይ አድርጌያለሁ። ፕሮግራሙም በአጭር ጊዜ ውስጥ ሰፊ የተመልካች ድጋፍና ተወዳጅነትን ማትረፍ ችሏል።
በየሳምንቱ ለሦስት ሰዓታት በሚተላለፈው በዚህ ፕሮግራም ውስጥ እንደ ቁራሌው፣ ከመወሰንዎ በፊት፣ ወጌሻ፣ ቢሆንስ፣ ቻሌንጅ አንድ፣ ሸርሸር፣ ለማጅ፣ ጨዋታ አንድ፣ በላተኞቹ እና አቃቂር ያሉ አዝናኝና አስተማሪ ዓምዶችን በመፍጠር ሰርቻለሁ።
ከነዚህም በተጨማሪ በበዓላት ወቅት ለአየር የበቁ ልዩ ልዩ የሪአሊቲ ሾው ፕሮግራሞችን በማዘጋጀትና በማስተባበር ተሳትፎ አድርጌያለሁ።
ከይዘት ዝግጅቱ ባለፈ፣ ለቴሌቪዥን ሚዲያ አዲስ የሆኑ ነገር ግን ከፍተኛ ክህሎት ያላቸው ወጣቶች ብቃታቸውን የሚያሳዩበትን ዕድል አመቻችቻለሁ።
እነዚህ አቅራቢዎች የሙያውን ሥነ ምግባር ጠብቀው በኃላፊነት ስሜት እንዲሠሩም የበኩሌን የሙያ ድጋፍና ክትትል አድርጌላቸዋለሁ።
አሁን ግን ከዘጠኝ ወራት የሥራ ቆይታ በኋላ ከጣቢያው ጋር የነበረኝን የሥራ ውል ማቋረጤን ለመግለጽ እወዳለሁ። በነበረን ቆይታ በትጋትና በጋራ ስሜት አብረውኝ ለሠሩት የቅዳሜኛ ፕሮግራም አባላት፣ ለካሜራ ባለሙያዎችና ለኤዲተሮች ላሳዩኝ ወንድማዊ አክብሮትና ቀናነት ከልብ የመነጨ ምስጋናዬን አቀርባለሁ።
ለወደፊቱም መልካም የሥራ ዘመን እንዲሆንላችሁ እመኛለሁ።
በመጨረሻም፣ በጣቢያው ላይ የሚተላለፉ ሥራዎቼን በመከታተል ገንቢና ጠቃሚ አስተያየቶችን ስትለግሱኝ ለነበራችሁ ውድ ተመልካቾቼና ወዳጆቼ ሁልጊዜም ከፍ ያለ ምስጋና አለኝ።
አክባሪያችሁ፣
ሳምሶን ከበደ
የፊልም ደራሲ፣ ዳይሬክተር፣ ፕሮዲውሰር እና አቅራቢ
#channelone #samsonkebede #kedamegna #media #tvshow #entertainment #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
ለክቡራን የሥራ አጋሮቼ፤ ወዳጆቼ በሙሉ፣
#ethiopia | ከዘጠኝ ወራት በፊት ከቻናል ዋን የቴሌቪዥን ጣቢያ ጋር በፈጠራ ዳይሬክተርነት (Creative Director) ለመሥራት ተስማምቼ ወደ ሥራ መግባቴን በዚህ ገጼ ማጋራቴ ይታወሳል።
ወደ ተቋሙ ከመጣሁበት ጊዜ ጀምሮ የነበረውን ክፍተት በመሙላት፣ ጣቢያው ቀደም ሲል ያልነበረውን የቅዳሜ መዝናኛ ፕሮግራም አዲስ መልክ አስይዤ ለመቅረጽ ተንቀሳቅሻለሁ።
በዚህም መሠረት መረጃና መዝናኛን ያቀናጀውን የቅዳሜኛ ሳምንታዊ ፕሮግራም ሙሉ በሙሉ በመቅረጽና በማዘጋጀት ላለፉት ስድስት ወራት በአየር ላይ እንዲቆይ አድርጌያለሁ። ፕሮግራሙም በአጭር ጊዜ ውስጥ ሰፊ የተመልካች ድጋፍና ተወዳጅነትን ማትረፍ ችሏል።
በየሳምንቱ ለሦስት ሰዓታት በሚተላለፈው በዚህ ፕሮግራም ውስጥ እንደ ቁራሌው፣ ከመወሰንዎ በፊት፣ ወጌሻ፣ ቢሆንስ፣ ቻሌንጅ አንድ፣ ሸርሸር፣ ለማጅ፣ ጨዋታ አንድ፣ በላተኞቹ እና አቃቂር ያሉ አዝናኝና አስተማሪ ዓምዶችን በመፍጠር ሰርቻለሁ።
ከነዚህም በተጨማሪ በበዓላት ወቅት ለአየር የበቁ ልዩ ልዩ የሪአሊቲ ሾው ፕሮግራሞችን በማዘጋጀትና በማስተባበር ተሳትፎ አድርጌያለሁ።
ከይዘት ዝግጅቱ ባለፈ፣ ለቴሌቪዥን ሚዲያ አዲስ የሆኑ ነገር ግን ከፍተኛ ክህሎት ያላቸው ወጣቶች ብቃታቸውን የሚያሳዩበትን ዕድል አመቻችቻለሁ።
እነዚህ አቅራቢዎች የሙያውን ሥነ ምግባር ጠብቀው በኃላፊነት ስሜት እንዲሠሩም የበኩሌን የሙያ ድጋፍና ክትትል አድርጌላቸዋለሁ።
አሁን ግን ከዘጠኝ ወራት የሥራ ቆይታ በኋላ ከጣቢያው ጋር የነበረኝን የሥራ ውል ማቋረጤን ለመግለጽ እወዳለሁ። በነበረን ቆይታ በትጋትና በጋራ ስሜት አብረውኝ ለሠሩት የቅዳሜኛ ፕሮግራም አባላት፣ ለካሜራ ባለሙያዎችና ለኤዲተሮች ላሳዩኝ ወንድማዊ አክብሮትና ቀናነት ከልብ የመነጨ ምስጋናዬን አቀርባለሁ።
ለወደፊቱም መልካም የሥራ ዘመን እንዲሆንላችሁ እመኛለሁ።
በመጨረሻም፣ በጣቢያው ላይ የሚተላለፉ ሥራዎቼን በመከታተል ገንቢና ጠቃሚ አስተያየቶችን ስትለግሱኝ ለነበራችሁ ውድ ተመልካቾቼና ወዳጆቼ ሁልጊዜም ከፍ ያለ ምስጋና አለኝ።
አክባሪያችሁ፣
ሳምሶን ከበደ
የፊልም ደራሲ፣ ዳይሬክተር፣ ፕሮዲውሰር እና አቅራቢ
#channelone #samsonkebede #kedamegna #media #tvshow #entertainment #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
11 days ago
የኢቢሲ የለውጥ ሥራዎች አገርን የሚጠቅሙና ኢትዮጵያዊነትን የሚያንጸባርቁ ናቸው፦ ሼህ አብዱልከሪም ሼህ በድረዲን
*****************************
የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን (ኢቢሲ) እያከናወናቸው ያሉ ሁለንተናዊ የለውጥ ሥራዎች ለሀገር የሚበጁና እውነተኛውን ኢትዮጵያዊነት የሚያንጸባርቁ መሆናቸውን የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ተቀዳሚ ምክትል ፕሬዝዳንት ሼህ አብዱልከሪም ሼህ በድረዲን ገለጹ።
ተቀዳሚ ምክትል ፕሬዝዳንቱ እና የሊቃውንት (ኡለማዎች) ከፍተኛ የልዑካን ቡድን በኮርፖሬሽኑ ዋና መሥሪያ ቤት በመገኘት የሥራ ጉብኝት አድርገዋል።
አመራሮቹ በጉብኝታቸው ወቅት የተቋሙን ታሪክ፣ የወቅታዊ ይዘት ዝግጅቶችን፣ የተቋማዊ ሪፎርም ሥራዎችን እንዲሁም ተቋሙ ዘመኑን በዋጁ የሚዲያ ቴክኖሎጂዎች ራሱን እያደራጀ መሆኑን በአካል ተመልክተዋል።
ሼህ አብዱልከሪም በሰጡት አስተያየት፣ ኢቢሲ በውስጣዊ አደረጃጀቱም ሆነ በሚሠራቸው የሚዲያ ሥራዎች ኢትዮጵያዊነትን በተግባር የሚያንጸባርቅ ትልቅ ተቋም መሆኑን መታዘባቸውን ገልጸው፣ ቀጣዩን ትውልድ ታሳቢ ያደረጉ እነዚህ የለውጥ ሥራዎቹ ተቋሙን "የኢትዮጵያ ራስ" አድርገውታል ብለዋል።
ምክር ቤቱ ለአዲሱ ትውልድ ጠቃሚ የሆኑ አገራዊና ማኅበራዊ ጉዳዮች ላይ ከኮርፖሬሽኑ ጋር በቅርበትና በትብብር ለመሥራት ሙሉ ፈቃደኛና ዝግጁ መሆኑንም ተቀዳሚ ምክትል ፕሬዝዳንቱ አረጋግጠዋል።
በሌላ በኩል ሼህ አብዱልከሪም ሼህ በድረዲን በዚህ አጋጣሚ ባስተላለፉት መልዕክት፣ መላው ሕዝበ ሙስሊም መጪውን ታላቁን የዒድ አል-አድሐ (ዓረፋ) በዓል ሃይማኖታዊ አስተምህሮውን በጠበቀ መልኩና በተለመደው ውብ የኢትዮጵያዊ የመደጋገፍና የመረዳዳት እሴት እንዲያከብረው ጥሪያቸውን አቅርበዋል።
በዘሃራ መሀመድ
#ethiopia #ebc #islamicaffairs #mediareform #ethiopianism #eidaladha
*****************************
የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን (ኢቢሲ) እያከናወናቸው ያሉ ሁለንተናዊ የለውጥ ሥራዎች ለሀገር የሚበጁና እውነተኛውን ኢትዮጵያዊነት የሚያንጸባርቁ መሆናቸውን የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ተቀዳሚ ምክትል ፕሬዝዳንት ሼህ አብዱልከሪም ሼህ በድረዲን ገለጹ።
ተቀዳሚ ምክትል ፕሬዝዳንቱ እና የሊቃውንት (ኡለማዎች) ከፍተኛ የልዑካን ቡድን በኮርፖሬሽኑ ዋና መሥሪያ ቤት በመገኘት የሥራ ጉብኝት አድርገዋል።
አመራሮቹ በጉብኝታቸው ወቅት የተቋሙን ታሪክ፣ የወቅታዊ ይዘት ዝግጅቶችን፣ የተቋማዊ ሪፎርም ሥራዎችን እንዲሁም ተቋሙ ዘመኑን በዋጁ የሚዲያ ቴክኖሎጂዎች ራሱን እያደራጀ መሆኑን በአካል ተመልክተዋል።
ሼህ አብዱልከሪም በሰጡት አስተያየት፣ ኢቢሲ በውስጣዊ አደረጃጀቱም ሆነ በሚሠራቸው የሚዲያ ሥራዎች ኢትዮጵያዊነትን በተግባር የሚያንጸባርቅ ትልቅ ተቋም መሆኑን መታዘባቸውን ገልጸው፣ ቀጣዩን ትውልድ ታሳቢ ያደረጉ እነዚህ የለውጥ ሥራዎቹ ተቋሙን "የኢትዮጵያ ራስ" አድርገውታል ብለዋል።
ምክር ቤቱ ለአዲሱ ትውልድ ጠቃሚ የሆኑ አገራዊና ማኅበራዊ ጉዳዮች ላይ ከኮርፖሬሽኑ ጋር በቅርበትና በትብብር ለመሥራት ሙሉ ፈቃደኛና ዝግጁ መሆኑንም ተቀዳሚ ምክትል ፕሬዝዳንቱ አረጋግጠዋል።
በሌላ በኩል ሼህ አብዱልከሪም ሼህ በድረዲን በዚህ አጋጣሚ ባስተላለፉት መልዕክት፣ መላው ሕዝበ ሙስሊም መጪውን ታላቁን የዒድ አል-አድሐ (ዓረፋ) በዓል ሃይማኖታዊ አስተምህሮውን በጠበቀ መልኩና በተለመደው ውብ የኢትዮጵያዊ የመደጋገፍና የመረዳዳት እሴት እንዲያከብረው ጥሪያቸውን አቅርበዋል።
በዘሃራ መሀመድ
#ethiopia #ebc #islamicaffairs #mediareform #ethiopianism #eidaladha
11 days ago
በምርጫ ሂደት የጥሞና ወቅት ምንድነው?
የጥሞና ወቅት በቅድመ ምርጫ ዑደት ውስጥ የሚገኝ ጊዜ ሲሆን፤ በኢትዮጵያ የምርጫ ዑደት መመሪያ መሠረት ምርጫ ከመደረጉ በፊት ያሉትን አራት ቀናት ያካትታል፡፡
በጥሞና ወቅት ታዲያ የተለያዩ ባለድርሻ አካላት፤ ማለትም የፖለቲካ ፓርቲዎች፣ የመገናኛ ብዙኃን ተቋማት ሊተገብሯቸው የሚገቡ ኃላፊነቶች አሉ፡፡
የፖለቲካ ፓርቲዎች፡-
1. የፖለቲካ ፓርቲ ዕጩዎችና ደጋፊዎቻቸው ቦርዱ በሚያወጣው መመሪያ መሠረት የሚየካሂዱት የምርጫ ውድድር እንቅስቃሴ ድምፅ መስጠት ከመጀመሩ ከአራት ቀን በፊት መጠናቀቅ አለበት፡፡
2. የፓለቲካ ፓርቲዎች ምርጫው አራት ቀን ሲቀረው ማንኛውንም አይነት የምርጫ ቅስቀሳ ማድረግ አይፈቀድላቸውም፡፡ (በኢንተርኔት፣ በማኅበራዊ ሚዲያ፣ በግንባር፣ ቤት ለቤት፣ በአደባባይ ፣ በአዳራሽ ስብሰባ ምንም ዓይነት ቅስቀሳ ማከናወን በጥብቅ የተከለከለ ነው)
3. የፖለቲካ ፓርቲዎች በምርጫ ጉዳዮች ዙሪያ አስተያየት ከመስጠት እንዲሁም ቃለ-መጠይቆችን ማድረግ አይፈቀድላቸውም።
የመገናኛ ብዙኃን ተቋማት፡-
1. የመገናኛ ብዙኃን ተቋማት በጥሞና ወቅት ማንኛውንም ምርጫ ተኮር እንቅስቃሴዎችን ማሰራጨት አይፈቀድላቸውም፡፡ በተጨማሪም የፓለቲካ ፓርቲ ዕጩዎችን አግኝተው ቃለ-መጠይቆችን መሥራት አይፈቀድላቸውም፡፡
2. የመገናኛ ብዙኃን ተቋማት ከምርጫ ቦርድ የሚወጡ መረጃዎችን የማስተጋባት ኃላፊነት ሲኖርባቸው ከዚህ ውጪ በመመሪያዎች ላይ ያልተደነገጉ ተግባራትን እንዲፈጽሙ አይፈቀድላቸውም፡፡
ኢትዮጵያ ትመርጣለች!
የጥሞና ወቅት በቅድመ ምርጫ ዑደት ውስጥ የሚገኝ ጊዜ ሲሆን፤ በኢትዮጵያ የምርጫ ዑደት መመሪያ መሠረት ምርጫ ከመደረጉ በፊት ያሉትን አራት ቀናት ያካትታል፡፡
በጥሞና ወቅት ታዲያ የተለያዩ ባለድርሻ አካላት፤ ማለትም የፖለቲካ ፓርቲዎች፣ የመገናኛ ብዙኃን ተቋማት ሊተገብሯቸው የሚገቡ ኃላፊነቶች አሉ፡፡
የፖለቲካ ፓርቲዎች፡-
1. የፖለቲካ ፓርቲ ዕጩዎችና ደጋፊዎቻቸው ቦርዱ በሚያወጣው መመሪያ መሠረት የሚየካሂዱት የምርጫ ውድድር እንቅስቃሴ ድምፅ መስጠት ከመጀመሩ ከአራት ቀን በፊት መጠናቀቅ አለበት፡፡
2. የፓለቲካ ፓርቲዎች ምርጫው አራት ቀን ሲቀረው ማንኛውንም አይነት የምርጫ ቅስቀሳ ማድረግ አይፈቀድላቸውም፡፡ (በኢንተርኔት፣ በማኅበራዊ ሚዲያ፣ በግንባር፣ ቤት ለቤት፣ በአደባባይ ፣ በአዳራሽ ስብሰባ ምንም ዓይነት ቅስቀሳ ማከናወን በጥብቅ የተከለከለ ነው)
3. የፖለቲካ ፓርቲዎች በምርጫ ጉዳዮች ዙሪያ አስተያየት ከመስጠት እንዲሁም ቃለ-መጠይቆችን ማድረግ አይፈቀድላቸውም።
የመገናኛ ብዙኃን ተቋማት፡-
1. የመገናኛ ብዙኃን ተቋማት በጥሞና ወቅት ማንኛውንም ምርጫ ተኮር እንቅስቃሴዎችን ማሰራጨት አይፈቀድላቸውም፡፡ በተጨማሪም የፓለቲካ ፓርቲ ዕጩዎችን አግኝተው ቃለ-መጠይቆችን መሥራት አይፈቀድላቸውም፡፡
2. የመገናኛ ብዙኃን ተቋማት ከምርጫ ቦርድ የሚወጡ መረጃዎችን የማስተጋባት ኃላፊነት ሲኖርባቸው ከዚህ ውጪ በመመሪያዎች ላይ ያልተደነገጉ ተግባራትን እንዲፈጽሙ አይፈቀድላቸውም፡፡
ኢትዮጵያ ትመርጣለች!
Sponsored by
Surafel
12 days ago
"በጎዳና ላይ ካገኛችሁኝ መጥታችሁ እቀፉኝ" - ፔፕ ጋርድዮላ
* ጠዋት ተነስቶ ስፖርት መሥራት ቀረ !
#ethiopia | ለማንቸስተር ሲቲ ስኬታማ የአስር አመታት ጉዞ የጀርባ አጥንት የነበረው ስፓኝያዊው አሰልጣኝ ፔፕ ጋርድዮላ፣ ቡድኑ በኢትሃድ ስታዲየም ከአስቶንቪላ ጋር ካደረገው የውድድር አመቱ የመጨረሻ ጨዋታ በኋላ ደማቅ የሽኝት መርሃ ግብር ተዘካሂዷል።
ጋርድዮላ በስሜት ተውጦ እና እንባ እየተናነቀው "ይህን ያህል ፍቅር ለምን ሰጣችሁኝ?" በማለት ንግግሩን በጀመረበት ወቅት፣ በስታዲየሙ የታደሙት ደጋፊዎች በከፍተኛ ድምፅ ስሙን በመጥራትና የምስጋና መዝሙራትን በመዘመር ንግግሩን በተደጋጋሚ ያቋርጡት ነበር።
በስንብት ፕሮግራሙ ማጠቃለያ ላይም አሰልጣኙ ለክለቡ ደጋፊዎች ባስተላለፈው መልእክት "ወደየቤታችሁ ከመሄዳችሁ በፊት አንድ ነገር እንድናገር ፍቀዱልኝ፤ በቀጣዮቹ አመታት እዚህ ማንቸስተር ውስጥም ሆነ በማንኛውም የአውሮፓ ከተማ መንገድ ላይ ስታገኙኝ መጥታችሁ ሳታቅፉኝ እንዳታልፉ" ሲል የተማጸነ ሲሆን፣ ይህ ልብ የሚነካ መልእክቱ በአለም ዙሪያ በሚገኙ የክለቡ ደጋፊዎች ዘንድ በሰፊው እየተጋራ ይገኛል።
ፔፕ ጋርድዮላ በማንቸስተር ሲቲ ቆይታው ቡድኑን በ593 ጨዋታዎች ላይ መምራት የቻለ ሲሆን፣ የቀድሞውን አሰልጣኝ የሌዊስ ማክዶውልን የ592 ጨዋታዎች ክብረ ወሰን በመስበር በክለቡ ታሪክ ረጅም ጨዋታዎችን በመምራት ቀዳሚው መሆን ችሏል።
በእነዚህ ጨዋታዎች ውስጥም 416 ድሎችን ሲያስመዘግብ፣ 86 ጊዜ አቻ ወጥቶ በ91ዱ ደግሞ ሽንፈትን አስተናግዷል። በአጠቃላይ በአሰልጣኝነት ዘመኑ 20 ዋና ዋና ዋንጫዎችን ለክለቡ ያስገኘ ሲሆን፣ 5 ጊዜም የኢንግሊዝ ፕሪምየር ሊግ የአመቱ ምርጥ አሰልጣኝ በመሆን መመረጡ ይታወሳል።
via ዮናታን አየለ
#manchestercity #pepguardiola #football #pep #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
* ጠዋት ተነስቶ ስፖርት መሥራት ቀረ !
#ethiopia | ለማንቸስተር ሲቲ ስኬታማ የአስር አመታት ጉዞ የጀርባ አጥንት የነበረው ስፓኝያዊው አሰልጣኝ ፔፕ ጋርድዮላ፣ ቡድኑ በኢትሃድ ስታዲየም ከአስቶንቪላ ጋር ካደረገው የውድድር አመቱ የመጨረሻ ጨዋታ በኋላ ደማቅ የሽኝት መርሃ ግብር ተዘካሂዷል።
ጋርድዮላ በስሜት ተውጦ እና እንባ እየተናነቀው "ይህን ያህል ፍቅር ለምን ሰጣችሁኝ?" በማለት ንግግሩን በጀመረበት ወቅት፣ በስታዲየሙ የታደሙት ደጋፊዎች በከፍተኛ ድምፅ ስሙን በመጥራትና የምስጋና መዝሙራትን በመዘመር ንግግሩን በተደጋጋሚ ያቋርጡት ነበር።
በስንብት ፕሮግራሙ ማጠቃለያ ላይም አሰልጣኙ ለክለቡ ደጋፊዎች ባስተላለፈው መልእክት "ወደየቤታችሁ ከመሄዳችሁ በፊት አንድ ነገር እንድናገር ፍቀዱልኝ፤ በቀጣዮቹ አመታት እዚህ ማንቸስተር ውስጥም ሆነ በማንኛውም የአውሮፓ ከተማ መንገድ ላይ ስታገኙኝ መጥታችሁ ሳታቅፉኝ እንዳታልፉ" ሲል የተማጸነ ሲሆን፣ ይህ ልብ የሚነካ መልእክቱ በአለም ዙሪያ በሚገኙ የክለቡ ደጋፊዎች ዘንድ በሰፊው እየተጋራ ይገኛል።
ፔፕ ጋርድዮላ በማንቸስተር ሲቲ ቆይታው ቡድኑን በ593 ጨዋታዎች ላይ መምራት የቻለ ሲሆን፣ የቀድሞውን አሰልጣኝ የሌዊስ ማክዶውልን የ592 ጨዋታዎች ክብረ ወሰን በመስበር በክለቡ ታሪክ ረጅም ጨዋታዎችን በመምራት ቀዳሚው መሆን ችሏል።
በእነዚህ ጨዋታዎች ውስጥም 416 ድሎችን ሲያስመዘግብ፣ 86 ጊዜ አቻ ወጥቶ በ91ዱ ደግሞ ሽንፈትን አስተናግዷል። በአጠቃላይ በአሰልጣኝነት ዘመኑ 20 ዋና ዋና ዋንጫዎችን ለክለቡ ያስገኘ ሲሆን፣ 5 ጊዜም የኢንግሊዝ ፕሪምየር ሊግ የአመቱ ምርጥ አሰልጣኝ በመሆን መመረጡ ይታወሳል።
via ዮናታን አየለ
#manchestercity #pepguardiola #football #pep #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
13 days ago
ክሪስ ብራውን የክብር ዶክትሬት ማዕረግ ተቀበለ
#ethiopia | ታዋቂው አሜሪካዊ ድምጻዊ፣ የቢልቦርድ ኮከብ እና የዳንስ ንጉሥ ክሪስ ብራውን ከሃርቨስት ዩኒቨርሲቲ በቪዥዋል እና ፐርፎርሚንግ አርትስ (Visual and Performing Arts) የፒኤችዲ (PhD) ማዕረግ ተቀብሏል።
ይህ የክብር ዶክትሬት ማዕረግ በሙዚቃው ኢንዱስትሪ ለተንጸባረቀው የረጅም ዓመታት ስኬቱ አዲስ ምዕራፍ የከፈተ ሲሆን፣ አድናቂዎቹም «ዶክተር ብራውን» በማለት የእንኳን ደስ አለህ መልዕክታቸውን እያዥጎደጎዱለት ይገኛሉ።
ክሪስ ብራውን በተለያዩ ጊዜያት በግል ሕይወቱ ካጋጠሙት ውጣ ውረዶች አንጻር ይህንን ማዕረግ ማግኘቱ ለአድናቂዎቹ ትልቅ ድል ተደርጎ ተወስዷል።
በርካታ የዘርፉ ተንታኞች እና የሙዚቃ አፍቃሪያን፣ ድምጻዊው በታሪኩ ያጋጠሙት የሚዲያ ስረዛዎችና ተጽዕኖዎች ባይኖሩ ኖሮ፣ በታዋቂነትና በስኬት ደረጃ ከታላቁ የፖፕ ንጉሥ ማይክል ጃክሰን በላይ ሊገሰግስ የሚችልበት አቅም እንደነበረው በስፋት ይከራከራሉ።
ብራውን ቀደም ሲል በሰጠው አስተያየት፣ የእሱ ብቸኛ ፍላጎት ሙዚቃውን መሥራት፣ እናቱንና ልጆቹን መደገፍ ቢሆንም ዓለም ግን እሱን ለማጥፋትና ለማግለል በተደጋጋሚ እንደሞከረች መናገሩ ይታወሳል።
የደረሱበት ጫናዎችና ጉዳቶች በሙያዊ ጉዞው ላይ የራሳቸውን ጠባሳ ጥለው ቢያልፉም፣ ክሪስ ብራውን ዛሬም ድረስ በሙዚቃው ዓለም ተደማጭነቱን ጠብቆ፣ በትልቅ የስኬት ማማ ላይ መገኘቱን ይህ አዲስ ማዕረግ ዳግም አረጋግጧል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
#chrisbrown #drchrisbrown #harvestchristianuniversity #musicnews #geopoliticsandculture #getutemesgenmedia
#ethiopia | ታዋቂው አሜሪካዊ ድምጻዊ፣ የቢልቦርድ ኮከብ እና የዳንስ ንጉሥ ክሪስ ብራውን ከሃርቨስት ዩኒቨርሲቲ በቪዥዋል እና ፐርፎርሚንግ አርትስ (Visual and Performing Arts) የፒኤችዲ (PhD) ማዕረግ ተቀብሏል።
ይህ የክብር ዶክትሬት ማዕረግ በሙዚቃው ኢንዱስትሪ ለተንጸባረቀው የረጅም ዓመታት ስኬቱ አዲስ ምዕራፍ የከፈተ ሲሆን፣ አድናቂዎቹም «ዶክተር ብራውን» በማለት የእንኳን ደስ አለህ መልዕክታቸውን እያዥጎደጎዱለት ይገኛሉ።
ክሪስ ብራውን በተለያዩ ጊዜያት በግል ሕይወቱ ካጋጠሙት ውጣ ውረዶች አንጻር ይህንን ማዕረግ ማግኘቱ ለአድናቂዎቹ ትልቅ ድል ተደርጎ ተወስዷል።
በርካታ የዘርፉ ተንታኞች እና የሙዚቃ አፍቃሪያን፣ ድምጻዊው በታሪኩ ያጋጠሙት የሚዲያ ስረዛዎችና ተጽዕኖዎች ባይኖሩ ኖሮ፣ በታዋቂነትና በስኬት ደረጃ ከታላቁ የፖፕ ንጉሥ ማይክል ጃክሰን በላይ ሊገሰግስ የሚችልበት አቅም እንደነበረው በስፋት ይከራከራሉ።
ብራውን ቀደም ሲል በሰጠው አስተያየት፣ የእሱ ብቸኛ ፍላጎት ሙዚቃውን መሥራት፣ እናቱንና ልጆቹን መደገፍ ቢሆንም ዓለም ግን እሱን ለማጥፋትና ለማግለል በተደጋጋሚ እንደሞከረች መናገሩ ይታወሳል።
የደረሱበት ጫናዎችና ጉዳቶች በሙያዊ ጉዞው ላይ የራሳቸውን ጠባሳ ጥለው ቢያልፉም፣ ክሪስ ብራውን ዛሬም ድረስ በሙዚቃው ዓለም ተደማጭነቱን ጠብቆ፣ በትልቅ የስኬት ማማ ላይ መገኘቱን ይህ አዲስ ማዕረግ ዳግም አረጋግጧል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
#chrisbrown #drchrisbrown #harvestchristianuniversity #musicnews #geopoliticsandculture #getutemesgenmedia
13 days ago
"ቲፕ" ታገኛላችሁ በሚል በአነስተኛ ክፍያ የሚሰሩትን የመስተንግዶ ሰራተኞች ዝቅተኛ የደሞዝ ወለል ወደ 5ሺህ ብር ከፍ ለማድረግ እንደሚሰራ ማኅበሩ አስታወቀ
በቅርቡ ሀገር አቀፍ ኮንፈረንስ ይካሔዳል ተብሏል፡፡
በኢትዮጵያ በሆቴል መስተንግዶ ዘርፍ የተሰማሩ ባለሙያዎች ከደንበኞች ተጨማሪ የማበረታቻ ጉርሻ ወይም "ቲፕ" ያገኛሉ በሚል የአሠሪዎች የተሳሳተ ግምት ምክንያት ለከፍተኛ የኢኮኖሚ ጫና መጋለጣቸውን የኢትዮጵያ መስተንግዶ ባለሞያዎች ማኅበር ለአሐዱ አስታውቋል።
ማኅበሩ ችግሩ በዘላቂነት እንዲፈታ ከተለያዩ ባለድርሻ አካላት ጋር በመተባበር መፍትሔ ለማሰጠት እየሰራ እንደሆነ ገልጿል።
የመስተንግዶ የባለሙያዎችን አነስተኛ የደመወዝ ወለል ወደ 5 ሺህ ብር ከፍ ለማስደረግ የደብዳቤ ልውውጥና የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥራዎችን እያከናወነ መሆኑን ማኅበሩ ገልጿል።
የማኅበሩ ፕሬዝዳንት አቶ ያሬድ ደገፉ፤ "አሠሪዎች እና ማኅበረሰቡ የመስተንግዶ ባለሙያዎች የተሻለ ተጨማሪ ገቢ ያገኛሉ የሚል የተሳሳተ አመለካከት አላቸው" ብለዋል።
አቶ ያሬድ በተጨማሪም "ቲፕ" በተገልጋዩ ፈቃደኝነት እንዲሁም በእድል እና አጋጣሚ ላይ የተመሰረተ በመሆኑ ለሠራተኛው ቋሚ የኑሮ ዋስትና ሊሆን አልቻለም ብለዋል።
አንዳንድ አሠሪዎች ቲፕን ከተቋሙ የሚገኝ ገቢ በማስመሰል እንደ መደራደሪያ በማቅረብ የባለሙያዎችን መብትና ጉልበት ዝቅ አድርገው እንደሚመለከቱ ፕሬዝዳንቱ አስረድተዋል።
ከደንበኞች የሚሰበሰበው የአገልግሎት ክፍያ (ሰርቪስ ቻርጅ) ከሠራተኛው ደመወዝ ጋር ተጨምሮ መከፈል ሲገባው አብዛኛዎቹ ሆቴል እና ሬስቶራንቶች ይህንን ባለማድረጋቸው ሠራተኛው እየተጎዳ እንደሆነም ተነስቷል።
በአሁኑ ወቅት በሥራ በሚበዛባቸው ሆቴሎች ጭምር ለአንድ የመስተንግዶ ባለሙያ የሚከፈለው ከፍተኛው የወር ደመወዝ 3 ሺህ ብር ብቻ መሆኑን የጠቆሙት አቶ ያሬድ፣ በዚህም ምክንያት ባለሙያዎቹ ሕይወታቸውን ለመምራት በቀን ከ8 ሰዓት መደበኛ የሥራ ሰዓት ውጭ በሁለትና በሦስት ቦታዎች እስከ ምሽቱ 3:00 ድረስ በከፍተኛ ድካም ተጨማሪ ሥራ ለመሥራት መገደዳቸውን ተናግረዋል።
በአሁኑ ወቅት መንግሥት አነስተኛ የደመወዝ ወለል 5,000 ብር እንዲሆን ባስቀመጠው ጭብጥ መሠረት፣ ይህንን ተፈጻሚ ለማድረግ ከሴቶችና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር፣ ከአሠሪዎች ፌዴሬሽን እንዲሁም ከግሎባል ሠራተኞች ማኅበር ጋር ውይይቶች እየተደረጉ ነው ተብሏል።
የመስተንግዶ ሰራተኞች ደሞዝ እና ጥቅማ ጥቅም በሕግጋዊ ማዕቀፍ እንዲደገፍና ዘላቂ መፍትሔ እንዲሰጠው በማሰብም በቅርቡ ትልቅ ሀገራዊ ኮንፈረንስ ለማዘጋጀት ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን ፕሬዝዳንቱ አስታውቀዋል።
#አሐዱ
በቅርቡ ሀገር አቀፍ ኮንፈረንስ ይካሔዳል ተብሏል፡፡
በኢትዮጵያ በሆቴል መስተንግዶ ዘርፍ የተሰማሩ ባለሙያዎች ከደንበኞች ተጨማሪ የማበረታቻ ጉርሻ ወይም "ቲፕ" ያገኛሉ በሚል የአሠሪዎች የተሳሳተ ግምት ምክንያት ለከፍተኛ የኢኮኖሚ ጫና መጋለጣቸውን የኢትዮጵያ መስተንግዶ ባለሞያዎች ማኅበር ለአሐዱ አስታውቋል።
ማኅበሩ ችግሩ በዘላቂነት እንዲፈታ ከተለያዩ ባለድርሻ አካላት ጋር በመተባበር መፍትሔ ለማሰጠት እየሰራ እንደሆነ ገልጿል።
የመስተንግዶ የባለሙያዎችን አነስተኛ የደመወዝ ወለል ወደ 5 ሺህ ብር ከፍ ለማስደረግ የደብዳቤ ልውውጥና የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥራዎችን እያከናወነ መሆኑን ማኅበሩ ገልጿል።
የማኅበሩ ፕሬዝዳንት አቶ ያሬድ ደገፉ፤ "አሠሪዎች እና ማኅበረሰቡ የመስተንግዶ ባለሙያዎች የተሻለ ተጨማሪ ገቢ ያገኛሉ የሚል የተሳሳተ አመለካከት አላቸው" ብለዋል።
አቶ ያሬድ በተጨማሪም "ቲፕ" በተገልጋዩ ፈቃደኝነት እንዲሁም በእድል እና አጋጣሚ ላይ የተመሰረተ በመሆኑ ለሠራተኛው ቋሚ የኑሮ ዋስትና ሊሆን አልቻለም ብለዋል።
አንዳንድ አሠሪዎች ቲፕን ከተቋሙ የሚገኝ ገቢ በማስመሰል እንደ መደራደሪያ በማቅረብ የባለሙያዎችን መብትና ጉልበት ዝቅ አድርገው እንደሚመለከቱ ፕሬዝዳንቱ አስረድተዋል።
ከደንበኞች የሚሰበሰበው የአገልግሎት ክፍያ (ሰርቪስ ቻርጅ) ከሠራተኛው ደመወዝ ጋር ተጨምሮ መከፈል ሲገባው አብዛኛዎቹ ሆቴል እና ሬስቶራንቶች ይህንን ባለማድረጋቸው ሠራተኛው እየተጎዳ እንደሆነም ተነስቷል።
በአሁኑ ወቅት በሥራ በሚበዛባቸው ሆቴሎች ጭምር ለአንድ የመስተንግዶ ባለሙያ የሚከፈለው ከፍተኛው የወር ደመወዝ 3 ሺህ ብር ብቻ መሆኑን የጠቆሙት አቶ ያሬድ፣ በዚህም ምክንያት ባለሙያዎቹ ሕይወታቸውን ለመምራት በቀን ከ8 ሰዓት መደበኛ የሥራ ሰዓት ውጭ በሁለትና በሦስት ቦታዎች እስከ ምሽቱ 3:00 ድረስ በከፍተኛ ድካም ተጨማሪ ሥራ ለመሥራት መገደዳቸውን ተናግረዋል።
በአሁኑ ወቅት መንግሥት አነስተኛ የደመወዝ ወለል 5,000 ብር እንዲሆን ባስቀመጠው ጭብጥ መሠረት፣ ይህንን ተፈጻሚ ለማድረግ ከሴቶችና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር፣ ከአሠሪዎች ፌዴሬሽን እንዲሁም ከግሎባል ሠራተኞች ማኅበር ጋር ውይይቶች እየተደረጉ ነው ተብሏል።
የመስተንግዶ ሰራተኞች ደሞዝ እና ጥቅማ ጥቅም በሕግጋዊ ማዕቀፍ እንዲደገፍና ዘላቂ መፍትሔ እንዲሰጠው በማሰብም በቅርቡ ትልቅ ሀገራዊ ኮንፈረንስ ለማዘጋጀት ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን ፕሬዝዳንቱ አስታውቀዋል።
#አሐዱ
16 days ago
የዓለም አጭሯ ሴት በግራፊክ ዲዛይን በከፍተኛ ውጤት ተመረቀች
#ethiopia | በ72 ሴንቲ ሜትር ቁመት በጊነስ ወርልድ ሪከርድስ የዓለም አጭሯ በራሷ መንቀሳቀስ የማትችል ሴት ክብረ ወሰን ባለቤት የሆነችው አሜሪካዊቷ ዊልዲን አውሞይት፥ በቨርጂኒያ ከሚገኘው ሊበርቲ ዩኒቨርሲቲ በግራፊክ ዲዛይን የመጀመሪያ ዲግሪዋን አግኝታለች።
ዊልዲን የዓለማችን አጭሯ ፕሮፌሽናል ሞዴል በመሆንም የምትታወቅ ሲሆን አሁን ደግሞ ከአራት ዓመታት የዩኒቨርሲቲ ቆይታ በኋላ፣የግል የግራፊክ ዲዛይን ሥራዋን ለመጀመር ዝግጅቷን ጨርሳ የራሷን ድረ-ገጽ በይፋ አስመርቃለች።
ዊልዲን ስለ ስኬቷ ስትናገር፥ "ትምህርቴን በማጠናቀቄ በጣም ደስ ብሎኛል። መንገዱ ረጅም ቢሆንም፣ መጨረሻው የሚያስደስት ነው" ብላለች።
ዊልዲን ከምርቃቷ በኋላ ያቀደቻቸውን ግቦች፥ ቋሚ ሥራ ማግኘት፣ የራሷን የግራፊክ ዲዛይን ድርጅት በይፋ ማስጀመር፣ እንዲሁም ዩኒቨርሲቲ ስትገባ ያቋረጠችውን የሞዴሊንግ ስራ በድጋሚ በመጀመር በኒውዮርክ ፋሽን ሳምንት መድረክ ላይ መታየት እና ትልልቅ የማስታወቂያ ሥራዎችን መሥራት መሆናቸውን ገልጻለች።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #nbc
#ethiopia | በ72 ሴንቲ ሜትር ቁመት በጊነስ ወርልድ ሪከርድስ የዓለም አጭሯ በራሷ መንቀሳቀስ የማትችል ሴት ክብረ ወሰን ባለቤት የሆነችው አሜሪካዊቷ ዊልዲን አውሞይት፥ በቨርጂኒያ ከሚገኘው ሊበርቲ ዩኒቨርሲቲ በግራፊክ ዲዛይን የመጀመሪያ ዲግሪዋን አግኝታለች።
ዊልዲን የዓለማችን አጭሯ ፕሮፌሽናል ሞዴል በመሆንም የምትታወቅ ሲሆን አሁን ደግሞ ከአራት ዓመታት የዩኒቨርሲቲ ቆይታ በኋላ፣የግል የግራፊክ ዲዛይን ሥራዋን ለመጀመር ዝግጅቷን ጨርሳ የራሷን ድረ-ገጽ በይፋ አስመርቃለች።
ዊልዲን ስለ ስኬቷ ስትናገር፥ "ትምህርቴን በማጠናቀቄ በጣም ደስ ብሎኛል። መንገዱ ረጅም ቢሆንም፣ መጨረሻው የሚያስደስት ነው" ብላለች።
ዊልዲን ከምርቃቷ በኋላ ያቀደቻቸውን ግቦች፥ ቋሚ ሥራ ማግኘት፣ የራሷን የግራፊክ ዲዛይን ድርጅት በይፋ ማስጀመር፣ እንዲሁም ዩኒቨርሲቲ ስትገባ ያቋረጠችውን የሞዴሊንግ ስራ በድጋሚ በመጀመር በኒውዮርክ ፋሽን ሳምንት መድረክ ላይ መታየት እና ትልልቅ የማስታወቂያ ሥራዎችን መሥራት መሆናቸውን ገልጻለች።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #nbc
Sponsored by
Surafel
16 days ago
የዓለም አጭሯ ሴት በግራፊክ ዲዛይን በከፍተኛ ውጤት ተመረቀች
በ72 ሴንቲ ሜትር ቁመት በጊነስ ወርልድ ሪከርድስ የዓለም አጭሯ በራሷ መንቀሳቀስ የማትችል ሴት ክብረ ወሰን ባለቤት የሆነችው አሜሪካዊቷ ዊልዲን አውሞይት፥ በቨርጂኒያ ከሚገኘው ሊበርቲ ዩኒቨርሲቲ በግራፊክ ዲዛይን የመጀመሪያ ዲግሪዋን አግኝታለች።
ዊልዲን የዓለማችን አጭሯ ፕሮፌሽናል ሞዴል በመሆንም የምትታወቅ ሲሆን አሁን ደግሞ ከአራት ዓመታት የዩኒቨርሲቲ ቆይታ በኋላ፣የግል የግራፊክ ዲዛይን ሥራዋን ለመጀመር ዝግጅቷን ጨርሳ የራሷን ድረ-ገጽ በይፋ አስመርቃለች።
ዊልዲን ስለ ስኬቷ ስትናገር፥ "ትምህርቴን በማጠናቀቄ በጣም ደስ ብሎኛል። መንገዱ ረጅም ቢሆንም፣ መጨረሻው የሚያስደስት ነው" ብላለች።
ዊልዲን ከምርቃቷ በኋላ ያቀደቻቸውን ግቦች፥ ቋሚ ሥራ ማግኘት፣ የራሷን የግራፊክ ዲዛይን ድርጅት በይፋ ማስጀመር፣ እንዲሁም ዩኒቨርሲቲ ስትገባ ያቋረጠችውን የሞዴሊንግ ስራ በድጋሚ በመጀመር በኒውዮርክ ፋሽን ሳምንት መድረክ ላይ መታየት እና ትልልቅ የማስታወቂያ ሥራዎችን መሥራት መሆናቸውን ገልጻለች።
ዘገባው የጊነስ ወርልድ ሪከርድስ ነው
በ- ዳንኤል መኮንን
seledadotio
seledadotio
በ72 ሴንቲ ሜትር ቁመት በጊነስ ወርልድ ሪከርድስ የዓለም አጭሯ በራሷ መንቀሳቀስ የማትችል ሴት ክብረ ወሰን ባለቤት የሆነችው አሜሪካዊቷ ዊልዲን አውሞይት፥ በቨርጂኒያ ከሚገኘው ሊበርቲ ዩኒቨርሲቲ በግራፊክ ዲዛይን የመጀመሪያ ዲግሪዋን አግኝታለች።
ዊልዲን የዓለማችን አጭሯ ፕሮፌሽናል ሞዴል በመሆንም የምትታወቅ ሲሆን አሁን ደግሞ ከአራት ዓመታት የዩኒቨርሲቲ ቆይታ በኋላ፣የግል የግራፊክ ዲዛይን ሥራዋን ለመጀመር ዝግጅቷን ጨርሳ የራሷን ድረ-ገጽ በይፋ አስመርቃለች።
ዊልዲን ስለ ስኬቷ ስትናገር፥ "ትምህርቴን በማጠናቀቄ በጣም ደስ ብሎኛል። መንገዱ ረጅም ቢሆንም፣ መጨረሻው የሚያስደስት ነው" ብላለች።
ዊልዲን ከምርቃቷ በኋላ ያቀደቻቸውን ግቦች፥ ቋሚ ሥራ ማግኘት፣ የራሷን የግራፊክ ዲዛይን ድርጅት በይፋ ማስጀመር፣ እንዲሁም ዩኒቨርሲቲ ስትገባ ያቋረጠችውን የሞዴሊንግ ስራ በድጋሚ በመጀመር በኒውዮርክ ፋሽን ሳምንት መድረክ ላይ መታየት እና ትልልቅ የማስታወቂያ ሥራዎችን መሥራት መሆናቸውን ገልጻለች።
ዘገባው የጊነስ ወርልድ ሪከርድስ ነው
በ- ዳንኤል መኮንን
seledadotio
seledadotio
16 days ago
የመደመር አንቀጽ
በእጃችን ላይ ያሉ የጎብኚ መዳረሻዎችን በሚገባ አገልግሎት ላይ ማዋልና ከዚህም ሊገኝ የሚችለውን ሀገራዊ ጥቅም ሁሉ መሰብሰብ ተገቢና በቀጣይ ለምንጓዘው አቅጣጫ ትልቅ ግብዓት የሚሆን ነው። ከዚህ አንጻርም ብዙዎችን በፍጥነት ወደ ሥራ አስገብተናል፤ ትሩፋቶችንም እያጣጣምን እንገኛለን።
በእነዚህ ጥረቶች ምክንያት ሀገራችንን የሚጎበኙ የውስጥም ይሁን የውጭ ጎብኚዎች ቁጥር በጥሩ ሁኔታ እያደገ ነው። ይሁንና ዘርፉ ከፍተኛ ዕድገት እንዲያስመዘግብ ገና ብዙ መሥራት ይጠበቅብናል።
ሀገራችን ከቱሪዝም ሊገኝ የሚችለውን ማኅበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊ፣ ፖለቲካዊና አካባቢያዊ ጥቅሞች ሁሉ ከቀረው ዓለም ጋር ተወዳድራ እንድታገኝ፣ ከፍተኛ ቁጥር ያለው ጎብኚ ወደ ሀገራችን መሳብ አለብን። ለዚህም የተለያዩ ስልታዊ መለኪያዎች (Strategies) ነድፈን እየተንቀሳቀስን እንገኛለን።"
የመደመር መንግስት
ገፅ 272-273
#ethiopia #ethiopianbroadcastingcorporation #yemedemermengist #መደመር #ቱሪዝም #ኢትዮጵያ
በእጃችን ላይ ያሉ የጎብኚ መዳረሻዎችን በሚገባ አገልግሎት ላይ ማዋልና ከዚህም ሊገኝ የሚችለውን ሀገራዊ ጥቅም ሁሉ መሰብሰብ ተገቢና በቀጣይ ለምንጓዘው አቅጣጫ ትልቅ ግብዓት የሚሆን ነው። ከዚህ አንጻርም ብዙዎችን በፍጥነት ወደ ሥራ አስገብተናል፤ ትሩፋቶችንም እያጣጣምን እንገኛለን።
በእነዚህ ጥረቶች ምክንያት ሀገራችንን የሚጎበኙ የውስጥም ይሁን የውጭ ጎብኚዎች ቁጥር በጥሩ ሁኔታ እያደገ ነው። ይሁንና ዘርፉ ከፍተኛ ዕድገት እንዲያስመዘግብ ገና ብዙ መሥራት ይጠበቅብናል።
ሀገራችን ከቱሪዝም ሊገኝ የሚችለውን ማኅበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊ፣ ፖለቲካዊና አካባቢያዊ ጥቅሞች ሁሉ ከቀረው ዓለም ጋር ተወዳድራ እንድታገኝ፣ ከፍተኛ ቁጥር ያለው ጎብኚ ወደ ሀገራችን መሳብ አለብን። ለዚህም የተለያዩ ስልታዊ መለኪያዎች (Strategies) ነድፈን እየተንቀሳቀስን እንገኛለን።"
የመደመር መንግስት
ገፅ 272-273
#ethiopia #ethiopianbroadcastingcorporation #yemedemermengist #መደመር #ቱሪዝም #ኢትዮጵያ
18 days ago
በአይራብ ዶኔሽን እና በጃተኒ አሊ ፋውንዴሽን የተዘጋጀው ይፋዊ የዲጂታል ገቢ ማሰባሰቢያ መርሃ-ግብር ሊካሄድ ነው።
👉ተቋማቱ የጋራ ስምምነት ተፈራረሙ
በአይራብ ዶኔሽን እና በጃተኒ አሊ ፋውንዴሽን በጋራ የተዘጋጀው ይፋዊ የገቢ ማሰባሰቢያ የመክፈቻ ፕሮግራም በቅርቡ እንደሚካሄድ የተገለጸ ሲሆን፣ ሁለቱ ተቋማትም አብረው ለመሥራት የሚያስችላቸውን የጋራ ስምምነት በይፋ ተፈራርመዋል።
ይህ ልዩ መርሃ-ግብር ደህንነቱ በተጠበቀ፣ ግልጽነት ባለው እና በዘመናዊ ቴክኖሎጂ በተደገፉ ዲጂታል የለጋሽነት መፍትሄዎች አማካኝነት፣ ተፅዕኖ ፈጣሪ ሰብአዊ እና ማህበረሰባዊ እገዛዎችን በዘላቂነት ለመደገፍ ያለመ ስትራቴጂካዊ የገቢ ማሰባሰብ አጋርነት መጀመሩን አብስረዋል።
በዕለቱም አይራብ ዶኔሽን የሀገር ውስጥና የውጭ ሀገር ለጋሾች በቴሌብር ሱፐር አፕ እና በአይራብ ዶኔሽን ድረ-ገጽ አማካኝነት በቀላሉና በአስተማማኝ ሁኔታ መዋጮ ማድረግ የሚችሉበትን ምቹ ዲጂታል አሰራር በጉልህ የሚያሳይ ይሆናል።
የአይራብ ቴክ ሶሉሽን ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር (AYRAB TECH SOLUTION PLC) መስራች አቶ ቢኒያም ፈቃዱ እና የጃተኒ አሊ ፋውንዴሽን ዋና ስራ አስፈፃሚ ዶክተር መሌቻ ሎጄ ህዝቡ እና የሚመለከተው አካል ሁሉ በዚህ ሰብአዊ ስራ ላይ ከጎናቸው እንዲሆንና አጋርነቱን እንዲያጠናክር ጥሪያቸውን አስተላልፈዋል።
ጃታኒ አሊ ፋውንዴሽን በአርቆ አሳቢው ሻለቃ ጃታኒ አሊ ማስታወሻነት የተመሰረተ ሲሆን፣ ማህበረሰቡ ራሱን እንዲችል፣ ጠንካራ የሆነ ማህበረሰብ እንዲገነባ እና ዘላቂ ልማት እንዲፈጠር በትምህርት፣ በውሃ፣ በጤና እና በማህበረሰብ አቅም ግንባታ ላይ በትጋት እየሰራ ነው።
ዛሬ የፋውንዴሽኑ ዋና ስራ አስፈፃሚና በተለያዩ ሀገር የሃላፊነት ቦታዎች የሚያገለግሉ ብዙ ግለሰቦች ሻለቃ ጃታኒ አሊ በተቋቋመው ትምህርት ቤት የተማሩ ሲሆን፣ ይህም የፋውንዴሽኑ ትውልድ የሚቀይር ራዕይ ህያው ማስረጃ ነው።
የእርስዎ ድጋፍ አንድ ልጅ እንዲማር፣ አንድ ቤተሰብ ተስፋ እንዲያገኝ እና አንድ ማህበረሰብ በራሱ እግር እንዲቆም ያግዛል።
ዛሬ ይቀላቀሉ ፣ ይደግፉ ፣ዘላቂ ለውጥ ይፍጠሩ። ሲሉ ጥሪያቸውንም አስተላልፈዋል።
እንዲሁም: በቴሌብር ሱፐር አፕ ላይ በሚገኘው አይራብ(AYRAB) አፕ ላይ እና በአይራብ ዶኔሽን ( https://donate.ayrabtech.c... ) ሊንክ በመግባት በቀላሉ በሃገር ውስጥም ይሁን ከሃገር ውጪ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን እና የኢትዮዽያ ወዳጆች በቀላሉ የፈለጉትን እና የቻሉትን ያህል መለገስ የሚችሉ መሆኑን አሳውቀዋል።
ይህንን ትልቅ ሰብአዊ እቅድ በይፋ ለመጀመር በሚሰናዳው በዚሁ ደማቅ መርሃ-ግብር ላይ ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች፣ በጎ አድራጊዎች፣ የቢዝነስ መሪዎች፣ የሶሻል ሚዲያ ተጽዕኖ ፈጣሪዎች፣ ታዋቂ የኢትዮጵያ ስብዕናዎች እና ከተለያዩ ዘርፎች የተወጣጡ ደጋፊዎች እንደሚገኙ ታውቋል።
👉ተቋማቱ የጋራ ስምምነት ተፈራረሙ
በአይራብ ዶኔሽን እና በጃተኒ አሊ ፋውንዴሽን በጋራ የተዘጋጀው ይፋዊ የገቢ ማሰባሰቢያ የመክፈቻ ፕሮግራም በቅርቡ እንደሚካሄድ የተገለጸ ሲሆን፣ ሁለቱ ተቋማትም አብረው ለመሥራት የሚያስችላቸውን የጋራ ስምምነት በይፋ ተፈራርመዋል።
ይህ ልዩ መርሃ-ግብር ደህንነቱ በተጠበቀ፣ ግልጽነት ባለው እና በዘመናዊ ቴክኖሎጂ በተደገፉ ዲጂታል የለጋሽነት መፍትሄዎች አማካኝነት፣ ተፅዕኖ ፈጣሪ ሰብአዊ እና ማህበረሰባዊ እገዛዎችን በዘላቂነት ለመደገፍ ያለመ ስትራቴጂካዊ የገቢ ማሰባሰብ አጋርነት መጀመሩን አብስረዋል።
በዕለቱም አይራብ ዶኔሽን የሀገር ውስጥና የውጭ ሀገር ለጋሾች በቴሌብር ሱፐር አፕ እና በአይራብ ዶኔሽን ድረ-ገጽ አማካኝነት በቀላሉና በአስተማማኝ ሁኔታ መዋጮ ማድረግ የሚችሉበትን ምቹ ዲጂታል አሰራር በጉልህ የሚያሳይ ይሆናል።
የአይራብ ቴክ ሶሉሽን ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር (AYRAB TECH SOLUTION PLC) መስራች አቶ ቢኒያም ፈቃዱ እና የጃተኒ አሊ ፋውንዴሽን ዋና ስራ አስፈፃሚ ዶክተር መሌቻ ሎጄ ህዝቡ እና የሚመለከተው አካል ሁሉ በዚህ ሰብአዊ ስራ ላይ ከጎናቸው እንዲሆንና አጋርነቱን እንዲያጠናክር ጥሪያቸውን አስተላልፈዋል።
ጃታኒ አሊ ፋውንዴሽን በአርቆ አሳቢው ሻለቃ ጃታኒ አሊ ማስታወሻነት የተመሰረተ ሲሆን፣ ማህበረሰቡ ራሱን እንዲችል፣ ጠንካራ የሆነ ማህበረሰብ እንዲገነባ እና ዘላቂ ልማት እንዲፈጠር በትምህርት፣ በውሃ፣ በጤና እና በማህበረሰብ አቅም ግንባታ ላይ በትጋት እየሰራ ነው።
ዛሬ የፋውንዴሽኑ ዋና ስራ አስፈፃሚና በተለያዩ ሀገር የሃላፊነት ቦታዎች የሚያገለግሉ ብዙ ግለሰቦች ሻለቃ ጃታኒ አሊ በተቋቋመው ትምህርት ቤት የተማሩ ሲሆን፣ ይህም የፋውንዴሽኑ ትውልድ የሚቀይር ራዕይ ህያው ማስረጃ ነው።
የእርስዎ ድጋፍ አንድ ልጅ እንዲማር፣ አንድ ቤተሰብ ተስፋ እንዲያገኝ እና አንድ ማህበረሰብ በራሱ እግር እንዲቆም ያግዛል።
ዛሬ ይቀላቀሉ ፣ ይደግፉ ፣ዘላቂ ለውጥ ይፍጠሩ። ሲሉ ጥሪያቸውንም አስተላልፈዋል።
እንዲሁም: በቴሌብር ሱፐር አፕ ላይ በሚገኘው አይራብ(AYRAB) አፕ ላይ እና በአይራብ ዶኔሽን ( https://donate.ayrabtech.c... ) ሊንክ በመግባት በቀላሉ በሃገር ውስጥም ይሁን ከሃገር ውጪ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን እና የኢትዮዽያ ወዳጆች በቀላሉ የፈለጉትን እና የቻሉትን ያህል መለገስ የሚችሉ መሆኑን አሳውቀዋል።
ይህንን ትልቅ ሰብአዊ እቅድ በይፋ ለመጀመር በሚሰናዳው በዚሁ ደማቅ መርሃ-ግብር ላይ ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች፣ በጎ አድራጊዎች፣ የቢዝነስ መሪዎች፣ የሶሻል ሚዲያ ተጽዕኖ ፈጣሪዎች፣ ታዋቂ የኢትዮጵያ ስብዕናዎች እና ከተለያዩ ዘርፎች የተወጣጡ ደጋፊዎች እንደሚገኙ ታውቋል።
18 days ago
በአይራብ ዶኔሽን እና በጃተኒ አሊ ፋውንዴሽን የተዘጋጀው ይፋዊ የዲጂታል ገቢ ማሰባሰቢያ መርሃ-ግብር ሊካሄድ ነው
📌ተቋማቱ የጋራ ስምምነት ተፈራረሙ
#ethiopia | በአይራብ ዶኔሽን እና በጃተኒ አሊ ፋውንዴሽን በጋራ የተዘጋጀው ይፋዊ የገቢ ማሰባሰቢያ የመክፈቻ ፕሮግራም በቅርቡ እንደሚካሄድ የተገለጸ ሲሆን፣ ሁለቱ ተቋማትም አብረው ለመሥራት የሚያስችላቸውን የጋራ ስምምነት በይፋ ተፈራርመዋል።
ይህ ልዩ መርሃ-ግብር ደህንነቱ በተጠበቀ፣ ግልጽነት ባለው እና በዘመናዊ ቴክኖሎጂ በተደገፉ ዲጂታል የለጋሽነት መፍትሄዎች አማካኝነት፣ ተፅዕኖ ፈጣሪ ሰብአዊ እና ማህበረሰባዊ እገዛዎችን በዘላቂነት ለመደገፍ ያለመ ስትራቴጂካዊ የገቢ ማሰባሰብ አጋርነት መጀመሩን አብስረዋል።
በዕለቱም አይራብ ዶኔሽን የሀገር ውስጥና የውጭ ሀገር ለጋሾች በቴሌብር ሱፐር አፕ እና በአይራብ ዶኔሽን ድረ-ገጽ አማካኝነት በቀላሉና በአስተማማኝ ሁኔታ መዋጮ ማድረግ የሚችሉበትን ምቹ ዲጂታል አሰራር በጉልህ የሚያሳይ ይሆናል።
የአይራብ ቴክ ሶሉሽን ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር (AYRAB TECH SOLUTION PLC) መስራች አቶ ቢኒያም ፈቃዱ እና የጃተኒ አሊ ፋውንዴሽን ዋና ስራ አስፈፃሚ ዶክተር መሌቻ ሎጄ ህዝቡ እና የሚመለከተው አካል ሁሉ በዚህ ሰብአዊ ስራ ላይ ከጎናቸው እንዲሆንና አጋርነቱን እንዲያጠናክር ጥሪያቸውን አስተላልፈዋል።
ጃታኒ አሊ ፋውንዴሽን በአርቆ አሳቢው ሻለቃ ጃታኒ አሊ ማስታወሻነት የተመሰረተ ሲሆን፣ ማህበረሰቡ ራሱን እንዲችል፣ ጠንካራ የሆነ ማህበረሰብ እንዲገነባ እና ዘላቂ ልማት እንዲፈጠር በትምህርት፣ በውሃ፣ በጤና እና በማህበረሰብ አቅም ግንባታ ላይ በትጋት እየሰራ ነው።
ዛሬ የፋውንዴሽኑ ዋና ስራ አስፈፃሚና በተለያዩ ሀገር የሃላፊነት ቦታዎች የሚያገለግሉ ብዙ ግለሰቦች ሻለቃ ጃታኒ አሊ በተቋቋመው ትምህርት ቤት የተማሩ ሲሆን፣ ይህም የፋውንዴሽኑ ትውልድ የሚቀይር ራዕይ ህያው ማስረጃ ነው።
የእርስዎ ድጋፍ አንድ ልጅ እንዲማር፣ አንድ ቤተሰብ ተስፋ እንዲያገኝ እና አንድ ማህበረሰብ በራሱ እግር እንዲቆም ያግዛል።
ዛሬ ይቀላቀሉ ፣ ይደግፉ ፣ዘላቂ ለውጥ ይፍጠሩ። ሲሉ ጥሪያቸውንም አስተላልፈዋል።
እንዲሁም: በቴሌብር ሱፐር አፕ ላይ በሚገኘው አይራብ(AYRAB) አፕ ላይ እና በአይራብ ዶኔሽን ( https://donate.ayrabtech.c... ) ሊንክ በመግባት በቀላሉ በሃገር ውስጥም ይሁን ከሃገር ውጪ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን እና የኢትዮዽያ ወዳጆች በቀላሉ የፈለጉትን እና የቻሉትን ያህል መለገስ የሚችሉ መሆኑን አሳውቀዋል።
ይህንን ትልቅ ሰብአዊ እቅድ በይፋ ለመጀመር በሚሰናዳው በዚሁ ደማቅ መርሃ-ግብር ላይ ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች፣ በጎ አድራጊዎች፣ የቢዝነስ መሪዎች፣ የሶሻል ሚዲያ ተጽዕኖ ፈጣሪዎች፣ ታዋቂ የኢትዮጵያ ስብዕናዎች እና ከተለያዩ ዘርፎች የተወጣጡ ደጋፊዎች እንደሚገኙ ታውቋል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
#ethiopia #ayrabdonation #jatanialifoundation #digitalfundraising #techforgood #humanitarianaid #telebirr #addisababa #socialimpact #ethiopiannews
📌ተቋማቱ የጋራ ስምምነት ተፈራረሙ
#ethiopia | በአይራብ ዶኔሽን እና በጃተኒ አሊ ፋውንዴሽን በጋራ የተዘጋጀው ይፋዊ የገቢ ማሰባሰቢያ የመክፈቻ ፕሮግራም በቅርቡ እንደሚካሄድ የተገለጸ ሲሆን፣ ሁለቱ ተቋማትም አብረው ለመሥራት የሚያስችላቸውን የጋራ ስምምነት በይፋ ተፈራርመዋል።
ይህ ልዩ መርሃ-ግብር ደህንነቱ በተጠበቀ፣ ግልጽነት ባለው እና በዘመናዊ ቴክኖሎጂ በተደገፉ ዲጂታል የለጋሽነት መፍትሄዎች አማካኝነት፣ ተፅዕኖ ፈጣሪ ሰብአዊ እና ማህበረሰባዊ እገዛዎችን በዘላቂነት ለመደገፍ ያለመ ስትራቴጂካዊ የገቢ ማሰባሰብ አጋርነት መጀመሩን አብስረዋል።
በዕለቱም አይራብ ዶኔሽን የሀገር ውስጥና የውጭ ሀገር ለጋሾች በቴሌብር ሱፐር አፕ እና በአይራብ ዶኔሽን ድረ-ገጽ አማካኝነት በቀላሉና በአስተማማኝ ሁኔታ መዋጮ ማድረግ የሚችሉበትን ምቹ ዲጂታል አሰራር በጉልህ የሚያሳይ ይሆናል።
የአይራብ ቴክ ሶሉሽን ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር (AYRAB TECH SOLUTION PLC) መስራች አቶ ቢኒያም ፈቃዱ እና የጃተኒ አሊ ፋውንዴሽን ዋና ስራ አስፈፃሚ ዶክተር መሌቻ ሎጄ ህዝቡ እና የሚመለከተው አካል ሁሉ በዚህ ሰብአዊ ስራ ላይ ከጎናቸው እንዲሆንና አጋርነቱን እንዲያጠናክር ጥሪያቸውን አስተላልፈዋል።
ጃታኒ አሊ ፋውንዴሽን በአርቆ አሳቢው ሻለቃ ጃታኒ አሊ ማስታወሻነት የተመሰረተ ሲሆን፣ ማህበረሰቡ ራሱን እንዲችል፣ ጠንካራ የሆነ ማህበረሰብ እንዲገነባ እና ዘላቂ ልማት እንዲፈጠር በትምህርት፣ በውሃ፣ በጤና እና በማህበረሰብ አቅም ግንባታ ላይ በትጋት እየሰራ ነው።
ዛሬ የፋውንዴሽኑ ዋና ስራ አስፈፃሚና በተለያዩ ሀገር የሃላፊነት ቦታዎች የሚያገለግሉ ብዙ ግለሰቦች ሻለቃ ጃታኒ አሊ በተቋቋመው ትምህርት ቤት የተማሩ ሲሆን፣ ይህም የፋውንዴሽኑ ትውልድ የሚቀይር ራዕይ ህያው ማስረጃ ነው።
የእርስዎ ድጋፍ አንድ ልጅ እንዲማር፣ አንድ ቤተሰብ ተስፋ እንዲያገኝ እና አንድ ማህበረሰብ በራሱ እግር እንዲቆም ያግዛል።
ዛሬ ይቀላቀሉ ፣ ይደግፉ ፣ዘላቂ ለውጥ ይፍጠሩ። ሲሉ ጥሪያቸውንም አስተላልፈዋል።
እንዲሁም: በቴሌብር ሱፐር አፕ ላይ በሚገኘው አይራብ(AYRAB) አፕ ላይ እና በአይራብ ዶኔሽን ( https://donate.ayrabtech.c... ) ሊንክ በመግባት በቀላሉ በሃገር ውስጥም ይሁን ከሃገር ውጪ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን እና የኢትዮዽያ ወዳጆች በቀላሉ የፈለጉትን እና የቻሉትን ያህል መለገስ የሚችሉ መሆኑን አሳውቀዋል።
ይህንን ትልቅ ሰብአዊ እቅድ በይፋ ለመጀመር በሚሰናዳው በዚሁ ደማቅ መርሃ-ግብር ላይ ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች፣ በጎ አድራጊዎች፣ የቢዝነስ መሪዎች፣ የሶሻል ሚዲያ ተጽዕኖ ፈጣሪዎች፣ ታዋቂ የኢትዮጵያ ስብዕናዎች እና ከተለያዩ ዘርፎች የተወጣጡ ደጋፊዎች እንደሚገኙ ታውቋል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
#ethiopia #ayrabdonation #jatanialifoundation #digitalfundraising #techforgood #humanitarianaid #telebirr #addisababa #socialimpact #ethiopiannews
Sponsored by
Surafel
18 days ago
ከምርጫ በፊት 4ቱ የመጨረሻ ቀናት ላይ የምርጫ ቅስቀሳ እንደማይከናወን ያውቃሉ?
ምርጫ ከመከናወኑ በፊት ያሉት 4ቱ የመጨረሻ ቀናት የጥሞና ወቅት ይባላሉ።
የጥሞና ወቅት በቅድመ ምርጫ ዑደት ውስጥ የሚገኝ ጊዜ ሲሆን፤ በኢትዮጵያ የምርጫ ዑደት መመሪያ መሠረት ምርጫ ከመደረጉ በፊት ያሉትን አራት ቀናት ያካትታል፡፡
በጥሞና ወቅት ታዲያ የተለያዩ ባለድርሻ አካላት ማለትም የፖለቲካ ፓርቲዎች እና የመገናኛ ብዙኃን ሊተገብሯቸው የሚገቡ ኃላፊነቶች አሉ፡፡
የፖለቲካ ፓርቲዎች፡-
1. የፖለቲካ ፓርቲ ዕጩዎችና ደጋፊዎቻቸው ቦርዱ በሚያወጣው መመሪያ መሠረት የሚያካሂዱት የምርጫ ውድድር እንቅስቃሴ ድምፅ መስጠት ከመጀመሩ ከአራት ቀን በፊት መጠናቀቅ አለበት፡፡
2. የፓለቲካ ፓርቲዎች ምርጫው አራት ቀን ሲቀረው ማንኛውንም አይነት የምርጫ ቅስቀሳ ማድረግ አይፈቀድላቸውም፡፡ (በኢንተርኔት፣ በማኅበራዊ ሚዲያ፣ በግንባር፣ ቤት ለቤት፣ በአደባባይ ፣ በአዳራሽ ስብሰባ ምንም ዓይነት ቅስቀሳ ማከናወን በጥብቅ የተከለከለ ነው)
3. የፖለቲካ ፓርቲዎች በምርጫ ጉዳዮች ዙሪያ አስተያየት ከመስጠት እንዲሁም ቃለ-መጠይቆችን ማድረግ አይፈቀድላቸውም።
4. የምረጫ ቦርዱ የሚያወጣቸውንም መመሪዎች ሊፈጽሙ ይገባል፡፡
ለመገናኛ ብዙኃን ተቋማት
1. የመገናኛ ብዙኃን ተቋማት በጥሞና ወቅት ማንኛውንም ምርጫ ተኮር እንቅስቃሴዎችን ማሰራጨት አይፈቀድላቸውም፡፡ በተጨማሪም የፓለቲካ ፓርቲ ዕጩዎችን አግኝተው ቃለ-መጠይቆችን መሥራት አይፈቀድላቸውም፡፡
2. የመገናኛ ብዙኃን ተቋማት ከምርጫ ቦርድ የሚወጡ መረጃዎችን የማስተጋባት ኃላፊነት ሲኖርባቸው ከዚህ ውጪ በመመሪያዎች ላይ ያልተደነገጉ ተግባራትን እንዲፈጽሙ አይፈቀድላቸውም፡፡
ማናቸውም ምርጫን ለመከታተል ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የዕውቅና ባጅ የተሰጣቸው መገናኛ ብዙኃን ወይም ጋዜጠኞች እንደ አግባብነቱ በድምፅ ሰጪነት ለሚመዘገቡ፣ ለድምፅ ሰጪዎች እና ለዕጩ ወኪሎች ወይም ለታዛቢዎች ከምርጫ ጣቢያው ውጪ ቃለ-መጠይቅ የማድረግ መብት ይኖራቸዋል።
➡ ነገር ግን በምርጫ ጣቢያዎች ውስጥ ቃለ-መጠይቅ ማድረግ የተከለከለ ነው።
EBC
ምርጫ ከመከናወኑ በፊት ያሉት 4ቱ የመጨረሻ ቀናት የጥሞና ወቅት ይባላሉ።
የጥሞና ወቅት በቅድመ ምርጫ ዑደት ውስጥ የሚገኝ ጊዜ ሲሆን፤ በኢትዮጵያ የምርጫ ዑደት መመሪያ መሠረት ምርጫ ከመደረጉ በፊት ያሉትን አራት ቀናት ያካትታል፡፡
በጥሞና ወቅት ታዲያ የተለያዩ ባለድርሻ አካላት ማለትም የፖለቲካ ፓርቲዎች እና የመገናኛ ብዙኃን ሊተገብሯቸው የሚገቡ ኃላፊነቶች አሉ፡፡
የፖለቲካ ፓርቲዎች፡-
1. የፖለቲካ ፓርቲ ዕጩዎችና ደጋፊዎቻቸው ቦርዱ በሚያወጣው መመሪያ መሠረት የሚያካሂዱት የምርጫ ውድድር እንቅስቃሴ ድምፅ መስጠት ከመጀመሩ ከአራት ቀን በፊት መጠናቀቅ አለበት፡፡
2. የፓለቲካ ፓርቲዎች ምርጫው አራት ቀን ሲቀረው ማንኛውንም አይነት የምርጫ ቅስቀሳ ማድረግ አይፈቀድላቸውም፡፡ (በኢንተርኔት፣ በማኅበራዊ ሚዲያ፣ በግንባር፣ ቤት ለቤት፣ በአደባባይ ፣ በአዳራሽ ስብሰባ ምንም ዓይነት ቅስቀሳ ማከናወን በጥብቅ የተከለከለ ነው)
3. የፖለቲካ ፓርቲዎች በምርጫ ጉዳዮች ዙሪያ አስተያየት ከመስጠት እንዲሁም ቃለ-መጠይቆችን ማድረግ አይፈቀድላቸውም።
4. የምረጫ ቦርዱ የሚያወጣቸውንም መመሪዎች ሊፈጽሙ ይገባል፡፡
ለመገናኛ ብዙኃን ተቋማት
1. የመገናኛ ብዙኃን ተቋማት በጥሞና ወቅት ማንኛውንም ምርጫ ተኮር እንቅስቃሴዎችን ማሰራጨት አይፈቀድላቸውም፡፡ በተጨማሪም የፓለቲካ ፓርቲ ዕጩዎችን አግኝተው ቃለ-መጠይቆችን መሥራት አይፈቀድላቸውም፡፡
2. የመገናኛ ብዙኃን ተቋማት ከምርጫ ቦርድ የሚወጡ መረጃዎችን የማስተጋባት ኃላፊነት ሲኖርባቸው ከዚህ ውጪ በመመሪያዎች ላይ ያልተደነገጉ ተግባራትን እንዲፈጽሙ አይፈቀድላቸውም፡፡
ማናቸውም ምርጫን ለመከታተል ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የዕውቅና ባጅ የተሰጣቸው መገናኛ ብዙኃን ወይም ጋዜጠኞች እንደ አግባብነቱ በድምፅ ሰጪነት ለሚመዘገቡ፣ ለድምፅ ሰጪዎች እና ለዕጩ ወኪሎች ወይም ለታዛቢዎች ከምርጫ ጣቢያው ውጪ ቃለ-መጠይቅ የማድረግ መብት ይኖራቸዋል።
➡ ነገር ግን በምርጫ ጣቢያዎች ውስጥ ቃለ-መጠይቅ ማድረግ የተከለከለ ነው።
EBC
18 days ago
"ምርጫው ውጤቱ ከሞላ ጎደል ቢታወቅም መሠረታዊ ሂደቱና ቅድመ ኹኔታዎቻችንን ቸል አንልም!"
- በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ከትብብር ለኢትዮጵያ አንድነት የተሰጠ መግለጫ
የአገራችን ሠላምና መጻዒ እድል ሊወሰን የሚችለው በእውነተኛ በኾነ የሕዝብ ተሳትፎ እንጂ የይስሙላ በሚደረግ ምርጫ እንዳልኾነ ትብብራችን ቀደም ሲል በገለጸውና አኹንም በያዘው ጽኑ አቋም መኾኑ በጽኑ ያምናል። ገዢው ፓርቲ በየደረጃው በሚገኙ የጥርነፋ መዋቅሮቹ አማካኝነት የሕዝብን ነጻ የፖለቲካ ፍላጎት ለመጨፍለቅና የምርጫውን ሂደት ሙሉ በሙሉ ለመቆጣጠር እያደረገ ያለው ሕገ ወጥና አምባገነናዊ ተግባር ከመቼውም ጊዜ በላይ ሥር ሰዶ ታይቷል። በተለይ ምርጫው እየተቃረበ ሲሄድ አፈናውም ኾነ ማዋከቡ እየጨመረ ሲኾን ክልከላውም እየበዛ ይገኛል።
ትብብራችን ከዕጩዎች ምዝገባ ጀምሮ ቅድመ ምርጫ ሂደት ላይ የታዘባቸውንና በማስረጃ ማስደገፍ የቻላቸውን ተጨባጭ የኾኑና መሬት ላይ ያሉትን አስደንጋጭ ሕገ ወጥ ድርጊቶች ለኢትዮጵያ ሕዝብና ለዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ ይፋ ማድረግ እንዳለበት ያምናል። አብዛኞቹ ክስተቶች ለቦርዱ ሪፖርት የተደረጉና መፈታት የሚቻሉ ቢኾንም ሣይፈቱ የቀሩ በተለይም በቦርዱ በታችኛው መዋቅር መሥራትና ማስተካከል የሚገባውን ባለማድረግ የቀረበ ነው፡፡ በዚኽም
1. በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሆሳዕናና አካባቢው ባሉ ወረዳዎች በሲስተም ችግር ምክንያት ከ 15 በላይ የትብብሩ ዕጩዎች ሳይመዘገቡ በመቅረታቸው ምክንያት በትብብር ፓርቲዎች አባላት እንዲኹም አመራሮች የደረሠውና እየደረሠ ያለው የሞራል፣ የጊዜ፣ የገንዘብና የሕግ ኪሣራ ሲያስከትል በጥቅል ሲታይ መሰል ችግሮች በመቶዎች የሚቆጠሩ እጅግ ጠንካራ ዕጩወቻችን ሳይመዘገቡ በመቅረታቸው ሌሎች ካለው ነባራዊ ሀቅና ከሕዝብ ፍላጎት ጋር የተቃረኑና የተነጠሉ ፓርቲዎች የቊጥር ብልጫ እንዲያገኙ የፈቀደ ኾኖ አግኝተነዋል። ምርጫ 2018 ከካድሬውና ከሚካሄዱ ጦርነቶች ቀጥሎ ሲስተም ዋና ችግር ኾናል።
2. በኦሮሚያ ክልል፣ ሰሜን ሸዋ ዞን ወረጃርሶ ምርጫ ክልል ታይቶ ተሰምቶ በማይታወቅ መልኩ 92 ምርጫ ጣቢያዎች አፈጻጸማቸው በአንድ ቦታ በአንድ ድንኳን ሥር እየተከናወነ ይገኛል፡፡ ችግሩ መጠነ ሰፊና ከሞላ ጎደል በአብዛኛው የአገሪቱ ክፍል እየተደረገ ሲኾን የትብብራችንን ዕጩ የክልሉ የብልጽግና ካድሬ፣ የአዲስ አበባ ፖሊስና ደህንነቶች በመተባበር ከዕጩነት እንዲለቅ ወይም ምርጫ ክልል እንዲቀይር ለዚያም የስልጣን ዳረጎት እንደሚሰጧቸው በማግባባት ያን ካልፈጸሙ በሕይወት መወራረድ እንደኾነ ዛቻ ተፈጽሞባቸዋል። በዚኽም ሳይበቃ በሥራ ቦታ፣ በቤተሰቦቻቸው ላይ ግልጽ ዛቻ ተፈጽሟል። ዕጪው በኦሮምኛ ክርክሮች ትልቅና ዐይን ገላጭ አመክንዮ ያቀርቡ የነበሩ በመኾናቸው አንዱ ዛቻ በክርክር ወቅት ኮሪደር ልማቱን አንቋሸህና አሳንሰህ ተናግረሃል የሚል ነው።
3. በጸጥታ ሥጋትና በምርጫ አስቻይነት ላይ ወደክልሎች በመንቀሳቀስ በተደረገ የዳሰሳ ጥናት በደቡብና በቤኒሻንጉል የተንቀሳቀሰው ፓርቲዎችን ጨምሮ ከተለያዩ ባለድርሻ አካላት የተውጣጣው ቡድን የተሻለና መሬት ላይ ካለው እውነታ ጋር የተቀራረበ ሪፖርት ያቀረበ ሲኾን በአንጻሩ በአማራና ኦሮሚያ ክልሎች የተንቀሳቀሰው ቡድን 97% በላይ አስቻይ ኹኔታ አለ በሚል የተዛባና አሳሳች ሪፖርት ለቦርድ አቅርቧል። በትብብራችን ግምገማ አማራ ክልል ሙሉ በሙሉ ወይም በጣት የሚቆጠሩ ከተሞች ካልኾነ ለምርጫ አስቻይነት ኹኔታ የለም። በኦሮሚያ ክልል ከፊሉ ወይም ከዋና ዋና ከተሞች ወጣ ብለው ባሉ አካባቢዎች ፍጹም አስቻይ ኹኔታ እንደሌለ እንረዳለን። ስለኾነም የኹለቱ ክልሎች የጥናት ውጤት ውድቅ ነው፤ቦርዱም ሕዝብም እንዳይቀበለው ጥሪያችንን እናስተላልፋለን።
4. የመራጮችን መረጃ ምንተፋ፣ ሥነልቡናዊ ጫናና ማዋከብን በተመለከተ፣
ምርጫ ካርድ ያልወሰደ ዜጋ ማንኛውንም የመንግሥት አገልግሎት እንዳያገኝ መከልከል፣ ገበሬው ማዳበሪያ ለመውሰድ በቅድሚያ የምርጫ ካርድ መውሰድ መሥፈርት የነበረ ሲኾን ከምዝገባ ማግስት ደግሞ መራጮች ልዩ የመራጭነት መለያ ኮድ፣ ስልክና ፋይዳ ቁጥር በግድ እንዲያስመዘገቡ ጫና እየተደረገባቸው ይገኛል። ትብብራችን ባደረገው ዳሰሳ መሠረት በተለይ የመንግሥት ሠራተኞች በኃላፊዎቻቸው በኩል እንደ ንግድ ባንክና መሰል የአገልግሎት ተቋማት በይፋ ቅጽ በማስቀመጥ ከአገልግሎቱ በፊት ሙሉ መረጃውን እንዲሞላ በማድረግ፣ ካድሬው በፖሊስና ሚሊሻ በመታገዝ በየቤቱ በመግባት የመራጮችን ካርድ ፎቶ በማንሳት፣ ገለልተኛ መኾን የነበረበት የጸጥታ አካላት ለካድሬው አግዘው መራጮችን ማዋከብና ማሰር፣ ኮድ በመመዝገብና ምርጫቸውንም በመወሰን በሚመስል አኳኋን በተለይ በአዲስ አበባ ተፈጽሟል። ከዚኹ ጋር ተያይዞ አዲስ አበባ ያሉ ምርጫ አስፈጻሚዎች የታብሌት መረጃዎችን አሳልፈው እንዲሰጡ ጫና ደርሶባቸዋል፤ ማባበያም ቀርቦላቸዋል። በአማራ ክልል ያሉ አስፈጻሚዎች ብልጽግና ቢያሸንፍም ባያሸንፍም አሽንፏል ብላችሁ ታውጃላችሁ ለዚያም ዳረጎት አላችሁ በሚል እንደተዋከቡ መረጃዎች ደርሰውናል።
5. ለአንድ ግለሰብ ኹለትና ከዚያ በላይ ካርድ መስጠት።
በአማራ ክልልና ሌሎችም አካባቢዎች አንድ መራጭ እስከአምስት ካርድ እንዲወስድ ተደርጓል። ትብብራችን ባደረገው ማጣራት አንድ ግለሰብ ኹለት ካርድ የወሰዱበት እጃችን ይገኛል።
6. ለመራጭነት ለመመዝገብ የሄዱ ሰዎች በዚኽ ፋይዳ ሌላ ካርድ ወጥቶበታል በሚል ተመልሰዋል። በተመሳሳይ ዜጎች የወሰዱትንም የመራጭነት ካርድ ሰብስበው ለብልጽግና አመራሮች እንዲያስረክቡ መደረጉ፤ የጋራ መኖሪያ ቤት ኮሚቴዎች ከነዋሪው ገንዘብ አሰባስበው ለምርጫ አስፈጻሚዎች የምሳና የእራት ግብዣ እንዲያደርጉ መገደዳቸው።
7. በሐረር ከተማ፣ ጀጎል ምርጫ ክልል የክልሉ መንግሥት ሐደሬ ካልኾኑ መወዳደር አይችሉም በሚል ባቀረበው አቤቱታ የትብብራችን ዕጩ ተሰርዘዋል። ይኽም ጥቁር በጥቁር ላይ የፈጸመው አፓርታይድ ማሳያ ተደርጎ የሚወሰድ ነው።
8. በኦሮሚያ ክልል በግል ተቋማት ላይ ለብልጽግና ምርጫ ቅስቀሳ አዋጡ በሚል ግዳጅ በመጣል በርካታ ሚሊዮን ብር ያለ ደረሰኝ ተሰብስቧል።
9. በቦርዱ የተዘጋጀውን ምርጫ ክርክርና የተቃዋሚዎችን ተከራካሪዎች አድንቀው በማኅበራዊ ትሥስር ገጻቸው ያጋሩ ግለሰቦች እየታደኑ እየታሠሩ ይገኛል።
10. ገዢው ብልጽግና የአባቱ ኢሕአዴግን ርካሽ ተግባር በመውረስ ሕብረተሰቡን 1ለ5 እና 1ለ10 መጠርነፍ ማስፈራራት።
11. በሕግም በሞራልም ከፖለቲካ ፍጹም ንክኪ እንዳይኖረው በሚል ከዓለም ባንክና መሰል ዓለም አቀፍ ረጂ ተቋማት የገንዘብ ምንጭ የሚላስ የሚቀመስ ላጡ ወገኖቻችን ለመርዳት የሚተገበረውን የሴፍቲኔት ፕሮግራም በተረጂዎች ችግር በመግባት ፖለቲካዊ ብዝበዛ ማካሄድ።
እነዚኽ ውጤቱን በመሠረታዊነት የሚቀይሩ ኾነው ያገኘናቸውን ገለጽን እንጂ ከቦርዱ ጋር በየቀኑ የምንለዋወጣቸውንና የተፈቱትን ካነሳን መጽሐፍም አይበቃ።
ስለኾነም፣
ገዢው ብልጽግና፣
በአጠቃላይ ገዢው ብልጽግና በተለይ አስቻይ ኹኔታ ባለባቸው አዲስ አበባ፣ ሦስቱ የደቡብ ክልሎች፣ ድሬዳዋና ሐረር ባሉ አካባቢዎች ራሱን እንዲገራና ትብብሩ ምንም እንከን የማይታገስ መኾኑን።
በትብብሩ ለምርጫ አስቻይነት የቀረቡ ጦርነት ማቆም፣ የፖለቲካ እሥረኞችን መልቀቅ፣ ምኅዳሩን ማሻሻል እና ከእውነተኛ ተቃዋሚው ኃይል፣ ልኂቃንና መሑራን ጋር ኹሉን አቀፍ ድርድር መጀመር የመሰሉ አኹንም
ሳይውል ሳያድር እንዲጀምርና እንዲፈጽም ጥሪያችንን እናስተላልፋለን። በሚታዩ የካድሬው የበዛ ነውሮች ላይም እርማጃዎችን ወስዶ በይፋ ለሕዝብ እንዲገልጽ እንጠይቃለን፡፡
መንግሥት ለእነዚኽ መሠረታዊ ጥያቄዎቻችን እንዳለፈው ጊዜ ኹሉ በጆሮ ዳባ ልበስ ምንም ተግባራዊ እርምጃ ካልወሰደ የምርጫ ተሳትፏችን እንደገና ልናጤነው እንደመንገደድ ለማሳወቅ እንወዳለን፡፡
ቦርዱ፣
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በተለይ ከፍተኛ አመራሩ በጠባቧ ቀዳዳ እያደረገ ያለው ጥረት ምሥጋና ያለን ሲኾን የአባላት ደህንነት ላይ ጥብቅ እርምጃ እንዲወስድ። የበለጸገው ሲስተም ከዚኽ በኋላ በየትኛውም የምርጫ ሂደት ውስጥ ጥቅም እንዳይኖረው እንዲያግድ እናሳስባለን።
ሕዝቡ፣
ካድሬው በተለያየ መልኩ ሊያስፈራራውና ሊያዋክበው ቢሞክርም ድምጽ ሲሰጥ ከፈጣሪ በታች ማንም እንደማያየው ማወቅ አለበት፤ ለዚያም ትብብሩ ከጎኑ ይቆማል። በዚኹ አጋጣሚ ለምናደርገው ሰላማዊ ትግል ጥሪ ዝግጁ እንዲኾን እናሳስባለን።
በትብብር ከገጠመን የሕልውና አደጋ እንዳን!
ፈጣሪ አገራችን ኢትዮጵያንና ሕዝቧን ይጠብቅ!
ትብብር ለኢትዮጵያ አንድነት - ለኢትዮጵያ
ግንቦት ፲፩ ቀን ፳፻፲፰ ዓ.ም
አዲስ አበባ፣ ኢትዮጵያ
- በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ከትብብር ለኢትዮጵያ አንድነት የተሰጠ መግለጫ
የአገራችን ሠላምና መጻዒ እድል ሊወሰን የሚችለው በእውነተኛ በኾነ የሕዝብ ተሳትፎ እንጂ የይስሙላ በሚደረግ ምርጫ እንዳልኾነ ትብብራችን ቀደም ሲል በገለጸውና አኹንም በያዘው ጽኑ አቋም መኾኑ በጽኑ ያምናል። ገዢው ፓርቲ በየደረጃው በሚገኙ የጥርነፋ መዋቅሮቹ አማካኝነት የሕዝብን ነጻ የፖለቲካ ፍላጎት ለመጨፍለቅና የምርጫውን ሂደት ሙሉ በሙሉ ለመቆጣጠር እያደረገ ያለው ሕገ ወጥና አምባገነናዊ ተግባር ከመቼውም ጊዜ በላይ ሥር ሰዶ ታይቷል። በተለይ ምርጫው እየተቃረበ ሲሄድ አፈናውም ኾነ ማዋከቡ እየጨመረ ሲኾን ክልከላውም እየበዛ ይገኛል።
ትብብራችን ከዕጩዎች ምዝገባ ጀምሮ ቅድመ ምርጫ ሂደት ላይ የታዘባቸውንና በማስረጃ ማስደገፍ የቻላቸውን ተጨባጭ የኾኑና መሬት ላይ ያሉትን አስደንጋጭ ሕገ ወጥ ድርጊቶች ለኢትዮጵያ ሕዝብና ለዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ ይፋ ማድረግ እንዳለበት ያምናል። አብዛኞቹ ክስተቶች ለቦርዱ ሪፖርት የተደረጉና መፈታት የሚቻሉ ቢኾንም ሣይፈቱ የቀሩ በተለይም በቦርዱ በታችኛው መዋቅር መሥራትና ማስተካከል የሚገባውን ባለማድረግ የቀረበ ነው፡፡ በዚኽም
1. በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሆሳዕናና አካባቢው ባሉ ወረዳዎች በሲስተም ችግር ምክንያት ከ 15 በላይ የትብብሩ ዕጩዎች ሳይመዘገቡ በመቅረታቸው ምክንያት በትብብር ፓርቲዎች አባላት እንዲኹም አመራሮች የደረሠውና እየደረሠ ያለው የሞራል፣ የጊዜ፣ የገንዘብና የሕግ ኪሣራ ሲያስከትል በጥቅል ሲታይ መሰል ችግሮች በመቶዎች የሚቆጠሩ እጅግ ጠንካራ ዕጩወቻችን ሳይመዘገቡ በመቅረታቸው ሌሎች ካለው ነባራዊ ሀቅና ከሕዝብ ፍላጎት ጋር የተቃረኑና የተነጠሉ ፓርቲዎች የቊጥር ብልጫ እንዲያገኙ የፈቀደ ኾኖ አግኝተነዋል። ምርጫ 2018 ከካድሬውና ከሚካሄዱ ጦርነቶች ቀጥሎ ሲስተም ዋና ችግር ኾናል።
2. በኦሮሚያ ክልል፣ ሰሜን ሸዋ ዞን ወረጃርሶ ምርጫ ክልል ታይቶ ተሰምቶ በማይታወቅ መልኩ 92 ምርጫ ጣቢያዎች አፈጻጸማቸው በአንድ ቦታ በአንድ ድንኳን ሥር እየተከናወነ ይገኛል፡፡ ችግሩ መጠነ ሰፊና ከሞላ ጎደል በአብዛኛው የአገሪቱ ክፍል እየተደረገ ሲኾን የትብብራችንን ዕጩ የክልሉ የብልጽግና ካድሬ፣ የአዲስ አበባ ፖሊስና ደህንነቶች በመተባበር ከዕጩነት እንዲለቅ ወይም ምርጫ ክልል እንዲቀይር ለዚያም የስልጣን ዳረጎት እንደሚሰጧቸው በማግባባት ያን ካልፈጸሙ በሕይወት መወራረድ እንደኾነ ዛቻ ተፈጽሞባቸዋል። በዚኽም ሳይበቃ በሥራ ቦታ፣ በቤተሰቦቻቸው ላይ ግልጽ ዛቻ ተፈጽሟል። ዕጪው በኦሮምኛ ክርክሮች ትልቅና ዐይን ገላጭ አመክንዮ ያቀርቡ የነበሩ በመኾናቸው አንዱ ዛቻ በክርክር ወቅት ኮሪደር ልማቱን አንቋሸህና አሳንሰህ ተናግረሃል የሚል ነው።
3. በጸጥታ ሥጋትና በምርጫ አስቻይነት ላይ ወደክልሎች በመንቀሳቀስ በተደረገ የዳሰሳ ጥናት በደቡብና በቤኒሻንጉል የተንቀሳቀሰው ፓርቲዎችን ጨምሮ ከተለያዩ ባለድርሻ አካላት የተውጣጣው ቡድን የተሻለና መሬት ላይ ካለው እውነታ ጋር የተቀራረበ ሪፖርት ያቀረበ ሲኾን በአንጻሩ በአማራና ኦሮሚያ ክልሎች የተንቀሳቀሰው ቡድን 97% በላይ አስቻይ ኹኔታ አለ በሚል የተዛባና አሳሳች ሪፖርት ለቦርድ አቅርቧል። በትብብራችን ግምገማ አማራ ክልል ሙሉ በሙሉ ወይም በጣት የሚቆጠሩ ከተሞች ካልኾነ ለምርጫ አስቻይነት ኹኔታ የለም። በኦሮሚያ ክልል ከፊሉ ወይም ከዋና ዋና ከተሞች ወጣ ብለው ባሉ አካባቢዎች ፍጹም አስቻይ ኹኔታ እንደሌለ እንረዳለን። ስለኾነም የኹለቱ ክልሎች የጥናት ውጤት ውድቅ ነው፤ቦርዱም ሕዝብም እንዳይቀበለው ጥሪያችንን እናስተላልፋለን።
4. የመራጮችን መረጃ ምንተፋ፣ ሥነልቡናዊ ጫናና ማዋከብን በተመለከተ፣
ምርጫ ካርድ ያልወሰደ ዜጋ ማንኛውንም የመንግሥት አገልግሎት እንዳያገኝ መከልከል፣ ገበሬው ማዳበሪያ ለመውሰድ በቅድሚያ የምርጫ ካርድ መውሰድ መሥፈርት የነበረ ሲኾን ከምዝገባ ማግስት ደግሞ መራጮች ልዩ የመራጭነት መለያ ኮድ፣ ስልክና ፋይዳ ቁጥር በግድ እንዲያስመዘገቡ ጫና እየተደረገባቸው ይገኛል። ትብብራችን ባደረገው ዳሰሳ መሠረት በተለይ የመንግሥት ሠራተኞች በኃላፊዎቻቸው በኩል እንደ ንግድ ባንክና መሰል የአገልግሎት ተቋማት በይፋ ቅጽ በማስቀመጥ ከአገልግሎቱ በፊት ሙሉ መረጃውን እንዲሞላ በማድረግ፣ ካድሬው በፖሊስና ሚሊሻ በመታገዝ በየቤቱ በመግባት የመራጮችን ካርድ ፎቶ በማንሳት፣ ገለልተኛ መኾን የነበረበት የጸጥታ አካላት ለካድሬው አግዘው መራጮችን ማዋከብና ማሰር፣ ኮድ በመመዝገብና ምርጫቸውንም በመወሰን በሚመስል አኳኋን በተለይ በአዲስ አበባ ተፈጽሟል። ከዚኹ ጋር ተያይዞ አዲስ አበባ ያሉ ምርጫ አስፈጻሚዎች የታብሌት መረጃዎችን አሳልፈው እንዲሰጡ ጫና ደርሶባቸዋል፤ ማባበያም ቀርቦላቸዋል። በአማራ ክልል ያሉ አስፈጻሚዎች ብልጽግና ቢያሸንፍም ባያሸንፍም አሽንፏል ብላችሁ ታውጃላችሁ ለዚያም ዳረጎት አላችሁ በሚል እንደተዋከቡ መረጃዎች ደርሰውናል።
5. ለአንድ ግለሰብ ኹለትና ከዚያ በላይ ካርድ መስጠት።
በአማራ ክልልና ሌሎችም አካባቢዎች አንድ መራጭ እስከአምስት ካርድ እንዲወስድ ተደርጓል። ትብብራችን ባደረገው ማጣራት አንድ ግለሰብ ኹለት ካርድ የወሰዱበት እጃችን ይገኛል።
6. ለመራጭነት ለመመዝገብ የሄዱ ሰዎች በዚኽ ፋይዳ ሌላ ካርድ ወጥቶበታል በሚል ተመልሰዋል። በተመሳሳይ ዜጎች የወሰዱትንም የመራጭነት ካርድ ሰብስበው ለብልጽግና አመራሮች እንዲያስረክቡ መደረጉ፤ የጋራ መኖሪያ ቤት ኮሚቴዎች ከነዋሪው ገንዘብ አሰባስበው ለምርጫ አስፈጻሚዎች የምሳና የእራት ግብዣ እንዲያደርጉ መገደዳቸው።
7. በሐረር ከተማ፣ ጀጎል ምርጫ ክልል የክልሉ መንግሥት ሐደሬ ካልኾኑ መወዳደር አይችሉም በሚል ባቀረበው አቤቱታ የትብብራችን ዕጩ ተሰርዘዋል። ይኽም ጥቁር በጥቁር ላይ የፈጸመው አፓርታይድ ማሳያ ተደርጎ የሚወሰድ ነው።
8. በኦሮሚያ ክልል በግል ተቋማት ላይ ለብልጽግና ምርጫ ቅስቀሳ አዋጡ በሚል ግዳጅ በመጣል በርካታ ሚሊዮን ብር ያለ ደረሰኝ ተሰብስቧል።
9. በቦርዱ የተዘጋጀውን ምርጫ ክርክርና የተቃዋሚዎችን ተከራካሪዎች አድንቀው በማኅበራዊ ትሥስር ገጻቸው ያጋሩ ግለሰቦች እየታደኑ እየታሠሩ ይገኛል።
10. ገዢው ብልጽግና የአባቱ ኢሕአዴግን ርካሽ ተግባር በመውረስ ሕብረተሰቡን 1ለ5 እና 1ለ10 መጠርነፍ ማስፈራራት።
11. በሕግም በሞራልም ከፖለቲካ ፍጹም ንክኪ እንዳይኖረው በሚል ከዓለም ባንክና መሰል ዓለም አቀፍ ረጂ ተቋማት የገንዘብ ምንጭ የሚላስ የሚቀመስ ላጡ ወገኖቻችን ለመርዳት የሚተገበረውን የሴፍቲኔት ፕሮግራም በተረጂዎች ችግር በመግባት ፖለቲካዊ ብዝበዛ ማካሄድ።
እነዚኽ ውጤቱን በመሠረታዊነት የሚቀይሩ ኾነው ያገኘናቸውን ገለጽን እንጂ ከቦርዱ ጋር በየቀኑ የምንለዋወጣቸውንና የተፈቱትን ካነሳን መጽሐፍም አይበቃ።
ስለኾነም፣
ገዢው ብልጽግና፣
በአጠቃላይ ገዢው ብልጽግና በተለይ አስቻይ ኹኔታ ባለባቸው አዲስ አበባ፣ ሦስቱ የደቡብ ክልሎች፣ ድሬዳዋና ሐረር ባሉ አካባቢዎች ራሱን እንዲገራና ትብብሩ ምንም እንከን የማይታገስ መኾኑን።
በትብብሩ ለምርጫ አስቻይነት የቀረቡ ጦርነት ማቆም፣ የፖለቲካ እሥረኞችን መልቀቅ፣ ምኅዳሩን ማሻሻል እና ከእውነተኛ ተቃዋሚው ኃይል፣ ልኂቃንና መሑራን ጋር ኹሉን አቀፍ ድርድር መጀመር የመሰሉ አኹንም
ሳይውል ሳያድር እንዲጀምርና እንዲፈጽም ጥሪያችንን እናስተላልፋለን። በሚታዩ የካድሬው የበዛ ነውሮች ላይም እርማጃዎችን ወስዶ በይፋ ለሕዝብ እንዲገልጽ እንጠይቃለን፡፡
መንግሥት ለእነዚኽ መሠረታዊ ጥያቄዎቻችን እንዳለፈው ጊዜ ኹሉ በጆሮ ዳባ ልበስ ምንም ተግባራዊ እርምጃ ካልወሰደ የምርጫ ተሳትፏችን እንደገና ልናጤነው እንደመንገደድ ለማሳወቅ እንወዳለን፡፡
ቦርዱ፣
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በተለይ ከፍተኛ አመራሩ በጠባቧ ቀዳዳ እያደረገ ያለው ጥረት ምሥጋና ያለን ሲኾን የአባላት ደህንነት ላይ ጥብቅ እርምጃ እንዲወስድ። የበለጸገው ሲስተም ከዚኽ በኋላ በየትኛውም የምርጫ ሂደት ውስጥ ጥቅም እንዳይኖረው እንዲያግድ እናሳስባለን።
ሕዝቡ፣
ካድሬው በተለያየ መልኩ ሊያስፈራራውና ሊያዋክበው ቢሞክርም ድምጽ ሲሰጥ ከፈጣሪ በታች ማንም እንደማያየው ማወቅ አለበት፤ ለዚያም ትብብሩ ከጎኑ ይቆማል። በዚኹ አጋጣሚ ለምናደርገው ሰላማዊ ትግል ጥሪ ዝግጁ እንዲኾን እናሳስባለን።
በትብብር ከገጠመን የሕልውና አደጋ እንዳን!
ፈጣሪ አገራችን ኢትዮጵያንና ሕዝቧን ይጠብቅ!
ትብብር ለኢትዮጵያ አንድነት - ለኢትዮጵያ
ግንቦት ፲፩ ቀን ፳፻፲፰ ዓ.ም
አዲስ አበባ፣ ኢትዮጵያ
19 days ago
በሴት ልጅ ግርዛትና ጥቃት ላይ የሚያጠነጥነው ''ህዶቴ'' ፊልም ሊመረቅ ነው!
#fastmereja I በሀገራችን በሴቶች ላይ የሚደርሰውን ጥቃትና የሴት ልጅ ግርዛት አስከፊነት በእውነተኛ ታሪክ ላይ መስርቶ የሚያሳይ ''ህዶቴ'' የተሰኘ አዲስ ፊልም ሊመረቅ መሆኑ በዛሬዉ እለት በተሰጠ መግለጫ ተገልጿል።
''ህዶቴ'' የወላይትኛ ቃል ሲሆን ትርጓሜውም “ተስፋነሽ" ማለት እንደሆነ እና ፊልሙ ማህበረሰቡ በሴቶች ላይ የሚፈጸሙ ጥቃቶችን አጥብቆ እንዲቃወም የማንቂያ ደውል መሆንን ያለመ መሆኑ ነዉ የተገለፀዉ።
ለመሥራት አንድ ዓመት የፈጀውና ከ7 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ የተደረገበት ይህ ፊልም፤ 75% ቀረጻው በወላይታ ዞን እንዲሁም 25% በሀዋሳ ከተማ የተከናወነ ሲሆን ፊልሙ ለዓለም አቀፍ ዕይታ እንዲበቃ በእንግሊዘኛና በጀርመንኛ ቋንቋዎች የፅሁፍ ትርጉም (Subtitle) የተደረገለት መሆኑ ተገልጿል።
በዚህ ታላቅ ስራ ላይ እነ ፅናት ተረፈ፣ ሄኖክ አለማየሁ፣ አማኑኤል የሺወንድ እና ናርዶስ አንትዋ ያሉ ተዋንያንን ጨምሮ በአጠቃላይ ከ215 በላይ ሰዎች ተሳትፈውበታል።
ፊልሙን ከዚህ ቀደም ''ጀቢና'' እና ''ጋዜጠኛዋ'' የተሰኙ ፊልሞችን ያዘጋጀው ሳሙኤል ተሻገር (የእማዬ ልጅ) የደረሰውና የመራው ሲሆን፤ ታምራት በርሄ ደግሞ በኤግዚኪዩቲቭ ፕሮዲውሰርነት ሰርቶበታል፡፡
ፊልሙ ከአድዋ ሙዚየም ምረቃ በኋላ በዓለም አቀፍ የፊልም ፌስቲቫሎችና በሀገር ውስጥ ሲኒማዎች ለእይታ የሚበቃ ሲሆን፤ በአውሮፓ ለማሰራጨትም ከጀርመኑ ''ግሩምበርግ ፊልም'' (Grümberg Film) ኩባንያ ጋር የ3 ዓመት ስምምነት መፈጸሙ ተነግሯል።
የቀለም ፊልም ፕሮዳክሽን ስራ የሆነው ይህ ፊልም፤ በመጪው ግንቦት 17 ቀን 2018 ዓ.ም ከቀኑ 11ሰአት ጀምሮ በአዲስ አበባ አድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም (ፓን አፍሪካ አዳራሽ) እና በጀርመን ፍራይቡርግ ከተማ በተመሳሳይ ቀን በድምቀት እንደሚመረቅ አዘጋጆቹ ገልፀዋል።
#fastmereja I በሀገራችን በሴቶች ላይ የሚደርሰውን ጥቃትና የሴት ልጅ ግርዛት አስከፊነት በእውነተኛ ታሪክ ላይ መስርቶ የሚያሳይ ''ህዶቴ'' የተሰኘ አዲስ ፊልም ሊመረቅ መሆኑ በዛሬዉ እለት በተሰጠ መግለጫ ተገልጿል።
''ህዶቴ'' የወላይትኛ ቃል ሲሆን ትርጓሜውም “ተስፋነሽ" ማለት እንደሆነ እና ፊልሙ ማህበረሰቡ በሴቶች ላይ የሚፈጸሙ ጥቃቶችን አጥብቆ እንዲቃወም የማንቂያ ደውል መሆንን ያለመ መሆኑ ነዉ የተገለፀዉ።
ለመሥራት አንድ ዓመት የፈጀውና ከ7 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ የተደረገበት ይህ ፊልም፤ 75% ቀረጻው በወላይታ ዞን እንዲሁም 25% በሀዋሳ ከተማ የተከናወነ ሲሆን ፊልሙ ለዓለም አቀፍ ዕይታ እንዲበቃ በእንግሊዘኛና በጀርመንኛ ቋንቋዎች የፅሁፍ ትርጉም (Subtitle) የተደረገለት መሆኑ ተገልጿል።
በዚህ ታላቅ ስራ ላይ እነ ፅናት ተረፈ፣ ሄኖክ አለማየሁ፣ አማኑኤል የሺወንድ እና ናርዶስ አንትዋ ያሉ ተዋንያንን ጨምሮ በአጠቃላይ ከ215 በላይ ሰዎች ተሳትፈውበታል።
ፊልሙን ከዚህ ቀደም ''ጀቢና'' እና ''ጋዜጠኛዋ'' የተሰኙ ፊልሞችን ያዘጋጀው ሳሙኤል ተሻገር (የእማዬ ልጅ) የደረሰውና የመራው ሲሆን፤ ታምራት በርሄ ደግሞ በኤግዚኪዩቲቭ ፕሮዲውሰርነት ሰርቶበታል፡፡
ፊልሙ ከአድዋ ሙዚየም ምረቃ በኋላ በዓለም አቀፍ የፊልም ፌስቲቫሎችና በሀገር ውስጥ ሲኒማዎች ለእይታ የሚበቃ ሲሆን፤ በአውሮፓ ለማሰራጨትም ከጀርመኑ ''ግሩምበርግ ፊልም'' (Grümberg Film) ኩባንያ ጋር የ3 ዓመት ስምምነት መፈጸሙ ተነግሯል።
የቀለም ፊልም ፕሮዳክሽን ስራ የሆነው ይህ ፊልም፤ በመጪው ግንቦት 17 ቀን 2018 ዓ.ም ከቀኑ 11ሰአት ጀምሮ በአዲስ አበባ አድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም (ፓን አፍሪካ አዳራሽ) እና በጀርመን ፍራይቡርግ ከተማ በተመሳሳይ ቀን በድምቀት እንደሚመረቅ አዘጋጆቹ ገልፀዋል።
19 days ago
በአብዛኛዎቹ አካባቢዎች ላይ ምርጫ ለማድረግ አስቻይ የፀጥታ ሁኔታ መኖሩን በቀረቡ ሪፖርቶች ተረጋግጧል ሲል የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ተናገረ፡፡
አሁንም ግን ትኩረት የሚሹ ቦታዎች መኖራቸው ተጠቅሷል፡፡
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ሥምሪት የሰጣቸው የክትትል ቡድኖች 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የሚካሄድባቸውን አካባቢዎች የፀጥታ ሁኔታን በተመለከተ ዝርዝር ሪፖትርት ማቅረባቸውን ባወጣው መግለጫ አስረድቷል፡፡
በአካባቢዎቹ ላይ ያለውን ተጨባጭ የፀጥታ ሁኔታና የፖለቲካ ምኅዳር ክትትል አድርጎ ሪፖርት የሚያቀርብ ቡድን ከፖለቲካ ፓርቲዎች፣ ከሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች እንዲሁም ከቦርዱ የተውጣጣ የክትትል ቡድን አዋቅሮ ሥምሪት መስጠቱን ቦርዱ አስታውሷል፡፡
የሥምሪት ቡድኑም ክትትል ሲያደርግ ቆይቶ ሪፖርቱን ግንቦት 6 ቀን 2018 ዓ.ም በይፋ ለቦርዱና ለባለድርሻ አካላት በልዩ መድረክ አቅርቧል ተብሏል።
በዘጠኝ ቡድን የተዋቀረው የክትትል ቡድን በመድረኩ ሪፖርቱን ያቀረበ ሲሆን፤ በሪፖርቱም ከፀጥታ ሁኔታ በተጨማሪ የየአካባቢዎቹ የፖለቲካ ምኅዳር፣ ፓርቲዎች በነፃነት ተንቀሳቅሰው የምርጫ ሥራቸውን ለመሥራት ምን ያኽል አስቻይ ሁኔታ አለ የሚለውን፣ ለምርጫው ያለው የሕዝብ ተነሣሽነትና የምርጫ ካርድ አወሳሰድ ሁኔታን ጨምሮ በርካታ የምርጫ ነክ ጉዳዮች መዳሰሳቸው ተጠቅሷል፡፡
በሪፖርቱቶቹ በአብዛኛዎቹ አካባቢዎች ላይ ምርጫ ለማድረግ አስቻይ ሁኔታ መኖሩን የተረጋገጠ ቢሆንም፤ አሁንም ትኩረት የሚሹ ቦታዎች መኖራቸው ተነግሯል።
በየትኞቹ አካባቢዎች ምርጫውን ለማድረግ አስቻይ ሁኔታ እንዳለ፣ የትኖች አካባቢዎች ደግሞ ትኩረት የሚሹ እንደሆኑ በቦርዱ መግለጫ ላይ አልተጠቀሰም፡፡
Sheger Fm
አሁንም ግን ትኩረት የሚሹ ቦታዎች መኖራቸው ተጠቅሷል፡፡
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ሥምሪት የሰጣቸው የክትትል ቡድኖች 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የሚካሄድባቸውን አካባቢዎች የፀጥታ ሁኔታን በተመለከተ ዝርዝር ሪፖትርት ማቅረባቸውን ባወጣው መግለጫ አስረድቷል፡፡
በአካባቢዎቹ ላይ ያለውን ተጨባጭ የፀጥታ ሁኔታና የፖለቲካ ምኅዳር ክትትል አድርጎ ሪፖርት የሚያቀርብ ቡድን ከፖለቲካ ፓርቲዎች፣ ከሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች እንዲሁም ከቦርዱ የተውጣጣ የክትትል ቡድን አዋቅሮ ሥምሪት መስጠቱን ቦርዱ አስታውሷል፡፡
የሥምሪት ቡድኑም ክትትል ሲያደርግ ቆይቶ ሪፖርቱን ግንቦት 6 ቀን 2018 ዓ.ም በይፋ ለቦርዱና ለባለድርሻ አካላት በልዩ መድረክ አቅርቧል ተብሏል።
በዘጠኝ ቡድን የተዋቀረው የክትትል ቡድን በመድረኩ ሪፖርቱን ያቀረበ ሲሆን፤ በሪፖርቱም ከፀጥታ ሁኔታ በተጨማሪ የየአካባቢዎቹ የፖለቲካ ምኅዳር፣ ፓርቲዎች በነፃነት ተንቀሳቅሰው የምርጫ ሥራቸውን ለመሥራት ምን ያኽል አስቻይ ሁኔታ አለ የሚለውን፣ ለምርጫው ያለው የሕዝብ ተነሣሽነትና የምርጫ ካርድ አወሳሰድ ሁኔታን ጨምሮ በርካታ የምርጫ ነክ ጉዳዮች መዳሰሳቸው ተጠቅሷል፡፡
በሪፖርቱቶቹ በአብዛኛዎቹ አካባቢዎች ላይ ምርጫ ለማድረግ አስቻይ ሁኔታ መኖሩን የተረጋገጠ ቢሆንም፤ አሁንም ትኩረት የሚሹ ቦታዎች መኖራቸው ተነግሯል።
በየትኞቹ አካባቢዎች ምርጫውን ለማድረግ አስቻይ ሁኔታ እንዳለ፣ የትኖች አካባቢዎች ደግሞ ትኩረት የሚሹ እንደሆኑ በቦርዱ መግለጫ ላይ አልተጠቀሰም፡፡
Sheger Fm
19 days ago
ቴክኖ ኢትዮጵያ ለተለያዩ ዘርፍ የጥበብ ባለሙያዎች አዲስ የሥራ ዕድል ይፋ አደረገ
#ethiopia | ቴክኖ ኢትዮጵያ የኪነ ጥበብ ባለሙያዎችን የሚያሳትፍ አዲስ መርሐ ግብር ይዞ ቀርቧል።
ተቋሙ ባለፈው ዓመት ከቦርድ ሴልፎን ኢትዮጵያ ጋር በመተባበር በካሞን ስልክ ሞዴል የተነሱ የፎቶግራፍ ምስሎችን በመላው ኢትዮጵያ ሲያሳይ መቆየቱ ይታወሳል።
ዘንድሮ ደግሞ አዲስ ለገበያ ባቀረበው የካሞን 50 ሲሪየስ ስልክ አማካኝነት ይበልጥ ደመቅ ያለ የፎቶ ኤግዚቢሽን ለማዘጋጀት አቅዷል።
ለዚህ ዝግጅት ስኬትም ቴክኖ ሞባይል ከተለያዩ የጥበብ ዘርፎች ጋር በጋራ ለመሥራት ጥሪ አቅርቧል።
በዚህ የሥራ ዕድል ላይ መሳተፍ የሚፈልጉ የቅርጻ ቅርጽ ባለሙያዎች፣ የዲጂታል እና የሞሽን ግራፊክስ ባለሙያዎች፣ የጨርቃ ጨርቅና ፋሽን ዲዛይነሮች፣ የግድግዳ ላይ ስዕል ሠዓሊያን፣ ባህላዊ የዕደ ጥበብ ባለሙያዎች እንዲሁም በተለያዩ የፈጠራ ዘርፎች የተሰማሩ ግለሰቦችም ሆኑ ቡድኖች መመዝገብ ይችላሉ።
ፍላጎቱ ያላችሁ ባለሙያዎች ከታች የተያያዘውን የቅጽ መሞያ ማስፈንጠሪያ በመጠቀም ዝርዝር መረጃ ማግኘትና ማመልከት የምትችሉ መሆኑን ድርጅቱ ገልጿል።
የማመልከቻ ሊንክ፦
https://docs.google.com/fo...
#tecnoethiopia #artandtechnology #creativeopportunity #photographyexhibition #artinethiopia #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | ቴክኖ ኢትዮጵያ የኪነ ጥበብ ባለሙያዎችን የሚያሳትፍ አዲስ መርሐ ግብር ይዞ ቀርቧል።
ተቋሙ ባለፈው ዓመት ከቦርድ ሴልፎን ኢትዮጵያ ጋር በመተባበር በካሞን ስልክ ሞዴል የተነሱ የፎቶግራፍ ምስሎችን በመላው ኢትዮጵያ ሲያሳይ መቆየቱ ይታወሳል።
ዘንድሮ ደግሞ አዲስ ለገበያ ባቀረበው የካሞን 50 ሲሪየስ ስልክ አማካኝነት ይበልጥ ደመቅ ያለ የፎቶ ኤግዚቢሽን ለማዘጋጀት አቅዷል።
ለዚህ ዝግጅት ስኬትም ቴክኖ ሞባይል ከተለያዩ የጥበብ ዘርፎች ጋር በጋራ ለመሥራት ጥሪ አቅርቧል።
በዚህ የሥራ ዕድል ላይ መሳተፍ የሚፈልጉ የቅርጻ ቅርጽ ባለሙያዎች፣ የዲጂታል እና የሞሽን ግራፊክስ ባለሙያዎች፣ የጨርቃ ጨርቅና ፋሽን ዲዛይነሮች፣ የግድግዳ ላይ ስዕል ሠዓሊያን፣ ባህላዊ የዕደ ጥበብ ባለሙያዎች እንዲሁም በተለያዩ የፈጠራ ዘርፎች የተሰማሩ ግለሰቦችም ሆኑ ቡድኖች መመዝገብ ይችላሉ።
ፍላጎቱ ያላችሁ ባለሙያዎች ከታች የተያያዘውን የቅጽ መሞያ ማስፈንጠሪያ በመጠቀም ዝርዝር መረጃ ማግኘትና ማመልከት የምትችሉ መሆኑን ድርጅቱ ገልጿል።
የማመልከቻ ሊንክ፦
https://docs.google.com/fo...
#tecnoethiopia #artandtechnology #creativeopportunity #photographyexhibition #artinethiopia #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
19 days ago
የምርጫ ቦርድ የክትትል ቡድኖች በምርጫ አካባቢዎች ላይ ያጠኑትን የፀጥታ ሪፖርት አቀረቡ
**************
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ በሚካሄድባቸው አካባቢዎች ላይ ሥምሪት ሰጥቷቸው የነበሩ የክትትል ቡድኖች ያጠኑትን ዝርዝር ሪፖርት በይፋ ተረክቧል።
ቦርዱ ቀደም ሲል በጥር ወር 2018 ዓ.ም. ከተለያዩ ተቋማት የተሰበሰበውንና በአረንጓዴ፣ ቢጫና ቀይ የተፈረጀውን የፀጥታ መረጃ መሠረት በማድረግ ውይይቶችን አድርጓል።
ይሁን እንጂ ከመንግሥት አካላትና ከተፎካካሪ ፓርቲዎች በደረሱ መረጃዎች መካከል የነበሩትን ልዩነቶች በጥልቀት ለመመርመር መጋቢት 28 ቀን 2018 ዓ.ም. የጋራ የክትትል ቡድን አዋቅሮ ሥምሪት ሰጥቷል።
ከፓርቲዎች፣ ከሲቪል ማኅበረሰብና ከቦርዱ የተውጣጡትና በዘጠኝ ንዑሳን ቡድኖች የተደራጁት እነዚህ አካላት ያከናወኑትን የመስክ ምልከታ አጠናቀው ግንቦት 6 ቀን 2018 ዓ.ም. ሪፖርታቸውን አቅርበዋል።
የመድረኩን የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የቦርዱ ሰብሳቢ ሜላትወርቅ ኃይሉ የክትትል ቡድኑ መሬት ላይ ያለውን ተጨባጭ ሁኔታ አጣርቶ ሥራውን በማጠናቀቁ ምስጋና አቅርበዋል።
የዚህ መድረክ ዋነኛ ዓላማ የቀረበውን የጥናት ውጤት በማድመጥ ቀጣይ አቅጣጫዎችን ለማስቀመጥና የባለድርሻ አካላትን ኃላፊነት በምክረ-ሐሳብ ለማበልጸግ መሆኑንም ገልጸዋል።
በቀረበው ሰፊ ሪፖርት ላይ ከፀጥታ ሁኔታው ባሻገር የየአካባቢዎቹ የፖለቲካ ምኅዳርና ፓርቲዎች በነፃነት ተንቀሳቅሰው ለመሥራት ያላቸው አስቻይ ሁኔታ ተዳሷል። በተጨማሪም የሕዝቡ ተነሳሽነትና የምርጫ ካርድ አወሳሰድ ሒደትን ጨምሮ በርካታ ወሳኝ ጉዳዮች ተመልክተዋል።
ይህ የክትትል ሪፖርት በአብዛኛዎቹ የምርጫ አካባቢዎች ላይ ሂደቱን ለማስቀጠል የሚያስችል ምቹ ሁኔታ መኖሩን ቢያረጋግጥም፣ አሁንም ልዩ ትኩረት የሚሹ ቦታዎች መኖራቸውን አመልክቷል።
በጥናቱ ግኝቶች ላይ የቦርዱ ሰብሳቢ ሜላትወርቅ ኃይሉ እና ምክትል ሰብሳቢው ተስፋዬ ንዋይ መድረኩን በመምራት ከተሳታፊዎች ጋር ሰፊ ውይይት አድርገዋል።
በውይይቱም ስለ አጠቃላይ የፀጥታና መዋቅራዊ ተግዳሮቶች እንዲሁም መወሰድ ስለሚገባቸው የዕርምት ዕርምጃዎች ሰፊ ሐሳብ ተንጸባርቋል።
የተሳታፊ ፓርቲዎችና የሲቪል ማኅበረሰብ ተወካዮች ቦርዱ በቀጣይ ሊያደርገው ስለሚገባው ጥብቅ ቁጥጥር ገንቢ አስተያየቶችን የሰጡ መሆኑን ከምርጫ ቦርድ የተገኘው መረጃ ያመላክታል።
#ethiopianbroadcastingcorporation #nebe #ethiopianelection #securityreport
**************
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ በሚካሄድባቸው አካባቢዎች ላይ ሥምሪት ሰጥቷቸው የነበሩ የክትትል ቡድኖች ያጠኑትን ዝርዝር ሪፖርት በይፋ ተረክቧል።
ቦርዱ ቀደም ሲል በጥር ወር 2018 ዓ.ም. ከተለያዩ ተቋማት የተሰበሰበውንና በአረንጓዴ፣ ቢጫና ቀይ የተፈረጀውን የፀጥታ መረጃ መሠረት በማድረግ ውይይቶችን አድርጓል።
ይሁን እንጂ ከመንግሥት አካላትና ከተፎካካሪ ፓርቲዎች በደረሱ መረጃዎች መካከል የነበሩትን ልዩነቶች በጥልቀት ለመመርመር መጋቢት 28 ቀን 2018 ዓ.ም. የጋራ የክትትል ቡድን አዋቅሮ ሥምሪት ሰጥቷል።
ከፓርቲዎች፣ ከሲቪል ማኅበረሰብና ከቦርዱ የተውጣጡትና በዘጠኝ ንዑሳን ቡድኖች የተደራጁት እነዚህ አካላት ያከናወኑትን የመስክ ምልከታ አጠናቀው ግንቦት 6 ቀን 2018 ዓ.ም. ሪፖርታቸውን አቅርበዋል።
የመድረኩን የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የቦርዱ ሰብሳቢ ሜላትወርቅ ኃይሉ የክትትል ቡድኑ መሬት ላይ ያለውን ተጨባጭ ሁኔታ አጣርቶ ሥራውን በማጠናቀቁ ምስጋና አቅርበዋል።
የዚህ መድረክ ዋነኛ ዓላማ የቀረበውን የጥናት ውጤት በማድመጥ ቀጣይ አቅጣጫዎችን ለማስቀመጥና የባለድርሻ አካላትን ኃላፊነት በምክረ-ሐሳብ ለማበልጸግ መሆኑንም ገልጸዋል።
በቀረበው ሰፊ ሪፖርት ላይ ከፀጥታ ሁኔታው ባሻገር የየአካባቢዎቹ የፖለቲካ ምኅዳርና ፓርቲዎች በነፃነት ተንቀሳቅሰው ለመሥራት ያላቸው አስቻይ ሁኔታ ተዳሷል። በተጨማሪም የሕዝቡ ተነሳሽነትና የምርጫ ካርድ አወሳሰድ ሒደትን ጨምሮ በርካታ ወሳኝ ጉዳዮች ተመልክተዋል።
ይህ የክትትል ሪፖርት በአብዛኛዎቹ የምርጫ አካባቢዎች ላይ ሂደቱን ለማስቀጠል የሚያስችል ምቹ ሁኔታ መኖሩን ቢያረጋግጥም፣ አሁንም ልዩ ትኩረት የሚሹ ቦታዎች መኖራቸውን አመልክቷል።
በጥናቱ ግኝቶች ላይ የቦርዱ ሰብሳቢ ሜላትወርቅ ኃይሉ እና ምክትል ሰብሳቢው ተስፋዬ ንዋይ መድረኩን በመምራት ከተሳታፊዎች ጋር ሰፊ ውይይት አድርገዋል።
በውይይቱም ስለ አጠቃላይ የፀጥታና መዋቅራዊ ተግዳሮቶች እንዲሁም መወሰድ ስለሚገባቸው የዕርምት ዕርምጃዎች ሰፊ ሐሳብ ተንጸባርቋል።
የተሳታፊ ፓርቲዎችና የሲቪል ማኅበረሰብ ተወካዮች ቦርዱ በቀጣይ ሊያደርገው ስለሚገባው ጥብቅ ቁጥጥር ገንቢ አስተያየቶችን የሰጡ መሆኑን ከምርጫ ቦርድ የተገኘው መረጃ ያመላክታል።
#ethiopianbroadcastingcorporation #nebe #ethiopianelection #securityreport
Sponsored by
Surafel
20 days ago
የግል ንግድ /sole proprietorship/ እና ባለ አንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ትርጉም፣ልዩነት ጥቅምና ስጋት
ከኢትዮጵያ ንግድ ህግ ማእቀፍ
ጠበቃና የህግ አማካሪ ፋንታሁን ደለለው
መግቢያ #ethiopia | ለዚህ ጹሁፍ መነሻ የሆነኝ ባለ አንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር እና የግል ንግድ /sole proprietorship/ ያሉት ባህርያት ፥ የሚለያዩበት መሠረታዊ ነጥብ ፥ የሁለቱም ጥቅም እና የንግድ እንቅስቃሴ ከመደምደሚያ የህግ ምክር ጋር አጠቃለን ለህግ ግንዛቤ ይሆን ዘንድ ለእናንተ አቅርበናል።
1. የግል ንግድ ድርጅት/Sole proprietorship/ የህግ ትርጉም
የግል ንግድ ድርጅት (Sole Proprietorship) ማለት በአንድ ግለሰብ ብቻ የሚመሰረት፣ የሚንቀሳቀስ እና በባለቤትነት የሚተዳደር የንግድ አይነት ነው። ይህ የንግድ መዋቅር በአንድ ሰው የሚመራና ከባለቤቱ የተለየ የህግ ሰውነት የሌለው ንግድ ነው።የንግድ አዋጅ ቁጥር 1243/2013 አንቀጽ 5 ፥38 እና ተከታዮችን በመረዳት መገንዘብ የሚቻል ነው።
2. ባለ አንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር ትርጓሜ
ባለ አንድ አባል ኀላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር ማለት አንድ ሰው በግሉ በሚሰጠው መግለጫ መሠረት የተቋቋመ የንግድ ማኅበር ነው።ማኅበሩ ከአባሉ የተለየና የተነጠለ የራሱ የሕግ ሰውነት አለው።አባሉ የራሱን መዋጮ ሙሉ በሙሉ እስከ ከፈለ ድረስ ማኅበሩ ላይ ለሚፈለገው ዕዳ በግሉ እንደማይጠየቅ በንግድ አዋጅ ቁጥር 1243/13 አንቀጽ 534 ላይ ተደንግጓል።
3. የግል ንግድ ድርጅትና ባለ አንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር መካከል ያለው ልዩነት
3.1 በግል ንግድ/Sole proprietorship/ ያለውን እንመልከት
በግል የንግድ ስራ ሲከናወን በግል የሚሰራው ሰው ራሱ ለሚመጣው ጥቅም ራሱ ተጠቃሚ ሲሆን ለሚከሰተውም እዳ ደግሞ ከድርጅቱ ጋር በተናጠልም ሆነ በአንድነት ተጠያቂ ይሆናል። ኃላፊነቱ ያልተወሰነ ነው። ነጋዴው ከድርጅቱ የሚለይበት አይደለም። ነጋዴው ከሞተ በመሰረቱ የግል ንግዱ ይቆማል። ወራሾች ግን በራሳቸው ስም የመቀጠል መብት አላቸው።
ቢቀጥሉም በቀድሞ በንግዱ ስም ሳይሆን በራሳቸው ነው። ወራሽ ከሌለው ደግሞ እስከ መጨረሻው ድርጅቱ ይሞታል ወይም ይጠፋል። ወራሾች ግን መቀጠል ከፈለጉም ሆነ ንግዱ በራሳቸው እንዲቀጥል ካልፈለጉ የንግድ ስሙን ከንግድ መዝገብ ማሰረዝ አለባቸው። ግብር አከፋፈል በተመለከተ ከትርፉ ላይ አንዴ ብቻ የሚከፈል ነው። አባሉም ድርጅቱም አንድ ነው። የአባላት ትርፍ ክፍፍል/dividend/ የሚባል የለም። ይህ የንግድ ድርጅቱ ከነጋዴው የተለየ ህጋዊ ሰውነት ስለሌለው ነው።
3.2 ባለ አንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር
ይህ ማህበሩ ከአባሉ የተለየ ህጋዊ ሰውነት ያለው በራሱ ህጋዊ ጉዳይ ማስኬድ የሚችል ነው። አባሉ አንድ ሰው ሲሆን ኃላፊነቱ የተወሰነ ነው። ማህበሩ ባለው እዳ ኃላፊነት አባሉ አይጠየቅም። ማህበሩ እራሱ የሚጠየቅበት ነው። አባሉ ቢሞት ፣ ቢወጣ ማህበሩ ራሱን ችሎ ይቀጥላል። ባለሀብቶች ይህንን አንድ አባል ሆነው ኃላፊነቱ የተወሰነ ስለሆነ ይመርጡታል። ግብር አከፋፈል ከማህበሩ ትርፍ ከተከፈለ በኋላ አባሉ ካገኘው ትርፍ በድጋሜ ግብር ይከፈላል። አባሉ በአንድነት እና በነጠላ ሊጠየቅ የሚችለው በተለየ ሁኔታ ማህበሩን ለጉዳት የሚዳርግ ጥፋት ከፈጸመ በንግድ ህጉ አንቀጽ 543 መሠረት ተጠያቂ ይሆናል እንጂ በመሠረቱ አይጠየቅም።
4. ባለ አንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ጥቅምና ስጋት
በአዲሱ ንግድ አዋጅ ቁጥር 1243/13 አንቀጽ 534 እንደተቀመጠው ባለ አንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር የህግ እውቅና የተሰጠው ሲሆን ይህ ለብቻቸው ኃላፊነቱ በተወሰነ የግል ማህበር ለመስራት ለሚፈልጉ ባለሀብቶች እንዲሰሩ ከሌሎች ሀገሮች ልምድ ተሞክሮ በመውስድ የወጣ የህግ ድንጋጌ ነው። በዚህ መሰረት በግል ንግድ ድርጅት ይልቅ አንድ አባል ሆኖ በኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር መሥራት ለሚፈልግ ነጋዴ ይህን አማራጭ መምጣቱ ለሀገራችን አማራጭ የንግድ እንቅስቃሴ ስረአት ከፍተኛ ሚና ያለው ነው።
ምክንያቱም ብቻውን አባል ሆኖ በግል ድርጅት ለሚመጣው እዳ ኃላፊነት ባለቤቱ በነጠላ እና በአንድነት ከመጠየቅ ይልቅ ድርጅቱ ብቻ በኃላፊነቱ እንዲጠየቅ አባሉ በማህበሩ እዳ እንዳይጠየቅ እንዲሁም ደግሞ ባለሀብቱ ብቻውን ለመስራት ከፈለገ ባለ አንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበርን መመሥረት አዋጭ ነው።
የማህበሩ እዳም ወደ አባሉ የማይመጣ ማህበሩ በራሱ የሚጠየቅ ነው። አባሉ ቢወጣ፣ቢሞት ማህበሩ ዘላቂ በመሆኑ ለንግድ እንቅስቃሴ ዋስትና ወሳኝ ሚና አለው። ለሶስተኛ ወገኖች ባለገንዘቦች ግን አንድ አባል ሆኖ ኃላፊነቱ የተገደበ መሆኑ እዳን ከመክፈል አንጻር የሚተማመኑበት አይሆንም። ግብር አከፋፈል ላይ ከማህበሩም ከአባል ትርፉም አንድ ሆኖ ሳለ ሁለቴ መክፈሉ ባለሀብቱን በዚህ ንግድ ማህበር እንዳይሳተፍ የሚገፋው ነው። አንድ አንድ ሀገሮች አንድ ግብር ክፍያ በማድረግ የሚያበረታቱ ሲሆን አሜሪካ ለዚህ ተጠቃሽ ናት።
5. የግል ንግድ ጥቅምና ስጋት
የግል ንግድ/sole proprietorship/ ለሚሰራ ሰው ለ3ኛ ወገኖች ባለገንዘቦች ይህ ተመራጭ ሲሆን ግብር አከፋፈል ላይም አንዴ በንግድ ድርጅቱ ብቻ የሚከፍልበት ነው። አባል ባለ አክስዮን ስለሌለበትም ትርፍ ድርሻ ከፍፍል የለም። እንደ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ሁለት ጊዜ ግብር አይከፍልም። ያለው ስጋት እዳ ጠያቂዎች ከድርጅቱ አልፈው በግል ሀብቱ ጭምር የሚጠይቁት በመሆኑ ለቤተሰቡ ለግል ሀብቱ ከባድ አደጋ ሲሆን ለእዳ ጠያቂዎች ግን ዋስትና እና ጠቃሚነት ያለው ነው። ነጋዴው ሲሞት ንግዶ ከንግድ መዝገብ የሚለይ ሲሆን ወራሾች ካሉ በውርስ ማጣራት ሂደት የሚከናወን ሲሆን የገንዘብ ጠያቂዎችን ከንግዱና ከውርሱ ሀብቱ እዳ ከከፈሉ በኋላ ላይ ለራሳቸው የሚወርሱ ይሆናል።
6. የጹሁፉ መደምደሚያ እና የህግ ምክር
የግል ንግድ እና ባለ አንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ሁለቱም ጋር የአንድ ሰው ሀብት ሲሆኑ ከኃላፊነት ፣ ህጋዊ እንቅስቃሴ እና ውጤት አንጻር የራሳቸው የሆነ ጸባይ ያላቸው በመሆኑ ቀድሞ በማጤን የህግ ባለሙያ በማማከር እንደ ባለሀብቱ የሀብት አቋም እን የንግድ ፍላጎት አንጻር መመስረት ፣ ሊመጣ ከሚችለው ኪሳራ እና ጉዳት በመጠበቅ ለታለመለት የንግድ ትርፍ ሊረዳ የሚችል ነው።
ማጣቀሻዎች/References/
1. የንግድ ህግ አዋጅ ቁጥር 1243/13
2. ፍቃዱ ጴጥሮስ የኢትዮጵያ የህግ ኩባንያ 3ኛ እትም
ጠበቃና የህግ አማካሪ ፋንታሁን ደለለው
0929101037,0983337690
ከኢትዮጵያ ንግድ ህግ ማእቀፍ
ጠበቃና የህግ አማካሪ ፋንታሁን ደለለው
መግቢያ #ethiopia | ለዚህ ጹሁፍ መነሻ የሆነኝ ባለ አንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር እና የግል ንግድ /sole proprietorship/ ያሉት ባህርያት ፥ የሚለያዩበት መሠረታዊ ነጥብ ፥ የሁለቱም ጥቅም እና የንግድ እንቅስቃሴ ከመደምደሚያ የህግ ምክር ጋር አጠቃለን ለህግ ግንዛቤ ይሆን ዘንድ ለእናንተ አቅርበናል።
1. የግል ንግድ ድርጅት/Sole proprietorship/ የህግ ትርጉም
የግል ንግድ ድርጅት (Sole Proprietorship) ማለት በአንድ ግለሰብ ብቻ የሚመሰረት፣ የሚንቀሳቀስ እና በባለቤትነት የሚተዳደር የንግድ አይነት ነው። ይህ የንግድ መዋቅር በአንድ ሰው የሚመራና ከባለቤቱ የተለየ የህግ ሰውነት የሌለው ንግድ ነው።የንግድ አዋጅ ቁጥር 1243/2013 አንቀጽ 5 ፥38 እና ተከታዮችን በመረዳት መገንዘብ የሚቻል ነው።
2. ባለ አንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር ትርጓሜ
ባለ አንድ አባል ኀላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር ማለት አንድ ሰው በግሉ በሚሰጠው መግለጫ መሠረት የተቋቋመ የንግድ ማኅበር ነው።ማኅበሩ ከአባሉ የተለየና የተነጠለ የራሱ የሕግ ሰውነት አለው።አባሉ የራሱን መዋጮ ሙሉ በሙሉ እስከ ከፈለ ድረስ ማኅበሩ ላይ ለሚፈለገው ዕዳ በግሉ እንደማይጠየቅ በንግድ አዋጅ ቁጥር 1243/13 አንቀጽ 534 ላይ ተደንግጓል።
3. የግል ንግድ ድርጅትና ባለ አንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር መካከል ያለው ልዩነት
3.1 በግል ንግድ/Sole proprietorship/ ያለውን እንመልከት
በግል የንግድ ስራ ሲከናወን በግል የሚሰራው ሰው ራሱ ለሚመጣው ጥቅም ራሱ ተጠቃሚ ሲሆን ለሚከሰተውም እዳ ደግሞ ከድርጅቱ ጋር በተናጠልም ሆነ በአንድነት ተጠያቂ ይሆናል። ኃላፊነቱ ያልተወሰነ ነው። ነጋዴው ከድርጅቱ የሚለይበት አይደለም። ነጋዴው ከሞተ በመሰረቱ የግል ንግዱ ይቆማል። ወራሾች ግን በራሳቸው ስም የመቀጠል መብት አላቸው።
ቢቀጥሉም በቀድሞ በንግዱ ስም ሳይሆን በራሳቸው ነው። ወራሽ ከሌለው ደግሞ እስከ መጨረሻው ድርጅቱ ይሞታል ወይም ይጠፋል። ወራሾች ግን መቀጠል ከፈለጉም ሆነ ንግዱ በራሳቸው እንዲቀጥል ካልፈለጉ የንግድ ስሙን ከንግድ መዝገብ ማሰረዝ አለባቸው። ግብር አከፋፈል በተመለከተ ከትርፉ ላይ አንዴ ብቻ የሚከፈል ነው። አባሉም ድርጅቱም አንድ ነው። የአባላት ትርፍ ክፍፍል/dividend/ የሚባል የለም። ይህ የንግድ ድርጅቱ ከነጋዴው የተለየ ህጋዊ ሰውነት ስለሌለው ነው።
3.2 ባለ አንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር
ይህ ማህበሩ ከአባሉ የተለየ ህጋዊ ሰውነት ያለው በራሱ ህጋዊ ጉዳይ ማስኬድ የሚችል ነው። አባሉ አንድ ሰው ሲሆን ኃላፊነቱ የተወሰነ ነው። ማህበሩ ባለው እዳ ኃላፊነት አባሉ አይጠየቅም። ማህበሩ እራሱ የሚጠየቅበት ነው። አባሉ ቢሞት ፣ ቢወጣ ማህበሩ ራሱን ችሎ ይቀጥላል። ባለሀብቶች ይህንን አንድ አባል ሆነው ኃላፊነቱ የተወሰነ ስለሆነ ይመርጡታል። ግብር አከፋፈል ከማህበሩ ትርፍ ከተከፈለ በኋላ አባሉ ካገኘው ትርፍ በድጋሜ ግብር ይከፈላል። አባሉ በአንድነት እና በነጠላ ሊጠየቅ የሚችለው በተለየ ሁኔታ ማህበሩን ለጉዳት የሚዳርግ ጥፋት ከፈጸመ በንግድ ህጉ አንቀጽ 543 መሠረት ተጠያቂ ይሆናል እንጂ በመሠረቱ አይጠየቅም።
4. ባለ አንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ጥቅምና ስጋት
በአዲሱ ንግድ አዋጅ ቁጥር 1243/13 አንቀጽ 534 እንደተቀመጠው ባለ አንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር የህግ እውቅና የተሰጠው ሲሆን ይህ ለብቻቸው ኃላፊነቱ በተወሰነ የግል ማህበር ለመስራት ለሚፈልጉ ባለሀብቶች እንዲሰሩ ከሌሎች ሀገሮች ልምድ ተሞክሮ በመውስድ የወጣ የህግ ድንጋጌ ነው። በዚህ መሰረት በግል ንግድ ድርጅት ይልቅ አንድ አባል ሆኖ በኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር መሥራት ለሚፈልግ ነጋዴ ይህን አማራጭ መምጣቱ ለሀገራችን አማራጭ የንግድ እንቅስቃሴ ስረአት ከፍተኛ ሚና ያለው ነው።
ምክንያቱም ብቻውን አባል ሆኖ በግል ድርጅት ለሚመጣው እዳ ኃላፊነት ባለቤቱ በነጠላ እና በአንድነት ከመጠየቅ ይልቅ ድርጅቱ ብቻ በኃላፊነቱ እንዲጠየቅ አባሉ በማህበሩ እዳ እንዳይጠየቅ እንዲሁም ደግሞ ባለሀብቱ ብቻውን ለመስራት ከፈለገ ባለ አንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበርን መመሥረት አዋጭ ነው።
የማህበሩ እዳም ወደ አባሉ የማይመጣ ማህበሩ በራሱ የሚጠየቅ ነው። አባሉ ቢወጣ፣ቢሞት ማህበሩ ዘላቂ በመሆኑ ለንግድ እንቅስቃሴ ዋስትና ወሳኝ ሚና አለው። ለሶስተኛ ወገኖች ባለገንዘቦች ግን አንድ አባል ሆኖ ኃላፊነቱ የተገደበ መሆኑ እዳን ከመክፈል አንጻር የሚተማመኑበት አይሆንም። ግብር አከፋፈል ላይ ከማህበሩም ከአባል ትርፉም አንድ ሆኖ ሳለ ሁለቴ መክፈሉ ባለሀብቱን በዚህ ንግድ ማህበር እንዳይሳተፍ የሚገፋው ነው። አንድ አንድ ሀገሮች አንድ ግብር ክፍያ በማድረግ የሚያበረታቱ ሲሆን አሜሪካ ለዚህ ተጠቃሽ ናት።
5. የግል ንግድ ጥቅምና ስጋት
የግል ንግድ/sole proprietorship/ ለሚሰራ ሰው ለ3ኛ ወገኖች ባለገንዘቦች ይህ ተመራጭ ሲሆን ግብር አከፋፈል ላይም አንዴ በንግድ ድርጅቱ ብቻ የሚከፍልበት ነው። አባል ባለ አክስዮን ስለሌለበትም ትርፍ ድርሻ ከፍፍል የለም። እንደ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ሁለት ጊዜ ግብር አይከፍልም። ያለው ስጋት እዳ ጠያቂዎች ከድርጅቱ አልፈው በግል ሀብቱ ጭምር የሚጠይቁት በመሆኑ ለቤተሰቡ ለግል ሀብቱ ከባድ አደጋ ሲሆን ለእዳ ጠያቂዎች ግን ዋስትና እና ጠቃሚነት ያለው ነው። ነጋዴው ሲሞት ንግዶ ከንግድ መዝገብ የሚለይ ሲሆን ወራሾች ካሉ በውርስ ማጣራት ሂደት የሚከናወን ሲሆን የገንዘብ ጠያቂዎችን ከንግዱና ከውርሱ ሀብቱ እዳ ከከፈሉ በኋላ ላይ ለራሳቸው የሚወርሱ ይሆናል።
6. የጹሁፉ መደምደሚያ እና የህግ ምክር
የግል ንግድ እና ባለ አንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ሁለቱም ጋር የአንድ ሰው ሀብት ሲሆኑ ከኃላፊነት ፣ ህጋዊ እንቅስቃሴ እና ውጤት አንጻር የራሳቸው የሆነ ጸባይ ያላቸው በመሆኑ ቀድሞ በማጤን የህግ ባለሙያ በማማከር እንደ ባለሀብቱ የሀብት አቋም እን የንግድ ፍላጎት አንጻር መመስረት ፣ ሊመጣ ከሚችለው ኪሳራ እና ጉዳት በመጠበቅ ለታለመለት የንግድ ትርፍ ሊረዳ የሚችል ነው።
ማጣቀሻዎች/References/
1. የንግድ ህግ አዋጅ ቁጥር 1243/13
2. ፍቃዱ ጴጥሮስ የኢትዮጵያ የህግ ኩባንያ 3ኛ እትም
ጠበቃና የህግ አማካሪ ፋንታሁን ደለለው
0929101037,0983337690
20 days ago
በአዲስ አበባ የተከናወነው የከተማ ልማት ሥራ ለዓለም ትምህርት የሚሰጥ ነው - ጋዜጠኛ ዳኒኤል ካርል
*************************
በአዲስ አበባ የተከናወነው የከተማ ልማት ሥራ ከተሞችን ለዜጎች ምቹ አድርጎ መሥራት እንደሚቻል ለዓለም ትምህርት የሚሰጥ ነው ሲል እንግሊዛዊው ጋዜጠኛ ዳኒኤል ካርል ተናገረ።
አዲስ አበባ ከተማ በዚህ ልክ ውብ ሆና እንድትለማ የመሪዎች ቁርጠኝነት ወሳኝ መሆኑንም ገልጿል።
የትናንት አቧራዋን አራግፋ ስሟን በግብሯ ልትገልጥ የተነሳችው አዲስ አበባ ከክልል ከተሞች ምሳሌነት አልፋ ስሟ አድማስን ተሻግሮ በሁሉም መስክ ፊት ከቀደሙ ሐገራት አስተጋብቷል።
ለዚህም ይመስላል ያቺ በመኪና ጥርቅም ከቆሻሻ ጋር ለረጅም ዓመት ተወዳጅታ የዘለቀችው አዲስ አበባ በአጭር ጊዜ እንደምን ስሟን መጥና ተገኘች? ሲሉ ዓለም አቀፍ ምሁራን ጭምር ጥናት ማድረግ የጀመሩት።
መቀመጫቸውን በእንግሊዝ ሀገር ባደረጉ ስምንት ምሁራን እና ጋዜጠኞችም በጋራ ታትሞ የተመረቀው መጽሐፍም ለዚህ ማሳያ ሆኗል።
በጥናቱ ከተሳተፉት ሰዎች መካከል አንዱ የሆነው ጋዜጠኛ ዳኒኤል እንደሚለው ታዲያ ከጥቂት ዓመታት በፊት የምናውቃት አዲስ አበባ በአጭር ጊዜ ውስጥ ያከናወነችው የከተማ ልማት ግንባታ ዓለም ሁሉ ሊያያቸው ከሚጓጓላቸው ከተሞች ተርታ አሰልፏታል።
እንደ ጋዜጠኛ ዳኒኤል ገለጻ ከሆነ ታላቅ ራዕይን ያነገበ፣ ከዛሬ አልፎ ለቀጣይ ትውልድ ወረትን ለመጣል የሚተጋ መሪ መኖር ለከተማዋ በዚህ ልክ መቀየር ማርሽ ቀያሪ ሆኖ ተገኝቷል።
“የተከናወኑት የከተማ ልማት ሥራዎች አሁን ስሟን በግብሯ የገለጠች አዲስ አበባን ለዓለም ገልጦ አሳይቷል” የሚለው ጋዜጠኛ ዳኒኤል፣ በተለይም የአፍሪካ መሪዎች ከተሞቻቸውን እንዴት ዜጎችን በሚመጥን ልክ መሥራት እንደሚችሉ በተሞክሮነት የምትቀርብ ሆናለች ማለቱን ኤኤምኤን ዘግቧል።
#ebc #ethiopia #addisababa #development #horizonofhope
*************************
በአዲስ አበባ የተከናወነው የከተማ ልማት ሥራ ከተሞችን ለዜጎች ምቹ አድርጎ መሥራት እንደሚቻል ለዓለም ትምህርት የሚሰጥ ነው ሲል እንግሊዛዊው ጋዜጠኛ ዳኒኤል ካርል ተናገረ።
አዲስ አበባ ከተማ በዚህ ልክ ውብ ሆና እንድትለማ የመሪዎች ቁርጠኝነት ወሳኝ መሆኑንም ገልጿል።
የትናንት አቧራዋን አራግፋ ስሟን በግብሯ ልትገልጥ የተነሳችው አዲስ አበባ ከክልል ከተሞች ምሳሌነት አልፋ ስሟ አድማስን ተሻግሮ በሁሉም መስክ ፊት ከቀደሙ ሐገራት አስተጋብቷል።
ለዚህም ይመስላል ያቺ በመኪና ጥርቅም ከቆሻሻ ጋር ለረጅም ዓመት ተወዳጅታ የዘለቀችው አዲስ አበባ በአጭር ጊዜ እንደምን ስሟን መጥና ተገኘች? ሲሉ ዓለም አቀፍ ምሁራን ጭምር ጥናት ማድረግ የጀመሩት።
መቀመጫቸውን በእንግሊዝ ሀገር ባደረጉ ስምንት ምሁራን እና ጋዜጠኞችም በጋራ ታትሞ የተመረቀው መጽሐፍም ለዚህ ማሳያ ሆኗል።
በጥናቱ ከተሳተፉት ሰዎች መካከል አንዱ የሆነው ጋዜጠኛ ዳኒኤል እንደሚለው ታዲያ ከጥቂት ዓመታት በፊት የምናውቃት አዲስ አበባ በአጭር ጊዜ ውስጥ ያከናወነችው የከተማ ልማት ግንባታ ዓለም ሁሉ ሊያያቸው ከሚጓጓላቸው ከተሞች ተርታ አሰልፏታል።
እንደ ጋዜጠኛ ዳኒኤል ገለጻ ከሆነ ታላቅ ራዕይን ያነገበ፣ ከዛሬ አልፎ ለቀጣይ ትውልድ ወረትን ለመጣል የሚተጋ መሪ መኖር ለከተማዋ በዚህ ልክ መቀየር ማርሽ ቀያሪ ሆኖ ተገኝቷል።
“የተከናወኑት የከተማ ልማት ሥራዎች አሁን ስሟን በግብሯ የገለጠች አዲስ አበባን ለዓለም ገልጦ አሳይቷል” የሚለው ጋዜጠኛ ዳኒኤል፣ በተለይም የአፍሪካ መሪዎች ከተሞቻቸውን እንዴት ዜጎችን በሚመጥን ልክ መሥራት እንደሚችሉ በተሞክሮነት የምትቀርብ ሆናለች ማለቱን ኤኤምኤን ዘግቧል።
#ebc #ethiopia #addisababa #development #horizonofhope
20 days ago
ውብ አዲስ ፪ የሥዕል ኤግዚቢሽን ተመረቀ
#ethiopia | በሠዓሊ ሀሮን ሱለይማን የተዘጋጀው ውብ አዲስ ፪ የሥዕል ትርዒት በጣይቱ የባህልና የትምህርት ማዕከል በይፋ ተከፍቷል።
ኤግዚቢሽኑን መርቀው የከፈቱት የአዲስ አበባ ባህልና ኪነጥበብ ምክትል ቢሮ ኃላፊ ወይዘሮ ሉባባ ጀማል እና ታዋቂው ሠዓሊና መምህር ጋሽ እሸቱ ጥሩነህ ናቸው።
የአዲስ አበባ ባህልና ኪነጥበብ ቢሮ ከዝግጅቱ በስተጀርባ በትብብር በመሥራት ድጋፍ አድርጓል።
ይህ የኪነጥበብ ዝግጅት ከግንቦት 07 እስከ ግንቦት 23 ቀን ድረስ ለሕዝብ ክፍት ሆኖ የሚቆይ ሲሆን ፍላጎት ያላቸው ማናቸውም የጥበብ አፍቃሪያን ያለ ምንም የመግቢያ ክፍያ መታደም ይችላሉ።
የሥዕል ትርዒቱ የሚገኝበት ስፍራ በፒያሳ አድዋ ሙዚየም አጠገብ በሚገኘው የጣይቱ ማዕከል ነው።
#art #artexhibition #painting #piazza #culture #addisababa #ethiopia #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
#ethiopia | በሠዓሊ ሀሮን ሱለይማን የተዘጋጀው ውብ አዲስ ፪ የሥዕል ትርዒት በጣይቱ የባህልና የትምህርት ማዕከል በይፋ ተከፍቷል።
ኤግዚቢሽኑን መርቀው የከፈቱት የአዲስ አበባ ባህልና ኪነጥበብ ምክትል ቢሮ ኃላፊ ወይዘሮ ሉባባ ጀማል እና ታዋቂው ሠዓሊና መምህር ጋሽ እሸቱ ጥሩነህ ናቸው።
የአዲስ አበባ ባህልና ኪነጥበብ ቢሮ ከዝግጅቱ በስተጀርባ በትብብር በመሥራት ድጋፍ አድርጓል።
ይህ የኪነጥበብ ዝግጅት ከግንቦት 07 እስከ ግንቦት 23 ቀን ድረስ ለሕዝብ ክፍት ሆኖ የሚቆይ ሲሆን ፍላጎት ያላቸው ማናቸውም የጥበብ አፍቃሪያን ያለ ምንም የመግቢያ ክፍያ መታደም ይችላሉ።
የሥዕል ትርዒቱ የሚገኝበት ስፍራ በፒያሳ አድዋ ሙዚየም አጠገብ በሚገኘው የጣይቱ ማዕከል ነው።
#art #artexhibition #painting #piazza #culture #addisababa #ethiopia #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
20 days ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) ዓለም አቀፉ የችግር አፈታት ተቋም በድረ-ገጹ ባወጣው አዲስ የትንታኔ ሪፖርት፣ አሜሪካ ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን ግንኙነት ለማጠናከር ከፍተኛ ጥረት እያደረገች መሆኑን አስታውቋል። ተቋሙ እንዳስነበበው፣ የአሜሪካ ኩባንያዎች በአዲስ አበባ አቅራቢያ በሚገነባው ግዙፍ የዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ እና በሌሎችም ፕሮጀክቶች ላይ መዋዕለ ንዋያቸውን እንዲያፈሱ ማበረታታቷ የዚሁ ጥረት አካል ነው። በተለይም ግንቦት 3 አሜሪካ ወደ ኢትዮጵያ የሚደረገውን የጦር መሳሪያ ሽያጭ የሚከለክለውን ፖሊሲዋን እንደምታላላ ይፋ ማድረጓን ሪፖርቱ በዋቢነት ጠቅሷል።
ክራይስስ ግሩፕ በዘገባው እንዳመለከተው፣ የአሜሪካ ባለስልጣናት የኢትዮጵያ መንግስት ከኤርትራ ጋር አዲስ ሰፊ ጦርነት የሚከፍት ከሆነ ከዋሽንግተን ጋር እያደገ የመጣው ግንኙነቱ ከባድ አደጋ ላይ እንደሚወድቅ በሚገባ እንደተረዳ ያምናሉ። ምንም እንኳን ይህ ሁኔታ በትግራይ ጉዳይ ላይም በተመሳሳይ መልኩ ተፈጻሚ መሆን አለመሆኑ ሙሉ በሙሉ ግልጽ ባይሆንም፣ ዋሽንግተን ግን አዲስ አበባ ከገባችበት የፖለቲካ ውጥረት በሰላማዊ መንገድ እንድትወጣ ለማግባባት ያላትን የዲፕሎማሲ ተጽዕኖ ፈጣሪነት በአግባቡ ልትጠቀምበት እንደሚገባ ተቋሙ አሳስቧል።
በአካባቢው እና በቀጠናው ካለው ውስብስብ ተለዋዋጭ ሁኔታ አንጻር የሰላም ሂደቱ በአጭር ጊዜ ውስጥ ተጨባጭ ለውጥ ያመጣል ብሎ ማሰብ አዳጋች መሆኑን የገለጸው ሪፖርቱ፣ የውጭ ተዋንያን ቀዳሚ ትኩረት መሆን ያለበት የፖለቲካ ውጥረቱ ተባብሶ ወደ ሌላ ጦርነት እንዳያመራ መከላከል ላይ መሆኑን አስገንዝቧል። ለዚህም ሁለቱን ወገኖች በአካልም ሆነ በአስታራቂዎች በኩል ወደ ድርድር ጠረጴዛ እንዲመጡ ማግባባት ወሳኝ የመነሻ ነጥብ ይሆናል። ከዚህም ባሻገር ሰፋ ያለ የቀጠናው የውጥረት ማስተንፈሻ እርምጃዎች እጅግ አስፈላጊ መሆናቸውን የጠቀሰው ክራይስስ ግሩፕ፣ በተለይም በአዲስ አበባ እና በሱዳን ጦር መካከል 'ለተኪ ታጣቂዎች ድጋፍ ታደርጋላችሁ' በሚል የጋራ ጥርጣሬ እያደገ የመጣውን ፍጥጫ ማርገብ ጊዜ የማይሰጠው ጉዳይ መሆኑን አብራርቷል።
የአፋጣኝ ግጭት ስጋቱ አንዴ ጋብ ካለ በኋላ፣ አዲስ አበባ እና መቀሌ የፕሪቶሪያውን የሰላም ስምምነት የሚያጠናክር እና አሁን ለተፈጠረው ከፍተኛ አለመግባባት መፍትሔ የሚያመጣ አዲስ ስምምነት ላይ መድረስ እንደሚኖርባቸው ክራይስስ ግሩፕ አጽንኦት ሰጥቷል። የተቋሙ ትንታኔ እንደሚያስረዳው፣ የማንኛውም አዲስ ስምምነት መሠረት መሆን ያለበት "አንደኛው ወገን ሌላኛውን በቀላሉ ሊያጠፋው አይችልም" የሚለውን መራር እውነት መቀበል ሲሆን፣ ይህንን በጦርነት ለማሳካት መሞከር የሚያስከትለው ኪሳራ እጅግ ግዙፍ እና አደገኛ ነው።
ትግራይ ወደ ኢትዮጵያ የፖለቲካ ፌዴሬሽን ሥርዓት እንዴት በድጋሚ ልትቀላቀል እንደምትችል የሚያሳይ ግልጽ እቅድ መኖር እንዳለበት የገለጸው ሪፖርቱ፣ በእነዚህ መሠረታዊ ጉዳዮች ላይ ጠንካራ ትኩረት ሰጥቶ መሥራት ካልተቻለ መቀሌ እና አዲስ አበባ እራሳቸውን ደጋግመው አሁን ወዳሉበት የግጭት እና የጥፋት አዙሪት ውስጥ መመለሳቸው አይቀሬ መሆኑን በማስጠንቀቅ ዘገባውን አጠናቋል።
ክራይስስ ግሩፕ በዘገባው እንዳመለከተው፣ የአሜሪካ ባለስልጣናት የኢትዮጵያ መንግስት ከኤርትራ ጋር አዲስ ሰፊ ጦርነት የሚከፍት ከሆነ ከዋሽንግተን ጋር እያደገ የመጣው ግንኙነቱ ከባድ አደጋ ላይ እንደሚወድቅ በሚገባ እንደተረዳ ያምናሉ። ምንም እንኳን ይህ ሁኔታ በትግራይ ጉዳይ ላይም በተመሳሳይ መልኩ ተፈጻሚ መሆን አለመሆኑ ሙሉ በሙሉ ግልጽ ባይሆንም፣ ዋሽንግተን ግን አዲስ አበባ ከገባችበት የፖለቲካ ውጥረት በሰላማዊ መንገድ እንድትወጣ ለማግባባት ያላትን የዲፕሎማሲ ተጽዕኖ ፈጣሪነት በአግባቡ ልትጠቀምበት እንደሚገባ ተቋሙ አሳስቧል።
በአካባቢው እና በቀጠናው ካለው ውስብስብ ተለዋዋጭ ሁኔታ አንጻር የሰላም ሂደቱ በአጭር ጊዜ ውስጥ ተጨባጭ ለውጥ ያመጣል ብሎ ማሰብ አዳጋች መሆኑን የገለጸው ሪፖርቱ፣ የውጭ ተዋንያን ቀዳሚ ትኩረት መሆን ያለበት የፖለቲካ ውጥረቱ ተባብሶ ወደ ሌላ ጦርነት እንዳያመራ መከላከል ላይ መሆኑን አስገንዝቧል። ለዚህም ሁለቱን ወገኖች በአካልም ሆነ በአስታራቂዎች በኩል ወደ ድርድር ጠረጴዛ እንዲመጡ ማግባባት ወሳኝ የመነሻ ነጥብ ይሆናል። ከዚህም ባሻገር ሰፋ ያለ የቀጠናው የውጥረት ማስተንፈሻ እርምጃዎች እጅግ አስፈላጊ መሆናቸውን የጠቀሰው ክራይስስ ግሩፕ፣ በተለይም በአዲስ አበባ እና በሱዳን ጦር መካከል 'ለተኪ ታጣቂዎች ድጋፍ ታደርጋላችሁ' በሚል የጋራ ጥርጣሬ እያደገ የመጣውን ፍጥጫ ማርገብ ጊዜ የማይሰጠው ጉዳይ መሆኑን አብራርቷል።
የአፋጣኝ ግጭት ስጋቱ አንዴ ጋብ ካለ በኋላ፣ አዲስ አበባ እና መቀሌ የፕሪቶሪያውን የሰላም ስምምነት የሚያጠናክር እና አሁን ለተፈጠረው ከፍተኛ አለመግባባት መፍትሔ የሚያመጣ አዲስ ስምምነት ላይ መድረስ እንደሚኖርባቸው ክራይስስ ግሩፕ አጽንኦት ሰጥቷል። የተቋሙ ትንታኔ እንደሚያስረዳው፣ የማንኛውም አዲስ ስምምነት መሠረት መሆን ያለበት "አንደኛው ወገን ሌላኛውን በቀላሉ ሊያጠፋው አይችልም" የሚለውን መራር እውነት መቀበል ሲሆን፣ ይህንን በጦርነት ለማሳካት መሞከር የሚያስከትለው ኪሳራ እጅግ ግዙፍ እና አደገኛ ነው።
ትግራይ ወደ ኢትዮጵያ የፖለቲካ ፌዴሬሽን ሥርዓት እንዴት በድጋሚ ልትቀላቀል እንደምትችል የሚያሳይ ግልጽ እቅድ መኖር እንዳለበት የገለጸው ሪፖርቱ፣ በእነዚህ መሠረታዊ ጉዳዮች ላይ ጠንካራ ትኩረት ሰጥቶ መሥራት ካልተቻለ መቀሌ እና አዲስ አበባ እራሳቸውን ደጋግመው አሁን ወዳሉበት የግጭት እና የጥፋት አዙሪት ውስጥ መመለሳቸው አይቀሬ መሆኑን በማስጠንቀቅ ዘገባውን አጠናቋል።
21 days ago
በቡታጅራ ከአንድ ቢሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የተገነቡ ግዙፍ የልማት ፕሮጀክቶች በርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) ተመረቁ
***************************
የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) በምሥራቅ ጉራጌ ዞን ቡታጅራ ከተማ የማኅበረሰቡን ማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡ፣ በአጭር ጊዜ በጥራት ግንባታቸው የተጠናቀቁ ልዩ ልዩ የልማት ፕሮጀክቶችን መርቀው ለአገልግሎት ክፍት አድርገዋል።
ተመርቀው ለአገልግሎት የበቁት እነዚህ ፕሮጀክቶች ከአንድ ቢሊየን ብር በላይ ወጪ የተደረገባቸው ሲሆን፣ ለቀጣይ ሥራዎች ውጤታማነት ትልቅ አቅም የሚፈጥሩ፣ የከተማዋን ልማትና ዕድገት እንዲሁም የሕዝቡን ተጠቃሚነት ከፍ የሚያደርጉ መሆናቸው ተገልጿል።
በርዕሰ መስተዳድሩ ተመርቀው ለአገልግሎት ከበቁት የልማት ፕሮጀክቶች መካከል የ 8 ነጥብ 35 ኪሎ ሜትር የኮሪደር ልማት፣ የወንዝ ዳርቻ ፕሮጀክት፣ አዳሪ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት፣ የማኅበረሰብ አቀፍ የሕዝብ መድኃኒት መደብር፣ የልጆች መዝናኛ ማዕከል፣ ሴራና ባህል ቤት፣ የንፁህ መጠጥ ውኃ ፕሮጀክት፣ የዋናው መንገድ ስማርት ፖል እንዲሁም መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ተጠቃሽ ናቸው።
ከዚህም በተጨማሪ በከተማዋ በቀጣይ ለሚገነቡ የጤና ጣቢያ እና የስታዲየም ግንባታ ማስጀመሪያ የሚሆን የመሠረተ ድንጋይ ተቀምጧል።
ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) በምረቃ ሥነ-ሥርዓቱ ላይ እንደገለጹት፣ የቡታጅራ ከተማን ለነዋሪዎች ምቹ ለማድረግ የተጀመረው ጥረት የሚደነቅ ነው።
ከተማዋን አሁን በተጀመረው ፍጥነት ማሳደግ ከተቻለ የኢንቨስትመንትና የቱሪዝም ማዕከል እንደምትሆን ጽኑ እምነታቸውን የገለጹት ርዕሰ መስተዳድሩ፣ ቡታጅራ በብዝሃነት የደመቀች ከተማ መሆኗን ተከትሎ የሰላም ተምሳሌት በማድረግ ለመኖሪያ፣ ለንግድና ለኢንቨስትመንት ይበልጥ ተመራጭ እንድትሆን መሥራትና የከተማውን ገቢ አሟጦ በመጠቀም የልማት ፕሮጀክቶችን እውን ማድረግ እንደሚገባ አሳስበዋል።
በምረቃ መርሃ-ግብሩ ላይ የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንት አቶ ኤርሲኖ አቡሬ፣ የምሥራቅ ጉራጌ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ሙስጠፋ ሐሰን፣ በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የከተማ ልማትና ኢንዱስትሪ ክላስተር አስተባባሪና የከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ቢሮ ኃላፊ አቶ ስንታየሁ ወልደሚካኤልን ጨምሮ ሌሎች የክልል፣ የዞን፣ የከተማና የወረዳ አስተዳደር ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች ተገኝተዋል።
#ethiopia #butajira #development #centralethiopia #regionalnews
***************************
የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) በምሥራቅ ጉራጌ ዞን ቡታጅራ ከተማ የማኅበረሰቡን ማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡ፣ በአጭር ጊዜ በጥራት ግንባታቸው የተጠናቀቁ ልዩ ልዩ የልማት ፕሮጀክቶችን መርቀው ለአገልግሎት ክፍት አድርገዋል።
ተመርቀው ለአገልግሎት የበቁት እነዚህ ፕሮጀክቶች ከአንድ ቢሊየን ብር በላይ ወጪ የተደረገባቸው ሲሆን፣ ለቀጣይ ሥራዎች ውጤታማነት ትልቅ አቅም የሚፈጥሩ፣ የከተማዋን ልማትና ዕድገት እንዲሁም የሕዝቡን ተጠቃሚነት ከፍ የሚያደርጉ መሆናቸው ተገልጿል።
በርዕሰ መስተዳድሩ ተመርቀው ለአገልግሎት ከበቁት የልማት ፕሮጀክቶች መካከል የ 8 ነጥብ 35 ኪሎ ሜትር የኮሪደር ልማት፣ የወንዝ ዳርቻ ፕሮጀክት፣ አዳሪ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት፣ የማኅበረሰብ አቀፍ የሕዝብ መድኃኒት መደብር፣ የልጆች መዝናኛ ማዕከል፣ ሴራና ባህል ቤት፣ የንፁህ መጠጥ ውኃ ፕሮጀክት፣ የዋናው መንገድ ስማርት ፖል እንዲሁም መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ተጠቃሽ ናቸው።
ከዚህም በተጨማሪ በከተማዋ በቀጣይ ለሚገነቡ የጤና ጣቢያ እና የስታዲየም ግንባታ ማስጀመሪያ የሚሆን የመሠረተ ድንጋይ ተቀምጧል።
ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) በምረቃ ሥነ-ሥርዓቱ ላይ እንደገለጹት፣ የቡታጅራ ከተማን ለነዋሪዎች ምቹ ለማድረግ የተጀመረው ጥረት የሚደነቅ ነው።
ከተማዋን አሁን በተጀመረው ፍጥነት ማሳደግ ከተቻለ የኢንቨስትመንትና የቱሪዝም ማዕከል እንደምትሆን ጽኑ እምነታቸውን የገለጹት ርዕሰ መስተዳድሩ፣ ቡታጅራ በብዝሃነት የደመቀች ከተማ መሆኗን ተከትሎ የሰላም ተምሳሌት በማድረግ ለመኖሪያ፣ ለንግድና ለኢንቨስትመንት ይበልጥ ተመራጭ እንድትሆን መሥራትና የከተማውን ገቢ አሟጦ በመጠቀም የልማት ፕሮጀክቶችን እውን ማድረግ እንደሚገባ አሳስበዋል።
በምረቃ መርሃ-ግብሩ ላይ የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንት አቶ ኤርሲኖ አቡሬ፣ የምሥራቅ ጉራጌ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ሙስጠፋ ሐሰን፣ በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የከተማ ልማትና ኢንዱስትሪ ክላስተር አስተባባሪና የከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ቢሮ ኃላፊ አቶ ስንታየሁ ወልደሚካኤልን ጨምሮ ሌሎች የክልል፣ የዞን፣ የከተማና የወረዳ አስተዳደር ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች ተገኝተዋል።
#ethiopia #butajira #development #centralethiopia #regionalnews
21 days ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) የአሜሪካ የፍትሕ ሚኒስቴር ባለሥልጣናት ዛሬ እንዳስታወቁት፣ የትራምፕ አስተዳደር በመጪው ጁላይ 4 ሚከበረው የአሜሪካ 250ኛ የነፃነት በዓል የጸጥታ ጥበቃን ለማጠናከር በሚል ተጨማሪ 1,500 የብሔራዊ ዘብ (ናሽናል ጋርድ) ወታደሮች በዋሽንግተን ዲሲ ጎዳናዎች ላይ እንዲሰማሩ አዝዟል።
ይህንን አስመልክተው መግለጫ የሰጡት የአሜሪካ ማርሻልስ አገልግሎት ዳይሬክተር ጋዲያሴስ ሴራልታ፣ በነፃነት በዓሉ ላይ የሚኖረውን ከፍተኛ የጎብኚዎች ቁጥር ግምት ውስጥ በማስገባት ተጨማሪ ጦር እንዲመደብላቸው መጠየቃቸውን ገልጸዋል። "የብሔራዊ ዘብ አባላቱ በከተማዋ በስፋት መታየታቸው ለወንጀል የሚሰጠውን ምላሽ ያፈጥናል፤ ለፖሊስ ድጋፍ ይሰጣል፤ የጸጥታ አስከባሪዎችን እና የሲቪሉን ማኅበረሰብ ደህንነት ይጠብቃል" ብለዋል። የእነዚህ ተጨማሪ 1,500 ወታደሮች መምጣት፣ በከተማዋ የሚዘዋወሩትን የብሔራዊ ዘብ አባላት ቁጥር ወደ 5,000 ከፍ ያደርገዋል።
ከብሔራዊ ዘቡ በተጨማሪ በአሜሪካ ፓርክ ፖሊስ፣ በ FBI፣ በማርሻልስ አገልግሎት እና በሌሎች የጸጥታ ተቋማት በኩልም በከተማዋ በእግር፣ በተሽከርካሪ እና በፈረስ ላይ የሚደረገው የጸጥታ ጥበቃ ከፍ እንደሚል ዳይሬክተሩ አክለው ገልጸዋል።
የትራምፕ አስተዳደር በዋሽንግተን ዲሲ የብሔራዊ ዘብን ማሰማራት የጀመረው ካለፈው ክረምት ጀምሮ ሲሆን፣ በወቅቱ የፌዴራል መንግሥቱ የዲሲን የሕግ ማስከበር ሥራ በፕሬዚዳንታዊ ትእዛዝ በጊዜያዊነት ተረክቦ 'D.C. Safe and Beautiful Task Force' የተሰኘ ግብረ-ኃይል አቋቁሞ ነበር። ባለፈው ኖቬምበር መገባደጃ ላይ ከዋይት ሀውስ ጥቂት ሜትሮች ርቀት ላይ በሁለት የብሔራዊ ዘብ አባላት ላይ የተኩስ ጥቃት መድረሱን ተከትሎ፣ አስተዳደሩ ተጨማሪ 500 ወታደሮችን በከተማዋ አሰማርቷል።
ይሁን እንጂ የፌዴራል መንግሥቱ እርምጃ በአካባቢው (የዲሲ) ባለሥልጣናት ዘንድ ከፍተኛ ተቃውሞ ገጥሞታል። የዲሲ ባለሥልጣናት ይህ ሥምሪት "አላስፈላጊ" መሆኑን በመግለጽ በአርብ ዕለቱ ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ ሳይገኙ ቀርተዋል። ዳይሬክተር ሴራልታ የዲሲ ባለሥልጣናትን ለምን እንዳላማከሩ ሲጠየቁ፣ "ይህ የፕሬዚዳንቱ ግብረ-ኃይል ነው፤ የአካባቢው ባለሥልጣናት በመግለጫው ላይ እንዲገኙ ተጋብዘው ነበር፣ ነገር ግን መቅረትን መረጡ" የሚል ምላሽ ሰጥተዋል።
የዲሞክራቲክ ፓርቲ ሕግ አውጪዎችም በበኩላቸው ጦሩ እየተቆጣጠረ ያለው አነስተኛ ወንጀል የሚፈጸምባቸውን የቱሪስት አካባቢዎች መሆኑን በመጠቆም፣ ሥምሪቱ ግልጽ ስትራቴጂ የሌለው እና እጅግ አላስፈላጊ ወጪን የሚያስከትል ነው ብለዋል። የዲሞክራት ሴናተሮች የሆኑት አንዲ ኪም እና ጋሪ ፒተርስ ባወጡት ሪፖርት፣ በዲሲ የሚደረገው የብሔራዊ ዘብ ሥምሪት የፌዴራል መንግሥቱን በቀን 1.65 ሚሊዮን ዶላር እያስወጣ መሆኑን አስታውቀዋል። ይህ ማለት ከኦገስት ወር ጀምሮ እስካሁን ከ 450 ሚሊዮን ዶላር በላይ ወጪ ሆኗል።
ምንም እንኳን ተቃውሞ ቢኖርም፣ የፔንታጎን ዕቅድ የብሔራዊ ዘቡን ሥምሪት እስከ ፕሬዚዳንት ትራምፕ ሁለተኛ የሥልጣን ዘመን ማብቂያ (ጃንዋሪ 20, 2029) ድረስ ለማቆየት ነው።
ከጁላይ 4ቱ የነፃነት በዓል በፊት የፍትሕ ሚኒስቴሩ በከተማዋ ያለውን ወንጀል ለመቀነስ ሌሎች ጥብቅ እርምጃዎችንም እያዘጋጀ ነው። በዋሽንግተን ዲሲ የአሜሪካ ጠቅላይ አቃቤ ሕግ የሆኑት ጃኒን ፒሮ፣ የሰዓት እላፊን የሚጥሱ ወጣቶች ወላጆች ላይ ክስ ለመመሥረት መታቀዱን አስታውቀዋል።
አቃቤ ሕጓ ወጣቶች በብዛት በሚሰበሰቡባቸው እንደ ኔቪ ያርድ፣ ዩ ስትሪት እና ኖማ ባሉ አካባቢዎች የሚፈጥሩትን ረብሻ በጽኑ ኮንነዋል። "እነዚህ ተግባራት ሠፈሮቻችንን አሸብረዋል፤ ንግዶችን ዘግተዋል፤ በሰላም መሥራት እና መኖር የሚፈልጉ ግብር ከፋይ ነዋሪዎችን አሳዝነዋል። ብዙ ጊዜም ወደ ጥቃት፣ ዝርፊያ እና ድብድብ ያመራሉ" ብለዋል።
የአቃቤ ሕጓ ጽሕፈት ቤት ወጣቶችን እንደ አዋቂ ቆጥሮ (ከባድ ወንጀል ካልሠሩ በስተቀር) መክሰስ ባይችልም፣ አብዛኛው በወጣቶች የሚፈጸም ወንጀል በአካባቢው የዲሲ ጠቅላይ አቃቤ ሕግ እንደሚታይ ገልጸው፣ "ወላጆች ልጆቻችሁን ካልተቆጣጠራችሁ፣ ከተማዋ ትቆጣጠራቸዋለች!" ሲሉ ጥብቅ ማስጠንቀቂያ ሰጥተዋል።
በዋሽንግተን ዲሲ በአሁኑ ወቅት ከ18 ዓመት በታች ለሆኑ ታዳጊዎች በመደበኛ ቀናት ከምሽቱ 11፡00 ሰዓት (p.m.)፣ በሳምንቱ መጨረሻ ቀናት ደግሞ ከሌሊቱ 6፡00 ሰዓት (midnight) ጀምሮ የሰዓት እላፊ ገደብ መኖሩ ይታወቃል።
ይህንን አስመልክተው መግለጫ የሰጡት የአሜሪካ ማርሻልስ አገልግሎት ዳይሬክተር ጋዲያሴስ ሴራልታ፣ በነፃነት በዓሉ ላይ የሚኖረውን ከፍተኛ የጎብኚዎች ቁጥር ግምት ውስጥ በማስገባት ተጨማሪ ጦር እንዲመደብላቸው መጠየቃቸውን ገልጸዋል። "የብሔራዊ ዘብ አባላቱ በከተማዋ በስፋት መታየታቸው ለወንጀል የሚሰጠውን ምላሽ ያፈጥናል፤ ለፖሊስ ድጋፍ ይሰጣል፤ የጸጥታ አስከባሪዎችን እና የሲቪሉን ማኅበረሰብ ደህንነት ይጠብቃል" ብለዋል። የእነዚህ ተጨማሪ 1,500 ወታደሮች መምጣት፣ በከተማዋ የሚዘዋወሩትን የብሔራዊ ዘብ አባላት ቁጥር ወደ 5,000 ከፍ ያደርገዋል።
ከብሔራዊ ዘቡ በተጨማሪ በአሜሪካ ፓርክ ፖሊስ፣ በ FBI፣ በማርሻልስ አገልግሎት እና በሌሎች የጸጥታ ተቋማት በኩልም በከተማዋ በእግር፣ በተሽከርካሪ እና በፈረስ ላይ የሚደረገው የጸጥታ ጥበቃ ከፍ እንደሚል ዳይሬክተሩ አክለው ገልጸዋል።
የትራምፕ አስተዳደር በዋሽንግተን ዲሲ የብሔራዊ ዘብን ማሰማራት የጀመረው ካለፈው ክረምት ጀምሮ ሲሆን፣ በወቅቱ የፌዴራል መንግሥቱ የዲሲን የሕግ ማስከበር ሥራ በፕሬዚዳንታዊ ትእዛዝ በጊዜያዊነት ተረክቦ 'D.C. Safe and Beautiful Task Force' የተሰኘ ግብረ-ኃይል አቋቁሞ ነበር። ባለፈው ኖቬምበር መገባደጃ ላይ ከዋይት ሀውስ ጥቂት ሜትሮች ርቀት ላይ በሁለት የብሔራዊ ዘብ አባላት ላይ የተኩስ ጥቃት መድረሱን ተከትሎ፣ አስተዳደሩ ተጨማሪ 500 ወታደሮችን በከተማዋ አሰማርቷል።
ይሁን እንጂ የፌዴራል መንግሥቱ እርምጃ በአካባቢው (የዲሲ) ባለሥልጣናት ዘንድ ከፍተኛ ተቃውሞ ገጥሞታል። የዲሲ ባለሥልጣናት ይህ ሥምሪት "አላስፈላጊ" መሆኑን በመግለጽ በአርብ ዕለቱ ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ ሳይገኙ ቀርተዋል። ዳይሬክተር ሴራልታ የዲሲ ባለሥልጣናትን ለምን እንዳላማከሩ ሲጠየቁ፣ "ይህ የፕሬዚዳንቱ ግብረ-ኃይል ነው፤ የአካባቢው ባለሥልጣናት በመግለጫው ላይ እንዲገኙ ተጋብዘው ነበር፣ ነገር ግን መቅረትን መረጡ" የሚል ምላሽ ሰጥተዋል።
የዲሞክራቲክ ፓርቲ ሕግ አውጪዎችም በበኩላቸው ጦሩ እየተቆጣጠረ ያለው አነስተኛ ወንጀል የሚፈጸምባቸውን የቱሪስት አካባቢዎች መሆኑን በመጠቆም፣ ሥምሪቱ ግልጽ ስትራቴጂ የሌለው እና እጅግ አላስፈላጊ ወጪን የሚያስከትል ነው ብለዋል። የዲሞክራት ሴናተሮች የሆኑት አንዲ ኪም እና ጋሪ ፒተርስ ባወጡት ሪፖርት፣ በዲሲ የሚደረገው የብሔራዊ ዘብ ሥምሪት የፌዴራል መንግሥቱን በቀን 1.65 ሚሊዮን ዶላር እያስወጣ መሆኑን አስታውቀዋል። ይህ ማለት ከኦገስት ወር ጀምሮ እስካሁን ከ 450 ሚሊዮን ዶላር በላይ ወጪ ሆኗል።
ምንም እንኳን ተቃውሞ ቢኖርም፣ የፔንታጎን ዕቅድ የብሔራዊ ዘቡን ሥምሪት እስከ ፕሬዚዳንት ትራምፕ ሁለተኛ የሥልጣን ዘመን ማብቂያ (ጃንዋሪ 20, 2029) ድረስ ለማቆየት ነው።
ከጁላይ 4ቱ የነፃነት በዓል በፊት የፍትሕ ሚኒስቴሩ በከተማዋ ያለውን ወንጀል ለመቀነስ ሌሎች ጥብቅ እርምጃዎችንም እያዘጋጀ ነው። በዋሽንግተን ዲሲ የአሜሪካ ጠቅላይ አቃቤ ሕግ የሆኑት ጃኒን ፒሮ፣ የሰዓት እላፊን የሚጥሱ ወጣቶች ወላጆች ላይ ክስ ለመመሥረት መታቀዱን አስታውቀዋል።
አቃቤ ሕጓ ወጣቶች በብዛት በሚሰበሰቡባቸው እንደ ኔቪ ያርድ፣ ዩ ስትሪት እና ኖማ ባሉ አካባቢዎች የሚፈጥሩትን ረብሻ በጽኑ ኮንነዋል። "እነዚህ ተግባራት ሠፈሮቻችንን አሸብረዋል፤ ንግዶችን ዘግተዋል፤ በሰላም መሥራት እና መኖር የሚፈልጉ ግብር ከፋይ ነዋሪዎችን አሳዝነዋል። ብዙ ጊዜም ወደ ጥቃት፣ ዝርፊያ እና ድብድብ ያመራሉ" ብለዋል።
የአቃቤ ሕጓ ጽሕፈት ቤት ወጣቶችን እንደ አዋቂ ቆጥሮ (ከባድ ወንጀል ካልሠሩ በስተቀር) መክሰስ ባይችልም፣ አብዛኛው በወጣቶች የሚፈጸም ወንጀል በአካባቢው የዲሲ ጠቅላይ አቃቤ ሕግ እንደሚታይ ገልጸው፣ "ወላጆች ልጆቻችሁን ካልተቆጣጠራችሁ፣ ከተማዋ ትቆጣጠራቸዋለች!" ሲሉ ጥብቅ ማስጠንቀቂያ ሰጥተዋል።
በዋሽንግተን ዲሲ በአሁኑ ወቅት ከ18 ዓመት በታች ለሆኑ ታዳጊዎች በመደበኛ ቀናት ከምሽቱ 11፡00 ሰዓት (p.m.)፣ በሳምንቱ መጨረሻ ቀናት ደግሞ ከሌሊቱ 6፡00 ሰዓት (midnight) ጀምሮ የሰዓት እላፊ ገደብ መኖሩ ይታወቃል።
Comments