9 days ago
የኢቢሲ የለውጥ ሥራዎች አገርን የሚጠቅሙና ኢትዮጵያዊነትን የሚያንጸባርቁ ናቸው፦ ሼህ አብዱልከሪም ሼህ በድረዲን
*****************************
የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን (ኢቢሲ) እያከናወናቸው ያሉ ሁለንተናዊ የለውጥ ሥራዎች ለሀገር የሚበጁና እውነተኛውን ኢትዮጵያዊነት የሚያንጸባርቁ መሆናቸውን የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ተቀዳሚ ምክትል ፕሬዝዳንት ሼህ አብዱልከሪም ሼህ በድረዲን ገለጹ።
ተቀዳሚ ምክትል ፕሬዝዳንቱ እና የሊቃውንት (ኡለማዎች) ከፍተኛ የልዑካን ቡድን በኮርፖሬሽኑ ዋና መሥሪያ ቤት በመገኘት የሥራ ጉብኝት አድርገዋል።
አመራሮቹ በጉብኝታቸው ወቅት የተቋሙን ታሪክ፣ የወቅታዊ ይዘት ዝግጅቶችን፣ የተቋማዊ ሪፎርም ሥራዎችን እንዲሁም ተቋሙ ዘመኑን በዋጁ የሚዲያ ቴክኖሎጂዎች ራሱን እያደራጀ መሆኑን በአካል ተመልክተዋል።
ሼህ አብዱልከሪም በሰጡት አስተያየት፣ ኢቢሲ በውስጣዊ አደረጃጀቱም ሆነ በሚሠራቸው የሚዲያ ሥራዎች ኢትዮጵያዊነትን በተግባር የሚያንጸባርቅ ትልቅ ተቋም መሆኑን መታዘባቸውን ገልጸው፣ ቀጣዩን ትውልድ ታሳቢ ያደረጉ እነዚህ የለውጥ ሥራዎቹ ተቋሙን "የኢትዮጵያ ራስ" አድርገውታል ብለዋል።
ምክር ቤቱ ለአዲሱ ትውልድ ጠቃሚ የሆኑ አገራዊና ማኅበራዊ ጉዳዮች ላይ ከኮርፖሬሽኑ ጋር በቅርበትና በትብብር ለመሥራት ሙሉ ፈቃደኛና ዝግጁ መሆኑንም ተቀዳሚ ምክትል ፕሬዝዳንቱ አረጋግጠዋል።
በሌላ በኩል ሼህ አብዱልከሪም ሼህ በድረዲን በዚህ አጋጣሚ ባስተላለፉት መልዕክት፣ መላው ሕዝበ ሙስሊም መጪውን ታላቁን የዒድ አል-አድሐ (ዓረፋ) በዓል ሃይማኖታዊ አስተምህሮውን በጠበቀ መልኩና በተለመደው ውብ የኢትዮጵያዊ የመደጋገፍና የመረዳዳት እሴት እንዲያከብረው ጥሪያቸውን አቅርበዋል።
በዘሃራ መሀመድ
#ethiopia #ebc #islamicaffairs #mediareform #ethiopianism #eidaladha
*****************************
የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን (ኢቢሲ) እያከናወናቸው ያሉ ሁለንተናዊ የለውጥ ሥራዎች ለሀገር የሚበጁና እውነተኛውን ኢትዮጵያዊነት የሚያንጸባርቁ መሆናቸውን የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ተቀዳሚ ምክትል ፕሬዝዳንት ሼህ አብዱልከሪም ሼህ በድረዲን ገለጹ።
ተቀዳሚ ምክትል ፕሬዝዳንቱ እና የሊቃውንት (ኡለማዎች) ከፍተኛ የልዑካን ቡድን በኮርፖሬሽኑ ዋና መሥሪያ ቤት በመገኘት የሥራ ጉብኝት አድርገዋል።
አመራሮቹ በጉብኝታቸው ወቅት የተቋሙን ታሪክ፣ የወቅታዊ ይዘት ዝግጅቶችን፣ የተቋማዊ ሪፎርም ሥራዎችን እንዲሁም ተቋሙ ዘመኑን በዋጁ የሚዲያ ቴክኖሎጂዎች ራሱን እያደራጀ መሆኑን በአካል ተመልክተዋል።
ሼህ አብዱልከሪም በሰጡት አስተያየት፣ ኢቢሲ በውስጣዊ አደረጃጀቱም ሆነ በሚሠራቸው የሚዲያ ሥራዎች ኢትዮጵያዊነትን በተግባር የሚያንጸባርቅ ትልቅ ተቋም መሆኑን መታዘባቸውን ገልጸው፣ ቀጣዩን ትውልድ ታሳቢ ያደረጉ እነዚህ የለውጥ ሥራዎቹ ተቋሙን "የኢትዮጵያ ራስ" አድርገውታል ብለዋል።
ምክር ቤቱ ለአዲሱ ትውልድ ጠቃሚ የሆኑ አገራዊና ማኅበራዊ ጉዳዮች ላይ ከኮርፖሬሽኑ ጋር በቅርበትና በትብብር ለመሥራት ሙሉ ፈቃደኛና ዝግጁ መሆኑንም ተቀዳሚ ምክትል ፕሬዝዳንቱ አረጋግጠዋል።
በሌላ በኩል ሼህ አብዱልከሪም ሼህ በድረዲን በዚህ አጋጣሚ ባስተላለፉት መልዕክት፣ መላው ሕዝበ ሙስሊም መጪውን ታላቁን የዒድ አል-አድሐ (ዓረፋ) በዓል ሃይማኖታዊ አስተምህሮውን በጠበቀ መልኩና በተለመደው ውብ የኢትዮጵያዊ የመደጋገፍና የመረዳዳት እሴት እንዲያከብረው ጥሪያቸውን አቅርበዋል።
በዘሃራ መሀመድ
#ethiopia #ebc #islamicaffairs #mediareform #ethiopianism #eidaladha
26 days ago
26 days ago
26 days ago
Sponsored by
Surafel
26 days ago
u12adu122du122d u12ebu1208 u1290u1308u122d u1218u1328u1228u123bu12cd u1218u1230u1260u122d u1290u12cd
https://youtu.be/6yEYOJEgK... #abiyahmedali #abiyahmed #media #mediareform ","delight_ranges":[],"image_ranges":[],"inline_style_ranges":[],"aggregated_ranges":[],"ranges":[{"entity":{"__typename":"ExternalUrl","__isEntity":"ExternalUrl","url":"https://l.facebook.com/l.p...
ክርር ያለ ነገር መጨረሻው መሰበር ነው
https://youtu.be/6yEYOJEgK... #abiyahmedali #abiyahmed #media #mediareform
27 days ago
"u121au12f2u12eb u12e8u1200u1308u122d u1218u1295u1348u1235 u1290u12cd"u1366 u1320u1245u120bu12ed u121au1292u1235u1275u122d u12d0u1262u12ed u12a0u1215u1218u12f5 (u12f6/u122d) u12a8u1218u1308u1293u129b u1265u12d9u1203u1295 u1263u1208u1219u12ebu12ceu127d u130bu122d u12ebu12f0u1228u1309u1275 u12cdu12edu12edu1275 #pmabiyahmed #mediareform #ethiopianmedia #journalismethics #nationalinterest #the4ps #technology #ai #ethiopianpolitics #mediafreedom #u121au12f2u12eb #u12a2u1275u12eeu1335u12eb #u12d0u1262u12edu12a0u1205u1218u12f5 ","delight_ranges":[],"image_ranges":[],"inline_style_ranges":[],"aggregated_ranges":[],"ranges":[{"entity":{"__typename":"Hashtag","__isEntity":"Hashtag","url":"https://www.facebook.com/h...
\
27 days ago
28 days ago
የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት በሪፎርሙ ምክንያት ዳግም ተወልዷል ማለት ይቻላል፡- አቶ ሰይፈ ደርቤ
************
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተገኙበት "የሚዲያ እመርታ ለትርክት ግንባታ" በሚል መሪ ሐሳብ ሀገራዊ የምክክር መድረክ እየተካሄደ ይገኛል።
የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት ዋና ሥራ አስኪያጅ አቶ ሰይፈ ደርቤ በመድረኩ ባደረጉት ንግግር፣ ተቋሙ ከምስረታው ባልተናነሰ ሁኔታ በለውጡ መንግሥት በተከናወነው ዘርፈ ብዙ ሪፎርም ምክንያት ዳግም ተወልዷል ማለት እንደሚቻል ገልጸዋል።
እንደ ዋና ሥራ አስኪያጁ ገለጻ፤ የተከናወነው የእሳቤ፣ የሕግ፣ የአደረጃጀትና የአሠራር ለውጥ ተቋሙ በአፍሪካ ደረጃ አስተማማኝና ተፅዕኖ ፈጣሪ የዜና ምንጭ እንዲሆን ማስቻሉን ጠቁመዋል።
ይህ የሪፎርም እርምጃ ድርጅቱ ብሔራዊ ጥቅምን ለማስጠበቅና ብሔራዊ መግባባትን ለመፍጠር የሚያስችል ጠንካራ አቅም እንዲላበስ ማድረጉንም አቶ ሰይፈ አብራርተዋል።
በአሁኑ ወቅት ተቋሙ ተደራሽነቱን በማስፋትና በዘመናዊ ቴክኖሎጂ ራሱን በማደራጀት፣ ከኢትዮጵያ አልፎ የአፍሪካ ድምፅ በመሆን የወል ትርክት በመገንባት ረገድ ከፍተኛ ሚና እየተጫወተ እንደሚገኝ ተናግረዋል።
#ethiopianbroadcastingcorporation #ena #ethiopia #mediareform #nationalnarrative #mediaexcellence
************
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተገኙበት "የሚዲያ እመርታ ለትርክት ግንባታ" በሚል መሪ ሐሳብ ሀገራዊ የምክክር መድረክ እየተካሄደ ይገኛል።
የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት ዋና ሥራ አስኪያጅ አቶ ሰይፈ ደርቤ በመድረኩ ባደረጉት ንግግር፣ ተቋሙ ከምስረታው ባልተናነሰ ሁኔታ በለውጡ መንግሥት በተከናወነው ዘርፈ ብዙ ሪፎርም ምክንያት ዳግም ተወልዷል ማለት እንደሚቻል ገልጸዋል።
እንደ ዋና ሥራ አስኪያጁ ገለጻ፤ የተከናወነው የእሳቤ፣ የሕግ፣ የአደረጃጀትና የአሠራር ለውጥ ተቋሙ በአፍሪካ ደረጃ አስተማማኝና ተፅዕኖ ፈጣሪ የዜና ምንጭ እንዲሆን ማስቻሉን ጠቁመዋል።
ይህ የሪፎርም እርምጃ ድርጅቱ ብሔራዊ ጥቅምን ለማስጠበቅና ብሔራዊ መግባባትን ለመፍጠር የሚያስችል ጠንካራ አቅም እንዲላበስ ማድረጉንም አቶ ሰይፈ አብራርተዋል።
በአሁኑ ወቅት ተቋሙ ተደራሽነቱን በማስፋትና በዘመናዊ ቴክኖሎጂ ራሱን በማደራጀት፣ ከኢትዮጵያ አልፎ የአፍሪካ ድምፅ በመሆን የወል ትርክት በመገንባት ረገድ ከፍተኛ ሚና እየተጫወተ እንደሚገኝ ተናግረዋል።
#ethiopianbroadcastingcorporation #ena #ethiopia #mediareform #nationalnarrative #mediaexcellence
28 days ago
በኢትዮጵያ የሚዲያ ዘርፍ የተከናወኑ ጥልቅ ሪፎርሞች ውጤት እያመጡ ነው:- የመገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን
****************
የመገናኛ ብዙሃን ተቋማት ከለውጡ በፊት የነበሩባቸውን የፖሊሲ፣ የመዋቅር እና የሙያ ሥነ-ምግባር ስብራቶች ለመጠገን የተከናወኑ የሪፎርም ሥራዎች ስኬታማ መሆናቸውን የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሃን ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር ሃይማኖት ዘለቀ ገለጹ።
ዋና ዳይሬክተሯ እንዳመለከቱት፣ መንግሥት የሚዲያ ምህዳሩን ለማከም በወሰዳቸው እርምጃዎች ተጠሪነቱ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሆነ ባለስልጣን መቋቋሙ፣ የሚዲያ የእርስ በእርስ ቁጥጥር ሥርዓት መዘርጋቱ እና ዘርፉ ራሱን በራሱ እንዲቆጣጠር የሚያስችሉ የሙያ ማህበራት መበራከታቸው በዘርፉ የታዩ ትልልቅ ለውጦች ናቸው።
እነዚህ ሪፎርሞች ትክክለኛ ውሳኔዎች ስለመሆናቸውም አሃዛዊ ስኬቶች ማሳያ መሆናቸውን ጠቁመዋል፡፡ በዚህ መሰረት፡-
✅ከለውጡ በፊት 122 የነበረው አጠቃላይ የመገናኛ ብዙሃን ቁጥር በአሁኑ ወቅት ወደ 310 ከፍ ብሏል።
✅የሬድዮ ጣቢያዎች ከ52 ወደ 126 አድገዋል።
✅የቴለቪዥን ጣቢያዎች ከነበሩበት 25 ወደ 128 ከፍ ብለዋል።
✅የመገናኛ ብዙሃን የቋንቋ ተደራሽነት ከ39 ወደ 60 አድጓል።
✅በተጨማሪም 35 የውጭ ሚዲያዎች እና 50 የማህበረሰብ ሚዲያዎች በሀገራችን የሚዲያ ምህዳር ውስጥ በንቃት መሳተፋቸው የዘርፉን አካታችነት ይበልጥ አረጋግጧል።
ጥልቅ የሆነው የሚዲያ ሪፎርም የኢትዮጵያን የሚዲያ ምህዳር በሙያዊ ሥነ-ምግባር እና በዲሞክራሲያዊ አደረጃጀት ለመቅረጽ ትልቅ መሰረት መጣሉ ተመላክቷል።
#ebc #ethiopia #mediareform #ethiopianmediaauthority
****************
የመገናኛ ብዙሃን ተቋማት ከለውጡ በፊት የነበሩባቸውን የፖሊሲ፣ የመዋቅር እና የሙያ ሥነ-ምግባር ስብራቶች ለመጠገን የተከናወኑ የሪፎርም ሥራዎች ስኬታማ መሆናቸውን የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሃን ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር ሃይማኖት ዘለቀ ገለጹ።
ዋና ዳይሬክተሯ እንዳመለከቱት፣ መንግሥት የሚዲያ ምህዳሩን ለማከም በወሰዳቸው እርምጃዎች ተጠሪነቱ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሆነ ባለስልጣን መቋቋሙ፣ የሚዲያ የእርስ በእርስ ቁጥጥር ሥርዓት መዘርጋቱ እና ዘርፉ ራሱን በራሱ እንዲቆጣጠር የሚያስችሉ የሙያ ማህበራት መበራከታቸው በዘርፉ የታዩ ትልልቅ ለውጦች ናቸው።
እነዚህ ሪፎርሞች ትክክለኛ ውሳኔዎች ስለመሆናቸውም አሃዛዊ ስኬቶች ማሳያ መሆናቸውን ጠቁመዋል፡፡ በዚህ መሰረት፡-
✅ከለውጡ በፊት 122 የነበረው አጠቃላይ የመገናኛ ብዙሃን ቁጥር በአሁኑ ወቅት ወደ 310 ከፍ ብሏል።
✅የሬድዮ ጣቢያዎች ከ52 ወደ 126 አድገዋል።
✅የቴለቪዥን ጣቢያዎች ከነበሩበት 25 ወደ 128 ከፍ ብለዋል።
✅የመገናኛ ብዙሃን የቋንቋ ተደራሽነት ከ39 ወደ 60 አድጓል።
✅በተጨማሪም 35 የውጭ ሚዲያዎች እና 50 የማህበረሰብ ሚዲያዎች በሀገራችን የሚዲያ ምህዳር ውስጥ በንቃት መሳተፋቸው የዘርፉን አካታችነት ይበልጥ አረጋግጧል።
ጥልቅ የሆነው የሚዲያ ሪፎርም የኢትዮጵያን የሚዲያ ምህዳር በሙያዊ ሥነ-ምግባር እና በዲሞክራሲያዊ አደረጃጀት ለመቅረጽ ትልቅ መሰረት መጣሉ ተመላክቷል።
#ebc #ethiopia #mediareform #ethiopianmediaauthority
Sponsored by
Surafel