10 hours ago
የኢትዮጵያ አየር መንገድ እና የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከቪዛ ኩባንያ ጋር በመተባበር አዲስ ዓለም አቀፍ የክፍያ ካርድ ይፋ አደረጉ
*************
የኢትዮጵያ አየር መንገድ እና የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከዓለም አቀፉ ቪዛ ኩባንያ ጋር በመተባበር፣ ደንበኞች በየትኛውም የዓለም ክፍል ሆነው በቀላሉ ግብይት እንዲፈጽሙ የሚያስችል አዲስ የተቀናጀ ዓለም አቀፍ የክፍያ ካርድ በይፋ አስጀምረዋል።
ይህ አዲስ የክፍያ ካርድ በተለይም የኢትዮጵያ አየር መንገድ የ“ሸባ ማይልስ” አባላት የሆኑ መንገደኞች በሚደርሱበት ማንኛውም የዓለም መዳረሻ ፈጣን፣ ቀላል እና አስተማማኝ ክፍያዎችን እንዲፈጽሙ ዕድል ይሰጣቸዋል።
ካርዱ የዕለት ተዕለት ግብይቶችን ከማቅለሉ ባሻገር፣ ለአጠቃቀም እጅግ ቀላልና አስተማማኝ የደኅንነት ጥበቃ ሥርዓት ያለው መሆኑ ተገልጿል። በተጨማሪም የሦስቱንም ተቋማት ዓርማና ምልክት በአንድ ላይ የያዘ ነው።
አዲሱ ዓለም አቀፍ የግብይት ካርድ ለደንበኞች ልዩ ልዩ ሽልማቶችንና ጥቅማጥቅሞችን የሚያስገኝ ሲሆን፣ ለአዲስም ሆነ ለነባር የኢትዮጵያ አየር መንገድ ደንበኞች ክፍት መሆኑ ተረጋግጧል።
የአገልግሎቱ ተጠቃሚዎች በየጉዟቸው የሚያደርጉት ግብይት ተጠራቅሞ ወደ ጉዞ ዕድል (ማይልስ) የሚቀየርላቸው ሲሆን፣ ካርዱን በሽያጭ ማሽን (POS) ወይም በኢ-ኮሜርስ (e-commerce) አማካኝነት ለኦንላይን ግብይት በሚጠቀሙበት ወቅትም ለተጨማሪ ሽልማቶች ያላቸውን ዕጩነት በከፍተኛ ደረጃ ያሰፋላቸዋል።
ይህ አገልግሎት የሮያሊቲ (ታማኝ) ደንበኞችን ክብርና ጥቅማጥቅም ከመጠበቁ በላይ፣ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የደንበኞቹን ዘመናዊ ፍላጎት ለማሟላት ለሚያደርገው ጉዞ ትልቅ ፋይዳ እንዳለው ተጠቅሷል።
በሌላ በኩልbox እነዚህ ሁለቱ አንጋፋ ሀገራዊ ተቋማት ከዓለም አቀፉ ቪዛ ካርድ ጋር በጋራ ለመሥራት መፈራረማቸው ተቀባይነታቸውንና የገበያ ድርሻቸውን ይበልጥ የሚያሳድግላቸው ሲሆን፣ ለቪዛ ካርድም ቢሆን በማደግ ላይ ወዳሉ ሀገራት ገበያ ለመግባትና ተደራሽነቱን ለማስፋት ምቹ የሥራ ዕድል እንደሚፈጥርለት ተገልጿል።
በሳራ ሳህለሥላሴ
#commercialbankofethiopia #ethiopianairlines #visacard #cobrandedcard #shebamiles #digitalpayment #ethiopianbroadcastingcorporation
*************
የኢትዮጵያ አየር መንገድ እና የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከዓለም አቀፉ ቪዛ ኩባንያ ጋር በመተባበር፣ ደንበኞች በየትኛውም የዓለም ክፍል ሆነው በቀላሉ ግብይት እንዲፈጽሙ የሚያስችል አዲስ የተቀናጀ ዓለም አቀፍ የክፍያ ካርድ በይፋ አስጀምረዋል።
ይህ አዲስ የክፍያ ካርድ በተለይም የኢትዮጵያ አየር መንገድ የ“ሸባ ማይልስ” አባላት የሆኑ መንገደኞች በሚደርሱበት ማንኛውም የዓለም መዳረሻ ፈጣን፣ ቀላል እና አስተማማኝ ክፍያዎችን እንዲፈጽሙ ዕድል ይሰጣቸዋል።
ካርዱ የዕለት ተዕለት ግብይቶችን ከማቅለሉ ባሻገር፣ ለአጠቃቀም እጅግ ቀላልና አስተማማኝ የደኅንነት ጥበቃ ሥርዓት ያለው መሆኑ ተገልጿል። በተጨማሪም የሦስቱንም ተቋማት ዓርማና ምልክት በአንድ ላይ የያዘ ነው።
አዲሱ ዓለም አቀፍ የግብይት ካርድ ለደንበኞች ልዩ ልዩ ሽልማቶችንና ጥቅማጥቅሞችን የሚያስገኝ ሲሆን፣ ለአዲስም ሆነ ለነባር የኢትዮጵያ አየር መንገድ ደንበኞች ክፍት መሆኑ ተረጋግጧል።
የአገልግሎቱ ተጠቃሚዎች በየጉዟቸው የሚያደርጉት ግብይት ተጠራቅሞ ወደ ጉዞ ዕድል (ማይልስ) የሚቀየርላቸው ሲሆን፣ ካርዱን በሽያጭ ማሽን (POS) ወይም በኢ-ኮሜርስ (e-commerce) አማካኝነት ለኦንላይን ግብይት በሚጠቀሙበት ወቅትም ለተጨማሪ ሽልማቶች ያላቸውን ዕጩነት በከፍተኛ ደረጃ ያሰፋላቸዋል።
ይህ አገልግሎት የሮያሊቲ (ታማኝ) ደንበኞችን ክብርና ጥቅማጥቅም ከመጠበቁ በላይ፣ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የደንበኞቹን ዘመናዊ ፍላጎት ለማሟላት ለሚያደርገው ጉዞ ትልቅ ፋይዳ እንዳለው ተጠቅሷል።
በሌላ በኩልbox እነዚህ ሁለቱ አንጋፋ ሀገራዊ ተቋማት ከዓለም አቀፉ ቪዛ ካርድ ጋር በጋራ ለመሥራት መፈራረማቸው ተቀባይነታቸውንና የገበያ ድርሻቸውን ይበልጥ የሚያሳድግላቸው ሲሆን፣ ለቪዛ ካርድም ቢሆን በማደግ ላይ ወዳሉ ሀገራት ገበያ ለመግባትና ተደራሽነቱን ለማስፋት ምቹ የሥራ ዕድል እንደሚፈጥርለት ተገልጿል።
በሳራ ሳህለሥላሴ
#commercialbankofethiopia #ethiopianairlines #visacard #cobrandedcard #shebamiles #digitalpayment #ethiopianbroadcastingcorporation
8 months ago
🇺🇸 የአሪፍ ፔይ ቴክኖሎጂ ሶሊውሽንስ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ረድኤት ጽጌብርሃን የአፍሪካ ኢምፓክት አዋርድ ሽልማት ላይ ለመገኘት አሜሪካ ደርሷል
Excitement in the air!! Our guests in DC!
Let us Shine Bright Yellow this Saturday! 💛 3 days left to the Grand African Run.
Lace up, bring your energy, and let’s fill Alexandria with smiles.
📅 Sat, Oct 11 • 9:00 AM (arrive 8:00)
📍 1100 Main Line Blvd, Alexandria, VA
Car prize lottery at the finish — must be at the event to win.
ArifPay is joining us at the Grand African Run!
Come meet the ArifPay team at their booth on October 11 (morning) in Alexandria, Virginia. They’re excited to connect with our community, answer your questions, and show how ArifPay is making everyday payments simpler, faster, and smarter.
📅 October 11 | Morning
📍 Alexandria, VA
#grandafricanrun #arifpay #digitalpayment #communityfirst #runtogether #alexandriava
የአፍሪካ ኢምፓክት አዋርድ ፕሮግራም ላይ መሳተፍ ይፈልጋሉ?
ስኬትን እና የላቀ ስራን አክብረን በምንሸልምበት ፕሮግራማችን ላይ ይገኙ። አቶ መስፍን ጣሰው፣ አትሌት መሰረት ደፋር፣ ጋሽ ማህሙድ አህመድ፣ አቶ ጆ ማሞ እና ሰይፉ ፋንታሁን የዘንድሮ ተሸላሚዎቻችን ናቸው።
🎶 በዕለቱ ልዩ የበጎ አድራጎት የሙዚቃ ፕሮግራም ይቀርባል
🍽️ የእራት ግብዣም ይኖረናል
🎤 የአሜሪካ ሴናተሮች፣ ከንቲባዎች እና የልዑክ ቡድኖች ይገኛሉ
በየአመቱ ልዩ ተሸላሚዎች ከስፖርት፣ ከኪነጥበብ ወይም ከቢዝነስ ዘርፍ ተመርጠው ላደረጉት በጎ አስተዋፅኦ ሽልማት ይበረከትላቸዋል፣ ለስራቸውም ይመሰገናሉ።
📍 ቦታ: Civic Building, 1 Veteran Plaza, Silver Spring, Maryland
🗓️ ቀን እና ሰዓት: ኦክቶበር 12, 5:30 PM
👉 ፕሮግራሙ ላይ ለመሳተፍ በዚህ ሊንክ ይመዝገቡ: https://www.eventbrite.com...
#africanimpactaward #celebratingexcellence #communityandachievement
Excitement in the air!! Our guests in DC!
Let us Shine Bright Yellow this Saturday! 💛 3 days left to the Grand African Run.
Lace up, bring your energy, and let’s fill Alexandria with smiles.
📅 Sat, Oct 11 • 9:00 AM (arrive 8:00)
📍 1100 Main Line Blvd, Alexandria, VA
Car prize lottery at the finish — must be at the event to win.
ArifPay is joining us at the Grand African Run!
Come meet the ArifPay team at their booth on October 11 (morning) in Alexandria, Virginia. They’re excited to connect with our community, answer your questions, and show how ArifPay is making everyday payments simpler, faster, and smarter.
📅 October 11 | Morning
📍 Alexandria, VA
#grandafricanrun #arifpay #digitalpayment #communityfirst #runtogether #alexandriava
የአፍሪካ ኢምፓክት አዋርድ ፕሮግራም ላይ መሳተፍ ይፈልጋሉ?
ስኬትን እና የላቀ ስራን አክብረን በምንሸልምበት ፕሮግራማችን ላይ ይገኙ። አቶ መስፍን ጣሰው፣ አትሌት መሰረት ደፋር፣ ጋሽ ማህሙድ አህመድ፣ አቶ ጆ ማሞ እና ሰይፉ ፋንታሁን የዘንድሮ ተሸላሚዎቻችን ናቸው።
🎶 በዕለቱ ልዩ የበጎ አድራጎት የሙዚቃ ፕሮግራም ይቀርባል
🍽️ የእራት ግብዣም ይኖረናል
🎤 የአሜሪካ ሴናተሮች፣ ከንቲባዎች እና የልዑክ ቡድኖች ይገኛሉ
በየአመቱ ልዩ ተሸላሚዎች ከስፖርት፣ ከኪነጥበብ ወይም ከቢዝነስ ዘርፍ ተመርጠው ላደረጉት በጎ አስተዋፅኦ ሽልማት ይበረከትላቸዋል፣ ለስራቸውም ይመሰገናሉ።
📍 ቦታ: Civic Building, 1 Veteran Plaza, Silver Spring, Maryland
🗓️ ቀን እና ሰዓት: ኦክቶበር 12, 5:30 PM
👉 ፕሮግራሙ ላይ ለመሳተፍ በዚህ ሊንክ ይመዝገቡ: https://www.eventbrite.com...
#africanimpactaward #celebratingexcellence #communityandachievement