21 hours ago
በቆጂ ከተማ የ2018 ኢትዮ ቴሌኮም ታላቁ ሩጫን በስኬት አጠናቀቀች
#fastmereja I ለአምስተኛ ጊዜ የተካሄደውን 12 ኪሎ ሜትር የሚሸፍነውን የ2018 ኢትዮ ቴሌኮም ታላቁ የቦቆጂ ሩጫ በስኬት ተጠናቀቀ።
በቦቆጂ ስታድየም መነሻና መድረሻውን ባደረገው የዛሬው ውድድር በወንዶች የኦሮሚያ ኮንስትራክሽን አትሌት የሆነው ማሞ ሐጫሉ ቀዳሚ ሲሆን፣ አማን ቃዲ እና አልዬ ቃሲም 2ኛ እና 3ኛ ደረጃን ይዘዋል። በሴቶች ደግሞ የአሰላ አትሌቲክስ ክለብ ተወዳዳሪዋ ማህሌት ካሳሁን ስታሸንፍ፣ ኪያ ፍስሃ እና ድርቤ ኢርኮ ተከታትለው በመግባት የ2ኛ እና 3ኛ ደረጃን ተቆጣጥረዋል።
የ'ልወቅሽ ኢትዮጵያ ክላሲክስ’ ተከታታይ ውድድር አካል በሆነው በዚህ መርሃ ግብር ላይ የ15 ዓመት በታች የታዳጊዎች ሻምፕዮናም የተካሄደ ሲሆን፣ በተጨማሪም የ11 ዓመት በታች እና የህጻናት ውድድሮች ተካሂደዋል።
ከ2500 በላይ የአካባቢው ነዋሪዎች እና ከአዲስ አበባ የተጓዙ ከ70 በላይ ሯጮች የተሳተፉበት ይህ ውድድር በአርሲ አባቶች ምርቃት እና በብሔራዊ መዝሙር ተጀምሯል።
የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር ሚኒስትር ዲኤታ አቶ መኪዩ ሙሐመድ፣ የቱሪዝም ሚኒስቴር ሚኒስትር ዲኤታ እንደገና አበበ (ዶ/ር) እና የኦሮሚያ ወጣቶችና ስፖርት ቢሮ ኃላፊ ወ/ሮ ሮዛ ቢያ፣ የአርሲ ዞን አስተዳዳሪ አቶ ኢብራሂም ከድር እና የቦቆጂ ከተማ ከንቲባን ብርሃነ ነገሰ ጨምሮ በርካታ የመንግስት ከፍተኛ ኃላፊዎች በቦታው ተገኝተዋል።
#fastmereja I ለአምስተኛ ጊዜ የተካሄደውን 12 ኪሎ ሜትር የሚሸፍነውን የ2018 ኢትዮ ቴሌኮም ታላቁ የቦቆጂ ሩጫ በስኬት ተጠናቀቀ።
በቦቆጂ ስታድየም መነሻና መድረሻውን ባደረገው የዛሬው ውድድር በወንዶች የኦሮሚያ ኮንስትራክሽን አትሌት የሆነው ማሞ ሐጫሉ ቀዳሚ ሲሆን፣ አማን ቃዲ እና አልዬ ቃሲም 2ኛ እና 3ኛ ደረጃን ይዘዋል። በሴቶች ደግሞ የአሰላ አትሌቲክስ ክለብ ተወዳዳሪዋ ማህሌት ካሳሁን ስታሸንፍ፣ ኪያ ፍስሃ እና ድርቤ ኢርኮ ተከታትለው በመግባት የ2ኛ እና 3ኛ ደረጃን ተቆጣጥረዋል።
የ'ልወቅሽ ኢትዮጵያ ክላሲክስ’ ተከታታይ ውድድር አካል በሆነው በዚህ መርሃ ግብር ላይ የ15 ዓመት በታች የታዳጊዎች ሻምፕዮናም የተካሄደ ሲሆን፣ በተጨማሪም የ11 ዓመት በታች እና የህጻናት ውድድሮች ተካሂደዋል።
ከ2500 በላይ የአካባቢው ነዋሪዎች እና ከአዲስ አበባ የተጓዙ ከ70 በላይ ሯጮች የተሳተፉበት ይህ ውድድር በአርሲ አባቶች ምርቃት እና በብሔራዊ መዝሙር ተጀምሯል።
የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር ሚኒስትር ዲኤታ አቶ መኪዩ ሙሐመድ፣ የቱሪዝም ሚኒስቴር ሚኒስትር ዲኤታ እንደገና አበበ (ዶ/ር) እና የኦሮሚያ ወጣቶችና ስፖርት ቢሮ ኃላፊ ወ/ሮ ሮዛ ቢያ፣ የአርሲ ዞን አስተዳዳሪ አቶ ኢብራሂም ከድር እና የቦቆጂ ከተማ ከንቲባን ብርሃነ ነገሰ ጨምሮ በርካታ የመንግስት ከፍተኛ ኃላፊዎች በቦታው ተገኝተዋል።
21 hours ago
🏃♀️🏃♂️ የ2018 ኢትዮ ቴሌኮም ታላቁ ሩጫ በቦቆጂ በድምቀት ተካሔደ!!
የ12ኪ.ሜ. ርቀት የሸፈነው ውድድር ከ100 በላይ አትሌቶችን፣ ከአዲስ አበባ ከ70 በላይ ተሳታፊዎችንና 2500 የከተማዋ ነዋሪዎችን አሳትፏል።
በተጨማሪም ተተኪዎችን ለማፍራት ያለመውና ከተለያዩ ትምህርት ቤቶች የተውጣጡ ታዳጊዎችን ያሳተፈው የ15ዓመት በታችና የ11ዓመት በታች ውድድሮች ሲካሔዱ የሕጻናት ውድድርም የዝግጅቱ ተጨማሪ ውበት ነበር።
የአገራችን አትሌቲክስ ለማሳደግና ተተኪዎች ለማፍራት በሚደረገው ጥረት ኩባንያችን ኢትዮ ቴሌኮም ላለፉት 5 ተከታታይ ዓመታት በስያሜ አጋርነት ከታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ ጋር እየሠራ የሚገኝ ሲሆን ወደ ፊትም በአትሌቲክሱ ዘርፍ የምናደርገውን አስተዋጽኦ አጠናክረን እንቀጥላለን።
#ethiotelecomgreatbokojirun #greatethiopianrun #bokoji #telebirr #ethiotelecom
የ12ኪ.ሜ. ርቀት የሸፈነው ውድድር ከ100 በላይ አትሌቶችን፣ ከአዲስ አበባ ከ70 በላይ ተሳታፊዎችንና 2500 የከተማዋ ነዋሪዎችን አሳትፏል።
በተጨማሪም ተተኪዎችን ለማፍራት ያለመውና ከተለያዩ ትምህርት ቤቶች የተውጣጡ ታዳጊዎችን ያሳተፈው የ15ዓመት በታችና የ11ዓመት በታች ውድድሮች ሲካሔዱ የሕጻናት ውድድርም የዝግጅቱ ተጨማሪ ውበት ነበር።
የአገራችን አትሌቲክስ ለማሳደግና ተተኪዎች ለማፍራት በሚደረገው ጥረት ኩባንያችን ኢትዮ ቴሌኮም ላለፉት 5 ተከታታይ ዓመታት በስያሜ አጋርነት ከታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ ጋር እየሠራ የሚገኝ ሲሆን ወደ ፊትም በአትሌቲክሱ ዘርፍ የምናደርገውን አስተዋጽኦ አጠናክረን እንቀጥላለን።
#ethiotelecomgreatbokojirun #greatethiopianrun #bokoji #telebirr #ethiotelecom
1 day ago
ታዋቂዋ የአትሌቶች መፍለቂያ ቦቆጂ ከተማ የልወቅሽ የኢትዮጵያ ክላሲክ 2018 የሩጫ ውድድርን በደመቀ ሁኔታ ማስተናገድ ጀመረች
#ethiopia | የበርካታ የዓለምና የኦሊምፒክ ሻምፒዮኖችን በማፍራት በዓለም አቀፍ ደረጃ በግንባር ቀደምትነት የምትጠቀሰው የቦቆጂ ከተማ፣ የቱሪዝም ሚኒስቴር ከታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ ጋር በመሆን ያዘጋጀውን ልወቅሽ የኢትዮጵያ ክላሲክ ታላቅ የሩጫ ውድድር በዛሬው ዕለት ማስተናገድ ጀምራለች።
ውድድሩ መነሻና መድረሻውን ታሪካዊው የቦቆጂ ስታዲየም ላይ ያደረገ ሲሆን፣ ከ100 በላይ አንጋፋና ፕሮፌሽናል አትሌቶች፣ ከ2 ሺህ 500 በላይ የቦቆጂ ከተማ ነዋሪዎች እንዲሁም ከአዲስ አበባ የተጓዙ ከ70 በላይ የስፖርቱ አፍቃሪያን ተሳታፊ ሆነዋል።
ይህ ትልቅ ስፖርታዊ መርሃ ግብር የአትሌቲክስ ስፖርትን ለማሳደግ ከሚኖረው ሚና ባሻገር፣ የቦቆጂን ከተማ የቱሪዝም መስህቦችና አቅሞች ለሀገር ውስጥና ለውጭ ሀገር ጎብኝዎች በሰፊው ለማስተዋወቅ ታላቅ ዕድል የፈጠረ ነው።
የመጀመሪያው ምዕራፉ በደብረ ብርሃን ከተማ ተጀምሮ አሁን በቦቆጂ ይፋዊ ጉዞውን የቀጠለው ይህ መርሃ ግብር፣ በኢትዮጵያ የስፖርት ቱሪዝም ልማት ላይ አዲስ ምዕራፍ የከፈተ ክስተት ሆኗል።
በዚህ ደማቅ የማስጀመሪያ ዝግጅት ላይ የኢፌዲሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የንግድና ቱሪዝም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አባላት፣ የቱሪዝም ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር እንደገና አበበ፣ የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ አቶ መኪዩ መሀመድ፣ የአርሲ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ኢብራሒም ከድር እና የቦቆጂ ከተማ ከንቲባ ወይዘሮ ብርሃኔ ነገሰ ተገኝተዋል።
በተጨማሪም ሌሎች ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች፣ የቱሪዝም ዘርፍ ተወካዮች፣ ታዋቂ ተፅዕኖ ፈጣሪ ግለሰቦችና የብዙኃን መገናኛ ባለሙያዎች በከተማዋ በመገኘት መርሃ ግብሩን ታድመዋል።
#bekoji #ethiopianclassic #greatethiopianrun #sportstourism #tourismethiopia #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | የበርካታ የዓለምና የኦሊምፒክ ሻምፒዮኖችን በማፍራት በዓለም አቀፍ ደረጃ በግንባር ቀደምትነት የምትጠቀሰው የቦቆጂ ከተማ፣ የቱሪዝም ሚኒስቴር ከታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ ጋር በመሆን ያዘጋጀውን ልወቅሽ የኢትዮጵያ ክላሲክ ታላቅ የሩጫ ውድድር በዛሬው ዕለት ማስተናገድ ጀምራለች።
ውድድሩ መነሻና መድረሻውን ታሪካዊው የቦቆጂ ስታዲየም ላይ ያደረገ ሲሆን፣ ከ100 በላይ አንጋፋና ፕሮፌሽናል አትሌቶች፣ ከ2 ሺህ 500 በላይ የቦቆጂ ከተማ ነዋሪዎች እንዲሁም ከአዲስ አበባ የተጓዙ ከ70 በላይ የስፖርቱ አፍቃሪያን ተሳታፊ ሆነዋል።
ይህ ትልቅ ስፖርታዊ መርሃ ግብር የአትሌቲክስ ስፖርትን ለማሳደግ ከሚኖረው ሚና ባሻገር፣ የቦቆጂን ከተማ የቱሪዝም መስህቦችና አቅሞች ለሀገር ውስጥና ለውጭ ሀገር ጎብኝዎች በሰፊው ለማስተዋወቅ ታላቅ ዕድል የፈጠረ ነው።
የመጀመሪያው ምዕራፉ በደብረ ብርሃን ከተማ ተጀምሮ አሁን በቦቆጂ ይፋዊ ጉዞውን የቀጠለው ይህ መርሃ ግብር፣ በኢትዮጵያ የስፖርት ቱሪዝም ልማት ላይ አዲስ ምዕራፍ የከፈተ ክስተት ሆኗል።
በዚህ ደማቅ የማስጀመሪያ ዝግጅት ላይ የኢፌዲሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የንግድና ቱሪዝም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አባላት፣ የቱሪዝም ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር እንደገና አበበ፣ የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ አቶ መኪዩ መሀመድ፣ የአርሲ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ኢብራሒም ከድር እና የቦቆጂ ከተማ ከንቲባ ወይዘሮ ብርሃኔ ነገሰ ተገኝተዋል።
በተጨማሪም ሌሎች ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች፣ የቱሪዝም ዘርፍ ተወካዮች፣ ታዋቂ ተፅዕኖ ፈጣሪ ግለሰቦችና የብዙኃን መገናኛ ባለሙያዎች በከተማዋ በመገኘት መርሃ ግብሩን ታድመዋል።
#bekoji #ethiopianclassic #greatethiopianrun #sportstourism #tourismethiopia #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
2 days ago
አዲስ አበባን የጤና ቱሪዝም ማዕከል ያደረጓት ዘመናዊ የጤና መሠረተ ልማቶች
**********************
ባለፉት ጥቂት ዓመታት በመዲናችን አዲስ አበባ የተገነቡ እና የታደሱ የጤና ተቋማት ከተማዋ በጤናው ዘርፍ ያላትን የመሠረተ-ልማት አቅም ከፍ ከማድረግ ባለፈ ተመራጭ የጤና ቱሪዝም ማዕከል እያደረጓት ነው።
እነዚህ ዘመን ተሻጋሪ እና ትውልድ አኩሪ ስኬታማ ሥራዎች የዘርፉን የአገልግሎት ጥራት እና ተደራሽነት በተጨባጭ ያሳደጉ ናቸው።
የከተማ አስተዳደሩ ለዜጎች ጤና ቅድሚያ በመስጠት መዲናዋን ንጹሕ እና ለመኖር ምቹ ለማድረግ ሰፋፊ ሥራዎችን በማከናወን ላይ ይገኛል።
በዚህም ለእግር ጉዞ፣ ለብስክሌት እና ለተለያዩ ስፖርታዊ እንቅስቃሴዎች የተመቹ ሥፍራዎችን በማልማት እንዲሁም ለጤና ጠንቅ የነበሩ የተበከሉ ወንዞችን በማጽዳት እና በማስዋብ በሽታን አስቀድሞ ለመከላከል የሚያስችሉ ስኬታማ ተግባራት ተከናውነዋል።
ከበሽታ መከላከል ሥራዎች በተጨማሪ የዜጎችን ጤና ለመታደግ እና ለማከም የሚያስችሉ ዘመናዊ የሕክምና ማዕከላት ተገንብተዋል።
በምሥራቅ አፍሪካ ቀዳሚ የሆነ የሕክምና ግብዓት የተሟላለት የላፍቶ ዘመናዊ ሆስፒታልን ጨምሮ አዳዲስ ጤና ጣቢያዎች እና ሆስፒታሎች ለአገልግሎት ክፍት ሆነዋል።
በተጓዳኝም እንደ ዘውዲቱ ሆስፒታል ያሉ ነባር የጤና ተቋማት ደረጃቸውን በጠበቀ መልኩ ዳግም የታነጹ ሲሆን፣ በሰው ኃይል እና በዘመናዊ የሕክምና ቁሳቁስ በማደራጀት የዜጎችን ጤና የመጠበቅ ሥራው ተጠናክሮ ቀጥሏል።
እነዚህ ደረጃቸውን የጠበቁ የሕክምና ተቋማት ዜጎች የተሻለ ሕክምና ፍለጋ ወደ ውጭ ሀገራት የሚያደርጉትን ጉዞ በማስቀረት ከፍተኛ ሚና እየተጫወቱ ይገኛሉ።
በአንጻሩም በቀጣናው ለሚገኙ የጎረቤት ሀገራት ዜጎች ጭምር የተሻለ የሕክምና አገልግሎት የሚሰጥባት የጤና ቱሪዝም ማዕከል መሆን ችላለች።
አዲስ አበባ በጤናው ዘርፍ እያከናወነች የምትገኘው ስኬታማ ሥራ የከተማዋን ሁለንተናዊ ዕድገትና ልዕልና የሚያሳይ መሆኑም ከአዲስ አበባ ኮሙኒኬሽን የተገኘው መረጃ ያመላክታል።
#ethiopian_tik_tok #ebc #ebcdotstream #addisababa #healthtourismarmenia #healthcaredevelopment
**********************
ባለፉት ጥቂት ዓመታት በመዲናችን አዲስ አበባ የተገነቡ እና የታደሱ የጤና ተቋማት ከተማዋ በጤናው ዘርፍ ያላትን የመሠረተ-ልማት አቅም ከፍ ከማድረግ ባለፈ ተመራጭ የጤና ቱሪዝም ማዕከል እያደረጓት ነው።
እነዚህ ዘመን ተሻጋሪ እና ትውልድ አኩሪ ስኬታማ ሥራዎች የዘርፉን የአገልግሎት ጥራት እና ተደራሽነት በተጨባጭ ያሳደጉ ናቸው።
የከተማ አስተዳደሩ ለዜጎች ጤና ቅድሚያ በመስጠት መዲናዋን ንጹሕ እና ለመኖር ምቹ ለማድረግ ሰፋፊ ሥራዎችን በማከናወን ላይ ይገኛል።
በዚህም ለእግር ጉዞ፣ ለብስክሌት እና ለተለያዩ ስፖርታዊ እንቅስቃሴዎች የተመቹ ሥፍራዎችን በማልማት እንዲሁም ለጤና ጠንቅ የነበሩ የተበከሉ ወንዞችን በማጽዳት እና በማስዋብ በሽታን አስቀድሞ ለመከላከል የሚያስችሉ ስኬታማ ተግባራት ተከናውነዋል።
ከበሽታ መከላከል ሥራዎች በተጨማሪ የዜጎችን ጤና ለመታደግ እና ለማከም የሚያስችሉ ዘመናዊ የሕክምና ማዕከላት ተገንብተዋል።
በምሥራቅ አፍሪካ ቀዳሚ የሆነ የሕክምና ግብዓት የተሟላለት የላፍቶ ዘመናዊ ሆስፒታልን ጨምሮ አዳዲስ ጤና ጣቢያዎች እና ሆስፒታሎች ለአገልግሎት ክፍት ሆነዋል።
በተጓዳኝም እንደ ዘውዲቱ ሆስፒታል ያሉ ነባር የጤና ተቋማት ደረጃቸውን በጠበቀ መልኩ ዳግም የታነጹ ሲሆን፣ በሰው ኃይል እና በዘመናዊ የሕክምና ቁሳቁስ በማደራጀት የዜጎችን ጤና የመጠበቅ ሥራው ተጠናክሮ ቀጥሏል።
እነዚህ ደረጃቸውን የጠበቁ የሕክምና ተቋማት ዜጎች የተሻለ ሕክምና ፍለጋ ወደ ውጭ ሀገራት የሚያደርጉትን ጉዞ በማስቀረት ከፍተኛ ሚና እየተጫወቱ ይገኛሉ።
በአንጻሩም በቀጣናው ለሚገኙ የጎረቤት ሀገራት ዜጎች ጭምር የተሻለ የሕክምና አገልግሎት የሚሰጥባት የጤና ቱሪዝም ማዕከል መሆን ችላለች።
አዲስ አበባ በጤናው ዘርፍ እያከናወነች የምትገኘው ስኬታማ ሥራ የከተማዋን ሁለንተናዊ ዕድገትና ልዕልና የሚያሳይ መሆኑም ከአዲስ አበባ ኮሙኒኬሽን የተገኘው መረጃ ያመላክታል።
#ethiopian_tik_tok #ebc #ebcdotstream #addisababa #healthtourismarmenia #healthcaredevelopment
Sponsored by
Surafel
3 days ago
የቻይንኛ ቋንቋ ትምህርት በኢትዮጵያ የትምህርት ስርዓት ውስጥ ሊካተት ነው፡፡
የቻይንኛ ቋንቋ ትምህርትን በቀጣይ አምስት ዓመታት በኢትዮጵያ ለማስተማር የሚያስችል የሁለትዮሽ ስምምነት ተፈፅሟል።
የትምህርት ሚኒስትር ዴኤታ ክንደያ ገብረሕይወት (ፕ/ር) እና በኢትዮጵያ የቻይና አምባሳደር ቺን ሃይ ስምምነቱን ተፈራርመዋል።
ስምምነቱ በሁለቱ አገራት መካከል እያደገ የሚገኘውን የባህል፣ የትምህርት እና የሕዝብ ለሕዝብ ግንኙነት ትብብር የበለጠ ለማጠናከር ያስችላል ተብሏል፡፡
የአማርኛ ቋንቋ ትምህርት በቻይና ዩኒቨርሲቲዎች እየተሰጠ መሆኑ የተገለፀ ሲሆን፤ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የኮንፊሽየስ ኢንስቲትዩት የቻይንኛ ቋንቋ ትምህርት ከሰርተፊኬት ስልጠና ጀምሮ እስከ 2ኛ ዲግሪ ፕሮግራም እንደሚያስተምር ይታወቃል፡፡
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የቻይንኛ ቋንቋ ትምህርትን በሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ለማስፋፋት ከአዲስ አበባ እና ከኦሮሚያ ትምህርት ቢሮዎች ጋር በቅርቡ ስምምነት መፈፀሙ ይታወሳል።
Seledadotio
Seledadotio
የቻይንኛ ቋንቋ ትምህርትን በቀጣይ አምስት ዓመታት በኢትዮጵያ ለማስተማር የሚያስችል የሁለትዮሽ ስምምነት ተፈፅሟል።
የትምህርት ሚኒስትር ዴኤታ ክንደያ ገብረሕይወት (ፕ/ር) እና በኢትዮጵያ የቻይና አምባሳደር ቺን ሃይ ስምምነቱን ተፈራርመዋል።
ስምምነቱ በሁለቱ አገራት መካከል እያደገ የሚገኘውን የባህል፣ የትምህርት እና የሕዝብ ለሕዝብ ግንኙነት ትብብር የበለጠ ለማጠናከር ያስችላል ተብሏል፡፡
የአማርኛ ቋንቋ ትምህርት በቻይና ዩኒቨርሲቲዎች እየተሰጠ መሆኑ የተገለፀ ሲሆን፤ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የኮንፊሽየስ ኢንስቲትዩት የቻይንኛ ቋንቋ ትምህርት ከሰርተፊኬት ስልጠና ጀምሮ እስከ 2ኛ ዲግሪ ፕሮግራም እንደሚያስተምር ይታወቃል፡፡
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የቻይንኛ ቋንቋ ትምህርትን በሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ለማስፋፋት ከአዲስ አበባ እና ከኦሮሚያ ትምህርት ቢሮዎች ጋር በቅርቡ ስምምነት መፈፀሙ ይታወሳል።
Seledadotio
Seledadotio
7 days ago
ያንጎ ጉዞ የትራንስፖርት አገልግሎቱን በሐዋሳ ከተማ በይፋ መጀመሩን አስታወቀ
#ethiopia | ዓለም አቀፉ የቴክኖሎጂ ኩባንያ ያንጎ ግሩፕ አካል የሆነው ያንጎ ጉዞ፣ ዘመናዊና ተመጣጣኝ የዲጂታል ትራንስፖርት አገልግሎቱን በሐዋሳ ከተማ በይፋ ማስጀመሩን ገልጿል።
ይህ አዲስ አሠራር በሲዳማ ክልል ዋና ከተማ የተዘረጋው ከሀገር ውስጥ ድርጅቶች ማለትም ከኤልና ትሬዲንግ እና ከኮንትራስት ትሬዲንግ ጋር በመተባበር ሲሆን፣ ዓላማውም በከተማዋ ያለውን የትራንስፖርት ሥርዓት ማዘመንና ማቀላጠፍ ነው።
በአዲሱ መተግበሪያ ላይ ባጃጅ፣ ባለ አራት እግር ባጃጅ እና የሞተር ሳይክል አገልግሎቶች የተካተቱ ሲሆን፣ ተሳፋሪዎች በመጀመሪያዎቹ ሦስት ጉዞዎቻቸው የ30 በመቶ ቅናሽ ያገኛሉ።
አገልግሎቱ በሁለት የታሪፍ ክፍሎች የሚሰጥ ሲሆን፣ ተጠቃሚዎች የጉዞ ዋጋውን አስቀድመው ማወቅ ስለሚችሉ ከመንገድ ላይ መኪና ከማስቆም የተሻለና አስተማማኝ አማራጭ ይሆንላቸዋል።
የባጃጅ ታሪፍ ባለ ሦስትና ባለ አራት እግር ተሽከርካሪዎችን የሚያካትት ሲሆን፣ የሞቶ ታሪፍ ደግሞ ፈጣን እንቅስቃሴ ለሚፈልጉ ተሳፋሪዎች የተዘጋጀ ነው።
ይህ የቴክኖሎጂ ፕላትፎርም ለአሽከርካሪዎችም ሰፊ የሥራ ዕድል ይዞ መጥቷል።
የያንጎ የጉዞ ማዛመጃ ዘዴ አሽከርካሪዎችን በአቅራቢያቸው ከሚገኙ ተሳፋሪዎች ጋር በቀጥታ የሚያገናኝ በመሆኑ፣ ያለሥራ የሚቆዩበትን ጊዜ በመቀነስ ዕለታዊ ገቢያቸውን እንዲያሳድጉ ይረዳቸዋል።
ከተሽከርካሪ አሽከርካሪዎች መካከል ዳዊት ይድነቃቸው እንደገለጸው፣ መተግበሪያውን መጠቀም ከጀመረ ወዲህ ደንበኞችን በቀላሉ ማግኘት እንደቻለና የሥራ ሂደቱ እንደተቀየረለት ገልጿል።
ከ560 ሺህ በላይ ሕዝብ ያላትና በንግድና ቱሪዝም ዘርፍ በፍጥነት እያደገች የምትገኘው ሐዋሳ፣ ያንጎ ከአዲስ አበባ ውጪ አገልግሎቱን ያስፋፋባት የመጀመሪያዋ ከተማ ሆናለች።
የያንጎ ኢትዮጵያ ሥራ አስኪያጅ ዶክተር የቀናዓለም አበበ እንደተናገሩት፣ የኩባንያው ዋና ዓላማ እያንዳንዱን የከተማ ጉዞ ለተሳፋሪዎች ምቹ ማድረግና ለአጋር አሽከርካሪዎች ደግሞ የተሻለ ጥቅም ማስገኘት ነው።
ያንጎ ግሩፕ በትራንስፖርት፣ በማድረስ፣ በመዝናኛና በሌሎች ዲጂታል ዘርፎች በአፍሪካ፣ በላቲን አሜሪካ፣ በአውሮፓና በመካከለኛው ምሥራቅ ከ30 በላይ ሀገራት ውስጥ አገልግሎት በመስጠት ላይ የሚገኝ ዓለም አቀፍ ተቋም ነው።
#yango #hawassa #sidama #transport #digital #taxi #tech #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | ዓለም አቀፉ የቴክኖሎጂ ኩባንያ ያንጎ ግሩፕ አካል የሆነው ያንጎ ጉዞ፣ ዘመናዊና ተመጣጣኝ የዲጂታል ትራንስፖርት አገልግሎቱን በሐዋሳ ከተማ በይፋ ማስጀመሩን ገልጿል።
ይህ አዲስ አሠራር በሲዳማ ክልል ዋና ከተማ የተዘረጋው ከሀገር ውስጥ ድርጅቶች ማለትም ከኤልና ትሬዲንግ እና ከኮንትራስት ትሬዲንግ ጋር በመተባበር ሲሆን፣ ዓላማውም በከተማዋ ያለውን የትራንስፖርት ሥርዓት ማዘመንና ማቀላጠፍ ነው።
በአዲሱ መተግበሪያ ላይ ባጃጅ፣ ባለ አራት እግር ባጃጅ እና የሞተር ሳይክል አገልግሎቶች የተካተቱ ሲሆን፣ ተሳፋሪዎች በመጀመሪያዎቹ ሦስት ጉዞዎቻቸው የ30 በመቶ ቅናሽ ያገኛሉ።
አገልግሎቱ በሁለት የታሪፍ ክፍሎች የሚሰጥ ሲሆን፣ ተጠቃሚዎች የጉዞ ዋጋውን አስቀድመው ማወቅ ስለሚችሉ ከመንገድ ላይ መኪና ከማስቆም የተሻለና አስተማማኝ አማራጭ ይሆንላቸዋል።
የባጃጅ ታሪፍ ባለ ሦስትና ባለ አራት እግር ተሽከርካሪዎችን የሚያካትት ሲሆን፣ የሞቶ ታሪፍ ደግሞ ፈጣን እንቅስቃሴ ለሚፈልጉ ተሳፋሪዎች የተዘጋጀ ነው።
ይህ የቴክኖሎጂ ፕላትፎርም ለአሽከርካሪዎችም ሰፊ የሥራ ዕድል ይዞ መጥቷል።
የያንጎ የጉዞ ማዛመጃ ዘዴ አሽከርካሪዎችን በአቅራቢያቸው ከሚገኙ ተሳፋሪዎች ጋር በቀጥታ የሚያገናኝ በመሆኑ፣ ያለሥራ የሚቆዩበትን ጊዜ በመቀነስ ዕለታዊ ገቢያቸውን እንዲያሳድጉ ይረዳቸዋል።
ከተሽከርካሪ አሽከርካሪዎች መካከል ዳዊት ይድነቃቸው እንደገለጸው፣ መተግበሪያውን መጠቀም ከጀመረ ወዲህ ደንበኞችን በቀላሉ ማግኘት እንደቻለና የሥራ ሂደቱ እንደተቀየረለት ገልጿል።
ከ560 ሺህ በላይ ሕዝብ ያላትና በንግድና ቱሪዝም ዘርፍ በፍጥነት እያደገች የምትገኘው ሐዋሳ፣ ያንጎ ከአዲስ አበባ ውጪ አገልግሎቱን ያስፋፋባት የመጀመሪያዋ ከተማ ሆናለች።
የያንጎ ኢትዮጵያ ሥራ አስኪያጅ ዶክተር የቀናዓለም አበበ እንደተናገሩት፣ የኩባንያው ዋና ዓላማ እያንዳንዱን የከተማ ጉዞ ለተሳፋሪዎች ምቹ ማድረግና ለአጋር አሽከርካሪዎች ደግሞ የተሻለ ጥቅም ማስገኘት ነው።
ያንጎ ግሩፕ በትራንስፖርት፣ በማድረስ፣ በመዝናኛና በሌሎች ዲጂታል ዘርፎች በአፍሪካ፣ በላቲን አሜሪካ፣ በአውሮፓና በመካከለኛው ምሥራቅ ከ30 በላይ ሀገራት ውስጥ አገልግሎት በመስጠት ላይ የሚገኝ ዓለም አቀፍ ተቋም ነው።
#yango #hawassa #sidama #transport #digital #taxi #tech #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
7 days ago
በአዲስ አበባ የፈጣን አውቶቢስ ትራንስፖርት ኮሪደር ግንባታ በጥሩ ፍጥነት ላይ እንደሚገኝ ተነገረ
#ethiopia | በአዲስ አበባ ከተማ ከጎፋ ማዞሪያ ተነስቶ በሜክሲኮ በኩል እስከ ፒያሳ የሚዘልቀው የፈጣን አውቶቢስ መስመር (BRT B2) ኮሪደር የልማት ፕሮጀክት ግንባታ በጥሩ ሁኔታ እየተከናወነ መሆኑ ታውቋል።
በፈረንሳይ የልማት ድርጅት እና በከተማዋ አስተዳደር በጋራ የገንዘብ ድጋፍ የሚከናወነውን የዚሁ የመጀመሪያ ምዕራፍ የሙከራ ፕሮጀክት ግንባታ የቻይናው ኮሚኒኬሽን ኮንስትራክሽን ካምፓኒ እያካሄደው ሲሆን፣ ሲስተራ የተባለው ተቋም ከኮር አማካሪ ድርጅት ጋር በመሆን የማማከርና የቁጥጥር ስራውን እያከናወኑት ይገኛሉ።
በአሁኑ ሰዓት ከቡልጋሪያ ማዞሪያ እስከ ገነት ሆቴል ባለው ወደ አንድ ኪሎ ሜትር ገደማ በሚጠጋው መንገድ ላይ የአፈር ቆረጣ፣ የፍሳሽ ማስወገጃ መስመር ዝርጋታ፣ የከልቨርት ቦክስ ግንባታና የሙሌት ስራዎች እየተከናወኑ እንደሚገኙ ከአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለሥልጣን የተገኘው መረጃ ያመለክታል።
ይህ ስምንት ነጥብ ሁለት ኪሎ ሜትር ርዝመት ያለው የመጀመሪያ ምዕራፍ ፕሮጀክት በተጠናከረ ሁኔታ እየቀጠለ ባለበት በዚህ ወቅት፣ ከጎፋ እስከ ጀሞ መብራት የሚዘልቀውን ሁለተኛውን ምዕራፍ ግንባታ ለመጀመር አስፈላጊው ቅድመ ዝግጅት እየተደረገ ነው።
ቀደም ሲል ከጀሞ ሚካኤል ትራፊክ መብራት እስከ ጀሞ ሶስት አደባባይ ያለው መስመር በአስፋልት ንጣፍ ተጠናቆ አገልግሎት እየሰጠ ይገኛል።
ይህ አዲሱ የፈጣን አውቶቢስ ኮሪደር ፕሮጀክት ሙሉ በሙሉ ሲጠናቀቅ የከተማዋን የህዝብ ትራንስፖርት ችግር በከፍተኛ ደረጃ ያቃልላል ተብሎ ይጠበቃል።
#አዲስአበባ #ትራንስፖርት #የመንገድግንባታ #brt #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | በአዲስ አበባ ከተማ ከጎፋ ማዞሪያ ተነስቶ በሜክሲኮ በኩል እስከ ፒያሳ የሚዘልቀው የፈጣን አውቶቢስ መስመር (BRT B2) ኮሪደር የልማት ፕሮጀክት ግንባታ በጥሩ ሁኔታ እየተከናወነ መሆኑ ታውቋል።
በፈረንሳይ የልማት ድርጅት እና በከተማዋ አስተዳደር በጋራ የገንዘብ ድጋፍ የሚከናወነውን የዚሁ የመጀመሪያ ምዕራፍ የሙከራ ፕሮጀክት ግንባታ የቻይናው ኮሚኒኬሽን ኮንስትራክሽን ካምፓኒ እያካሄደው ሲሆን፣ ሲስተራ የተባለው ተቋም ከኮር አማካሪ ድርጅት ጋር በመሆን የማማከርና የቁጥጥር ስራውን እያከናወኑት ይገኛሉ።
በአሁኑ ሰዓት ከቡልጋሪያ ማዞሪያ እስከ ገነት ሆቴል ባለው ወደ አንድ ኪሎ ሜትር ገደማ በሚጠጋው መንገድ ላይ የአፈር ቆረጣ፣ የፍሳሽ ማስወገጃ መስመር ዝርጋታ፣ የከልቨርት ቦክስ ግንባታና የሙሌት ስራዎች እየተከናወኑ እንደሚገኙ ከአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለሥልጣን የተገኘው መረጃ ያመለክታል።
ይህ ስምንት ነጥብ ሁለት ኪሎ ሜትር ርዝመት ያለው የመጀመሪያ ምዕራፍ ፕሮጀክት በተጠናከረ ሁኔታ እየቀጠለ ባለበት በዚህ ወቅት፣ ከጎፋ እስከ ጀሞ መብራት የሚዘልቀውን ሁለተኛውን ምዕራፍ ግንባታ ለመጀመር አስፈላጊው ቅድመ ዝግጅት እየተደረገ ነው።
ቀደም ሲል ከጀሞ ሚካኤል ትራፊክ መብራት እስከ ጀሞ ሶስት አደባባይ ያለው መስመር በአስፋልት ንጣፍ ተጠናቆ አገልግሎት እየሰጠ ይገኛል።
ይህ አዲሱ የፈጣን አውቶቢስ ኮሪደር ፕሮጀክት ሙሉ በሙሉ ሲጠናቀቅ የከተማዋን የህዝብ ትራንስፖርት ችግር በከፍተኛ ደረጃ ያቃልላል ተብሎ ይጠበቃል።
#አዲስአበባ #ትራንስፖርት #የመንገድግንባታ #brt #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
8 days ago
በ19ኛው የኢትዮጵያ ግማሽ ማራቶን የወንዶች ምድብ አትሌት ጌታቸው ማስረሻ ድል ቀናው
#ethiopia | በአዲስ አበባ በተከናወነው 19ኛው የኢትዮጵያ ግማሽ ማራቶን ውድድር በወንዶች መካከል በተደረገው ፉክክር የሸገር ሲቲ ተወካይ የሆነው አትሌት ጌታቸው ማስረሻ አንደኛ በመውጣት አሸናፊ ሆኗል።
የኢትዮ ኤሌክትሪኩ አትሌት ባለይልኝ ተሻገር የሁለተኛነት ደረጃን ይዞ ሲያጠናቅቅ፣ ከአዲስ አበባ ፖሊስ ክለብ የተወዳደረው አትሌት በላይ ጥላሁን ደግሞ ሶስተኛ ደረጃን በመያዝ ውድድሩን ፈጽሟል።
#ethiopia #athletics #halfmarathon #sportnews #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | በአዲስ አበባ በተከናወነው 19ኛው የኢትዮጵያ ግማሽ ማራቶን ውድድር በወንዶች መካከል በተደረገው ፉክክር የሸገር ሲቲ ተወካይ የሆነው አትሌት ጌታቸው ማስረሻ አንደኛ በመውጣት አሸናፊ ሆኗል።
የኢትዮ ኤሌክትሪኩ አትሌት ባለይልኝ ተሻገር የሁለተኛነት ደረጃን ይዞ ሲያጠናቅቅ፣ ከአዲስ አበባ ፖሊስ ክለብ የተወዳደረው አትሌት በላይ ጥላሁን ደግሞ ሶስተኛ ደረጃን በመያዝ ውድድሩን ፈጽሟል።
#ethiopia #athletics #halfmarathon #sportnews #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
8 days ago
በ19ኛው የኢትዮጵያ ግማሽ ማራቶን ውድድር በሴቶች አትሌት መሰለች ዓለማየሁ አሽነፈች
******************
በ19ኛው የኢትዮጵያ ግማሽ ማራቶን ውድድር በሴቶች አትሌት መሰለች ዓለማየሁ ከአዲስ አበባ ፖሊስ አሽንፋለች።
አትሌት ዝማም ባራኪ ደግሞ ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሁለተኛ ሆና አጠናቅቃለች።
#ethiopia #ebc #athletics #marathon #halfmarathon
******************
በ19ኛው የኢትዮጵያ ግማሽ ማራቶን ውድድር በሴቶች አትሌት መሰለች ዓለማየሁ ከአዲስ አበባ ፖሊስ አሽንፋለች።
አትሌት ዝማም ባራኪ ደግሞ ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሁለተኛ ሆና አጠናቅቃለች።
#ethiopia #ebc #athletics #marathon #halfmarathon
Sponsored by
Surafel
8 days ago
በኢትዮጵያ ግማሽ ማራቶን ውድድር አትሌት ጌታቸውና አትሌት መሰለች አሸነፉ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ በተካሄደው 19ኛው የኢትዮጵያ ግማሽ ማራቶን ውድድር በወንዶች አትሌት ጌታቸው ማስረሻ ከሸገር ሲቲ እንዲሁም በሴቶች አትሌት መሰለች አለማየሁ ከአዲስ አበባ ፖሊስ አሸንፈዋል፡፡
በወንዶች ምድብ አትሌት ባለይልኝ ተሻገር ከኢትዮ ኤሌክትሪክ 2ኛ ሲወጣ አትሌት በላይ ጥላሁን ደግሞ ከአዲስ አበባ ፖሊስ 3ኛ ደረጃን ይዟል፡፡
በተመሳሳይ በሴቶች ግማሽ ማራቶን ውድድር አትሌት ዝማም ባራኪ ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሁለተኛ በመሆን አጠናቅቃለች፡፡
መነሻ እና መድረሻውን መስቀል አደባባይ አድርጎ በተከናወነው ውድድር በወንዶች 455 እና በሴቶች 183 በድምሩ 638 አትሌቶች ተሳትፈዋል፡፡
ውድድሩ በዴንማርክ ኮፐንሀገን ለሚካሄደው የግማሽ ማራቶን ውድድር ኢትዮጵያን የሚወክሉ አትሌቶችን ለመምረጥና ተተኪዎንች ለማፍራት ያለመ ነው፡፡
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ በተካሄደው 19ኛው የኢትዮጵያ ግማሽ ማራቶን ውድድር በወንዶች አትሌት ጌታቸው ማስረሻ ከሸገር ሲቲ እንዲሁም በሴቶች አትሌት መሰለች አለማየሁ ከአዲስ አበባ ፖሊስ አሸንፈዋል፡፡
በወንዶች ምድብ አትሌት ባለይልኝ ተሻገር ከኢትዮ ኤሌክትሪክ 2ኛ ሲወጣ አትሌት በላይ ጥላሁን ደግሞ ከአዲስ አበባ ፖሊስ 3ኛ ደረጃን ይዟል፡፡
በተመሳሳይ በሴቶች ግማሽ ማራቶን ውድድር አትሌት ዝማም ባራኪ ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሁለተኛ በመሆን አጠናቅቃለች፡፡
መነሻ እና መድረሻውን መስቀል አደባባይ አድርጎ በተከናወነው ውድድር በወንዶች 455 እና በሴቶች 183 በድምሩ 638 አትሌቶች ተሳትፈዋል፡፡
ውድድሩ በዴንማርክ ኮፐንሀገን ለሚካሄደው የግማሽ ማራቶን ውድድር ኢትዮጵያን የሚወክሉ አትሌቶችን ለመምረጥና ተተኪዎንች ለማፍራት ያለመ ነው፡፡
8 days ago
በ19ኛው የኢትዮጵያ ግማሽ ማራቶን ውድድር በወንዶች አትሌት ጌታቸው ማስረሻ አሽነፈ
******************
በአዲስ አበባ በተካሄደው 19ኛው የኢትዮጵያ ግማሽ ማራቶን ውድድር በወንዶች አትሌት ጌታቸው ማስረሻ ከሸገር ሲቲ አሸንፏል።
በውድድሩ አትሌት ባለይልኝ ተሻገር ከኢትዮ-ኤሌክትሪክ ሁለተኛ፣ እንዲሁም አትሌት በላይ ጥላሁን ከአዲስ አበባ ፖሊስ 3ኛ በመውጣት አጠናቅቀዋል።
#ethiopia #ebc #athletics #marathon #halfmarathon
******************
በአዲስ አበባ በተካሄደው 19ኛው የኢትዮጵያ ግማሽ ማራቶን ውድድር በወንዶች አትሌት ጌታቸው ማስረሻ ከሸገር ሲቲ አሸንፏል።
በውድድሩ አትሌት ባለይልኝ ተሻገር ከኢትዮ-ኤሌክትሪክ ሁለተኛ፣ እንዲሁም አትሌት በላይ ጥላሁን ከአዲስ አበባ ፖሊስ 3ኛ በመውጣት አጠናቅቀዋል።
#ethiopia #ebc #athletics #marathon #halfmarathon
8 days ago
የእንግሊዝ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በተለያዩ የኢትዮጵያ ክልሎች ላይ የጣለውን ጥብቅ የጉዞ እገዳ አደሰ
የእንግሊዝ የውጭ ጉዳይ ኮመንዌልዝ እና ልማት ቢሮ (FCDO) በኢትዮጵያ በተለያዩ አካባቢዎች ያለውን የፀጥታ ስጋት ተከትሎ ለዜጎቹ ያወጣውን ጥብቅ የጉዞ ማማከርያ መመሪያ አድሷል ሚኒስቴሩ በሀገሪቱ ስር የሰደደ አለመረጋጋት እና ግጭቶች ባሉባቸው በርካታ ክልሎችና የድንበር ቀጠናዎች ላይ "በፍጹም ጉዞ እንዳይደረግ" የሚለውን ቀጣይነት ያለው እገዳ በድጋሚ አሳስቧል።
1. ሙሉ በሙሉ ጉዞ የተከለከለባቸው የሀገሪቱ ክፍሎች (All Travel)
የእንግሊዝ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ባወጣው ወቅታዊ መመሪያ መሰረት በከፍተኛ የፀጥታ ስጋት ምክንያት በሦስት ዋና ዋና ክልሎች ማለትም በትግራይ በአማራ እና በጋምቤላ ክልሎች ላይ ሙሉ በሙሉ የጉዞ ክልከላ ጥሏል።
ከእነዚህም በተጨማሪ በተለያዩ የሀገሪቱ የድንበር ቀጠናዎች ላይ ጥብቅ እገዳዎች ተጥለዋል፦
የሱዳን ድንበር፦ከድንበሩ በ20 ኪ.ሜ ክልል ውስጥ (ቤኒሻንጉል-ጉሙዝ መተከል እና ማኦ ኮሞ ልዩ ዞንን ጨምሮ)
የደቡብ ሱዳን እና የኬንያ ድንበሮች፦ከድንበሩ በ10 ኪ.ሜ ክልል ውስጥ (የቱርካና ሃይቅ ዳርቻዎችን ጨምሮ)
የሶማሊያ ድንበር (በሶማሌ ክልል)
ከድንበሩ በ100 ኪ.ሜ ርቀት ውስጥ (ከጅጅጋ-ወጃሌ ዋና መንገድ እና ከወጃሌ መሻገሪያ ውጭ) በፍጹም ጉዞ እንዳይደረግ አሳስቧል።
በኦሮሚያ ክልልም ምዕራብ ወለጋ፣ ምስራቅ ወለጋ፣ ቄለም ወለጋ እና ሆሮ ጉድሩ ወለጋን ጨምሮ በምዕራብ ሸዋ እና ሰሜን ሸዋ የሚገኙ አካባቢዎች በዚሁ የ"በፍጹም ጉዞ አታድርጉ" ቀጠና ውስጥ ተካትተዋል።
2. "አስገዳጅ ካልሆነ በስተቀር" ጉዞ እንዳይደረግባቸው የተመከሩ አካባቢዎች (All but Essential)
የኤርትራ ድንበርን ተከትለው በሚገኙ ከ10 እስከ 15 ኪ.ሜ ርቀቶች ላይ በአብዛኛው የኦሮሚያ ምስራቅ ሸዋ ዞን (ከአዲስ አበባ-አዳማ የፍጥነት መንገድ እና ወደ ሐዋሳ ከሚወስደው መንገድ ውጭ) እንዲሁም በሶማሌ ክልል የሚገኙት ሲቲ፣ ኖጎብ፣ ጃራር፣ ሻቤሌ፣ ቆራሄ እና ዶሎ ዞኖች ተጓዦች በጣም አስገዳጅ ጉዳይ ካልገጠማቸው በስተቀር መሄድ እንደሌለባቸው ተገልጿል።
ሚኒስቴሩ አያይዞ እንዳሳወቀው በአዲስ አበባ የሚገኘው የእንግሊዝ ኤምባሲ ሰራተኞች የጉዞ እገዳ በተጣለባቸው በእነዚህ የሀገሪቱ ክፍሎች ተገኝተው ለዜጎቻቸው በአካል ምንም ዓይነት የቆንስላ ድጋፍ ማድረግ አይችሉም።
ይሁን እንጂ ዜጎቻቸው በቁጥጥር ስር መዋልን የመሰሉ ከባድ ድንገተኛ አደጋዎች ሲገጥሟቸው በአዲስ አበባ በሚገኘው ዋናው ኤምባሲ በኩል በስልክ ጥሪ ማድረግ እንደሚችሉ ተገልጿል።
ተጓዦች ወደ ሀገሪቱ ከመንቀሳቀሳቸው በፊት ሙሉ የጉዞ ዋስትና (Travel Insurance) ሊኖራቸው እንደሚገባም መመሪያው አሳስቧል።
የእንግሊዝ የውጭ ጉዳይ ኮመንዌልዝ እና ልማት ቢሮ (FCDO) በኢትዮጵያ በተለያዩ አካባቢዎች ያለውን የፀጥታ ስጋት ተከትሎ ለዜጎቹ ያወጣውን ጥብቅ የጉዞ ማማከርያ መመሪያ አድሷል ሚኒስቴሩ በሀገሪቱ ስር የሰደደ አለመረጋጋት እና ግጭቶች ባሉባቸው በርካታ ክልሎችና የድንበር ቀጠናዎች ላይ "በፍጹም ጉዞ እንዳይደረግ" የሚለውን ቀጣይነት ያለው እገዳ በድጋሚ አሳስቧል።
1. ሙሉ በሙሉ ጉዞ የተከለከለባቸው የሀገሪቱ ክፍሎች (All Travel)
የእንግሊዝ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ባወጣው ወቅታዊ መመሪያ መሰረት በከፍተኛ የፀጥታ ስጋት ምክንያት በሦስት ዋና ዋና ክልሎች ማለትም በትግራይ በአማራ እና በጋምቤላ ክልሎች ላይ ሙሉ በሙሉ የጉዞ ክልከላ ጥሏል።
ከእነዚህም በተጨማሪ በተለያዩ የሀገሪቱ የድንበር ቀጠናዎች ላይ ጥብቅ እገዳዎች ተጥለዋል፦
የሱዳን ድንበር፦ከድንበሩ በ20 ኪ.ሜ ክልል ውስጥ (ቤኒሻንጉል-ጉሙዝ መተከል እና ማኦ ኮሞ ልዩ ዞንን ጨምሮ)
የደቡብ ሱዳን እና የኬንያ ድንበሮች፦ከድንበሩ በ10 ኪ.ሜ ክልል ውስጥ (የቱርካና ሃይቅ ዳርቻዎችን ጨምሮ)
የሶማሊያ ድንበር (በሶማሌ ክልል)
ከድንበሩ በ100 ኪ.ሜ ርቀት ውስጥ (ከጅጅጋ-ወጃሌ ዋና መንገድ እና ከወጃሌ መሻገሪያ ውጭ) በፍጹም ጉዞ እንዳይደረግ አሳስቧል።
በኦሮሚያ ክልልም ምዕራብ ወለጋ፣ ምስራቅ ወለጋ፣ ቄለም ወለጋ እና ሆሮ ጉድሩ ወለጋን ጨምሮ በምዕራብ ሸዋ እና ሰሜን ሸዋ የሚገኙ አካባቢዎች በዚሁ የ"በፍጹም ጉዞ አታድርጉ" ቀጠና ውስጥ ተካትተዋል።
2. "አስገዳጅ ካልሆነ በስተቀር" ጉዞ እንዳይደረግባቸው የተመከሩ አካባቢዎች (All but Essential)
የኤርትራ ድንበርን ተከትለው በሚገኙ ከ10 እስከ 15 ኪ.ሜ ርቀቶች ላይ በአብዛኛው የኦሮሚያ ምስራቅ ሸዋ ዞን (ከአዲስ አበባ-አዳማ የፍጥነት መንገድ እና ወደ ሐዋሳ ከሚወስደው መንገድ ውጭ) እንዲሁም በሶማሌ ክልል የሚገኙት ሲቲ፣ ኖጎብ፣ ጃራር፣ ሻቤሌ፣ ቆራሄ እና ዶሎ ዞኖች ተጓዦች በጣም አስገዳጅ ጉዳይ ካልገጠማቸው በስተቀር መሄድ እንደሌለባቸው ተገልጿል።
ሚኒስቴሩ አያይዞ እንዳሳወቀው በአዲስ አበባ የሚገኘው የእንግሊዝ ኤምባሲ ሰራተኞች የጉዞ እገዳ በተጣለባቸው በእነዚህ የሀገሪቱ ክፍሎች ተገኝተው ለዜጎቻቸው በአካል ምንም ዓይነት የቆንስላ ድጋፍ ማድረግ አይችሉም።
ይሁን እንጂ ዜጎቻቸው በቁጥጥር ስር መዋልን የመሰሉ ከባድ ድንገተኛ አደጋዎች ሲገጥሟቸው በአዲስ አበባ በሚገኘው ዋናው ኤምባሲ በኩል በስልክ ጥሪ ማድረግ እንደሚችሉ ተገልጿል።
ተጓዦች ወደ ሀገሪቱ ከመንቀሳቀሳቸው በፊት ሙሉ የጉዞ ዋስትና (Travel Insurance) ሊኖራቸው እንደሚገባም መመሪያው አሳስቧል።
10 days ago
የኦቪድ ሆልዲንግ ከፍተኛ የስራ አመራሮች ቱለፋ ሴራሚክ ፋብሪካን ጎበኙ
#ethiopia | የኦቪድ ሆልዲንግ ከፍተኛ የስራ አመራሮች ቱለፋ ሴራሚክና ፕሮስሊን ፋብሪካን በትናንትናው እለት (ግንቦት 27፣ 2018) ጎበኙ።
በፋብሪካው ግዝፈትና የምርቶች ጥራት የተደነቁት፣ የኦቪድ ሆልዲንግ ከፍተኛ የስራ አመራሮች የኦቪድ ሆልዲንግ በከፍተኛ
ጥራትና ደረጃ ቤቶችን በማልማት ላይ እንደሚኝኝ የገለጹ ሲሆን፤ በቀጣይ ለሚያከናዉኗቸው የመንግስትና የግል
ፕሮጀችቶች የቱለፋ ሴራሚክና ፕሮስሊን ምርቶችን ለመጠቀም ያላቸዉን ፍላጎት በጉብኝቱ ወቅት ገልጸዋል።
ከአዲስ አበባ ከተማ በ 65 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ ወደ ደብረ ብርሃን በሚወስደው መንገድ ላይ በምትገኘዋ የቱለፋ ከተማ
በ 3000 ሚሊዮን የአሜሪካን ዶላር ኢንቨስትመንት የተገናባው ግዙፉ ቱለፋ ሴራሚክና ፕሮስሊን ፋብሪካ በቅርቡ ወደ ስራ
ሲገባ፤ ኢትዮጵያ ከዚህ ቀደም ከዉጭ ሃገር የምታስገባቸዉን ዉድና ዉብ የሴራሚክና ፕሮስሊን ምርቶችን እንደሚተካ
በጉብኝቱ ወቅት ተገልጿል።
የኦቪድ ሆልዲንግ ከፍተኛ የስራ አመራሮችን ፋብሪካዉን ስለጎበኙ ያመሰገኑት የፋብሪካው አመራሮች በበኩላቸው፤ እንደ
ኦቪድ ካሉ በበቶች ላማት ላይ ከተሰማሩ ኩባኛዎች ጋር ወደፊት ለመስራት ማቀዱን እና በኤጀትነት ከፋብሪካው ጋር አብሮ
ለምስራት አቅሙና ቁርጠኝነቱ ያላቸውን ድርጅቶችን እየጋበዙ መሆኑን ገልጸዋል።
ከቱለፋ ሴራሚክና ፕሮስሊን ፋብሪካ ጋር መስራት የሚፈልጉ የሚከተሉትን የማህበራዊ ሚዲያ አማራጮችን እና የስልክ
ቁጥሮችን በመጠቀም ተጨማሪ መረጃዎችን ማግኘት ይቻላል።
#ቱለፋሴራሚክ #ኦቪድሆልዲንግ #tulefaceramic #ovidholding
Tiktok: https://www.tiktok.com/@tu...
Facebook : https://web.facebook.com/p...
Telegram: https://t.me/TulefaCeramic
LinkedIn: https://www.linkedin.com/c...
X (Formerly Twitter): https://x.com/TulefaCerami...
Instagram: https://www.instagram.com/...
Youtube: https://www.youtube.com/@t...
የላቀ የኑሮ ዘይቤን ይዘን እየመጣን ነው !!!
የቱለፋ ሴራሚክ ዋና አከፋፋይ
ዋና ሾውሩም፤ ካሳንቺስ ጆበርግ ፕላዛ 3ኛ ፎቅ
ስልክ: 0951444442 | 0951444440 | 0951444447
#ethiopia | የኦቪድ ሆልዲንግ ከፍተኛ የስራ አመራሮች ቱለፋ ሴራሚክና ፕሮስሊን ፋብሪካን በትናንትናው እለት (ግንቦት 27፣ 2018) ጎበኙ።
በፋብሪካው ግዝፈትና የምርቶች ጥራት የተደነቁት፣ የኦቪድ ሆልዲንግ ከፍተኛ የስራ አመራሮች የኦቪድ ሆልዲንግ በከፍተኛ
ጥራትና ደረጃ ቤቶችን በማልማት ላይ እንደሚኝኝ የገለጹ ሲሆን፤ በቀጣይ ለሚያከናዉኗቸው የመንግስትና የግል
ፕሮጀችቶች የቱለፋ ሴራሚክና ፕሮስሊን ምርቶችን ለመጠቀም ያላቸዉን ፍላጎት በጉብኝቱ ወቅት ገልጸዋል።
ከአዲስ አበባ ከተማ በ 65 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ ወደ ደብረ ብርሃን በሚወስደው መንገድ ላይ በምትገኘዋ የቱለፋ ከተማ
በ 3000 ሚሊዮን የአሜሪካን ዶላር ኢንቨስትመንት የተገናባው ግዙፉ ቱለፋ ሴራሚክና ፕሮስሊን ፋብሪካ በቅርቡ ወደ ስራ
ሲገባ፤ ኢትዮጵያ ከዚህ ቀደም ከዉጭ ሃገር የምታስገባቸዉን ዉድና ዉብ የሴራሚክና ፕሮስሊን ምርቶችን እንደሚተካ
በጉብኝቱ ወቅት ተገልጿል።
የኦቪድ ሆልዲንግ ከፍተኛ የስራ አመራሮችን ፋብሪካዉን ስለጎበኙ ያመሰገኑት የፋብሪካው አመራሮች በበኩላቸው፤ እንደ
ኦቪድ ካሉ በበቶች ላማት ላይ ከተሰማሩ ኩባኛዎች ጋር ወደፊት ለመስራት ማቀዱን እና በኤጀትነት ከፋብሪካው ጋር አብሮ
ለምስራት አቅሙና ቁርጠኝነቱ ያላቸውን ድርጅቶችን እየጋበዙ መሆኑን ገልጸዋል።
ከቱለፋ ሴራሚክና ፕሮስሊን ፋብሪካ ጋር መስራት የሚፈልጉ የሚከተሉትን የማህበራዊ ሚዲያ አማራጮችን እና የስልክ
ቁጥሮችን በመጠቀም ተጨማሪ መረጃዎችን ማግኘት ይቻላል።
#ቱለፋሴራሚክ #ኦቪድሆልዲንግ #tulefaceramic #ovidholding
Tiktok: https://www.tiktok.com/@tu...
Facebook : https://web.facebook.com/p...
Telegram: https://t.me/TulefaCeramic
LinkedIn: https://www.linkedin.com/c...
X (Formerly Twitter): https://x.com/TulefaCerami...
Instagram: https://www.instagram.com/...
Youtube: https://www.youtube.com/@t...
የላቀ የኑሮ ዘይቤን ይዘን እየመጣን ነው !!!
የቱለፋ ሴራሚክ ዋና አከፋፋይ
ዋና ሾውሩም፤ ካሳንቺስ ጆበርግ ፕላዛ 3ኛ ፎቅ
ስልክ: 0951444442 | 0951444440 | 0951444447
12 days ago
የአሜሪካ መንግስት በአፍሪካ የቪዛ አገልግሎት መስጫ ቦታዎችን ወደ 20 ብቻ ሊቀንስ ነው‼️
👉 አዲስ አበባ አገልግሎቷን እንደምትቀጥል ተረጋግጧል
የዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በአፍሪካ አህጉር የሚገኙ የቪዛ ማስተናገጃ ማዕከላቱን ቁጥር በከፍተኛ ደረጃ ለመቀነስ መወሰኑን ይፋ አደረገ።
ይህ አዲስ መመሪያ የትራምፕ አስተዳደር በስደት ላይ የጀመረውን ጠንካራ የቁጥጥር ፖሊሲ ይበልጥ ለማጥበቅ ከሚያደርገው ጥረት ጋር የተያያዘ ነው።
እስካሁን ድረስ በአፍሪካ አህጉር ውስጥ ወደ 50 የሚጠጉ የአሜሪካ ኤምባሲዎችና ቆንስላዎች የቪዛ ማመልከቻዎችን ሲቀበሉ የነበረ ቢሆንም፣ አዲሱ እቅድ ይህንን ቁጥር ወደ 20 "ማዕከላት" ብቻ ዝቅ የሚያደርግ ይሆናል።
እንደ አሶሺየትድ ፕሬስ ዘገባ እና ከውስጥ ባለስልጣናት በተገኘ መረጃ መሠረት፣ ይሄው አሰራር በሚቀጥሉት ሳምንታት (በሰኔ ወር ውስጥ) ተግባራዊ መሆን ይጀምራል።
በውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ማርኮ ሩቢዮ በፀደቀው በዚህ መመሪያ መሠረት፣ የኢትዮጵያ ዋና ከተማ አዲስ አበባ ሙሉ የቪዛ አገልግሎት መስጠቷን እንድትቀጥል ከተመረጡት 20 ጥቂት ማዕከላት መካከል አንዷ ሆናለች።
ይህም ማለት በኢትዮጵያ የሚገኙ አመልካቾች ያለምንም እንግልት መደበኛ የቪዛ አገልግሎታቸውን ከአዲስ አበባ ማግኘት ይችላሉ።
ይሁን እንጂ ይህ ውሳኔ ማዕከል ባልሆኑ ሀገራት ዜጎች ላይ ከፍተኛ የኢኮኖሚና የጉዞ ጫና ያሳድራል።
በእነዚህ ሀገራት የሚገኙ የአሜሪካ ቆንስላዎች መደበኛ የቪዛ አገልግሎት መስጠታቸውን የሚያቆሙ በመሆኑ፣ ዜጎቹ ቪዛ ለማግኘት ድንበር አቋርጠው አዲስ አበባን ወደመሳሰሉ የቪዛ ማዕከላት ለመጓዝ ይገደዳሉ። ይህም ተጨማሪ የጉዞ ወጪን እና የጊዜ መዘግየትን ያስከትላል።
ይህ በእንዲህ እንዳለ፣ አገልግሎታቸው በሚቀነስባቸው ሀገራት የሚገኙ ኤምባሲዎች ሙሉ በሙሉ የማይዘጉ ሲሆን፣ ለአሜሪካ ዜጎች የሚሰጡ ድንገተኛ ድጋፎችን እና ልዩ የዲፕሎማቲክ ጉዳዮችን ማስተናገዳቸውን ይቀጥላሉ ተብሏል።
Seledadotio
Seledadotio
👉 አዲስ አበባ አገልግሎቷን እንደምትቀጥል ተረጋግጧል
የዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በአፍሪካ አህጉር የሚገኙ የቪዛ ማስተናገጃ ማዕከላቱን ቁጥር በከፍተኛ ደረጃ ለመቀነስ መወሰኑን ይፋ አደረገ።
ይህ አዲስ መመሪያ የትራምፕ አስተዳደር በስደት ላይ የጀመረውን ጠንካራ የቁጥጥር ፖሊሲ ይበልጥ ለማጥበቅ ከሚያደርገው ጥረት ጋር የተያያዘ ነው።
እስካሁን ድረስ በአፍሪካ አህጉር ውስጥ ወደ 50 የሚጠጉ የአሜሪካ ኤምባሲዎችና ቆንስላዎች የቪዛ ማመልከቻዎችን ሲቀበሉ የነበረ ቢሆንም፣ አዲሱ እቅድ ይህንን ቁጥር ወደ 20 "ማዕከላት" ብቻ ዝቅ የሚያደርግ ይሆናል።
እንደ አሶሺየትድ ፕሬስ ዘገባ እና ከውስጥ ባለስልጣናት በተገኘ መረጃ መሠረት፣ ይሄው አሰራር በሚቀጥሉት ሳምንታት (በሰኔ ወር ውስጥ) ተግባራዊ መሆን ይጀምራል።
በውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ማርኮ ሩቢዮ በፀደቀው በዚህ መመሪያ መሠረት፣ የኢትዮጵያ ዋና ከተማ አዲስ አበባ ሙሉ የቪዛ አገልግሎት መስጠቷን እንድትቀጥል ከተመረጡት 20 ጥቂት ማዕከላት መካከል አንዷ ሆናለች።
ይህም ማለት በኢትዮጵያ የሚገኙ አመልካቾች ያለምንም እንግልት መደበኛ የቪዛ አገልግሎታቸውን ከአዲስ አበባ ማግኘት ይችላሉ።
ይሁን እንጂ ይህ ውሳኔ ማዕከል ባልሆኑ ሀገራት ዜጎች ላይ ከፍተኛ የኢኮኖሚና የጉዞ ጫና ያሳድራል።
በእነዚህ ሀገራት የሚገኙ የአሜሪካ ቆንስላዎች መደበኛ የቪዛ አገልግሎት መስጠታቸውን የሚያቆሙ በመሆኑ፣ ዜጎቹ ቪዛ ለማግኘት ድንበር አቋርጠው አዲስ አበባን ወደመሳሰሉ የቪዛ ማዕከላት ለመጓዝ ይገደዳሉ። ይህም ተጨማሪ የጉዞ ወጪን እና የጊዜ መዘግየትን ያስከትላል።
ይህ በእንዲህ እንዳለ፣ አገልግሎታቸው በሚቀነስባቸው ሀገራት የሚገኙ ኤምባሲዎች ሙሉ በሙሉ የማይዘጉ ሲሆን፣ ለአሜሪካ ዜጎች የሚሰጡ ድንገተኛ ድጋፎችን እና ልዩ የዲፕሎማቲክ ጉዳዮችን ማስተናገዳቸውን ይቀጥላሉ ተብሏል።
Seledadotio
Seledadotio
Sponsored by
Surafel
13 days ago
የብሄራዊ ምርጫ ቦርድ ከአዲስ አበባ በተጨማሪ በአራቱ ክልሎች በሚገኙ አንዳንድ ጣቢያዎች አሁንም የድምጽ ቆጠራው አለመጠናቀቁን ገለጸ
ከአዲስ አበባ በተጨማሪ በሲዳማ፣ በአማራ፣ በጋምቤላ እና በሶማሌ ክልሎች የድምጽ ቆጠራ ሂደት እስካሁን አለመጠናቀቁን የብሄራዊ ምርጫ ቦርድ ዋና ሰብሳቢ ሜላትወርቅ ሃይሉ ተናግረዋል።
በምርጫው እለት የቀረቡ ቅሬታዎችን በመከታተል ቦርዱ እርምጃ መውሰዱን ሰብሳቢዋ ገልጸዋል። በዚህም በተደረጉ ማጣራቶች ሁለት ሰዎች ከስራቸው መባረራቸውን ጠቁመዋል። በምርጫ ጣቢያዎች ስም የመፈለግ ሂደት ችግር የነበረበት መሆኑ እና ሂደቱን ማጓተቱም ተገልጿል።
በክትትል ክፍተት የተገኘባቸው እና ጠዋት ላይ ተቋርጠው የነበሩ ጣቢያዎች ከማጣራት በኋላ በድጋሜ ሂደቱን እንዲቀጥሉ ተደርጓል ብለዋል።
አሁን ላይ ውጤትን ከጣቢያ ወደ ምርጫ ክልል በመውሰድ የማዳመር እና የመቁጠር ስራው እየተጠናቀቀ መሆኑን ጠቁመዋል። ውጤቱንም ይፋ ለማድረግ ወደ ዋናው ማእከል የመሰብሰብ ስራ በቀጣይ የሚጠበቅ መሆኑን አስረድተዋል።
ሰብሳቢዋ አክለውም በአዲስ አበባ ከ1 ሺህ በላይ የሚሆኑ ጣቢያዎች የውጤት ማዳመር ስራን ገና አላጠናቀቁም ብለዋል።
ቦርዱ ባደረገው ማጣራት ከ50 ሺህ በላይ ጣቢያዎች በሰአቱ ተከፍተው የምርጫ ሂደቱን ማከናወናቸውን ገልጸዋል። የአለም አቀፍ ታዛቢዎችን ተሳትፎ በተመለከተም ከመጀመሪያው ሰአት እና ቀን ጀምሮ ተገኝተው ሚናቸውን መወጣታቸውን ጠቁመዋል።
ቦርዱ በነበረው ሂደት ካጋጠሙት ዋና ዋና ተግዳሮቶች መካከል በጸጥታ ምክንያት የተቋረጡ የምርጫ ጣቢያዎች መኖር፣ የምርጫ ወረቀት እና የቁሳቁስ እጥረት ማጋጠማቸው መሆናቸውን ሰብሳቢዋ አመላክተዋል።
Seledadotio
Seledadotio
ከአዲስ አበባ በተጨማሪ በሲዳማ፣ በአማራ፣ በጋምቤላ እና በሶማሌ ክልሎች የድምጽ ቆጠራ ሂደት እስካሁን አለመጠናቀቁን የብሄራዊ ምርጫ ቦርድ ዋና ሰብሳቢ ሜላትወርቅ ሃይሉ ተናግረዋል።
በምርጫው እለት የቀረቡ ቅሬታዎችን በመከታተል ቦርዱ እርምጃ መውሰዱን ሰብሳቢዋ ገልጸዋል። በዚህም በተደረጉ ማጣራቶች ሁለት ሰዎች ከስራቸው መባረራቸውን ጠቁመዋል። በምርጫ ጣቢያዎች ስም የመፈለግ ሂደት ችግር የነበረበት መሆኑ እና ሂደቱን ማጓተቱም ተገልጿል።
በክትትል ክፍተት የተገኘባቸው እና ጠዋት ላይ ተቋርጠው የነበሩ ጣቢያዎች ከማጣራት በኋላ በድጋሜ ሂደቱን እንዲቀጥሉ ተደርጓል ብለዋል።
አሁን ላይ ውጤትን ከጣቢያ ወደ ምርጫ ክልል በመውሰድ የማዳመር እና የመቁጠር ስራው እየተጠናቀቀ መሆኑን ጠቁመዋል። ውጤቱንም ይፋ ለማድረግ ወደ ዋናው ማእከል የመሰብሰብ ስራ በቀጣይ የሚጠበቅ መሆኑን አስረድተዋል።
ሰብሳቢዋ አክለውም በአዲስ አበባ ከ1 ሺህ በላይ የሚሆኑ ጣቢያዎች የውጤት ማዳመር ስራን ገና አላጠናቀቁም ብለዋል።
ቦርዱ ባደረገው ማጣራት ከ50 ሺህ በላይ ጣቢያዎች በሰአቱ ተከፍተው የምርጫ ሂደቱን ማከናወናቸውን ገልጸዋል። የአለም አቀፍ ታዛቢዎችን ተሳትፎ በተመለከተም ከመጀመሪያው ሰአት እና ቀን ጀምሮ ተገኝተው ሚናቸውን መወጣታቸውን ጠቁመዋል።
ቦርዱ በነበረው ሂደት ካጋጠሙት ዋና ዋና ተግዳሮቶች መካከል በጸጥታ ምክንያት የተቋረጡ የምርጫ ጣቢያዎች መኖር፣ የምርጫ ወረቀት እና የቁሳቁስ እጥረት ማጋጠማቸው መሆናቸውን ሰብሳቢዋ አመላክተዋል።
Seledadotio
Seledadotio
13 days ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) ትናንት ግንቦት 24 ቀን 2018 ዓ.ም. በመላው ሀገሪቱ የተካሄደው ሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ፣ ባስተናገደው ከፍተኛ የሕዝብ ተሳትፎ ልክ የምርጫ አስፈጻሚውን ተቋም አቅም የፈተኑ የአሰራር መጓተቶች የታዩበት ሆኖ አልፏል። የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ከእኩለ ሌሊት በኋላ በሰጠው ይፋዊ መግለጫ እንዳረጋገጠው፣ በዚህ ምርጫ 40 ሚሊየን የሚገመት መራጭ ሕዝብ ድምፁን ሰጥቷል።
ይሁን እንጂየምርጫው ዕለት ውሎ የቦርዱን የሎጂስቲክስ እና የጊዜ አስተዳደር አቅም ክፉኛ የፈተነ ነበር። በተለይም በዋና ከተማዋ አዲስ አበባ ድምፁን ለመስጠት በየምርጫ ጣቢያው የተሰለፈው የመራጭ ቁጥር እጅግ ከፍተኛ በመሆኑ፣ የድምፅ አሰጣጥ ሒደቱ ከተቀመጠለት መደበኛ የጊዜ ሰሌዳ አልፎ በከፍተኛ ሁኔታ እንዲራዘም አስገድዷል። በዚህም ምክንያት በአንዳንድ አካባቢዎች የድምፅ አሰጣጡ ከእኩለ ሌሊት እስኪያልፍ ድረስ መዝለቁ፣ በሒደቱ ላይ የነበረውን አስተዳደራዊ ጫና እና የቅድመ ዝግጅት ክፍተት ቁልጭ አድርጎ ያሳያል።
ይህንን የሰዓት መራዘም ተከትሎ፣ የድምፅ ቆጠራ ሒደቱም ወጥነት በጎደለው እና በተንዛዛ ሁኔታ እየተካሄደ ይገኛል። ከአዲስ አበባ የተገኙ መረጃዎች እንደሚያመለክቱት፣ ዛሬ ጠዋት አራት ሰዓት ተኩል እስኪሆን ድረስ ድምፅ በመቁጠር ላይ የነበሩ የምርጫ ጣቢያዎች መኖራቸው የሥራውን መጓተት ያሳያል። በሌላ በኩል ደግሞ በአንጻራዊነት ቆጠራቸውን በፍጥነት አጠናቀው፣ የቅድመ ውጤት መግለጫዎችን በጣቢያዎቻቸው ላይ ለጥፈው የዘጉ መኖራቸውም ተገልጿል።
በአሁኑ ወቅት ቆጠራቸው በተጠናቀቁ ጣቢያዎች የተለጠፉትን ውጤቶች ተከትሎ፣ አጠቃላይ የድምፅ ቆጠራ እና አገራዊ ቅድመ ውጤት መረጃዎች እየተጠበቁ ይገኛሉ። የ40 ሚሊየን ዜጎች ተሳትፈውበታል መባሉ የምርጫውን ፖለቲካዊ ክብደት የሚያሳይ ቢሆንም፣ ከእኩለ ሌሊት እስከ ማግስት ጠዋት የዘለቀው ውጣ ውረድ የበዛበት ሒደት ግን የምርጫ ቦርድን አቅም እና የአሰራር ቅልጥፍና በተመለከተ ከባድ ሂሳዊ ጥያቄዎችን የሚያስነሳ ሆኗል።
ይሁን እንጂየምርጫው ዕለት ውሎ የቦርዱን የሎጂስቲክስ እና የጊዜ አስተዳደር አቅም ክፉኛ የፈተነ ነበር። በተለይም በዋና ከተማዋ አዲስ አበባ ድምፁን ለመስጠት በየምርጫ ጣቢያው የተሰለፈው የመራጭ ቁጥር እጅግ ከፍተኛ በመሆኑ፣ የድምፅ አሰጣጥ ሒደቱ ከተቀመጠለት መደበኛ የጊዜ ሰሌዳ አልፎ በከፍተኛ ሁኔታ እንዲራዘም አስገድዷል። በዚህም ምክንያት በአንዳንድ አካባቢዎች የድምፅ አሰጣጡ ከእኩለ ሌሊት እስኪያልፍ ድረስ መዝለቁ፣ በሒደቱ ላይ የነበረውን አስተዳደራዊ ጫና እና የቅድመ ዝግጅት ክፍተት ቁልጭ አድርጎ ያሳያል።
ይህንን የሰዓት መራዘም ተከትሎ፣ የድምፅ ቆጠራ ሒደቱም ወጥነት በጎደለው እና በተንዛዛ ሁኔታ እየተካሄደ ይገኛል። ከአዲስ አበባ የተገኙ መረጃዎች እንደሚያመለክቱት፣ ዛሬ ጠዋት አራት ሰዓት ተኩል እስኪሆን ድረስ ድምፅ በመቁጠር ላይ የነበሩ የምርጫ ጣቢያዎች መኖራቸው የሥራውን መጓተት ያሳያል። በሌላ በኩል ደግሞ በአንጻራዊነት ቆጠራቸውን በፍጥነት አጠናቀው፣ የቅድመ ውጤት መግለጫዎችን በጣቢያዎቻቸው ላይ ለጥፈው የዘጉ መኖራቸውም ተገልጿል።
በአሁኑ ወቅት ቆጠራቸው በተጠናቀቁ ጣቢያዎች የተለጠፉትን ውጤቶች ተከትሎ፣ አጠቃላይ የድምፅ ቆጠራ እና አገራዊ ቅድመ ውጤት መረጃዎች እየተጠበቁ ይገኛሉ። የ40 ሚሊየን ዜጎች ተሳትፈውበታል መባሉ የምርጫውን ፖለቲካዊ ክብደት የሚያሳይ ቢሆንም፣ ከእኩለ ሌሊት እስከ ማግስት ጠዋት የዘለቀው ውጣ ውረድ የበዛበት ሒደት ግን የምርጫ ቦርድን አቅም እና የአሰራር ቅልጥፍና በተመለከተ ከባድ ሂሳዊ ጥያቄዎችን የሚያስነሳ ሆኗል።
13 days ago
ተፈጸመ
#ethiopia | በተለያዩ የጥበብ ዘርፎች በስፋት የሚታወቀው አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ባደረበት ህመም በህክምና ሲረዳ ቆይቶ ግንቦት 23 ቀን 2018 ዓ.ም ከዚህ ዓለም በሞት ተለይቷል።
የአርቲስቱ የቀብር ስነ ስርዓት ዛሬ፣ ማክሰኞ ግንቦት 25 ቀን 2018 ዓ.ም በደብረ ገሊላ ቅዱስ አማኑኤል ካቴድራል ( አማኑኤል አጂፕ ) ከቀኑ 6:00 ሰዓት ተፈጽሟል።
ከጠዋቱ 3:00 ሰዓት ጀምሮ በሙያ ህይወቱ በታማኝነት ባገለገለበት ታሪካዊው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት የሽኝት እና የሻማ ማብራት መርሃ ግብር ተከናወናል።
***
የሁለገቡ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው
አጭር የህይወት ታሪክ
የመድረኩ እንዝርት ሁለገቡ የጥበብ ሰው አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ከእናቱ ከወ/ሮ ብዙነሽ ጓንጉል እና ከአባቱ ከአቶ ምስጋናው ደርኬሮ ሰኔ 15/ 1958 ዓ.ም አዲስ አበባ ከተማ ልዩ ስሙ አማኑኤል አጂፕ ተብሎ በሚጠራዉ አካባቢ ተወለደ፡፡ ለአቅመ ፊደል ሲደርስ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርቱን በደጃዝማች ኃይሉ ተስፋዬ ትምህርት ቤት እንዲሁም ሁለተኛ ደረጃ ትምህርቱን በአዲስ ከተማ ትምሀርት ቤት እስከ 12ኛ ክፍል ተምሮ አጠናቋል።
ከውዝዋዜ ጋር ገና ተማሪ እያለ የተወዳጀው ሁለገቡ ከያኒ ኪዳኔ ምስጋናው የጥበብ ጉዞውን በቀበሌ ኪነትና በከፍተኛ ኪነት ውስጥ አድርጎ መዳረሻውን በአዲስ አበባ ቴአትርና ባህል አዳራሽ በማድረግ በ1977 ዓ.ም በውዝዋዜ ሙያ ለመቀጠር በቅቷል፡፡ የአርቲስት ኪዳኔ የሙያ ፍቅር፣ ችሎታና ስነምግባር ያስደመማቸው የውዝዋዜ ክፍል አሰልጣኞችና ኃላፊዎች ከተወዛዋዥነት ወደ ረዳት አሰልጣኝነት እንዲያድግ በማድረጋቸው ከ1983-1990 ዓ.ም ድረስ በረዳት አሰልጣኝነት ሙያ ሲያገለግል ቆይቷል፡፡ ጥበበኛው ኪዳኒ በረዳትነት የጀመረውን የአሰልጣኝነት ስራውን ከፍ በማድረግ ከ1991 እሰከ 1992 በቋሚ አሰልጣኝነት ተመድቦ በርካታ ባለሙያዎችን በክህሎት፣ በስነምግባርና በጥበብ አሰልጥኖ ለውዝዋዜ ሙያ መስፋፋትና አድገት የበኩሉን ድርሻ አበርክቷል፡፡
በውዝዋዜ ጥበብ በማለዳው የተነደፈው ኪዳኔ በእውቀት፣ በልምድና በፈጠራ እየጎመራና አንቱታን እያተረፈ ሲመጣ አድማሱን በማስፋት በአንጋፋው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት ተዛውሮ ከ1992 እሰከ 2007 ዓ.ም በዋና አሰልጣኝነትና በኬሮጋራፈርነት በርካታ በሀገር አቀፍና በአለም አቀፍ ደረጃ ግዘፍ የነሱ መድረኮች ላይ የቀረቡ የውዝዋዜ ስራዎችን በማዘጋጀት፣ በማማከርና በመምራት ከሰው ልብና አእምሮ የማይጠፉ ደማቅ ኪነጥበባዊ ስራዎችን ሰርቷል፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ፈጣን የፈጠራ፣ የማደራጀትና የመምራት አቅም የነበረው ብርቱ የጥበብ ሰው ነበር፡፡ በርካታ ተወዛዋዦች የሚገኙበት የጥበብ መድረክ ካለ እዛ የጥበብ መድረክ ላይ ኪዳኔ መኖሩ ሳይታለም የተፈታ ህልም ነበር፡፡ የኪዳኔ የፈጠራ፣ የውዝዋዜ ችሎታና የውዝዋዜ ዝግጅት ጥበብ የታየባቸው አያሌ የውዝዋዜ ጥበብ ስራዎች ህያው መስክሮቹ ናቸው፡፡ በፋሽስት ጣሊያን የተዘረፈው የአክሱም ሀውልት ወደ ሀገሩ ሲመለስ ለነበረው አቀባበል በተዘጋጀው የኪነጥበብ መድረክ ላይ በአዲስ አበባና በአክሱም ከተማ ግዙፍ የውዝዋዜ ዝግጅት፣ በህዳሴ ግድብ ማስተባበሪያ በተዘጋጀው የጥበብ መድረክ፣ በሚሊኒዬም አዳራሽ፣ በባህዳር ጣና ሐይቅ ላይ የውዝዋዜ የጀልባ ላይ ትርኢት፣ የአዲስ ዓመት የበዓል ዝግጅቶች ላይ ጥበብ፣ ባህል፣ ፈጠራና ውበት የተመላባቸው በርካታ ተወዛዋዦች የተሳተፉባቸውን የጥበብ ስራዎች በማዘጋጀት የጥበብና የሀገር ባለውለታነቱን አስመስክሯል፡፡
በአንጋፋው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት ከአስራ አምስት ዓመት በላይ በአሰልጣኝነት ሲሰራ ከቆየ በኋላ ከ2007 እስከ 2017 ዓ.ም ድረስ ወደ ቀድሞ የሙያ ቤቱ የአዲስ አበባ ቴአትርና ባህል አደራሽ ተዛውሮ በአሰልጣኝነትና በኬሮግራፈርነት ሲሰራ ቆይቷል፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ከተወዛዋዠነት፣ አሰልጣኝነት፣ አዘጋጅነትና አማካሪነት ባሻገር በድምጻዊነትና በቴአትርና ፊልም ተዋናይነትም በመሳተፍ ሁለገብ ከያኒነቱን ያስመሰከረ ድንቅ ጥበበኛ ነበር፡፡ በርካታ የሙዚቃ ቪዲዮ ስራዎች ላይ የኪዳኔ ደማቅ የፈጠራና የጥበብ አሻራ ያረፈባቸው ውዝዋዜዎችና ዝግጅቶች ዛሬም፣ ነገም ህያው ምስክሮች ናቸው፡፡
አሰልጣኝና ኬሮግራፍር እንዲሁም የውዝዋዜ አማካሪ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው በሞያው በሰራባቸው አመታት በርካታ
1. ባለሙያዎች ወደ ሙያው እንዲገቡና የሙያው ስነምግባር እንዲኖራቸው አደርጓል፡፡
2. የባህል ውዝዋዜ ትምህርት ቤት በሌለበት ዘመን በቴአትር ቤቶችና ከቴአትር ቤቶች ውጪ የነበሩ ወጣቶችን አሰልጥናል፤
3. ከከተማ ውጪ በመሄድ ቱባ ባህሎችን በማጥናትና በማምጣት የተለያዩ የባህል ጭፈራዎችንና አለባበሶችን አስተዋውቋል፡፡
4. የውዝዋዜ ሙያ እንደሙያ እንዲታይና አሁን የደረሰበት ደረጃ ላይ እንዲደርስ የተለያዩ መድረኮች ላይ እና ጥናቶች ላይ በመሳተፍ አስተዋኦ አበርክቷል፡፡
5. በአዲስ አበባ ከተማ በተዘጋጁ በርካታ የኪነ ጥበብ ፌስቲቫሎች ላይ በመጋበዝ በዳኝነትና በአማካሪነት ሰርቷል፡፡
6. ከአዲስ አበባ ውጪ በተለያዩ ክልሎች የሚገኙ ወጣቶችን ከማሰልጠን አልፎ በደቡብ ክልል ውስጥ የባህል ባንድ ለማቋቋም በቅቷል፡፡
7. በከተማችንና በተለያዩ ከተሞች በተከበሩ የብሄሔር ብሄረሰቦች ክብረ በዓላት ላይ የጥበብ ስራዎችን አቅርባል፡፡
8. በተለያዩ ጊዜ የተከበሩ የአደባበይ በአላት አድዋና የካቲት12 የመሳሰሉት ላይ ስራዋችን አቅርባል፡፡
9. በታላቁ ህዳሴ ግድብ ድረስ በመሄድና ታስቦ በሚከበርበት ጊዜም ስራዎችን አቅርቧል፡፡
10. በመንግስት መስረታና በበአለ ሲመቱ ዝግጅት ላይ ታላቅ የውዝዋዜ ትርኢት በኬሮግራፈርነት ሰርቷል፡፡
11. ሀገራችን የጦርነትና የተፈጥሮ ችግር በገጠማት ጊዜ ከኪነ ጥበብ ስራው ጋር ቀዳሚ በመሆን በርካታ አነቃቂ ስራዎችን ሰርቷል፡፡
12. የተለያዩ የሀገር መሪዎች፣ አንባሳደሮችና ዲፕሎማቶች ሲመጡና ሲሸኙ በአየር መንገድና በከንቲባ ጽ/ቤት ግቢ ውስጥ ደማቅ አቀባበል በማደረግ እና ትርኢቶችን በማቅረብ ባህላችንን አስተዋውቋል፡፡
13. በከተማ ደረጃ የሚዘጋጁ ትላልቅ ሴሚናሮች፤ጉባኤዋችና ሲንፖዚየሞች ላይ የተለያዩ የኬሮግራፈር ስራዎችን ሰርቷል፡፡
ሁለገቡ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ላበረከታቸው ኪነጥበባዊ ስራዎች የምስጋናና የእውቅና የምስክር ወረቀቶችን፡-
Ø ከኢፌድሪ ፊዴሬሽን ምክር ቤት
Ø ከኢፌድሪ ባህልና ቱሪዝም ሚንስቴር
Ø አዲስ አበባ ዩንቪርስቲ
Ø ከአዲስ አበባ ባህል ኪነ የጥበብና ቱሪዝም ቢሮ
Ø ከታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ማስተባበሪያ ጽ/ቤት
Ø ከሀገር ፍቅር፤ከቴአትርና ባህል አደራሽ፤ከራስ ቴአትር፤ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ቴአተር እና ሌሎችም በርካታ ተቋማት በክብር ተቀብሏል፡፡
አሰልጣኝ፣ ኬሮግራፍርና የውዝዋዜ አማካሪ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ሙያው እንዲያድግና ባለሙያውም እንዲጠቀም በነበረው ፍላጎትና ቁጭት ምክንያት ሙያው በተለያዩ ትልልቅ ሆቴሎችና የባህል ምሽቶች እንዲሰራና ባህላችን የበለጠ እንዲተዋወቅ በማማከርና በመደገፍ የአንበሳውን ድርሻ ይወስዳል፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ከበርካታ የሀገራችን ታዋቂና ተወዳጅ ሙዚቀኞች ጋር ትላልቅ መድረኮችና በከተማ ደረጃ በቀረቡ ታላላቅ ህዝባዊ በአላትና የሙዚቃ ኮንሰርቶች ላይ የኪሮግራፈር ስራዋችን
Ø በሸራተን አዲስ ሆቴል
Ø በሚሊንየም አዳራሽ
Ø በኢግዚብሽን ማዕከል
Ø በመስቀል አደባባይ
Ø በአዲስ አበባ ስቴድየም
Ø በጊዮን ሆቴል
Ø በሂልተን ሆቴል
Ø በስካይላት ሆቴል በመገኘት ጥበባዊ ስራዎችን ያቀረበ ሲሆን ትልልቅ የቀጥታ የቴሌብዥን ስርጭ የነበራቸውን ግዙፍ መድረኮችም ላይ ልዩ የኬሮግራፈርነት ሙያውን ድንቅ ብቃት አስመስክሯል፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው በተለያዩ ቴአትርና ሙዚቃዊ ቴአትሮች ላይ በትወናና በዝግጅት ሰርቷል፡፡ በትወና የተሳተፈባቸው ስራዎች፦
Ø ጤና ያጣ ፍቅር
Ø ሮሚዮና ጁሌት
Ø የቀለጠው መንድር
Ø ሊስትሮ ኦፔራ
Ø ከልሺን አውልቂ
Ø ፎርፌ
Ø ኦቴሎ
Ø ቴዎድሮስ
በሙዚቃዊ ድራማ ኬሮግራፈር ዝግጅት፡-
Ø ፎርፌ
Ø ኢትዮጵያዊነት ጥልቅ ነው
Ø ከልሽን አውልቂ
Ø ሊስትሮ ኦፔራ
Ø ሉሲ
Ø ሀገር ማለት ሰው ነው እና ሌሎችም የጠቀሳሉ፡፡
በፊልም ትወና፡-
Ø በህይወት ዙሪያ
Ø ሔሮሽማ
አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ከመድረክ ስራዎቹ በተጨማሪም በተላያዩ ታዋቂና አንጋፍ እንዲሁም ወጣት ድምጻውያን የሙዚቃ ቪዲዮ ስራዎች ላይ በኬሮግራፈርነትና በአማካሪነት ሰርቷል፡፡
Ø ለክብር ዳ/ር ጥላሁን ገሠሠ
Ø ለድምፃዊ ኤፍሬም ታምሩ የሰራቸው ስራዎች ጥቂቶቹ ናቸው፡፡
አርቲስት ኪዳኔ በተለያዩ የቴሌቪዥን ዝግጅቶችና የበዓል ፕሮግራሞች ላይ ባቀረባቸው የጥበብ ስራዎች ውበትና ድምቀት የነበረ ሲሆን በፋና ቴሌቭዥን ፋና ሰማንያ የውዝዋዜና ዳንስ ተሰጥኦ ውድድር ላይ በአማካሪነት በመስራት ሙያዊ አስተዋፅዎ አድርጓል፡፡
ሁለገቡ አርቲስት ኪዳኔ በሙያው አድማስ ተሸግሮ በዱባይ እና በታይላንድ ኢትዮጰያንና ባህሏን ያስተዋወቀ ብርቱ የጥበብ ሰው ሰሆን በቅርብ በሀገራችን እና በአለም ህዝቦች ዘንድ አንድ ጊዜ ተሰርቶ ያልተደገመውን የህዝብ ለህዝብ ተጓዥ የሙዚቃ የባህል ቡድንን የሚያስታውስ የሀገረሰብ ሙዚቃዎችን፣ ጭፈራዎችንና ባህላችንን የሚያስተዋውቅ ሉሲ ድንቅነሽ ኢትዮጵያ በሚል በመላው ሀገር ተዟዙሮ የቀረበውን ትርኢት ከባህል ሚንስቴር ኃላፊነት ተሰጥቶት በዋና አዘጋጅነት የውዝዋዜውን ዝግጅት መምራት የቻለ ድንቅ ጥበበኛ ነበር፡፡
ሁለገቡ ከያኒ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ከ2017 ዓ.ም ጀምሮ ህይወቱ እስካለፈበት ግንቦት 23/2018 ዓ.ም ድረስ በአንጋፋው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት ተዛውሮ በሙያው ወገኑን፣ ሀገሩንና ሙያውን በጥበብ፣ በታማኝነትና በትጋት ሲያገለግል የኖረ፣ በጥበብ ስራዎቹ ስሙን ከመቃብር በላይ ማኖር የቻለ ታላቅ ጥበበኛ ነበር፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናዉ የጋብቻ ህይወቱን ከረዥም ጊዜ ፍቅረኛዉ ከወ/ት አይናለም ተፈራ ጋር የካቲት 2 /2018 በክብር ፈፅሟል። ይሁንና ይህ ታላቅ ጥበበኛ ባጋጠመው የጤና እክል ሳቢያ በአዲስ ህይወት አጠቃላይ ሆስፒታል እና በሆፕ ሆስፒታል በህክምና ሲረዳ ቆይቶ ግንቦት 23/2018 ዓ.ም በተወለደ በ60 ዓመቱ ከዚህ ዓለም ድካም አርፏል፡፡
የአርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው የሽኝትና የጧፍ ማብራት ፕሮግራም ቤተሰቦቹ፣ ጓደኞቹ፣ የሙያ አጋሮቹና አድናቂዎቹ በተገኙበት ለረዥም ዓመታት በሙያው ባገለገለበት አንጋፋው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት ግንቦት 25/ 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ በ3፡00 ሰዓት ላይ ከተከናወነ በኋላ የቀብር ሰነ ስርዓቱ በአማኑኤል ካቴድራል ቤተክርስቲያን ይፈፀማል።
የአዲስ አበባ ቴአትር ቤቶች አስተዳደር ድርጅት በመላው ሰራተኞቹና የሙያ አጋሮቹ ስም በሁለገቡ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ህልፈተ ህይወት የተሰማውን ጥልቅ ሀዘን እየገለፀ ፈጣሪ ነፍሱን በመዓዛ ገነት እንዲያሳርፍ ይመኛል፡፡ እንዲሁም ለውድ ቤተሰቦቹ፣ ለዘመዶቹ፣ ለጓደኞቹ፣ ለስራ ባልደረቦቹ፣ ለሙያ አጋሮቹና አድናቂዎቹ በሙሉ ፈጣሪ ልባዊ መጽናናትን እንዲሰጣቸው ይመኛል፡፡
የአዲስ አበባ ቴአትር ቤቶች አስተዳደር ድርጅት-ኮምኒኬሽን
#ኪዳኔምስጋናው #ሀገርፍቅርቴአትር #የጥበብሰው #ሀዘን #ኪነጥበብ #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | በተለያዩ የጥበብ ዘርፎች በስፋት የሚታወቀው አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ባደረበት ህመም በህክምና ሲረዳ ቆይቶ ግንቦት 23 ቀን 2018 ዓ.ም ከዚህ ዓለም በሞት ተለይቷል።
የአርቲስቱ የቀብር ስነ ስርዓት ዛሬ፣ ማክሰኞ ግንቦት 25 ቀን 2018 ዓ.ም በደብረ ገሊላ ቅዱስ አማኑኤል ካቴድራል ( አማኑኤል አጂፕ ) ከቀኑ 6:00 ሰዓት ተፈጽሟል።
ከጠዋቱ 3:00 ሰዓት ጀምሮ በሙያ ህይወቱ በታማኝነት ባገለገለበት ታሪካዊው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት የሽኝት እና የሻማ ማብራት መርሃ ግብር ተከናወናል።
***
የሁለገቡ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው
አጭር የህይወት ታሪክ
የመድረኩ እንዝርት ሁለገቡ የጥበብ ሰው አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ከእናቱ ከወ/ሮ ብዙነሽ ጓንጉል እና ከአባቱ ከአቶ ምስጋናው ደርኬሮ ሰኔ 15/ 1958 ዓ.ም አዲስ አበባ ከተማ ልዩ ስሙ አማኑኤል አጂፕ ተብሎ በሚጠራዉ አካባቢ ተወለደ፡፡ ለአቅመ ፊደል ሲደርስ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርቱን በደጃዝማች ኃይሉ ተስፋዬ ትምህርት ቤት እንዲሁም ሁለተኛ ደረጃ ትምህርቱን በአዲስ ከተማ ትምሀርት ቤት እስከ 12ኛ ክፍል ተምሮ አጠናቋል።
ከውዝዋዜ ጋር ገና ተማሪ እያለ የተወዳጀው ሁለገቡ ከያኒ ኪዳኔ ምስጋናው የጥበብ ጉዞውን በቀበሌ ኪነትና በከፍተኛ ኪነት ውስጥ አድርጎ መዳረሻውን በአዲስ አበባ ቴአትርና ባህል አዳራሽ በማድረግ በ1977 ዓ.ም በውዝዋዜ ሙያ ለመቀጠር በቅቷል፡፡ የአርቲስት ኪዳኔ የሙያ ፍቅር፣ ችሎታና ስነምግባር ያስደመማቸው የውዝዋዜ ክፍል አሰልጣኞችና ኃላፊዎች ከተወዛዋዥነት ወደ ረዳት አሰልጣኝነት እንዲያድግ በማድረጋቸው ከ1983-1990 ዓ.ም ድረስ በረዳት አሰልጣኝነት ሙያ ሲያገለግል ቆይቷል፡፡ ጥበበኛው ኪዳኒ በረዳትነት የጀመረውን የአሰልጣኝነት ስራውን ከፍ በማድረግ ከ1991 እሰከ 1992 በቋሚ አሰልጣኝነት ተመድቦ በርካታ ባለሙያዎችን በክህሎት፣ በስነምግባርና በጥበብ አሰልጥኖ ለውዝዋዜ ሙያ መስፋፋትና አድገት የበኩሉን ድርሻ አበርክቷል፡፡
በውዝዋዜ ጥበብ በማለዳው የተነደፈው ኪዳኔ በእውቀት፣ በልምድና በፈጠራ እየጎመራና አንቱታን እያተረፈ ሲመጣ አድማሱን በማስፋት በአንጋፋው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት ተዛውሮ ከ1992 እሰከ 2007 ዓ.ም በዋና አሰልጣኝነትና በኬሮጋራፈርነት በርካታ በሀገር አቀፍና በአለም አቀፍ ደረጃ ግዘፍ የነሱ መድረኮች ላይ የቀረቡ የውዝዋዜ ስራዎችን በማዘጋጀት፣ በማማከርና በመምራት ከሰው ልብና አእምሮ የማይጠፉ ደማቅ ኪነጥበባዊ ስራዎችን ሰርቷል፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ፈጣን የፈጠራ፣ የማደራጀትና የመምራት አቅም የነበረው ብርቱ የጥበብ ሰው ነበር፡፡ በርካታ ተወዛዋዦች የሚገኙበት የጥበብ መድረክ ካለ እዛ የጥበብ መድረክ ላይ ኪዳኔ መኖሩ ሳይታለም የተፈታ ህልም ነበር፡፡ የኪዳኔ የፈጠራ፣ የውዝዋዜ ችሎታና የውዝዋዜ ዝግጅት ጥበብ የታየባቸው አያሌ የውዝዋዜ ጥበብ ስራዎች ህያው መስክሮቹ ናቸው፡፡ በፋሽስት ጣሊያን የተዘረፈው የአክሱም ሀውልት ወደ ሀገሩ ሲመለስ ለነበረው አቀባበል በተዘጋጀው የኪነጥበብ መድረክ ላይ በአዲስ አበባና በአክሱም ከተማ ግዙፍ የውዝዋዜ ዝግጅት፣ በህዳሴ ግድብ ማስተባበሪያ በተዘጋጀው የጥበብ መድረክ፣ በሚሊኒዬም አዳራሽ፣ በባህዳር ጣና ሐይቅ ላይ የውዝዋዜ የጀልባ ላይ ትርኢት፣ የአዲስ ዓመት የበዓል ዝግጅቶች ላይ ጥበብ፣ ባህል፣ ፈጠራና ውበት የተመላባቸው በርካታ ተወዛዋዦች የተሳተፉባቸውን የጥበብ ስራዎች በማዘጋጀት የጥበብና የሀገር ባለውለታነቱን አስመስክሯል፡፡
በአንጋፋው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት ከአስራ አምስት ዓመት በላይ በአሰልጣኝነት ሲሰራ ከቆየ በኋላ ከ2007 እስከ 2017 ዓ.ም ድረስ ወደ ቀድሞ የሙያ ቤቱ የአዲስ አበባ ቴአትርና ባህል አደራሽ ተዛውሮ በአሰልጣኝነትና በኬሮግራፈርነት ሲሰራ ቆይቷል፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ከተወዛዋዠነት፣ አሰልጣኝነት፣ አዘጋጅነትና አማካሪነት ባሻገር በድምጻዊነትና በቴአትርና ፊልም ተዋናይነትም በመሳተፍ ሁለገብ ከያኒነቱን ያስመሰከረ ድንቅ ጥበበኛ ነበር፡፡ በርካታ የሙዚቃ ቪዲዮ ስራዎች ላይ የኪዳኔ ደማቅ የፈጠራና የጥበብ አሻራ ያረፈባቸው ውዝዋዜዎችና ዝግጅቶች ዛሬም፣ ነገም ህያው ምስክሮች ናቸው፡፡
አሰልጣኝና ኬሮግራፍር እንዲሁም የውዝዋዜ አማካሪ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው በሞያው በሰራባቸው አመታት በርካታ
1. ባለሙያዎች ወደ ሙያው እንዲገቡና የሙያው ስነምግባር እንዲኖራቸው አደርጓል፡፡
2. የባህል ውዝዋዜ ትምህርት ቤት በሌለበት ዘመን በቴአትር ቤቶችና ከቴአትር ቤቶች ውጪ የነበሩ ወጣቶችን አሰልጥናል፤
3. ከከተማ ውጪ በመሄድ ቱባ ባህሎችን በማጥናትና በማምጣት የተለያዩ የባህል ጭፈራዎችንና አለባበሶችን አስተዋውቋል፡፡
4. የውዝዋዜ ሙያ እንደሙያ እንዲታይና አሁን የደረሰበት ደረጃ ላይ እንዲደርስ የተለያዩ መድረኮች ላይ እና ጥናቶች ላይ በመሳተፍ አስተዋኦ አበርክቷል፡፡
5. በአዲስ አበባ ከተማ በተዘጋጁ በርካታ የኪነ ጥበብ ፌስቲቫሎች ላይ በመጋበዝ በዳኝነትና በአማካሪነት ሰርቷል፡፡
6. ከአዲስ አበባ ውጪ በተለያዩ ክልሎች የሚገኙ ወጣቶችን ከማሰልጠን አልፎ በደቡብ ክልል ውስጥ የባህል ባንድ ለማቋቋም በቅቷል፡፡
7. በከተማችንና በተለያዩ ከተሞች በተከበሩ የብሄሔር ብሄረሰቦች ክብረ በዓላት ላይ የጥበብ ስራዎችን አቅርባል፡፡
8. በተለያዩ ጊዜ የተከበሩ የአደባበይ በአላት አድዋና የካቲት12 የመሳሰሉት ላይ ስራዋችን አቅርባል፡፡
9. በታላቁ ህዳሴ ግድብ ድረስ በመሄድና ታስቦ በሚከበርበት ጊዜም ስራዎችን አቅርቧል፡፡
10. በመንግስት መስረታና በበአለ ሲመቱ ዝግጅት ላይ ታላቅ የውዝዋዜ ትርኢት በኬሮግራፈርነት ሰርቷል፡፡
11. ሀገራችን የጦርነትና የተፈጥሮ ችግር በገጠማት ጊዜ ከኪነ ጥበብ ስራው ጋር ቀዳሚ በመሆን በርካታ አነቃቂ ስራዎችን ሰርቷል፡፡
12. የተለያዩ የሀገር መሪዎች፣ አንባሳደሮችና ዲፕሎማቶች ሲመጡና ሲሸኙ በአየር መንገድና በከንቲባ ጽ/ቤት ግቢ ውስጥ ደማቅ አቀባበል በማደረግ እና ትርኢቶችን በማቅረብ ባህላችንን አስተዋውቋል፡፡
13. በከተማ ደረጃ የሚዘጋጁ ትላልቅ ሴሚናሮች፤ጉባኤዋችና ሲንፖዚየሞች ላይ የተለያዩ የኬሮግራፈር ስራዎችን ሰርቷል፡፡
ሁለገቡ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ላበረከታቸው ኪነጥበባዊ ስራዎች የምስጋናና የእውቅና የምስክር ወረቀቶችን፡-
Ø ከኢፌድሪ ፊዴሬሽን ምክር ቤት
Ø ከኢፌድሪ ባህልና ቱሪዝም ሚንስቴር
Ø አዲስ አበባ ዩንቪርስቲ
Ø ከአዲስ አበባ ባህል ኪነ የጥበብና ቱሪዝም ቢሮ
Ø ከታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ማስተባበሪያ ጽ/ቤት
Ø ከሀገር ፍቅር፤ከቴአትርና ባህል አደራሽ፤ከራስ ቴአትር፤ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ቴአተር እና ሌሎችም በርካታ ተቋማት በክብር ተቀብሏል፡፡
አሰልጣኝ፣ ኬሮግራፍርና የውዝዋዜ አማካሪ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ሙያው እንዲያድግና ባለሙያውም እንዲጠቀም በነበረው ፍላጎትና ቁጭት ምክንያት ሙያው በተለያዩ ትልልቅ ሆቴሎችና የባህል ምሽቶች እንዲሰራና ባህላችን የበለጠ እንዲተዋወቅ በማማከርና በመደገፍ የአንበሳውን ድርሻ ይወስዳል፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ከበርካታ የሀገራችን ታዋቂና ተወዳጅ ሙዚቀኞች ጋር ትላልቅ መድረኮችና በከተማ ደረጃ በቀረቡ ታላላቅ ህዝባዊ በአላትና የሙዚቃ ኮንሰርቶች ላይ የኪሮግራፈር ስራዋችን
Ø በሸራተን አዲስ ሆቴል
Ø በሚሊንየም አዳራሽ
Ø በኢግዚብሽን ማዕከል
Ø በመስቀል አደባባይ
Ø በአዲስ አበባ ስቴድየም
Ø በጊዮን ሆቴል
Ø በሂልተን ሆቴል
Ø በስካይላት ሆቴል በመገኘት ጥበባዊ ስራዎችን ያቀረበ ሲሆን ትልልቅ የቀጥታ የቴሌብዥን ስርጭ የነበራቸውን ግዙፍ መድረኮችም ላይ ልዩ የኬሮግራፈርነት ሙያውን ድንቅ ብቃት አስመስክሯል፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው በተለያዩ ቴአትርና ሙዚቃዊ ቴአትሮች ላይ በትወናና በዝግጅት ሰርቷል፡፡ በትወና የተሳተፈባቸው ስራዎች፦
Ø ጤና ያጣ ፍቅር
Ø ሮሚዮና ጁሌት
Ø የቀለጠው መንድር
Ø ሊስትሮ ኦፔራ
Ø ከልሺን አውልቂ
Ø ፎርፌ
Ø ኦቴሎ
Ø ቴዎድሮስ
በሙዚቃዊ ድራማ ኬሮግራፈር ዝግጅት፡-
Ø ፎርፌ
Ø ኢትዮጵያዊነት ጥልቅ ነው
Ø ከልሽን አውልቂ
Ø ሊስትሮ ኦፔራ
Ø ሉሲ
Ø ሀገር ማለት ሰው ነው እና ሌሎችም የጠቀሳሉ፡፡
በፊልም ትወና፡-
Ø በህይወት ዙሪያ
Ø ሔሮሽማ
አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ከመድረክ ስራዎቹ በተጨማሪም በተላያዩ ታዋቂና አንጋፍ እንዲሁም ወጣት ድምጻውያን የሙዚቃ ቪዲዮ ስራዎች ላይ በኬሮግራፈርነትና በአማካሪነት ሰርቷል፡፡
Ø ለክብር ዳ/ር ጥላሁን ገሠሠ
Ø ለድምፃዊ ኤፍሬም ታምሩ የሰራቸው ስራዎች ጥቂቶቹ ናቸው፡፡
አርቲስት ኪዳኔ በተለያዩ የቴሌቪዥን ዝግጅቶችና የበዓል ፕሮግራሞች ላይ ባቀረባቸው የጥበብ ስራዎች ውበትና ድምቀት የነበረ ሲሆን በፋና ቴሌቭዥን ፋና ሰማንያ የውዝዋዜና ዳንስ ተሰጥኦ ውድድር ላይ በአማካሪነት በመስራት ሙያዊ አስተዋፅዎ አድርጓል፡፡
ሁለገቡ አርቲስት ኪዳኔ በሙያው አድማስ ተሸግሮ በዱባይ እና በታይላንድ ኢትዮጰያንና ባህሏን ያስተዋወቀ ብርቱ የጥበብ ሰው ሰሆን በቅርብ በሀገራችን እና በአለም ህዝቦች ዘንድ አንድ ጊዜ ተሰርቶ ያልተደገመውን የህዝብ ለህዝብ ተጓዥ የሙዚቃ የባህል ቡድንን የሚያስታውስ የሀገረሰብ ሙዚቃዎችን፣ ጭፈራዎችንና ባህላችንን የሚያስተዋውቅ ሉሲ ድንቅነሽ ኢትዮጵያ በሚል በመላው ሀገር ተዟዙሮ የቀረበውን ትርኢት ከባህል ሚንስቴር ኃላፊነት ተሰጥቶት በዋና አዘጋጅነት የውዝዋዜውን ዝግጅት መምራት የቻለ ድንቅ ጥበበኛ ነበር፡፡
ሁለገቡ ከያኒ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ከ2017 ዓ.ም ጀምሮ ህይወቱ እስካለፈበት ግንቦት 23/2018 ዓ.ም ድረስ በአንጋፋው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት ተዛውሮ በሙያው ወገኑን፣ ሀገሩንና ሙያውን በጥበብ፣ በታማኝነትና በትጋት ሲያገለግል የኖረ፣ በጥበብ ስራዎቹ ስሙን ከመቃብር በላይ ማኖር የቻለ ታላቅ ጥበበኛ ነበር፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናዉ የጋብቻ ህይወቱን ከረዥም ጊዜ ፍቅረኛዉ ከወ/ት አይናለም ተፈራ ጋር የካቲት 2 /2018 በክብር ፈፅሟል። ይሁንና ይህ ታላቅ ጥበበኛ ባጋጠመው የጤና እክል ሳቢያ በአዲስ ህይወት አጠቃላይ ሆስፒታል እና በሆፕ ሆስፒታል በህክምና ሲረዳ ቆይቶ ግንቦት 23/2018 ዓ.ም በተወለደ በ60 ዓመቱ ከዚህ ዓለም ድካም አርፏል፡፡
የአርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው የሽኝትና የጧፍ ማብራት ፕሮግራም ቤተሰቦቹ፣ ጓደኞቹ፣ የሙያ አጋሮቹና አድናቂዎቹ በተገኙበት ለረዥም ዓመታት በሙያው ባገለገለበት አንጋፋው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት ግንቦት 25/ 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ በ3፡00 ሰዓት ላይ ከተከናወነ በኋላ የቀብር ሰነ ስርዓቱ በአማኑኤል ካቴድራል ቤተክርስቲያን ይፈፀማል።
የአዲስ አበባ ቴአትር ቤቶች አስተዳደር ድርጅት በመላው ሰራተኞቹና የሙያ አጋሮቹ ስም በሁለገቡ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ህልፈተ ህይወት የተሰማውን ጥልቅ ሀዘን እየገለፀ ፈጣሪ ነፍሱን በመዓዛ ገነት እንዲያሳርፍ ይመኛል፡፡ እንዲሁም ለውድ ቤተሰቦቹ፣ ለዘመዶቹ፣ ለጓደኞቹ፣ ለስራ ባልደረቦቹ፣ ለሙያ አጋሮቹና አድናቂዎቹ በሙሉ ፈጣሪ ልባዊ መጽናናትን እንዲሰጣቸው ይመኛል፡፡
የአዲስ አበባ ቴአትር ቤቶች አስተዳደር ድርጅት-ኮምኒኬሽን
#ኪዳኔምስጋናው #ሀገርፍቅርቴአትር #የጥበብሰው #ሀዘን #ኪነጥበብ #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
14 days ago
ኪዱ አረፈ
#ethiopia | በተለያዩ የጥበብ ዘርፎች በስፋት የሚታወቀው አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ባደረበት ህመም በህክምና ሲረዳ ቆይቶ ግንቦት 23 ቀን 2018 ዓ.ም ከዚህ ዓለም በሞት ተለይቷል።
የአርቲስቱ የቀብር ስነ ስርዓት ማክሰኞ ግንቦት 25 ቀን 2018 ዓ.ም በአማኑኤል ቤተክርስቲያን ከቀኑ 6:00 ሰዓት ይፈጸማል።
ከጠዋቱ 3:00 ሰዓት ጀምሮ በሙያ ህይወቱ በታማኝነት ባገለገለበት ታሪካዊው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት የሽኝት እና የሻማ ማብራት መርሃ ግብር ይከናወናል።
***
የሁለገቡ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው አጭር የህይወት ታሪክ
የመድረኩ እንዝርት ሁለገቡ የጥበብ ሰው አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ከእናቱ ከወ/ሮ ብዙነሽ ጓንጉል እና ከአባቱ ከአቶ ምስጋናው ደርኬሮ ሰኔ 15/ 1958 ዓ.ም አዲስ አበባ ከተማ ልዩ ስሙ አማኑኤል አጂፕ ተብሎ በሚጠራዉ አካባቢ ተወለደ፡፡ ለአቅመ ፊደል ሲደርስ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርቱን በደጃዝማች ኃይሉ ተስፋዬ ትምህርት ቤት እንዲሁም ሁለተኛ ደረጃ ትምህርቱን በአዲስ ከተማ ትምሀርት ቤት እስከ 12ኛ ክፍል ተምሮ አጠናቋል።
ከውዝዋዜ ጋር ገና ተማሪ እያለ የተወዳጀው ሁለገቡ ከያኒ ኪዳኔ ምስጋናው የጥበብ ጉዞውን በቀበሌ ኪነትና በከፍተኛ ኪነት ውስጥ አድርጎ መዳረሻውን በአዲስ አበባ ቴአትርና ባህል አዳራሽ በማድረግ በ1977 ዓ.ም በውዝዋዜ ሙያ ለመቀጠር በቅቷል፡፡ የአርቲስት ኪዳኔ የሙያ ፍቅር፣ ችሎታና ስነምግባር ያስደመማቸው የውዝዋዜ ክፍል አሰልጣኞችና ኃላፊዎች ከተወዛዋዥነት ወደ ረዳት አሰልጣኝነት እንዲያድግ በማድረጋቸው ከ1983-1990 ዓ.ም ድረስ በረዳት አሰልጣኝነት ሙያ ሲያገለግል ቆይቷል፡፡ ጥበበኛው ኪዳኒ በረዳትነት የጀመረውን የአሰልጣኝነት ስራውን ከፍ በማድረግ ከ1991 እሰከ 1992 በቋሚ አሰልጣኝነት ተመድቦ በርካታ ባለሙያዎችን በክህሎት፣ በስነምግባርና በጥበብ አሰልጥኖ ለውዝዋዜ ሙያ መስፋፋትና አድገት የበኩሉን ድርሻ አበርክቷል፡፡
በውዝዋዜ ጥበብ በማለዳው የተነደፈው ኪዳኔ በእውቀት፣ በልምድና በፈጠራ እየጎመራና አንቱታን እያተረፈ ሲመጣ አድማሱን በማስፋት በአንጋፋው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት ተዛውሮ ከ1992 እሰከ 2007 ዓ.ም በዋና አሰልጣኝነትና በኬሮጋራፈርነት በርካታ በሀገር አቀፍና በአለም አቀፍ ደረጃ ግዘፍ የነሱ መድረኮች ላይ የቀረቡ የውዝዋዜ ስራዎችን በማዘጋጀት፣ በማማከርና በመምራት ከሰው ልብና አእምሮ የማይጠፉ ደማቅ ኪነጥበባዊ ስራዎችን ሰርቷል፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ፈጣን የፈጠራ፣ የማደራጀትና የመምራት አቅም የነበረው ብርቱ የጥበብ ሰው ነበር፡፡ በርካታ ተወዛዋዦች የሚገኙበት የጥበብ መድረክ ካለ እዛ የጥበብ መድረክ ላይ ኪዳኔ መኖሩ ሳይታለም የተፈታ ህልም ነበር፡፡ የኪዳኔ የፈጠራ፣ የውዝዋዜ ችሎታና የውዝዋዜ ዝግጅት ጥበብ የታየባቸው አያሌ የውዝዋዜ ጥበብ ስራዎች ህያው መስክሮቹ ናቸው፡፡ በፋሽስት ጣሊያን የተዘረፈው የአክሱም ሀውልት ወደ ሀገሩ ሲመለስ ለነበረው አቀባበል በተዘጋጀው የኪነጥበብ መድረክ ላይ በአዲስ አበባና በአክሱም ከተማ ግዙፍ የውዝዋዜ ዝግጅት፣ በህዳሴ ግድብ ማስተባበሪያ በተዘጋጀው የጥበብ መድረክ፣ በሚሊኒዬም አዳራሽ፣ በባህዳር ጣና ሐይቅ ላይ የውዝዋዜ የጀልባ ላይ ትርኢት፣ የአዲስ ዓመት የበዓል ዝግጅቶች ላይ ጥበብ፣ ባህል፣ ፈጠራና ውበት የተመላባቸው በርካታ ተወዛዋዦች የተሳተፉባቸውን የጥበብ ስራዎች በማዘጋጀት የጥበብና የሀገር ባለውለታነቱን አስመስክሯል፡፡
በአንጋፋው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት ከአስራ አምስት ዓመት በላይ በአሰልጣኝነት ሲሰራ ከቆየ በኋላ ከ2007 እስከ 2017 ዓ.ም ድረስ ወደ ቀድሞ የሙያ ቤቱ የአዲስ አበባ ቴአትርና ባህል አደራሽ ተዛውሮ በአሰልጣኝነትና በኬሮግራፈርነት ሲሰራ ቆይቷል፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ከተወዛዋዠነት፣ አሰልጣኝነት፣ አዘጋጅነትና አማካሪነት ባሻገር በድምጻዊነትና በቴአትርና ፊልም ተዋናይነትም በመሳተፍ ሁለገብ ከያኒነቱን ያስመሰከረ ድንቅ ጥበበኛ ነበር፡፡ በርካታ የሙዚቃ ቪዲዮ ስራዎች ላይ የኪዳኔ ደማቅ የፈጠራና የጥበብ አሻራ ያረፈባቸው ውዝዋዜዎችና ዝግጅቶች ዛሬም፣ ነገም ህያው ምስክሮች ናቸው፡፡
አሰልጣኝና ኬሮግራፍር እንዲሁም የውዝዋዜ አማካሪ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው በሞያው በሰራባቸው አመታት በርካታ
1. ባለሙያዎች ወደ ሙያው እንዲገቡና የሙያው ስነምግባር እንዲኖራቸው አደርጓል፡፡
2. የባህል ውዝዋዜ ትምህርት ቤት በሌለበት ዘመን በቴአትር ቤቶችና ከቴአትር ቤቶች ውጪ የነበሩ ወጣቶችን አሰልጥናል፤
3. ከከተማ ውጪ በመሄድ ቱባ ባህሎችን በማጥናትና በማምጣት የተለያዩ የባህል ጭፈራዎችንና አለባበሶችን አስተዋውቋል፡፡
4. የውዝዋዜ ሙያ እንደሙያ እንዲታይና አሁን የደረሰበት ደረጃ ላይ እንዲደርስ የተለያዩ መድረኮች ላይ እና ጥናቶች ላይ በመሳተፍ አስተዋኦ አበርክቷል፡፡
5. በአዲስ አበባ ከተማ በተዘጋጁ በርካታ የኪነ ጥበብ ፌስቲቫሎች ላይ በመጋበዝ በዳኝነትና በአማካሪነት ሰርቷል፡፡
6. ከአዲስ አበባ ውጪ በተለያዩ ክልሎች የሚገኙ ወጣቶችን ከማሰልጠን አልፎ በደቡብ ክልል ውስጥ የባህል ባንድ ለማቋቋም በቅቷል፡፡
7. በከተማችንና በተለያዩ ከተሞች በተከበሩ የብሄሔር ብሄረሰቦች ክብረ በዓላት ላይ የጥበብ ስራዎችን አቅርባል፡፡
8. በተለያዩ ጊዜ የተከበሩ የአደባበይ በአላት አድዋና የካቲት12 የመሳሰሉት ላይ ስራዋችን አቅርባል፡፡
9. በታላቁ ህዳሴ ግድብ ድረስ በመሄድና ታስቦ በሚከበርበት ጊዜም ስራዎችን አቅርቧል፡፡
10. በመንግስት መስረታና በበአለ ሲመቱ ዝግጅት ላይ ታላቅ የውዝዋዜ ትርኢት በኬሮግራፈርነት ሰርቷል፡፡
11. ሀገራችን የጦርነትና የተፈጥሮ ችግር በገጠማት ጊዜ ከኪነ ጥበብ ስራው ጋር ቀዳሚ በመሆን በርካታ አነቃቂ ስራዎችን ሰርቷል፡፡
12. የተለያዩ የሀገር መሪዎች፣ አንባሳደሮችና ዲፕሎማቶች ሲመጡና ሲሸኙ በአየር መንገድና በከንቲባ ጽ/ቤት ግቢ ውስጥ ደማቅ አቀባበል በማደረግ እና ትርኢቶችን በማቅረብ ባህላችንን አስተዋውቋል፡፡
13. በከተማ ደረጃ የሚዘጋጁ ትላልቅ ሴሚናሮች፤ጉባኤዋችና ሲንፖዚየሞች ላይ የተለያዩ የኬሮግራፈር ስራዎችን ሰርቷል፡፡
ሁለገቡ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ላበረከታቸው ኪነጥበባዊ ስራዎች የምስጋናና የእውቅና የምስክር ወረቀቶችን፡-
Ø ከኢፌድሪ ፊዴሬሽን ምክር ቤት
Ø ከኢፌድሪ ባህልና ቱሪዝም ሚንስቴር
Ø አዲስ አበባ ዩንቪርስቲ
Ø ከአዲስ አበባ ባህል ኪነ የጥበብና ቱሪዝም ቢሮ
Ø ከታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ማስተባበሪያ ጽ/ቤት
Ø ከሀገር ፍቅር፤ከቴአትርና ባህል አደራሽ፤ከራስ ቴአትር፤ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ቴአተር እና ሌሎችም በርካታ ተቋማት በክብር ተቀብሏል፡፡
አሰልጣኝ፣ ኬሮግራፍርና የውዝዋዜ አማካሪ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ሙያው እንዲያድግና ባለሙያውም እንዲጠቀም በነበረው ፍላጎትና ቁጭት ምክንያት ሙያው በተለያዩ ትልልቅ ሆቴሎችና የባህል ምሽቶች እንዲሰራና ባህላችን የበለጠ እንዲተዋወቅ በማማከርና በመደገፍ የአንበሳውን ድርሻ ይወስዳል፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ከበርካታ የሀገራችን ታዋቂና ተወዳጅ ሙዚቀኞች ጋር ትላልቅ መድረኮችና በከተማ ደረጃ በቀረቡ ታላላቅ ህዝባዊ በአላትና የሙዚቃ ኮንሰርቶች ላይ የኪሮግራፈር ስራዋችን
Ø በሸራተን አዲስ ሆቴል
Ø በሚሊንየም አዳራሽ
Ø በኢግዚብሽን ማዕከል
Ø በመስቀል አደባባይ
Ø በአዲስ አበባ ስቴድየም
Ø በጊዮን ሆቴል
Ø በሂልተን ሆቴል
Ø በስካይላት ሆቴል በመገኘት ጥበባዊ ስራዎችን ያቀረበ ሲሆን ትልልቅ የቀጥታ የቴሌብዥን ስርጭ የነበራቸውን ግዙፍ መድረኮችም ላይ ልዩ የኬሮግራፈርነት ሙያውን ድንቅ ብቃት አስመስክሯል፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው በተለያዩ ቴአትርና ሙዚቃዊ ቴአትሮች ላይ በትወናና በዝግጅት ሰርቷል፡፡ በትወና የተሳተፈባቸው ስራዎች፦
Ø ጤና ያጣ ፍቅር
Ø ሮሚዮና ጁሌት
Ø የቀለጠው መንድር
Ø ሊስትሮ ኦፔራ
Ø ከልሺን አውልቂ
Ø ፎርፌ
Ø ኦቴሎ
Ø ቴዎድሮስ
በሙዚቃዊ ድራማ ኬሮግራፈር ዝግጅት፡-
Ø ፎርፌ
Ø ኢትዮጵያዊነት ጥልቅ ነው
Ø ከልሽን አውልቂ
Ø ሊስትሮ ኦፔራ
Ø ሉሲ
Ø ሀገር ማለት ሰው ነው እና ሌሎችም የጠቀሳሉ፡፡
በፊልም ትወና፡-
Ø በህይወት ዙሪያ
Ø ሔሮሽማ
አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ከመድረክ ስራዎቹ በተጨማሪም በተላያዩ ታዋቂና አንጋፍ እንዲሁም ወጣት ድምጻውያን የሙዚቃ ቪዲዮ ስራዎች ላይ በኬሮግራፈርነትና በአማካሪነት ሰርቷል፡፡
Ø ለክብር ዳ/ር ጥላሁን ገሠሠ
Ø ለድምፃዊ ኤፍሬም ታምሩ የሰራቸው ስራዎች ጥቂቶቹ ናቸው፡፡
አርቲስት ኪዳኔ በተለያዩ የቴሌቪዥን ዝግጅቶችና የበዓል ፕሮግራሞች ላይ ባቀረባቸው የጥበብ ስራዎች ውበትና ድምቀት የነበረ ሲሆን በፋና ቴሌቭዥን ፋና ሰማንያ የውዝዋዜና ዳንስ ተሰጥኦ ውድድር ላይ በአማካሪነት በመስራት ሙያዊ አስተዋፅዎ አድርጓል፡፡
ሁለገቡ አርቲስት ኪዳኔ በሙያው አድማስ ተሸግሮ በዱባይ እና በታይላንድ ኢትዮጰያንና ባህሏን ያስተዋወቀ ብርቱ የጥበብ ሰው ሰሆን በቅርብ በሀገራችን እና በአለም ህዝቦች ዘንድ አንድ ጊዜ ተሰርቶ ያልተደገመውን የህዝብ ለህዝብ ተጓዥ የሙዚቃ የባህል ቡድንን የሚያስታውስ የሀገረሰብ ሙዚቃዎችን፣ ጭፈራዎችንና ባህላችንን የሚያስተዋውቅ ሉሲ ድንቅነሽ ኢትዮጵያ በሚል በመላው ሀገር ተዟዙሮ የቀረበውን ትርኢት ከባህል ሚንስቴር ኃላፊነት ተሰጥቶት በዋና አዘጋጅነት የውዝዋዜውን ዝግጅት መምራት የቻለ ድንቅ ጥበበኛ ነበር፡፡
ሁለገቡ ከያኒ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ከ2017 ዓ.ም ጀምሮ ህይወቱ እስካለፈበት ግንቦት 23/2018 ዓ.ም ድረስ በአንጋፋው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት ተዛውሮ በሙያው ወገኑን፣ ሀገሩንና ሙያውን በጥበብ፣ በታማኝነትና በትጋት ሲያገለግል የኖረ፣ በጥበብ ስራዎቹ ስሙን ከመቃብር በላይ ማኖር የቻለ ታላቅ ጥበበኛ ነበር፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናዉ የጋብቻ ህይወቱን ከረዥም ጊዜ ፍቅረኛዉ ከወ/ት አይናለም ተፈራ ጋር የካቲት 2 /2018 በክብር ፈፅሟል። ይሁንና ይህ ታላቅ ጥበበኛ ባጋጠመው የጤና እክል ሳቢያ በአዲስ ህይወት አጠቃላይ ሆስፒታል እና በሆፕ ሆስፒታል በህክምና ሲረዳ ቆይቶ ግንቦት 23/2018 ዓ.ም በተወለደ በ60 ዓመቱ ከዚህ ዓለም ድካም አርፏል፡፡
የአርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው የሽኝትና የጧፍ ማብራት ፕሮግራም ቤተሰቦቹ፣ ጓደኞቹ፣ የሙያ አጋሮቹና አድናቂዎቹ በተገኙበት ለረዥም ዓመታት በሙያው ባገለገለበት አንጋፋው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት ግንቦት 25/ 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ በ3፡00 ሰዓት ላይ ከተከናወነ በኋላ የቀብር ሰነ ስርዓቱ በአማኑኤል ካቴድራል ቤተክርስቲያን ይፈፀማል።
የአዲስ አበባ ቴአትር ቤቶች አስተዳደር ድርጅት በመላው ሰራተኞቹና የሙያ አጋሮቹ ስም በሁለገቡ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ህልፈተ ህይወት የተሰማውን ጥልቅ ሀዘን እየገለፀ ፈጣሪ ነፍሱን በመዓዛ ገነት እንዲያሳርፍ ይመኛል፡፡ እንዲሁም ለውድ ቤተሰቦቹ፣ ለዘመዶቹ፣ ለጓደኞቹ፣ ለስራ ባልደረቦቹ፣ ለሙያ አጋሮቹና አድናቂዎቹ በሙሉ ፈጣሪ ልባዊ መጽናናትን እንዲሰጣቸው ይመኛል፡፡
የአዲስ አበባ ቴአትር ቤቶች አስተዳደር ድርጅት-ኮምኒኬሽን
#ኪዳኔምስጋናው #ሀገርፍቅርቴአትር #የጥበብሰው #ሀዘን #ኪነጥበብ #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | በተለያዩ የጥበብ ዘርፎች በስፋት የሚታወቀው አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ባደረበት ህመም በህክምና ሲረዳ ቆይቶ ግንቦት 23 ቀን 2018 ዓ.ም ከዚህ ዓለም በሞት ተለይቷል።
የአርቲስቱ የቀብር ስነ ስርዓት ማክሰኞ ግንቦት 25 ቀን 2018 ዓ.ም በአማኑኤል ቤተክርስቲያን ከቀኑ 6:00 ሰዓት ይፈጸማል።
ከጠዋቱ 3:00 ሰዓት ጀምሮ በሙያ ህይወቱ በታማኝነት ባገለገለበት ታሪካዊው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት የሽኝት እና የሻማ ማብራት መርሃ ግብር ይከናወናል።
***
የሁለገቡ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው አጭር የህይወት ታሪክ
የመድረኩ እንዝርት ሁለገቡ የጥበብ ሰው አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ከእናቱ ከወ/ሮ ብዙነሽ ጓንጉል እና ከአባቱ ከአቶ ምስጋናው ደርኬሮ ሰኔ 15/ 1958 ዓ.ም አዲስ አበባ ከተማ ልዩ ስሙ አማኑኤል አጂፕ ተብሎ በሚጠራዉ አካባቢ ተወለደ፡፡ ለአቅመ ፊደል ሲደርስ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርቱን በደጃዝማች ኃይሉ ተስፋዬ ትምህርት ቤት እንዲሁም ሁለተኛ ደረጃ ትምህርቱን በአዲስ ከተማ ትምሀርት ቤት እስከ 12ኛ ክፍል ተምሮ አጠናቋል።
ከውዝዋዜ ጋር ገና ተማሪ እያለ የተወዳጀው ሁለገቡ ከያኒ ኪዳኔ ምስጋናው የጥበብ ጉዞውን በቀበሌ ኪነትና በከፍተኛ ኪነት ውስጥ አድርጎ መዳረሻውን በአዲስ አበባ ቴአትርና ባህል አዳራሽ በማድረግ በ1977 ዓ.ም በውዝዋዜ ሙያ ለመቀጠር በቅቷል፡፡ የአርቲስት ኪዳኔ የሙያ ፍቅር፣ ችሎታና ስነምግባር ያስደመማቸው የውዝዋዜ ክፍል አሰልጣኞችና ኃላፊዎች ከተወዛዋዥነት ወደ ረዳት አሰልጣኝነት እንዲያድግ በማድረጋቸው ከ1983-1990 ዓ.ም ድረስ በረዳት አሰልጣኝነት ሙያ ሲያገለግል ቆይቷል፡፡ ጥበበኛው ኪዳኒ በረዳትነት የጀመረውን የአሰልጣኝነት ስራውን ከፍ በማድረግ ከ1991 እሰከ 1992 በቋሚ አሰልጣኝነት ተመድቦ በርካታ ባለሙያዎችን በክህሎት፣ በስነምግባርና በጥበብ አሰልጥኖ ለውዝዋዜ ሙያ መስፋፋትና አድገት የበኩሉን ድርሻ አበርክቷል፡፡
በውዝዋዜ ጥበብ በማለዳው የተነደፈው ኪዳኔ በእውቀት፣ በልምድና በፈጠራ እየጎመራና አንቱታን እያተረፈ ሲመጣ አድማሱን በማስፋት በአንጋፋው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት ተዛውሮ ከ1992 እሰከ 2007 ዓ.ም በዋና አሰልጣኝነትና በኬሮጋራፈርነት በርካታ በሀገር አቀፍና በአለም አቀፍ ደረጃ ግዘፍ የነሱ መድረኮች ላይ የቀረቡ የውዝዋዜ ስራዎችን በማዘጋጀት፣ በማማከርና በመምራት ከሰው ልብና አእምሮ የማይጠፉ ደማቅ ኪነጥበባዊ ስራዎችን ሰርቷል፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ፈጣን የፈጠራ፣ የማደራጀትና የመምራት አቅም የነበረው ብርቱ የጥበብ ሰው ነበር፡፡ በርካታ ተወዛዋዦች የሚገኙበት የጥበብ መድረክ ካለ እዛ የጥበብ መድረክ ላይ ኪዳኔ መኖሩ ሳይታለም የተፈታ ህልም ነበር፡፡ የኪዳኔ የፈጠራ፣ የውዝዋዜ ችሎታና የውዝዋዜ ዝግጅት ጥበብ የታየባቸው አያሌ የውዝዋዜ ጥበብ ስራዎች ህያው መስክሮቹ ናቸው፡፡ በፋሽስት ጣሊያን የተዘረፈው የአክሱም ሀውልት ወደ ሀገሩ ሲመለስ ለነበረው አቀባበል በተዘጋጀው የኪነጥበብ መድረክ ላይ በአዲስ አበባና በአክሱም ከተማ ግዙፍ የውዝዋዜ ዝግጅት፣ በህዳሴ ግድብ ማስተባበሪያ በተዘጋጀው የጥበብ መድረክ፣ በሚሊኒዬም አዳራሽ፣ በባህዳር ጣና ሐይቅ ላይ የውዝዋዜ የጀልባ ላይ ትርኢት፣ የአዲስ ዓመት የበዓል ዝግጅቶች ላይ ጥበብ፣ ባህል፣ ፈጠራና ውበት የተመላባቸው በርካታ ተወዛዋዦች የተሳተፉባቸውን የጥበብ ስራዎች በማዘጋጀት የጥበብና የሀገር ባለውለታነቱን አስመስክሯል፡፡
በአንጋፋው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት ከአስራ አምስት ዓመት በላይ በአሰልጣኝነት ሲሰራ ከቆየ በኋላ ከ2007 እስከ 2017 ዓ.ም ድረስ ወደ ቀድሞ የሙያ ቤቱ የአዲስ አበባ ቴአትርና ባህል አደራሽ ተዛውሮ በአሰልጣኝነትና በኬሮግራፈርነት ሲሰራ ቆይቷል፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ከተወዛዋዠነት፣ አሰልጣኝነት፣ አዘጋጅነትና አማካሪነት ባሻገር በድምጻዊነትና በቴአትርና ፊልም ተዋናይነትም በመሳተፍ ሁለገብ ከያኒነቱን ያስመሰከረ ድንቅ ጥበበኛ ነበር፡፡ በርካታ የሙዚቃ ቪዲዮ ስራዎች ላይ የኪዳኔ ደማቅ የፈጠራና የጥበብ አሻራ ያረፈባቸው ውዝዋዜዎችና ዝግጅቶች ዛሬም፣ ነገም ህያው ምስክሮች ናቸው፡፡
አሰልጣኝና ኬሮግራፍር እንዲሁም የውዝዋዜ አማካሪ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው በሞያው በሰራባቸው አመታት በርካታ
1. ባለሙያዎች ወደ ሙያው እንዲገቡና የሙያው ስነምግባር እንዲኖራቸው አደርጓል፡፡
2. የባህል ውዝዋዜ ትምህርት ቤት በሌለበት ዘመን በቴአትር ቤቶችና ከቴአትር ቤቶች ውጪ የነበሩ ወጣቶችን አሰልጥናል፤
3. ከከተማ ውጪ በመሄድ ቱባ ባህሎችን በማጥናትና በማምጣት የተለያዩ የባህል ጭፈራዎችንና አለባበሶችን አስተዋውቋል፡፡
4. የውዝዋዜ ሙያ እንደሙያ እንዲታይና አሁን የደረሰበት ደረጃ ላይ እንዲደርስ የተለያዩ መድረኮች ላይ እና ጥናቶች ላይ በመሳተፍ አስተዋኦ አበርክቷል፡፡
5. በአዲስ አበባ ከተማ በተዘጋጁ በርካታ የኪነ ጥበብ ፌስቲቫሎች ላይ በመጋበዝ በዳኝነትና በአማካሪነት ሰርቷል፡፡
6. ከአዲስ አበባ ውጪ በተለያዩ ክልሎች የሚገኙ ወጣቶችን ከማሰልጠን አልፎ በደቡብ ክልል ውስጥ የባህል ባንድ ለማቋቋም በቅቷል፡፡
7. በከተማችንና በተለያዩ ከተሞች በተከበሩ የብሄሔር ብሄረሰቦች ክብረ በዓላት ላይ የጥበብ ስራዎችን አቅርባል፡፡
8. በተለያዩ ጊዜ የተከበሩ የአደባበይ በአላት አድዋና የካቲት12 የመሳሰሉት ላይ ስራዋችን አቅርባል፡፡
9. በታላቁ ህዳሴ ግድብ ድረስ በመሄድና ታስቦ በሚከበርበት ጊዜም ስራዎችን አቅርቧል፡፡
10. በመንግስት መስረታና በበአለ ሲመቱ ዝግጅት ላይ ታላቅ የውዝዋዜ ትርኢት በኬሮግራፈርነት ሰርቷል፡፡
11. ሀገራችን የጦርነትና የተፈጥሮ ችግር በገጠማት ጊዜ ከኪነ ጥበብ ስራው ጋር ቀዳሚ በመሆን በርካታ አነቃቂ ስራዎችን ሰርቷል፡፡
12. የተለያዩ የሀገር መሪዎች፣ አንባሳደሮችና ዲፕሎማቶች ሲመጡና ሲሸኙ በአየር መንገድና በከንቲባ ጽ/ቤት ግቢ ውስጥ ደማቅ አቀባበል በማደረግ እና ትርኢቶችን በማቅረብ ባህላችንን አስተዋውቋል፡፡
13. በከተማ ደረጃ የሚዘጋጁ ትላልቅ ሴሚናሮች፤ጉባኤዋችና ሲንፖዚየሞች ላይ የተለያዩ የኬሮግራፈር ስራዎችን ሰርቷል፡፡
ሁለገቡ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ላበረከታቸው ኪነጥበባዊ ስራዎች የምስጋናና የእውቅና የምስክር ወረቀቶችን፡-
Ø ከኢፌድሪ ፊዴሬሽን ምክር ቤት
Ø ከኢፌድሪ ባህልና ቱሪዝም ሚንስቴር
Ø አዲስ አበባ ዩንቪርስቲ
Ø ከአዲስ አበባ ባህል ኪነ የጥበብና ቱሪዝም ቢሮ
Ø ከታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ማስተባበሪያ ጽ/ቤት
Ø ከሀገር ፍቅር፤ከቴአትርና ባህል አደራሽ፤ከራስ ቴአትር፤ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ቴአተር እና ሌሎችም በርካታ ተቋማት በክብር ተቀብሏል፡፡
አሰልጣኝ፣ ኬሮግራፍርና የውዝዋዜ አማካሪ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ሙያው እንዲያድግና ባለሙያውም እንዲጠቀም በነበረው ፍላጎትና ቁጭት ምክንያት ሙያው በተለያዩ ትልልቅ ሆቴሎችና የባህል ምሽቶች እንዲሰራና ባህላችን የበለጠ እንዲተዋወቅ በማማከርና በመደገፍ የአንበሳውን ድርሻ ይወስዳል፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ከበርካታ የሀገራችን ታዋቂና ተወዳጅ ሙዚቀኞች ጋር ትላልቅ መድረኮችና በከተማ ደረጃ በቀረቡ ታላላቅ ህዝባዊ በአላትና የሙዚቃ ኮንሰርቶች ላይ የኪሮግራፈር ስራዋችን
Ø በሸራተን አዲስ ሆቴል
Ø በሚሊንየም አዳራሽ
Ø በኢግዚብሽን ማዕከል
Ø በመስቀል አደባባይ
Ø በአዲስ አበባ ስቴድየም
Ø በጊዮን ሆቴል
Ø በሂልተን ሆቴል
Ø በስካይላት ሆቴል በመገኘት ጥበባዊ ስራዎችን ያቀረበ ሲሆን ትልልቅ የቀጥታ የቴሌብዥን ስርጭ የነበራቸውን ግዙፍ መድረኮችም ላይ ልዩ የኬሮግራፈርነት ሙያውን ድንቅ ብቃት አስመስክሯል፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው በተለያዩ ቴአትርና ሙዚቃዊ ቴአትሮች ላይ በትወናና በዝግጅት ሰርቷል፡፡ በትወና የተሳተፈባቸው ስራዎች፦
Ø ጤና ያጣ ፍቅር
Ø ሮሚዮና ጁሌት
Ø የቀለጠው መንድር
Ø ሊስትሮ ኦፔራ
Ø ከልሺን አውልቂ
Ø ፎርፌ
Ø ኦቴሎ
Ø ቴዎድሮስ
በሙዚቃዊ ድራማ ኬሮግራፈር ዝግጅት፡-
Ø ፎርፌ
Ø ኢትዮጵያዊነት ጥልቅ ነው
Ø ከልሽን አውልቂ
Ø ሊስትሮ ኦፔራ
Ø ሉሲ
Ø ሀገር ማለት ሰው ነው እና ሌሎችም የጠቀሳሉ፡፡
በፊልም ትወና፡-
Ø በህይወት ዙሪያ
Ø ሔሮሽማ
አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ከመድረክ ስራዎቹ በተጨማሪም በተላያዩ ታዋቂና አንጋፍ እንዲሁም ወጣት ድምጻውያን የሙዚቃ ቪዲዮ ስራዎች ላይ በኬሮግራፈርነትና በአማካሪነት ሰርቷል፡፡
Ø ለክብር ዳ/ር ጥላሁን ገሠሠ
Ø ለድምፃዊ ኤፍሬም ታምሩ የሰራቸው ስራዎች ጥቂቶቹ ናቸው፡፡
አርቲስት ኪዳኔ በተለያዩ የቴሌቪዥን ዝግጅቶችና የበዓል ፕሮግራሞች ላይ ባቀረባቸው የጥበብ ስራዎች ውበትና ድምቀት የነበረ ሲሆን በፋና ቴሌቭዥን ፋና ሰማንያ የውዝዋዜና ዳንስ ተሰጥኦ ውድድር ላይ በአማካሪነት በመስራት ሙያዊ አስተዋፅዎ አድርጓል፡፡
ሁለገቡ አርቲስት ኪዳኔ በሙያው አድማስ ተሸግሮ በዱባይ እና በታይላንድ ኢትዮጰያንና ባህሏን ያስተዋወቀ ብርቱ የጥበብ ሰው ሰሆን በቅርብ በሀገራችን እና በአለም ህዝቦች ዘንድ አንድ ጊዜ ተሰርቶ ያልተደገመውን የህዝብ ለህዝብ ተጓዥ የሙዚቃ የባህል ቡድንን የሚያስታውስ የሀገረሰብ ሙዚቃዎችን፣ ጭፈራዎችንና ባህላችንን የሚያስተዋውቅ ሉሲ ድንቅነሽ ኢትዮጵያ በሚል በመላው ሀገር ተዟዙሮ የቀረበውን ትርኢት ከባህል ሚንስቴር ኃላፊነት ተሰጥቶት በዋና አዘጋጅነት የውዝዋዜውን ዝግጅት መምራት የቻለ ድንቅ ጥበበኛ ነበር፡፡
ሁለገቡ ከያኒ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ከ2017 ዓ.ም ጀምሮ ህይወቱ እስካለፈበት ግንቦት 23/2018 ዓ.ም ድረስ በአንጋፋው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት ተዛውሮ በሙያው ወገኑን፣ ሀገሩንና ሙያውን በጥበብ፣ በታማኝነትና በትጋት ሲያገለግል የኖረ፣ በጥበብ ስራዎቹ ስሙን ከመቃብር በላይ ማኖር የቻለ ታላቅ ጥበበኛ ነበር፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናዉ የጋብቻ ህይወቱን ከረዥም ጊዜ ፍቅረኛዉ ከወ/ት አይናለም ተፈራ ጋር የካቲት 2 /2018 በክብር ፈፅሟል። ይሁንና ይህ ታላቅ ጥበበኛ ባጋጠመው የጤና እክል ሳቢያ በአዲስ ህይወት አጠቃላይ ሆስፒታል እና በሆፕ ሆስፒታል በህክምና ሲረዳ ቆይቶ ግንቦት 23/2018 ዓ.ም በተወለደ በ60 ዓመቱ ከዚህ ዓለም ድካም አርፏል፡፡
የአርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው የሽኝትና የጧፍ ማብራት ፕሮግራም ቤተሰቦቹ፣ ጓደኞቹ፣ የሙያ አጋሮቹና አድናቂዎቹ በተገኙበት ለረዥም ዓመታት በሙያው ባገለገለበት አንጋፋው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት ግንቦት 25/ 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ በ3፡00 ሰዓት ላይ ከተከናወነ በኋላ የቀብር ሰነ ስርዓቱ በአማኑኤል ካቴድራል ቤተክርስቲያን ይፈፀማል።
የአዲስ አበባ ቴአትር ቤቶች አስተዳደር ድርጅት በመላው ሰራተኞቹና የሙያ አጋሮቹ ስም በሁለገቡ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ህልፈተ ህይወት የተሰማውን ጥልቅ ሀዘን እየገለፀ ፈጣሪ ነፍሱን በመዓዛ ገነት እንዲያሳርፍ ይመኛል፡፡ እንዲሁም ለውድ ቤተሰቦቹ፣ ለዘመዶቹ፣ ለጓደኞቹ፣ ለስራ ባልደረቦቹ፣ ለሙያ አጋሮቹና አድናቂዎቹ በሙሉ ፈጣሪ ልባዊ መጽናናትን እንዲሰጣቸው ይመኛል፡፡
የአዲስ አበባ ቴአትር ቤቶች አስተዳደር ድርጅት-ኮምኒኬሽን
#ኪዳኔምስጋናው #ሀገርፍቅርቴአትር #የጥበብሰው #ሀዘን #ኪነጥበብ #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
14 days ago
ከከተማ ውጡ.....
የመርሣ ሰዳቱ አቡነ ተክለሃይማኖት ገዳም ጥሪ
የተክለሃይማኖት የቆብ ልጆች እንዲበተኑ የተክልዬ ወዳጆችማ አይፈቅዱም ፤ ገዳሙ በውኃ ጥም ሊፈታ ነው። ምእመናን ከከተማ ውጡና የገጠሩን አገልግሎት ጎብኙት። ታለቅሳላችሁ። ታዝናላችሁ። እናም ከከተማ ውጡና ጎብኙን።
ታሪክ የመልክዐ ምድር ውበት ፈዋሽ ጠበል ድንቅ የአብነት ት ቤት ደግሞ የውሃ እጦትና የውሃ ጥም አደጋ
መርሳ ሰዳቱ አቡነ ተክለሃይማኖት አንድነት ገዳም ከአዲስ አበባ ወደ መርሳ ተጉዘው መርሳ ሲደረሱ ከዋናው መንገድ ወደ አንድ ቅዱስ ተራራ 5ኪሎ ሜትር ሲወጡ በዚያ ውብ በአገር በቀል ዕጽዋት በተሸፈነው ተራራ ላይ 154 ዘመን ያስቆጠረው የጻድቁ አብነ ተክለ ሃይማንት ጽላት ያለበት አንድነት ገዳም ይገኛል ።
በዚህ ገዳም በተጨማሪ የአቡነ ዘርዐ ብሩክ፣ የመጥምቁ ዮሐንስ የእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ጽላቶች ይገኛሉ ። በቦታው የሚገኘው ጠበል ከኪንታሮት ከነቀርሳ ከመናፍስተ ርኩስ በሽታ እየፈወሰ አንዳንዱን በምነና እዛው በገዳሙ አገልጋይ አድርጎ አስቀርቶታል ።
የዛሬ 20 ዓመት ገደማ ቦታው ሊጠፋ ታሪኩ ሊረሳ የነበረ ቦታ በሙስሊም ህብረተሰብ ርብርብ ሳይቀር በዝክረ ቅዱሳን በማህበረ ሥላሴ በማህበረ ሐዋርያት እልህ አስጨራሽ የ20 ዓመታት ጉዞ ገዳሙ አሁን ያለበት ሁኔታ ከማስደነቁም በላይ ወደፊት ደብረ ሊባኖስን ይመስላል የሚለው የመናንያኑ ትንቢትና በልማቱ ሲደክሙ የኖሩ አገልጋዮች ተስፋ የደረሰ ይመስላል ።
ታዲያ ይህ የፈውስ ቦታ የአብነት ት/ቤት የተራራ ላይ ከተማ አደጋ ተጋርጦበታል መናንያኑን የሚፈትን የአብነት ተማሪዎቹን የሚበትን ስለዚህም ዛሬም የቦታው ቅድስና ምስጢር የገባቸውና የወደፊቱ ተስፋ የታያቸው በቦታው በረከት የተጠቀሙ አገልጋዮች ማህበራት ከገዳሙ ልማት ኮሚቴ ጋር ሆነው ገዳሙን ከውሃ እጦት ለመታደግ 10 ሚሊየን ለሚጠይቀው የውሃ ፕሮጀክት ግንቦት 29 እና 30/ 2018 ከምሽቱ 1 ስአት ጀምሮ የቀጥታ ስርጭት(ኦን ላይን) ገቢ ማሰባሰቢያ መርሐ ግብር አዘጋጅተው በዓለም ዙሪያ ያላችሁ ኦርቶዶክሳውያን እንድረስላቸው ይሉናል ።
የተክለሃይማኖት የሆነ አለን ይበለን
ገዳሙ እና የገዳሙ የልማት ኮሚቴ
አቢሲኒያ-2555552222
አማራ ባንክ-9900050734076
013200269023200 አዋሽ
1000753661615ንግድ
https://cash.app/$Abunetek...
0911644781
0911981096
0911216958
0911671379
0911631126
የመርሣ ሰዳቱ አቡነ ተክለሃይማኖት ገዳም ጥሪ
የተክለሃይማኖት የቆብ ልጆች እንዲበተኑ የተክልዬ ወዳጆችማ አይፈቅዱም ፤ ገዳሙ በውኃ ጥም ሊፈታ ነው። ምእመናን ከከተማ ውጡና የገጠሩን አገልግሎት ጎብኙት። ታለቅሳላችሁ። ታዝናላችሁ። እናም ከከተማ ውጡና ጎብኙን።
ታሪክ የመልክዐ ምድር ውበት ፈዋሽ ጠበል ድንቅ የአብነት ት ቤት ደግሞ የውሃ እጦትና የውሃ ጥም አደጋ
መርሳ ሰዳቱ አቡነ ተክለሃይማኖት አንድነት ገዳም ከአዲስ አበባ ወደ መርሳ ተጉዘው መርሳ ሲደረሱ ከዋናው መንገድ ወደ አንድ ቅዱስ ተራራ 5ኪሎ ሜትር ሲወጡ በዚያ ውብ በአገር በቀል ዕጽዋት በተሸፈነው ተራራ ላይ 154 ዘመን ያስቆጠረው የጻድቁ አብነ ተክለ ሃይማንት ጽላት ያለበት አንድነት ገዳም ይገኛል ።
በዚህ ገዳም በተጨማሪ የአቡነ ዘርዐ ብሩክ፣ የመጥምቁ ዮሐንስ የእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ጽላቶች ይገኛሉ ። በቦታው የሚገኘው ጠበል ከኪንታሮት ከነቀርሳ ከመናፍስተ ርኩስ በሽታ እየፈወሰ አንዳንዱን በምነና እዛው በገዳሙ አገልጋይ አድርጎ አስቀርቶታል ።
የዛሬ 20 ዓመት ገደማ ቦታው ሊጠፋ ታሪኩ ሊረሳ የነበረ ቦታ በሙስሊም ህብረተሰብ ርብርብ ሳይቀር በዝክረ ቅዱሳን በማህበረ ሥላሴ በማህበረ ሐዋርያት እልህ አስጨራሽ የ20 ዓመታት ጉዞ ገዳሙ አሁን ያለበት ሁኔታ ከማስደነቁም በላይ ወደፊት ደብረ ሊባኖስን ይመስላል የሚለው የመናንያኑ ትንቢትና በልማቱ ሲደክሙ የኖሩ አገልጋዮች ተስፋ የደረሰ ይመስላል ።
ታዲያ ይህ የፈውስ ቦታ የአብነት ት/ቤት የተራራ ላይ ከተማ አደጋ ተጋርጦበታል መናንያኑን የሚፈትን የአብነት ተማሪዎቹን የሚበትን ስለዚህም ዛሬም የቦታው ቅድስና ምስጢር የገባቸውና የወደፊቱ ተስፋ የታያቸው በቦታው በረከት የተጠቀሙ አገልጋዮች ማህበራት ከገዳሙ ልማት ኮሚቴ ጋር ሆነው ገዳሙን ከውሃ እጦት ለመታደግ 10 ሚሊየን ለሚጠይቀው የውሃ ፕሮጀክት ግንቦት 29 እና 30/ 2018 ከምሽቱ 1 ስአት ጀምሮ የቀጥታ ስርጭት(ኦን ላይን) ገቢ ማሰባሰቢያ መርሐ ግብር አዘጋጅተው በዓለም ዙሪያ ያላችሁ ኦርቶዶክሳውያን እንድረስላቸው ይሉናል ።
የተክለሃይማኖት የሆነ አለን ይበለን
ገዳሙ እና የገዳሙ የልማት ኮሚቴ
አቢሲኒያ-2555552222
አማራ ባንክ-9900050734076
013200269023200 አዋሽ
1000753661615ንግድ
https://cash.app/$Abunetek...
0911644781
0911981096
0911216958
0911671379
0911631126
15 days ago
የእንግሊዝ የጉዞ ማሳሰቢያ‼️
ብሪታንያ ወደ ኢትዮጵያ ለሚጓዙ ዜጎቿ የጉዞ ማሳሰቢያ ሰጠች‼️
የብሪታንያ መንግስት ዛሬ ባወጣው የጉዞ ማሳሰቢያ ነገ የሚካሄደውን የኢትዮጵያ ጠቅላላ ምርጫ ተከትሎ ዜጎቿ ወደ ተለያዩ የኢትዮጵያ አካባቢዎች እንዳይጓዙ አስጠንቅቋል።
ማስጠንቀቂያው አብዛኛውን የኢትዮጵያ ክፍል ለጉዞ አደገኛ አድርጎ በመጥቀስ ዜጎቹ ወደ ትግራይ፣ አማራ፣በአፋር እና ጋምቤላ ክልሎች ሙሉ በሙሉ እና ኢትዮጵያ ከጎረቤት ሀገራት በምትዋሰንባቸው የድንበር አካባቢዎች ከአሥር እስከ አንድ መቶ ኪሎ ሜትር ርቀት ውስጥ ማንኛውም ዜጋ እንዳይንቀሳቀስ አሳስቧል።
በኦሮሚያ ክልል ከዋና ዋና መንገዶች እና ከተሞች በስተቀር ከኬንያ ጋር በሚያዋስነው ድንበር በ10 ኪ.ሜ ርቀት ላይ በምዕራብ ሸዋ ፣በሰሜን ሸዋ ዞን ምዕራብ ዋናውን የአዲስ አበባ ወደ ጋምቤላ የሚወስደውን መንገድ ጨምሮ ምዕራብ ወለጋ እና ምስራቅ ወለጋ ዞን፣ ቄለምም ወለጋ እና ሆሮ ጉድሩ ወለጋ እንዳይጓዙ አሳስቧል።
ከአዲስ አበባ እስከ አዳማ ካለው የፍጥነት መንገድ በስተቀር የምስራቅ ሸዋ ዞንም ማስጠንቀቂያ ከወጣባቸው ቦታዎች መካከል አንዱ ነው።
በሶማሌ ክልል ሲቲ ዞን፤ በቤኒሻንጉል-ጉሙዝ ክልል ደግሞ ከሱዳን ጋር ባለው ድንበር በ20 ኪ.ሜ ርቀት ላይ የሜተከል ዞን የማኦኮሞ ልዩ ዞን አስፈላጊ ካልሆነ በስተቀር ሁሉንም ጉዞዎች እንዳይደረግ ይመክራል።
ሰኞ ግንቦት 24 ቀን 2018 በሚካሄደው ምርጫ ምክንያት የህዝብ እንደ ባንኮች ያሉ የአገልግሎት መስጫ ተቋማት ስለሚዘጉ ከወዲሁ ጥንቃቄ እንዲያደርጉ አሳስቧል።
በምርጫ ጣቢያዎች ዙሪያ ከፍተኛ ጥበቃ ይደረግላቸዋል፣ እንዲሁም የተሽከርካሪና የመታወቂያ ፍተሻዎች ይኖራሉ ብሏል።
አላስፈላጊ ጉዞዎችን ከማድረግ እንዲቆጠቡ ፣ከአካባቢው ባለስልጣናት የተሰጡ መመሪያዎችን እንዲከተሉ እና እና መታወቂያ እንዲይዙ ዜጎቹን አሳስቧል።
Seledadotio
Seledadotio
ብሪታንያ ወደ ኢትዮጵያ ለሚጓዙ ዜጎቿ የጉዞ ማሳሰቢያ ሰጠች‼️
የብሪታንያ መንግስት ዛሬ ባወጣው የጉዞ ማሳሰቢያ ነገ የሚካሄደውን የኢትዮጵያ ጠቅላላ ምርጫ ተከትሎ ዜጎቿ ወደ ተለያዩ የኢትዮጵያ አካባቢዎች እንዳይጓዙ አስጠንቅቋል።
ማስጠንቀቂያው አብዛኛውን የኢትዮጵያ ክፍል ለጉዞ አደገኛ አድርጎ በመጥቀስ ዜጎቹ ወደ ትግራይ፣ አማራ፣በአፋር እና ጋምቤላ ክልሎች ሙሉ በሙሉ እና ኢትዮጵያ ከጎረቤት ሀገራት በምትዋሰንባቸው የድንበር አካባቢዎች ከአሥር እስከ አንድ መቶ ኪሎ ሜትር ርቀት ውስጥ ማንኛውም ዜጋ እንዳይንቀሳቀስ አሳስቧል።
በኦሮሚያ ክልል ከዋና ዋና መንገዶች እና ከተሞች በስተቀር ከኬንያ ጋር በሚያዋስነው ድንበር በ10 ኪ.ሜ ርቀት ላይ በምዕራብ ሸዋ ፣በሰሜን ሸዋ ዞን ምዕራብ ዋናውን የአዲስ አበባ ወደ ጋምቤላ የሚወስደውን መንገድ ጨምሮ ምዕራብ ወለጋ እና ምስራቅ ወለጋ ዞን፣ ቄለምም ወለጋ እና ሆሮ ጉድሩ ወለጋ እንዳይጓዙ አሳስቧል።
ከአዲስ አበባ እስከ አዳማ ካለው የፍጥነት መንገድ በስተቀር የምስራቅ ሸዋ ዞንም ማስጠንቀቂያ ከወጣባቸው ቦታዎች መካከል አንዱ ነው።
በሶማሌ ክልል ሲቲ ዞን፤ በቤኒሻንጉል-ጉሙዝ ክልል ደግሞ ከሱዳን ጋር ባለው ድንበር በ20 ኪ.ሜ ርቀት ላይ የሜተከል ዞን የማኦኮሞ ልዩ ዞን አስፈላጊ ካልሆነ በስተቀር ሁሉንም ጉዞዎች እንዳይደረግ ይመክራል።
ሰኞ ግንቦት 24 ቀን 2018 በሚካሄደው ምርጫ ምክንያት የህዝብ እንደ ባንኮች ያሉ የአገልግሎት መስጫ ተቋማት ስለሚዘጉ ከወዲሁ ጥንቃቄ እንዲያደርጉ አሳስቧል።
በምርጫ ጣቢያዎች ዙሪያ ከፍተኛ ጥበቃ ይደረግላቸዋል፣ እንዲሁም የተሽከርካሪና የመታወቂያ ፍተሻዎች ይኖራሉ ብሏል።
አላስፈላጊ ጉዞዎችን ከማድረግ እንዲቆጠቡ ፣ከአካባቢው ባለስልጣናት የተሰጡ መመሪያዎችን እንዲከተሉ እና እና መታወቂያ እንዲይዙ ዜጎቹን አሳስቧል።
Seledadotio
Seledadotio
19 days ago
መንግሥት ሁሉንም በፍትሃዊነት የጋራ ተጠቃሚ በማድረግ ረገድ ትልቅ ሥራ እየሠራ ነው- ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ
******************
የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ የገዳ አውሮፕላን ማረፊያ ምርቃት ላይ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡
ርዕሰ መስተዳድሩ በዚህ ወቅት እንደገለጹት የለውጡ መንግሥት ከኢኮኖሚ እና ከፖለቲካ ተሳትፎ ርቀው የነበሩትን የማኅበረሰብ ከፍሎች ወደ ማዕከል በማምጣት እውነተኛ የልማት ተጠቃሚ እንዲሆኑ እያደረገ ይገኛል፡፡
በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የሚመራው መንግሥት ርቆ የነበረውን በማቅረብ የተገለሉ የሀገራችን ክፍሎችን በፍትሃዊነት የጋራ ተጠቃሚ በማድረግ ረገድ ትልቅ ሥራ እየሠራ መሆኑን አስገንዝበዋል፡፡
ርዕሰ መስተዳድሩ አክለውም እንደ ሀገር እና እንደ ክልል በማኅበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ዘርፎች የሚስተዋሉ ችግሮችን በዘላቂነት ለመፍታት በተቀመጡ ግልፅ የልማት አቅጣጫዎች መሰረት ሰፊ ርብርብ እየተደረገ መሆኑን አብራርተዋል፡፡
በዚህም ህዝቡ በግብርና፣ በማዕድን፣ በኢንዱስትሪ እና በቱሪዝም ዘርፎች ያለውን ፀጋ አሟጥጦ በመጠቀም ከሴፍቲኔት ጥገኝነት በመላቀቅ በራሱ ላብ እና ጥረት ሕይወቱን እንዲቀይር ምቹ ሁኔታዎች መፈጠራቸውን አስታውቀዋል፡፡
አዲሱ ትውልድም በዲጂታሉ ዓለም ተወዳዳሪ እንዲሆን በትኩረት እየተሠራ መሆኑንም ጠቁመዋል፡፡
በተለይም አዲሱ ገዳ አውሮፕላን ማረፊያ ከአዲስ አበባ በየብስ ጉዞ አስር ሰዓት ይወስድ የነበረውን ርቀት ወደ አንድ ሰዓት በማሳጠር የቦረናን ሕዝብ ከማዕከል ጋር በቅርበት እንዳገናኘው አቶ ሽመልስ ገልጸዋል፡፡
ይህ ግዙፍ መሰረተ ልማት የቦረናን ሕዝብ የእንስሳት ሀብት በቀላሉ ከገበያ ጋር በማስተሳሰር የኑሮ ለውጥ እንዲያመጣ የሚያስችል መሆኑን ጠቅሰው፣ የተጀመሩ የልማት ሥራዎች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉም አረጋግጠዋል፡፡
በለሚ ታደሰ
#ethiopia #ebc #development #gadaairport #borana #unity #infrastructure
******************
የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ የገዳ አውሮፕላን ማረፊያ ምርቃት ላይ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡
ርዕሰ መስተዳድሩ በዚህ ወቅት እንደገለጹት የለውጡ መንግሥት ከኢኮኖሚ እና ከፖለቲካ ተሳትፎ ርቀው የነበሩትን የማኅበረሰብ ከፍሎች ወደ ማዕከል በማምጣት እውነተኛ የልማት ተጠቃሚ እንዲሆኑ እያደረገ ይገኛል፡፡
በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የሚመራው መንግሥት ርቆ የነበረውን በማቅረብ የተገለሉ የሀገራችን ክፍሎችን በፍትሃዊነት የጋራ ተጠቃሚ በማድረግ ረገድ ትልቅ ሥራ እየሠራ መሆኑን አስገንዝበዋል፡፡
ርዕሰ መስተዳድሩ አክለውም እንደ ሀገር እና እንደ ክልል በማኅበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ዘርፎች የሚስተዋሉ ችግሮችን በዘላቂነት ለመፍታት በተቀመጡ ግልፅ የልማት አቅጣጫዎች መሰረት ሰፊ ርብርብ እየተደረገ መሆኑን አብራርተዋል፡፡
በዚህም ህዝቡ በግብርና፣ በማዕድን፣ በኢንዱስትሪ እና በቱሪዝም ዘርፎች ያለውን ፀጋ አሟጥጦ በመጠቀም ከሴፍቲኔት ጥገኝነት በመላቀቅ በራሱ ላብ እና ጥረት ሕይወቱን እንዲቀይር ምቹ ሁኔታዎች መፈጠራቸውን አስታውቀዋል፡፡
አዲሱ ትውልድም በዲጂታሉ ዓለም ተወዳዳሪ እንዲሆን በትኩረት እየተሠራ መሆኑንም ጠቁመዋል፡፡
በተለይም አዲሱ ገዳ አውሮፕላን ማረፊያ ከአዲስ አበባ በየብስ ጉዞ አስር ሰዓት ይወስድ የነበረውን ርቀት ወደ አንድ ሰዓት በማሳጠር የቦረናን ሕዝብ ከማዕከል ጋር በቅርበት እንዳገናኘው አቶ ሽመልስ ገልጸዋል፡፡
ይህ ግዙፍ መሰረተ ልማት የቦረናን ሕዝብ የእንስሳት ሀብት በቀላሉ ከገበያ ጋር በማስተሳሰር የኑሮ ለውጥ እንዲያመጣ የሚያስችል መሆኑን ጠቅሰው፣ የተጀመሩ የልማት ሥራዎች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉም አረጋግጠዋል፡፡
በለሚ ታደሰ
#ethiopia #ebc #development #gadaairport #borana #unity #infrastructure
20 days ago
በትምህርት ዘርፍ የቴክኖሎጂ አጠቃቀምን የሚያሳድገው "ArifSchool" በይፋ ተዋወቀ!
#fastmereja : የሀገሪቱን የትምህርት ዘርፍ የእሴት ሰንሰለት በቴክኖሎጂ ለማቀናጀትና የዲጂታል ኢትዮጵያ 2030 ብሄራዊ ስትራቴጂን ግቦች ለማገዝ ታስቦ የተዘጋጀው "ArifSchool" የተሰኘ የተቀናጀ የዲጂታል ትምህርት ስነ-ምህዳር በዛሬዉ እለት ይፋ ተደርጓል።
በአይነቱ የመጀመሪያ የሆነው ይህ ጥምረት በአራት ግንባር ቀደም የቴክኖሎጂና የትምህርት ተቋማት ማለትም በአሪፍፔይ (Arifpay)፣ ኤአይቲ (AIT)፣ ገበያ (Gebeya - Dala Studios) እና ኤጁኬሽን ማተርስ (EducationMatters) መካከል የተመሰረተ ነው።
ይህ አዲስ ቴክኖሎጂ የትምህርት ቤት አስተዳደርን፣ የፋይናንስ ግብይትን፣ በሰው ሰራሽ አስተዋፅዖ (AI) የታገዙ የመማሪያ መሳሪያዎችን እና የስነ-ምህዳር ምክር አገልግሎትን በአንድ ጥላ ስር የሚያገናኝ ስለመሆኑ ተገልጿል።
በማስተዋወቂያ ስነ-ስርዓቱ ላይ እንደተገለጸው፣ እያንዳንዱ ተቋም በዘርፉ ያለውን ልምድና ቴክኖሎጂ አቀናጅቶ ያቀረበ ሲሆን የትምህርት ቤት ክፍያዎችን፣ የወላጆችን መዋጮ እና የሰራተኞችን ደሞዝ በዲጂታል መንገድ በማዘመን የትምህርት ቤቶችን የፋይናንስ አስተዳደር ሸክም እንደሚቀንስ የተገለፀ ሲሆን ይህም የሀገሪቱን የዲጂታል ክፍያ በ2030 ሰባት እጥፍ ለማሳደግ ከተቀመጠው ብሄራዊ ግብ ጋር የተናበበ መሆኑ ተገልጿል።
በሌላ በኩል ብሄራዊ የትምህርት ደረጃን የጠበቀ የትምህርት ቤት ማኔጅመንት እና የኢ‐ለርኒንግ መድረክን የሚያቀርብ ሲሆን፣ ይህም የተማሪዎችን ክትትል፣ የክፍል መርሃ-ግብር፣ ምዘና እና ምናባዊ ክፍሎች (Virtual Classrooms) በስርዓት ለመምራት ያስችላል፣ተማሪዎችና መምህራን የራሳቸውን የፈጠራ ስራዎች፣ የታሪክ መጽሃፍት፣ የዝግጅት ማቅረቢያዎች እና ድረ-ገጾች እንዲያዘጋጁ የሚያስችሉ የጄነሬቲቭ ኤአይ (Generative Al) ቴክኖሎጂዎችን የሚያበረክት መሆኑ ተገልጿል።
በተጨማሪ የቴክኖሎጂውን ዘላቂነት ለማረጋገጥ የአቅም ግንባታ፣ የስልጠና ድጋፍ፣ የባለድርሻ አካላት ቅንጅት እና የለውጥ አመራር (Change Management) ስራዎችን እንደሚያከናውን ታውቋል።
ይህ ዘመናዊ መፍትሄ ከትምህርት ሚኒስቴር፣ ከአዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ፣ ከስራና ክህሎት ሚኒስቴር፣ ከኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር እንዲሁም ከሳይንስና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ጋር በትብብር የሚከናወን ሲሆን፤ በገጠርም ሆነ በከተማ ለሚገኙ የመንግስት፣ የግል እና የህዝብ ትምህርት ቤቶች እኩል ተደራሽ እንዲሆን ተደርጎ መቅረጹ ተገልጿል።
በዛሬዉ እለት ይፋ በተደረገዉ አዲስ ቴክኖሎጂ አራቱ ተቋማት በጋራ ለመስራት የሚያስችላቸዉን ስምምነት ተፈራርመዋል።
#fastmereja : የሀገሪቱን የትምህርት ዘርፍ የእሴት ሰንሰለት በቴክኖሎጂ ለማቀናጀትና የዲጂታል ኢትዮጵያ 2030 ብሄራዊ ስትራቴጂን ግቦች ለማገዝ ታስቦ የተዘጋጀው "ArifSchool" የተሰኘ የተቀናጀ የዲጂታል ትምህርት ስነ-ምህዳር በዛሬዉ እለት ይፋ ተደርጓል።
በአይነቱ የመጀመሪያ የሆነው ይህ ጥምረት በአራት ግንባር ቀደም የቴክኖሎጂና የትምህርት ተቋማት ማለትም በአሪፍፔይ (Arifpay)፣ ኤአይቲ (AIT)፣ ገበያ (Gebeya - Dala Studios) እና ኤጁኬሽን ማተርስ (EducationMatters) መካከል የተመሰረተ ነው።
ይህ አዲስ ቴክኖሎጂ የትምህርት ቤት አስተዳደርን፣ የፋይናንስ ግብይትን፣ በሰው ሰራሽ አስተዋፅዖ (AI) የታገዙ የመማሪያ መሳሪያዎችን እና የስነ-ምህዳር ምክር አገልግሎትን በአንድ ጥላ ስር የሚያገናኝ ስለመሆኑ ተገልጿል።
በማስተዋወቂያ ስነ-ስርዓቱ ላይ እንደተገለጸው፣ እያንዳንዱ ተቋም በዘርፉ ያለውን ልምድና ቴክኖሎጂ አቀናጅቶ ያቀረበ ሲሆን የትምህርት ቤት ክፍያዎችን፣ የወላጆችን መዋጮ እና የሰራተኞችን ደሞዝ በዲጂታል መንገድ በማዘመን የትምህርት ቤቶችን የፋይናንስ አስተዳደር ሸክም እንደሚቀንስ የተገለፀ ሲሆን ይህም የሀገሪቱን የዲጂታል ክፍያ በ2030 ሰባት እጥፍ ለማሳደግ ከተቀመጠው ብሄራዊ ግብ ጋር የተናበበ መሆኑ ተገልጿል።
በሌላ በኩል ብሄራዊ የትምህርት ደረጃን የጠበቀ የትምህርት ቤት ማኔጅመንት እና የኢ‐ለርኒንግ መድረክን የሚያቀርብ ሲሆን፣ ይህም የተማሪዎችን ክትትል፣ የክፍል መርሃ-ግብር፣ ምዘና እና ምናባዊ ክፍሎች (Virtual Classrooms) በስርዓት ለመምራት ያስችላል፣ተማሪዎችና መምህራን የራሳቸውን የፈጠራ ስራዎች፣ የታሪክ መጽሃፍት፣ የዝግጅት ማቅረቢያዎች እና ድረ-ገጾች እንዲያዘጋጁ የሚያስችሉ የጄነሬቲቭ ኤአይ (Generative Al) ቴክኖሎጂዎችን የሚያበረክት መሆኑ ተገልጿል።
በተጨማሪ የቴክኖሎጂውን ዘላቂነት ለማረጋገጥ የአቅም ግንባታ፣ የስልጠና ድጋፍ፣ የባለድርሻ አካላት ቅንጅት እና የለውጥ አመራር (Change Management) ስራዎችን እንደሚያከናውን ታውቋል።
ይህ ዘመናዊ መፍትሄ ከትምህርት ሚኒስቴር፣ ከአዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ፣ ከስራና ክህሎት ሚኒስቴር፣ ከኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር እንዲሁም ከሳይንስና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ጋር በትብብር የሚከናወን ሲሆን፤ በገጠርም ሆነ በከተማ ለሚገኙ የመንግስት፣ የግል እና የህዝብ ትምህርት ቤቶች እኩል ተደራሽ እንዲሆን ተደርጎ መቅረጹ ተገልጿል።
በዛሬዉ እለት ይፋ በተደረገዉ አዲስ ቴክኖሎጂ አራቱ ተቋማት በጋራ ለመስራት የሚያስችላቸዉን ስምምነት ተፈራርመዋል።
Sponsored by
Surafel
21 days ago
የመኖሪያ ቤት እጥረትን ትርጉም ባለው መልኩ ለመቅረፍ ይሠራል፦ የፌደራል ቤቶች ኮርፖሬሽን
**************
የፌደራል ቤቶች ኮርፖሬሽን ላለፉት ቀናት በድሬዳዋ ባካሄዳቸው የተለያዩ ደማቅ ዝግጅቶች የ50ኛ ዓመት የምስረታ ክብረ በዓሉን አጠቃልሏል።
የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ከድር ጁሀር፣ ኮርፖሬሽኑ የወርቅ እዮቤልዩውን ከአዲስ አበባ በተጨማሪ በድሬዳዋ በተለያዩ መርሀ ግብሮች በማክበሩ አመስግነዋል።
ድሬዳዋ ከለውጡ ወዲህ ሰላምና አንድነቷን አስጠብቃ በማስቀጠል የዜጎችን ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ፋይዳ ያላቸው የልማት ሥራዎችን በማከናወን ላይ መሆኗን ገልጸዋል።
የፌደራል ቤቶች ኮርፖሬሽን በዚህ የልማት እንቅስቃሴ ውስጥ የበኩሉን አስተዋጽኦ እያበረከተ እንደሚገኝ አንስተዋል።
የፌደራል ቤቶች ኮርፖሬሽን የኮርፖሬት ዘርፍ ምክትል ዋና ሥራ አስፈፃሚ ኃይለብርሃን ዜና፣ ኮርፖሬሽኑ ባለፉት 8 ዓመታት ዕድሜና ልምዱን የሚመጥኑ ውጤታማ ተግባራትን በማከናወን ገቢውን ከ30 እጥፍ በላይ አሳድጓል ብለዋል።
በቀጣይም አዳዲስ የግንባታ ቴክኖሎጂዎችን በመጠቀም የመኖሪያ ቤት እጥረትን ትርጉም ባለው መልኩ ለመቅረፍ ይሠራል ብለዋል።
ኮርፖሬሽኑ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የተወጠነውን 1.5 ሚሊዮን ቤቶች የመገንባት ዕቅድ በውጤታማነት ለመተግበር በትኩረት እንደሚሠራም ተናግረዋል።
የኮርፖራሽኑ የድሬዳዋ ቅርንጫፍ ሥራ አስኪያጅ እውነቱ ወርቅነህ፣ ኮርፖሬሽኑ ካጋጠመው ውድቀት በመነሳት ባለፉት 8 ዓመታት ባከናወናቸው የለውጥ ሥራዎች የቤቶች ግንባታ ዘርፍ የልህቀት ማዕከል መሆን ችሏል ብለዋል።
ኮርፖሬሽኑ የወርቅ እዮቤልዩ በዓሉን ከአዲስ አበባ በመቀጠል ከግንቦት 10 እስከ 17 በድሬዳዋ በተለያዩ መርሐ ግብሮች ሲያከብር ቆይቶ ነው በዛሬው ዕለት አጠቃልሏል።
በቴዎድሮስ ታደሰ
#ethiopia #housingcorporation #50years #goldenjubilee #diredawa #ebc
**************
የፌደራል ቤቶች ኮርፖሬሽን ላለፉት ቀናት በድሬዳዋ ባካሄዳቸው የተለያዩ ደማቅ ዝግጅቶች የ50ኛ ዓመት የምስረታ ክብረ በዓሉን አጠቃልሏል።
የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ከድር ጁሀር፣ ኮርፖሬሽኑ የወርቅ እዮቤልዩውን ከአዲስ አበባ በተጨማሪ በድሬዳዋ በተለያዩ መርሀ ግብሮች በማክበሩ አመስግነዋል።
ድሬዳዋ ከለውጡ ወዲህ ሰላምና አንድነቷን አስጠብቃ በማስቀጠል የዜጎችን ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ፋይዳ ያላቸው የልማት ሥራዎችን በማከናወን ላይ መሆኗን ገልጸዋል።
የፌደራል ቤቶች ኮርፖሬሽን በዚህ የልማት እንቅስቃሴ ውስጥ የበኩሉን አስተዋጽኦ እያበረከተ እንደሚገኝ አንስተዋል።
የፌደራል ቤቶች ኮርፖሬሽን የኮርፖሬት ዘርፍ ምክትል ዋና ሥራ አስፈፃሚ ኃይለብርሃን ዜና፣ ኮርፖሬሽኑ ባለፉት 8 ዓመታት ዕድሜና ልምዱን የሚመጥኑ ውጤታማ ተግባራትን በማከናወን ገቢውን ከ30 እጥፍ በላይ አሳድጓል ብለዋል።
በቀጣይም አዳዲስ የግንባታ ቴክኖሎጂዎችን በመጠቀም የመኖሪያ ቤት እጥረትን ትርጉም ባለው መልኩ ለመቅረፍ ይሠራል ብለዋል።
ኮርፖሬሽኑ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የተወጠነውን 1.5 ሚሊዮን ቤቶች የመገንባት ዕቅድ በውጤታማነት ለመተግበር በትኩረት እንደሚሠራም ተናግረዋል።
የኮርፖራሽኑ የድሬዳዋ ቅርንጫፍ ሥራ አስኪያጅ እውነቱ ወርቅነህ፣ ኮርፖሬሽኑ ካጋጠመው ውድቀት በመነሳት ባለፉት 8 ዓመታት ባከናወናቸው የለውጥ ሥራዎች የቤቶች ግንባታ ዘርፍ የልህቀት ማዕከል መሆን ችሏል ብለዋል።
ኮርፖሬሽኑ የወርቅ እዮቤልዩ በዓሉን ከአዲስ አበባ በመቀጠል ከግንቦት 10 እስከ 17 በድሬዳዋ በተለያዩ መርሐ ግብሮች ሲያከብር ቆይቶ ነው በዛሬው ዕለት አጠቃልሏል።
በቴዎድሮስ ታደሰ
#ethiopia #housingcorporation #50years #goldenjubilee #diredawa #ebc
22 days ago
የኮምቦልቻው «ሐበሻ ቁርጥ ክትፎና ላውንጅ» በአዲስ አበባ ተከፈተ
#fastmereja I በወሎ ኮምቦልቻ ከተማ በምግብና መዝናኛ ዘርፍ ከፍተኛ ስም ያተረፈው «ሐበሻ ቁርጥ ክትፎና ላውንጅ»፣ የአገልግሎት አድማሱን በማስፋት በአዲስ አበባ ከተማ ላምበረት ማዕድን ሚኒስቴር አካባቢ አዲስ ቅርንጫፉን በትላንትናው ዕለት በይፋ አስመርቋል። ተቋሙ በዋና ከተማዋ ባለው ከፍተኛ የቢዝነስ እንቅስቃሴ ውስጥ የራሱን ድርሻ ለመያዝ ወደ ገበያው የገባ ሲሆን፣ «ሐበሻ ላውንጅ» ለ150 በላይ ለሚሆኑ ኢትዮጵያውያን ቋሚና ጊዜያዊ የሥራ ዕድል መፍጠሩን የድርጅቱ ባለቤት አቶ ሐበሻ ተፈራ ገልጸዋል።
ይህ አዲስ የንግድ ተቋም በከተማዋ ያለውን የምግብና የመዝናኛ ዘርፍ ፍላጎት መነሻ በማድረግ ሰፊ ካፒታል የወጣበት ሲሆን፣ ከግንቦት 15 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ እስከ ግንቦት 18 ቀን ድረስ ለተከታታይ አራት ቀናት የሚቆይ የማስተዋወቂያና የምረቃ ሥነ-ሥርዓት እያካሄደ ይገኛል። ተቋሙ በዋናነት የሠንጋና የፍየል ሙክት ቁርጥ፣ ክትፎ እና ልዩ ልዩ ባህላዊና ዘመናዊ ምግቦችን ጥራታቸውን ጠብቆ በማቅረብ የገበያ ተወዳዳሪነቱን ለማረጋገጥ ማቀዱን ከአስተዳደሩ የተገኘው መረጃ ያመለክታል።
የንግድ ድርጅቱ ከመደበኛ የምግብና የመጠጥ አገልግሎት ባሻገር፣ የገበያ መሠረቱን ለማስፋትና ተጨማሪ ገቢ ለማመንጨት አዲስ የስትራቴጂ አቅጣጫ መከተሉን አስታውቋል። በዚህም መሠረት ሰፊ ልምድ ባካበቱ ባለሙያዎች አማካኝነት ለሠርግ፣ ለልደት እንዲሁም ለተለያዩ ማኅበራዊ ድግሶች የሚሆን ልዩ የኬተሪንግ (የምግብ ዝግጅት) አገልግሎት በስፋት ወደ መስጠት መሸጋገሩ ታውቋል። ይህ ዓይነቱ አደረጃጀት ተቋሙ በዘርፉ ካሉ አንጋፋ ተወዳዳሪዎች ጋር የሚያደርገውን የገበያ ፉክክር እንደሚያጠናክረው የኢኮኖሚ ባለሙያዎች ይገምታሉ።
አዲሱ የ«ሐበሻ ቁርጥ ክትፎና ላውንጅ» ቅርንጫፍ በስትራቴጂካዊ የንግድ ቀጠና ላይ ያረፈ ሲሆን፣ ከአዲስ አበባ ላምበረት መናኸሪያን አለፍ ብሎ ወደ ወሰን በሚወስደው ዋና መስመር፣ ማዕድን ሚኒስቴር መብራቱን እንደተሻገሩ በስተግራ በኩል ይገኛል። ተቋሙ በአሁኑ ወቅት የምረቃውን ሳምንት ምክንያት በማድረግ ለደንበኞቹ ልዩ የዋጋና የአገልግሎት ማበረታቻዎችን እያቀረበ ይገኛል።
#fastmereja I በወሎ ኮምቦልቻ ከተማ በምግብና መዝናኛ ዘርፍ ከፍተኛ ስም ያተረፈው «ሐበሻ ቁርጥ ክትፎና ላውንጅ»፣ የአገልግሎት አድማሱን በማስፋት በአዲስ አበባ ከተማ ላምበረት ማዕድን ሚኒስቴር አካባቢ አዲስ ቅርንጫፉን በትላንትናው ዕለት በይፋ አስመርቋል። ተቋሙ በዋና ከተማዋ ባለው ከፍተኛ የቢዝነስ እንቅስቃሴ ውስጥ የራሱን ድርሻ ለመያዝ ወደ ገበያው የገባ ሲሆን፣ «ሐበሻ ላውንጅ» ለ150 በላይ ለሚሆኑ ኢትዮጵያውያን ቋሚና ጊዜያዊ የሥራ ዕድል መፍጠሩን የድርጅቱ ባለቤት አቶ ሐበሻ ተፈራ ገልጸዋል።
ይህ አዲስ የንግድ ተቋም በከተማዋ ያለውን የምግብና የመዝናኛ ዘርፍ ፍላጎት መነሻ በማድረግ ሰፊ ካፒታል የወጣበት ሲሆን፣ ከግንቦት 15 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ እስከ ግንቦት 18 ቀን ድረስ ለተከታታይ አራት ቀናት የሚቆይ የማስተዋወቂያና የምረቃ ሥነ-ሥርዓት እያካሄደ ይገኛል። ተቋሙ በዋናነት የሠንጋና የፍየል ሙክት ቁርጥ፣ ክትፎ እና ልዩ ልዩ ባህላዊና ዘመናዊ ምግቦችን ጥራታቸውን ጠብቆ በማቅረብ የገበያ ተወዳዳሪነቱን ለማረጋገጥ ማቀዱን ከአስተዳደሩ የተገኘው መረጃ ያመለክታል።
የንግድ ድርጅቱ ከመደበኛ የምግብና የመጠጥ አገልግሎት ባሻገር፣ የገበያ መሠረቱን ለማስፋትና ተጨማሪ ገቢ ለማመንጨት አዲስ የስትራቴጂ አቅጣጫ መከተሉን አስታውቋል። በዚህም መሠረት ሰፊ ልምድ ባካበቱ ባለሙያዎች አማካኝነት ለሠርግ፣ ለልደት እንዲሁም ለተለያዩ ማኅበራዊ ድግሶች የሚሆን ልዩ የኬተሪንግ (የምግብ ዝግጅት) አገልግሎት በስፋት ወደ መስጠት መሸጋገሩ ታውቋል። ይህ ዓይነቱ አደረጃጀት ተቋሙ በዘርፉ ካሉ አንጋፋ ተወዳዳሪዎች ጋር የሚያደርገውን የገበያ ፉክክር እንደሚያጠናክረው የኢኮኖሚ ባለሙያዎች ይገምታሉ።
አዲሱ የ«ሐበሻ ቁርጥ ክትፎና ላውንጅ» ቅርንጫፍ በስትራቴጂካዊ የንግድ ቀጠና ላይ ያረፈ ሲሆን፣ ከአዲስ አበባ ላምበረት መናኸሪያን አለፍ ብሎ ወደ ወሰን በሚወስደው ዋና መስመር፣ ማዕድን ሚኒስቴር መብራቱን እንደተሻገሩ በስተግራ በኩል ይገኛል። ተቋሙ በአሁኑ ወቅት የምረቃውን ሳምንት ምክንያት በማድረግ ለደንበኞቹ ልዩ የዋጋና የአገልግሎት ማበረታቻዎችን እያቀረበ ይገኛል።
24 days ago
ኦርቶዶክሳውያን የጀመራችሁትን አስጨርሱልን !!!
ለገላን ሰሚ በዕለቱ ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን እንድረስለት !!!
✝️ ከአዲስ አበባ በ32 ኪ.ሜ ርቀት ላይ የሚገኘው ይህ ጥንታዊ ቤተክርስቲያን ከተመሠረተ ከመቶ ዓመታት በላይ ሆኖታል።
✝️ ይሁንና በዚህ ሰዓት ግድግዳው በሙሉ በምስጥ እየተበላ ቤተክርስቲያኑ ከፍተኛ አደጋ ላይ ወድቋል
✝️ በሀገር ውስጥም በውጪ ሀገራትም የምትገኙ ኦርቶዶክሳውያንና የቅዱስ ሚካኤል ወዳጆች ተባብረን ቤተክርስቲያኑን ከመፍረስ እናድነው
✝️ አሁን ላይ በ5ወር ጊዜ በፍጥነት እየተሰራ የጣራ ስራ ላይ ስለደረሰ ለጣራ ስራ እጃችሁን ዘርጉልን።
✝️ የገዳሙ የባንክ አካውንት
1000265718063 - ኢ.ን. ባ /CBE/
✝️ ለበለጠ መረጃ በ +251950008283 ይደውሉ
በዚህ ጥሪ ላይ በመሳተፍ የበረከት ተካፋይ እንሁን። የሊቀ መላእክት ቅዱስ ሚካኤል ጥበቃና ተራዳኢነት አይለየን።
#አንዲት_ሐይማኖት_ኦርቶዶክስ_ተዋሕዶ #አንዲት_ቤተክርስቲያን #አንዲት_ጥምቀት #ቅዱሳን #ተዋህዶ #ድንግል #orthodoxchurch #ኢትዮጵያ
24 days ago
ከአዲስ አበባ እምብርት ሌላ አዲስ ድንቅ ውበት! አዲሱ ኢኮ ፓርክን ጎብኝተውታል? #addisecopark #addisababa #beautifuladdis #addiscorridor
25 days ago
የዓድዋ ድል መታሰቢያን የጎበኘው ‘ዲላን ፔጅ’ ኢትዮጵያ በቅኝ ያልተገዛችበትን ታሪካዊ ዳራ በአድናቆት ተመልክቶታል
**********************
በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ተከታዮችን ያፈራው እንግሊዛዊው የቲክቶክ ተፅዕኖ ፈጣሪ ‘ዲላን ፔጅ’ በኢትዮጵያ እያደረገው ባለው ጉብኝት የሀገራችንን ገጽታ ለዓለም በማስተዋወቅ ላይ ይገኛል።
ዲላን በአዲስ አበባ ቆይታው የወንዝ ዳርቻ እና የኮሪደር ልማትን ጨምሮ በመዲናዋ የተከናወኑ ቁልፍ የልማት ሥራዎችን እና የቱሪስት መዳረሻዎችን ተዟዙሮ ተመልክቷል።
በጉብኝቱ መሃል በአዲስ አበባ የወንዝ ዳርቻ ልማት መስክ አረንጓዴ ዐሻራውን በማሳረፍ የልማት ተሳትፎውን በማኅበራዊ ሚዲያ ለተከታዮቹ አጋርቷል።
ዝነኛው ቲክቶከር በፒያሳ የሚገኘውን የዓድዋ ድል መታሰቢያም የጎበኘ ሲሆን፣ ኢትዮጵያ በቅኝ ግዛት ያልተገዛችበትን ታሪካዊ ፋና በአድናቆት ተመልክቷል።
በስፍራው ሲደርስ ደማቅ አቀባበል የተደረገለት ሲሆን፤ በባህላዊ የአፈላል ሥነ-ሥርዓት የተዘጋጀለትን የኢትዮጵያ ቡና ከመቅመስ በተጨማሪ የመታሰቢያ ስጦታዎች ተበርክተውለታል።
ዲላን ስለኢትዮጵያ ጉብኝቱ በሰጠው አስተያየት፣ ጉብኝቱ በዓለም አቀፍ ደረጃ ስለ አፍሪካ ያለውን የተዛባ አመለካከት ለመቀየር የሚያግዝ እንደሆነም ተናግሯል።
ተፅዕኖ ፈጣሪው ከአዲስ አበባ በተጨማሪ ወደፊት ሐረር እና አፋርን ጨምሮ የተለያዩ የኢትዮጵያ አካባቢዎችን ለመጎብኘት ያለውን ፍላጎት ገልጿል።
በቢታኒያ ሲሳይ
#dylanpage #ethiopia #addisababa #adwa #adwavictorymemorial #corridordevelopment #riversidedevelopment #greenlegacy #ebc
**********************
በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ተከታዮችን ያፈራው እንግሊዛዊው የቲክቶክ ተፅዕኖ ፈጣሪ ‘ዲላን ፔጅ’ በኢትዮጵያ እያደረገው ባለው ጉብኝት የሀገራችንን ገጽታ ለዓለም በማስተዋወቅ ላይ ይገኛል።
ዲላን በአዲስ አበባ ቆይታው የወንዝ ዳርቻ እና የኮሪደር ልማትን ጨምሮ በመዲናዋ የተከናወኑ ቁልፍ የልማት ሥራዎችን እና የቱሪስት መዳረሻዎችን ተዟዙሮ ተመልክቷል።
በጉብኝቱ መሃል በአዲስ አበባ የወንዝ ዳርቻ ልማት መስክ አረንጓዴ ዐሻራውን በማሳረፍ የልማት ተሳትፎውን በማኅበራዊ ሚዲያ ለተከታዮቹ አጋርቷል።
ዝነኛው ቲክቶከር በፒያሳ የሚገኘውን የዓድዋ ድል መታሰቢያም የጎበኘ ሲሆን፣ ኢትዮጵያ በቅኝ ግዛት ያልተገዛችበትን ታሪካዊ ፋና በአድናቆት ተመልክቷል።
በስፍራው ሲደርስ ደማቅ አቀባበል የተደረገለት ሲሆን፤ በባህላዊ የአፈላል ሥነ-ሥርዓት የተዘጋጀለትን የኢትዮጵያ ቡና ከመቅመስ በተጨማሪ የመታሰቢያ ስጦታዎች ተበርክተውለታል።
ዲላን ስለኢትዮጵያ ጉብኝቱ በሰጠው አስተያየት፣ ጉብኝቱ በዓለም አቀፍ ደረጃ ስለ አፍሪካ ያለውን የተዛባ አመለካከት ለመቀየር የሚያግዝ እንደሆነም ተናግሯል።
ተፅዕኖ ፈጣሪው ከአዲስ አበባ በተጨማሪ ወደፊት ሐረር እና አፋርን ጨምሮ የተለያዩ የኢትዮጵያ አካባቢዎችን ለመጎብኘት ያለውን ፍላጎት ገልጿል።
በቢታኒያ ሲሳይ
#dylanpage #ethiopia #addisababa #adwa #adwavictorymemorial #corridordevelopment #riversidedevelopment #greenlegacy #ebc
25 days ago
ታዋቂው የማህበራዊ ሚዲያ ተፅዕኖ ፈጣሪ ዲላን ፔጅ የአረንጓዴ አሻራውን አስቀመጠ
#ethiopia | በማህበራዊ ሚዲያ ይዘቶቹ በዓለም አቀፍ ደረጃ ከፍተኛ ተሰሚነትን ያተረፈው ዲላን ፔጅ በአዲስ አበባ የተለያዩ መስህብ ስፍራዎችን በመጎብኘት ላይ ይገኛል።
ከየተለያዩ ተቋማት ምልከታውም በኋላ በአዲስ አበባ የኮሪደር ልማትና የወንዝ ዳርቻ ስራዎችን ተዘዋውሮ በመመልከት ላይ ይገኛል።
ቲክቶከሩ በምልከታውም በወንዝ ዳርቻ ልማት የአረንጓዴ አሻራውን በማሳረፍ የኢትዮጵያን የአረንጓዴ ልማት ስራ በማበረታት ለተከታዮቹ አጋርቷል።
ዲላን ፔጅ ጉብኝቱን አስመልክቶ በሰጠዉ አስተያየት “ይህ ጉብኝት በዓለማቀፍ ደረጃ ስለ አፍሪካ ያለውን የተዛባ አመለካከት የሚቀይር እንደሆነም ገልጿል።
በርካታ ቀናትን የሚወስደውን ታላቁን ጉዞዬን፣ በቅኝ ግዛት ባልተገዛችው ሀገር ኢትዮጵያ ጀምሬያለሁ የሚለው ተፅዕኖ ፈጣሪው ከአዲስ አበባ ባሻገርም ጥንታዊቷ የሐረር ከተማና አፋርን ጨምሮ የተለያዩ አካባቢዎችን ለመጎብኘት ማቀዱንም አስታውቋል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #amn
#ethiopia | በማህበራዊ ሚዲያ ይዘቶቹ በዓለም አቀፍ ደረጃ ከፍተኛ ተሰሚነትን ያተረፈው ዲላን ፔጅ በአዲስ አበባ የተለያዩ መስህብ ስፍራዎችን በመጎብኘት ላይ ይገኛል።
ከየተለያዩ ተቋማት ምልከታውም በኋላ በአዲስ አበባ የኮሪደር ልማትና የወንዝ ዳርቻ ስራዎችን ተዘዋውሮ በመመልከት ላይ ይገኛል።
ቲክቶከሩ በምልከታውም በወንዝ ዳርቻ ልማት የአረንጓዴ አሻራውን በማሳረፍ የኢትዮጵያን የአረንጓዴ ልማት ስራ በማበረታት ለተከታዮቹ አጋርቷል።
ዲላን ፔጅ ጉብኝቱን አስመልክቶ በሰጠዉ አስተያየት “ይህ ጉብኝት በዓለማቀፍ ደረጃ ስለ አፍሪካ ያለውን የተዛባ አመለካከት የሚቀይር እንደሆነም ገልጿል።
በርካታ ቀናትን የሚወስደውን ታላቁን ጉዞዬን፣ በቅኝ ግዛት ባልተገዛችው ሀገር ኢትዮጵያ ጀምሬያለሁ የሚለው ተፅዕኖ ፈጣሪው ከአዲስ አበባ ባሻገርም ጥንታዊቷ የሐረር ከተማና አፋርን ጨምሮ የተለያዩ አካባቢዎችን ለመጎብኘት ማቀዱንም አስታውቋል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #amn
Sponsored by
Surafel
25 days ago
የቴሌብር ገንዘባችንን በኤቲኤም!
ከቴሌብር ካሽ ስንፈልግ በተመረጡ የኤቲኤም ማሽኖች ማውጣት እንችላለን።
ከቴሌብር ካሽ ማውጣት ሲያስፈልግዎ ከአቢሲኒያ ባንክ፣ ከአዋሽ ባንክ፣ ከአዲስ ኢንተርናሽናል ባንክ፣ ከሕብረት ባንክ እና ከንብ ባንክ ኤቲኤሞችም ማውጣት ይችላሉ!
*127# ደውለን ወይም ቴሌብር ሱፐርአፕን https://bit.ly/telebirr_Su... ጭነን ስንጠቀም እንዲህ ነን!
#ደንበኛ_ስንሆን_እንዲህ_ነን #ስንመዘገብ_እንዲህ_ነን #ስንጭን_እንዲህ_ነን #ስናስጀምር_እንዲህ_ነን
ከቴሌብር ካሽ ስንፈልግ በተመረጡ የኤቲኤም ማሽኖች ማውጣት እንችላለን።
ከቴሌብር ካሽ ማውጣት ሲያስፈልግዎ ከአቢሲኒያ ባንክ፣ ከአዋሽ ባንክ፣ ከአዲስ ኢንተርናሽናል ባንክ፣ ከሕብረት ባንክ እና ከንብ ባንክ ኤቲኤሞችም ማውጣት ይችላሉ!
*127# ደውለን ወይም ቴሌብር ሱፐርአፕን https://bit.ly/telebirr_Su... ጭነን ስንጠቀም እንዲህ ነን!
#ደንበኛ_ስንሆን_እንዲህ_ነን #ስንመዘገብ_እንዲህ_ነን #ስንጭን_እንዲህ_ነን #ስናስጀምር_እንዲህ_ነን
26 days ago
ኦርቶዶክሳውያን የጀመራችሁትን አስጨርሱልን !!!
ለገላን ሰሚ በዕለቱ ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን እንድረስለት !!!
✝️ ከአዲስ አበባ በ32 ኪ.ሜ ርቀት ላይ የሚገኘው ይህ ጥንታዊ ቤተክርስቲያን ከተመሠረተ ከመቶ ዓመታት በላይ ሆኖታል።
✝️ ይሁንና በዚህ ሰዓት ግድግዳው በሙሉ በምስጥ እየተበላ ቤተክርስቲያኑ ከፍተኛ አደጋ ላይ ወድቋል
✝️ በሀገር ውስጥም በውጪ ሀገራትም የምትገኙ ኦርቶዶክሳውያንና የቅዱስ ሚካኤል ወዳጆች ተባብረን ቤተክርስቲያኑን ከመፍረስ እናድነው
✝️ አሁን ላይ በ5ወር ጊዜ በፍጥነት እየተሰራ የጣራ ስራ ላይ ስለደረሰ ለጣራ ስራ እጃችሁን ዘርጉልን።
✝️ የገዳሙ የባንክ አካውንት
1000265718063 - ኢ.ን. ባ /CBE/
✝️ ለበለጠ መረጃ በ +251950008283 ይደውሉ
በዚህ ጥሪ ላይ በመሳተፍ የበረከት ተካፋይ እንሁን። የሊቀ መላእክት ቅዱስ ሚካኤል ጥበቃና ተራዳኢነት አይለየን።
#አንዲት_ሐይማኖት_ኦርቶዶክስ_ተዋሕዶ #አንዲት_ቤተክርስቲያን #አንዲት_ጥምቀት #ቅዱሳን #ተዋህዶ #ድንግል #orthodoxchurch #ኢትዮጵያ
Comments