1 month ago
From dusty to landmark
#etv #ebcdotstream #kebenariver #smartcity #corridordevelopment #pmabiyahimed ","delight_ranges":[],"image_ranges":[],"inline_style_ranges":[],"aggregated_ranges":[],"ranges":[{"entity":{"__typename":"Hashtag","__isEntity":"Hashtag","url":"https://www.facebook.com/h...
From dusty to landmark
#etv #ebcdotstream #kebenariver #smartcity #corridordevelopment #pmabiyahimed
2 months ago
በተግባር የተገለጠው የጠቅላይ ሚኒስትሩ ቃል - አዲስ አበባን የማዘመን ጉዞ ስኬት
**********************
ጥቅምት 12 ቀን 2016 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) "የዛሬ አምስት ዓመት አዲስ አበባ በአፍሪካ ውስጥ እጅግ ውብ ከሚባሉ ከተሞች አንዷ ትሆናለች" ሲሉ ተናግረው ነበር።
ያኔ ንግግራቸውን ከሰሙት መካከል የመዲናዋን የዛሬ ገጽታ በዐይነ ኅሊናቸው የሣሉት ጥቂቶች ነበሩ።
በወቅቱ ንግግሩ ከተራ የፖለቲካ ተስፋ በላይ ትርጉም አይኖረውም ብለው የተጠራጠሩ ቢኖሩም፣ ዛሬ ግን አዲስ አበባ በአጭር ጊዜ ውስጥ እጅግ ማራኪ፣ ጽዱ እና ዘመናዊ ዲፕሎማሲያዊ ማዕከል በመሆን ራዕዩን በተግባር አሳይታለች።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በመዲናዋ ተበታትነው የሚገኙትን እምቅ አቅሞች ወይም "ያልተያያዙ ትላልቅ ዶቶችን" በማገናኘት ከተማዋን በአዲስ መልክ የመገንባት ዕቅድ እንዳላቸው አስረድተውም ነበር።
ይህ አርቆ አሳቢ የከተማ ልማት ፍልስፍና ታሪካዊ ክስተቶችን የሚያስታውስ ነው። ጠቅላይ ሚኒስትሩ እንዳስታወሱት፣ ንጉሥ ላሊበላ ውቅር አብያተ ክርስቲያናትን መገንባት በጀመሩበት ወቅት "ድንጋይ መቆርቆር የስንፍና ምልክት ነው" በማለት ያሾፉባቸው ነበሩ።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ፈጣሪዎች እና አልሚዎች ሁልጊዜም በዘመናቸው ካሉ "አውርቶ አደር" ተቺዎች ጋር መጋፈጣቸው አይቀርም የሚል እሳቤ አላቸው።
ዛሬ በኮሪደር ልማቱ እየታየ ያለውም ይኸው እውነታ ነው፤ "እኛ የምንሠራው ለዛሬ ብቻ ሳይሆን ለነገ እና ለቀጣዩ ትውልድ ነው፤ ነገ የሚፈርስ ዳስ አንሠራም" በሚለው መርሐቸው ለትውልድ የሚሻገር ዘላቂ ሥራ እየተሠራ ይገኛል።
"የመደመር መንግሥት" መጽሐፍ ላይ እንደተብራራው፣ ከተሜነት የብልጽግና መዳረሻ እና የኢኮኖሚ ሞተር ነው።
ከተማን ማዘመን ረጃጅም ሕንፃዎችን ከመገንባት ባለፈ ሰፊ የእግረኛ እና የሳይክል መንገዶችን፣ አረንጓዴ ስፍራዎችን እና ምቹ መሠረተ ልማቶችን ማካተትን ይጠይቃል።
አዲስ አበባ ላይ በተግባር ሥራ ላይ ውሎ አዲስ አበባን ምርጥ የአፍሪካ ከተማ ያደረገው ይኸው ሰዎችን ማዕከል ያደረገው ፍልስፍና ነው።
ከዚህ ቀደም የተገነቡት አንድነት ፓርክ፣ እንጦጦ ፓርክ፣ ወዳጅነት አደባባይ እና የዓድዋ ድል መታሰቢያ የዚህ ዘመናዊ አስተሳሰብ ማሳያዎች ናቸው።
በዚህም የኮሪደር ልማቱ በግንባታው ሂደት ለበርካታ ዜጎች ሰፊ የሥራ ዕድል ከመፍጠሩም በላይ፣ የካርቦን ልቀትን በመቀነስ የነዋሪዎችን ጤና እና ደኅንነት የሚጠብቅ ንፁህ አካባቢን መፍጠር ችሏል።
እነዚህ ስልታዊ ለውጦች አዲስ አበባን በዓለም አቀፍ ደረጃ ለበርካታ ሽልማቶች አብቅተዋታል።
በ2015 ዓ.ም በናይሮቢ በተካሄደው የአፍሪካ ስማርት ሲቲዎች ኢንቨስትመንት ጉባኤ ላይ 36 የአፍሪካ ከተሞችን በመብለጥ ‘የዓመቱ ምርጥ ስማርት ሲቲ' ሽልማትን አሸንፋለች።
እንዲሁም የተባበሩት መንግሥታት የአፍሪካ አዳራሽ (Historic Africa Hall) እድሳት ፕሮጀክት የሞደርኒዝም ጥበቃ ሽልማትን (World Monuments Fund/Knoll Modernism Prize) ተቀዳጅቷል።
ይህ ሽልማት ከተመሠረተበት እ.ኤ.አ. 2008 ጀምሮ በአፍሪካ አህጉር ሲሰጥ አዲስ አበባ የመጀመሪያዋ ነች።
እነዚህ ስኬቶች ከተማዋ እ.አ.አ በ2027 የዓለም አየር ንብረት ለውጥ ጉባኤን (COP32) እንድታስተናግድ ትልቅ መተማመኛ ፈጥረዋል።
በአዲስ አበባ የተመዘገበው ይህ ስኬታማ የከተማ ማዘመን ልምድ በአሁኑ ወቅት ከ70 በላይ ወደሚሆኑ የሀገራችን ከተሞችም እንዲስፋፋ ተደርጓል።
ይህ አዲስ የከተማ ማሻሻያ ፍልስፍና በቱሪዝም ዘርፉ ላይም ታይቶ የማይታወቅ መነቃቃት ፈጥሯል።
በበጀት ዓመቱ የመጀመሪያዎቹ ዘጠኝ ወራት ብቻ ከ1.5 ሚሊዮን በላይ ከሚሆኑ የውጭ ቱሪስቶች ከ2.6 ቢሊዮን ዶላር በላይ ገቢ ተገኝቷል።
በተባበሩት መንግሥታት የቱሪዝም ድርጅት (UN Tourism) መረጃ መሰረትም ኢትዮጵያ እ.አ.አ በ2025 የዓለም አቀፍ ቱሪስቶችን ፍሰት በ15 በመቶ በማሳደግ ፈጣን ዕድገት እያስመዘገቡ ካሉ የቱሪዝም መዳረሻዎች ተርታ ተሰልፋለች።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ይህን ግዙፍ ልማት ሲያከናውን ያጋጠሙትን ማኅበራዊ እና ሕጋዊ ተግዳሮቶች ሰብአዊነትን በተላበሰ መንገድ ለመፍታት ያደረገው ጥረት የልማቱን ፍትሐዊነት ያረጋግጣል።
ከተማዋን ለሕፃናት፣ ለወጣቶች እና ለአካል ጉዳተኞች ጭምር ምቹ በማድረግ የቦታ ፍትሐዊነትን ማረጋገጥ ተችሏል።
ጥቅምት 12 ቀን 2016 ዓ.ም የተነገረው ራዕይ ዛሬ እውን ሆኖ፣ አዲስ አበባ በምድረ አፍሪካ ውብ፣ ተመራጭ እና የሁሉንም ነዋሪዎቿን ፍላጎት ያማከለች መዲና መሆኗን በተግባር እያረጋገጠች ትገኛለች።
በለሚ ታደሰ
#ethiopia #ebc #addisababa #corridordevelopment #smartcity
**********************
ጥቅምት 12 ቀን 2016 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) "የዛሬ አምስት ዓመት አዲስ አበባ በአፍሪካ ውስጥ እጅግ ውብ ከሚባሉ ከተሞች አንዷ ትሆናለች" ሲሉ ተናግረው ነበር።
ያኔ ንግግራቸውን ከሰሙት መካከል የመዲናዋን የዛሬ ገጽታ በዐይነ ኅሊናቸው የሣሉት ጥቂቶች ነበሩ።
በወቅቱ ንግግሩ ከተራ የፖለቲካ ተስፋ በላይ ትርጉም አይኖረውም ብለው የተጠራጠሩ ቢኖሩም፣ ዛሬ ግን አዲስ አበባ በአጭር ጊዜ ውስጥ እጅግ ማራኪ፣ ጽዱ እና ዘመናዊ ዲፕሎማሲያዊ ማዕከል በመሆን ራዕዩን በተግባር አሳይታለች።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በመዲናዋ ተበታትነው የሚገኙትን እምቅ አቅሞች ወይም "ያልተያያዙ ትላልቅ ዶቶችን" በማገናኘት ከተማዋን በአዲስ መልክ የመገንባት ዕቅድ እንዳላቸው አስረድተውም ነበር።
ይህ አርቆ አሳቢ የከተማ ልማት ፍልስፍና ታሪካዊ ክስተቶችን የሚያስታውስ ነው። ጠቅላይ ሚኒስትሩ እንዳስታወሱት፣ ንጉሥ ላሊበላ ውቅር አብያተ ክርስቲያናትን መገንባት በጀመሩበት ወቅት "ድንጋይ መቆርቆር የስንፍና ምልክት ነው" በማለት ያሾፉባቸው ነበሩ።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ፈጣሪዎች እና አልሚዎች ሁልጊዜም በዘመናቸው ካሉ "አውርቶ አደር" ተቺዎች ጋር መጋፈጣቸው አይቀርም የሚል እሳቤ አላቸው።
ዛሬ በኮሪደር ልማቱ እየታየ ያለውም ይኸው እውነታ ነው፤ "እኛ የምንሠራው ለዛሬ ብቻ ሳይሆን ለነገ እና ለቀጣዩ ትውልድ ነው፤ ነገ የሚፈርስ ዳስ አንሠራም" በሚለው መርሐቸው ለትውልድ የሚሻገር ዘላቂ ሥራ እየተሠራ ይገኛል።
"የመደመር መንግሥት" መጽሐፍ ላይ እንደተብራራው፣ ከተሜነት የብልጽግና መዳረሻ እና የኢኮኖሚ ሞተር ነው።
ከተማን ማዘመን ረጃጅም ሕንፃዎችን ከመገንባት ባለፈ ሰፊ የእግረኛ እና የሳይክል መንገዶችን፣ አረንጓዴ ስፍራዎችን እና ምቹ መሠረተ ልማቶችን ማካተትን ይጠይቃል።
አዲስ አበባ ላይ በተግባር ሥራ ላይ ውሎ አዲስ አበባን ምርጥ የአፍሪካ ከተማ ያደረገው ይኸው ሰዎችን ማዕከል ያደረገው ፍልስፍና ነው።
ከዚህ ቀደም የተገነቡት አንድነት ፓርክ፣ እንጦጦ ፓርክ፣ ወዳጅነት አደባባይ እና የዓድዋ ድል መታሰቢያ የዚህ ዘመናዊ አስተሳሰብ ማሳያዎች ናቸው።
በዚህም የኮሪደር ልማቱ በግንባታው ሂደት ለበርካታ ዜጎች ሰፊ የሥራ ዕድል ከመፍጠሩም በላይ፣ የካርቦን ልቀትን በመቀነስ የነዋሪዎችን ጤና እና ደኅንነት የሚጠብቅ ንፁህ አካባቢን መፍጠር ችሏል።
እነዚህ ስልታዊ ለውጦች አዲስ አበባን በዓለም አቀፍ ደረጃ ለበርካታ ሽልማቶች አብቅተዋታል።
በ2015 ዓ.ም በናይሮቢ በተካሄደው የአፍሪካ ስማርት ሲቲዎች ኢንቨስትመንት ጉባኤ ላይ 36 የአፍሪካ ከተሞችን በመብለጥ ‘የዓመቱ ምርጥ ስማርት ሲቲ' ሽልማትን አሸንፋለች።
እንዲሁም የተባበሩት መንግሥታት የአፍሪካ አዳራሽ (Historic Africa Hall) እድሳት ፕሮጀክት የሞደርኒዝም ጥበቃ ሽልማትን (World Monuments Fund/Knoll Modernism Prize) ተቀዳጅቷል።
ይህ ሽልማት ከተመሠረተበት እ.ኤ.አ. 2008 ጀምሮ በአፍሪካ አህጉር ሲሰጥ አዲስ አበባ የመጀመሪያዋ ነች።
እነዚህ ስኬቶች ከተማዋ እ.አ.አ በ2027 የዓለም አየር ንብረት ለውጥ ጉባኤን (COP32) እንድታስተናግድ ትልቅ መተማመኛ ፈጥረዋል።
በአዲስ አበባ የተመዘገበው ይህ ስኬታማ የከተማ ማዘመን ልምድ በአሁኑ ወቅት ከ70 በላይ ወደሚሆኑ የሀገራችን ከተሞችም እንዲስፋፋ ተደርጓል።
ይህ አዲስ የከተማ ማሻሻያ ፍልስፍና በቱሪዝም ዘርፉ ላይም ታይቶ የማይታወቅ መነቃቃት ፈጥሯል።
በበጀት ዓመቱ የመጀመሪያዎቹ ዘጠኝ ወራት ብቻ ከ1.5 ሚሊዮን በላይ ከሚሆኑ የውጭ ቱሪስቶች ከ2.6 ቢሊዮን ዶላር በላይ ገቢ ተገኝቷል።
በተባበሩት መንግሥታት የቱሪዝም ድርጅት (UN Tourism) መረጃ መሰረትም ኢትዮጵያ እ.አ.አ በ2025 የዓለም አቀፍ ቱሪስቶችን ፍሰት በ15 በመቶ በማሳደግ ፈጣን ዕድገት እያስመዘገቡ ካሉ የቱሪዝም መዳረሻዎች ተርታ ተሰልፋለች።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ይህን ግዙፍ ልማት ሲያከናውን ያጋጠሙትን ማኅበራዊ እና ሕጋዊ ተግዳሮቶች ሰብአዊነትን በተላበሰ መንገድ ለመፍታት ያደረገው ጥረት የልማቱን ፍትሐዊነት ያረጋግጣል።
ከተማዋን ለሕፃናት፣ ለወጣቶች እና ለአካል ጉዳተኞች ጭምር ምቹ በማድረግ የቦታ ፍትሐዊነትን ማረጋገጥ ተችሏል።
ጥቅምት 12 ቀን 2016 ዓ.ም የተነገረው ራዕይ ዛሬ እውን ሆኖ፣ አዲስ አበባ በምድረ አፍሪካ ውብ፣ ተመራጭ እና የሁሉንም ነዋሪዎቿን ፍላጎት ያማከለች መዲና መሆኗን በተግባር እያረጋገጠች ትገኛለች።
በለሚ ታደሰ
#ethiopia #ebc #addisababa #corridordevelopment #smartcity
2 months ago
አዲስ አበባ በወንዝ ዳርቻ ልማት ስራ ወንዞችን ከነበሩበት ከፍተኛ ብክለት ከማውጣት ባሻገር የከተማዋን ውበት የገለጠ እና ለነዋሪዎች ምቹ የመኖሪያ አካባቢን የፈጠረ ነው።
ለወጣቶች አማራጭ የስራ ዕድሎችንም ይዞ መጥቷል።
#addisababa #corridordevelopment #ethiopia #shegerrivers #addisabababeauty
" target="_blank" class="inline-link">https://new-en.yenevibe.co...
ለወጣቶች አማራጭ የስራ ዕድሎችንም ይዞ መጥቷል።
#addisababa #corridordevelopment #ethiopia #shegerrivers #addisabababeauty
" target="_blank" class="inline-link">https://new-en.yenevibe.co...
3 months ago
የዓድዋ ድል መታሰቢያን የጎበኘው ‘ዲላን ፔጅ’ ኢትዮጵያ በቅኝ ያልተገዛችበትን ታሪካዊ ዳራ በአድናቆት ተመልክቶታል
**********************
በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ተከታዮችን ያፈራው እንግሊዛዊው የቲክቶክ ተፅዕኖ ፈጣሪ ‘ዲላን ፔጅ’ በኢትዮጵያ እያደረገው ባለው ጉብኝት የሀገራችንን ገጽታ ለዓለም በማስተዋወቅ ላይ ይገኛል።
ዲላን በአዲስ አበባ ቆይታው የወንዝ ዳርቻ እና የኮሪደር ልማትን ጨምሮ በመዲናዋ የተከናወኑ ቁልፍ የልማት ሥራዎችን እና የቱሪስት መዳረሻዎችን ተዟዙሮ ተመልክቷል።
በጉብኝቱ መሃል በአዲስ አበባ የወንዝ ዳርቻ ልማት መስክ አረንጓዴ ዐሻራውን በማሳረፍ የልማት ተሳትፎውን በማኅበራዊ ሚዲያ ለተከታዮቹ አጋርቷል።
ዝነኛው ቲክቶከር በፒያሳ የሚገኘውን የዓድዋ ድል መታሰቢያም የጎበኘ ሲሆን፣ ኢትዮጵያ በቅኝ ግዛት ያልተገዛችበትን ታሪካዊ ፋና በአድናቆት ተመልክቷል።
በስፍራው ሲደርስ ደማቅ አቀባበል የተደረገለት ሲሆን፤ በባህላዊ የአፈላል ሥነ-ሥርዓት የተዘጋጀለትን የኢትዮጵያ ቡና ከመቅመስ በተጨማሪ የመታሰቢያ ስጦታዎች ተበርክተውለታል።
ዲላን ስለኢትዮጵያ ጉብኝቱ በሰጠው አስተያየት፣ ጉብኝቱ በዓለም አቀፍ ደረጃ ስለ አፍሪካ ያለውን የተዛባ አመለካከት ለመቀየር የሚያግዝ እንደሆነም ተናግሯል።
ተፅዕኖ ፈጣሪው ከአዲስ አበባ በተጨማሪ ወደፊት ሐረር እና አፋርን ጨምሮ የተለያዩ የኢትዮጵያ አካባቢዎችን ለመጎብኘት ያለውን ፍላጎት ገልጿል።
በቢታኒያ ሲሳይ
#dylanpage #ethiopia #addisababa #adwa #adwavictorymemorial #corridordevelopment #riversidedevelopment #greenlegacy #ebc
**********************
በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ተከታዮችን ያፈራው እንግሊዛዊው የቲክቶክ ተፅዕኖ ፈጣሪ ‘ዲላን ፔጅ’ በኢትዮጵያ እያደረገው ባለው ጉብኝት የሀገራችንን ገጽታ ለዓለም በማስተዋወቅ ላይ ይገኛል።
ዲላን በአዲስ አበባ ቆይታው የወንዝ ዳርቻ እና የኮሪደር ልማትን ጨምሮ በመዲናዋ የተከናወኑ ቁልፍ የልማት ሥራዎችን እና የቱሪስት መዳረሻዎችን ተዟዙሮ ተመልክቷል።
በጉብኝቱ መሃል በአዲስ አበባ የወንዝ ዳርቻ ልማት መስክ አረንጓዴ ዐሻራውን በማሳረፍ የልማት ተሳትፎውን በማኅበራዊ ሚዲያ ለተከታዮቹ አጋርቷል።
ዝነኛው ቲክቶከር በፒያሳ የሚገኘውን የዓድዋ ድል መታሰቢያም የጎበኘ ሲሆን፣ ኢትዮጵያ በቅኝ ግዛት ያልተገዛችበትን ታሪካዊ ፋና በአድናቆት ተመልክቷል።
በስፍራው ሲደርስ ደማቅ አቀባበል የተደረገለት ሲሆን፤ በባህላዊ የአፈላል ሥነ-ሥርዓት የተዘጋጀለትን የኢትዮጵያ ቡና ከመቅመስ በተጨማሪ የመታሰቢያ ስጦታዎች ተበርክተውለታል።
ዲላን ስለኢትዮጵያ ጉብኝቱ በሰጠው አስተያየት፣ ጉብኝቱ በዓለም አቀፍ ደረጃ ስለ አፍሪካ ያለውን የተዛባ አመለካከት ለመቀየር የሚያግዝ እንደሆነም ተናግሯል።
ተፅዕኖ ፈጣሪው ከአዲስ አበባ በተጨማሪ ወደፊት ሐረር እና አፋርን ጨምሮ የተለያዩ የኢትዮጵያ አካባቢዎችን ለመጎብኘት ያለውን ፍላጎት ገልጿል።
በቢታኒያ ሲሳይ
#dylanpage #ethiopia #addisababa #adwa #adwavictorymemorial #corridordevelopment #riversidedevelopment #greenlegacy #ebc
3 months ago
በሁሉን አቀፍ የልማት ፍጥነት ላይ ለምትገኘው አሶሳ የኮሪደር ልማት ተደማሪ አቅሟ ነው-ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ
#assosa #ethiopia #corridordevelopment #urbanrenewal #development #benishangulgumuz
5 months ago
አስቸኳይ የትራፊክ መረጃ፦ የትራፊክ ክልከላ! 🚫🚙
#ethiopia | የአዲስ አበባ ትራፊክ ማኔጅመንት ባለስልጣን የኮሪደሩን የትራፊክ ፍሰት ለማሳለጥና ደህንነትን ለመጠበቅ በማለም፣ ከየካቲት 16 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ በተመረጡ መንገዶች ላይ ክልከላ መጣሉን አስታውቋል።
📍 ክልከላው የሚተገበርበት መስመር፦
ከቦሌ ብራስ — ኤድናሞል — ኡራኤል በሚዘልቀው የቪአይፒ (VIP) የኮሪደር መንገድ ላይ ነው።
🚫 የታገዱ ተሽከርካሪዎች፦
ከ2 ቶን በላይ የሆኑ የጭነት ተሽከርካሪዎች
ማንኛውም ዓይነት ሞተር ሳይክሎች
💡 ለአሽከርካሪዎች የተሰጠ ማሳሰቢያ፦
አሽከርካሪዎችና የትራንስፖርት አገልግሎት ሰጪዎች የተጣለውን ክልከላ አውቃችሁ፣ አማራጭ መንገዶችን እንድትጠቀሙ ባለስልጣኑ አሳስቧል። የኮሪደር ልማቱ ለከተማዋ ውበትና ለትራፊክ ፍሰቱ መሻሻል የሚኖረውን ፋይዳ በመረዳት መመሪያውን ተግባራዊ እንድታደርጉ ተጠይቋል።
"መረጃው ለሌሎች እንዲደርስ Share ያድርጉ!"
#addisababa #trafficalert #ethiopia #corridordevelopment #bole #bolebras #urael #trafficmanagement #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
#ethiopia | የአዲስ አበባ ትራፊክ ማኔጅመንት ባለስልጣን የኮሪደሩን የትራፊክ ፍሰት ለማሳለጥና ደህንነትን ለመጠበቅ በማለም፣ ከየካቲት 16 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ በተመረጡ መንገዶች ላይ ክልከላ መጣሉን አስታውቋል።
📍 ክልከላው የሚተገበርበት መስመር፦
ከቦሌ ብራስ — ኤድናሞል — ኡራኤል በሚዘልቀው የቪአይፒ (VIP) የኮሪደር መንገድ ላይ ነው።
🚫 የታገዱ ተሽከርካሪዎች፦
ከ2 ቶን በላይ የሆኑ የጭነት ተሽከርካሪዎች
ማንኛውም ዓይነት ሞተር ሳይክሎች
💡 ለአሽከርካሪዎች የተሰጠ ማሳሰቢያ፦
አሽከርካሪዎችና የትራንስፖርት አገልግሎት ሰጪዎች የተጣለውን ክልከላ አውቃችሁ፣ አማራጭ መንገዶችን እንድትጠቀሙ ባለስልጣኑ አሳስቧል። የኮሪደር ልማቱ ለከተማዋ ውበትና ለትራፊክ ፍሰቱ መሻሻል የሚኖረውን ፋይዳ በመረዳት መመሪያውን ተግባራዊ እንድታደርጉ ተጠይቋል።
"መረጃው ለሌሎች እንዲደርስ Share ያድርጉ!"
#addisababa #trafficalert #ethiopia #corridordevelopment #bole #bolebras #urael #trafficmanagement #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
6 months ago
🚨 በኮሪደር ልማት ላይ የነዳው ግለሰብ በ100 ሺህ ብር ተቀጣ!
#ethiopia | በአዲስ አበባ ከተማ ለውበትና ለጤና ተብሎ በተገነባው የኮሪደር ልማት የመሮጫ ትራክ እና የብስክሌት መንገድ ላይ መኪና በማሽከርከር ጉዳት ያደረሰው አሽከርካሪ ብርቱ ቅጣት ተጣለበት።
ድርጊቱ የተፈጸመው የት ነው?
ባለፈው ጥር 17 ቀን 2018 ዓ.ም ምሽት 12፡00 ሰዓት አካባቢ በአራዳ ክፍለ ከተማ፣ ወረዳ 5 "አራዳ ፓርክ" (ራስ መኮንን አካባቢ) ውስጥ ነው።
ቅጣቱ እና እርምጃው፦
* የገንዘብ ቅጣት፦ አሽከርካሪው በፈጸመው ሕገ-ወጥ ድርጊት ምክንያት 100,000 (መቶ ሺህ) ብር እንዲቀጣ ተደርጓል።
* ትብብር፦ እርምጃው የተወሰደው ከነዋሪዎች በደረሰ ጥቆማ መሠረት የደንብ ማስከበር ባለሥልጣን እና የትራፊክ ፖሊስ በጋራ ባደረጉት ክትትል ነው።
የባለሥልጣን መስሪያ ቤቱ መልዕክት፦
የአዲስ አበባ ከተማ ደንብ ማስከበር ባለሥልጣን የኮሪደር ልማት፣ የወንዝ ዳርቻ ፕሮጀክቶች እና ሌሎች መሠረተ-ልማቶች የሁላችንም የጋራ ሀብቶች በመሆናቸው ነዋሪዎች ከጥቃት የመከላከል ኃላፊነት እንዳለባቸው አሳስቧል።
ጥቆማ ለመስጠት፦
በመሠረተ-ልማቶች ላይ ጉዳት የሚያደርሱ ወይም ሕግ የሚጥሱ አካላትን ሲመለከቱ በነፃ ስልክ መስመር 9995 ላይ በመደወል ጥቆማ እንዲሰጡ ባለሥልጣኑ ጥሪውን አቅርቧል።
መሠረተ-ልማቶችን መጠበቅ የሥልጣኔ ምልክት ነው!
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa #corridordevelopment #ruleoflaw #ethiopia #cityinfrastructure #aradapark #publicproperty #protectourcity
#ethiopia | በአዲስ አበባ ከተማ ለውበትና ለጤና ተብሎ በተገነባው የኮሪደር ልማት የመሮጫ ትራክ እና የብስክሌት መንገድ ላይ መኪና በማሽከርከር ጉዳት ያደረሰው አሽከርካሪ ብርቱ ቅጣት ተጣለበት።
ድርጊቱ የተፈጸመው የት ነው?
ባለፈው ጥር 17 ቀን 2018 ዓ.ም ምሽት 12፡00 ሰዓት አካባቢ በአራዳ ክፍለ ከተማ፣ ወረዳ 5 "አራዳ ፓርክ" (ራስ መኮንን አካባቢ) ውስጥ ነው።
ቅጣቱ እና እርምጃው፦
* የገንዘብ ቅጣት፦ አሽከርካሪው በፈጸመው ሕገ-ወጥ ድርጊት ምክንያት 100,000 (መቶ ሺህ) ብር እንዲቀጣ ተደርጓል።
* ትብብር፦ እርምጃው የተወሰደው ከነዋሪዎች በደረሰ ጥቆማ መሠረት የደንብ ማስከበር ባለሥልጣን እና የትራፊክ ፖሊስ በጋራ ባደረጉት ክትትል ነው።
የባለሥልጣን መስሪያ ቤቱ መልዕክት፦
የአዲስ አበባ ከተማ ደንብ ማስከበር ባለሥልጣን የኮሪደር ልማት፣ የወንዝ ዳርቻ ፕሮጀክቶች እና ሌሎች መሠረተ-ልማቶች የሁላችንም የጋራ ሀብቶች በመሆናቸው ነዋሪዎች ከጥቃት የመከላከል ኃላፊነት እንዳለባቸው አሳስቧል።
ጥቆማ ለመስጠት፦
በመሠረተ-ልማቶች ላይ ጉዳት የሚያደርሱ ወይም ሕግ የሚጥሱ አካላትን ሲመለከቱ በነፃ ስልክ መስመር 9995 ላይ በመደወል ጥቆማ እንዲሰጡ ባለሥልጣኑ ጥሪውን አቅርቧል።
መሠረተ-ልማቶችን መጠበቅ የሥልጣኔ ምልክት ነው!
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa #corridordevelopment #ruleoflaw #ethiopia #cityinfrastructure #aradapark #publicproperty #protectourcity
Sponsored by
Surafel
6 months ago
🌿 የሚዛን አማን ከተማ አዲስ ገጽታ
* "ከተማዋን ወደ ዘመናዊ ስሪት እያሸጋገረ የሚገኝ ትልቅ ስኬት!"
#ethiopia | በሚዛን አማን ከተማ እየተከናወነ ያለው የኮሪደር ልማት ፕሮጀክት፤ የከተማዋን ውበት ከመቀየር ባለፈ ለነዋሪዎች አዲስ እና ምቹ የኑሮ ዘይቤን ይዞ መጥቷል።
🛣️ ዘመናዊ መንገዶች:
ጠባብ የነበሩ መንገዶች በዘመናዊ መልኩ በመስፋፋታቸው፤ የትራፊክ ፍሰቱ ተሳልጧል፤ የንግድ እንቅስቃሴውም እንዲነቃቃ ትልቅ ድርሻ አበርክቷል።
🚶 ምቹ የእግረኛ መንገድ:
ነዋሪዎች ያለምንም እንግልት በነፃነት እና በደህንነት እንዲንቀሳቀሱ የሚያስችሉ ሰፋፊ እና ጥራት ያላቸው የእግረኛ መንገዶች ተገንብተዋል።
🌳 አረንጓዴ ውበት:
የአበባ እና የተክሎች ተከላ እንዲሁም የአረንጓዴ ስፍራዎች ግንባታ፤ ለከተማዋ ተፈጥሯዊ ውበት እና ንፁህ አየርን አጎናጽፏታል።
💡 የጎዳና መብራቶች:
በምሽት ከተማዋን በብርሃን ከማድመቃቸውም በላይ፤ የምሽት የንግድ እንቅስቃሴ እንዲጎለብት እና የነዋሪዎች ደህንነት እንዲጠበቅ አስችለዋል።
ይህ የልማት ስራ የሚዛን አማን ከተማን ለክልሉም ሆነ ለሀገራችን የልማት ተምሳሌት አድርጓታል።
#ሙባረክ አበበ
#mizanaman #corridordevelopment #ethiopia #urbanbeauty #infrastructure #greencity
* "ከተማዋን ወደ ዘመናዊ ስሪት እያሸጋገረ የሚገኝ ትልቅ ስኬት!"
#ethiopia | በሚዛን አማን ከተማ እየተከናወነ ያለው የኮሪደር ልማት ፕሮጀክት፤ የከተማዋን ውበት ከመቀየር ባለፈ ለነዋሪዎች አዲስ እና ምቹ የኑሮ ዘይቤን ይዞ መጥቷል።
🛣️ ዘመናዊ መንገዶች:
ጠባብ የነበሩ መንገዶች በዘመናዊ መልኩ በመስፋፋታቸው፤ የትራፊክ ፍሰቱ ተሳልጧል፤ የንግድ እንቅስቃሴውም እንዲነቃቃ ትልቅ ድርሻ አበርክቷል።
🚶 ምቹ የእግረኛ መንገድ:
ነዋሪዎች ያለምንም እንግልት በነፃነት እና በደህንነት እንዲንቀሳቀሱ የሚያስችሉ ሰፋፊ እና ጥራት ያላቸው የእግረኛ መንገዶች ተገንብተዋል።
🌳 አረንጓዴ ውበት:
የአበባ እና የተክሎች ተከላ እንዲሁም የአረንጓዴ ስፍራዎች ግንባታ፤ ለከተማዋ ተፈጥሯዊ ውበት እና ንፁህ አየርን አጎናጽፏታል።
💡 የጎዳና መብራቶች:
በምሽት ከተማዋን በብርሃን ከማድመቃቸውም በላይ፤ የምሽት የንግድ እንቅስቃሴ እንዲጎለብት እና የነዋሪዎች ደህንነት እንዲጠበቅ አስችለዋል።
ይህ የልማት ስራ የሚዛን አማን ከተማን ለክልሉም ሆነ ለሀገራችን የልማት ተምሳሌት አድርጓታል።
#ሙባረክ አበበ
#mizanaman #corridordevelopment #ethiopia #urbanbeauty #infrastructure #greencity
7 months ago
ዩጎ ሲቲ ቤተክርስቲያን ለ200 የኮሪደር ልማት ባለሙያዎች የእራት ግብዣ አደረገ
#ethiopia | ለከተማችን ፅዳት እና ውበት ቀን ከሌት እየሰሩ ለሚገኙ በቦሌ ብራስ አካባቢ ለተመደቡ የኮሪደር ልማት ሠራተኞች፤ ዩጎ ሲቲ ቤተክርስቲያን ቅዳሜ ምሽት (ጥር 9 ቀን 2018 ዓ.ም) የራት ግብዣ በማድረግ አብሮነቷን እና ምስጋናዋን ገልጻለች።
የቤተክርስቲያኗ ማህበራዊ አሻራ:
ከዚህ ቀደም በቦሌ ድልድይ አካባቢ ማራኪ መናፈሻዎችን ሰርቶ በማስረከብ አካባቢን አረንጓዴ የማድረግ ስራ የሰራችው ዩጎ ሲቲ ቤተክርስቲያን፤ አሁንም ማህበራዊ ኃላፊነቷን በመወጣት ከ200 በላይ ለሚሆኑ ባለሙያዎች የራት ግብዣ አድርጋለች።
"ይህንን እንድናደርግ ለረዳን ጌታ ክብር ይሁንለት!"
ዩጎ ሲቲ ቤተክርስቲያን
#yugocitychurch #communityservice #socialresponsibility #addisababa #corridordevelopment #thankyou
#ethiopia | ለከተማችን ፅዳት እና ውበት ቀን ከሌት እየሰሩ ለሚገኙ በቦሌ ብራስ አካባቢ ለተመደቡ የኮሪደር ልማት ሠራተኞች፤ ዩጎ ሲቲ ቤተክርስቲያን ቅዳሜ ምሽት (ጥር 9 ቀን 2018 ዓ.ም) የራት ግብዣ በማድረግ አብሮነቷን እና ምስጋናዋን ገልጻለች።
የቤተክርስቲያኗ ማህበራዊ አሻራ:
ከዚህ ቀደም በቦሌ ድልድይ አካባቢ ማራኪ መናፈሻዎችን ሰርቶ በማስረከብ አካባቢን አረንጓዴ የማድረግ ስራ የሰራችው ዩጎ ሲቲ ቤተክርስቲያን፤ አሁንም ማህበራዊ ኃላፊነቷን በመወጣት ከ200 በላይ ለሚሆኑ ባለሙያዎች የራት ግብዣ አድርጋለች።
"ይህንን እንድናደርግ ለረዳን ጌታ ክብር ይሁንለት!"
ዩጎ ሲቲ ቤተክርስቲያን
#yugocitychurch #communityservice #socialresponsibility #addisababa #corridordevelopment #thankyou
Comments