Logo
Getu Temesgen
በ19ኛው የኢትዮጵያ ግማሽ ማራቶን የወንዶች ምድብ አትሌት ጌታቸው ማስረሻ ድል ቀናው
#ethiopia | በአዲስ አበባ በተከናወነው 19ኛው የኢትዮጵያ ግማሽ ማራቶን ውድድር በወንዶች መካከል በተደረገው ፉክክር የሸገር ሲቲ ተወካይ የሆነው አትሌት ጌታቸው ማስረሻ አንደኛ በመውጣት አሸናፊ ሆኗል።

የኢትዮ ኤሌክትሪኩ አትሌት ባለይልኝ ተሻገር የሁለተኛነት ደረጃን ይዞ ሲያጠናቅቅ፣ ከአዲስ አበባ ፖሊስ ክለብ የተወዳደረው አትሌት በላይ ጥላሁን ደግሞ ሶስተኛ ደረጃን በመያዝ ውድድሩን ፈጽሟል።
#ethiopia #athletics #halfmarathon #sportnews #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa

2 months ago

No replys yet!

Be the first to share what you think — your comment will appear here.