3 days ago
Safeguarding the dreams of 130 million people requires a modern, tech-driven defense. Ethiopia has built an unshakeable digital and military shield.
#nationalsecurity #digitalshield #ethiopiarising #hornofafrica
7 days ago
ያንጎ ጉዞ የትራንስፖርት አገልግሎቱን በሐዋሳ ከተማ በይፋ መጀመሩን አስታወቀ
#ethiopia | ዓለም አቀፉ የቴክኖሎጂ ኩባንያ ያንጎ ግሩፕ አካል የሆነው ያንጎ ጉዞ፣ ዘመናዊና ተመጣጣኝ የዲጂታል ትራንስፖርት አገልግሎቱን በሐዋሳ ከተማ በይፋ ማስጀመሩን ገልጿል።
ይህ አዲስ አሠራር በሲዳማ ክልል ዋና ከተማ የተዘረጋው ከሀገር ውስጥ ድርጅቶች ማለትም ከኤልና ትሬዲንግ እና ከኮንትራስት ትሬዲንግ ጋር በመተባበር ሲሆን፣ ዓላማውም በከተማዋ ያለውን የትራንስፖርት ሥርዓት ማዘመንና ማቀላጠፍ ነው።
በአዲሱ መተግበሪያ ላይ ባጃጅ፣ ባለ አራት እግር ባጃጅ እና የሞተር ሳይክል አገልግሎቶች የተካተቱ ሲሆን፣ ተሳፋሪዎች በመጀመሪያዎቹ ሦስት ጉዞዎቻቸው የ30 በመቶ ቅናሽ ያገኛሉ።
አገልግሎቱ በሁለት የታሪፍ ክፍሎች የሚሰጥ ሲሆን፣ ተጠቃሚዎች የጉዞ ዋጋውን አስቀድመው ማወቅ ስለሚችሉ ከመንገድ ላይ መኪና ከማስቆም የተሻለና አስተማማኝ አማራጭ ይሆንላቸዋል።
የባጃጅ ታሪፍ ባለ ሦስትና ባለ አራት እግር ተሽከርካሪዎችን የሚያካትት ሲሆን፣ የሞቶ ታሪፍ ደግሞ ፈጣን እንቅስቃሴ ለሚፈልጉ ተሳፋሪዎች የተዘጋጀ ነው።
ይህ የቴክኖሎጂ ፕላትፎርም ለአሽከርካሪዎችም ሰፊ የሥራ ዕድል ይዞ መጥቷል።
የያንጎ የጉዞ ማዛመጃ ዘዴ አሽከርካሪዎችን በአቅራቢያቸው ከሚገኙ ተሳፋሪዎች ጋር በቀጥታ የሚያገናኝ በመሆኑ፣ ያለሥራ የሚቆዩበትን ጊዜ በመቀነስ ዕለታዊ ገቢያቸውን እንዲያሳድጉ ይረዳቸዋል።
ከተሽከርካሪ አሽከርካሪዎች መካከል ዳዊት ይድነቃቸው እንደገለጸው፣ መተግበሪያውን መጠቀም ከጀመረ ወዲህ ደንበኞችን በቀላሉ ማግኘት እንደቻለና የሥራ ሂደቱ እንደተቀየረለት ገልጿል።
ከ560 ሺህ በላይ ሕዝብ ያላትና በንግድና ቱሪዝም ዘርፍ በፍጥነት እያደገች የምትገኘው ሐዋሳ፣ ያንጎ ከአዲስ አበባ ውጪ አገልግሎቱን ያስፋፋባት የመጀመሪያዋ ከተማ ሆናለች።
የያንጎ ኢትዮጵያ ሥራ አስኪያጅ ዶክተር የቀናዓለም አበበ እንደተናገሩት፣ የኩባንያው ዋና ዓላማ እያንዳንዱን የከተማ ጉዞ ለተሳፋሪዎች ምቹ ማድረግና ለአጋር አሽከርካሪዎች ደግሞ የተሻለ ጥቅም ማስገኘት ነው።
ያንጎ ግሩፕ በትራንስፖርት፣ በማድረስ፣ በመዝናኛና በሌሎች ዲጂታል ዘርፎች በአፍሪካ፣ በላቲን አሜሪካ፣ በአውሮፓና በመካከለኛው ምሥራቅ ከ30 በላይ ሀገራት ውስጥ አገልግሎት በመስጠት ላይ የሚገኝ ዓለም አቀፍ ተቋም ነው።
#yango #hawassa #sidama #transport #digital #taxi #tech #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | ዓለም አቀፉ የቴክኖሎጂ ኩባንያ ያንጎ ግሩፕ አካል የሆነው ያንጎ ጉዞ፣ ዘመናዊና ተመጣጣኝ የዲጂታል ትራንስፖርት አገልግሎቱን በሐዋሳ ከተማ በይፋ ማስጀመሩን ገልጿል።
ይህ አዲስ አሠራር በሲዳማ ክልል ዋና ከተማ የተዘረጋው ከሀገር ውስጥ ድርጅቶች ማለትም ከኤልና ትሬዲንግ እና ከኮንትራስት ትሬዲንግ ጋር በመተባበር ሲሆን፣ ዓላማውም በከተማዋ ያለውን የትራንስፖርት ሥርዓት ማዘመንና ማቀላጠፍ ነው።
በአዲሱ መተግበሪያ ላይ ባጃጅ፣ ባለ አራት እግር ባጃጅ እና የሞተር ሳይክል አገልግሎቶች የተካተቱ ሲሆን፣ ተሳፋሪዎች በመጀመሪያዎቹ ሦስት ጉዞዎቻቸው የ30 በመቶ ቅናሽ ያገኛሉ።
አገልግሎቱ በሁለት የታሪፍ ክፍሎች የሚሰጥ ሲሆን፣ ተጠቃሚዎች የጉዞ ዋጋውን አስቀድመው ማወቅ ስለሚችሉ ከመንገድ ላይ መኪና ከማስቆም የተሻለና አስተማማኝ አማራጭ ይሆንላቸዋል።
የባጃጅ ታሪፍ ባለ ሦስትና ባለ አራት እግር ተሽከርካሪዎችን የሚያካትት ሲሆን፣ የሞቶ ታሪፍ ደግሞ ፈጣን እንቅስቃሴ ለሚፈልጉ ተሳፋሪዎች የተዘጋጀ ነው።
ይህ የቴክኖሎጂ ፕላትፎርም ለአሽከርካሪዎችም ሰፊ የሥራ ዕድል ይዞ መጥቷል።
የያንጎ የጉዞ ማዛመጃ ዘዴ አሽከርካሪዎችን በአቅራቢያቸው ከሚገኙ ተሳፋሪዎች ጋር በቀጥታ የሚያገናኝ በመሆኑ፣ ያለሥራ የሚቆዩበትን ጊዜ በመቀነስ ዕለታዊ ገቢያቸውን እንዲያሳድጉ ይረዳቸዋል።
ከተሽከርካሪ አሽከርካሪዎች መካከል ዳዊት ይድነቃቸው እንደገለጸው፣ መተግበሪያውን መጠቀም ከጀመረ ወዲህ ደንበኞችን በቀላሉ ማግኘት እንደቻለና የሥራ ሂደቱ እንደተቀየረለት ገልጿል።
ከ560 ሺህ በላይ ሕዝብ ያላትና በንግድና ቱሪዝም ዘርፍ በፍጥነት እያደገች የምትገኘው ሐዋሳ፣ ያንጎ ከአዲስ አበባ ውጪ አገልግሎቱን ያስፋፋባት የመጀመሪያዋ ከተማ ሆናለች።
የያንጎ ኢትዮጵያ ሥራ አስኪያጅ ዶክተር የቀናዓለም አበበ እንደተናገሩት፣ የኩባንያው ዋና ዓላማ እያንዳንዱን የከተማ ጉዞ ለተሳፋሪዎች ምቹ ማድረግና ለአጋር አሽከርካሪዎች ደግሞ የተሻለ ጥቅም ማስገኘት ነው።
ያንጎ ግሩፕ በትራንስፖርት፣ በማድረስ፣ በመዝናኛና በሌሎች ዲጂታል ዘርፎች በአፍሪካ፣ በላቲን አሜሪካ፣ በአውሮፓና በመካከለኛው ምሥራቅ ከ30 በላይ ሀገራት ውስጥ አገልግሎት በመስጠት ላይ የሚገኝ ዓለም አቀፍ ተቋም ነው።
#yango #hawassa #sidama #transport #digital #taxi #tech #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
15 days ago
ለወጣቶች እና የሚዲያ ተቋማት በስደት አስተዳደር ዙሪያ የሚዲያ ንቅናቄን ለማጠናከር የስትራቴጂክ አጋርነት ውይይት ተካሄደ።
ውይይቱ በህገወጥ የሰዎች ዝውውር ላይ አተኩረው በሚሰሩት ሲግማ ኢስት አፍሪካ እና ስዊት ላይፍ ፎር ኦል Sweet Life for All Charity Organization የተሰናዳ መሆኑ ተጠቁሟል ።
ተቋማቱ "ይመለከተኛል" ሲሉ ከዚህ ቀደም አብረው መስራታቸውን በመጥቀስ በመድረኩ እኤአ 2025–2026 ዓ.ም የ“Digital Voices, Real Impact” ዘመቻ የተገኙ ውጤቶች፣ የስደት ጉዳይ ላይ የሚዲያ ሚና፣ የወጣቶች አቅም ግንባታ፣ የሰው ዝውውር እና የህገ-ወጥ ስደት መከላከል እንዲሁም በምስራቅ አፍሪካ ያለው የተቀናጀ ክልላዊ ምላሽ ላይ ሰፊ ውይይት ተካሂዷል።
ከሴቶች እና ማህበራዊ ጉዳይ ሚንስትር ተወክለው የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት አቶ ደረጀ ተግይበሉ "እንደዚህ ያሉ መድረኮችን ለማገዝ መረጃዎችን በማቅረብ ፣ ግንዛቤን ከመፍጠር አንፃር እንዲህ ያለው ምክክር እና ስትራቴጂክ አጋርነት አስፈላጊ መሆኑን ጠቁመዋል።"
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ፍትህ ቢሮ የፍልሰት ትብብር ጥምረት ፅ/ቤት ሀላፊ አቶ ዬሀንስ ብርሀኑ መከላከል ፣ከለላ እና ጥበቃ ቅንጅታዊ አሰራር ፣ የህግ ተጠያቂነት፣ በጋራ መስራት ላይ ስራዎች ተጠናክረው ሊቀጥሉ እንደሚገባ አሳስበዋል ።
በዘርፉ የረጅም አመት የስራ ልምድ ያላቸው የውዲንዳድ ሀላፊ እና የምስራቅ አፍሪካ ስትራቴጂክ ተወካይ የሆኑት አቶ ኤፍሬም ሽፈራው ሀገራዊ ምላሹ እንዳለ ሆኖ ቀጠናዊ ጉዳይ ላይም አብሮ መስራት አስፈላጊ መሆኑን ጠቁመዋል ።
የ Sweet Life for All Charity Organization መስራችና ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ አንተነህ ተስፋዬ በንግግራቸው፣ “ዲጂታል ሚዲያ የማህበረሰብ ንቅናቄ መፍጠሪያ እና የወጣቶች ድምፅ ማጉሊያ ኃይለኛ መሳሪያ ነው በማለት በተለይ በፍልሰት እና በህገወጥ ሰው ዝውውር ጉዳዮች ላይ የተቀናጀ የሚዲያ ተሳትፎ ወሳኝ ነው” ብለዋል።
ከዚሁ ጋር በተያያዘ SIGMA EAST AFRICA CHARITABLE ORGANIZATION FOUNDER AND
CEO የሲግማ ኢስት አፍሪካ መስራች እና ስራ አስኪያጅ በፍልሰት ዙሪያ ሀገራዊና ቀጠናዊ ምላሾች ላይ አብሮ መስራቱ በከፍተኛ ትኩረት የመፍትሔ አቅጣጫዎችን ማመላከቱ ተገቢ መሆኑን አንስተዋል ።
በውይይቱ ውስጥ የስደት አስተዳደር፣ የተመላሽ ዜጎች ድጋፍ፣ የወጣቶች ስራ ፈጠራ፣ የሚዲያ ተሳትፎ እና የህገወጥ የሰው ዝውውር ግንዛቤ ማስፋፊያ ላይ በባለሙያዎች የተመራ ውይይት ተካሂዷል።
ሲግማ ኢስት አፍሪካ እና ስዊት ላይፍ ፎር ኦል የተሰኙት ግብረ ሰናይ ድርጅቶች የምስረታ እድሜያቸው አጭር ቢሆኑም በእቅድ እና በተግባራዊ አፈፃፀማቸው ከፍተኛ ውጤት ያስመዘገቡ መሆናቸውም ተገልጿል ።
በዛሬው ውይይት ሀገራችን ኢትዮጵያ በሰዎች ዝውውር እያደረገችው ስላለ እንቅስቃሴ እና ስለመጣ ለውጥ የተነሳ ሲሆን ተቋማቱ ከአጋር አካላት ጋር የሰሩትን በቀጣይም በተለያዩ ሀገራት በተለይም በአረቡ አለም በችግር ውስጥ ለሚገኙ ዜጎቻችን ድምፅ ለመሆን ንቅናቄም ለመጀመር ከስምምነት ተደርሷል።
ዝግጅቱ በአዲስ አበባ ማግኖሊያ ሆቴል የተካሄደ ሲሆን ከመንግስት ተቋማት የሥራ እና ክህሎት ሚኒስቴር ፣
ሴቶችና ማኀበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ፣ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ፋይናስ ቢሮ ፣ ከሚዲያ ተቋማት፣ ከሲቪል ማህበራት፣ ከወጣቶች አደረጃጀት እና ከአለም አቀፍ አጋሮች የተውጣጡ ተሳታፊዎች ተገኝተዋል።
ይህንንም አላማ ከግብ ለማድረስ አምስት ተቋማት የመግባቢያ ሰነድ ተፈራርመዋል ።
በስተመጨረሻም ሁለቱ ተቋማት ላስመዘገቡት ውጤት በሥራ እንቅስቃሴያቸው ደጋፊ ለነበሩ ተቋማትና ግለሰቦች የምስጋና እና የእውቅና ሰርተፍኬት አበርክተዋል።
ውይይቱ በህገወጥ የሰዎች ዝውውር ላይ አተኩረው በሚሰሩት ሲግማ ኢስት አፍሪካ እና ስዊት ላይፍ ፎር ኦል Sweet Life for All Charity Organization የተሰናዳ መሆኑ ተጠቁሟል ።
ተቋማቱ "ይመለከተኛል" ሲሉ ከዚህ ቀደም አብረው መስራታቸውን በመጥቀስ በመድረኩ እኤአ 2025–2026 ዓ.ም የ“Digital Voices, Real Impact” ዘመቻ የተገኙ ውጤቶች፣ የስደት ጉዳይ ላይ የሚዲያ ሚና፣ የወጣቶች አቅም ግንባታ፣ የሰው ዝውውር እና የህገ-ወጥ ስደት መከላከል እንዲሁም በምስራቅ አፍሪካ ያለው የተቀናጀ ክልላዊ ምላሽ ላይ ሰፊ ውይይት ተካሂዷል።
ከሴቶች እና ማህበራዊ ጉዳይ ሚንስትር ተወክለው የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት አቶ ደረጀ ተግይበሉ "እንደዚህ ያሉ መድረኮችን ለማገዝ መረጃዎችን በማቅረብ ፣ ግንዛቤን ከመፍጠር አንፃር እንዲህ ያለው ምክክር እና ስትራቴጂክ አጋርነት አስፈላጊ መሆኑን ጠቁመዋል።"
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ፍትህ ቢሮ የፍልሰት ትብብር ጥምረት ፅ/ቤት ሀላፊ አቶ ዬሀንስ ብርሀኑ መከላከል ፣ከለላ እና ጥበቃ ቅንጅታዊ አሰራር ፣ የህግ ተጠያቂነት፣ በጋራ መስራት ላይ ስራዎች ተጠናክረው ሊቀጥሉ እንደሚገባ አሳስበዋል ።
በዘርፉ የረጅም አመት የስራ ልምድ ያላቸው የውዲንዳድ ሀላፊ እና የምስራቅ አፍሪካ ስትራቴጂክ ተወካይ የሆኑት አቶ ኤፍሬም ሽፈራው ሀገራዊ ምላሹ እንዳለ ሆኖ ቀጠናዊ ጉዳይ ላይም አብሮ መስራት አስፈላጊ መሆኑን ጠቁመዋል ።
የ Sweet Life for All Charity Organization መስራችና ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ አንተነህ ተስፋዬ በንግግራቸው፣ “ዲጂታል ሚዲያ የማህበረሰብ ንቅናቄ መፍጠሪያ እና የወጣቶች ድምፅ ማጉሊያ ኃይለኛ መሳሪያ ነው በማለት በተለይ በፍልሰት እና በህገወጥ ሰው ዝውውር ጉዳዮች ላይ የተቀናጀ የሚዲያ ተሳትፎ ወሳኝ ነው” ብለዋል።
ከዚሁ ጋር በተያያዘ SIGMA EAST AFRICA CHARITABLE ORGANIZATION FOUNDER AND
CEO የሲግማ ኢስት አፍሪካ መስራች እና ስራ አስኪያጅ በፍልሰት ዙሪያ ሀገራዊና ቀጠናዊ ምላሾች ላይ አብሮ መስራቱ በከፍተኛ ትኩረት የመፍትሔ አቅጣጫዎችን ማመላከቱ ተገቢ መሆኑን አንስተዋል ።
በውይይቱ ውስጥ የስደት አስተዳደር፣ የተመላሽ ዜጎች ድጋፍ፣ የወጣቶች ስራ ፈጠራ፣ የሚዲያ ተሳትፎ እና የህገወጥ የሰው ዝውውር ግንዛቤ ማስፋፊያ ላይ በባለሙያዎች የተመራ ውይይት ተካሂዷል።
ሲግማ ኢስት አፍሪካ እና ስዊት ላይፍ ፎር ኦል የተሰኙት ግብረ ሰናይ ድርጅቶች የምስረታ እድሜያቸው አጭር ቢሆኑም በእቅድ እና በተግባራዊ አፈፃፀማቸው ከፍተኛ ውጤት ያስመዘገቡ መሆናቸውም ተገልጿል ።
በዛሬው ውይይት ሀገራችን ኢትዮጵያ በሰዎች ዝውውር እያደረገችው ስላለ እንቅስቃሴ እና ስለመጣ ለውጥ የተነሳ ሲሆን ተቋማቱ ከአጋር አካላት ጋር የሰሩትን በቀጣይም በተለያዩ ሀገራት በተለይም በአረቡ አለም በችግር ውስጥ ለሚገኙ ዜጎቻችን ድምፅ ለመሆን ንቅናቄም ለመጀመር ከስምምነት ተደርሷል።
ዝግጅቱ በአዲስ አበባ ማግኖሊያ ሆቴል የተካሄደ ሲሆን ከመንግስት ተቋማት የሥራ እና ክህሎት ሚኒስቴር ፣
ሴቶችና ማኀበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ፣ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ፋይናስ ቢሮ ፣ ከሚዲያ ተቋማት፣ ከሲቪል ማህበራት፣ ከወጣቶች አደረጃጀት እና ከአለም አቀፍ አጋሮች የተውጣጡ ተሳታፊዎች ተገኝተዋል።
ይህንንም አላማ ከግብ ለማድረስ አምስት ተቋማት የመግባቢያ ሰነድ ተፈራርመዋል ።
በስተመጨረሻም ሁለቱ ተቋማት ላስመዘገቡት ውጤት በሥራ እንቅስቃሴያቸው ደጋፊ ለነበሩ ተቋማትና ግለሰቦች የምስጋና እና የእውቅና ሰርተፍኬት አበርክተዋል።
24 days ago
የነገውን ፍሬሽ የበሬ ቅርጫ በዲጂታል ቅርጫ ይግቡ! 🐂✨
የበሬ ስጋ ቅርጫ ሁልጊዜ ቅዳሜ ቅዳሜ በተመጣጣኝ ዋጋ እኛ ጋር አለ ይዘዙን!!
ለማዘዝ ዲጂታል ቅርጫ መተግበሪያ፣ቴሌብር ሱፐርአፕ ወይም ዘመን ገበያን ይጠቀሙ።
📲 መተግበሪያውን ለማውረድ፦ https://play.google.com/st...
ስጋ ለመቁረጥ የግድ በዓልን መጠበቅ ቀርቷል ዲጂታል ቅርጫ መጥቷል።
በዲጂታል ቅርጫ አማካኝነት በማንኛውም ጊዜ የሚፈልጉትን ጥራትና መጠን ያላቸውን ቅርጫዎች ከሩብ መደብ ጀምሮ ማግኘት ይችላሉ።
ባህላዊውን የቅርጫ አሰራር በዘመናዊ መንገድ አቅርበንልዎታል።
✅ ጤናማነት፦ የእርድ እንስሳቱ በቄራዎች ድርጅት በጤና ባለሙያ የተመረመሩ ናቸው።
✅ ምቹነት፦ ከሩብ (1/4) መደብ ጀምሮ(ሁሉም የስጋ ብልቶች የተሟላ)።
✅ ጥራት፦ በጥንቃቄ የተመረጠ ሰንጋ።
✅ አስተማማኝነት፦ ንጽህናው የተጠበቀ።
ዲጂታል ቅርጫ - ጥራት መለያችን ነው!
#ቅርጫ #ዲጂታልቅርጫ #digitalethiopia #medeb #meat #ፋሲካ #oxkircha #ስጋ #krcha #zemengebeya #digitalkircha #newapp #telebirr #saturday #kircha
24 days ago
ቴክኖ ኢትዮጵያ ለመላው የስነ ጥበብ ባለሙያዎች አሪፍ ነገር ይዞ መጥቷል፡፡ ቴክኖ ኦትዮጵያ በካሞን የስልክ ሞዴሉ ባላፉት አመት ከBoard CellPhone Ethiopia ጋር በመሆን እና ኢትዮጵያን በመዞር እና በመቃኘት በቴክኖ ካሞን ስልክ የተነሱ ፎቶዎችን በኤግዚቢሽን መልክ ለናንተ ሲያደርስ ቆይቷል፡፡ ዘንድሮ ደግሞ በካሞን 50 ሲሪየስ ስልኩ ለሚያዘጋጀው ለየት እና ከፍ ያለ የፎቶ ኤግዚቢሽኑ ከስነ ጥበብ ባላሙያዎች ጋር አብሮ መስራትን አስቧል፡፡
ከቴክኖ ሞባይል ጋር አብሮ መስራት የሚያስችለውን ይህን ዕድል ማንኛውም Installation Artists፤ Muralists፤ Sculptors፤ Set Designers ፤Fashion / Textile Artists፤ Digital Artists፤ Motion Graphic Artists ፤Traditional Craft Artists ፤Multidisciplinary Creatives ሙያዎች ላይ ያለ ግለሰብ ወይንም ቡድን ከስር የተቀመጠውን ሊንክ በመጫን ተጨማሪ መረጃ ማግኘት እንዲሁም መሳተፍ ትችላላችሁ፡፡ መልካም ዕድል ቴክኖ ኦትዮጵያ
https://docs.google.com/fo...
ከቴክኖ ሞባይል ጋር አብሮ መስራት የሚያስችለውን ይህን ዕድል ማንኛውም Installation Artists፤ Muralists፤ Sculptors፤ Set Designers ፤Fashion / Textile Artists፤ Digital Artists፤ Motion Graphic Artists ፤Traditional Craft Artists ፤Multidisciplinary Creatives ሙያዎች ላይ ያለ ግለሰብ ወይንም ቡድን ከስር የተቀመጠውን ሊንክ በመጫን ተጨማሪ መረጃ ማግኘት እንዲሁም መሳተፍ ትችላላችሁ፡፡ መልካም ዕድል ቴክኖ ኦትዮጵያ
https://docs.google.com/fo...
25 days ago
ጤናማ፣ ፍሬሽ እና 1ኛ ደረጃ የበሬ ቅርጫ በዲጂታል ቅርጫ!
የለመድነውን ባህላዊ ቅርጫ በዘመናዊ ቴክኖሎጂ አዘምነነዋል። የፊታችን ቅዳሜን በምርጥ ስጋ ለማሳለፍ አሁኑኑ በመተግበሪያችን (App) በጥቂት ክሊኮች ብቻ ቦታዎን ያስይዙ!
የስጋውን ጤናማነት 100% ለማረጋገጥ፣ እርዱ በከፍተኛ ንጽህና በአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት በመንግስት ቁጥጥርና በጤና ባለሙያ ፍተሻ ይከናወናል።
የዚህ ሳምንት ወቅታዊ የዋጋ ዝርዝር፦
🔹 ሙሉ መደብ(28KG)፦ 35,000 ብር
🔹 ግማሽ መደብ(14KG)፦ 17,700 ብር
🔹 ሩብ መደብ(7KG)፦ 9,050 ብር
✅ ከሩብ መደብ ጀምሮ ✅ ለጥሬ ስጋ ✅ ፈጣንና አስተማማኝ
"ዘወትር ቅዳሜ ጥራትና ታማኝነት መለያችን ነው!"
📲 መተግበሪያውን አሁኑኑ አውርደው ይዘዙ፦ https://play.google.com/st...
📞 በስልክ መረጃ ለመጠየቅ፦ 0998999977
የቴሌግራም ቻናላችንን https://t.me/digitalkircha ይቀላቀሉ!!
#ዲጂታልቅርጫ #ዘመናዊግብይት #ፍሬሽስጋ #የቅዳሜቅርጫ #አዲስአበባ #digitalkircha #ethiopia #freshmeat #meatdelivery #techinethiopia
የለመድነውን ባህላዊ ቅርጫ በዘመናዊ ቴክኖሎጂ አዘምነነዋል። የፊታችን ቅዳሜን በምርጥ ስጋ ለማሳለፍ አሁኑኑ በመተግበሪያችን (App) በጥቂት ክሊኮች ብቻ ቦታዎን ያስይዙ!
የስጋውን ጤናማነት 100% ለማረጋገጥ፣ እርዱ በከፍተኛ ንጽህና በአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት በመንግስት ቁጥጥርና በጤና ባለሙያ ፍተሻ ይከናወናል።
የዚህ ሳምንት ወቅታዊ የዋጋ ዝርዝር፦
🔹 ሙሉ መደብ(28KG)፦ 35,000 ብር
🔹 ግማሽ መደብ(14KG)፦ 17,700 ብር
🔹 ሩብ መደብ(7KG)፦ 9,050 ብር
✅ ከሩብ መደብ ጀምሮ ✅ ለጥሬ ስጋ ✅ ፈጣንና አስተማማኝ
"ዘወትር ቅዳሜ ጥራትና ታማኝነት መለያችን ነው!"
📲 መተግበሪያውን አሁኑኑ አውርደው ይዘዙ፦ https://play.google.com/st...
📞 በስልክ መረጃ ለመጠየቅ፦ 0998999977
የቴሌግራም ቻናላችንን https://t.me/digitalkircha ይቀላቀሉ!!
#ዲጂታልቅርጫ #ዘመናዊግብይት #ፍሬሽስጋ #የቅዳሜቅርጫ #አዲስአበባ #digitalkircha #ethiopia #freshmeat #meatdelivery #techinethiopia
Sponsored by
Surafel
26 days ago
Ethio telecom and the African Development Bank (AfDB) Review Strategic Partnership to Accelerate Ethiopia’s Digital Transformation and Next Horizon Strategy
Ethio telecom CEO, Frehiwot Tamru, held a high-level strategic engagement with Excellency Mr. Solomon Quaynor S, Vice President of the African Development Bank, together with senior AfDB management, to review the ongoing partnership and collaborative engagements aimed at supporting the execution of Ethio telecom’s transformative “Next Horizon: Digital & Beyond 2028” strategy and Ethiopia’s broader digital transformation journey.
During the meeting, both institutions assessed the strong progress of their ongoing strategic engagements and financing discussions designed to accelerate the expansion and modernization of Ethiopia’s digital and telecom infrastructure, strengthen digital platforms and ecosystems, and expand inclusive access to innovative digital services that empower millions of citizens, businesses, and institutions across the country.
The CEO briefed the AfDB leadership on the significant progress being achieved under the “Next Horizon: Digital & Beyond 2028” strategy, highlighting Ethio telecom’s continued growth and advancement across all major business and transformation pillars. She emphasized the company’s successful evolution from a traditional telecom operator into a leading digital solutions and platform provider, supported by continuous investments in advanced telecom infrastructure, cloud services, AI-enabled technologies, fintech ecosystems, and digital platforms.
The discussion further highlighted Ethio telecom’s rapidly expanding “Beyond Connectivity” ecosystem, including strategic digital platforms such as telebirr, Zemen GEBEYA, and znexus, which are increasingly contributing to financial inclusion, digital commerce, entrepreneurship, innovation, and socio-economic empowerment. The CEO also outlined the company’s ongoing investments in next-generation digital infrastructure, including 4G and 5G expansion, rural connectivity, cloud and AI capabilities, green and energy-efficient infrastructure, and cross-border initiatives such as the Horizon Fiber project, which collectively reinforce Ethiopia’s growing role in the regional digital economy.
Vice President Solomon Quaynor and the AfDB senior management acknowledged Ethio telecom’s remarkable transformation journey and operational progress, noting the company’s growing relevance as one of Africa’s leading digital transformation success stories. They reaffirmed AfDB’s commitment to strengthening strategic collaboration and exploring sustainable financing frameworks that support large-scale digital infrastructure development, digital inclusion, innovation, and long-term economic growth.
The engagement also reflected the shared commitment of both institutions toward advancing continental priorities, including Africa’s digital transformation agenda, regional digital integration, and the broader vision of a connected and inclusive African digital economy.
At the conclusion of the meeting, Ethio telecom and the African Development Bank reaffirmed their mutual commitment to expediting ongoing collaborative initiatives, deepening their long-term strategic partnership, and accelerating investments that will continue to digitally transform Ethiopia, empower millions of lives, and contribute to sustainable and inclusive growth across the continent.
#ethiotelecom #afdb #digitalafrica #nexthorizon2028 #telebirr #digitalethiopia #digitalafrica #gsma #itu
Ethio telecom CEO, Frehiwot Tamru, held a high-level strategic engagement with Excellency Mr. Solomon Quaynor S, Vice President of the African Development Bank, together with senior AfDB management, to review the ongoing partnership and collaborative engagements aimed at supporting the execution of Ethio telecom’s transformative “Next Horizon: Digital & Beyond 2028” strategy and Ethiopia’s broader digital transformation journey.
During the meeting, both institutions assessed the strong progress of their ongoing strategic engagements and financing discussions designed to accelerate the expansion and modernization of Ethiopia’s digital and telecom infrastructure, strengthen digital platforms and ecosystems, and expand inclusive access to innovative digital services that empower millions of citizens, businesses, and institutions across the country.
The CEO briefed the AfDB leadership on the significant progress being achieved under the “Next Horizon: Digital & Beyond 2028” strategy, highlighting Ethio telecom’s continued growth and advancement across all major business and transformation pillars. She emphasized the company’s successful evolution from a traditional telecom operator into a leading digital solutions and platform provider, supported by continuous investments in advanced telecom infrastructure, cloud services, AI-enabled technologies, fintech ecosystems, and digital platforms.
The discussion further highlighted Ethio telecom’s rapidly expanding “Beyond Connectivity” ecosystem, including strategic digital platforms such as telebirr, Zemen GEBEYA, and znexus, which are increasingly contributing to financial inclusion, digital commerce, entrepreneurship, innovation, and socio-economic empowerment. The CEO also outlined the company’s ongoing investments in next-generation digital infrastructure, including 4G and 5G expansion, rural connectivity, cloud and AI capabilities, green and energy-efficient infrastructure, and cross-border initiatives such as the Horizon Fiber project, which collectively reinforce Ethiopia’s growing role in the regional digital economy.
Vice President Solomon Quaynor and the AfDB senior management acknowledged Ethio telecom’s remarkable transformation journey and operational progress, noting the company’s growing relevance as one of Africa’s leading digital transformation success stories. They reaffirmed AfDB’s commitment to strengthening strategic collaboration and exploring sustainable financing frameworks that support large-scale digital infrastructure development, digital inclusion, innovation, and long-term economic growth.
The engagement also reflected the shared commitment of both institutions toward advancing continental priorities, including Africa’s digital transformation agenda, regional digital integration, and the broader vision of a connected and inclusive African digital economy.
At the conclusion of the meeting, Ethio telecom and the African Development Bank reaffirmed their mutual commitment to expediting ongoing collaborative initiatives, deepening their long-term strategic partnership, and accelerating investments that will continue to digitally transform Ethiopia, empower millions of lives, and contribute to sustainable and inclusive growth across the continent.
#ethiotelecom #afdb #digitalafrica #nexthorizon2028 #telebirr #digitalethiopia #digitalafrica #gsma #itu
28 days ago
ቴክኖ ኦትዮጵያ ለመላው የስነ ጥበብ ባለሙያዎች አሪፍ ነገር ይዞ መጥቷል፡፡ ቴክኖ ኦትዮጵያ በካሞን የስልክ ሞዴሉ ባላፉት አመት ከBoard CellPhone Ethiopia ጋር በመሆን እና ኢትዮጵያን በመዞር እና በመቃኘት በቴክኖ ካሞን ስልክ የተነሱ ፎቶዎችን በኤግዚቢሽን መልክ ለናንተ ሲያደርስ ቆይቷል፡፡ ዘንድሮ ደግሞ በካሞን 50 ሲሪየስ ስልኩ ለሚያዘጋጀው ለየት እና ከፍ ያለ የፎቶ ኤግዚቢሽኑ ከስነ ጥበብ ባላሙያዎች ጋር አብሮ መስራትን አስቧል፡፡
ከቴክኖ ሞባይል ጋር አብሮ መስራት የሚያስችለውን ይህን ዕድል ማንኛውም Installation Artists፤ Muralists፤ Sculptors፤ Set Designers ፤Fashion / Textile Artists፤ Digital Artists፤ Motion Graphic Artists ፤Traditional Craft Artists ፤Multidisciplinary Creatives ሙያዎች ላይ ያለ ግለሰብ ወይንም ቡድን ከስር የተቀመጠውን ሊንክ በመጫን ተጨማሪ መረጃ ማግኘት እንዲሁም መሳተፍ ትችላላችሁ፡፡ መልካም ዕድል ቴክኖ ኦትዮጵያ
https://docs.google.com/fo...
ከቴክኖ ሞባይል ጋር አብሮ መስራት የሚያስችለውን ይህን ዕድል ማንኛውም Installation Artists፤ Muralists፤ Sculptors፤ Set Designers ፤Fashion / Textile Artists፤ Digital Artists፤ Motion Graphic Artists ፤Traditional Craft Artists ፤Multidisciplinary Creatives ሙያዎች ላይ ያለ ግለሰብ ወይንም ቡድን ከስር የተቀመጠውን ሊንክ በመጫን ተጨማሪ መረጃ ማግኘት እንዲሁም መሳተፍ ትችላላችሁ፡፡ መልካም ዕድል ቴክኖ ኦትዮጵያ
https://docs.google.com/fo...
1 month ago
ደም መፍሰስን የሚቀንስ የሌዘር ቀዶ ሕክምና ቴክኖሎጂ በአራዳ የህክምና ማዕከል በይፋ ተጀመረ!
#fastmereja :በአዲስ አበባ ከተማ ለሁለት አስርት ዓመታት የሕክምና አገልግሎት ሲሰጥ የቆየው የአራዳ ሕክምና ማዕከል (አራዳ ጊዮርጊስ ጠቅላላ ሆስፒታል)፣ 20ኛ ዓመት የምስረታ በዓሉን በዛሬው ዕለት በተለያዩ ኩነቶች አክብሯል።
ማዕከሉ በምስረታ በዓሉ ዕለት በዘርፉ ያለውን የአገልግሎት እጥረት ይቀርፋል የተባለለትን የጆሮ፣ አፍንጫ እና ጉሮሮ (ENT) ከፍተኛ ስፔሻላይዝድ ክሊኒክ በዛሬዉ እለት በይፋ መርቆ አገልግሎት አስጀምሯል።
የማዕከሉ መስራችና ስራ አስኪያጅ አቶ ነጋ ገብረሚካኤል በምረቃው ሥነ-ሥርዓት ላይ እንደገለጹት፤ ተቋሙ በ1998 ዓ.ም በትንሽ ክሊኒክ ደረጃ ጉዞውን የጀመረ ቢሆንም፣ ባለፉት 20 ዓመታት ውስጥ ከ400 ሺህ በላይ ለሚሆኑ ዜጎች የሕክምና አገልግሎት ተደራሽ ማድረግ መቻሉን ገልፀዋል።
ተቋሙ ከሕክምናው ጎን ለጎን በጤና ባለሙያዎች ስልጠና ላይ በመሰማራትም እስካሁን ከ3,500 በላይ ነርሶችንና የላቦራቶሪ ባለሙያዎችን አሰልጥኖ ለሀገሪቱ የጤና ዘርፍ ማበርከቱ ተገልጿል።
ዛሬ በይፋ የተመረቀው ከፍተኛ የጆሮ፣ አፍንጫ እና ጉሮሮ (ENT) ስፔሻላይዝድ ክሊኒክ፣ በአዲስ አበባ ከተማ ውስጥ ይህን ልዩ አገልግሎት ከሚሰጡ ጥቂት (አምስት) ተቋማት አንዱ እንዲሆን አድርጎታል፡፡
ክሊኒኩ በዘርፉ አዲስ የሆነውን የሌዘር ማሽን (Laser Machine) በመጠቀም ደም መፍሰስን የሚቀንስ እና ስቃይ የሌለው ቀዶ ሕክምና መስጠት የጀመረ ሲሆን፣ በተጨማሪም አዲስ ለተወለዱ ሕፃናት የመስማት ችሎታ ምርመራ (Audiology) እና የስፒች ቴራፒ አገልግሎቶችን ያካተተ መሆኑ ተጠቁሟል።
ማዕከሉ የ20ኛ ዓመት የምስረታ በዓሉን በማስመልከት በርካታ የማኅበራዊ ኃላፊነት ተግባራትን እያከናወነ የሚገኝ ሲሆን በመንግሥት ሆስፒታሎች ረጅም የቀጠሮ ዝርዝር ውስጥ የነበሩ 20 ሕፃናትን በነፃ ቀዶ ጥገና ማድረግ፣ ለአረጋውያን ዘመናዊ የጆሮ ምርመራ (Endoscopy and Audiometry) በነፃ መስጠት፣ እንዲሁም ለአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሲቪል ሰርቪስ ሠራተኞች ነፃ የ ENT ምርመራ ማከናወን ይገኙበታል።
በተጨማሪም ማዕከሉ በቀጣይ አገልግሎቱን ሙሉ በሙሉ ወደ ዲጂታል (Digital Health) የመቀየር ራዕይ የሰነቀ ሲሆን ለኩላሊት እጥበት (Dialysis) እና ለካንሰር ሕክምና የሚውል ቦታ ከመንግሥት ጋር በመነጋገር ላይ መሆናቸውንና አገልግሎቶቹን በቅርቡ ለመጀመር ማቀዳቸውን በእለቱ ተገልጿል።
በመጨረሻም ላለፉት 20 ዓመታት በማዕከሉ ነፃ ሕክምና ሲደረግላቸው የቆዩ ታካሚዎች ምስጋናቸዉን ያቀረቡ ሲሆን፣ማዕከሉ ከሕክምና አገልግሎቱ ጎን ለጎን ከዩኤስ ኤይድ (USAID) ጋር በመተባበር በኤች አይ ቪ (HIV) ምርመራና በበጎ አድራጎት ስራዎች ላይ በስፋት ሲሳተፍ መቆየቱ ተገልጿል።
#fastmereja :በአዲስ አበባ ከተማ ለሁለት አስርት ዓመታት የሕክምና አገልግሎት ሲሰጥ የቆየው የአራዳ ሕክምና ማዕከል (አራዳ ጊዮርጊስ ጠቅላላ ሆስፒታል)፣ 20ኛ ዓመት የምስረታ በዓሉን በዛሬው ዕለት በተለያዩ ኩነቶች አክብሯል።
ማዕከሉ በምስረታ በዓሉ ዕለት በዘርፉ ያለውን የአገልግሎት እጥረት ይቀርፋል የተባለለትን የጆሮ፣ አፍንጫ እና ጉሮሮ (ENT) ከፍተኛ ስፔሻላይዝድ ክሊኒክ በዛሬዉ እለት በይፋ መርቆ አገልግሎት አስጀምሯል።
የማዕከሉ መስራችና ስራ አስኪያጅ አቶ ነጋ ገብረሚካኤል በምረቃው ሥነ-ሥርዓት ላይ እንደገለጹት፤ ተቋሙ በ1998 ዓ.ም በትንሽ ክሊኒክ ደረጃ ጉዞውን የጀመረ ቢሆንም፣ ባለፉት 20 ዓመታት ውስጥ ከ400 ሺህ በላይ ለሚሆኑ ዜጎች የሕክምና አገልግሎት ተደራሽ ማድረግ መቻሉን ገልፀዋል።
ተቋሙ ከሕክምናው ጎን ለጎን በጤና ባለሙያዎች ስልጠና ላይ በመሰማራትም እስካሁን ከ3,500 በላይ ነርሶችንና የላቦራቶሪ ባለሙያዎችን አሰልጥኖ ለሀገሪቱ የጤና ዘርፍ ማበርከቱ ተገልጿል።
ዛሬ በይፋ የተመረቀው ከፍተኛ የጆሮ፣ አፍንጫ እና ጉሮሮ (ENT) ስፔሻላይዝድ ክሊኒክ፣ በአዲስ አበባ ከተማ ውስጥ ይህን ልዩ አገልግሎት ከሚሰጡ ጥቂት (አምስት) ተቋማት አንዱ እንዲሆን አድርጎታል፡፡
ክሊኒኩ በዘርፉ አዲስ የሆነውን የሌዘር ማሽን (Laser Machine) በመጠቀም ደም መፍሰስን የሚቀንስ እና ስቃይ የሌለው ቀዶ ሕክምና መስጠት የጀመረ ሲሆን፣ በተጨማሪም አዲስ ለተወለዱ ሕፃናት የመስማት ችሎታ ምርመራ (Audiology) እና የስፒች ቴራፒ አገልግሎቶችን ያካተተ መሆኑ ተጠቁሟል።
ማዕከሉ የ20ኛ ዓመት የምስረታ በዓሉን በማስመልከት በርካታ የማኅበራዊ ኃላፊነት ተግባራትን እያከናወነ የሚገኝ ሲሆን በመንግሥት ሆስፒታሎች ረጅም የቀጠሮ ዝርዝር ውስጥ የነበሩ 20 ሕፃናትን በነፃ ቀዶ ጥገና ማድረግ፣ ለአረጋውያን ዘመናዊ የጆሮ ምርመራ (Endoscopy and Audiometry) በነፃ መስጠት፣ እንዲሁም ለአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሲቪል ሰርቪስ ሠራተኞች ነፃ የ ENT ምርመራ ማከናወን ይገኙበታል።
በተጨማሪም ማዕከሉ በቀጣይ አገልግሎቱን ሙሉ በሙሉ ወደ ዲጂታል (Digital Health) የመቀየር ራዕይ የሰነቀ ሲሆን ለኩላሊት እጥበት (Dialysis) እና ለካንሰር ሕክምና የሚውል ቦታ ከመንግሥት ጋር በመነጋገር ላይ መሆናቸውንና አገልግሎቶቹን በቅርቡ ለመጀመር ማቀዳቸውን በእለቱ ተገልጿል።
በመጨረሻም ላለፉት 20 ዓመታት በማዕከሉ ነፃ ሕክምና ሲደረግላቸው የቆዩ ታካሚዎች ምስጋናቸዉን ያቀረቡ ሲሆን፣ማዕከሉ ከሕክምና አገልግሎቱ ጎን ለጎን ከዩኤስ ኤይድ (USAID) ጋር በመተባበር በኤች አይ ቪ (HIV) ምርመራና በበጎ አድራጎት ስራዎች ላይ በስፋት ሲሳተፍ መቆየቱ ተገልጿል።
1 month ago
"u121du1295 u12edu1218u1323u120d u1265u1208u12cd u12a5u12e8u1320u1260u1241 u1290u12cd" u12eeu12f3u1214 u12a0u122du12a0u12ebu1225u120bu1234 u1260u12d3u122du121b u1356u12f5u12abu1235u1275 | u1274u12adu1296u120eu1302 | u12a2u1275u12eeu1335u12eb | u12d3u122du121b u1356u12f5u12abu1235u1275 | technology | digital | AI | Africa | Ethiopia #technology #digital #ai #africa #ethiopia ","delight_ranges":[],"image_ranges":[],"inline_style_ranges":[],"aggregated_ranges":[],"ranges":[{"entity":{"__typename":"Hashtag","__isEntity":"Hashtag","url":"https://www.facebook.com/h...
\
Sponsored by
Surafel
1 month ago
የአፍሪካን ታሪክ በአዲስ መልክ እየጻፉ ያሉት የአህጉሪቱ ዲጂታል አምባሳደሮች
**************
በአሁኑ ወቅት የአፍሪካ ታሪክ የሚነገርበት መንገድ ከመደበኛው ሚዲያ ባለፈ በዲጂታል ይዘት ፈጣሪዎች (Content Creators) እጅ እየወደቀ ይገኛል።
በአህጉሪቱ መዲና አዲስ አበባ እየተካሄደ የሚገኘው የመጀመሪያው የአፍሪካ የማኅበራዊ ሚዲያ ተፅዕኖ ፈጣሪዎች ጉባኤ (ASMIS 2026) እንደሚያሳየው፣ እነዚህ ግለሰቦች ከዝና ባለፈ ለአህጉራዊ ገጽታ ግንባታ እና ለኢኮኖሚ ዕድገት ቁልፍ ሚና እየተጫወቱ ነው።
በጉባኤው እየተሳተፉ ካሉ የአህጉሪቱ የማኅበራዊ ሚዲያ ተፅዕኖ ፈጣሪዎች መካከል የተወሰኑትን እናስተዋውቃችሁ፡-
አቤል ብርሃኑ በአፍሪካ 3ኛ ደረጃ ላይ የሚገኝ የጉዞ ቪሎገር (Travel Vlogger) ሲሆን፣ በቅርቡ በናይሮቢ በተካሄደው 'Africa Golden Awards 2026' የዓመቱ ምርጥ የአፍሪካ የጉዞ ተፅዕኖ ፈጣሪ ተብሎ ተሸልሟል። አቤል በአማርኛ ቋንቋ የሚያቀርባቸው ይዘቶች የሀገር ባህልን እና ዓለም አቀፋዊ እውነታዎችን በማገናኘት ረገድ ትልቅ አቅም አላቸው።
ዎዴ ማያ (Wode Maya) ጋናዊ የአፍሪካ ተቆርቋሪ ሲሆን፣ አፍሪካን "በተስፋ እና በኩራት" መነጽር ለዓለም በማሳየት ይታወቃል። አዲስ አበባን ለሥራው እንደ መነሻ (Launchpad) በመጠቀም የኢትዮጵያን የልማት እንቅስቃሴዎች፣ ዘመናዊ ከተሞች እና የኢንቨስትመንት አማራጮች በሚሊዮን ለሚቆጠሩ ተመልካቾቹ አሳይቷል። የእርሱ ይዘቶች የአህጉሪቱን አሉታዊ ገጽታ በመቀየር የውጭ ቀጥታ ኢንቨስትመንት እና ቱሪዝምን በማበረታታት ረገድ ቀዳሚ ናቸው።
ቪክቶር አዱዋ (Victor Adua) ናይጄሪያዊ ወጣት ነው። በቴክኖሎጂ እና ማርኬቲንግ ዘርፍ ወጣቶች እንዴት በዲጂታል ክህሎት ራሳቸውን መለወጥ እንደሚችሉ ያስተምራል። በተለይም በጊግ ኢኮኖሚ (Gig Economy) ላይ ያለው ልዩ ትኩረት ለኢትዮጵያ ዲጂታል ስትራቴጂ ጠቃሚ ትምህርት ይሰጣል።
ማጊ ሙኩታ (Maggie Mukuta) የኮንጎ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ተወላጅ ነች። በአፍሪካ የጨርቃ ጨርቅ ውጤቶች እና በሴቶች የንግድ ተሳትፎ ላይ በማተኮር የአህጉሪቱን የፋሽን ኢንዱስትሪ ለዓለም ታስተዋውቃለች።
ወጣቶች ወደ ግብርና እንዲመለሱ እና በቴክኖሎጂ የታገዘ ዘመናዊ እርሻ እንዲያካሂዱ የሚያነሳሱ ይዘቶችን የሚያቀርበው አፍሪካዊ ወጣት ደግሞ ኡጋንዳዊው ስቲቭ ካንባ (Steve Kamba) ነው።
እንደ ሄኒ የሻነው (Henny Yeshanew) እና ሸገር ዲጂታል (Sheger Digital) ያሉ የማህበራዊ ሚዲያ ይዘት ፈጣሪዎችም በኢትዮጵያ ዲጂታል ኢኮኖሚን ለማሳደግ እና የሥራ ፈጠራን ለማስፋት በሚደረገው ጥረት የራሳቸው አበርክቶ ይኖራቸዋል።
እነዚህ የማህበራዊ ሚዲያ ይዘት ፈጣሪዎች ከመደበኛው ሚዲያ በበለጠ ወደ ወጣቱ የመድረስ አቅም አላቸው። እነዚህ ዲጂታል አምባሳደሮች ከማዝናናት ባለፈ የአፍሪካን እና የኢትዮጵያን ታሪክ በአዲስ መልክ የመጻፍ (Narrative Transformation) ኃይል አላቸው።
በንፍታሌም እንግዳወርቅ
Ethiopian Broadcasting Corporation #africa #ethiopia #contentcreators #asmis2026 #narrativetransformation #ebc
**************
በአሁኑ ወቅት የአፍሪካ ታሪክ የሚነገርበት መንገድ ከመደበኛው ሚዲያ ባለፈ በዲጂታል ይዘት ፈጣሪዎች (Content Creators) እጅ እየወደቀ ይገኛል።
በአህጉሪቱ መዲና አዲስ አበባ እየተካሄደ የሚገኘው የመጀመሪያው የአፍሪካ የማኅበራዊ ሚዲያ ተፅዕኖ ፈጣሪዎች ጉባኤ (ASMIS 2026) እንደሚያሳየው፣ እነዚህ ግለሰቦች ከዝና ባለፈ ለአህጉራዊ ገጽታ ግንባታ እና ለኢኮኖሚ ዕድገት ቁልፍ ሚና እየተጫወቱ ነው።
በጉባኤው እየተሳተፉ ካሉ የአህጉሪቱ የማኅበራዊ ሚዲያ ተፅዕኖ ፈጣሪዎች መካከል የተወሰኑትን እናስተዋውቃችሁ፡-
አቤል ብርሃኑ በአፍሪካ 3ኛ ደረጃ ላይ የሚገኝ የጉዞ ቪሎገር (Travel Vlogger) ሲሆን፣ በቅርቡ በናይሮቢ በተካሄደው 'Africa Golden Awards 2026' የዓመቱ ምርጥ የአፍሪካ የጉዞ ተፅዕኖ ፈጣሪ ተብሎ ተሸልሟል። አቤል በአማርኛ ቋንቋ የሚያቀርባቸው ይዘቶች የሀገር ባህልን እና ዓለም አቀፋዊ እውነታዎችን በማገናኘት ረገድ ትልቅ አቅም አላቸው።
ዎዴ ማያ (Wode Maya) ጋናዊ የአፍሪካ ተቆርቋሪ ሲሆን፣ አፍሪካን "በተስፋ እና በኩራት" መነጽር ለዓለም በማሳየት ይታወቃል። አዲስ አበባን ለሥራው እንደ መነሻ (Launchpad) በመጠቀም የኢትዮጵያን የልማት እንቅስቃሴዎች፣ ዘመናዊ ከተሞች እና የኢንቨስትመንት አማራጮች በሚሊዮን ለሚቆጠሩ ተመልካቾቹ አሳይቷል። የእርሱ ይዘቶች የአህጉሪቱን አሉታዊ ገጽታ በመቀየር የውጭ ቀጥታ ኢንቨስትመንት እና ቱሪዝምን በማበረታታት ረገድ ቀዳሚ ናቸው።
ቪክቶር አዱዋ (Victor Adua) ናይጄሪያዊ ወጣት ነው። በቴክኖሎጂ እና ማርኬቲንግ ዘርፍ ወጣቶች እንዴት በዲጂታል ክህሎት ራሳቸውን መለወጥ እንደሚችሉ ያስተምራል። በተለይም በጊግ ኢኮኖሚ (Gig Economy) ላይ ያለው ልዩ ትኩረት ለኢትዮጵያ ዲጂታል ስትራቴጂ ጠቃሚ ትምህርት ይሰጣል።
ማጊ ሙኩታ (Maggie Mukuta) የኮንጎ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ተወላጅ ነች። በአፍሪካ የጨርቃ ጨርቅ ውጤቶች እና በሴቶች የንግድ ተሳትፎ ላይ በማተኮር የአህጉሪቱን የፋሽን ኢንዱስትሪ ለዓለም ታስተዋውቃለች።
ወጣቶች ወደ ግብርና እንዲመለሱ እና በቴክኖሎጂ የታገዘ ዘመናዊ እርሻ እንዲያካሂዱ የሚያነሳሱ ይዘቶችን የሚያቀርበው አፍሪካዊ ወጣት ደግሞ ኡጋንዳዊው ስቲቭ ካንባ (Steve Kamba) ነው።
እንደ ሄኒ የሻነው (Henny Yeshanew) እና ሸገር ዲጂታል (Sheger Digital) ያሉ የማህበራዊ ሚዲያ ይዘት ፈጣሪዎችም በኢትዮጵያ ዲጂታል ኢኮኖሚን ለማሳደግ እና የሥራ ፈጠራን ለማስፋት በሚደረገው ጥረት የራሳቸው አበርክቶ ይኖራቸዋል።
እነዚህ የማህበራዊ ሚዲያ ይዘት ፈጣሪዎች ከመደበኛው ሚዲያ በበለጠ ወደ ወጣቱ የመድረስ አቅም አላቸው። እነዚህ ዲጂታል አምባሳደሮች ከማዝናናት ባለፈ የአፍሪካን እና የኢትዮጵያን ታሪክ በአዲስ መልክ የመጻፍ (Narrative Transformation) ኃይል አላቸው።
በንፍታሌም እንግዳወርቅ
Ethiopian Broadcasting Corporation #africa #ethiopia #contentcreators #asmis2026 #narrativetransformation #ebc
1 month ago
Digital Kircha.jpgየነገውን ፍሬሽ የበሬ ቅርጫ በዲጂታል ቅርጫ ከሩብ መደብ ጀምሮ ይግቡ!!
ባሉበት ሆነው ለማዘዝ በዲጂታል ቅርጫ መተግበሪያ፣ቴሌብር ሱፐርአፕ ወይም በዘመን ገበያን ይጠቀሙ።
📲 መተግበሪያውን ለማውረድ፦ https://play.google.com/st...
ስጋ ለመቁረጥ የግድ በዓልን መጠበቅ ቀርቷል ዲጂታል ቅርጫ መጥቷል።
በዲጂታል ቅርጫ አማካኝነት በማንኛውም ጊዜ የሚፈልጉትን ጥራትና መጠን ያላቸውን ቅርጫዎች ከሩብ መደብ ጀምሮ ማግኘት ይችላሉ።
ባህላዊውን የቅርጫ አሰራር በዘመናዊ መንገድ አቅርበንልዎታል።
✅ ምቹነት፦ ከሩብ (1/4) መደብ ጀምሮ(ሁሉም የስጋ ብልቶች የተሟላ)።
✅ ጥራት፦ በጥንቃቄ የተመረጠ ሰንጋ።
✅ አስተማማኝነት፦ ንጽህናው የተጠበቀ።
አሁኑኑ ይዘዙና አዘቦቱን ወደ በዓል ይለውጡ!
ዲጂታል ቅርጫ - ጥራት መለያችን ነው! #ቅርጫ #ዲጂታልቅርጫ #digitalethiopia #medeb #meat #ፋሲካ #oxkircha #ስጋ #krcha #zemengebeya #digitalkircha #newapp #telebirr #saturday #kircha
ባሉበት ሆነው ለማዘዝ በዲጂታል ቅርጫ መተግበሪያ፣ቴሌብር ሱፐርአፕ ወይም በዘመን ገበያን ይጠቀሙ።
📲 መተግበሪያውን ለማውረድ፦ https://play.google.com/st...
ስጋ ለመቁረጥ የግድ በዓልን መጠበቅ ቀርቷል ዲጂታል ቅርጫ መጥቷል።
በዲጂታል ቅርጫ አማካኝነት በማንኛውም ጊዜ የሚፈልጉትን ጥራትና መጠን ያላቸውን ቅርጫዎች ከሩብ መደብ ጀምሮ ማግኘት ይችላሉ።
ባህላዊውን የቅርጫ አሰራር በዘመናዊ መንገድ አቅርበንልዎታል።
✅ ምቹነት፦ ከሩብ (1/4) መደብ ጀምሮ(ሁሉም የስጋ ብልቶች የተሟላ)።
✅ ጥራት፦ በጥንቃቄ የተመረጠ ሰንጋ።
✅ አስተማማኝነት፦ ንጽህናው የተጠበቀ።
አሁኑኑ ይዘዙና አዘቦቱን ወደ በዓል ይለውጡ!
ዲጂታል ቅርጫ - ጥራት መለያችን ነው! #ቅርጫ #ዲጂታልቅርጫ #digitalethiopia #medeb #meat #ፋሲካ #oxkircha #ስጋ #krcha #zemengebeya #digitalkircha #newapp #telebirr #saturday #kircha
2 months ago
sat (2).jpgለቅዳሜ ቅርጫ 2 ቀን ቀረው! 🍽
ፍሬሽ የበሬ ስጋ በዲጂታል ቅርጫ!
ያለ ምንም ውጣ ውረድ ለስላሳና ምርጥ ስጋ ከሩብ መደብ ጀምሮ አዘጋጅተናል።
ጥሬውንም ሆነ ቅቅሉን ለሚወዱ ሁሉ የተመሰከረለት ስጋ!
"አዘቦቱን ወደ በዓል እንቀይረዋለን!"
ለማዘዝ በዲጂታል ቅርጫ መተግበሪያ ወይም በዘመን ገበያ ይጠቀሙ።
📲 መተግበሪያውን ለማውረድ፦ https://play.google.com/st...
ዲጂታል ቅርጫ - ጥራት መለያችን ነው! #ቅርጫ #ዲጂታልቅርጫ #digitalethiopia #medeb #meat #ፋሲካ #oxkircha #ስጋ #krcha #zemengebeya #digitalkircha #newapp #telebirr #saturday #kircha
ፍሬሽ የበሬ ስጋ በዲጂታል ቅርጫ!
ያለ ምንም ውጣ ውረድ ለስላሳና ምርጥ ስጋ ከሩብ መደብ ጀምሮ አዘጋጅተናል።
ጥሬውንም ሆነ ቅቅሉን ለሚወዱ ሁሉ የተመሰከረለት ስጋ!
"አዘቦቱን ወደ በዓል እንቀይረዋለን!"
ለማዘዝ በዲጂታል ቅርጫ መተግበሪያ ወይም በዘመን ገበያ ይጠቀሙ።
📲 መተግበሪያውን ለማውረድ፦ https://play.google.com/st...
ዲጂታል ቅርጫ - ጥራት መለያችን ነው! #ቅርጫ #ዲጂታልቅርጫ #digitalethiopia #medeb #meat #ፋሲካ #oxkircha #ስጋ #krcha #zemengebeya #digitalkircha #newapp #telebirr #saturday #kircha
2 months ago
Ethio telecom and British International Investment (BII) Hold Strategic Discussions to Advance Ethiopia’s Digital and Sustainable Infrastructure
Ethio telecom CEO, Frehiwot Tamru, convened a high-level strategic session with senior leadership from British International Investment (BII), the United Kingdom’s development finance institution, led by Christopher Chijiutomi, Managing Director and Head of Africa.
During the meeting, the CEO briefed participants on Ethio telecom’s transformational journey and its pivotal contribution to Ethiopia’s socio-economic advancement and digital transformation. She highlighted the company’s remarkable trajectory, positioning Ethio telecom as one of the fastest-growing digital operators advancing beyond connectivity and serving as a catalyst for sustainable and inclusive development.
During the session, the CEO articulated Ethio telecom’s strategic evolution toward a platform-driven digital economy, powered by its advanced and extensive infrastructure and integrated ecosystem strategy. This ecosystem combines cloud computing capabilities, modular data centers, AI and digital applications with the telebirr fintech ecosystem, alongside e-commerce services, EV charging infrastructure, and expanded connectivity networks.
This unified digital ecosystem represents a significant strategic shift toward an Integrated Enterprise Solution Model, designed to power a mobile-first economy and enable high-velocity digital transformation across sectors supporting sustainable economic growth and digital inclusion across Ethiopia and beyond.
Furthermore, the CEO elaborated on the “Next Horizon: Digital & Beyond 2028” strategy, outlining its bold vision and anticipated impact in accelerating digital advancement across Ethiopia and the broader African continent. She reaffirmed that Ethio telecom remains ready to collaborate through diverse partnership modalities to accelerate digital transformation in Ethiopia and beyond.
During the discussion, Mr. Christopher Chijiutomi and his delegation highlighted that British International Investment (BII) plays a significant role in advancing sustainable and green infrastructure development across Africa, with Ethiopia identified as a key strategic market. They noted that BII is actively engaged with various enterprises and private sector institutions across the continent and collaborates closely with multiple stakeholders to mobilize resources that support Africa’s sustainable development and economic growth.
The CEO reaffirmed that Ethio telecom’s vision and core values are strongly aligned with those of British International Investment (BII), particularly in advancing sustainable infrastructure, climate-resilient digital ecosystems, and green energy initiatives.
Accordingly, both leadership teams discussed and emphasized the importance of supporting their shared vision by mobilizing impact investment to accelerate the implementation of the Next Horizon strategy, with strong emphasis on advancing the digital economy, expanding inclusive fintech ecosystems, and developing climate-resilient digital infrastructure.
The British International Investment (BII) delegation recognized Ethio telecom as a pivotal enabler of Ethiopia’s digital economy and a key driver of national economic growth. The delegation commended the CEO’s visionary leadership and acknowledged the company’s strong sustainability achievements and forward-looking digital transformation agenda.
They expressed strong interest in exploring UK-backed investment opportunities to support Ethiopia’s digital and sustainable infrastructure development.
In closing, the CEO expressed sincere appreciation to the British International Investment (BII) delegation for their commitment to fostering global partnerships that unlock new economic opportunities and accelerate national development. Both leadership teams agreed to continue advancing discussions and identifying concrete areas of collaboration to drive impactful and sustainable outcomes.
#ethiotelecom #telebirr #bii #digitalinclusion #fintech #esg #nexthorizon2028 #gsma #gsma #itu BritishIntInv
Ethio telecom CEO, Frehiwot Tamru, convened a high-level strategic session with senior leadership from British International Investment (BII), the United Kingdom’s development finance institution, led by Christopher Chijiutomi, Managing Director and Head of Africa.
During the meeting, the CEO briefed participants on Ethio telecom’s transformational journey and its pivotal contribution to Ethiopia’s socio-economic advancement and digital transformation. She highlighted the company’s remarkable trajectory, positioning Ethio telecom as one of the fastest-growing digital operators advancing beyond connectivity and serving as a catalyst for sustainable and inclusive development.
During the session, the CEO articulated Ethio telecom’s strategic evolution toward a platform-driven digital economy, powered by its advanced and extensive infrastructure and integrated ecosystem strategy. This ecosystem combines cloud computing capabilities, modular data centers, AI and digital applications with the telebirr fintech ecosystem, alongside e-commerce services, EV charging infrastructure, and expanded connectivity networks.
This unified digital ecosystem represents a significant strategic shift toward an Integrated Enterprise Solution Model, designed to power a mobile-first economy and enable high-velocity digital transformation across sectors supporting sustainable economic growth and digital inclusion across Ethiopia and beyond.
Furthermore, the CEO elaborated on the “Next Horizon: Digital & Beyond 2028” strategy, outlining its bold vision and anticipated impact in accelerating digital advancement across Ethiopia and the broader African continent. She reaffirmed that Ethio telecom remains ready to collaborate through diverse partnership modalities to accelerate digital transformation in Ethiopia and beyond.
During the discussion, Mr. Christopher Chijiutomi and his delegation highlighted that British International Investment (BII) plays a significant role in advancing sustainable and green infrastructure development across Africa, with Ethiopia identified as a key strategic market. They noted that BII is actively engaged with various enterprises and private sector institutions across the continent and collaborates closely with multiple stakeholders to mobilize resources that support Africa’s sustainable development and economic growth.
The CEO reaffirmed that Ethio telecom’s vision and core values are strongly aligned with those of British International Investment (BII), particularly in advancing sustainable infrastructure, climate-resilient digital ecosystems, and green energy initiatives.
Accordingly, both leadership teams discussed and emphasized the importance of supporting their shared vision by mobilizing impact investment to accelerate the implementation of the Next Horizon strategy, with strong emphasis on advancing the digital economy, expanding inclusive fintech ecosystems, and developing climate-resilient digital infrastructure.
The British International Investment (BII) delegation recognized Ethio telecom as a pivotal enabler of Ethiopia’s digital economy and a key driver of national economic growth. The delegation commended the CEO’s visionary leadership and acknowledged the company’s strong sustainability achievements and forward-looking digital transformation agenda.
They expressed strong interest in exploring UK-backed investment opportunities to support Ethiopia’s digital and sustainable infrastructure development.
In closing, the CEO expressed sincere appreciation to the British International Investment (BII) delegation for their commitment to fostering global partnerships that unlock new economic opportunities and accelerate national development. Both leadership teams agreed to continue advancing discussions and identifying concrete areas of collaboration to drive impactful and sustainable outcomes.
#ethiotelecom #telebirr #bii #digitalinclusion #fintech #esg #nexthorizon2028 #gsma #gsma #itu BritishIntInv
2 months ago
"ቅዳሜን በቅርጫ!" 🍽️
የቅዳሜን ቅርጫ ከሩብ መደብ ጀምሮ ይግቡ!!
ሳምንቱን በስራ ደክመው ለቅዳሜ እረፍትዎ ምን አስበዋል? ከጓደኛ ወይም ከቤተሰብ ጋር የሚሆን የቅርጫ ስጋ ከሩብ መደብ ጀምሮ አዘጋጅተናል።
"ጥራቱ የተረጋገጠ፣ ክብደቱ ትክክለኛ!"
ያለ ምንም ውክብክብ ንጹህ ስጋ ይውሰዱና ቅዳሜዎን በደስታ ያሳልፉ።
📲 መተግበሪያውን ለማውረድ፦ https://play.google.com/st...
ዲጂታል ቅርጫ - ጥራት መለያችን ነው!
#ቅርጫ #ዲጂታልቅርጫ #digitalethiopia #medeb #meat #ፋሲካ #oxkircha #ስጋ #krcha #zemengebeya #digitalkircha #newapp #telebirr #saturday #kircha
የቅዳሜን ቅርጫ ከሩብ መደብ ጀምሮ ይግቡ!!
ሳምንቱን በስራ ደክመው ለቅዳሜ እረፍትዎ ምን አስበዋል? ከጓደኛ ወይም ከቤተሰብ ጋር የሚሆን የቅርጫ ስጋ ከሩብ መደብ ጀምሮ አዘጋጅተናል።
"ጥራቱ የተረጋገጠ፣ ክብደቱ ትክክለኛ!"
ያለ ምንም ውክብክብ ንጹህ ስጋ ይውሰዱና ቅዳሜዎን በደስታ ያሳልፉ።
📲 መተግበሪያውን ለማውረድ፦ https://play.google.com/st...
ዲጂታል ቅርጫ - ጥራት መለያችን ነው!
#ቅርጫ #ዲጂታልቅርጫ #digitalethiopia #medeb #meat #ፋሲካ #oxkircha #ስጋ #krcha #zemengebeya #digitalkircha #newapp #telebirr #saturday #kircha
2 months ago
የዘንድሮውን ፋሲካ ያለ ምንም ድካም፣ በታላቅ ቅናሽ ያክብሩ!
በዘመን ገበያ (Zemen Gebeya) በኩል የፋሲካ ቅርጫዎን ሲያዙ የ30% ቅናሽ ተጠቃሚ ይሆናሉ።
ለበለጠ መረጃ የቴሌግራም https://t.me/digitalkircha ይቀላቀሉ!
ዲጂታል ቅርጫ
ጥራት መለያችን ነው!
2 months ago
ዲጂታል ቅርጫ ገብተዋል?
ትኩስ እና ንጽህና ባለው በዲጂታል ቅርጫ ላይ እስከ 30% ቅናሽ ያገኛሉ።
ጥቂት መደቦች ቀርተዋል ይፍጠኑ አሁኑኑ ይግቡ።
የዘንድሮውን ፋሲካ ያለ ምንም ድካም፣ በታላቅ ቅናሽ ያክብሩ!
በዘመን ገበያ (Zemen Gebeya) በኩል የፋሲካ ቅርጫዎን ሲገቡ የ30% ቅናሽ ተጠቃሚ ይሆናሉ።
ለምን በዲጂታል ቅርጫ ይገባሉ?
✅ ታላቅ ቅናሽ፦ በዘመን ገበያ ሲገቡ የ30% ቅናሽ ያገኛሉ።
✅ የጥራት ዋስትና፦ እያንዳንዱ እርድ በአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት በጤና ባለሙያ የተመረመረ ነው።
✅ ምቾት፦ ትኩስ እና ንጹህ ስጋ እስከ ደጃፍዎ ድረስ እናቀርባለን።
አሁኑኑ ይዘዙ! ቅናሹ ለተወሰነ ጊዜ ብቻ የሚቆይ ስለሆነ ቀድመው ቦታዎን ያስይዙ።
📲 መተግበሪያውን ለማውረድ፦ https://play.google.com/st...
ዲጂታል ቅርጫ - ጥራት መለያችን ነው!
#ቅርጫ #ዲጂታልቅርጫ #kircha #digitalethiopia #medeb #meat #ፋሲካ #oxkircha #ስጋ #krcha #zemengebeya #digitalkircha #newapp #telebirr #ህማማት #discount #30percent
ትኩስ እና ንጽህና ባለው በዲጂታል ቅርጫ ላይ እስከ 30% ቅናሽ ያገኛሉ።
ጥቂት መደቦች ቀርተዋል ይፍጠኑ አሁኑኑ ይግቡ።
የዘንድሮውን ፋሲካ ያለ ምንም ድካም፣ በታላቅ ቅናሽ ያክብሩ!
በዘመን ገበያ (Zemen Gebeya) በኩል የፋሲካ ቅርጫዎን ሲገቡ የ30% ቅናሽ ተጠቃሚ ይሆናሉ።
ለምን በዲጂታል ቅርጫ ይገባሉ?
✅ ታላቅ ቅናሽ፦ በዘመን ገበያ ሲገቡ የ30% ቅናሽ ያገኛሉ።
✅ የጥራት ዋስትና፦ እያንዳንዱ እርድ በአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት በጤና ባለሙያ የተመረመረ ነው።
✅ ምቾት፦ ትኩስ እና ንጹህ ስጋ እስከ ደጃፍዎ ድረስ እናቀርባለን።
አሁኑኑ ይዘዙ! ቅናሹ ለተወሰነ ጊዜ ብቻ የሚቆይ ስለሆነ ቀድመው ቦታዎን ያስይዙ።
📲 መተግበሪያውን ለማውረድ፦ https://play.google.com/st...
ዲጂታል ቅርጫ - ጥራት መለያችን ነው!
#ቅርጫ #ዲጂታልቅርጫ #kircha #digitalethiopia #medeb #meat #ፋሲካ #oxkircha #ስጋ #krcha #zemengebeya #digitalkircha #newapp #telebirr #ህማማት #discount #30percent
2 months ago
ዲጂታል ቅርጫ ገብተዋል?
ትኩስ እና ንጽህና ባለው በዲጂታል ቅርጫ ላይ እስከ 30% ቅናሽ ያገኛሉ።
ጥቂት መደቦች ቀርተዋል ይፍጠኑ አሁኑኑ ይግቡ።
የዘንድሮውን ፋሲካ ያለ ምንም ድካም፣ በታላቅ ቅናሽ ያክብሩ!
በዘመን ገበያ (Zemen Gebeya) በኩል የፋሲካ ቅርጫዎን ሲገቡ የ30% ቅናሽ ተጠቃሚ ይሆናሉ።
ለምን በዲጂታል ቅርጫ ይገባሉ?
✅ ታላቅ ቅናሽ፦ በዘመን ገበያ ሲገቡ የ30% ቅናሽ ያገኛሉ።
✅ የጥራት ዋስትና፦ እያንዳንዱ እርድ በአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት በጤና ባለሙያ የተመረመረ ነው።
✅ ምቾት፦ ትኩስ እና ንጹህ ስጋ እስከ ደጃፍዎ ድረስ እናቀርባለን።
አሁኑኑ ይዘዙ! ቅናሹ ለተወሰነ ጊዜ ብቻ የሚቆይ ስለሆነ ቀድመው ቦታዎን ያስይዙ።
📲 መተግበሪያውን ለማውረድ፦ https://play.google.com/st...
ዲጂታል ቅርጫ - ጥራት መለያችን ነው!
#ቅርጫ #ዲጂታልቅርጫ #kircha #digitalethiopia #medeb #meat #ፋሲካ #oxkircha #ስጋ #krcha #zemengebeya #digitalkircha #newapp #telebirr #ህማማት #discount #30percent
ትኩስ እና ንጽህና ባለው በዲጂታል ቅርጫ ላይ እስከ 30% ቅናሽ ያገኛሉ።
ጥቂት መደቦች ቀርተዋል ይፍጠኑ አሁኑኑ ይግቡ።
የዘንድሮውን ፋሲካ ያለ ምንም ድካም፣ በታላቅ ቅናሽ ያክብሩ!
በዘመን ገበያ (Zemen Gebeya) በኩል የፋሲካ ቅርጫዎን ሲገቡ የ30% ቅናሽ ተጠቃሚ ይሆናሉ።
ለምን በዲጂታል ቅርጫ ይገባሉ?
✅ ታላቅ ቅናሽ፦ በዘመን ገበያ ሲገቡ የ30% ቅናሽ ያገኛሉ።
✅ የጥራት ዋስትና፦ እያንዳንዱ እርድ በአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት በጤና ባለሙያ የተመረመረ ነው።
✅ ምቾት፦ ትኩስ እና ንጹህ ስጋ እስከ ደጃፍዎ ድረስ እናቀርባለን።
አሁኑኑ ይዘዙ! ቅናሹ ለተወሰነ ጊዜ ብቻ የሚቆይ ስለሆነ ቀድመው ቦታዎን ያስይዙ።
📲 መተግበሪያውን ለማውረድ፦ https://play.google.com/st...
ዲጂታል ቅርጫ - ጥራት መለያችን ነው!
#ቅርጫ #ዲጂታልቅርጫ #kircha #digitalethiopia #medeb #meat #ፋሲካ #oxkircha #ስጋ #krcha #zemengebeya #digitalkircha #newapp #telebirr #ህማማት #discount #30percent
Sponsored by
Surafel
2 months ago
አዲስ አበባን የአህጉሪቱ የሥነ-ፈጠራ ማዕከል የሚያደርገው ታላቁ ፌስቲቫል ይፋ ሆነ!
#fastmereja :"የሥነ-ፈጠራ ጥበባት ለለውጥ" በሚል መሪ ታላቁ የክራፍት አዲስ(CRAFT Addis 2026) ፌስቲቫል ከሚያዝያ 22 እስከ 24 ቀን 2018 ዓ.ም.ለሶስት ተከታታይ ቀናት በአድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም እንደሚካሄድ በዛሬዉ እለት በተሰጠ መግለጫ ተገለፀ።
በዘሌማን (Zeleman) ኮሚኒኬሽን አዘጋጅነት ከአዲስ አበባ ቱሪዝም ኮሚሽን እና ፍሎዉለስ ኤቨንትስ ጋር በመተባበር የሚቀርበው ይህ መድረክ፤ የአዲስ አበባ ቱሪዝም ኮሚሽንን፣ የኢትዮጵያ አየር መንገድን እና ንጉሥ ማልትን በአጋርነት ያሳተፈ ሲሆን፣ ዓላማውም የአፍሪካን የሥነ-ፈጠራ ኢንዱስትሪ ወደ ተጨባጭ የኢኮኖሚ አቅም መቀየር እንደሆነ ተገልጿል።
ዘሌማን በአፍሪካ የሥነ-ፈጠራ ዘርፍ ያለውን የ20 ዓመታት ልምድ በመጠቀም ያዘጋጀው ይህ ፌስቲቫል፣ ከመደበኛ ትርኢቶች ባለፈ የገበያ ተደራሽነት እና የቢዝነስ ትስስር ላይ ትኩረት እንደሚያረግ ነዉ የተገለፀዉ።
የዘሌማን ዋና ሥራ አስፈፃሚ አቶ ዘላለም ወልደማርያም እንደገለጹት፣ “የክራፍት ዋነኛ ግብ የአፍሪካን የፈጠራ ምናብ ከተሰጥኦ ወደ ተቋም፣ ከሥነ-ፈጠራ ደግሞ ወደ ዘላቂ ብልጽግና የሚያሸጋግሩ የለውጥ መንገዶችን መገንባት ነው'' ብለዋል።
ፌስቲቫሉ ከ10,000 በላይ ተሳታፊዎችን በአካል፣ ከ3 እስከ 5 ሚሊዮን የሚሆኑ ሰዎችን ደግሞ በዲጂታል አማራጮች ተደራሽ ያደርጋል ተብሎ የሚጠበቅ ሲሆን ይህም አዲስ አበባን በአህጉሪቱ እያደገ የመጣው የሥነ-ፈጠራ ማዕከል የማድረግ ራዕይን እንደሚያሳካ ነዉ የተገለፀዉ።
የዘንድሮው ፌስቲቫል ልዩ ትኩረት የሚሰጠው የኢትዮ-ጃዝ አባት በሆኑት በክቡር ዶክተር ሙላቱ አስታጥቄ ለሚቀርበው 'የክብርኮንሰርት' (Legacy Concert) ሲሆን ዶክተር ሙላቱ 10 አባላት ያሉትና በዓለም አቀፍ ደረጃ ዝነኛ የሆነውን የ'Steps Ahead' ባንዳቸውን ከለንደን በማምጣት ታሪካዊ የሙዚቃ ድግስ የሚያቀርቡ መሆኑም በመግለጫዉ ተገልጿል።
ለሦስት ተከታታይ ቀናት በሚቆየው በዚህ መርሃ-ግብር ላይ በአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ (Al)፣ በኢንቨስትመንት እና በሥነ-ፈጠራ ኢኮኖሚ ዙሪያ የፓናል ውይይቶች፣
በፋሽን፣ በፊልም፣ በዲጂታል ጥበባት (AR/VR) እና በቪዲዮ ጨዋታዎች (Gaming) ላይ ያተኮሩ ማስተር ክላሶች የሚቀርቡበት እንዲሁም ፈጣሪዎችን በቀጥታ ከገዢዎች ጋር የሚያገናኝ "የክራፍት ገበያ" ኤግዚቢሽን እንደሚካሄድ ተገልጿል።
ፌስቲቫሉ ሲጠናቀቅ በአፍሪካ የፈጠራ ባለሙያዎች እና በዓለም አቀፍ ኩባንያዎች መካከል ከ100 በላይ የንግድ ስምምነቶች እንዲፈረሙ ምቹ ሁኔታ የሚፈጥር ሲሆን በተጨማሪም ባለሙያዎች ሥራቸውን በዓለም አቀፍ ደረጃ እንዲያቀርቡ የሚያስችል የዲጂታል የሥራ ዕድል መድረክ(Digital Freelance Platform) ይፋ እንደሚደረግ ይጠበቃል።
ዝግጅቱ በመጨረሻው ቀን የአዲስ አበባን የቱሪስት መዳረሻዎች እና የፈጠራ ማዕከላትን በሚያስጎበኝ ልዩ የከተማ ጉብኝት ፍጻሜውን እንደሚያገኝ ተነግሯል።
#fastmereja :"የሥነ-ፈጠራ ጥበባት ለለውጥ" በሚል መሪ ታላቁ የክራፍት አዲስ(CRAFT Addis 2026) ፌስቲቫል ከሚያዝያ 22 እስከ 24 ቀን 2018 ዓ.ም.ለሶስት ተከታታይ ቀናት በአድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም እንደሚካሄድ በዛሬዉ እለት በተሰጠ መግለጫ ተገለፀ።
በዘሌማን (Zeleman) ኮሚኒኬሽን አዘጋጅነት ከአዲስ አበባ ቱሪዝም ኮሚሽን እና ፍሎዉለስ ኤቨንትስ ጋር በመተባበር የሚቀርበው ይህ መድረክ፤ የአዲስ አበባ ቱሪዝም ኮሚሽንን፣ የኢትዮጵያ አየር መንገድን እና ንጉሥ ማልትን በአጋርነት ያሳተፈ ሲሆን፣ ዓላማውም የአፍሪካን የሥነ-ፈጠራ ኢንዱስትሪ ወደ ተጨባጭ የኢኮኖሚ አቅም መቀየር እንደሆነ ተገልጿል።
ዘሌማን በአፍሪካ የሥነ-ፈጠራ ዘርፍ ያለውን የ20 ዓመታት ልምድ በመጠቀም ያዘጋጀው ይህ ፌስቲቫል፣ ከመደበኛ ትርኢቶች ባለፈ የገበያ ተደራሽነት እና የቢዝነስ ትስስር ላይ ትኩረት እንደሚያረግ ነዉ የተገለፀዉ።
የዘሌማን ዋና ሥራ አስፈፃሚ አቶ ዘላለም ወልደማርያም እንደገለጹት፣ “የክራፍት ዋነኛ ግብ የአፍሪካን የፈጠራ ምናብ ከተሰጥኦ ወደ ተቋም፣ ከሥነ-ፈጠራ ደግሞ ወደ ዘላቂ ብልጽግና የሚያሸጋግሩ የለውጥ መንገዶችን መገንባት ነው'' ብለዋል።
ፌስቲቫሉ ከ10,000 በላይ ተሳታፊዎችን በአካል፣ ከ3 እስከ 5 ሚሊዮን የሚሆኑ ሰዎችን ደግሞ በዲጂታል አማራጮች ተደራሽ ያደርጋል ተብሎ የሚጠበቅ ሲሆን ይህም አዲስ አበባን በአህጉሪቱ እያደገ የመጣው የሥነ-ፈጠራ ማዕከል የማድረግ ራዕይን እንደሚያሳካ ነዉ የተገለፀዉ።
የዘንድሮው ፌስቲቫል ልዩ ትኩረት የሚሰጠው የኢትዮ-ጃዝ አባት በሆኑት በክቡር ዶክተር ሙላቱ አስታጥቄ ለሚቀርበው 'የክብርኮንሰርት' (Legacy Concert) ሲሆን ዶክተር ሙላቱ 10 አባላት ያሉትና በዓለም አቀፍ ደረጃ ዝነኛ የሆነውን የ'Steps Ahead' ባንዳቸውን ከለንደን በማምጣት ታሪካዊ የሙዚቃ ድግስ የሚያቀርቡ መሆኑም በመግለጫዉ ተገልጿል።
ለሦስት ተከታታይ ቀናት በሚቆየው በዚህ መርሃ-ግብር ላይ በአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ (Al)፣ በኢንቨስትመንት እና በሥነ-ፈጠራ ኢኮኖሚ ዙሪያ የፓናል ውይይቶች፣
በፋሽን፣ በፊልም፣ በዲጂታል ጥበባት (AR/VR) እና በቪዲዮ ጨዋታዎች (Gaming) ላይ ያተኮሩ ማስተር ክላሶች የሚቀርቡበት እንዲሁም ፈጣሪዎችን በቀጥታ ከገዢዎች ጋር የሚያገናኝ "የክራፍት ገበያ" ኤግዚቢሽን እንደሚካሄድ ተገልጿል።
ፌስቲቫሉ ሲጠናቀቅ በአፍሪካ የፈጠራ ባለሙያዎች እና በዓለም አቀፍ ኩባንያዎች መካከል ከ100 በላይ የንግድ ስምምነቶች እንዲፈረሙ ምቹ ሁኔታ የሚፈጥር ሲሆን በተጨማሪም ባለሙያዎች ሥራቸውን በዓለም አቀፍ ደረጃ እንዲያቀርቡ የሚያስችል የዲጂታል የሥራ ዕድል መድረክ(Digital Freelance Platform) ይፋ እንደሚደረግ ይጠበቃል።
ዝግጅቱ በመጨረሻው ቀን የአዲስ አበባን የቱሪስት መዳረሻዎች እና የፈጠራ ማዕከላትን በሚያስጎበኝ ልዩ የከተማ ጉብኝት ፍጻሜውን እንደሚያገኝ ተነግሯል።
2 months ago
30% ታላቅ ቅናሽ ያግኙ!!!
ዲጂታል ቅርጫን በዘመን ገበያ ሲያዙ 30% ታላቅ ቅናሽ ያገኛሉ!
ጤናዎ ለኛ ቅድሚያ የሚሰጠው ጉዳይ ነው!
የበዓል ስጋ ሲገዙ ስለ እንስሳው ጤንነትና ስለ እርዱ ንጽህና ያሳስብዎታል? ዲጂታል ቅርጫ ይህንን ስጋት ያስወግዳል። እያንዳንዱ እርድ በአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት በከፍተኛ ጥንቃቄ ስለሚከናወን፣ ለቤተሰብዎ አስተማማኝ ስጋ ያቀርባሉ።
ንጹህ፣ ትኩስ እና የተመረመረ ስጋ ለማግኘት ዲጂታል ቅርጫን ዛሬውኑ ይጠቀሙ።
ሊንክ፡ https://play.google.com/st...
ጥራቱ የታመነ፣ ሂደቱ የዘመነ!
#ቅርጫ #ዲጂታልቅርጫ #kircha #digitalethiopia #medeb #meat #ፋሲካ #oxkircha #ስጋ #krcha #balekircha #digitalkircha #newapp #telebirr #ህማማት
ዲጂታል ቅርጫን በዘመን ገበያ ሲያዙ 30% ታላቅ ቅናሽ ያገኛሉ!
ጤናዎ ለኛ ቅድሚያ የሚሰጠው ጉዳይ ነው!
የበዓል ስጋ ሲገዙ ስለ እንስሳው ጤንነትና ስለ እርዱ ንጽህና ያሳስብዎታል? ዲጂታል ቅርጫ ይህንን ስጋት ያስወግዳል። እያንዳንዱ እርድ በአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት በከፍተኛ ጥንቃቄ ስለሚከናወን፣ ለቤተሰብዎ አስተማማኝ ስጋ ያቀርባሉ።
ንጹህ፣ ትኩስ እና የተመረመረ ስጋ ለማግኘት ዲጂታል ቅርጫን ዛሬውኑ ይጠቀሙ።
ሊንክ፡ https://play.google.com/st...
ጥራቱ የታመነ፣ ሂደቱ የዘመነ!
#ቅርጫ #ዲጂታልቅርጫ #kircha #digitalethiopia #medeb #meat #ፋሲካ #oxkircha #ስጋ #krcha #balekircha #digitalkircha #newapp #telebirr #ህማማት
2 months ago
ሁሉም የስጋ ብልቶች የተሟላ ጤናማ ቅርጫ ከነሙሉ ክብሩ በዲጂታል ቅርጫ ዘምኗል!!
በዓል ሲደርስ የስጋ ሰልፍ በዲጂታል ቅርጫ ቀረ በዘመን ገበያ ሲያዙን በጠዋት ማልደን ደጅዎ ከተፍ እንላለን።
በዓል ሲመጣ የሚኖረውን የገበያ ግርግር እና የእንስሳት ፍለጋ እንግልት በ"ዲጂታል ቅርጫ" ያስቀሩ።
በስራ ቦታዎ ወይም በቤትዎ ሆነው ጥቂት ክሊኮችን በማድረግ ብቻ የንጹህ እና ጥራት ያለው የስጋ ቅርጫ ባለቤት ይሁኑ።
ለምን ዲጂታል ቅርጫ ይመርጣሉ?
👉 እንስሳቱ(በሬ፣በግ፣ፍየል) በራሳችን ማደለቢያ ቦታዎች ከ12 ዓይነት በላይ ጥራጥሬ የተመገቡ መሆናቸው፣የጤና ክትትል የተደረገላቸው መሆናቸው ተመራጭ ያደርጋቸዋል።
👉 የእርድ እንስሳቱ በቄራዎች ድርጅት በጤና ባለሙያ የተመረመሩ ናቸው።
👉 በቴሌብር ወይም በዘመን ገበያ በቀላሉ መክፈል ይችላሉ።
👉 ትኩስ ስጋ እስከ ደጃፍዎ ይደርሳል።
👉 በቅድመ ትዕዛዝ የሚስተናገድ እስከ ሚያዝያ 2/2018 ብቻ መሆኑ።
አፑን ለማውረድ፡ https://play.google.com/st...
ዲጂታል ቅርጫ - በዓልን በዘመናዊ መንገድ!
#ቅርጫ #ዲጂታልቅርጫ #kircha #digitalethiopia #medeb #meat #meatshare #oxkircha #qrcha #krcha #balekircha #digitalkircha #newapp #telebirr #easter #fasika
በዓል ሲደርስ የስጋ ሰልፍ በዲጂታል ቅርጫ ቀረ በዘመን ገበያ ሲያዙን በጠዋት ማልደን ደጅዎ ከተፍ እንላለን።
በዓል ሲመጣ የሚኖረውን የገበያ ግርግር እና የእንስሳት ፍለጋ እንግልት በ"ዲጂታል ቅርጫ" ያስቀሩ።
በስራ ቦታዎ ወይም በቤትዎ ሆነው ጥቂት ክሊኮችን በማድረግ ብቻ የንጹህ እና ጥራት ያለው የስጋ ቅርጫ ባለቤት ይሁኑ።
ለምን ዲጂታል ቅርጫ ይመርጣሉ?
👉 እንስሳቱ(በሬ፣በግ፣ፍየል) በራሳችን ማደለቢያ ቦታዎች ከ12 ዓይነት በላይ ጥራጥሬ የተመገቡ መሆናቸው፣የጤና ክትትል የተደረገላቸው መሆናቸው ተመራጭ ያደርጋቸዋል።
👉 የእርድ እንስሳቱ በቄራዎች ድርጅት በጤና ባለሙያ የተመረመሩ ናቸው።
👉 በቴሌብር ወይም በዘመን ገበያ በቀላሉ መክፈል ይችላሉ።
👉 ትኩስ ስጋ እስከ ደጃፍዎ ይደርሳል።
👉 በቅድመ ትዕዛዝ የሚስተናገድ እስከ ሚያዝያ 2/2018 ብቻ መሆኑ።
አፑን ለማውረድ፡ https://play.google.com/st...
ዲጂታል ቅርጫ - በዓልን በዘመናዊ መንገድ!
#ቅርጫ #ዲጂታልቅርጫ #kircha #digitalethiopia #medeb #meat #meatshare #oxkircha #qrcha #krcha #balekircha #digitalkircha #newapp #telebirr #easter #fasika
2 months ago
ፋሲካ ደርሷል!!!!
የፋሲካ ቀጠሮዎን አስቀድመው ይያዙ!
የዘንድሮውን ፋሲካ ለየት ባለ ዝግጅት እና በታመነ ጥራት ያክብሩ። ትኩስ እና ንጹህ የፋሲካ ቅርጫዎችን ደጃፍዎ ድረስ እናቀርባለን።
የበዓል ግርግር ሳይቀድምዎት ዛሬውኑ በዲጂታል ቅርጫ መተግበሪያ ወይም በቴሌብር በኩል ትዕዛዝዎን ያጠናቅቁ። በዘመን ገበያ በኩል ካዘዙ ደግሞ ከነፃ ማድረሻ (Delivery) ጋር ታላቅ ቅናሽ ያገኛሉ!
አፑን ለማውረድ፡ https://play.google.com/st...
ዲጂታል ቅርጫ - ጥራት መለያችን ነው!
#ቅርጫ #ዲጂታልቅርጫ #kircha #digitalethiopia #saturday #meat #meatshare #oxkircha #qrcha #krcha #balekircha #digitalkircha #newapp #telebirr #easter #fasika
የፋሲካ ቀጠሮዎን አስቀድመው ይያዙ!
የዘንድሮውን ፋሲካ ለየት ባለ ዝግጅት እና በታመነ ጥራት ያክብሩ። ትኩስ እና ንጹህ የፋሲካ ቅርጫዎችን ደጃፍዎ ድረስ እናቀርባለን።
የበዓል ግርግር ሳይቀድምዎት ዛሬውኑ በዲጂታል ቅርጫ መተግበሪያ ወይም በቴሌብር በኩል ትዕዛዝዎን ያጠናቅቁ። በዘመን ገበያ በኩል ካዘዙ ደግሞ ከነፃ ማድረሻ (Delivery) ጋር ታላቅ ቅናሽ ያገኛሉ!
አፑን ለማውረድ፡ https://play.google.com/st...
ዲጂታል ቅርጫ - ጥራት መለያችን ነው!
#ቅርጫ #ዲጂታልቅርጫ #kircha #digitalethiopia #saturday #meat #meatshare #oxkircha #qrcha #krcha #balekircha #digitalkircha #newapp #telebirr #easter #fasika
Sponsored by
Surafel
3 months ago
የኮሪደር ልማቱ በትራንስፖርት ዘርፍ ይድገም ይሆን ?
ከሰልፍ ወደ ስልጣኔ እንዴት መሄድ አልቻልንም ?
የኔታ ሚዲያ
የአዲስ አበባን የትራንስፖርት እንግልት በዘመናዊ ስልት የመፍታት ስትራቴጂ
በአዲስ አበባ ጎዳናዎች ላይ የሚታዩት ረጅም የትራንስፖርት ሰልፎች የከተማዋን የቀን ተቀን እንቅስቃሴ ከሚፈታተኑ ዋና ዋና ማነቆዎች መካከል ቀዳሚዎቹ ናቸው።
በምስሉ ላይ እንደሚታየው በመቶዎች የሚቆጠሩ ዜጎች በዝናብና በፀሐይ ተገርፈው መኪና እስኪመጣ የሚጠብቁበት ሁኔታየከተማዋን ምርታማነት ከመቀነሱም በላይ የነዋሪውን ማህበራዊና ስነ-ልቦናዊ ጤና በእጅጉ ይጎዳል።
የትራንስፖርት ዘርፉ አሁንም "ረዳት" በሚባለው አካል ጩኸትና ግፊት ላይ መመስረቱ ደግሞ የዘርፉን ኋላቀርነት ማሳያ ነው። ይህንን ችግር ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ ለመቅረፍ መንግስትና የአዲስ አበባ አስተዳደር ሊከተሏቸው የሚገቡ አራት ዋና ዋና የለውጥ ምሰሶዎች አሉ።
1. የዲጂታል ቴክኖሎጂ ትግበራ (Smart Mobility)
ዓለም የደረሰበት የትራንስፖርት ዘርፍ በሰው ጩኸት ሳይሆን በመረጃ (Data) የሚመራ ነው። እያንዳንዱ የህዝብ ትራንስፖርት ተሽከርካሪ የጂፒኤስ (GPS) መቆጣጠሪያ ሊገጠምለት ይገባል። ይህም ተሳፋሪው ታክሲው የት እንደደረሰ በስልኩ ወይም በመቆሚያዎች ላይ በሚገኙ ዲጂታል ሰሌዳዎች እንዲያይ ያስችለዋል።
በተጨማሪም የዲጂታል ክፍያ (E-ticketing) ስርዓትን በስፋት ተግባራዊ በማድረግ ረዳቶች ለዝርዝር ብለው የሚፈጥሩትን መጉላላትና አሽከርካሪዎች መረጃ ሳይኖራቸው የሚባክኑበትን ጊዜ ማስቀረት ይቻላል።
2. የመሠረተ ልማት ማሻሻያና ጥበቃ
ተሳፋሪው ክፍት ሜዳ ላይ ቆሞ ለተፈጥሮ አደጋ እንዲጋለጥ መደረግ የለበትም። ዘመናዊና ሰፊ የጥበቃ መጠለያዎች (Smart Shelters) መገንባት አለባቸው። እነዚህ መጠለያዎች መቀመጫ የዝናብ መከላከያ ጣሪያና የብርሃን አገልግሎት ሊኖራቸው ይገባል። ከዚህም በተጨማሪ ለህዝብ ትራንስፖርት ብቻ የሚውሉ ልዩ መስመሮች (Dedicated Bus Lanes) በስፋት መዘርጋት አለባቸው። ይህም አውቶቡሶችና ታክሲዎች በትራፊክ መጨናነቅ ሳይያዙ በፍጥነት ተመላልሰው ተሳፋሪውን እንዲያነሱ ይረዳቸዋል።
3. የትራንስፖርት አቅርቦት አቅምን ማሳደግ
አነስተኛ ታክሲዎች ለከተማዋ የትራንስፖርት ፍላጎት በቂ አይደሉም። መንግስት ከፍተኛ ቁጥር ያለው ተሳፋሪ በአንድ ጊዜ መጫን የሚችሉ ትልልቅ አውቶቡሶችን (High Capacity Buses) ወደ ስራ በስፋት ማስገባት አለበት።
አንድ ትልቅ አውቶቡስ አምስት እና ስድስት ሚኒባሶችን መተካት ስለሚችል የጎዳና ላይ መጨናነቅን ይቀንሳል። የግሉ ዘርፍም በዚህ ዘርፍ ላይ እንዲሰማራ የጉምሩክና የታክስ ማበረታቻዎችን መስጠት ወሳኝ ነው።
4. በጊዜ ሰሌዳ የሚመራ የአሰራር ስርዓት
አሁን ያለው "መኪናው ሰው እስኪሞላ ይጠብቅ" የሚለው አሰራር መለወጥ አለበት። ትራንስፖርት በጊዜ ሰሌዳ (Timetable) ሊመራ ይገባል።
መኪናው ሰው ሞላም አልሞላም በየአምስት ወይም በየአስር ደቂቃው ከርዕሰ መቆሚያው እንዲነሳ የሚያስገድድ ደንብ ሊኖር ይገባል። ይህ ሲሆን ተሳፋሪው መቼ እንደሚሄድ ስለሚያውቅ አላስፈላጊ ጭንቀትና ሰልፍ ይቀንሳል።
የአዲስ አበባን የትራንስፖርት ችግር መፍታት የሚቻለው በዘመቻ ሳይሆን በተቀናጀ ስልታዊ እቅድ ነው። መንግስት ቴክኖሎጂን፣ የመሠረተ ልማት ግንባታንና የግሉን ዘርፍ ተሳትፎ በማቀናጀት የዜጎችን እንግልት ሊያበቃ ይገባል።
ትራንስፖርት የከተማዋ የደም ዝውውር እንደመሆኑ መጠን ዘመናዊነቱ ለኢኮኖሚ እድገትና ለዜጎች ክብር ወሳኝ መሆኑን መረዳት ያስፈልጋል።
ይህንን ዘመናዊ አሰራር ተግባራዊ ለማድረግ መንግስት እና የአዲስ አበባ አስተዳደር በሚከተሉት መሰረተ ልማቶች ላይ ኢንቨስት ማድረግ አለባቸው፡
1. የተሽከርካሪ እና መረጃ መሰረተ ልማት (Smart Fleet & Data)
የመረጃ ማዕከል (Central Command and Control Center)
ሁሉንም የተሸከርካሪዎች መረጃ የጂፒኤስ ዳታ፣ የካሜራ ክትትል፣ እና የክፍያ ስርዓትን በአንድ ማዕከል የሚቆጣጠር እና የሚመረምር ተቋም። ይህ ማዕከል በትራፊክ መጨናነቅ እና በሰው ብዛት ላይ በመመስረት ፈጣን ውሳኔዎችን ያሳልፋል።
* የጂፒኤስ እና የኮሙኒኬሽን መሳሪያዎች (GPS and Communication Units):
በእያንዳንዱ የህዝብ ትራንስፖርት ተሽከርካሪ (ባቡር፣ አውቶቡስ፣ ሚኒባስ) ላይ የሚገጠሙ የጂፒኤስ መከታተያዎች እና የኮሙኒኬሽን መሳሪያዎች።
* ዲጂታል የመረጃ ሰሌዳዎች (Digital Info Boards): በየተርሚናሉ እና በዋና ዋና መቆሚያዎች ላይ የሚተከሉ የተሽከርካሪዎችን መድረሻ ጊዜ፣ መስመሮችን፣ እና የጉዞ መርሐግብርን የሚያሳዩ ዲጂታል ስክሪኖች።
* የዲጂታል ክፍያ ስርዓት መሰረተ ልማት: የካርድ አንባቢዎች፣ የPOS ማሽኖች፣ እና የመረጃ አውታር (network) በየተሽከርካሪው እና በየመሸጫ ጣቢያው ላይ።
2. የፊዚካል መሠረተ ልማት (Physical Infrastructure)
* ዘመናዊ ተርሚናሎች እና መጠለያዎች ከላይ እንደተጠቀሰው፣ በቂ መቀመጫዎች፣ የዝናብ እና ፀሐይ መከላከያ ጣሪያዎች፣ እና የብርሃን አገልግሎት ያላቸው መጠለያዎች። በተጨማሪም በመጠለያዎቹ ላይ ዲጂታል የመረጃ ሰሌዳዎች እና የዲጂታል ክፍያ ጣቢያዎች ሊኖሩ ይችላሉ።
* የልዩ የትራንስፖርት መስመሮች (Dedicated Bus Lanes):
ለአውቶቡሶች እና ለባቡር ብቻ የሚውሉ መስመሮችን መዘርጋት። ይህንን ለመተግበር የጎዳና ላይ ምልክቶች የተለየ ቀለም ያለው አስፋልት፣ እና አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ የአጥር ክፍፍሎችን መጠቀም።
* የትራፊክ ማመቻቸት መሰረተ ልማት:
ለህዝብ ትራንስፖርት ቅድሚያ የሚሰጥ የትራፊክ መብራት ስርዓት (Smart Traffic Signals)፣ ይህም አውቶቡሶች በቀላሉ እንዲንቀሳቀሱ ይረዳል።
3. የተሽከርካሪ መሰረተ ልማት (Fleet Infrastructure)
* ከፍተኛ አቅም ያላቸው አውቶቡሶች (Mass Transit Fleet): ከፍተኛ ቁጥር ያለው ተሳፋሪ በአንድ ጊዜ መጫን የሚችሉ፣ ዘመናዊ፣ አስተማማኝ እና ለአካባቢ ተስማሚ የሆኑ ትልልቅ አውቶቡሶች።
* ለአካል ጉዳተኞች ተደራሽ የሆኑ ተሽከርካሪዎች: ሁሉንም የህብረተሰብ ክፍሎች ግምት ውስጥ ያስገቡ አውቶቡሶች።
4. የፖሊሲ እና ተቋማዊ መሰረተ ልማት
* የጊዜ ሰሌዳ እና የክትትል ደንቦች:
ትራንስፖርትን በጊዜ ሰሌዳ የመምራት እና የተሽከርካሪዎችን እንቅስቃሴ የመቆጣጠር ደንቦች።
* የትብብር ስምምነቶች: መንግስት እና የግሉ ዘርፍ በትራንስፖርት ዘርፍ ላይ በጋራ የሚሰሩበት ስምምነቶች።
አዲስ አበባችን ይህንን ዘመናዊ አገልግሎት መቼ ታገኝ ይሆን ?
ከሰልፍ ወደ ስልጣኔ እንዴት መሄድ አልቻልንም ?
የኔታ ሚዲያ
የአዲስ አበባን የትራንስፖርት እንግልት በዘመናዊ ስልት የመፍታት ስትራቴጂ
በአዲስ አበባ ጎዳናዎች ላይ የሚታዩት ረጅም የትራንስፖርት ሰልፎች የከተማዋን የቀን ተቀን እንቅስቃሴ ከሚፈታተኑ ዋና ዋና ማነቆዎች መካከል ቀዳሚዎቹ ናቸው።
በምስሉ ላይ እንደሚታየው በመቶዎች የሚቆጠሩ ዜጎች በዝናብና በፀሐይ ተገርፈው መኪና እስኪመጣ የሚጠብቁበት ሁኔታየከተማዋን ምርታማነት ከመቀነሱም በላይ የነዋሪውን ማህበራዊና ስነ-ልቦናዊ ጤና በእጅጉ ይጎዳል።
የትራንስፖርት ዘርፉ አሁንም "ረዳት" በሚባለው አካል ጩኸትና ግፊት ላይ መመስረቱ ደግሞ የዘርፉን ኋላቀርነት ማሳያ ነው። ይህንን ችግር ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ ለመቅረፍ መንግስትና የአዲስ አበባ አስተዳደር ሊከተሏቸው የሚገቡ አራት ዋና ዋና የለውጥ ምሰሶዎች አሉ።
1. የዲጂታል ቴክኖሎጂ ትግበራ (Smart Mobility)
ዓለም የደረሰበት የትራንስፖርት ዘርፍ በሰው ጩኸት ሳይሆን በመረጃ (Data) የሚመራ ነው። እያንዳንዱ የህዝብ ትራንስፖርት ተሽከርካሪ የጂፒኤስ (GPS) መቆጣጠሪያ ሊገጠምለት ይገባል። ይህም ተሳፋሪው ታክሲው የት እንደደረሰ በስልኩ ወይም በመቆሚያዎች ላይ በሚገኙ ዲጂታል ሰሌዳዎች እንዲያይ ያስችለዋል።
በተጨማሪም የዲጂታል ክፍያ (E-ticketing) ስርዓትን በስፋት ተግባራዊ በማድረግ ረዳቶች ለዝርዝር ብለው የሚፈጥሩትን መጉላላትና አሽከርካሪዎች መረጃ ሳይኖራቸው የሚባክኑበትን ጊዜ ማስቀረት ይቻላል።
2. የመሠረተ ልማት ማሻሻያና ጥበቃ
ተሳፋሪው ክፍት ሜዳ ላይ ቆሞ ለተፈጥሮ አደጋ እንዲጋለጥ መደረግ የለበትም። ዘመናዊና ሰፊ የጥበቃ መጠለያዎች (Smart Shelters) መገንባት አለባቸው። እነዚህ መጠለያዎች መቀመጫ የዝናብ መከላከያ ጣሪያና የብርሃን አገልግሎት ሊኖራቸው ይገባል። ከዚህም በተጨማሪ ለህዝብ ትራንስፖርት ብቻ የሚውሉ ልዩ መስመሮች (Dedicated Bus Lanes) በስፋት መዘርጋት አለባቸው። ይህም አውቶቡሶችና ታክሲዎች በትራፊክ መጨናነቅ ሳይያዙ በፍጥነት ተመላልሰው ተሳፋሪውን እንዲያነሱ ይረዳቸዋል።
3. የትራንስፖርት አቅርቦት አቅምን ማሳደግ
አነስተኛ ታክሲዎች ለከተማዋ የትራንስፖርት ፍላጎት በቂ አይደሉም። መንግስት ከፍተኛ ቁጥር ያለው ተሳፋሪ በአንድ ጊዜ መጫን የሚችሉ ትልልቅ አውቶቡሶችን (High Capacity Buses) ወደ ስራ በስፋት ማስገባት አለበት።
አንድ ትልቅ አውቶቡስ አምስት እና ስድስት ሚኒባሶችን መተካት ስለሚችል የጎዳና ላይ መጨናነቅን ይቀንሳል። የግሉ ዘርፍም በዚህ ዘርፍ ላይ እንዲሰማራ የጉምሩክና የታክስ ማበረታቻዎችን መስጠት ወሳኝ ነው።
4. በጊዜ ሰሌዳ የሚመራ የአሰራር ስርዓት
አሁን ያለው "መኪናው ሰው እስኪሞላ ይጠብቅ" የሚለው አሰራር መለወጥ አለበት። ትራንስፖርት በጊዜ ሰሌዳ (Timetable) ሊመራ ይገባል።
መኪናው ሰው ሞላም አልሞላም በየአምስት ወይም በየአስር ደቂቃው ከርዕሰ መቆሚያው እንዲነሳ የሚያስገድድ ደንብ ሊኖር ይገባል። ይህ ሲሆን ተሳፋሪው መቼ እንደሚሄድ ስለሚያውቅ አላስፈላጊ ጭንቀትና ሰልፍ ይቀንሳል።
የአዲስ አበባን የትራንስፖርት ችግር መፍታት የሚቻለው በዘመቻ ሳይሆን በተቀናጀ ስልታዊ እቅድ ነው። መንግስት ቴክኖሎጂን፣ የመሠረተ ልማት ግንባታንና የግሉን ዘርፍ ተሳትፎ በማቀናጀት የዜጎችን እንግልት ሊያበቃ ይገባል።
ትራንስፖርት የከተማዋ የደም ዝውውር እንደመሆኑ መጠን ዘመናዊነቱ ለኢኮኖሚ እድገትና ለዜጎች ክብር ወሳኝ መሆኑን መረዳት ያስፈልጋል።
ይህንን ዘመናዊ አሰራር ተግባራዊ ለማድረግ መንግስት እና የአዲስ አበባ አስተዳደር በሚከተሉት መሰረተ ልማቶች ላይ ኢንቨስት ማድረግ አለባቸው፡
1. የተሽከርካሪ እና መረጃ መሰረተ ልማት (Smart Fleet & Data)
የመረጃ ማዕከል (Central Command and Control Center)
ሁሉንም የተሸከርካሪዎች መረጃ የጂፒኤስ ዳታ፣ የካሜራ ክትትል፣ እና የክፍያ ስርዓትን በአንድ ማዕከል የሚቆጣጠር እና የሚመረምር ተቋም። ይህ ማዕከል በትራፊክ መጨናነቅ እና በሰው ብዛት ላይ በመመስረት ፈጣን ውሳኔዎችን ያሳልፋል።
* የጂፒኤስ እና የኮሙኒኬሽን መሳሪያዎች (GPS and Communication Units):
በእያንዳንዱ የህዝብ ትራንስፖርት ተሽከርካሪ (ባቡር፣ አውቶቡስ፣ ሚኒባስ) ላይ የሚገጠሙ የጂፒኤስ መከታተያዎች እና የኮሙኒኬሽን መሳሪያዎች።
* ዲጂታል የመረጃ ሰሌዳዎች (Digital Info Boards): በየተርሚናሉ እና በዋና ዋና መቆሚያዎች ላይ የሚተከሉ የተሽከርካሪዎችን መድረሻ ጊዜ፣ መስመሮችን፣ እና የጉዞ መርሐግብርን የሚያሳዩ ዲጂታል ስክሪኖች።
* የዲጂታል ክፍያ ስርዓት መሰረተ ልማት: የካርድ አንባቢዎች፣ የPOS ማሽኖች፣ እና የመረጃ አውታር (network) በየተሽከርካሪው እና በየመሸጫ ጣቢያው ላይ።
2. የፊዚካል መሠረተ ልማት (Physical Infrastructure)
* ዘመናዊ ተርሚናሎች እና መጠለያዎች ከላይ እንደተጠቀሰው፣ በቂ መቀመጫዎች፣ የዝናብ እና ፀሐይ መከላከያ ጣሪያዎች፣ እና የብርሃን አገልግሎት ያላቸው መጠለያዎች። በተጨማሪም በመጠለያዎቹ ላይ ዲጂታል የመረጃ ሰሌዳዎች እና የዲጂታል ክፍያ ጣቢያዎች ሊኖሩ ይችላሉ።
* የልዩ የትራንስፖርት መስመሮች (Dedicated Bus Lanes):
ለአውቶቡሶች እና ለባቡር ብቻ የሚውሉ መስመሮችን መዘርጋት። ይህንን ለመተግበር የጎዳና ላይ ምልክቶች የተለየ ቀለም ያለው አስፋልት፣ እና አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ የአጥር ክፍፍሎችን መጠቀም።
* የትራፊክ ማመቻቸት መሰረተ ልማት:
ለህዝብ ትራንስፖርት ቅድሚያ የሚሰጥ የትራፊክ መብራት ስርዓት (Smart Traffic Signals)፣ ይህም አውቶቡሶች በቀላሉ እንዲንቀሳቀሱ ይረዳል።
3. የተሽከርካሪ መሰረተ ልማት (Fleet Infrastructure)
* ከፍተኛ አቅም ያላቸው አውቶቡሶች (Mass Transit Fleet): ከፍተኛ ቁጥር ያለው ተሳፋሪ በአንድ ጊዜ መጫን የሚችሉ፣ ዘመናዊ፣ አስተማማኝ እና ለአካባቢ ተስማሚ የሆኑ ትልልቅ አውቶቡሶች።
* ለአካል ጉዳተኞች ተደራሽ የሆኑ ተሽከርካሪዎች: ሁሉንም የህብረተሰብ ክፍሎች ግምት ውስጥ ያስገቡ አውቶቡሶች።
4. የፖሊሲ እና ተቋማዊ መሰረተ ልማት
* የጊዜ ሰሌዳ እና የክትትል ደንቦች:
ትራንስፖርትን በጊዜ ሰሌዳ የመምራት እና የተሽከርካሪዎችን እንቅስቃሴ የመቆጣጠር ደንቦች።
* የትብብር ስምምነቶች: መንግስት እና የግሉ ዘርፍ በትራንስፖርት ዘርፍ ላይ በጋራ የሚሰሩበት ስምምነቶች።
አዲስ አበባችን ይህንን ዘመናዊ አገልግሎት መቼ ታገኝ ይሆን ?
3 months ago
እኔ ችግር ፈቺ ነኝ ♥
I am a Problem Solver
PAN-AFRICAN Robotics Championship
FROM ELEMENTRY TO UNIVERSITY
Apr 01-03, 2026
At Science museum
ENGINEERING
Al
ROBOTICS
GETTING DIGITAL
CODING
DESIGNING INNOVATION
STEM EDUCATION
AFRICAN
MAT
1. CMC Addis international convention center
2. Bisrate Gebreal, Int Tennis club, 3rd Floor
3. Bole Reality Plaza 12th Floor
+251 911675401/+251 909790386
www.africanroboticschampio...
ethiorobogmail
ethiorobotics
I am a Problem Solver
PAN-AFRICAN Robotics Championship
FROM ELEMENTRY TO UNIVERSITY
Apr 01-03, 2026
At Science museum
ENGINEERING
Al
ROBOTICS
GETTING DIGITAL
CODING
DESIGNING INNOVATION
STEM EDUCATION
AFRICAN
MAT
1. CMC Addis international convention center
2. Bisrate Gebreal, Int Tennis club, 3rd Floor
3. Bole Reality Plaza 12th Floor
+251 911675401/+251 909790386
www.africanroboticschampio...
ethiorobogmail
ethiorobotics
3 months ago
የካቻ ዲጂታል ፋይናንሻል የባንክ ሒሳቦች እግድ ተነሳ
* የዲጂታል ትራንስፎርሜሽን ጉዞው ቀጥሏል
#ethiopia | የኢትዮጵያ ፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት፣ በሀገሪቱ ቀዳሚ የግል የክፍያ ሰነድ አውጪ በሆነው ካቻ ዲጂታል ፋይናንሻል ሰርቪስ አክሲዮን ማኅበር የባንክ ሒሳቦች ላይ ተጥሎ የነበረው እግድ እንዲነሳ ትዕዛዝ አስተላልፏል።
ፍርድ ቤቱ የካቻ የባንክ ሒሳቦች እንዲከፈቱ የወሰነ ሲሆን፤ ከውርርድ (Betting) ኩባንያዎች ጋር የተያያዘ 3.1 ሚሊዮን ብር ገደማ ግን ምርመራው እስኪጠናቀቅ ታግዶ እንዲቆይ አዟል።
ካቻ የሞባይል ገንዘብ ዝውውርን፣ የክፍያ ሥርዓቶችን (Bill & Merchant Payment)፣ እንዲሁም ዲጂታል ብድርና ቁጠባን በሀገር በቀል ዕውቀትና ቴክኖሎጂ በማቅረብ ይታወቃል።
ስትራቴጂካዊ አጋርነት፦ ተቋሙ ከባንኮች፣ ኢንሹራንስና አነስተኛ ብድርና ቁጠባ ተቋማት ጋር በመቀናጀት የፋይናንስ ዘርፉን በማዘመን ረገድ ጉልህ ሚና እየተጫወተ ይገኛል።
ካቻ የዲጂታል ኢንሹራንስ አገልግሎትን በፈር ቀዳጅነት በማቅረብ፣ የኢንሹራንስ ዘርፉን በቴክኖሎጂ ተደራሽ የማድረግ ሥራውን አጠናክሮ ቀጥሏል።
ይህ የፍርድ ቤት ውሳኔ ካቻ ያጋጠሙትን ተግዳሮቶች በመቅረፍ፣ የጀመረውን ሀገራዊ የዲጂታል ትራንስፎርሜሽን ጉዞ ያለ መስተጓጎል እንዲቀጥል አመቺ መደላድል የሚፈጥር ነው።
የካቻ ዲጂታል ፋይናንሻል አገልግሎትን በስልክዎ ለማግኘት፦ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ!
የካቻ ዲጂታል ፋይናንሻል ሰርቪስ (Kacha Digital Financial Services) የባንክ ሒሳቦች እግድ በሕግ መነሳቱን ተከትሎ፣ ኩባንያው መደበኛ አገልግሎቶቹን በሙሉ አቅሙ መቀጠሉ ይታወቃል።
የሞባይል ገንዘብ ዝውውርን፣ የክፍያ ሥርዓቶችን፣ ዲጂታል ብድርና ቁጠባን እንዲሁም የኢንሹራንስ አገልግሎቶችን በስልክዎ ለማግኘት መተግበሪያውን (App) ከታች ባሉት ሊንኮች ማውረድ ይችላሉ፦
መተግበሪያውን ለማውረድ፦
ለአንድሮይድ (Android) ተጠቃሚዎች ከፕሌይ ስቶር፦
https://play.google.com/st...
ለአይፎን (iOS) ተጠቃሚዎች ከአፕ ስቶር፦
https://apps.apple.com/us/...
የካቻን መተግበሪያ በመጠቀም ፈጣን፣ አስተማማኝና ምቹ የዲጂታል ፋይናንስ አገልግሎቶችን ማግኘት ይጀምሩ።
#getu #ethiopia #kachadigital #financialinclusion #digitaleconomy #fintechethiopia #bankingnews #courtdecision #ካቻዲጂታል #ዲጂታልፋይናንስ #ኢትዮጵያ #የባንክእግድ #ዜና #ጌጡተመስገን #getutemesgen
* የዲጂታል ትራንስፎርሜሽን ጉዞው ቀጥሏል
#ethiopia | የኢትዮጵያ ፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት፣ በሀገሪቱ ቀዳሚ የግል የክፍያ ሰነድ አውጪ በሆነው ካቻ ዲጂታል ፋይናንሻል ሰርቪስ አክሲዮን ማኅበር የባንክ ሒሳቦች ላይ ተጥሎ የነበረው እግድ እንዲነሳ ትዕዛዝ አስተላልፏል።
ፍርድ ቤቱ የካቻ የባንክ ሒሳቦች እንዲከፈቱ የወሰነ ሲሆን፤ ከውርርድ (Betting) ኩባንያዎች ጋር የተያያዘ 3.1 ሚሊዮን ብር ገደማ ግን ምርመራው እስኪጠናቀቅ ታግዶ እንዲቆይ አዟል።
ካቻ የሞባይል ገንዘብ ዝውውርን፣ የክፍያ ሥርዓቶችን (Bill & Merchant Payment)፣ እንዲሁም ዲጂታል ብድርና ቁጠባን በሀገር በቀል ዕውቀትና ቴክኖሎጂ በማቅረብ ይታወቃል።
ስትራቴጂካዊ አጋርነት፦ ተቋሙ ከባንኮች፣ ኢንሹራንስና አነስተኛ ብድርና ቁጠባ ተቋማት ጋር በመቀናጀት የፋይናንስ ዘርፉን በማዘመን ረገድ ጉልህ ሚና እየተጫወተ ይገኛል።
ካቻ የዲጂታል ኢንሹራንስ አገልግሎትን በፈር ቀዳጅነት በማቅረብ፣ የኢንሹራንስ ዘርፉን በቴክኖሎጂ ተደራሽ የማድረግ ሥራውን አጠናክሮ ቀጥሏል።
ይህ የፍርድ ቤት ውሳኔ ካቻ ያጋጠሙትን ተግዳሮቶች በመቅረፍ፣ የጀመረውን ሀገራዊ የዲጂታል ትራንስፎርሜሽን ጉዞ ያለ መስተጓጎል እንዲቀጥል አመቺ መደላድል የሚፈጥር ነው።
የካቻ ዲጂታል ፋይናንሻል አገልግሎትን በስልክዎ ለማግኘት፦ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ!
የካቻ ዲጂታል ፋይናንሻል ሰርቪስ (Kacha Digital Financial Services) የባንክ ሒሳቦች እግድ በሕግ መነሳቱን ተከትሎ፣ ኩባንያው መደበኛ አገልግሎቶቹን በሙሉ አቅሙ መቀጠሉ ይታወቃል።
የሞባይል ገንዘብ ዝውውርን፣ የክፍያ ሥርዓቶችን፣ ዲጂታል ብድርና ቁጠባን እንዲሁም የኢንሹራንስ አገልግሎቶችን በስልክዎ ለማግኘት መተግበሪያውን (App) ከታች ባሉት ሊንኮች ማውረድ ይችላሉ፦
መተግበሪያውን ለማውረድ፦
ለአንድሮይድ (Android) ተጠቃሚዎች ከፕሌይ ስቶር፦
https://play.google.com/st...
ለአይፎን (iOS) ተጠቃሚዎች ከአፕ ስቶር፦
https://apps.apple.com/us/...
የካቻን መተግበሪያ በመጠቀም ፈጣን፣ አስተማማኝና ምቹ የዲጂታል ፋይናንስ አገልግሎቶችን ማግኘት ይጀምሩ።
#getu #ethiopia #kachadigital #financialinclusion #digitaleconomy #fintechethiopia #bankingnews #courtdecision #ካቻዲጂታል #ዲጂታልፋይናንስ #ኢትዮጵያ #የባንክእግድ #ዜና #ጌጡተመስገን #getutemesgen
3 months ago
የኢትዮጵያን እወነተኛ ገጽታ ለዓለም ለማስተዋወቅ ኢንፍሉዌንሰር ቱር ኢትዮጵያ 2026 ይፋ ሆነ!
#fastmereja :የኢትዮጵያን ተፈጥሯዊ፣ ታሪካዊና ባህላዊ እሴቶች ለዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ይበልጥ ለማስተዋወቅ ያለመ ''ኢንፍሉዌንሰር ቱርኢትዮጵያ 2026" የተሰኘ ግዙፍ የዲጂታል ዘመቻ ትናንት በይፋ ተጀመረ፡፡
በኤን ዜድ ኮሙኒኬሽን (NZ Communications) አማካኝነት የተዘጋጀው ይህ አገራዊና ዓለም አቀፋዊ ንቅናቄ፣ ታዋቂ የዲጂታል ይዘት ፈጣሪዎችንና ተፅዕኖ ፈጣሪዎችን (Influencers) በማስተባበር የኢትዮጵያን ትክክለኛ ገጽታ በተቀናጀ መልኩ እንዲያስተዋውቁ ለማድረግ የታለመ መሆኑ በጋዜጣዊ መግለጫው ላይ ተገልጿል።
ይህ ግዙፍ ፕሮጀክት በሦስት ታዋቂ የዲጂታል አምባሳደሮች የሚመራ ሲሆን፣ እነሱም ብሩክ ኒውስ (Brook News)፣ ብሩክ ዚቲ (Bruck Zitty) እና ዮሐንስ ተሾመ ናቸው፡፡
እነዚህ ግለሰቦች ያላቸውን ሰፊ ተከታይና የዲጂታል ክህሎት በመጠቀም፣ በኢትዮጵያ ዙሪያ የሚሰሩ ይዘቶች ከፍተኛ መነቃቃትን እንዲፈጥሩና የማህበረሰብ ተሳትፎን እንዲያሳድጉ ይጠበቃል።
የዘመቻው አዘጋጅ ኤን ዜድ ኮሙኒኬሽንስ እንደገለጸው፣ ንቅናቄው ከመደበኛው የማስታወቂያ አቀራረብ ይልቅ በሰዎች መካከል በሚፈጠር ቀጥተኛ ግንኙነትና በእውነተኛ የልምድ ልውውጥ (Digital Storytelling) ላይ የተመሰረተ በመሆኑ ልዩ እንደሚያረገዉ ተገልጿል።
በፕሮጀክቱ ላይ የሚሳተፉ ተፅዕኖ ፈጣሪዎች የሀገሪቱን ባህልና ማንነት ያለ ምንም ክፍያ በፈቃደኝነት የሚያስተዋውቁ ሲሆን፣ ይህም ለሀገራዊ ኩራትና ለዓለም አቀፍ ታዋቂነት ትልቅ አስተዋጽኦ እንደሚኖረው ተጠቁሟል።
ይህ ተነሳሽነት ታዋቂ ኢትዮጵያውያን ተጽዕኖ ፈጣሪዎችን በአንድ ላይ በማሰባሰብ በየክልሉ እንዲጓዙና ከማህበረሰቡ ጋርእንዲገናኙ በማድረግ፣ የኢትዮጵያን የአኗኗር ዘይቤና ያሉትን የኢንቨስትመንት ዕድሎች ለዓለም አቀፍ ታዳሚዎች ተደራሽ ለማድረግ አልሟል።
በተጨማሪም ንቅናቄው ለግል ድርጅቶችና ብራንዶች የኢትዮጵያን ገጽታ በመገንባቱ ሂደት ውስጥ አጋር በመሆን የድርጅታቸውን ተደራሽነት እንዲያሰፉ ዕድል እንደሚሰጥም ተገልጿል።
#fastmereja :የኢትዮጵያን ተፈጥሯዊ፣ ታሪካዊና ባህላዊ እሴቶች ለዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ይበልጥ ለማስተዋወቅ ያለመ ''ኢንፍሉዌንሰር ቱርኢትዮጵያ 2026" የተሰኘ ግዙፍ የዲጂታል ዘመቻ ትናንት በይፋ ተጀመረ፡፡
በኤን ዜድ ኮሙኒኬሽን (NZ Communications) አማካኝነት የተዘጋጀው ይህ አገራዊና ዓለም አቀፋዊ ንቅናቄ፣ ታዋቂ የዲጂታል ይዘት ፈጣሪዎችንና ተፅዕኖ ፈጣሪዎችን (Influencers) በማስተባበር የኢትዮጵያን ትክክለኛ ገጽታ በተቀናጀ መልኩ እንዲያስተዋውቁ ለማድረግ የታለመ መሆኑ በጋዜጣዊ መግለጫው ላይ ተገልጿል።
ይህ ግዙፍ ፕሮጀክት በሦስት ታዋቂ የዲጂታል አምባሳደሮች የሚመራ ሲሆን፣ እነሱም ብሩክ ኒውስ (Brook News)፣ ብሩክ ዚቲ (Bruck Zitty) እና ዮሐንስ ተሾመ ናቸው፡፡
እነዚህ ግለሰቦች ያላቸውን ሰፊ ተከታይና የዲጂታል ክህሎት በመጠቀም፣ በኢትዮጵያ ዙሪያ የሚሰሩ ይዘቶች ከፍተኛ መነቃቃትን እንዲፈጥሩና የማህበረሰብ ተሳትፎን እንዲያሳድጉ ይጠበቃል።
የዘመቻው አዘጋጅ ኤን ዜድ ኮሙኒኬሽንስ እንደገለጸው፣ ንቅናቄው ከመደበኛው የማስታወቂያ አቀራረብ ይልቅ በሰዎች መካከል በሚፈጠር ቀጥተኛ ግንኙነትና በእውነተኛ የልምድ ልውውጥ (Digital Storytelling) ላይ የተመሰረተ በመሆኑ ልዩ እንደሚያረገዉ ተገልጿል።
በፕሮጀክቱ ላይ የሚሳተፉ ተፅዕኖ ፈጣሪዎች የሀገሪቱን ባህልና ማንነት ያለ ምንም ክፍያ በፈቃደኝነት የሚያስተዋውቁ ሲሆን፣ ይህም ለሀገራዊ ኩራትና ለዓለም አቀፍ ታዋቂነት ትልቅ አስተዋጽኦ እንደሚኖረው ተጠቁሟል።
ይህ ተነሳሽነት ታዋቂ ኢትዮጵያውያን ተጽዕኖ ፈጣሪዎችን በአንድ ላይ በማሰባሰብ በየክልሉ እንዲጓዙና ከማህበረሰቡ ጋርእንዲገናኙ በማድረግ፣ የኢትዮጵያን የአኗኗር ዘይቤና ያሉትን የኢንቨስትመንት ዕድሎች ለዓለም አቀፍ ታዳሚዎች ተደራሽ ለማድረግ አልሟል።
በተጨማሪም ንቅናቄው ለግል ድርጅቶችና ብራንዶች የኢትዮጵያን ገጽታ በመገንባቱ ሂደት ውስጥ አጋር በመሆን የድርጅታቸውን ተደራሽነት እንዲያሰፉ ዕድል እንደሚሰጥም ተገልጿል።
3 months ago
የኔ ሄልዝ ከባለድርሻ አካላት ጋር ተወያየ
#ethiopia | በኢትዮጵያ የሴቶችን የጤና አገልግሎት እና የመድኃኒት አቅርቦት ስርአትን ለማቃለል በቴክኖሎጂ የታገዘ ስራ የጀመረው "የኔ ሄልዝ" ፣ አገልግሎቱን ይበልጥ ተደራሽ የሚያደርጉ አዳዲስ አሰራሮችን ይፋ አደረገ።
የድርጅቱ መስራችና ስራ አስኪያጅ ቅድስት ተስፋዬ እንደገለጹት፣ "የኔ ሄልዝ" ባለፉት አራት ዓመታት በሴቶች ጤና እና በፋርማሲዩቲካል ዘርፍ ላይ ትኩረት አድርጎ ሲሰራ ቆይቷል። ድርጅቱ በተለይ በሞባይል መተግበሪያው (App) አማካኝነት ለሴቶች ሦስት ዋና ዋና አገልግሎቶችን ይሰጣል፡
* የጤና መረጃ፡ ስለ እርግዝና፣ ስለ የወር አበባ ዑደትና ስለ ተለያዩ መድኃኒቶች ግንዛቤ የሚሰጡ መረጃዎች።
* የቴሌ ሄልዝ (Tele-Health) አገልግሎት፡ ታካሚዎች በቪዲዮ፣ በቻት ወይም በስልክ ከሐኪሞችና ከፋርማሲስቶች ጋር በቀጥታ በመገናኘት ምክክር የሚያደርጉበትና መድኃኒት የሚታዘዝበት ሥርዓት።
* የኦንላይን ፋርማሲ፡ የታዘዘላቸውን መድኃኒት ወይም የውጭ አገር የሕክምና ትዕዛዝ (Prescription) በመተግበሪያው ላይ በመጫን መድኃኒቱን ባሉበት ቦታ ድረስ እንዲመጣላቸው የሚያደርግ አገልግሎት።
ድርጅቱ አሁን ላይ አገልግሎቱን በማስፋት ከባንኮች ጋር በመተባበር ለፋርማሲዎችና ለጤና ተቋማት የብድር አቅርቦት ማመቻቸት መጀመሩን ገልጿል። ይህ አሰራር ፋርማሲዎች የገንዘብ እጥረት ሳይገጥማቸው መድኃኒቶችን በቋሚነት እንዲያቀርቡና ህብረተሰቡ የመድኃኒት እጥረት እንዳይገጥመው ለማድረግ ያለመ ነው።
በተጨማሪም "የኔ ሄልዝ" ከ60 በላይ ከሚሆኑ አምራቾች፣ አስመጪዎችና የጤና ተቋማት ጋር የጅምላ ግብይት ትስስር (Online Wholesale Platform) መፍጠሩ ተጠቁሟል።
በአገሪቱ ያለውን ዝቅተኛ የዲጂታል ቴክኖሎጂ ግንዛቤ (Digital Literacy) ለመቅረፍ፣ ድርጅቱ ለጤና ባለሙያዎች፣ ለተማሪዎችና ለተጠቃሚዎች መተግበሪያውን እንዴት መጠቀም እንደሚችሉ ስልጠናዎችን እየሰጠ ሲሆን መተግበሪያውም ተጠቃሚዎች እንዳይሰላቹ በቀላልና ምቹ በሆነ መንገድ (User Friendly) እንዲዘጋጅ ተደርጓል።
"የኔ ሄልዝ" ዛሬ ባካሄደው ዓመታዊ የውይይት መድረክ ላይ ከመንግሥት አካላት (ከኢትዮጵያ መድኃኒትና ምግብ ቁጥጥር ባለሥልጣን - EFDA) እና ከኢትዮጵያ መድኃኒት ማህበር ጋር በመሆን የኦንላይን መድኃኒት ግብይትና አቅርቦት ሕጋዊ ማዕቀፎች እንዲጠናከሩ ውይይቶችን አድርጓል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #የኔ_ሄልዝ #የሴቶች_ጤና #ቴክኖሎጂ #ጤና #ኢትዮጵያ #yenehealth #telehealth #digitalhealth
#ethiopia | በኢትዮጵያ የሴቶችን የጤና አገልግሎት እና የመድኃኒት አቅርቦት ስርአትን ለማቃለል በቴክኖሎጂ የታገዘ ስራ የጀመረው "የኔ ሄልዝ" ፣ አገልግሎቱን ይበልጥ ተደራሽ የሚያደርጉ አዳዲስ አሰራሮችን ይፋ አደረገ።
የድርጅቱ መስራችና ስራ አስኪያጅ ቅድስት ተስፋዬ እንደገለጹት፣ "የኔ ሄልዝ" ባለፉት አራት ዓመታት በሴቶች ጤና እና በፋርማሲዩቲካል ዘርፍ ላይ ትኩረት አድርጎ ሲሰራ ቆይቷል። ድርጅቱ በተለይ በሞባይል መተግበሪያው (App) አማካኝነት ለሴቶች ሦስት ዋና ዋና አገልግሎቶችን ይሰጣል፡
* የጤና መረጃ፡ ስለ እርግዝና፣ ስለ የወር አበባ ዑደትና ስለ ተለያዩ መድኃኒቶች ግንዛቤ የሚሰጡ መረጃዎች።
* የቴሌ ሄልዝ (Tele-Health) አገልግሎት፡ ታካሚዎች በቪዲዮ፣ በቻት ወይም በስልክ ከሐኪሞችና ከፋርማሲስቶች ጋር በቀጥታ በመገናኘት ምክክር የሚያደርጉበትና መድኃኒት የሚታዘዝበት ሥርዓት።
* የኦንላይን ፋርማሲ፡ የታዘዘላቸውን መድኃኒት ወይም የውጭ አገር የሕክምና ትዕዛዝ (Prescription) በመተግበሪያው ላይ በመጫን መድኃኒቱን ባሉበት ቦታ ድረስ እንዲመጣላቸው የሚያደርግ አገልግሎት።
ድርጅቱ አሁን ላይ አገልግሎቱን በማስፋት ከባንኮች ጋር በመተባበር ለፋርማሲዎችና ለጤና ተቋማት የብድር አቅርቦት ማመቻቸት መጀመሩን ገልጿል። ይህ አሰራር ፋርማሲዎች የገንዘብ እጥረት ሳይገጥማቸው መድኃኒቶችን በቋሚነት እንዲያቀርቡና ህብረተሰቡ የመድኃኒት እጥረት እንዳይገጥመው ለማድረግ ያለመ ነው።
በተጨማሪም "የኔ ሄልዝ" ከ60 በላይ ከሚሆኑ አምራቾች፣ አስመጪዎችና የጤና ተቋማት ጋር የጅምላ ግብይት ትስስር (Online Wholesale Platform) መፍጠሩ ተጠቁሟል።
በአገሪቱ ያለውን ዝቅተኛ የዲጂታል ቴክኖሎጂ ግንዛቤ (Digital Literacy) ለመቅረፍ፣ ድርጅቱ ለጤና ባለሙያዎች፣ ለተማሪዎችና ለተጠቃሚዎች መተግበሪያውን እንዴት መጠቀም እንደሚችሉ ስልጠናዎችን እየሰጠ ሲሆን መተግበሪያውም ተጠቃሚዎች እንዳይሰላቹ በቀላልና ምቹ በሆነ መንገድ (User Friendly) እንዲዘጋጅ ተደርጓል።
"የኔ ሄልዝ" ዛሬ ባካሄደው ዓመታዊ የውይይት መድረክ ላይ ከመንግሥት አካላት (ከኢትዮጵያ መድኃኒትና ምግብ ቁጥጥር ባለሥልጣን - EFDA) እና ከኢትዮጵያ መድኃኒት ማህበር ጋር በመሆን የኦንላይን መድኃኒት ግብይትና አቅርቦት ሕጋዊ ማዕቀፎች እንዲጠናከሩ ውይይቶችን አድርጓል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #የኔ_ሄልዝ #የሴቶች_ጤና #ቴክኖሎጂ #ጤና #ኢትዮጵያ #yenehealth #telehealth #digitalhealth
Sponsored by
Surafel
3 months ago
🇩🇰 የዴንማርክ አምባሳደር በፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ያደረጉት ጉብኝት
#ethiopia | በኢትዮጵያ የዴንማርክ አምባሳደር ክቡር ሱን ክሮግስትረፕ ዛሬ የካቲት 26 ቀን 2018 ዓ.ም (March 5, 2026) በፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በመገኘት የሥራ ጉብኝት አድርገዋል።
የጉብኝቱና የውይይቱ ዋና ዋና ነጥቦች እንደሚከተለው ቀርበዋል፦
፩. የሪፎርም ሥራዎችና ዲጂታላይዜሽን
የአምባሳደሩ ዕይታ፦ አምባሳደር ሱን ክሮግስትረፕ ፍርድ ቤቱ እያከናወናቸው ያሉ የለውጥ ተግባራት የሚደነቁ መሆናቸውን ገልጸዋል። በተለይም የዳኝነት ሥርዓቱን ግልጽነትና ተጠያቂነት ለማስፈን እየተሰራ ያለው የዲጂታላይዜሽን (Digitalization) ሥራ ለፍትሕ ሥርዓቱ መጠናከር ትልቅ እመርታ መሆኑን ጠቅሰዋል።
መሠረተ ልማት፦ አምባሳደሩ በፍርድ ቤቱ የተገነቡ የቴክኖሎጂ መሠረተ ልማቶችን በአካል ተዘዋውረው ተመልክተዋል።
፪. የሁለትዮሽ ትብብርና ሥልጠና
የፕሬዝዳንቱ መልዕክት፦ የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንት ክቡር አቶ ቴዎድሮስ ምህረት፣ በኢትዮጵያና በዴንማርክ መካከል ያለው መልካም ግንኙነት በፍትሕ ዘርፉም ተጠናክሮ እንዲቀጥል ፍላጎታቸውን ገልጸዋል።
ምስጋና፦ በዴንማርክ የሰብዓዊ መብቶች ተቋም (Danish Institute for Human Rights) አማካኝነት ለኢትዮጵያ ዳኞች ለተሰጠው የሙያ ሥልጠና ኤምባሲው ላደረገው አስተዋጽኦ ፕሬዝዳንቱ ምስጋና አቅርበዋል።
፫. የቀጣይ የሥራ አቅጣጫ
ዴንማርክ በኢትዮጵያ በበርካታ ዘርፎች ላይ በጋራ እየሰራች መሆኑን የጠቀሱት አምባሳደሩ፣ በቀጣይም ከፍርድ ቤቶች ጋር ያለውን አጋርነት ይበልጥ ለማጠናከርና በትብብር ለመሥራት ያላቸውን ዝግጁነት አረጋግጠዋል።
ምንጭ፦
የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ኮሚዩኒኬሽንና ስትራቴጂያዊ አጋርነት ዳይሬክቶሬት
#ኢትዮጵያ #ዴንማርክ #ፍትሕ #ፌዴራልጠቅላይፍርድቤት #ዲጂታላይዜሽን #ethiopia #denmark #justicereform #digitaljudiciary #getu #temesgen #getutemesgen #ጌጡ #ተመስገን #ጌጡተመስገን
#ethiopia | በኢትዮጵያ የዴንማርክ አምባሳደር ክቡር ሱን ክሮግስትረፕ ዛሬ የካቲት 26 ቀን 2018 ዓ.ም (March 5, 2026) በፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በመገኘት የሥራ ጉብኝት አድርገዋል።
የጉብኝቱና የውይይቱ ዋና ዋና ነጥቦች እንደሚከተለው ቀርበዋል፦
፩. የሪፎርም ሥራዎችና ዲጂታላይዜሽን
የአምባሳደሩ ዕይታ፦ አምባሳደር ሱን ክሮግስትረፕ ፍርድ ቤቱ እያከናወናቸው ያሉ የለውጥ ተግባራት የሚደነቁ መሆናቸውን ገልጸዋል። በተለይም የዳኝነት ሥርዓቱን ግልጽነትና ተጠያቂነት ለማስፈን እየተሰራ ያለው የዲጂታላይዜሽን (Digitalization) ሥራ ለፍትሕ ሥርዓቱ መጠናከር ትልቅ እመርታ መሆኑን ጠቅሰዋል።
መሠረተ ልማት፦ አምባሳደሩ በፍርድ ቤቱ የተገነቡ የቴክኖሎጂ መሠረተ ልማቶችን በአካል ተዘዋውረው ተመልክተዋል።
፪. የሁለትዮሽ ትብብርና ሥልጠና
የፕሬዝዳንቱ መልዕክት፦ የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንት ክቡር አቶ ቴዎድሮስ ምህረት፣ በኢትዮጵያና በዴንማርክ መካከል ያለው መልካም ግንኙነት በፍትሕ ዘርፉም ተጠናክሮ እንዲቀጥል ፍላጎታቸውን ገልጸዋል።
ምስጋና፦ በዴንማርክ የሰብዓዊ መብቶች ተቋም (Danish Institute for Human Rights) አማካኝነት ለኢትዮጵያ ዳኞች ለተሰጠው የሙያ ሥልጠና ኤምባሲው ላደረገው አስተዋጽኦ ፕሬዝዳንቱ ምስጋና አቅርበዋል።
፫. የቀጣይ የሥራ አቅጣጫ
ዴንማርክ በኢትዮጵያ በበርካታ ዘርፎች ላይ በጋራ እየሰራች መሆኑን የጠቀሱት አምባሳደሩ፣ በቀጣይም ከፍርድ ቤቶች ጋር ያለውን አጋርነት ይበልጥ ለማጠናከርና በትብብር ለመሥራት ያላቸውን ዝግጁነት አረጋግጠዋል።
ምንጭ፦
የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ኮሚዩኒኬሽንና ስትራቴጂያዊ አጋርነት ዳይሬክቶሬት
#ኢትዮጵያ #ዴንማርክ #ፍትሕ #ፌዴራልጠቅላይፍርድቤት #ዲጂታላይዜሽን #ethiopia #denmark #justicereform #digitaljudiciary #getu #temesgen #getutemesgen #ጌጡ #ተመስገን #ጌጡተመስገን
3 months ago
ይህንን #መልካም_ዜና ሰምተዋል? - በአገልግሎት አሰጣጣችን ላይ ያልዎትን እርካታ #በዲጅታል_አማራጭ ለእኛ የሚያሳውቁበት አዲስ መንገድ ዘርግተናል🔻
አገልግሎቱ ''የደንበኞች ዕርካታ ዳሰሳ ጥናት በዲጅታል ቴክኖሎጂ /Customer Satisfaction Digital Survey/'' አስጀመረ፤ #ይህንን_መልካም_ዜና ለሁሉም ደንበኞቻችን በፍጥነት ያጋሩ👇
👉 የዕርካታ ዳሰሳ ጥናት መጠይቅን በዲጅታል አማራጭ ለመሙላት (https://survey.eeu.et:100) ይህንን ሊንክ ይጠቀሙ፤
👉 የዲጅታል መጠይቅ (Survey) ዋና ዓላማ
➡️ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ደንበኞች በተቋሙ አገልግሎት አሰጣጥ ያላቸውን እርካታ ደረጃ ማወቅና በቀጣይ የተሻለ አገልግሎት ለመስጠት የሚያስችለውን የደንበኞቹን አስተያየት መሰብሰብ ነው።
➡️ ከደንበኞቻችን የሚሰበሰቡ መረጃዎች ምስጢራዊነታቸው የተጠበቀና በአጥኚው ተቋም ብቻ ተወስኖ የሚቆይ ነው።
👉 ታዲያ ወድ ደንበኞቻችን መጠይቁን ስትሞሉ
➡️ አገልግሎት የምታገኙበትን ''ሪጅንና አገልግሎት መስጫ ማዕከል''
➡️ ክፍያ የምትፈፅሙበትን ''የደንበኛ አካውንት ቁጥር (CA Number)'' በቅድሚያ ማስገባት ይጠበቅባችኋል፡፡
⚠️ በአንድ ''የደንበኛ አካውንት ቁጥር (CA Number)'' መጠይቁን መሙላት የሚፈቀደው #አንድ ግዜ ብቻ ነው፡፡
🔻ተቋማችን ሊንኩን ተጠቅመው መጠይቆቹን ለሚሞሉ ''እሰከ 30 ሺህ ለሚሆኑ ደንበኞች'' #በዕጣ የ100 ብር ካርድ የሚሞላበትን አሰራር ማዘጋጀቱንም በደስታ ይገልፃል፡፡
🔻በጥናቱ ለመሳተፍ ፈቃደኛ በመሆንዎ በቅድሚያ ከልብ እናመሰግናለን።
👉 ''ከየካቲት 24 - መጋቢት 03 ቀን 2018 ዓ.ም'' ድረስ ባሉት ተከታታይ 10 ቀናት ውስጥ ሊንኩን ተጭነው በመግባት የተዘጋጀውን መጠይቅ በመሙላት የአገልግሎት አሰጣጣችንን ለማሻሻል የምናደርገውን ጥረት ይደግፉ፡፡
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
አገልግሎቱ ''የደንበኞች ዕርካታ ዳሰሳ ጥናት በዲጅታል ቴክኖሎጂ /Customer Satisfaction Digital Survey/'' አስጀመረ፤ #ይህንን_መልካም_ዜና ለሁሉም ደንበኞቻችን በፍጥነት ያጋሩ👇
👉 የዕርካታ ዳሰሳ ጥናት መጠይቅን በዲጅታል አማራጭ ለመሙላት (https://survey.eeu.et:100) ይህንን ሊንክ ይጠቀሙ፤
👉 የዲጅታል መጠይቅ (Survey) ዋና ዓላማ
➡️ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ደንበኞች በተቋሙ አገልግሎት አሰጣጥ ያላቸውን እርካታ ደረጃ ማወቅና በቀጣይ የተሻለ አገልግሎት ለመስጠት የሚያስችለውን የደንበኞቹን አስተያየት መሰብሰብ ነው።
➡️ ከደንበኞቻችን የሚሰበሰቡ መረጃዎች ምስጢራዊነታቸው የተጠበቀና በአጥኚው ተቋም ብቻ ተወስኖ የሚቆይ ነው።
👉 ታዲያ ወድ ደንበኞቻችን መጠይቁን ስትሞሉ
➡️ አገልግሎት የምታገኙበትን ''ሪጅንና አገልግሎት መስጫ ማዕከል''
➡️ ክፍያ የምትፈፅሙበትን ''የደንበኛ አካውንት ቁጥር (CA Number)'' በቅድሚያ ማስገባት ይጠበቅባችኋል፡፡
⚠️ በአንድ ''የደንበኛ አካውንት ቁጥር (CA Number)'' መጠይቁን መሙላት የሚፈቀደው #አንድ ግዜ ብቻ ነው፡፡
🔻ተቋማችን ሊንኩን ተጠቅመው መጠይቆቹን ለሚሞሉ ''እሰከ 30 ሺህ ለሚሆኑ ደንበኞች'' #በዕጣ የ100 ብር ካርድ የሚሞላበትን አሰራር ማዘጋጀቱንም በደስታ ይገልፃል፡፡
🔻በጥናቱ ለመሳተፍ ፈቃደኛ በመሆንዎ በቅድሚያ ከልብ እናመሰግናለን።
👉 ''ከየካቲት 24 - መጋቢት 03 ቀን 2018 ዓ.ም'' ድረስ ባሉት ተከታታይ 10 ቀናት ውስጥ ሊንኩን ተጭነው በመግባት የተዘጋጀውን መጠይቅ በመሙላት የአገልግሎት አሰጣጣችንን ለማሻሻል የምናደርገውን ጥረት ይደግፉ፡፡
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
4 months ago
ቴሌስትሪም፡ የኢትዮጵያ ዲጂታል ህዳሴ ወይስ የሞኖፖሊ ድር?
የካቲት 13 ቀን 2018 ዓ.ም የኢትዮጵያ የዲጂታል ታሪክ አዲስ ምዕራፍ ተከፍቷል። ኢትዮ ቴሌኮም "ቴሌስትሪም" (teleStream) የተሰኘውን የቪዲዮ ስርጭት መድረክ በይፋ ሲያስጀምር፣ በዋና ስራ አስፈፃሚዋ ፍሬህይወት ታምሩ ንግግር ውስጥ የሚንፀባረቀው ተስፋ ግዙፍ ነበር። "የሀገር ገቢን ማሳደግ፣ የትምህርትና ጤና መረጃን ማቅለል፣ የሚዲያ ስነ-ምህዳሩን ማዘመን..." የሚሉ ቃላት አየሩን ሞልተውታል።
ይሁን እንጂ ከዚህ አንጸባራቂ ድግስ ጀርባ ያሉ የቴክኖሎጂ ፀሐፊዎች፣ የኢኮኖሚ ባለሙያዎች እና የዘርፉ ተዋናዮች ጥያቄያቸው ጥቁርና ነጭ ነው። ቴሌስትሪም የኢትዮጵያን የዲጂታል ምህዳር ወደ ላቀ ደረጃ ያሸጋግራል ወይስ የግል ባለሀብቱንና የፈጠራ ሰዎችን ሜዳ ያጠባል?
1. የይዘት ፈጠራ ወይስ የድግግሞሽ አዙሪት?
የቴሌስትሪም ዋነኛ መሸጫ ተደርጎ የቀረበው ከ60 በላይ የቴሌቪዥን ጣቢያዎችን በአንድ መተግበሪያ ማቅረቡ ነው። የቴክኖሎጂ ፀሐፊዎች ግን እዚህ ላይ ትልቅ የጥያቄ ምልክት ያነሳሉ።
ተግዳሮቱ፦ አብዛኞቹ በቴሌስትሪም ላይ የቀረቡት ጣቢያዎች በ "ኢትዮሳት" (Ethiosat) በኩል በነፃ የሚገኙ ናቸው። ተጠቃሚው ቀድሞውኑ በነፃ የሚያገኘውን ይዘት ለማየት ለምን ተጨማሪ የዳታ ክፍያ ይከፍላል?
የሌሎች ሀገራት ልምድ፦ እንደ አሜሪካው Netflix ወይም የደቡብ አፍሪካው Showmax ስኬታማ የሆኑት የሌሎችን ይዘት ስላስተላለፉ ሳይሆን "Original Content" (የራሳቸውን ልዩ ፊልሞችና ተከታታይ ድራማዎች) በማምረታቸው ነው።
የመፍትሄ አቅጣጫ፦ ቴሌስትሪም እንደ ስምምነቱ የሀገር ውስጥ የፊልም ባለሙያዎችና የዩቲዩብ ይዘት ፈጣሪዎች ስራዎቻቸውን በ "Pay-per-view" (ለአንድ ቪዲዮ ብቻ በመክፈል) የሚያቀርቡበት የገበያ ቦታ (Marketplace) ካልሆነ፣ ተጠቃሚው ከሳተላይት ዲሹ ተለይቶ ወደ ቴሌስትሪም መምጣቱ የታሰበውን ያክል ላይሆን ይችላል።
2. "ዲጂታል ሌዋታን" እና የገበያ ሞኖፖሊ ስጋት
በዲጂታል ኢኮኖሚ ውስጥ "Vertical Integration" (አንድ ኩባንያ ሁሉንም ዘርፍ መቆጣጠሩ) አደገኛ ውጤት ሊኖረው ይችላል። ኢትዮ ቴሌኮም በአሁኑ ወቅት፡-
መሰረተ ልማቱን (ኢንተርኔት) ይቆጣጠራል፣
የክፍያ መንገዱን (ቴሌብር) ይይዛል፣
አሁን ደግሞ ይዘቱን (ቴሌስትሪም) ይዞ መጥቷል።
"አንድ ዳኛ እራሱ ተጫዋች፣ እራሱ አወዳዳሪ ከሆነ ጨዋታው ፍትሃዊ አይሆንም" ይላሉ የቴክኖሎጂ ተንታኞች።
የፈጠራ ምህዳር መጥበብ፦ አንድ ወጣት ኢትዮጵያዊ የቪዲዮ ስርጭት መተግበሪያ ቢሰራ፣ ከኢትዮ ቴሌኮም ጋር እንዴት ሊወዳደር ይችላል? ኢትዮ ቴሌኮም ለራሱ መተግበሪያ የዳታ ዋጋ ቅናሽ ሊያደርግ ይችላል፤ ለግል ባለሀብቱ ግን ያንን ላያደርግ ይችላል። ይህ "Net Neutrality" (የኢንተርኔት ገለልተኝነት) የሚባለውን ዓለም አቀፍ መርህ ይጥሳል።
የህንድ ተሞክሮ፦ በህንድ Reliance Jio የተሰኘው የቴሌኮም ኩባንያ ሁሉንም አገልግሎት በአንድ ላይ ሲያቀርብ፣ በርካታ ትናንሽ የቴክኖሎጂ ኩባንያዎች ከገበያ እንዲወጡ አድርጓል። ይህ በረጅም ጊዜ የደንበኞችን የመምረጥ አማራጭ ያጠባል።
3. የመሰረተ ልማት እውነታና የ አገልግሎት ጥያቄ
የቪዲዮ ስርጭት (Streaming) ከፍተኛ ፍጥነት ያለው ኢንተርኔት ይፈልጋል። የኢትዮ ቴሌኮም ሪፖርት እንደሚያሳየው የፋይበር ኢንተርኔት የደረሰው ለ79 ሺህ ደንበኞች ብቻ ነው።
ተደራሽነት፦ በሀገሪቱ በሚሊዮን የሚቆጠሩ ደንበኞች ባሉበት ሁኔታ፣ ቴሌስትሪም የጥቂት የከተማ "Elite" (ባለጸጋ) ደንበኞች መዝናኛ የመሆን ስጋት አለበት። በገጠሪቱ ኢትዮጵያ 3G በትክክል በማይሰራባቸው ብዙ ቦታዎች 4K ቪዲዮው በታቀደው ያክል ላይሰራ ይችላል።
የቴክኖሎጂ ማመቻቸት (Optimization)፦ በሌሎች ታዳጊ ሀገራት፣ የቪዲዮ መድረኮች ዝቅተኛ የኢንተርኔት ፍጥነት ባለበት (Low Bandwidth) ቪዲዮው ሳይቆራረጥ የሚታይበትን ቴክኖሎጂ ይጠቀማሉ። ቴሌስትሪም ይህን ቴክኖሎጂ ካላካተተ፣ ተጠቃሚው "Buffering" (መቆራረጥ) ሲበዛበት አገልግሎቱን የመተው ዕድሉ ሰፊ ነው።
4. የሚዲያ ስነ-ምህዳሩና የዲጂታል ሉዓላዊነት
በበጎ ጎኑ ሲታይ፣ ቴሌስትሪም የኢትዮጵያን የሚዲያ ስነ-ምህዳር የማዘመን አቅም አለው።
የገቢ ምንጭ፦ የሀገር ውስጥ ሚዲያዎች በሳተላይት ስርጭት ለውጭ ሀገር ኩባንያዎች የሚከፍሉትን በሚሊዮን የሚቆጠር ዶላር ሊያስቀር ይችላል።
መረጃን ዲሞክራሲያዊ ማድረግ፦ በትምህርትና ጤና ዙሪያ የቀረቡት ይዘቶች በትክክል ተግባራዊ ከሆኑ፣ በተለይም በቪዲዮ የታገዘ ትምህርት ለወጣቱ ትውልድ ትልቅ ፋይዳ ይኖረዋል።
መረጃን በአግባቡ ማስተዳደር፦ የሀገሪቱ ዳታ በሀገር ውስጥ ሰርቨር መኖሩ ለዲጂታል ሉዓላዊነት (Digital Sovereignty) ትልቅ አስተዋጽኦ አለው።
የወደፊት እጣ ፈንታ
ቴሌስትሪም የኢትዮጵያ "ኔትፍሊክስ" የመሆን አቅም አለው፤ ነገር ግን ይህ የሚሆነው ኢትዮ ቴሌኮም እንደ 'አቅራቢ' ብቻ ሳይሆን እንደ 'አመቻች' ሲሰራ ነው። ኩባንያው ራሱን ከግል ዘርፉ ጋር ከሚያወዳድር ይልቅ፣ የግል ዘርፉ የራሱን ይዘት የሚያቀርብበት "Platform" (መድረክ) ቢሆን ለሀገር ዘላቂ ጥቅም ይኖረዋል።
የመንግስት የኬብል ቲቪ ከመሆን አልፎ፣ የፈጠራ ሰዎችና የኪነ-ጥበብ ባለሙያዎች የሚተነፍሱበት ሜዳ እንዲሆን የሚከተሉት ነጥቦች ወሳኝ ናቸው፡-
ፍትሃዊ ውድድር፦ ለሌሎች የይዘት አቅራቢዎችም ተመሳሳይ የዳታ ዋጋ ማመቻቸት።
ልዩ ይዘት፦ የሀገር ውስጥ ፊልም ሰሪዎችን በገንዘብ ማበረታታትና ልዩ ስራዎችን ማቅረብ።
የመሰረተ ልማት ዝርጋታ፦ የፋይበር ኢንተርኔትን ከጥቂት የከተማ አካባቢዎች አውጥቶ ለብዙሃኑ ተደራሽ ማድረግ።
በመጨረሻም፣ ቴሌስትሪም በቴክኖሎጂው ዓለም "ዘመናዊ" ቢመስልም፣ ስኬቱ የሚለካው በቴክኖሎጂው ብልጭልጭነት ሳይሆን በዜጎች ኑሮ ላይ በሚያመጣው እውነተኛ ለውጥና ለግል ዘርፉ በሚሰጠው የነፃነት አየር ይሆናል።
የካቲት 13 ቀን 2018 ዓ.ም የኢትዮጵያ የዲጂታል ታሪክ አዲስ ምዕራፍ ተከፍቷል። ኢትዮ ቴሌኮም "ቴሌስትሪም" (teleStream) የተሰኘውን የቪዲዮ ስርጭት መድረክ በይፋ ሲያስጀምር፣ በዋና ስራ አስፈፃሚዋ ፍሬህይወት ታምሩ ንግግር ውስጥ የሚንፀባረቀው ተስፋ ግዙፍ ነበር። "የሀገር ገቢን ማሳደግ፣ የትምህርትና ጤና መረጃን ማቅለል፣ የሚዲያ ስነ-ምህዳሩን ማዘመን..." የሚሉ ቃላት አየሩን ሞልተውታል።
ይሁን እንጂ ከዚህ አንጸባራቂ ድግስ ጀርባ ያሉ የቴክኖሎጂ ፀሐፊዎች፣ የኢኮኖሚ ባለሙያዎች እና የዘርፉ ተዋናዮች ጥያቄያቸው ጥቁርና ነጭ ነው። ቴሌስትሪም የኢትዮጵያን የዲጂታል ምህዳር ወደ ላቀ ደረጃ ያሸጋግራል ወይስ የግል ባለሀብቱንና የፈጠራ ሰዎችን ሜዳ ያጠባል?
1. የይዘት ፈጠራ ወይስ የድግግሞሽ አዙሪት?
የቴሌስትሪም ዋነኛ መሸጫ ተደርጎ የቀረበው ከ60 በላይ የቴሌቪዥን ጣቢያዎችን በአንድ መተግበሪያ ማቅረቡ ነው። የቴክኖሎጂ ፀሐፊዎች ግን እዚህ ላይ ትልቅ የጥያቄ ምልክት ያነሳሉ።
ተግዳሮቱ፦ አብዛኞቹ በቴሌስትሪም ላይ የቀረቡት ጣቢያዎች በ "ኢትዮሳት" (Ethiosat) በኩል በነፃ የሚገኙ ናቸው። ተጠቃሚው ቀድሞውኑ በነፃ የሚያገኘውን ይዘት ለማየት ለምን ተጨማሪ የዳታ ክፍያ ይከፍላል?
የሌሎች ሀገራት ልምድ፦ እንደ አሜሪካው Netflix ወይም የደቡብ አፍሪካው Showmax ስኬታማ የሆኑት የሌሎችን ይዘት ስላስተላለፉ ሳይሆን "Original Content" (የራሳቸውን ልዩ ፊልሞችና ተከታታይ ድራማዎች) በማምረታቸው ነው።
የመፍትሄ አቅጣጫ፦ ቴሌስትሪም እንደ ስምምነቱ የሀገር ውስጥ የፊልም ባለሙያዎችና የዩቲዩብ ይዘት ፈጣሪዎች ስራዎቻቸውን በ "Pay-per-view" (ለአንድ ቪዲዮ ብቻ በመክፈል) የሚያቀርቡበት የገበያ ቦታ (Marketplace) ካልሆነ፣ ተጠቃሚው ከሳተላይት ዲሹ ተለይቶ ወደ ቴሌስትሪም መምጣቱ የታሰበውን ያክል ላይሆን ይችላል።
2. "ዲጂታል ሌዋታን" እና የገበያ ሞኖፖሊ ስጋት
በዲጂታል ኢኮኖሚ ውስጥ "Vertical Integration" (አንድ ኩባንያ ሁሉንም ዘርፍ መቆጣጠሩ) አደገኛ ውጤት ሊኖረው ይችላል። ኢትዮ ቴሌኮም በአሁኑ ወቅት፡-
መሰረተ ልማቱን (ኢንተርኔት) ይቆጣጠራል፣
የክፍያ መንገዱን (ቴሌብር) ይይዛል፣
አሁን ደግሞ ይዘቱን (ቴሌስትሪም) ይዞ መጥቷል።
"አንድ ዳኛ እራሱ ተጫዋች፣ እራሱ አወዳዳሪ ከሆነ ጨዋታው ፍትሃዊ አይሆንም" ይላሉ የቴክኖሎጂ ተንታኞች።
የፈጠራ ምህዳር መጥበብ፦ አንድ ወጣት ኢትዮጵያዊ የቪዲዮ ስርጭት መተግበሪያ ቢሰራ፣ ከኢትዮ ቴሌኮም ጋር እንዴት ሊወዳደር ይችላል? ኢትዮ ቴሌኮም ለራሱ መተግበሪያ የዳታ ዋጋ ቅናሽ ሊያደርግ ይችላል፤ ለግል ባለሀብቱ ግን ያንን ላያደርግ ይችላል። ይህ "Net Neutrality" (የኢንተርኔት ገለልተኝነት) የሚባለውን ዓለም አቀፍ መርህ ይጥሳል።
የህንድ ተሞክሮ፦ በህንድ Reliance Jio የተሰኘው የቴሌኮም ኩባንያ ሁሉንም አገልግሎት በአንድ ላይ ሲያቀርብ፣ በርካታ ትናንሽ የቴክኖሎጂ ኩባንያዎች ከገበያ እንዲወጡ አድርጓል። ይህ በረጅም ጊዜ የደንበኞችን የመምረጥ አማራጭ ያጠባል።
3. የመሰረተ ልማት እውነታና የ አገልግሎት ጥያቄ
የቪዲዮ ስርጭት (Streaming) ከፍተኛ ፍጥነት ያለው ኢንተርኔት ይፈልጋል። የኢትዮ ቴሌኮም ሪፖርት እንደሚያሳየው የፋይበር ኢንተርኔት የደረሰው ለ79 ሺህ ደንበኞች ብቻ ነው።
ተደራሽነት፦ በሀገሪቱ በሚሊዮን የሚቆጠሩ ደንበኞች ባሉበት ሁኔታ፣ ቴሌስትሪም የጥቂት የከተማ "Elite" (ባለጸጋ) ደንበኞች መዝናኛ የመሆን ስጋት አለበት። በገጠሪቱ ኢትዮጵያ 3G በትክክል በማይሰራባቸው ብዙ ቦታዎች 4K ቪዲዮው በታቀደው ያክል ላይሰራ ይችላል።
የቴክኖሎጂ ማመቻቸት (Optimization)፦ በሌሎች ታዳጊ ሀገራት፣ የቪዲዮ መድረኮች ዝቅተኛ የኢንተርኔት ፍጥነት ባለበት (Low Bandwidth) ቪዲዮው ሳይቆራረጥ የሚታይበትን ቴክኖሎጂ ይጠቀማሉ። ቴሌስትሪም ይህን ቴክኖሎጂ ካላካተተ፣ ተጠቃሚው "Buffering" (መቆራረጥ) ሲበዛበት አገልግሎቱን የመተው ዕድሉ ሰፊ ነው።
4. የሚዲያ ስነ-ምህዳሩና የዲጂታል ሉዓላዊነት
በበጎ ጎኑ ሲታይ፣ ቴሌስትሪም የኢትዮጵያን የሚዲያ ስነ-ምህዳር የማዘመን አቅም አለው።
የገቢ ምንጭ፦ የሀገር ውስጥ ሚዲያዎች በሳተላይት ስርጭት ለውጭ ሀገር ኩባንያዎች የሚከፍሉትን በሚሊዮን የሚቆጠር ዶላር ሊያስቀር ይችላል።
መረጃን ዲሞክራሲያዊ ማድረግ፦ በትምህርትና ጤና ዙሪያ የቀረቡት ይዘቶች በትክክል ተግባራዊ ከሆኑ፣ በተለይም በቪዲዮ የታገዘ ትምህርት ለወጣቱ ትውልድ ትልቅ ፋይዳ ይኖረዋል።
መረጃን በአግባቡ ማስተዳደር፦ የሀገሪቱ ዳታ በሀገር ውስጥ ሰርቨር መኖሩ ለዲጂታል ሉዓላዊነት (Digital Sovereignty) ትልቅ አስተዋጽኦ አለው።
የወደፊት እጣ ፈንታ
ቴሌስትሪም የኢትዮጵያ "ኔትፍሊክስ" የመሆን አቅም አለው፤ ነገር ግን ይህ የሚሆነው ኢትዮ ቴሌኮም እንደ 'አቅራቢ' ብቻ ሳይሆን እንደ 'አመቻች' ሲሰራ ነው። ኩባንያው ራሱን ከግል ዘርፉ ጋር ከሚያወዳድር ይልቅ፣ የግል ዘርፉ የራሱን ይዘት የሚያቀርብበት "Platform" (መድረክ) ቢሆን ለሀገር ዘላቂ ጥቅም ይኖረዋል።
የመንግስት የኬብል ቲቪ ከመሆን አልፎ፣ የፈጠራ ሰዎችና የኪነ-ጥበብ ባለሙያዎች የሚተነፍሱበት ሜዳ እንዲሆን የሚከተሉት ነጥቦች ወሳኝ ናቸው፡-
ፍትሃዊ ውድድር፦ ለሌሎች የይዘት አቅራቢዎችም ተመሳሳይ የዳታ ዋጋ ማመቻቸት።
ልዩ ይዘት፦ የሀገር ውስጥ ፊልም ሰሪዎችን በገንዘብ ማበረታታትና ልዩ ስራዎችን ማቅረብ።
የመሰረተ ልማት ዝርጋታ፦ የፋይበር ኢንተርኔትን ከጥቂት የከተማ አካባቢዎች አውጥቶ ለብዙሃኑ ተደራሽ ማድረግ።
በመጨረሻም፣ ቴሌስትሪም በቴክኖሎጂው ዓለም "ዘመናዊ" ቢመስልም፣ ስኬቱ የሚለካው በቴክኖሎጂው ብልጭልጭነት ሳይሆን በዜጎች ኑሮ ላይ በሚያመጣው እውነተኛ ለውጥና ለግል ዘርፉ በሚሰጠው የነፃነት አየር ይሆናል።
Sponsored by
Surafel
Comments