7 days ago
ያንጎ ጉዞ የትራንስፖርት አገልግሎቱን በሐዋሳ ከተማ በይፋ መጀመሩን አስታወቀ
#ethiopia | ዓለም አቀፉ የቴክኖሎጂ ኩባንያ ያንጎ ግሩፕ አካል የሆነው ያንጎ ጉዞ፣ ዘመናዊና ተመጣጣኝ የዲጂታል ትራንስፖርት አገልግሎቱን በሐዋሳ ከተማ በይፋ ማስጀመሩን ገልጿል።
ይህ አዲስ አሠራር በሲዳማ ክልል ዋና ከተማ የተዘረጋው ከሀገር ውስጥ ድርጅቶች ማለትም ከኤልና ትሬዲንግ እና ከኮንትራስት ትሬዲንግ ጋር በመተባበር ሲሆን፣ ዓላማውም በከተማዋ ያለውን የትራንስፖርት ሥርዓት ማዘመንና ማቀላጠፍ ነው።
በአዲሱ መተግበሪያ ላይ ባጃጅ፣ ባለ አራት እግር ባጃጅ እና የሞተር ሳይክል አገልግሎቶች የተካተቱ ሲሆን፣ ተሳፋሪዎች በመጀመሪያዎቹ ሦስት ጉዞዎቻቸው የ30 በመቶ ቅናሽ ያገኛሉ።
አገልግሎቱ በሁለት የታሪፍ ክፍሎች የሚሰጥ ሲሆን፣ ተጠቃሚዎች የጉዞ ዋጋውን አስቀድመው ማወቅ ስለሚችሉ ከመንገድ ላይ መኪና ከማስቆም የተሻለና አስተማማኝ አማራጭ ይሆንላቸዋል።
የባጃጅ ታሪፍ ባለ ሦስትና ባለ አራት እግር ተሽከርካሪዎችን የሚያካትት ሲሆን፣ የሞቶ ታሪፍ ደግሞ ፈጣን እንቅስቃሴ ለሚፈልጉ ተሳፋሪዎች የተዘጋጀ ነው።
ይህ የቴክኖሎጂ ፕላትፎርም ለአሽከርካሪዎችም ሰፊ የሥራ ዕድል ይዞ መጥቷል።
የያንጎ የጉዞ ማዛመጃ ዘዴ አሽከርካሪዎችን በአቅራቢያቸው ከሚገኙ ተሳፋሪዎች ጋር በቀጥታ የሚያገናኝ በመሆኑ፣ ያለሥራ የሚቆዩበትን ጊዜ በመቀነስ ዕለታዊ ገቢያቸውን እንዲያሳድጉ ይረዳቸዋል።
ከተሽከርካሪ አሽከርካሪዎች መካከል ዳዊት ይድነቃቸው እንደገለጸው፣ መተግበሪያውን መጠቀም ከጀመረ ወዲህ ደንበኞችን በቀላሉ ማግኘት እንደቻለና የሥራ ሂደቱ እንደተቀየረለት ገልጿል።
ከ560 ሺህ በላይ ሕዝብ ያላትና በንግድና ቱሪዝም ዘርፍ በፍጥነት እያደገች የምትገኘው ሐዋሳ፣ ያንጎ ከአዲስ አበባ ውጪ አገልግሎቱን ያስፋፋባት የመጀመሪያዋ ከተማ ሆናለች።
የያንጎ ኢትዮጵያ ሥራ አስኪያጅ ዶክተር የቀናዓለም አበበ እንደተናገሩት፣ የኩባንያው ዋና ዓላማ እያንዳንዱን የከተማ ጉዞ ለተሳፋሪዎች ምቹ ማድረግና ለአጋር አሽከርካሪዎች ደግሞ የተሻለ ጥቅም ማስገኘት ነው።
ያንጎ ግሩፕ በትራንስፖርት፣ በማድረስ፣ በመዝናኛና በሌሎች ዲጂታል ዘርፎች በአፍሪካ፣ በላቲን አሜሪካ፣ በአውሮፓና በመካከለኛው ምሥራቅ ከ30 በላይ ሀገራት ውስጥ አገልግሎት በመስጠት ላይ የሚገኝ ዓለም አቀፍ ተቋም ነው።
#yango #hawassa #sidama #transport #digital #taxi #tech #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | ዓለም አቀፉ የቴክኖሎጂ ኩባንያ ያንጎ ግሩፕ አካል የሆነው ያንጎ ጉዞ፣ ዘመናዊና ተመጣጣኝ የዲጂታል ትራንስፖርት አገልግሎቱን በሐዋሳ ከተማ በይፋ ማስጀመሩን ገልጿል።
ይህ አዲስ አሠራር በሲዳማ ክልል ዋና ከተማ የተዘረጋው ከሀገር ውስጥ ድርጅቶች ማለትም ከኤልና ትሬዲንግ እና ከኮንትራስት ትሬዲንግ ጋር በመተባበር ሲሆን፣ ዓላማውም በከተማዋ ያለውን የትራንስፖርት ሥርዓት ማዘመንና ማቀላጠፍ ነው።
በአዲሱ መተግበሪያ ላይ ባጃጅ፣ ባለ አራት እግር ባጃጅ እና የሞተር ሳይክል አገልግሎቶች የተካተቱ ሲሆን፣ ተሳፋሪዎች በመጀመሪያዎቹ ሦስት ጉዞዎቻቸው የ30 በመቶ ቅናሽ ያገኛሉ።
አገልግሎቱ በሁለት የታሪፍ ክፍሎች የሚሰጥ ሲሆን፣ ተጠቃሚዎች የጉዞ ዋጋውን አስቀድመው ማወቅ ስለሚችሉ ከመንገድ ላይ መኪና ከማስቆም የተሻለና አስተማማኝ አማራጭ ይሆንላቸዋል።
የባጃጅ ታሪፍ ባለ ሦስትና ባለ አራት እግር ተሽከርካሪዎችን የሚያካትት ሲሆን፣ የሞቶ ታሪፍ ደግሞ ፈጣን እንቅስቃሴ ለሚፈልጉ ተሳፋሪዎች የተዘጋጀ ነው።
ይህ የቴክኖሎጂ ፕላትፎርም ለአሽከርካሪዎችም ሰፊ የሥራ ዕድል ይዞ መጥቷል።
የያንጎ የጉዞ ማዛመጃ ዘዴ አሽከርካሪዎችን በአቅራቢያቸው ከሚገኙ ተሳፋሪዎች ጋር በቀጥታ የሚያገናኝ በመሆኑ፣ ያለሥራ የሚቆዩበትን ጊዜ በመቀነስ ዕለታዊ ገቢያቸውን እንዲያሳድጉ ይረዳቸዋል።
ከተሽከርካሪ አሽከርካሪዎች መካከል ዳዊት ይድነቃቸው እንደገለጸው፣ መተግበሪያውን መጠቀም ከጀመረ ወዲህ ደንበኞችን በቀላሉ ማግኘት እንደቻለና የሥራ ሂደቱ እንደተቀየረለት ገልጿል።
ከ560 ሺህ በላይ ሕዝብ ያላትና በንግድና ቱሪዝም ዘርፍ በፍጥነት እያደገች የምትገኘው ሐዋሳ፣ ያንጎ ከአዲስ አበባ ውጪ አገልግሎቱን ያስፋፋባት የመጀመሪያዋ ከተማ ሆናለች።
የያንጎ ኢትዮጵያ ሥራ አስኪያጅ ዶክተር የቀናዓለም አበበ እንደተናገሩት፣ የኩባንያው ዋና ዓላማ እያንዳንዱን የከተማ ጉዞ ለተሳፋሪዎች ምቹ ማድረግና ለአጋር አሽከርካሪዎች ደግሞ የተሻለ ጥቅም ማስገኘት ነው።
ያንጎ ግሩፕ በትራንስፖርት፣ በማድረስ፣ በመዝናኛና በሌሎች ዲጂታል ዘርፎች በአፍሪካ፣ በላቲን አሜሪካ፣ በአውሮፓና በመካከለኛው ምሥራቅ ከ30 በላይ ሀገራት ውስጥ አገልግሎት በመስጠት ላይ የሚገኝ ዓለም አቀፍ ተቋም ነው።
#yango #hawassa #sidama #transport #digital #taxi #tech #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
1 month ago
ያንጎ ግሩፕ፣ ከ6 የአፍሪካ ሀገራት ውስጥ የተመረጡ የ2026 የያንጎ ፌሎውሺፕ ፕሮግራም ተሳታፊዎችን ይፋ አደረገ!
...
አዲስ አበባ፣ ኢትዮጵያ ፤
ያንጎ ግሩፕ፣ ከ6 የአፍሪካ ሀገራት እና ከ600 አመልካቾች ውስጥ የተመረጡ 24 የ2026 የያንጎ ፌሎውሺፕ ፕሮግራም ተሳታፊዎችን ይፋ አደረገ! የተመረጡት ተሣታፊዎች፣ በ12 ሳምንታት ውስጥ የሳይንስና ቴክኖሎጂ መሠረት ያላቸው ፕሮጀክቶችን የቴክኒክ ክሂላቸውን በመጠቀም የሚያዘጋጁ ሲሆን በመጨረሻ በአቢጃን በሚካሄደው ልዩ ዝግጅት ላይ ሥራዎቻቸውን ያቀርባሉ።
የተመረጡት ተሳታፊዎች ከኮት ዲቯር፣ ዛምቢያ፣ ኢትዮጵያ፣ ሴኔጋል፣ ሞዛምቢክ እና ጋና የመጡ ሲሆን፣ ፕሮግራሙ ተሣታፊዎቹን በያዝነው የሥራ ዓመት ከ2 ሀገራት ወደ6 በማሳደግ ተደራሽነቱ መጨመሩን አስመስክሯል፡፡
የዘንድሮው ፕሮግራም በአርቴፊሻል ኢንተሊጀንስ (AI) ተግባራዊ አጠቃቀም ላይ ያተኩራል። ተሳታፊዎችም እንደ የጤና ዕውቀት ማበልጸጊያ መሣሪያዎች፣ የኃይል ክትትል ሥርዓቶች፣ የትራፊክ ማሻሻያ ሞዴሎች እና በአካባቢ ቋንቋዎች ላይ የተመረኮዙ የትምህርት መፍትሔዎችን ገንብተው እንደሚያሳዩ ይጠበቃል።
ፌሎውሺፑ በሦስት ደረጃዎች የተዋቀረ ነው፡፡ እነሱም፡- ዘላቂ መፍትሔ የሚያስፈልጋቸው ጉዳዮችን መለየት እና የገበያ ትንተና፣ የምርት ልማትና ዕድገት እና የመጨረሻ አቀራረብ። ፕሮግራሙ በ“ዴሞ ደይ” ወይም ተሣታፊዎች የተዘጋጁበትን ካቀረቡ በኋላ ይደመደማል፡፡ በዚህ ቀን፣ ቡድኖች ፕሮጀክቶቻቸውን ለኢንዱስትሪ ባለሙያዎች እና አጋሮች የሚያቀርቡ ሲሆን ሥራቸው ተስፋ እንዳለው ከታመነበት፣ የሥራ ማስጀመሪያ ፋይናንስ ድጋፍ (seed funding) ሊያገኙ ይችላሉ።
“የንጎ ፌሎውሺፕ ፕሮግራም፣ በአካባቢያዊ የቴክኖሎጂ ሥነምኅዳር ላይ ያቀድነው የረጅም ጊዜ ኢንቨስትመንታችን አካል ነው።” ያሉት የያንጎ ግሩፕ ዋና የንግድ ጉዳዮች ኃላፊ አዴኒዪ አዴባዮ፣ አክለውም “በቴክኖሎጂው ዘርፍ ላይ በመሰማራት ላይ ያሉ ባለተሰጥኦ ተሳታፊዎችን በመደገፍ እና በተለያዩ ገበያዎች መካከል የሥራ ትብብርን በመፍጠር፣ በአፍሪካ ገበያዎች ያሉ የቴክኖሎጂ ፍላጎቶችን የሚፈቱ የዘላቂ መፍትሔዎች ልማት ላይ ለመሳተፍ እንፈልጋለን፡፡ ጎን ለጎንም፣ አዳዲስ ሐሳብ አመንጪዎች ከአንድ ሀገር በላይ ሊሠሩ የሚችሉ ምርቶችን እንዲገነቡ እና እንዲያሳድጉ የመርዳት ከፍተኛ ፍላጎት አለን።” ሲሉ ተናግረዋል፡፡
እንደ ዓለም ባንክ ገለፃ፣ አፍሪካ ከ2.5 ሚሊዮን በላይ የሳይንስ፣ ቴክኖሎጂ፣ ኢንጂነሪንግ እና ሒሳብ (STEM) ባለሙያዎች እጥረት አጋጥሟታል። በመሆኑም፣ ፕሮግራሙ በባለሙያዎች ምክር እና በተግባራዊ የፕሮጀክት ሥልጠና መሠረትነት ላይ ተመርኩዞ ተሳታፊዎችን በተግባር ወደቴክኖሎጂና ዕውቀት ልምምድ በማቅረብ፣ ወደ ቴክኖሎጂ ሙያዎች የሚያመሩትን የዕውቀት መንገዶች በሙሉ ማጠናከር ይፈልጋል።
በቀደሙት ፕሮግራሞች እና ልምድ ልውውጦች ውስጥ፣ ተሳታፊዎች በጤና፣ በትምህርት እና በምህንድስና መስኮች የተለያዩ መፍትሔዎችን አበርክተዋል። አንዳንድ የፕሮግራሙ ተመራቂዎች በአጋር ድርጅቶች ውስጥ ቀጣይነት ያላቸውን የልምምድ ሥራዎች (internships) ያገኙ ሲሆን ሌሎች ደግሞ ማኅበረሰብ ለሚጠቅሙ ፕሮጀክቶቻቸው እውን ማድረግ የሚያስችል የገንዘብ ድጋፍ ተቀብለዋል። የአልሙናይ አባላትም ከፌሎውሺፑ በኋላ አዳዲስና ጀማሪ ኩባንያዎችን፣ ዲጂታል ምርቶችን እና ለትርፍ ያልተቋቋሙ ማኅበረሰብ ተኮር ፕሮጀክቶችን በመጀመር ሥራቸውን ቀጥለዋል።
- - -
ስለያንጎ ግሩፕ
ያንጎ ግሩፕ፣ ዓለም አቀፍ የቴክኖሎጂ ኩባንያ ሲሆን በዓለም አቀፍ ደረጃ ያሉ ዘመን አፈራሽ ቴክኖሎጂዎችን ወደ ዕለታዊና ኑሮን የሚያቀሉ አገልግሎቶች በመቀየር ማኅበረሰቦችን የሚያገለግል ተቋም ነው። ለፈጠራ ባለው የማያወላውል ቁርጠኝነት፣ ከዓለም ዙሪያ መሪ ቴክኖሎጂዎችን ወደተለያዩ የዓለም ክፍሎች ያለምንም እንከን ወደ የተቀናጀ የዕለት ተዕለት አገልግሎቶች ይቀይራል፤ በየጊዜውም ያዘምናል፡፡
የያንጎ ግሩፕ፣ የትራንስፖርት፣ የማድረስ፣ የፉድቴክ፣ የመዝናኛ እና ሌሎች ዲጂታል አገልግሎቶቹን በአፍሪካ ውስጥ ባሉ ከ30 በላይ ሀገራት፣ በላቲን አሜሪካ፣ በአውሮፓ፣ በመካከለኛው ምሥራቅ፣ በደቡብ እስያ እና ሌሎች የዓለም ሀገራት ውስጥ ይሰጣል።
ለተጨማሪ መረጃ: pryango.com. ላይ ይጎብኙን፡፡
...
አዲስ አበባ፣ ኢትዮጵያ ፤
ያንጎ ግሩፕ፣ ከ6 የአፍሪካ ሀገራት እና ከ600 አመልካቾች ውስጥ የተመረጡ 24 የ2026 የያንጎ ፌሎውሺፕ ፕሮግራም ተሳታፊዎችን ይፋ አደረገ! የተመረጡት ተሣታፊዎች፣ በ12 ሳምንታት ውስጥ የሳይንስና ቴክኖሎጂ መሠረት ያላቸው ፕሮጀክቶችን የቴክኒክ ክሂላቸውን በመጠቀም የሚያዘጋጁ ሲሆን በመጨረሻ በአቢጃን በሚካሄደው ልዩ ዝግጅት ላይ ሥራዎቻቸውን ያቀርባሉ።
የተመረጡት ተሳታፊዎች ከኮት ዲቯር፣ ዛምቢያ፣ ኢትዮጵያ፣ ሴኔጋል፣ ሞዛምቢክ እና ጋና የመጡ ሲሆን፣ ፕሮግራሙ ተሣታፊዎቹን በያዝነው የሥራ ዓመት ከ2 ሀገራት ወደ6 በማሳደግ ተደራሽነቱ መጨመሩን አስመስክሯል፡፡
የዘንድሮው ፕሮግራም በአርቴፊሻል ኢንተሊጀንስ (AI) ተግባራዊ አጠቃቀም ላይ ያተኩራል። ተሳታፊዎችም እንደ የጤና ዕውቀት ማበልጸጊያ መሣሪያዎች፣ የኃይል ክትትል ሥርዓቶች፣ የትራፊክ ማሻሻያ ሞዴሎች እና በአካባቢ ቋንቋዎች ላይ የተመረኮዙ የትምህርት መፍትሔዎችን ገንብተው እንደሚያሳዩ ይጠበቃል።
ፌሎውሺፑ በሦስት ደረጃዎች የተዋቀረ ነው፡፡ እነሱም፡- ዘላቂ መፍትሔ የሚያስፈልጋቸው ጉዳዮችን መለየት እና የገበያ ትንተና፣ የምርት ልማትና ዕድገት እና የመጨረሻ አቀራረብ። ፕሮግራሙ በ“ዴሞ ደይ” ወይም ተሣታፊዎች የተዘጋጁበትን ካቀረቡ በኋላ ይደመደማል፡፡ በዚህ ቀን፣ ቡድኖች ፕሮጀክቶቻቸውን ለኢንዱስትሪ ባለሙያዎች እና አጋሮች የሚያቀርቡ ሲሆን ሥራቸው ተስፋ እንዳለው ከታመነበት፣ የሥራ ማስጀመሪያ ፋይናንስ ድጋፍ (seed funding) ሊያገኙ ይችላሉ።
“የንጎ ፌሎውሺፕ ፕሮግራም፣ በአካባቢያዊ የቴክኖሎጂ ሥነምኅዳር ላይ ያቀድነው የረጅም ጊዜ ኢንቨስትመንታችን አካል ነው።” ያሉት የያንጎ ግሩፕ ዋና የንግድ ጉዳዮች ኃላፊ አዴኒዪ አዴባዮ፣ አክለውም “በቴክኖሎጂው ዘርፍ ላይ በመሰማራት ላይ ያሉ ባለተሰጥኦ ተሳታፊዎችን በመደገፍ እና በተለያዩ ገበያዎች መካከል የሥራ ትብብርን በመፍጠር፣ በአፍሪካ ገበያዎች ያሉ የቴክኖሎጂ ፍላጎቶችን የሚፈቱ የዘላቂ መፍትሔዎች ልማት ላይ ለመሳተፍ እንፈልጋለን፡፡ ጎን ለጎንም፣ አዳዲስ ሐሳብ አመንጪዎች ከአንድ ሀገር በላይ ሊሠሩ የሚችሉ ምርቶችን እንዲገነቡ እና እንዲያሳድጉ የመርዳት ከፍተኛ ፍላጎት አለን።” ሲሉ ተናግረዋል፡፡
እንደ ዓለም ባንክ ገለፃ፣ አፍሪካ ከ2.5 ሚሊዮን በላይ የሳይንስ፣ ቴክኖሎጂ፣ ኢንጂነሪንግ እና ሒሳብ (STEM) ባለሙያዎች እጥረት አጋጥሟታል። በመሆኑም፣ ፕሮግራሙ በባለሙያዎች ምክር እና በተግባራዊ የፕሮጀክት ሥልጠና መሠረትነት ላይ ተመርኩዞ ተሳታፊዎችን በተግባር ወደቴክኖሎጂና ዕውቀት ልምምድ በማቅረብ፣ ወደ ቴክኖሎጂ ሙያዎች የሚያመሩትን የዕውቀት መንገዶች በሙሉ ማጠናከር ይፈልጋል።
በቀደሙት ፕሮግራሞች እና ልምድ ልውውጦች ውስጥ፣ ተሳታፊዎች በጤና፣ በትምህርት እና በምህንድስና መስኮች የተለያዩ መፍትሔዎችን አበርክተዋል። አንዳንድ የፕሮግራሙ ተመራቂዎች በአጋር ድርጅቶች ውስጥ ቀጣይነት ያላቸውን የልምምድ ሥራዎች (internships) ያገኙ ሲሆን ሌሎች ደግሞ ማኅበረሰብ ለሚጠቅሙ ፕሮጀክቶቻቸው እውን ማድረግ የሚያስችል የገንዘብ ድጋፍ ተቀብለዋል። የአልሙናይ አባላትም ከፌሎውሺፑ በኋላ አዳዲስና ጀማሪ ኩባንያዎችን፣ ዲጂታል ምርቶችን እና ለትርፍ ያልተቋቋሙ ማኅበረሰብ ተኮር ፕሮጀክቶችን በመጀመር ሥራቸውን ቀጥለዋል።
- - -
ስለያንጎ ግሩፕ
ያንጎ ግሩፕ፣ ዓለም አቀፍ የቴክኖሎጂ ኩባንያ ሲሆን በዓለም አቀፍ ደረጃ ያሉ ዘመን አፈራሽ ቴክኖሎጂዎችን ወደ ዕለታዊና ኑሮን የሚያቀሉ አገልግሎቶች በመቀየር ማኅበረሰቦችን የሚያገለግል ተቋም ነው። ለፈጠራ ባለው የማያወላውል ቁርጠኝነት፣ ከዓለም ዙሪያ መሪ ቴክኖሎጂዎችን ወደተለያዩ የዓለም ክፍሎች ያለምንም እንከን ወደ የተቀናጀ የዕለት ተዕለት አገልግሎቶች ይቀይራል፤ በየጊዜውም ያዘምናል፡፡
የያንጎ ግሩፕ፣ የትራንስፖርት፣ የማድረስ፣ የፉድቴክ፣ የመዝናኛ እና ሌሎች ዲጂታል አገልግሎቶቹን በአፍሪካ ውስጥ ባሉ ከ30 በላይ ሀገራት፣ በላቲን አሜሪካ፣ በአውሮፓ፣ በመካከለኛው ምሥራቅ፣ በደቡብ እስያ እና ሌሎች የዓለም ሀገራት ውስጥ ይሰጣል።
ለተጨማሪ መረጃ: pryango.com. ላይ ይጎብኙን፡፡
2 months ago
🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉
ሊንኩን 👈🏾 ነክተው App’ን download በማድረግ በሳምንት እስከ 45,000 ብር ድረስ ይስሩ
በካሽ እንዲሁም በቦነስ አሁኑኑ ገንዘብ መስራት ይጀምሩ
https://yangopro.go.link/5...
ሊንኩን 👈🏾 ነክተው App’ን download በማድረግ በሳምንት እስከ 45,000 ብር ድረስ ይስሩ
በካሽ እንዲሁም በቦነስ አሁኑኑ ገንዘብ መስራት ይጀምሩ
https://yangopro.go.link/5...
3 months ago
ዳሸን ባንክና ኤሌጋንስ አስመጪና ላኪ ለ50 የኤሌክትሪክ መኪናዎች ግዢ ተስማሙ
#ethiopia | ዳሸን ባንክ በ"ሸሪክ" ከወለድ ነፃ የባንክ አገልግሎቱ አማካኝነት፣ ከኤሌጋንስ አስመጪና ላኪ ድርጅት ጋር የመጀመሪያ ዙር የ50 ዘመናዊ የኤሌክትሪክ መኪናዎች ግዢ የፋይናንስ ስምምነት ተፈራርሟል።
ዳሸን ባንክ ለኤሌጋንስ ድርጅት እስከ 50 የሚደርሱ የኤሌክትሪክ መኪናዎች ግዢ ከወለድ ነፃ በሆነ መንገድ ፋይናንስ ያቀርባል።
መኪናዎቹ "ያንጎ ባይ ኤሌጋንስ" (Yango by Elegance) ለሚሰጠው የሜትር ታክሲ ትራንስፖርት አገልግሎት የሚውሉ ናቸው።
በሀገሪቱ የትራንስፖርት ዘርፍ ውጤታማ የሆነውን ሀገር በቀል ተቋም በቴክኖሎጂ በመደገፍ የዘርፉን ሽግግር ማፋጠን።
ስምምነቱ ሁለቱ ተቋማት በጋራ ለመሥራት የሚያስችላቸውን መደላድል የፈጠረ ታሪካዊ እርምጃ መሆኑ ተገልጿል።
ይህ ስምምነት የሀገሪቱን የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች ፖሊሲ በተግባር የሚያግዝና ለአካባቢ ጥበቃም ትልቅ ፋይዳ ያለው ነው።
#getu #dashenbank #eleganceimportexport #electricvehicles #yangobyelegance #interestfreebanking #ethiopia #transportsector #sharik #greenenergy #ዳሸንባንክ #የኤሌክትሪክመኪና #ከወለድነፃ #ኢትዮጵያ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
#ethiopia | ዳሸን ባንክ በ"ሸሪክ" ከወለድ ነፃ የባንክ አገልግሎቱ አማካኝነት፣ ከኤሌጋንስ አስመጪና ላኪ ድርጅት ጋር የመጀመሪያ ዙር የ50 ዘመናዊ የኤሌክትሪክ መኪናዎች ግዢ የፋይናንስ ስምምነት ተፈራርሟል።
ዳሸን ባንክ ለኤሌጋንስ ድርጅት እስከ 50 የሚደርሱ የኤሌክትሪክ መኪናዎች ግዢ ከወለድ ነፃ በሆነ መንገድ ፋይናንስ ያቀርባል።
መኪናዎቹ "ያንጎ ባይ ኤሌጋንስ" (Yango by Elegance) ለሚሰጠው የሜትር ታክሲ ትራንስፖርት አገልግሎት የሚውሉ ናቸው።
በሀገሪቱ የትራንስፖርት ዘርፍ ውጤታማ የሆነውን ሀገር በቀል ተቋም በቴክኖሎጂ በመደገፍ የዘርፉን ሽግግር ማፋጠን።
ስምምነቱ ሁለቱ ተቋማት በጋራ ለመሥራት የሚያስችላቸውን መደላድል የፈጠረ ታሪካዊ እርምጃ መሆኑ ተገልጿል።
ይህ ስምምነት የሀገሪቱን የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች ፖሊሲ በተግባር የሚያግዝና ለአካባቢ ጥበቃም ትልቅ ፋይዳ ያለው ነው።
#getu #dashenbank #eleganceimportexport #electricvehicles #yangobyelegance #interestfreebanking #ethiopia #transportsector #sharik #greenenergy #ዳሸንባንክ #የኤሌክትሪክመኪና #ከወለድነፃ #ኢትዮጵያ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
4 months ago
🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉
ሊንኩን 👈🏾 ነክተው App’ን download በማድረግ በሳምንት እስከ 45,000 ብር ድረስ ይስሩ
https://yangopro.go.link/5...
ሊንኩን 👈🏾 ነክተው App’ን download በማድረግ በሳምንት እስከ 45,000 ብር ድረስ ይስሩ
https://yangopro.go.link/5...
5 months ago
ያንጎ፣ አካባቢያዊ ሥነ ምኅዳሩን ለማጠናከርና ተደራሽ ለመሆን የፍራንቻይዝ አጋር ግንኙነቱን በኢትዮጵያ አስፋፋ!
…
አዲስ አበባ፣ ኢትዮጵያ – ጥር 22 ቀን፣ 2018ዓ.ም.: ያንጎ ኢትዮጵያ፣ የፍራንቻይዝ አጋር ግንኙነቱ ላይ ሰፊ የማስፋፊያ ሥራ መሥራቱንና፣ ከአንድ ወደ ስምንት ንቁ የፍራንቻይዝ አጋሮች ማደጉን የገለፀ ሲሆን ይህም ኩባንያው በኢትዮጵያ ውስጥ፣ አካታች የሆነ እና በአካባቢው የሚመራ ጠንካራ የሥነ-ምኅዳር እንቅሳቃሴ ለመገንባት በሚያደርገው ጥረት ውስጥ ትልቅ ምዕራፍ እንደሆነ ተገልጿል።
ማስፋፊያው፣ ያንጎ የኢትዮጵያ የንግድ ሥራዎችን ለማጎልበት፣ የጋራ ትራንስፖርት አገልግሎት ባለቤትነትን ሙያዊ ለማድረግ እና ሀገሪቱ እያስመዘገበችው ባለው ፈጣን የዕድገት የእንቅስቃሴ ዘርፍ ውስጥ በርካታ የኢኮኖሚ ዕድሎችን ለማስፋት የነደፈውን የረጅም ጊዜ ስትራቴጂ ያሳያል።
በተስፋፋው የፍራንቻይዝ ሞዴል መሠረት፣ ሹፌሮች እና ሞተረኞች በተመሳሳይ የያንጎ ፕላትፎርም ሥር ሆነው ግን ደግሞ ከአንድ በላይ ከሆኑ የያንጎ ፍራንቻይዝ አጋሮች ጋር ለመሥራት ዐመቺ አሠራር ተዘርግቶላቸዋል፡፡ ይህ አሽከርካሪዎች እና ሞተረኞች የደንበኞችን አገልግሎት ሳያስተጓጉሉ፣ በግል ፍላጎቶቻቸው፣ ምርጫዎቻቸው እና ሙያዊ ግቦቻቸው ላይ ተመሥርተው ሽርክናዎችን እንዲመርጡ፣ እንዲቀይሩ ወይም አጣምረው እንዲሠሩ ያስችላቸዋል፡፡
የፍራንቻይዝ ኔትወርክ ዕድገቱ እንዳለ ሆኖ ያንጎ ለተጠቃሚዎቹ እንደ አንድ ወጥ መድረክ ማገልገሉን ይቀጥላል፡፡ ሁሉም የፍራንቻይዝ አጋሮች የያንጎን፣ ደረጃውን የጠበቀ የጥራት፣ ደኀንነት እና የአገልግሎት ፖሊሲዎች በማክበር መሥራታቸውን የሚቀጥሉ ሲሆን ይህም በመላዋ ኢትዮጵያ፣ ለሁሉም ማለትም ለተሳፋሪዎች እና አጋር ሾፌሮች እና ሞተረኞች ወጥ የሆነ አስተማማኝ አገልግሎትን ለመስጠት ይረዳል፡፡
እያደገ ያለው የሥራ ግንኙነት፣ በፍራንቻይዝ አጋሮች መካከል ጤናማ ውድድርን በማስተዋወቅ ሾፌሮች እና ሞተረኞች በየጊዜው የተለየ ዋጋ እና ዕይታ ያላቸውን ሐሳቦች እንዲያቀርቡ ያበረታታል። እነዚህ አዳዲስ ሐሳቦችም፣ የአገልግሎት ሰጪዎችን እርካታ እና የረጅም ጊዜ ተሳትፎን የበለጠ ለማሳደግ የጋራ ትራንስፖርት ፋይናንስ አማራጮችን፣ የተግባር ድጋፍን፣ የማበረታቻ መርሐ ግብሮችን፣ የንግድ ሽርክናዎችን እና ዕውቅና ፕሮግራሞችን ሊያካትቱ ይችላሉ።
በኢትዮጵያ የያንጎ ተወካይ የሆኑት ዶ/ር የቀናለም አበበ “የፍራንቻይዝ አጋር ግንኙነታችንን ከአንድ ወደ ስምንት ስናስፋፋ፣ ከዚህም በላይ ሊሰፋ የሚችል እና የማይበገር ተንቀሳቃሽ ሥነ-ምኅዳርን በኢትዮጵያ ለመገንባት አቅደን ያደረግነው እርምጃ ነው። ከብዙ ኢትዮጵያውያን የንግድ ድርጅቶች ጋር በመሥራት እና አሽከርካሪዎች እና ሞተረኞች ከበርካታ የፍራንቻይዝ አጋሮች ጋር በአንድ የተዋሐደ መድረክ እንዲሠሩ በማመቻቸት የበለጠ ተለዋዋጭ፣ ጠንካራ ፉክክር እና ቀጣይነት ያለው ኢኮኖሚያዊ ዕድልን እየፈጠርን ነው። ይህ ዓይነቱ አሠራር፣ ለደንበኞቻችን ወጥነትና ጥራት ያለውን አገልግሎት የደህንነት ደረጃዎችን በመጠበቅ እንድናደርስ ብሎም በሀገሪቱ ውስጥ የጥምር ትራንስፖርት አገልግሎትን በሙያ ለመደገፍ ያስችለናል።” ሲሉ በጋዜጣዊ መግለጫው ላይ ተናግረዋል፡፡
የገበያ ጥናት (ምልከታ) እንደሚያሳየው የባለብዙ አጋር ፍራንቻይዝ ሞዴል ለተሻሻሉ የአሽከርካሪዎች እና ሞተረኞች ግንኙነቶች እና የሥራ እርካታ ትልቅ ሚና የሚኖረው ሲሆን በአዲስ አበባ እና ሌሎች የከተማ ማዕከላት እየጨመረ የመጣውን የትራንስፖርት አገልግሎት ፍላጎትን በበቂ ሁኔታ ለማዳረስ አማራጮችን በዘላቂነት ለመጨመር ያስችላል።
ማስፋፊያው፣ ያንጎ ከተጨማሪ ኢትዮጵያዊ የትራንስፖርት አገልግሎት ሰጪ ተቋማት፣ የግብይት እና የፋይናንስ አቅርቦትን ከሚያመቻቹ ድርጅቶች እና መሰል ካምፓኒዎች ጋር ለመሥራት ያለውን ተነሣሽነት ያሳያል፡፡ ይህንን የፍራንቻይዝ ኔትዎርክ ያለማቋረጥ በማሳደግ፣ ያንጎ ከሰፋፊ የኢትዮጵያ የኢኮኖሚ ልማት ግቦች ጋር የሚስማማ፣ ጠንካራ እና ግልጽ የሆነ የእንቅስቃሴ ስነ-ምህዳር በመገንባት የሀገር ውስጥ ሥራ ፈጠራን ለመደገፍ ዕቅድ ይዟል።
በዚህ ተነሳሽነት፣ ያንጎ የሀገር ውስጥ ቢዝነሶችን ለመደገፍ፣ ለአጋር ሾፌሮች እና ሞተረኞች ተጨማሪ የገቢ ዕድሎችን ለመፍጠር እና አስተማማኝ የትራንስፖርት አገልግሎትን በአንድ እና በተቀናጀ መድረክ ለኢትዮጵያውያን ተጠቃሚዎች ለማድረስ ያለውን ቁርጠኝነት ያረጋግጣል።
https://yango.com/en_et/dr...
###
ስለያንጎ ግሩፕ
ያንጎ ግሩፕ፣ ዋና መሥሪያ ቤቱን በዱባይ ያደረገ ዓለም አቀፍ የቴክኖሎጂ ኩባንያ ሲሆን በዓለም አቀፍ ደረጃ ያሉ ዘመን አፈራሽ ቴክኖሎጂዎችን ወደ ዕለታዊና ኑሮን የሚያቀሉ አገልግሎቶች በመቀየር ማኅበረሰቦችን የሚያገለግል ተቋም ነው። ለፈጠራ ባለው የማያወላውል ቁርጠኝነት፣ ከዓለም ዙሪያ መሪ ቴክኖሎጂዎችን ወደተለያዩ የዓለም ክፍሎች ያለምንም እንከን ወደ የተቀናጀ የዕለት ተዕለት አገልግሎቶች ይቀይራል፤ በየጊዜውም ያዘምናል፡፡
የያንጎ ባለብዙ-ተግባር መተግበሪያ በአፍሪካ፣ በላቲን አሜሪካ፣ በአውሮፓ እና በመካከለኛው ምሥራቅ ባሉ ከ20 በላይ ሀገራት ውስጥ በርካታ የዲጂታል ከተማ አገልግሎቶችን ይሰጣል። የያንጎ ብዙ ቋንቋ ተናጋሪ መተግበሪያ በአንድሮይድ እና አይኦኤስ ላይ በነጻ ይገኛል።
…
አዲስ አበባ፣ ኢትዮጵያ – ጥር 22 ቀን፣ 2018ዓ.ም.: ያንጎ ኢትዮጵያ፣ የፍራንቻይዝ አጋር ግንኙነቱ ላይ ሰፊ የማስፋፊያ ሥራ መሥራቱንና፣ ከአንድ ወደ ስምንት ንቁ የፍራንቻይዝ አጋሮች ማደጉን የገለፀ ሲሆን ይህም ኩባንያው በኢትዮጵያ ውስጥ፣ አካታች የሆነ እና በአካባቢው የሚመራ ጠንካራ የሥነ-ምኅዳር እንቅሳቃሴ ለመገንባት በሚያደርገው ጥረት ውስጥ ትልቅ ምዕራፍ እንደሆነ ተገልጿል።
ማስፋፊያው፣ ያንጎ የኢትዮጵያ የንግድ ሥራዎችን ለማጎልበት፣ የጋራ ትራንስፖርት አገልግሎት ባለቤትነትን ሙያዊ ለማድረግ እና ሀገሪቱ እያስመዘገበችው ባለው ፈጣን የዕድገት የእንቅስቃሴ ዘርፍ ውስጥ በርካታ የኢኮኖሚ ዕድሎችን ለማስፋት የነደፈውን የረጅም ጊዜ ስትራቴጂ ያሳያል።
በተስፋፋው የፍራንቻይዝ ሞዴል መሠረት፣ ሹፌሮች እና ሞተረኞች በተመሳሳይ የያንጎ ፕላትፎርም ሥር ሆነው ግን ደግሞ ከአንድ በላይ ከሆኑ የያንጎ ፍራንቻይዝ አጋሮች ጋር ለመሥራት ዐመቺ አሠራር ተዘርግቶላቸዋል፡፡ ይህ አሽከርካሪዎች እና ሞተረኞች የደንበኞችን አገልግሎት ሳያስተጓጉሉ፣ በግል ፍላጎቶቻቸው፣ ምርጫዎቻቸው እና ሙያዊ ግቦቻቸው ላይ ተመሥርተው ሽርክናዎችን እንዲመርጡ፣ እንዲቀይሩ ወይም አጣምረው እንዲሠሩ ያስችላቸዋል፡፡
የፍራንቻይዝ ኔትወርክ ዕድገቱ እንዳለ ሆኖ ያንጎ ለተጠቃሚዎቹ እንደ አንድ ወጥ መድረክ ማገልገሉን ይቀጥላል፡፡ ሁሉም የፍራንቻይዝ አጋሮች የያንጎን፣ ደረጃውን የጠበቀ የጥራት፣ ደኀንነት እና የአገልግሎት ፖሊሲዎች በማክበር መሥራታቸውን የሚቀጥሉ ሲሆን ይህም በመላዋ ኢትዮጵያ፣ ለሁሉም ማለትም ለተሳፋሪዎች እና አጋር ሾፌሮች እና ሞተረኞች ወጥ የሆነ አስተማማኝ አገልግሎትን ለመስጠት ይረዳል፡፡
እያደገ ያለው የሥራ ግንኙነት፣ በፍራንቻይዝ አጋሮች መካከል ጤናማ ውድድርን በማስተዋወቅ ሾፌሮች እና ሞተረኞች በየጊዜው የተለየ ዋጋ እና ዕይታ ያላቸውን ሐሳቦች እንዲያቀርቡ ያበረታታል። እነዚህ አዳዲስ ሐሳቦችም፣ የአገልግሎት ሰጪዎችን እርካታ እና የረጅም ጊዜ ተሳትፎን የበለጠ ለማሳደግ የጋራ ትራንስፖርት ፋይናንስ አማራጮችን፣ የተግባር ድጋፍን፣ የማበረታቻ መርሐ ግብሮችን፣ የንግድ ሽርክናዎችን እና ዕውቅና ፕሮግራሞችን ሊያካትቱ ይችላሉ።
በኢትዮጵያ የያንጎ ተወካይ የሆኑት ዶ/ር የቀናለም አበበ “የፍራንቻይዝ አጋር ግንኙነታችንን ከአንድ ወደ ስምንት ስናስፋፋ፣ ከዚህም በላይ ሊሰፋ የሚችል እና የማይበገር ተንቀሳቃሽ ሥነ-ምኅዳርን በኢትዮጵያ ለመገንባት አቅደን ያደረግነው እርምጃ ነው። ከብዙ ኢትዮጵያውያን የንግድ ድርጅቶች ጋር በመሥራት እና አሽከርካሪዎች እና ሞተረኞች ከበርካታ የፍራንቻይዝ አጋሮች ጋር በአንድ የተዋሐደ መድረክ እንዲሠሩ በማመቻቸት የበለጠ ተለዋዋጭ፣ ጠንካራ ፉክክር እና ቀጣይነት ያለው ኢኮኖሚያዊ ዕድልን እየፈጠርን ነው። ይህ ዓይነቱ አሠራር፣ ለደንበኞቻችን ወጥነትና ጥራት ያለውን አገልግሎት የደህንነት ደረጃዎችን በመጠበቅ እንድናደርስ ብሎም በሀገሪቱ ውስጥ የጥምር ትራንስፖርት አገልግሎትን በሙያ ለመደገፍ ያስችለናል።” ሲሉ በጋዜጣዊ መግለጫው ላይ ተናግረዋል፡፡
የገበያ ጥናት (ምልከታ) እንደሚያሳየው የባለብዙ አጋር ፍራንቻይዝ ሞዴል ለተሻሻሉ የአሽከርካሪዎች እና ሞተረኞች ግንኙነቶች እና የሥራ እርካታ ትልቅ ሚና የሚኖረው ሲሆን በአዲስ አበባ እና ሌሎች የከተማ ማዕከላት እየጨመረ የመጣውን የትራንስፖርት አገልግሎት ፍላጎትን በበቂ ሁኔታ ለማዳረስ አማራጮችን በዘላቂነት ለመጨመር ያስችላል።
ማስፋፊያው፣ ያንጎ ከተጨማሪ ኢትዮጵያዊ የትራንስፖርት አገልግሎት ሰጪ ተቋማት፣ የግብይት እና የፋይናንስ አቅርቦትን ከሚያመቻቹ ድርጅቶች እና መሰል ካምፓኒዎች ጋር ለመሥራት ያለውን ተነሣሽነት ያሳያል፡፡ ይህንን የፍራንቻይዝ ኔትዎርክ ያለማቋረጥ በማሳደግ፣ ያንጎ ከሰፋፊ የኢትዮጵያ የኢኮኖሚ ልማት ግቦች ጋር የሚስማማ፣ ጠንካራ እና ግልጽ የሆነ የእንቅስቃሴ ስነ-ምህዳር በመገንባት የሀገር ውስጥ ሥራ ፈጠራን ለመደገፍ ዕቅድ ይዟል።
በዚህ ተነሳሽነት፣ ያንጎ የሀገር ውስጥ ቢዝነሶችን ለመደገፍ፣ ለአጋር ሾፌሮች እና ሞተረኞች ተጨማሪ የገቢ ዕድሎችን ለመፍጠር እና አስተማማኝ የትራንስፖርት አገልግሎትን በአንድ እና በተቀናጀ መድረክ ለኢትዮጵያውያን ተጠቃሚዎች ለማድረስ ያለውን ቁርጠኝነት ያረጋግጣል።
https://yango.com/en_et/dr...
###
ስለያንጎ ግሩፕ
ያንጎ ግሩፕ፣ ዋና መሥሪያ ቤቱን በዱባይ ያደረገ ዓለም አቀፍ የቴክኖሎጂ ኩባንያ ሲሆን በዓለም አቀፍ ደረጃ ያሉ ዘመን አፈራሽ ቴክኖሎጂዎችን ወደ ዕለታዊና ኑሮን የሚያቀሉ አገልግሎቶች በመቀየር ማኅበረሰቦችን የሚያገለግል ተቋም ነው። ለፈጠራ ባለው የማያወላውል ቁርጠኝነት፣ ከዓለም ዙሪያ መሪ ቴክኖሎጂዎችን ወደተለያዩ የዓለም ክፍሎች ያለምንም እንከን ወደ የተቀናጀ የዕለት ተዕለት አገልግሎቶች ይቀይራል፤ በየጊዜውም ያዘምናል፡፡
የያንጎ ባለብዙ-ተግባር መተግበሪያ በአፍሪካ፣ በላቲን አሜሪካ፣ በአውሮፓ እና በመካከለኛው ምሥራቅ ባሉ ከ20 በላይ ሀገራት ውስጥ በርካታ የዲጂታል ከተማ አገልግሎቶችን ይሰጣል። የያንጎ ብዙ ቋንቋ ተናጋሪ መተግበሪያ በአንድሮይድ እና አይኦኤስ ላይ በነጻ ይገኛል።
6 months ago
የያንጎ ፌሎውሺፕ ኢትዮጵያን ጨምሮ በስድስት የአፍሪካ ሀገራት ተጀመረ።
ይህም የቀጣዩን ትውልድ ዐቅም በሳይንስ እና ቴክኖሎጂ እንዲሁም በምኅንድስና እና ሒሳብ ዘርፍ ለማጎልበት የሚያስችል ነው::
አዲስ አበባ፣ ኢትዮጵያ - ታኅሣሥ 09 ቀን 2018ዓ.ም።
ዓለም አቀፋዊ የቴክኖሎጂ ተቋም የሆነው ያንጎ ግሩፕ፣ የያንጎ ፌሎውሺፕ ቀጣይ ምዕራፍ - በመላው አፍሪካ የሳይንስ እና ቴክኖሎጂ እንዲሁም የምኅንድስና እና ሒሳብ ዘርፍ ችሎታን ለማጎልበት ዓልሞ እንደተነደፈ አስታውቋል።
ያንጎ ፌሎውሺፕ፣ ወጣቶችን በማማከር እና አቅጣጫ በመጠቆም እንዲሁም ግብዓቶችን እና የግንኙነት መረቦችን በመዘርጋት፣ ተሳታፊዎች ማኅበረሰባቸውን የሚጠቅሙ ሐሳቦችን እንዲያመነጩ ብሎም ወደ ተግባር እንዲቀይሩ እገዛ ያደርጋል።
በዛምቢያ እና በአይቮሪኮስት በተሳካ ሁኔታ የተጀመረው የያንጎ ፌሎውሺፕ ፕሮግራም አድማሱን በማስፋት ወደ አራት ተጨማሪ ሀገራት፣ ማለትም ኢትዮጵያ፣ ሞዛምቢክ፣ ጋና እና ሴኔጋል ደርሷል።
መዳረሻዎቹን እያሰፋ የመጣው የያንጎ ፌሎውሺፕ ፕሮግራም፣ የገንዘብ ድጋፍን እና የባለሙያዎችን ሰፊ እገዛ ያካተተ ከመሆኑም ባሻገር፣ በድንበር ያልተገደበ ሰፊ የፌሎው ተጠቃሚ ማኅበረሰብ ግንኙነቶችን በማመቻቸት ተሳታፊዎች ለኅብረተሰባቸው መፍትሔ ፈጣሪ እንዲሆኑ የሚያስችል ነው።
መርሐ ግብሩ፣ የመጨረሻ ዓመት ተማሪዎቹን፣ በወደፊት የሥራ ሕይወታቸው ውጤታማ እንዲሆኑ የሚያስችሉ ድንቅ የሥራ ልምዶች እና ክሂሎቶችን እንዲያገኙ በማመቻቸት ለስኬታማ ነገአቸው ዝግጁ ካደረገ በኋላ፣ በቀጣዩ ዓመት ደግሞ አዳዲስ ስኬታማ ባለሙያዎችን እና በድንበር የማይገደብ የተግባቦት መረብን በመፍጠር ከአፍሪካ ልዩ ልዩ አካባቢዎች የተውጣጡ ወጣቶችን በዐቅም ለማጎልበት ዝግጅቱን ጨርሷል፡፡
በመላው አፍሪካ ያለው የሠለጠኑ የሳይንስ ሊቃውንት፣ መሐንዲሶች እና የቴክኖሎጂ ባለሙያዎች ፍላጎት ወደነዚህ መስኮች ከሚገቡት ተማሪዎች ቁጥር ጋር ሲነጻጸር እጅጉን የማይመጣጠን ነው።
የዓለም ባንክ እንዳስቀመጠው ከሆነ ደግሞ፣ ከሰሐራ በታች ባሉ የአፍሪካ ሀገራት ዘላቂ የኢኮኖሚ ዕድገታቸውን ለመደገፍ ከ2.5 ሚሊዮን በላይ የሳይንስ እና ቴክኖሎጂ እንዲሁም የምኅንድስና እና ሒሳብ ዘርፍ ባለሙያዎች ያስፈልጓቸዋል፡፡
በተመሳሳይ ሁኔታ፣ በፍጥነት በማደግ ላይ ያለው የአፍሪካ ሕዝብ የወጣቶች ቁጥር ከፍያለ የክሂሎት ክፍተት ይስተዋልበታል፡፡ ጥራት ያለው የዲጂታል ወይም የቴክኒክ ሥልጠና የማግኘት ዕድል ያላቸው ከ10-15% የሚሆኑ አፍሪካውያን ወጣቶች ብቻ ሲሆኑ ከ5% ያነሱት ደግሞ በፕሮግራሚንግ፣ በመረጃ ትንተና ወይም በሳይበር ደህንነት እና መሰል መስኮች ልምድ ያገኛሉ።
በየዓመቱ ከ10-12 ሚሊዮን የሚገመቱ ወጣቶች ወደ ሥራው ዓለም የሚቀላቀሉ ቢሆንም በየዓመቱ የሚኖሩት ክፍት የሥራ ዕድሎች ከ3 ሚሊዮን አይዘሉም፡፡ በመሆኑም ይህንን ችግር ለመቅረፍ ብቃት ያላቸው የሳይንስ እና ቴክኖሎጂ እንዲሁም የምኅንድስና እና ሒሳብ ዘርፍ ባለሙያዎችን ማፍራት የግድ ይላል።
ያንጎ፣ ይህንን መርሐ ግብር በበርካታ አካባቢዎች በማስፋት፣ አስተማማኝ ዐቅም ያለው እና ለወደፊት ዝግጁ የሆነ ሥልጡን የሳይንስ እና ቴክኖሎጂ እንዲሁም የምኅንድስና እና ሒሳብ ዘርፍ ባለሙያዎች ለመገንባት ትልቅ ዓላማ የሰነቀ ሲሆን ሠልጣኞች በማኅበረሰባቸው ውስጥ ለሚፈጠሩ ተግዳሮቶች መፍትሔዎችን እንዲያዘጋጁ የማስቻል ርዕይ አለው።
ፕሮግራሙ ትብብርን፣ ፈጠራን እና ብቃት ያለው አመራርን የሚያበረታታ ሲሆን አህጉሪቱን የሚያጠቃልልና የቀድሞ ተማሪዎችን የሚያሳትፍ ጠንካራ አውታረ መረብ በመገንባት ላይ ይገኛል።
በቅርቡ የወጣው ሀገራዊ መረጃ እንደሚያሳየው፣ ኢትዮጵያ ከባድ የሰው ኃይል ብክነት ተግዳሮት ከፊቷ ተጋርጦባታል፡፡የወጣቶቿ ሥራ አጥነት አሁንም ከፍ ያለ ሆኖ ይታያል፡፡ ይህችግር በተለይም በከተሞች አካባቢ ከ25 በመቶ በላይ የሚደርስ ሲሆን ወጣት ሴቶች ደግሞ በሥራ አጥነት ከፍተኛውን ቁጥር ይይዛሉ፡፡
ትምህርታቸውን ካጠናቀቁ በኋላ በግምት 42% የሚሆኑት የዩኒቨርሲቲ ተመራቂዎች መደበኛ ሥራ ለማግኘት ይቸገራሉ፡፡ ይህም በተመራቂዎች ብዛት እና በሥራ ገበያ ፍላጎት መካከል ያለውን ክፍተት አጉልቶ ያሳያል።
በተቻለ መጠን የሳይንስ እና ቴክኖሎጂ እንዲሁም የምኅንድስና እና ሒሳብ ዘርፍ ባለሙያዎችን በማፍራት እና ዕድሉን ለሁሉም በማስፋፋት ረገድ የተሻሻሉ እመርታዎች ቢኖሩም የተሳትፎ እና የሥራ ውጤቶቹ ከዘርፉ ፍላጎት አንጻር ብዙ የሚቀራቸው ናቸው፡፡ በተለይ በጾታ ድልድሉ በኩል፣ ሴቶች በከፍተኛ ሁኔታ ውክልና የማይኖራቸው ሲሆን ከወንድ እኩዮቻቸው በበለጠ ለሥራ አጥነት ወይም መደበኛ ላልሆነ ሥራ ተጋላጭ ናቸው።
ከዚህም በላይ ቀጣሪዎች እና ጥናቶች እንደሚጠቁሙት፣ አሁን ላይ ገበያው ለሚፈልገው ዲጂታል እና ፈጠራ-ተኮር ሥራዎች የሚያስፈልጉ የቴክኒካል እና የተግባር ሥልጠናዎች የሚያሟሉ ጥቂት ተመራቂዎች ብቻ በመኖራቸው በኢኮኖሚው ውስጥ ከፍ ያለ የችሎታ አለመመጣጠን ይታያል።
በያንጎ ግሩፕ ውስጥ ዋና የቢዝነስ ኃላፊ የሆኑት አዴኒዪአዲቤዮ - በጋዜጣዊው መግለጫ ላይ "አፍሪካ፣ ለፈጠራ የሚተጋ እና ችግር ፈቺ ኃይልን ማምጣት የሚችል ልዩ ችሎታአላት። የያንጎ ፌሎውሺፕም፣ እነዚህን ችሎታዎች ለማገዝ እና ወጣት ፈጣሪዎችን ከአማካሪዎች፣ ከግብዓቶች እና ከእውቀት ጋር በማገናኘት ወጣቶቹ ማኅህበረሰቦቻቸውን የሚጠቅሙ መፍትሔዎችን እንዲያዳብሩ ለማስቻል የተነደፈ ተግባራዊ ፕሮግራም ነው፡፡
በዚህ ዓመት፣ፕሮግራማችን በስድስት ሀገራት ውስጥ የሚካሄድ ሲሆን፣የዕውቀት ሽግግርን በመፍጠር እና ቴክኖሎጂን በመጠቀም በአህጉሪቱ ላይ እውነተኛ ተፅእኖ ለመፍጠር ያልማል፡፡” ብለዋል፡፡
መርሐ ግብሩ ከተጀመረበት ጊዜ አንሥቶ ውጤታማ ስለመሆኑ፣ እስከዛሬ ድረስ በፕሮጀክቱ ውስጥ ያለፉው ጤታማ ሠልጣኞች እና ተሳታፊዎች በየአካባቢያቸው ትልልቅ የማኅበረሰብ ፕሮጀክቶችን ጀምረው እና ውጤታማ ሆነው በአርአያነት መመዝገባቸው ቋሚ ምስክር ነው።
የያንጎ የአካባቢ ማዕከሎች፣ ስኬታማ ወጣቶችን በማስተማር እና በዐቅም በማጎልበት ቁልፍ ሚናን ይጫወታሉ፡፡ ይህም ፕሮግራሙ ችሎታንና እና አካባቢያዊ ሥነ-ምኅዳርን እንደሚያጠናክር የሚናገር ነው።
ለያንጎ ፌሎውሺፕ እንዴት ማመልከት ይቻላል?
መርሐ ግብሩ አሁን በሳይንስ እና ቴክኖሎጂ እንዲሁም በምኅንድስና እና ሒሳብ ዘርፍ፣ ዕድሜያቸው ከ18–25 ድረስ ያሉ ኢትዮጵያውያን ወጣቶችን ለመቀበል ክፍት ነው፡፡ ፍላጎት ያላቸው አመልካቾች እስከጥር 18 ቀን 2018ዓ.ም. ድረስ ድረ ገጻችንን https://yangofellowship.co... በመጠቀም ማመልከት ይችላሉ፡፡.
ይህም የቀጣዩን ትውልድ ዐቅም በሳይንስ እና ቴክኖሎጂ እንዲሁም በምኅንድስና እና ሒሳብ ዘርፍ ለማጎልበት የሚያስችል ነው::
አዲስ አበባ፣ ኢትዮጵያ - ታኅሣሥ 09 ቀን 2018ዓ.ም።
ዓለም አቀፋዊ የቴክኖሎጂ ተቋም የሆነው ያንጎ ግሩፕ፣ የያንጎ ፌሎውሺፕ ቀጣይ ምዕራፍ - በመላው አፍሪካ የሳይንስ እና ቴክኖሎጂ እንዲሁም የምኅንድስና እና ሒሳብ ዘርፍ ችሎታን ለማጎልበት ዓልሞ እንደተነደፈ አስታውቋል።
ያንጎ ፌሎውሺፕ፣ ወጣቶችን በማማከር እና አቅጣጫ በመጠቆም እንዲሁም ግብዓቶችን እና የግንኙነት መረቦችን በመዘርጋት፣ ተሳታፊዎች ማኅበረሰባቸውን የሚጠቅሙ ሐሳቦችን እንዲያመነጩ ብሎም ወደ ተግባር እንዲቀይሩ እገዛ ያደርጋል።
በዛምቢያ እና በአይቮሪኮስት በተሳካ ሁኔታ የተጀመረው የያንጎ ፌሎውሺፕ ፕሮግራም አድማሱን በማስፋት ወደ አራት ተጨማሪ ሀገራት፣ ማለትም ኢትዮጵያ፣ ሞዛምቢክ፣ ጋና እና ሴኔጋል ደርሷል።
መዳረሻዎቹን እያሰፋ የመጣው የያንጎ ፌሎውሺፕ ፕሮግራም፣ የገንዘብ ድጋፍን እና የባለሙያዎችን ሰፊ እገዛ ያካተተ ከመሆኑም ባሻገር፣ በድንበር ያልተገደበ ሰፊ የፌሎው ተጠቃሚ ማኅበረሰብ ግንኙነቶችን በማመቻቸት ተሳታፊዎች ለኅብረተሰባቸው መፍትሔ ፈጣሪ እንዲሆኑ የሚያስችል ነው።
መርሐ ግብሩ፣ የመጨረሻ ዓመት ተማሪዎቹን፣ በወደፊት የሥራ ሕይወታቸው ውጤታማ እንዲሆኑ የሚያስችሉ ድንቅ የሥራ ልምዶች እና ክሂሎቶችን እንዲያገኙ በማመቻቸት ለስኬታማ ነገአቸው ዝግጁ ካደረገ በኋላ፣ በቀጣዩ ዓመት ደግሞ አዳዲስ ስኬታማ ባለሙያዎችን እና በድንበር የማይገደብ የተግባቦት መረብን በመፍጠር ከአፍሪካ ልዩ ልዩ አካባቢዎች የተውጣጡ ወጣቶችን በዐቅም ለማጎልበት ዝግጅቱን ጨርሷል፡፡
በመላው አፍሪካ ያለው የሠለጠኑ የሳይንስ ሊቃውንት፣ መሐንዲሶች እና የቴክኖሎጂ ባለሙያዎች ፍላጎት ወደነዚህ መስኮች ከሚገቡት ተማሪዎች ቁጥር ጋር ሲነጻጸር እጅጉን የማይመጣጠን ነው።
የዓለም ባንክ እንዳስቀመጠው ከሆነ ደግሞ፣ ከሰሐራ በታች ባሉ የአፍሪካ ሀገራት ዘላቂ የኢኮኖሚ ዕድገታቸውን ለመደገፍ ከ2.5 ሚሊዮን በላይ የሳይንስ እና ቴክኖሎጂ እንዲሁም የምኅንድስና እና ሒሳብ ዘርፍ ባለሙያዎች ያስፈልጓቸዋል፡፡
በተመሳሳይ ሁኔታ፣ በፍጥነት በማደግ ላይ ያለው የአፍሪካ ሕዝብ የወጣቶች ቁጥር ከፍያለ የክሂሎት ክፍተት ይስተዋልበታል፡፡ ጥራት ያለው የዲጂታል ወይም የቴክኒክ ሥልጠና የማግኘት ዕድል ያላቸው ከ10-15% የሚሆኑ አፍሪካውያን ወጣቶች ብቻ ሲሆኑ ከ5% ያነሱት ደግሞ በፕሮግራሚንግ፣ በመረጃ ትንተና ወይም በሳይበር ደህንነት እና መሰል መስኮች ልምድ ያገኛሉ።
በየዓመቱ ከ10-12 ሚሊዮን የሚገመቱ ወጣቶች ወደ ሥራው ዓለም የሚቀላቀሉ ቢሆንም በየዓመቱ የሚኖሩት ክፍት የሥራ ዕድሎች ከ3 ሚሊዮን አይዘሉም፡፡ በመሆኑም ይህንን ችግር ለመቅረፍ ብቃት ያላቸው የሳይንስ እና ቴክኖሎጂ እንዲሁም የምኅንድስና እና ሒሳብ ዘርፍ ባለሙያዎችን ማፍራት የግድ ይላል።
ያንጎ፣ ይህንን መርሐ ግብር በበርካታ አካባቢዎች በማስፋት፣ አስተማማኝ ዐቅም ያለው እና ለወደፊት ዝግጁ የሆነ ሥልጡን የሳይንስ እና ቴክኖሎጂ እንዲሁም የምኅንድስና እና ሒሳብ ዘርፍ ባለሙያዎች ለመገንባት ትልቅ ዓላማ የሰነቀ ሲሆን ሠልጣኞች በማኅበረሰባቸው ውስጥ ለሚፈጠሩ ተግዳሮቶች መፍትሔዎችን እንዲያዘጋጁ የማስቻል ርዕይ አለው።
ፕሮግራሙ ትብብርን፣ ፈጠራን እና ብቃት ያለው አመራርን የሚያበረታታ ሲሆን አህጉሪቱን የሚያጠቃልልና የቀድሞ ተማሪዎችን የሚያሳትፍ ጠንካራ አውታረ መረብ በመገንባት ላይ ይገኛል።
በቅርቡ የወጣው ሀገራዊ መረጃ እንደሚያሳየው፣ ኢትዮጵያ ከባድ የሰው ኃይል ብክነት ተግዳሮት ከፊቷ ተጋርጦባታል፡፡የወጣቶቿ ሥራ አጥነት አሁንም ከፍ ያለ ሆኖ ይታያል፡፡ ይህችግር በተለይም በከተሞች አካባቢ ከ25 በመቶ በላይ የሚደርስ ሲሆን ወጣት ሴቶች ደግሞ በሥራ አጥነት ከፍተኛውን ቁጥር ይይዛሉ፡፡
ትምህርታቸውን ካጠናቀቁ በኋላ በግምት 42% የሚሆኑት የዩኒቨርሲቲ ተመራቂዎች መደበኛ ሥራ ለማግኘት ይቸገራሉ፡፡ ይህም በተመራቂዎች ብዛት እና በሥራ ገበያ ፍላጎት መካከል ያለውን ክፍተት አጉልቶ ያሳያል።
በተቻለ መጠን የሳይንስ እና ቴክኖሎጂ እንዲሁም የምኅንድስና እና ሒሳብ ዘርፍ ባለሙያዎችን በማፍራት እና ዕድሉን ለሁሉም በማስፋፋት ረገድ የተሻሻሉ እመርታዎች ቢኖሩም የተሳትፎ እና የሥራ ውጤቶቹ ከዘርፉ ፍላጎት አንጻር ብዙ የሚቀራቸው ናቸው፡፡ በተለይ በጾታ ድልድሉ በኩል፣ ሴቶች በከፍተኛ ሁኔታ ውክልና የማይኖራቸው ሲሆን ከወንድ እኩዮቻቸው በበለጠ ለሥራ አጥነት ወይም መደበኛ ላልሆነ ሥራ ተጋላጭ ናቸው።
ከዚህም በላይ ቀጣሪዎች እና ጥናቶች እንደሚጠቁሙት፣ አሁን ላይ ገበያው ለሚፈልገው ዲጂታል እና ፈጠራ-ተኮር ሥራዎች የሚያስፈልጉ የቴክኒካል እና የተግባር ሥልጠናዎች የሚያሟሉ ጥቂት ተመራቂዎች ብቻ በመኖራቸው በኢኮኖሚው ውስጥ ከፍ ያለ የችሎታ አለመመጣጠን ይታያል።
በያንጎ ግሩፕ ውስጥ ዋና የቢዝነስ ኃላፊ የሆኑት አዴኒዪአዲቤዮ - በጋዜጣዊው መግለጫ ላይ "አፍሪካ፣ ለፈጠራ የሚተጋ እና ችግር ፈቺ ኃይልን ማምጣት የሚችል ልዩ ችሎታአላት። የያንጎ ፌሎውሺፕም፣ እነዚህን ችሎታዎች ለማገዝ እና ወጣት ፈጣሪዎችን ከአማካሪዎች፣ ከግብዓቶች እና ከእውቀት ጋር በማገናኘት ወጣቶቹ ማኅህበረሰቦቻቸውን የሚጠቅሙ መፍትሔዎችን እንዲያዳብሩ ለማስቻል የተነደፈ ተግባራዊ ፕሮግራም ነው፡፡
በዚህ ዓመት፣ፕሮግራማችን በስድስት ሀገራት ውስጥ የሚካሄድ ሲሆን፣የዕውቀት ሽግግርን በመፍጠር እና ቴክኖሎጂን በመጠቀም በአህጉሪቱ ላይ እውነተኛ ተፅእኖ ለመፍጠር ያልማል፡፡” ብለዋል፡፡
መርሐ ግብሩ ከተጀመረበት ጊዜ አንሥቶ ውጤታማ ስለመሆኑ፣ እስከዛሬ ድረስ በፕሮጀክቱ ውስጥ ያለፉው ጤታማ ሠልጣኞች እና ተሳታፊዎች በየአካባቢያቸው ትልልቅ የማኅበረሰብ ፕሮጀክቶችን ጀምረው እና ውጤታማ ሆነው በአርአያነት መመዝገባቸው ቋሚ ምስክር ነው።
የያንጎ የአካባቢ ማዕከሎች፣ ስኬታማ ወጣቶችን በማስተማር እና በዐቅም በማጎልበት ቁልፍ ሚናን ይጫወታሉ፡፡ ይህም ፕሮግራሙ ችሎታንና እና አካባቢያዊ ሥነ-ምኅዳርን እንደሚያጠናክር የሚናገር ነው።
ለያንጎ ፌሎውሺፕ እንዴት ማመልከት ይቻላል?
መርሐ ግብሩ አሁን በሳይንስ እና ቴክኖሎጂ እንዲሁም በምኅንድስና እና ሒሳብ ዘርፍ፣ ዕድሜያቸው ከ18–25 ድረስ ያሉ ኢትዮጵያውያን ወጣቶችን ለመቀበል ክፍት ነው፡፡ ፍላጎት ያላቸው አመልካቾች እስከጥር 18 ቀን 2018ዓ.ም. ድረስ ድረ ገጻችንን https://yangofellowship.co... በመጠቀም ማመልከት ይችላሉ፡፡.
6 months ago
ያንጎ በኢትዮጵያ መተገበሪያው ላይ አዲስ የደንበኛ ደህንነት መጠበቂያ አክሏል።
…
ያንጎ ራይድ ተሳፋሪዎች በጉዞ ወቅት ሊተገብሯቸው የሚችሉየደህንነት መጠበቂያ እርምጃዎችን በሞባይል መተግበርያውውስጥ አካተተ። መተግበሪያው ተሳፋሪዎች የሚሄዱበትንመንገድ ለሚያምኑት ሰው ማጋራት ወይም የጉዟቸውን ሁኔታየሚያስረዳ አሁናዊ መረጃ ማጋራት የሚያስችል ነው።
አዲስ አበባ ፣ ኅዳር 2018 ዓ/ም ፤ የአለምዓቀፉ የቴክኖሎጂ ኩባንያ የያንጎ ግሩፕ አካል የሆነው ያንጎ ራይድ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚያገለግለው መተግበሪያው ውስጥ የሚገኘውን የደንበኛ ደህንነት መጠበቂያ አሻሽሏል። የተሻሻለው መተግበርያ እያንዳንዱ ተጓዥ ዝርዝር የደህንነት መስፈርቶች መሟላታቸውን የሚያረጋግጥበት አገግሎግሎት፥ በወቅታዊ የጉዞ ሁኔታ መረጃ ላይ ተመስርቶ ምን አይነት የደህንነት እርምጃዎች መወሰድ እንደሚገቡ መረጃ የሚሰጥ እንዲሁም ስለ ጉዞ ደህንነት አጠቃላይ የደህንነት መረጃዎች የሚሰጥ የማዕከል አገልግሎት የተካተተበት ነው።
አዲሱ የደህንነት ማዕከል የመተግበሪያውን አጠቃቀም ማንበብ፣ የግል መረጃን መሙላት ፣ የሚያምኗቸውን ሰዎች ስልክ ቁጥር መሙላት፣ የራስን ፎቶ ማንሳት እና ኢ-ሜል መቀየርን የመሳሰሉ ተሳፋሪዎች መሙላት ያለባቸውን ዝርዝሮች ይይዛል።
ከዝርዝሩ ውስጥ የጎደለ ነገር ካለ መተግበሪያው ያልተሞላው ላይ ምልክት በማድረግ ተሳፋሪው እንዲሞላው ይጠይቃል። ተሳፋሪዎች የአጋር አሽከርካሪዎችን ስታንዳርድ፣ አደጋ ከተፈጠረ እንዴት እርዳታ መጠየቅ እንደሚችሉ እና የእያንዳንዱ የደንበኛ ደህንነት መጠበቂያ መረጃን አንድ ቦታ ላይ ያገኛሉ። የመተግበሪያው ዋና ገፅ ላይ በፍጥነት የእርዳታ ጥሪ ማድረግ የሚያስችሉ ቁልፎች ይገኛሉ።
“ዋናው ትኩረታችን ደህንነት ነው ፣ ጠንካራ የደህንነት እርምጃዎችን መተግበር እና የደህንነት ቴክኖሎጂዎችን መጠቀም ብቻ ሳይሆን ለሁሉም ተጠቃሚ እንዲታዩ እና ግልጽ እንዲሆኑ ማድረግም አስፈላጊ ነው ብለን እናምናለን። አሁን ለተሳፋሪዎች ልክ እንዲሆን ተደርጎ በተዘጋጀው አዲሱ የደንበኛ ደህንነት መጠበቂያ ተሳፋሪዎች መኪናውን ከጠሩበት ሰዓት ጀምሮ ጉዞው እስኪጠናቀቅ ድረስ በእያንዳንዱ የጉዞ ደረጃ ላይ የእነሱን ደህንነት ለመጠበቅ ምን እየሰራን እንደሆነ በትክክል ማየት ይችላሉ” በኢትዮጵያ የያንጎ ተወካይ ዶ/ር የቀናለም አበበ በጉዞዎች ላይ የደህንነት ሁኔታን በደንብ ማየት ተችሏል ብለዋል።
አዲሱ የደህንነት ማዕከል ጉዞው ያለበትን ሁኔታ እና የትኞቹ የደህንነት እርምጃዎች እንደተወሰዱ ያሳያል። የደህንነት ደረጃን ለማወቅ ግምት ወስጥ የሚገቡ ነገሮች፡
● የፍጥነት ቁጥጥር፡ የያንጎ ራይድ መተግበሪያ አሽከርካሪው የሚጠቀመውን መንገድ እና ፍጥነቱን ለማወቅ ጂፒኤስ ይጠቀማል። የሚጠቀምውን መንገድ ካሳየው ናቪጌተር በሚገኘው መረጃ መሰረት ፍጥነቱ ከተፈቀደው የፍጥነት መጠን ጋር ያነፃፀራል።
● የአነዳድ ቁጥጥር፡ የአነዳድ ባህሪ ቁጥጥር ስርዓት አሽከርካሪዎች ደህንነቱ በተጠበቀ ሁኔታ እንዲነዱ ይረዳል። በአጋር አሽከርካሪ ስማርት ስልኮች ውስጥ ካለው የፍጥነት መለኪያ እና ጋይሮስኮፖች መረጃን በመቀበል በፍጥነት መጨመር ፣በፍጥነት መቀነስ እና በማሽከርከር ላይ የሚፈጠሩ ለውጦችን ያገኛል። ከእያንዳንዱ ደህንነቱ ካተጠበቀ ማሽከርከር በኋላ ለአሽከርካሪው የበለጠ በጥንቃቄ እንዲነዳ የሚያስጠነቅቅ መልዕክት ይላካል። አጋር አሽከርካሪው ማስጠንቀቂያውን ችላ ካለ ለስራ ያለው እድል ሊገደብ ይችላል።
የያንጎ ራይድ አገልግሎት አንዱ ዋናው ትኩረት ደህንነት ነው። አጋር አሽከርካሪዎች እና ተሳፋሪዎች ከጉዟቸው በፊት እና በኋላ እና በጉዟቸው ላይ ሆነው የሚገለገሉባቸው ከ25 በላይ ልዩ የሆኑ የደንበኛ ደህንነት መጠበቂያዎች ቀርበዋል። እነዚህም የፍጥነት እና የአነዳድ ቁጥጥር ፣ የሚጓዙበትን መንገድ እና የጉዞ መረጃውን ለሚያምኑት ሰው ማጋራት መቻል፣ በአደጋ ጊዜ በፍጥነት ጥሪ ማድረጊያ መንገድ እና የመሳሰሉትን ያጠቃልላሉ።
---
ስለያንጎ ግሩፕ
ያንጎ ግሩፕ አለም አቀፍ የቴክኖሎጂ ኩባንያ ሲሆን በአለም አቀፍ ደረጃ የሚገኙ ቴክኖሎጂዎችን የአካባቢው ማህበረሰብ ወደሚጠቀምባቸው ዕለታዊ አገልግሎቶች ይቀይራል። ለፈጠራ ባለው የማይወላወል ቁርጠኝነት፣ በአለም ዙሪያ ያሉ አዳዲስ ቴክኖሎጂዎችን ወደ ተለያዩ ክልሎች በማምጣት ያለምንም እንከን ወደ ተቀናጀ የዕለት ተዕለት አገልግሎቶች እንቀይራለን።
ያንጎ ቡድን በአፍሪካ፣ በላቲን አሜሪካ፣ በአውሮፓ፣ በመካከለኛው ምስራቅ፣ በደቡብ እስያ እና በሌሎች ክልሎች በሚገኙ ከ30 በላይ አገሮች ውስጥ የትራንስፖርት አገልግሎት፣ የዴሊቨሪ አገልግሎት፣ ፉድቴክ እና መዝናኛን ጨምሮ የተለያዩ የዲጂታል አገልግሎቶቹን ያቀርባል።
ለበለጠ መረጃ፡ pryango.com
…
ያንጎ ራይድ ተሳፋሪዎች በጉዞ ወቅት ሊተገብሯቸው የሚችሉየደህንነት መጠበቂያ እርምጃዎችን በሞባይል መተግበርያውውስጥ አካተተ። መተግበሪያው ተሳፋሪዎች የሚሄዱበትንመንገድ ለሚያምኑት ሰው ማጋራት ወይም የጉዟቸውን ሁኔታየሚያስረዳ አሁናዊ መረጃ ማጋራት የሚያስችል ነው።
አዲስ አበባ ፣ ኅዳር 2018 ዓ/ም ፤ የአለምዓቀፉ የቴክኖሎጂ ኩባንያ የያንጎ ግሩፕ አካል የሆነው ያንጎ ራይድ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚያገለግለው መተግበሪያው ውስጥ የሚገኘውን የደንበኛ ደህንነት መጠበቂያ አሻሽሏል። የተሻሻለው መተግበርያ እያንዳንዱ ተጓዥ ዝርዝር የደህንነት መስፈርቶች መሟላታቸውን የሚያረጋግጥበት አገግሎግሎት፥ በወቅታዊ የጉዞ ሁኔታ መረጃ ላይ ተመስርቶ ምን አይነት የደህንነት እርምጃዎች መወሰድ እንደሚገቡ መረጃ የሚሰጥ እንዲሁም ስለ ጉዞ ደህንነት አጠቃላይ የደህንነት መረጃዎች የሚሰጥ የማዕከል አገልግሎት የተካተተበት ነው።
አዲሱ የደህንነት ማዕከል የመተግበሪያውን አጠቃቀም ማንበብ፣ የግል መረጃን መሙላት ፣ የሚያምኗቸውን ሰዎች ስልክ ቁጥር መሙላት፣ የራስን ፎቶ ማንሳት እና ኢ-ሜል መቀየርን የመሳሰሉ ተሳፋሪዎች መሙላት ያለባቸውን ዝርዝሮች ይይዛል።
ከዝርዝሩ ውስጥ የጎደለ ነገር ካለ መተግበሪያው ያልተሞላው ላይ ምልክት በማድረግ ተሳፋሪው እንዲሞላው ይጠይቃል። ተሳፋሪዎች የአጋር አሽከርካሪዎችን ስታንዳርድ፣ አደጋ ከተፈጠረ እንዴት እርዳታ መጠየቅ እንደሚችሉ እና የእያንዳንዱ የደንበኛ ደህንነት መጠበቂያ መረጃን አንድ ቦታ ላይ ያገኛሉ። የመተግበሪያው ዋና ገፅ ላይ በፍጥነት የእርዳታ ጥሪ ማድረግ የሚያስችሉ ቁልፎች ይገኛሉ።
“ዋናው ትኩረታችን ደህንነት ነው ፣ ጠንካራ የደህንነት እርምጃዎችን መተግበር እና የደህንነት ቴክኖሎጂዎችን መጠቀም ብቻ ሳይሆን ለሁሉም ተጠቃሚ እንዲታዩ እና ግልጽ እንዲሆኑ ማድረግም አስፈላጊ ነው ብለን እናምናለን። አሁን ለተሳፋሪዎች ልክ እንዲሆን ተደርጎ በተዘጋጀው አዲሱ የደንበኛ ደህንነት መጠበቂያ ተሳፋሪዎች መኪናውን ከጠሩበት ሰዓት ጀምሮ ጉዞው እስኪጠናቀቅ ድረስ በእያንዳንዱ የጉዞ ደረጃ ላይ የእነሱን ደህንነት ለመጠበቅ ምን እየሰራን እንደሆነ በትክክል ማየት ይችላሉ” በኢትዮጵያ የያንጎ ተወካይ ዶ/ር የቀናለም አበበ በጉዞዎች ላይ የደህንነት ሁኔታን በደንብ ማየት ተችሏል ብለዋል።
አዲሱ የደህንነት ማዕከል ጉዞው ያለበትን ሁኔታ እና የትኞቹ የደህንነት እርምጃዎች እንደተወሰዱ ያሳያል። የደህንነት ደረጃን ለማወቅ ግምት ወስጥ የሚገቡ ነገሮች፡
● የፍጥነት ቁጥጥር፡ የያንጎ ራይድ መተግበሪያ አሽከርካሪው የሚጠቀመውን መንገድ እና ፍጥነቱን ለማወቅ ጂፒኤስ ይጠቀማል። የሚጠቀምውን መንገድ ካሳየው ናቪጌተር በሚገኘው መረጃ መሰረት ፍጥነቱ ከተፈቀደው የፍጥነት መጠን ጋር ያነፃፀራል።
● የአነዳድ ቁጥጥር፡ የአነዳድ ባህሪ ቁጥጥር ስርዓት አሽከርካሪዎች ደህንነቱ በተጠበቀ ሁኔታ እንዲነዱ ይረዳል። በአጋር አሽከርካሪ ስማርት ስልኮች ውስጥ ካለው የፍጥነት መለኪያ እና ጋይሮስኮፖች መረጃን በመቀበል በፍጥነት መጨመር ፣በፍጥነት መቀነስ እና በማሽከርከር ላይ የሚፈጠሩ ለውጦችን ያገኛል። ከእያንዳንዱ ደህንነቱ ካተጠበቀ ማሽከርከር በኋላ ለአሽከርካሪው የበለጠ በጥንቃቄ እንዲነዳ የሚያስጠነቅቅ መልዕክት ይላካል። አጋር አሽከርካሪው ማስጠንቀቂያውን ችላ ካለ ለስራ ያለው እድል ሊገደብ ይችላል።
የያንጎ ራይድ አገልግሎት አንዱ ዋናው ትኩረት ደህንነት ነው። አጋር አሽከርካሪዎች እና ተሳፋሪዎች ከጉዟቸው በፊት እና በኋላ እና በጉዟቸው ላይ ሆነው የሚገለገሉባቸው ከ25 በላይ ልዩ የሆኑ የደንበኛ ደህንነት መጠበቂያዎች ቀርበዋል። እነዚህም የፍጥነት እና የአነዳድ ቁጥጥር ፣ የሚጓዙበትን መንገድ እና የጉዞ መረጃውን ለሚያምኑት ሰው ማጋራት መቻል፣ በአደጋ ጊዜ በፍጥነት ጥሪ ማድረጊያ መንገድ እና የመሳሰሉትን ያጠቃልላሉ።
---
ስለያንጎ ግሩፕ
ያንጎ ግሩፕ አለም አቀፍ የቴክኖሎጂ ኩባንያ ሲሆን በአለም አቀፍ ደረጃ የሚገኙ ቴክኖሎጂዎችን የአካባቢው ማህበረሰብ ወደሚጠቀምባቸው ዕለታዊ አገልግሎቶች ይቀይራል። ለፈጠራ ባለው የማይወላወል ቁርጠኝነት፣ በአለም ዙሪያ ያሉ አዳዲስ ቴክኖሎጂዎችን ወደ ተለያዩ ክልሎች በማምጣት ያለምንም እንከን ወደ ተቀናጀ የዕለት ተዕለት አገልግሎቶች እንቀይራለን።
ያንጎ ቡድን በአፍሪካ፣ በላቲን አሜሪካ፣ በአውሮፓ፣ በመካከለኛው ምስራቅ፣ በደቡብ እስያ እና በሌሎች ክልሎች በሚገኙ ከ30 በላይ አገሮች ውስጥ የትራንስፖርት አገልግሎት፣ የዴሊቨሪ አገልግሎት፣ ፉድቴክ እና መዝናኛን ጨምሮ የተለያዩ የዲጂታል አገልግሎቶቹን ያቀርባል።
ለበለጠ መረጃ፡ pryango.com
6 months ago
ያንጎ በኢትዮጵያ መተገበሪያው ላይ አዲስ የደንበኛ ደህንነት መጠበቂያ አክሏል።
…
ያንጎ ራይድ ተሳፋሪዎች በጉዞ ወቅት ሊተገብሯቸው የሚችሉየደህንነት መጠበቂያ እርምጃዎችን በሞባይል መተግበርያውውስጥ አካተተ። መተግበሪያው ተሳፋሪዎች የሚሄዱበትንመንገድ ለሚያምኑት ሰው ማጋራት ወይም የጉዟቸውን ሁኔታየሚያስረዳ አሁናዊ መረጃ ማጋራት የሚያስችል ነው።
አዲስ አበባ ፣ ኅዳር 2018 ዓ/ም ፤ የአለምዓቀፉ የቴክኖሎጂ ኩባንያ የያንጎ ግሩፕ አካል የሆነው ያንጎ ራይድ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚያገለግለው መተግበሪያው ውስጥ የሚገኘውን የደንበኛ ደህንነት መጠበቂያ አሻሽሏል። የተሻሻለው መተግበርያ እያንዳንዱ ተጓዥ ዝርዝር የደህንነት መስፈርቶች መሟላታቸውን የሚያረጋግጥበት አገግሎግሎት፥ በወቅታዊ የጉዞ ሁኔታ መረጃ ላይ ተመስርቶ ምን አይነት የደህንነት እርምጃዎች መወሰድ እንደሚገቡ መረጃ የሚሰጥ እንዲሁም ስለ ጉዞ ደህንነት አጠቃላይ የደህንነት መረጃዎች የሚሰጥ የማዕከል አገልግሎት የተካተተበት ነው።
አዲሱ የደህንነት ማዕከል የመተግበሪያውን አጠቃቀም ማንበብ፣ የግል መረጃን መሙላት ፣ የሚያምኗቸውን ሰዎች ስልክ ቁጥር መሙላት፣ የራስን ፎቶ ማንሳት እና ኢ-ሜል መቀየርን የመሳሰሉ ተሳፋሪዎች መሙላት ያለባቸውን ዝርዝሮች ይይዛል።
ከዝርዝሩ ውስጥ የጎደለ ነገር ካለ መተግበሪያው ያልተሞላው ላይ ምልክት በማድረግ ተሳፋሪው እንዲሞላው ይጠይቃል። ተሳፋሪዎች የአጋር አሽከርካሪዎችን ስታንዳርድ፣ አደጋ ከተፈጠረ እንዴት እርዳታ መጠየቅ እንደሚችሉ እና የእያንዳንዱ የደንበኛ ደህንነት መጠበቂያ መረጃን አንድ ቦታ ላይ ያገኛሉ። የመተግበሪያው ዋና ገፅ ላይ በፍጥነት የእርዳታ ጥሪ ማድረግ የሚያስችሉ ቁልፎች ይገኛሉ።
“ዋናው ትኩረታችን ደህንነት ነው ፣ ጠንካራ የደህንነት እርምጃዎችን መተግበር እና የደህንነት ቴክኖሎጂዎችን መጠቀም ብቻ ሳይሆን ለሁሉም ተጠቃሚ እንዲታዩ እና ግልጽ እንዲሆኑ ማድረግም አስፈላጊ ነው ብለን እናምናለን። አሁን ለተሳፋሪዎች ልክ እንዲሆን ተደርጎ በተዘጋጀው አዲሱ የደንበኛ ደህንነት መጠበቂያ ተሳፋሪዎች መኪናውን ከጠሩበት ሰዓት ጀምሮ ጉዞው እስኪጠናቀቅ ድረስ በእያንዳንዱ የጉዞ ደረጃ ላይ የእነሱን ደህንነት ለመጠበቅ ምን እየሰራን እንደሆነ በትክክል ማየት ይችላሉ” በኢትዮጵያ የያንጎ ተወካይ ዶ/ር የቀናለም አበበ በጉዞዎች ላይ የደህንነት ሁኔታን በደንብ ማየት ተችሏል ብለዋል።
አዲሱ የደህንነት ማዕከል ጉዞው ያለበትን ሁኔታ እና የትኞቹ የደህንነት እርምጃዎች እንደተወሰዱ ያሳያል። የደህንነት ደረጃን ለማወቅ ግምት ወስጥ የሚገቡ ነገሮች፡
● የፍጥነት ቁጥጥር፡ የያንጎ ራይድ መተግበሪያ አሽከርካሪው የሚጠቀመውን መንገድ እና ፍጥነቱን ለማወቅ ጂፒኤስ ይጠቀማል። የሚጠቀምውን መንገድ ካሳየው ናቪጌተር በሚገኘው መረጃ መሰረት ፍጥነቱ ከተፈቀደው የፍጥነት መጠን ጋር ያነፃፀራል።
● የአነዳድ ቁጥጥር፡ የአነዳድ ባህሪ ቁጥጥር ስርዓት አሽከርካሪዎች ደህንነቱ በተጠበቀ ሁኔታ እንዲነዱ ይረዳል። በአጋር አሽከርካሪ ስማርት ስልኮች ውስጥ ካለው የፍጥነት መለኪያ እና ጋይሮስኮፖች መረጃን በመቀበል በፍጥነት መጨመር ፣በፍጥነት መቀነስ እና በማሽከርከር ላይ የሚፈጠሩ ለውጦችን ያገኛል። ከእያንዳንዱ ደህንነቱ ካተጠበቀ ማሽከርከር በኋላ ለአሽከርካሪው የበለጠ በጥንቃቄ እንዲነዳ የሚያስጠነቅቅ መልዕክት ይላካል። አጋር አሽከርካሪው ማስጠንቀቂያውን ችላ ካለ ለስራ ያለው እድል ሊገደብ ይችላል።
የያንጎ ራይድ አገልግሎት አንዱ ዋናው ትኩረት ደህንነት ነው። አጋር አሽከርካሪዎች እና ተሳፋሪዎች ከጉዟቸው በፊት እና በኋላ እና በጉዟቸው ላይ ሆነው የሚገለገሉባቸው ከ25 በላይ ልዩ የሆኑ የደንበኛ ደህንነት መጠበቂያዎች ቀርበዋል። እነዚህም የፍጥነት እና የአነዳድ ቁጥጥር ፣ የሚጓዙበትን መንገድ እና የጉዞ መረጃውን ለሚያምኑት ሰው ማጋራት መቻል፣ በአደጋ ጊዜ በፍጥነት ጥሪ ማድረጊያ መንገድ እና የመሳሰሉትን ያጠቃልላሉ።
---
ስለያንጎ ግሩፕ
ያንጎ ግሩፕ አለም አቀፍ የቴክኖሎጂ ኩባንያ ሲሆን በአለም አቀፍ ደረጃ የሚገኙ ቴክኖሎጂዎችን የአካባቢው ማህበረሰብ ወደሚጠቀምባቸው ዕለታዊ አገልግሎቶች ይቀይራል። ለፈጠራ ባለው የማይወላወል ቁርጠኝነት፣ በአለም ዙሪያ ያሉ አዳዲስ ቴክኖሎጂዎችን ወደ ተለያዩ ክልሎች በማምጣት ያለምንም እንከን ወደ ተቀናጀ የዕለት ተዕለት አገልግሎቶች እንቀይራለን።
ያንጎ ቡድን በአፍሪካ፣ በላቲን አሜሪካ፣ በአውሮፓ፣ በመካከለኛው ምስራቅ፣ በደቡብ እስያ እና በሌሎች ክልሎች በሚገኙ ከ30 በላይ አገሮች ውስጥ የትራንስፖርት አገልግሎት፣ የዴሊቨሪ አገልግሎት፣ ፉድቴክ እና መዝናኛን ጨምሮ የተለያዩ የዲጂታል አገልግሎቶቹን ያቀርባል።
ለበለጠ መረጃ፡ pryango.com
…
ያንጎ ራይድ ተሳፋሪዎች በጉዞ ወቅት ሊተገብሯቸው የሚችሉየደህንነት መጠበቂያ እርምጃዎችን በሞባይል መተግበርያውውስጥ አካተተ። መተግበሪያው ተሳፋሪዎች የሚሄዱበትንመንገድ ለሚያምኑት ሰው ማጋራት ወይም የጉዟቸውን ሁኔታየሚያስረዳ አሁናዊ መረጃ ማጋራት የሚያስችል ነው።
አዲስ አበባ ፣ ኅዳር 2018 ዓ/ም ፤ የአለምዓቀፉ የቴክኖሎጂ ኩባንያ የያንጎ ግሩፕ አካል የሆነው ያንጎ ራይድ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚያገለግለው መተግበሪያው ውስጥ የሚገኘውን የደንበኛ ደህንነት መጠበቂያ አሻሽሏል። የተሻሻለው መተግበርያ እያንዳንዱ ተጓዥ ዝርዝር የደህንነት መስፈርቶች መሟላታቸውን የሚያረጋግጥበት አገግሎግሎት፥ በወቅታዊ የጉዞ ሁኔታ መረጃ ላይ ተመስርቶ ምን አይነት የደህንነት እርምጃዎች መወሰድ እንደሚገቡ መረጃ የሚሰጥ እንዲሁም ስለ ጉዞ ደህንነት አጠቃላይ የደህንነት መረጃዎች የሚሰጥ የማዕከል አገልግሎት የተካተተበት ነው።
አዲሱ የደህንነት ማዕከል የመተግበሪያውን አጠቃቀም ማንበብ፣ የግል መረጃን መሙላት ፣ የሚያምኗቸውን ሰዎች ስልክ ቁጥር መሙላት፣ የራስን ፎቶ ማንሳት እና ኢ-ሜል መቀየርን የመሳሰሉ ተሳፋሪዎች መሙላት ያለባቸውን ዝርዝሮች ይይዛል።
ከዝርዝሩ ውስጥ የጎደለ ነገር ካለ መተግበሪያው ያልተሞላው ላይ ምልክት በማድረግ ተሳፋሪው እንዲሞላው ይጠይቃል። ተሳፋሪዎች የአጋር አሽከርካሪዎችን ስታንዳርድ፣ አደጋ ከተፈጠረ እንዴት እርዳታ መጠየቅ እንደሚችሉ እና የእያንዳንዱ የደንበኛ ደህንነት መጠበቂያ መረጃን አንድ ቦታ ላይ ያገኛሉ። የመተግበሪያው ዋና ገፅ ላይ በፍጥነት የእርዳታ ጥሪ ማድረግ የሚያስችሉ ቁልፎች ይገኛሉ።
“ዋናው ትኩረታችን ደህንነት ነው ፣ ጠንካራ የደህንነት እርምጃዎችን መተግበር እና የደህንነት ቴክኖሎጂዎችን መጠቀም ብቻ ሳይሆን ለሁሉም ተጠቃሚ እንዲታዩ እና ግልጽ እንዲሆኑ ማድረግም አስፈላጊ ነው ብለን እናምናለን። አሁን ለተሳፋሪዎች ልክ እንዲሆን ተደርጎ በተዘጋጀው አዲሱ የደንበኛ ደህንነት መጠበቂያ ተሳፋሪዎች መኪናውን ከጠሩበት ሰዓት ጀምሮ ጉዞው እስኪጠናቀቅ ድረስ በእያንዳንዱ የጉዞ ደረጃ ላይ የእነሱን ደህንነት ለመጠበቅ ምን እየሰራን እንደሆነ በትክክል ማየት ይችላሉ” በኢትዮጵያ የያንጎ ተወካይ ዶ/ር የቀናለም አበበ በጉዞዎች ላይ የደህንነት ሁኔታን በደንብ ማየት ተችሏል ብለዋል።
አዲሱ የደህንነት ማዕከል ጉዞው ያለበትን ሁኔታ እና የትኞቹ የደህንነት እርምጃዎች እንደተወሰዱ ያሳያል። የደህንነት ደረጃን ለማወቅ ግምት ወስጥ የሚገቡ ነገሮች፡
● የፍጥነት ቁጥጥር፡ የያንጎ ራይድ መተግበሪያ አሽከርካሪው የሚጠቀመውን መንገድ እና ፍጥነቱን ለማወቅ ጂፒኤስ ይጠቀማል። የሚጠቀምውን መንገድ ካሳየው ናቪጌተር በሚገኘው መረጃ መሰረት ፍጥነቱ ከተፈቀደው የፍጥነት መጠን ጋር ያነፃፀራል።
● የአነዳድ ቁጥጥር፡ የአነዳድ ባህሪ ቁጥጥር ስርዓት አሽከርካሪዎች ደህንነቱ በተጠበቀ ሁኔታ እንዲነዱ ይረዳል። በአጋር አሽከርካሪ ስማርት ስልኮች ውስጥ ካለው የፍጥነት መለኪያ እና ጋይሮስኮፖች መረጃን በመቀበል በፍጥነት መጨመር ፣በፍጥነት መቀነስ እና በማሽከርከር ላይ የሚፈጠሩ ለውጦችን ያገኛል። ከእያንዳንዱ ደህንነቱ ካተጠበቀ ማሽከርከር በኋላ ለአሽከርካሪው የበለጠ በጥንቃቄ እንዲነዳ የሚያስጠነቅቅ መልዕክት ይላካል። አጋር አሽከርካሪው ማስጠንቀቂያውን ችላ ካለ ለስራ ያለው እድል ሊገደብ ይችላል።
የያንጎ ራይድ አገልግሎት አንዱ ዋናው ትኩረት ደህንነት ነው። አጋር አሽከርካሪዎች እና ተሳፋሪዎች ከጉዟቸው በፊት እና በኋላ እና በጉዟቸው ላይ ሆነው የሚገለገሉባቸው ከ25 በላይ ልዩ የሆኑ የደንበኛ ደህንነት መጠበቂያዎች ቀርበዋል። እነዚህም የፍጥነት እና የአነዳድ ቁጥጥር ፣ የሚጓዙበትን መንገድ እና የጉዞ መረጃውን ለሚያምኑት ሰው ማጋራት መቻል፣ በአደጋ ጊዜ በፍጥነት ጥሪ ማድረጊያ መንገድ እና የመሳሰሉትን ያጠቃልላሉ።
---
ስለያንጎ ግሩፕ
ያንጎ ግሩፕ አለም አቀፍ የቴክኖሎጂ ኩባንያ ሲሆን በአለም አቀፍ ደረጃ የሚገኙ ቴክኖሎጂዎችን የአካባቢው ማህበረሰብ ወደሚጠቀምባቸው ዕለታዊ አገልግሎቶች ይቀይራል። ለፈጠራ ባለው የማይወላወል ቁርጠኝነት፣ በአለም ዙሪያ ያሉ አዳዲስ ቴክኖሎጂዎችን ወደ ተለያዩ ክልሎች በማምጣት ያለምንም እንከን ወደ ተቀናጀ የዕለት ተዕለት አገልግሎቶች እንቀይራለን።
ያንጎ ቡድን በአፍሪካ፣ በላቲን አሜሪካ፣ በአውሮፓ፣ በመካከለኛው ምስራቅ፣ በደቡብ እስያ እና በሌሎች ክልሎች በሚገኙ ከ30 በላይ አገሮች ውስጥ የትራንስፖርት አገልግሎት፣ የዴሊቨሪ አገልግሎት፣ ፉድቴክ እና መዝናኛን ጨምሮ የተለያዩ የዲጂታል አገልግሎቶቹን ያቀርባል።
ለበለጠ መረጃ፡ pryango.com
7 months ago
Yango Ethiopia Partners with Ethiopian Red Cross for Blood Donation Drive
…
Addis Ababa, Ethiopia – 11.November.2025: Yango Ethiopia (operated by franchises G2G IT Solutions S.C and Elegance Import and Export PLC), part of the international tech company Yango Group, has launched a blood donation initiative in partnership with the Ethiopian Red Cross. The campaign is part of Yango’s broader commitment to supporting local communities in the spirit of giving.
As part of the initiative, Yango Ethiopia’s franchise partners and partner drivers are volunteering to donate blood, highlighting the company’s dedication to giving back to the community., especially during the holiday season when demand for blood often increases.
“At Yango, we believe that true progress goes hand in hand with community well-being. This initiative reflects our values of care, responsibility, and collaboration. We are proud to stand with the Ethiopian Red Cross and invite others to join in making a tangible difference,” said Dr Yekenalem Abebe, Representative of Yango in Ethiopia.
The blood donation drive underscores the importance of volunteerism and community spirit, reinforcing Yango’s belief that small individual acts can come together to create meaningful social impact.
About Yango Group
Yango Group is a global tech company headquartered in Dubai, transforming globally sourced technologies into everyday services that are tailored to local communities. With an unwavering commitment to innovation, we reshape and enhance leading cutting-edge technologies from around the world into seamlessly integrated daily services for diverse regions. Our mission is to bridge the gap between leading world innovations and local communities, fostering connections and enhancing everyday living experiences. Yango’s multi-functional app offers several digital city services across 25+ countries in Africa, Latin America, Europe, and the Middle East. Yango's multilingual app is available for free on Android and iOS
….
ያንጎ ኢትዮጵያ ከቀይ መስቀል ጋር በመተባበር የደም ልገሳ ዘመቻ አካሄደ
አዲስ አበባ፣ኢትዮጵያ ህዳር 3፣2018 ዓ.ም
የአለም አቀፍ የቴክኖሎጂ ኩባንያ ያንጎ ግሩፕ አካል የሆነው ያንጎ ኢትዮጵያ (በፍራንቻይዝ ጂ2ጂ አይቲ ሶሉሽንስ አ.ማ. እና ኤሌጋንስ አስመጪና ላኪ ኃ.የተ.የግ.ማ. የሚተዳደር) ከኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ጋር በመተባበር የደም ልገሳ ዘመቻ ጀምሯል። ዘመቻው ያንጎ የአካባቢውን ማህበረሰብ ለመደገፍ ያለውን ተነሳሽነትን ያማከለ ነው።
የያንጎ ኢትዮጵያ የፍራንቻይዝ አጋሮች እና አጋር አሽከርካሪዎች በበጎ ፍቃደኝነት ደም በመለገስ ላይ ሲሆኑ ይህም የደም ተፈላጊነት ከፍተኛ ከመሆኑ አንጻር ኩባንያው ህብረተሰቡን ለማገልገል ያለው ቁርጠኝነትን አጉልቶ ያሳያል፡፡
"ያንጎ እውነተኛ እድገት ከማህበረሰቡ ደህንነት ጋር አብሮ የተሳሰረ ነው ብሎ ያምናል። ይህ ዘመቻ የመተሳሰብ፣የኃላፊነት እና የትብብር እሴቶቻችንን ያሳያል። ከኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ጎን በመቆማችን ኩራት ይሰማናል፤ ተጨባጭ ለውጥ ለማምጣት ለሌሎችም ጥሪ ለማቅረብ እወዳለሁ፡፡" በማለት በኢትዮጵያ የያንጎ ተወካይ ዶ/ር ይቅናለም አበበ ተናግረዋል።
የደም ልገሳ ዘመቻው የበጎ ፈቃደኝነትን እና የማኅበረሰብ መንፈስን አስፈላጊነት የሚያጎላ ሲሆን፣ ትናንሽ የግለሰብ ተግባራት ተባብረው ትርጉም ያለው ማኅበራዊ ተፅእኖ መፍጠር እንደሚችሉ የያንጎን እምነት የሚያጠናክር ነው።
ስለ ያንጎ ቡድን
ያንጎ ግሩፕ ዋና መሥሪያ ቤቱን በዱባይ ያደረገ ዓለም አቀፍ የቴክኖሎጂ ኩባንያ ሲሆን በዓለም አቀፍ ደረጃ የተገኙ ቴክኖሎጂዎችን ለአካባቢው ማኅበረሰቦች ተስማሚ በሆነ መልኩ የዕለት ተዕለት አገልግሎቶች የሚያቀርብ ኩባንያ ነው። ለፈጠራ ባለው ቁርጠኝነት፣ በአለም ዙሪያ ያሉ መሪ ቴክኖሎጂዎችን ወደ ተለያዩ ክልሎች እንከን የለሽ እና የተቀናጁ ዕለታዊ አገልግሎቶች ያቀርባል፡፡ተልእኳችን በአለም ላይ ያሉ ፈጠራዎች እና በአካባቢ ማህበረሰቦች መካከል ያለውን ልዩነት ማቃለል፣ ግንኙነቶችን ማጎልበት እና የዕለት ተዕለት የኑሮ ልምዶችን ማጎልበት ነው። የያንጎ ባለብዙ-ተግባር መተግበሪያ በአፍሪካ፣ በላቲን አሜሪካ፣ በአውሮፓ እና በመካከለኛው ምስራቅ ባሉ 25+ አገሮች ውስጥ በርካታ የዲጂታል ከተማ አገልግሎቶችን ይሰጣል። የያንጎ ብዙ ባለ ብዙ ቋንቋ መተግበሪያ በአንድሮይድ እና አይ.ኦ.ኤስ iOS ላይ በነጻ ይገኛል።
…
Addis Ababa, Ethiopia – 11.November.2025: Yango Ethiopia (operated by franchises G2G IT Solutions S.C and Elegance Import and Export PLC), part of the international tech company Yango Group, has launched a blood donation initiative in partnership with the Ethiopian Red Cross. The campaign is part of Yango’s broader commitment to supporting local communities in the spirit of giving.
As part of the initiative, Yango Ethiopia’s franchise partners and partner drivers are volunteering to donate blood, highlighting the company’s dedication to giving back to the community., especially during the holiday season when demand for blood often increases.
“At Yango, we believe that true progress goes hand in hand with community well-being. This initiative reflects our values of care, responsibility, and collaboration. We are proud to stand with the Ethiopian Red Cross and invite others to join in making a tangible difference,” said Dr Yekenalem Abebe, Representative of Yango in Ethiopia.
The blood donation drive underscores the importance of volunteerism and community spirit, reinforcing Yango’s belief that small individual acts can come together to create meaningful social impact.
About Yango Group
Yango Group is a global tech company headquartered in Dubai, transforming globally sourced technologies into everyday services that are tailored to local communities. With an unwavering commitment to innovation, we reshape and enhance leading cutting-edge technologies from around the world into seamlessly integrated daily services for diverse regions. Our mission is to bridge the gap between leading world innovations and local communities, fostering connections and enhancing everyday living experiences. Yango’s multi-functional app offers several digital city services across 25+ countries in Africa, Latin America, Europe, and the Middle East. Yango's multilingual app is available for free on Android and iOS
….
ያንጎ ኢትዮጵያ ከቀይ መስቀል ጋር በመተባበር የደም ልገሳ ዘመቻ አካሄደ
አዲስ አበባ፣ኢትዮጵያ ህዳር 3፣2018 ዓ.ም
የአለም አቀፍ የቴክኖሎጂ ኩባንያ ያንጎ ግሩፕ አካል የሆነው ያንጎ ኢትዮጵያ (በፍራንቻይዝ ጂ2ጂ አይቲ ሶሉሽንስ አ.ማ. እና ኤሌጋንስ አስመጪና ላኪ ኃ.የተ.የግ.ማ. የሚተዳደር) ከኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ጋር በመተባበር የደም ልገሳ ዘመቻ ጀምሯል። ዘመቻው ያንጎ የአካባቢውን ማህበረሰብ ለመደገፍ ያለውን ተነሳሽነትን ያማከለ ነው።
የያንጎ ኢትዮጵያ የፍራንቻይዝ አጋሮች እና አጋር አሽከርካሪዎች በበጎ ፍቃደኝነት ደም በመለገስ ላይ ሲሆኑ ይህም የደም ተፈላጊነት ከፍተኛ ከመሆኑ አንጻር ኩባንያው ህብረተሰቡን ለማገልገል ያለው ቁርጠኝነትን አጉልቶ ያሳያል፡፡
"ያንጎ እውነተኛ እድገት ከማህበረሰቡ ደህንነት ጋር አብሮ የተሳሰረ ነው ብሎ ያምናል። ይህ ዘመቻ የመተሳሰብ፣የኃላፊነት እና የትብብር እሴቶቻችንን ያሳያል። ከኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ጎን በመቆማችን ኩራት ይሰማናል፤ ተጨባጭ ለውጥ ለማምጣት ለሌሎችም ጥሪ ለማቅረብ እወዳለሁ፡፡" በማለት በኢትዮጵያ የያንጎ ተወካይ ዶ/ር ይቅናለም አበበ ተናግረዋል።
የደም ልገሳ ዘመቻው የበጎ ፈቃደኝነትን እና የማኅበረሰብ መንፈስን አስፈላጊነት የሚያጎላ ሲሆን፣ ትናንሽ የግለሰብ ተግባራት ተባብረው ትርጉም ያለው ማኅበራዊ ተፅእኖ መፍጠር እንደሚችሉ የያንጎን እምነት የሚያጠናክር ነው።
ስለ ያንጎ ቡድን
ያንጎ ግሩፕ ዋና መሥሪያ ቤቱን በዱባይ ያደረገ ዓለም አቀፍ የቴክኖሎጂ ኩባንያ ሲሆን በዓለም አቀፍ ደረጃ የተገኙ ቴክኖሎጂዎችን ለአካባቢው ማኅበረሰቦች ተስማሚ በሆነ መልኩ የዕለት ተዕለት አገልግሎቶች የሚያቀርብ ኩባንያ ነው። ለፈጠራ ባለው ቁርጠኝነት፣ በአለም ዙሪያ ያሉ መሪ ቴክኖሎጂዎችን ወደ ተለያዩ ክልሎች እንከን የለሽ እና የተቀናጁ ዕለታዊ አገልግሎቶች ያቀርባል፡፡ተልእኳችን በአለም ላይ ያሉ ፈጠራዎች እና በአካባቢ ማህበረሰቦች መካከል ያለውን ልዩነት ማቃለል፣ ግንኙነቶችን ማጎልበት እና የዕለት ተዕለት የኑሮ ልምዶችን ማጎልበት ነው። የያንጎ ባለብዙ-ተግባር መተግበሪያ በአፍሪካ፣ በላቲን አሜሪካ፣ በአውሮፓ እና በመካከለኛው ምስራቅ ባሉ 25+ አገሮች ውስጥ በርካታ የዲጂታል ከተማ አገልግሎቶችን ይሰጣል። የያንጎ ብዙ ባለ ብዙ ቋንቋ መተግበሪያ በአንድሮይድ እና አይ.ኦ.ኤስ iOS ላይ በነጻ ይገኛል።
Sponsored by
Surafel
7 months ago
ያንጎ ኢትዮጵያ ከቀይ መስቀል ጋር በመተባበር የደም ልገሳ ዘመቻ አካሄደ
የአለም አቀፍ የቴክኖሎጂ ኩባንያ ያንጎ ግሩፕ አካል የሆነው ያንጎ ኢትዮጵያ (በፍራንቻይዝ ጂ2ጂ አይቲ ሶሉሽንስ አ.ማ. እና ኤሌጋንስ አስመጪና ላኪ ኃ.የተ.የግ.ማ. የሚተዳደር) ከኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ጋር በመተባበር የደም ልገሳ ዘመቻ ጀምሯል። ዘመቻው ያንጎ የአካባቢውን ማህበረሰብ ለመደገፍ ያለውን ተነሳሽነትን ያማከለ ነው።
የያንጎ ኢትዮጵያ የፍራንቻይዝ አጋሮች እና አጋር አሽከርካሪዎች በበጎ ፍቃደኝነት ደም በመለገስ ላይ ሲሆኑ ይህም የደም ተፈላጊነት ከፍተኛ ከመሆኑ አንጻር ኩባንያው ህብረተሰቡን ለማገልገል ያለው ቁርጠኝነትን አጉልቶ ያሳያል፡፡
"ያንጎ እውነተኛ እድገት ከማህበረሰቡ ደህንነት ጋር አብሮ የተሳሰረ ነው ብሎ ያምናል። ይህ ዘመቻ የመተሳሰብ፣የኃላፊነት እና የትብብር እሴቶቻችንን ያሳያል። ከኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ጎን በመቆማችን ኩራት ይሰማናል፤ ተጨባጭ ለውጥ ለማምጣት ለሌሎችም ጥሪ ለማቅረብ እወዳለሁ፡፡" በማለት በኢትዮጵያ የያንጎ ተወካይ ዶ/ር ይቅናለም አበበ ተናግረዋል።
የደም ልገሳ ዘመቻው የበጎ ፈቃደኝነትን እና የማኅበረሰብ መንፈስን አስፈላጊነት የሚያጎላ ሲሆን፣ ትናንሽ የግለሰብ ተግባራት ተባብረው ትርጉም ያለው ማኅበራዊ ተፅእኖ መፍጠር እንደሚችሉ የያንጎን እምነት የሚያጠናክር ነው።
ስለ ያንጎ ቡድን
ያንጎ ግሩፕ ዋና መሥሪያ ቤቱን በዱባይ ያደረገ ዓለም አቀፍ የቴክኖሎጂ ኩባንያ ሲሆን በዓለም አቀፍ ደረጃ የተገኙ ቴክኖሎጂዎችን ለአካባቢው ማኅበረሰቦች ተስማሚ በሆነ መልኩ የዕለት ተዕለት አገልግሎቶች የሚያቀርብ ኩባንያ ነው። ለፈጠራ ባለው ቁርጠኝነት፣ በአለም ዙሪያ ያሉ መሪ ቴክኖሎጂዎችን ወደ ተለያዩ ክልሎች እንከን የለሽ እና የተቀናጁ ዕለታዊ አገልግሎቶች ያቀርባል፡፡ተልእኳችን በአለም ላይ ያሉ ፈጠራዎች እና በአካባቢ ማህበረሰቦች መካከል ያለውን ልዩነት ማቃለል፣ ግንኙነቶችን ማጎልበት እና የዕለት ተዕለት የኑሮ ልምዶችን ማጎልበት ነው። የያንጎ ባለብዙ-ተግባር መተግበሪያ በአፍሪካ፣ በላቲን አሜሪካ፣ በአውሮፓ እና በመካከለኛው ምስራቅ ባሉ 25+ አገሮች ውስጥ በርካታ የዲጂታል ከተማ አገልግሎቶችን ይሰጣል። የያንጎ ብዙ ባለ ብዙ ቋንቋ መተግበሪያ በአንድሮይድ እና አይ.ኦ.ኤስ iOS ላይ በነጻ ይገኛል።
*****
Yango Ethiopia Partners with Ethiopian Red Cross for Blood Donation Drive
…
Addis Ababa, Ethiopia – 11.November.2025: Yango Ethiopia (operated by franchises G2G IT Solutions S.C and Elegance Import and Export PLC), part of the international tech company Yango Group, has launched a blood donation initiative in partnership with the Ethiopian Red Cross. The campaign is part of Yango’s broader commitment to supporting local communities in the spirit of giving.
As part of the initiative, Yango Ethiopia’s franchise partners and partner drivers are volunteering to donate blood, highlighting the company’s dedication to giving back to the community., especially during the holiday season when demand for blood often increases.
“At Yango, we believe that true progress goes hand in hand with community well-being. This initiative reflects our values of care, responsibility, and collaboration. We are proud to stand with the Ethiopian Red Cross and invite others to join in making a tangible difference,” said Dr Yekenalem Abebe, Representative of Yango in Ethiopia.
The blood donation drive underscores the importance of volunteerism and community spirit, reinforcing Yango’s belief that small individual acts can come together to create meaningful social impact.
About Yango Group
Yango Group is a global tech company headquartered in Dubai, transforming globally sourced technologies into everyday services that are tailored to local communities. With an unwavering commitment to innovation, we reshape and enhance leading cutting-edge technologies from around the world into seamlessly integrated daily services for diverse regions. Our mission is to bridge the gap between leading world innovations and local communities, fostering connections and enhancing everyday living experiences. Yango’s multi-functional app offers several digital city services across 25+ countries in Africa, Latin America, Europe, and the Middle East. Yango's multilingual app is available for free on Android and iOS
የአለም አቀፍ የቴክኖሎጂ ኩባንያ ያንጎ ግሩፕ አካል የሆነው ያንጎ ኢትዮጵያ (በፍራንቻይዝ ጂ2ጂ አይቲ ሶሉሽንስ አ.ማ. እና ኤሌጋንስ አስመጪና ላኪ ኃ.የተ.የግ.ማ. የሚተዳደር) ከኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ጋር በመተባበር የደም ልገሳ ዘመቻ ጀምሯል። ዘመቻው ያንጎ የአካባቢውን ማህበረሰብ ለመደገፍ ያለውን ተነሳሽነትን ያማከለ ነው።
የያንጎ ኢትዮጵያ የፍራንቻይዝ አጋሮች እና አጋር አሽከርካሪዎች በበጎ ፍቃደኝነት ደም በመለገስ ላይ ሲሆኑ ይህም የደም ተፈላጊነት ከፍተኛ ከመሆኑ አንጻር ኩባንያው ህብረተሰቡን ለማገልገል ያለው ቁርጠኝነትን አጉልቶ ያሳያል፡፡
"ያንጎ እውነተኛ እድገት ከማህበረሰቡ ደህንነት ጋር አብሮ የተሳሰረ ነው ብሎ ያምናል። ይህ ዘመቻ የመተሳሰብ፣የኃላፊነት እና የትብብር እሴቶቻችንን ያሳያል። ከኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ጎን በመቆማችን ኩራት ይሰማናል፤ ተጨባጭ ለውጥ ለማምጣት ለሌሎችም ጥሪ ለማቅረብ እወዳለሁ፡፡" በማለት በኢትዮጵያ የያንጎ ተወካይ ዶ/ር ይቅናለም አበበ ተናግረዋል።
የደም ልገሳ ዘመቻው የበጎ ፈቃደኝነትን እና የማኅበረሰብ መንፈስን አስፈላጊነት የሚያጎላ ሲሆን፣ ትናንሽ የግለሰብ ተግባራት ተባብረው ትርጉም ያለው ማኅበራዊ ተፅእኖ መፍጠር እንደሚችሉ የያንጎን እምነት የሚያጠናክር ነው።
ስለ ያንጎ ቡድን
ያንጎ ግሩፕ ዋና መሥሪያ ቤቱን በዱባይ ያደረገ ዓለም አቀፍ የቴክኖሎጂ ኩባንያ ሲሆን በዓለም አቀፍ ደረጃ የተገኙ ቴክኖሎጂዎችን ለአካባቢው ማኅበረሰቦች ተስማሚ በሆነ መልኩ የዕለት ተዕለት አገልግሎቶች የሚያቀርብ ኩባንያ ነው። ለፈጠራ ባለው ቁርጠኝነት፣ በአለም ዙሪያ ያሉ መሪ ቴክኖሎጂዎችን ወደ ተለያዩ ክልሎች እንከን የለሽ እና የተቀናጁ ዕለታዊ አገልግሎቶች ያቀርባል፡፡ተልእኳችን በአለም ላይ ያሉ ፈጠራዎች እና በአካባቢ ማህበረሰቦች መካከል ያለውን ልዩነት ማቃለል፣ ግንኙነቶችን ማጎልበት እና የዕለት ተዕለት የኑሮ ልምዶችን ማጎልበት ነው። የያንጎ ባለብዙ-ተግባር መተግበሪያ በአፍሪካ፣ በላቲን አሜሪካ፣ በአውሮፓ እና በመካከለኛው ምስራቅ ባሉ 25+ አገሮች ውስጥ በርካታ የዲጂታል ከተማ አገልግሎቶችን ይሰጣል። የያንጎ ብዙ ባለ ብዙ ቋንቋ መተግበሪያ በአንድሮይድ እና አይ.ኦ.ኤስ iOS ላይ በነጻ ይገኛል።
*****
Yango Ethiopia Partners with Ethiopian Red Cross for Blood Donation Drive
…
Addis Ababa, Ethiopia – 11.November.2025: Yango Ethiopia (operated by franchises G2G IT Solutions S.C and Elegance Import and Export PLC), part of the international tech company Yango Group, has launched a blood donation initiative in partnership with the Ethiopian Red Cross. The campaign is part of Yango’s broader commitment to supporting local communities in the spirit of giving.
As part of the initiative, Yango Ethiopia’s franchise partners and partner drivers are volunteering to donate blood, highlighting the company’s dedication to giving back to the community., especially during the holiday season when demand for blood often increases.
“At Yango, we believe that true progress goes hand in hand with community well-being. This initiative reflects our values of care, responsibility, and collaboration. We are proud to stand with the Ethiopian Red Cross and invite others to join in making a tangible difference,” said Dr Yekenalem Abebe, Representative of Yango in Ethiopia.
The blood donation drive underscores the importance of volunteerism and community spirit, reinforcing Yango’s belief that small individual acts can come together to create meaningful social impact.
About Yango Group
Yango Group is a global tech company headquartered in Dubai, transforming globally sourced technologies into everyday services that are tailored to local communities. With an unwavering commitment to innovation, we reshape and enhance leading cutting-edge technologies from around the world into seamlessly integrated daily services for diverse regions. Our mission is to bridge the gap between leading world innovations and local communities, fostering connections and enhancing everyday living experiences. Yango’s multi-functional app offers several digital city services across 25+ countries in Africa, Latin America, Europe, and the Middle East. Yango's multilingual app is available for free on Android and iOS
9 months ago
ያንጎ ኢትዮጵያ እና ጆኒ ራጋ ተፈራረሙ !!!
ያንጎ ኢትዮጵያ እና ጆኒ ራጋ "ውሃ እና እሳት" በተሰኘው አዲስ አልበም ሙዚቃን፣ ባህልን እና ማህበረሰብን ለማክበር አንድ ሆኑ !!!
…
አዲስ አበባ፣ ኢትዮጵያ፣ መስከረም 21, 2018 - ያንጎ ኢትዮጵያ ከ20 ዓመታት በኋላ በታላቅ ዝግጅት ተመልሶ ከመጣው አንጋፋው የኢትዮጵያ ድምፃዊ ጆኒ ራጋ ጋር "ውሃ እና እሳት" በተሰኘው አዲስ አልበሙ ላይ አብሮ መስራቱን በኩራት ያስታውቃል። ይህ አጋርነት በኢትዮጵያ ውስጥ ተወዳጅ ከሆኑ ድምፃውያን መካከል የአንዱን መመለስ ከማክበሩም በተጨማሪ፣ ያንጎ የአገር ውስጥ ተሰጥኦዎችን እና የባህል መገለጫዎችን ለመደገፍ ያለውን ቀጣይነት ያለው ቁርጠኝነት ያሳያል።
በያንጎ የኢትዮጵያ ተወካይ የሆኑት ዶ/ር ይቅናአለም አበበ ፕሮግራም ላይ ሲናገሩ፥ "የጆኒ ራጋ ሙዚቃ ሁሌም የኢትዮጵያን መንፈስ እና ነፍስ የሚወክል ነው። ለረጅም ጊዜ ሲጠበቅ በነበረው የድምፃዊው መመለስ ላይ ከእርሱ ጋር በመተባበራችን ትልቅ ክስተትን ከማክበር ባለፈ፣ ያንጎ የአገር ውስጥ ተሰጥኦዎች ማህበረሰብን በማነሳሳት፣ በማስተማር እና በማዋሀድ ባለው ኃይል ላይ ያለውን እምነት ዳግም እያረጋገጥን ነው። ይህ ትብብር ከመዝናኛ በላይ የሆነው ከኢትዮጵያ ጋር ያለንን ጥልቅ ግንኙነት እና ያንጎን የዕለት ተዕለት ሕይወታቸው አካል ላደረጉት አሽከርካሪዎቻችን፣ ደንበኞቻችን እና አድናቂዎቻችን ያለንን ክብር የሚያሳይ ነው" ብለዋል።
ጆኒ ራጋ በበኩሉ፥ "ከያንጎ ጋር ያለው ይህ ትብብር ስለ ዳግም መመለሴ አልበም ብቻ አይደለም፤ ፅናትን፣ ማህበረሰብን እና የኢትዮጵያን ሙዚቃ ጉዞን ስለማክበር ጭምር ነው። ላለፉት 20 ዓመታት፣ የኮንሰርት ጉብኝቶቺ እና የቀጥታ ስርጭት ትርኢቶች ወቅት ከጎኔ ለነበሩኝ ታማኝ አድናቂዎቼ ምስጋና ይገባቸዋል፤ በተለይም ለአርቲስቶች መብት እና በኢትዮጵያ የሮያሊቲ ክፍያ እንዲጀመር በምታገልበት ወቅት ከጎኔ ነበሩ። በ'ውሃ እና እሳት' አልበሜ፣ የተረጋጋ መንፈስን እና አስደሳች በዓላትን የሚተርኩ ታሪኮችን በማጋራት ለሙዚቃ ቤተሰቤ ውለታውን መመለስ እፈልጋለሁ። ከያንጎ ጋር መስራታችን ይህንን ራዕይ በየመንገዱ፣ በጉዟቸው እና በዕለት ተዕለት ሕይወታቸው ውስጥ ላሉ ሰዎች ይበልጥ ለማቅረብ ያስችለናል። በጋራ፣ አልበም ብቻ እያወጣን አይደለም፤ የሁላችንም የሆነ የባህል ክስተት እየፈጠርን ነው" ብሏል።
በዚህ አጋርነት ያንጎ የሙዚቃ አፍቃሪዎችን፣ አሽከርካሪዎችን እና ሰፊውን ማህበረሰብ የጆኒ ራጋን መመለስ በደስታ እንዲቀበሉ እና በ"ውሃ እና እሳት" አልበም እንዲዝናኑ ይጋብዛል። አድናቂዎች ከአልበሙ መውጣት ጋር ተያይዞ የሚኖሩ አዳዲስ መረጃዎችን፣ ልዩ ይዘቶችን እና ልዩ ዝግጅቶችን ለማግኘት የጆኒ ራጋን የማህበራዊ ትስስር ገጾች እንዲከታተሉ ጥሪ ቀርቧል።
ይህ ትብብር በያንጎ እና በጆኒ ራጋ መካከል ለረጅም ጊዜ በቆየው ግንኙነት ላይ የተገነባ ነው። ከዚህ ቀደም አርቲስቱ አሽከርካሪዎችን ስለ መተግበሪያው አጠቃቀም በሚያስተምር ተወዳጅ ማስታወቂያ (ጂንግል) ላይ ከያንጎ ጋር ሰርቷል፤ ይህም ልዩ የሆነውን የሙዚቃ ስልቱን ከተግባራዊ መመሪያ ጋር አጣምሮ አቅርቧል። ያ ሽርክና ሙዚቃ ማህበረሰቦችን በማገናኘት እና የአሽከርካሪዎችን ተሳትፎ በማሳደግ ረገድ ምን ያህል ከፍተኛ ሚና መጫወት እንደሚችል አሳይቷል። ይህ ደግሞ ያንጎ ፈጠራን ከባህል ጋር በማዋሀድ አገልግሎቶቹ ከአካባቢው ማህበረሰቦች ጋር ጥልቅ ግንኙነት እንዲፈጥሩ እና ለኢትዮጵያ የፈጠራ ኢኮኖሚ አዎንታዊ አስተዋፅኦ እንዲያደርጉ ያለውን ሰፊ ራዕይ ዳግም ያረጋግጣል።
ስለ ያንጎ ቡድን
ያንጎ ግሩፕ ዋና መሥሪያ ቤቱን በዱባይ ያደረገ ዓለም አቀፍ የቴክኖሎጂ ኩባንያ ሲሆን በዓለም አቀፍ ደረጃ የተገኙ ቴክኖሎጂዎችን ለአካባቢው ማኅበረሰቦች ተስማሚ በሆነ መልኩ የዕለት ተዕለት አገልግሎቶች የሚያቀርብ ኩባንያ ነው። ለፈጠራ ባለው ቁርጠኝነት፣ በአለም ዙሪያ ያሉ መሪ ቴክኖሎጂዎችን ወደ ተለያዩ ክልሎች እንከን የለሽ እና የተቀናጁ ዕለታዊ አገልግሎቶች ያቀርባል፡፡ተልእኳችን በአለም ላይ ያሉ ፈጠራዎች እና በአካባቢ ማህበረሰቦች መካከል ያለውን ልዩነት ማቃለል፣ ግንኙነቶችን ማጎልበት እና የዕለት ተዕለት የኑሮ ልምዶችን ማጎልበት ነው። የያንጎ ባለብዙ-ተግባር መተግበሪያ በአፍሪካ፣ በላቲን አሜሪካ፣ በአውሮፓ እና በመካከለኛው ምስራቅ ባሉ 25+ አገሮች ውስጥ በርካታ የዲጂታል ከተማ አገልግሎቶችን ይሰጣል። የያንጎ ብዙ ባለ ብዙ ቋንቋ መተግበሪያ በአንድሮይድ እና አይ.ኦ.ኤስ iOS ላይ በነጻ ይገኛል።
###
For Immediate Release
Yango Ethiopia and Johnny Raga Unite to Celebrate Music, Culture, and Community with New Album Water and Fire
Addis Ababa, Ethiopia, 2 October, 2025 - Yango Ethiopia is proud to announce its collaboration with legendary Ethiopian singer Johnny Raga on his new album Water and Fire, marking his major comeback after 20 years. This partnership not only celebrates the return of one of Ethiopia’s most iconic voices but also underscores Yango’s ongoing commitment to supporting local talent and cultural expression.
Speaking on the collaboration, Dr. Yekenalem Abebe, Representative of Yango in Ethiopia said: “Johnny Raga’s music has always carried the spirit and soul of Ethiopia. By partnering with him on this long-awaited comeback, we are not only celebrating a cultural milestone but also reaffirming Yango’s belief in the power of local talent to inspire, educate, and unite communities. This collaboration is more than entertainment—it is a reflection of our deep connection to Ethiopia and our drivers, customers, and fans who make Yango part of their daily lives.”
Johnny Raga said: "This collaboration with Yango is more than just about my comeback album; it’s about celebrating resilience, community, and the journey of Ethiopian music. Over the past 20 years, I’ve been blessed with loyal fans who stood by me through tours and live performances, even as I fought for artists’ rights and the introduction of royalties in Ethiopia. With Water and Fire, I want to give back to my music family by sharing stories of calm reflection and fiery celebration. Partnering with Yango allows us to bring this vision closer to the people on the streets, in their rides, and in their daily lives. Together, we’re not just releasing an album; we’re creating a cultural moment that belongs to all of us."
Through this partnership, Yango invites music lovers, drivers, and the wider community to embrace Johnny Raga’s return and enjoy the album Water and Fire. Fans are encouraged to follow Johnny Raga’s channels for updates, exclusive content, and special features surrounding the release.
The collaboration builds on a long-standing relationship between Yango and Johnny Raga. Previously, the artist worked with Yango to produce a popular jingle that educated drivers on platform use, blending his unique sound with practical guidance. That partnership proved the powerful role music can play in connecting communities and advancing driver engagement. This also reaffirms Yango’s broader vision of blending innovation with culture, ensuring its services resonate deeply with local communities while contributing positively to Ethiopia’s creative economy.
About Yango
Yango Group is a global tech company headquartered in Dubai, transforming globally sourced technologies into everyday services that are tailored to local communities.Yango Ethiopia is operated by franchises G2G IT Solutions S.C and Elegance Import and Export PLC. With an unwavering commitment to innovation, we reshape and enhance leading cutting-edge technologies from around the world into seamlessly integrated daily services for diverse regions. Our mission is to bridge the gap between leading world innovations and local communities, fostering connections and enhancing everyday living experiences. Yango’s multi-functional app offers several digital city services across 25+ countries in Africa, Latin America, Europe, and the Middle East. Yango's multilingual app is available for free on Android and iOS.
ያንጎ ኢትዮጵያ እና ጆኒ ራጋ "ውሃ እና እሳት" በተሰኘው አዲስ አልበም ሙዚቃን፣ ባህልን እና ማህበረሰብን ለማክበር አንድ ሆኑ !!!
…
አዲስ አበባ፣ ኢትዮጵያ፣ መስከረም 21, 2018 - ያንጎ ኢትዮጵያ ከ20 ዓመታት በኋላ በታላቅ ዝግጅት ተመልሶ ከመጣው አንጋፋው የኢትዮጵያ ድምፃዊ ጆኒ ራጋ ጋር "ውሃ እና እሳት" በተሰኘው አዲስ አልበሙ ላይ አብሮ መስራቱን በኩራት ያስታውቃል። ይህ አጋርነት በኢትዮጵያ ውስጥ ተወዳጅ ከሆኑ ድምፃውያን መካከል የአንዱን መመለስ ከማክበሩም በተጨማሪ፣ ያንጎ የአገር ውስጥ ተሰጥኦዎችን እና የባህል መገለጫዎችን ለመደገፍ ያለውን ቀጣይነት ያለው ቁርጠኝነት ያሳያል።
በያንጎ የኢትዮጵያ ተወካይ የሆኑት ዶ/ር ይቅናአለም አበበ ፕሮግራም ላይ ሲናገሩ፥ "የጆኒ ራጋ ሙዚቃ ሁሌም የኢትዮጵያን መንፈስ እና ነፍስ የሚወክል ነው። ለረጅም ጊዜ ሲጠበቅ በነበረው የድምፃዊው መመለስ ላይ ከእርሱ ጋር በመተባበራችን ትልቅ ክስተትን ከማክበር ባለፈ፣ ያንጎ የአገር ውስጥ ተሰጥኦዎች ማህበረሰብን በማነሳሳት፣ በማስተማር እና በማዋሀድ ባለው ኃይል ላይ ያለውን እምነት ዳግም እያረጋገጥን ነው። ይህ ትብብር ከመዝናኛ በላይ የሆነው ከኢትዮጵያ ጋር ያለንን ጥልቅ ግንኙነት እና ያንጎን የዕለት ተዕለት ሕይወታቸው አካል ላደረጉት አሽከርካሪዎቻችን፣ ደንበኞቻችን እና አድናቂዎቻችን ያለንን ክብር የሚያሳይ ነው" ብለዋል።
ጆኒ ራጋ በበኩሉ፥ "ከያንጎ ጋር ያለው ይህ ትብብር ስለ ዳግም መመለሴ አልበም ብቻ አይደለም፤ ፅናትን፣ ማህበረሰብን እና የኢትዮጵያን ሙዚቃ ጉዞን ስለማክበር ጭምር ነው። ላለፉት 20 ዓመታት፣ የኮንሰርት ጉብኝቶቺ እና የቀጥታ ስርጭት ትርኢቶች ወቅት ከጎኔ ለነበሩኝ ታማኝ አድናቂዎቼ ምስጋና ይገባቸዋል፤ በተለይም ለአርቲስቶች መብት እና በኢትዮጵያ የሮያሊቲ ክፍያ እንዲጀመር በምታገልበት ወቅት ከጎኔ ነበሩ። በ'ውሃ እና እሳት' አልበሜ፣ የተረጋጋ መንፈስን እና አስደሳች በዓላትን የሚተርኩ ታሪኮችን በማጋራት ለሙዚቃ ቤተሰቤ ውለታውን መመለስ እፈልጋለሁ። ከያንጎ ጋር መስራታችን ይህንን ራዕይ በየመንገዱ፣ በጉዟቸው እና በዕለት ተዕለት ሕይወታቸው ውስጥ ላሉ ሰዎች ይበልጥ ለማቅረብ ያስችለናል። በጋራ፣ አልበም ብቻ እያወጣን አይደለም፤ የሁላችንም የሆነ የባህል ክስተት እየፈጠርን ነው" ብሏል።
በዚህ አጋርነት ያንጎ የሙዚቃ አፍቃሪዎችን፣ አሽከርካሪዎችን እና ሰፊውን ማህበረሰብ የጆኒ ራጋን መመለስ በደስታ እንዲቀበሉ እና በ"ውሃ እና እሳት" አልበም እንዲዝናኑ ይጋብዛል። አድናቂዎች ከአልበሙ መውጣት ጋር ተያይዞ የሚኖሩ አዳዲስ መረጃዎችን፣ ልዩ ይዘቶችን እና ልዩ ዝግጅቶችን ለማግኘት የጆኒ ራጋን የማህበራዊ ትስስር ገጾች እንዲከታተሉ ጥሪ ቀርቧል።
ይህ ትብብር በያንጎ እና በጆኒ ራጋ መካከል ለረጅም ጊዜ በቆየው ግንኙነት ላይ የተገነባ ነው። ከዚህ ቀደም አርቲስቱ አሽከርካሪዎችን ስለ መተግበሪያው አጠቃቀም በሚያስተምር ተወዳጅ ማስታወቂያ (ጂንግል) ላይ ከያንጎ ጋር ሰርቷል፤ ይህም ልዩ የሆነውን የሙዚቃ ስልቱን ከተግባራዊ መመሪያ ጋር አጣምሮ አቅርቧል። ያ ሽርክና ሙዚቃ ማህበረሰቦችን በማገናኘት እና የአሽከርካሪዎችን ተሳትፎ በማሳደግ ረገድ ምን ያህል ከፍተኛ ሚና መጫወት እንደሚችል አሳይቷል። ይህ ደግሞ ያንጎ ፈጠራን ከባህል ጋር በማዋሀድ አገልግሎቶቹ ከአካባቢው ማህበረሰቦች ጋር ጥልቅ ግንኙነት እንዲፈጥሩ እና ለኢትዮጵያ የፈጠራ ኢኮኖሚ አዎንታዊ አስተዋፅኦ እንዲያደርጉ ያለውን ሰፊ ራዕይ ዳግም ያረጋግጣል።
ስለ ያንጎ ቡድን
ያንጎ ግሩፕ ዋና መሥሪያ ቤቱን በዱባይ ያደረገ ዓለም አቀፍ የቴክኖሎጂ ኩባንያ ሲሆን በዓለም አቀፍ ደረጃ የተገኙ ቴክኖሎጂዎችን ለአካባቢው ማኅበረሰቦች ተስማሚ በሆነ መልኩ የዕለት ተዕለት አገልግሎቶች የሚያቀርብ ኩባንያ ነው። ለፈጠራ ባለው ቁርጠኝነት፣ በአለም ዙሪያ ያሉ መሪ ቴክኖሎጂዎችን ወደ ተለያዩ ክልሎች እንከን የለሽ እና የተቀናጁ ዕለታዊ አገልግሎቶች ያቀርባል፡፡ተልእኳችን በአለም ላይ ያሉ ፈጠራዎች እና በአካባቢ ማህበረሰቦች መካከል ያለውን ልዩነት ማቃለል፣ ግንኙነቶችን ማጎልበት እና የዕለት ተዕለት የኑሮ ልምዶችን ማጎልበት ነው። የያንጎ ባለብዙ-ተግባር መተግበሪያ በአፍሪካ፣ በላቲን አሜሪካ፣ በአውሮፓ እና በመካከለኛው ምስራቅ ባሉ 25+ አገሮች ውስጥ በርካታ የዲጂታል ከተማ አገልግሎቶችን ይሰጣል። የያንጎ ብዙ ባለ ብዙ ቋንቋ መተግበሪያ በአንድሮይድ እና አይ.ኦ.ኤስ iOS ላይ በነጻ ይገኛል።
###
For Immediate Release
Yango Ethiopia and Johnny Raga Unite to Celebrate Music, Culture, and Community with New Album Water and Fire
Addis Ababa, Ethiopia, 2 October, 2025 - Yango Ethiopia is proud to announce its collaboration with legendary Ethiopian singer Johnny Raga on his new album Water and Fire, marking his major comeback after 20 years. This partnership not only celebrates the return of one of Ethiopia’s most iconic voices but also underscores Yango’s ongoing commitment to supporting local talent and cultural expression.
Speaking on the collaboration, Dr. Yekenalem Abebe, Representative of Yango in Ethiopia said: “Johnny Raga’s music has always carried the spirit and soul of Ethiopia. By partnering with him on this long-awaited comeback, we are not only celebrating a cultural milestone but also reaffirming Yango’s belief in the power of local talent to inspire, educate, and unite communities. This collaboration is more than entertainment—it is a reflection of our deep connection to Ethiopia and our drivers, customers, and fans who make Yango part of their daily lives.”
Johnny Raga said: "This collaboration with Yango is more than just about my comeback album; it’s about celebrating resilience, community, and the journey of Ethiopian music. Over the past 20 years, I’ve been blessed with loyal fans who stood by me through tours and live performances, even as I fought for artists’ rights and the introduction of royalties in Ethiopia. With Water and Fire, I want to give back to my music family by sharing stories of calm reflection and fiery celebration. Partnering with Yango allows us to bring this vision closer to the people on the streets, in their rides, and in their daily lives. Together, we’re not just releasing an album; we’re creating a cultural moment that belongs to all of us."
Through this partnership, Yango invites music lovers, drivers, and the wider community to embrace Johnny Raga’s return and enjoy the album Water and Fire. Fans are encouraged to follow Johnny Raga’s channels for updates, exclusive content, and special features surrounding the release.
The collaboration builds on a long-standing relationship between Yango and Johnny Raga. Previously, the artist worked with Yango to produce a popular jingle that educated drivers on platform use, blending his unique sound with practical guidance. That partnership proved the powerful role music can play in connecting communities and advancing driver engagement. This also reaffirms Yango’s broader vision of blending innovation with culture, ensuring its services resonate deeply with local communities while contributing positively to Ethiopia’s creative economy.
About Yango
Yango Group is a global tech company headquartered in Dubai, transforming globally sourced technologies into everyday services that are tailored to local communities.Yango Ethiopia is operated by franchises G2G IT Solutions S.C and Elegance Import and Export PLC. With an unwavering commitment to innovation, we reshape and enhance leading cutting-edge technologies from around the world into seamlessly integrated daily services for diverse regions. Our mission is to bridge the gap between leading world innovations and local communities, fostering connections and enhancing everyday living experiences. Yango’s multi-functional app offers several digital city services across 25+ countries in Africa, Latin America, Europe, and the Middle East. Yango's multilingual app is available for free on Android and iOS.
11 months ago
Yango Ethiopia Collaborate with Ethiopian Airlines Group to Reward Passengers with ShebaMiles
Addis Ababa, Ethiopia – July 09, 2025: Yango Ethiopia, part of global tech company Yango Group, has announced a strategic partnership with Ethiopian Airlines Group, Africa’s largest airline, to introduce an innovative mileage-earning opportunity for Yango and ShebaMiles members. Through this collaboration, customers of Yango’s ride-hailing service in Addis Ababa will have the chance to earn miles and exclusive rewards, bringing them closer to their next flight within Ethiopian Airlines Group through everyday travel.
The partnership is designed to enhance customers’ convenience and accessibility by integrating urban mobility with airline loyalty benefits. In this initial phase, Yango Ethiopia – operated by G2G – will launch a special competition running from July 15 to 31. During this period, ShebaMiles members can participate by screen recording their Yango trip history and posting it on Instagram or TikTok, tagging Yango Ethiopia in the post.
Based on their performance during the competition window, the top three users will be rewarded as follows:
• 1st place: 12,000 ShebaMiles
• 2nd place: 6,000 ShebaMiles
• 3rd place: 4,000 ShebaMiles
Winners will also be featured on Yango Ethiopia’s official social media pages.
“Ethiopian Airlines Group has built a loyal customer base through its ShebaMiles program, and we are excited to offer a new way for travelers to maximize their benefits,” said Dr Yekenalem Abebe, Country Manager of Yango Ethiopia. “By bridging the gap between ground and air travel, we are not only making movement around Addis Ababa more convenient but also ensuring that our customers can get more value from the trip they take.”
By bridging ground and air travel, Yango Ethiopia aims to offer added value to its community of users while promoting customer loyalty in a fun and rewarding way. The partnership will be launched soon, and full participation guidelines will be shared on Yango Ethiopia’s official social media pages.
As Yango Ethiopia continues to expand its presence in the market, the company remains committed to improving urban mobility and offering more solutions that cater to the evolving needs of the community. This partnership marks a step in enhancing customer benefits while strengthening ties between the mobility and aviation sectors.
Addis Ababa, Ethiopia – July 09, 2025: Yango Ethiopia, part of global tech company Yango Group, has announced a strategic partnership with Ethiopian Airlines Group, Africa’s largest airline, to introduce an innovative mileage-earning opportunity for Yango and ShebaMiles members. Through this collaboration, customers of Yango’s ride-hailing service in Addis Ababa will have the chance to earn miles and exclusive rewards, bringing them closer to their next flight within Ethiopian Airlines Group through everyday travel.
The partnership is designed to enhance customers’ convenience and accessibility by integrating urban mobility with airline loyalty benefits. In this initial phase, Yango Ethiopia – operated by G2G – will launch a special competition running from July 15 to 31. During this period, ShebaMiles members can participate by screen recording their Yango trip history and posting it on Instagram or TikTok, tagging Yango Ethiopia in the post.
Based on their performance during the competition window, the top three users will be rewarded as follows:
• 1st place: 12,000 ShebaMiles
• 2nd place: 6,000 ShebaMiles
• 3rd place: 4,000 ShebaMiles
Winners will also be featured on Yango Ethiopia’s official social media pages.
“Ethiopian Airlines Group has built a loyal customer base through its ShebaMiles program, and we are excited to offer a new way for travelers to maximize their benefits,” said Dr Yekenalem Abebe, Country Manager of Yango Ethiopia. “By bridging the gap between ground and air travel, we are not only making movement around Addis Ababa more convenient but also ensuring that our customers can get more value from the trip they take.”
By bridging ground and air travel, Yango Ethiopia aims to offer added value to its community of users while promoting customer loyalty in a fun and rewarding way. The partnership will be launched soon, and full participation guidelines will be shared on Yango Ethiopia’s official social media pages.
As Yango Ethiopia continues to expand its presence in the market, the company remains committed to improving urban mobility and offering more solutions that cater to the evolving needs of the community. This partnership marks a step in enhancing customer benefits while strengthening ties between the mobility and aviation sectors.
12 months ago
የያንጎ አሽከርካሪ
The Yango driver
This clip shows a Yango driver stopping to help someone whose car broke down. The Yango driver helps push the car to safety, showing care and quick action. It's a small act of kindness that reflects what Yango stands for; being helpful, reliable, and part of the community.
ይህ ቪዲዮ የበጐነት ምሳሌ የሆነውን የያንጎ አሽከርካሪ አንድ መኪናው የተበላሸበት አሽከርካሪ ለመርዳት ያንጎ ሹፌር በመንገዱ ዳር መኪናውን አቁሞ ይወርዳል ፡፡ እኩል አብሮት የተበላሸውን መኪና ይገፋል፡፡ ይህ በቀላሉ ትንሽ መስጠት ብቻ ሳይሆን የያንጎ አሽከርካሪዎች ስለሰዎች እና ስለከተማችን ምን ያህል እንደሚጓዘ ያሳያል። በምንም አይነት ሁኔታ ውስጥ ብንሆንም ማህበራዊ ሀላፊነታችንን እንወጣለን፡፡
Sponsored by
Surafel
12 months ago
ይህ ቪዲዮ የበጎነት ምሳሌ የሆነውን የያንጎ አሽከርካሪ አንድ መኪናው የተበላሸበት አሽከርካሪ ለመርዳት ያንጎ ሹፌር በመንገዱ ዳር መኪናውን አቁሞ ይወርዳል ፡፡ እኩል አብሮት የተበላሸውን መኪና ይገፋል፡፡ ይህ በቀላሉ ትንሽ መስጠት ብቻ ሳይሆን የያንጎ አሽከርካሪዎች ስለሰዎች እና ስለከተማችን ምን ያህል እንደሚጓዙ ያሳያል። በምንም አይነት ሁኔታ ውስጥ ብንሆንም ማህበራዊ ሀላፊነታችንን እንወጣልን፡፡
This clip shows a Yango driver stopping to help someone whose car broke down. The Yango driver helps push the car to safety, showing care and quick action. It’s a small act of kindness that reflects what Yango stands for; being helpful, reliable, and part of the community.
Comments