8 days ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) 'እግረኛው' በተሰኘው የዩቲዩብ ቻናል የተለያዩ ግለሰቦችን ቃለ ምልልስ በማድረግ የሚታወቀው ጋዜጠኛ ተክለሀይማኖት አዳነ፣ እንዲሁም የሀገር መከላከያ ሰራዊት የደንብ ልብስ በመልበስ አከራካሪ መልዕክቶችን ሲያስተላልፍ የነበረው አበባየሁ ደሜ (አለማየሁ) በፌዴራል ፖሊስ ቁጥጥር ስር ዋሉ።
የፌዴራል ፖሊስ ጋዜጠኛ ተክለሀይማኖትን ዛሬ በፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት አንደኛ የወንጀል ችሎት ያቀረበው ሲሆን፣ "ሀሰተኛ መረጃ በማሰራጨትና ፍትህን ለማዛባት በመሞከር" ወንጀል እንደጠረጠረው ለችሎቱ አስታውቋል። ፍርድ ቤቱም የፖሊስን የክስ መዝገብ ከመረመረ በኋላ፣ የቀረበለትን የጊዜ ቀጠሮ ጥያቄ በመቀበል ለሐምሌ 28 ቀን 2018 ዓ.ም ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቷል። በመሆኑም አቶ ተክለሀይማኖት እስከ ቀጠሮው ዕለት ድረስ በማረሚያ ቤት በእስር የሚቆይ ይሆናል።
የጋዜጠኛው በቁጥጥር ስር መዋል መነሻ ምክንያት በውል ባይታወቅም፣ በቅርቡ ከ'ፊንቴክ' (Fintech) የመኪና ማጭበርበር ጉዳይ ጋር በተያያዘ ክስ ከተመሰረተባቸው አርቲስቶች ጋር ያደረገውን ቃለ ምልልስ በሚዲያው በሁለት ክፍሎች ማሰራጨቱ ይታወሳል። በተጨማሪም የሀገር መከላከያ ሰራዊት ልብስ ለብሶ ከቀረበው ግለሰብ ጋር ያደረገው አነጋጋሪ ቃለ ምልልስ ለዚህ እስር መንስኤ ሊሆን እንደሚችል ቢገመትም፣ ጉዳዩ ከነዚሁ ስርጭቶች ጋር ይያያዝ አይያያዝ ዘ-ሐበሻ ማረጋገጥ አልቻለም።
በተያያዘ ዜና፣ በጋዜጠኛው ሚዲያ ላይ ቃለ ምልልስ የሰጠው ግለሰብም በቁጥጥር ስር መዋሉ ተገልጿል። የሀገር መከላከያ ሰራዊት አልባሳትን ያለአግባብ በመጠቀም በየማህበራዊ ሚዲያው የአንድነትና የፍቅር ሀሳብ ከማስተላለፍ ይልቅ የመከፋፈል ንግግሮችን እና አላስፈላጊ መልእክቶችን ሲያሰራጭ የነበረው አበባየሁ ደሜ በፖሊስ ተይዟል።
የፌዴራል ፖሊስ ጋዜጠኛ ተክለሀይማኖትን ዛሬ በፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት አንደኛ የወንጀል ችሎት ያቀረበው ሲሆን፣ "ሀሰተኛ መረጃ በማሰራጨትና ፍትህን ለማዛባት በመሞከር" ወንጀል እንደጠረጠረው ለችሎቱ አስታውቋል። ፍርድ ቤቱም የፖሊስን የክስ መዝገብ ከመረመረ በኋላ፣ የቀረበለትን የጊዜ ቀጠሮ ጥያቄ በመቀበል ለሐምሌ 28 ቀን 2018 ዓ.ም ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቷል። በመሆኑም አቶ ተክለሀይማኖት እስከ ቀጠሮው ዕለት ድረስ በማረሚያ ቤት በእስር የሚቆይ ይሆናል።
የጋዜጠኛው በቁጥጥር ስር መዋል መነሻ ምክንያት በውል ባይታወቅም፣ በቅርቡ ከ'ፊንቴክ' (Fintech) የመኪና ማጭበርበር ጉዳይ ጋር በተያያዘ ክስ ከተመሰረተባቸው አርቲስቶች ጋር ያደረገውን ቃለ ምልልስ በሚዲያው በሁለት ክፍሎች ማሰራጨቱ ይታወሳል። በተጨማሪም የሀገር መከላከያ ሰራዊት ልብስ ለብሶ ከቀረበው ግለሰብ ጋር ያደረገው አነጋጋሪ ቃለ ምልልስ ለዚህ እስር መንስኤ ሊሆን እንደሚችል ቢገመትም፣ ጉዳዩ ከነዚሁ ስርጭቶች ጋር ይያያዝ አይያያዝ ዘ-ሐበሻ ማረጋገጥ አልቻለም።
በተያያዘ ዜና፣ በጋዜጠኛው ሚዲያ ላይ ቃለ ምልልስ የሰጠው ግለሰብም በቁጥጥር ስር መዋሉ ተገልጿል። የሀገር መከላከያ ሰራዊት አልባሳትን ያለአግባብ በመጠቀም በየማህበራዊ ሚዲያው የአንድነትና የፍቅር ሀሳብ ከማስተላለፍ ይልቅ የመከፋፈል ንግግሮችን እና አላስፈላጊ መልእክቶችን ሲያሰራጭ የነበረው አበባየሁ ደሜ በፖሊስ ተይዟል።
19 days ago
ያለ ንብረት ማስያዣ ብድር የሚሰጠው «ኪሴ» ፕላትፎርም በይፋ ሥራ ጀመረ!
#fastmereja I አሪፍፔይ ፋይናንሻል ቴክኖሎጂስ አ.ማ፣ ኤምዚ ቴክ እና መፍትሔ ማይክሮፋይናንስ አ.ማ በመተባበር «ኪሴ» የተሰኘ አዲስ በወኪሎች (Agents) የሚመራ የዲጂታል ጥቃቅን ብድር ፕላትፎርም በዛሬዉ እለት በይፋ አስተዋወቁ።
ይህ የሦስትዮሽ አጋርነት በሀገራችን በአነስተኛና ጥቃቅን ንግዶች ዘርፍ የሚታየውን የፋይናንስ አቅርቦት እጥረት ለመቅረፍ የታለመ ሲሆን፤ ያለ ምንም መደበኛ ንብረት ማስያዣ(Collateral-free) በህብረተሰቡ ዘንድ ባለው ማህበራዊ እምነት እና የዕለት ተዕለት ግንኙነት ላይ በመመስረት አገልግሎቱን ተዳራሽ እንደሚደረግ ነዉ የተገለፀዉ።
መፍትሔ ማይክሮፋይናንስ አ.ማ፦ በኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የተመዘገበ ሕጋዊ አበዳሪ ተቋም በመሆን የብድር ካፒታሉንና የፋይናንስ አቅርቦቱን ያመቻቻል።ኤምዚ ቴክ (MZ Tech)፦ የ«ኪሴ» ፕላትፎርም ልማትና የቴክኖሎጂ መሰረተ ልማቱን ያበለጸገ ሲሆን፣ ሀገር አቀፍ የወኪሎችን መረብ ይመራል።አሪፍፔይ ፋይናንሻል ቴክኖሎጂስ አ.ማ፦ በሀገር አቀፍ የክፍያ መደቡ (Payment Gateway) አማካኝነት የብድር መውጫ፣ የመልስ ክፍያ ዝውውር እና የዲጂታል ክፍያ ሂደቶችን ያመቻቻል።
ተበዳሪዎች በአካባቢያቸው በሚገኙ የሰለጠኑ ወኪሎች አማካኝነት ለአጭር ጊዜ የንግድ ብድር ማመልከት እንደሚችሉ የተጀለፀ ሲሆን ማመልከቻው በመፍትሔ ማይክሮፋይናንስ እንደተጸደቀም፣ በአሪፍፔይ የክፍያ መስመር በኩል በጥቂት ሰዓታት ውስጥ በቀጥታ ወደ ደንበኛው የሞባይል ዋሌት ወይም የባንክ ሂሳብ ገቢ እንደሚደረግ ተገልጿል።
መድረኩ የብድር ብቃትን ለመመዘን አማራጭ መረጃዎችን (Alternative Data) በመጠቀሙ፣ መደበኛ የፋይናንስ ሰነድ ወይም መያዣ የሌላቸውን ስራ ፈጣሪዎችና አነስተኛ ነጋዴዎችን ተጠቃሚ የሚያደርግ ሲሆን፤ የሀገሪቱን የዲጂታል ትራንስፎርሜሽን እቅድ ለማፋጠን ከፍተኛ አስተዋጽኦ ይኖረዋል ተብሏል።
#fastmereja I አሪፍፔይ ፋይናንሻል ቴክኖሎጂስ አ.ማ፣ ኤምዚ ቴክ እና መፍትሔ ማይክሮፋይናንስ አ.ማ በመተባበር «ኪሴ» የተሰኘ አዲስ በወኪሎች (Agents) የሚመራ የዲጂታል ጥቃቅን ብድር ፕላትፎርም በዛሬዉ እለት በይፋ አስተዋወቁ።
ይህ የሦስትዮሽ አጋርነት በሀገራችን በአነስተኛና ጥቃቅን ንግዶች ዘርፍ የሚታየውን የፋይናንስ አቅርቦት እጥረት ለመቅረፍ የታለመ ሲሆን፤ ያለ ምንም መደበኛ ንብረት ማስያዣ(Collateral-free) በህብረተሰቡ ዘንድ ባለው ማህበራዊ እምነት እና የዕለት ተዕለት ግንኙነት ላይ በመመስረት አገልግሎቱን ተዳራሽ እንደሚደረግ ነዉ የተገለፀዉ።
መፍትሔ ማይክሮፋይናንስ አ.ማ፦ በኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የተመዘገበ ሕጋዊ አበዳሪ ተቋም በመሆን የብድር ካፒታሉንና የፋይናንስ አቅርቦቱን ያመቻቻል።ኤምዚ ቴክ (MZ Tech)፦ የ«ኪሴ» ፕላትፎርም ልማትና የቴክኖሎጂ መሰረተ ልማቱን ያበለጸገ ሲሆን፣ ሀገር አቀፍ የወኪሎችን መረብ ይመራል።አሪፍፔይ ፋይናንሻል ቴክኖሎጂስ አ.ማ፦ በሀገር አቀፍ የክፍያ መደቡ (Payment Gateway) አማካኝነት የብድር መውጫ፣ የመልስ ክፍያ ዝውውር እና የዲጂታል ክፍያ ሂደቶችን ያመቻቻል።
ተበዳሪዎች በአካባቢያቸው በሚገኙ የሰለጠኑ ወኪሎች አማካኝነት ለአጭር ጊዜ የንግድ ብድር ማመልከት እንደሚችሉ የተጀለፀ ሲሆን ማመልከቻው በመፍትሔ ማይክሮፋይናንስ እንደተጸደቀም፣ በአሪፍፔይ የክፍያ መስመር በኩል በጥቂት ሰዓታት ውስጥ በቀጥታ ወደ ደንበኛው የሞባይል ዋሌት ወይም የባንክ ሂሳብ ገቢ እንደሚደረግ ተገልጿል።
መድረኩ የብድር ብቃትን ለመመዘን አማራጭ መረጃዎችን (Alternative Data) በመጠቀሙ፣ መደበኛ የፋይናንስ ሰነድ ወይም መያዣ የሌላቸውን ስራ ፈጣሪዎችና አነስተኛ ነጋዴዎችን ተጠቃሚ የሚያደርግ ሲሆን፤ የሀገሪቱን የዲጂታል ትራንስፎርሜሽን እቅድ ለማፋጠን ከፍተኛ አስተዋጽኦ ይኖረዋል ተብሏል።
23 days ago
Ethio telecom and Inspur Software Technology Explore Strategic Partnership to Accelerate Ethiopia's Digital Infrastructure Transformation
Ethio telecom CEO, Frehiwot Tamru, hosted high-level strategic discussions with a senior delegation from Inspur Software Technology Co., Ltd., led by its Board Chairman, Mr. Lin Shuai. Joining the delegation was Mr. Gao Xinjie, Deputy General Manager of Shandong Hi-Speed Road & Bridge International Engineering, reflecting a shared commitment to fostering an integrated partnership that combines advanced digital technologies with state-of-the-art infrastructure development.
Aligned with Ethio telecom's "Next Horizon: Digital & Beyond 2028" strategy, the discussions focused on establishing a strategic partnership that integrates next-generation digital technologies with modern infrastructure to accelerate Ethiopia's digital transformation and strengthen the nation's digital economy. By combining cutting-edge computing capabilities with robust physical infrastructure, the collaboration aims to create a resilient, intelligent, and future-ready digital ecosystem that supports inclusive economic growth and national development.
As part of the proposed collaboration, Inspur Software Technology will contribute its expertise in advanced digital infrastructure by supporting the design and deployment of high-performance computing, AI-ready data center solutions, cloud computing platforms, and intelligent digital infrastructure. These capabilities are expected to strengthen Ethiopia's sovereign digital infrastructure, enhance national computing capacity, support AI-driven innovation, and enable the delivery of next-generation digital and enterprise services.
The discussions also explored opportunities to jointly develop localized digital applications and industry-specific solutions tailored to Ethiopia's market, with the aim of accelerating digital adoption across key sectors of the economy. Furthermore, the companies discussed collaboration in areas including AI computing infrastructure, cloud services, enterprise digital transformation, smart industry solutions, talent development, technology transfer, research and innovation. They also explored leveraging their complementary strengths to expand cooperation beyond Ethiopia and jointly pursue strategic opportunities across Africa, contributing to regional digital transformation, digital inclusion, and sustainable economic growth.
During the discussions, Mr. Lin Shuai and Mr. Gao Xinjie highly commended Ethio telecom's visionary leadership, remarkable transformation journey, and outstanding achievements in evolving from a traditional telecommunications operator into one of Africa's leading digital services and technology companies. They expressed their admiration for the company's strategic direction, rapid digital transformation, continuous investment in advanced technologies, and its growing role in driving Ethiopia's digital economy. Reaffirming their confidence in Ethio telecom's future, they conveyed their strong interest in establishing a long-term strategic partnership that extends beyond Ethiopia to jointly pursue opportunities across the African market.
Concluding the meeting, CEO Frehiwot Tamru directed the respective technical teams to expedite the development of a comprehensive cooperation framework and implementation roadmap. This preparatory work will pave the way for a subsequent executive-level engagement to formalize the partnership and initiate the implementation of high-impact strategic initiatives that will contribute to Ethiopia's and Africa's digital future.
#ethiotelecom #inspur #sdhs #telebirr #nexthorizon #digitalethiopia #digitaltransformation #gsma #itu
Ethio telecom CEO, Frehiwot Tamru, hosted high-level strategic discussions with a senior delegation from Inspur Software Technology Co., Ltd., led by its Board Chairman, Mr. Lin Shuai. Joining the delegation was Mr. Gao Xinjie, Deputy General Manager of Shandong Hi-Speed Road & Bridge International Engineering, reflecting a shared commitment to fostering an integrated partnership that combines advanced digital technologies with state-of-the-art infrastructure development.
Aligned with Ethio telecom's "Next Horizon: Digital & Beyond 2028" strategy, the discussions focused on establishing a strategic partnership that integrates next-generation digital technologies with modern infrastructure to accelerate Ethiopia's digital transformation and strengthen the nation's digital economy. By combining cutting-edge computing capabilities with robust physical infrastructure, the collaboration aims to create a resilient, intelligent, and future-ready digital ecosystem that supports inclusive economic growth and national development.
As part of the proposed collaboration, Inspur Software Technology will contribute its expertise in advanced digital infrastructure by supporting the design and deployment of high-performance computing, AI-ready data center solutions, cloud computing platforms, and intelligent digital infrastructure. These capabilities are expected to strengthen Ethiopia's sovereign digital infrastructure, enhance national computing capacity, support AI-driven innovation, and enable the delivery of next-generation digital and enterprise services.
The discussions also explored opportunities to jointly develop localized digital applications and industry-specific solutions tailored to Ethiopia's market, with the aim of accelerating digital adoption across key sectors of the economy. Furthermore, the companies discussed collaboration in areas including AI computing infrastructure, cloud services, enterprise digital transformation, smart industry solutions, talent development, technology transfer, research and innovation. They also explored leveraging their complementary strengths to expand cooperation beyond Ethiopia and jointly pursue strategic opportunities across Africa, contributing to regional digital transformation, digital inclusion, and sustainable economic growth.
During the discussions, Mr. Lin Shuai and Mr. Gao Xinjie highly commended Ethio telecom's visionary leadership, remarkable transformation journey, and outstanding achievements in evolving from a traditional telecommunications operator into one of Africa's leading digital services and technology companies. They expressed their admiration for the company's strategic direction, rapid digital transformation, continuous investment in advanced technologies, and its growing role in driving Ethiopia's digital economy. Reaffirming their confidence in Ethio telecom's future, they conveyed their strong interest in establishing a long-term strategic partnership that extends beyond Ethiopia to jointly pursue opportunities across the African market.
Concluding the meeting, CEO Frehiwot Tamru directed the respective technical teams to expedite the development of a comprehensive cooperation framework and implementation roadmap. This preparatory work will pave the way for a subsequent executive-level engagement to formalize the partnership and initiate the implementation of high-impact strategic initiatives that will contribute to Ethiopia's and Africa's digital future.
#ethiotelecom #inspur #sdhs #telebirr #nexthorizon #digitalethiopia #digitaltransformation #gsma #itu
Sponsored by
Surafel
23 days ago
Training the next generation of aircraft maintenance technicians. Join them and get ready for a future in the aviation industry.
#flyethiopian #ethiopianaviationuniversity
#flyethiopian #ethiopianaviationuniversity
24 days ago
በ"ፊንቴክ" ኢንቨስትመንት ማጭበርበር በተጠረጠሩ አርቲስቶች እና ቲክቶከሮች ላይ አቃቤ ሕግ ላቀረበው ምላሽ ብይን ለመስጠት ተለዋጭ ቀጠሮ ተሰጠ።
በ"ፊንቴክ" (Fintech) ኢንቨስትመንት ሽፋን በተፈጸመ መጠነ ሰፊ የማጭበርበር ወንጀል ተጠርጥረው በቁጥጥር ስር የዋሉ ታዋቂ አርቲስቶች እና ቲክቶከሮች፣ ከ5ኛ ተከሳሽ በስተቀር የዋስትና መብታቸው ተከብሮላቸው በውጭ ሆነው ጉዳያቸውን እንዲከታተሉ መወሰኑ ይታወሳል።
ከዚህ በፊት በነበረው ችሎት ተከሳሾቹ በጠበቆቻቸው አማካኝነት በፅሁፍ የክስ መቃወሚያ አቅርበው ነበር።
1ኛ ተከሳሽ 5 ገጽ፣ ሌሎች ተከሳሾች ደግሞ እያንዳንዳቸው 6 ገጽ የፅሁፍ የክስ መቃወሚያ ያቀረቡ ሲሆን፤ አቃቤ ሕግ ምላሽ እንዲሰጥበት ፍርድ ቤቱ ለዛሬ ሐምሌ 8 ቀን 2018 ዓ.ም ተለዋጭ ቀጠሮ መስጠቱ ይታወቃል።
በዚሁ መሠረት ዛሬ አቃቤ ሕግ ለቀረበው የክስ መቃወሚያ የ11 ገጽ የፅሁፍ ምላሽ ሰጥቷል።
የግራ ቀኙን በፅሁፍ የቀረበ የክስ መቃወሚያ እና ለመቃወሚያው የተሰጠውን ምላሽ የተመለከተው የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ ችሎት፣ አቃቤ ሕግ ያቀረበውን ምላሽ መርምሮ ብይን ለመስጠት ለሐምሌ 29 ቀን 2018 ዓ.ም ተለዋጭ ቀጠሮ መስጠቱን ከተከሳሾቹ ጠበቃ ከአቶ አበባው አበበ ሰምተናል።
Sheger Fm
በ"ፊንቴክ" (Fintech) ኢንቨስትመንት ሽፋን በተፈጸመ መጠነ ሰፊ የማጭበርበር ወንጀል ተጠርጥረው በቁጥጥር ስር የዋሉ ታዋቂ አርቲስቶች እና ቲክቶከሮች፣ ከ5ኛ ተከሳሽ በስተቀር የዋስትና መብታቸው ተከብሮላቸው በውጭ ሆነው ጉዳያቸውን እንዲከታተሉ መወሰኑ ይታወሳል።
ከዚህ በፊት በነበረው ችሎት ተከሳሾቹ በጠበቆቻቸው አማካኝነት በፅሁፍ የክስ መቃወሚያ አቅርበው ነበር።
1ኛ ተከሳሽ 5 ገጽ፣ ሌሎች ተከሳሾች ደግሞ እያንዳንዳቸው 6 ገጽ የፅሁፍ የክስ መቃወሚያ ያቀረቡ ሲሆን፤ አቃቤ ሕግ ምላሽ እንዲሰጥበት ፍርድ ቤቱ ለዛሬ ሐምሌ 8 ቀን 2018 ዓ.ም ተለዋጭ ቀጠሮ መስጠቱ ይታወቃል።
በዚሁ መሠረት ዛሬ አቃቤ ሕግ ለቀረበው የክስ መቃወሚያ የ11 ገጽ የፅሁፍ ምላሽ ሰጥቷል።
የግራ ቀኙን በፅሁፍ የቀረበ የክስ መቃወሚያ እና ለመቃወሚያው የተሰጠውን ምላሽ የተመለከተው የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ ችሎት፣ አቃቤ ሕግ ያቀረበውን ምላሽ መርምሮ ብይን ለመስጠት ለሐምሌ 29 ቀን 2018 ዓ.ም ተለዋጭ ቀጠሮ መስጠቱን ከተከሳሾቹ ጠበቃ ከአቶ አበባው አበበ ሰምተናል።
Sheger Fm
25 days ago
Ethio telecom and Huawei Strengthen Strategic Partnership to Accelerate Enterprise and SME Growth Through Digital Innovation
Ethio telecom Chief Executive Officer, Frehiwot Tamru, and Huawei Northern Africa President, Mr. Li Shen, together with their executive leadership teams, held high-level strategic discussions to further strengthen their long-standing strategic partnership and accelerate the growth of Ethiopia's Enterprise and Small & Medium Enterprise (SME) markets through innovative digital solutions.
The discussions were aligned with Ethio telecom's Next Horizon: Digital & Beyond 2028 strategy and focused on expanding the partnership beyond traditional telecommunications infrastructure toward a broader business, innovation, and digital ecosystem collaboration. Both companies reaffirmed their shared commitment to jointly driving Ethiopia's digital transformation by creating sustainable value for businesses, communities, and the wider digital economy.
A key focus of the meeting was the joint development of integrated, industry-specific digital solutions that combine advanced connectivity, cloud computing, artificial intelligence (AI), cybersecurity, Internet of Things (IoT), data center services, and digital platforms to accelerate the digital transformation of enterprises across key sectors of the economy.
The leadership teams also discussed strengthening the digital ecosystem for Enterprise and SME customers by integrating innovative business solutions with the telebirr platform, enabling digital payments, financial services, business management tools, e-commerce, and other value-added services that empower businesses to improve productivity, expand their markets, and enhance competitiveness.
Recognizing the importance of local innovation and faster service delivery, the discussions emphasized strengthening local software development, solution customization, system integration, and technical support through enhanced local engineering capabilities, solution architects, and research and development collaboration. Both companies agreed that closer collaboration between their technical teams will accelerate innovation, improve responsiveness to customer requirements, and enable the rapid development of solutions tailored to Ethiopia's evolving market needs.
The meeting further explored opportunities to strengthen collaboration in expanding smartphone affordability and digital device accessibility through innovative financing models and broader market initiatives. Both companies recognized that increasing access to affordable smart devices is fundamental to accelerating digital inclusion and enabling greater participation in Ethiopia's growing digital economy.
Beyond technology and business growth, both companies emphasized the importance of expanding collaboration in Environmental, Social, and Governance (ESG) initiatives and corporate social responsibility. The discussions highlighted opportunities to work together in promoting digital inclusion, digital literacy, rural connectivity, digital education, community empowerment, and sustainable digital infrastructure, reaffirming their shared commitment to delivering meaningful social and economic impact.
The leadership also agreed to strengthen collaboration in marketing communications, customer education, and digital awareness initiatives to accelerate the adoption of innovative digital services. Joint efforts will focus on developing creative campaigns, educational content, promotional materials, and customer engagement initiatives that enhance awareness and maximize the value of Ethio telecom's expanding portfolio of digital products and services, including telebirr and enterprise digital solutions.
Huawei reaffirmed its unwavering commitment to supporting Ethio telecom's transformation into a leading technology-driven digital services company (TechCo). The company expressed its readiness to deepen collaboration in enterprise innovation, SME empowerment, digital ecosystem development, solution co-creation, and regional growth opportunities, supporting Ethio telecom's ambition to expand digital innovation beyond Ethiopia into regional and African markets.
The meeting concluded with a shared commitment to translate these strategic priorities into concrete initiatives that will accelerate Ethiopia's digital transformation, unlock new opportunities for enterprises and SMEs, strengthen digital inclusion, and create scalable digital solutions capable of serving markets across Africa.
#ethiotelecom #huawei #nexthorizon #digitalbeyond2028 #digitaltransformation #enterprisesolutions #sme #telebirr #digitalinclusion #techco #innovation #africa #cloud #ai #cybersecurity
Ethio telecom Chief Executive Officer, Frehiwot Tamru, and Huawei Northern Africa President, Mr. Li Shen, together with their executive leadership teams, held high-level strategic discussions to further strengthen their long-standing strategic partnership and accelerate the growth of Ethiopia's Enterprise and Small & Medium Enterprise (SME) markets through innovative digital solutions.
The discussions were aligned with Ethio telecom's Next Horizon: Digital & Beyond 2028 strategy and focused on expanding the partnership beyond traditional telecommunications infrastructure toward a broader business, innovation, and digital ecosystem collaboration. Both companies reaffirmed their shared commitment to jointly driving Ethiopia's digital transformation by creating sustainable value for businesses, communities, and the wider digital economy.
A key focus of the meeting was the joint development of integrated, industry-specific digital solutions that combine advanced connectivity, cloud computing, artificial intelligence (AI), cybersecurity, Internet of Things (IoT), data center services, and digital platforms to accelerate the digital transformation of enterprises across key sectors of the economy.
The leadership teams also discussed strengthening the digital ecosystem for Enterprise and SME customers by integrating innovative business solutions with the telebirr platform, enabling digital payments, financial services, business management tools, e-commerce, and other value-added services that empower businesses to improve productivity, expand their markets, and enhance competitiveness.
Recognizing the importance of local innovation and faster service delivery, the discussions emphasized strengthening local software development, solution customization, system integration, and technical support through enhanced local engineering capabilities, solution architects, and research and development collaboration. Both companies agreed that closer collaboration between their technical teams will accelerate innovation, improve responsiveness to customer requirements, and enable the rapid development of solutions tailored to Ethiopia's evolving market needs.
The meeting further explored opportunities to strengthen collaboration in expanding smartphone affordability and digital device accessibility through innovative financing models and broader market initiatives. Both companies recognized that increasing access to affordable smart devices is fundamental to accelerating digital inclusion and enabling greater participation in Ethiopia's growing digital economy.
Beyond technology and business growth, both companies emphasized the importance of expanding collaboration in Environmental, Social, and Governance (ESG) initiatives and corporate social responsibility. The discussions highlighted opportunities to work together in promoting digital inclusion, digital literacy, rural connectivity, digital education, community empowerment, and sustainable digital infrastructure, reaffirming their shared commitment to delivering meaningful social and economic impact.
The leadership also agreed to strengthen collaboration in marketing communications, customer education, and digital awareness initiatives to accelerate the adoption of innovative digital services. Joint efforts will focus on developing creative campaigns, educational content, promotional materials, and customer engagement initiatives that enhance awareness and maximize the value of Ethio telecom's expanding portfolio of digital products and services, including telebirr and enterprise digital solutions.
Huawei reaffirmed its unwavering commitment to supporting Ethio telecom's transformation into a leading technology-driven digital services company (TechCo). The company expressed its readiness to deepen collaboration in enterprise innovation, SME empowerment, digital ecosystem development, solution co-creation, and regional growth opportunities, supporting Ethio telecom's ambition to expand digital innovation beyond Ethiopia into regional and African markets.
The meeting concluded with a shared commitment to translate these strategic priorities into concrete initiatives that will accelerate Ethiopia's digital transformation, unlock new opportunities for enterprises and SMEs, strengthen digital inclusion, and create scalable digital solutions capable of serving markets across Africa.
#ethiotelecom #huawei #nexthorizon #digitalbeyond2028 #digitaltransformation #enterprisesolutions #sme #telebirr #digitalinclusion #techco #innovation #africa #cloud #ai #cybersecurity
1 month ago
"E.V.A.G.N" የኢትዮጵያ ሠዓሊያንን በዓለም አቀፍ ደረጃ ሊያስተዋውቅ ነው
#ethiopia | የኢትዮጵያን የሥነ-ጥበብ አድማስ ለማስፋትና የሠዓልያንን የፈጠራ ውጤቶች በዓለም አቀፍ ደረጃ ለማስተዋወቅ ትልቅ ጠቀሜታ ያለው "Ethiopian Visual Arts Global Network" (E.V.A.G.N) የተሰኘው ግዙፍ የመረጃ ቋት (Database) የማስተዋወቂያ ፕሮግራም ቅዳሜ ሰኔ 27 ቀን 2018 ዓ.ም በሐገር ውስጥ የሚገኙ ሠዓሊያን በተገኙበት በታላቅ ድምቀት ተካሄደ።
ይህን ለአንድ ዓመት ያህል ሲደራጅ የቆየውን የመረጃ ቋት ያዘጋጀው በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ስር የሚገኘው **የአለ የሥነጥበብና ዲዛይን ትምህርት ቤት** ነው።
ከስነ-ስርዓቱ የተደመጡ ንግግሮች
አቶ አገኝሁ አዳነ
(የአለ የሥነጥበብና ዲዛይን ት/ቤት ዳይሬክተር):
ፕሮግራሙን በይፋ ሲከፍቱ እንደተናገሩት፣ ይህ ግዙፍ የመረጃ ቋት ለኢትዮጵያውያን ሠዓሊያን እጅግ ከፍ ያለ ጠቀሜታ አለው። የሥነጥበብ ትምህርት ቤቱ ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ጋር በመሆን ፕሮጀክቱ ቀጣይነት እንዲኖረው የሚያስፈልገውን ድጋፍና እገዛ እንደሚያደርጉም አረጋግጠዋል።
ፕሮፌሰር በቀለ መኮንን:
የዚህ ኔትወርክ እውን መሆን ለሥነጥበብ ባለሙያው ዓለም ዛሬ በደረሰበት የቴክኖሎጂ አማካኝነት በየትኛውም የዓለም ክፍል ከሚገኝ ባለሙያና መሰል የትምህርት ተቋማት ጋር ግንኙነት እንዲፈጥር እንዲሁም ሥራዎቹን በዓለም አቀፍ ደረጃ እንዲያስተዋውቅ ትልቅ በር የሚከፍት መሆኑን ገልጸዋል።
"ይህ ኔትወርክ የኢትዮጵያ ሥነ-ጥበብን ከዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ጋር በቴክኖሎጂ ለማገናኘት ትልቅ ድልድይ ነው::"
የቴክኖሎጂው በስተጀርባ እና አስተዋጽዖ አበርካቾች
ይህንን ዘመናዊ የመረጃ ቋት የገነባው በትምህርት ዘርፍ፣ በሶፍትዌርና ሃርድዌር ቴክኖሎጂ፣ በስልጠናና ማማከር ላይ የተሰማራውና መቀመጫውን በኢትዮጵያ ያደረገው "INFNOVA Technologies" የተሰኘው የቴክኖሎጂ ኩባንያ ነው።
የኩባንያው ሥራ አስኪያጅ አቶ ልደቱ ታደሰ ስለ መረጃ ቋቱ ጠቀሜታና እስከ አሁን ስለተከናወኑት ሥራዎች ዝርዝር ማብራሪያ ለታዳሚው የሰጡ ሲሆን፣ ከተሳታፊዎች ለተነሱ ጥያቄዎችም ምላሽ ሰጥተዋል።
ይህን ፕሮጀክት እውን ለማድረግ ከአለ የሥነጥበብና ዲዛይን ትምህርት ቤት ጋር በመሆን ለአንድ ዓመት ያህል ሲያስተባብሩ የነበሩት ሠዓሊ ሳምሶን መረሳ በበኩላቸው፣ ለሥራው መሳካት አስተዋፅኦ ያደረጉ ግለሰቦችን በሙሉ አመስግነዋል።
በተጨማሪም በጀርመን አገር የሚኖረው **ሠዓሊ ግርማቸው የእንኳን ደስ ያላችሁ መልዕክቱን በድምፅ ለታዳሚው አስተላልፏል።
የሠዓሊያን ምዝገባና ጥሪ
የመረጃ ቋቱ ይፋ ከተደረገ በጥቂት ቀናት ውስጥ በርካታ የሐገር ውስጥና የውጭ አገር ኢትዮጵያውያን ሠዓሊያን ኔትወርኩን የተቀላቀሉ ሲሆን፣ እስከ አሁን ከሁለት መቶ (200) በላይ ባለሙያዎች ምዝገባ አከናውነዋል።
በማስተዋወቂያ ፕሮግራሙ ላይ የተገኙት ሠዓሊያንም በሙሉ በዕለቱ የኔትወርኩ አካል ሆነዋል።
በትምህርት ቤቱ አስተባባሪዎች የቀረበው ጥሪ እንደሚያመለክተው፦
* በሐገር ውስጥና በመላው ዓለም የሚገኙ የአለ ሥነ-ጥበብ ትምህርት ቤት ምሩቃን፣
* በሌሎች ተቋማት የሠለጠኑ ባለሙያዎች፣ እና
* የልምድ ሠዓሊያን በሙሉ፣
ማንነታቸውንና የሥራ ልምዳቸውን የሚገልጽ መሠረታዊ መረጃቸውን ከታች ያለውን ሊንክ በመጫን ወይም የተዘጋጀውን ባርኮድ ስካን በማድረግ ቅጹን እንዲሞሉና የዚህ ዓለም አቀፍ መረብ አካል እንዲሆኑ ጥሪ ቀርቧል።
የምዝገባ ቅጽ ሊንክ: https://forms.gle/gWHXpKub...
#በይትባረክ ዋለልኝ
#ethiopia | የኢትዮጵያን የሥነ-ጥበብ አድማስ ለማስፋትና የሠዓልያንን የፈጠራ ውጤቶች በዓለም አቀፍ ደረጃ ለማስተዋወቅ ትልቅ ጠቀሜታ ያለው "Ethiopian Visual Arts Global Network" (E.V.A.G.N) የተሰኘው ግዙፍ የመረጃ ቋት (Database) የማስተዋወቂያ ፕሮግራም ቅዳሜ ሰኔ 27 ቀን 2018 ዓ.ም በሐገር ውስጥ የሚገኙ ሠዓሊያን በተገኙበት በታላቅ ድምቀት ተካሄደ።
ይህን ለአንድ ዓመት ያህል ሲደራጅ የቆየውን የመረጃ ቋት ያዘጋጀው በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ስር የሚገኘው **የአለ የሥነጥበብና ዲዛይን ትምህርት ቤት** ነው።
ከስነ-ስርዓቱ የተደመጡ ንግግሮች
አቶ አገኝሁ አዳነ
(የአለ የሥነጥበብና ዲዛይን ት/ቤት ዳይሬክተር):
ፕሮግራሙን በይፋ ሲከፍቱ እንደተናገሩት፣ ይህ ግዙፍ የመረጃ ቋት ለኢትዮጵያውያን ሠዓሊያን እጅግ ከፍ ያለ ጠቀሜታ አለው። የሥነጥበብ ትምህርት ቤቱ ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ጋር በመሆን ፕሮጀክቱ ቀጣይነት እንዲኖረው የሚያስፈልገውን ድጋፍና እገዛ እንደሚያደርጉም አረጋግጠዋል።
ፕሮፌሰር በቀለ መኮንን:
የዚህ ኔትወርክ እውን መሆን ለሥነጥበብ ባለሙያው ዓለም ዛሬ በደረሰበት የቴክኖሎጂ አማካኝነት በየትኛውም የዓለም ክፍል ከሚገኝ ባለሙያና መሰል የትምህርት ተቋማት ጋር ግንኙነት እንዲፈጥር እንዲሁም ሥራዎቹን በዓለም አቀፍ ደረጃ እንዲያስተዋውቅ ትልቅ በር የሚከፍት መሆኑን ገልጸዋል።
"ይህ ኔትወርክ የኢትዮጵያ ሥነ-ጥበብን ከዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ጋር በቴክኖሎጂ ለማገናኘት ትልቅ ድልድይ ነው::"
የቴክኖሎጂው በስተጀርባ እና አስተዋጽዖ አበርካቾች
ይህንን ዘመናዊ የመረጃ ቋት የገነባው በትምህርት ዘርፍ፣ በሶፍትዌርና ሃርድዌር ቴክኖሎጂ፣ በስልጠናና ማማከር ላይ የተሰማራውና መቀመጫውን በኢትዮጵያ ያደረገው "INFNOVA Technologies" የተሰኘው የቴክኖሎጂ ኩባንያ ነው።
የኩባንያው ሥራ አስኪያጅ አቶ ልደቱ ታደሰ ስለ መረጃ ቋቱ ጠቀሜታና እስከ አሁን ስለተከናወኑት ሥራዎች ዝርዝር ማብራሪያ ለታዳሚው የሰጡ ሲሆን፣ ከተሳታፊዎች ለተነሱ ጥያቄዎችም ምላሽ ሰጥተዋል።
ይህን ፕሮጀክት እውን ለማድረግ ከአለ የሥነጥበብና ዲዛይን ትምህርት ቤት ጋር በመሆን ለአንድ ዓመት ያህል ሲያስተባብሩ የነበሩት ሠዓሊ ሳምሶን መረሳ በበኩላቸው፣ ለሥራው መሳካት አስተዋፅኦ ያደረጉ ግለሰቦችን በሙሉ አመስግነዋል።
በተጨማሪም በጀርመን አገር የሚኖረው **ሠዓሊ ግርማቸው የእንኳን ደስ ያላችሁ መልዕክቱን በድምፅ ለታዳሚው አስተላልፏል።
የሠዓሊያን ምዝገባና ጥሪ
የመረጃ ቋቱ ይፋ ከተደረገ በጥቂት ቀናት ውስጥ በርካታ የሐገር ውስጥና የውጭ አገር ኢትዮጵያውያን ሠዓሊያን ኔትወርኩን የተቀላቀሉ ሲሆን፣ እስከ አሁን ከሁለት መቶ (200) በላይ ባለሙያዎች ምዝገባ አከናውነዋል።
በማስተዋወቂያ ፕሮግራሙ ላይ የተገኙት ሠዓሊያንም በሙሉ በዕለቱ የኔትወርኩ አካል ሆነዋል።
በትምህርት ቤቱ አስተባባሪዎች የቀረበው ጥሪ እንደሚያመለክተው፦
* በሐገር ውስጥና በመላው ዓለም የሚገኙ የአለ ሥነ-ጥበብ ትምህርት ቤት ምሩቃን፣
* በሌሎች ተቋማት የሠለጠኑ ባለሙያዎች፣ እና
* የልምድ ሠዓሊያን በሙሉ፣
ማንነታቸውንና የሥራ ልምዳቸውን የሚገልጽ መሠረታዊ መረጃቸውን ከታች ያለውን ሊንክ በመጫን ወይም የተዘጋጀውን ባርኮድ ስካን በማድረግ ቅጹን እንዲሞሉና የዚህ ዓለም አቀፍ መረብ አካል እንዲሆኑ ጥሪ ቀርቧል።
የምዝገባ ቅጽ ሊንክ: https://forms.gle/gWHXpKub...
#በይትባረክ ዋለልኝ
1 month ago
ለጣሊያን ሀገር የሥራ ዕድል የምዝገባ ጥሪ
የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር በገባው የሁለትዮሽ ስምምነት መሰረት በህጋዊ የውጪ ሀገር ሥራ ስምሪት ፕሮግራም በጣሊያን ሀገር በሆቴልና መስተንግዶ (Hospitality) ዘርፍ የሰው ኃይል ይፈለጋል።
የዜጎችን መብት፣ ደህንነት እና ጥቅም በማስጠበቅ ህጋዊ በሆነ መንገድ ወደ ጣሊያን ሄደው መስራት የሚፈልጉ አመልካቾች እንዲያመለክቱ እናሳውቃለን።
🏨 የሥራ መደቦች፦
🔹ጸሐፊ(Commis de Rang / F&B Server) – 19 ቦታዎች
🔹 የፅዳት ሰራተኛ (Room Attendant / Housekeeping) – 20 ቦታዎች
🔹 ረዳት ሼፍ (Commis Chef) – 13 ቦታዎች
🔹 የእቃ አጣቢ (Kitchen Steward / Dishwasher) – 11 ቦታዎች
🔹 የወለል ረዳት (Floor Porter / Houseperson) – 3 ቦታዎች
🔹 የቢሮ አስተናጋጅ (Front Office Agent / Receptionist) – 4 ቦታዎች
🔹 የጥገና ቴክኒሺያን (Maintenance Technician) – 1 ቦታ
🔹 የስፓ ቴራፒስት / የማሳጅ ባለሙያ (Spa Therapist / Masseuse) – 1 ቦታ
📌 የማመልከቻ መስፈርቶች
✅ ከስራው ጋር ተያያዥ የስራ ልምድ ያላቸው ተመራጭ ናቸው።
✅ ለአብዛኛዎቹ የስራ መደቦች የእንግሊዝኛ እና/ወይም የጣሊያንኛ ቋንቋ እውቀት ያስፈልጋል።
✅ ለአንዳንድ የሙያ መደቦች ተዛማጅ የሙያ ማረጋገጫ ወይም የሆቴል እና መስተንግዶ ትምህርት ተመራጭ ነው።
📅 የሥራ ቆይታ
አብዛኛዎቹ የስራ መደቦች ለ2026/2027 የክረምት የቱሪዝም ወቅት የሚቀጠሩ ሲሆን፣ አንዳንድ የስራ መደቦች ዓመቱን ሙሉ ወይም በበጋና በክረምት ወቅት የሚሰሩ ናቸው።
✅ ለመመዝገብ
1.Labor ID ካሎት በተሰጠው የማመልከቻ ማስፈንጠሪያ በመጠቀም ያመልክቱ።
2.Labor ID ከሌሎት የሚከተሉትን ሂደቶች ይከተሉ፦
1. በ lmis.gov.et ይመዝገቡ።
በአቅራቢያዎ ባለ የአንድ ማዕከል (ወረዳ ወይም ቀበሌ) በመሄድ የባዮሜትሪክስ መረጃ ይስጡ እና የሰራተኛነት መለያ ቁጥር (Labor ID) ይያዙ።
1. Labor ID ካገኙ በኋላ በተሰጠው የማመልከቻ ማስፈንጠሪያ https://forms.lmis.gov.et/... ገብተው መረጃዎትን በትክክል ሞልተው ያመልክቱ።
ማሳሰቢያ
• ምዝገባም ሆነ ስምሪቲ በሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ የኢትዮጵያ የሥራ ገበያ ብቻ የሚከናወን ሲሆን ሚኒስቴሩ ለየትኛውም አካል ውክልናም ሆነ ፈቃድ አለመስጠቱን እንገልፃለን።
• ምንም አይነት ክፍያም የለውም
የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር በገባው የሁለትዮሽ ስምምነት መሰረት በህጋዊ የውጪ ሀገር ሥራ ስምሪት ፕሮግራም በጣሊያን ሀገር በሆቴልና መስተንግዶ (Hospitality) ዘርፍ የሰው ኃይል ይፈለጋል።
የዜጎችን መብት፣ ደህንነት እና ጥቅም በማስጠበቅ ህጋዊ በሆነ መንገድ ወደ ጣሊያን ሄደው መስራት የሚፈልጉ አመልካቾች እንዲያመለክቱ እናሳውቃለን።
🏨 የሥራ መደቦች፦
🔹ጸሐፊ(Commis de Rang / F&B Server) – 19 ቦታዎች
🔹 የፅዳት ሰራተኛ (Room Attendant / Housekeeping) – 20 ቦታዎች
🔹 ረዳት ሼፍ (Commis Chef) – 13 ቦታዎች
🔹 የእቃ አጣቢ (Kitchen Steward / Dishwasher) – 11 ቦታዎች
🔹 የወለል ረዳት (Floor Porter / Houseperson) – 3 ቦታዎች
🔹 የቢሮ አስተናጋጅ (Front Office Agent / Receptionist) – 4 ቦታዎች
🔹 የጥገና ቴክኒሺያን (Maintenance Technician) – 1 ቦታ
🔹 የስፓ ቴራፒስት / የማሳጅ ባለሙያ (Spa Therapist / Masseuse) – 1 ቦታ
📌 የማመልከቻ መስፈርቶች
✅ ከስራው ጋር ተያያዥ የስራ ልምድ ያላቸው ተመራጭ ናቸው።
✅ ለአብዛኛዎቹ የስራ መደቦች የእንግሊዝኛ እና/ወይም የጣሊያንኛ ቋንቋ እውቀት ያስፈልጋል።
✅ ለአንዳንድ የሙያ መደቦች ተዛማጅ የሙያ ማረጋገጫ ወይም የሆቴል እና መስተንግዶ ትምህርት ተመራጭ ነው።
📅 የሥራ ቆይታ
አብዛኛዎቹ የስራ መደቦች ለ2026/2027 የክረምት የቱሪዝም ወቅት የሚቀጠሩ ሲሆን፣ አንዳንድ የስራ መደቦች ዓመቱን ሙሉ ወይም በበጋና በክረምት ወቅት የሚሰሩ ናቸው።
✅ ለመመዝገብ
1.Labor ID ካሎት በተሰጠው የማመልከቻ ማስፈንጠሪያ በመጠቀም ያመልክቱ።
2.Labor ID ከሌሎት የሚከተሉትን ሂደቶች ይከተሉ፦
1. በ lmis.gov.et ይመዝገቡ።
በአቅራቢያዎ ባለ የአንድ ማዕከል (ወረዳ ወይም ቀበሌ) በመሄድ የባዮሜትሪክስ መረጃ ይስጡ እና የሰራተኛነት መለያ ቁጥር (Labor ID) ይያዙ።
1. Labor ID ካገኙ በኋላ በተሰጠው የማመልከቻ ማስፈንጠሪያ https://forms.lmis.gov.et/... ገብተው መረጃዎትን በትክክል ሞልተው ያመልክቱ።
ማሳሰቢያ
• ምዝገባም ሆነ ስምሪቲ በሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ የኢትዮጵያ የሥራ ገበያ ብቻ የሚከናወን ሲሆን ሚኒስቴሩ ለየትኛውም አካል ውክልናም ሆነ ፈቃድ አለመስጠቱን እንገልፃለን።
• ምንም አይነት ክፍያም የለውም
1 month ago
የ3 ቢሊዮን ብር የመልሶ ግንባታ ፕሮጀክት ስምምነት ተፈረመ
#ethioppia | የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አልፋ (Alpha TND & LTD ) እና ካፒታል( Capital electech ) ከተሰኙ ኢንጂነሪንግ እና ዕቃ አቅራቢ ተቋማት ጋር የ3 ቢሊየን ብር የመልሶ ግንባታ ፕሮጀክት ስምምነት ተፈራርሟል፡፡
በፊርማ ስነ-ስርዓቱ ላይ መልዕክት ያስተላለፉት የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ዋና ስራ አስፈፃሚ ጌቱ ገረመው (ኢ/ር) እንዳሉት ፕሮጀክቱ በከተሞቹ ያለውን የኤሌክትሪክ አቅርቦት አስተማማኝ በማድረግ ደንበኞች አስተማማኝ የኤሌክትሪክ አገልግሎት እንዲያገኙ የሚያግዝ ፕሮጀክት መሆኑን አመላክተው ፕሮጀክቱ በተያዘለት የጊዜ ገደብና የጥራት ደረጃ መጠናቀቅ እንዳለበት አሳስበዋል፡፡
ፕሮጀክቱ በአምቦ፣ ነቀምት እና አሶሳ ከተሞች የሚከናወን ሲሆን፣ በእነዚህ ከተሞች የሚገኙ የኤሌክትሪክ መሠረተ ልማቶችን በማዘመንና በማጠናከር የአገልግሎቱን አስተማማኝነት ለማሳደግ ያለመ ነው።
የመልሶ ግንባታና የማሻሻያ ፕሮጀክቱ 325 ኪሎ ሜትር የመካከለኛ ቮልቴጅ የኤሌክትሪክ መስመር የማሻሻያ ሥራዎች የሚከናወኑ ሲሆን፣ ይህም የኔትወርኩን አቅም ከማሳደግ ባለፈ የኃይል መቆራረጥ እና የቴክኒክ ችግሮችን ለመቀነስ እንደሚረዳ ተጠቁሟል ።
በተጨማሪም 235 ትራንስፎርመሮች ላይ የማሻሻያና የመልሶ ግንባታ ሥራ የሚከናወን ሲሆን፣ ከእነዚህ 70 በአምቦ፣ 121 በነቀምት እና 44 በአሶሳ እንደሚከናወን ተገልጿል፡፡
ዋና መቀመጫቸውን በጋና እና ሕንድ ያደረጉት የእነዚህ ተቋማት ተወካዮች በኤሌክትሪክ መሣሪያዎች አቅርቦት፣ በዲስትሪቢዩሽን ኔትወርክ ግንባታና ማሻሻያ፣ እንዲሁም በኤሌክትሪክ መስመር ዝርጋታ ዘርፍ ለተቋሙ ከፍተኛ አስተዋጽኦ እንደሚኖራቸው ገልፀዋል።
በቀጣይም በመሰል ፕሮጀክቶች የኤሌክትሪክ መሠረተ ልማትን በማዘመን፣ የአገልግሎት ጥራትን በማሻሻል እና የደንበኞችን ተጠቃሚነት በማሳደግ አስተማማኝ የኤሌክትሪክ አገልግሎት ለማቅረብ የጀመረውን ሥራ እንደሚያጠናክር ተገልጿል።
ፕሮጀክቱ ከወርልድ ባንክ በተገኘ 1.2 ቢሊዮን ብር እና 12 ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር ድጋፍ የሚተገበር ሲሆን፣ በአጠቃላይ በ3 ቢሊዮን ብር የሚከናወን ፕሮጀክት መሆኑ የተጠቆመ ሲሆን በሁለት ዓመት ውስጥ እንደሚጠናቀቅም ተገልጿል፡፡
#ethioppia | የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አልፋ (Alpha TND & LTD ) እና ካፒታል( Capital electech ) ከተሰኙ ኢንጂነሪንግ እና ዕቃ አቅራቢ ተቋማት ጋር የ3 ቢሊየን ብር የመልሶ ግንባታ ፕሮጀክት ስምምነት ተፈራርሟል፡፡
በፊርማ ስነ-ስርዓቱ ላይ መልዕክት ያስተላለፉት የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ዋና ስራ አስፈፃሚ ጌቱ ገረመው (ኢ/ር) እንዳሉት ፕሮጀክቱ በከተሞቹ ያለውን የኤሌክትሪክ አቅርቦት አስተማማኝ በማድረግ ደንበኞች አስተማማኝ የኤሌክትሪክ አገልግሎት እንዲያገኙ የሚያግዝ ፕሮጀክት መሆኑን አመላክተው ፕሮጀክቱ በተያዘለት የጊዜ ገደብና የጥራት ደረጃ መጠናቀቅ እንዳለበት አሳስበዋል፡፡
ፕሮጀክቱ በአምቦ፣ ነቀምት እና አሶሳ ከተሞች የሚከናወን ሲሆን፣ በእነዚህ ከተሞች የሚገኙ የኤሌክትሪክ መሠረተ ልማቶችን በማዘመንና በማጠናከር የአገልግሎቱን አስተማማኝነት ለማሳደግ ያለመ ነው።
የመልሶ ግንባታና የማሻሻያ ፕሮጀክቱ 325 ኪሎ ሜትር የመካከለኛ ቮልቴጅ የኤሌክትሪክ መስመር የማሻሻያ ሥራዎች የሚከናወኑ ሲሆን፣ ይህም የኔትወርኩን አቅም ከማሳደግ ባለፈ የኃይል መቆራረጥ እና የቴክኒክ ችግሮችን ለመቀነስ እንደሚረዳ ተጠቁሟል ።
በተጨማሪም 235 ትራንስፎርመሮች ላይ የማሻሻያና የመልሶ ግንባታ ሥራ የሚከናወን ሲሆን፣ ከእነዚህ 70 በአምቦ፣ 121 በነቀምት እና 44 በአሶሳ እንደሚከናወን ተገልጿል፡፡
ዋና መቀመጫቸውን በጋና እና ሕንድ ያደረጉት የእነዚህ ተቋማት ተወካዮች በኤሌክትሪክ መሣሪያዎች አቅርቦት፣ በዲስትሪቢዩሽን ኔትወርክ ግንባታና ማሻሻያ፣ እንዲሁም በኤሌክትሪክ መስመር ዝርጋታ ዘርፍ ለተቋሙ ከፍተኛ አስተዋጽኦ እንደሚኖራቸው ገልፀዋል።
በቀጣይም በመሰል ፕሮጀክቶች የኤሌክትሪክ መሠረተ ልማትን በማዘመን፣ የአገልግሎት ጥራትን በማሻሻል እና የደንበኞችን ተጠቃሚነት በማሳደግ አስተማማኝ የኤሌክትሪክ አገልግሎት ለማቅረብ የጀመረውን ሥራ እንደሚያጠናክር ተገልጿል።
ፕሮጀክቱ ከወርልድ ባንክ በተገኘ 1.2 ቢሊዮን ብር እና 12 ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር ድጋፍ የሚተገበር ሲሆን፣ በአጠቃላይ በ3 ቢሊዮን ብር የሚከናወን ፕሮጀክት መሆኑ የተጠቆመ ሲሆን በሁለት ዓመት ውስጥ እንደሚጠናቀቅም ተገልጿል፡፡
2 months ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) ከፊንቴክ (FinTech) ኢንቨስትመንት ጋር በተያያዘ በማጭበርበር ተጠርጥረው በክስ ላይ የሚገኙት አርቲስቶች፣ ክሳቸው እንዲቋረጥ ለፍትህ ሚኒስቴር አቤቱታ ማቅረባቸው ተገለጸ። በሌላ በኩል በዚሁ መዝገብ የተከሰሰው መንሱር ጀማል ያቀረበው የዋስትና ይግባኝ ውድቅ ተደርጓል።
"በነሰራዊት ፍቅሬ" የክስ መዝገብ ተካተው ክስ የቀረበባቸው አርቲስቶች፣ ሐሙስ ዕለት ጠዋት ለፍትህ ሚኒስትሩ ባስገቡት አቤቱታ የክስ ሂደቱ እንዲቋረጥላቸው ጠይቀዋል።
የፍትህ ሚኒስቴር ምንጮች እንደገለጹት አርቲስቶቹ ይህንን አቤቱታ ሲያቀርቡ፣ ከዚህ ቀደም ባለፈ ህይወታቸው ለሀገር የሰሩትን መልካም ስራ፣ የተሰጣቸውን እውቅና፣ እንዲሁም የምስጋና ሰነዶችን በዝርዝር በማያያዝ ነው።
ጉዳዩ ወደ ፍርድ ቤት ሊያመራ የቻለው፣ ከዚህ ቀደም የፊንቴክ ተበዳዮች ባምቢስ አካባቢ ወደሚገኘው የፍትህ ሚኒስቴር መስሪያ ቤት በመሄድ ጉዳያቸው እንዲታይ አቤቱታ በማቅረባቸው መሆኑ ይታወሳል።
የፍትህ ሚኒስቴር የተበዳዮችን ጥያቄ ተከትሎ ለፌደራል ፖሊስ የምርመራ አቅጣጫ በማስቀመጡ፣ በአሁኑ ወቅት ሰፋፊ ማስረጃዎች እና ከ60 በላይ ምስክሮች ተደራጅተው የፍርድ ቤት ሂደቱ እየቀጠለ ይገኛል።
የፍርድ ቤት ሂደቱ በዚህ ደረጃ በደረሰበት እና ማስረጃ በተደራጀበት ሁኔታ፣ አርቲስቶቹ "ክስ ይቋረጥልን" ብለው አቤቱታ ማቅረባቸው፣ "የህግ አማካሪ የላቸውም ወይ?" የሚያስብል መሆኑን የጠየቅናቸው የህግ ባለሙያዎች አስተያየታቸውን ሰጥተዋል።
በዚሁ የክስ መዝገብ ክስ ቀርቦበት የስር ፍርድ ቤት ዋስትና የከለከለው መንሱር ጀማል፣ ውሳኔውን በመቃወም ለጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ አቅርቦ ነበር።
ሆኖም ሰኔ 10 ቀን ይግባኙን የተመለከተው ጠቅላይ ፍርድ ቤት፣ የስር ፍርድ ቤት የሰጠው የዋስትና መከልከል ውሳኔ የሚነቀፍ ሆኖ አላገኘውም። በመሆኑም የዋስትና ክልከላውን በማጽናት፣ መንሱር ጀማል የፍርድ ሂደቱን በቅሊንጦ ማረሚያ ቤት ሆኖ እንዲከታተል የመጨረሻ ውሳኔ አስተላልፏል።
"በነሰራዊት ፍቅሬ" የክስ መዝገብ ተካተው ክስ የቀረበባቸው አርቲስቶች፣ ሐሙስ ዕለት ጠዋት ለፍትህ ሚኒስትሩ ባስገቡት አቤቱታ የክስ ሂደቱ እንዲቋረጥላቸው ጠይቀዋል።
የፍትህ ሚኒስቴር ምንጮች እንደገለጹት አርቲስቶቹ ይህንን አቤቱታ ሲያቀርቡ፣ ከዚህ ቀደም ባለፈ ህይወታቸው ለሀገር የሰሩትን መልካም ስራ፣ የተሰጣቸውን እውቅና፣ እንዲሁም የምስጋና ሰነዶችን በዝርዝር በማያያዝ ነው።
ጉዳዩ ወደ ፍርድ ቤት ሊያመራ የቻለው፣ ከዚህ ቀደም የፊንቴክ ተበዳዮች ባምቢስ አካባቢ ወደሚገኘው የፍትህ ሚኒስቴር መስሪያ ቤት በመሄድ ጉዳያቸው እንዲታይ አቤቱታ በማቅረባቸው መሆኑ ይታወሳል።
የፍትህ ሚኒስቴር የተበዳዮችን ጥያቄ ተከትሎ ለፌደራል ፖሊስ የምርመራ አቅጣጫ በማስቀመጡ፣ በአሁኑ ወቅት ሰፋፊ ማስረጃዎች እና ከ60 በላይ ምስክሮች ተደራጅተው የፍርድ ቤት ሂደቱ እየቀጠለ ይገኛል።
የፍርድ ቤት ሂደቱ በዚህ ደረጃ በደረሰበት እና ማስረጃ በተደራጀበት ሁኔታ፣ አርቲስቶቹ "ክስ ይቋረጥልን" ብለው አቤቱታ ማቅረባቸው፣ "የህግ አማካሪ የላቸውም ወይ?" የሚያስብል መሆኑን የጠየቅናቸው የህግ ባለሙያዎች አስተያየታቸውን ሰጥተዋል።
በዚሁ የክስ መዝገብ ክስ ቀርቦበት የስር ፍርድ ቤት ዋስትና የከለከለው መንሱር ጀማል፣ ውሳኔውን በመቃወም ለጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ አቅርቦ ነበር።
ሆኖም ሰኔ 10 ቀን ይግባኙን የተመለከተው ጠቅላይ ፍርድ ቤት፣ የስር ፍርድ ቤት የሰጠው የዋስትና መከልከል ውሳኔ የሚነቀፍ ሆኖ አላገኘውም። በመሆኑም የዋስትና ክልከላውን በማጽናት፣ መንሱር ጀማል የፍርድ ሂደቱን በቅሊንጦ ማረሚያ ቤት ሆኖ እንዲከታተል የመጨረሻ ውሳኔ አስተላልፏል።
2 months ago
🇪🇹 A milestone. A movement. A shared responsibility.
#june 16/2026
ELiDA Ethiopia proudly celebrates the establishment of the National Anti-Technology Facilitated Gender-Based Violence (Anti-TFGBV) Network.
We extend our sincere gratitude to government institutions, civil society organizations, media, social media influencers, justice actors, academia, and development partners who have united behind one clear message: online violence must end.
Together, we are building a stronger movement for safer digital spaces, survivor-centered responses, effective laws, accountability, and justice.
This is not just a network—it is a national commitment to ensure that every woman and girl can participate, lead, and thrive online without fear.
🇪🇹 ታሪካዊ ምዕራፍ። ታላቅ ንቅናቄ። የጋራ ኃላፊነት።
ኤሊዳ ኢትዮጵያ (ELiDA Ethiopia) ብሔራዊ የፀረ-TFGBV (ቴክኖሎጂን በመጠቀም የሚፈጸም ጾታዊ ጥቃት) መረብ መመስረቱን በኩራት ያበስራል።
«የኢንተርኔት ጥቃት ሊቆም ይገባል!» በሚለው አንድ ግልጽ ዓላማ ሥር ለተሰለፋችሁ፦
ለመንግሥትና ለፍትህ ተቋማት፣
ለሲቪል ማኅበረሰብ እና ለልማት አጋሮች፣
ለሚዲያ፣ ለማኅበራዊ ሚዲያ ተፅዕኖ ፈጣሪዎች እና ለአካዳሚዎች የላቀ ምስጋናችንን እናቀርባለን።
በጋራ በመሆን፦ ደህንነቱ የተጠበቀ ዲጂታል ምኅዳር፣ ተጎጂዎችን ማዕከል ያደረገ ምላሽ፣ ጠንካራ ሕጎች እና ተጠያቂነት የሰፈነበት ሥርዓት እንገነባለን።
ይህ ዝም ብሎ መረብ አይደለም፤ እያንዳንዱ ሴት እና ሴት ልጅ ያለ ፍርሃት በዲጂታል ዓለም ውስጥ እንዲሳተፉ፣ እንዲመሩ እና እንዲበለጽጉ የተገባ ብሔራዊ ቃል ኪዳን ነው!
#የፀረTFGBVመረብ #tfgbvይብቃ #tfgbv #elidaethiopia ! #antitfgbvnetwork #endtfgbv #digitalsafety #technology #የቴክኖሎጂ_ጥቃት_ይቆም #ዲጂታል_ደኅንነት
Ministry of Peace የሰላም ሚኒስቴር Ethiopian Civil Society Organizations Council Ethio telecom Sustainable Technology Solutions-STS Christian Aid Institute for Peace and Security Studies UN Trust Fund to End Violence against Women Ethiopian Women Development Organization - EWDO የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር Ministry of Women and Social Affairs የኢትዮጵያ የሲቪል ሰርቪስ የመንግሥት ሰራተኞች
#june 16/2026
ELiDA Ethiopia proudly celebrates the establishment of the National Anti-Technology Facilitated Gender-Based Violence (Anti-TFGBV) Network.
We extend our sincere gratitude to government institutions, civil society organizations, media, social media influencers, justice actors, academia, and development partners who have united behind one clear message: online violence must end.
Together, we are building a stronger movement for safer digital spaces, survivor-centered responses, effective laws, accountability, and justice.
This is not just a network—it is a national commitment to ensure that every woman and girl can participate, lead, and thrive online without fear.
🇪🇹 ታሪካዊ ምዕራፍ። ታላቅ ንቅናቄ። የጋራ ኃላፊነት።
ኤሊዳ ኢትዮጵያ (ELiDA Ethiopia) ብሔራዊ የፀረ-TFGBV (ቴክኖሎጂን በመጠቀም የሚፈጸም ጾታዊ ጥቃት) መረብ መመስረቱን በኩራት ያበስራል።
«የኢንተርኔት ጥቃት ሊቆም ይገባል!» በሚለው አንድ ግልጽ ዓላማ ሥር ለተሰለፋችሁ፦
ለመንግሥትና ለፍትህ ተቋማት፣
ለሲቪል ማኅበረሰብ እና ለልማት አጋሮች፣
ለሚዲያ፣ ለማኅበራዊ ሚዲያ ተፅዕኖ ፈጣሪዎች እና ለአካዳሚዎች የላቀ ምስጋናችንን እናቀርባለን።
በጋራ በመሆን፦ ደህንነቱ የተጠበቀ ዲጂታል ምኅዳር፣ ተጎጂዎችን ማዕከል ያደረገ ምላሽ፣ ጠንካራ ሕጎች እና ተጠያቂነት የሰፈነበት ሥርዓት እንገነባለን።
ይህ ዝም ብሎ መረብ አይደለም፤ እያንዳንዱ ሴት እና ሴት ልጅ ያለ ፍርሃት በዲጂታል ዓለም ውስጥ እንዲሳተፉ፣ እንዲመሩ እና እንዲበለጽጉ የተገባ ብሔራዊ ቃል ኪዳን ነው!
#የፀረTFGBVመረብ #tfgbvይብቃ #tfgbv #elidaethiopia ! #antitfgbvnetwork #endtfgbv #digitalsafety #technology #የቴክኖሎጂ_ጥቃት_ይቆም #ዲጂታል_ደኅንነት
Ministry of Peace የሰላም ሚኒስቴር Ethiopian Civil Society Organizations Council Ethio telecom Sustainable Technology Solutions-STS Christian Aid Institute for Peace and Security Studies UN Trust Fund to End Violence against Women Ethiopian Women Development Organization - EWDO የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር Ministry of Women and Social Affairs የኢትዮጵያ የሲቪል ሰርቪስ የመንግሥት ሰራተኞች
2 months ago
Ethio telecom & Afreximbank Join Forces to Accelerate Africa’s Digital Future!
Ethio telecom hosted a high-level strategic engagement with senior executives from the African Export-Import Bank (Afreximbank) at its headquarters. The meeting served a powerful dual purpose: formally welcoming Afreximbank’s newly appointed Regional Director and Head of Mission for East Africa, Mr. Humphrey Nwugo, and exploring strategic financing partnerships to fuel Ethiopia’s digital transformation.
During the engagement, Ethio telecom’s CEO presented the company’s remarkable transformation journey and key achievements realized over successive strategic periods. The presentation highlighted Ethio telecom’s strong operational and financial performance, continued market leadership, expanding digital ecosystem, and its pivotal role in advancing Ethiopia’s national digital transformation agenda and inclusive socio-economic development.
Discussions focused on pairing Afreximbank’s robust continental financing capabilities with Ethio telecom’s ambitious "Next Horizon: Digital and Beyond 2028" strategy. Ethio telecom showcased its successful evolution from a traditional telecom operator into a regional tech powerhouse, highlighting the massive growth of its digital ecosystem, including telebirr, Zemen Gebeya, TeleStream, advanced cloud services, and Z-nexus.
Impressed by Ethio telecom’s strong financial performance, leadership, and regional expansion goals, the Afreximbank delegation expressed strong interest in a long-term strategic financing partnership. Both institutions are committed to moving forward with tailored financing solutions that will drive digital infrastructure, support enterprise transformation, and foster sustainable economic development across the continent.
This milestone engagement marks an exciting step toward building a more connected, inclusive, and thriving African digital economy!
#ethiotelecom #afdb #afrexim #telebirr #digitalethiopia #digitalafrica #gsma #itu #worldbank #oecd #g6countries
Ethio telecom hosted a high-level strategic engagement with senior executives from the African Export-Import Bank (Afreximbank) at its headquarters. The meeting served a powerful dual purpose: formally welcoming Afreximbank’s newly appointed Regional Director and Head of Mission for East Africa, Mr. Humphrey Nwugo, and exploring strategic financing partnerships to fuel Ethiopia’s digital transformation.
During the engagement, Ethio telecom’s CEO presented the company’s remarkable transformation journey and key achievements realized over successive strategic periods. The presentation highlighted Ethio telecom’s strong operational and financial performance, continued market leadership, expanding digital ecosystem, and its pivotal role in advancing Ethiopia’s national digital transformation agenda and inclusive socio-economic development.
Discussions focused on pairing Afreximbank’s robust continental financing capabilities with Ethio telecom’s ambitious "Next Horizon: Digital and Beyond 2028" strategy. Ethio telecom showcased its successful evolution from a traditional telecom operator into a regional tech powerhouse, highlighting the massive growth of its digital ecosystem, including telebirr, Zemen Gebeya, TeleStream, advanced cloud services, and Z-nexus.
Impressed by Ethio telecom’s strong financial performance, leadership, and regional expansion goals, the Afreximbank delegation expressed strong interest in a long-term strategic financing partnership. Both institutions are committed to moving forward with tailored financing solutions that will drive digital infrastructure, support enterprise transformation, and foster sustainable economic development across the continent.
This milestone engagement marks an exciting step toward building a more connected, inclusive, and thriving African digital economy!
#ethiotelecom #afdb #afrexim #telebirr #digitalethiopia #digitalafrica #gsma #itu #worldbank #oecd #g6countries
2 months ago
ሦስት ኢትዮጵያውያን የ2026ቱ የአፍሪካ ምርጥ 100 ሥራ ፈጣሪዎች ዝርዝር ውስጥ ተካተቱ
#ethiopia | በጃክ ማ ፋውንዴሽን እና በአሊባባ ፊላንትሮፒ አዘጋጅነት በሚካሄደው 'የአፍሪካ ቢዝነስ ጀግኖች' (ABH) የ2026 ውድድር ላይ ሦስት ኢትዮጵያውያን የቢዝነስ ሰዎች ከአፍሪካ ምርጥ 100 ሥራ ፈጣሪዎች መካከል መመረጣቸው ተገለጸ። ለዚህ ውድድር ከ54ቱም የአፍሪካ ሀገራት የተውጣጡ ከ24,000 በላይ አመልካቾች ተሳትፈዋል።
ዘንድሮ ዕውቅና የተሰጣቸው ኢትዮጵያውያን የኢግል-ላየን ሲስተም ቴክኖሎጂ መሥራች እና ዋና ሥራ አስፈጻሚ ብርሱፍቃድ ጌታቸው አማረ፣ የቻፓ ተባባሪ መሥራች እና ዋና ሥራ አስፈጻሚ ናኤል ኃይለማርያም፣ እንዲሁም የቱር ባዮቴክ (Thur Biotech) ተባባሪ መሥራች እና ዋና ሥራ አስፈጻሚ ሳምሶን ፈንታዬ ናቸው።
ኤቢኤች (ABH) እንዳስታወቀው፣ እነዚህ ምርጥ 100 ሥራ ፈጣሪዎች ከ27 የአፍሪካ ሀገራት የተመረጡ ሲሆን፤ በግብርና፣ በፋይናንስ አገልግሎት፣ በማኑፋክቸሪንግ፣ በጤና አጠባበቅ እና በኃይል ዘርፎች ላይ የተሰማሩ ናቸው። የዘንድሮውን ስብጥር በመምራት ግብርና 21 በመቶውን ሲይዝ፣ የፋይናንስ አገልግሎት ደግሞ በ12 በመቶ ሁለተኛ ደረጃ ላይ ተቀምጧል።
አቶ ብርሱፍቃድ የሚመሩት ኢግል-ላየን ሲስተም ቴክኖሎጂ ዲጂታል የባንክ አገልግሎቶችን፣ የክፍያ፣ የብድር እና የሐዋላ ሥርዓቶችን የሚያለማ የፋይናንሺያል ቴክኖሎጂ ኩባንያ ሲሆን፣ የዲጂታል ፋይናንስ አገልግሎቶችን ለማስፋፋት ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ፣ ዳሸን ባንክ፣ ኢትዮ ቴሌኮም፣ ማስተርካርድ እና ቪዛ ጋር አብሮ ይሰራል።
በሌላ በኩል፣ አቶ ናኤል የሚመሩት ቻፓ በኢትዮጵያ ቀዳሚ ከሆኑት የኦንላይን የክፍያ ሥርዓቶች አንዱ ሲሆን፣ የንግድ ተቋማት ኤሌክትሮኒክ ክፍያዎችን በቀላሉ እንዲቀበሉ እና አፍሪካውያን የንግድ ተቋማትን ከዓለም አቀፍ የፋይናንስ ሥርዓቶች ጋር ለማስተሳሰር የሚያስችል መሠረተ ልማት ያቀርባል።
ሦስተኛው ተወዳዳሪ አቶ ሳምሶን የሚመሩት ቱር ባዮቴክ ደግሞ፣ ለአካባቢ ተስማሚ የሆኑ ተፈጥሯዊ ማዳበሪያዎችን በማምረት የግብርና ምርታማነትን ለማሳደግ የሚሰራ የባዮቴክኖሎጂ ኩባንያ ነው።
እነዚህ ምርጥ 100 ኩባንያዎች በ2025 እ.ኤ.አ. በጋራ 170 ሚሊዮን ዶላር ገቢ ማመንጨታቸውን፣ ከ6,200 በላይ ለሚሆኑ ዜጎች የሥራ ዕድል መፍጠራቸውን እና 10 ሚሊዮን ለሚጠጉ ደንበኞች በመላው አፍሪካ አገልግሎት መስጠታቸውን ድርጅቱ አስታውቋል። ይህ አኃዝ አፍሪካውያን ሥራ ፈጣሪዎች እያበረከቱት ያለውን የጎላ ኢኮኖሚያዊ አስተዋጽኦ ያሳያል።
የተመረጡት ሥራ ፈጣሪዎች ወደ ቀጣዩ ዙር የሚያልፉ ሲሆን፣ ዳኞች ቁጥራቸውን በማጣራት ወደ 20 ግማሽ ፍጻሜ ተወዳዳሪዎች ዝቅ ያደርጉታል። የተመረጡት ተወዳዳሪዎች በመጪው ነሐሴ ወር በናይሮቢ፣ ኬንያ የቢዝነስ ሥራቸውን በማቅረብ፣ በመጨረሻዎቹ 10 ምርጥ ሥራ ፈጣሪዎች ውስጥ ለመካተት እና የ1.5 ሚሊዮን ዶላር የገንዘብ ድጋፍ ፈንድ ተቋዳሽ ለመሆን ይወዳደራሉ።
በያፌት ገ/ህይወት
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
#ethiopia | በጃክ ማ ፋውንዴሽን እና በአሊባባ ፊላንትሮፒ አዘጋጅነት በሚካሄደው 'የአፍሪካ ቢዝነስ ጀግኖች' (ABH) የ2026 ውድድር ላይ ሦስት ኢትዮጵያውያን የቢዝነስ ሰዎች ከአፍሪካ ምርጥ 100 ሥራ ፈጣሪዎች መካከል መመረጣቸው ተገለጸ። ለዚህ ውድድር ከ54ቱም የአፍሪካ ሀገራት የተውጣጡ ከ24,000 በላይ አመልካቾች ተሳትፈዋል።
ዘንድሮ ዕውቅና የተሰጣቸው ኢትዮጵያውያን የኢግል-ላየን ሲስተም ቴክኖሎጂ መሥራች እና ዋና ሥራ አስፈጻሚ ብርሱፍቃድ ጌታቸው አማረ፣ የቻፓ ተባባሪ መሥራች እና ዋና ሥራ አስፈጻሚ ናኤል ኃይለማርያም፣ እንዲሁም የቱር ባዮቴክ (Thur Biotech) ተባባሪ መሥራች እና ዋና ሥራ አስፈጻሚ ሳምሶን ፈንታዬ ናቸው።
ኤቢኤች (ABH) እንዳስታወቀው፣ እነዚህ ምርጥ 100 ሥራ ፈጣሪዎች ከ27 የአፍሪካ ሀገራት የተመረጡ ሲሆን፤ በግብርና፣ በፋይናንስ አገልግሎት፣ በማኑፋክቸሪንግ፣ በጤና አጠባበቅ እና በኃይል ዘርፎች ላይ የተሰማሩ ናቸው። የዘንድሮውን ስብጥር በመምራት ግብርና 21 በመቶውን ሲይዝ፣ የፋይናንስ አገልግሎት ደግሞ በ12 በመቶ ሁለተኛ ደረጃ ላይ ተቀምጧል።
አቶ ብርሱፍቃድ የሚመሩት ኢግል-ላየን ሲስተም ቴክኖሎጂ ዲጂታል የባንክ አገልግሎቶችን፣ የክፍያ፣ የብድር እና የሐዋላ ሥርዓቶችን የሚያለማ የፋይናንሺያል ቴክኖሎጂ ኩባንያ ሲሆን፣ የዲጂታል ፋይናንስ አገልግሎቶችን ለማስፋፋት ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ፣ ዳሸን ባንክ፣ ኢትዮ ቴሌኮም፣ ማስተርካርድ እና ቪዛ ጋር አብሮ ይሰራል።
በሌላ በኩል፣ አቶ ናኤል የሚመሩት ቻፓ በኢትዮጵያ ቀዳሚ ከሆኑት የኦንላይን የክፍያ ሥርዓቶች አንዱ ሲሆን፣ የንግድ ተቋማት ኤሌክትሮኒክ ክፍያዎችን በቀላሉ እንዲቀበሉ እና አፍሪካውያን የንግድ ተቋማትን ከዓለም አቀፍ የፋይናንስ ሥርዓቶች ጋር ለማስተሳሰር የሚያስችል መሠረተ ልማት ያቀርባል።
ሦስተኛው ተወዳዳሪ አቶ ሳምሶን የሚመሩት ቱር ባዮቴክ ደግሞ፣ ለአካባቢ ተስማሚ የሆኑ ተፈጥሯዊ ማዳበሪያዎችን በማምረት የግብርና ምርታማነትን ለማሳደግ የሚሰራ የባዮቴክኖሎጂ ኩባንያ ነው።
እነዚህ ምርጥ 100 ኩባንያዎች በ2025 እ.ኤ.አ. በጋራ 170 ሚሊዮን ዶላር ገቢ ማመንጨታቸውን፣ ከ6,200 በላይ ለሚሆኑ ዜጎች የሥራ ዕድል መፍጠራቸውን እና 10 ሚሊዮን ለሚጠጉ ደንበኞች በመላው አፍሪካ አገልግሎት መስጠታቸውን ድርጅቱ አስታውቋል። ይህ አኃዝ አፍሪካውያን ሥራ ፈጣሪዎች እያበረከቱት ያለውን የጎላ ኢኮኖሚያዊ አስተዋጽኦ ያሳያል።
የተመረጡት ሥራ ፈጣሪዎች ወደ ቀጣዩ ዙር የሚያልፉ ሲሆን፣ ዳኞች ቁጥራቸውን በማጣራት ወደ 20 ግማሽ ፍጻሜ ተወዳዳሪዎች ዝቅ ያደርጉታል። የተመረጡት ተወዳዳሪዎች በመጪው ነሐሴ ወር በናይሮቢ፣ ኬንያ የቢዝነስ ሥራቸውን በማቅረብ፣ በመጨረሻዎቹ 10 ምርጥ ሥራ ፈጣሪዎች ውስጥ ለመካተት እና የ1.5 ሚሊዮን ዶላር የገንዘብ ድጋፍ ፈንድ ተቋዳሽ ለመሆን ይወዳደራሉ።
በያፌት ገ/ህይወት
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
2 months ago
Safeguarding the dreams of 130 million people requires a modern, tech-driven defense. Ethiopia has built an unshakeable digital and military shield.
#nationalsecurity #digitalshield #ethiopiarising #hornofafrica
Sponsored by
Surafel
2 months ago
ያንጎ ጉዞ የትራንስፖርት አገልግሎቱን በሐዋሳ ከተማ በይፋ መጀመሩን አስታወቀ
#ethiopia | ዓለም አቀፉ የቴክኖሎጂ ኩባንያ ያንጎ ግሩፕ አካል የሆነው ያንጎ ጉዞ፣ ዘመናዊና ተመጣጣኝ የዲጂታል ትራንስፖርት አገልግሎቱን በሐዋሳ ከተማ በይፋ ማስጀመሩን ገልጿል።
ይህ አዲስ አሠራር በሲዳማ ክልል ዋና ከተማ የተዘረጋው ከሀገር ውስጥ ድርጅቶች ማለትም ከኤልና ትሬዲንግ እና ከኮንትራስት ትሬዲንግ ጋር በመተባበር ሲሆን፣ ዓላማውም በከተማዋ ያለውን የትራንስፖርት ሥርዓት ማዘመንና ማቀላጠፍ ነው።
በአዲሱ መተግበሪያ ላይ ባጃጅ፣ ባለ አራት እግር ባጃጅ እና የሞተር ሳይክል አገልግሎቶች የተካተቱ ሲሆን፣ ተሳፋሪዎች በመጀመሪያዎቹ ሦስት ጉዞዎቻቸው የ30 በመቶ ቅናሽ ያገኛሉ።
አገልግሎቱ በሁለት የታሪፍ ክፍሎች የሚሰጥ ሲሆን፣ ተጠቃሚዎች የጉዞ ዋጋውን አስቀድመው ማወቅ ስለሚችሉ ከመንገድ ላይ መኪና ከማስቆም የተሻለና አስተማማኝ አማራጭ ይሆንላቸዋል።
የባጃጅ ታሪፍ ባለ ሦስትና ባለ አራት እግር ተሽከርካሪዎችን የሚያካትት ሲሆን፣ የሞቶ ታሪፍ ደግሞ ፈጣን እንቅስቃሴ ለሚፈልጉ ተሳፋሪዎች የተዘጋጀ ነው።
ይህ የቴክኖሎጂ ፕላትፎርም ለአሽከርካሪዎችም ሰፊ የሥራ ዕድል ይዞ መጥቷል።
የያንጎ የጉዞ ማዛመጃ ዘዴ አሽከርካሪዎችን በአቅራቢያቸው ከሚገኙ ተሳፋሪዎች ጋር በቀጥታ የሚያገናኝ በመሆኑ፣ ያለሥራ የሚቆዩበትን ጊዜ በመቀነስ ዕለታዊ ገቢያቸውን እንዲያሳድጉ ይረዳቸዋል።
ከተሽከርካሪ አሽከርካሪዎች መካከል ዳዊት ይድነቃቸው እንደገለጸው፣ መተግበሪያውን መጠቀም ከጀመረ ወዲህ ደንበኞችን በቀላሉ ማግኘት እንደቻለና የሥራ ሂደቱ እንደተቀየረለት ገልጿል።
ከ560 ሺህ በላይ ሕዝብ ያላትና በንግድና ቱሪዝም ዘርፍ በፍጥነት እያደገች የምትገኘው ሐዋሳ፣ ያንጎ ከአዲስ አበባ ውጪ አገልግሎቱን ያስፋፋባት የመጀመሪያዋ ከተማ ሆናለች።
የያንጎ ኢትዮጵያ ሥራ አስኪያጅ ዶክተር የቀናዓለም አበበ እንደተናገሩት፣ የኩባንያው ዋና ዓላማ እያንዳንዱን የከተማ ጉዞ ለተሳፋሪዎች ምቹ ማድረግና ለአጋር አሽከርካሪዎች ደግሞ የተሻለ ጥቅም ማስገኘት ነው።
ያንጎ ግሩፕ በትራንስፖርት፣ በማድረስ፣ በመዝናኛና በሌሎች ዲጂታል ዘርፎች በአፍሪካ፣ በላቲን አሜሪካ፣ በአውሮፓና በመካከለኛው ምሥራቅ ከ30 በላይ ሀገራት ውስጥ አገልግሎት በመስጠት ላይ የሚገኝ ዓለም አቀፍ ተቋም ነው።
#yango #hawassa #sidama #transport #digital #taxi #tech #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | ዓለም አቀፉ የቴክኖሎጂ ኩባንያ ያንጎ ግሩፕ አካል የሆነው ያንጎ ጉዞ፣ ዘመናዊና ተመጣጣኝ የዲጂታል ትራንስፖርት አገልግሎቱን በሐዋሳ ከተማ በይፋ ማስጀመሩን ገልጿል።
ይህ አዲስ አሠራር በሲዳማ ክልል ዋና ከተማ የተዘረጋው ከሀገር ውስጥ ድርጅቶች ማለትም ከኤልና ትሬዲንግ እና ከኮንትራስት ትሬዲንግ ጋር በመተባበር ሲሆን፣ ዓላማውም በከተማዋ ያለውን የትራንስፖርት ሥርዓት ማዘመንና ማቀላጠፍ ነው።
በአዲሱ መተግበሪያ ላይ ባጃጅ፣ ባለ አራት እግር ባጃጅ እና የሞተር ሳይክል አገልግሎቶች የተካተቱ ሲሆን፣ ተሳፋሪዎች በመጀመሪያዎቹ ሦስት ጉዞዎቻቸው የ30 በመቶ ቅናሽ ያገኛሉ።
አገልግሎቱ በሁለት የታሪፍ ክፍሎች የሚሰጥ ሲሆን፣ ተጠቃሚዎች የጉዞ ዋጋውን አስቀድመው ማወቅ ስለሚችሉ ከመንገድ ላይ መኪና ከማስቆም የተሻለና አስተማማኝ አማራጭ ይሆንላቸዋል።
የባጃጅ ታሪፍ ባለ ሦስትና ባለ አራት እግር ተሽከርካሪዎችን የሚያካትት ሲሆን፣ የሞቶ ታሪፍ ደግሞ ፈጣን እንቅስቃሴ ለሚፈልጉ ተሳፋሪዎች የተዘጋጀ ነው።
ይህ የቴክኖሎጂ ፕላትፎርም ለአሽከርካሪዎችም ሰፊ የሥራ ዕድል ይዞ መጥቷል።
የያንጎ የጉዞ ማዛመጃ ዘዴ አሽከርካሪዎችን በአቅራቢያቸው ከሚገኙ ተሳፋሪዎች ጋር በቀጥታ የሚያገናኝ በመሆኑ፣ ያለሥራ የሚቆዩበትን ጊዜ በመቀነስ ዕለታዊ ገቢያቸውን እንዲያሳድጉ ይረዳቸዋል።
ከተሽከርካሪ አሽከርካሪዎች መካከል ዳዊት ይድነቃቸው እንደገለጸው፣ መተግበሪያውን መጠቀም ከጀመረ ወዲህ ደንበኞችን በቀላሉ ማግኘት እንደቻለና የሥራ ሂደቱ እንደተቀየረለት ገልጿል።
ከ560 ሺህ በላይ ሕዝብ ያላትና በንግድና ቱሪዝም ዘርፍ በፍጥነት እያደገች የምትገኘው ሐዋሳ፣ ያንጎ ከአዲስ አበባ ውጪ አገልግሎቱን ያስፋፋባት የመጀመሪያዋ ከተማ ሆናለች።
የያንጎ ኢትዮጵያ ሥራ አስኪያጅ ዶክተር የቀናዓለም አበበ እንደተናገሩት፣ የኩባንያው ዋና ዓላማ እያንዳንዱን የከተማ ጉዞ ለተሳፋሪዎች ምቹ ማድረግና ለአጋር አሽከርካሪዎች ደግሞ የተሻለ ጥቅም ማስገኘት ነው።
ያንጎ ግሩፕ በትራንስፖርት፣ በማድረስ፣ በመዝናኛና በሌሎች ዲጂታል ዘርፎች በአፍሪካ፣ በላቲን አሜሪካ፣ በአውሮፓና በመካከለኛው ምሥራቅ ከ30 በላይ ሀገራት ውስጥ አገልግሎት በመስጠት ላይ የሚገኝ ዓለም አቀፍ ተቋም ነው።
#yango #hawassa #sidama #transport #digital #taxi #tech #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
2 months ago
የ2026ቱ የዓለም ዋንጫ ጨዋታዎችን ፍጹም ፍትሃዊ እና ከስህተት የጸዱ ለማድረግ፣ ሙሉ በሙሉ በባትሪ ኃይል የሚሰራ ዘመናዊ የቴክኖሎጂ ኳስ ጥቅም ላይ ሊውል መሆኑ ተመልክቷል።
ዘንድሮ ውድድሩን በጋራ የሚያስተናግዱት አሜሪካ፣ ካናዳ እና ሜክሲኮ ከመላው ዓለም የሚመጡ ስፖርተኛችንና የእግር ኳስ አፍቃሪያንን ለመቀበል የመጨረሻ ዝግጅታቸውን እያጠናቀቁ ይገኛሉ።
ይህ የዓለም ዋንጫ በታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ በሶስት ሀገራት በአንድ ጊዜ የሚስተናገድ ከመሆኑም በላይ በስፖርቱ ዓለም አዲስ የቴክኖሎጂ ምዕራፍ የሚከፍትበት ሆኗል።
ከ1970 ጀምሮ ለዓለም ዋንጫ ኳሶችን እያመረተ የሚገኘው አዲዳስ ኩባንያ፣ ዳኞችን በከፍተኛ ሁኔታ ለመርዳት የሚያስችል “ኮኔክቲድ ቦል ቴክኖሎጂ” (Connected Ball Technology) የተገጠመለትንና ትሪዮንዳ የተሰኘውን አዲስ የኤሌክትሮኒክስ ኳስ ይፋ አድርጓል።
የአዲዳስ ቃል አቀባይ እንደገለጹትብበኳሱ ውስጥ የተገጠመው መመርመሪያ (Sensor) ያለ ባትሪ ኃይል መስራት ስለማይችል ኳሱ ከእያንዳንዱ ጨዋታ በፊት የግድ ቻርጅ መደረግ ይኖርበታል።
ኳሱ ሙሉ አቅሙን ተጠቅሞ ሙሉ ጨዋታውንና ከዚያ በላይ በብቃት ማገልገል እንዲችል በጨዋታው ዕለት በስታዲየሙ ውስጥ በተዘጋጀ ልዩ የኃይል መሙያ መደርደሪያ (Cradle) ላይ ቻርጅ ይደረጋል።
ለዚህም በኢንደክሽን አማካኝነት በገመድ አልባ ሥርዓት ቻርጅ የሚደረግ ከፍተኛ ጥራት ያለው ባትሪ ጥቅም ላይ ውሏል።
ይህ ባትሪ ሙሉ በሙሉ ለመሙላት 90 ደቂቃ አካባቢ የሚፈጅ ሲሆንንበጨዋታ ላይ እያለ እስከ 6 ሰዓታት የማገልገል አቅም አለው።
ይህም የአንድን ከፍተኛ የደረጃ ጨዋታ ክፍለ-ጊዜ እጥፍ መቆየት የሚችል ያደርገዋል። በተጨማሪም ኳሱ ከሜዳ ውጭ በሚሆንበት ጊዜ ራሱን ወደ እረፍት ሁነታ (Hibernation mode) በመቀየር ባትሪው ሳይባክን ለቀናት እንዲቆይ ያደርጋል።
በኳሱ ውስጥ በልዩ የመደገፊያ ስርዓት (Suspension system) ተይዞ የተገጠመ 500Hz inertial measurement unit (IMU) የተሰኘ የቪዲዮ ረዳት ዳኝነት (VAR) መረጃዎችን የሚልክ ስስ የኮምፒውተር ቺፕ ይገኛል።
ይህ ሴንሰር እያንዳንዱን የኳስ ንክኪ በከፍተኛ ፍጥነት የሚከታተል ሲሆን የሚከተሉትን ውሳኔዎች በሜዳ ላይ በሴኮንዶች ውስጥ ለመወሰን ይረዳል፦
* ከጨዋታ ውጪ (Off-side) የሆኑ አቋቋሞችን በትክክል መለየት፣
* ኳስ በእጅ መነካቱን (Handballs) ማረጋገጥ፣
* እና ሌሎች አወዛጋቢ ሁነቶችን በቪዲዮ ረዳት ዳኝነቱ (VAR) አማካኝነት በፍጥነት መፍታት።
አዲዳስ እና የቴክኖሎጂ አጋሩ ኪኔክሶን (Kinexon) እንዳስታወቁት፣ ይህ ቴክኖሎጂ ቀደም ሲል በሁለት የፊፋ ውድድሮች እንዲሁም በዩሮ 2024 እና 2025 ላይ የተሞከረ ሲሆን፣ በጨዋታ መሃል ባትሪ አልቆበት የተቀየረ አንድም ኳስ አጋጥሞ አያውቅም።
ባለፈው የ2022ቱ የኳታር ዓለም ዋንጫ ላይም ተመሳሳይ ቴክኖሎጂ ጥቅም ላይ ውሎ የነበረ ቢሆንም፣ የዘንድሮው የ2026ቱ ኳስ ግን የሴንሰር አቀማመጥ ለውጥ ተደርጎበታል። በቀደመው ኳስ ሴንሰሩ የተቀመጠው በኳሱ መሃል ላይ ሲሆን፣ በዘንድሮው ስሪት ግን ሴንሰሩ የተገጠመው በኳሱ የጎንዮሽ አካል (Side) ላይ ተቀብሮ ነው።
ኳሱ ከቴክኖሎጂው ባሻገር፣ ሶስቱን አስተናጋጅ ሀገራት ለማክበርና ለመወከል ሲባል በደማቅ ቀይ፣ አረንጓዴ እና ሰማያዊ ቀለማት የተሸለመ ሲሆን፤ የካናዳው የሜፕል ቅጠል (Maple leaf)፣ የሜክሲኮው ንስር (Eagle) እና የአሜሪካው ኮከብ (Star) ምልክቶች በሥነ-ጥበባዊ መልኩ ተካተውበታል።
ዘንድሮ ውድድሩን በጋራ የሚያስተናግዱት አሜሪካ፣ ካናዳ እና ሜክሲኮ ከመላው ዓለም የሚመጡ ስፖርተኛችንና የእግር ኳስ አፍቃሪያንን ለመቀበል የመጨረሻ ዝግጅታቸውን እያጠናቀቁ ይገኛሉ።
ይህ የዓለም ዋንጫ በታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ በሶስት ሀገራት በአንድ ጊዜ የሚስተናገድ ከመሆኑም በላይ በስፖርቱ ዓለም አዲስ የቴክኖሎጂ ምዕራፍ የሚከፍትበት ሆኗል።
ከ1970 ጀምሮ ለዓለም ዋንጫ ኳሶችን እያመረተ የሚገኘው አዲዳስ ኩባንያ፣ ዳኞችን በከፍተኛ ሁኔታ ለመርዳት የሚያስችል “ኮኔክቲድ ቦል ቴክኖሎጂ” (Connected Ball Technology) የተገጠመለትንና ትሪዮንዳ የተሰኘውን አዲስ የኤሌክትሮኒክስ ኳስ ይፋ አድርጓል።
የአዲዳስ ቃል አቀባይ እንደገለጹትብበኳሱ ውስጥ የተገጠመው መመርመሪያ (Sensor) ያለ ባትሪ ኃይል መስራት ስለማይችል ኳሱ ከእያንዳንዱ ጨዋታ በፊት የግድ ቻርጅ መደረግ ይኖርበታል።
ኳሱ ሙሉ አቅሙን ተጠቅሞ ሙሉ ጨዋታውንና ከዚያ በላይ በብቃት ማገልገል እንዲችል በጨዋታው ዕለት በስታዲየሙ ውስጥ በተዘጋጀ ልዩ የኃይል መሙያ መደርደሪያ (Cradle) ላይ ቻርጅ ይደረጋል።
ለዚህም በኢንደክሽን አማካኝነት በገመድ አልባ ሥርዓት ቻርጅ የሚደረግ ከፍተኛ ጥራት ያለው ባትሪ ጥቅም ላይ ውሏል።
ይህ ባትሪ ሙሉ በሙሉ ለመሙላት 90 ደቂቃ አካባቢ የሚፈጅ ሲሆንንበጨዋታ ላይ እያለ እስከ 6 ሰዓታት የማገልገል አቅም አለው።
ይህም የአንድን ከፍተኛ የደረጃ ጨዋታ ክፍለ-ጊዜ እጥፍ መቆየት የሚችል ያደርገዋል። በተጨማሪም ኳሱ ከሜዳ ውጭ በሚሆንበት ጊዜ ራሱን ወደ እረፍት ሁነታ (Hibernation mode) በመቀየር ባትሪው ሳይባክን ለቀናት እንዲቆይ ያደርጋል።
በኳሱ ውስጥ በልዩ የመደገፊያ ስርዓት (Suspension system) ተይዞ የተገጠመ 500Hz inertial measurement unit (IMU) የተሰኘ የቪዲዮ ረዳት ዳኝነት (VAR) መረጃዎችን የሚልክ ስስ የኮምፒውተር ቺፕ ይገኛል።
ይህ ሴንሰር እያንዳንዱን የኳስ ንክኪ በከፍተኛ ፍጥነት የሚከታተል ሲሆን የሚከተሉትን ውሳኔዎች በሜዳ ላይ በሴኮንዶች ውስጥ ለመወሰን ይረዳል፦
* ከጨዋታ ውጪ (Off-side) የሆኑ አቋቋሞችን በትክክል መለየት፣
* ኳስ በእጅ መነካቱን (Handballs) ማረጋገጥ፣
* እና ሌሎች አወዛጋቢ ሁነቶችን በቪዲዮ ረዳት ዳኝነቱ (VAR) አማካኝነት በፍጥነት መፍታት።
አዲዳስ እና የቴክኖሎጂ አጋሩ ኪኔክሶን (Kinexon) እንዳስታወቁት፣ ይህ ቴክኖሎጂ ቀደም ሲል በሁለት የፊፋ ውድድሮች እንዲሁም በዩሮ 2024 እና 2025 ላይ የተሞከረ ሲሆን፣ በጨዋታ መሃል ባትሪ አልቆበት የተቀየረ አንድም ኳስ አጋጥሞ አያውቅም።
ባለፈው የ2022ቱ የኳታር ዓለም ዋንጫ ላይም ተመሳሳይ ቴክኖሎጂ ጥቅም ላይ ውሎ የነበረ ቢሆንም፣ የዘንድሮው የ2026ቱ ኳስ ግን የሴንሰር አቀማመጥ ለውጥ ተደርጎበታል። በቀደመው ኳስ ሴንሰሩ የተቀመጠው በኳሱ መሃል ላይ ሲሆን፣ በዘንድሮው ስሪት ግን ሴንሰሩ የተገጠመው በኳሱ የጎንዮሽ አካል (Side) ላይ ተቀብሮ ነው።
ኳሱ ከቴክኖሎጂው ባሻገር፣ ሶስቱን አስተናጋጅ ሀገራት ለማክበርና ለመወከል ሲባል በደማቅ ቀይ፣ አረንጓዴ እና ሰማያዊ ቀለማት የተሸለመ ሲሆን፤ የካናዳው የሜፕል ቅጠል (Maple leaf)፣ የሜክሲኮው ንስር (Eagle) እና የአሜሪካው ኮከብ (Star) ምልክቶች በሥነ-ጥበባዊ መልኩ ተካተውበታል።
3 months ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) የምዕራባውያን አረንጓዴ ቴክኖሎጂ (Green-tech) እና የሎጂስቲክስ ኩባንያዎች በፍጥነት እያደገ ባለው የምስራቅ አፍሪካ የኢኮኖሚ ኮሪደር ውስጥ ቦታቸውን ለማረጋገጥ ሽሚያ ላይ ቢሆኑም፣ በአውሮፓ የፋይናንስ ተቋማት ዘንድ ያለው ስር የሰደደ የ'ስጋት ፍርሃት' ለትላልቅ የመሰረተ ልማት ኢንቨስትመንቶች ትልቅ ማነቆ መሆኑ ተጋልጧል። የኦስትሪያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ባለስልጣናት እንዳረጋገጡት፣ የግል የንግድ ባንኮች ከተለመደው የአውሮፓ ገበያ ውጪ በተለይም እንደ ኢትዮጵያ ባሉ በማደግ ላይ ባሉ ሀገራት ፋይናንስ ለማቅረብ ከፍተኛ ማቅማማት እያሳዩ ነው። ይህ ሁኔታ አውሮፓውያን በአፍሪካ አህጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጠና የተፈጠረውን እምቅ የኢንቨስትመንት እድል በበቂ ሁኔታ እንዳይጠቀሙበት እንቅፋት ሆኖባቸዋል።
ችግሩ የፋይናንስ ተቋማቱ ፍርሃት ብቻ አይደለም፤ እጅግ የተንዛዛው የአውሮፓ ህብረት ቢሮክራሲም ሌላው የራስ ምታት ነው። ለአብነት ያህል፣ የአውሮፓ ህብረት የደን ጭፍጨፋን ለመከላከል ያወጣው አዲስ እና ጥብቅ ደንብ፣ በተለይም የኢትዮጵያን የግብርና ምርቶች ወደ አውሮፓ ለማስገባት እጅግ የተወሳሰበ የዲጂታል መከታተያ ስርዓትን ይጠይቃል። ይህንን መሰረተ ልማት ለመገንባት ህብረቱ 'ግሎባል ጌትዌይ' በተሰኘው መርሃ ግብሩ ከፍተኛ በጀት ቢመድብም፣ የኦስትሪያ የኢኮኖሚ የጀርባ አጥንት የሆኑት አነስተኛና መካከለኛ ኩባንያዎች የተወሳሰበውን የወረቀት ስራ እና የህብረቱን ቢሮክራሲ ማለፍ ባለመቻላቸው ከዕድሉ እየተገለሉ ይገኛሉ። የኦስትሪያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የንግድ አገልግሎት ክፍል ምክትል ዳይሬክተር ሮቤርቶ ቲም ይህንን እውነታ ለ'ካፒታል' ጋዜጣ አምነዋል።
ይህን መዋቅራዊ የፋይናንስ እና የቢሮክራሲ ማነቆ ለመስበር፣ የኦስትሪያ መንግስት "ቲም ኦስትሪያ" የሚል ጥምረት በመፍጠር ትናንሽ ኩባንያዎችን በአንድ ላይ የማሰባሰብ እና የግል ባንኮችን ፍርሃት ለመቀነስ መንግስታዊ የብድር ዋስትናዎችን የማመቻቸት ስራ መጀመሩን አስታውቋል። በሌላ በኩል ደግሞ፣ የአውሮፓ ህብረት ምክር ቤት በኢትዮጵያውያን ላይ ጥሎት የነበረውን ጥብቅ የሼንገን ቪዛ ክልከላ በማንሳት፣ የቪዛ አሰጣጡን ወደ መደበኛው የ15 ቀናት ሂደት እና መሰረታዊ የ80 ዩሮ ክፍያ መመለሱ የኦስትሪያ ባለስልጣናት የንግድ ግንኙነታቸውን ለማሳለጥ እንደ ጥሩ አጋጣሚ ወስደውታል። ሆኖም ይህ የቪዛ ማሻሻያ እና የፖሊሲ ለውጥ በተግባር የሚጠበቀውን የኢኮኖሚ ትብብር ሊያመጣ የሚችለው፣ የአውሮፓ ባንኮች ከተጣባባቸው የኢንቨስትመንት ስጋት እና ፍርሃት ሲላቀቁ ብቻ መሆኑን የዘርፉ ተንታኞች ይሞግታሉ።
ችግሩ የፋይናንስ ተቋማቱ ፍርሃት ብቻ አይደለም፤ እጅግ የተንዛዛው የአውሮፓ ህብረት ቢሮክራሲም ሌላው የራስ ምታት ነው። ለአብነት ያህል፣ የአውሮፓ ህብረት የደን ጭፍጨፋን ለመከላከል ያወጣው አዲስ እና ጥብቅ ደንብ፣ በተለይም የኢትዮጵያን የግብርና ምርቶች ወደ አውሮፓ ለማስገባት እጅግ የተወሳሰበ የዲጂታል መከታተያ ስርዓትን ይጠይቃል። ይህንን መሰረተ ልማት ለመገንባት ህብረቱ 'ግሎባል ጌትዌይ' በተሰኘው መርሃ ግብሩ ከፍተኛ በጀት ቢመድብም፣ የኦስትሪያ የኢኮኖሚ የጀርባ አጥንት የሆኑት አነስተኛና መካከለኛ ኩባንያዎች የተወሳሰበውን የወረቀት ስራ እና የህብረቱን ቢሮክራሲ ማለፍ ባለመቻላቸው ከዕድሉ እየተገለሉ ይገኛሉ። የኦስትሪያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የንግድ አገልግሎት ክፍል ምክትል ዳይሬክተር ሮቤርቶ ቲም ይህንን እውነታ ለ'ካፒታል' ጋዜጣ አምነዋል።
ይህን መዋቅራዊ የፋይናንስ እና የቢሮክራሲ ማነቆ ለመስበር፣ የኦስትሪያ መንግስት "ቲም ኦስትሪያ" የሚል ጥምረት በመፍጠር ትናንሽ ኩባንያዎችን በአንድ ላይ የማሰባሰብ እና የግል ባንኮችን ፍርሃት ለመቀነስ መንግስታዊ የብድር ዋስትናዎችን የማመቻቸት ስራ መጀመሩን አስታውቋል። በሌላ በኩል ደግሞ፣ የአውሮፓ ህብረት ምክር ቤት በኢትዮጵያውያን ላይ ጥሎት የነበረውን ጥብቅ የሼንገን ቪዛ ክልከላ በማንሳት፣ የቪዛ አሰጣጡን ወደ መደበኛው የ15 ቀናት ሂደት እና መሰረታዊ የ80 ዩሮ ክፍያ መመለሱ የኦስትሪያ ባለስልጣናት የንግድ ግንኙነታቸውን ለማሳለጥ እንደ ጥሩ አጋጣሚ ወስደውታል። ሆኖም ይህ የቪዛ ማሻሻያ እና የፖሊሲ ለውጥ በተግባር የሚጠበቀውን የኢኮኖሚ ትብብር ሊያመጣ የሚችለው፣ የአውሮፓ ባንኮች ከተጣባባቸው የኢንቨስትመንት ስጋት እና ፍርሃት ሲላቀቁ ብቻ መሆኑን የዘርፉ ተንታኞች ይሞግታሉ።
3 months ago
79ኛዉ የዓለም ጤና ጉባኤ በስዊዘርላንድ ጄኔቫ እየተካሄደ ይገኛል #wha79
_____________
በጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ የተመራዉ የኢትዮጵያ ልዑካን ቡድን በጄኔቫ እየተካሄደ በለዉ 79ኛዉ የዓለም ጤና ጉባኤ ላይ እየተሳተፈ ይገኛል።
በጉባኤዉ ላይ ንግግር ያደረጉት የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ በቅርቡ ይፋ የሆነዉ የህብረተሰብ ጤና ዳሰሳ ጥናት ግኝት መሰረት ኢትዮጵያ የእናቶችና ህጻናት ሞትን በመቀነስ ረገድ አመርቂ ዉጤት ማስመዝገቧን በመግለጽ በቀጣይም አለም አቀፍ የጤና ተደራሽነትን በማረጋገጥ ለመጀመሪያ ደረጃ ጤና ክብካቤ ከፍተኛ ትኩረት ተሰጥቶ ጠንካራ የጤና ስርዓት እንዲፈጠር በትጋት እንደሚሰራ አጽንኦት በመስጠት ተናግረዋል።
በመላዉ ህብረተሰብ ተሳትፎና የሚመለከታቸዉ ባለድርሻ አካላት ቅንጅት እንዲሁም የጤና ባለሙያዉን ተነሳሽነትና ተጠቃሚነት በማረጋገጥ የእናቶችና ህጸናት ጤናን በቀጣይነት ማሻሻል፣ ተላላፊና ተላላፊ ያልሆኑ በሽታዎችን መከላከልና መቆጣጠር፣ በዘመናዊ ቴክኖሎጂ በመታገዝ ጥራት ያለዉ የጤና አገልግሎት ተደራሽ እንዲሆን በትኩረት እንደሚሰራ የገለጹት ሚኒስትሯ ኢትዮጵያ ቀጣይነት ያለዉ የጤና ልማት ግቦችን ለማሳካት ከዓለም ጤና ድርጅት፣ ከአፍርካ ህብረት፣ ከሀገራት፣ ከሀገር በቀልና አለም አቀፍ አጋር ድርጅቶች እንዲሁም ሁሉም ባለድርሻ አካላት ጋር በቅንጅት ለመስራት ቁርጠኛ መሆኗን ገልጸዋል።
The 79th World Health Assembly is being held in Geneva, Switzerland
______________
The Ethiopian delegation led by Health Minister Dr. Mekdes Daba is participating in the 79th World Health Assembly being held in Geneva.
Health Minister Dr. Mekdes Daba, who made a speech at the assembly, stated that according to the recently released public health survey findings, Ethiopia has recorded encouraging results in reducing maternal and child mortality, and emphasized that in the future, by ensuring universal health coverage, high attention will be given to primary health care to diligently work towards creating a strong health system.
The Minister stated that focus will be given to continuously improving maternal and child health through the participation of the entire community and the coordination of relevant stakeholders, as well as by ensuring the motivation and benefit of health professionals, and preventing and controlling communicable and non-communicable diseases, and making quality health services accessible with the help of modern technology: also expressed that Ethiopia is committed to working in coordination with the World Health Organization, the African Union, countries, local and international partner organizations, as well as all stakeholders to achieve the sustainable health development goals.
_____________
በጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ የተመራዉ የኢትዮጵያ ልዑካን ቡድን በጄኔቫ እየተካሄደ በለዉ 79ኛዉ የዓለም ጤና ጉባኤ ላይ እየተሳተፈ ይገኛል።
በጉባኤዉ ላይ ንግግር ያደረጉት የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ በቅርቡ ይፋ የሆነዉ የህብረተሰብ ጤና ዳሰሳ ጥናት ግኝት መሰረት ኢትዮጵያ የእናቶችና ህጻናት ሞትን በመቀነስ ረገድ አመርቂ ዉጤት ማስመዝገቧን በመግለጽ በቀጣይም አለም አቀፍ የጤና ተደራሽነትን በማረጋገጥ ለመጀመሪያ ደረጃ ጤና ክብካቤ ከፍተኛ ትኩረት ተሰጥቶ ጠንካራ የጤና ስርዓት እንዲፈጠር በትጋት እንደሚሰራ አጽንኦት በመስጠት ተናግረዋል።
በመላዉ ህብረተሰብ ተሳትፎና የሚመለከታቸዉ ባለድርሻ አካላት ቅንጅት እንዲሁም የጤና ባለሙያዉን ተነሳሽነትና ተጠቃሚነት በማረጋገጥ የእናቶችና ህጸናት ጤናን በቀጣይነት ማሻሻል፣ ተላላፊና ተላላፊ ያልሆኑ በሽታዎችን መከላከልና መቆጣጠር፣ በዘመናዊ ቴክኖሎጂ በመታገዝ ጥራት ያለዉ የጤና አገልግሎት ተደራሽ እንዲሆን በትኩረት እንደሚሰራ የገለጹት ሚኒስትሯ ኢትዮጵያ ቀጣይነት ያለዉ የጤና ልማት ግቦችን ለማሳካት ከዓለም ጤና ድርጅት፣ ከአፍርካ ህብረት፣ ከሀገራት፣ ከሀገር በቀልና አለም አቀፍ አጋር ድርጅቶች እንዲሁም ሁሉም ባለድርሻ አካላት ጋር በቅንጅት ለመስራት ቁርጠኛ መሆኗን ገልጸዋል።
The 79th World Health Assembly is being held in Geneva, Switzerland
______________
The Ethiopian delegation led by Health Minister Dr. Mekdes Daba is participating in the 79th World Health Assembly being held in Geneva.
Health Minister Dr. Mekdes Daba, who made a speech at the assembly, stated that according to the recently released public health survey findings, Ethiopia has recorded encouraging results in reducing maternal and child mortality, and emphasized that in the future, by ensuring universal health coverage, high attention will be given to primary health care to diligently work towards creating a strong health system.
The Minister stated that focus will be given to continuously improving maternal and child health through the participation of the entire community and the coordination of relevant stakeholders, as well as by ensuring the motivation and benefit of health professionals, and preventing and controlling communicable and non-communicable diseases, and making quality health services accessible with the help of modern technology: also expressed that Ethiopia is committed to working in coordination with the World Health Organization, the African Union, countries, local and international partner organizations, as well as all stakeholders to achieve the sustainable health development goals.
3 months ago
Ethio telecom and the African Development Bank (AfDB) Review Strategic Partnership to Accelerate Ethiopia’s Digital Transformation and Next Horizon Strategy
Ethio telecom CEO, Frehiwot Tamru, held a high-level strategic engagement with Excellency Mr. Solomon Quaynor S, Vice President of the African Development Bank, together with senior AfDB management, to review the ongoing partnership and collaborative engagements aimed at supporting the execution of Ethio telecom’s transformative “Next Horizon: Digital & Beyond 2028” strategy and Ethiopia’s broader digital transformation journey.
During the meeting, both institutions assessed the strong progress of their ongoing strategic engagements and financing discussions designed to accelerate the expansion and modernization of Ethiopia’s digital and telecom infrastructure, strengthen digital platforms and ecosystems, and expand inclusive access to innovative digital services that empower millions of citizens, businesses, and institutions across the country.
The CEO briefed the AfDB leadership on the significant progress being achieved under the “Next Horizon: Digital & Beyond 2028” strategy, highlighting Ethio telecom’s continued growth and advancement across all major business and transformation pillars. She emphasized the company’s successful evolution from a traditional telecom operator into a leading digital solutions and platform provider, supported by continuous investments in advanced telecom infrastructure, cloud services, AI-enabled technologies, fintech ecosystems, and digital platforms.
The discussion further highlighted Ethio telecom’s rapidly expanding “Beyond Connectivity” ecosystem, including strategic digital platforms such as telebirr, Zemen GEBEYA, and znexus, which are increasingly contributing to financial inclusion, digital commerce, entrepreneurship, innovation, and socio-economic empowerment. The CEO also outlined the company’s ongoing investments in next-generation digital infrastructure, including 4G and 5G expansion, rural connectivity, cloud and AI capabilities, green and energy-efficient infrastructure, and cross-border initiatives such as the Horizon Fiber project, which collectively reinforce Ethiopia’s growing role in the regional digital economy.
Vice President Solomon Quaynor and the AfDB senior management acknowledged Ethio telecom’s remarkable transformation journey and operational progress, noting the company’s growing relevance as one of Africa’s leading digital transformation success stories. They reaffirmed AfDB’s commitment to strengthening strategic collaboration and exploring sustainable financing frameworks that support large-scale digital infrastructure development, digital inclusion, innovation, and long-term economic growth.
The engagement also reflected the shared commitment of both institutions toward advancing continental priorities, including Africa’s digital transformation agenda, regional digital integration, and the broader vision of a connected and inclusive African digital economy.
At the conclusion of the meeting, Ethio telecom and the African Development Bank reaffirmed their mutual commitment to expediting ongoing collaborative initiatives, deepening their long-term strategic partnership, and accelerating investments that will continue to digitally transform Ethiopia, empower millions of lives, and contribute to sustainable and inclusive growth across the continent.
#ethiotelecom #afdb #digitalafrica #nexthorizon2028 #telebirr #digitalethiopia #digitalafrica #gsma #itu
Ethio telecom CEO, Frehiwot Tamru, held a high-level strategic engagement with Excellency Mr. Solomon Quaynor S, Vice President of the African Development Bank, together with senior AfDB management, to review the ongoing partnership and collaborative engagements aimed at supporting the execution of Ethio telecom’s transformative “Next Horizon: Digital & Beyond 2028” strategy and Ethiopia’s broader digital transformation journey.
During the meeting, both institutions assessed the strong progress of their ongoing strategic engagements and financing discussions designed to accelerate the expansion and modernization of Ethiopia’s digital and telecom infrastructure, strengthen digital platforms and ecosystems, and expand inclusive access to innovative digital services that empower millions of citizens, businesses, and institutions across the country.
The CEO briefed the AfDB leadership on the significant progress being achieved under the “Next Horizon: Digital & Beyond 2028” strategy, highlighting Ethio telecom’s continued growth and advancement across all major business and transformation pillars. She emphasized the company’s successful evolution from a traditional telecom operator into a leading digital solutions and platform provider, supported by continuous investments in advanced telecom infrastructure, cloud services, AI-enabled technologies, fintech ecosystems, and digital platforms.
The discussion further highlighted Ethio telecom’s rapidly expanding “Beyond Connectivity” ecosystem, including strategic digital platforms such as telebirr, Zemen GEBEYA, and znexus, which are increasingly contributing to financial inclusion, digital commerce, entrepreneurship, innovation, and socio-economic empowerment. The CEO also outlined the company’s ongoing investments in next-generation digital infrastructure, including 4G and 5G expansion, rural connectivity, cloud and AI capabilities, green and energy-efficient infrastructure, and cross-border initiatives such as the Horizon Fiber project, which collectively reinforce Ethiopia’s growing role in the regional digital economy.
Vice President Solomon Quaynor and the AfDB senior management acknowledged Ethio telecom’s remarkable transformation journey and operational progress, noting the company’s growing relevance as one of Africa’s leading digital transformation success stories. They reaffirmed AfDB’s commitment to strengthening strategic collaboration and exploring sustainable financing frameworks that support large-scale digital infrastructure development, digital inclusion, innovation, and long-term economic growth.
The engagement also reflected the shared commitment of both institutions toward advancing continental priorities, including Africa’s digital transformation agenda, regional digital integration, and the broader vision of a connected and inclusive African digital economy.
At the conclusion of the meeting, Ethio telecom and the African Development Bank reaffirmed their mutual commitment to expediting ongoing collaborative initiatives, deepening their long-term strategic partnership, and accelerating investments that will continue to digitally transform Ethiopia, empower millions of lives, and contribute to sustainable and inclusive growth across the continent.
#ethiotelecom #afdb #digitalafrica #nexthorizon2028 #telebirr #digitalethiopia #digitalafrica #gsma #itu
Sponsored by
Surafel
3 months ago
በአይራብ ዶኔሽን እና በጃተኒ አሊ ፋውንዴሽን የተዘጋጀው ይፋዊ የዲጂታል ገቢ ማሰባሰቢያ መርሃ-ግብር ሊካሄድ ነው።
👉ተቋማቱ የጋራ ስምምነት ተፈራረሙ
በአይራብ ዶኔሽን እና በጃተኒ አሊ ፋውንዴሽን በጋራ የተዘጋጀው ይፋዊ የገቢ ማሰባሰቢያ የመክፈቻ ፕሮግራም በቅርቡ እንደሚካሄድ የተገለጸ ሲሆን፣ ሁለቱ ተቋማትም አብረው ለመሥራት የሚያስችላቸውን የጋራ ስምምነት በይፋ ተፈራርመዋል።
ይህ ልዩ መርሃ-ግብር ደህንነቱ በተጠበቀ፣ ግልጽነት ባለው እና በዘመናዊ ቴክኖሎጂ በተደገፉ ዲጂታል የለጋሽነት መፍትሄዎች አማካኝነት፣ ተፅዕኖ ፈጣሪ ሰብአዊ እና ማህበረሰባዊ እገዛዎችን በዘላቂነት ለመደገፍ ያለመ ስትራቴጂካዊ የገቢ ማሰባሰብ አጋርነት መጀመሩን አብስረዋል።
በዕለቱም አይራብ ዶኔሽን የሀገር ውስጥና የውጭ ሀገር ለጋሾች በቴሌብር ሱፐር አፕ እና በአይራብ ዶኔሽን ድረ-ገጽ አማካኝነት በቀላሉና በአስተማማኝ ሁኔታ መዋጮ ማድረግ የሚችሉበትን ምቹ ዲጂታል አሰራር በጉልህ የሚያሳይ ይሆናል።
የአይራብ ቴክ ሶሉሽን ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር (AYRAB TECH SOLUTION PLC) መስራች አቶ ቢኒያም ፈቃዱ እና የጃተኒ አሊ ፋውንዴሽን ዋና ስራ አስፈፃሚ ዶክተር መሌቻ ሎጄ ህዝቡ እና የሚመለከተው አካል ሁሉ በዚህ ሰብአዊ ስራ ላይ ከጎናቸው እንዲሆንና አጋርነቱን እንዲያጠናክር ጥሪያቸውን አስተላልፈዋል።
ጃታኒ አሊ ፋውንዴሽን በአርቆ አሳቢው ሻለቃ ጃታኒ አሊ ማስታወሻነት የተመሰረተ ሲሆን፣ ማህበረሰቡ ራሱን እንዲችል፣ ጠንካራ የሆነ ማህበረሰብ እንዲገነባ እና ዘላቂ ልማት እንዲፈጠር በትምህርት፣ በውሃ፣ በጤና እና በማህበረሰብ አቅም ግንባታ ላይ በትጋት እየሰራ ነው።
ዛሬ የፋውንዴሽኑ ዋና ስራ አስፈፃሚና በተለያዩ ሀገር የሃላፊነት ቦታዎች የሚያገለግሉ ብዙ ግለሰቦች ሻለቃ ጃታኒ አሊ በተቋቋመው ትምህርት ቤት የተማሩ ሲሆን፣ ይህም የፋውንዴሽኑ ትውልድ የሚቀይር ራዕይ ህያው ማስረጃ ነው።
የእርስዎ ድጋፍ አንድ ልጅ እንዲማር፣ አንድ ቤተሰብ ተስፋ እንዲያገኝ እና አንድ ማህበረሰብ በራሱ እግር እንዲቆም ያግዛል።
ዛሬ ይቀላቀሉ ፣ ይደግፉ ፣ዘላቂ ለውጥ ይፍጠሩ። ሲሉ ጥሪያቸውንም አስተላልፈዋል።
እንዲሁም: በቴሌብር ሱፐር አፕ ላይ በሚገኘው አይራብ(AYRAB) አፕ ላይ እና በአይራብ ዶኔሽን ( https://donate.ayrabtech.c... ) ሊንክ በመግባት በቀላሉ በሃገር ውስጥም ይሁን ከሃገር ውጪ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን እና የኢትዮዽያ ወዳጆች በቀላሉ የፈለጉትን እና የቻሉትን ያህል መለገስ የሚችሉ መሆኑን አሳውቀዋል።
ይህንን ትልቅ ሰብአዊ እቅድ በይፋ ለመጀመር በሚሰናዳው በዚሁ ደማቅ መርሃ-ግብር ላይ ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች፣ በጎ አድራጊዎች፣ የቢዝነስ መሪዎች፣ የሶሻል ሚዲያ ተጽዕኖ ፈጣሪዎች፣ ታዋቂ የኢትዮጵያ ስብዕናዎች እና ከተለያዩ ዘርፎች የተወጣጡ ደጋፊዎች እንደሚገኙ ታውቋል።
👉ተቋማቱ የጋራ ስምምነት ተፈራረሙ
በአይራብ ዶኔሽን እና በጃተኒ አሊ ፋውንዴሽን በጋራ የተዘጋጀው ይፋዊ የገቢ ማሰባሰቢያ የመክፈቻ ፕሮግራም በቅርቡ እንደሚካሄድ የተገለጸ ሲሆን፣ ሁለቱ ተቋማትም አብረው ለመሥራት የሚያስችላቸውን የጋራ ስምምነት በይፋ ተፈራርመዋል።
ይህ ልዩ መርሃ-ግብር ደህንነቱ በተጠበቀ፣ ግልጽነት ባለው እና በዘመናዊ ቴክኖሎጂ በተደገፉ ዲጂታል የለጋሽነት መፍትሄዎች አማካኝነት፣ ተፅዕኖ ፈጣሪ ሰብአዊ እና ማህበረሰባዊ እገዛዎችን በዘላቂነት ለመደገፍ ያለመ ስትራቴጂካዊ የገቢ ማሰባሰብ አጋርነት መጀመሩን አብስረዋል።
በዕለቱም አይራብ ዶኔሽን የሀገር ውስጥና የውጭ ሀገር ለጋሾች በቴሌብር ሱፐር አፕ እና በአይራብ ዶኔሽን ድረ-ገጽ አማካኝነት በቀላሉና በአስተማማኝ ሁኔታ መዋጮ ማድረግ የሚችሉበትን ምቹ ዲጂታል አሰራር በጉልህ የሚያሳይ ይሆናል።
የአይራብ ቴክ ሶሉሽን ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር (AYRAB TECH SOLUTION PLC) መስራች አቶ ቢኒያም ፈቃዱ እና የጃተኒ አሊ ፋውንዴሽን ዋና ስራ አስፈፃሚ ዶክተር መሌቻ ሎጄ ህዝቡ እና የሚመለከተው አካል ሁሉ በዚህ ሰብአዊ ስራ ላይ ከጎናቸው እንዲሆንና አጋርነቱን እንዲያጠናክር ጥሪያቸውን አስተላልፈዋል።
ጃታኒ አሊ ፋውንዴሽን በአርቆ አሳቢው ሻለቃ ጃታኒ አሊ ማስታወሻነት የተመሰረተ ሲሆን፣ ማህበረሰቡ ራሱን እንዲችል፣ ጠንካራ የሆነ ማህበረሰብ እንዲገነባ እና ዘላቂ ልማት እንዲፈጠር በትምህርት፣ በውሃ፣ በጤና እና በማህበረሰብ አቅም ግንባታ ላይ በትጋት እየሰራ ነው።
ዛሬ የፋውንዴሽኑ ዋና ስራ አስፈፃሚና በተለያዩ ሀገር የሃላፊነት ቦታዎች የሚያገለግሉ ብዙ ግለሰቦች ሻለቃ ጃታኒ አሊ በተቋቋመው ትምህርት ቤት የተማሩ ሲሆን፣ ይህም የፋውንዴሽኑ ትውልድ የሚቀይር ራዕይ ህያው ማስረጃ ነው።
የእርስዎ ድጋፍ አንድ ልጅ እንዲማር፣ አንድ ቤተሰብ ተስፋ እንዲያገኝ እና አንድ ማህበረሰብ በራሱ እግር እንዲቆም ያግዛል።
ዛሬ ይቀላቀሉ ፣ ይደግፉ ፣ዘላቂ ለውጥ ይፍጠሩ። ሲሉ ጥሪያቸውንም አስተላልፈዋል።
እንዲሁም: በቴሌብር ሱፐር አፕ ላይ በሚገኘው አይራብ(AYRAB) አፕ ላይ እና በአይራብ ዶኔሽን ( https://donate.ayrabtech.c... ) ሊንክ በመግባት በቀላሉ በሃገር ውስጥም ይሁን ከሃገር ውጪ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን እና የኢትዮዽያ ወዳጆች በቀላሉ የፈለጉትን እና የቻሉትን ያህል መለገስ የሚችሉ መሆኑን አሳውቀዋል።
ይህንን ትልቅ ሰብአዊ እቅድ በይፋ ለመጀመር በሚሰናዳው በዚሁ ደማቅ መርሃ-ግብር ላይ ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች፣ በጎ አድራጊዎች፣ የቢዝነስ መሪዎች፣ የሶሻል ሚዲያ ተጽዕኖ ፈጣሪዎች፣ ታዋቂ የኢትዮጵያ ስብዕናዎች እና ከተለያዩ ዘርፎች የተወጣጡ ደጋፊዎች እንደሚገኙ ታውቋል።
3 months ago
በአይራብ ዶኔሽን እና በጃተኒ አሊ ፋውንዴሽን የተዘጋጀው ይፋዊ የዲጂታል ገቢ ማሰባሰቢያ መርሃ-ግብር ሊካሄድ ነው
📌ተቋማቱ የጋራ ስምምነት ተፈራረሙ
#ethiopia | በአይራብ ዶኔሽን እና በጃተኒ አሊ ፋውንዴሽን በጋራ የተዘጋጀው ይፋዊ የገቢ ማሰባሰቢያ የመክፈቻ ፕሮግራም በቅርቡ እንደሚካሄድ የተገለጸ ሲሆን፣ ሁለቱ ተቋማትም አብረው ለመሥራት የሚያስችላቸውን የጋራ ስምምነት በይፋ ተፈራርመዋል።
ይህ ልዩ መርሃ-ግብር ደህንነቱ በተጠበቀ፣ ግልጽነት ባለው እና በዘመናዊ ቴክኖሎጂ በተደገፉ ዲጂታል የለጋሽነት መፍትሄዎች አማካኝነት፣ ተፅዕኖ ፈጣሪ ሰብአዊ እና ማህበረሰባዊ እገዛዎችን በዘላቂነት ለመደገፍ ያለመ ስትራቴጂካዊ የገቢ ማሰባሰብ አጋርነት መጀመሩን አብስረዋል።
በዕለቱም አይራብ ዶኔሽን የሀገር ውስጥና የውጭ ሀገር ለጋሾች በቴሌብር ሱፐር አፕ እና በአይራብ ዶኔሽን ድረ-ገጽ አማካኝነት በቀላሉና በአስተማማኝ ሁኔታ መዋጮ ማድረግ የሚችሉበትን ምቹ ዲጂታል አሰራር በጉልህ የሚያሳይ ይሆናል።
የአይራብ ቴክ ሶሉሽን ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር (AYRAB TECH SOLUTION PLC) መስራች አቶ ቢኒያም ፈቃዱ እና የጃተኒ አሊ ፋውንዴሽን ዋና ስራ አስፈፃሚ ዶክተር መሌቻ ሎጄ ህዝቡ እና የሚመለከተው አካል ሁሉ በዚህ ሰብአዊ ስራ ላይ ከጎናቸው እንዲሆንና አጋርነቱን እንዲያጠናክር ጥሪያቸውን አስተላልፈዋል።
ጃታኒ አሊ ፋውንዴሽን በአርቆ አሳቢው ሻለቃ ጃታኒ አሊ ማስታወሻነት የተመሰረተ ሲሆን፣ ማህበረሰቡ ራሱን እንዲችል፣ ጠንካራ የሆነ ማህበረሰብ እንዲገነባ እና ዘላቂ ልማት እንዲፈጠር በትምህርት፣ በውሃ፣ በጤና እና በማህበረሰብ አቅም ግንባታ ላይ በትጋት እየሰራ ነው።
ዛሬ የፋውንዴሽኑ ዋና ስራ አስፈፃሚና በተለያዩ ሀገር የሃላፊነት ቦታዎች የሚያገለግሉ ብዙ ግለሰቦች ሻለቃ ጃታኒ አሊ በተቋቋመው ትምህርት ቤት የተማሩ ሲሆን፣ ይህም የፋውንዴሽኑ ትውልድ የሚቀይር ራዕይ ህያው ማስረጃ ነው።
የእርስዎ ድጋፍ አንድ ልጅ እንዲማር፣ አንድ ቤተሰብ ተስፋ እንዲያገኝ እና አንድ ማህበረሰብ በራሱ እግር እንዲቆም ያግዛል።
ዛሬ ይቀላቀሉ ፣ ይደግፉ ፣ዘላቂ ለውጥ ይፍጠሩ። ሲሉ ጥሪያቸውንም አስተላልፈዋል።
እንዲሁም: በቴሌብር ሱፐር አፕ ላይ በሚገኘው አይራብ(AYRAB) አፕ ላይ እና በአይራብ ዶኔሽን ( https://donate.ayrabtech.c... ) ሊንክ በመግባት በቀላሉ በሃገር ውስጥም ይሁን ከሃገር ውጪ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን እና የኢትዮዽያ ወዳጆች በቀላሉ የፈለጉትን እና የቻሉትን ያህል መለገስ የሚችሉ መሆኑን አሳውቀዋል።
ይህንን ትልቅ ሰብአዊ እቅድ በይፋ ለመጀመር በሚሰናዳው በዚሁ ደማቅ መርሃ-ግብር ላይ ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች፣ በጎ አድራጊዎች፣ የቢዝነስ መሪዎች፣ የሶሻል ሚዲያ ተጽዕኖ ፈጣሪዎች፣ ታዋቂ የኢትዮጵያ ስብዕናዎች እና ከተለያዩ ዘርፎች የተወጣጡ ደጋፊዎች እንደሚገኙ ታውቋል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
#ethiopia #ayrabdonation #jatanialifoundation #digitalfundraising #techforgood #humanitarianaid #telebirr #addisababa #socialimpact #ethiopiannews
📌ተቋማቱ የጋራ ስምምነት ተፈራረሙ
#ethiopia | በአይራብ ዶኔሽን እና በጃተኒ አሊ ፋውንዴሽን በጋራ የተዘጋጀው ይፋዊ የገቢ ማሰባሰቢያ የመክፈቻ ፕሮግራም በቅርቡ እንደሚካሄድ የተገለጸ ሲሆን፣ ሁለቱ ተቋማትም አብረው ለመሥራት የሚያስችላቸውን የጋራ ስምምነት በይፋ ተፈራርመዋል።
ይህ ልዩ መርሃ-ግብር ደህንነቱ በተጠበቀ፣ ግልጽነት ባለው እና በዘመናዊ ቴክኖሎጂ በተደገፉ ዲጂታል የለጋሽነት መፍትሄዎች አማካኝነት፣ ተፅዕኖ ፈጣሪ ሰብአዊ እና ማህበረሰባዊ እገዛዎችን በዘላቂነት ለመደገፍ ያለመ ስትራቴጂካዊ የገቢ ማሰባሰብ አጋርነት መጀመሩን አብስረዋል።
በዕለቱም አይራብ ዶኔሽን የሀገር ውስጥና የውጭ ሀገር ለጋሾች በቴሌብር ሱፐር አፕ እና በአይራብ ዶኔሽን ድረ-ገጽ አማካኝነት በቀላሉና በአስተማማኝ ሁኔታ መዋጮ ማድረግ የሚችሉበትን ምቹ ዲጂታል አሰራር በጉልህ የሚያሳይ ይሆናል።
የአይራብ ቴክ ሶሉሽን ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር (AYRAB TECH SOLUTION PLC) መስራች አቶ ቢኒያም ፈቃዱ እና የጃተኒ አሊ ፋውንዴሽን ዋና ስራ አስፈፃሚ ዶክተር መሌቻ ሎጄ ህዝቡ እና የሚመለከተው አካል ሁሉ በዚህ ሰብአዊ ስራ ላይ ከጎናቸው እንዲሆንና አጋርነቱን እንዲያጠናክር ጥሪያቸውን አስተላልፈዋል።
ጃታኒ አሊ ፋውንዴሽን በአርቆ አሳቢው ሻለቃ ጃታኒ አሊ ማስታወሻነት የተመሰረተ ሲሆን፣ ማህበረሰቡ ራሱን እንዲችል፣ ጠንካራ የሆነ ማህበረሰብ እንዲገነባ እና ዘላቂ ልማት እንዲፈጠር በትምህርት፣ በውሃ፣ በጤና እና በማህበረሰብ አቅም ግንባታ ላይ በትጋት እየሰራ ነው።
ዛሬ የፋውንዴሽኑ ዋና ስራ አስፈፃሚና በተለያዩ ሀገር የሃላፊነት ቦታዎች የሚያገለግሉ ብዙ ግለሰቦች ሻለቃ ጃታኒ አሊ በተቋቋመው ትምህርት ቤት የተማሩ ሲሆን፣ ይህም የፋውንዴሽኑ ትውልድ የሚቀይር ራዕይ ህያው ማስረጃ ነው።
የእርስዎ ድጋፍ አንድ ልጅ እንዲማር፣ አንድ ቤተሰብ ተስፋ እንዲያገኝ እና አንድ ማህበረሰብ በራሱ እግር እንዲቆም ያግዛል።
ዛሬ ይቀላቀሉ ፣ ይደግፉ ፣ዘላቂ ለውጥ ይፍጠሩ። ሲሉ ጥሪያቸውንም አስተላልፈዋል።
እንዲሁም: በቴሌብር ሱፐር አፕ ላይ በሚገኘው አይራብ(AYRAB) አፕ ላይ እና በአይራብ ዶኔሽን ( https://donate.ayrabtech.c... ) ሊንክ በመግባት በቀላሉ በሃገር ውስጥም ይሁን ከሃገር ውጪ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን እና የኢትዮዽያ ወዳጆች በቀላሉ የፈለጉትን እና የቻሉትን ያህል መለገስ የሚችሉ መሆኑን አሳውቀዋል።
ይህንን ትልቅ ሰብአዊ እቅድ በይፋ ለመጀመር በሚሰናዳው በዚሁ ደማቅ መርሃ-ግብር ላይ ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች፣ በጎ አድራጊዎች፣ የቢዝነስ መሪዎች፣ የሶሻል ሚዲያ ተጽዕኖ ፈጣሪዎች፣ ታዋቂ የኢትዮጵያ ስብዕናዎች እና ከተለያዩ ዘርፎች የተወጣጡ ደጋፊዎች እንደሚገኙ ታውቋል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
#ethiopia #ayrabdonation #jatanialifoundation #digitalfundraising #techforgood #humanitarianaid #telebirr #addisababa #socialimpact #ethiopiannews
3 months ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) ህዝብን በከፍተኛ ደረጃ አነጋግሮ የቆየው እና በርካታ ታዋቂ ሰዎችን ተጠያቂ ያደረገው የፊንቴክ (FinTech) ኢንቨስትመንት የመኪና ግዢ ማጭበርበር የፍርድ ቤት ውሎ፣ ዛሬ ወሳኝ እና አጓጊ ውሳኔዎችን አስተናግዷል። ጉዳዩን ሲከታተል የቆየው የከፍተኛው ፍርድ ቤት አራተኛ ልዩ ልዩ ችሎት፣ በጉዳዩ የተጠረጠሩ ስድስት ታዋቂ አርቲስቶች እና ቲክቶከሮች ላይ የዋስትና መብት ውሳኔዎችን ያሳለፈ ማሳለፉን ቀደም ሲል በዘ-ሐበሻ ዜና መዘገባችን ይታወሳል።
በዛሬው ረፋድ የችሎት ውሎ፣ ፍርድ ቤቱ አብዛኛዎቹን ተከሳሾች በከፍተኛ የገንዘብ ዋስትና እንዲለቀቁ ወስኗል። በዚህም መሰረት አንጋፋዎቹን አርቲስቶች ሠራዊት ፍቅሬን፣ ሰለሞን ቦጋለን፣ ይገረም ደጀኔን እና ዳንኤል ተገኝን እያንዳንዳቸው ግማሽ ሚሊዮን (500 ሺህ) ብር በማስያዝ በዋስ እንዲወጡ ፈቅዷል። በሌላ በኩል፣ ተከሳሾቹ ካሊድ ናስር እና አብርሃም ግዛው እያንዳንዳቸው 400 ሺህ ብር በማስያዝ የዋስትና መብታቸው እንዲከበርላቸው ተወስኗል። ፍርድ ቤቱ የገንዘብ መጠኑን ለሁለቱ ተከሳሾች ዝቅ ያደረገበት ዋነኛ ምክንያት፣ የገቢ መጠናቸው ከሌሎቹ አርቲስቶች አነስተኛ መሆኑን ከግምት ውስጥ በማስገባት መሆኑን በችሎቱ በግልፅ ተነግሯል። ከዚህ የከባድ ገንዘብ ዋስትና በተጨማሪ፣ ፍርድ ቤቱ ሁሉም ተከሳሾች የህግ ሂደቱ ሙሉ በሙሉ እስኪጠናቀቅ ድረስ ከሀገር እንዳይወጡ ጥብቅ እገዳ ጥሎባቸዋል።
የጠዋቱ ክፍለ ጊዜ ለአርቲስቶቹ የምስራች ይዞ ቢመጣም፣ የከሰዓት በኋላው ችሎት ግን ለቲክቶከሩ መንሱር ጀማል የተለየ እና ፈታኝ ሆኖ አምሽቷል። ባለፈው ሳምንት ዓቃቤ ህግ የመንሱርን በዋስትና መውጣት አጥብቆ በመቃወም ምክንያቱን በፅሁፍ እንዲያቀርብ በታዘዘው መሰረት፣ የዛሬው ከሰዓት ችሎት የግራ ቀኙን ክርክር አስተናግዷል። መንሱር ጀማል ከጠበቆቹ ጋር በድጋሚ ፍርድ ቤት የቀረበ ሲሆን፣ ጠበቆቹም በአቃቤ ህግ መቃወሚያ ላይ ምላሻቸውን በፅሁፍ አስገብተዋል። ይሁን እንጂ ፍርድ ቤቱ የቀረቡትን የፅሁፍ ክርክሮች መርምሮ በመንሱር የዋስትና ጉዳይ ላይ የመጨረሻ ብይን ለመስጠት ለግንቦት 10 ቀን ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቷል። ይህ ውሳኔ ቲክቶከሩን እስከ ቀጠሮው ቀን ድረስ በፌደራል ፖሊስ ማቆያ ውስጥ በእስር እንዲቆይ አስገድዶታል።
ይህ ውስብስብ እና የብዙዎችን ትኩረት የሳበ የፍትህ ሂደት በቀጣዩ የግንቦት 10 ቀጠሮው ተጠርጣሪዎቹ በቀረበባቸው ክስ ላይ ያላቸውን መቃወሚያ የሚያዳምጥ ይሆናል። ከዚህ አሳሳቢ የህግ ሂደት የምንረዳው ትልቁ እና አጓጊው እውነታ፣ አርቲስቶቹ የተጠየቀውን የዋስትና ገንዘብ አሟልተው በቀጣዩ ቀጠሮ ከቤታቸው በነፃነት ወደ ችሎት ሲመጡ፣ መንሱር ጀማል ግን ከማረሚያ ቤት ማቆያ ወደ ችሎት የሚቀርብ መሆኑን ነው። ይህ ክስተት ዝናን ተጠቅሞ ወደ ህዝብ የሚመጡ የኢንቨስትመንት ጥሪዎች ምን ያህል ጥንቃቄ እንደሚሹ እና መዘዛቸውም የቱንም ያህል ዝነኛ ቢኮን ከህግ ተጠያቂነት እንደማያድን ለህብረተሰቡ ትልቅ ትምህርት የሰጠ ሆኗል።
በዛሬው ረፋድ የችሎት ውሎ፣ ፍርድ ቤቱ አብዛኛዎቹን ተከሳሾች በከፍተኛ የገንዘብ ዋስትና እንዲለቀቁ ወስኗል። በዚህም መሰረት አንጋፋዎቹን አርቲስቶች ሠራዊት ፍቅሬን፣ ሰለሞን ቦጋለን፣ ይገረም ደጀኔን እና ዳንኤል ተገኝን እያንዳንዳቸው ግማሽ ሚሊዮን (500 ሺህ) ብር በማስያዝ በዋስ እንዲወጡ ፈቅዷል። በሌላ በኩል፣ ተከሳሾቹ ካሊድ ናስር እና አብርሃም ግዛው እያንዳንዳቸው 400 ሺህ ብር በማስያዝ የዋስትና መብታቸው እንዲከበርላቸው ተወስኗል። ፍርድ ቤቱ የገንዘብ መጠኑን ለሁለቱ ተከሳሾች ዝቅ ያደረገበት ዋነኛ ምክንያት፣ የገቢ መጠናቸው ከሌሎቹ አርቲስቶች አነስተኛ መሆኑን ከግምት ውስጥ በማስገባት መሆኑን በችሎቱ በግልፅ ተነግሯል። ከዚህ የከባድ ገንዘብ ዋስትና በተጨማሪ፣ ፍርድ ቤቱ ሁሉም ተከሳሾች የህግ ሂደቱ ሙሉ በሙሉ እስኪጠናቀቅ ድረስ ከሀገር እንዳይወጡ ጥብቅ እገዳ ጥሎባቸዋል።
የጠዋቱ ክፍለ ጊዜ ለአርቲስቶቹ የምስራች ይዞ ቢመጣም፣ የከሰዓት በኋላው ችሎት ግን ለቲክቶከሩ መንሱር ጀማል የተለየ እና ፈታኝ ሆኖ አምሽቷል። ባለፈው ሳምንት ዓቃቤ ህግ የመንሱርን በዋስትና መውጣት አጥብቆ በመቃወም ምክንያቱን በፅሁፍ እንዲያቀርብ በታዘዘው መሰረት፣ የዛሬው ከሰዓት ችሎት የግራ ቀኙን ክርክር አስተናግዷል። መንሱር ጀማል ከጠበቆቹ ጋር በድጋሚ ፍርድ ቤት የቀረበ ሲሆን፣ ጠበቆቹም በአቃቤ ህግ መቃወሚያ ላይ ምላሻቸውን በፅሁፍ አስገብተዋል። ይሁን እንጂ ፍርድ ቤቱ የቀረቡትን የፅሁፍ ክርክሮች መርምሮ በመንሱር የዋስትና ጉዳይ ላይ የመጨረሻ ብይን ለመስጠት ለግንቦት 10 ቀን ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቷል። ይህ ውሳኔ ቲክቶከሩን እስከ ቀጠሮው ቀን ድረስ በፌደራል ፖሊስ ማቆያ ውስጥ በእስር እንዲቆይ አስገድዶታል።
ይህ ውስብስብ እና የብዙዎችን ትኩረት የሳበ የፍትህ ሂደት በቀጣዩ የግንቦት 10 ቀጠሮው ተጠርጣሪዎቹ በቀረበባቸው ክስ ላይ ያላቸውን መቃወሚያ የሚያዳምጥ ይሆናል። ከዚህ አሳሳቢ የህግ ሂደት የምንረዳው ትልቁ እና አጓጊው እውነታ፣ አርቲስቶቹ የተጠየቀውን የዋስትና ገንዘብ አሟልተው በቀጣዩ ቀጠሮ ከቤታቸው በነፃነት ወደ ችሎት ሲመጡ፣ መንሱር ጀማል ግን ከማረሚያ ቤት ማቆያ ወደ ችሎት የሚቀርብ መሆኑን ነው። ይህ ክስተት ዝናን ተጠቅሞ ወደ ህዝብ የሚመጡ የኢንቨስትመንት ጥሪዎች ምን ያህል ጥንቃቄ እንደሚሹ እና መዘዛቸውም የቱንም ያህል ዝነኛ ቢኮን ከህግ ተጠያቂነት እንደማያድን ለህብረተሰቡ ትልቅ ትምህርት የሰጠ ሆኗል።
3 months ago
"u121du1295 u12edu1218u1323u120d u1265u1208u12cd u12a5u12e8u1320u1260u1241 u1290u12cd" u12eeu12f3u1214 u12a0u122du12a0u12ebu1225u120bu1234 u1260u12d3u122du121b u1356u12f5u12abu1235u1275 | u1274u12adu1296u120eu1302 | u12a2u1275u12eeu1335u12eb | u12d3u122du121b u1356u12f5u12abu1235u1275 | technology | digital | AI | Africa | Ethiopia #technology #digital #ai #africa #ethiopia ","delight_ranges":[],"image_ranges":[],"inline_style_ranges":[],"aggregated_ranges":[],"ranges":[{"entity":{"__typename":"Hashtag","__isEntity":"Hashtag","url":"https://www.facebook.com/h...
\
Sponsored by
Surafel
3 months ago
3 months ago
ኢትዮጵያ የአፍሪካን እውነተኛ ገጽታ ለዓለም እያስተዋወቀች ነው - የአፍሪካ የማህበራዊ ሚዲያ ተጽዕኖ ፈጣሪዎች
****************
የአፍሪካ የማህበራዊ ሚዲያ ተጽዕኖ ፈጣሪዎች ጉባኤ ፐልስ ኦፍ አፍሪካ ከኤ.ጂ.ኤ የቴክኖሎጂ ኢንተርፕራይዝ (AGA-Tech) ጋር በመተባበር በአዲስ አበባ ዓድዋ ድል መታሰቢያ ይካሄዳል።
ጉባኤውም ከነገ ሚያዚያ 29 እስከ 30/2018 ዓ.ም "ተፅዕኖ ፈጣሪዎች ለተሻለች አፍሪካ" በሚል መሪ ሃሳብ በአዲስ አበባ የዓድዋ ድል መታሰቢያ የሚካሄድ አህጉራዊ መድረክ ነው።
የ471 ሚሊዮን ተከታይ ባለቤት የሆኑ የ30 ሀገራት የአፍሪካ ማህበራዊ ሚዲያ ተጽዕኖ ፈጣሪ የጉባኤው ተሳታፊዎችም ከአራቱም የአህጉሪቷ ማዕዘናት ኢትዮጵያ አዲስ አበባ እየከተሙ ይገኛል።
በአጠቃላይ 321 ሚሊዮን ተከታዮች ያሏቸው 61 ተጽዕኖ ፈጣሪዎች አዲስ አበባ እየገቡ ሲሆን፤150 ሚሊዮን ተከታይ ያሏቸው 120 ታዋቂ ኢትዮጵያዊያን የማህበራዊ ሚዲያ የይዘት ፈጣሪዎች ይቀላቀሏቸዋል።
አዲስ አበባ የገቡ የአፍሪካ ማህበራዊ ሚዲያ ተጽዕኖ ፈጣሪዎች ለኢዜአ እንደገለጹት፤ አፍሪካ የሚነገሩ ብዝኅ እውነቶችና ፀጋዎች ሳሏት ዓለም በተሳሳተ ትርክት እንደሚረዳት ገልጸዋል።
ቦትስዋናዊው ታዋቂ የማህበራዊ ሚዲያ ይዘት ፈጣሪ ዊሊያምላስት ኬአርኤም፤ በአስደናቂ ውበትና ዕድገት እየተጎናጸፈች የምትገኘው የአፍሪካዊያን መናገሻዋ አዲስ አበባ ሁለተኛ ቤቴ ናት ብሏል።
የአፍሪካን እውነተኛ ታሪክ ለዓለም ለመግለጥ በሚፈጥራቸው ይዘቶችም ኢትዮጵያን ለማስተዋወቅ እንደሚሰራ ገልጿል።
ኢትዮጵያ የአፍሪካን እውነት ለዓለም በመግለጥ አስደናቂ ሥራ እየሰራች ነው ያለው ዊሊያምላስት፤ ይዘት ፈጣሪዎችም የራሳችን ታሪክ በትክክል በማስተዋወቅ የተዛባ ትርክትን ማረም አለብን ብሏል።
ማህበራዊ ሚዲያ ታሪክን በራስ ድምፅ ከመናገር አንጻር ያለውን ከፍተኛ ፋይዳ በአግባቡ መጠቀም እንደሚገባም አፅንኦት ሰጥቷል።
ዑጋንዳዊቷ የማህበራዊ ሚዲያ ተጽዕኖ ፈጣሪ አኳንጃ ኢስተር፤ የአፍሪካን የተሳሳተና የተዛባ ትርክት ለመቀየር የአህጉሪቷ ልጆች የሌላ ዓለም ነጋሪ እንደማያሻቸው ገልፃለች።
በጉባኤው ለመታደም አዲስ አበባ ከተማ በመገኘቷም ከአህጉሪቷ ወንድምና እህቶቿ ጋር ጠንካራ የትስስር ዕድል የምትፈጥርበት መሆኑን ተናግራለች።
አፍሪካዊያን ታሪካችንን በራሳችን እጆች ካልጻፍን ሌላው ወገን በተሳሳተ መንገድ ይከትብብናል ያለችው ደግሞ ሌላኛዋ ዑጋንዳዊት የማህበራዊ ሚዲያ ተጽዕኖ ፈጣሪ ኒያኮ አካንጃ ናት።
የአፍሪካን አዎንታዊ ምስል ለዓለም ለማሳየትም የአህጉሪቱ ይዘት ፈጣሪዎች የጋራ ኃላፊነት መሆኑን አስገንዝባለች።
ጉባኤውም አፍሪካዊ ወንድምና አህትማማችነትን በማጠናከር እውነተኛ የአፍሪካ ትርክት ማስተጋባት የሚያስችል ወሳኝ ዕድል እንደሚፈጥር ተናግራለች።
በተመሳሳይ የጉባኤው ተሳታፊ የማህበራዊ ሚዲያ ተፅዕኖ ፈጣሪ ዑጋንዳዊው ኦንጅዮ ጆሾዋ፤ ጉባኤው የእርስ በእርስ ትውውቅን በመፍጠር ለጋራ ዓላማ መስራት የሚያስችል ነው ብሏል።
****************
የአፍሪካ የማህበራዊ ሚዲያ ተጽዕኖ ፈጣሪዎች ጉባኤ ፐልስ ኦፍ አፍሪካ ከኤ.ጂ.ኤ የቴክኖሎጂ ኢንተርፕራይዝ (AGA-Tech) ጋር በመተባበር በአዲስ አበባ ዓድዋ ድል መታሰቢያ ይካሄዳል።
ጉባኤውም ከነገ ሚያዚያ 29 እስከ 30/2018 ዓ.ም "ተፅዕኖ ፈጣሪዎች ለተሻለች አፍሪካ" በሚል መሪ ሃሳብ በአዲስ አበባ የዓድዋ ድል መታሰቢያ የሚካሄድ አህጉራዊ መድረክ ነው።
የ471 ሚሊዮን ተከታይ ባለቤት የሆኑ የ30 ሀገራት የአፍሪካ ማህበራዊ ሚዲያ ተጽዕኖ ፈጣሪ የጉባኤው ተሳታፊዎችም ከአራቱም የአህጉሪቷ ማዕዘናት ኢትዮጵያ አዲስ አበባ እየከተሙ ይገኛል።
በአጠቃላይ 321 ሚሊዮን ተከታዮች ያሏቸው 61 ተጽዕኖ ፈጣሪዎች አዲስ አበባ እየገቡ ሲሆን፤150 ሚሊዮን ተከታይ ያሏቸው 120 ታዋቂ ኢትዮጵያዊያን የማህበራዊ ሚዲያ የይዘት ፈጣሪዎች ይቀላቀሏቸዋል።
አዲስ አበባ የገቡ የአፍሪካ ማህበራዊ ሚዲያ ተጽዕኖ ፈጣሪዎች ለኢዜአ እንደገለጹት፤ አፍሪካ የሚነገሩ ብዝኅ እውነቶችና ፀጋዎች ሳሏት ዓለም በተሳሳተ ትርክት እንደሚረዳት ገልጸዋል።
ቦትስዋናዊው ታዋቂ የማህበራዊ ሚዲያ ይዘት ፈጣሪ ዊሊያምላስት ኬአርኤም፤ በአስደናቂ ውበትና ዕድገት እየተጎናጸፈች የምትገኘው የአፍሪካዊያን መናገሻዋ አዲስ አበባ ሁለተኛ ቤቴ ናት ብሏል።
የአፍሪካን እውነተኛ ታሪክ ለዓለም ለመግለጥ በሚፈጥራቸው ይዘቶችም ኢትዮጵያን ለማስተዋወቅ እንደሚሰራ ገልጿል።
ኢትዮጵያ የአፍሪካን እውነት ለዓለም በመግለጥ አስደናቂ ሥራ እየሰራች ነው ያለው ዊሊያምላስት፤ ይዘት ፈጣሪዎችም የራሳችን ታሪክ በትክክል በማስተዋወቅ የተዛባ ትርክትን ማረም አለብን ብሏል።
ማህበራዊ ሚዲያ ታሪክን በራስ ድምፅ ከመናገር አንጻር ያለውን ከፍተኛ ፋይዳ በአግባቡ መጠቀም እንደሚገባም አፅንኦት ሰጥቷል።
ዑጋንዳዊቷ የማህበራዊ ሚዲያ ተጽዕኖ ፈጣሪ አኳንጃ ኢስተር፤ የአፍሪካን የተሳሳተና የተዛባ ትርክት ለመቀየር የአህጉሪቷ ልጆች የሌላ ዓለም ነጋሪ እንደማያሻቸው ገልፃለች።
በጉባኤው ለመታደም አዲስ አበባ ከተማ በመገኘቷም ከአህጉሪቷ ወንድምና እህቶቿ ጋር ጠንካራ የትስስር ዕድል የምትፈጥርበት መሆኑን ተናግራለች።
አፍሪካዊያን ታሪካችንን በራሳችን እጆች ካልጻፍን ሌላው ወገን በተሳሳተ መንገድ ይከትብብናል ያለችው ደግሞ ሌላኛዋ ዑጋንዳዊት የማህበራዊ ሚዲያ ተጽዕኖ ፈጣሪ ኒያኮ አካንጃ ናት።
የአፍሪካን አዎንታዊ ምስል ለዓለም ለማሳየትም የአህጉሪቱ ይዘት ፈጣሪዎች የጋራ ኃላፊነት መሆኑን አስገንዝባለች።
ጉባኤውም አፍሪካዊ ወንድምና አህትማማችነትን በማጠናከር እውነተኛ የአፍሪካ ትርክት ማስተጋባት የሚያስችል ወሳኝ ዕድል እንደሚፈጥር ተናግራለች።
በተመሳሳይ የጉባኤው ተሳታፊ የማህበራዊ ሚዲያ ተፅዕኖ ፈጣሪ ዑጋንዳዊው ኦንጅዮ ጆሾዋ፤ ጉባኤው የእርስ በእርስ ትውውቅን በመፍጠር ለጋራ ዓላማ መስራት የሚያስችል ነው ብሏል።
3 months ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) የምርመራ መዝገብ ተዘግቶ ነገ የክስ መስማት ሂደት ይጀመራል። የፌንቴክ (Fintech) ኢንቨስትመንት ማጭበርበር ድርጊት ጋር በተያያዘ ተጠርጥረው በፖሊስ ቁጥጥር ስር የሚገኙት አርቲስት ሰራዊት ፍቅሬና ግብረ አበሮቹ የፍርድ ቤት የጊዜ ቀጠሮ ሂደታቸውን ጨርሰው ነገ በይፋ ክስ ሊመሰረትባቸው መሆኑ ታውቋል። በተጠርጣሪዎቹ ላይ ሲካሄድ የነበረው የምርመራ መዝገብ ተጠናቆ በአራዳ ፍርድ ቤት የነበረው የጊዜ ቀጠሮ ችሎት የሚያበቃ ሲሆን፣ አቃቤ ህግ የክስ መዝገቡን በፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ ችሎት ነገ እንደሚያቀርብ ተረጋግጧል። አቃቤ ህግ በተጠርጣሪዎቹ ላይ የተለያዩ ከባድ የወንጀል ክሶችን ያዘጋጀ ሲሆን፣ ከእነዚህም መካከል የኮምፒውተር ወንጀል አዋጅን መተላለፍ የሚለው ክስ በዋነኝነት እንደሚገኝበት ለማወቅ ተችሏል።
ነገ በሚካሄደው የችሎት ውሎ አቃቤ ህግ ክሱን ለፍርድ ቤቱ የሚያቀርብ ሲሆን፣ ፍርድ ቤቱም የተከሳሾችን ማንነት በዝርዝር ካረጋገጠ በኋላ ክሱ በጽሁፍ ደርሷቸው እንዲያነቡት ያደርጋል። ተከሳሾቹም በቀረበባቸው ክስ ላይ ከጠበቆቻቸው ጋር ተነጋግረው መቃወሚያ ካላቸው እንዲያቀርቡና እንዲሁም የሰብዓዊ መብት ጥያቄዎችን ጨምሮ ሌሎች ቅሬታዎች ካሏቸው እንዲያቀርቡ እድል እንደሚሰጣቸው ይጠበቃል። በነገው የችሎት ሂደት ተከሳሾች የዋስትና መብት ጥያቄ እንደሚያቀርቡ የሚጠበቅ ሲሆን፣ ፍርድ ቤቱም የዋስትና ጥያቄውንና የክስ መቃወሚያውን ሰምቶ ውሳኔ ለመስጠት ወይም ተለዋጭ ክርክሮችን ለመስማት ሌላ ቀጠሮ ይሰጣል ተብሎ ይገመታል። ይህ የሰራዊት ፍቅሬ ክስ በሀገሪቱ የፋይናንስ ቴክኖሎጂ ዘርፍ ላይ ካሉ የማጭበርበር ድርጊቶች ጋር ተያይዞ ትልቅ ትኩረት ያገኘ ጉዳይ በመሆኑ የነገው የችሎት ውሎ በብዙዎች ዘንድ በጉጉት እየተጠበቀ ይገኛል።
ነገ በሚካሄደው የችሎት ውሎ አቃቤ ህግ ክሱን ለፍርድ ቤቱ የሚያቀርብ ሲሆን፣ ፍርድ ቤቱም የተከሳሾችን ማንነት በዝርዝር ካረጋገጠ በኋላ ክሱ በጽሁፍ ደርሷቸው እንዲያነቡት ያደርጋል። ተከሳሾቹም በቀረበባቸው ክስ ላይ ከጠበቆቻቸው ጋር ተነጋግረው መቃወሚያ ካላቸው እንዲያቀርቡና እንዲሁም የሰብዓዊ መብት ጥያቄዎችን ጨምሮ ሌሎች ቅሬታዎች ካሏቸው እንዲያቀርቡ እድል እንደሚሰጣቸው ይጠበቃል። በነገው የችሎት ሂደት ተከሳሾች የዋስትና መብት ጥያቄ እንደሚያቀርቡ የሚጠበቅ ሲሆን፣ ፍርድ ቤቱም የዋስትና ጥያቄውንና የክስ መቃወሚያውን ሰምቶ ውሳኔ ለመስጠት ወይም ተለዋጭ ክርክሮችን ለመስማት ሌላ ቀጠሮ ይሰጣል ተብሎ ይገመታል። ይህ የሰራዊት ፍቅሬ ክስ በሀገሪቱ የፋይናንስ ቴክኖሎጂ ዘርፍ ላይ ካሉ የማጭበርበር ድርጊቶች ጋር ተያይዞ ትልቅ ትኩረት ያገኘ ጉዳይ በመሆኑ የነገው የችሎት ውሎ በብዙዎች ዘንድ በጉጉት እየተጠበቀ ይገኛል።
3 months ago
Ethio telecom and British International Investment (BII) Hold Strategic Discussions to Advance Ethiopia’s Digital and Sustainable Infrastructure
Ethio telecom CEO, Frehiwot Tamru, convened a high-level strategic session with senior leadership from British International Investment (BII), the United Kingdom’s development finance institution, led by Christopher Chijiutomi, Managing Director and Head of Africa.
During the meeting, the CEO briefed participants on Ethio telecom’s transformational journey and its pivotal contribution to Ethiopia’s socio-economic advancement and digital transformation. She highlighted the company’s remarkable trajectory, positioning Ethio telecom as one of the fastest-growing digital operators advancing beyond connectivity and serving as a catalyst for sustainable and inclusive development.
During the session, the CEO articulated Ethio telecom’s strategic evolution toward a platform-driven digital economy, powered by its advanced and extensive infrastructure and integrated ecosystem strategy. This ecosystem combines cloud computing capabilities, modular data centers, AI and digital applications with the telebirr fintech ecosystem, alongside e-commerce services, EV charging infrastructure, and expanded connectivity networks.
This unified digital ecosystem represents a significant strategic shift toward an Integrated Enterprise Solution Model, designed to power a mobile-first economy and enable high-velocity digital transformation across sectors supporting sustainable economic growth and digital inclusion across Ethiopia and beyond.
Furthermore, the CEO elaborated on the “Next Horizon: Digital & Beyond 2028” strategy, outlining its bold vision and anticipated impact in accelerating digital advancement across Ethiopia and the broader African continent. She reaffirmed that Ethio telecom remains ready to collaborate through diverse partnership modalities to accelerate digital transformation in Ethiopia and beyond.
During the discussion, Mr. Christopher Chijiutomi and his delegation highlighted that British International Investment (BII) plays a significant role in advancing sustainable and green infrastructure development across Africa, with Ethiopia identified as a key strategic market. They noted that BII is actively engaged with various enterprises and private sector institutions across the continent and collaborates closely with multiple stakeholders to mobilize resources that support Africa’s sustainable development and economic growth.
The CEO reaffirmed that Ethio telecom’s vision and core values are strongly aligned with those of British International Investment (BII), particularly in advancing sustainable infrastructure, climate-resilient digital ecosystems, and green energy initiatives.
Accordingly, both leadership teams discussed and emphasized the importance of supporting their shared vision by mobilizing impact investment to accelerate the implementation of the Next Horizon strategy, with strong emphasis on advancing the digital economy, expanding inclusive fintech ecosystems, and developing climate-resilient digital infrastructure.
The British International Investment (BII) delegation recognized Ethio telecom as a pivotal enabler of Ethiopia’s digital economy and a key driver of national economic growth. The delegation commended the CEO’s visionary leadership and acknowledged the company’s strong sustainability achievements and forward-looking digital transformation agenda.
They expressed strong interest in exploring UK-backed investment opportunities to support Ethiopia’s digital and sustainable infrastructure development.
In closing, the CEO expressed sincere appreciation to the British International Investment (BII) delegation for their commitment to fostering global partnerships that unlock new economic opportunities and accelerate national development. Both leadership teams agreed to continue advancing discussions and identifying concrete areas of collaboration to drive impactful and sustainable outcomes.
#ethiotelecom #telebirr #bii #digitalinclusion #fintech #esg #nexthorizon2028 #gsma #gsma #itu BritishIntInv
Ethio telecom CEO, Frehiwot Tamru, convened a high-level strategic session with senior leadership from British International Investment (BII), the United Kingdom’s development finance institution, led by Christopher Chijiutomi, Managing Director and Head of Africa.
During the meeting, the CEO briefed participants on Ethio telecom’s transformational journey and its pivotal contribution to Ethiopia’s socio-economic advancement and digital transformation. She highlighted the company’s remarkable trajectory, positioning Ethio telecom as one of the fastest-growing digital operators advancing beyond connectivity and serving as a catalyst for sustainable and inclusive development.
During the session, the CEO articulated Ethio telecom’s strategic evolution toward a platform-driven digital economy, powered by its advanced and extensive infrastructure and integrated ecosystem strategy. This ecosystem combines cloud computing capabilities, modular data centers, AI and digital applications with the telebirr fintech ecosystem, alongside e-commerce services, EV charging infrastructure, and expanded connectivity networks.
This unified digital ecosystem represents a significant strategic shift toward an Integrated Enterprise Solution Model, designed to power a mobile-first economy and enable high-velocity digital transformation across sectors supporting sustainable economic growth and digital inclusion across Ethiopia and beyond.
Furthermore, the CEO elaborated on the “Next Horizon: Digital & Beyond 2028” strategy, outlining its bold vision and anticipated impact in accelerating digital advancement across Ethiopia and the broader African continent. She reaffirmed that Ethio telecom remains ready to collaborate through diverse partnership modalities to accelerate digital transformation in Ethiopia and beyond.
During the discussion, Mr. Christopher Chijiutomi and his delegation highlighted that British International Investment (BII) plays a significant role in advancing sustainable and green infrastructure development across Africa, with Ethiopia identified as a key strategic market. They noted that BII is actively engaged with various enterprises and private sector institutions across the continent and collaborates closely with multiple stakeholders to mobilize resources that support Africa’s sustainable development and economic growth.
The CEO reaffirmed that Ethio telecom’s vision and core values are strongly aligned with those of British International Investment (BII), particularly in advancing sustainable infrastructure, climate-resilient digital ecosystems, and green energy initiatives.
Accordingly, both leadership teams discussed and emphasized the importance of supporting their shared vision by mobilizing impact investment to accelerate the implementation of the Next Horizon strategy, with strong emphasis on advancing the digital economy, expanding inclusive fintech ecosystems, and developing climate-resilient digital infrastructure.
The British International Investment (BII) delegation recognized Ethio telecom as a pivotal enabler of Ethiopia’s digital economy and a key driver of national economic growth. The delegation commended the CEO’s visionary leadership and acknowledged the company’s strong sustainability achievements and forward-looking digital transformation agenda.
They expressed strong interest in exploring UK-backed investment opportunities to support Ethiopia’s digital and sustainable infrastructure development.
In closing, the CEO expressed sincere appreciation to the British International Investment (BII) delegation for their commitment to fostering global partnerships that unlock new economic opportunities and accelerate national development. Both leadership teams agreed to continue advancing discussions and identifying concrete areas of collaboration to drive impactful and sustainable outcomes.
#ethiotelecom #telebirr #bii #digitalinclusion #fintech #esg #nexthorizon2028 #gsma #gsma #itu BritishIntInv
Sponsored by
Surafel
Comments