3 days ago
Safeguarding the dreams of 130 million people requires a modern, tech-driven defense. Ethiopia has built an unshakeable digital and military shield.
#nationalsecurity #digitalshield #ethiopiarising #hornofafrica
7 days ago
ያንጎ ጉዞ የትራንስፖርት አገልግሎቱን በሐዋሳ ከተማ በይፋ መጀመሩን አስታወቀ
#ethiopia | ዓለም አቀፉ የቴክኖሎጂ ኩባንያ ያንጎ ግሩፕ አካል የሆነው ያንጎ ጉዞ፣ ዘመናዊና ተመጣጣኝ የዲጂታል ትራንስፖርት አገልግሎቱን በሐዋሳ ከተማ በይፋ ማስጀመሩን ገልጿል።
ይህ አዲስ አሠራር በሲዳማ ክልል ዋና ከተማ የተዘረጋው ከሀገር ውስጥ ድርጅቶች ማለትም ከኤልና ትሬዲንግ እና ከኮንትራስት ትሬዲንግ ጋር በመተባበር ሲሆን፣ ዓላማውም በከተማዋ ያለውን የትራንስፖርት ሥርዓት ማዘመንና ማቀላጠፍ ነው።
በአዲሱ መተግበሪያ ላይ ባጃጅ፣ ባለ አራት እግር ባጃጅ እና የሞተር ሳይክል አገልግሎቶች የተካተቱ ሲሆን፣ ተሳፋሪዎች በመጀመሪያዎቹ ሦስት ጉዞዎቻቸው የ30 በመቶ ቅናሽ ያገኛሉ።
አገልግሎቱ በሁለት የታሪፍ ክፍሎች የሚሰጥ ሲሆን፣ ተጠቃሚዎች የጉዞ ዋጋውን አስቀድመው ማወቅ ስለሚችሉ ከመንገድ ላይ መኪና ከማስቆም የተሻለና አስተማማኝ አማራጭ ይሆንላቸዋል።
የባጃጅ ታሪፍ ባለ ሦስትና ባለ አራት እግር ተሽከርካሪዎችን የሚያካትት ሲሆን፣ የሞቶ ታሪፍ ደግሞ ፈጣን እንቅስቃሴ ለሚፈልጉ ተሳፋሪዎች የተዘጋጀ ነው።
ይህ የቴክኖሎጂ ፕላትፎርም ለአሽከርካሪዎችም ሰፊ የሥራ ዕድል ይዞ መጥቷል።
የያንጎ የጉዞ ማዛመጃ ዘዴ አሽከርካሪዎችን በአቅራቢያቸው ከሚገኙ ተሳፋሪዎች ጋር በቀጥታ የሚያገናኝ በመሆኑ፣ ያለሥራ የሚቆዩበትን ጊዜ በመቀነስ ዕለታዊ ገቢያቸውን እንዲያሳድጉ ይረዳቸዋል።
ከተሽከርካሪ አሽከርካሪዎች መካከል ዳዊት ይድነቃቸው እንደገለጸው፣ መተግበሪያውን መጠቀም ከጀመረ ወዲህ ደንበኞችን በቀላሉ ማግኘት እንደቻለና የሥራ ሂደቱ እንደተቀየረለት ገልጿል።
ከ560 ሺህ በላይ ሕዝብ ያላትና በንግድና ቱሪዝም ዘርፍ በፍጥነት እያደገች የምትገኘው ሐዋሳ፣ ያንጎ ከአዲስ አበባ ውጪ አገልግሎቱን ያስፋፋባት የመጀመሪያዋ ከተማ ሆናለች።
የያንጎ ኢትዮጵያ ሥራ አስኪያጅ ዶክተር የቀናዓለም አበበ እንደተናገሩት፣ የኩባንያው ዋና ዓላማ እያንዳንዱን የከተማ ጉዞ ለተሳፋሪዎች ምቹ ማድረግና ለአጋር አሽከርካሪዎች ደግሞ የተሻለ ጥቅም ማስገኘት ነው።
ያንጎ ግሩፕ በትራንስፖርት፣ በማድረስ፣ በመዝናኛና በሌሎች ዲጂታል ዘርፎች በአፍሪካ፣ በላቲን አሜሪካ፣ በአውሮፓና በመካከለኛው ምሥራቅ ከ30 በላይ ሀገራት ውስጥ አገልግሎት በመስጠት ላይ የሚገኝ ዓለም አቀፍ ተቋም ነው።
#yango #hawassa #sidama #transport #digital #taxi #tech #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | ዓለም አቀፉ የቴክኖሎጂ ኩባንያ ያንጎ ግሩፕ አካል የሆነው ያንጎ ጉዞ፣ ዘመናዊና ተመጣጣኝ የዲጂታል ትራንስፖርት አገልግሎቱን በሐዋሳ ከተማ በይፋ ማስጀመሩን ገልጿል።
ይህ አዲስ አሠራር በሲዳማ ክልል ዋና ከተማ የተዘረጋው ከሀገር ውስጥ ድርጅቶች ማለትም ከኤልና ትሬዲንግ እና ከኮንትራስት ትሬዲንግ ጋር በመተባበር ሲሆን፣ ዓላማውም በከተማዋ ያለውን የትራንስፖርት ሥርዓት ማዘመንና ማቀላጠፍ ነው።
በአዲሱ መተግበሪያ ላይ ባጃጅ፣ ባለ አራት እግር ባጃጅ እና የሞተር ሳይክል አገልግሎቶች የተካተቱ ሲሆን፣ ተሳፋሪዎች በመጀመሪያዎቹ ሦስት ጉዞዎቻቸው የ30 በመቶ ቅናሽ ያገኛሉ።
አገልግሎቱ በሁለት የታሪፍ ክፍሎች የሚሰጥ ሲሆን፣ ተጠቃሚዎች የጉዞ ዋጋውን አስቀድመው ማወቅ ስለሚችሉ ከመንገድ ላይ መኪና ከማስቆም የተሻለና አስተማማኝ አማራጭ ይሆንላቸዋል።
የባጃጅ ታሪፍ ባለ ሦስትና ባለ አራት እግር ተሽከርካሪዎችን የሚያካትት ሲሆን፣ የሞቶ ታሪፍ ደግሞ ፈጣን እንቅስቃሴ ለሚፈልጉ ተሳፋሪዎች የተዘጋጀ ነው።
ይህ የቴክኖሎጂ ፕላትፎርም ለአሽከርካሪዎችም ሰፊ የሥራ ዕድል ይዞ መጥቷል።
የያንጎ የጉዞ ማዛመጃ ዘዴ አሽከርካሪዎችን በአቅራቢያቸው ከሚገኙ ተሳፋሪዎች ጋር በቀጥታ የሚያገናኝ በመሆኑ፣ ያለሥራ የሚቆዩበትን ጊዜ በመቀነስ ዕለታዊ ገቢያቸውን እንዲያሳድጉ ይረዳቸዋል።
ከተሽከርካሪ አሽከርካሪዎች መካከል ዳዊት ይድነቃቸው እንደገለጸው፣ መተግበሪያውን መጠቀም ከጀመረ ወዲህ ደንበኞችን በቀላሉ ማግኘት እንደቻለና የሥራ ሂደቱ እንደተቀየረለት ገልጿል።
ከ560 ሺህ በላይ ሕዝብ ያላትና በንግድና ቱሪዝም ዘርፍ በፍጥነት እያደገች የምትገኘው ሐዋሳ፣ ያንጎ ከአዲስ አበባ ውጪ አገልግሎቱን ያስፋፋባት የመጀመሪያዋ ከተማ ሆናለች።
የያንጎ ኢትዮጵያ ሥራ አስኪያጅ ዶክተር የቀናዓለም አበበ እንደተናገሩት፣ የኩባንያው ዋና ዓላማ እያንዳንዱን የከተማ ጉዞ ለተሳፋሪዎች ምቹ ማድረግና ለአጋር አሽከርካሪዎች ደግሞ የተሻለ ጥቅም ማስገኘት ነው።
ያንጎ ግሩፕ በትራንስፖርት፣ በማድረስ፣ በመዝናኛና በሌሎች ዲጂታል ዘርፎች በአፍሪካ፣ በላቲን አሜሪካ፣ በአውሮፓና በመካከለኛው ምሥራቅ ከ30 በላይ ሀገራት ውስጥ አገልግሎት በመስጠት ላይ የሚገኝ ዓለም አቀፍ ተቋም ነው።
#yango #hawassa #sidama #transport #digital #taxi #tech #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
14 days ago
የ2026ቱ የዓለም ዋንጫ ጨዋታዎችን ፍጹም ፍትሃዊ እና ከስህተት የጸዱ ለማድረግ፣ ሙሉ በሙሉ በባትሪ ኃይል የሚሰራ ዘመናዊ የቴክኖሎጂ ኳስ ጥቅም ላይ ሊውል መሆኑ ተመልክቷል።
ዘንድሮ ውድድሩን በጋራ የሚያስተናግዱት አሜሪካ፣ ካናዳ እና ሜክሲኮ ከመላው ዓለም የሚመጡ ስፖርተኛችንና የእግር ኳስ አፍቃሪያንን ለመቀበል የመጨረሻ ዝግጅታቸውን እያጠናቀቁ ይገኛሉ።
ይህ የዓለም ዋንጫ በታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ በሶስት ሀገራት በአንድ ጊዜ የሚስተናገድ ከመሆኑም በላይ በስፖርቱ ዓለም አዲስ የቴክኖሎጂ ምዕራፍ የሚከፍትበት ሆኗል።
ከ1970 ጀምሮ ለዓለም ዋንጫ ኳሶችን እያመረተ የሚገኘው አዲዳስ ኩባንያ፣ ዳኞችን በከፍተኛ ሁኔታ ለመርዳት የሚያስችል “ኮኔክቲድ ቦል ቴክኖሎጂ” (Connected Ball Technology) የተገጠመለትንና ትሪዮንዳ የተሰኘውን አዲስ የኤሌክትሮኒክስ ኳስ ይፋ አድርጓል።
የአዲዳስ ቃል አቀባይ እንደገለጹትብበኳሱ ውስጥ የተገጠመው መመርመሪያ (Sensor) ያለ ባትሪ ኃይል መስራት ስለማይችል ኳሱ ከእያንዳንዱ ጨዋታ በፊት የግድ ቻርጅ መደረግ ይኖርበታል።
ኳሱ ሙሉ አቅሙን ተጠቅሞ ሙሉ ጨዋታውንና ከዚያ በላይ በብቃት ማገልገል እንዲችል በጨዋታው ዕለት በስታዲየሙ ውስጥ በተዘጋጀ ልዩ የኃይል መሙያ መደርደሪያ (Cradle) ላይ ቻርጅ ይደረጋል።
ለዚህም በኢንደክሽን አማካኝነት በገመድ አልባ ሥርዓት ቻርጅ የሚደረግ ከፍተኛ ጥራት ያለው ባትሪ ጥቅም ላይ ውሏል።
ይህ ባትሪ ሙሉ በሙሉ ለመሙላት 90 ደቂቃ አካባቢ የሚፈጅ ሲሆንንበጨዋታ ላይ እያለ እስከ 6 ሰዓታት የማገልገል አቅም አለው።
ይህም የአንድን ከፍተኛ የደረጃ ጨዋታ ክፍለ-ጊዜ እጥፍ መቆየት የሚችል ያደርገዋል። በተጨማሪም ኳሱ ከሜዳ ውጭ በሚሆንበት ጊዜ ራሱን ወደ እረፍት ሁነታ (Hibernation mode) በመቀየር ባትሪው ሳይባክን ለቀናት እንዲቆይ ያደርጋል።
በኳሱ ውስጥ በልዩ የመደገፊያ ስርዓት (Suspension system) ተይዞ የተገጠመ 500Hz inertial measurement unit (IMU) የተሰኘ የቪዲዮ ረዳት ዳኝነት (VAR) መረጃዎችን የሚልክ ስስ የኮምፒውተር ቺፕ ይገኛል።
ይህ ሴንሰር እያንዳንዱን የኳስ ንክኪ በከፍተኛ ፍጥነት የሚከታተል ሲሆን የሚከተሉትን ውሳኔዎች በሜዳ ላይ በሴኮንዶች ውስጥ ለመወሰን ይረዳል፦
* ከጨዋታ ውጪ (Off-side) የሆኑ አቋቋሞችን በትክክል መለየት፣
* ኳስ በእጅ መነካቱን (Handballs) ማረጋገጥ፣
* እና ሌሎች አወዛጋቢ ሁነቶችን በቪዲዮ ረዳት ዳኝነቱ (VAR) አማካኝነት በፍጥነት መፍታት።
አዲዳስ እና የቴክኖሎጂ አጋሩ ኪኔክሶን (Kinexon) እንዳስታወቁት፣ ይህ ቴክኖሎጂ ቀደም ሲል በሁለት የፊፋ ውድድሮች እንዲሁም በዩሮ 2024 እና 2025 ላይ የተሞከረ ሲሆን፣ በጨዋታ መሃል ባትሪ አልቆበት የተቀየረ አንድም ኳስ አጋጥሞ አያውቅም።
ባለፈው የ2022ቱ የኳታር ዓለም ዋንጫ ላይም ተመሳሳይ ቴክኖሎጂ ጥቅም ላይ ውሎ የነበረ ቢሆንም፣ የዘንድሮው የ2026ቱ ኳስ ግን የሴንሰር አቀማመጥ ለውጥ ተደርጎበታል። በቀደመው ኳስ ሴንሰሩ የተቀመጠው በኳሱ መሃል ላይ ሲሆን፣ በዘንድሮው ስሪት ግን ሴንሰሩ የተገጠመው በኳሱ የጎንዮሽ አካል (Side) ላይ ተቀብሮ ነው።
ኳሱ ከቴክኖሎጂው ባሻገር፣ ሶስቱን አስተናጋጅ ሀገራት ለማክበርና ለመወከል ሲባል በደማቅ ቀይ፣ አረንጓዴ እና ሰማያዊ ቀለማት የተሸለመ ሲሆን፤ የካናዳው የሜፕል ቅጠል (Maple leaf)፣ የሜክሲኮው ንስር (Eagle) እና የአሜሪካው ኮከብ (Star) ምልክቶች በሥነ-ጥበባዊ መልኩ ተካተውበታል።
ዘንድሮ ውድድሩን በጋራ የሚያስተናግዱት አሜሪካ፣ ካናዳ እና ሜክሲኮ ከመላው ዓለም የሚመጡ ስፖርተኛችንና የእግር ኳስ አፍቃሪያንን ለመቀበል የመጨረሻ ዝግጅታቸውን እያጠናቀቁ ይገኛሉ።
ይህ የዓለም ዋንጫ በታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ በሶስት ሀገራት በአንድ ጊዜ የሚስተናገድ ከመሆኑም በላይ በስፖርቱ ዓለም አዲስ የቴክኖሎጂ ምዕራፍ የሚከፍትበት ሆኗል።
ከ1970 ጀምሮ ለዓለም ዋንጫ ኳሶችን እያመረተ የሚገኘው አዲዳስ ኩባንያ፣ ዳኞችን በከፍተኛ ሁኔታ ለመርዳት የሚያስችል “ኮኔክቲድ ቦል ቴክኖሎጂ” (Connected Ball Technology) የተገጠመለትንና ትሪዮንዳ የተሰኘውን አዲስ የኤሌክትሮኒክስ ኳስ ይፋ አድርጓል።
የአዲዳስ ቃል አቀባይ እንደገለጹትብበኳሱ ውስጥ የተገጠመው መመርመሪያ (Sensor) ያለ ባትሪ ኃይል መስራት ስለማይችል ኳሱ ከእያንዳንዱ ጨዋታ በፊት የግድ ቻርጅ መደረግ ይኖርበታል።
ኳሱ ሙሉ አቅሙን ተጠቅሞ ሙሉ ጨዋታውንና ከዚያ በላይ በብቃት ማገልገል እንዲችል በጨዋታው ዕለት በስታዲየሙ ውስጥ በተዘጋጀ ልዩ የኃይል መሙያ መደርደሪያ (Cradle) ላይ ቻርጅ ይደረጋል።
ለዚህም በኢንደክሽን አማካኝነት በገመድ አልባ ሥርዓት ቻርጅ የሚደረግ ከፍተኛ ጥራት ያለው ባትሪ ጥቅም ላይ ውሏል።
ይህ ባትሪ ሙሉ በሙሉ ለመሙላት 90 ደቂቃ አካባቢ የሚፈጅ ሲሆንንበጨዋታ ላይ እያለ እስከ 6 ሰዓታት የማገልገል አቅም አለው።
ይህም የአንድን ከፍተኛ የደረጃ ጨዋታ ክፍለ-ጊዜ እጥፍ መቆየት የሚችል ያደርገዋል። በተጨማሪም ኳሱ ከሜዳ ውጭ በሚሆንበት ጊዜ ራሱን ወደ እረፍት ሁነታ (Hibernation mode) በመቀየር ባትሪው ሳይባክን ለቀናት እንዲቆይ ያደርጋል።
በኳሱ ውስጥ በልዩ የመደገፊያ ስርዓት (Suspension system) ተይዞ የተገጠመ 500Hz inertial measurement unit (IMU) የተሰኘ የቪዲዮ ረዳት ዳኝነት (VAR) መረጃዎችን የሚልክ ስስ የኮምፒውተር ቺፕ ይገኛል።
ይህ ሴንሰር እያንዳንዱን የኳስ ንክኪ በከፍተኛ ፍጥነት የሚከታተል ሲሆን የሚከተሉትን ውሳኔዎች በሜዳ ላይ በሴኮንዶች ውስጥ ለመወሰን ይረዳል፦
* ከጨዋታ ውጪ (Off-side) የሆኑ አቋቋሞችን በትክክል መለየት፣
* ኳስ በእጅ መነካቱን (Handballs) ማረጋገጥ፣
* እና ሌሎች አወዛጋቢ ሁነቶችን በቪዲዮ ረዳት ዳኝነቱ (VAR) አማካኝነት በፍጥነት መፍታት።
አዲዳስ እና የቴክኖሎጂ አጋሩ ኪኔክሶን (Kinexon) እንዳስታወቁት፣ ይህ ቴክኖሎጂ ቀደም ሲል በሁለት የፊፋ ውድድሮች እንዲሁም በዩሮ 2024 እና 2025 ላይ የተሞከረ ሲሆን፣ በጨዋታ መሃል ባትሪ አልቆበት የተቀየረ አንድም ኳስ አጋጥሞ አያውቅም።
ባለፈው የ2022ቱ የኳታር ዓለም ዋንጫ ላይም ተመሳሳይ ቴክኖሎጂ ጥቅም ላይ ውሎ የነበረ ቢሆንም፣ የዘንድሮው የ2026ቱ ኳስ ግን የሴንሰር አቀማመጥ ለውጥ ተደርጎበታል። በቀደመው ኳስ ሴንሰሩ የተቀመጠው በኳሱ መሃል ላይ ሲሆን፣ በዘንድሮው ስሪት ግን ሴንሰሩ የተገጠመው በኳሱ የጎንዮሽ አካል (Side) ላይ ተቀብሮ ነው።
ኳሱ ከቴክኖሎጂው ባሻገር፣ ሶስቱን አስተናጋጅ ሀገራት ለማክበርና ለመወከል ሲባል በደማቅ ቀይ፣ አረንጓዴ እና ሰማያዊ ቀለማት የተሸለመ ሲሆን፤ የካናዳው የሜፕል ቅጠል (Maple leaf)፣ የሜክሲኮው ንስር (Eagle) እና የአሜሪካው ኮከብ (Star) ምልክቶች በሥነ-ጥበባዊ መልኩ ተካተውበታል።
Sponsored by
Surafel
21 days ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) የምዕራባውያን አረንጓዴ ቴክኖሎጂ (Green-tech) እና የሎጂስቲክስ ኩባንያዎች በፍጥነት እያደገ ባለው የምስራቅ አፍሪካ የኢኮኖሚ ኮሪደር ውስጥ ቦታቸውን ለማረጋገጥ ሽሚያ ላይ ቢሆኑም፣ በአውሮፓ የፋይናንስ ተቋማት ዘንድ ያለው ስር የሰደደ የ'ስጋት ፍርሃት' ለትላልቅ የመሰረተ ልማት ኢንቨስትመንቶች ትልቅ ማነቆ መሆኑ ተጋልጧል። የኦስትሪያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ባለስልጣናት እንዳረጋገጡት፣ የግል የንግድ ባንኮች ከተለመደው የአውሮፓ ገበያ ውጪ በተለይም እንደ ኢትዮጵያ ባሉ በማደግ ላይ ባሉ ሀገራት ፋይናንስ ለማቅረብ ከፍተኛ ማቅማማት እያሳዩ ነው። ይህ ሁኔታ አውሮፓውያን በአፍሪካ አህጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጠና የተፈጠረውን እምቅ የኢንቨስትመንት እድል በበቂ ሁኔታ እንዳይጠቀሙበት እንቅፋት ሆኖባቸዋል።
ችግሩ የፋይናንስ ተቋማቱ ፍርሃት ብቻ አይደለም፤ እጅግ የተንዛዛው የአውሮፓ ህብረት ቢሮክራሲም ሌላው የራስ ምታት ነው። ለአብነት ያህል፣ የአውሮፓ ህብረት የደን ጭፍጨፋን ለመከላከል ያወጣው አዲስ እና ጥብቅ ደንብ፣ በተለይም የኢትዮጵያን የግብርና ምርቶች ወደ አውሮፓ ለማስገባት እጅግ የተወሳሰበ የዲጂታል መከታተያ ስርዓትን ይጠይቃል። ይህንን መሰረተ ልማት ለመገንባት ህብረቱ 'ግሎባል ጌትዌይ' በተሰኘው መርሃ ግብሩ ከፍተኛ በጀት ቢመድብም፣ የኦስትሪያ የኢኮኖሚ የጀርባ አጥንት የሆኑት አነስተኛና መካከለኛ ኩባንያዎች የተወሳሰበውን የወረቀት ስራ እና የህብረቱን ቢሮክራሲ ማለፍ ባለመቻላቸው ከዕድሉ እየተገለሉ ይገኛሉ። የኦስትሪያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የንግድ አገልግሎት ክፍል ምክትል ዳይሬክተር ሮቤርቶ ቲም ይህንን እውነታ ለ'ካፒታል' ጋዜጣ አምነዋል።
ይህን መዋቅራዊ የፋይናንስ እና የቢሮክራሲ ማነቆ ለመስበር፣ የኦስትሪያ መንግስት "ቲም ኦስትሪያ" የሚል ጥምረት በመፍጠር ትናንሽ ኩባንያዎችን በአንድ ላይ የማሰባሰብ እና የግል ባንኮችን ፍርሃት ለመቀነስ መንግስታዊ የብድር ዋስትናዎችን የማመቻቸት ስራ መጀመሩን አስታውቋል። በሌላ በኩል ደግሞ፣ የአውሮፓ ህብረት ምክር ቤት በኢትዮጵያውያን ላይ ጥሎት የነበረውን ጥብቅ የሼንገን ቪዛ ክልከላ በማንሳት፣ የቪዛ አሰጣጡን ወደ መደበኛው የ15 ቀናት ሂደት እና መሰረታዊ የ80 ዩሮ ክፍያ መመለሱ የኦስትሪያ ባለስልጣናት የንግድ ግንኙነታቸውን ለማሳለጥ እንደ ጥሩ አጋጣሚ ወስደውታል። ሆኖም ይህ የቪዛ ማሻሻያ እና የፖሊሲ ለውጥ በተግባር የሚጠበቀውን የኢኮኖሚ ትብብር ሊያመጣ የሚችለው፣ የአውሮፓ ባንኮች ከተጣባባቸው የኢንቨስትመንት ስጋት እና ፍርሃት ሲላቀቁ ብቻ መሆኑን የዘርፉ ተንታኞች ይሞግታሉ።
ችግሩ የፋይናንስ ተቋማቱ ፍርሃት ብቻ አይደለም፤ እጅግ የተንዛዛው የአውሮፓ ህብረት ቢሮክራሲም ሌላው የራስ ምታት ነው። ለአብነት ያህል፣ የአውሮፓ ህብረት የደን ጭፍጨፋን ለመከላከል ያወጣው አዲስ እና ጥብቅ ደንብ፣ በተለይም የኢትዮጵያን የግብርና ምርቶች ወደ አውሮፓ ለማስገባት እጅግ የተወሳሰበ የዲጂታል መከታተያ ስርዓትን ይጠይቃል። ይህንን መሰረተ ልማት ለመገንባት ህብረቱ 'ግሎባል ጌትዌይ' በተሰኘው መርሃ ግብሩ ከፍተኛ በጀት ቢመድብም፣ የኦስትሪያ የኢኮኖሚ የጀርባ አጥንት የሆኑት አነስተኛና መካከለኛ ኩባንያዎች የተወሳሰበውን የወረቀት ስራ እና የህብረቱን ቢሮክራሲ ማለፍ ባለመቻላቸው ከዕድሉ እየተገለሉ ይገኛሉ። የኦስትሪያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የንግድ አገልግሎት ክፍል ምክትል ዳይሬክተር ሮቤርቶ ቲም ይህንን እውነታ ለ'ካፒታል' ጋዜጣ አምነዋል።
ይህን መዋቅራዊ የፋይናንስ እና የቢሮክራሲ ማነቆ ለመስበር፣ የኦስትሪያ መንግስት "ቲም ኦስትሪያ" የሚል ጥምረት በመፍጠር ትናንሽ ኩባንያዎችን በአንድ ላይ የማሰባሰብ እና የግል ባንኮችን ፍርሃት ለመቀነስ መንግስታዊ የብድር ዋስትናዎችን የማመቻቸት ስራ መጀመሩን አስታውቋል። በሌላ በኩል ደግሞ፣ የአውሮፓ ህብረት ምክር ቤት በኢትዮጵያውያን ላይ ጥሎት የነበረውን ጥብቅ የሼንገን ቪዛ ክልከላ በማንሳት፣ የቪዛ አሰጣጡን ወደ መደበኛው የ15 ቀናት ሂደት እና መሰረታዊ የ80 ዩሮ ክፍያ መመለሱ የኦስትሪያ ባለስልጣናት የንግድ ግንኙነታቸውን ለማሳለጥ እንደ ጥሩ አጋጣሚ ወስደውታል። ሆኖም ይህ የቪዛ ማሻሻያ እና የፖሊሲ ለውጥ በተግባር የሚጠበቀውን የኢኮኖሚ ትብብር ሊያመጣ የሚችለው፣ የአውሮፓ ባንኮች ከተጣባባቸው የኢንቨስትመንት ስጋት እና ፍርሃት ሲላቀቁ ብቻ መሆኑን የዘርፉ ተንታኞች ይሞግታሉ።
25 days ago
79ኛዉ የዓለም ጤና ጉባኤ በስዊዘርላንድ ጄኔቫ እየተካሄደ ይገኛል #wha79
_____________
በጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ የተመራዉ የኢትዮጵያ ልዑካን ቡድን በጄኔቫ እየተካሄደ በለዉ 79ኛዉ የዓለም ጤና ጉባኤ ላይ እየተሳተፈ ይገኛል።
በጉባኤዉ ላይ ንግግር ያደረጉት የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ በቅርቡ ይፋ የሆነዉ የህብረተሰብ ጤና ዳሰሳ ጥናት ግኝት መሰረት ኢትዮጵያ የእናቶችና ህጻናት ሞትን በመቀነስ ረገድ አመርቂ ዉጤት ማስመዝገቧን በመግለጽ በቀጣይም አለም አቀፍ የጤና ተደራሽነትን በማረጋገጥ ለመጀመሪያ ደረጃ ጤና ክብካቤ ከፍተኛ ትኩረት ተሰጥቶ ጠንካራ የጤና ስርዓት እንዲፈጠር በትጋት እንደሚሰራ አጽንኦት በመስጠት ተናግረዋል።
በመላዉ ህብረተሰብ ተሳትፎና የሚመለከታቸዉ ባለድርሻ አካላት ቅንጅት እንዲሁም የጤና ባለሙያዉን ተነሳሽነትና ተጠቃሚነት በማረጋገጥ የእናቶችና ህጸናት ጤናን በቀጣይነት ማሻሻል፣ ተላላፊና ተላላፊ ያልሆኑ በሽታዎችን መከላከልና መቆጣጠር፣ በዘመናዊ ቴክኖሎጂ በመታገዝ ጥራት ያለዉ የጤና አገልግሎት ተደራሽ እንዲሆን በትኩረት እንደሚሰራ የገለጹት ሚኒስትሯ ኢትዮጵያ ቀጣይነት ያለዉ የጤና ልማት ግቦችን ለማሳካት ከዓለም ጤና ድርጅት፣ ከአፍርካ ህብረት፣ ከሀገራት፣ ከሀገር በቀልና አለም አቀፍ አጋር ድርጅቶች እንዲሁም ሁሉም ባለድርሻ አካላት ጋር በቅንጅት ለመስራት ቁርጠኛ መሆኗን ገልጸዋል።
The 79th World Health Assembly is being held in Geneva, Switzerland
______________
The Ethiopian delegation led by Health Minister Dr. Mekdes Daba is participating in the 79th World Health Assembly being held in Geneva.
Health Minister Dr. Mekdes Daba, who made a speech at the assembly, stated that according to the recently released public health survey findings, Ethiopia has recorded encouraging results in reducing maternal and child mortality, and emphasized that in the future, by ensuring universal health coverage, high attention will be given to primary health care to diligently work towards creating a strong health system.
The Minister stated that focus will be given to continuously improving maternal and child health through the participation of the entire community and the coordination of relevant stakeholders, as well as by ensuring the motivation and benefit of health professionals, and preventing and controlling communicable and non-communicable diseases, and making quality health services accessible with the help of modern technology: also expressed that Ethiopia is committed to working in coordination with the World Health Organization, the African Union, countries, local and international partner organizations, as well as all stakeholders to achieve the sustainable health development goals.
_____________
በጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ የተመራዉ የኢትዮጵያ ልዑካን ቡድን በጄኔቫ እየተካሄደ በለዉ 79ኛዉ የዓለም ጤና ጉባኤ ላይ እየተሳተፈ ይገኛል።
በጉባኤዉ ላይ ንግግር ያደረጉት የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ በቅርቡ ይፋ የሆነዉ የህብረተሰብ ጤና ዳሰሳ ጥናት ግኝት መሰረት ኢትዮጵያ የእናቶችና ህጻናት ሞትን በመቀነስ ረገድ አመርቂ ዉጤት ማስመዝገቧን በመግለጽ በቀጣይም አለም አቀፍ የጤና ተደራሽነትን በማረጋገጥ ለመጀመሪያ ደረጃ ጤና ክብካቤ ከፍተኛ ትኩረት ተሰጥቶ ጠንካራ የጤና ስርዓት እንዲፈጠር በትጋት እንደሚሰራ አጽንኦት በመስጠት ተናግረዋል።
በመላዉ ህብረተሰብ ተሳትፎና የሚመለከታቸዉ ባለድርሻ አካላት ቅንጅት እንዲሁም የጤና ባለሙያዉን ተነሳሽነትና ተጠቃሚነት በማረጋገጥ የእናቶችና ህጸናት ጤናን በቀጣይነት ማሻሻል፣ ተላላፊና ተላላፊ ያልሆኑ በሽታዎችን መከላከልና መቆጣጠር፣ በዘመናዊ ቴክኖሎጂ በመታገዝ ጥራት ያለዉ የጤና አገልግሎት ተደራሽ እንዲሆን በትኩረት እንደሚሰራ የገለጹት ሚኒስትሯ ኢትዮጵያ ቀጣይነት ያለዉ የጤና ልማት ግቦችን ለማሳካት ከዓለም ጤና ድርጅት፣ ከአፍርካ ህብረት፣ ከሀገራት፣ ከሀገር በቀልና አለም አቀፍ አጋር ድርጅቶች እንዲሁም ሁሉም ባለድርሻ አካላት ጋር በቅንጅት ለመስራት ቁርጠኛ መሆኗን ገልጸዋል።
The 79th World Health Assembly is being held in Geneva, Switzerland
______________
The Ethiopian delegation led by Health Minister Dr. Mekdes Daba is participating in the 79th World Health Assembly being held in Geneva.
Health Minister Dr. Mekdes Daba, who made a speech at the assembly, stated that according to the recently released public health survey findings, Ethiopia has recorded encouraging results in reducing maternal and child mortality, and emphasized that in the future, by ensuring universal health coverage, high attention will be given to primary health care to diligently work towards creating a strong health system.
The Minister stated that focus will be given to continuously improving maternal and child health through the participation of the entire community and the coordination of relevant stakeholders, as well as by ensuring the motivation and benefit of health professionals, and preventing and controlling communicable and non-communicable diseases, and making quality health services accessible with the help of modern technology: also expressed that Ethiopia is committed to working in coordination with the World Health Organization, the African Union, countries, local and international partner organizations, as well as all stakeholders to achieve the sustainable health development goals.
26 days ago
Ethio telecom and the African Development Bank (AfDB) Review Strategic Partnership to Accelerate Ethiopia’s Digital Transformation and Next Horizon Strategy
Ethio telecom CEO, Frehiwot Tamru, held a high-level strategic engagement with Excellency Mr. Solomon Quaynor S, Vice President of the African Development Bank, together with senior AfDB management, to review the ongoing partnership and collaborative engagements aimed at supporting the execution of Ethio telecom’s transformative “Next Horizon: Digital & Beyond 2028” strategy and Ethiopia’s broader digital transformation journey.
During the meeting, both institutions assessed the strong progress of their ongoing strategic engagements and financing discussions designed to accelerate the expansion and modernization of Ethiopia’s digital and telecom infrastructure, strengthen digital platforms and ecosystems, and expand inclusive access to innovative digital services that empower millions of citizens, businesses, and institutions across the country.
The CEO briefed the AfDB leadership on the significant progress being achieved under the “Next Horizon: Digital & Beyond 2028” strategy, highlighting Ethio telecom’s continued growth and advancement across all major business and transformation pillars. She emphasized the company’s successful evolution from a traditional telecom operator into a leading digital solutions and platform provider, supported by continuous investments in advanced telecom infrastructure, cloud services, AI-enabled technologies, fintech ecosystems, and digital platforms.
The discussion further highlighted Ethio telecom’s rapidly expanding “Beyond Connectivity” ecosystem, including strategic digital platforms such as telebirr, Zemen GEBEYA, and znexus, which are increasingly contributing to financial inclusion, digital commerce, entrepreneurship, innovation, and socio-economic empowerment. The CEO also outlined the company’s ongoing investments in next-generation digital infrastructure, including 4G and 5G expansion, rural connectivity, cloud and AI capabilities, green and energy-efficient infrastructure, and cross-border initiatives such as the Horizon Fiber project, which collectively reinforce Ethiopia’s growing role in the regional digital economy.
Vice President Solomon Quaynor and the AfDB senior management acknowledged Ethio telecom’s remarkable transformation journey and operational progress, noting the company’s growing relevance as one of Africa’s leading digital transformation success stories. They reaffirmed AfDB’s commitment to strengthening strategic collaboration and exploring sustainable financing frameworks that support large-scale digital infrastructure development, digital inclusion, innovation, and long-term economic growth.
The engagement also reflected the shared commitment of both institutions toward advancing continental priorities, including Africa’s digital transformation agenda, regional digital integration, and the broader vision of a connected and inclusive African digital economy.
At the conclusion of the meeting, Ethio telecom and the African Development Bank reaffirmed their mutual commitment to expediting ongoing collaborative initiatives, deepening their long-term strategic partnership, and accelerating investments that will continue to digitally transform Ethiopia, empower millions of lives, and contribute to sustainable and inclusive growth across the continent.
#ethiotelecom #afdb #digitalafrica #nexthorizon2028 #telebirr #digitalethiopia #digitalafrica #gsma #itu
Ethio telecom CEO, Frehiwot Tamru, held a high-level strategic engagement with Excellency Mr. Solomon Quaynor S, Vice President of the African Development Bank, together with senior AfDB management, to review the ongoing partnership and collaborative engagements aimed at supporting the execution of Ethio telecom’s transformative “Next Horizon: Digital & Beyond 2028” strategy and Ethiopia’s broader digital transformation journey.
During the meeting, both institutions assessed the strong progress of their ongoing strategic engagements and financing discussions designed to accelerate the expansion and modernization of Ethiopia’s digital and telecom infrastructure, strengthen digital platforms and ecosystems, and expand inclusive access to innovative digital services that empower millions of citizens, businesses, and institutions across the country.
The CEO briefed the AfDB leadership on the significant progress being achieved under the “Next Horizon: Digital & Beyond 2028” strategy, highlighting Ethio telecom’s continued growth and advancement across all major business and transformation pillars. She emphasized the company’s successful evolution from a traditional telecom operator into a leading digital solutions and platform provider, supported by continuous investments in advanced telecom infrastructure, cloud services, AI-enabled technologies, fintech ecosystems, and digital platforms.
The discussion further highlighted Ethio telecom’s rapidly expanding “Beyond Connectivity” ecosystem, including strategic digital platforms such as telebirr, Zemen GEBEYA, and znexus, which are increasingly contributing to financial inclusion, digital commerce, entrepreneurship, innovation, and socio-economic empowerment. The CEO also outlined the company’s ongoing investments in next-generation digital infrastructure, including 4G and 5G expansion, rural connectivity, cloud and AI capabilities, green and energy-efficient infrastructure, and cross-border initiatives such as the Horizon Fiber project, which collectively reinforce Ethiopia’s growing role in the regional digital economy.
Vice President Solomon Quaynor and the AfDB senior management acknowledged Ethio telecom’s remarkable transformation journey and operational progress, noting the company’s growing relevance as one of Africa’s leading digital transformation success stories. They reaffirmed AfDB’s commitment to strengthening strategic collaboration and exploring sustainable financing frameworks that support large-scale digital infrastructure development, digital inclusion, innovation, and long-term economic growth.
The engagement also reflected the shared commitment of both institutions toward advancing continental priorities, including Africa’s digital transformation agenda, regional digital integration, and the broader vision of a connected and inclusive African digital economy.
At the conclusion of the meeting, Ethio telecom and the African Development Bank reaffirmed their mutual commitment to expediting ongoing collaborative initiatives, deepening their long-term strategic partnership, and accelerating investments that will continue to digitally transform Ethiopia, empower millions of lives, and contribute to sustainable and inclusive growth across the continent.
#ethiotelecom #afdb #digitalafrica #nexthorizon2028 #telebirr #digitalethiopia #digitalafrica #gsma #itu
27 days ago
በአይራብ ዶኔሽን እና በጃተኒ አሊ ፋውንዴሽን የተዘጋጀው ይፋዊ የዲጂታል ገቢ ማሰባሰቢያ መርሃ-ግብር ሊካሄድ ነው።
👉ተቋማቱ የጋራ ስምምነት ተፈራረሙ
በአይራብ ዶኔሽን እና በጃተኒ አሊ ፋውንዴሽን በጋራ የተዘጋጀው ይፋዊ የገቢ ማሰባሰቢያ የመክፈቻ ፕሮግራም በቅርቡ እንደሚካሄድ የተገለጸ ሲሆን፣ ሁለቱ ተቋማትም አብረው ለመሥራት የሚያስችላቸውን የጋራ ስምምነት በይፋ ተፈራርመዋል።
ይህ ልዩ መርሃ-ግብር ደህንነቱ በተጠበቀ፣ ግልጽነት ባለው እና በዘመናዊ ቴክኖሎጂ በተደገፉ ዲጂታል የለጋሽነት መፍትሄዎች አማካኝነት፣ ተፅዕኖ ፈጣሪ ሰብአዊ እና ማህበረሰባዊ እገዛዎችን በዘላቂነት ለመደገፍ ያለመ ስትራቴጂካዊ የገቢ ማሰባሰብ አጋርነት መጀመሩን አብስረዋል።
በዕለቱም አይራብ ዶኔሽን የሀገር ውስጥና የውጭ ሀገር ለጋሾች በቴሌብር ሱፐር አፕ እና በአይራብ ዶኔሽን ድረ-ገጽ አማካኝነት በቀላሉና በአስተማማኝ ሁኔታ መዋጮ ማድረግ የሚችሉበትን ምቹ ዲጂታል አሰራር በጉልህ የሚያሳይ ይሆናል።
የአይራብ ቴክ ሶሉሽን ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር (AYRAB TECH SOLUTION PLC) መስራች አቶ ቢኒያም ፈቃዱ እና የጃተኒ አሊ ፋውንዴሽን ዋና ስራ አስፈፃሚ ዶክተር መሌቻ ሎጄ ህዝቡ እና የሚመለከተው አካል ሁሉ በዚህ ሰብአዊ ስራ ላይ ከጎናቸው እንዲሆንና አጋርነቱን እንዲያጠናክር ጥሪያቸውን አስተላልፈዋል።
ጃታኒ አሊ ፋውንዴሽን በአርቆ አሳቢው ሻለቃ ጃታኒ አሊ ማስታወሻነት የተመሰረተ ሲሆን፣ ማህበረሰቡ ራሱን እንዲችል፣ ጠንካራ የሆነ ማህበረሰብ እንዲገነባ እና ዘላቂ ልማት እንዲፈጠር በትምህርት፣ በውሃ፣ በጤና እና በማህበረሰብ አቅም ግንባታ ላይ በትጋት እየሰራ ነው።
ዛሬ የፋውንዴሽኑ ዋና ስራ አስፈፃሚና በተለያዩ ሀገር የሃላፊነት ቦታዎች የሚያገለግሉ ብዙ ግለሰቦች ሻለቃ ጃታኒ አሊ በተቋቋመው ትምህርት ቤት የተማሩ ሲሆን፣ ይህም የፋውንዴሽኑ ትውልድ የሚቀይር ራዕይ ህያው ማስረጃ ነው።
የእርስዎ ድጋፍ አንድ ልጅ እንዲማር፣ አንድ ቤተሰብ ተስፋ እንዲያገኝ እና አንድ ማህበረሰብ በራሱ እግር እንዲቆም ያግዛል።
ዛሬ ይቀላቀሉ ፣ ይደግፉ ፣ዘላቂ ለውጥ ይፍጠሩ። ሲሉ ጥሪያቸውንም አስተላልፈዋል።
እንዲሁም: በቴሌብር ሱፐር አፕ ላይ በሚገኘው አይራብ(AYRAB) አፕ ላይ እና በአይራብ ዶኔሽን ( https://donate.ayrabtech.c... ) ሊንክ በመግባት በቀላሉ በሃገር ውስጥም ይሁን ከሃገር ውጪ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን እና የኢትዮዽያ ወዳጆች በቀላሉ የፈለጉትን እና የቻሉትን ያህል መለገስ የሚችሉ መሆኑን አሳውቀዋል።
ይህንን ትልቅ ሰብአዊ እቅድ በይፋ ለመጀመር በሚሰናዳው በዚሁ ደማቅ መርሃ-ግብር ላይ ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች፣ በጎ አድራጊዎች፣ የቢዝነስ መሪዎች፣ የሶሻል ሚዲያ ተጽዕኖ ፈጣሪዎች፣ ታዋቂ የኢትዮጵያ ስብዕናዎች እና ከተለያዩ ዘርፎች የተወጣጡ ደጋፊዎች እንደሚገኙ ታውቋል።
👉ተቋማቱ የጋራ ስምምነት ተፈራረሙ
በአይራብ ዶኔሽን እና በጃተኒ አሊ ፋውንዴሽን በጋራ የተዘጋጀው ይፋዊ የገቢ ማሰባሰቢያ የመክፈቻ ፕሮግራም በቅርቡ እንደሚካሄድ የተገለጸ ሲሆን፣ ሁለቱ ተቋማትም አብረው ለመሥራት የሚያስችላቸውን የጋራ ስምምነት በይፋ ተፈራርመዋል።
ይህ ልዩ መርሃ-ግብር ደህንነቱ በተጠበቀ፣ ግልጽነት ባለው እና በዘመናዊ ቴክኖሎጂ በተደገፉ ዲጂታል የለጋሽነት መፍትሄዎች አማካኝነት፣ ተፅዕኖ ፈጣሪ ሰብአዊ እና ማህበረሰባዊ እገዛዎችን በዘላቂነት ለመደገፍ ያለመ ስትራቴጂካዊ የገቢ ማሰባሰብ አጋርነት መጀመሩን አብስረዋል።
በዕለቱም አይራብ ዶኔሽን የሀገር ውስጥና የውጭ ሀገር ለጋሾች በቴሌብር ሱፐር አፕ እና በአይራብ ዶኔሽን ድረ-ገጽ አማካኝነት በቀላሉና በአስተማማኝ ሁኔታ መዋጮ ማድረግ የሚችሉበትን ምቹ ዲጂታል አሰራር በጉልህ የሚያሳይ ይሆናል።
የአይራብ ቴክ ሶሉሽን ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር (AYRAB TECH SOLUTION PLC) መስራች አቶ ቢኒያም ፈቃዱ እና የጃተኒ አሊ ፋውንዴሽን ዋና ስራ አስፈፃሚ ዶክተር መሌቻ ሎጄ ህዝቡ እና የሚመለከተው አካል ሁሉ በዚህ ሰብአዊ ስራ ላይ ከጎናቸው እንዲሆንና አጋርነቱን እንዲያጠናክር ጥሪያቸውን አስተላልፈዋል።
ጃታኒ አሊ ፋውንዴሽን በአርቆ አሳቢው ሻለቃ ጃታኒ አሊ ማስታወሻነት የተመሰረተ ሲሆን፣ ማህበረሰቡ ራሱን እንዲችል፣ ጠንካራ የሆነ ማህበረሰብ እንዲገነባ እና ዘላቂ ልማት እንዲፈጠር በትምህርት፣ በውሃ፣ በጤና እና በማህበረሰብ አቅም ግንባታ ላይ በትጋት እየሰራ ነው።
ዛሬ የፋውንዴሽኑ ዋና ስራ አስፈፃሚና በተለያዩ ሀገር የሃላፊነት ቦታዎች የሚያገለግሉ ብዙ ግለሰቦች ሻለቃ ጃታኒ አሊ በተቋቋመው ትምህርት ቤት የተማሩ ሲሆን፣ ይህም የፋውንዴሽኑ ትውልድ የሚቀይር ራዕይ ህያው ማስረጃ ነው።
የእርስዎ ድጋፍ አንድ ልጅ እንዲማር፣ አንድ ቤተሰብ ተስፋ እንዲያገኝ እና አንድ ማህበረሰብ በራሱ እግር እንዲቆም ያግዛል።
ዛሬ ይቀላቀሉ ፣ ይደግፉ ፣ዘላቂ ለውጥ ይፍጠሩ። ሲሉ ጥሪያቸውንም አስተላልፈዋል።
እንዲሁም: በቴሌብር ሱፐር አፕ ላይ በሚገኘው አይራብ(AYRAB) አፕ ላይ እና በአይራብ ዶኔሽን ( https://donate.ayrabtech.c... ) ሊንክ በመግባት በቀላሉ በሃገር ውስጥም ይሁን ከሃገር ውጪ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን እና የኢትዮዽያ ወዳጆች በቀላሉ የፈለጉትን እና የቻሉትን ያህል መለገስ የሚችሉ መሆኑን አሳውቀዋል።
ይህንን ትልቅ ሰብአዊ እቅድ በይፋ ለመጀመር በሚሰናዳው በዚሁ ደማቅ መርሃ-ግብር ላይ ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች፣ በጎ አድራጊዎች፣ የቢዝነስ መሪዎች፣ የሶሻል ሚዲያ ተጽዕኖ ፈጣሪዎች፣ ታዋቂ የኢትዮጵያ ስብዕናዎች እና ከተለያዩ ዘርፎች የተወጣጡ ደጋፊዎች እንደሚገኙ ታውቋል።
27 days ago
በአይራብ ዶኔሽን እና በጃተኒ አሊ ፋውንዴሽን የተዘጋጀው ይፋዊ የዲጂታል ገቢ ማሰባሰቢያ መርሃ-ግብር ሊካሄድ ነው
📌ተቋማቱ የጋራ ስምምነት ተፈራረሙ
#ethiopia | በአይራብ ዶኔሽን እና በጃተኒ አሊ ፋውንዴሽን በጋራ የተዘጋጀው ይፋዊ የገቢ ማሰባሰቢያ የመክፈቻ ፕሮግራም በቅርቡ እንደሚካሄድ የተገለጸ ሲሆን፣ ሁለቱ ተቋማትም አብረው ለመሥራት የሚያስችላቸውን የጋራ ስምምነት በይፋ ተፈራርመዋል።
ይህ ልዩ መርሃ-ግብር ደህንነቱ በተጠበቀ፣ ግልጽነት ባለው እና በዘመናዊ ቴክኖሎጂ በተደገፉ ዲጂታል የለጋሽነት መፍትሄዎች አማካኝነት፣ ተፅዕኖ ፈጣሪ ሰብአዊ እና ማህበረሰባዊ እገዛዎችን በዘላቂነት ለመደገፍ ያለመ ስትራቴጂካዊ የገቢ ማሰባሰብ አጋርነት መጀመሩን አብስረዋል።
በዕለቱም አይራብ ዶኔሽን የሀገር ውስጥና የውጭ ሀገር ለጋሾች በቴሌብር ሱፐር አፕ እና በአይራብ ዶኔሽን ድረ-ገጽ አማካኝነት በቀላሉና በአስተማማኝ ሁኔታ መዋጮ ማድረግ የሚችሉበትን ምቹ ዲጂታል አሰራር በጉልህ የሚያሳይ ይሆናል።
የአይራብ ቴክ ሶሉሽን ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር (AYRAB TECH SOLUTION PLC) መስራች አቶ ቢኒያም ፈቃዱ እና የጃተኒ አሊ ፋውንዴሽን ዋና ስራ አስፈፃሚ ዶክተር መሌቻ ሎጄ ህዝቡ እና የሚመለከተው አካል ሁሉ በዚህ ሰብአዊ ስራ ላይ ከጎናቸው እንዲሆንና አጋርነቱን እንዲያጠናክር ጥሪያቸውን አስተላልፈዋል።
ጃታኒ አሊ ፋውንዴሽን በአርቆ አሳቢው ሻለቃ ጃታኒ አሊ ማስታወሻነት የተመሰረተ ሲሆን፣ ማህበረሰቡ ራሱን እንዲችል፣ ጠንካራ የሆነ ማህበረሰብ እንዲገነባ እና ዘላቂ ልማት እንዲፈጠር በትምህርት፣ በውሃ፣ በጤና እና በማህበረሰብ አቅም ግንባታ ላይ በትጋት እየሰራ ነው።
ዛሬ የፋውንዴሽኑ ዋና ስራ አስፈፃሚና በተለያዩ ሀገር የሃላፊነት ቦታዎች የሚያገለግሉ ብዙ ግለሰቦች ሻለቃ ጃታኒ አሊ በተቋቋመው ትምህርት ቤት የተማሩ ሲሆን፣ ይህም የፋውንዴሽኑ ትውልድ የሚቀይር ራዕይ ህያው ማስረጃ ነው።
የእርስዎ ድጋፍ አንድ ልጅ እንዲማር፣ አንድ ቤተሰብ ተስፋ እንዲያገኝ እና አንድ ማህበረሰብ በራሱ እግር እንዲቆም ያግዛል።
ዛሬ ይቀላቀሉ ፣ ይደግፉ ፣ዘላቂ ለውጥ ይፍጠሩ። ሲሉ ጥሪያቸውንም አስተላልፈዋል።
እንዲሁም: በቴሌብር ሱፐር አፕ ላይ በሚገኘው አይራብ(AYRAB) አፕ ላይ እና በአይራብ ዶኔሽን ( https://donate.ayrabtech.c... ) ሊንክ በመግባት በቀላሉ በሃገር ውስጥም ይሁን ከሃገር ውጪ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን እና የኢትዮዽያ ወዳጆች በቀላሉ የፈለጉትን እና የቻሉትን ያህል መለገስ የሚችሉ መሆኑን አሳውቀዋል።
ይህንን ትልቅ ሰብአዊ እቅድ በይፋ ለመጀመር በሚሰናዳው በዚሁ ደማቅ መርሃ-ግብር ላይ ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች፣ በጎ አድራጊዎች፣ የቢዝነስ መሪዎች፣ የሶሻል ሚዲያ ተጽዕኖ ፈጣሪዎች፣ ታዋቂ የኢትዮጵያ ስብዕናዎች እና ከተለያዩ ዘርፎች የተወጣጡ ደጋፊዎች እንደሚገኙ ታውቋል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
#ethiopia #ayrabdonation #jatanialifoundation #digitalfundraising #techforgood #humanitarianaid #telebirr #addisababa #socialimpact #ethiopiannews
📌ተቋማቱ የጋራ ስምምነት ተፈራረሙ
#ethiopia | በአይራብ ዶኔሽን እና በጃተኒ አሊ ፋውንዴሽን በጋራ የተዘጋጀው ይፋዊ የገቢ ማሰባሰቢያ የመክፈቻ ፕሮግራም በቅርቡ እንደሚካሄድ የተገለጸ ሲሆን፣ ሁለቱ ተቋማትም አብረው ለመሥራት የሚያስችላቸውን የጋራ ስምምነት በይፋ ተፈራርመዋል።
ይህ ልዩ መርሃ-ግብር ደህንነቱ በተጠበቀ፣ ግልጽነት ባለው እና በዘመናዊ ቴክኖሎጂ በተደገፉ ዲጂታል የለጋሽነት መፍትሄዎች አማካኝነት፣ ተፅዕኖ ፈጣሪ ሰብአዊ እና ማህበረሰባዊ እገዛዎችን በዘላቂነት ለመደገፍ ያለመ ስትራቴጂካዊ የገቢ ማሰባሰብ አጋርነት መጀመሩን አብስረዋል።
በዕለቱም አይራብ ዶኔሽን የሀገር ውስጥና የውጭ ሀገር ለጋሾች በቴሌብር ሱፐር አፕ እና በአይራብ ዶኔሽን ድረ-ገጽ አማካኝነት በቀላሉና በአስተማማኝ ሁኔታ መዋጮ ማድረግ የሚችሉበትን ምቹ ዲጂታል አሰራር በጉልህ የሚያሳይ ይሆናል።
የአይራብ ቴክ ሶሉሽን ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር (AYRAB TECH SOLUTION PLC) መስራች አቶ ቢኒያም ፈቃዱ እና የጃተኒ አሊ ፋውንዴሽን ዋና ስራ አስፈፃሚ ዶክተር መሌቻ ሎጄ ህዝቡ እና የሚመለከተው አካል ሁሉ በዚህ ሰብአዊ ስራ ላይ ከጎናቸው እንዲሆንና አጋርነቱን እንዲያጠናክር ጥሪያቸውን አስተላልፈዋል።
ጃታኒ አሊ ፋውንዴሽን በአርቆ አሳቢው ሻለቃ ጃታኒ አሊ ማስታወሻነት የተመሰረተ ሲሆን፣ ማህበረሰቡ ራሱን እንዲችል፣ ጠንካራ የሆነ ማህበረሰብ እንዲገነባ እና ዘላቂ ልማት እንዲፈጠር በትምህርት፣ በውሃ፣ በጤና እና በማህበረሰብ አቅም ግንባታ ላይ በትጋት እየሰራ ነው።
ዛሬ የፋውንዴሽኑ ዋና ስራ አስፈፃሚና በተለያዩ ሀገር የሃላፊነት ቦታዎች የሚያገለግሉ ብዙ ግለሰቦች ሻለቃ ጃታኒ አሊ በተቋቋመው ትምህርት ቤት የተማሩ ሲሆን፣ ይህም የፋውንዴሽኑ ትውልድ የሚቀይር ራዕይ ህያው ማስረጃ ነው።
የእርስዎ ድጋፍ አንድ ልጅ እንዲማር፣ አንድ ቤተሰብ ተስፋ እንዲያገኝ እና አንድ ማህበረሰብ በራሱ እግር እንዲቆም ያግዛል።
ዛሬ ይቀላቀሉ ፣ ይደግፉ ፣ዘላቂ ለውጥ ይፍጠሩ። ሲሉ ጥሪያቸውንም አስተላልፈዋል።
እንዲሁም: በቴሌብር ሱፐር አፕ ላይ በሚገኘው አይራብ(AYRAB) አፕ ላይ እና በአይራብ ዶኔሽን ( https://donate.ayrabtech.c... ) ሊንክ በመግባት በቀላሉ በሃገር ውስጥም ይሁን ከሃገር ውጪ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን እና የኢትዮዽያ ወዳጆች በቀላሉ የፈለጉትን እና የቻሉትን ያህል መለገስ የሚችሉ መሆኑን አሳውቀዋል።
ይህንን ትልቅ ሰብአዊ እቅድ በይፋ ለመጀመር በሚሰናዳው በዚሁ ደማቅ መርሃ-ግብር ላይ ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች፣ በጎ አድራጊዎች፣ የቢዝነስ መሪዎች፣ የሶሻል ሚዲያ ተጽዕኖ ፈጣሪዎች፣ ታዋቂ የኢትዮጵያ ስብዕናዎች እና ከተለያዩ ዘርፎች የተወጣጡ ደጋፊዎች እንደሚገኙ ታውቋል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
#ethiopia #ayrabdonation #jatanialifoundation #digitalfundraising #techforgood #humanitarianaid #telebirr #addisababa #socialimpact #ethiopiannews
1 month ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) ህዝብን በከፍተኛ ደረጃ አነጋግሮ የቆየው እና በርካታ ታዋቂ ሰዎችን ተጠያቂ ያደረገው የፊንቴክ (FinTech) ኢንቨስትመንት የመኪና ግዢ ማጭበርበር የፍርድ ቤት ውሎ፣ ዛሬ ወሳኝ እና አጓጊ ውሳኔዎችን አስተናግዷል። ጉዳዩን ሲከታተል የቆየው የከፍተኛው ፍርድ ቤት አራተኛ ልዩ ልዩ ችሎት፣ በጉዳዩ የተጠረጠሩ ስድስት ታዋቂ አርቲስቶች እና ቲክቶከሮች ላይ የዋስትና መብት ውሳኔዎችን ያሳለፈ ማሳለፉን ቀደም ሲል በዘ-ሐበሻ ዜና መዘገባችን ይታወሳል።
በዛሬው ረፋድ የችሎት ውሎ፣ ፍርድ ቤቱ አብዛኛዎቹን ተከሳሾች በከፍተኛ የገንዘብ ዋስትና እንዲለቀቁ ወስኗል። በዚህም መሰረት አንጋፋዎቹን አርቲስቶች ሠራዊት ፍቅሬን፣ ሰለሞን ቦጋለን፣ ይገረም ደጀኔን እና ዳንኤል ተገኝን እያንዳንዳቸው ግማሽ ሚሊዮን (500 ሺህ) ብር በማስያዝ በዋስ እንዲወጡ ፈቅዷል። በሌላ በኩል፣ ተከሳሾቹ ካሊድ ናስር እና አብርሃም ግዛው እያንዳንዳቸው 400 ሺህ ብር በማስያዝ የዋስትና መብታቸው እንዲከበርላቸው ተወስኗል። ፍርድ ቤቱ የገንዘብ መጠኑን ለሁለቱ ተከሳሾች ዝቅ ያደረገበት ዋነኛ ምክንያት፣ የገቢ መጠናቸው ከሌሎቹ አርቲስቶች አነስተኛ መሆኑን ከግምት ውስጥ በማስገባት መሆኑን በችሎቱ በግልፅ ተነግሯል። ከዚህ የከባድ ገንዘብ ዋስትና በተጨማሪ፣ ፍርድ ቤቱ ሁሉም ተከሳሾች የህግ ሂደቱ ሙሉ በሙሉ እስኪጠናቀቅ ድረስ ከሀገር እንዳይወጡ ጥብቅ እገዳ ጥሎባቸዋል።
የጠዋቱ ክፍለ ጊዜ ለአርቲስቶቹ የምስራች ይዞ ቢመጣም፣ የከሰዓት በኋላው ችሎት ግን ለቲክቶከሩ መንሱር ጀማል የተለየ እና ፈታኝ ሆኖ አምሽቷል። ባለፈው ሳምንት ዓቃቤ ህግ የመንሱርን በዋስትና መውጣት አጥብቆ በመቃወም ምክንያቱን በፅሁፍ እንዲያቀርብ በታዘዘው መሰረት፣ የዛሬው ከሰዓት ችሎት የግራ ቀኙን ክርክር አስተናግዷል። መንሱር ጀማል ከጠበቆቹ ጋር በድጋሚ ፍርድ ቤት የቀረበ ሲሆን፣ ጠበቆቹም በአቃቤ ህግ መቃወሚያ ላይ ምላሻቸውን በፅሁፍ አስገብተዋል። ይሁን እንጂ ፍርድ ቤቱ የቀረቡትን የፅሁፍ ክርክሮች መርምሮ በመንሱር የዋስትና ጉዳይ ላይ የመጨረሻ ብይን ለመስጠት ለግንቦት 10 ቀን ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቷል። ይህ ውሳኔ ቲክቶከሩን እስከ ቀጠሮው ቀን ድረስ በፌደራል ፖሊስ ማቆያ ውስጥ በእስር እንዲቆይ አስገድዶታል።
ይህ ውስብስብ እና የብዙዎችን ትኩረት የሳበ የፍትህ ሂደት በቀጣዩ የግንቦት 10 ቀጠሮው ተጠርጣሪዎቹ በቀረበባቸው ክስ ላይ ያላቸውን መቃወሚያ የሚያዳምጥ ይሆናል። ከዚህ አሳሳቢ የህግ ሂደት የምንረዳው ትልቁ እና አጓጊው እውነታ፣ አርቲስቶቹ የተጠየቀውን የዋስትና ገንዘብ አሟልተው በቀጣዩ ቀጠሮ ከቤታቸው በነፃነት ወደ ችሎት ሲመጡ፣ መንሱር ጀማል ግን ከማረሚያ ቤት ማቆያ ወደ ችሎት የሚቀርብ መሆኑን ነው። ይህ ክስተት ዝናን ተጠቅሞ ወደ ህዝብ የሚመጡ የኢንቨስትመንት ጥሪዎች ምን ያህል ጥንቃቄ እንደሚሹ እና መዘዛቸውም የቱንም ያህል ዝነኛ ቢኮን ከህግ ተጠያቂነት እንደማያድን ለህብረተሰቡ ትልቅ ትምህርት የሰጠ ሆኗል።
በዛሬው ረፋድ የችሎት ውሎ፣ ፍርድ ቤቱ አብዛኛዎቹን ተከሳሾች በከፍተኛ የገንዘብ ዋስትና እንዲለቀቁ ወስኗል። በዚህም መሰረት አንጋፋዎቹን አርቲስቶች ሠራዊት ፍቅሬን፣ ሰለሞን ቦጋለን፣ ይገረም ደጀኔን እና ዳንኤል ተገኝን እያንዳንዳቸው ግማሽ ሚሊዮን (500 ሺህ) ብር በማስያዝ በዋስ እንዲወጡ ፈቅዷል። በሌላ በኩል፣ ተከሳሾቹ ካሊድ ናስር እና አብርሃም ግዛው እያንዳንዳቸው 400 ሺህ ብር በማስያዝ የዋስትና መብታቸው እንዲከበርላቸው ተወስኗል። ፍርድ ቤቱ የገንዘብ መጠኑን ለሁለቱ ተከሳሾች ዝቅ ያደረገበት ዋነኛ ምክንያት፣ የገቢ መጠናቸው ከሌሎቹ አርቲስቶች አነስተኛ መሆኑን ከግምት ውስጥ በማስገባት መሆኑን በችሎቱ በግልፅ ተነግሯል። ከዚህ የከባድ ገንዘብ ዋስትና በተጨማሪ፣ ፍርድ ቤቱ ሁሉም ተከሳሾች የህግ ሂደቱ ሙሉ በሙሉ እስኪጠናቀቅ ድረስ ከሀገር እንዳይወጡ ጥብቅ እገዳ ጥሎባቸዋል።
የጠዋቱ ክፍለ ጊዜ ለአርቲስቶቹ የምስራች ይዞ ቢመጣም፣ የከሰዓት በኋላው ችሎት ግን ለቲክቶከሩ መንሱር ጀማል የተለየ እና ፈታኝ ሆኖ አምሽቷል። ባለፈው ሳምንት ዓቃቤ ህግ የመንሱርን በዋስትና መውጣት አጥብቆ በመቃወም ምክንያቱን በፅሁፍ እንዲያቀርብ በታዘዘው መሰረት፣ የዛሬው ከሰዓት ችሎት የግራ ቀኙን ክርክር አስተናግዷል። መንሱር ጀማል ከጠበቆቹ ጋር በድጋሚ ፍርድ ቤት የቀረበ ሲሆን፣ ጠበቆቹም በአቃቤ ህግ መቃወሚያ ላይ ምላሻቸውን በፅሁፍ አስገብተዋል። ይሁን እንጂ ፍርድ ቤቱ የቀረቡትን የፅሁፍ ክርክሮች መርምሮ በመንሱር የዋስትና ጉዳይ ላይ የመጨረሻ ብይን ለመስጠት ለግንቦት 10 ቀን ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቷል። ይህ ውሳኔ ቲክቶከሩን እስከ ቀጠሮው ቀን ድረስ በፌደራል ፖሊስ ማቆያ ውስጥ በእስር እንዲቆይ አስገድዶታል።
ይህ ውስብስብ እና የብዙዎችን ትኩረት የሳበ የፍትህ ሂደት በቀጣዩ የግንቦት 10 ቀጠሮው ተጠርጣሪዎቹ በቀረበባቸው ክስ ላይ ያላቸውን መቃወሚያ የሚያዳምጥ ይሆናል። ከዚህ አሳሳቢ የህግ ሂደት የምንረዳው ትልቁ እና አጓጊው እውነታ፣ አርቲስቶቹ የተጠየቀውን የዋስትና ገንዘብ አሟልተው በቀጣዩ ቀጠሮ ከቤታቸው በነፃነት ወደ ችሎት ሲመጡ፣ መንሱር ጀማል ግን ከማረሚያ ቤት ማቆያ ወደ ችሎት የሚቀርብ መሆኑን ነው። ይህ ክስተት ዝናን ተጠቅሞ ወደ ህዝብ የሚመጡ የኢንቨስትመንት ጥሪዎች ምን ያህል ጥንቃቄ እንደሚሹ እና መዘዛቸውም የቱንም ያህል ዝነኛ ቢኮን ከህግ ተጠያቂነት እንደማያድን ለህብረተሰቡ ትልቅ ትምህርት የሰጠ ሆኗል።
Sponsored by
Surafel
1 month ago
"u121du1295 u12edu1218u1323u120d u1265u1208u12cd u12a5u12e8u1320u1260u1241 u1290u12cd" u12eeu12f3u1214 u12a0u122du12a0u12ebu1225u120bu1234 u1260u12d3u122du121b u1356u12f5u12abu1235u1275 | u1274u12adu1296u120eu1302 | u12a2u1275u12eeu1335u12eb | u12d3u122du121b u1356u12f5u12abu1235u1275 | technology | digital | AI | Africa | Ethiopia #technology #digital #ai #africa #ethiopia ","delight_ranges":[],"image_ranges":[],"inline_style_ranges":[],"aggregated_ranges":[],"ranges":[{"entity":{"__typename":"Hashtag","__isEntity":"Hashtag","url":"https://www.facebook.com/h...
\
1 month ago
1 month ago
ኢትዮጵያ የአፍሪካን እውነተኛ ገጽታ ለዓለም እያስተዋወቀች ነው - የአፍሪካ የማህበራዊ ሚዲያ ተጽዕኖ ፈጣሪዎች
****************
የአፍሪካ የማህበራዊ ሚዲያ ተጽዕኖ ፈጣሪዎች ጉባኤ ፐልስ ኦፍ አፍሪካ ከኤ.ጂ.ኤ የቴክኖሎጂ ኢንተርፕራይዝ (AGA-Tech) ጋር በመተባበር በአዲስ አበባ ዓድዋ ድል መታሰቢያ ይካሄዳል።
ጉባኤውም ከነገ ሚያዚያ 29 እስከ 30/2018 ዓ.ም "ተፅዕኖ ፈጣሪዎች ለተሻለች አፍሪካ" በሚል መሪ ሃሳብ በአዲስ አበባ የዓድዋ ድል መታሰቢያ የሚካሄድ አህጉራዊ መድረክ ነው።
የ471 ሚሊዮን ተከታይ ባለቤት የሆኑ የ30 ሀገራት የአፍሪካ ማህበራዊ ሚዲያ ተጽዕኖ ፈጣሪ የጉባኤው ተሳታፊዎችም ከአራቱም የአህጉሪቷ ማዕዘናት ኢትዮጵያ አዲስ አበባ እየከተሙ ይገኛል።
በአጠቃላይ 321 ሚሊዮን ተከታዮች ያሏቸው 61 ተጽዕኖ ፈጣሪዎች አዲስ አበባ እየገቡ ሲሆን፤150 ሚሊዮን ተከታይ ያሏቸው 120 ታዋቂ ኢትዮጵያዊያን የማህበራዊ ሚዲያ የይዘት ፈጣሪዎች ይቀላቀሏቸዋል።
አዲስ አበባ የገቡ የአፍሪካ ማህበራዊ ሚዲያ ተጽዕኖ ፈጣሪዎች ለኢዜአ እንደገለጹት፤ አፍሪካ የሚነገሩ ብዝኅ እውነቶችና ፀጋዎች ሳሏት ዓለም በተሳሳተ ትርክት እንደሚረዳት ገልጸዋል።
ቦትስዋናዊው ታዋቂ የማህበራዊ ሚዲያ ይዘት ፈጣሪ ዊሊያምላስት ኬአርኤም፤ በአስደናቂ ውበትና ዕድገት እየተጎናጸፈች የምትገኘው የአፍሪካዊያን መናገሻዋ አዲስ አበባ ሁለተኛ ቤቴ ናት ብሏል።
የአፍሪካን እውነተኛ ታሪክ ለዓለም ለመግለጥ በሚፈጥራቸው ይዘቶችም ኢትዮጵያን ለማስተዋወቅ እንደሚሰራ ገልጿል።
ኢትዮጵያ የአፍሪካን እውነት ለዓለም በመግለጥ አስደናቂ ሥራ እየሰራች ነው ያለው ዊሊያምላስት፤ ይዘት ፈጣሪዎችም የራሳችን ታሪክ በትክክል በማስተዋወቅ የተዛባ ትርክትን ማረም አለብን ብሏል።
ማህበራዊ ሚዲያ ታሪክን በራስ ድምፅ ከመናገር አንጻር ያለውን ከፍተኛ ፋይዳ በአግባቡ መጠቀም እንደሚገባም አፅንኦት ሰጥቷል።
ዑጋንዳዊቷ የማህበራዊ ሚዲያ ተጽዕኖ ፈጣሪ አኳንጃ ኢስተር፤ የአፍሪካን የተሳሳተና የተዛባ ትርክት ለመቀየር የአህጉሪቷ ልጆች የሌላ ዓለም ነጋሪ እንደማያሻቸው ገልፃለች።
በጉባኤው ለመታደም አዲስ አበባ ከተማ በመገኘቷም ከአህጉሪቷ ወንድምና እህቶቿ ጋር ጠንካራ የትስስር ዕድል የምትፈጥርበት መሆኑን ተናግራለች።
አፍሪካዊያን ታሪካችንን በራሳችን እጆች ካልጻፍን ሌላው ወገን በተሳሳተ መንገድ ይከትብብናል ያለችው ደግሞ ሌላኛዋ ዑጋንዳዊት የማህበራዊ ሚዲያ ተጽዕኖ ፈጣሪ ኒያኮ አካንጃ ናት።
የአፍሪካን አዎንታዊ ምስል ለዓለም ለማሳየትም የአህጉሪቱ ይዘት ፈጣሪዎች የጋራ ኃላፊነት መሆኑን አስገንዝባለች።
ጉባኤውም አፍሪካዊ ወንድምና አህትማማችነትን በማጠናከር እውነተኛ የአፍሪካ ትርክት ማስተጋባት የሚያስችል ወሳኝ ዕድል እንደሚፈጥር ተናግራለች።
በተመሳሳይ የጉባኤው ተሳታፊ የማህበራዊ ሚዲያ ተፅዕኖ ፈጣሪ ዑጋንዳዊው ኦንጅዮ ጆሾዋ፤ ጉባኤው የእርስ በእርስ ትውውቅን በመፍጠር ለጋራ ዓላማ መስራት የሚያስችል ነው ብሏል።
****************
የአፍሪካ የማህበራዊ ሚዲያ ተጽዕኖ ፈጣሪዎች ጉባኤ ፐልስ ኦፍ አፍሪካ ከኤ.ጂ.ኤ የቴክኖሎጂ ኢንተርፕራይዝ (AGA-Tech) ጋር በመተባበር በአዲስ አበባ ዓድዋ ድል መታሰቢያ ይካሄዳል።
ጉባኤውም ከነገ ሚያዚያ 29 እስከ 30/2018 ዓ.ም "ተፅዕኖ ፈጣሪዎች ለተሻለች አፍሪካ" በሚል መሪ ሃሳብ በአዲስ አበባ የዓድዋ ድል መታሰቢያ የሚካሄድ አህጉራዊ መድረክ ነው።
የ471 ሚሊዮን ተከታይ ባለቤት የሆኑ የ30 ሀገራት የአፍሪካ ማህበራዊ ሚዲያ ተጽዕኖ ፈጣሪ የጉባኤው ተሳታፊዎችም ከአራቱም የአህጉሪቷ ማዕዘናት ኢትዮጵያ አዲስ አበባ እየከተሙ ይገኛል።
በአጠቃላይ 321 ሚሊዮን ተከታዮች ያሏቸው 61 ተጽዕኖ ፈጣሪዎች አዲስ አበባ እየገቡ ሲሆን፤150 ሚሊዮን ተከታይ ያሏቸው 120 ታዋቂ ኢትዮጵያዊያን የማህበራዊ ሚዲያ የይዘት ፈጣሪዎች ይቀላቀሏቸዋል።
አዲስ አበባ የገቡ የአፍሪካ ማህበራዊ ሚዲያ ተጽዕኖ ፈጣሪዎች ለኢዜአ እንደገለጹት፤ አፍሪካ የሚነገሩ ብዝኅ እውነቶችና ፀጋዎች ሳሏት ዓለም በተሳሳተ ትርክት እንደሚረዳት ገልጸዋል።
ቦትስዋናዊው ታዋቂ የማህበራዊ ሚዲያ ይዘት ፈጣሪ ዊሊያምላስት ኬአርኤም፤ በአስደናቂ ውበትና ዕድገት እየተጎናጸፈች የምትገኘው የአፍሪካዊያን መናገሻዋ አዲስ አበባ ሁለተኛ ቤቴ ናት ብሏል።
የአፍሪካን እውነተኛ ታሪክ ለዓለም ለመግለጥ በሚፈጥራቸው ይዘቶችም ኢትዮጵያን ለማስተዋወቅ እንደሚሰራ ገልጿል።
ኢትዮጵያ የአፍሪካን እውነት ለዓለም በመግለጥ አስደናቂ ሥራ እየሰራች ነው ያለው ዊሊያምላስት፤ ይዘት ፈጣሪዎችም የራሳችን ታሪክ በትክክል በማስተዋወቅ የተዛባ ትርክትን ማረም አለብን ብሏል።
ማህበራዊ ሚዲያ ታሪክን በራስ ድምፅ ከመናገር አንጻር ያለውን ከፍተኛ ፋይዳ በአግባቡ መጠቀም እንደሚገባም አፅንኦት ሰጥቷል።
ዑጋንዳዊቷ የማህበራዊ ሚዲያ ተጽዕኖ ፈጣሪ አኳንጃ ኢስተር፤ የአፍሪካን የተሳሳተና የተዛባ ትርክት ለመቀየር የአህጉሪቷ ልጆች የሌላ ዓለም ነጋሪ እንደማያሻቸው ገልፃለች።
በጉባኤው ለመታደም አዲስ አበባ ከተማ በመገኘቷም ከአህጉሪቷ ወንድምና እህቶቿ ጋር ጠንካራ የትስስር ዕድል የምትፈጥርበት መሆኑን ተናግራለች።
አፍሪካዊያን ታሪካችንን በራሳችን እጆች ካልጻፍን ሌላው ወገን በተሳሳተ መንገድ ይከትብብናል ያለችው ደግሞ ሌላኛዋ ዑጋንዳዊት የማህበራዊ ሚዲያ ተጽዕኖ ፈጣሪ ኒያኮ አካንጃ ናት።
የአፍሪካን አዎንታዊ ምስል ለዓለም ለማሳየትም የአህጉሪቱ ይዘት ፈጣሪዎች የጋራ ኃላፊነት መሆኑን አስገንዝባለች።
ጉባኤውም አፍሪካዊ ወንድምና አህትማማችነትን በማጠናከር እውነተኛ የአፍሪካ ትርክት ማስተጋባት የሚያስችል ወሳኝ ዕድል እንደሚፈጥር ተናግራለች።
በተመሳሳይ የጉባኤው ተሳታፊ የማህበራዊ ሚዲያ ተፅዕኖ ፈጣሪ ዑጋንዳዊው ኦንጅዮ ጆሾዋ፤ ጉባኤው የእርስ በእርስ ትውውቅን በመፍጠር ለጋራ ዓላማ መስራት የሚያስችል ነው ብሏል።
1 month ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) የምርመራ መዝገብ ተዘግቶ ነገ የክስ መስማት ሂደት ይጀመራል። የፌንቴክ (Fintech) ኢንቨስትመንት ማጭበርበር ድርጊት ጋር በተያያዘ ተጠርጥረው በፖሊስ ቁጥጥር ስር የሚገኙት አርቲስት ሰራዊት ፍቅሬና ግብረ አበሮቹ የፍርድ ቤት የጊዜ ቀጠሮ ሂደታቸውን ጨርሰው ነገ በይፋ ክስ ሊመሰረትባቸው መሆኑ ታውቋል። በተጠርጣሪዎቹ ላይ ሲካሄድ የነበረው የምርመራ መዝገብ ተጠናቆ በአራዳ ፍርድ ቤት የነበረው የጊዜ ቀጠሮ ችሎት የሚያበቃ ሲሆን፣ አቃቤ ህግ የክስ መዝገቡን በፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ ችሎት ነገ እንደሚያቀርብ ተረጋግጧል። አቃቤ ህግ በተጠርጣሪዎቹ ላይ የተለያዩ ከባድ የወንጀል ክሶችን ያዘጋጀ ሲሆን፣ ከእነዚህም መካከል የኮምፒውተር ወንጀል አዋጅን መተላለፍ የሚለው ክስ በዋነኝነት እንደሚገኝበት ለማወቅ ተችሏል።
ነገ በሚካሄደው የችሎት ውሎ አቃቤ ህግ ክሱን ለፍርድ ቤቱ የሚያቀርብ ሲሆን፣ ፍርድ ቤቱም የተከሳሾችን ማንነት በዝርዝር ካረጋገጠ በኋላ ክሱ በጽሁፍ ደርሷቸው እንዲያነቡት ያደርጋል። ተከሳሾቹም በቀረበባቸው ክስ ላይ ከጠበቆቻቸው ጋር ተነጋግረው መቃወሚያ ካላቸው እንዲያቀርቡና እንዲሁም የሰብዓዊ መብት ጥያቄዎችን ጨምሮ ሌሎች ቅሬታዎች ካሏቸው እንዲያቀርቡ እድል እንደሚሰጣቸው ይጠበቃል። በነገው የችሎት ሂደት ተከሳሾች የዋስትና መብት ጥያቄ እንደሚያቀርቡ የሚጠበቅ ሲሆን፣ ፍርድ ቤቱም የዋስትና ጥያቄውንና የክስ መቃወሚያውን ሰምቶ ውሳኔ ለመስጠት ወይም ተለዋጭ ክርክሮችን ለመስማት ሌላ ቀጠሮ ይሰጣል ተብሎ ይገመታል። ይህ የሰራዊት ፍቅሬ ክስ በሀገሪቱ የፋይናንስ ቴክኖሎጂ ዘርፍ ላይ ካሉ የማጭበርበር ድርጊቶች ጋር ተያይዞ ትልቅ ትኩረት ያገኘ ጉዳይ በመሆኑ የነገው የችሎት ውሎ በብዙዎች ዘንድ በጉጉት እየተጠበቀ ይገኛል።
ነገ በሚካሄደው የችሎት ውሎ አቃቤ ህግ ክሱን ለፍርድ ቤቱ የሚያቀርብ ሲሆን፣ ፍርድ ቤቱም የተከሳሾችን ማንነት በዝርዝር ካረጋገጠ በኋላ ክሱ በጽሁፍ ደርሷቸው እንዲያነቡት ያደርጋል። ተከሳሾቹም በቀረበባቸው ክስ ላይ ከጠበቆቻቸው ጋር ተነጋግረው መቃወሚያ ካላቸው እንዲያቀርቡና እንዲሁም የሰብዓዊ መብት ጥያቄዎችን ጨምሮ ሌሎች ቅሬታዎች ካሏቸው እንዲያቀርቡ እድል እንደሚሰጣቸው ይጠበቃል። በነገው የችሎት ሂደት ተከሳሾች የዋስትና መብት ጥያቄ እንደሚያቀርቡ የሚጠበቅ ሲሆን፣ ፍርድ ቤቱም የዋስትና ጥያቄውንና የክስ መቃወሚያውን ሰምቶ ውሳኔ ለመስጠት ወይም ተለዋጭ ክርክሮችን ለመስማት ሌላ ቀጠሮ ይሰጣል ተብሎ ይገመታል። ይህ የሰራዊት ፍቅሬ ክስ በሀገሪቱ የፋይናንስ ቴክኖሎጂ ዘርፍ ላይ ካሉ የማጭበርበር ድርጊቶች ጋር ተያይዞ ትልቅ ትኩረት ያገኘ ጉዳይ በመሆኑ የነገው የችሎት ውሎ በብዙዎች ዘንድ በጉጉት እየተጠበቀ ይገኛል።
2 months ago
Ethio telecom and British International Investment (BII) Hold Strategic Discussions to Advance Ethiopia’s Digital and Sustainable Infrastructure
Ethio telecom CEO, Frehiwot Tamru, convened a high-level strategic session with senior leadership from British International Investment (BII), the United Kingdom’s development finance institution, led by Christopher Chijiutomi, Managing Director and Head of Africa.
During the meeting, the CEO briefed participants on Ethio telecom’s transformational journey and its pivotal contribution to Ethiopia’s socio-economic advancement and digital transformation. She highlighted the company’s remarkable trajectory, positioning Ethio telecom as one of the fastest-growing digital operators advancing beyond connectivity and serving as a catalyst for sustainable and inclusive development.
During the session, the CEO articulated Ethio telecom’s strategic evolution toward a platform-driven digital economy, powered by its advanced and extensive infrastructure and integrated ecosystem strategy. This ecosystem combines cloud computing capabilities, modular data centers, AI and digital applications with the telebirr fintech ecosystem, alongside e-commerce services, EV charging infrastructure, and expanded connectivity networks.
This unified digital ecosystem represents a significant strategic shift toward an Integrated Enterprise Solution Model, designed to power a mobile-first economy and enable high-velocity digital transformation across sectors supporting sustainable economic growth and digital inclusion across Ethiopia and beyond.
Furthermore, the CEO elaborated on the “Next Horizon: Digital & Beyond 2028” strategy, outlining its bold vision and anticipated impact in accelerating digital advancement across Ethiopia and the broader African continent. She reaffirmed that Ethio telecom remains ready to collaborate through diverse partnership modalities to accelerate digital transformation in Ethiopia and beyond.
During the discussion, Mr. Christopher Chijiutomi and his delegation highlighted that British International Investment (BII) plays a significant role in advancing sustainable and green infrastructure development across Africa, with Ethiopia identified as a key strategic market. They noted that BII is actively engaged with various enterprises and private sector institutions across the continent and collaborates closely with multiple stakeholders to mobilize resources that support Africa’s sustainable development and economic growth.
The CEO reaffirmed that Ethio telecom’s vision and core values are strongly aligned with those of British International Investment (BII), particularly in advancing sustainable infrastructure, climate-resilient digital ecosystems, and green energy initiatives.
Accordingly, both leadership teams discussed and emphasized the importance of supporting their shared vision by mobilizing impact investment to accelerate the implementation of the Next Horizon strategy, with strong emphasis on advancing the digital economy, expanding inclusive fintech ecosystems, and developing climate-resilient digital infrastructure.
The British International Investment (BII) delegation recognized Ethio telecom as a pivotal enabler of Ethiopia’s digital economy and a key driver of national economic growth. The delegation commended the CEO’s visionary leadership and acknowledged the company’s strong sustainability achievements and forward-looking digital transformation agenda.
They expressed strong interest in exploring UK-backed investment opportunities to support Ethiopia’s digital and sustainable infrastructure development.
In closing, the CEO expressed sincere appreciation to the British International Investment (BII) delegation for their commitment to fostering global partnerships that unlock new economic opportunities and accelerate national development. Both leadership teams agreed to continue advancing discussions and identifying concrete areas of collaboration to drive impactful and sustainable outcomes.
#ethiotelecom #telebirr #bii #digitalinclusion #fintech #esg #nexthorizon2028 #gsma #gsma #itu BritishIntInv
Ethio telecom CEO, Frehiwot Tamru, convened a high-level strategic session with senior leadership from British International Investment (BII), the United Kingdom’s development finance institution, led by Christopher Chijiutomi, Managing Director and Head of Africa.
During the meeting, the CEO briefed participants on Ethio telecom’s transformational journey and its pivotal contribution to Ethiopia’s socio-economic advancement and digital transformation. She highlighted the company’s remarkable trajectory, positioning Ethio telecom as one of the fastest-growing digital operators advancing beyond connectivity and serving as a catalyst for sustainable and inclusive development.
During the session, the CEO articulated Ethio telecom’s strategic evolution toward a platform-driven digital economy, powered by its advanced and extensive infrastructure and integrated ecosystem strategy. This ecosystem combines cloud computing capabilities, modular data centers, AI and digital applications with the telebirr fintech ecosystem, alongside e-commerce services, EV charging infrastructure, and expanded connectivity networks.
This unified digital ecosystem represents a significant strategic shift toward an Integrated Enterprise Solution Model, designed to power a mobile-first economy and enable high-velocity digital transformation across sectors supporting sustainable economic growth and digital inclusion across Ethiopia and beyond.
Furthermore, the CEO elaborated on the “Next Horizon: Digital & Beyond 2028” strategy, outlining its bold vision and anticipated impact in accelerating digital advancement across Ethiopia and the broader African continent. She reaffirmed that Ethio telecom remains ready to collaborate through diverse partnership modalities to accelerate digital transformation in Ethiopia and beyond.
During the discussion, Mr. Christopher Chijiutomi and his delegation highlighted that British International Investment (BII) plays a significant role in advancing sustainable and green infrastructure development across Africa, with Ethiopia identified as a key strategic market. They noted that BII is actively engaged with various enterprises and private sector institutions across the continent and collaborates closely with multiple stakeholders to mobilize resources that support Africa’s sustainable development and economic growth.
The CEO reaffirmed that Ethio telecom’s vision and core values are strongly aligned with those of British International Investment (BII), particularly in advancing sustainable infrastructure, climate-resilient digital ecosystems, and green energy initiatives.
Accordingly, both leadership teams discussed and emphasized the importance of supporting their shared vision by mobilizing impact investment to accelerate the implementation of the Next Horizon strategy, with strong emphasis on advancing the digital economy, expanding inclusive fintech ecosystems, and developing climate-resilient digital infrastructure.
The British International Investment (BII) delegation recognized Ethio telecom as a pivotal enabler of Ethiopia’s digital economy and a key driver of national economic growth. The delegation commended the CEO’s visionary leadership and acknowledged the company’s strong sustainability achievements and forward-looking digital transformation agenda.
They expressed strong interest in exploring UK-backed investment opportunities to support Ethiopia’s digital and sustainable infrastructure development.
In closing, the CEO expressed sincere appreciation to the British International Investment (BII) delegation for their commitment to fostering global partnerships that unlock new economic opportunities and accelerate national development. Both leadership teams agreed to continue advancing discussions and identifying concrete areas of collaboration to drive impactful and sustainable outcomes.
#ethiotelecom #telebirr #bii #digitalinclusion #fintech #esg #nexthorizon2028 #gsma #gsma #itu BritishIntInv
2 months ago
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ማስጠንቀቂያ
ፈቃድ በሌላቸው ድርጅቶች ገንዘብ መላክ ወንጀል ነው!
#ethiopia | የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ በሕጋዊ መንገድ የገንዘብ ማስተላለፍ ፈቃድ ያላቸውን 23 ድርጅቶች ዝርዝር ዛሬ ይፋ አድርጓል።
ባንኩ ፈቃድ በሌላቸው መንገዶች ገንዘብ መላክም ሆነ መቀበል በሕግ እንደሚያስጠይቅ ጥብቅ ማስጠንቀቂያ ሰጥቷል።
ፈቃድ ያላቸው ዋና ዋና ድርጅቶች ዝርዝር፦
✅ አቢሲኒያ ረሚት (Abyssinia Remit)
✅ አፍሪካ ኤክስቼንጅ (Africa Exchange)
✅ አላንሳሪ ኤክስቼንጅ (Alansari Exchange)
✅ አሪፍ ረሚት (Arif Remit)
✅ ብር-ሊንክ ረሚታንስ (Birr-Link Remittance)
✅ ቦሌ አትላንቲክ ኢንተርናሽናል (Bole Atlantic)
✅ ቦቲም መኒ ቴክኖሎጂ (Botim Money Technology)
✅ ካሽ ኤክስፕረስ (Cash Express)
✅ ደሃብሽል (Dahabshiil)
✅ ኢትዮ ሶሊሽንስ (Ethio Solutions) ... እና ሌሎችም (በድምሩ 23 ድርጅቶች)።
ፈቃድ በሌላቸው ድርጅቶች ገንዘብ መላክ በ "ሕገ-ወጥ መንገድ በተገኘ ገንዘብ" (Money Laundering) እንደመሳተፍ የሚቆጠር ከባድ ወንጀል ነው።
በሕገ-ወጥ ዝውውር ላይ የሚገኙ ገንዘቦች በመንግሥት የመወረስ ዕድላቸው ከፍተኛ ነው።
ሕገ-ወጥ ዝውውር የሀገሪቱን የውጭ ምንዛሬ ክምችት በማዳከም የኑሮ ውድነት እንዲባባስ ያደርጋል።
በውጭ የምትኖሩ ወገኖቻችንም ሆናችሁ እዚህ ሀገር ውስጥ ገንዘብ የምትቀበሉ፣ ራሳችሁን ከሕግ ተጠያቂነት ለመጠበቅና ለሀገራችሁ ዕድገት የበኩላችሁን ለመወጣት ሁልጊዜም ሕጋዊ የገንዘብ ማስተላለፊያ መንገዶችን ብቻ ተጠቀሙ።
#getu #nationalbankofethiopia #remittanceethiopia #legalmoneytransfer #moneylaunderingawareness #ethiopiaeconomy #dahabshiil #abyssiniaremit #arifremit #financeethiopia #ብሔራዊባንክ #ገንዘብዝውውር #ሕጋዊ #ኢትዮጵያ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
ፈቃድ በሌላቸው ድርጅቶች ገንዘብ መላክ ወንጀል ነው!
#ethiopia | የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ በሕጋዊ መንገድ የገንዘብ ማስተላለፍ ፈቃድ ያላቸውን 23 ድርጅቶች ዝርዝር ዛሬ ይፋ አድርጓል።
ባንኩ ፈቃድ በሌላቸው መንገዶች ገንዘብ መላክም ሆነ መቀበል በሕግ እንደሚያስጠይቅ ጥብቅ ማስጠንቀቂያ ሰጥቷል።
ፈቃድ ያላቸው ዋና ዋና ድርጅቶች ዝርዝር፦
✅ አቢሲኒያ ረሚት (Abyssinia Remit)
✅ አፍሪካ ኤክስቼንጅ (Africa Exchange)
✅ አላንሳሪ ኤክስቼንጅ (Alansari Exchange)
✅ አሪፍ ረሚት (Arif Remit)
✅ ብር-ሊንክ ረሚታንስ (Birr-Link Remittance)
✅ ቦሌ አትላንቲክ ኢንተርናሽናል (Bole Atlantic)
✅ ቦቲም መኒ ቴክኖሎጂ (Botim Money Technology)
✅ ካሽ ኤክስፕረስ (Cash Express)
✅ ደሃብሽል (Dahabshiil)
✅ ኢትዮ ሶሊሽንስ (Ethio Solutions) ... እና ሌሎችም (በድምሩ 23 ድርጅቶች)።
ፈቃድ በሌላቸው ድርጅቶች ገንዘብ መላክ በ "ሕገ-ወጥ መንገድ በተገኘ ገንዘብ" (Money Laundering) እንደመሳተፍ የሚቆጠር ከባድ ወንጀል ነው።
በሕገ-ወጥ ዝውውር ላይ የሚገኙ ገንዘቦች በመንግሥት የመወረስ ዕድላቸው ከፍተኛ ነው።
ሕገ-ወጥ ዝውውር የሀገሪቱን የውጭ ምንዛሬ ክምችት በማዳከም የኑሮ ውድነት እንዲባባስ ያደርጋል።
በውጭ የምትኖሩ ወገኖቻችንም ሆናችሁ እዚህ ሀገር ውስጥ ገንዘብ የምትቀበሉ፣ ራሳችሁን ከሕግ ተጠያቂነት ለመጠበቅና ለሀገራችሁ ዕድገት የበኩላችሁን ለመወጣት ሁልጊዜም ሕጋዊ የገንዘብ ማስተላለፊያ መንገዶችን ብቻ ተጠቀሙ።
#getu #nationalbankofethiopia #remittanceethiopia #legalmoneytransfer #moneylaunderingawareness #ethiopiaeconomy #dahabshiil #abyssiniaremit #arifremit #financeethiopia #ብሔራዊባንክ #ገንዘብዝውውር #ሕጋዊ #ኢትዮጵያ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
Sponsored by
Surafel
3 months ago
የኢትዮጵያ መድኃኒት አቅራቢ አገልግሎት የጥራት ችግር ያለበትን ፌኒቶይን (Phenytoin) መድኃኒት በአስቸኳይ እንዲመለስ አዘዘ።
የኢትዮጵያ መድኃኒት አቅራቢ አገልግሎት የባህር ዳር ቅርንጫፍ፣ ሜዲካመን ባዮቴክ ሊሚትድ (Medicamen Biotech limited) በተባለ ኩባንያ የተመረተ የፌኒቶይን 100 ሚሊ ግራም (Phenytoin 100 mg) ታብሌት መድኃኒት የጥራት ችግር ስላለበት ከጤና ተቋማት በአስቸኳይ እንዲሰበሰብ ትዕዛዝ አስተላልፏል።
ቅርንጫፍ መሥሪያ ቤቱ ለሁሉም የጤና ተቋማት በጻፈው ደብዳቤ ላይ እንደገለጸው፣ በአምራቹ የተመረቱት የዚህ መድኃኒት ባቾች (batches) በሙሉ የጥራት ጉድለት የታየባቸው በመሆኑ ተመላሽ እንዲያደርጉ ማሳሰቢያ ሰጥቷል።
ይሁን እንጂ እስካሁን ድረስ አንዳንድ የጤና ተቋማት መድኃኒቱን የመለሱ ቢሆንም፣ አንዳንድ ተቋማት ግን እስካሁን አለመመለሳቸውን አገልግሎቱ ገልጿል።
በመሆኑም መድኃኒቱን ያልመለሱ ተቋማት ያላቸውን ቀሪ መጠን በደብዳቤ ገልጸው እስከ ትላንት ሐምሌ 18 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ እንዲያሳውቁ ጥብቅ ማሳሰቢያ ሰጥቷል።
የመድኃኒት አቅርቦት አገልግሎቱ አክሎም፣ ይህንን ትዕዛዝ ተላልፈው መድኃኒቱን ተመላሽ የማያደርጉ ተቋማት ሙሉ ኃላፊነቱን እንደሚወስዱ አስጠንቅቋል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ ከመድኃኒት አቅራቢ አገልግሎት እንዳረጋገጠው በተጠቀሰው ባች የተመረተው ምርት የጥራት ችግር ያለበት በመሆኑ ከ 19 ኙም የመድኃኒት አቅራቢ አገልግሎት ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች እንዲሰበሰቡ ትዕዛዝ መተላለፉን አረጋግጧል።
የፌኒቶይን (Phenytoin) መድኃኒት አብዛኛውን ጊዜ የሚጥል በሽታን (Epilepsy) ለመቆጣጠርና የሚያገለግል መሆኑ ይታወቃል።via tikvah
seledadotio
seledadotio
የኢትዮጵያ መድኃኒት አቅራቢ አገልግሎት የባህር ዳር ቅርንጫፍ፣ ሜዲካመን ባዮቴክ ሊሚትድ (Medicamen Biotech limited) በተባለ ኩባንያ የተመረተ የፌኒቶይን 100 ሚሊ ግራም (Phenytoin 100 mg) ታብሌት መድኃኒት የጥራት ችግር ስላለበት ከጤና ተቋማት በአስቸኳይ እንዲሰበሰብ ትዕዛዝ አስተላልፏል።
ቅርንጫፍ መሥሪያ ቤቱ ለሁሉም የጤና ተቋማት በጻፈው ደብዳቤ ላይ እንደገለጸው፣ በአምራቹ የተመረቱት የዚህ መድኃኒት ባቾች (batches) በሙሉ የጥራት ጉድለት የታየባቸው በመሆኑ ተመላሽ እንዲያደርጉ ማሳሰቢያ ሰጥቷል።
ይሁን እንጂ እስካሁን ድረስ አንዳንድ የጤና ተቋማት መድኃኒቱን የመለሱ ቢሆንም፣ አንዳንድ ተቋማት ግን እስካሁን አለመመለሳቸውን አገልግሎቱ ገልጿል።
በመሆኑም መድኃኒቱን ያልመለሱ ተቋማት ያላቸውን ቀሪ መጠን በደብዳቤ ገልጸው እስከ ትላንት ሐምሌ 18 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ እንዲያሳውቁ ጥብቅ ማሳሰቢያ ሰጥቷል።
የመድኃኒት አቅርቦት አገልግሎቱ አክሎም፣ ይህንን ትዕዛዝ ተላልፈው መድኃኒቱን ተመላሽ የማያደርጉ ተቋማት ሙሉ ኃላፊነቱን እንደሚወስዱ አስጠንቅቋል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ ከመድኃኒት አቅራቢ አገልግሎት እንዳረጋገጠው በተጠቀሰው ባች የተመረተው ምርት የጥራት ችግር ያለበት በመሆኑ ከ 19 ኙም የመድኃኒት አቅራቢ አገልግሎት ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች እንዲሰበሰቡ ትዕዛዝ መተላለፉን አረጋግጧል።
የፌኒቶይን (Phenytoin) መድኃኒት አብዛኛውን ጊዜ የሚጥል በሽታን (Epilepsy) ለመቆጣጠርና የሚያገለግል መሆኑ ይታወቃል።via tikvah
seledadotio
seledadotio
3 months ago
የምስራች ለባለባጃጆች
አብሪ ሞተርስ የነዳጅ ባጃጆችን ወደ ኤሌክትሪክ ሊቀይር ነው!
#ethiopia | የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎችን በማስመጣትና በመገጣጠም የሚታወቀው አብሪ ሞተርስ (Abri Motors)፣ በሀገራችን ያሉ የነዳጅ ተጠቃሚ ባጃጆችን ወደ ኤሌክትሪክ ለመቀየር የሚያስችል ታሪካዊ ስምምነት ከቻይናው Jingshan Mining and Supply Chain Technology PLC ጋር ተፈራርሟል።
አንዲት የነዳጅ ባጃጅ በወር እስከ 24 ሺህ ብር ለነዳጅ የምታወጣውን ወጪ፣ ወደ ኤሌክትሪክ በመቀየር ወደ 10 ሺህ ብር ዝቅ ለማድረግ ታቅዷል።
ባለባጃጆች የኤሌክትሪክ ባትሪውን በመግዛት ወይም በኪራይ መጠቀም ይችላሉ።
ባትሪ ለመሙላት የሚባክነውን 4 ሰዓት ለማስቀረት፣ አንዱን ባትሪ ተጠቅመው ሲጨርሱ ሌላ ተሞልቶ የተዘጋጀ ባትሪ የሚቀይሩበት (Battery Swapping) አሠራር ተመቻችቷል።
የመንግሥትን የነዳጅ ጥገኝነት የመቀነስና የ"ግሪን ሌጋሲ" (Green Legacy) መርሐ ግብርን ዳር ለማድረስ ትልቅ እገዛ ያደርጋል።
አብሪ ሞተርስ የነዳጅ መኪናዎችን ወደ ኤሌክትሪክ በመቀየር፣ አዳዲስ የኤሌክትሪክ መኪናዎችን በማቅረብና ምቹ የብድር አገልግሎቶችን በማመቻቸት የሚታወቅ ሀገር በቀል ድርጅት ነው።
#getu #abrimotors #electricbajaj #greenenergy #ethiopia #transportation #techinnovation #sustainabletransport #addisababa #fueltoelectric #አብሪሞተርስ #የኤሌክትሪክባጃጅ #ቴክኖሎጂ #ኢትዮጵያ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
አብሪ ሞተርስ የነዳጅ ባጃጆችን ወደ ኤሌክትሪክ ሊቀይር ነው!
#ethiopia | የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎችን በማስመጣትና በመገጣጠም የሚታወቀው አብሪ ሞተርስ (Abri Motors)፣ በሀገራችን ያሉ የነዳጅ ተጠቃሚ ባጃጆችን ወደ ኤሌክትሪክ ለመቀየር የሚያስችል ታሪካዊ ስምምነት ከቻይናው Jingshan Mining and Supply Chain Technology PLC ጋር ተፈራርሟል።
አንዲት የነዳጅ ባጃጅ በወር እስከ 24 ሺህ ብር ለነዳጅ የምታወጣውን ወጪ፣ ወደ ኤሌክትሪክ በመቀየር ወደ 10 ሺህ ብር ዝቅ ለማድረግ ታቅዷል።
ባለባጃጆች የኤሌክትሪክ ባትሪውን በመግዛት ወይም በኪራይ መጠቀም ይችላሉ።
ባትሪ ለመሙላት የሚባክነውን 4 ሰዓት ለማስቀረት፣ አንዱን ባትሪ ተጠቅመው ሲጨርሱ ሌላ ተሞልቶ የተዘጋጀ ባትሪ የሚቀይሩበት (Battery Swapping) አሠራር ተመቻችቷል።
የመንግሥትን የነዳጅ ጥገኝነት የመቀነስና የ"ግሪን ሌጋሲ" (Green Legacy) መርሐ ግብርን ዳር ለማድረስ ትልቅ እገዛ ያደርጋል።
አብሪ ሞተርስ የነዳጅ መኪናዎችን ወደ ኤሌክትሪክ በመቀየር፣ አዳዲስ የኤሌክትሪክ መኪናዎችን በማቅረብና ምቹ የብድር አገልግሎቶችን በማመቻቸት የሚታወቅ ሀገር በቀል ድርጅት ነው።
#getu #abrimotors #electricbajaj #greenenergy #ethiopia #transportation #techinnovation #sustainabletransport #addisababa #fueltoelectric #አብሪሞተርስ #የኤሌክትሪክባጃጅ #ቴክኖሎጂ #ኢትዮጵያ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
3 months ago
#አብሪ ሞተርስ ነዳጅ ተጠቃሚ ባጃጅ ወደ ኤሌክትሪክ ባጃጆች ለመቀየር ስምምነት መፈረሙን አስታወቀ።
የኤሌክትሪክ መኪኖችን ከውጭ በማስመጣትና እዚሁ ሃገር ውስጥም በመገጣጠም ለደንበኞቹ በማቅረብ የሚታወቀውን አብሪ ሞተርስ ዛሬ ደግሞ የነዳጅ ተጠቃሚ ባጃጆች ወደ ኤሌክትሪክ ባጃጆች ለመቀየር የሚያስችል አብሮ የመስራት ስምምነት Jingshan mining and supply chain technology PLC ከተባለ የቻይና ኩባንያ መፈራረሙን ገልፀዋል።
ከቅርብ ግዝያት ወዲህ መንግስት የሀገርን የውጭ ምንዛሬ ለማዳንና የነዳጅ ጥገኝነትን ለመቀነስ በሚል ኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎችን ብቻ ማስገባት በስራ ላይ የሚገኙ ተሽከርካሪዎች ደግሞ ወደ የኢሌክትሪክ መኪኖች እንዲቀይሩ መመርያ ማውረዱን የሚታወስ ነው።
ይህንን ትልቅ ሃገራዊ የመንግስት ውሳኔ ተግባራዊ ሲያደርግ የቆየው አብሪ ሞተርስ በተለይ የግሪን ሌጋሲ ፕሮጀክቱ ውጤታማ እንዲሆን አሁን ደግሞ በሃገራችን ያሉ ነዳጅ ተጠቃሚ ባጃጆች ወደ ኤሌክትሪክ ለመቀየር በዘርፉ የበርካታት ዓመታት ልምድ ካለው ከJingshan mining and supply chain technology PLC ጋር ስምምነት ፈርመዋል።
የአብሪ ቢዝነስ ግሩፕ ዋና ስራ አስክያጅ (CEO) ወ/ሮ አብርሀት አየለ አንድ ባጃጅ በወር እስከ 24 ሺህ ብር ለነዳጅ እንደሚያወጣ ጥናቶች እንደሚያመላክቱ ገልፀው፡አብሪ ሞተርስ ደግሞ ይሄን ወጪ ከእጥፍ በላይ በመቀነስ ባለ ባጃጆች ወደ ኤሌክትሪክ እንዲቀይሩ ከተደረገ ብሁዋላ በወር 10 ሺህ ብር የነዳጅ ባትሪ በኪራይ አልያም ባትሪውን ገዝተው መጠቀም የሚያስችል ቴክኖሎጂ እንደሆነ ገልጸዋል።
በተለይ በኪራይ የሚጠቀሙ ባለ ባጃጆች በቀን ሁለት ባትሪ እንዲጠቀሙ የተመቻቸ ሲሆን አንዱን ባትሪ ለመሙላት 4 ሰአት የሚፈጀው ግዜ ለስራ እንዲጠቀሙበት በማሰብ አንደኛውን ተጠቅመው ሲጨርሱ ሌላኛው ይሰጣቸዋል ሲሉ ደግሞ የJingshan mining and supply chain technology PLC ፕረዚደንት ዲንግ ዋን ዩ (Ding Wan You) ገልፀዋል ።
ይህ ደግሞ ባትሪ ለመሙላት የሚያጠፉትን ግዜ ሙሉ ግዝያቸውን በስራ ላይ እንዲያውሉ እንደሚያግዘ ነው ፕረዚደንቱ ጨምረው የገለፁት።
አብሪ ሞተርስ (Abri Motors) የነዳጅ መኪናዎን ወደ ኤሌክትሪክ የሚቀዩርበትን በቴክኖሎጂ የታገዘ አሰራርና በማስተዋወቅና አዳዲስ የኤሌክትሪክ መኪናዎችን በማስመጣት እንዲሁም በሃገር ውስጥ በመገጣጠም ለአከፋፈል ምቹ በሆነ የብድር አገልግሎት ጋር በማቅረብ የሚታወቅ ሃገር በቀል ድርጅት ነው።
የኤሌክትሪክ መኪኖችን ከውጭ በማስመጣትና እዚሁ ሃገር ውስጥም በመገጣጠም ለደንበኞቹ በማቅረብ የሚታወቀውን አብሪ ሞተርስ ዛሬ ደግሞ የነዳጅ ተጠቃሚ ባጃጆች ወደ ኤሌክትሪክ ባጃጆች ለመቀየር የሚያስችል አብሮ የመስራት ስምምነት Jingshan mining and supply chain technology PLC ከተባለ የቻይና ኩባንያ መፈራረሙን ገልፀዋል።
ከቅርብ ግዝያት ወዲህ መንግስት የሀገርን የውጭ ምንዛሬ ለማዳንና የነዳጅ ጥገኝነትን ለመቀነስ በሚል ኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎችን ብቻ ማስገባት በስራ ላይ የሚገኙ ተሽከርካሪዎች ደግሞ ወደ የኢሌክትሪክ መኪኖች እንዲቀይሩ መመርያ ማውረዱን የሚታወስ ነው።
ይህንን ትልቅ ሃገራዊ የመንግስት ውሳኔ ተግባራዊ ሲያደርግ የቆየው አብሪ ሞተርስ በተለይ የግሪን ሌጋሲ ፕሮጀክቱ ውጤታማ እንዲሆን አሁን ደግሞ በሃገራችን ያሉ ነዳጅ ተጠቃሚ ባጃጆች ወደ ኤሌክትሪክ ለመቀየር በዘርፉ የበርካታት ዓመታት ልምድ ካለው ከJingshan mining and supply chain technology PLC ጋር ስምምነት ፈርመዋል።
የአብሪ ቢዝነስ ግሩፕ ዋና ስራ አስክያጅ (CEO) ወ/ሮ አብርሀት አየለ አንድ ባጃጅ በወር እስከ 24 ሺህ ብር ለነዳጅ እንደሚያወጣ ጥናቶች እንደሚያመላክቱ ገልፀው፡አብሪ ሞተርስ ደግሞ ይሄን ወጪ ከእጥፍ በላይ በመቀነስ ባለ ባጃጆች ወደ ኤሌክትሪክ እንዲቀይሩ ከተደረገ ብሁዋላ በወር 10 ሺህ ብር የነዳጅ ባትሪ በኪራይ አልያም ባትሪውን ገዝተው መጠቀም የሚያስችል ቴክኖሎጂ እንደሆነ ገልጸዋል።
በተለይ በኪራይ የሚጠቀሙ ባለ ባጃጆች በቀን ሁለት ባትሪ እንዲጠቀሙ የተመቻቸ ሲሆን አንዱን ባትሪ ለመሙላት 4 ሰአት የሚፈጀው ግዜ ለስራ እንዲጠቀሙበት በማሰብ አንደኛውን ተጠቅመው ሲጨርሱ ሌላኛው ይሰጣቸዋል ሲሉ ደግሞ የJingshan mining and supply chain technology PLC ፕረዚደንት ዲንግ ዋን ዩ (Ding Wan You) ገልፀዋል ።
ይህ ደግሞ ባትሪ ለመሙላት የሚያጠፉትን ግዜ ሙሉ ግዝያቸውን በስራ ላይ እንዲያውሉ እንደሚያግዘ ነው ፕረዚደንቱ ጨምረው የገለፁት።
አብሪ ሞተርስ (Abri Motors) የነዳጅ መኪናዎን ወደ ኤሌክትሪክ የሚቀዩርበትን በቴክኖሎጂ የታገዘ አሰራርና በማስተዋወቅና አዳዲስ የኤሌክትሪክ መኪናዎችን በማስመጣት እንዲሁም በሃገር ውስጥ በመገጣጠም ለአከፋፈል ምቹ በሆነ የብድር አገልግሎት ጋር በማቅረብ የሚታወቅ ሃገር በቀል ድርጅት ነው።
3 months ago
በካቻ ፋይናንሻል ቴክኖሎጂ ላይ ተጥሎ የነበረው የባንክ እግድ በከፊል ተነሳ
የፍትህ ሚኒስቴር የጠቅላይ ዐቃቤ ህግ ዘርፍ፣ በወንጀል የተገኘ ሀብት ማስመለስ ዐቃቤ ህግ ባቀረበው አቤቱታ መሰረት በካቻ ፋይናንሻል ቴክኖሎጂ (Kacha Financial Technology) ላይ ተጥሎ የነበረው የባንክ እግድ እንዲሻሻል ፍርድ ቤት ትዕዛዝ ሰጠ።
ዐቃቤ ህግ ባቀረበው አቤቱታ፣ በተጠርጣሪው ላይ የሚፈለገው የገንዘብ መጠን 3,110,249.74 (ሶስት ሚሊዮን አንድ መቶ አስር ሺህ ሁለት መቶ አርባ ዘጠኝ ከሰባ አራት ሳንቲም) መሆኑን ጠቅሶ፣ ይህ ገንዘብ መያዙ ከተረጋገጠ በሌሎች ባንኮች ላይ ያለው እግድ እንዲነሳ ጠይቋል።
ፍርድ ቤቱ ባደረገው ማጣራት፣ የተጠቀሰው የገንዘብ መጠን በግሎባል ባንክ ስቴድየም ቅርንጫፍ በሚገኘው የሒሳብ ቁጥር 1092116957672 ስር ተይዞ እንዲቆይ ባዘዘው መሰረት ባንኩ ማገዱን አረጋግጧል።
በዚህም መሰረት በግሎባል ባንክ የታገደው የተወሰነ የገንዘብ መጠን ጸንቶ እንዲቆይ እና ከዚህ ውጭ በሌሎች ባንኮች እና በተጠቀሰው የሂሳብ ቁጥር ላይ የሚገኝ ትርፍ ገንዘብ ግን እግዱ እንዲነሳ ፍርድ ቤቱ ወስኗል።
የፍትህ ሚኒስቴር የጠቅላይ ዐቃቤ ህግ ዘርፍ፣ በወንጀል የተገኘ ሀብት ማስመለስ ዐቃቤ ህግ ባቀረበው አቤቱታ መሰረት በካቻ ፋይናንሻል ቴክኖሎጂ (Kacha Financial Technology) ላይ ተጥሎ የነበረው የባንክ እግድ እንዲሻሻል ፍርድ ቤት ትዕዛዝ ሰጠ።
ዐቃቤ ህግ ባቀረበው አቤቱታ፣ በተጠርጣሪው ላይ የሚፈለገው የገንዘብ መጠን 3,110,249.74 (ሶስት ሚሊዮን አንድ መቶ አስር ሺህ ሁለት መቶ አርባ ዘጠኝ ከሰባ አራት ሳንቲም) መሆኑን ጠቅሶ፣ ይህ ገንዘብ መያዙ ከተረጋገጠ በሌሎች ባንኮች ላይ ያለው እግድ እንዲነሳ ጠይቋል።
ፍርድ ቤቱ ባደረገው ማጣራት፣ የተጠቀሰው የገንዘብ መጠን በግሎባል ባንክ ስቴድየም ቅርንጫፍ በሚገኘው የሒሳብ ቁጥር 1092116957672 ስር ተይዞ እንዲቆይ ባዘዘው መሰረት ባንኩ ማገዱን አረጋግጧል።
በዚህም መሰረት በግሎባል ባንክ የታገደው የተወሰነ የገንዘብ መጠን ጸንቶ እንዲቆይ እና ከዚህ ውጭ በሌሎች ባንኮች እና በተጠቀሰው የሂሳብ ቁጥር ላይ የሚገኝ ትርፍ ገንዘብ ግን እግዱ እንዲነሳ ፍርድ ቤቱ ወስኗል።
3 months ago
ዝቅተኛ ገቢ ያላቸውን ማህበረሰቦች እና ሴት ስራ ፈጣሪዎችን ተጠቃሚ የሚያደርገው ታላቁ የማይክሮ ፋይናንስ ኮንፈረንስ ተጀመረ!
#fastmereja :የኢትዮጵያ ማይክሮ ፋይናንስ ተቋማት ማህበር (AEMFI) ከአውሮፓ ህብረት (Eሀ) እና ከዓለም አቀፍ የግብርና ልማት ፈንድ (IFAD) ጋር በመተባበር ያዘጋጀው ዓለም አቀፍ የነገው ትውልድ ማይክሮ ፋይናንስ ኮንፈረንስ በዛሬዉ እለት በአዲስ አበባ መካሄድ ጀምሯል።
ከመጋቢት 15 እስከ 17 ቀን 2018 ዓ.ም በተባበሩት መንግሥታት የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን (UNECA) የስብሰባ ማዕከል በሚቆየው በዚህ ጉባኤ ላይ፤ የፖሊሲ አውጪዎች፣ የፋይናንስ ዘርፍ መሪዎች፣ የቴክኖሎጂ ፈጣሪዎች እና የዘርፉ ባለሙያዎች እንደሚሳተፉ ተገልጿል።
“ዕድሎችን በፈጠራ፣ በአካታችነት እና በማገገም አቅም ባላቸው የፋይናንስ አገልግሎቶች መክፈት'' በሚል መሪ ቃል የሚካሄደው ይህ ኮንፈረንስ፣ በዋናነት ዲጂታል ፈጠራዎች እና የፖሊሲ ማሻሻያዎች የፋይናንስ ተደራሽነትን ለማስፋት ያላቸውን ሚና ይፈትሻል።
በተለይም ዝቅተኛ ገቢ ያላቸው ማህበረሰቦች እና ሴት ስራ ፈጣሪዎች የፋይናንስ አገልግሎት ተጠቃሚ እንዲሆኑና የኢኮኖሚ ጥንካሬ እንዲገነቡ በሚያስችሉ መንገዶች ላይ ሰፊ ውይይት ይደረጋል ተብሎ ይጠበቃል።
ለሶስት ቀናት በሚቆየዉ ጉባኤ ውስጥም የከፍተኛ የፋይናንስ ባለሙያዎች የፓናል ውይይቶች፣በፈጠራ የታጀቡ የፋይናንስ መፍትሄዎች ገለጻዎች፣እንዲሁም የፊንቴክ (Fintech) እና የማይክሮ ፋይናንስ ውጤቶች የሚቀርቡበት ኤግዚቢሽን እንደሚካሄድም ነዉ የተገለፀዉ።
ይህ ኮንፈረንስ ኢትዮጵያ የፋይናንስ ዘርፉን ለማዘመንና አካታች ለማድረግ በምታደርገው ጥረት ውስጥ ትልቅ ፋይዳ እንደሚኖረው የተገለጸ ሲሆን፣ ዘላቂ የኢኮኖሚ እድገትን ለማምጣት የማይክሮ ፋይናንስ ተቋማት ያላቸውን ሚና ለማጎልበት ያለመ ነው፡፡
ይህ ኮንፈረንስ ኢትዮጵያ የፋይናንስ ዘርፉን ለማዘመንና አካታች ለማድረግ በምታደርገው ጥረት ውስጥ እንደ ትልቅ ምዕራፍ የሚቆጠር መሆኑ ተገልጿል፡፡
በተለይም ማይክሮ ፋይናንስ ተቋማት ዘመናዊ አሰራሮችን በመከተል የገጠሩን ማህበረሰብ እና አነስተኛ የንግድ ዘርፎችን ወደ ፋይናንስ ስርዓቱ በማስገባት ለሀገር ኢኮኖሚ እድገት ያላቸውን ድርሻ እንዲያሳድጉ ትልቅ መድረክ ይፈጥራል ተብሎ ይጠበቃል።
ኮንፈረንሱ እስከ መጋቢት 17 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ የሚቀጥል ሲሆን፣ በስተመጨረሻም በዘርፉ ቀጣይ አቅጣጫዎች ላይ የጋራ የአቋም መግለጫ በማውጣት ይጠናቀቃል ተብሎ ይገመታል።
#fastmereja :የኢትዮጵያ ማይክሮ ፋይናንስ ተቋማት ማህበር (AEMFI) ከአውሮፓ ህብረት (Eሀ) እና ከዓለም አቀፍ የግብርና ልማት ፈንድ (IFAD) ጋር በመተባበር ያዘጋጀው ዓለም አቀፍ የነገው ትውልድ ማይክሮ ፋይናንስ ኮንፈረንስ በዛሬዉ እለት በአዲስ አበባ መካሄድ ጀምሯል።
ከመጋቢት 15 እስከ 17 ቀን 2018 ዓ.ም በተባበሩት መንግሥታት የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን (UNECA) የስብሰባ ማዕከል በሚቆየው በዚህ ጉባኤ ላይ፤ የፖሊሲ አውጪዎች፣ የፋይናንስ ዘርፍ መሪዎች፣ የቴክኖሎጂ ፈጣሪዎች እና የዘርፉ ባለሙያዎች እንደሚሳተፉ ተገልጿል።
“ዕድሎችን በፈጠራ፣ በአካታችነት እና በማገገም አቅም ባላቸው የፋይናንስ አገልግሎቶች መክፈት'' በሚል መሪ ቃል የሚካሄደው ይህ ኮንፈረንስ፣ በዋናነት ዲጂታል ፈጠራዎች እና የፖሊሲ ማሻሻያዎች የፋይናንስ ተደራሽነትን ለማስፋት ያላቸውን ሚና ይፈትሻል።
በተለይም ዝቅተኛ ገቢ ያላቸው ማህበረሰቦች እና ሴት ስራ ፈጣሪዎች የፋይናንስ አገልግሎት ተጠቃሚ እንዲሆኑና የኢኮኖሚ ጥንካሬ እንዲገነቡ በሚያስችሉ መንገዶች ላይ ሰፊ ውይይት ይደረጋል ተብሎ ይጠበቃል።
ለሶስት ቀናት በሚቆየዉ ጉባኤ ውስጥም የከፍተኛ የፋይናንስ ባለሙያዎች የፓናል ውይይቶች፣በፈጠራ የታጀቡ የፋይናንስ መፍትሄዎች ገለጻዎች፣እንዲሁም የፊንቴክ (Fintech) እና የማይክሮ ፋይናንስ ውጤቶች የሚቀርቡበት ኤግዚቢሽን እንደሚካሄድም ነዉ የተገለፀዉ።
ይህ ኮንፈረንስ ኢትዮጵያ የፋይናንስ ዘርፉን ለማዘመንና አካታች ለማድረግ በምታደርገው ጥረት ውስጥ ትልቅ ፋይዳ እንደሚኖረው የተገለጸ ሲሆን፣ ዘላቂ የኢኮኖሚ እድገትን ለማምጣት የማይክሮ ፋይናንስ ተቋማት ያላቸውን ሚና ለማጎልበት ያለመ ነው፡፡
ይህ ኮንፈረንስ ኢትዮጵያ የፋይናንስ ዘርፉን ለማዘመንና አካታች ለማድረግ በምታደርገው ጥረት ውስጥ እንደ ትልቅ ምዕራፍ የሚቆጠር መሆኑ ተገልጿል፡፡
በተለይም ማይክሮ ፋይናንስ ተቋማት ዘመናዊ አሰራሮችን በመከተል የገጠሩን ማህበረሰብ እና አነስተኛ የንግድ ዘርፎችን ወደ ፋይናንስ ስርዓቱ በማስገባት ለሀገር ኢኮኖሚ እድገት ያላቸውን ድርሻ እንዲያሳድጉ ትልቅ መድረክ ይፈጥራል ተብሎ ይጠበቃል።
ኮንፈረንሱ እስከ መጋቢት 17 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ የሚቀጥል ሲሆን፣ በስተመጨረሻም በዘርፉ ቀጣይ አቅጣጫዎች ላይ የጋራ የአቋም መግለጫ በማውጣት ይጠናቀቃል ተብሎ ይገመታል።
Sponsored by
Surafel
3 months ago
ለኢትዮጵያ አቪዬሽን አዲስ ተስፋ!
#ethiopia | ወጣቱ የቴክኖሎጂ ባለሙያ ኢብራሂም አሊ፣ በኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ የ F35 RC (Remote Controlled) ጀት በስኬት በማብረር አዲስ ታሪክ አስመዝግቧል።
ይህ ስኬት ከ8 ተከታታይ ሙከራዎች በኋላ በ9ኛው ሙከራ የተገኘ ውጤት መሆኑ፣ ለስራው ያለውን ፅናትና ትጋት ያሳያል።
የዚህ ፕሮጀክት ዋና ዋና ነጥቦች እና የወደፊት ራዕይ እንደሚከተለው ቀርቧል፦
✈️ የፕሮጀክቱ ጉዞና ስኬት
ፅናት፦
8 ጊዜ ወድቆ በ9ኛው ሙከራ በስኬት ወደ ሰማይ መጥቀቅ የቻለ ጀት።
ቴክኖሎጂ፦
በኢትዮጵያ የመጀመሪያው የ F35 RC ጀት ሞዴል በስኬት መብረር።
መነሳሳት፦
እንደ ቱርኩ Selçuk Bayraktar (የባይራክታር ድሮን ፈጣሪ) ሁሉ፣ ከትንሽ ተነስተው ሀገርን በአየር ቴክኖሎጂ ወደ ላቀ ደረጃ የማድረስ ዓላማ።
🌍 የወደፊት ግብና ራዕይ
ኢብራሂም አሊ ግቡ RC ጀት ላይ ብቻ መቆም አይደለም፤ ይልቁንም፦
ኢትዮጵያ በአየር ቴክኖሎጂ (Aerospace Technology) ጠንካራ ኃይል እንድትሆን ማስቻል።
የኢትዮጵያን አየር ኃይል እና አቪዬሽን ዘርፍ በሀገር በቀል ቴክኖሎጂ ማገዝ።
ቀጣዩ ፕሮጀክት ይበልጥ ትልቅ፣ ኃይለኛ እና የተራቀቀ እንዲሆን መስራት።
🤝 ድጋፍና አጋርነት
ይህንን ታላቅ ሀገራዊ ራዕይ ዳር ለማድረስ የሁላችንም ድጋፍ አስፈላጊ ነው። ድጋፍ ለማድረግ በሚከተሉት አማራጮች መጠቀም ይቻላል፦
ለኢትዮጵያ ነዋሪዎች (CBE): 1000284862213
ከሀገር ውጭ ላላችሁ (Stripe): Sponsor via Stripe
ለቀጥታ ግንኙነት (Telegram): ibrahimalicode
"ታሪክ ያሳያል፤ አንድ ሰው ያለው ራዕይ አገርን ሊቀይር ይችላል።"
እንደ አንድ ሆነን ብንሰራ፣ የኢትዮጵያ ሰማይ በሀገር በቀል ቴክኖሎጂዎች የሚሞላበት ጊዜ ሩቅ አይሆንም።
በርታ ኢብራሂም!
ኢትዮጵያ በልጆችዋ ጥረት ታፍራና ተከብራ ትኖራለች። 🚀🇪🇹
#ኢትዮጵያ #ቴክኖሎጂ #ኢብራሂም_አሊ #f35 #aviation #ethiopia #innovation #getu #temesgen #getutemesgen #ጌጡ #ተመስገን #ጌጡተመስገን
#ethiopia | ወጣቱ የቴክኖሎጂ ባለሙያ ኢብራሂም አሊ፣ በኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ የ F35 RC (Remote Controlled) ጀት በስኬት በማብረር አዲስ ታሪክ አስመዝግቧል።
ይህ ስኬት ከ8 ተከታታይ ሙከራዎች በኋላ በ9ኛው ሙከራ የተገኘ ውጤት መሆኑ፣ ለስራው ያለውን ፅናትና ትጋት ያሳያል።
የዚህ ፕሮጀክት ዋና ዋና ነጥቦች እና የወደፊት ራዕይ እንደሚከተለው ቀርቧል፦
✈️ የፕሮጀክቱ ጉዞና ስኬት
ፅናት፦
8 ጊዜ ወድቆ በ9ኛው ሙከራ በስኬት ወደ ሰማይ መጥቀቅ የቻለ ጀት።
ቴክኖሎጂ፦
በኢትዮጵያ የመጀመሪያው የ F35 RC ጀት ሞዴል በስኬት መብረር።
መነሳሳት፦
እንደ ቱርኩ Selçuk Bayraktar (የባይራክታር ድሮን ፈጣሪ) ሁሉ፣ ከትንሽ ተነስተው ሀገርን በአየር ቴክኖሎጂ ወደ ላቀ ደረጃ የማድረስ ዓላማ።
🌍 የወደፊት ግብና ራዕይ
ኢብራሂም አሊ ግቡ RC ጀት ላይ ብቻ መቆም አይደለም፤ ይልቁንም፦
ኢትዮጵያ በአየር ቴክኖሎጂ (Aerospace Technology) ጠንካራ ኃይል እንድትሆን ማስቻል።
የኢትዮጵያን አየር ኃይል እና አቪዬሽን ዘርፍ በሀገር በቀል ቴክኖሎጂ ማገዝ።
ቀጣዩ ፕሮጀክት ይበልጥ ትልቅ፣ ኃይለኛ እና የተራቀቀ እንዲሆን መስራት።
🤝 ድጋፍና አጋርነት
ይህንን ታላቅ ሀገራዊ ራዕይ ዳር ለማድረስ የሁላችንም ድጋፍ አስፈላጊ ነው። ድጋፍ ለማድረግ በሚከተሉት አማራጮች መጠቀም ይቻላል፦
ለኢትዮጵያ ነዋሪዎች (CBE): 1000284862213
ከሀገር ውጭ ላላችሁ (Stripe): Sponsor via Stripe
ለቀጥታ ግንኙነት (Telegram): ibrahimalicode
"ታሪክ ያሳያል፤ አንድ ሰው ያለው ራዕይ አገርን ሊቀይር ይችላል።"
እንደ አንድ ሆነን ብንሰራ፣ የኢትዮጵያ ሰማይ በሀገር በቀል ቴክኖሎጂዎች የሚሞላበት ጊዜ ሩቅ አይሆንም።
በርታ ኢብራሂም!
ኢትዮጵያ በልጆችዋ ጥረት ታፍራና ተከብራ ትኖራለች። 🚀🇪🇹
#ኢትዮጵያ #ቴክኖሎጂ #ኢብራሂም_አሊ #f35 #aviation #ethiopia #innovation #getu #temesgen #getutemesgen #ጌጡ #ተመስገን #ጌጡተመስገን
3 months ago
ኢትዮጵያ የአፍሪካ የማህበራዊ ሚዲያ ተፅዕኖ ፈጣሪዎች ጉባኤን (ASMIS) ልታስተናግድ ነው!
#ethiopia | ኢትዮጵያ በአህጉሪቱ ለመጀመሪያ ጊዜ የሚካሄደውን የአፍሪካ የማህበራዊ ሚዲያ ተፅዕኖ ፈጣሪዎች ጉባኤ (Africa Social Media Influencers Summit - ASMIS) በአዲስ አበባ እንደምታስተናግድ ተበሰረ።
ዛሬ የካቲት 28 ቀን 2018 ዓ.ም ፐልስ ኦፍ አፍሪካ ሚዲያ (POA) እና ኤ.ጂ.ኤ ቴክ (AGA-Tech) በጋራ በሰጡት መግለጫ የጉባኤውን ዝርዝር ይፋ አድርገዋል።
የጉባኤው መርሃ-ግብር
ቀን፦ ግንቦት 7 እና 8 ቀን 2026 (እ.አ.አ)
ቦታ፦ አዲስ አበባ፣ የዓድዋ ድል መታሰቢያ
መሪ ቃል፦ ''ተፅዕኖ ለተሻለች አፍሪካ''
የጉባኤው ዋና ዋና ዓላማዎች
የጋራ መድረክ መፍጠር፦ የአፍሪካ ተፅዕኖ ፈጣሪ ድምፆችን ከመገናኛ ብዙኅን፣ ከፖሊሲ አውጪዎችና ከንግድ መሪዎች ጋር ማገናኘት።
ሰው ሰራሽ አስተውሎት (AI) እና ቴክኖሎጂ፦ በፈጣን ዕድገት ላይ ባለው AI እና በዲጂታል ይዘት ፈጠራ ዙሪያ ልምድ መለዋወጥ።
የአፍሪካን ታሪክ መግለጥ፦ ስለ አህጉሪቱ መፃኢ ተስፋና ታሪክ ጥራት ያላቸው የይዘት ሥራዎችን ለማስተጋባት አቅም መፍጠር።
ቢዝነስ እና ትስስር፦ ተፅዕኖ ፈጣሪዎችን ከታላላቅ ዓለም አቀፍና አህጉራዊ የንግድ ድርጅቶች ጋር ማገናኘት።
በአህጉሪቱና በዓለም ዙሪያ የሚገኙ ከ200 በላይ ታዋቂ የማህበራዊ ሚዲያ ተፅዕኖ ፈጣሪዎች በጉባኤው ላይ ይታደማሉ።
እንዴት መሳተፍ ትችላላችሁ
የፕሮጀክቱ አስተባባሪ ባዩሽ ማሞ እንደገለጹት፣ የጉባኤው ይፋዊ ምዝገባ በቅርቡ ይጀመራል። የይዘት ፈጣሪዎችና ፍላጎቱ ያላቸው አካላት የሚከተለውን ድረ-ገጽ በመከታተል መረጃ ማግኘት ይችላሉ፦
🔗 www.asmis.org
ይህ ጉባኤ አዲስ አበባን የአፍሪካ የዲጂታል ዲፕሎማሲ ማዕከል ከማድረጉም በላይ፣ የአህጉሪቱን የፈጠራ አቅም ለዓለም ለማሳየት ትልቅ ዕድል ይፈጥራል።
#asmis2026 #socialmediainfluencers #africadigital #addisababa #adwamemorial #ethiopia #getu #temesgen #getutemesgen #ጌጡ #ተመስገን #ጌጡተመስገን
#ethiopia | ኢትዮጵያ በአህጉሪቱ ለመጀመሪያ ጊዜ የሚካሄደውን የአፍሪካ የማህበራዊ ሚዲያ ተፅዕኖ ፈጣሪዎች ጉባኤ (Africa Social Media Influencers Summit - ASMIS) በአዲስ አበባ እንደምታስተናግድ ተበሰረ።
ዛሬ የካቲት 28 ቀን 2018 ዓ.ም ፐልስ ኦፍ አፍሪካ ሚዲያ (POA) እና ኤ.ጂ.ኤ ቴክ (AGA-Tech) በጋራ በሰጡት መግለጫ የጉባኤውን ዝርዝር ይፋ አድርገዋል።
የጉባኤው መርሃ-ግብር
ቀን፦ ግንቦት 7 እና 8 ቀን 2026 (እ.አ.አ)
ቦታ፦ አዲስ አበባ፣ የዓድዋ ድል መታሰቢያ
መሪ ቃል፦ ''ተፅዕኖ ለተሻለች አፍሪካ''
የጉባኤው ዋና ዋና ዓላማዎች
የጋራ መድረክ መፍጠር፦ የአፍሪካ ተፅዕኖ ፈጣሪ ድምፆችን ከመገናኛ ብዙኅን፣ ከፖሊሲ አውጪዎችና ከንግድ መሪዎች ጋር ማገናኘት።
ሰው ሰራሽ አስተውሎት (AI) እና ቴክኖሎጂ፦ በፈጣን ዕድገት ላይ ባለው AI እና በዲጂታል ይዘት ፈጠራ ዙሪያ ልምድ መለዋወጥ።
የአፍሪካን ታሪክ መግለጥ፦ ስለ አህጉሪቱ መፃኢ ተስፋና ታሪክ ጥራት ያላቸው የይዘት ሥራዎችን ለማስተጋባት አቅም መፍጠር።
ቢዝነስ እና ትስስር፦ ተፅዕኖ ፈጣሪዎችን ከታላላቅ ዓለም አቀፍና አህጉራዊ የንግድ ድርጅቶች ጋር ማገናኘት።
በአህጉሪቱና በዓለም ዙሪያ የሚገኙ ከ200 በላይ ታዋቂ የማህበራዊ ሚዲያ ተፅዕኖ ፈጣሪዎች በጉባኤው ላይ ይታደማሉ።
እንዴት መሳተፍ ትችላላችሁ
የፕሮጀክቱ አስተባባሪ ባዩሽ ማሞ እንደገለጹት፣ የጉባኤው ይፋዊ ምዝገባ በቅርቡ ይጀመራል። የይዘት ፈጣሪዎችና ፍላጎቱ ያላቸው አካላት የሚከተለውን ድረ-ገጽ በመከታተል መረጃ ማግኘት ይችላሉ፦
🔗 www.asmis.org
ይህ ጉባኤ አዲስ አበባን የአፍሪካ የዲጂታል ዲፕሎማሲ ማዕከል ከማድረጉም በላይ፣ የአህጉሪቱን የፈጠራ አቅም ለዓለም ለማሳየት ትልቅ ዕድል ይፈጥራል።
#asmis2026 #socialmediainfluencers #africadigital #addisababa #adwamemorial #ethiopia #getu #temesgen #getutemesgen #ጌጡ #ተመስገን #ጌጡተመስገን
3 months ago
TECNO CAMON 50 Series: Redefining Professional Imaging Through the Power of Practical AI
At Mobile World Congress 2026, TECNO unveiled the CAMON 50 Series—comprising the CAMON 50 Ultra 5G, CAMON 50 Pro, and CAMON 50—marking a significant leap in AI-powered mobile imaging. The flagship CAMON 50 Ultra 5G features a 50MP Sony LYTIA 700C Ultra Night Camera and a 50MP 3X telephoto lens (on Ultra and Pro models), enhanced by the AI RAW 2.0 imaging engine for exceptional clarity, precision, and low-light performance. Innovations such as Super-Zoom FlashSnap, AI 60X SuperZoom, and the industry-first AI Auto Zoom elevate action capture and portrait photography, while validation from DXOMARK highlights its accurate and inclusive skin tone rendering under $600.
Beyond imaging, the CAMON 50 Series integrates advanced AI to enhance creativity, productivity, security, and durability. Features like the AI Art Gallery, AI Image-to-Video Generator, AI LightMaster 2.0, and the upgraded Ella assistant streamline artistic expression and daily tasks, while TGuard security introduces industry-first off-grid search technology. Powered by the MediaTek Dimensity 7400 Ultimate processor, the series offers a 1.5K 144Hz AMOLED display, IP68/IP69/IP69K protection, up to 6500mAh battery capacity with 45W Super Charge, and FreeLink Bluetooth Long Range communication—delivering a secure, resilient, and intelligently connected user experience.
At Mobile World Congress 2026, TECNO unveiled the CAMON 50 Series—comprising the CAMON 50 Ultra 5G, CAMON 50 Pro, and CAMON 50—marking a significant leap in AI-powered mobile imaging. The flagship CAMON 50 Ultra 5G features a 50MP Sony LYTIA 700C Ultra Night Camera and a 50MP 3X telephoto lens (on Ultra and Pro models), enhanced by the AI RAW 2.0 imaging engine for exceptional clarity, precision, and low-light performance. Innovations such as Super-Zoom FlashSnap, AI 60X SuperZoom, and the industry-first AI Auto Zoom elevate action capture and portrait photography, while validation from DXOMARK highlights its accurate and inclusive skin tone rendering under $600.
Beyond imaging, the CAMON 50 Series integrates advanced AI to enhance creativity, productivity, security, and durability. Features like the AI Art Gallery, AI Image-to-Video Generator, AI LightMaster 2.0, and the upgraded Ella assistant streamline artistic expression and daily tasks, while TGuard security introduces industry-first off-grid search technology. Powered by the MediaTek Dimensity 7400 Ultimate processor, the series offers a 1.5K 144Hz AMOLED display, IP68/IP69/IP69K protection, up to 6500mAh battery capacity with 45W Super Charge, and FreeLink Bluetooth Long Range communication—delivering a secure, resilient, and intelligently connected user experience.
3 months ago
TECNO to Unveil AI-Powered CAMON 50 Series and AI Product Ecosystem at MWC 2026 Launch Event
TECNO will unveil major innovations at Mobile World Congress 2026 in Barcelona on March 1, headlined by the new CAMON 50 Series—its latest flagship imaging and AI smartphone family. Powered by flagship Sony imaging hardware and a dedicated AI computing architecture, the series introduces breakthroughs like Super-Zoom FlashSnap for zero-shutter-lag action shots and AI Auto Zoom for intelligent subject framing. Beyond photography, it serves as a Creative AI Hub with features such as AI Art Gallery, One-Tap FlashMemo, and the Ella AI assistant, delivering smarter, more intuitive everyday experiences.
On March 3, TECNO will also host its AI Ecosystem Product Launch Event, spotlighting its broader AI strategy and announcing a strategic partnership with Tonino Lamborghini. The collaboration debuts a co-created lineup blending high-performance technology with iconic design, including the Tonino Lamborghini TECNO TAURUS (MEGA MINI G1 Pro) gaming mini-PC and POVA Metal Tonino Lamborghini Limited Edition. Attendees can explore these innovations and TECNO’s expanding AI ecosystem—including MEGABOOK laptops, AI wearables, and the upgraded OneLeap interconnection solution.
TECNO will unveil major innovations at Mobile World Congress 2026 in Barcelona on March 1, headlined by the new CAMON 50 Series—its latest flagship imaging and AI smartphone family. Powered by flagship Sony imaging hardware and a dedicated AI computing architecture, the series introduces breakthroughs like Super-Zoom FlashSnap for zero-shutter-lag action shots and AI Auto Zoom for intelligent subject framing. Beyond photography, it serves as a Creative AI Hub with features such as AI Art Gallery, One-Tap FlashMemo, and the Ella AI assistant, delivering smarter, more intuitive everyday experiences.
On March 3, TECNO will also host its AI Ecosystem Product Launch Event, spotlighting its broader AI strategy and announcing a strategic partnership with Tonino Lamborghini. The collaboration debuts a co-created lineup blending high-performance technology with iconic design, including the Tonino Lamborghini TECNO TAURUS (MEGA MINI G1 Pro) gaming mini-PC and POVA Metal Tonino Lamborghini Limited Edition. Attendees can explore these innovations and TECNO’s expanding AI ecosystem—including MEGABOOK laptops, AI wearables, and the upgraded OneLeap interconnection solution.
4 months ago
ዕውቁ ሳይንቲስት ዶ/ር አመሃ በላይ ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ
#ethiopia | በማይክሮ አልጌ ባዮቴክኖሎጂ (Microalgae Biotechnology) ዘርፍ በዓለም አቀፍ ደረጃ ስማቸው በጉልህ የሚነሳው ኢትዮጵያዊው ምሁር ዶክተር አመሃ በላይ በ79 ዓመታቸው ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ። ዶ/ር አመሃ የካቲት 15 ቀን 2018 ዓ.ም ማረፋቸው ታውቋል።
የትምህርትና የሥራ ሕይወት
ዶ/ር አመሃ በላይ የአካዳሚክ ጉዟቸውን የቀድሞው ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ዩኒቨርሲቲ የጀመሩ ሲሆን፣ የዶክትሬት ዲግሪያቸውን ደግሞ ከዩናይትድ ኪንግደም (UK) ተቀብለዋል። ወደ ሀገራቸው ከተመለሱ በኋላም፦
* በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ለ13 ዓመታት በመምህርነትና በባዮሎጂ ትምህርት ክፍል ኃላፊነት አገልግለዋል።
* በዓለም አቀፍ ደረጃ በካሊፎርኒያው "Earthrise Nutritionals" ተቋም ውስጥ ለ26 ዓመታት በከፍተኛ የቴክኖሎጂ መኮንንነት (CTO) በመሥራት ከፍተኛ ዝናን አትርፈዋል።
* ለስፒሩሊና (Spirulina) ኢንዱስትሪ ባበረከቱት ላቅ ያለ ሳይንሳዊ አስተዋጽኦ "ሚስተር ስፒሩሊና" (Mr. Spirulina) የሚል ዓለም አቀፍ የክብር ስያሜ ተሰጥቷቸዋል።
የሀገር ፍቅርና ሳይንሳዊ አሻራ በኢትዮጵያ
ዶ/ር አመሃ በዓለም አቀፍ መድረክ ስኬታማ ቢሆኑም ለሀገራቸው ኢትዮጵያ የነበራቸው ፍቅርና ተቆርቋሪነት ልዩ ነበር።
* የኢትዮጵያ የአካባቢ ጥበቃ እና ዘላቂ ልማት ምክር ቤት መሥራች በመሆን አገልግለዋል።
* በጣና ሐይቅ፣ በአባያ ሐይቅና በአዋሽ ወንዝ ላይ የተከሰተውን አደገኛ የእንቦጭ አረም ለመከላከል በሚደረገው ሳይንሳዊ ጥረት ውስጥ በግንባር ቀደምትነትና በንቃት ተሳትፈዋል።
የታዋቂው ሳይንቲስት የዶ/ር አመሃ በላይ የቀብር ሥርዓት ነገ ቅዳሜ፣ የካቲት 21 ቀን 2018 ዓ.ም እንደሚፈጸም ተገልጿል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #ዶክተር_አመሃ_በላይ #ሳይንቲስት #ኢትዮጵያ #ባዮቴክኖሎጂ #ስፒሩሊና #እንቦጭ #scientist #ethiopia
#ethiopia | በማይክሮ አልጌ ባዮቴክኖሎጂ (Microalgae Biotechnology) ዘርፍ በዓለም አቀፍ ደረጃ ስማቸው በጉልህ የሚነሳው ኢትዮጵያዊው ምሁር ዶክተር አመሃ በላይ በ79 ዓመታቸው ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ። ዶ/ር አመሃ የካቲት 15 ቀን 2018 ዓ.ም ማረፋቸው ታውቋል።
የትምህርትና የሥራ ሕይወት
ዶ/ር አመሃ በላይ የአካዳሚክ ጉዟቸውን የቀድሞው ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ዩኒቨርሲቲ የጀመሩ ሲሆን፣ የዶክትሬት ዲግሪያቸውን ደግሞ ከዩናይትድ ኪንግደም (UK) ተቀብለዋል። ወደ ሀገራቸው ከተመለሱ በኋላም፦
* በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ለ13 ዓመታት በመምህርነትና በባዮሎጂ ትምህርት ክፍል ኃላፊነት አገልግለዋል።
* በዓለም አቀፍ ደረጃ በካሊፎርኒያው "Earthrise Nutritionals" ተቋም ውስጥ ለ26 ዓመታት በከፍተኛ የቴክኖሎጂ መኮንንነት (CTO) በመሥራት ከፍተኛ ዝናን አትርፈዋል።
* ለስፒሩሊና (Spirulina) ኢንዱስትሪ ባበረከቱት ላቅ ያለ ሳይንሳዊ አስተዋጽኦ "ሚስተር ስፒሩሊና" (Mr. Spirulina) የሚል ዓለም አቀፍ የክብር ስያሜ ተሰጥቷቸዋል።
የሀገር ፍቅርና ሳይንሳዊ አሻራ በኢትዮጵያ
ዶ/ር አመሃ በዓለም አቀፍ መድረክ ስኬታማ ቢሆኑም ለሀገራቸው ኢትዮጵያ የነበራቸው ፍቅርና ተቆርቋሪነት ልዩ ነበር።
* የኢትዮጵያ የአካባቢ ጥበቃ እና ዘላቂ ልማት ምክር ቤት መሥራች በመሆን አገልግለዋል።
* በጣና ሐይቅ፣ በአባያ ሐይቅና በአዋሽ ወንዝ ላይ የተከሰተውን አደገኛ የእንቦጭ አረም ለመከላከል በሚደረገው ሳይንሳዊ ጥረት ውስጥ በግንባር ቀደምትነትና በንቃት ተሳትፈዋል።
የታዋቂው ሳይንቲስት የዶ/ር አመሃ በላይ የቀብር ሥርዓት ነገ ቅዳሜ፣ የካቲት 21 ቀን 2018 ዓ.ም እንደሚፈጸም ተገልጿል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #ዶክተር_አመሃ_በላይ #ሳይንቲስት #ኢትዮጵያ #ባዮቴክኖሎጂ #ስፒሩሊና #እንቦጭ #scientist #ethiopia
4 months ago
🎭 የሩሲያ የትያትር ጥበባት የልህቀት ሳምንት በአዲስ አበባ በይፋ ተጀመረ! 🇪🇹🇷🇺
በዓለም አቀፍ ደረጃ በትያትር ጥበብ ቀዳሚ ስም ያለው የሩሲያ የትያትር ጥበባት ኢንስቲትዩት (GITIS)፣ በአዲስ አበባ የልህቀት ሳምንት እና የልምድ ልውውጥ መርኃ-ግብር መጀመሩ ተበሰረ።
በዝግጅቱ ላይ ታዋቂ ምሁራን፣ ጸሐፍያነ ተውኔት እና የፊልም ባለሙያዎች ተገኝተዋል።
የመርኃ-ግብሩ ዋና ዋና ነጥቦች፦
🤝 ትብብር፦
በአዲስ አበባ የሩሲያ የሳይንስ እና የባሕል ማዕከል ኃላፊ ቭላዲሚር ጎሎቫቼቭ እንደገለጹት፤ ዝግጅቱ በሁለቱ ሀገራት መካከል ያለውን የባሕል እና የኪነ-ጥበብ ትስስር ወደ ላቀ ደረጃ ያሸጋግራል።
🎓 ስልጠና፦
ለአንድ ሳምንት በሚቆየው ስልጠና የሩሲያ የትያትር ጥበባት ኢንስቲትዩት መምህራን እና ተመራማሪዎች መሰረታዊ እና ዘመናዊ የትያትር ክህሎቶችን ለኢትዮጵያውያን ተማሪዎችና መምህራን ያካፍላሉ።
📍 ቦታ፦
ስልጠናው በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የባሕል ማዕከል የሚካሄድ ሲሆን፣ ተሳታፊዎች አዳዲስ የመድረክ ትወናና ዝግጅት፤ የትያትር ጥበብ ስልቶችን (Techniques) የሚቀስሙበት ይሆናል።
የሩሲያ የትያትር ጥበብ በተለይም እንደ ስታኒስላቭስኪ ያሉ ታላላቅ የሙያው ጠበብት ለዓለም የትወና ጥበብ መሰረት መሆናቸው ይታወቃል።
ይህ ስልጠና ለኢትዮጵያ የትያትር ዘርፍ አዲስ ትንፋሽ እንደሚሆን ይታመናል!
#theatretexcellence #ethiopiarussia #culturalexchange #addisababauniversity #gitis #artandculture #theatretraining #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
በዓለም አቀፍ ደረጃ በትያትር ጥበብ ቀዳሚ ስም ያለው የሩሲያ የትያትር ጥበባት ኢንስቲትዩት (GITIS)፣ በአዲስ አበባ የልህቀት ሳምንት እና የልምድ ልውውጥ መርኃ-ግብር መጀመሩ ተበሰረ።
በዝግጅቱ ላይ ታዋቂ ምሁራን፣ ጸሐፍያነ ተውኔት እና የፊልም ባለሙያዎች ተገኝተዋል።
የመርኃ-ግብሩ ዋና ዋና ነጥቦች፦
🤝 ትብብር፦
በአዲስ አበባ የሩሲያ የሳይንስ እና የባሕል ማዕከል ኃላፊ ቭላዲሚር ጎሎቫቼቭ እንደገለጹት፤ ዝግጅቱ በሁለቱ ሀገራት መካከል ያለውን የባሕል እና የኪነ-ጥበብ ትስስር ወደ ላቀ ደረጃ ያሸጋግራል።
🎓 ስልጠና፦
ለአንድ ሳምንት በሚቆየው ስልጠና የሩሲያ የትያትር ጥበባት ኢንስቲትዩት መምህራን እና ተመራማሪዎች መሰረታዊ እና ዘመናዊ የትያትር ክህሎቶችን ለኢትዮጵያውያን ተማሪዎችና መምህራን ያካፍላሉ።
📍 ቦታ፦
ስልጠናው በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የባሕል ማዕከል የሚካሄድ ሲሆን፣ ተሳታፊዎች አዳዲስ የመድረክ ትወናና ዝግጅት፤ የትያትር ጥበብ ስልቶችን (Techniques) የሚቀስሙበት ይሆናል።
የሩሲያ የትያትር ጥበብ በተለይም እንደ ስታኒስላቭስኪ ያሉ ታላላቅ የሙያው ጠበብት ለዓለም የትወና ጥበብ መሰረት መሆናቸው ይታወቃል።
ይህ ስልጠና ለኢትዮጵያ የትያትር ዘርፍ አዲስ ትንፋሽ እንደሚሆን ይታመናል!
#theatretexcellence #ethiopiarussia #culturalexchange #addisababauniversity #gitis #artandculture #theatretraining #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
Sponsored by
Surafel
4 months ago
ለሰርጉ እየተዘጋጀ የነበረው ወጣት ቴዎድሮስ አዲሱ ሞሲሳ አሳዛኝ እረፍት
የጋብቻ ስነ ስርዓቱን ለመፈጸም አንድ ወር ብቻ ቀርቶት የነበረው ወጣት ቴዎድሮስ አዲሱ ከዚህ ዓለም በሞት መለየቱ ተሰምቷል።
የነቀምቴ ከተማ ተወላጅ ነው። የመሠረታዊ ትምህርቱን በነቀምቴ ካቶሊክ ኪዳነ ምህረት ትምህርት ቤት፣ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርቱን ደግሞ በነቀምቴ ትምህርት ቤት አጠናቆ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ገብቷል።
በኢትዮጵያ አየር መንገድ ውስጥ ለበርካታ ዓመታት Ground Technician የአውሮፕላን ጥገና እና ደህንነት ቁጥጥር ላይ ሲሰራ ቆይቷል።
ከጥቂት ዓመታት በፊት ወደ ካናዳ በማቅናት እዚያው በሙያው እያገለገለ ይገኝ ነበር። ቴዎድሮስ በወጣትነት ዕድሜው ከዚህ ዓለም በሞት የተለየ ሲሆን፣ አስከሬኑ ዛሬ ወደ ትውልድ ከተማው ነቀምቴ እየሄደ መሆኑ ተገልጿል።
ፈጣሪ ለነፍሱ ምህረትን ይስጥ፤ ለቤተሰቦቹና ለወዳጅ ዘመዶቹ ሁሉ መጽናናትን እንመኛለን። 💔
seledadotio
seledadotio
የጋብቻ ስነ ስርዓቱን ለመፈጸም አንድ ወር ብቻ ቀርቶት የነበረው ወጣት ቴዎድሮስ አዲሱ ከዚህ ዓለም በሞት መለየቱ ተሰምቷል።
የነቀምቴ ከተማ ተወላጅ ነው። የመሠረታዊ ትምህርቱን በነቀምቴ ካቶሊክ ኪዳነ ምህረት ትምህርት ቤት፣ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርቱን ደግሞ በነቀምቴ ትምህርት ቤት አጠናቆ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ገብቷል።
በኢትዮጵያ አየር መንገድ ውስጥ ለበርካታ ዓመታት Ground Technician የአውሮፕላን ጥገና እና ደህንነት ቁጥጥር ላይ ሲሰራ ቆይቷል።
ከጥቂት ዓመታት በፊት ወደ ካናዳ በማቅናት እዚያው በሙያው እያገለገለ ይገኝ ነበር። ቴዎድሮስ በወጣትነት ዕድሜው ከዚህ ዓለም በሞት የተለየ ሲሆን፣ አስከሬኑ ዛሬ ወደ ትውልድ ከተማው ነቀምቴ እየሄደ መሆኑ ተገልጿል።
ፈጣሪ ለነፍሱ ምህረትን ይስጥ፤ ለቤተሰቦቹና ለወዳጅ ዘመዶቹ ሁሉ መጽናናትን እንመኛለን። 💔
seledadotio
seledadotio
4 months ago
ለሰርጉ እየተዘጋጀ የነበረው ወጣት ቴዎድሮስ አዲሱ ሞሲሳ አሳዛኝ እረፍት
#fastmereja I የጋብቻ ስነ ስርዓቱን ለመፈጸም አንድ ወር ብቻ ቀርቶት የነበረው ወጣት ቴዎድሮስ አዲሱ ከዚህ ዓለም በሞት መለየቱ ተሰምቷል።
የነቀምቴ ከተማ ተወላጅ ነው። የመሠረታዊ ትምህርቱን በነቀምቴ ካቶሊክ ኪዳነ ምህረት ትምህርት ቤት፣ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርቱን ደግሞ በነቀምቴ ትምህርት ቤት አጠናቆ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ገብቷል።
በኢትዮጵያ አየር መንገድ ውስጥ ለበርካታ ዓመታት Ground Technician የአውሮፕላን ጥገና እና ደህንነት ቁጥጥር ላይ ሲሰራ ቆይቷል።
ከጥቂት ዓመታት በፊት ወደ ካናዳ በማቅናት እዚያው በሙያው እያገለገለ ይገኝ ነበር። ቴዎድሮስ በወጣትነት ዕድሜው ከዚህ ዓለም በሞት የተለየ ሲሆን፣ አስከሬኑ ዛሬ ወደ ትውልድ ከተማው ነቀምቴ እየሄደ መሆኑ ተገልጿል።
ፈጣሪ ለነፍሱ ምህረትን ይስጥ፤ ለቤተሰቦቹና ለወዳጅ ዘመዶቹ ሁሉ መጽናናትን እንመኛለን። 💔
#fastmereja I የጋብቻ ስነ ስርዓቱን ለመፈጸም አንድ ወር ብቻ ቀርቶት የነበረው ወጣት ቴዎድሮስ አዲሱ ከዚህ ዓለም በሞት መለየቱ ተሰምቷል።
የነቀምቴ ከተማ ተወላጅ ነው። የመሠረታዊ ትምህርቱን በነቀምቴ ካቶሊክ ኪዳነ ምህረት ትምህርት ቤት፣ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርቱን ደግሞ በነቀምቴ ትምህርት ቤት አጠናቆ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ገብቷል።
በኢትዮጵያ አየር መንገድ ውስጥ ለበርካታ ዓመታት Ground Technician የአውሮፕላን ጥገና እና ደህንነት ቁጥጥር ላይ ሲሰራ ቆይቷል።
ከጥቂት ዓመታት በፊት ወደ ካናዳ በማቅናት እዚያው በሙያው እያገለገለ ይገኝ ነበር። ቴዎድሮስ በወጣትነት ዕድሜው ከዚህ ዓለም በሞት የተለየ ሲሆን፣ አስከሬኑ ዛሬ ወደ ትውልድ ከተማው ነቀምቴ እየሄደ መሆኑ ተገልጿል።
ፈጣሪ ለነፍሱ ምህረትን ይስጥ፤ ለቤተሰቦቹና ለወዳጅ ዘመዶቹ ሁሉ መጽናናትን እንመኛለን። 💔
Comments