በ19ኛው የኢትዮጵያ ግማሽ ማራቶን ውድድር በወንዶች አትሌት ጌታቸው ማስረሻ አሽነፈ
******************
በአዲስ አበባ በተካሄደው 19ኛው የኢትዮጵያ ግማሽ ማራቶን ውድድር በወንዶች አትሌት ጌታቸው ማስረሻ ከሸገር ሲቲ አሸንፏል።
በውድድሩ አትሌት ባለይልኝ ተሻገር ከኢትዮ-ኤሌክትሪክ ሁለተኛ፣ እንዲሁም አትሌት በላይ ጥላሁን ከአዲስ አበባ ፖሊስ 3ኛ በመውጣት አጠናቅቀዋል።
#ethiopia #ebc #athletics #marathon #halfmarathon
******************
በአዲስ አበባ በተካሄደው 19ኛው የኢትዮጵያ ግማሽ ማራቶን ውድድር በወንዶች አትሌት ጌታቸው ማስረሻ ከሸገር ሲቲ አሸንፏል።
በውድድሩ አትሌት ባለይልኝ ተሻገር ከኢትዮ-ኤሌክትሪክ ሁለተኛ፣ እንዲሁም አትሌት በላይ ጥላሁን ከአዲስ አበባ ፖሊስ 3ኛ በመውጣት አጠናቅቀዋል።
#ethiopia #ebc #athletics #marathon #halfmarathon
2 months ago