Logo
EBC
በ19ኛው የኢትዮጵያ ግማሽ ማራቶን ውድድር በወንዶች አትሌት ጌታቸው ማስረሻ አሽነፈ
******************

በአዲስ አበባ በተካሄደው 19ኛው የኢትዮጵያ ግማሽ ማራቶን ውድድር በወንዶች አትሌት ጌታቸው ማስረሻ ከሸገር ሲቲ አሸንፏል።

በውድድሩ አትሌት ባለይልኝ ተሻገር ከኢትዮ-ኤሌክትሪክ ሁለተኛ፣ እንዲሁም አትሌት በላይ ጥላሁን ከአዲስ አበባ ፖሊስ 3ኛ በመውጣት አጠናቅቀዋል።
#ethiopia #ebc #athletics #marathon #halfmarathon

2 months ago

No replys yet!

Be the first to share what you think — your comment will appear here.