Logo
EBC
በ19ኛው የኢትዮጵያ ግማሽ ማራቶን ውድድር በሴቶች አትሌት መሰለች ዓለማየሁ አሽነፈች
******************

በ19ኛው የኢትዮጵያ ግማሽ ማራቶን ውድድር በሴቶች አትሌት መሰለች ዓለማየሁ ከአዲስ አበባ ፖሊስ አሽንፋለች።

አትሌት ዝማም ባራኪ ደግሞ ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሁለተኛ ሆና አጠናቅቃለች።
#ethiopia #ebc #athletics #marathon #halfmarathon

2 months ago

No replys yet!

Be the first to share what you think — your comment will appear here.