2 months ago
በ19ኛው የኢትዮጵያ ግማሽ ማራቶን የወንዶች ምድብ አትሌት ጌታቸው ማስረሻ ድል ቀናው
#ethiopia | በአዲስ አበባ በተከናወነው 19ኛው የኢትዮጵያ ግማሽ ማራቶን ውድድር በወንዶች መካከል በተደረገው ፉክክር የሸገር ሲቲ ተወካይ የሆነው አትሌት ጌታቸው ማስረሻ አንደኛ በመውጣት አሸናፊ ሆኗል።
የኢትዮ ኤሌክትሪኩ አትሌት ባለይልኝ ተሻገር የሁለተኛነት ደረጃን ይዞ ሲያጠናቅቅ፣ ከአዲስ አበባ ፖሊስ ክለብ የተወዳደረው አትሌት በላይ ጥላሁን ደግሞ ሶስተኛ ደረጃን በመያዝ ውድድሩን ፈጽሟል።
#ethiopia #athletics #halfmarathon #sportnews #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | በአዲስ አበባ በተከናወነው 19ኛው የኢትዮጵያ ግማሽ ማራቶን ውድድር በወንዶች መካከል በተደረገው ፉክክር የሸገር ሲቲ ተወካይ የሆነው አትሌት ጌታቸው ማስረሻ አንደኛ በመውጣት አሸናፊ ሆኗል።
የኢትዮ ኤሌክትሪኩ አትሌት ባለይልኝ ተሻገር የሁለተኛነት ደረጃን ይዞ ሲያጠናቅቅ፣ ከአዲስ አበባ ፖሊስ ክለብ የተወዳደረው አትሌት በላይ ጥላሁን ደግሞ ሶስተኛ ደረጃን በመያዝ ውድድሩን ፈጽሟል።
#ethiopia #athletics #halfmarathon #sportnews #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
2 months ago
19ኛው የኢትዮጵያ ግማሽ ማራቶን ውድድር በሴቶች አትሌት መሰለች ዓለማየሁ በበላይነት አጠናቀቀች
#ethiopia | በ19ኛው የኢትዮጵያ ግማሽ ማራቶን ውድድር የሴቶች ምድብ የአዲስ አበባ ፖሊስ ክለብ ተወካይ የሆነችው አትሌት መሰለች ዓለማየሁ ቀዳሚ በመሆን አሸንፋለች።
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክን የወከለችው አትሌት ዝማም ባራኪ ደግሞ ውድድሩን በሁለተኛነት በማጠናቀቅ የብር ሜዳሊያ ባለቤት መሆን ችላለች።
#ethiopia #athletics #marathon #halfmarathon #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | በ19ኛው የኢትዮጵያ ግማሽ ማራቶን ውድድር የሴቶች ምድብ የአዲስ አበባ ፖሊስ ክለብ ተወካይ የሆነችው አትሌት መሰለች ዓለማየሁ ቀዳሚ በመሆን አሸንፋለች።
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክን የወከለችው አትሌት ዝማም ባራኪ ደግሞ ውድድሩን በሁለተኛነት በማጠናቀቅ የብር ሜዳሊያ ባለቤት መሆን ችላለች።
#ethiopia #athletics #marathon #halfmarathon #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
2 months ago
በ19ኛው የኢትዮጵያ ግማሽ ማራቶን ውድድር በሴቶች አትሌት መሰለች ዓለማየሁ አሽነፈች
******************
በ19ኛው የኢትዮጵያ ግማሽ ማራቶን ውድድር በሴቶች አትሌት መሰለች ዓለማየሁ ከአዲስ አበባ ፖሊስ አሽንፋለች።
አትሌት ዝማም ባራኪ ደግሞ ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሁለተኛ ሆና አጠናቅቃለች።
#ethiopia #ebc #athletics #marathon #halfmarathon
******************
በ19ኛው የኢትዮጵያ ግማሽ ማራቶን ውድድር በሴቶች አትሌት መሰለች ዓለማየሁ ከአዲስ አበባ ፖሊስ አሽንፋለች።
አትሌት ዝማም ባራኪ ደግሞ ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሁለተኛ ሆና አጠናቅቃለች።
#ethiopia #ebc #athletics #marathon #halfmarathon
2 months ago
በ19ኛው የኢትዮጵያ ግማሽ ማራቶን ውድድር በወንዶች አትሌት ጌታቸው ማስረሻ አሽነፈ
******************
በአዲስ አበባ በተካሄደው 19ኛው የኢትዮጵያ ግማሽ ማራቶን ውድድር በወንዶች አትሌት ጌታቸው ማስረሻ ከሸገር ሲቲ አሸንፏል።
በውድድሩ አትሌት ባለይልኝ ተሻገር ከኢትዮ-ኤሌክትሪክ ሁለተኛ፣ እንዲሁም አትሌት በላይ ጥላሁን ከአዲስ አበባ ፖሊስ 3ኛ በመውጣት አጠናቅቀዋል።
#ethiopia #ebc #athletics #marathon #halfmarathon
******************
በአዲስ አበባ በተካሄደው 19ኛው የኢትዮጵያ ግማሽ ማራቶን ውድድር በወንዶች አትሌት ጌታቸው ማስረሻ ከሸገር ሲቲ አሸንፏል።
በውድድሩ አትሌት ባለይልኝ ተሻገር ከኢትዮ-ኤሌክትሪክ ሁለተኛ፣ እንዲሁም አትሌት በላይ ጥላሁን ከአዲስ አበባ ፖሊስ 3ኛ በመውጣት አጠናቅቀዋል።
#ethiopia #ebc #athletics #marathon #halfmarathon
2 months ago
19ኛው የኢትዮጵያ ግማሽ ማራቶን ውድድር በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው
*************
638 አትሌቶች የተሳተፉበት 19ኛው የኢትዮጵያ ግማሽ ማራቶን ውድድር በአዲስ አበባ እየተካሄደ ይገኛል።
መነሻ እና መድረውሻን መስቀል አደባባይ ባደረገው ውድድሩ 455 ወንዶች እና 183 ሴቶች በድምሩ 638 ተሳትፈዋል።
የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን የውድድር ከፍተኛ ባለሙያ አቶ ብስራት ለጥይበሉ የውድድሩ ዓላማ በዴንማርክ ኮፐንሀገን ለሚካሄደው የግማሽ ማራቶን ውድድር ኢትዮጵያን የሚወክሉ አትሌቶች ለመምረጥ እና ተተኪዎች ለማፍራት ዓላማ ያደረገ መሆኑን ገልጸዋል።
የፌዴሬሽኑ ውድድር እና ተሳትፎ ተወካይ ዳይሬክተር አቶ ጊዜ አድነው በበኩላቸው የውድድር ኮርስ ካርታ ላይ ያበራሩ ሲሆን ከ1-6 ደረጃ ይዘው የሚያጠናቅቁ አትሌቶች የገንዘብ፣ ሜዳልያ እና የዋንጫ ሽልማት እንደሚበረከተላቸው በማንሣት ውድድሩ ከአምናው 434 አትሌቶች ቁጥር ጭማሬ ማሳየቱን መናገራቸውን ከኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።
#ethiopia #ebc #athletics #marathon #halfmarathon
*************
638 አትሌቶች የተሳተፉበት 19ኛው የኢትዮጵያ ግማሽ ማራቶን ውድድር በአዲስ አበባ እየተካሄደ ይገኛል።
መነሻ እና መድረውሻን መስቀል አደባባይ ባደረገው ውድድሩ 455 ወንዶች እና 183 ሴቶች በድምሩ 638 ተሳትፈዋል።
የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን የውድድር ከፍተኛ ባለሙያ አቶ ብስራት ለጥይበሉ የውድድሩ ዓላማ በዴንማርክ ኮፐንሀገን ለሚካሄደው የግማሽ ማራቶን ውድድር ኢትዮጵያን የሚወክሉ አትሌቶች ለመምረጥ እና ተተኪዎች ለማፍራት ዓላማ ያደረገ መሆኑን ገልጸዋል።
የፌዴሬሽኑ ውድድር እና ተሳትፎ ተወካይ ዳይሬክተር አቶ ጊዜ አድነው በበኩላቸው የውድድር ኮርስ ካርታ ላይ ያበራሩ ሲሆን ከ1-6 ደረጃ ይዘው የሚያጠናቅቁ አትሌቶች የገንዘብ፣ ሜዳልያ እና የዋንጫ ሽልማት እንደሚበረከተላቸው በማንሣት ውድድሩ ከአምናው 434 አትሌቶች ቁጥር ጭማሬ ማሳየቱን መናገራቸውን ከኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።
#ethiopia #ebc #athletics #marathon #halfmarathon
8 months ago
በሳምንቱ መጨረሻ እንደተለመደው አትሌቶቻችን በተለያዩ ሀገራት በተለያየ ርቀት አሸንፈዋል።
2025 Incheon marathon, South Korea
Men's
1. Gerba Dibaba 2:06:52 🇪🇹
2. Gilbert Kibet 2:06:54 🇰🇪
3. Felix Kibitok 2:06:57 🇰🇪
4. Abdisa Tola 2:08:40 🇪🇹
5. Robert Ngeno 2:09:02 🇰🇪
2025 ETHIOPIAN GREAT RUN 10KM
Men's
1. Yismaw Dillu 28:25 🇪🇹
2. Eyob Simegn 28:28 🇪🇹
3. Dinkalem Ayele 28:29 🇪🇹
4. Beniyam Melak 28:30 🇪🇹
5. Jerata Lensa 28:31 🇪🇹
6. Negesa Dekeba 28:34 🇪🇹
7. Adisu Negash 28:39 🇪🇹
8. Chim'sa Debele 28:40 🇪🇹
9. Zenebe Ayele 28:47 🇪🇹
10. B. Gatahun 28:48 🇪🇹
WOMEN
1. Likina Amebaw 27:25 🇪🇹
2. Sheila Jebet 27:55 🇰🇪
3. V. Gemetto 28:11 🇮🇹
4. Idaira Suarez 28:19 🇪🇸
5. Noshim Kimuge 28:33 🇰🇪
Men
1. Mathew Kipsang 23:10 🇰🇪
2. Rodrigue Kwizera 23:11 🇧🇮
3. Mathew Kipkoech 23:13 🇰🇪
4.T. Ndikumwenayo 23:13 🇪🇸
5. Naibei Kiplimo 23:45 🇰🇪
NBF Fujairah 10km (Émirats arabes unis)
1. Abu Salim Mayanja UGA 28:28, 2. Dagne Demsie ETH 28h30,
3. Feyisa Tadese ETH 28:31,
6.7km Cross Cinque Mulini, Italy
Winner: Yenenesh Shimket 19:11 🇪🇹
Via: Toprun news
#athletics #running #5km #10km #15km #halfmarathon #worldathletics #followers #highlight #ethiorunners #ethiorunnersfan #ethiopianathletics #ethiopianathleticsfederation
✍️
Wondmagegn Getachew Yigezu
2025 Incheon marathon, South Korea
Men's
1. Gerba Dibaba 2:06:52 🇪🇹
2. Gilbert Kibet 2:06:54 🇰🇪
3. Felix Kibitok 2:06:57 🇰🇪
4. Abdisa Tola 2:08:40 🇪🇹
5. Robert Ngeno 2:09:02 🇰🇪
2025 ETHIOPIAN GREAT RUN 10KM
Men's
1. Yismaw Dillu 28:25 🇪🇹
2. Eyob Simegn 28:28 🇪🇹
3. Dinkalem Ayele 28:29 🇪🇹
4. Beniyam Melak 28:30 🇪🇹
5. Jerata Lensa 28:31 🇪🇹
6. Negesa Dekeba 28:34 🇪🇹
7. Adisu Negash 28:39 🇪🇹
8. Chim'sa Debele 28:40 🇪🇹
9. Zenebe Ayele 28:47 🇪🇹
10. B. Gatahun 28:48 🇪🇹
WOMEN
1. Likina Amebaw 27:25 🇪🇹
2. Sheila Jebet 27:55 🇰🇪
3. V. Gemetto 28:11 🇮🇹
4. Idaira Suarez 28:19 🇪🇸
5. Noshim Kimuge 28:33 🇰🇪
Men
1. Mathew Kipsang 23:10 🇰🇪
2. Rodrigue Kwizera 23:11 🇧🇮
3. Mathew Kipkoech 23:13 🇰🇪
4.T. Ndikumwenayo 23:13 🇪🇸
5. Naibei Kiplimo 23:45 🇰🇪
NBF Fujairah 10km (Émirats arabes unis)
1. Abu Salim Mayanja UGA 28:28, 2. Dagne Demsie ETH 28h30,
3. Feyisa Tadese ETH 28:31,
6.7km Cross Cinque Mulini, Italy
Winner: Yenenesh Shimket 19:11 🇪🇹
Via: Toprun news
#athletics #running #5km #10km #15km #halfmarathon #worldathletics #followers #highlight #ethiorunners #ethiorunnersfan #ethiopianathletics #ethiopianathleticsfederation
✍️
Wondmagegn Getachew Yigezu
Sponsored by
Surafel
Comments