13 hours ago
♦️የታሪክ ግጥጥሞሽ ከ16 ዓመታት በኋላ በዛሬው ቀን
♦️የጀርመንና የኮትዲቯር የዛሬ ጨዋታ ትኬት ጥብስ ሆኗል
♦️ከ5ሺ በላይ የጀርመን ደጋፊዎች የቶሮንቶን ጎዳና አጣበዋል
#ethiopia | አቤት ጊዜው እንዴት ይሮጣል?ዕድሜም ሳይታወቀን ላፍ ይላል፤ ልክ በዛሬው ቀን June 20/2010 በፊፋ የምስረታ ታሪክ ከ102 ዓመታት ጥበቃና ትዕግስት በኋላ በአፍሪካ ምድር ለመጀመሪያ ጊዜ በተካሄደው በ2010ሩ የዓለም ዋንጫ የዲዲዬ ድሮግባዋን ኮትዲቯርን በደቡብ አፍሪካው ግዙፍ ስታዲየም ሶከር ሲቲ ስታዲየም ከብራዚል ጋር ያደረጉትን ጨዋታ በአካል ተገኝቼ ከተመለከትኩ ድፍን 16 ዓመት ሞላው።
ዛሬ ደግሞ ኮትዲቯር በብራዚል 3ለ1 የተሸነፈችበትን፣ዲዲዬ ድሮግባ ከሽንፈት ያላዳነች ግብ ያስቆጠረበት፣በዕምነቱ ጠንካራ የሆነው የመሀል ሜዳው ሞተር ብራዚሊያዊው ካካ ድንቅ ጨዋታውን ብቻ ሳይሆን አመለ ቢስ ሆኖ በቀይ ካርድ ከሜዳ የተወገደበት፣ሉዊስ ፋቢያኖ ሁለት ጎል ሲያስቆጥር በሶከር ሲቲ ስታዲየም ተገኝቼ የታደምኩበት ጨዋታ በታሪክ ግጥጥሞሽ ከ16 ዓመታት በኋላ ኮትዲቯር ከ ጀርመን የምታደርገውን ጨዋታ ለመመልከት ለሚዲያ በተዘጋጀው አውቶብስ(Shuttle Bas)በBMO Field ቶሮንቶ ስታዲየም ድንገት የተከሠተ ኢትዮጵያዊ ሆኛለሁ።
ምን ውጤት ይመዘገባል? የሚለውን ለጊዜው ላቆየውና ከዛሬ 16 ዓመት በፊት ኮትዲሻርን ያየሁበት June 20/2010 ዛሬ መልኩን፣ ሀገሩን፣ስታዲየሙንና ተጋጣሚውን ቀይሮ ኮትዲቯር በአዲሱ ትውልድ የምታደርገውን ፍልሚያ ከ16 ዓመታት በኃላ ሊያሳየኝ የሠዓታት ቀጠሮ ይዞልኛል፤አይ የቀን መገጣጠም ከማለት ውጪ ምን ይባላል?
♦️ስለ ጀርመንና ኮትዲቯር ጨዋታ 10 ነጥቦች በእግረ መንገድ
👉ተጠባቂውን የሁለቱን ቡድኖች ጨዋታ የፓራጓይ ዜግነት ያላቸው የ43 ዓመቱ ጆዋን ጋብርኤል ቤኒቴዝ በመሃል ዳኝነት ይመሩታል፤እኚህ የአለም ዋንጫን ሲመሩ የመጀመሪያቸው ነው
👉ከ5,000 በላይ የጀርመን ደጋፊዎች ቶሮንቶ መግባታቸውን ተከትሎ የስታዲየሙ ድባብ ብቻ ሳይሆን ከሜዳ ውጪ ያለው ድባብም ተቀይሯል፤ሌክ ሾርና ባትረስ ስትሪቶች ላይም ከፍተኛ የትራፊክ መጨናነቅና የመንገዶች መዘጋጋት ተፈጥሯል፤ነውጠኞቹ የጀርመን ደጋፊዎች ቶሮንቶ ስታዲየምን በድጋፍ ይንጡታል።ከጨዋታው በፊትም የጀርመን ብ/ቡድን ያረፈበትን ሆቴልም ከበው ሲያጨናንቁ፣የተያዩ ጎዳናዎችንም ሲያጣብቡ ተስተውሏል፤
👉የዛሬው የሁለቱ ቡድኖች ጨዋታ የትኬት ዋጋ የሚቀመስ አልሆነም፤ትኬቶች ሙሉ በሙሉ ተሸጠው ማለቃቸው እየተነገረ ሲሆን የትኬቶች ዋጋ ከ1043 እስከ 6,732 የካናዳ ዶላር(ከ166ሺ -1ሚሊዮን 77ሺ እንዲሁም በሌላ አማራጭ ከ227ሺ እስከ 1ሚሊዮን 104ሺ የኢትዮጵያ ብር)ድረስ ዋጋ የሚያወጡ መሆናቸው ብዙዎችን አነጋግሯል
👉በ2009 በዋናው ብ/ቡድን ተገናኝተው 2ለ2 በሆነ አቻ ውጤት ከተለያዩ በኋላ ዛሬ በአለም ዋንጫ የምድብ ማጣሪያ ቶሮንቶ ላይ ሲገናኙ ለመጀመሪያ ጊዜ ነው
👉በወዳጅነት ጨዋታ 2ለ2 ሲለያዩ ከአራቱ ጎሎች ሶስቱን ለየሀገራቸው ያስቆጠሩት የአርሰናልን ማልያ ለብሠው የተጫወቱት ሉካስ ፖዶሎስኪ(2)፣ኢማኑኤል ኤቡዬ(1) ናቸው
👉ሁለቱም ቡድኖች የምድባቸውን ሁለተኛ ጨዋታ የሚያደርጉት በአሸናፊነት የድል ስሜት ውስጥ ሆነው ነው ጀርመን ኩራካኦን 7ለ1 ኮትዲቯር ኢኳዶርን በአስገራሚ የመጨረሻ ሠዓት ድል 1ለ0 በማሸነፍ ወደ ቀጣዩ ዙር የማለፍ ተስፋየውን አስፍተው ነው የሚገናኙት
👉የማሸነፍ ግምቱን ለአራት ጊዜ የአለም ዋንጫ አሸናፊዋ ጀርመን ቢሠጥም ኮትዲቯር ቀላል ተፎካካሪ እንደማትሆን እየተነገረ ነው፤እንደ Opta የጨዋታ ግምት ከሆነ የአሸናፊነቱን ቅድሚያ 44.2% በመስጠት ቀዳሚ አድርጓቷል
👉የጀርመን ተጫዋቾች ዛሬ ከአይቮሪኮስት ጋር ከሚያደርጉትን የዓለም ዋንጫ ጨዋታ ቀደም ብሎ ቶሮንቶ ሲደርሱ ጥብቅ የጸጥታ ቁጥጥር ተደርጎባቸዋል፤ተጫዋቾቹ ከጀርባም ከፊትም ጥብቅ በሆነ የደህንነት ፍተሻ ሲደረግባቸው መታየቱ ከጨዋታው በፊት የብዙዎች የመነጋገሪያ አጀንዳ አድርጎአቸዋል
👉ወደ ካናዳ ይገባል አይገባም በሚል ሲያከራክር የቆየው የኮትዲቯሩአጥቂ ኤልዬ ዋሂ ካናዳ የመግባት ፍቃድ በማግኘቱ በኋላ ለዛሬው ጨዋታ ዝግጁ ሆኗል፤ፈረንሳይ የተወለደው የ23 ዓመቱ ኤልዬ ዋሂ ከመጀመሪያው ጨዋታ ጀምሮ መመለሱ ለአጥቂው ክፍል ጥንካሬ ወሳኝነት ስላለው የካናዳን መሬት እንዲረግጥ ፍቃድ ማግኘቱና ቡድኑን መቀላቀሉ ብዙዎችን አስደስቷል፤የቀድሞ የኢንትራክት ፍራንክፈርት ኤልዬ ዋሂ ወደ ፈረንሳዩ ኒስ በትውስት ተሠጥቶ በሊግ 1 በመጫወት ላይ ይገኛል
👉ሁለቱ ቡድኖች በፊፋ የወሩ ደረጃ(Ranking)ጀርመን 9ኛ፣ኮትዲቯር 30ኛ ደረጃን ይዘው የሚያደርጉት ተጠባቂ ጨዋታ ነው
✍️✍️በጋዜጠኛ ይስሀቅ በላይ(ሀትሪክ ስፖርት ኦፊሺያል)ከከናዳ ቶሮንቶ ስታዲየም
♦️የጀርመንና የኮትዲቯር የዛሬ ጨዋታ ትኬት ጥብስ ሆኗል
♦️ከ5ሺ በላይ የጀርመን ደጋፊዎች የቶሮንቶን ጎዳና አጣበዋል
#ethiopia | አቤት ጊዜው እንዴት ይሮጣል?ዕድሜም ሳይታወቀን ላፍ ይላል፤ ልክ በዛሬው ቀን June 20/2010 በፊፋ የምስረታ ታሪክ ከ102 ዓመታት ጥበቃና ትዕግስት በኋላ በአፍሪካ ምድር ለመጀመሪያ ጊዜ በተካሄደው በ2010ሩ የዓለም ዋንጫ የዲዲዬ ድሮግባዋን ኮትዲቯርን በደቡብ አፍሪካው ግዙፍ ስታዲየም ሶከር ሲቲ ስታዲየም ከብራዚል ጋር ያደረጉትን ጨዋታ በአካል ተገኝቼ ከተመለከትኩ ድፍን 16 ዓመት ሞላው።
ዛሬ ደግሞ ኮትዲቯር በብራዚል 3ለ1 የተሸነፈችበትን፣ዲዲዬ ድሮግባ ከሽንፈት ያላዳነች ግብ ያስቆጠረበት፣በዕምነቱ ጠንካራ የሆነው የመሀል ሜዳው ሞተር ብራዚሊያዊው ካካ ድንቅ ጨዋታውን ብቻ ሳይሆን አመለ ቢስ ሆኖ በቀይ ካርድ ከሜዳ የተወገደበት፣ሉዊስ ፋቢያኖ ሁለት ጎል ሲያስቆጥር በሶከር ሲቲ ስታዲየም ተገኝቼ የታደምኩበት ጨዋታ በታሪክ ግጥጥሞሽ ከ16 ዓመታት በኋላ ኮትዲቯር ከ ጀርመን የምታደርገውን ጨዋታ ለመመልከት ለሚዲያ በተዘጋጀው አውቶብስ(Shuttle Bas)በBMO Field ቶሮንቶ ስታዲየም ድንገት የተከሠተ ኢትዮጵያዊ ሆኛለሁ።
ምን ውጤት ይመዘገባል? የሚለውን ለጊዜው ላቆየውና ከዛሬ 16 ዓመት በፊት ኮትዲሻርን ያየሁበት June 20/2010 ዛሬ መልኩን፣ ሀገሩን፣ስታዲየሙንና ተጋጣሚውን ቀይሮ ኮትዲቯር በአዲሱ ትውልድ የምታደርገውን ፍልሚያ ከ16 ዓመታት በኃላ ሊያሳየኝ የሠዓታት ቀጠሮ ይዞልኛል፤አይ የቀን መገጣጠም ከማለት ውጪ ምን ይባላል?
♦️ስለ ጀርመንና ኮትዲቯር ጨዋታ 10 ነጥቦች በእግረ መንገድ
👉ተጠባቂውን የሁለቱን ቡድኖች ጨዋታ የፓራጓይ ዜግነት ያላቸው የ43 ዓመቱ ጆዋን ጋብርኤል ቤኒቴዝ በመሃል ዳኝነት ይመሩታል፤እኚህ የአለም ዋንጫን ሲመሩ የመጀመሪያቸው ነው
👉ከ5,000 በላይ የጀርመን ደጋፊዎች ቶሮንቶ መግባታቸውን ተከትሎ የስታዲየሙ ድባብ ብቻ ሳይሆን ከሜዳ ውጪ ያለው ድባብም ተቀይሯል፤ሌክ ሾርና ባትረስ ስትሪቶች ላይም ከፍተኛ የትራፊክ መጨናነቅና የመንገዶች መዘጋጋት ተፈጥሯል፤ነውጠኞቹ የጀርመን ደጋፊዎች ቶሮንቶ ስታዲየምን በድጋፍ ይንጡታል።ከጨዋታው በፊትም የጀርመን ብ/ቡድን ያረፈበትን ሆቴልም ከበው ሲያጨናንቁ፣የተያዩ ጎዳናዎችንም ሲያጣብቡ ተስተውሏል፤
👉የዛሬው የሁለቱ ቡድኖች ጨዋታ የትኬት ዋጋ የሚቀመስ አልሆነም፤ትኬቶች ሙሉ በሙሉ ተሸጠው ማለቃቸው እየተነገረ ሲሆን የትኬቶች ዋጋ ከ1043 እስከ 6,732 የካናዳ ዶላር(ከ166ሺ -1ሚሊዮን 77ሺ እንዲሁም በሌላ አማራጭ ከ227ሺ እስከ 1ሚሊዮን 104ሺ የኢትዮጵያ ብር)ድረስ ዋጋ የሚያወጡ መሆናቸው ብዙዎችን አነጋግሯል
👉በ2009 በዋናው ብ/ቡድን ተገናኝተው 2ለ2 በሆነ አቻ ውጤት ከተለያዩ በኋላ ዛሬ በአለም ዋንጫ የምድብ ማጣሪያ ቶሮንቶ ላይ ሲገናኙ ለመጀመሪያ ጊዜ ነው
👉በወዳጅነት ጨዋታ 2ለ2 ሲለያዩ ከአራቱ ጎሎች ሶስቱን ለየሀገራቸው ያስቆጠሩት የአርሰናልን ማልያ ለብሠው የተጫወቱት ሉካስ ፖዶሎስኪ(2)፣ኢማኑኤል ኤቡዬ(1) ናቸው
👉ሁለቱም ቡድኖች የምድባቸውን ሁለተኛ ጨዋታ የሚያደርጉት በአሸናፊነት የድል ስሜት ውስጥ ሆነው ነው ጀርመን ኩራካኦን 7ለ1 ኮትዲቯር ኢኳዶርን በአስገራሚ የመጨረሻ ሠዓት ድል 1ለ0 በማሸነፍ ወደ ቀጣዩ ዙር የማለፍ ተስፋየውን አስፍተው ነው የሚገናኙት
👉የማሸነፍ ግምቱን ለአራት ጊዜ የአለም ዋንጫ አሸናፊዋ ጀርመን ቢሠጥም ኮትዲቯር ቀላል ተፎካካሪ እንደማትሆን እየተነገረ ነው፤እንደ Opta የጨዋታ ግምት ከሆነ የአሸናፊነቱን ቅድሚያ 44.2% በመስጠት ቀዳሚ አድርጓቷል
👉የጀርመን ተጫዋቾች ዛሬ ከአይቮሪኮስት ጋር ከሚያደርጉትን የዓለም ዋንጫ ጨዋታ ቀደም ብሎ ቶሮንቶ ሲደርሱ ጥብቅ የጸጥታ ቁጥጥር ተደርጎባቸዋል፤ተጫዋቾቹ ከጀርባም ከፊትም ጥብቅ በሆነ የደህንነት ፍተሻ ሲደረግባቸው መታየቱ ከጨዋታው በፊት የብዙዎች የመነጋገሪያ አጀንዳ አድርጎአቸዋል
👉ወደ ካናዳ ይገባል አይገባም በሚል ሲያከራክር የቆየው የኮትዲቯሩአጥቂ ኤልዬ ዋሂ ካናዳ የመግባት ፍቃድ በማግኘቱ በኋላ ለዛሬው ጨዋታ ዝግጁ ሆኗል፤ፈረንሳይ የተወለደው የ23 ዓመቱ ኤልዬ ዋሂ ከመጀመሪያው ጨዋታ ጀምሮ መመለሱ ለአጥቂው ክፍል ጥንካሬ ወሳኝነት ስላለው የካናዳን መሬት እንዲረግጥ ፍቃድ ማግኘቱና ቡድኑን መቀላቀሉ ብዙዎችን አስደስቷል፤የቀድሞ የኢንትራክት ፍራንክፈርት ኤልዬ ዋሂ ወደ ፈረንሳዩ ኒስ በትውስት ተሠጥቶ በሊግ 1 በመጫወት ላይ ይገኛል
👉ሁለቱ ቡድኖች በፊፋ የወሩ ደረጃ(Ranking)ጀርመን 9ኛ፣ኮትዲቯር 30ኛ ደረጃን ይዘው የሚያደርጉት ተጠባቂ ጨዋታ ነው
✍️✍️በጋዜጠኛ ይስሀቅ በላይ(ሀትሪክ ስፖርት ኦፊሺያል)ከከናዳ ቶሮንቶ ስታዲየም
2 days ago
🇪🇹 A milestone. A movement. A shared responsibility.
#june 16/2026
ELiDA Ethiopia proudly celebrates the establishment of the National Anti-Technology Facilitated Gender-Based Violence (Anti-TFGBV) Network.
We extend our sincere gratitude to government institutions, civil society organizations, media, social media influencers, justice actors, academia, and development partners who have united behind one clear message: online violence must end.
Together, we are building a stronger movement for safer digital spaces, survivor-centered responses, effective laws, accountability, and justice.
This is not just a network—it is a national commitment to ensure that every woman and girl can participate, lead, and thrive online without fear.
🇪🇹 ታሪካዊ ምዕራፍ። ታላቅ ንቅናቄ። የጋራ ኃላፊነት።
ኤሊዳ ኢትዮጵያ (ELiDA Ethiopia) ብሔራዊ የፀረ-TFGBV (ቴክኖሎጂን በመጠቀም የሚፈጸም ጾታዊ ጥቃት) መረብ መመስረቱን በኩራት ያበስራል።
«የኢንተርኔት ጥቃት ሊቆም ይገባል!» በሚለው አንድ ግልጽ ዓላማ ሥር ለተሰለፋችሁ፦
ለመንግሥትና ለፍትህ ተቋማት፣
ለሲቪል ማኅበረሰብ እና ለልማት አጋሮች፣
ለሚዲያ፣ ለማኅበራዊ ሚዲያ ተፅዕኖ ፈጣሪዎች እና ለአካዳሚዎች የላቀ ምስጋናችንን እናቀርባለን።
በጋራ በመሆን፦ ደህንነቱ የተጠበቀ ዲጂታል ምኅዳር፣ ተጎጂዎችን ማዕከል ያደረገ ምላሽ፣ ጠንካራ ሕጎች እና ተጠያቂነት የሰፈነበት ሥርዓት እንገነባለን።
ይህ ዝም ብሎ መረብ አይደለም፤ እያንዳንዱ ሴት እና ሴት ልጅ ያለ ፍርሃት በዲጂታል ዓለም ውስጥ እንዲሳተፉ፣ እንዲመሩ እና እንዲበለጽጉ የተገባ ብሔራዊ ቃል ኪዳን ነው!
#የፀረTFGBVመረብ #tfgbvይብቃ #tfgbv #elidaethiopia ! #antitfgbvnetwork #endtfgbv #digitalsafety #technology #የቴክኖሎጂ_ጥቃት_ይቆም #ዲጂታል_ደኅንነት
Ministry of Peace የሰላም ሚኒስቴር Ethiopian Civil Society Organizations Council Ethio telecom Sustainable Technology Solutions-STS Christian Aid Institute for Peace and Security Studies UN Trust Fund to End Violence against Women Ethiopian Women Development Organization - EWDO የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር Ministry of Women and Social Affairs የኢትዮጵያ የሲቪል ሰርቪስ የመንግሥት ሰራተኞች
#june 16/2026
ELiDA Ethiopia proudly celebrates the establishment of the National Anti-Technology Facilitated Gender-Based Violence (Anti-TFGBV) Network.
We extend our sincere gratitude to government institutions, civil society organizations, media, social media influencers, justice actors, academia, and development partners who have united behind one clear message: online violence must end.
Together, we are building a stronger movement for safer digital spaces, survivor-centered responses, effective laws, accountability, and justice.
This is not just a network—it is a national commitment to ensure that every woman and girl can participate, lead, and thrive online without fear.
🇪🇹 ታሪካዊ ምዕራፍ። ታላቅ ንቅናቄ። የጋራ ኃላፊነት።
ኤሊዳ ኢትዮጵያ (ELiDA Ethiopia) ብሔራዊ የፀረ-TFGBV (ቴክኖሎጂን በመጠቀም የሚፈጸም ጾታዊ ጥቃት) መረብ መመስረቱን በኩራት ያበስራል።
«የኢንተርኔት ጥቃት ሊቆም ይገባል!» በሚለው አንድ ግልጽ ዓላማ ሥር ለተሰለፋችሁ፦
ለመንግሥትና ለፍትህ ተቋማት፣
ለሲቪል ማኅበረሰብ እና ለልማት አጋሮች፣
ለሚዲያ፣ ለማኅበራዊ ሚዲያ ተፅዕኖ ፈጣሪዎች እና ለአካዳሚዎች የላቀ ምስጋናችንን እናቀርባለን።
በጋራ በመሆን፦ ደህንነቱ የተጠበቀ ዲጂታል ምኅዳር፣ ተጎጂዎችን ማዕከል ያደረገ ምላሽ፣ ጠንካራ ሕጎች እና ተጠያቂነት የሰፈነበት ሥርዓት እንገነባለን።
ይህ ዝም ብሎ መረብ አይደለም፤ እያንዳንዱ ሴት እና ሴት ልጅ ያለ ፍርሃት በዲጂታል ዓለም ውስጥ እንዲሳተፉ፣ እንዲመሩ እና እንዲበለጽጉ የተገባ ብሔራዊ ቃል ኪዳን ነው!
#የፀረTFGBVመረብ #tfgbvይብቃ #tfgbv #elidaethiopia ! #antitfgbvnetwork #endtfgbv #digitalsafety #technology #የቴክኖሎጂ_ጥቃት_ይቆም #ዲጂታል_ደኅንነት
Ministry of Peace የሰላም ሚኒስቴር Ethiopian Civil Society Organizations Council Ethio telecom Sustainable Technology Solutions-STS Christian Aid Institute for Peace and Security Studies UN Trust Fund to End Violence against Women Ethiopian Women Development Organization - EWDO የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር Ministry of Women and Social Affairs የኢትዮጵያ የሲቪል ሰርቪስ የመንግሥት ሰራተኞች
2 days ago
u1338u120eu1270 u121du1205u120b u1260u12a0u122du1232 u1208u1270u1308u12f0u1209 u12a6u122du1276u12f6u12adu1235 u12c8u1308u1296u127bu127du1295 u12a8u1218u120du12d5u120du1270 u12a0u12f5u1263u122bu1275 u12f0u1265u1228 u1230u120bu121d u1218u12f5u1283u1294u12d3u1208u121d u12abu1274u12f5u122bu120d u12e8u12a2u1275u12eeu1335u12eb u12a6u122du1276u12f6u12adu1235 u1270u12cbu1205u12f6 u1264u1270 u12adu122du1235u1272u12ebu1295 u1230u1294 u1372u1369, u1373u137bu1372u1370 - June 18, 2026","delight_ranges":[],"image_ranges":[],"inline_style_ranges":[],"aggregated_ranges":[],"ranges":[],"color_ranges":[]},"id":"UzpfSTEwMDA2NDc0Nzc3NTgyMjpWSzoxMDI5ODUxMjQyODEwNTcw
ጸሎተ ምህላ በአርሲ ለተገደሉ ኦርቶዶክስ ወገኖቻችን ከመልዕልተ አድባራት ደብረ ሰላም መድኃኔዓለም ካቴድራል የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ሰኔ ፲፩, ፳፻፲፰ - June 18, 2026
3 days ago
🏡 ወደ እናት አገርዎ የሚወስድ መንገድ!
ጃምቦ ሪል እስቴት በESFNA 2026 ሚኒሶታ ይገኛል።
“ቤቶችን ብቻ አይደለም፣ እምነትን እንገነባለን!”
ከጁን 27 እስከ ጁላይ 4 በሚካሄደው ESFNA 2026 ላይ ይጎብኙን፤ ስለ ዘመናዊ የመኖሪያ ፕሮጀክቶቻችን፣ የኢንቨስትመንት እድሎች እና የቤት ባለቤትነት ህልምዎን እውን ለማድረግ ስለምንሰጣቸው አገልግሎቶች ይወቁ።
📍 Minnesota, USA
📅 June 27 – July 4, 2026
📲 QR Code በመስካን ወይም በቀጥታ በመገናኘት ዝርዝር መረጃ ያግኙ።
ጃምቦ ሪል እስቴት – የህልምዎን ቤት ወደ እውነት የሚቀይር ታማኝ አጋር!
ጃምቦ ሪል እስቴት በESFNA 2026 ሚኒሶታ ይገኛል።
“ቤቶችን ብቻ አይደለም፣ እምነትን እንገነባለን!”
ከጁን 27 እስከ ጁላይ 4 በሚካሄደው ESFNA 2026 ላይ ይጎብኙን፤ ስለ ዘመናዊ የመኖሪያ ፕሮጀክቶቻችን፣ የኢንቨስትመንት እድሎች እና የቤት ባለቤትነት ህልምዎን እውን ለማድረግ ስለምንሰጣቸው አገልግሎቶች ይወቁ።
📍 Minnesota, USA
📅 June 27 – July 4, 2026
📲 QR Code በመስካን ወይም በቀጥታ በመገናኘት ዝርዝር መረጃ ያግኙ።
ጃምቦ ሪል እስቴት – የህልምዎን ቤት ወደ እውነት የሚቀይር ታማኝ አጋር!
Sponsored by
Surafel
3 days ago
We are pleased to announce the resumption of our services to Kuwait, effective June 24, 2026! #flyethiopian #kuwait
3 days ago
We are pleased to announce the resumption of our services to Kuwait, effective June 24, 2026! #flyethiopian #kuwait
3 days ago
We are pleased to announce the resumption of our services to Kuwait, effective June 24, 2026! #flyethiopian #kuwait
3 days ago
ከ18 በላይ ሀገራት የሚሳተፉበት ዓለም አቀፍ የንግድ ኤግዚቢሽን ሊካሄድ ነው
በኢትዮጵያ የንግድና የኢንቨስትመንት ዕድገት ላይ ከፍተኛ አዎንታዊ ተፅዕኖ ይኖረዋል ተብሎ የሚጠበቀው 8ኛው አግሮፉድ እና ፕላስትፕሪንትፓክ እንዲሁም 2ኛው የኢትዮጵያ የምግብና የኤክስፖርት የቡና ንግድ ትርዒት ጥምር ዓለም አቀፍ ኤግዚቢሽን በአዲስ አበባ ሊካሄድ ሙሉ ዝግጅቱ መጠናቀቁ ተገለጠ ።
ይህ በዓነቱ ግዙፍ የሆነው የኢንዱስትሪ መድረክ በአፍሪካ ፈጣን ዕድገት እያሳየች ባለው የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ውስጥ ከብራዚል፣ ቻይና፣ ጣሊያን፣ ጀርመን እና ፈረንሳይ ጨምሮ ከ18 በላይ ሀገራት የተውጣጡ በርካታ ዓለም አቀፍና ሀገር በቀል ኩባንያዎችን በአንድ ጣሪያ ስር የሚያገናኝ ልዩ ኹነት መሆኑ ተጠቁሟል ።
ዝግጅቱ በተለይም በምግብ፣ በግብርና፣ በቡና፣ በላስቲክና ማሸጊያ ቴክኖሎጂዎች ዙሪያ አዳዲስ ፈጠራዎችንና የንግድ ትስስሮችን ይዞ እንደሚቀርብ የወጣው መርሃ-ግብር ያሳያል ።
ይህ ታላቅ ዓለም አቀፍ ኤግዚቢሽን ከሰኔ 18 እስከ 20 ቀን 2018 ዓ.ም (June 25–27, 2026) በአዲስ ኢንተርናሽናል ኮንቬንሽን ሴንተር ለሶስት ቀናት ተከፍቶ እንደሚቆይ ታውቋል ።
በኢትዮጵያ የንግድና የኢንቨስትመንት ዕድገት ላይ ከፍተኛ አዎንታዊ ተፅዕኖ ይኖረዋል ተብሎ የሚጠበቀው 8ኛው አግሮፉድ እና ፕላስትፕሪንትፓክ እንዲሁም 2ኛው የኢትዮጵያ የምግብና የኤክስፖርት የቡና ንግድ ትርዒት ጥምር ዓለም አቀፍ ኤግዚቢሽን በአዲስ አበባ ሊካሄድ ሙሉ ዝግጅቱ መጠናቀቁ ተገለጠ ።
ይህ በዓነቱ ግዙፍ የሆነው የኢንዱስትሪ መድረክ በአፍሪካ ፈጣን ዕድገት እያሳየች ባለው የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ውስጥ ከብራዚል፣ ቻይና፣ ጣሊያን፣ ጀርመን እና ፈረንሳይ ጨምሮ ከ18 በላይ ሀገራት የተውጣጡ በርካታ ዓለም አቀፍና ሀገር በቀል ኩባንያዎችን በአንድ ጣሪያ ስር የሚያገናኝ ልዩ ኹነት መሆኑ ተጠቁሟል ።
ዝግጅቱ በተለይም በምግብ፣ በግብርና፣ በቡና፣ በላስቲክና ማሸጊያ ቴክኖሎጂዎች ዙሪያ አዳዲስ ፈጠራዎችንና የንግድ ትስስሮችን ይዞ እንደሚቀርብ የወጣው መርሃ-ግብር ያሳያል ።
ይህ ታላቅ ዓለም አቀፍ ኤግዚቢሽን ከሰኔ 18 እስከ 20 ቀን 2018 ዓ.ም (June 25–27, 2026) በአዲስ ኢንተርናሽናል ኮንቬንሽን ሴንተር ለሶስት ቀናት ተከፍቶ እንደሚቆይ ታውቋል ።
5 days ago
የቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ሕክምና ኮሌጅ ለዶክተር ሰለሞን አሊ የሙሉ ፕሮፌሰርነት ማዕረግ አፀደቀ
#ethiopia | የቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ሕክምና ኮሌጅ ማኔጅመንት ቦርድ ሰኔ 9 ቀን 2018 ዓ.ም ባካሄደው ስብሰባ ለዶክተር ሰለሞን አሊ የሙሉ ፕሮፌሰርነት ማዕረግ መስጠቱን አስታውቋል።
ኮሌጁ የባለሙያውን ሰነዶችና የስራ አፈፃፀም በዝርዝር ከገመገመ በኋላ ይህንን ከፍተኛ የትምህርት ማዕረግ አፅድቆላቸዋል።
ፕሮፌሰር ሰለሞን አሊ በህክምና ምርምርና በማይክሮባዮሎጂ ዘርፍ በስፋት የሚታወቁ አንጋፋ ስፔሻሊስት ናቸው።
የምርምር ስራዎቻቸውም በዋናነት በተላላፊ በሽታዎች፣ በፀረ ጀርም መድኃኒቶች መላመድ እንዲሁም አዲስና ዳግም በሚቀሰቀሱ የቫይረስ አይነቶች ላይ ያተኮሩ ናቸው።
ፕሮፌሰሩ ባለፉት 20 ዓመታት በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ሕክምና ኮሌጅና በጅማ ዩኒቨርሲቲ ውስጥ በመምህርነት፣ በምርምርና በሕክምና አገልግሎት አገራቸውን በቅንነት ያገለገሉ ዓለም አቀፍ ተሞክሮ ያላቸው ምሁር ናቸው።
በማስተማር ስራቸውም በርካታ የሕክምና፣ የጤና ሳይንስ፣ የማይክሮባዮሎጂና የክሊኒካል ሬዚደንት የቅድመና ድህረ ምረቃ ተማሪዎችን አፍርተዋል።
እስካሁንም በዓለም አቀፍ ደረጃ እውቅና ባላቸው የምርምር መጽሔቶች ላይ 56 የምርምር ውጤቶችን ያሳተሙ ሲሆን ስድስት ታላላቅ ዓለም አቀፍ የትብብር የምርምር ፈንዶችንም ማሸነፍ ችለዋል።
በተጨማሪም ፕሮፌሰር ሰለሞን አሊ የሀገሪቱን የምርምርና የማይክሮባዮሎጂ አገልግሎት መሠረተ ልማት ለማጠናከር ከፍተኛ ሚና ተጫውተዋል።
በዚህም በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ሕክምና ኮሌጅ የመጀመሪያውን የጤና ምርምር መጽሔት፣ ዘመናዊ የተላላፊ በሽታዎች የዘረመል ምርምር ላቦራቶሪ፣ ለቀጣይ ጥናቶች የሚሆኑ ናሙናዎችን ለረጅም ጊዜ ማቆያ ማዕከልና የማይክሮባዮሎጂ መረጃዎችን በዲጂታል መንገድ የማደራጃ ሥርዓት መስርተዋል።
ፕሮፌሰር ሰለሞን አሊ በጤናው ዘርፍ ላበረከቱት የላቀ ሙያዊ አስተዋፅኦ በቅርቡ ከጤና ሚኒስቴር የ2018 ዓ.ም የብሔራዊ እውቅና ሽልማት መበርከቱ ይታወሳል።
The Managing Board of Saint Paul’s Hospital Millennium Medical College (SPHMMC), at its regular meeting held today, June 16, 2026, approved the promotion of Dr. Solomon Ali to the rank of Full Professor.
After carefully reviewing her academic, clinical, research, and service achievements, the Board endorsed his promotion in recognition of his outstanding contributions to medical education, research, and institutional leadership
Professor Solomon Ali is a distinguished microbiologist and medical research specialist whose work focuses on infectious diseases, antimicrobial resistance, and emerging/reemerging viral pathogens.
He has served his country for over 20 years at St. Paul’s Hospital Millennium Medical College (SPHMMC) and Jimma University (JU), contributing extensively to academic, clinical, and research activities.
Professor Solomon has trained, mentored, and supervised undergraduate, Master’s, and PhD students, guiding numerous research theses. Throughout his academic and research career, he has published more than 56 articles in reputable international journals and has secured six major competitive international research grants. Prof. Solomon has also played a pivotal role in strengthening research and health service infrastructures.
He has established Millennium Journal of Health, the first scholarly journal in SPHMMC, Infectious Diseases Research and Molecular Laboratory (IDReaM Lab) with integrated bio-banking system, and digitalizing hospital microbiology service laboratory data management system through a DHIS2 based platform.
Recently, Prof. Solomon Ali received national recognition from the Federal Ministry of Health of Ethiopia as the recipient of the 2026 Award for outstanding professional contribution in the health sector.
#stpaulshospital #medicalresearch #microbiology #educationethiopia #healthethiopia #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | የቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ሕክምና ኮሌጅ ማኔጅመንት ቦርድ ሰኔ 9 ቀን 2018 ዓ.ም ባካሄደው ስብሰባ ለዶክተር ሰለሞን አሊ የሙሉ ፕሮፌሰርነት ማዕረግ መስጠቱን አስታውቋል።
ኮሌጁ የባለሙያውን ሰነዶችና የስራ አፈፃፀም በዝርዝር ከገመገመ በኋላ ይህንን ከፍተኛ የትምህርት ማዕረግ አፅድቆላቸዋል።
ፕሮፌሰር ሰለሞን አሊ በህክምና ምርምርና በማይክሮባዮሎጂ ዘርፍ በስፋት የሚታወቁ አንጋፋ ስፔሻሊስት ናቸው።
የምርምር ስራዎቻቸውም በዋናነት በተላላፊ በሽታዎች፣ በፀረ ጀርም መድኃኒቶች መላመድ እንዲሁም አዲስና ዳግም በሚቀሰቀሱ የቫይረስ አይነቶች ላይ ያተኮሩ ናቸው።
ፕሮፌሰሩ ባለፉት 20 ዓመታት በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ሕክምና ኮሌጅና በጅማ ዩኒቨርሲቲ ውስጥ በመምህርነት፣ በምርምርና በሕክምና አገልግሎት አገራቸውን በቅንነት ያገለገሉ ዓለም አቀፍ ተሞክሮ ያላቸው ምሁር ናቸው።
በማስተማር ስራቸውም በርካታ የሕክምና፣ የጤና ሳይንስ፣ የማይክሮባዮሎጂና የክሊኒካል ሬዚደንት የቅድመና ድህረ ምረቃ ተማሪዎችን አፍርተዋል።
እስካሁንም በዓለም አቀፍ ደረጃ እውቅና ባላቸው የምርምር መጽሔቶች ላይ 56 የምርምር ውጤቶችን ያሳተሙ ሲሆን ስድስት ታላላቅ ዓለም አቀፍ የትብብር የምርምር ፈንዶችንም ማሸነፍ ችለዋል።
በተጨማሪም ፕሮፌሰር ሰለሞን አሊ የሀገሪቱን የምርምርና የማይክሮባዮሎጂ አገልግሎት መሠረተ ልማት ለማጠናከር ከፍተኛ ሚና ተጫውተዋል።
በዚህም በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ሕክምና ኮሌጅ የመጀመሪያውን የጤና ምርምር መጽሔት፣ ዘመናዊ የተላላፊ በሽታዎች የዘረመል ምርምር ላቦራቶሪ፣ ለቀጣይ ጥናቶች የሚሆኑ ናሙናዎችን ለረጅም ጊዜ ማቆያ ማዕከልና የማይክሮባዮሎጂ መረጃዎችን በዲጂታል መንገድ የማደራጃ ሥርዓት መስርተዋል።
ፕሮፌሰር ሰለሞን አሊ በጤናው ዘርፍ ላበረከቱት የላቀ ሙያዊ አስተዋፅኦ በቅርቡ ከጤና ሚኒስቴር የ2018 ዓ.ም የብሔራዊ እውቅና ሽልማት መበርከቱ ይታወሳል።
The Managing Board of Saint Paul’s Hospital Millennium Medical College (SPHMMC), at its regular meeting held today, June 16, 2026, approved the promotion of Dr. Solomon Ali to the rank of Full Professor.
After carefully reviewing her academic, clinical, research, and service achievements, the Board endorsed his promotion in recognition of his outstanding contributions to medical education, research, and institutional leadership
Professor Solomon Ali is a distinguished microbiologist and medical research specialist whose work focuses on infectious diseases, antimicrobial resistance, and emerging/reemerging viral pathogens.
He has served his country for over 20 years at St. Paul’s Hospital Millennium Medical College (SPHMMC) and Jimma University (JU), contributing extensively to academic, clinical, and research activities.
Professor Solomon has trained, mentored, and supervised undergraduate, Master’s, and PhD students, guiding numerous research theses. Throughout his academic and research career, he has published more than 56 articles in reputable international journals and has secured six major competitive international research grants. Prof. Solomon has also played a pivotal role in strengthening research and health service infrastructures.
He has established Millennium Journal of Health, the first scholarly journal in SPHMMC, Infectious Diseases Research and Molecular Laboratory (IDReaM Lab) with integrated bio-banking system, and digitalizing hospital microbiology service laboratory data management system through a DHIS2 based platform.
Recently, Prof. Solomon Ali received national recognition from the Federal Ministry of Health of Ethiopia as the recipient of the 2026 Award for outstanding professional contribution in the health sector.
#stpaulshospital #medicalresearch #microbiology #educationethiopia #healthethiopia #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
7 days ago
u12e8u1218u120du12d5u120du1270 u12a0u12f5u1263u122bu1275 u12f0u1265u1228 u1230u120bu121d u1218u12f5u1283u1294u12d3u1208u121d u12abu1274u12f5u122bu120d u12e8u12a2u1275u12eeu1335u12eb u12a6u122du1276u12f6u12adu1235 u1270u12cbu1205u12f6 u1264u1270 u12adu122du1235u1272u12ebu1295 u12a5u1295u12b3u1295 u1208u12d5u1208u1270 u1230u1295u1260u1275 u1260u1230u120bu121d u12a0u12f0u1228u1233u127du1201 u12a5u12ebu1208u127d u1225u122du12d3u1270 u1245u12f3u1234u12cdu1295u1293 u1235u1265u12a8u1270 u12c8u1295u130cu1209u1295 u1260u1240u1325u1273 u1235u122du132du1275 u1273u1235u1270u120bu120du134bu1208u127d - u1230u1294 u136f u1373u137bu1372u1370 - June 14, 2026","delight_ranges":[],"image_ranges":[],"inline_style_ranges":[],"aggregated_ranges":[],"ranges":[],"color_ranges":[]},"id":"UzpfSTEwMDA2NDc0Nzc3NTgyMjpWSzoxNzQwNjU4OTU0MDI0NTUy
የመልዕልተ አድባራት ደብረ ሰላም መድኃኔዓለም ካቴድራል የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን እንኳን ለዕለተ ሰንበት በሰላም አደረሳችሁ እያለች ሥርዓተ ቅዳሴውንና ስብከተ ወንጌሉን በቀጥታ ስርጭት ታስተላልፋለች - ሰኔ ፯ ፳፻፲፰ - June 14, 2026
8 days ago
ያለ ሐኪም ትዕዛዝ አንቲባዮቲክስ መውሰድ ጀርሞችን በሰውነታችን ውስጥ ማሳደግ መሆኑን ያውቃሉ?
#fastmereja :- የጸረ-ተህዋሲያን መድኃኒቶች በጀርሞች መላመድን (AMR) ለመከላከል አስቸኳይና የተቀናጀ እርምጃ የማይወሰድ ከሆነ፣ እ.ኤ.አ በ2050 በዓለም አቀፍ ደረጃ በየዓመቱ የሚሞቱ ሰዎች ቁጥር ወደ 10 ሚሊዮን ሊያሽቆለቁል እንደሚችል የኢትዮጵያ ምግብና መድኃኒት ባለስልጣን አስታወቀ።
ባለሥልጣን መሥሪያ ቤቱ ይህንን ያስታወቀው፤ «የፀረ-ተህዋሲያን መድኃኒቶች በጀርሞች መለመድን ለመከላከል የተቀናጀ እርምጃ፡ የአንድ ጤናን በግንዛቤ እና በትምህርት ማሳደግ» በሚል መሪ ቃል፣ በአገር አቀፍ ደረጃ ለ14ኛ ጊዜ በዓለም አቀፍ ደረጃ ደግሞ ለመጀመሪያ ጊዜ የሚከበረውን የግንዛቤ ማስጨበጫ ቀንን አስመልክቶ በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ ነው።
የጀርሞች መድኃኒት መላመድ (AMR) ማለት በሰውም ሆነ በእንስሳት ላይ ለሚከሰቱ ተላላፊ በሽታዎች ማከሚያ የምንወስዳቸው የፀረ-ተህዋሲያን መድኃኒቶች (ለምሳሌ፦ አንቲባዮቲክስ፣ የቲቢ፣ የኤች.አይ.ቪ ወይም የወባ መድኃኒቶች) በሽታ አምጪ ጀርሞችን መግደል ወይም መቆጣጠር ሳይችሉ ሲቀሩ ሲሆን ጀርሞቹ መድኃኒቱን የመቋቋም አቅም ስለሚያገኟቸው በሰውነት ውስጥ ተከማችተው በመኖርና በመራባት ሕመሙ በቀላሉ እንዳይድን እንደሚያደርጉት አስታውቋል።
ባለሥልጣን መሥሪያ ቤቱ በሰጠው መግለጫ፤ ችግሩ በአሁኑ ወቅት ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ መምጣቱንና በሰው፣ በእንስሳትና በአካባቢ ጤና እንዲሁም በሀገር ኢኮኖሚ ላይ ከፍተኛ ቀውስ እያስከተለ እንደሚገኝ ጠቅሷል።
በአሁኑ ወቅት በየዓመቱ ከ750,000 በላይ ሰዎች በዚህ ምክንያት ህይወታቸውን እንደሚያጡና ወደፊት ሊደርስ የሚችለውን የሰው ህይወት መጥፋት ከመከላከል ባሻገር፣ በዓለም ኢኮኖሚ ላይ ሊደርስ የሚችለውን የ10 ትሪሊዮን ዶላር ከፍተኛ ኪሳራ (ከ2-3% የኢኮኖሚ ቅናሽ) ለመታደግ አስቸኳይ እርምጃ እንደሚያስፈልግ ግምቶች ማሳየታቸውን ባለሥልጣኑ ገልጿል።
በተለይም እንደ ኢትዮጵያ ባሉ በቂ የሕክምና ተቋማት፣ የንጹህ ውሃ አቅርቦት እጥረት ባለባቸውና ውስን ሀብት ባላቸው ታዳጊ አገራት ላይ የችግሩ አሳሳቢነት ይበልጥ ጎልቶ እንደሚታይም ተመልክቷል።
ይህንን ድምፅ አልባ ወረርሽኝ ለመከላከል ህብረተሰቡ መድኃኒቶችን በባለሙያ ትዕዛዝ ብቻ መውሰድና የግል ንጽህናውን መጠበቅ እንዳለበት ያሳሰበው ባለሥልጣን መሥሪያ ቤቱ፤ ችግሩን መከላከል ለአንድ አካል ብቻ የሚተው ባለመሆኑ መላው ህብረተሰብ፣ የሃይማኖት መሪዎች፣ የጤና ባለሙያዎችና መገናኛ ብዙኃን በጋራ ሊረባረቡ እንደሚገባ ጥሪ አቅርቧል።
ዕለቱም በመጪው ሰኔ 8 ቀን 2018 ዓ.ም (June 15, 2026) በልዩ ልዩ የግንዛቤ ማስጨበጫ ዝግጅቶች በአገር አቀፍ ደረጃ እንደሚከበር ታውቋል።
#fastmereja :- የጸረ-ተህዋሲያን መድኃኒቶች በጀርሞች መላመድን (AMR) ለመከላከል አስቸኳይና የተቀናጀ እርምጃ የማይወሰድ ከሆነ፣ እ.ኤ.አ በ2050 በዓለም አቀፍ ደረጃ በየዓመቱ የሚሞቱ ሰዎች ቁጥር ወደ 10 ሚሊዮን ሊያሽቆለቁል እንደሚችል የኢትዮጵያ ምግብና መድኃኒት ባለስልጣን አስታወቀ።
ባለሥልጣን መሥሪያ ቤቱ ይህንን ያስታወቀው፤ «የፀረ-ተህዋሲያን መድኃኒቶች በጀርሞች መለመድን ለመከላከል የተቀናጀ እርምጃ፡ የአንድ ጤናን በግንዛቤ እና በትምህርት ማሳደግ» በሚል መሪ ቃል፣ በአገር አቀፍ ደረጃ ለ14ኛ ጊዜ በዓለም አቀፍ ደረጃ ደግሞ ለመጀመሪያ ጊዜ የሚከበረውን የግንዛቤ ማስጨበጫ ቀንን አስመልክቶ በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ ነው።
የጀርሞች መድኃኒት መላመድ (AMR) ማለት በሰውም ሆነ በእንስሳት ላይ ለሚከሰቱ ተላላፊ በሽታዎች ማከሚያ የምንወስዳቸው የፀረ-ተህዋሲያን መድኃኒቶች (ለምሳሌ፦ አንቲባዮቲክስ፣ የቲቢ፣ የኤች.አይ.ቪ ወይም የወባ መድኃኒቶች) በሽታ አምጪ ጀርሞችን መግደል ወይም መቆጣጠር ሳይችሉ ሲቀሩ ሲሆን ጀርሞቹ መድኃኒቱን የመቋቋም አቅም ስለሚያገኟቸው በሰውነት ውስጥ ተከማችተው በመኖርና በመራባት ሕመሙ በቀላሉ እንዳይድን እንደሚያደርጉት አስታውቋል።
ባለሥልጣን መሥሪያ ቤቱ በሰጠው መግለጫ፤ ችግሩ በአሁኑ ወቅት ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ መምጣቱንና በሰው፣ በእንስሳትና በአካባቢ ጤና እንዲሁም በሀገር ኢኮኖሚ ላይ ከፍተኛ ቀውስ እያስከተለ እንደሚገኝ ጠቅሷል።
በአሁኑ ወቅት በየዓመቱ ከ750,000 በላይ ሰዎች በዚህ ምክንያት ህይወታቸውን እንደሚያጡና ወደፊት ሊደርስ የሚችለውን የሰው ህይወት መጥፋት ከመከላከል ባሻገር፣ በዓለም ኢኮኖሚ ላይ ሊደርስ የሚችለውን የ10 ትሪሊዮን ዶላር ከፍተኛ ኪሳራ (ከ2-3% የኢኮኖሚ ቅናሽ) ለመታደግ አስቸኳይ እርምጃ እንደሚያስፈልግ ግምቶች ማሳየታቸውን ባለሥልጣኑ ገልጿል።
በተለይም እንደ ኢትዮጵያ ባሉ በቂ የሕክምና ተቋማት፣ የንጹህ ውሃ አቅርቦት እጥረት ባለባቸውና ውስን ሀብት ባላቸው ታዳጊ አገራት ላይ የችግሩ አሳሳቢነት ይበልጥ ጎልቶ እንደሚታይም ተመልክቷል።
ይህንን ድምፅ አልባ ወረርሽኝ ለመከላከል ህብረተሰቡ መድኃኒቶችን በባለሙያ ትዕዛዝ ብቻ መውሰድና የግል ንጽህናውን መጠበቅ እንዳለበት ያሳሰበው ባለሥልጣን መሥሪያ ቤቱ፤ ችግሩን መከላከል ለአንድ አካል ብቻ የሚተው ባለመሆኑ መላው ህብረተሰብ፣ የሃይማኖት መሪዎች፣ የጤና ባለሙያዎችና መገናኛ ብዙኃን በጋራ ሊረባረቡ እንደሚገባ ጥሪ አቅርቧል።
ዕለቱም በመጪው ሰኔ 8 ቀን 2018 ዓ.ም (June 15, 2026) በልዩ ልዩ የግንዛቤ ማስጨበጫ ዝግጅቶች በአገር አቀፍ ደረጃ እንደሚከበር ታውቋል።
9 days ago
Watch an Ethiopian movie in London.
Ewir Amora Kelabi will be screened on Sunday 14 June, 2026, at Rich Mix Cinema, London.
In Amharic with English subtitles.
Zekarias's true story as a refugge trying to make it to Canada reflects the sacrifices millions of people around the world pay to lead a better life.
The event will start at 3:00 pm, and you can book your seats here 👇
https://richmix.org.uk/?s=...
Cinema Address
https://share.google/qpElA...
9 days ago
Enjoy 15% off flights from Mombasa to selected destinations across Africa, the Middle East, and Asia. Book by June 30, 2026, and travel through August 31, 2026.
https://www.ethiopianairli... #flyethiopian #traveldiscount #mombasa
https://www.ethiopianairli... #flyethiopian #traveldiscount #mombasa
Sponsored by
Surafel
9 days ago
Enjoy 15% off flights from Mombasa to selected destinations across Africa, the Middle East, and Asia. Book by June 30, 2026, and travel through August 31, 2026.
https://www.ethiopianairli... #flyethiopian #traveldiscount #mombasa
https://www.ethiopianairli... #flyethiopian #traveldiscount #mombasa
9 days ago
Enjoy 15% off flights from Mombasa to selected destinations across Africa, the Middle East, and Asia. Book by June 30, 2026, and travel through August 31, 2026.
https://www.ethiopianairli... #flyethiopian #traveldiscount #mombasa
https://www.ethiopianairli... #flyethiopian #traveldiscount #mombasa
10 days ago
የኢትዮጵያ ታላቅ ወዳጅ:
የፕሮፌሰር ኮሎኔል ኤንሪኮ ፒዬሮ ቦሲ መታሰቢያ
* ጣሊያናዊ ምሁር፣ የሰብአዊ መብት ተሟጋች ናቸው
* ባለቤታቸው ወይዘሮ ሳራ የማነ እና ከልጃቸው ካሌብ ጆርጂ ሌጋሲያቸውን ( Legacy ) ለማስቀጠል እየታተሩ ናቸው
#ethiopia | በአፍሪካና በኢትዮጵያ ለበርካታ ዓመታት በሕክምና ሙያቸው፣ በደራሲነታቸውና በሰብአዊ ድጋፍ ሥራዎቻቸው ደካማና ረዳት የሌላቸውን ወገኖች ሲረዱ የቆዩት ታዋቂው ጣሊያናዊ ምሁር ፕሮፌሰር ኮሎኔል ኤንሪኮ ፒዬሮ ቦሲ (ዶክተር) በተወለዱ በ81 ዓመታቸው ሰኔ 10 ቀን 2024 ዓ.ም. ተለይተውናል።
ፕሮፌሰሩ ለአርባ አምስት ዓመታት በዘለቀው ሙያዊ ሕይወታቸው በአርባ ሁለት የአፍሪካ ሀገራት እየተዘዋወሩ በበጎ ፈቃደኝነት የሕክምና አገልግሎት የሰጡ ሲሆን፣ በኦርቶፔዲክስ (የአጥንት) እና በዴርማቶሎጂ (የቆዳ) ሕክምና ስፔሻሊስት ነበሩ።
በሱዳን የሚገኘውን ትልቅ ሆስፒታል ጣሊያኖች በሚገነቡበት ወቅት ከፍተኛ የገንዘብ ፈንድ በማምጣት ረገድ የላቀ አስተዋጽኦ አበርክተዋል።
በሀገራችን ኢትዮጵያም ለሀያ ዓመታት ያህል ያገለገሉ ሲሆን፣ የአዳማ አጠቃላይ ሆስፒታልን በማቋቋም የመጀመሪያው ዳይሬክተር በመሆን ሰርተዋል።
በተጨማሪም በዳኑ ሆስፒታል፣ በአቤት ሆስፒታል ድንገተኛ አደጋ ክፍል በአጥንት ስፔሻሊስትነት የሰሩ ሲሆን፣ በየዓመቱ ከጣሊያን ወደ ወሊሶ ሆስፒታል እየመጡ ሰፊ የኦፕራሲዮን ሕክምና አገልግሎት በነፃ ይሰጡ ነበር።
ፕሮፌሰር ኤንሪኮ የሰውን ልጅ በዘር፣ በቋንቋ፣ በቆዳ ቀለምና በሃይማኖት የማይለዩ ፍፁም የሰብአዊነት ተምሳሌት ነበሩ። በአውሮፓ የኮሶቮ ጦርነት ወቅት የአንድ ዓመት ደሞዛቸውን በመተው በጦርነቱ መሃል በነፃ የሕክምና አገልግሎት የሰጡ ሲሆን፣ በኢትዮ-ኤርትራ ጦርነት ወቅትም በመጀመሪያዎቹ አምስት ጣሊያናውያን የሕክምና ባለሙያዎች ቡድን ውስጥ በመሆን በሄሊኮፕተር ወደ ስፍራው ያቀኑ ታላቅ ባለውለታ ናቸው።
በጣሊያን ሚላኖ "ናጋ" የተሰኘ የሕክምና ማዕከል በማቋቋምም አፍሪካውያንና የሌሎች ሀገራት ስደተኞችን፣ በተለይም የሕጋዊ ሰነድና የገንዘብ አቅም የሌላቸውን ወገኖች በነፃ ሲያክሙ ቆይተዋል።
ብዙዎች ስለ ሀገር ሲያነሱ "የአባት ሀገር" ወይም "የእናት ሀገር" ቢሉም፣ ፕሮፌሰሩ ግን ለኢትዮጵያ የነበራቸው ፍቅር ጥልቅ በመሆኑ ሁልጊዜም "የልጄ የካሌብ ሀገር" በማለት በኩራት ይገልጿት ነበር።
ስለ ኢትዮጵያ ታሪክ፣ ባህልና ወታደራዊ ታሪክ በርካታ ምርምሮችን ያደረጉት ፕሮፌሰሩ፣ በአጠቃላይ ከ46 በላይ መጻሕፍትን በኢንግሊዘኛና በጣሊያንኛ ቋንቋዎች አሳትመዋል።
ከእነዚህም መካከል "The History of Imperial Ethiopian Army" የተሰኘውና ለኢትዮጵያ ወታደራዊ ምርምር ማዕከል ያበረከቱት መጽሐፍ፣ "ደስታስ ይርስ ኤንድ ላይፍ 1892-1937" እና "Aethiopia la moneta Africana" የሚሉት ተጠቃሽ ናቸው። የቡና አመጣጥ ከኢትዮጵያ መሆኑን ለአለም ካስተዋወቁበት ስራቸው ባሻገር የዘመነ መሳፍንትን ፍፃሜ የሚያሳይ ታሪካዊ መጽሐፍ ይጠቀሳሉ።
እኝህ ታላቅ ምሁር ስኮላር፣ ዶክተር፣ የሚሊተሪ ኦፊሰር እና ደራሲ ብቻ ሳይሆኑ፣ በሚላኖ ካቶሊክ ዩኒቨርሲቲ "ትንሹ ልዑል" የተሰኘውን የሕጻናት መጽሐፍ በ55 ዓለም አቀፍ ቋንቋዎች በመተርጎም ያሳተሙ ተርጓሚና ድንቅ የቅብ ሥራዎችን ያበረከቱ ሰዓሊም ነበሩ።
ምንም እንኳን ሞት በድንገት ከሚወዷቸው ባለቤታቸው ወይዘሮ ሳራ የማነ እና ከልጃቸው ካሌብ ጆርጂ ቢለያቸውም፣ ያኖሩት ታላቅ አሻራ ግን ከመቃብር በላይ ሁሌም ሕያው ሆኖ ይኖራል።
ባለቤታቸውና ልጃቸው የፕሮፌሰሩን ውርስና ሌጋሲ ለማስቀጠል፣ እሳቸው ሳይታተሙ የተዉትንና ስለ ኢትዮጵያ ጉዳይ በአምስት መቶ አምስት መቶ ገጾች የተቀነበቡ ሁለት አዳዲስ መጻሕፍትን ለሕትመት ለማብቃት እየተንቀሳቀሱ ይገኛሉ።
ፕሮፌሰሩ ኢትዮጵያን የመወደዳቸው ምዕራፍ የተገለጠው፤ የተጀመረው በባለቤታቸውና በልጃቸው እንደሆነ ይናገሩ ነበር። በዚህ መሠረት ቤተሰቦቻቸው በኢትዮጵያ ምድር በስማቸው ሙዚየም ለመክፈት አልያም በእርሳቸው የተሰሩ ሥራዎችን እንዲሁም ልዩ ልዩ ቁሳቁሶችን ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ሙዚየም ለማበርከት ሰፊ እንቅስቃሴ ላይ ናቸው።
የፕሮፌሰር ኮሎኔል ኤንሪኮ ፒዬሮ ቦሲን ሕይወትና ሥራዎች ፤ ለአገርና ለሕዝብ ያበረከቱትን አስተዋጸኦ በክብር የሚዘክር ሥራ ከኢትዮጵያ ቅርስ ባለሥልጣን ይጠበቃል።
#ethiopiaheritage #italianscholar #enricopierobossi #ethiopianhistory #humanitarian #enricobossi #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
Ethiopia’s Great Friend:
In Memory of Professor Colonel Enrico Piero Bossi
Italian scholar and human rights advocate
His wife, Mrs. Sara Yemane, and their son, Caleb Giorgi, are working to preserve and continue his legacy.
#ethiopia | The renowned Italian scholar, Professor Colonel Enrico Piero Bossi (M.D.), who dedicated many years of his life in Africa and Ethiopia through his medical profession, authorship, and humanitarian activities, helping vulnerable and disadvantaged communities, passed away at the age of 81 on June 17, 2024.
During his distinguished 45-year professional career, Professor Bossi volunteered medical services across 42 African countries. He was a specialist in Orthopedics (bone and musculoskeletal medicine) and Dermatology (skin medicine).
He made a significant contribution to securing major funding for the construction of a large hospital in Sudan built by Italian organizations.
In Ethiopia, where he served for nearly twenty years, he played a key role in establishing Adama General Hospital and served as its first director.
Additionally, he worked as an orthopedic specialist at Danu Hospital and in the Emergency Department of Abet Hospital. Every year, he traveled from Italy to Woliso Hospital, where he provided extensive surgical services free of charge.
Professor Enrico was a true symbol of humanity, treating all people equally regardless of race, language, skin color, or religion. During the Kosovo War in Europe, he gave up an entire year’s salary to provide free medical services in the war zone. Likewise, during the Ethio-Eritrean War, he was among the first five Italian medical professionals who flew by helicopter to the conflict area to provide humanitarian assistance.
In Milan, Italy, he founded the medical center known as “NAGA,” where he provided free healthcare services to African immigrants and migrants from other countries, particularly those lacking legal documentation or financial means.
While many people refer to their homeland as their “fatherland” or “motherland,” Professor Bossi’s love for Ethiopia was so profound that he proudly referred to it as “the country of my son, Caleb.”
A dedicated researcher of Ethiopian history, culture, and military history, Professor Bossi authored and published more than 46 books in English and Italian.
Among his notable works are:
The History of Imperial Ethiopian Army
Destas Yirs and Life 1892–1937
Aethiopia la Moneta Africana
His work helped introduce Ethiopia’s role as the birthplace of coffee to the wider world. He also authored historical works documenting the end of the Era of the Princes (Zemene Mesafint).
Professor Bossi was not only a scholar, physician, military officer, and author, but also a translator and artist. At the Catholic University of Milan, he translated and published The Little Prince in 55 international languages and contributed remarkable artistic and illustrative works.
Although death unexpectedly separated him from his beloved wife, Mrs. Sara Yemane, and his son, Caleb Giorgi, the remarkable legacy he left behind will remain alive far beyond his grave.
To preserve Professor Bossi’s legacy, his wife and son are working to complete and publish two previously unpublished manuscripts. These extensive works, each consisting of approximately 500 pages, focus on Ethiopian subjects and were left unfinished by the professor.
The professor used to say that the chapter of his love for Ethiopia was revealed—and indeed began—with his wife and his child. Based on this, his family is actively working either to open a museum in Ethiopia bearing his name or to donate his works, along with various personal artifacts and items, to the Ethiopian National Museum.
It is hoped that the Ethiopian Heritage Authority will undertake initiatives to honor and commemorate Professor Colonel Enrico Piero Bossi’s life, work, and invaluable contributions to the nation and its people.
May his memory and contributions continue to inspire future generations.
#ethiopiaheritage #italianscholar #enricopierobossi #ethiopianhistory #humanitarian #enricobossi
የፕሮፌሰር ኮሎኔል ኤንሪኮ ፒዬሮ ቦሲ መታሰቢያ
* ጣሊያናዊ ምሁር፣ የሰብአዊ መብት ተሟጋች ናቸው
* ባለቤታቸው ወይዘሮ ሳራ የማነ እና ከልጃቸው ካሌብ ጆርጂ ሌጋሲያቸውን ( Legacy ) ለማስቀጠል እየታተሩ ናቸው
#ethiopia | በአፍሪካና በኢትዮጵያ ለበርካታ ዓመታት በሕክምና ሙያቸው፣ በደራሲነታቸውና በሰብአዊ ድጋፍ ሥራዎቻቸው ደካማና ረዳት የሌላቸውን ወገኖች ሲረዱ የቆዩት ታዋቂው ጣሊያናዊ ምሁር ፕሮፌሰር ኮሎኔል ኤንሪኮ ፒዬሮ ቦሲ (ዶክተር) በተወለዱ በ81 ዓመታቸው ሰኔ 10 ቀን 2024 ዓ.ም. ተለይተውናል።
ፕሮፌሰሩ ለአርባ አምስት ዓመታት በዘለቀው ሙያዊ ሕይወታቸው በአርባ ሁለት የአፍሪካ ሀገራት እየተዘዋወሩ በበጎ ፈቃደኝነት የሕክምና አገልግሎት የሰጡ ሲሆን፣ በኦርቶፔዲክስ (የአጥንት) እና በዴርማቶሎጂ (የቆዳ) ሕክምና ስፔሻሊስት ነበሩ።
በሱዳን የሚገኘውን ትልቅ ሆስፒታል ጣሊያኖች በሚገነቡበት ወቅት ከፍተኛ የገንዘብ ፈንድ በማምጣት ረገድ የላቀ አስተዋጽኦ አበርክተዋል።
በሀገራችን ኢትዮጵያም ለሀያ ዓመታት ያህል ያገለገሉ ሲሆን፣ የአዳማ አጠቃላይ ሆስፒታልን በማቋቋም የመጀመሪያው ዳይሬክተር በመሆን ሰርተዋል።
በተጨማሪም በዳኑ ሆስፒታል፣ በአቤት ሆስፒታል ድንገተኛ አደጋ ክፍል በአጥንት ስፔሻሊስትነት የሰሩ ሲሆን፣ በየዓመቱ ከጣሊያን ወደ ወሊሶ ሆስፒታል እየመጡ ሰፊ የኦፕራሲዮን ሕክምና አገልግሎት በነፃ ይሰጡ ነበር።
ፕሮፌሰር ኤንሪኮ የሰውን ልጅ በዘር፣ በቋንቋ፣ በቆዳ ቀለምና በሃይማኖት የማይለዩ ፍፁም የሰብአዊነት ተምሳሌት ነበሩ። በአውሮፓ የኮሶቮ ጦርነት ወቅት የአንድ ዓመት ደሞዛቸውን በመተው በጦርነቱ መሃል በነፃ የሕክምና አገልግሎት የሰጡ ሲሆን፣ በኢትዮ-ኤርትራ ጦርነት ወቅትም በመጀመሪያዎቹ አምስት ጣሊያናውያን የሕክምና ባለሙያዎች ቡድን ውስጥ በመሆን በሄሊኮፕተር ወደ ስፍራው ያቀኑ ታላቅ ባለውለታ ናቸው።
በጣሊያን ሚላኖ "ናጋ" የተሰኘ የሕክምና ማዕከል በማቋቋምም አፍሪካውያንና የሌሎች ሀገራት ስደተኞችን፣ በተለይም የሕጋዊ ሰነድና የገንዘብ አቅም የሌላቸውን ወገኖች በነፃ ሲያክሙ ቆይተዋል።
ብዙዎች ስለ ሀገር ሲያነሱ "የአባት ሀገር" ወይም "የእናት ሀገር" ቢሉም፣ ፕሮፌሰሩ ግን ለኢትዮጵያ የነበራቸው ፍቅር ጥልቅ በመሆኑ ሁልጊዜም "የልጄ የካሌብ ሀገር" በማለት በኩራት ይገልጿት ነበር።
ስለ ኢትዮጵያ ታሪክ፣ ባህልና ወታደራዊ ታሪክ በርካታ ምርምሮችን ያደረጉት ፕሮፌሰሩ፣ በአጠቃላይ ከ46 በላይ መጻሕፍትን በኢንግሊዘኛና በጣሊያንኛ ቋንቋዎች አሳትመዋል።
ከእነዚህም መካከል "The History of Imperial Ethiopian Army" የተሰኘውና ለኢትዮጵያ ወታደራዊ ምርምር ማዕከል ያበረከቱት መጽሐፍ፣ "ደስታስ ይርስ ኤንድ ላይፍ 1892-1937" እና "Aethiopia la moneta Africana" የሚሉት ተጠቃሽ ናቸው። የቡና አመጣጥ ከኢትዮጵያ መሆኑን ለአለም ካስተዋወቁበት ስራቸው ባሻገር የዘመነ መሳፍንትን ፍፃሜ የሚያሳይ ታሪካዊ መጽሐፍ ይጠቀሳሉ።
እኝህ ታላቅ ምሁር ስኮላር፣ ዶክተር፣ የሚሊተሪ ኦፊሰር እና ደራሲ ብቻ ሳይሆኑ፣ በሚላኖ ካቶሊክ ዩኒቨርሲቲ "ትንሹ ልዑል" የተሰኘውን የሕጻናት መጽሐፍ በ55 ዓለም አቀፍ ቋንቋዎች በመተርጎም ያሳተሙ ተርጓሚና ድንቅ የቅብ ሥራዎችን ያበረከቱ ሰዓሊም ነበሩ።
ምንም እንኳን ሞት በድንገት ከሚወዷቸው ባለቤታቸው ወይዘሮ ሳራ የማነ እና ከልጃቸው ካሌብ ጆርጂ ቢለያቸውም፣ ያኖሩት ታላቅ አሻራ ግን ከመቃብር በላይ ሁሌም ሕያው ሆኖ ይኖራል።
ባለቤታቸውና ልጃቸው የፕሮፌሰሩን ውርስና ሌጋሲ ለማስቀጠል፣ እሳቸው ሳይታተሙ የተዉትንና ስለ ኢትዮጵያ ጉዳይ በአምስት መቶ አምስት መቶ ገጾች የተቀነበቡ ሁለት አዳዲስ መጻሕፍትን ለሕትመት ለማብቃት እየተንቀሳቀሱ ይገኛሉ።
ፕሮፌሰሩ ኢትዮጵያን የመወደዳቸው ምዕራፍ የተገለጠው፤ የተጀመረው በባለቤታቸውና በልጃቸው እንደሆነ ይናገሩ ነበር። በዚህ መሠረት ቤተሰቦቻቸው በኢትዮጵያ ምድር በስማቸው ሙዚየም ለመክፈት አልያም በእርሳቸው የተሰሩ ሥራዎችን እንዲሁም ልዩ ልዩ ቁሳቁሶችን ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ሙዚየም ለማበርከት ሰፊ እንቅስቃሴ ላይ ናቸው።
የፕሮፌሰር ኮሎኔል ኤንሪኮ ፒዬሮ ቦሲን ሕይወትና ሥራዎች ፤ ለአገርና ለሕዝብ ያበረከቱትን አስተዋጸኦ በክብር የሚዘክር ሥራ ከኢትዮጵያ ቅርስ ባለሥልጣን ይጠበቃል።
#ethiopiaheritage #italianscholar #enricopierobossi #ethiopianhistory #humanitarian #enricobossi #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
Ethiopia’s Great Friend:
In Memory of Professor Colonel Enrico Piero Bossi
Italian scholar and human rights advocate
His wife, Mrs. Sara Yemane, and their son, Caleb Giorgi, are working to preserve and continue his legacy.
#ethiopia | The renowned Italian scholar, Professor Colonel Enrico Piero Bossi (M.D.), who dedicated many years of his life in Africa and Ethiopia through his medical profession, authorship, and humanitarian activities, helping vulnerable and disadvantaged communities, passed away at the age of 81 on June 17, 2024.
During his distinguished 45-year professional career, Professor Bossi volunteered medical services across 42 African countries. He was a specialist in Orthopedics (bone and musculoskeletal medicine) and Dermatology (skin medicine).
He made a significant contribution to securing major funding for the construction of a large hospital in Sudan built by Italian organizations.
In Ethiopia, where he served for nearly twenty years, he played a key role in establishing Adama General Hospital and served as its first director.
Additionally, he worked as an orthopedic specialist at Danu Hospital and in the Emergency Department of Abet Hospital. Every year, he traveled from Italy to Woliso Hospital, where he provided extensive surgical services free of charge.
Professor Enrico was a true symbol of humanity, treating all people equally regardless of race, language, skin color, or religion. During the Kosovo War in Europe, he gave up an entire year’s salary to provide free medical services in the war zone. Likewise, during the Ethio-Eritrean War, he was among the first five Italian medical professionals who flew by helicopter to the conflict area to provide humanitarian assistance.
In Milan, Italy, he founded the medical center known as “NAGA,” where he provided free healthcare services to African immigrants and migrants from other countries, particularly those lacking legal documentation or financial means.
While many people refer to their homeland as their “fatherland” or “motherland,” Professor Bossi’s love for Ethiopia was so profound that he proudly referred to it as “the country of my son, Caleb.”
A dedicated researcher of Ethiopian history, culture, and military history, Professor Bossi authored and published more than 46 books in English and Italian.
Among his notable works are:
The History of Imperial Ethiopian Army
Destas Yirs and Life 1892–1937
Aethiopia la Moneta Africana
His work helped introduce Ethiopia’s role as the birthplace of coffee to the wider world. He also authored historical works documenting the end of the Era of the Princes (Zemene Mesafint).
Professor Bossi was not only a scholar, physician, military officer, and author, but also a translator and artist. At the Catholic University of Milan, he translated and published The Little Prince in 55 international languages and contributed remarkable artistic and illustrative works.
Although death unexpectedly separated him from his beloved wife, Mrs. Sara Yemane, and his son, Caleb Giorgi, the remarkable legacy he left behind will remain alive far beyond his grave.
To preserve Professor Bossi’s legacy, his wife and son are working to complete and publish two previously unpublished manuscripts. These extensive works, each consisting of approximately 500 pages, focus on Ethiopian subjects and were left unfinished by the professor.
The professor used to say that the chapter of his love for Ethiopia was revealed—and indeed began—with his wife and his child. Based on this, his family is actively working either to open a museum in Ethiopia bearing his name or to donate his works, along with various personal artifacts and items, to the Ethiopian National Museum.
It is hoped that the Ethiopian Heritage Authority will undertake initiatives to honor and commemorate Professor Colonel Enrico Piero Bossi’s life, work, and invaluable contributions to the nation and its people.
May his memory and contributions continue to inspire future generations.
#ethiopiaheritage #italianscholar #enricopierobossi #ethiopianhistory #humanitarian #enricobossi
14 days ago
Fly Ethiopian and enjoy a fabulous 10% off on all ET Online destinations from Africa! Don’t miss out on this chance to create unforgettable memories. Book your adventure between June 1 and June 15, 2026, and get ready to jet off from July 13 to July 30, 2026! Let’s Make your travel dreams come true!
#flyethiopian #traveldeals
https://www.ethiopianairli...
#flyethiopian #traveldeals
https://www.ethiopianairli...
14 days ago
u12e8u1218u120du12d5u120du1270 u12a0u12f5u1263u122bu1275 u12f0u1265u1228 u1230u120bu121d u1218u12f5u1283u1294u12d3u1208u121d u12abu1274u12f5u122bu120d u12e8u12a2u1275u12eeu1335u12eb u12a6u122du1276u12f6u12adu1235 u1270u12cbu1205u12f6 u1264u1270 u12adu122du1235u1272u12ebu1295 u12a5u1295u12b3u1295 u1208u12d5u1208u1270 u1230u1295u1260u1275 u1260u1230u120bu121d u12a0u12f0u1228u1233u127du1201 u12a5u12ebu1208u127d u1225u122du12d3u1270 u1245u12f3u1234u12cdu1295u1293 u1235u1265u12a8u1270 u12c8u1295u130cu1209u1295 u1260u1240u1325u1273 u1235u122du132du1275 u1273u1235u1270u120bu120du134bu1208u127d - u130du1295u1266u1275 u1374 u1373u137bu1372u1370 - June 7, 2026","delight_ranges":[],"image_ranges":[],"inline_style_ranges":[],"aggregated_ranges":[],"ranges":[],"color_ranges":[]},"id":"UzpfSTEwMDA2NDc0Nzc3NTgyMjpWSzoyMDE0ODk3MjM1ODQ4MzIy
የመልዕልተ አድባራት ደብረ ሰላም መድኃኔዓለም ካቴድራል የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን እንኳን ለዕለተ ሰንበት በሰላም አደረሳችሁ እያለች ሥርዓተ ቅዳሴውንና ስብከተ ወንጌሉን በቀጥታ ስርጭት ታስተላልፋለች - ግንቦት ፴ ፳፻፲፰ - June 7, 2026
Sponsored by
Surafel
14 days ago
የመልዕልተ አድባራት ደብረ ሰላም መድኃኔዓለም ካቴድራል የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን እንኳን ለዕለተ ሰንበት በሰላም አደረሳችሁ እያለች ሥርዓተ ቅዳሴውንና ስብከተ ወንጌሉን በቀጥታ ስርጭት ታስተላልፋለች - ግንቦት ፴ ፳፻፲፰ - June 7, 2026
16 days ago
የአያቶላ አሊ ኻሜኒ የቀብር ሥነ-ሥርዓት ከ4 ወራት በኋላ በሰኔ ወር ሊፈጸም ነው!
#ethiopia | በመካከለኛው ምስራቅ ታሪክ ታይቶ የማይታወቅና እጅግ ግዙፍ የተባለለት የሽኝት ፕሮግራም ይፋ ሆኗል። ባለፈው የካቲት 21 ቀን 2018 ዓ.ም (የካቲት 28, 2026) በቴህራን በሚገኘው መኖሪያና ቢሯቸው ላይ በተሰነዘረ የጋራ የአሜሪካ እና የእስራኤል የአየር ጥቃት ከቤተሰቦቻቸው ጋር የተገደሉት የ86 ዓመቱ የኢራን የበላይ መሪ አያቶላ አሊ ኻሜኒ፣ ከናፈቁት የመጨረሻ ምኞታቸው ጋር በተያያዘ በማሽሃድ በሚገኘው ታዋቂው የኢማም ረዛ መቅደስ አጠገብ ሊቀበሩ መሆኑ ተረጋግጧል።
የኢራን አብዮታዊ ጠባቂ ጦር (IRGC) እንዳስታወቀው ታላቁ የቀብር ሥነ-ሥርዓት በሰኔ 14 ቀን (June 21) አካባቢ የሚጀምር ሲሆን ለሦስት ቀናት የሚቆይና በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ኢራናውያን የሚሳተፉበት አገር አቀፍ የሽኝት ሰልፍ በቴህራን፣ በቆም እና በማሽሃድ ከተሞች ላይ ይካሄዳል ተብሏል።
የሀገሪቱ ባለስልጣናት እንደገለጹት በዚህ ታሪካዊ የቀብር ሥነ-ሥርዓት ላይ ከ20 ሚሊዮን በላይ ህዝብ ሊታደም ይችላል ተብሎ የሚጠበቅ ሲሆን ይህም በሰው ልጅ ዘመናዊ ታሪክ ውስጥ ትልቁ ህዝባዊ ስብስብ ያደርገዋል።
እንደ መናኸሪያ ኤፍ ኤም ዘገባ ይህ አስገራሚ የህዝብ ቁጥር እ.ኤ.አ በ1989 የተከናወነውን እና 10 ሚሊዮን ህዝብ የተገኘበትን የቀድሞውን መሪ የአያቶላ ሩሆላ ኾሜኒን የቀብር ሥነ-ሥርዓት በእጅጉ የሚበልጥ እንደሚሆን ተነግሯል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
#ethiopia | በመካከለኛው ምስራቅ ታሪክ ታይቶ የማይታወቅና እጅግ ግዙፍ የተባለለት የሽኝት ፕሮግራም ይፋ ሆኗል። ባለፈው የካቲት 21 ቀን 2018 ዓ.ም (የካቲት 28, 2026) በቴህራን በሚገኘው መኖሪያና ቢሯቸው ላይ በተሰነዘረ የጋራ የአሜሪካ እና የእስራኤል የአየር ጥቃት ከቤተሰቦቻቸው ጋር የተገደሉት የ86 ዓመቱ የኢራን የበላይ መሪ አያቶላ አሊ ኻሜኒ፣ ከናፈቁት የመጨረሻ ምኞታቸው ጋር በተያያዘ በማሽሃድ በሚገኘው ታዋቂው የኢማም ረዛ መቅደስ አጠገብ ሊቀበሩ መሆኑ ተረጋግጧል።
የኢራን አብዮታዊ ጠባቂ ጦር (IRGC) እንዳስታወቀው ታላቁ የቀብር ሥነ-ሥርዓት በሰኔ 14 ቀን (June 21) አካባቢ የሚጀምር ሲሆን ለሦስት ቀናት የሚቆይና በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ኢራናውያን የሚሳተፉበት አገር አቀፍ የሽኝት ሰልፍ በቴህራን፣ በቆም እና በማሽሃድ ከተሞች ላይ ይካሄዳል ተብሏል።
የሀገሪቱ ባለስልጣናት እንደገለጹት በዚህ ታሪካዊ የቀብር ሥነ-ሥርዓት ላይ ከ20 ሚሊዮን በላይ ህዝብ ሊታደም ይችላል ተብሎ የሚጠበቅ ሲሆን ይህም በሰው ልጅ ዘመናዊ ታሪክ ውስጥ ትልቁ ህዝባዊ ስብስብ ያደርገዋል።
እንደ መናኸሪያ ኤፍ ኤም ዘገባ ይህ አስገራሚ የህዝብ ቁጥር እ.ኤ.አ በ1989 የተከናወነውን እና 10 ሚሊዮን ህዝብ የተገኘበትን የቀድሞውን መሪ የአያቶላ ሩሆላ ኾሜኒን የቀብር ሥነ-ሥርዓት በእጅጉ የሚበልጥ እንደሚሆን ተነግሯል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
16 days ago
🌍🌱 ዓለም አቀፍ የአካባቢ ጥበቃ ቀን!
ግንቦት 28፣ 2018 ዓ.ም
ተፈጥሮን በመንከባከብ፣ ለተሻለ የአየር ንብረትና ለቀጣይ ትውልድ ብሩህ ተስፋ ሁላችንም የበኩላችንን እንወጣ!
World Environment Day!
June 5, 2026
Let us all play our part by protecting nature for a better climate and a brighter future for the next generation!
#nowforclimate #worldenvironmentday #ethiotelecom #nexthorizon #telebirr #telebirrsuperapp #digitalethiopia #realizingdigitalethiopia
ግንቦት 28፣ 2018 ዓ.ም
ተፈጥሮን በመንከባከብ፣ ለተሻለ የአየር ንብረትና ለቀጣይ ትውልድ ብሩህ ተስፋ ሁላችንም የበኩላችንን እንወጣ!
World Environment Day!
June 5, 2026
Let us all play our part by protecting nature for a better climate and a brighter future for the next generation!
#nowforclimate #worldenvironmentday #ethiotelecom #nexthorizon #telebirr #telebirrsuperapp #digitalethiopia #realizingdigitalethiopia
16 days ago
🌍🌱 ዓለም አቀፍ የአካባቢ ጥበቃ ቀን!
ግንቦት 28፣ 2018 ዓ.ም
ተፈጥሮን በመንከባከብ፣ ለተሻለ የአየር ንብረትና ለቀጣይ ትውልድ ብሩህ ተስፋ ሁላችንም የበኩላችንን እንወጣ!
World Environment Day!
June 5, 2026
Let us all play our part by protecting nature for a better climate and a brighter future for the next generation!
#nowforclimate #worldenvironmentday #ethiotelecom #nexthorizon #telebirr #telebirrsuperapp #digitalethiopia #realizingdigitalethiopia
ግንቦት 28፣ 2018 ዓ.ም
ተፈጥሮን በመንከባከብ፣ ለተሻለ የአየር ንብረትና ለቀጣይ ትውልድ ብሩህ ተስፋ ሁላችንም የበኩላችንን እንወጣ!
World Environment Day!
June 5, 2026
Let us all play our part by protecting nature for a better climate and a brighter future for the next generation!
#nowforclimate #worldenvironmentday #ethiotelecom #nexthorizon #telebirr #telebirrsuperapp #digitalethiopia #realizingdigitalethiopia
16 days ago
🚨 የአያቶላ አሊ ኻሜኒ የቀብር ሥነ-ሥርዓት ከ4 ወራት በኋላ በሰኔ ወር ሊፈጸም ነው!
በመካከለኛው ምስራቅ ታሪክ ታይቶ የማይታወቅና እጅግ ግዙፍ የተባለለት የሽኝት ፕሮግራም ይፋ ሆኗል። ባለፈው የካቲት 21 ቀን 2018 ዓ.ም (የካቲት 28, 2026) በቴህራን በሚገኘው መኖሪያና ቢሯቸው ላይ በተሰነዘረ የጋራ የአሜሪካ እና የእስራኤል የአየር ጥቃት ከቤተሰቦቻቸው ጋር የተገደሉት የ86 ዓመቱ የኢራን የበላይ መሪ አያቶላ አሊ ኻሜኒ፣ ከናፈቁት የመጨረሻ ምኞታቸው ጋር በተያያዘ በማሽሃድ በሚገኘው ታዋቂው የኢማም ረዛ መቅደስ አጠገብ ሊቀበሩ መሆኑ ተረጋግጧል።
የኢራን አብዮታዊ ጠባቂ ጦር (IRGC) እንዳስታወቀው ታላቁ የቀብር ሥነ-ሥርዓት በሰኔ 14 ቀን (June 21) አካባቢ የሚጀምር ሲሆን ለሦስት ቀናት የሚቆይና በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ኢራናውያን የሚሳተፉበት አገር አቀፍ የሽኝት ሰልፍ በቴህራን፣ በቆም እና በማሽሃድ ከተሞች ላይ ይካሄዳል ተብሏል።
የሀገሪቱ ባለስልጣናት እንደገለጹት በዚህ ታሪካዊ የቀብር ሥነ-ሥርዓት ላይ ከ20 ሚሊዮን በላይ ህዝብ ሊታደም ይችላል ተብሎ የሚጠበቅ ሲሆን ይህም በሰው ልጅ ዘመናዊ ታሪክ ውስጥ ትልቁ ህዝባዊ ስብስብ ያደርገዋል። ይህ አስገራሚ የህዝብ ቁጥር እ.ኤ.አ በ1989 የተከናወነውን እና 10 ሚሊዮን ህዝብ የተገኘበትን የቀድሞውን መሪ የአያቶላ ሩሆላ ኾሜኒን የቀብር ሥነ-ሥርዓት በእጅጉ የሚበልጥ እንደሚሆን ተነግሯል።
Seledadotio
Seledadotio
በመካከለኛው ምስራቅ ታሪክ ታይቶ የማይታወቅና እጅግ ግዙፍ የተባለለት የሽኝት ፕሮግራም ይፋ ሆኗል። ባለፈው የካቲት 21 ቀን 2018 ዓ.ም (የካቲት 28, 2026) በቴህራን በሚገኘው መኖሪያና ቢሯቸው ላይ በተሰነዘረ የጋራ የአሜሪካ እና የእስራኤል የአየር ጥቃት ከቤተሰቦቻቸው ጋር የተገደሉት የ86 ዓመቱ የኢራን የበላይ መሪ አያቶላ አሊ ኻሜኒ፣ ከናፈቁት የመጨረሻ ምኞታቸው ጋር በተያያዘ በማሽሃድ በሚገኘው ታዋቂው የኢማም ረዛ መቅደስ አጠገብ ሊቀበሩ መሆኑ ተረጋግጧል።
የኢራን አብዮታዊ ጠባቂ ጦር (IRGC) እንዳስታወቀው ታላቁ የቀብር ሥነ-ሥርዓት በሰኔ 14 ቀን (June 21) አካባቢ የሚጀምር ሲሆን ለሦስት ቀናት የሚቆይና በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ኢራናውያን የሚሳተፉበት አገር አቀፍ የሽኝት ሰልፍ በቴህራን፣ በቆም እና በማሽሃድ ከተሞች ላይ ይካሄዳል ተብሏል።
የሀገሪቱ ባለስልጣናት እንደገለጹት በዚህ ታሪካዊ የቀብር ሥነ-ሥርዓት ላይ ከ20 ሚሊዮን በላይ ህዝብ ሊታደም ይችላል ተብሎ የሚጠበቅ ሲሆን ይህም በሰው ልጅ ዘመናዊ ታሪክ ውስጥ ትልቁ ህዝባዊ ስብስብ ያደርገዋል። ይህ አስገራሚ የህዝብ ቁጥር እ.ኤ.አ በ1989 የተከናወነውን እና 10 ሚሊዮን ህዝብ የተገኘበትን የቀድሞውን መሪ የአያቶላ ሩሆላ ኾሜኒን የቀብር ሥነ-ሥርዓት በእጅጉ የሚበልጥ እንደሚሆን ተነግሯል።
Seledadotio
Seledadotio
18 days ago
"በሚሊተሪ ካምፓች እና በሀገር ውስጥ ተፈናቃዮች ምርጫ ሰኔ 2 ይካሄዳል" - የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ
የኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ በሚሊተሪ ካምፓች እና በሀገር ውስጥ ተፈናቃዮች በተመዘገቡባቸው ልዩ የምርጫ ጣቢያዎች ላይ የመራጮች ምዝገባ ሰኔ 1 ቀን እንደሚያካሂድ የአፍሪካ ህብረት የምርጫ ታዛቢ ቡድን በዛሬው ዕለት በሪፖርቱ ጠቅሶት ነበር።
ይህንን አስመልክቶ ማብራሪያ እንዲሰጡበት ከቲክቫህ ኢትዮጵያ ጥያቄ የቀረበላቸው የቦርዱ ሰብሳቢ ወ/ሮ ሜላትወርቅ ኃይሉ በሚሊተሪ ካምፓች እና በሀገር ውስጥ ተፈናቃዮች በተመዘገቡባቸው ልዩ የምርጫ ጣቢያዎች ምርጫው በተለየ ቀን እንደሚካሄድ አረጋግጠዋል።
ሆኖም ህብረቱ "June-8 / ሰኔ 1" ቀን እንደሚካሄድ ሪፖርቱ ቢጠቅስም፥ ወ/ሮ ሜላትወርቅ ኃይሉ ግን ምርጫው በእነዚህ ልዩ ጣቢያዎች የሚካሄደው #ሰኔ_2 መሆኑን ነው የገለጹት።
ይህ የተፈጠረበትን ምክንያትም ቦርዱ ያለበትን የተጨናነቀ ጊዜ ታሳቢ በማድረግ ውጤቶቹም "በፍጥነት ተጠቃለው መቅረብ የሚችሉ ውጤቶች በመሆናቸው " ነው ሲሉ ቦርዱ ከሌሎች ውጤቶች ጋር አብሮ የሚያቀርባቸው መሆኑን ገልጸዋል።
ከዚህ ቀደም በሀገር ውስጥ ተፈናቃይ ካምፖች 28,632 እንዲሁም በሚሊተሪ ካምፖች 126,498 ሺ መራጮች መመዝገባቸው መገለጹ ይታወሳል።
በተጨማሪም ህብረቱ የተጠናቀቀ ውጤት የሚገለጽበትን ቀን በተመለከተ ህብረቱ ሰኔ 4 መሆኑን በሪፖርቱ ጠቅሷል።
የቦርዱ ሰብሳቢ በበኩላቸው ከአቅም በላይ የሆነ ችግር ቦርዱ ከገጠመው የድምጽ በይፋ የማሳወቅ ሥራ እስከ 20 ቀን የመግፋት መብት እንዳለውም ጠቁመዋል።
Seledadotio
Seledadotio
የኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ በሚሊተሪ ካምፓች እና በሀገር ውስጥ ተፈናቃዮች በተመዘገቡባቸው ልዩ የምርጫ ጣቢያዎች ላይ የመራጮች ምዝገባ ሰኔ 1 ቀን እንደሚያካሂድ የአፍሪካ ህብረት የምርጫ ታዛቢ ቡድን በዛሬው ዕለት በሪፖርቱ ጠቅሶት ነበር።
ይህንን አስመልክቶ ማብራሪያ እንዲሰጡበት ከቲክቫህ ኢትዮጵያ ጥያቄ የቀረበላቸው የቦርዱ ሰብሳቢ ወ/ሮ ሜላትወርቅ ኃይሉ በሚሊተሪ ካምፓች እና በሀገር ውስጥ ተፈናቃዮች በተመዘገቡባቸው ልዩ የምርጫ ጣቢያዎች ምርጫው በተለየ ቀን እንደሚካሄድ አረጋግጠዋል።
ሆኖም ህብረቱ "June-8 / ሰኔ 1" ቀን እንደሚካሄድ ሪፖርቱ ቢጠቅስም፥ ወ/ሮ ሜላትወርቅ ኃይሉ ግን ምርጫው በእነዚህ ልዩ ጣቢያዎች የሚካሄደው #ሰኔ_2 መሆኑን ነው የገለጹት።
ይህ የተፈጠረበትን ምክንያትም ቦርዱ ያለበትን የተጨናነቀ ጊዜ ታሳቢ በማድረግ ውጤቶቹም "በፍጥነት ተጠቃለው መቅረብ የሚችሉ ውጤቶች በመሆናቸው " ነው ሲሉ ቦርዱ ከሌሎች ውጤቶች ጋር አብሮ የሚያቀርባቸው መሆኑን ገልጸዋል።
ከዚህ ቀደም በሀገር ውስጥ ተፈናቃይ ካምፖች 28,632 እንዲሁም በሚሊተሪ ካምፖች 126,498 ሺ መራጮች መመዝገባቸው መገለጹ ይታወሳል።
በተጨማሪም ህብረቱ የተጠናቀቀ ውጤት የሚገለጽበትን ቀን በተመለከተ ህብረቱ ሰኔ 4 መሆኑን በሪፖርቱ ጠቅሷል።
የቦርዱ ሰብሳቢ በበኩላቸው ከአቅም በላይ የሆነ ችግር ቦርዱ ከገጠመው የድምጽ በይፋ የማሳወቅ ሥራ እስከ 20 ቀን የመግፋት መብት እንዳለውም ጠቁመዋል።
Seledadotio
Seledadotio
Sponsored by
Surafel
18 days ago
"በሚሊተሪ ካምፓች እና በሀገር ውስጥ ተፈናቃዮች ምርጫ ሰኔ 2 ይካሄዳል" - የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ
#ethiopia | የኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ በሚሊተሪ ካምፓች እና በሀገር ውስጥ ተፈናቃዮች በተመዘገቡባቸው ልዩ የምርጫ ጣቢያዎች ላይ የመራጮች ምዝገባ ሰኔ 1 ቀን እንደሚያካሂድ የአፍሪካ ህብረት የምርጫ ታዛቢ ቡድን በዛሬው ዕለት በሪፖርቱ ጠቅሶት ነበር።
ይህንን አስመልክቶ ማብራሪያ እንዲሰጡበት ከቲክቫህ ኢትዮጵያ ጥያቄ የቀረበላቸው የቦርዱ ሰብሳቢ ወ/ሮ ሜላትወርቅ ኃይሉ በሚሊተሪ ካምፓች እና በሀገር ውስጥ ተፈናቃዮች በተመዘገቡባቸው ልዩ የምርጫ ጣቢያዎች ምርጫው በተለየ ቀን እንደሚካሄድ አረጋግጠዋል።
ሆኖም ህብረቱ "June-8 / ሰኔ 1" ቀን እንደሚካሄድ ሪፖርቱ ቢጠቅስም፥ ወ/ሮ ሜላትወርቅ ኃይሉ ግን ምርጫው በእነዚህ ልዩ ጣቢያዎች የሚካሄደው #ሰኔ_2 መሆኑን ነው የገለጹት።
ይህ የተፈጠረበትን ምክንያትም ቦርዱ ያለበትን የተጨናነቀ ጊዜ ታሳቢ በማድረግ ውጤቶቹም "በፍጥነት ተጠቃለው መቅረብ የሚችሉ ውጤቶች በመሆናቸው " ነው ሲሉ ቦርዱ ከሌሎች ውጤቶች ጋር አብሮ የሚያቀርባቸው መሆኑን ገልጸዋል።
ከዚህ ቀደም በሀገር ውስጥ ተፈናቃይ ካምፖች 28,632 እንዲሁም በሚሊተሪ ካምፖች 126,498 ሺ መራጮች መመዝገባቸው መገለጹ ይታወሳል።
በተጨማሪም ህብረቱ የተጠናቀቀ ውጤት የሚገለጽበትን ቀን በተመለከተ ህብረቱ ሰኔ 4 መሆኑን በሪፖርቱ ጠቅሷል።
የቦርዱ ሰብሳቢ በበኩላቸው ከአቅም በላይ የሆነ ችግር ቦርዱ ከገጠመው የድምጽ በይፋ የማሳወቅ ሥራ እስከ 20 ቀን የመግፋት መብት እንዳለውም ጠቁመዋል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
#ethiopia | የኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ በሚሊተሪ ካምፓች እና በሀገር ውስጥ ተፈናቃዮች በተመዘገቡባቸው ልዩ የምርጫ ጣቢያዎች ላይ የመራጮች ምዝገባ ሰኔ 1 ቀን እንደሚያካሂድ የአፍሪካ ህብረት የምርጫ ታዛቢ ቡድን በዛሬው ዕለት በሪፖርቱ ጠቅሶት ነበር።
ይህንን አስመልክቶ ማብራሪያ እንዲሰጡበት ከቲክቫህ ኢትዮጵያ ጥያቄ የቀረበላቸው የቦርዱ ሰብሳቢ ወ/ሮ ሜላትወርቅ ኃይሉ በሚሊተሪ ካምፓች እና በሀገር ውስጥ ተፈናቃዮች በተመዘገቡባቸው ልዩ የምርጫ ጣቢያዎች ምርጫው በተለየ ቀን እንደሚካሄድ አረጋግጠዋል።
ሆኖም ህብረቱ "June-8 / ሰኔ 1" ቀን እንደሚካሄድ ሪፖርቱ ቢጠቅስም፥ ወ/ሮ ሜላትወርቅ ኃይሉ ግን ምርጫው በእነዚህ ልዩ ጣቢያዎች የሚካሄደው #ሰኔ_2 መሆኑን ነው የገለጹት።
ይህ የተፈጠረበትን ምክንያትም ቦርዱ ያለበትን የተጨናነቀ ጊዜ ታሳቢ በማድረግ ውጤቶቹም "በፍጥነት ተጠቃለው መቅረብ የሚችሉ ውጤቶች በመሆናቸው " ነው ሲሉ ቦርዱ ከሌሎች ውጤቶች ጋር አብሮ የሚያቀርባቸው መሆኑን ገልጸዋል።
ከዚህ ቀደም በሀገር ውስጥ ተፈናቃይ ካምፖች 28,632 እንዲሁም በሚሊተሪ ካምፖች 126,498 ሺ መራጮች መመዝገባቸው መገለጹ ይታወሳል።
በተጨማሪም ህብረቱ የተጠናቀቀ ውጤት የሚገለጽበትን ቀን በተመለከተ ህብረቱ ሰኔ 4 መሆኑን በሪፖርቱ ጠቅሷል።
የቦርዱ ሰብሳቢ በበኩላቸው ከአቅም በላይ የሆነ ችግር ቦርዱ ከገጠመው የድምጽ በይፋ የማሳወቅ ሥራ እስከ 20 ቀን የመግፋት መብት እንዳለውም ጠቁመዋል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
19 days ago
We are pleased to announce the resumption of our services to Kuwait, effective June 16, 2026. #flyethiopian #kuwait
1 month ago
Enjoy a 10% discount on flights from Johannesburg and Cape Town to various global destinations with Ethiopian Airlines. This exclusive offer is valid until the end of May 2026, for travel from May 14 to June 30, 2026. Don’t miss out, book your getaway today!
#flyethiopian #traveldeals
https://www.ethiopianairli...
#flyethiopian #traveldeals
https://www.ethiopianairli...
1 month ago
Enjoy a 10% discount on flights from Johannesburg and Cape Town to various global destinations with Ethiopian Airlines. This exclusive offer is valid until the end of May 2026, for travel from May 14 to June 30, 2026. Don’t miss out, book your getaway today!
#flyethiopian #traveldeals
https://www.ethiopianairli...
#flyethiopian #traveldeals
https://www.ethiopianairli...
Sponsored by
Surafel
1 month ago
Enjoy a 10% discount on flights from Johannesburg and Cape Town to various global destinations with Ethiopian Airlines. This exclusive offer is valid until the end of May 2026, for travel from May 14 to June 30, 2026. Don’t miss out, book your getaway today!
#flyethiopian #traveldeals
https://www.ethiopianairli...
#flyethiopian #traveldeals
https://www.ethiopianairli...
1 month ago
Enjoy a 10% discount on flights from Johannesburg and Cape Town to various global destinations with Ethiopian Airlines. This exclusive offer is valid until the end of May 2026, for travel from May 14 to June 30, 2026. Don’t miss out, book your getaway today!
#flyethiopian #traveldeals
https://www.ethiopianairli...
#flyethiopian #traveldeals
https://www.ethiopianairli...
Comments