5 days ago
የኢትዮጵያ የምስራቅ አፍሪካ የኃይል ትስስር ስኬት እና በተግባር የተገለጠው የጠቅላይ ሚኒስትሩ ቃል ኪዳን
#powerintegration #hornofafrica #ethiopia #energy #regionalintegration #geopolitics
" target="_blank" class="inline-link">https://new-en.yenevibe.co...
#powerintegration #hornofafrica #ethiopia #energy #regionalintegration #geopolitics
" target="_blank" class="inline-link">https://new-en.yenevibe.co...
9 days ago
የ"ራሴን በጉያዬ፣ የሌላውን በጋራ" የግብጽ የሞኝ ብልጠት አካሄድ ዳግም ሲጋለጥ
********************
ኢትዮጵያ የዓባይን ውኃ 85 በመቶ የምታመነጭ እና ለታችኛው ተፋሰስ ሀገራት የሕይወት እስትንፋስ የሆነች ሀገር ነች።
ይሁን እንጂ ግብጽ ይህንን የማይካድ የተፈጥሮ እውነት ወደ ጎን በመተው ለረጅም ዘመናት "የዓባይ ውኃ ብቸኛ ባለቤት እኔ ነኝ" የሚል የሞኝ ብልጠት ፖለቲካ ስታራምድ ኖራለች።
ካይሮ ይህንን የውኃ ሞኖፖል ለማስቀጠል መሠረት የምታደርገው ኢትዮጵያን ያገለሉትን እና ጊዜ ያለፈባቸውን የ1929 እና የ1959 የቅኝ ግዛት ዘመን 'ስምምነቶች'ን ነው።
ከዚህም አልፋ የውኃ ድርሻዬ የምትለውን ለማረጋገጥ በቀጣናው የውክልና ፖለቲካን በመጠቀም ሀገራት እርስ በርስ እንዲጋጩ፣ ትርምስ እንዲፈጠር እና ኢትዮጵያ በውስጥ ችግር ተተብትባ የራሷን ጸጋ እንዳትጠቀም የተለያዩ የሴራ ድሮችን ስታደራ መኖሯ የአደባባይ ምሥጢር ነው።
ለዘመናት የዓባይ ወንዝን በብቸኝነት ለመጠቀም ስትከተለው የቆየው ይህ አካሄድ ሀገሪቱ በዜሮ ድምር ስሌት የምትመራ እና ከመጠን ያለፈ ራስ ወዳድ መሆኗን በተግባር ያረጋገጠ ነው።
ኢትዮጵያ ከደጇ የሚመነጨውን ተፈጥሯዊ ሀብቷን የመጠቀም ሉዓላዊ መብቷን ስታነሣ አምርራ የምትቃወመው ግብጽ፣ በቀይ ባሕር የባሕር ላይ ደኅንነት ዙሪያ ፍጹም ተቃራኒ የሆነ እና "ዐይናችሁን ጨፍኑ ላሞኛችሁ" የሚል ሌላ የሴራ አካሄድ ይዛ ብቅ ማለቷ ነው።
የታችኛው ተፋሰስ ሀገር የሆነችው ግብጽ በዓባይ ወንዝ አጠቃቀም ላይ "የታችኛው ተፋሰስ ሀገራት ድምፅ እና ይሁንታ ሊኖራቸው ይገባል" በማለት የኢትዮጵያን ሉዓላዊ መብት ስትገዳደር ኖራለች።
በተቃራኒው ግን በቀይ ባሕር ጉዳይ ላይ ስትጠየቅ "ውይይት እና ውሳኔው የሚመለከተው የባሕሩ ተዋሳኝ ሀገራትን ብቻ ነው" የሚል የሞኝ ዜማ ማቀንቀን ከጀመረች ውላ አድራለች። ይህ ተቃራኒ እና ሚዛን የሳተ አካሄድ ዓለም አቀፉን ማኅበረሰብ ለማወናበድ እና የማይመስሉ ጥያቄዎችን በማንሣት ኢትዮጵያን ከጂኦ-ፖለቲካዊ ተጽዕኖ ፈጣሪነቷ ለማግለል ያሰላችው ያረጀ ስትራቴጂዋ ነው።
ይህንን የካይሮን የሚጣረስ እና የተፈጥሮ ሕግን የሚቃረን አካሄድ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከሁለት ዓመታት በፊት ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ባደረጉት ታሪካዊ ማብራሪያ በግልጽ አስቀምጠውታል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ቀይ ባሕር እና ዓባይ ከኢትዮጵያ ዕድገት እና ሕልውና ጋር በቀጥታ የተሣሠሩ መሠረታዊ ጉዳዮች መሆናቸውን በመጠቆም፣ ተፈጥሯዊ ትሥሥራቸውን አብራርተዋል።
ዓባይ ከኢትዮጵያ እየፈለቀ ለግብጽ የሕልውና ጉዳይ ከሆነ እና ስለ እርሱ በግልጽ መነጋገር ከቻለች ከ130 ሚሊዮን በላይ ሕዝብ ያላት ኢትዮጵያ በጂኦግራፊያዊ እስር ቤት ታሥራ መኖር ስለማትችል ስለ ቀይ ባሕር መነጋገርም ሆነ መደራደር ነውር ሊሆንባት አይገባም ነው ያሉት።
እንደ ጠቅላይ ሚኒስትሩ አባባል፣ ተፈጥሮ በውኃ አዙሪት ያስተሣሠረቻቸውን እነዚህን ሁለት የውኃ አካላት እና ጂኦ-ፖለቲካዊ እውነታዎች አንዱን የብቸኝነት ንብረት አድርጎ ሌላውን መከልከል ከፍትሕ እና ከተፈጥሮ ሕግ ጋር ፈጽሞ የሚጣረስ ነው።
የጠቅላይ ሚኒስትሩን ይህንኑ ጽኑ አቋም እና የግብጽን ግብዝነት ዓለም አቀፉ ማኅበረሰብም በሚገባ መረዳት ጀምሯል።
በአሜሪካ የውጭ ጉዳይ መሥሪያ ቤት የቀድሞው የአፍሪካ ጉዳዮች ረዳት ሚኒስትር እና በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር የነበሩት ቲቦር ናዥ ይህንን የግብጽን ጨፍኑ ላሞኛችሁ አካሄድ ሰሞኑን በጥልቅ አመክንዮአዊ መልዕክት አጋልጠውታል።
አምባሳደሩ በኤክስ ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት፣ "ግብጽ እና ኤርትራ በቀይ ባሕር ላይ መወሰን ያለባቸው ተዋሳኝ ሀገራት ብቻ ናቸው ካሉ፤ እንግዲያውስ በአመክንዮ ደረጃ በዓባይ ወንዝ አጠቃቀም ላይም መወሰን ያለባቸው ውኃውን የሚያመነጩት የላይኛው ተፋሰስ ሀገራት ብቻ ናቸው" በማለት የካይሮን ክርክር መሠረተ ቢስነት በአደባባይ አሳይተዋል።
አምባሳደሩ ከዚህ ቀደምም ግብጽ ጊዜ ያለፈበትን አካሄድ ትታ መሬት ላይ ወዳለው እውነታ መምጣት እንዳለባት በተደጋጋሚ አሳስበዋል። ኢትዮጵያን በዛቻ እና በግፊት ማንበርከክ እንደማይቻል የገለጹት አንጋፋው ዲፕሎማት፣ የቀይ ባሕር ደኅንነት ያለ ኢትዮጵያ ንቁ ተሳትፎ ሙሉ ሊሆን እንደማይችል በግልጽ አስምረውበታል።
ግብጽ በአንድ በኩል ኢትዮጵያ የታላቁን ሕዳሴ ግድብ ስትገነባ "የታችኛው ተፋሰስ ፈቃድ ያስፈልጋል" እያለች አቤቱታ ስታሰማ፣ በሌላ በኩል ደግሞ እ.አ.አ በ2020 በሪያድ የተቋቋመውን "የቀይ ባሕር እና የኤደን ባሕረ ሰላጤ ሀገራት ምክር ቤት" በመጠቀም ኢትዮጵያን ከባሕር ደኅንነት ውይይቶች ለማግለል ስትሠራ ቆይታለች።
ይህ የ"ራሴን በጉያዬ፣ የሌላውን በጋራ" የብልጠት ስትራቴጂ አሁን ላይ ጊዜው አልፎበታል። ዛሬ ላይ ኢትዮጵያ ፍትሐዊ የልማት ጥያቄዋን በአግባቡ መጠየቅ እና በውኃዋም ሆነ በባሕር በር አማራጮቿ ተጠቃሚ ለመሆን መንቀሳቀስ በመጀመሯ፣ የግብጽ ያረጀ የሞኖፖል እና የሴራ አካሄድ ፈጽሞ እንደማያዋጣ በተግባር እየተረጋገጠ መጥቷል።
ለግብጽ የሚበጃት ብቸኛ መንገድ ወደ እውነታው መምጣት እና ሁሉንም ተጠቃሚ የሚያደርግ ፍትሐዊ የትብብር ማዕቀፍን መቀበል ብቻ ነው።
ኢትዮጵያ የ130 ሚሊዮን ሕዝቧን የልማት እና የደኅንነት ዋስትና ለማረጋገጥ የጀመረችውን የሰላም እና የፍትሐዊ ተጠቃሚነት ጉዞ ማንም አያስቆመውም።
በለሚ ታደሰ
#ethiopia #redsea #nilebasin #geopolitics #hornofafrica #diplomacy
********************
ኢትዮጵያ የዓባይን ውኃ 85 በመቶ የምታመነጭ እና ለታችኛው ተፋሰስ ሀገራት የሕይወት እስትንፋስ የሆነች ሀገር ነች።
ይሁን እንጂ ግብጽ ይህንን የማይካድ የተፈጥሮ እውነት ወደ ጎን በመተው ለረጅም ዘመናት "የዓባይ ውኃ ብቸኛ ባለቤት እኔ ነኝ" የሚል የሞኝ ብልጠት ፖለቲካ ስታራምድ ኖራለች።
ካይሮ ይህንን የውኃ ሞኖፖል ለማስቀጠል መሠረት የምታደርገው ኢትዮጵያን ያገለሉትን እና ጊዜ ያለፈባቸውን የ1929 እና የ1959 የቅኝ ግዛት ዘመን 'ስምምነቶች'ን ነው።
ከዚህም አልፋ የውኃ ድርሻዬ የምትለውን ለማረጋገጥ በቀጣናው የውክልና ፖለቲካን በመጠቀም ሀገራት እርስ በርስ እንዲጋጩ፣ ትርምስ እንዲፈጠር እና ኢትዮጵያ በውስጥ ችግር ተተብትባ የራሷን ጸጋ እንዳትጠቀም የተለያዩ የሴራ ድሮችን ስታደራ መኖሯ የአደባባይ ምሥጢር ነው።
ለዘመናት የዓባይ ወንዝን በብቸኝነት ለመጠቀም ስትከተለው የቆየው ይህ አካሄድ ሀገሪቱ በዜሮ ድምር ስሌት የምትመራ እና ከመጠን ያለፈ ራስ ወዳድ መሆኗን በተግባር ያረጋገጠ ነው።
ኢትዮጵያ ከደጇ የሚመነጨውን ተፈጥሯዊ ሀብቷን የመጠቀም ሉዓላዊ መብቷን ስታነሣ አምርራ የምትቃወመው ግብጽ፣ በቀይ ባሕር የባሕር ላይ ደኅንነት ዙሪያ ፍጹም ተቃራኒ የሆነ እና "ዐይናችሁን ጨፍኑ ላሞኛችሁ" የሚል ሌላ የሴራ አካሄድ ይዛ ብቅ ማለቷ ነው።
የታችኛው ተፋሰስ ሀገር የሆነችው ግብጽ በዓባይ ወንዝ አጠቃቀም ላይ "የታችኛው ተፋሰስ ሀገራት ድምፅ እና ይሁንታ ሊኖራቸው ይገባል" በማለት የኢትዮጵያን ሉዓላዊ መብት ስትገዳደር ኖራለች።
በተቃራኒው ግን በቀይ ባሕር ጉዳይ ላይ ስትጠየቅ "ውይይት እና ውሳኔው የሚመለከተው የባሕሩ ተዋሳኝ ሀገራትን ብቻ ነው" የሚል የሞኝ ዜማ ማቀንቀን ከጀመረች ውላ አድራለች። ይህ ተቃራኒ እና ሚዛን የሳተ አካሄድ ዓለም አቀፉን ማኅበረሰብ ለማወናበድ እና የማይመስሉ ጥያቄዎችን በማንሣት ኢትዮጵያን ከጂኦ-ፖለቲካዊ ተጽዕኖ ፈጣሪነቷ ለማግለል ያሰላችው ያረጀ ስትራቴጂዋ ነው።
ይህንን የካይሮን የሚጣረስ እና የተፈጥሮ ሕግን የሚቃረን አካሄድ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከሁለት ዓመታት በፊት ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ባደረጉት ታሪካዊ ማብራሪያ በግልጽ አስቀምጠውታል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ቀይ ባሕር እና ዓባይ ከኢትዮጵያ ዕድገት እና ሕልውና ጋር በቀጥታ የተሣሠሩ መሠረታዊ ጉዳዮች መሆናቸውን በመጠቆም፣ ተፈጥሯዊ ትሥሥራቸውን አብራርተዋል።
ዓባይ ከኢትዮጵያ እየፈለቀ ለግብጽ የሕልውና ጉዳይ ከሆነ እና ስለ እርሱ በግልጽ መነጋገር ከቻለች ከ130 ሚሊዮን በላይ ሕዝብ ያላት ኢትዮጵያ በጂኦግራፊያዊ እስር ቤት ታሥራ መኖር ስለማትችል ስለ ቀይ ባሕር መነጋገርም ሆነ መደራደር ነውር ሊሆንባት አይገባም ነው ያሉት።
እንደ ጠቅላይ ሚኒስትሩ አባባል፣ ተፈጥሮ በውኃ አዙሪት ያስተሣሠረቻቸውን እነዚህን ሁለት የውኃ አካላት እና ጂኦ-ፖለቲካዊ እውነታዎች አንዱን የብቸኝነት ንብረት አድርጎ ሌላውን መከልከል ከፍትሕ እና ከተፈጥሮ ሕግ ጋር ፈጽሞ የሚጣረስ ነው።
የጠቅላይ ሚኒስትሩን ይህንኑ ጽኑ አቋም እና የግብጽን ግብዝነት ዓለም አቀፉ ማኅበረሰብም በሚገባ መረዳት ጀምሯል።
በአሜሪካ የውጭ ጉዳይ መሥሪያ ቤት የቀድሞው የአፍሪካ ጉዳዮች ረዳት ሚኒስትር እና በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር የነበሩት ቲቦር ናዥ ይህንን የግብጽን ጨፍኑ ላሞኛችሁ አካሄድ ሰሞኑን በጥልቅ አመክንዮአዊ መልዕክት አጋልጠውታል።
አምባሳደሩ በኤክስ ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት፣ "ግብጽ እና ኤርትራ በቀይ ባሕር ላይ መወሰን ያለባቸው ተዋሳኝ ሀገራት ብቻ ናቸው ካሉ፤ እንግዲያውስ በአመክንዮ ደረጃ በዓባይ ወንዝ አጠቃቀም ላይም መወሰን ያለባቸው ውኃውን የሚያመነጩት የላይኛው ተፋሰስ ሀገራት ብቻ ናቸው" በማለት የካይሮን ክርክር መሠረተ ቢስነት በአደባባይ አሳይተዋል።
አምባሳደሩ ከዚህ ቀደምም ግብጽ ጊዜ ያለፈበትን አካሄድ ትታ መሬት ላይ ወዳለው እውነታ መምጣት እንዳለባት በተደጋጋሚ አሳስበዋል። ኢትዮጵያን በዛቻ እና በግፊት ማንበርከክ እንደማይቻል የገለጹት አንጋፋው ዲፕሎማት፣ የቀይ ባሕር ደኅንነት ያለ ኢትዮጵያ ንቁ ተሳትፎ ሙሉ ሊሆን እንደማይችል በግልጽ አስምረውበታል።
ግብጽ በአንድ በኩል ኢትዮጵያ የታላቁን ሕዳሴ ግድብ ስትገነባ "የታችኛው ተፋሰስ ፈቃድ ያስፈልጋል" እያለች አቤቱታ ስታሰማ፣ በሌላ በኩል ደግሞ እ.አ.አ በ2020 በሪያድ የተቋቋመውን "የቀይ ባሕር እና የኤደን ባሕረ ሰላጤ ሀገራት ምክር ቤት" በመጠቀም ኢትዮጵያን ከባሕር ደኅንነት ውይይቶች ለማግለል ስትሠራ ቆይታለች።
ይህ የ"ራሴን በጉያዬ፣ የሌላውን በጋራ" የብልጠት ስትራቴጂ አሁን ላይ ጊዜው አልፎበታል። ዛሬ ላይ ኢትዮጵያ ፍትሐዊ የልማት ጥያቄዋን በአግባቡ መጠየቅ እና በውኃዋም ሆነ በባሕር በር አማራጮቿ ተጠቃሚ ለመሆን መንቀሳቀስ በመጀመሯ፣ የግብጽ ያረጀ የሞኖፖል እና የሴራ አካሄድ ፈጽሞ እንደማያዋጣ በተግባር እየተረጋገጠ መጥቷል።
ለግብጽ የሚበጃት ብቸኛ መንገድ ወደ እውነታው መምጣት እና ሁሉንም ተጠቃሚ የሚያደርግ ፍትሐዊ የትብብር ማዕቀፍን መቀበል ብቻ ነው።
ኢትዮጵያ የ130 ሚሊዮን ሕዝቧን የልማት እና የደኅንነት ዋስትና ለማረጋገጥ የጀመረችውን የሰላም እና የፍትሐዊ ተጠቃሚነት ጉዞ ማንም አያስቆመውም።
በለሚ ታደሰ
#ethiopia #redsea #nilebasin #geopolitics #hornofafrica #diplomacy
11 days ago
ፓን-አፍሪካዊ ኃይል የሆነው የመደመር ትውልድ
*******************
ኢትዮጵያ ከጥንት ጀምሮ ለመላው ጥቁር ሕዝቦች የነጻነት ተምሳሌት በመሆን የፓን-አፍሪካኒዝም እሳቤ ተፈጥሯዊ ጉልበት ሆና ቆይታለች።
አውሮፓውያን አህጉሪቱን ለመቀራመት ሲነሡ፣ ኢትዮጵያ በከፍታ ላይ የቆመች እና ሥልጣኔን ያጣጣመች ዕድሜ ጠገብ ሀገር ናት።
ታሪካዊው የዓድዋ ድል እስከ አፍንጫው ታጥቆ የመጣውን የቀኝ ገዢ ኃይል በማንበርከክ የነጭ የበላይነትን እሳቤ ገልብጧል፤ የዓድዋ ድል ለፓን-አፍሪካኒዝም ንቅናቄ አዲስ ጉልበትና የይቻላል መንፈስን አጎናጽፏል።
የትናንቱ የፓን-አፍሪካኒዝም ትግል ማዕከል የፖለቲካ ነጻነት ሲሆን፣ የ21ኛው ክፍለ ዘመን ዋነኛ ትግል የኢኮኖሚ ነጻነትን ማረጋገጥ ነው።
ታላቁ ፓን-አፍሪካኒስት ጁሊየስ ኔሬሬ እንዳስገነዘቡት፣ በመጀመሪያው የአፍሪካ ቅርምት ጎሳን ከጎሳ ያጋጨው የውጭ ኃይል፣ አሁን ደግሞ ሀገርን ከሀገር በማጋጨት አህጉሪቱን ደካማና የተከፋፈለች ለማድረግ ይጥራል። በእርግጥም በመከፋፈል ውስጥ የሚገኝ ክብርም ሆነ ታላቅነት የለም። ከተከፋፈልን ደካሞች እንሆናለን፤ ከተባበርን ግን በእኛ ላይ የሚመጡትን የጣልቃ ገብነት ኃይሎች አሳፍረን መመለስ እንችላለን።
በዚህ ታሪካዊ መጋጠሚያ ላይ፣ የኢትዮጵያ የመደመር ትውልድ ከራሱ አልፎ ቀጣናውን በፓን-አፍሪካዊ መንፈስ ለማስተሳሰር በጽናት ቆሟል። አፍሪካውያን የማይነጣጠሉ እና ዕጣ ፈንታቸው የተሣሠረ፣ የቀኝ ግዛት ድንበርን የሚሻገር የጠበቀ ወንድማማችነት ያላቸው ሕዝቦች ናቸው።
ለአብነት ያህል፣ ፉላኒ ጎሳ ከ19 በላይ የአፍሪካ ሀገራት ውስጥ ሲገኝ፣ አካን በጋና እና አይቮሪኮስት፣ ኦሮሞ በኢትዮጵያ እና ኬንያ፣ አፋር በኢትዮጵያ፣ ኤርትራ እና ጅቡቲ፣ እንዲሁም ሶማሌ በቀጣናው የተለያዩ ሀገራት ተሰራጭቶ ይገኛል።
እ.አ.አ በ1902 በቅኝ ገዢዎች በተደረገ የድንበር ከለላ የበርታ ብሔረሰብ በሁለት ተከፍሎ በሱዳን እና በኢትዮጵያ እንዲኖር ተገዷል። ይህን ሐቅ ጠንቅቆ የተረዳው የመደመር ትውልድ፣ እነዚህን ሕዝቦች በፖለቲካ አጥር ማጠር እንደማይቻል በማመን፣ አፍሪካን እንደ አንድ ሕዝብ በማስተሣሠር የማበልጸግ ኃላፊነትን ወስዷል።
ኢትዮጵያ ይህንን የአብሮነት እና የመደመር እሳቤ በተግባር ለማሳየት የሰፋፊ መሠረተ ልማቶችን ትሥሥር እያከናወነች ትገኛለች። የአፍሪካ ኅብረትን አጀንዳ 2063 ለማሳካት እና ፖለቲካዊ እና ኢኮኖሚያዊ ውህደትን እውን ለማድረግ፣ ለጎረቤት ሀገራት ለምሳሌ ለጅቡቲ፣ ለሱዳን እና ለኬንያ የኤሌክትሪክ ኃይል በማቅረብ የምጣኔ ሀብት ትሥሥር እያፋጠነች ነው።
ከኬንያ ጋር የተዘረጋው የመንገድ መሠረተ ልማት፣ እንዲሁም በውኃ ተፋሰሶች ላይ የሚሠሩ ታላላቅ ግድቦች የዚሁ ታላቅ ፓን-አፍሪካዊ አሰባሳቢ ትሥሥር አካላት ናቸው።
በተጨማሪም የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት ባለፉት ሦስት ዐሥርት ዓመታት በሩዋንዳ፣ ላይቤሪያ፣ ሱዳን፣ ብሩንዲ እና ሶማሊያ የሰላም ማስከበር ተልዕኮውን በብቃት በመወጣት አህጉራዊ እና ቀጣናዊ መረጋጋትን አረጋግጧል። ይህም ኢትዮጵያ ለፓን-አፍሪካኒዝም ያላትን የተግባር ቁርጠኝነት ያረጋግጣል።
የ21ኛው ክፍለ ዘመን ፓን-አፍሪካኒዝም አፍሪካውያን በቅኝ ገዢዎች የተሰመሩላቸውን የፖለቲካ ድንበሮች በማንሣት፣ አህጉሪቱን ወደ አንድ የጋራ ነጻ ንግድ ቀጣና በማምራት የኢኮኖሚ ነጻነታቸውን የሚያረጋግጡበት ወሳኝ ምዕራፍ ነው።
የአፍሪካ ሕዝብ ብዛት ከ1.4 ቢሊዮን አልፎ ወደፊት በእጥፍ እንደሚያድግ ሲገመት፣ ይህ ታላቅ አምራች ኃይል እና ሰፊ ገበያ ትልቅ የመልማት አቅም ነው። በተጨማሪም አህጉሪቱ የተፈጥሮ ማዕድን፣ ነዳጅ፣ የውኃ ሀብት እና ሊታረስ የሚችል ሰፊ ለም መሬት፣ እንዲሁም የተለያዩ ማዕድናትን ጨምሮ የተትረፈረፈ ጸጋ ባለቤት ናት።
ከምዕራባውያን ገበያ ጥገኝነት ተላቅቀን ይህንን እምቅ ሀብት በማቀናጀት እና የምናመርተውን ምርት እርስ በርስ ብንለዋወጥ ታላቅ ስኬትን እንጎናጸፋለን።
ኢትዮጵያ ትናንት የፖለቲካ ነፃነት ዓርማ እንደነበረች ሁሉ፣ ዛሬ ደግሞ የመደመር ትውልድን በማስተባበር በቀጣናዊ ሰላም፣ በመሠረተ ልማት ዝርጋታ እና በአህጉራዊ ውህደት የላቀ ሚና በመጫወት ላይ ያለች ጽኑ ፓን-አፍሪካዊ ኃይል ናት።
አዲሱ ትውልድ አፍሪካውያን በመተባበር እና በወንድማማችነት ላይ የተመሠረተ ጠንካራ ኅብረት እንዲፈጥሩ በጽናት የቆመ ኃይል ሆኖ ይቀጥላል፤ ምክንያቱም ለአፍሪካውያን ችግር ብቸኛው መፍትሔ ያለው በራሳቸው በአፍሪካውያን እጅ በመሆኑ ነው።
በአዶኒያስ ወልደአረጋይ
#ethiopia #ebc #hornofafrica #medemer #medemergeneration #diplomacy
*******************
ኢትዮጵያ ከጥንት ጀምሮ ለመላው ጥቁር ሕዝቦች የነጻነት ተምሳሌት በመሆን የፓን-አፍሪካኒዝም እሳቤ ተፈጥሯዊ ጉልበት ሆና ቆይታለች።
አውሮፓውያን አህጉሪቱን ለመቀራመት ሲነሡ፣ ኢትዮጵያ በከፍታ ላይ የቆመች እና ሥልጣኔን ያጣጣመች ዕድሜ ጠገብ ሀገር ናት።
ታሪካዊው የዓድዋ ድል እስከ አፍንጫው ታጥቆ የመጣውን የቀኝ ገዢ ኃይል በማንበርከክ የነጭ የበላይነትን እሳቤ ገልብጧል፤ የዓድዋ ድል ለፓን-አፍሪካኒዝም ንቅናቄ አዲስ ጉልበትና የይቻላል መንፈስን አጎናጽፏል።
የትናንቱ የፓን-አፍሪካኒዝም ትግል ማዕከል የፖለቲካ ነጻነት ሲሆን፣ የ21ኛው ክፍለ ዘመን ዋነኛ ትግል የኢኮኖሚ ነጻነትን ማረጋገጥ ነው።
ታላቁ ፓን-አፍሪካኒስት ጁሊየስ ኔሬሬ እንዳስገነዘቡት፣ በመጀመሪያው የአፍሪካ ቅርምት ጎሳን ከጎሳ ያጋጨው የውጭ ኃይል፣ አሁን ደግሞ ሀገርን ከሀገር በማጋጨት አህጉሪቱን ደካማና የተከፋፈለች ለማድረግ ይጥራል። በእርግጥም በመከፋፈል ውስጥ የሚገኝ ክብርም ሆነ ታላቅነት የለም። ከተከፋፈልን ደካሞች እንሆናለን፤ ከተባበርን ግን በእኛ ላይ የሚመጡትን የጣልቃ ገብነት ኃይሎች አሳፍረን መመለስ እንችላለን።
በዚህ ታሪካዊ መጋጠሚያ ላይ፣ የኢትዮጵያ የመደመር ትውልድ ከራሱ አልፎ ቀጣናውን በፓን-አፍሪካዊ መንፈስ ለማስተሳሰር በጽናት ቆሟል። አፍሪካውያን የማይነጣጠሉ እና ዕጣ ፈንታቸው የተሣሠረ፣ የቀኝ ግዛት ድንበርን የሚሻገር የጠበቀ ወንድማማችነት ያላቸው ሕዝቦች ናቸው።
ለአብነት ያህል፣ ፉላኒ ጎሳ ከ19 በላይ የአፍሪካ ሀገራት ውስጥ ሲገኝ፣ አካን በጋና እና አይቮሪኮስት፣ ኦሮሞ በኢትዮጵያ እና ኬንያ፣ አፋር በኢትዮጵያ፣ ኤርትራ እና ጅቡቲ፣ እንዲሁም ሶማሌ በቀጣናው የተለያዩ ሀገራት ተሰራጭቶ ይገኛል።
እ.አ.አ በ1902 በቅኝ ገዢዎች በተደረገ የድንበር ከለላ የበርታ ብሔረሰብ በሁለት ተከፍሎ በሱዳን እና በኢትዮጵያ እንዲኖር ተገዷል። ይህን ሐቅ ጠንቅቆ የተረዳው የመደመር ትውልድ፣ እነዚህን ሕዝቦች በፖለቲካ አጥር ማጠር እንደማይቻል በማመን፣ አፍሪካን እንደ አንድ ሕዝብ በማስተሣሠር የማበልጸግ ኃላፊነትን ወስዷል።
ኢትዮጵያ ይህንን የአብሮነት እና የመደመር እሳቤ በተግባር ለማሳየት የሰፋፊ መሠረተ ልማቶችን ትሥሥር እያከናወነች ትገኛለች። የአፍሪካ ኅብረትን አጀንዳ 2063 ለማሳካት እና ፖለቲካዊ እና ኢኮኖሚያዊ ውህደትን እውን ለማድረግ፣ ለጎረቤት ሀገራት ለምሳሌ ለጅቡቲ፣ ለሱዳን እና ለኬንያ የኤሌክትሪክ ኃይል በማቅረብ የምጣኔ ሀብት ትሥሥር እያፋጠነች ነው።
ከኬንያ ጋር የተዘረጋው የመንገድ መሠረተ ልማት፣ እንዲሁም በውኃ ተፋሰሶች ላይ የሚሠሩ ታላላቅ ግድቦች የዚሁ ታላቅ ፓን-አፍሪካዊ አሰባሳቢ ትሥሥር አካላት ናቸው።
በተጨማሪም የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት ባለፉት ሦስት ዐሥርት ዓመታት በሩዋንዳ፣ ላይቤሪያ፣ ሱዳን፣ ብሩንዲ እና ሶማሊያ የሰላም ማስከበር ተልዕኮውን በብቃት በመወጣት አህጉራዊ እና ቀጣናዊ መረጋጋትን አረጋግጧል። ይህም ኢትዮጵያ ለፓን-አፍሪካኒዝም ያላትን የተግባር ቁርጠኝነት ያረጋግጣል።
የ21ኛው ክፍለ ዘመን ፓን-አፍሪካኒዝም አፍሪካውያን በቅኝ ገዢዎች የተሰመሩላቸውን የፖለቲካ ድንበሮች በማንሣት፣ አህጉሪቱን ወደ አንድ የጋራ ነጻ ንግድ ቀጣና በማምራት የኢኮኖሚ ነጻነታቸውን የሚያረጋግጡበት ወሳኝ ምዕራፍ ነው።
የአፍሪካ ሕዝብ ብዛት ከ1.4 ቢሊዮን አልፎ ወደፊት በእጥፍ እንደሚያድግ ሲገመት፣ ይህ ታላቅ አምራች ኃይል እና ሰፊ ገበያ ትልቅ የመልማት አቅም ነው። በተጨማሪም አህጉሪቱ የተፈጥሮ ማዕድን፣ ነዳጅ፣ የውኃ ሀብት እና ሊታረስ የሚችል ሰፊ ለም መሬት፣ እንዲሁም የተለያዩ ማዕድናትን ጨምሮ የተትረፈረፈ ጸጋ ባለቤት ናት።
ከምዕራባውያን ገበያ ጥገኝነት ተላቅቀን ይህንን እምቅ ሀብት በማቀናጀት እና የምናመርተውን ምርት እርስ በርስ ብንለዋወጥ ታላቅ ስኬትን እንጎናጸፋለን።
ኢትዮጵያ ትናንት የፖለቲካ ነፃነት ዓርማ እንደነበረች ሁሉ፣ ዛሬ ደግሞ የመደመር ትውልድን በማስተባበር በቀጣናዊ ሰላም፣ በመሠረተ ልማት ዝርጋታ እና በአህጉራዊ ውህደት የላቀ ሚና በመጫወት ላይ ያለች ጽኑ ፓን-አፍሪካዊ ኃይል ናት።
አዲሱ ትውልድ አፍሪካውያን በመተባበር እና በወንድማማችነት ላይ የተመሠረተ ጠንካራ ኅብረት እንዲፈጥሩ በጽናት የቆመ ኃይል ሆኖ ይቀጥላል፤ ምክንያቱም ለአፍሪካውያን ችግር ብቸኛው መፍትሔ ያለው በራሳቸው በአፍሪካውያን እጅ በመሆኑ ነው።
በአዶኒያስ ወልደአረጋይ
#ethiopia #ebc #hornofafrica #medemer #medemergeneration #diplomacy
12 days ago
የአፋር ሕዝብ የህልውና ትግል እና የአሰብ እውነታ
***************
ከዳህላክ እና ምጽዋ ጀምሮ እስከ ታጁራ ድረስ ከአንድ ሺህ ኪሎሜትር በላይ በተዘረጋው የቀይ ባሕር ጠረፍ ላይ በመሃል ሌላ ማኅበረሰብ ሳይኖር ብቸኛ ነዋሪ የሆነው የአፋር ሕዝብ፣ ከእናት ሀገሩ ኢትዮጵያ እና ከተፈጥሮ መኖሪያ ምድሩ የተነጠለው በፍላጎቱ አልነበረም።
ይህ ሰፊ የባሕር ጠረፍ የሕዝቡ ተፈጥሯዊ መተንፈሻ እና የህልውናው መሠረት ቢሆንም፣ በፖለቲካዊ ሤራ ከባሕሩ እና ከወንድሞቹ እንዲገነጠል መደረጉን ኢቢሲ በጉዳዩ ዙሪያ ያሰናዳው ዘጋቢ ፊልም ይገልጻል።
በወቅቱ የአፋር ሕዝብ መሪ የነበሩት ሱልጣን አሊሚራህ ሀንፈሬ በጊዜው የተደረገውን አፋርን ለሁለት ቆርጦ የመገንጠል ድርጊት አጥብቀው ተቃውመውት ነበር።
ሱልጣኑ የኤርትራ ሕዝብ የራሱን ዕድል በራሱ የመወሰን መብት አለው በሚል የአፋርን ሕዝብ ለሁለት በከፈለው የኤርትራ ሪፈረንደም ላይ የአፋር ሕዝብ ጥያቄ እንዳለው ጠቅሰው፣ "አፋር ከኢትዮጵያ ጋር ነው የሚገናኘው" በማለት በግልጽ ሞግተዋል።
የአፋር ቋንቋ ባህልና ታሪክ ጥናትና ምርምር ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ሀቢብ መሐመድ እንደሚሉት፣ ሱልጣን አሊሚራህ ሀንፈሬ በወቅቱ አፋርን ለሁለት ከፍሎ የመገንጠልን ድርጊት በጽኑ ተቃውመዋል።
የአፋሮች መኖሪያ የሆነው የአሰብ አካባቢ እንዳይለማ እና እንዲራቆት መደረጉን የሚጠቅሱት ሀቢብ መሐመድ፣ ይህ የተደረገው አፋር ኢትዮጵያዊነቱን ስለሚያውቅ አንድ ቀን መመለሱ አይቀርም ብለው ስለሚፈሩ እንደሆነ ይናገራሉ።
የቀድሞ የአሰብ ከተማ ምክትል ከንቲባ አሊ ኢሳ መሐመድ፣ ሱልጣኑ "ዴሞክራሲ ከሆነ ኤርትራ ላለው የአፋር ሕዝብ ለምን የመምረጥ ዕድል አይሰጠውም?" ብለው ሲናገሩ፤ አቶ ኢሳይያስ አፈወርቂ ስብሰባውን ረግጠው ወጥተው እንደነበር ያስታውሳሉ።
ይህ የዴሞክራሲ ጥያቄ ምላሽ በማጣቱ ሱልጣኑ ሀገር ለቅቀው እንዲወጡ ተገደዱ፤ አፋርም ሳይወድ በግድ ተከፈለ።
ኤርትራ ነጻ ሀገር ከሆነች በኋላ በቀይ ባሕር አፋሮች ላይ የደረሰው ሰቆቃ ዋነኛ ዓላማ ሕዝቡን ከተፈጥሮ ምድሩ ማላቀቅ እንደነበር አስተያየት ሰጪዎቹ ይናገራሉ።
አቶ ሀቢብ መሐመድ እንዳብራሩት፣ ኢሳይያስ አፈወርቂ ሥልጣን ከያዙ በኋላ የነበራቸው ድብቅ አጀንዳ አፋርን ከቀይ ባሕር ጠረፍ ሙሉ በሙሉ ማጽዳት ነበር።
የተፈለገው መሬቱ እንጂ ሕዝቡ ባለመሆኑ ማፈናቀል፣ ግድያ እና ንብረት መውረስ ስልታዊ በሆነ መንገድ ተፈጽሟል።
ከማፈናቀል ባለፈ ወጣቶችን ከ12ኛ ክፍል በኋላ ወደ ሳዋ ወታደራዊ ካምፕ በግድ በመውሰድ፣ ባህላቸውን እንዲረሱ የማድረግ የማንነት ማጥፋት ወንጀል ተፈጽሟል።
የአፋር ቀይ ባሕር ዴሞክራሲያዊ ድርጅት ሊቀመንበር ኢብራሂም ሀሩን እንደሚሉት፣ ሳዋ የባህል እና የቋንቋ መጥፊያ ሲሆን፤ ሕዝቡ ሀገሩን ለቅቆ እንዲሄድ፣ የቀረው ደግሞ ቋንቋ እና ባህሉን እንዲተው ተገድዷል።
አሊ ኢሳ መሐመድ በበኩላቸው እንዳሉት፣ በአካባቢው የነበረው የአፋር ሕዝብ ተፈጥሯዊ የዓሣ ማጥመድ ሥራ በማፊያዎች እና በሕገወጥ መረቦች እንዲወድም ተደርጓል።
ዓሣ የሚኖርበትን እና ኮራል ያለበትን አካባቢ ጠራርጎ በሚወስድ መረብ ባሕሩ እንዲቀየር ከመደረጉም በላይ፣ ማፊያዎች ሚሊዮን ዶላሮች እየተቀበሉ መርዛማ ቆሻሻዎችን ባሕሩ ውስጥ እንዲጥሉ ተደርጓል።
አፋሮች በተፈጥሮ ሀብታቸው እንዳይሠሩ መከልከላቸው እና ያለ ፍርድ ቤት ትዕዛዝ ለእስር መዳረጋቸውም የዚሁ ግፍ አካል ነው።
የቀድሞው የአሰብ ምክትል ከንቲባ ለ13 ዓመታት ያለ ፍርድ መታሰራቸውን ገልጸው፣ ጉዳያቸው ለባህላዊው የአፋር ፍርድ (መድዓ) እንዳይቀርብ መከልከሉም የሕዝቡን ሕግ እና ባህል ለማጥፋት እንደሆነ አብራርተዋል።
የቀድሞው የሀገር መከላከያ ሠራዊት ኤታማዦር ሹም ሌ/ጄኔራል ጻድቃን ገ/ተንሣይ እንዳብራሩት፣ የባህላዊው አውሳ ሱልጣኔት ሃይማኖታዊ፣ ባህላዊ እና ፖለቲካዊ ማዕከል ኢትዮጵያ ውስጥ ነው።
ምንም እንኳን አርቲፊሻል ድንበሮች ተሰምረው ሕዝቡን ከባሕሩ ቢያርቁትም፣ የአፋር ሕዝብ ማዕከል ምንጊዜም ኢትዮጵያ መሆኗን ጄኔራል ጻድቃን አረጋግጠዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ይህን እውነት ሲያጠናክሩ፣ የኤርትራም ሆነ የጅቡቲ አፋሮች በውክልና መጥተው ባህላዊ መሪያቸውን የሚመርጡት አሳይታ ላይ መሆኑን ጠቅሰው፣ የአውሳ ሱልጣኔት ማዕከሉ ኢትዮጵያ ውስጥ መሆኑን አስምረውበታል።
ከሰላሳ ዓመታት ዝምታ በኋላ ጠቅላይ ሚኒስትሩ የአሰብን ጉዳይ ማንሳታቸው በአፋር ሕዝብ ዘንድ የፈጠረውን ወደር የለሽ ደስታ በተመለከተ ሀቢብ መሐመድ ሲገልጹ፣ "የአፋር ስሜቱ ገንፍሎ ወጥቷል፤ ከልክ በላይም ተደስቷል" ብለዋል።
ጥያቄያችን የዴሞክራሲ አይደለም የሚሉት የቀይ ባሕር አፋር ዴሞክራሲያዊ ድርጅት ሊቀመንበር ኢብራሂም ሀሩን፣ ምክንያቱንም ሲያስረዱ "የአፋር ሕዝብ ይኖራል ወይስ አይኖርም?" የሚል የሕልውና ትግል ውስጥ በመገባቱ እንደሆነ ጠቅሰዋል።
የተነጠቀውን ጠረፍ በመመለስ የአፋርን አንድነት ማረጋገጥ፣ ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነትን ማስፈን እንዲሁም ታሪክን ከመደለዝ መታደግ የአፋር ሕዝብ አንገብጋቢ ጥያቄ መሆኑን ሊቀመንበሩ ያብራራሉ።
የቀይ ባሕር ወደ ኢትዮጵያ መመለስ ከማንም በላይ ጥቅሙ የአፋር ሕዝብ መሆኑን የጠቀሱት ሀቢብ መሐመድ፣ ባሕሩ ወደ ባለቤቱ እንዲመለስ አፋር አስፈላጊውን መስዋዕትነት ለመክፈል ዝግጁ መሆኑን ተናግረዋል።
በለሚ ታደሰ
#ethiopia #afar #seaaccess #seaport #redsea #assab #hornofafrica #ebc
***************
ከዳህላክ እና ምጽዋ ጀምሮ እስከ ታጁራ ድረስ ከአንድ ሺህ ኪሎሜትር በላይ በተዘረጋው የቀይ ባሕር ጠረፍ ላይ በመሃል ሌላ ማኅበረሰብ ሳይኖር ብቸኛ ነዋሪ የሆነው የአፋር ሕዝብ፣ ከእናት ሀገሩ ኢትዮጵያ እና ከተፈጥሮ መኖሪያ ምድሩ የተነጠለው በፍላጎቱ አልነበረም።
ይህ ሰፊ የባሕር ጠረፍ የሕዝቡ ተፈጥሯዊ መተንፈሻ እና የህልውናው መሠረት ቢሆንም፣ በፖለቲካዊ ሤራ ከባሕሩ እና ከወንድሞቹ እንዲገነጠል መደረጉን ኢቢሲ በጉዳዩ ዙሪያ ያሰናዳው ዘጋቢ ፊልም ይገልጻል።
በወቅቱ የአፋር ሕዝብ መሪ የነበሩት ሱልጣን አሊሚራህ ሀንፈሬ በጊዜው የተደረገውን አፋርን ለሁለት ቆርጦ የመገንጠል ድርጊት አጥብቀው ተቃውመውት ነበር።
ሱልጣኑ የኤርትራ ሕዝብ የራሱን ዕድል በራሱ የመወሰን መብት አለው በሚል የአፋርን ሕዝብ ለሁለት በከፈለው የኤርትራ ሪፈረንደም ላይ የአፋር ሕዝብ ጥያቄ እንዳለው ጠቅሰው፣ "አፋር ከኢትዮጵያ ጋር ነው የሚገናኘው" በማለት በግልጽ ሞግተዋል።
የአፋር ቋንቋ ባህልና ታሪክ ጥናትና ምርምር ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ሀቢብ መሐመድ እንደሚሉት፣ ሱልጣን አሊሚራህ ሀንፈሬ በወቅቱ አፋርን ለሁለት ከፍሎ የመገንጠልን ድርጊት በጽኑ ተቃውመዋል።
የአፋሮች መኖሪያ የሆነው የአሰብ አካባቢ እንዳይለማ እና እንዲራቆት መደረጉን የሚጠቅሱት ሀቢብ መሐመድ፣ ይህ የተደረገው አፋር ኢትዮጵያዊነቱን ስለሚያውቅ አንድ ቀን መመለሱ አይቀርም ብለው ስለሚፈሩ እንደሆነ ይናገራሉ።
የቀድሞ የአሰብ ከተማ ምክትል ከንቲባ አሊ ኢሳ መሐመድ፣ ሱልጣኑ "ዴሞክራሲ ከሆነ ኤርትራ ላለው የአፋር ሕዝብ ለምን የመምረጥ ዕድል አይሰጠውም?" ብለው ሲናገሩ፤ አቶ ኢሳይያስ አፈወርቂ ስብሰባውን ረግጠው ወጥተው እንደነበር ያስታውሳሉ።
ይህ የዴሞክራሲ ጥያቄ ምላሽ በማጣቱ ሱልጣኑ ሀገር ለቅቀው እንዲወጡ ተገደዱ፤ አፋርም ሳይወድ በግድ ተከፈለ።
ኤርትራ ነጻ ሀገር ከሆነች በኋላ በቀይ ባሕር አፋሮች ላይ የደረሰው ሰቆቃ ዋነኛ ዓላማ ሕዝቡን ከተፈጥሮ ምድሩ ማላቀቅ እንደነበር አስተያየት ሰጪዎቹ ይናገራሉ።
አቶ ሀቢብ መሐመድ እንዳብራሩት፣ ኢሳይያስ አፈወርቂ ሥልጣን ከያዙ በኋላ የነበራቸው ድብቅ አጀንዳ አፋርን ከቀይ ባሕር ጠረፍ ሙሉ በሙሉ ማጽዳት ነበር።
የተፈለገው መሬቱ እንጂ ሕዝቡ ባለመሆኑ ማፈናቀል፣ ግድያ እና ንብረት መውረስ ስልታዊ በሆነ መንገድ ተፈጽሟል።
ከማፈናቀል ባለፈ ወጣቶችን ከ12ኛ ክፍል በኋላ ወደ ሳዋ ወታደራዊ ካምፕ በግድ በመውሰድ፣ ባህላቸውን እንዲረሱ የማድረግ የማንነት ማጥፋት ወንጀል ተፈጽሟል።
የአፋር ቀይ ባሕር ዴሞክራሲያዊ ድርጅት ሊቀመንበር ኢብራሂም ሀሩን እንደሚሉት፣ ሳዋ የባህል እና የቋንቋ መጥፊያ ሲሆን፤ ሕዝቡ ሀገሩን ለቅቆ እንዲሄድ፣ የቀረው ደግሞ ቋንቋ እና ባህሉን እንዲተው ተገድዷል።
አሊ ኢሳ መሐመድ በበኩላቸው እንዳሉት፣ በአካባቢው የነበረው የአፋር ሕዝብ ተፈጥሯዊ የዓሣ ማጥመድ ሥራ በማፊያዎች እና በሕገወጥ መረቦች እንዲወድም ተደርጓል።
ዓሣ የሚኖርበትን እና ኮራል ያለበትን አካባቢ ጠራርጎ በሚወስድ መረብ ባሕሩ እንዲቀየር ከመደረጉም በላይ፣ ማፊያዎች ሚሊዮን ዶላሮች እየተቀበሉ መርዛማ ቆሻሻዎችን ባሕሩ ውስጥ እንዲጥሉ ተደርጓል።
አፋሮች በተፈጥሮ ሀብታቸው እንዳይሠሩ መከልከላቸው እና ያለ ፍርድ ቤት ትዕዛዝ ለእስር መዳረጋቸውም የዚሁ ግፍ አካል ነው።
የቀድሞው የአሰብ ምክትል ከንቲባ ለ13 ዓመታት ያለ ፍርድ መታሰራቸውን ገልጸው፣ ጉዳያቸው ለባህላዊው የአፋር ፍርድ (መድዓ) እንዳይቀርብ መከልከሉም የሕዝቡን ሕግ እና ባህል ለማጥፋት እንደሆነ አብራርተዋል።
የቀድሞው የሀገር መከላከያ ሠራዊት ኤታማዦር ሹም ሌ/ጄኔራል ጻድቃን ገ/ተንሣይ እንዳብራሩት፣ የባህላዊው አውሳ ሱልጣኔት ሃይማኖታዊ፣ ባህላዊ እና ፖለቲካዊ ማዕከል ኢትዮጵያ ውስጥ ነው።
ምንም እንኳን አርቲፊሻል ድንበሮች ተሰምረው ሕዝቡን ከባሕሩ ቢያርቁትም፣ የአፋር ሕዝብ ማዕከል ምንጊዜም ኢትዮጵያ መሆኗን ጄኔራል ጻድቃን አረጋግጠዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ይህን እውነት ሲያጠናክሩ፣ የኤርትራም ሆነ የጅቡቲ አፋሮች በውክልና መጥተው ባህላዊ መሪያቸውን የሚመርጡት አሳይታ ላይ መሆኑን ጠቅሰው፣ የአውሳ ሱልጣኔት ማዕከሉ ኢትዮጵያ ውስጥ መሆኑን አስምረውበታል።
ከሰላሳ ዓመታት ዝምታ በኋላ ጠቅላይ ሚኒስትሩ የአሰብን ጉዳይ ማንሳታቸው በአፋር ሕዝብ ዘንድ የፈጠረውን ወደር የለሽ ደስታ በተመለከተ ሀቢብ መሐመድ ሲገልጹ፣ "የአፋር ስሜቱ ገንፍሎ ወጥቷል፤ ከልክ በላይም ተደስቷል" ብለዋል።
ጥያቄያችን የዴሞክራሲ አይደለም የሚሉት የቀይ ባሕር አፋር ዴሞክራሲያዊ ድርጅት ሊቀመንበር ኢብራሂም ሀሩን፣ ምክንያቱንም ሲያስረዱ "የአፋር ሕዝብ ይኖራል ወይስ አይኖርም?" የሚል የሕልውና ትግል ውስጥ በመገባቱ እንደሆነ ጠቅሰዋል።
የተነጠቀውን ጠረፍ በመመለስ የአፋርን አንድነት ማረጋገጥ፣ ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነትን ማስፈን እንዲሁም ታሪክን ከመደለዝ መታደግ የአፋር ሕዝብ አንገብጋቢ ጥያቄ መሆኑን ሊቀመንበሩ ያብራራሉ።
የቀይ ባሕር ወደ ኢትዮጵያ መመለስ ከማንም በላይ ጥቅሙ የአፋር ሕዝብ መሆኑን የጠቀሱት ሀቢብ መሐመድ፣ ባሕሩ ወደ ባለቤቱ እንዲመለስ አፋር አስፈላጊውን መስዋዕትነት ለመክፈል ዝግጁ መሆኑን ተናግረዋል።
በለሚ ታደሰ
#ethiopia #afar #seaaccess #seaport #redsea #assab #hornofafrica #ebc
19 days ago
የኢትዮጵያ የባሕር በር ባለቤትነት ለአፍሪካ ቀንድ ደኅንነት ዋስትና ነው
***************************
በፈጣን የኢኮኖሚ ዕድገት ላይ የምትገኘው ኢትዮጵያ ቀጥተኛ የባሕር በር ማግኘቷ የራሷን የንግድ እና የደኅንነት ፍላጎት ከማሟላት ባለፈ ለመላው የአፍሪካ ቀንድ ቀጣናዊ ውህደት፣ ሰላም እና የጋራ ብልጽግና መረጋገጥ እጅግ ግዙፍ አስተዋጽዖ አለው።
በምሥራቅ አፍሪካ ትልቅ የሕዝብ ቁጥር እና የገበያ አቅም ያላት ሀገር ወደብ አልባ ሆና እንድትቀጥል መደረጉ የቀጣናውን የኢኮኖሚ እምቅ አቅም ሙሉ በሙሉ እንዳይወጣ ማነቆ ሆኖ ቆይቷል።
በመሆኑም ኢትዮጵያ የባሕር በር የምታገኝበት አማራጭ ላይ መድረሷ ኢኮኖሚዋን በማሳደግ ለመላው ቀጣና አዲስ የልማት ምዕራፍ የሚከፍት ስልታዊ እርምጃ ነው።
ይህ ዕድል በቀጣናዊ የኢኮኖሚ ትስስር ረገድ ያለው ሚና እጅግ የጎላ ነው። የኢትዮጵያ ወደብ ማግኘት በቀጣናው የሚንቀሳቀሱ የንግድ መርከቦች፣ የመሰረተ ልማት ዝርጋታዎች እና የኢንዱስትሪ ፓርኮች ይበልጥ እንዲነቃቁ ያደርጋል።
በዚህም ኢትዮጵያ ለወጪ እና ገቢ ንግድ የምትከፍለው ወጪ በእጅጉ ስለሚቀንስ በሀገር ውስጥ በእያንዳንዱ ዜጋ ኪስ ላይ ትርጉም ያለው ለውጥ ያመጣል።
ከዚህም ባሻገር ኢትዮጵያ የምታመርተውን የግብርና እና የኢንዱስትሪ ምርቶችን በቀላሉ እና በአነስተኛ ወጪ ለጎረቤት ሀገራት እንዲሁም ለዓለም አቀፍ ገበያ ለማቅረብ የምታደርገውን ጥረት ያግዛል።
ይህ የቀጣናውን የጋራ ተጠቃሚነት መርሕ የሚያረጋግጥ እና የአፍሪካ ቀንድ ሀገራትን የንግድ ግንኙነት ወደ ላቀ ደረጃ የሚያሸጋግር ነው።
ከኢኮኖሚው ባለፈ የኢትዮጵያ የባሕር በር ባለቤት መሆን ለቀይ ባሕር እና ለኤደን ባሕረ ሰላጤ ቀጣናዊ ፀጥታ አስተማማኝ ዋስትና ይሰጣል።
ኢትዮጵያ ጠንካራ የባሕር ኃይል በመገንባት በቀጣናው የሚስተዋሉትን ሕገ-ወጥ የሰዎች እና የጦር መሳሪያ ዝውውር እንዲሁም ሽብርተኝነትን የመሳሰሉ የደኅንነት ስጋቶችን ለመከላከል ከጎረቤት ሀገራት ጋር በጋራ ለመሥራት ያላትን አቅም ከፍ ያደርገዋል።
በመሆኑም ጠንካራ እና የባሕር በር ያላት ኢትዮጵያ ለአፍሪካ ቀንድ የሰላም ምሰሶ በመሆን፣ ቀጣናው ለዓለም አቀፍ የጂኦ-ፖለቲካ ፈተናዎች ተጋላጭ ሳይሆን የሰላም እና የልማት ማዕከል እንዲሆን ታላቅ ዲፕሎማሲያዊ እና ወታደራዊ አቅም ትሆናለች።
በአጠቃላይ የኢትዮጵያ የባሕር በር የማግኘት ጥያቄ የጠበበ የራስ ወዳድነት ፍላጎት ሳይሆን፣ ቀጣናዊ ትስስርን ለማጠናከር የተዘረጋ ታሪካዊ ድልድይ ነው።
ኢትዮጵያ ይህንን ስትራቴጂያዊ ግብ በሰከነ ውይይት፣ በዲፕሎማሲያዊ ድርድር እና በጋራ ልማት መርሕ ላይ መስርታ ከአጎራባች ሀገራት ጋር በመደጋገፍ፣ የአፍሪካ ቀንድን የነገ ክብር እና ብልጽግና በፅኑ መሠረት ላይ ለመገንባት የምታደርገውን ጉዞ በእጅጉ ያሳልጠዋል።
በሃና ምንዳሁን
#ethiopia #ebc #hornofafrica #redsea #peaceanddevelopment #diplomacy
***************************
በፈጣን የኢኮኖሚ ዕድገት ላይ የምትገኘው ኢትዮጵያ ቀጥተኛ የባሕር በር ማግኘቷ የራሷን የንግድ እና የደኅንነት ፍላጎት ከማሟላት ባለፈ ለመላው የአፍሪካ ቀንድ ቀጣናዊ ውህደት፣ ሰላም እና የጋራ ብልጽግና መረጋገጥ እጅግ ግዙፍ አስተዋጽዖ አለው።
በምሥራቅ አፍሪካ ትልቅ የሕዝብ ቁጥር እና የገበያ አቅም ያላት ሀገር ወደብ አልባ ሆና እንድትቀጥል መደረጉ የቀጣናውን የኢኮኖሚ እምቅ አቅም ሙሉ በሙሉ እንዳይወጣ ማነቆ ሆኖ ቆይቷል።
በመሆኑም ኢትዮጵያ የባሕር በር የምታገኝበት አማራጭ ላይ መድረሷ ኢኮኖሚዋን በማሳደግ ለመላው ቀጣና አዲስ የልማት ምዕራፍ የሚከፍት ስልታዊ እርምጃ ነው።
ይህ ዕድል በቀጣናዊ የኢኮኖሚ ትስስር ረገድ ያለው ሚና እጅግ የጎላ ነው። የኢትዮጵያ ወደብ ማግኘት በቀጣናው የሚንቀሳቀሱ የንግድ መርከቦች፣ የመሰረተ ልማት ዝርጋታዎች እና የኢንዱስትሪ ፓርኮች ይበልጥ እንዲነቃቁ ያደርጋል።
በዚህም ኢትዮጵያ ለወጪ እና ገቢ ንግድ የምትከፍለው ወጪ በእጅጉ ስለሚቀንስ በሀገር ውስጥ በእያንዳንዱ ዜጋ ኪስ ላይ ትርጉም ያለው ለውጥ ያመጣል።
ከዚህም ባሻገር ኢትዮጵያ የምታመርተውን የግብርና እና የኢንዱስትሪ ምርቶችን በቀላሉ እና በአነስተኛ ወጪ ለጎረቤት ሀገራት እንዲሁም ለዓለም አቀፍ ገበያ ለማቅረብ የምታደርገውን ጥረት ያግዛል።
ይህ የቀጣናውን የጋራ ተጠቃሚነት መርሕ የሚያረጋግጥ እና የአፍሪካ ቀንድ ሀገራትን የንግድ ግንኙነት ወደ ላቀ ደረጃ የሚያሸጋግር ነው።
ከኢኮኖሚው ባለፈ የኢትዮጵያ የባሕር በር ባለቤት መሆን ለቀይ ባሕር እና ለኤደን ባሕረ ሰላጤ ቀጣናዊ ፀጥታ አስተማማኝ ዋስትና ይሰጣል።
ኢትዮጵያ ጠንካራ የባሕር ኃይል በመገንባት በቀጣናው የሚስተዋሉትን ሕገ-ወጥ የሰዎች እና የጦር መሳሪያ ዝውውር እንዲሁም ሽብርተኝነትን የመሳሰሉ የደኅንነት ስጋቶችን ለመከላከል ከጎረቤት ሀገራት ጋር በጋራ ለመሥራት ያላትን አቅም ከፍ ያደርገዋል።
በመሆኑም ጠንካራ እና የባሕር በር ያላት ኢትዮጵያ ለአፍሪካ ቀንድ የሰላም ምሰሶ በመሆን፣ ቀጣናው ለዓለም አቀፍ የጂኦ-ፖለቲካ ፈተናዎች ተጋላጭ ሳይሆን የሰላም እና የልማት ማዕከል እንዲሆን ታላቅ ዲፕሎማሲያዊ እና ወታደራዊ አቅም ትሆናለች።
በአጠቃላይ የኢትዮጵያ የባሕር በር የማግኘት ጥያቄ የጠበበ የራስ ወዳድነት ፍላጎት ሳይሆን፣ ቀጣናዊ ትስስርን ለማጠናከር የተዘረጋ ታሪካዊ ድልድይ ነው።
ኢትዮጵያ ይህንን ስትራቴጂያዊ ግብ በሰከነ ውይይት፣ በዲፕሎማሲያዊ ድርድር እና በጋራ ልማት መርሕ ላይ መስርታ ከአጎራባች ሀገራት ጋር በመደጋገፍ፣ የአፍሪካ ቀንድን የነገ ክብር እና ብልጽግና በፅኑ መሠረት ላይ ለመገንባት የምታደርገውን ጉዞ በእጅጉ ያሳልጠዋል።
በሃና ምንዳሁን
#ethiopia #ebc #hornofafrica #redsea #peaceanddevelopment #diplomacy
Sponsored by
Surafel
28 days ago
ሕወሓት ወጣቶችን ለሱዳን በዶላር ለሻዕቢያ በነጻ እየሸጠ ነው #ethiopia #tplf #sudan #eritrea #ethiopianpolitics #hornofafrica
1 month ago
የኢትዮጵያ የባሕር በር ጥያቄ የሌሎችን ሉዓላዊነት የማይጋፋ፣ ይልቁንም የጋራ ሰላምና ልማት ማረጋገጥን ታሳቢ ያደረገ ነው - ምሁራን
*****************************
ኢትዮጵያ ከባሕር በር መራቋ ለኢኮኖሚ ዕድገቷ ትልቅ ፈተና መደቀኑን የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎችና የዘርፉ ባለሙያዎች ገልጸዋል።
የባሕር በር ለኢትዮጵያ የብሔራዊ ጥቅም እና የሕልውና ጉዳይ በመሆኑ፣ በመደመር እሳቤ ታግዞ የጋራ ተጠቃሚነትን በሚያረጋግጥ ዲፕሎማሲያዊ መንገድ መፈጸም እንዳለበት ተመላክቷል።
የውሃ እና ኢነርጂ ሚኒስትር ኢንጂነር ሀብታሙ ኢተፋ፣ ኢትዮጵያ ከባሕር በር መራቋ ታሪካዊ መዘዝ ያለው መሆኑን ተናግረዋል።
ሚኒስትሩ አያይዘውም፣ በውስጥም በውጪም የኢትዮጵያን ዕድገት የማይፈልጉ አካላት በመደራጀት ሀገራችን ወደብ እንዳትጠቀም የተለያዩ መሰናክሎችን ሲፈጥሩ መቆየታቸውን አንስተዋል።
በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የውሃ ሀብት መምህር የሆኑት በለጠ ብርሃኑ (ዶ/ር)፣ በአሁኑ የዓለም የኢኮኖሚ እንቅስቃሴ የባሕር በር ወይም ወደብ ማግኘት ለአንድ ሀገር ዕድገት ወሳኝ መሆኑን በአፅንዖት ገልጸዋል።
የባሕር በር ከሌለ የሀገር ዕድገት ውስን እንደሚሆን የገለጹት ዶ/ር በለጠ፣ የኢትዮጵያ የኢኮኖሚ አቅም ማደጉና የሕዝብ ቁጥር መጨመሩ ደግሞ ጉዳዩን አንገብጋቢ አድርጎታል ብለዋል።
አክለውም፣ መፍትሄው በመደማመጥ እና በዲፕሎማሲያዊ አካሄድ የምስራቅ አፍሪካን ቀጣናዊ ውህደት ማረጋገጥ መሆኑን ጠቁመዋል።
የፖለቲካ እና ዲፕሎማሲ መምህሩ ፕሮፌሰር ያዕቆብ አርሳኖ በበኩላቸው፣ የኢትዮጵያ የባሕር በር ጥያቄ ከፖለቲካዊ ጠቀሜታው ባሻገር ለኢትዮጵያም ሆነ ለኤርትራ ሕዝቦች የጋራ ብልጽግና ወሳኝ መሆኑን ተናግረዋል።
የባሕር በርን በጋራ ማልማት እና መጠቀም ለሁለቱም ሀገራት የወደፊት ዕድገት ቁልፍ መፍትሔ መሆኑን ገልጸዋል።
ኢትዮጵያ ለዓመታት ሲንከባለል የመጣውን የባሕር በር ጥያቄ አሁን ላይ በዲፕሎማሲያዊ ጥበብ እንደ አዲስ እያነሳችው ትገኛለች።
ይህ የኢትዮጵያ የባሕር በር ጥያቄ የሌሎች ሀገራትን ሉዓላዊነት የማይጋፋ፣ ይልቁንም ቀጣናዊ የጋራ ሰላምና ልማት ማረጋገጥን ታሳቢ ያደረገ መሆኑም ተመላክቷል።
በሃና ምንዳሁን
#ethiopia #seaaccess #seaport #nationalinterest #redsea #hornofafrica #diplomacy #regionalintegration #ebc
*****************************
ኢትዮጵያ ከባሕር በር መራቋ ለኢኮኖሚ ዕድገቷ ትልቅ ፈተና መደቀኑን የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎችና የዘርፉ ባለሙያዎች ገልጸዋል።
የባሕር በር ለኢትዮጵያ የብሔራዊ ጥቅም እና የሕልውና ጉዳይ በመሆኑ፣ በመደመር እሳቤ ታግዞ የጋራ ተጠቃሚነትን በሚያረጋግጥ ዲፕሎማሲያዊ መንገድ መፈጸም እንዳለበት ተመላክቷል።
የውሃ እና ኢነርጂ ሚኒስትር ኢንጂነር ሀብታሙ ኢተፋ፣ ኢትዮጵያ ከባሕር በር መራቋ ታሪካዊ መዘዝ ያለው መሆኑን ተናግረዋል።
ሚኒስትሩ አያይዘውም፣ በውስጥም በውጪም የኢትዮጵያን ዕድገት የማይፈልጉ አካላት በመደራጀት ሀገራችን ወደብ እንዳትጠቀም የተለያዩ መሰናክሎችን ሲፈጥሩ መቆየታቸውን አንስተዋል።
በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የውሃ ሀብት መምህር የሆኑት በለጠ ብርሃኑ (ዶ/ር)፣ በአሁኑ የዓለም የኢኮኖሚ እንቅስቃሴ የባሕር በር ወይም ወደብ ማግኘት ለአንድ ሀገር ዕድገት ወሳኝ መሆኑን በአፅንዖት ገልጸዋል።
የባሕር በር ከሌለ የሀገር ዕድገት ውስን እንደሚሆን የገለጹት ዶ/ር በለጠ፣ የኢትዮጵያ የኢኮኖሚ አቅም ማደጉና የሕዝብ ቁጥር መጨመሩ ደግሞ ጉዳዩን አንገብጋቢ አድርጎታል ብለዋል።
አክለውም፣ መፍትሄው በመደማመጥ እና በዲፕሎማሲያዊ አካሄድ የምስራቅ አፍሪካን ቀጣናዊ ውህደት ማረጋገጥ መሆኑን ጠቁመዋል።
የፖለቲካ እና ዲፕሎማሲ መምህሩ ፕሮፌሰር ያዕቆብ አርሳኖ በበኩላቸው፣ የኢትዮጵያ የባሕር በር ጥያቄ ከፖለቲካዊ ጠቀሜታው ባሻገር ለኢትዮጵያም ሆነ ለኤርትራ ሕዝቦች የጋራ ብልጽግና ወሳኝ መሆኑን ተናግረዋል።
የባሕር በርን በጋራ ማልማት እና መጠቀም ለሁለቱም ሀገራት የወደፊት ዕድገት ቁልፍ መፍትሔ መሆኑን ገልጸዋል።
ኢትዮጵያ ለዓመታት ሲንከባለል የመጣውን የባሕር በር ጥያቄ አሁን ላይ በዲፕሎማሲያዊ ጥበብ እንደ አዲስ እያነሳችው ትገኛለች።
ይህ የኢትዮጵያ የባሕር በር ጥያቄ የሌሎች ሀገራትን ሉዓላዊነት የማይጋፋ፣ ይልቁንም ቀጣናዊ የጋራ ሰላምና ልማት ማረጋገጥን ታሳቢ ያደረገ መሆኑም ተመላክቷል።
በሃና ምንዳሁን
#ethiopia #seaaccess #seaport #nationalinterest #redsea #hornofafrica #diplomacy #regionalintegration #ebc
1 month ago
ኢትዮጵያ በአፍሪካ ቀንድ ያላትን ጂኦ-ስትራቴጂያዊ ቁመና እና ተሰሚነት በፅኑ መሰረት ላይ ለማቆም፣ የተቀናጀ የድንበር እና የኤርፖርት ደህንነት አስተዳደርን መከተል አማራጭ የሌለው ጉዳይ መሆኑን አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን ገለፁ።
#ebc #ethiopia #bordersecurity #hornofafrica
2 months ago
The US has imposed visa bans on TPLF extremist leaders and their immediate families, accusing them of obstructing the peace process in northern Ethiopia.
#ethiopia #tigray #tplf #usvisaban #marcorubio #peaceinethiopia #hornofafrica ","delight_ranges":[],"image_ranges":[],"inline_style_ranges":[],"aggregated_ranges":[],"ranges":[{"entity":{"__typename":"Hashtag","__isEntity":"Hashtag","url":"https://www.facebook.com/h...
The US has imposed visa bans on TPLF extremist leaders and their immediate families, accusing them of obstructing the peace process in northern Ethiopia.
#ethiopia #tigray #tplf #usvisaban #marcorubio #peaceinethiopia #hornofafrica
2 months ago
Safeguarding the dreams of 130 million people requires a modern, tech-driven defense. Ethiopia has built an unshakeable digital and military shield.
#nationalsecurity #digitalshield #ethiopiarising #hornofafrica
Sponsored by
Surafel
2 months ago
From economic integration to military strength, Ethiopia’s four unshakable pillars are securing a prosperous and resilient future for the entire Horn of Africa.
#ethiopia #hornofafrica #regionalstability #eastafrica
2 months ago
ከኢኮኖሚ ዋስትና እስከ ቀጣናዊ ተሰሚነት፦ የባሕር በር ፍላጎት እና የኢትዮጵያ ስትራቴጂያዊ ጥቅሞች
************************
አንድ ሀገር የባሕር በር ማግኘቱ ከቀላል የንግድ ልውውጥ ባለፈ፣ የፖለቲካ ነፃነቱ፣ የኢኮኖሚ ዋስትናው እና የብሔራዊ ደኅንነቱ ማረጋገጫ ነው።
ኢትዮጵያ ካላት ግዙፍ የሕዝብ ቁጥር እና ፈጣን ዕድገት እያስመዘገበ ከሚገኘው ኢኮኖሚዋ አንጻር፣ ቀጥተኛ የባሕር በር ማጣቷ በሉዓላዊነቷ እና በረጅም ጊዜ ስትራቴጂያዊ ጥቅሟ ላይ ከፍተኛ ተፅዕኖ አለው።
በመሆኑም የባሕር በር ጥያቄ የቅንጦት ጉዳይ ሳይሆን፣ የሀገራችንን ቀጣይነት ለማረጋገጥ እና ብሔራዊ ጥቅማችንን ለማስጠበቅ ያለመ የሕልውና ጉዳይ ነው።
ኢትዮጵያ በአሁኑ ወቅት የወጪ እና ገቢ ንግዷን በአንድ ወደብ ብቻ ማካሄዷ ለከፍተኛ ጂኦፖለቲካዊ ስጋት እና ለሎጂስቲክስ መስተጓጎል ተጋላጭ አድርጓታል።
የጅቡቲ ወደብን ለመጠቀም በየዓመቱ የምታወጣው ከ1.5 እስከ 2 ቢሊዮን ዶላር የሚደርስ የውጭ ምንዛሬ በሀገራችን የማክሮ-ኢኮኖሚ መረጋጋት፣ በምርቶች የትርፍ ህዳግ እና በዜጎች የኑሮ ውድነት ላይ ቀጥተኛ ጫና እያሳደረ ይገኛል።
ስለሆነም የራስን የባሕር በር ወይም አስተማማኝ እና ዘላቂ የወደብ አማራጮችን በዲፕሎማሲያዊ መንገድ ማግኘት የሀገር ውስጥ ገበያን ከማረጋጋቱም በላይ፣ ከጎረቤት ሀገራት ጋር የሚኖረንን የኢኮኖሚ ትስስር እና የኃይል ሚዛን በብልሃት ለመምራት ያስችላል።
ሀገራችን እየተገበረችው ላለው ሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያ እና ከግብርና መር ወደ ኢንዱስትሪ መር ኢኮኖሚ ለጀመረችው ሽግግር ስኬት በተለይም እንደ "ኢትዮጵያ ታምርት" ላሉ ብሔራዊ ንቅናቄዎች ውጤታማነት ቀልጣፋና ተደራሽ የሎጂስቲክስ መስመር መኖሩ ወሳኝ ነው።
የባሕር በር ባለቤትነት የሀገር ውስጥ አምራቾች የግብርና እና የኢንዱስትሪ ምርቶቻቸውን በፈጣን ሂደት እና በተመጣጣኝ ወጪ በቀጥታ ወደ ዓለም ገበያ እንዲልኩ ሰፊ ዕድል ይፈጥራል።
ይህ ተወዳዳሪነት ደግሞ የውጭ ቀጥተኛ ኢንቨስትመንትን በስፋት ለመሳብ፣ የኢንዱስትሪ ፓርኮችን የማምረት አቅም ለማሳደግ እና የሀገራችንን የውጭ ምንዛሬ ገቢ በከፍተኛ ደረጃ ለማሳደግ አስተማማኝ ዋስትና ይሆናል።
የባሕር በር መኖር ከኢኮኖሚ ጠቀሜታው ባሻገር ብሔራዊ ደኅንነትን ለማስጠበቅ እና በቀጣናው አስተማማኝ ሰላም ለመገንባት ቁልፍ መሣሪያ ነው።
ኢትዮጵያ በቀይ ባሕር እና በኤደን ባሕረ ሰላጤ አቅራቢያ የሚስተዋሉ የፀጥታ ስጋቶችን፣ የባሕር ላይ ወንበዴነትን እና የዓለም አቀፍ ኃይሎችን የጂኦፖለቲካ ሽኩቻ ለመመከት ዘመናዊ የባሕር ኃይል በከፍተኛ የሰው ኃይል እና ቴክኖሎጂ መልሳ ገንብታለች።
አስተማማኝ የባሕር በር ማግኘት የባሕር ኃይሉን ስምሪት ውጤታማ በማድረግ፣ ሀገራችን በምሥራቅ አፍሪካ እና በቀይ ባሕር የደኅንነት መዋቅር ያላትን ተሰሚነት፣ የድርድር አቅም እና የሰላም አስከባሪነት ሚና በእጅጉ ከፍ ያደርገዋል።
የባሕር በር ጉዳይ የአጭር ጊዜ የፖለቲካ አጀንዳ ሳይሆን፣ ከትውልድ ትውልድ የሚሻገር የኢትዮጵያ የብሔራዊ ጥቅም ማዕቀፍ ነው።
ሀገራችን በዲፕሎማሲያዊ ጥረቶች፣ በጋራ ልማት መርሆዎች፣ በሰላማዊ ድርድር እና በሕጋዊ መንገዶች የባሕር በር ለማግኘት የምታደርገው ጥረት የኢኮኖሚ ጥገኝነትን ለመቀነስ፣ የንግድ መስመሮችን ለማስፋፋት እና የተሟላ ሉዓላዊነትን ለማረጋገጥ የሚደረግ ታሪካዊ እና ስትራቴጂያዊ ሂደት ነው።
በሔዋን ጌታቸው
#ethiopia #seaaccess #redsea #geopolitics #hornofafrica #nationalsecurity #ebc
************************
አንድ ሀገር የባሕር በር ማግኘቱ ከቀላል የንግድ ልውውጥ ባለፈ፣ የፖለቲካ ነፃነቱ፣ የኢኮኖሚ ዋስትናው እና የብሔራዊ ደኅንነቱ ማረጋገጫ ነው።
ኢትዮጵያ ካላት ግዙፍ የሕዝብ ቁጥር እና ፈጣን ዕድገት እያስመዘገበ ከሚገኘው ኢኮኖሚዋ አንጻር፣ ቀጥተኛ የባሕር በር ማጣቷ በሉዓላዊነቷ እና በረጅም ጊዜ ስትራቴጂያዊ ጥቅሟ ላይ ከፍተኛ ተፅዕኖ አለው።
በመሆኑም የባሕር በር ጥያቄ የቅንጦት ጉዳይ ሳይሆን፣ የሀገራችንን ቀጣይነት ለማረጋገጥ እና ብሔራዊ ጥቅማችንን ለማስጠበቅ ያለመ የሕልውና ጉዳይ ነው።
ኢትዮጵያ በአሁኑ ወቅት የወጪ እና ገቢ ንግዷን በአንድ ወደብ ብቻ ማካሄዷ ለከፍተኛ ጂኦፖለቲካዊ ስጋት እና ለሎጂስቲክስ መስተጓጎል ተጋላጭ አድርጓታል።
የጅቡቲ ወደብን ለመጠቀም በየዓመቱ የምታወጣው ከ1.5 እስከ 2 ቢሊዮን ዶላር የሚደርስ የውጭ ምንዛሬ በሀገራችን የማክሮ-ኢኮኖሚ መረጋጋት፣ በምርቶች የትርፍ ህዳግ እና በዜጎች የኑሮ ውድነት ላይ ቀጥተኛ ጫና እያሳደረ ይገኛል።
ስለሆነም የራስን የባሕር በር ወይም አስተማማኝ እና ዘላቂ የወደብ አማራጮችን በዲፕሎማሲያዊ መንገድ ማግኘት የሀገር ውስጥ ገበያን ከማረጋጋቱም በላይ፣ ከጎረቤት ሀገራት ጋር የሚኖረንን የኢኮኖሚ ትስስር እና የኃይል ሚዛን በብልሃት ለመምራት ያስችላል።
ሀገራችን እየተገበረችው ላለው ሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያ እና ከግብርና መር ወደ ኢንዱስትሪ መር ኢኮኖሚ ለጀመረችው ሽግግር ስኬት በተለይም እንደ "ኢትዮጵያ ታምርት" ላሉ ብሔራዊ ንቅናቄዎች ውጤታማነት ቀልጣፋና ተደራሽ የሎጂስቲክስ መስመር መኖሩ ወሳኝ ነው።
የባሕር በር ባለቤትነት የሀገር ውስጥ አምራቾች የግብርና እና የኢንዱስትሪ ምርቶቻቸውን በፈጣን ሂደት እና በተመጣጣኝ ወጪ በቀጥታ ወደ ዓለም ገበያ እንዲልኩ ሰፊ ዕድል ይፈጥራል።
ይህ ተወዳዳሪነት ደግሞ የውጭ ቀጥተኛ ኢንቨስትመንትን በስፋት ለመሳብ፣ የኢንዱስትሪ ፓርኮችን የማምረት አቅም ለማሳደግ እና የሀገራችንን የውጭ ምንዛሬ ገቢ በከፍተኛ ደረጃ ለማሳደግ አስተማማኝ ዋስትና ይሆናል።
የባሕር በር መኖር ከኢኮኖሚ ጠቀሜታው ባሻገር ብሔራዊ ደኅንነትን ለማስጠበቅ እና በቀጣናው አስተማማኝ ሰላም ለመገንባት ቁልፍ መሣሪያ ነው።
ኢትዮጵያ በቀይ ባሕር እና በኤደን ባሕረ ሰላጤ አቅራቢያ የሚስተዋሉ የፀጥታ ስጋቶችን፣ የባሕር ላይ ወንበዴነትን እና የዓለም አቀፍ ኃይሎችን የጂኦፖለቲካ ሽኩቻ ለመመከት ዘመናዊ የባሕር ኃይል በከፍተኛ የሰው ኃይል እና ቴክኖሎጂ መልሳ ገንብታለች።
አስተማማኝ የባሕር በር ማግኘት የባሕር ኃይሉን ስምሪት ውጤታማ በማድረግ፣ ሀገራችን በምሥራቅ አፍሪካ እና በቀይ ባሕር የደኅንነት መዋቅር ያላትን ተሰሚነት፣ የድርድር አቅም እና የሰላም አስከባሪነት ሚና በእጅጉ ከፍ ያደርገዋል።
የባሕር በር ጉዳይ የአጭር ጊዜ የፖለቲካ አጀንዳ ሳይሆን፣ ከትውልድ ትውልድ የሚሻገር የኢትዮጵያ የብሔራዊ ጥቅም ማዕቀፍ ነው።
ሀገራችን በዲፕሎማሲያዊ ጥረቶች፣ በጋራ ልማት መርሆዎች፣ በሰላማዊ ድርድር እና በሕጋዊ መንገዶች የባሕር በር ለማግኘት የምታደርገው ጥረት የኢኮኖሚ ጥገኝነትን ለመቀነስ፣ የንግድ መስመሮችን ለማስፋፋት እና የተሟላ ሉዓላዊነትን ለማረጋገጥ የሚደረግ ታሪካዊ እና ስትራቴጂያዊ ሂደት ነው።
በሔዋን ጌታቸው
#ethiopia #seaaccess #redsea #geopolitics #hornofafrica #nationalsecurity #ebc
2 months ago
የታላቋን ሀገር በጂኦግራፊ እስር ቤት መቆየት የማይፈቅደው የቀይ ባሕር ትውልድ
******************
ኢትዮጵያ በዓለም ታሪክ ታይቶ በማይታወቅ መልኩ ከ130 ሚሊዮን በላይ የሚሆን እጅግ ሰፊ ሕዝብ ይዛ የባሕር በር አልባ ሆና እንድትቀጥል የተፈረደባት ብቸኛ ሀገር ናት።
ይህ ታሪካዊ ኢ-ፍትሐዊነት ትውልዱ ላይ ጥልቅ ቁጭት እና የሕልውና ጥያቄ የፈጠረ እና ምላሽ የሚሻ ነው።
ከቅድመ አክሱም ዘመን ጀምሮ እስከ 1985 ዓ.ም ድረስ ኢትዮጵያን እና ቀይ ባሕር ተነጣጥለው አያውቁም።
ከ1985 ዓ.ም እስከ 'መደመር ትውልድ' መነሣት ድረስ ያለው ትውልድ ግን በታሪክ "የሥነ-ልቦና ስብራት" ዘመን ተብሎ የሚታወቅበትን የባዶነት እና የቁጭት ጊዜ አሳልፏል።
በወቅቱ ሥልጣንን የተቆጣጠሩት ኃይሎች ከኢትዮጵያ ታሪካዊ ጠላቶች ጋር ተመሳጥረው ታሪኩን የነጠቁት ያ ትውልድ፣ የባሕር በር ማጣትን እንደማይቀየር ቋሚ ዕጣ ፈንታ በመቁጠር ሲብሰለሰል ኖሯል።
ከ12 በመቶ በላይ የሚሆነው የዓለም የንግድ እንቅስቃሴ የሚተላለፍበትን እና በቅርብ ርቀት ላይ የሚገኘውን ቀይ ባሕርን ዝም ብሎ ማየት ያንገፈገፈው "የመደመር ትውልድ" ዛሬ ተፈጥሯል።
የመደመር ትውልድ ከ60 በመቶ በላይ የሚሆነውን አምራች እና ወጣት ሕዝብ የሚወክለው የቀይ ባሕር ትውልድ ነው።
ይህ ትውልድ የባሕር በር አልባነትን እንደ ቋሚ ዕጣ ፈንታ ሳይሆን እንደ ታሪካዊ እና ሕጋዊ ስህተት ይመለከተዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በአንድ ወቅት እንደገለጹት፣ በ2050 ዓ.ም የሕዝብ ብዛቷ ወደ 150 ሚሊዮን ተብሎ የምትገመተዋ ታላቅ ሀገር መተንፈሻ አልባ ሆና መቀጠል አትችልም።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ደጋግመው እንደገለጹት ይህን ያህል ግዙፍ ሕዝብ ያላትን ሀገር በጂኦግራፊያዊ እስር ቤት ውስጥ አስገብቶ ለቀጣዩ ትውልድ ማውረስ የታሪክ ባለእዳነት ነው።
የቀይ ባሕር ትውልድ ታሪክን የማረም እና የታላቋን ኢትዮጵያን ትክክለኛ የጂኦግራፊ እና የኢኮኖሚ ስፍራ የመመለስ ታሪካዊ አደራ ወድቆበታል።
ይህ ትውልድ የባሕር በር ጥያቄ የፖለቲካ ቅንጦት ሳይሆን፣ የ130 ሚሊዮን በላይ ሕዝብ ሕልውና እና የዕድገት መሠረት መሆኑን በሚገባ የተገነዘበ ጠንካራ ሥነ-ልቦና አለው።
የቀይ ባሕር ትውልድ ታሪካዊ ስህተቶችን ለማረም የሚንቀሳቀሰው በጦርነት አዙሪት ሳይሆን፣ በጋራ ተጠቃሚነት፣ በኢኮኖሚያዊ ውህደት እና በብልህ የፓን-አፍሪካኒዝም ዲፕሎማሲ ነው።
ትውልዱ ኢትዮጵያ የምትገነባቸውን ግዙፍ የመሠረተ ልማት ፕሮጀክቶች ከቀይ ባሕር ጂኦ-ፖለቲካዊ ስትራቴጂ ጋር በማስተሳሰር፣ ቀጣናውን የጋራ ብልጽግና ማዕከል ለማድረግ ይተጋል።
በለሚ ታደሰ
#ethiopia #redseageneration #hornofafrica #medemergeneration #seaaccess #historicjustice
******************
ኢትዮጵያ በዓለም ታሪክ ታይቶ በማይታወቅ መልኩ ከ130 ሚሊዮን በላይ የሚሆን እጅግ ሰፊ ሕዝብ ይዛ የባሕር በር አልባ ሆና እንድትቀጥል የተፈረደባት ብቸኛ ሀገር ናት።
ይህ ታሪካዊ ኢ-ፍትሐዊነት ትውልዱ ላይ ጥልቅ ቁጭት እና የሕልውና ጥያቄ የፈጠረ እና ምላሽ የሚሻ ነው።
ከቅድመ አክሱም ዘመን ጀምሮ እስከ 1985 ዓ.ም ድረስ ኢትዮጵያን እና ቀይ ባሕር ተነጣጥለው አያውቁም።
ከ1985 ዓ.ም እስከ 'መደመር ትውልድ' መነሣት ድረስ ያለው ትውልድ ግን በታሪክ "የሥነ-ልቦና ስብራት" ዘመን ተብሎ የሚታወቅበትን የባዶነት እና የቁጭት ጊዜ አሳልፏል።
በወቅቱ ሥልጣንን የተቆጣጠሩት ኃይሎች ከኢትዮጵያ ታሪካዊ ጠላቶች ጋር ተመሳጥረው ታሪኩን የነጠቁት ያ ትውልድ፣ የባሕር በር ማጣትን እንደማይቀየር ቋሚ ዕጣ ፈንታ በመቁጠር ሲብሰለሰል ኖሯል።
ከ12 በመቶ በላይ የሚሆነው የዓለም የንግድ እንቅስቃሴ የሚተላለፍበትን እና በቅርብ ርቀት ላይ የሚገኘውን ቀይ ባሕርን ዝም ብሎ ማየት ያንገፈገፈው "የመደመር ትውልድ" ዛሬ ተፈጥሯል።
የመደመር ትውልድ ከ60 በመቶ በላይ የሚሆነውን አምራች እና ወጣት ሕዝብ የሚወክለው የቀይ ባሕር ትውልድ ነው።
ይህ ትውልድ የባሕር በር አልባነትን እንደ ቋሚ ዕጣ ፈንታ ሳይሆን እንደ ታሪካዊ እና ሕጋዊ ስህተት ይመለከተዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በአንድ ወቅት እንደገለጹት፣ በ2050 ዓ.ም የሕዝብ ብዛቷ ወደ 150 ሚሊዮን ተብሎ የምትገመተዋ ታላቅ ሀገር መተንፈሻ አልባ ሆና መቀጠል አትችልም።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ደጋግመው እንደገለጹት ይህን ያህል ግዙፍ ሕዝብ ያላትን ሀገር በጂኦግራፊያዊ እስር ቤት ውስጥ አስገብቶ ለቀጣዩ ትውልድ ማውረስ የታሪክ ባለእዳነት ነው።
የቀይ ባሕር ትውልድ ታሪክን የማረም እና የታላቋን ኢትዮጵያን ትክክለኛ የጂኦግራፊ እና የኢኮኖሚ ስፍራ የመመለስ ታሪካዊ አደራ ወድቆበታል።
ይህ ትውልድ የባሕር በር ጥያቄ የፖለቲካ ቅንጦት ሳይሆን፣ የ130 ሚሊዮን በላይ ሕዝብ ሕልውና እና የዕድገት መሠረት መሆኑን በሚገባ የተገነዘበ ጠንካራ ሥነ-ልቦና አለው።
የቀይ ባሕር ትውልድ ታሪካዊ ስህተቶችን ለማረም የሚንቀሳቀሰው በጦርነት አዙሪት ሳይሆን፣ በጋራ ተጠቃሚነት፣ በኢኮኖሚያዊ ውህደት እና በብልህ የፓን-አፍሪካኒዝም ዲፕሎማሲ ነው።
ትውልዱ ኢትዮጵያ የምትገነባቸውን ግዙፍ የመሠረተ ልማት ፕሮጀክቶች ከቀይ ባሕር ጂኦ-ፖለቲካዊ ስትራቴጂ ጋር በማስተሳሰር፣ ቀጣናውን የጋራ ብልጽግና ማዕከል ለማድረግ ይተጋል።
በለሚ ታደሰ
#ethiopia #redseageneration #hornofafrica #medemergeneration #seaaccess #historicjustice
3 months ago
u1230u1260u122d - u12a0u121cu122au12ab u1260u12a2u1275u12eeu1335u12eb u120bu12ed u1260u12c8u1230u1290u127du12cd u12cdu1233u1294 u1231u12f3u1295 u1260u1241u1323 u1308u1295u134du120bu1208u127d! ud83dude31 #ethiopia #sudan #usforeignpolicy #hornofafrica #geopolitics ","delight_ranges":[],"image_ranges":[],"inline_style_ranges":[],"aggregated_ranges":[],"ranges":[{"entity":{"__typename":"Hashtag","__isEntity":"Hashtag","url":"https://www.facebook.com/h...
ሰበር - አሜሪካ በኢትዮጵያ ላይ በወሰነችው ውሳኔ ሱዳን በቁጣ ገንፍላለች! 😱 #ethiopia #sudan #usforeignpolicy #hornofafrica #geopolitics
3 months ago
ሰበር - አሜሪካ በኢትዮጵያ ላይ በወሰነችው ውሳኔ ሱዳን በቁጣ ገንፍላለች! 😱 #ethiopia #sudan #usforeignpolicy #hornofafrica #geopolitics
ሰበር - አሜሪካ በኢትዮጵያ ላይ በወሰነችው ውሳኔ ሱዳን በቁጣ ገንፍላለች! 😱 #ethiopia #sudan #usforeignpolicy #hornofafrica #geopolitics
3 months ago
u12e8u12a2u1275u12eeu1335u12eb u1209u12a0u120bu12cau1290u1275 u12e8u121bu1235u12a8u1260u122d u12d8u1218u127bu12ceu127d | u12a2u1275u12ee_u1218u120du1205u1245 | Ethio-melik #pmabiyahimed #ethiopia #u12a2u1275u12eeu1335u12eb #sovereignty #u1209u12d3u120bu12cau1290u1275 #ethiopianpolitics #u12a2u1275u12ee_u1218u120du1205u1245 #redsea #seagateway #u12e8u1263u1205u122d_u1260u122d #hornofafrica #geopolitics #nationalinterest #strategy ","delight_ranges":[],"image_ranges":[],"inline_style_ranges":[],"aggregated_ranges":[],"ranges":[{"entity":{"__typename":"Hashtag","__isEntity":"Hashtag","url":"https://www.facebook.com/h...
የኢትዮጵያ ሉአላዊነት የማስከበር ዘመቻዎች | ኢትዮ_መልህቅ | Ethio-melik #pmabiyahimed #ethiopia #ኢትዮጵያ #sovereignty #ሉዓላዊነት #ethiopianpolitics #ኢትዮ_መልህቅ #redsea #seagateway #የባህር_በር #hornofafrica #geopolitics #nationalinterest #strategy
Sponsored by
Surafel
3 months ago
u12e8u12a2u1275u12eeu1335u12eb u1209u12a0u120bu12cau1290u1275 u12e8u121bu1235u12a8u1260u122d u12d8u1218u127bu12ceu127d | u12a2u1275u12ee_u1218u120du1205u1245 | Ethio-melik
#pmabiyahimed #ethiopia #u12a2u1275u12eeu1335u12eb #sovereignty #u1209u12d3u120bu12cau1290u1275 #ethiopianpolitics #u12a2u1275u12ee_u1218u120du1205u1245 #redsea #seagateway #u12e8u1263u1205u122d_u1260u122d #hornofafrica #geopolitics #nationalinterest #strategy ","delight_ranges":[],"image_ranges":[],"inline_style_ranges":[],"aggregated_ranges":[],"ranges":[{"entity":{"__typename":"Hashtag","__isEntity":"Hashtag","url":"https://www.facebook.com/h...
የኢትዮጵያ ሉአላዊነት የማስከበር ዘመቻዎች | ኢትዮ_መልህቅ | Ethio-melik
#pmabiyahimed #ethiopia #ኢትዮጵያ #sovereignty #ሉዓላዊነት #ethiopianpolitics #ኢትዮ_መልህቅ #redsea #seagateway #የባህር_በር #hornofafrica #geopolitics #nationalinterest #strategy
4 months ago
የቱርክ የነዳጅ ቁፋሮ መርከብ ሞቃዲሹ ገባች
#ethiopia | ሶማሊያ በታሪኳ የመጀመሪያ የሆነውን የባህር ላይ የነዳጅ ቁፋሮ ፕሮጀክት ለመጀመር የሚያስችላትን ወሳኝ እርምጃ አከናወነች።
የቱርክን ሰንደቅ ዓላማ ያነገበችውና "ቻግሪ ቤይ" የተሰኘችው ግዙፍ የቁፋሮ መርከብ ዓርብ ዕለት ሞቃዲሹ ወደብ መድረሷ ተበስሯል።
ይህ የቁፋሮ እንቅስቃሴ በ2024 በሁለቱ ሀገራት መካከል የተፈረመውን የሃይድሮካርቦን ልማት ስምምነት ተፈጻሚ የሚያደርግ ነው።
ስምምነቱ ለቱርክ የመንግሥት የነዳጅ ኩባንያ እያንዳንዳቸው 5,000 ስኩዌር ኪሎ ሜትር ስፋት ባላቸው ሦስት የባህር ክልሎች ላይ የፍለጋ እና የቁፋሮ መብት ይሰጣል።
ሥራው በ2024 ማጠናቀቂያ ላይ በተካሄደው የሴይስሚክ ጥናት ግኝት ላይ ተመስርቶ የሚከናወን ይሆናል።
ለየት የሚያደርገው ምንድን ነው?
በታሪኳ የመጀመሪያው የባህር ላይ የነዳጅ ቁፋሮ ፕሮጀክት ነው።
ከራሷ የባህር ክልል ውጪ የምታካሂደው የመጀመሪያው ጥልቅ ባህር ላይ የሚደረግ የቁፋሮ እንቅስቃሴ ነው።
በመርከቧ አቀባበል ሥነ-ሥርዓት ላይ የሶማሊያው ፕሬዝዳንት ሀሰን ሼክ መሀሙድ እና የቱርክ ኢነርጂ ሚኒስትር አልፓርስላን ባይራክታር ተገኝተዋል።
ይህም በሁለቱ ሀገራት መካከል የነበረውን ጠንካራ ወታደራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ትብብር ወደ አዲስ የኃይል ልማት ምዕራፍ ያሸጋገረ ክስተት ተብሏል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #capitalnews #ethiopia #somalia #turkey #oilexploration #energynews #mogadishu #hornofafrica #ኢነርጂ #ሶማሊያ #ቱርክ
#ethiopia | ሶማሊያ በታሪኳ የመጀመሪያ የሆነውን የባህር ላይ የነዳጅ ቁፋሮ ፕሮጀክት ለመጀመር የሚያስችላትን ወሳኝ እርምጃ አከናወነች።
የቱርክን ሰንደቅ ዓላማ ያነገበችውና "ቻግሪ ቤይ" የተሰኘችው ግዙፍ የቁፋሮ መርከብ ዓርብ ዕለት ሞቃዲሹ ወደብ መድረሷ ተበስሯል።
ይህ የቁፋሮ እንቅስቃሴ በ2024 በሁለቱ ሀገራት መካከል የተፈረመውን የሃይድሮካርቦን ልማት ስምምነት ተፈጻሚ የሚያደርግ ነው።
ስምምነቱ ለቱርክ የመንግሥት የነዳጅ ኩባንያ እያንዳንዳቸው 5,000 ስኩዌር ኪሎ ሜትር ስፋት ባላቸው ሦስት የባህር ክልሎች ላይ የፍለጋ እና የቁፋሮ መብት ይሰጣል።
ሥራው በ2024 ማጠናቀቂያ ላይ በተካሄደው የሴይስሚክ ጥናት ግኝት ላይ ተመስርቶ የሚከናወን ይሆናል።
ለየት የሚያደርገው ምንድን ነው?
በታሪኳ የመጀመሪያው የባህር ላይ የነዳጅ ቁፋሮ ፕሮጀክት ነው።
ከራሷ የባህር ክልል ውጪ የምታካሂደው የመጀመሪያው ጥልቅ ባህር ላይ የሚደረግ የቁፋሮ እንቅስቃሴ ነው።
በመርከቧ አቀባበል ሥነ-ሥርዓት ላይ የሶማሊያው ፕሬዝዳንት ሀሰን ሼክ መሀሙድ እና የቱርክ ኢነርጂ ሚኒስትር አልፓርስላን ባይራክታር ተገኝተዋል።
ይህም በሁለቱ ሀገራት መካከል የነበረውን ጠንካራ ወታደራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ትብብር ወደ አዲስ የኃይል ልማት ምዕራፍ ያሸጋገረ ክስተት ተብሏል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #capitalnews #ethiopia #somalia #turkey #oilexploration #energynews #mogadishu #hornofafrica #ኢነርጂ #ሶማሊያ #ቱርክ
4 months ago
ቱርክ በሶማሊያ የባህር ክልል የነዳጅ ቁፋሮ ልትጀምር ነው
#ethiopia | በቱርክ እና በሶማሊያ መካከል የተደረሰውን ስትራቴጂካዊ ስምምነት ተከትሎ፣ የቀጠናውን የኢነርጂ ታሪክ የሚቀይር ግዙፍ የነዳጅ ቁፋሮ በይፋ ሊጀመር ነው።
“ቻግሪ ቤይ” መርከብ፦ ግዙፏ የቱርክ የነዳጅ ቁፋሮ መርከብ የ45 ቀናት የባህር ጉዞዋን አጠናቅቃ በመጪው አርብ መቃዲሾ ትደርሳለች።
የመርከቧ ስራዋን የምትጀምረው “ኩራድ-1” በተሰኘው ጥልቅ የባህር ውስጥ የነዳጅ ጉድጓድ ላይ ይሆናል።
በ2024 በሁለቱ ሀገራት መካከል በተፈረመው ስምምነት መሰረት፣ በ16,000 ስኩዌር ኪሎ ሜትር ስፋት ላይ ያረፉ ሶስት ዋና ዋና ብሎኮች የፍለጋ ስራ ይካሄድባቸዋል።
ይህ ፕሮጀክት ለሶማሊያ አዲስ የኢኮኖሚ ምንጭ ከመሆን ባለፈ፣ ቱርክ በአፍሪካ ቀንድ ያላትን ተፅዕኖ ይበልጥ የሚያጠናክር ነው። በተለይ በቀይ ባህርና በሕንድ ውቅያኖስ አካባቢ ያለውን የሀይል ሚዛን ሊቀይረው እንደሚችል ተገምቷል።
#getu #turkeysomalia #oilexploration #chagribey #energygeopolitics #hornofafrica #mogadishu #blueeconomy #strategicpartnership #ቱርክ #ሶማሊያ #ነዳጅ #ኢነርጂ #አፍሪካቀንድ #ጌጡተመስገን #getutemesge
#ethiopia | በቱርክ እና በሶማሊያ መካከል የተደረሰውን ስትራቴጂካዊ ስምምነት ተከትሎ፣ የቀጠናውን የኢነርጂ ታሪክ የሚቀይር ግዙፍ የነዳጅ ቁፋሮ በይፋ ሊጀመር ነው።
“ቻግሪ ቤይ” መርከብ፦ ግዙፏ የቱርክ የነዳጅ ቁፋሮ መርከብ የ45 ቀናት የባህር ጉዞዋን አጠናቅቃ በመጪው አርብ መቃዲሾ ትደርሳለች።
የመርከቧ ስራዋን የምትጀምረው “ኩራድ-1” በተሰኘው ጥልቅ የባህር ውስጥ የነዳጅ ጉድጓድ ላይ ይሆናል።
በ2024 በሁለቱ ሀገራት መካከል በተፈረመው ስምምነት መሰረት፣ በ16,000 ስኩዌር ኪሎ ሜትር ስፋት ላይ ያረፉ ሶስት ዋና ዋና ብሎኮች የፍለጋ ስራ ይካሄድባቸዋል።
ይህ ፕሮጀክት ለሶማሊያ አዲስ የኢኮኖሚ ምንጭ ከመሆን ባለፈ፣ ቱርክ በአፍሪካ ቀንድ ያላትን ተፅዕኖ ይበልጥ የሚያጠናክር ነው። በተለይ በቀይ ባህርና በሕንድ ውቅያኖስ አካባቢ ያለውን የሀይል ሚዛን ሊቀይረው እንደሚችል ተገምቷል።
#getu #turkeysomalia #oilexploration #chagribey #energygeopolitics #hornofafrica #mogadishu #blueeconomy #strategicpartnership #ቱርክ #ሶማሊያ #ነዳጅ #ኢነርጂ #አፍሪካቀንድ #ጌጡተመስገን #getutemesge
5 months ago
እስራኤል በሶማሊላንድ ልትመሰርት ያሰበችው የጦር ሰፈር በሶማሊያ ከፍተኛ ተቃውሞ ገጠመው
#ethiopia | በቀጣናው አዲስ የጂኦ-ፖለቲካዊ ሽኩቻ ቀስቅሷል የተባለው የእስራኤል የጦር ሰፈር ግንባታ ዕቅድ፣ በሶማሊያ መንግሥት በኩል ጠንካራ ማስጠንቀቂያ ተሰጥቶበታል። ሶማሊያ ግዛቷ "በውጭ ሀገራት ግጭቶች" ውስጥ መካተት እንደሌለበት አሳስባለች።
የጦር ሰፈሩ ስልታዊ ጠቀሜታ
ይህ የታቀደው የጦር ሰፈር በኤደን ባሕረ ሰላጤ ማዶ፣ ከየመን ፊት ለፊት የሚገኝ ሲሆን ለእስራኤል የሚከተሉትን ስልታዊ ዕድሎች ይሰጣል ተብሏል፦
* የሁቲ አማጺያን ላይ የአየር ጥቃት ለመሰንዘር የቀረበ መነሻ ይሆናል።
* በኢራን እና በሊባኖስ ለሚገኙት የሄዝቦላህ ኃይሎች ቅርብ የሆነ የክትትል ነጥብ ያደርጋታል።
* እስራኤል በአሁኑ ወቅት እያካሄደች ላለው ጦርነት እንደ ተጨማሪ ስልታዊ የጥቃት ማዕከል ያገለግላል።
የሶማሊላንድ እና የእስራኤል አዲሱ ወዳጅነት
ባለፈው ታህሳስ ወር እስራኤል የሶማሊላንድን ነጻነት ዕውቅና በመስጠት የመጀመሪያዋ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት አባል ሀገር ሆናለች። ይህን ተከትሎም፦
* ሁለቱ ወገኖች ጠንካራ ዲፕሎማሲያዊ አጋርነት መስርተዋል።
* የሶማሊላንድ ባለሥልጣናት እስራኤል በግዛታቸው ላይ የጦር ሰፈር እንድትገነባ የሚቀርብላቸውን ጥያቄ ውድቅ እንደማያደርጉ በየካቲት ወር መጀመሪያ ላይ ፍንጭ ሰጥተዋል።
የሶማሊያ ስጋት
ሶማሊላንድን እንደ ራሷ ግዛት የምትቆጥረው ሶማሊያ፣ ይህ እርምጃ የሀገሪቱን ሉዓላዊነት የሚጋፋ እና ቀጣናውን ለማያባራ ግጭት አሳልፎ የሚሰጥ መሆኑን በመግለጽ ስጋቷን እየገለጸች ትገኛለች።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #somalia #somaliland #israel #middleeastpolitics #geopolitics #hornofafrica #securityupdate
#ethiopia | በቀጣናው አዲስ የጂኦ-ፖለቲካዊ ሽኩቻ ቀስቅሷል የተባለው የእስራኤል የጦር ሰፈር ግንባታ ዕቅድ፣ በሶማሊያ መንግሥት በኩል ጠንካራ ማስጠንቀቂያ ተሰጥቶበታል። ሶማሊያ ግዛቷ "በውጭ ሀገራት ግጭቶች" ውስጥ መካተት እንደሌለበት አሳስባለች።
የጦር ሰፈሩ ስልታዊ ጠቀሜታ
ይህ የታቀደው የጦር ሰፈር በኤደን ባሕረ ሰላጤ ማዶ፣ ከየመን ፊት ለፊት የሚገኝ ሲሆን ለእስራኤል የሚከተሉትን ስልታዊ ዕድሎች ይሰጣል ተብሏል፦
* የሁቲ አማጺያን ላይ የአየር ጥቃት ለመሰንዘር የቀረበ መነሻ ይሆናል።
* በኢራን እና በሊባኖስ ለሚገኙት የሄዝቦላህ ኃይሎች ቅርብ የሆነ የክትትል ነጥብ ያደርጋታል።
* እስራኤል በአሁኑ ወቅት እያካሄደች ላለው ጦርነት እንደ ተጨማሪ ስልታዊ የጥቃት ማዕከል ያገለግላል።
የሶማሊላንድ እና የእስራኤል አዲሱ ወዳጅነት
ባለፈው ታህሳስ ወር እስራኤል የሶማሊላንድን ነጻነት ዕውቅና በመስጠት የመጀመሪያዋ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት አባል ሀገር ሆናለች። ይህን ተከትሎም፦
* ሁለቱ ወገኖች ጠንካራ ዲፕሎማሲያዊ አጋርነት መስርተዋል።
* የሶማሊላንድ ባለሥልጣናት እስራኤል በግዛታቸው ላይ የጦር ሰፈር እንድትገነባ የሚቀርብላቸውን ጥያቄ ውድቅ እንደማያደርጉ በየካቲት ወር መጀመሪያ ላይ ፍንጭ ሰጥተዋል።
የሶማሊያ ስጋት
ሶማሊላንድን እንደ ራሷ ግዛት የምትቆጥረው ሶማሊያ፣ ይህ እርምጃ የሀገሪቱን ሉዓላዊነት የሚጋፋ እና ቀጣናውን ለማያባራ ግጭት አሳልፎ የሚሰጥ መሆኑን በመግለጽ ስጋቷን እየገለጸች ትገኛለች።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #somalia #somaliland #israel #middleeastpolitics #geopolitics #hornofafrica #securityupdate
Sponsored by
Surafel
5 months ago
እስራኤል ወደ ኢትዮጵያ ፤ ህንድ ወደ እስራኤል
#ethiopia | በአፍሪካ ቀንድ ያለው ጂኦ-ፖለቲካዊ ትኩሳት በጨመረበት በዚህ ወቅት፣ የቀጠናውን የኃይል ሚዛን ሊቀይሩ የሚችሉ ሁለት ታላላቅ ጉዞዎች የዓለምን ትኩረት ስበዋል።
የሄርዞግ የአዲስ አበባ ጉዞ
የእስራኤል ፕሬዚዳንት ኢሳክ ሄርዞግ ከጥቂት ሰዓታት በኋላ አዲስ አበባ ይገባሉ። የፕሬዚዳንቱ ጉብኝት ኢትዮጵያ በቀጠናው ካለባት ወቅታዊ ውጥረት እና እስራኤል በአፍሪካ ያላትን ተሰሚነት ለማሳደግ ከምትቀይሰው ስትራቴጂ ጋር ተዳምሮ ትልቅ ትርጉም ተሰጥቶታል።
የጠቅላይ ሚኒስትር ሞዲ ወደ ቴል አቪቭ ማቅናት
በተመሳሳይ ዕለት የህንድ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ ወደ እስራኤል የሚያደርጉት ጉዞ ሌላኛው የዜና አውታሮች ትኩረት ነው። የህንድ እና የእስራኤል ወዳጅነት መጠናከር በኤዥያ እና በመካከለኛው ምስራቅ ያለውን ፖለቲካዊ ይዘት እንደሚቀይረው ይታመናል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ
#ethiopia #israel #india #diplomacy #hornofafrica #geopolitics #isaacherzog #narendramodi_primeminister
#ethiopia | በአፍሪካ ቀንድ ያለው ጂኦ-ፖለቲካዊ ትኩሳት በጨመረበት በዚህ ወቅት፣ የቀጠናውን የኃይል ሚዛን ሊቀይሩ የሚችሉ ሁለት ታላላቅ ጉዞዎች የዓለምን ትኩረት ስበዋል።
የሄርዞግ የአዲስ አበባ ጉዞ
የእስራኤል ፕሬዚዳንት ኢሳክ ሄርዞግ ከጥቂት ሰዓታት በኋላ አዲስ አበባ ይገባሉ። የፕሬዚዳንቱ ጉብኝት ኢትዮጵያ በቀጠናው ካለባት ወቅታዊ ውጥረት እና እስራኤል በአፍሪካ ያላትን ተሰሚነት ለማሳደግ ከምትቀይሰው ስትራቴጂ ጋር ተዳምሮ ትልቅ ትርጉም ተሰጥቶታል።
የጠቅላይ ሚኒስትር ሞዲ ወደ ቴል አቪቭ ማቅናት
በተመሳሳይ ዕለት የህንድ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ ወደ እስራኤል የሚያደርጉት ጉዞ ሌላኛው የዜና አውታሮች ትኩረት ነው። የህንድ እና የእስራኤል ወዳጅነት መጠናከር በኤዥያ እና በመካከለኛው ምስራቅ ያለውን ፖለቲካዊ ይዘት እንደሚቀይረው ይታመናል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ
#ethiopia #israel #india #diplomacy #hornofafrica #geopolitics #isaacherzog #narendramodi_primeminister
6 months ago
"ቱርክ በሶማሊያ የጠፈር ጣቢያ ልትገነባ ነው"
የቱርክ የጦር ዝሆን በሞቃዲሾ የአንካራ ስትራቴጂካዊ ጥልቀት ወይንስ አዲስ የአፍሪካ ቀንድ ወታደራዊ ሽኩቻ?
[የኔታ ሚዲያ - ሞቃዲሾ]
በምስራቅ አፍሪካ ቀንድ የፖለቲካ ትኩሳት በጨመረበት በዚህ ወቅት ቱርክ እጅግ ዘመናዊ የሆኑ የጦር ታንኮችን እና የኤፍ-16 (F-16) ተዋጊ ጄቶችን ወደ ሶማሊያ ዋና ከተማ ሞቃዲሾ ማስገባቷ ተሰምቷል። ይህ እርምጃ በክልሉ ያለውን ወታደራዊ ሚዛን ሊቀይር የሚችል ትልቅ ክስተት ተደርጎ ተወስዷል።
ባለፈው ቅዳሜና እሁድ በማህበራዊ ሚዲያዎች ላይ በስፋት በተሰራጩ ተንቀሳቃሽ ምስሎች የቱርክ የባህር ኃይል መርከቦች ግዙፍ የጦር ታንኮችን በሞቃዲሾ ወደብ ሲያራግፉ ታይተዋል።
ከጥቂት ቀናት በፊት ደግሞ የቱርክ የጦር ጄቶች በሶማሊያ ሰማይ ላይ ሲያንዣብቡ መታየታቸው አንካራ በሶማሊያ ያላትን ወታደራዊ አሻራ ወደ አዲስ ምዕራፍ ማሸጋገሯን ማሳያ ሆኗል።
የየኔታ ሚዲያ የዜና ክፍል ጉዳዩን ሲመረምር የቱርክ ግዙፍ ወታደራዊ ዝግጅት ከሦስት ዋና ዋና ስትራቴጂካዊ ግቦች ጋር የተያያዘ መሆኑን ተረድቷል
ቱርክ በሶማሊያ ምድር ላይ የሳተላይት መተኮሻ (Spaceport) እና የሚሳኤል መፈተኛ ጣቢያ ለመገንባት በቢሊዮን የሚቆጠር ዶላር መድባለች። ይህንን ውድ ፕሮጀክት ከአል-ሸባብ ጥቃት ለመከላከል ታንክና ጄት የግድ አስፈላጊዎቿ ናቸው።
በቅርቡ ቱርክ በሶማሊያ ባህር ዳርቻ የነዳጅ ቁፋሮ ለመጀመር ከሞቃዲሾ ጋር ስምምነት ተፈራርማለች። ይህንን የኢኮኖሚ ጥቅም ለማስከበር የባህርና የየብስ ኃይሏን እያጠናከረች ትገኛለች።
ኢትዮጵያ ከሶማሊላንድ ጋር የተፈራረመችውን የመግባቢያ ሰነድ ተከትሎ ቱርክ ከሶማሊያ ጎን በመቆም በባህር ዳርቻውና በየብሱ ላይ ያላትን ተጽዕኖ በማሳደግ የቀጠናው ቁልፍ ተዋናይ ለመሆን እየጣረች መሆኑ ይነገራል።
የአል-ሸባብ ስጋት እና የ"ጎርጎር" ኃይሎች
እንደ የደህንነት ምንጮች ገለጻ እነዚህ የቱርክ ጦር መሣሪያዎች በታችኛው ሸበሌ እና መካከለኛው ሸበሌ አካባቢ የአል-ሸባብን ይዞታዎች ለመደምሰስ ከሶማሊያ የ"ጎርጎር" (Gorgor) ልዩ ኃይሎች ጋር በቅንጅት ስራ ይጀምራሉ።
ይሁን እንጂ ኤፍ-16 ጄቶቹ በቱርክ መኮንኖች ቁጥጥር ስር መሆናቸው ጉዳዩ ከሽብርተኝነት መከላከል ባለፈ የረጅም ጊዜ ስትራቴጂካዊ ይዘት እንዳለው ያመላክታል።
የቱርክ ወታደራዊ መስፋፋት ለሶማሊያ መንግስት የደህንነት ዋስትና ቢሆንም ለጎረቤት ሀገራት ግን "አንካራ በአፍሪካ ቀንድ ምን እያሰበች ነው?" የሚል ስጋት ማጫሩ አልቀረም።
የየኔታ ሚዲያ ጉዳዩን በቅርበት መከታተሉን ይቀጥላል።
የኔታ ሚዲያ - እውነታውን ለናንተ!
#yenetamedia #turkeysomalia #hornofafrica
የቱርክ የጦር ዝሆን በሞቃዲሾ የአንካራ ስትራቴጂካዊ ጥልቀት ወይንስ አዲስ የአፍሪካ ቀንድ ወታደራዊ ሽኩቻ?
[የኔታ ሚዲያ - ሞቃዲሾ]
በምስራቅ አፍሪካ ቀንድ የፖለቲካ ትኩሳት በጨመረበት በዚህ ወቅት ቱርክ እጅግ ዘመናዊ የሆኑ የጦር ታንኮችን እና የኤፍ-16 (F-16) ተዋጊ ጄቶችን ወደ ሶማሊያ ዋና ከተማ ሞቃዲሾ ማስገባቷ ተሰምቷል። ይህ እርምጃ በክልሉ ያለውን ወታደራዊ ሚዛን ሊቀይር የሚችል ትልቅ ክስተት ተደርጎ ተወስዷል።
ባለፈው ቅዳሜና እሁድ በማህበራዊ ሚዲያዎች ላይ በስፋት በተሰራጩ ተንቀሳቃሽ ምስሎች የቱርክ የባህር ኃይል መርከቦች ግዙፍ የጦር ታንኮችን በሞቃዲሾ ወደብ ሲያራግፉ ታይተዋል።
ከጥቂት ቀናት በፊት ደግሞ የቱርክ የጦር ጄቶች በሶማሊያ ሰማይ ላይ ሲያንዣብቡ መታየታቸው አንካራ በሶማሊያ ያላትን ወታደራዊ አሻራ ወደ አዲስ ምዕራፍ ማሸጋገሯን ማሳያ ሆኗል።
የየኔታ ሚዲያ የዜና ክፍል ጉዳዩን ሲመረምር የቱርክ ግዙፍ ወታደራዊ ዝግጅት ከሦስት ዋና ዋና ስትራቴጂካዊ ግቦች ጋር የተያያዘ መሆኑን ተረድቷል
ቱርክ በሶማሊያ ምድር ላይ የሳተላይት መተኮሻ (Spaceport) እና የሚሳኤል መፈተኛ ጣቢያ ለመገንባት በቢሊዮን የሚቆጠር ዶላር መድባለች። ይህንን ውድ ፕሮጀክት ከአል-ሸባብ ጥቃት ለመከላከል ታንክና ጄት የግድ አስፈላጊዎቿ ናቸው።
በቅርቡ ቱርክ በሶማሊያ ባህር ዳርቻ የነዳጅ ቁፋሮ ለመጀመር ከሞቃዲሾ ጋር ስምምነት ተፈራርማለች። ይህንን የኢኮኖሚ ጥቅም ለማስከበር የባህርና የየብስ ኃይሏን እያጠናከረች ትገኛለች።
ኢትዮጵያ ከሶማሊላንድ ጋር የተፈራረመችውን የመግባቢያ ሰነድ ተከትሎ ቱርክ ከሶማሊያ ጎን በመቆም በባህር ዳርቻውና በየብሱ ላይ ያላትን ተጽዕኖ በማሳደግ የቀጠናው ቁልፍ ተዋናይ ለመሆን እየጣረች መሆኑ ይነገራል።
የአል-ሸባብ ስጋት እና የ"ጎርጎር" ኃይሎች
እንደ የደህንነት ምንጮች ገለጻ እነዚህ የቱርክ ጦር መሣሪያዎች በታችኛው ሸበሌ እና መካከለኛው ሸበሌ አካባቢ የአል-ሸባብን ይዞታዎች ለመደምሰስ ከሶማሊያ የ"ጎርጎር" (Gorgor) ልዩ ኃይሎች ጋር በቅንጅት ስራ ይጀምራሉ።
ይሁን እንጂ ኤፍ-16 ጄቶቹ በቱርክ መኮንኖች ቁጥጥር ስር መሆናቸው ጉዳዩ ከሽብርተኝነት መከላከል ባለፈ የረጅም ጊዜ ስትራቴጂካዊ ይዘት እንዳለው ያመላክታል።
የቱርክ ወታደራዊ መስፋፋት ለሶማሊያ መንግስት የደህንነት ዋስትና ቢሆንም ለጎረቤት ሀገራት ግን "አንካራ በአፍሪካ ቀንድ ምን እያሰበች ነው?" የሚል ስጋት ማጫሩ አልቀረም።
የየኔታ ሚዲያ ጉዳዩን በቅርበት መከታተሉን ይቀጥላል።
የኔታ ሚዲያ - እውነታውን ለናንተ!
#yenetamedia #turkeysomalia #hornofafrica
7 months ago
"ቡድኖቹ ለሶማሊላንድ እውቅና መንገድ ከፍተዋል"ፕሬዝዳንት ሀሰን ሼክ መሀሙድ
#ethiopia | የሶማሊያው ፕሬዝዳንት ሀሰን ሼክ መሀሙድ፣ አሸባሪ ቡድኖቹ አልሸባብና ISIL የሶማሊያን ሕዝብ ደህንነትና ኑሮ በማውደም ረገድ ቀዳሚ ተጠያቂዎች መሆናቸውን ገለጹ።
ፕሬዝዳንቱ ለአልጀዚራ በሰጡት ልዩ ቃለ
ምልልስ እንዳመለከቱት፤ እነዚህ አሸባሪ ቡድኖች በሶማሊያ ውስጥ የሚፈጥሩት አለመረጋጋትና ውድመት ሀገሪቱን ለውጭ ጣልቃ ገብነትና ለተለያዩ የፖለቲካ ቀውሶች አጋልጧታል::
ፕሬዝዳንት ስለ ሰሞኑን ሁኔታ ምን አሉ 🔎
ፕሬዝዳንት ሀሰን ሼክ መሀሙድ በንግግራቸው ውስጥ ትኩረት የሚስብ ወቀሳ ሰንዝረዋል። የአሸባሪ ቡድኖቹ እንቅስቃሴ ሀገሪቱን በማዳከም "እስራኤል ለሶማሊላንድ እውቅና እንድትሰጥ በር ከፍተዋል" ሲሉ ከሰዋል። ይህም ቡድኖቹ ከሚያደርሱት ቀጥተኛ የጥፋት እርምጃ ባሻገር፣ ለሀገሪቱ ሉዓላዊነትና አንድነት ስጋት መሆናቸውን አመልክተዋል።
ሶማሊያ አልሸባብን ከሀገሪቱ ሙሉ በሙሉ ለማጥፋት መጠነ ሰፊ ወታደራዊ ዘመቻ እያካሄደች በምትገኝበት በዚህ ወቅት፣ የፕሬዝዳንቱ መግለጫ ቡድኖቹ በሀገሪቱ ጂኦ-ፖለቲካ ላይ እያሳደሩት ያለውን ተጽዕኖ በግልጽ ያሳየ መሆኑ ተመልክቷል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#somalia #hassansheikhmohamud #alshabaab #isil #somaliland #regionalsecurity #aljazeera #hornofafrica
#ethiopia | የሶማሊያው ፕሬዝዳንት ሀሰን ሼክ መሀሙድ፣ አሸባሪ ቡድኖቹ አልሸባብና ISIL የሶማሊያን ሕዝብ ደህንነትና ኑሮ በማውደም ረገድ ቀዳሚ ተጠያቂዎች መሆናቸውን ገለጹ።
ፕሬዝዳንቱ ለአልጀዚራ በሰጡት ልዩ ቃለ
ምልልስ እንዳመለከቱት፤ እነዚህ አሸባሪ ቡድኖች በሶማሊያ ውስጥ የሚፈጥሩት አለመረጋጋትና ውድመት ሀገሪቱን ለውጭ ጣልቃ ገብነትና ለተለያዩ የፖለቲካ ቀውሶች አጋልጧታል::
ፕሬዝዳንት ስለ ሰሞኑን ሁኔታ ምን አሉ 🔎
ፕሬዝዳንት ሀሰን ሼክ መሀሙድ በንግግራቸው ውስጥ ትኩረት የሚስብ ወቀሳ ሰንዝረዋል። የአሸባሪ ቡድኖቹ እንቅስቃሴ ሀገሪቱን በማዳከም "እስራኤል ለሶማሊላንድ እውቅና እንድትሰጥ በር ከፍተዋል" ሲሉ ከሰዋል። ይህም ቡድኖቹ ከሚያደርሱት ቀጥተኛ የጥፋት እርምጃ ባሻገር፣ ለሀገሪቱ ሉዓላዊነትና አንድነት ስጋት መሆናቸውን አመልክተዋል።
ሶማሊያ አልሸባብን ከሀገሪቱ ሙሉ በሙሉ ለማጥፋት መጠነ ሰፊ ወታደራዊ ዘመቻ እያካሄደች በምትገኝበት በዚህ ወቅት፣ የፕሬዝዳንቱ መግለጫ ቡድኖቹ በሀገሪቱ ጂኦ-ፖለቲካ ላይ እያሳደሩት ያለውን ተጽዕኖ በግልጽ ያሳየ መሆኑ ተመልክቷል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#somalia #hassansheikhmohamud #alshabaab #isil #somaliland #regionalsecurity #aljazeera #hornofafrica
7 months ago
የእስራኤል እውቅና እና የሞቃዲሾ ቁጣ፦ የሶማሊያ ሉዓላዊነት በፈተና ላይ
#ethiopia | የእስራኤል መንግስት ሶማሊላንድን እንደ ገለልተኛ ሀገር እውቅና ለመስጠት መወሰኑን ተከትሎ፣ በሶማሊያ ዋና ከተማ ሞቃዲሾ ታላቅ የተቃውሞ ሰልፍ ተካሄደ። በሺዎች የሚቆጠሩ ሶማሊያውያን አደባባይ በመውጣት "ሶማሊያ አትከፋፈልም!" በሚሉ መፈክሮች የእስራኤልን ውሳኔ በጽኑ ኮንነዋል።
📢 የሰልፈኞቹ ድምፅ እና ስሜት
እሁድ ዕለት በሞቃዲሾ ጎዳናዎች የተሰሙት ድምፆች የሀገሪቱን አንድነት የሚደግፉ ነበሩ። ሰልፈኞች የእስራኤልን ውሳኔ በሶማሊያ ሉዓላዊነት ላይ የተሰነዘረ "ግልጽ ጥቃት" ሲሉ ጠርተውታል።
መሀመድ አቦር (ሰልፈኛ)፦ "ለእስራኤልም ሆነ ለሌላ ሀገር የምንሰጠው መሬት የለም፤ ሶማሊያ አንድ ናት!"
አብዲ ኢስማኢል (ተቃዋሚ)፦ ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ይህንን ድርጊት እንዲያወግዝ ጥሪ አቅርቧል።
🌍 ታሪካዊ ውሳኔ እና የቀጠናው ስጋት
እስራኤል ባለፈው አርብ ለሶማሊላንድ እውቅና መስጠቷን ተከትሎ፣ ሶማሊላንድን እንደ ሀገር የተቀበለች የመጀመሪያዋ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት (UN) አባል ሀገር ሆናለች። ይህ እርምጃ ግን ቀጠናዊ ውጥረትን ቀስቅሷል፦
የሶማሊያ መንግስት፦ ግዛቴ ተደፈረ በሚል ከፍተኛ ተቃውሞ እያሰማ ይገኛል።
ቱርኪዬ፦ የሶማሊያ የቅርብ ወዳጅ በመሆኗ ድርጊቱን በጽኑ ኮንናለች።
የአካባቢው ሀገራት፦ ውሳኔው በአፍሪካ ቀንድ ተጨማሪ አለመረጋጋት ሊፈጥር ይችላል የሚል ስጋት አላቸው።
📜 ከበስተጀርባ...
ሶማሊላንድ በ1991 ከሶማሊያ መገንጠሏን ብታውጅም፣ ለሦስት አስርት ዓመታት ዓለም አቀፍ እውቅና ፍለጋ ላይ ትገኛለች። ምንም እንኳን የራሷ የሆነ አስተዳደር፣ የጸጥታ ኃይል እና የገንዘብ ሥርዓት ቢኖራትም፣ የሞቃዲሾ መንግስት ግዛቴን አልለቅም በማለት እስካሁን ሲከራከር ቆይቷል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#somalia #somaliland #israel #mogadishu #geopolitics #hornofafrica #diplomacy #breakingnews #ethiopia
#ethiopia | የእስራኤል መንግስት ሶማሊላንድን እንደ ገለልተኛ ሀገር እውቅና ለመስጠት መወሰኑን ተከትሎ፣ በሶማሊያ ዋና ከተማ ሞቃዲሾ ታላቅ የተቃውሞ ሰልፍ ተካሄደ። በሺዎች የሚቆጠሩ ሶማሊያውያን አደባባይ በመውጣት "ሶማሊያ አትከፋፈልም!" በሚሉ መፈክሮች የእስራኤልን ውሳኔ በጽኑ ኮንነዋል።
📢 የሰልፈኞቹ ድምፅ እና ስሜት
እሁድ ዕለት በሞቃዲሾ ጎዳናዎች የተሰሙት ድምፆች የሀገሪቱን አንድነት የሚደግፉ ነበሩ። ሰልፈኞች የእስራኤልን ውሳኔ በሶማሊያ ሉዓላዊነት ላይ የተሰነዘረ "ግልጽ ጥቃት" ሲሉ ጠርተውታል።
መሀመድ አቦር (ሰልፈኛ)፦ "ለእስራኤልም ሆነ ለሌላ ሀገር የምንሰጠው መሬት የለም፤ ሶማሊያ አንድ ናት!"
አብዲ ኢስማኢል (ተቃዋሚ)፦ ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ይህንን ድርጊት እንዲያወግዝ ጥሪ አቅርቧል።
🌍 ታሪካዊ ውሳኔ እና የቀጠናው ስጋት
እስራኤል ባለፈው አርብ ለሶማሊላንድ እውቅና መስጠቷን ተከትሎ፣ ሶማሊላንድን እንደ ሀገር የተቀበለች የመጀመሪያዋ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት (UN) አባል ሀገር ሆናለች። ይህ እርምጃ ግን ቀጠናዊ ውጥረትን ቀስቅሷል፦
የሶማሊያ መንግስት፦ ግዛቴ ተደፈረ በሚል ከፍተኛ ተቃውሞ እያሰማ ይገኛል።
ቱርኪዬ፦ የሶማሊያ የቅርብ ወዳጅ በመሆኗ ድርጊቱን በጽኑ ኮንናለች።
የአካባቢው ሀገራት፦ ውሳኔው በአፍሪካ ቀንድ ተጨማሪ አለመረጋጋት ሊፈጥር ይችላል የሚል ስጋት አላቸው።
📜 ከበስተጀርባ...
ሶማሊላንድ በ1991 ከሶማሊያ መገንጠሏን ብታውጅም፣ ለሦስት አስርት ዓመታት ዓለም አቀፍ እውቅና ፍለጋ ላይ ትገኛለች። ምንም እንኳን የራሷ የሆነ አስተዳደር፣ የጸጥታ ኃይል እና የገንዘብ ሥርዓት ቢኖራትም፣ የሞቃዲሾ መንግስት ግዛቴን አልለቅም በማለት እስካሁን ሲከራከር ቆይቷል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#somalia #somaliland #israel #mogadishu #geopolitics #hornofafrica #diplomacy #breakingnews #ethiopia
Sponsored by
Surafel
Comments