10 days ago
የኢትዮጵያ የፀጥታና ደህንነት ኃይል ግንባታ | ከ2014ቱ የመንግሥት ቃል እስከ ዛሬው ስኬት
#ebcdotstream #ethiopiansecurity #nationalsecurity #pmabiyahmed #ethiopiandefense #securityreform
" target="_blank" class="inline-link">https://new-en.yenevibe.co...
#ebcdotstream #ethiopiansecurity #nationalsecurity #pmabiyahmed #ethiopiandefense #securityreform
" target="_blank" class="inline-link">https://new-en.yenevibe.co...
28 days ago
የኢትዮጵያ የደኅንነት እና የፀጥታ ተቋማት ሁለንተናዊ አቅም
**************************
ኢትዮጵያ ታሪካዊ ክብሯን እና የሕዝቦቿን ሰላም ለማስጠበቅ የገነባቻቸው የደኅንነት እና የፀጥታ ተቋማት በማንኛውም ዓይነት የውስጥም ሆነ የውጭ ጠላት ሤራ የማትበገር እና የማትሸበር ጽኑ ሀገር መሆኗን በተግባር እያሳዩ ይገኛሉ።
ይህ አስተማማኝ አቅም የተገነባው ከሀገር መከላከያ ባሻገር ዘመኑ በደረሰበት ከፍተኛ የቴክኖሎጂ እና የሥልጠና ልክ ራሳቸውን ባደራጁ ልዩ ልዩ የደኅንነት፣ የቴክኖሎጂ እና የስትራቴጂክ ተቋማት ጥምረት ነው።
በዚህ ዘመናዊ የደኅንነት መዋቅር ውስጥ ግንባር ቀደም ተጠቃሽ የሆነው የኢፌዴሪ አየር ኃይል የላቁ የረጅም ርቀት ሚሳኤሎችን እና ዓለም አቀፍ ደረጃቸውን የጠበቁ ስልታዊ ድሮኖችን በመታጠቅ የአየር ክልሉ ፍፁም የማይደፈር አድርጎታል።
ከዚህ ጎን ለጎን የኢትዮጵያ ባሕር ኃይል የኢትዮጵያን የወደፊት ላይ ጥቅም እና ቀጣናዊ ደኅንነት በአስተማማኝ ሁኔታ ለመጠበቅ ሌት ተቀን እየተጋ የሚገኝ ስልታዊ ተቋም ነው።
የዘመኑ ጦርነት ከሜዳ ባለፈ በቴክኖሎጂ የሚመራ በመሆኑ በሳይበር ምህዳር ኢትዮጵያን ለመጠበቅ የኢንፎርሜሽን መረብ ደኅንነት አስተዳደር (INSA) እና የስትራቴጂክ መረጃዎችን አስቀድሞ በመተንተን ሴራዎችን የሚያከሽፈው የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት (NISS) ሌሎቹ የኢትዮጵያ የጀርባ አጥንቶች ናቸው።
እነዚህ ተቋማት የሀገርን የዲጂታል ሉዓላዊነት የባንክ እና የኮሙኒኬሽን መዋቅሮችን ከሳይበር ጥቃት ከመታደግ ባለፈ ጠላቶች የሚነዙትን የሥነልቦና ጦርነት እና ድብቅ ሤራዎች አስቀድመው በማምከን ረገድ ወደር የለሽ አቅም ገንብተዋል።
ይህ የተቀናጀ የተቋማት ግንባታ ኢትዮጵያ በምንም ዓይነት ሁኔታ ውስጥ ብትሆን የማትነቃነቅ በልጆቿ ጥበብ እና ፅናት የምትመራ መሆኗን በተግባር ያረጋገጠ እና ለትውልድ የሚተርፍ ታላቅ ሀገራዊ ኩራት ነው።
በሃና ምንዳሁን
#ethiopia #ebc #ebcdotstream #nationalsecurity #airforce #maritimedefense #insa #cybersecurity #ethiopiadefends
**************************
ኢትዮጵያ ታሪካዊ ክብሯን እና የሕዝቦቿን ሰላም ለማስጠበቅ የገነባቻቸው የደኅንነት እና የፀጥታ ተቋማት በማንኛውም ዓይነት የውስጥም ሆነ የውጭ ጠላት ሤራ የማትበገር እና የማትሸበር ጽኑ ሀገር መሆኗን በተግባር እያሳዩ ይገኛሉ።
ይህ አስተማማኝ አቅም የተገነባው ከሀገር መከላከያ ባሻገር ዘመኑ በደረሰበት ከፍተኛ የቴክኖሎጂ እና የሥልጠና ልክ ራሳቸውን ባደራጁ ልዩ ልዩ የደኅንነት፣ የቴክኖሎጂ እና የስትራቴጂክ ተቋማት ጥምረት ነው።
በዚህ ዘመናዊ የደኅንነት መዋቅር ውስጥ ግንባር ቀደም ተጠቃሽ የሆነው የኢፌዴሪ አየር ኃይል የላቁ የረጅም ርቀት ሚሳኤሎችን እና ዓለም አቀፍ ደረጃቸውን የጠበቁ ስልታዊ ድሮኖችን በመታጠቅ የአየር ክልሉ ፍፁም የማይደፈር አድርጎታል።
ከዚህ ጎን ለጎን የኢትዮጵያ ባሕር ኃይል የኢትዮጵያን የወደፊት ላይ ጥቅም እና ቀጣናዊ ደኅንነት በአስተማማኝ ሁኔታ ለመጠበቅ ሌት ተቀን እየተጋ የሚገኝ ስልታዊ ተቋም ነው።
የዘመኑ ጦርነት ከሜዳ ባለፈ በቴክኖሎጂ የሚመራ በመሆኑ በሳይበር ምህዳር ኢትዮጵያን ለመጠበቅ የኢንፎርሜሽን መረብ ደኅንነት አስተዳደር (INSA) እና የስትራቴጂክ መረጃዎችን አስቀድሞ በመተንተን ሴራዎችን የሚያከሽፈው የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት (NISS) ሌሎቹ የኢትዮጵያ የጀርባ አጥንቶች ናቸው።
እነዚህ ተቋማት የሀገርን የዲጂታል ሉዓላዊነት የባንክ እና የኮሙኒኬሽን መዋቅሮችን ከሳይበር ጥቃት ከመታደግ ባለፈ ጠላቶች የሚነዙትን የሥነልቦና ጦርነት እና ድብቅ ሤራዎች አስቀድመው በማምከን ረገድ ወደር የለሽ አቅም ገንብተዋል።
ይህ የተቀናጀ የተቋማት ግንባታ ኢትዮጵያ በምንም ዓይነት ሁኔታ ውስጥ ብትሆን የማትነቃነቅ በልጆቿ ጥበብ እና ፅናት የምትመራ መሆኗን በተግባር ያረጋገጠ እና ለትውልድ የሚተርፍ ታላቅ ሀገራዊ ኩራት ነው።
በሃና ምንዳሁን
#ethiopia #ebc #ebcdotstream #nationalsecurity #airforce #maritimedefense #insa #cybersecurity #ethiopiadefends
1 month ago
u12e8u1240u12cdu1235 u121bu12d8u12e3 u1323u1262u12ebu12ceu1279 u12a5u1295u12f4u1275 u1270u1218u1271? | u12a2u1275u12ee u1218u120du1215u1245 |
#ethiomelhik #electionresults #nationalsecurity #egypteritreaconspiracy #publicdecision #sovereigntyprevails ","delight_ranges":[],"image_ranges":[],"inline_style_ranges":[],"aggregated_ranges":[],"ranges":[{"entity":{"__typename":"Hashtag","__isEntity":"Hashtag","url":"https://www.facebook.com/h...
የቀውስ ማዘዣ ጣቢያዎቹ እንዴት ተመቱ? | ኢትዮ መልሕቅ |
#ethiomelhik #electionresults #nationalsecurity #egypteritreaconspiracy #publicdecision #sovereigntyprevails
2 months ago
u12e8u12a8u1230u1228u12cd u1261u12f5u1295 u1328u12abu129d u12e8u1326u122du1290u1275 u12a0u12cbu1305 | Ethio Melhik | TPLF | War Proclamation | #ethiomelhik #nationalsecurity #abiyahmed #berhanujula #tplfcrisis #ethiopianarmy ","delight_ranges":[],"image_ranges":[],"inline_style_ranges":[],"aggregated_ranges":[],"ranges":[{"entity":{"__typename":"Hashtag","__isEntity":"Hashtag","url":"https://www.facebook.com/h...
የከሰረው ቡድን ጨካኝ የጦርነት አዋጅ | Ethio Melhik | TPLF | War Proclamation | #ethiomelhik #nationalsecurity #abiyahmed #berhanujula #tplfcrisis #ethiopianarmy
2 months ago
Safeguarding the dreams of 130 million people requires a modern, tech-driven defense. Ethiopia has built an unshakeable digital and military shield.
#nationalsecurity #digitalshield #ethiopiarising #hornofafrica
2 months ago
ከኢኮኖሚ ዋስትና እስከ ቀጣናዊ ተሰሚነት፦ የባሕር በር ፍላጎት እና የኢትዮጵያ ስትራቴጂያዊ ጥቅሞች
************************
አንድ ሀገር የባሕር በር ማግኘቱ ከቀላል የንግድ ልውውጥ ባለፈ፣ የፖለቲካ ነፃነቱ፣ የኢኮኖሚ ዋስትናው እና የብሔራዊ ደኅንነቱ ማረጋገጫ ነው።
ኢትዮጵያ ካላት ግዙፍ የሕዝብ ቁጥር እና ፈጣን ዕድገት እያስመዘገበ ከሚገኘው ኢኮኖሚዋ አንጻር፣ ቀጥተኛ የባሕር በር ማጣቷ በሉዓላዊነቷ እና በረጅም ጊዜ ስትራቴጂያዊ ጥቅሟ ላይ ከፍተኛ ተፅዕኖ አለው።
በመሆኑም የባሕር በር ጥያቄ የቅንጦት ጉዳይ ሳይሆን፣ የሀገራችንን ቀጣይነት ለማረጋገጥ እና ብሔራዊ ጥቅማችንን ለማስጠበቅ ያለመ የሕልውና ጉዳይ ነው።
ኢትዮጵያ በአሁኑ ወቅት የወጪ እና ገቢ ንግዷን በአንድ ወደብ ብቻ ማካሄዷ ለከፍተኛ ጂኦፖለቲካዊ ስጋት እና ለሎጂስቲክስ መስተጓጎል ተጋላጭ አድርጓታል።
የጅቡቲ ወደብን ለመጠቀም በየዓመቱ የምታወጣው ከ1.5 እስከ 2 ቢሊዮን ዶላር የሚደርስ የውጭ ምንዛሬ በሀገራችን የማክሮ-ኢኮኖሚ መረጋጋት፣ በምርቶች የትርፍ ህዳግ እና በዜጎች የኑሮ ውድነት ላይ ቀጥተኛ ጫና እያሳደረ ይገኛል።
ስለሆነም የራስን የባሕር በር ወይም አስተማማኝ እና ዘላቂ የወደብ አማራጮችን በዲፕሎማሲያዊ መንገድ ማግኘት የሀገር ውስጥ ገበያን ከማረጋጋቱም በላይ፣ ከጎረቤት ሀገራት ጋር የሚኖረንን የኢኮኖሚ ትስስር እና የኃይል ሚዛን በብልሃት ለመምራት ያስችላል።
ሀገራችን እየተገበረችው ላለው ሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያ እና ከግብርና መር ወደ ኢንዱስትሪ መር ኢኮኖሚ ለጀመረችው ሽግግር ስኬት በተለይም እንደ "ኢትዮጵያ ታምርት" ላሉ ብሔራዊ ንቅናቄዎች ውጤታማነት ቀልጣፋና ተደራሽ የሎጂስቲክስ መስመር መኖሩ ወሳኝ ነው።
የባሕር በር ባለቤትነት የሀገር ውስጥ አምራቾች የግብርና እና የኢንዱስትሪ ምርቶቻቸውን በፈጣን ሂደት እና በተመጣጣኝ ወጪ በቀጥታ ወደ ዓለም ገበያ እንዲልኩ ሰፊ ዕድል ይፈጥራል።
ይህ ተወዳዳሪነት ደግሞ የውጭ ቀጥተኛ ኢንቨስትመንትን በስፋት ለመሳብ፣ የኢንዱስትሪ ፓርኮችን የማምረት አቅም ለማሳደግ እና የሀገራችንን የውጭ ምንዛሬ ገቢ በከፍተኛ ደረጃ ለማሳደግ አስተማማኝ ዋስትና ይሆናል።
የባሕር በር መኖር ከኢኮኖሚ ጠቀሜታው ባሻገር ብሔራዊ ደኅንነትን ለማስጠበቅ እና በቀጣናው አስተማማኝ ሰላም ለመገንባት ቁልፍ መሣሪያ ነው።
ኢትዮጵያ በቀይ ባሕር እና በኤደን ባሕረ ሰላጤ አቅራቢያ የሚስተዋሉ የፀጥታ ስጋቶችን፣ የባሕር ላይ ወንበዴነትን እና የዓለም አቀፍ ኃይሎችን የጂኦፖለቲካ ሽኩቻ ለመመከት ዘመናዊ የባሕር ኃይል በከፍተኛ የሰው ኃይል እና ቴክኖሎጂ መልሳ ገንብታለች።
አስተማማኝ የባሕር በር ማግኘት የባሕር ኃይሉን ስምሪት ውጤታማ በማድረግ፣ ሀገራችን በምሥራቅ አፍሪካ እና በቀይ ባሕር የደኅንነት መዋቅር ያላትን ተሰሚነት፣ የድርድር አቅም እና የሰላም አስከባሪነት ሚና በእጅጉ ከፍ ያደርገዋል።
የባሕር በር ጉዳይ የአጭር ጊዜ የፖለቲካ አጀንዳ ሳይሆን፣ ከትውልድ ትውልድ የሚሻገር የኢትዮጵያ የብሔራዊ ጥቅም ማዕቀፍ ነው።
ሀገራችን በዲፕሎማሲያዊ ጥረቶች፣ በጋራ ልማት መርሆዎች፣ በሰላማዊ ድርድር እና በሕጋዊ መንገዶች የባሕር በር ለማግኘት የምታደርገው ጥረት የኢኮኖሚ ጥገኝነትን ለመቀነስ፣ የንግድ መስመሮችን ለማስፋፋት እና የተሟላ ሉዓላዊነትን ለማረጋገጥ የሚደረግ ታሪካዊ እና ስትራቴጂያዊ ሂደት ነው።
በሔዋን ጌታቸው
#ethiopia #seaaccess #redsea #geopolitics #hornofafrica #nationalsecurity #ebc
************************
አንድ ሀገር የባሕር በር ማግኘቱ ከቀላል የንግድ ልውውጥ ባለፈ፣ የፖለቲካ ነፃነቱ፣ የኢኮኖሚ ዋስትናው እና የብሔራዊ ደኅንነቱ ማረጋገጫ ነው።
ኢትዮጵያ ካላት ግዙፍ የሕዝብ ቁጥር እና ፈጣን ዕድገት እያስመዘገበ ከሚገኘው ኢኮኖሚዋ አንጻር፣ ቀጥተኛ የባሕር በር ማጣቷ በሉዓላዊነቷ እና በረጅም ጊዜ ስትራቴጂያዊ ጥቅሟ ላይ ከፍተኛ ተፅዕኖ አለው።
በመሆኑም የባሕር በር ጥያቄ የቅንጦት ጉዳይ ሳይሆን፣ የሀገራችንን ቀጣይነት ለማረጋገጥ እና ብሔራዊ ጥቅማችንን ለማስጠበቅ ያለመ የሕልውና ጉዳይ ነው።
ኢትዮጵያ በአሁኑ ወቅት የወጪ እና ገቢ ንግዷን በአንድ ወደብ ብቻ ማካሄዷ ለከፍተኛ ጂኦፖለቲካዊ ስጋት እና ለሎጂስቲክስ መስተጓጎል ተጋላጭ አድርጓታል።
የጅቡቲ ወደብን ለመጠቀም በየዓመቱ የምታወጣው ከ1.5 እስከ 2 ቢሊዮን ዶላር የሚደርስ የውጭ ምንዛሬ በሀገራችን የማክሮ-ኢኮኖሚ መረጋጋት፣ በምርቶች የትርፍ ህዳግ እና በዜጎች የኑሮ ውድነት ላይ ቀጥተኛ ጫና እያሳደረ ይገኛል።
ስለሆነም የራስን የባሕር በር ወይም አስተማማኝ እና ዘላቂ የወደብ አማራጮችን በዲፕሎማሲያዊ መንገድ ማግኘት የሀገር ውስጥ ገበያን ከማረጋጋቱም በላይ፣ ከጎረቤት ሀገራት ጋር የሚኖረንን የኢኮኖሚ ትስስር እና የኃይል ሚዛን በብልሃት ለመምራት ያስችላል።
ሀገራችን እየተገበረችው ላለው ሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያ እና ከግብርና መር ወደ ኢንዱስትሪ መር ኢኮኖሚ ለጀመረችው ሽግግር ስኬት በተለይም እንደ "ኢትዮጵያ ታምርት" ላሉ ብሔራዊ ንቅናቄዎች ውጤታማነት ቀልጣፋና ተደራሽ የሎጂስቲክስ መስመር መኖሩ ወሳኝ ነው።
የባሕር በር ባለቤትነት የሀገር ውስጥ አምራቾች የግብርና እና የኢንዱስትሪ ምርቶቻቸውን በፈጣን ሂደት እና በተመጣጣኝ ወጪ በቀጥታ ወደ ዓለም ገበያ እንዲልኩ ሰፊ ዕድል ይፈጥራል።
ይህ ተወዳዳሪነት ደግሞ የውጭ ቀጥተኛ ኢንቨስትመንትን በስፋት ለመሳብ፣ የኢንዱስትሪ ፓርኮችን የማምረት አቅም ለማሳደግ እና የሀገራችንን የውጭ ምንዛሬ ገቢ በከፍተኛ ደረጃ ለማሳደግ አስተማማኝ ዋስትና ይሆናል።
የባሕር በር መኖር ከኢኮኖሚ ጠቀሜታው ባሻገር ብሔራዊ ደኅንነትን ለማስጠበቅ እና በቀጣናው አስተማማኝ ሰላም ለመገንባት ቁልፍ መሣሪያ ነው።
ኢትዮጵያ በቀይ ባሕር እና በኤደን ባሕረ ሰላጤ አቅራቢያ የሚስተዋሉ የፀጥታ ስጋቶችን፣ የባሕር ላይ ወንበዴነትን እና የዓለም አቀፍ ኃይሎችን የጂኦፖለቲካ ሽኩቻ ለመመከት ዘመናዊ የባሕር ኃይል በከፍተኛ የሰው ኃይል እና ቴክኖሎጂ መልሳ ገንብታለች።
አስተማማኝ የባሕር በር ማግኘት የባሕር ኃይሉን ስምሪት ውጤታማ በማድረግ፣ ሀገራችን በምሥራቅ አፍሪካ እና በቀይ ባሕር የደኅንነት መዋቅር ያላትን ተሰሚነት፣ የድርድር አቅም እና የሰላም አስከባሪነት ሚና በእጅጉ ከፍ ያደርገዋል።
የባሕር በር ጉዳይ የአጭር ጊዜ የፖለቲካ አጀንዳ ሳይሆን፣ ከትውልድ ትውልድ የሚሻገር የኢትዮጵያ የብሔራዊ ጥቅም ማዕቀፍ ነው።
ሀገራችን በዲፕሎማሲያዊ ጥረቶች፣ በጋራ ልማት መርሆዎች፣ በሰላማዊ ድርድር እና በሕጋዊ መንገዶች የባሕር በር ለማግኘት የምታደርገው ጥረት የኢኮኖሚ ጥገኝነትን ለመቀነስ፣ የንግድ መስመሮችን ለማስፋፋት እና የተሟላ ሉዓላዊነትን ለማረጋገጥ የሚደረግ ታሪካዊ እና ስትራቴጂያዊ ሂደት ነው።
በሔዋን ጌታቸው
#ethiopia #seaaccess #redsea #geopolitics #hornofafrica #nationalsecurity #ebc
Sponsored by
Surafel
6 months ago
አውስትራሊያ ከአይኤስ ጋር ግንኙነት ያላቸውን ዜጎቿን "አልቀበልም" አለች
#ethiopia | የአውስትራሊያ መንግስት በሶሪያ የሚገኙ ዜጎቹን በተመለከተ ያለውን ጠንካራ አቋም ገልጿል። ጠቅላይ ሚኒስትር አንቶኒ አልባኔዝ እንደተናገሩት፣ ማንኛውም በሶሪያ የሚገኝ አውስትራሊያዊ ከአሸባሪው አይኤስ ጋር ንክኪ ካለው ወደ አውስትራሊያ የመግባት ተስፋው ዝቅተኛ ነው።
የምርመራ ሂደት እና ቅድመ ሁኔታዎች
በቅርቡ ከሶሪያ እስር ቤቶች የተፈቱ 34 አውስትራሊያውያንን አስመልክቶ ጠቅላይ ሚኒስትሩ የሚከተሉትን ነጥቦች አንስተዋል፦
* ጥብቅ ምርመራ፦ ማንኛውም ግለሰብ ከመመለሱ በፊት አስፈላጊው የደህንነት ምርመራ ይደረግበታል።
* ርዕዮተ-ዓለም፦ "የአይኤስን አክራሪ ርዕዮተ-ዓለም የደገፉ ግለሰቦችን በጭራሽ አንቀበልም" ሲሉ አልባኔዝ በግልጽ አስታውቀዋል።
* የሕግ ቅጣት፦ በአውስትራሊያ ሕግ መሠረት የአይኤስ አባል ሆኖ መገኘት እስከ 25 ዓመት የሚደርስ ጽኑ እስራት እንደሚያስቀጣ ተገልጿል።
ውስጣዊ ተቃውሞ
ይህ የጠቅላይ ሚኒስትሩ ንግግር ግን በሀገሪቱ የፖለቲካ መድረክ ላይ ቅሬታን ፈጥሯል። አንዳንድ የፓርላማ አባላት የዜጎችን ወደ ሀገር የመመለስ መብት እና መንግስት የወሰደውን ጥብቅ አቋም በመቃወም አስተያየታቸውን እየሰጡ ይገኛሉ።
በአሁኑ ወቅት መንግስት እነዚህን ዜጎች ወደ ሀገር ለመመለስ የሚያደርገው ጥረት ከከፍተኛ ምርመራ እና ከርዕዮተ-ዓለም ነፃ የመሆን ማረጋገጫ ጋር የተያያዘ ሆኗል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #australia #thiqah #anthonyalbanese #syria #isis #nationalsecurity #globalnews #skynews #ashraqalawusat
#ethiopia | የአውስትራሊያ መንግስት በሶሪያ የሚገኙ ዜጎቹን በተመለከተ ያለውን ጠንካራ አቋም ገልጿል። ጠቅላይ ሚኒስትር አንቶኒ አልባኔዝ እንደተናገሩት፣ ማንኛውም በሶሪያ የሚገኝ አውስትራሊያዊ ከአሸባሪው አይኤስ ጋር ንክኪ ካለው ወደ አውስትራሊያ የመግባት ተስፋው ዝቅተኛ ነው።
የምርመራ ሂደት እና ቅድመ ሁኔታዎች
በቅርቡ ከሶሪያ እስር ቤቶች የተፈቱ 34 አውስትራሊያውያንን አስመልክቶ ጠቅላይ ሚኒስትሩ የሚከተሉትን ነጥቦች አንስተዋል፦
* ጥብቅ ምርመራ፦ ማንኛውም ግለሰብ ከመመለሱ በፊት አስፈላጊው የደህንነት ምርመራ ይደረግበታል።
* ርዕዮተ-ዓለም፦ "የአይኤስን አክራሪ ርዕዮተ-ዓለም የደገፉ ግለሰቦችን በጭራሽ አንቀበልም" ሲሉ አልባኔዝ በግልጽ አስታውቀዋል።
* የሕግ ቅጣት፦ በአውስትራሊያ ሕግ መሠረት የአይኤስ አባል ሆኖ መገኘት እስከ 25 ዓመት የሚደርስ ጽኑ እስራት እንደሚያስቀጣ ተገልጿል።
ውስጣዊ ተቃውሞ
ይህ የጠቅላይ ሚኒስትሩ ንግግር ግን በሀገሪቱ የፖለቲካ መድረክ ላይ ቅሬታን ፈጥሯል። አንዳንድ የፓርላማ አባላት የዜጎችን ወደ ሀገር የመመለስ መብት እና መንግስት የወሰደውን ጥብቅ አቋም በመቃወም አስተያየታቸውን እየሰጡ ይገኛሉ።
በአሁኑ ወቅት መንግስት እነዚህን ዜጎች ወደ ሀገር ለመመለስ የሚያደርገው ጥረት ከከፍተኛ ምርመራ እና ከርዕዮተ-ዓለም ነፃ የመሆን ማረጋገጫ ጋር የተያያዘ ሆኗል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #australia #thiqah #anthonyalbanese #syria #isis #nationalsecurity #globalnews #skynews #ashraqalawusat
Comments