15 hours ago
'CNN'u1295 u121du1295 u1240u12e8u1228u12cd? u1215u12f3u1234 u12e8u1275u12a9u1228u1275 u121bu12d5u12a8u120d u1206u1290
#firstpost #redsea #gerd ","delight_ranges":[],"image_ranges":[],"inline_style_ranges":[],"aggregated_ranges":[],"ranges":[{"entity":{"__typename":"Hashtag","__isEntity":"Hashtag","url":"https://www.facebook.com/h...
'CNN'ን ምን ቀየረው? ሕዳሴ የትኩረት ማዕከል ሆነ
#firstpost #redsea #gerd
1 day ago
u12e8u12a2u1275u12eeu1335u12ebu1295 u12a5u12cdu1290u1275 u12d3u1208u121d u12a0u1240u134d u12e8u1218u1308u1293u129b u1265u12d9u1283u1295 u12a0u12cdu1273u122eu127d u12a5u12e8u12d8u1308u1261u1275 u1290u12cd
#gerd #mining #ethiopia #firstpost ","delight_ranges":[],"image_ranges":[],"inline_style_ranges":[],"aggregated_ranges":[],"ranges":[{"entity":{"__typename":"Hashtag","__isEntity":"Hashtag","url":"https://www.facebook.com/h...
የኢትዮጵያን እውነት ዓለም አቀፍ የመገናኛ ብዙኃን አውታሮች እየዘገቡት ነው
#gerd #mining #ethiopia #firstpost
8 months ago
ኢትዮጵያ የስልጣኔና የአይበገሬነት ምሳሌ ናት !
የህንዷ ጋዜጠኛ ፓልኪ ሻርማ On Firstpost
መቼም ከሰሞኑ የህንዱ ጠቅላይ ሚኒስትር ኢትዮጵያ መጥተዉ እንደነበር ሰምታችኋል ።
ጉብኝታቸው ተከትሎ የሀገራችን ሚዲያው ብዙ ስላሉ ደግሜ አላሰለቻችሁም ።
ልነግራችሁ የፈለኩት ዘመን ባመጣዉ የሰፈር አጥር የታጠርን የዚህ ዘመን ዜጎቿ እኛ ኢትዮጵያዊያን እንኳን በዚህ ሁኔታ ሀገራችን በማንገልፅበት እዉነታ የጋዜጠኛዋና ስለኢትዮጵያ አብጠርጥራ መረጃዎች በማዘጋጀት ዜናዉን የዘገበችበትን መንገድ ስለገረመኝ ላጫዉታችሁ ነዉ ።
ያዉ የሀገራችን ሚዲዎች የህንዱ ፕሬዘዳንት ኢትዮጵያ መጥቶ በሚል በሰጡት ሽፋን እንደስኬትና ትልቅ ድል በማድረግ ብዙ ብለዋልና ልለፈዉና ።
በእኛ ወገን እንደተዘገበው ሁሉ በህንዱ ተወዳጅ ጣቢያ Firstpost ዘገባ ላይ ልረፍ ።
ይህን ዜና የሰራችው ፓልኪ ሻርማ የህንድ በጣም ተወዳጅ ጋዜጠኛ ስትሆን ለታሪክ ቅርሶች እና ባህል ላይ የተመሰረቱ እሴቶች በማስቀጠል ሙያዋን ትገለገልበታለች አለምአቀፋዊ ጥልቅ ትንተናዎቿ መሳጭ ናቸዉ ።
እንዲያውም አንዳንዴ ዘገባዎቿን ስሰማቸዉ ቀላልና ማራኪ በመሆናቸዉ አማርኛ የምትናገር ነዉ የሚመስለዉ ። ልምድ ችሎታዋ ልዩ ተቀቃይነት ያስገኘላት ሲሆን ህንዳዉያን ጋዜጠኛዋን ከታዋቂዎቹ የዲሞክራሲ ምሰሶዎች አንዷና የ ጋዜጠኝነት ችቦ እስከማለት ደርሰዋል ።
የምትሰራበት ጣቢያ ህንድ ነዉና መቀመጫዉ በእለቱ በምሽት የዜና እወጃ አንከር የነበረችዉ ጋዜጠኛዋ የህንዱ ፕሬዘዳንት ለጉብኝት ኢትዮጵያ ናቸዉ የሚል ዘገባውን ጀመረች ። ዜናው የተለመደው አሰልች የሆነዉን ካልሆነዉ የቀላቀለ ፕሮፖጋንዳ የበዛበት ፖለቲካ ብቻ አልነበረም ። ጥቂት ስለ ጉብኝቱ እንዳወራች ድንገት ሀሳቡን ገታ በማድረግ የድምጿን ቃና ቀየር አድርጋ ።
ይልቅ ስለኢትዮጵያ ልንገራችሁ ስትል ጀመረች ። ቀጠለች ከመጀመርያዉ እንጀምር ለዛሬው ምሽት የኢትዮጵያን ታሪክ ልንገራችሁ ።
ኢትዮጵያ በምስራቅ አፍሪካ የምትገኝ ስትሆን ዋና ከተማዋ አዲስአበባ ትባላለች ።
የኢትዮጵያ ታሪክ እጅግ ጥንታዊና አስደናቂ ነዉ ።የአለም ቀደምት ስልጣን መነሻ ናት ሳይንቲስቶች እንደሚሉት የሰዉ ልጅ ፍጥረታት ለመጀመርያ ጊዜ ይኖሩባት የነበረች የሰዉ ዘር መገኛ ናት ።
ከአህጉሪቱ ብቸኛ በቀኝ ያልተገዛች በነፃነት የኖረች ስትሆን የአፍሪካ መሰብሰቢያ ዋና ማዕከልም ናት ። የብሪክስ አባልም ናት ።
ብዙ ሰዉ አያዉቀዉም ኢትዮጵያና ህንድ ወዳጅነት የተጀመረው ከሁለት ሽህ አመታት በፊት ነዉ ።በጊዜው በቀይባህር አቋርጦ በሚሄደው የሲራራ ንግድ ወርቅና ማዕድንና ይገበያዩ ነበር ። ከዘመናት በኋላም በተለያዩ መንገዶች አንዳቸው ለአንዳቸው በመድረስ ታሪክ ተጋርተዋል ። ስለዚህም የሁለቱ መሪዎች መገናኘት አዲስ ጓደኝነት ሳይሆን የኖረና የነበረውን ወዳጅነት ማስቀጠል ነዉ ።
.......
ጋዜጠኛዋ ቀጥላለች እኔ ግን ፅሁፉ እንዳይረዝም ይህቺን ስለ ጥንታዊነቷ ስልጡንነቷ ታላቅነቷ ሀያልነቷ በተዋበ ቃላት ያሽሞነሞነችዉን ጋዜጠኛ ከወገቤ ጎንበስ ብዬ ምስጋናዬን በመግለፅ በዚህ ላብቃ ።
የህንዷ ጋዜጠኛ ፓልኪ ሻርማ On Firstpost
መቼም ከሰሞኑ የህንዱ ጠቅላይ ሚኒስትር ኢትዮጵያ መጥተዉ እንደነበር ሰምታችኋል ።
ጉብኝታቸው ተከትሎ የሀገራችን ሚዲያው ብዙ ስላሉ ደግሜ አላሰለቻችሁም ።
ልነግራችሁ የፈለኩት ዘመን ባመጣዉ የሰፈር አጥር የታጠርን የዚህ ዘመን ዜጎቿ እኛ ኢትዮጵያዊያን እንኳን በዚህ ሁኔታ ሀገራችን በማንገልፅበት እዉነታ የጋዜጠኛዋና ስለኢትዮጵያ አብጠርጥራ መረጃዎች በማዘጋጀት ዜናዉን የዘገበችበትን መንገድ ስለገረመኝ ላጫዉታችሁ ነዉ ።
ያዉ የሀገራችን ሚዲዎች የህንዱ ፕሬዘዳንት ኢትዮጵያ መጥቶ በሚል በሰጡት ሽፋን እንደስኬትና ትልቅ ድል በማድረግ ብዙ ብለዋልና ልለፈዉና ።
በእኛ ወገን እንደተዘገበው ሁሉ በህንዱ ተወዳጅ ጣቢያ Firstpost ዘገባ ላይ ልረፍ ።
ይህን ዜና የሰራችው ፓልኪ ሻርማ የህንድ በጣም ተወዳጅ ጋዜጠኛ ስትሆን ለታሪክ ቅርሶች እና ባህል ላይ የተመሰረቱ እሴቶች በማስቀጠል ሙያዋን ትገለገልበታለች አለምአቀፋዊ ጥልቅ ትንተናዎቿ መሳጭ ናቸዉ ።
እንዲያውም አንዳንዴ ዘገባዎቿን ስሰማቸዉ ቀላልና ማራኪ በመሆናቸዉ አማርኛ የምትናገር ነዉ የሚመስለዉ ። ልምድ ችሎታዋ ልዩ ተቀቃይነት ያስገኘላት ሲሆን ህንዳዉያን ጋዜጠኛዋን ከታዋቂዎቹ የዲሞክራሲ ምሰሶዎች አንዷና የ ጋዜጠኝነት ችቦ እስከማለት ደርሰዋል ።
የምትሰራበት ጣቢያ ህንድ ነዉና መቀመጫዉ በእለቱ በምሽት የዜና እወጃ አንከር የነበረችዉ ጋዜጠኛዋ የህንዱ ፕሬዘዳንት ለጉብኝት ኢትዮጵያ ናቸዉ የሚል ዘገባውን ጀመረች ። ዜናው የተለመደው አሰልች የሆነዉን ካልሆነዉ የቀላቀለ ፕሮፖጋንዳ የበዛበት ፖለቲካ ብቻ አልነበረም ። ጥቂት ስለ ጉብኝቱ እንዳወራች ድንገት ሀሳቡን ገታ በማድረግ የድምጿን ቃና ቀየር አድርጋ ።
ይልቅ ስለኢትዮጵያ ልንገራችሁ ስትል ጀመረች ። ቀጠለች ከመጀመርያዉ እንጀምር ለዛሬው ምሽት የኢትዮጵያን ታሪክ ልንገራችሁ ።
ኢትዮጵያ በምስራቅ አፍሪካ የምትገኝ ስትሆን ዋና ከተማዋ አዲስአበባ ትባላለች ።
የኢትዮጵያ ታሪክ እጅግ ጥንታዊና አስደናቂ ነዉ ።የአለም ቀደምት ስልጣን መነሻ ናት ሳይንቲስቶች እንደሚሉት የሰዉ ልጅ ፍጥረታት ለመጀመርያ ጊዜ ይኖሩባት የነበረች የሰዉ ዘር መገኛ ናት ።
ከአህጉሪቱ ብቸኛ በቀኝ ያልተገዛች በነፃነት የኖረች ስትሆን የአፍሪካ መሰብሰቢያ ዋና ማዕከልም ናት ። የብሪክስ አባልም ናት ።
ብዙ ሰዉ አያዉቀዉም ኢትዮጵያና ህንድ ወዳጅነት የተጀመረው ከሁለት ሽህ አመታት በፊት ነዉ ።በጊዜው በቀይባህር አቋርጦ በሚሄደው የሲራራ ንግድ ወርቅና ማዕድንና ይገበያዩ ነበር ። ከዘመናት በኋላም በተለያዩ መንገዶች አንዳቸው ለአንዳቸው በመድረስ ታሪክ ተጋርተዋል ። ስለዚህም የሁለቱ መሪዎች መገናኘት አዲስ ጓደኝነት ሳይሆን የኖረና የነበረውን ወዳጅነት ማስቀጠል ነዉ ።
.......
ጋዜጠኛዋ ቀጥላለች እኔ ግን ፅሁፉ እንዳይረዝም ይህቺን ስለ ጥንታዊነቷ ስልጡንነቷ ታላቅነቷ ሀያልነቷ በተዋበ ቃላት ያሽሞነሞነችዉን ጋዜጠኛ ከወገቤ ጎንበስ ብዬ ምስጋናዬን በመግለፅ በዚህ ላብቃ ።
Sponsored by
Surafel
Comments