5 days ago
በቅንነትና በትጋት ለሚያገለግል አመራር ህዝቡ ጠንካራ ጋሻና ደጋፊ ነው - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)
***************************
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ባለፉት አምስት ዓመታት የተመዘገቡ ድንቅ ስራዎች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ በማረጋገጥ፣ በቀጣዮቹ ዓመታት የሚጠበቁት የኢኮኖሚና የፖለቲካ እመርታዎች ለአመራሩ እንቅልፍ የሚነሱ ከባድ ኃላፊነቶች መሆናቸውን ገልጸዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ የህዝብ አደራ ከምረጡኝ ዘመቻው በላይ እጅግ የሚከብድ መሆኑን በንግግራቸው አጽንዖት ሰጥተዋል።
የኢትዮጵያ ህዝብ አደራ ሲሰጥ የጥይት ድምፅ፣ ግርግርና ማስፈራራት እንዳላገደው ሁሉ፤ ይህ አደራ በአግባቡ ካልተያዘ ህዝቡ መብቱን ለማስከበር ወደኋላ እንደማይል አስገንዝበዋል።
አመራሩ በታመነበት ልክ በቅንነትና በትጋት ሲመላለስ ህዝቡ እንደሚጠብቀው፣ እንደሚከላከልለት እና ለስኬቱም ጠንካራ ጋሻና ደጋፊ እንደሚሆነው አብራርተዋል።
በተቃራኒው ግን አመራሩ አደራውን ሲያጎድልና ከህዝብ ፍላጎት ሲያፈነግጥ የሰጠውን አደራ የመንጠቅና መብቱን የማስከበር ሙሉ አቅምና ታሪክ እንዳለው በግልጽ አመልክተዋል።
በቀጣዮቹ ዓመታት በሀገሪቱ የኢኮኖሚና የፖለቲካ ዘርፍ የሚፈለገውን ትልቅ እመርታ ለማምጣት መንግስት በከፍተኛ ቁርጠኝነት እንደሚሰራ እና ህዝቡ የጣለበትን ከባድ አደራ ለመወጣት ሌት ተቀን እንደሚተጋ አረጋግጠዋል።
በቢታኒያ ሲሳይ
#ethiopia #leadership #publictrust #abiyahmed #politics
***************************
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ባለፉት አምስት ዓመታት የተመዘገቡ ድንቅ ስራዎች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ በማረጋገጥ፣ በቀጣዮቹ ዓመታት የሚጠበቁት የኢኮኖሚና የፖለቲካ እመርታዎች ለአመራሩ እንቅልፍ የሚነሱ ከባድ ኃላፊነቶች መሆናቸውን ገልጸዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ የህዝብ አደራ ከምረጡኝ ዘመቻው በላይ እጅግ የሚከብድ መሆኑን በንግግራቸው አጽንዖት ሰጥተዋል።
የኢትዮጵያ ህዝብ አደራ ሲሰጥ የጥይት ድምፅ፣ ግርግርና ማስፈራራት እንዳላገደው ሁሉ፤ ይህ አደራ በአግባቡ ካልተያዘ ህዝቡ መብቱን ለማስከበር ወደኋላ እንደማይል አስገንዝበዋል።
አመራሩ በታመነበት ልክ በቅንነትና በትጋት ሲመላለስ ህዝቡ እንደሚጠብቀው፣ እንደሚከላከልለት እና ለስኬቱም ጠንካራ ጋሻና ደጋፊ እንደሚሆነው አብራርተዋል።
በተቃራኒው ግን አመራሩ አደራውን ሲያጎድልና ከህዝብ ፍላጎት ሲያፈነግጥ የሰጠውን አደራ የመንጠቅና መብቱን የማስከበር ሙሉ አቅምና ታሪክ እንዳለው በግልጽ አመልክተዋል።
በቀጣዮቹ ዓመታት በሀገሪቱ የኢኮኖሚና የፖለቲካ ዘርፍ የሚፈለገውን ትልቅ እመርታ ለማምጣት መንግስት በከፍተኛ ቁርጠኝነት እንደሚሰራ እና ህዝቡ የጣለበትን ከባድ አደራ ለመወጣት ሌት ተቀን እንደሚተጋ አረጋግጠዋል።
በቢታኒያ ሲሳይ
#ethiopia #leadership #publictrust #abiyahmed #politics
21 days ago
Ethio telecom and Inspur Software Technology Explore Strategic Partnership to Accelerate Ethiopia's Digital Infrastructure Transformation
Ethio telecom CEO, Frehiwot Tamru, hosted high-level strategic discussions with a senior delegation from Inspur Software Technology Co., Ltd., led by its Board Chairman, Mr. Lin Shuai. Joining the delegation was Mr. Gao Xinjie, Deputy General Manager of Shandong Hi-Speed Road & Bridge International Engineering, reflecting a shared commitment to fostering an integrated partnership that combines advanced digital technologies with state-of-the-art infrastructure development.
Aligned with Ethio telecom's "Next Horizon: Digital & Beyond 2028" strategy, the discussions focused on establishing a strategic partnership that integrates next-generation digital technologies with modern infrastructure to accelerate Ethiopia's digital transformation and strengthen the nation's digital economy. By combining cutting-edge computing capabilities with robust physical infrastructure, the collaboration aims to create a resilient, intelligent, and future-ready digital ecosystem that supports inclusive economic growth and national development.
As part of the proposed collaboration, Inspur Software Technology will contribute its expertise in advanced digital infrastructure by supporting the design and deployment of high-performance computing, AI-ready data center solutions, cloud computing platforms, and intelligent digital infrastructure. These capabilities are expected to strengthen Ethiopia's sovereign digital infrastructure, enhance national computing capacity, support AI-driven innovation, and enable the delivery of next-generation digital and enterprise services.
The discussions also explored opportunities to jointly develop localized digital applications and industry-specific solutions tailored to Ethiopia's market, with the aim of accelerating digital adoption across key sectors of the economy. Furthermore, the companies discussed collaboration in areas including AI computing infrastructure, cloud services, enterprise digital transformation, smart industry solutions, talent development, technology transfer, research and innovation. They also explored leveraging their complementary strengths to expand cooperation beyond Ethiopia and jointly pursue strategic opportunities across Africa, contributing to regional digital transformation, digital inclusion, and sustainable economic growth.
During the discussions, Mr. Lin Shuai and Mr. Gao Xinjie highly commended Ethio telecom's visionary leadership, remarkable transformation journey, and outstanding achievements in evolving from a traditional telecommunications operator into one of Africa's leading digital services and technology companies. They expressed their admiration for the company's strategic direction, rapid digital transformation, continuous investment in advanced technologies, and its growing role in driving Ethiopia's digital economy. Reaffirming their confidence in Ethio telecom's future, they conveyed their strong interest in establishing a long-term strategic partnership that extends beyond Ethiopia to jointly pursue opportunities across the African market.
Concluding the meeting, CEO Frehiwot Tamru directed the respective technical teams to expedite the development of a comprehensive cooperation framework and implementation roadmap. This preparatory work will pave the way for a subsequent executive-level engagement to formalize the partnership and initiate the implementation of high-impact strategic initiatives that will contribute to Ethiopia's and Africa's digital future.
#ethiotelecom #inspur #sdhs #telebirr #nexthorizon #digitalethiopia #digitaltransformation #gsma #itu
Ethio telecom CEO, Frehiwot Tamru, hosted high-level strategic discussions with a senior delegation from Inspur Software Technology Co., Ltd., led by its Board Chairman, Mr. Lin Shuai. Joining the delegation was Mr. Gao Xinjie, Deputy General Manager of Shandong Hi-Speed Road & Bridge International Engineering, reflecting a shared commitment to fostering an integrated partnership that combines advanced digital technologies with state-of-the-art infrastructure development.
Aligned with Ethio telecom's "Next Horizon: Digital & Beyond 2028" strategy, the discussions focused on establishing a strategic partnership that integrates next-generation digital technologies with modern infrastructure to accelerate Ethiopia's digital transformation and strengthen the nation's digital economy. By combining cutting-edge computing capabilities with robust physical infrastructure, the collaboration aims to create a resilient, intelligent, and future-ready digital ecosystem that supports inclusive economic growth and national development.
As part of the proposed collaboration, Inspur Software Technology will contribute its expertise in advanced digital infrastructure by supporting the design and deployment of high-performance computing, AI-ready data center solutions, cloud computing platforms, and intelligent digital infrastructure. These capabilities are expected to strengthen Ethiopia's sovereign digital infrastructure, enhance national computing capacity, support AI-driven innovation, and enable the delivery of next-generation digital and enterprise services.
The discussions also explored opportunities to jointly develop localized digital applications and industry-specific solutions tailored to Ethiopia's market, with the aim of accelerating digital adoption across key sectors of the economy. Furthermore, the companies discussed collaboration in areas including AI computing infrastructure, cloud services, enterprise digital transformation, smart industry solutions, talent development, technology transfer, research and innovation. They also explored leveraging their complementary strengths to expand cooperation beyond Ethiopia and jointly pursue strategic opportunities across Africa, contributing to regional digital transformation, digital inclusion, and sustainable economic growth.
During the discussions, Mr. Lin Shuai and Mr. Gao Xinjie highly commended Ethio telecom's visionary leadership, remarkable transformation journey, and outstanding achievements in evolving from a traditional telecommunications operator into one of Africa's leading digital services and technology companies. They expressed their admiration for the company's strategic direction, rapid digital transformation, continuous investment in advanced technologies, and its growing role in driving Ethiopia's digital economy. Reaffirming their confidence in Ethio telecom's future, they conveyed their strong interest in establishing a long-term strategic partnership that extends beyond Ethiopia to jointly pursue opportunities across the African market.
Concluding the meeting, CEO Frehiwot Tamru directed the respective technical teams to expedite the development of a comprehensive cooperation framework and implementation roadmap. This preparatory work will pave the way for a subsequent executive-level engagement to formalize the partnership and initiate the implementation of high-impact strategic initiatives that will contribute to Ethiopia's and Africa's digital future.
#ethiotelecom #inspur #sdhs #telebirr #nexthorizon #digitalethiopia #digitaltransformation #gsma #itu
23 days ago
Ethio telecom and Huawei Strengthen Strategic Partnership to Accelerate Enterprise and SME Growth Through Digital Innovation
Ethio telecom Chief Executive Officer, Frehiwot Tamru, and Huawei Northern Africa President, Mr. Li Shen, together with their executive leadership teams, held high-level strategic discussions to further strengthen their long-standing strategic partnership and accelerate the growth of Ethiopia's Enterprise and Small & Medium Enterprise (SME) markets through innovative digital solutions.
The discussions were aligned with Ethio telecom's Next Horizon: Digital & Beyond 2028 strategy and focused on expanding the partnership beyond traditional telecommunications infrastructure toward a broader business, innovation, and digital ecosystem collaboration. Both companies reaffirmed their shared commitment to jointly driving Ethiopia's digital transformation by creating sustainable value for businesses, communities, and the wider digital economy.
A key focus of the meeting was the joint development of integrated, industry-specific digital solutions that combine advanced connectivity, cloud computing, artificial intelligence (AI), cybersecurity, Internet of Things (IoT), data center services, and digital platforms to accelerate the digital transformation of enterprises across key sectors of the economy.
The leadership teams also discussed strengthening the digital ecosystem for Enterprise and SME customers by integrating innovative business solutions with the telebirr platform, enabling digital payments, financial services, business management tools, e-commerce, and other value-added services that empower businesses to improve productivity, expand their markets, and enhance competitiveness.
Recognizing the importance of local innovation and faster service delivery, the discussions emphasized strengthening local software development, solution customization, system integration, and technical support through enhanced local engineering capabilities, solution architects, and research and development collaboration. Both companies agreed that closer collaboration between their technical teams will accelerate innovation, improve responsiveness to customer requirements, and enable the rapid development of solutions tailored to Ethiopia's evolving market needs.
The meeting further explored opportunities to strengthen collaboration in expanding smartphone affordability and digital device accessibility through innovative financing models and broader market initiatives. Both companies recognized that increasing access to affordable smart devices is fundamental to accelerating digital inclusion and enabling greater participation in Ethiopia's growing digital economy.
Beyond technology and business growth, both companies emphasized the importance of expanding collaboration in Environmental, Social, and Governance (ESG) initiatives and corporate social responsibility. The discussions highlighted opportunities to work together in promoting digital inclusion, digital literacy, rural connectivity, digital education, community empowerment, and sustainable digital infrastructure, reaffirming their shared commitment to delivering meaningful social and economic impact.
The leadership also agreed to strengthen collaboration in marketing communications, customer education, and digital awareness initiatives to accelerate the adoption of innovative digital services. Joint efforts will focus on developing creative campaigns, educational content, promotional materials, and customer engagement initiatives that enhance awareness and maximize the value of Ethio telecom's expanding portfolio of digital products and services, including telebirr and enterprise digital solutions.
Huawei reaffirmed its unwavering commitment to supporting Ethio telecom's transformation into a leading technology-driven digital services company (TechCo). The company expressed its readiness to deepen collaboration in enterprise innovation, SME empowerment, digital ecosystem development, solution co-creation, and regional growth opportunities, supporting Ethio telecom's ambition to expand digital innovation beyond Ethiopia into regional and African markets.
The meeting concluded with a shared commitment to translate these strategic priorities into concrete initiatives that will accelerate Ethiopia's digital transformation, unlock new opportunities for enterprises and SMEs, strengthen digital inclusion, and create scalable digital solutions capable of serving markets across Africa.
#ethiotelecom #huawei #nexthorizon #digitalbeyond2028 #digitaltransformation #enterprisesolutions #sme #telebirr #digitalinclusion #techco #innovation #africa #cloud #ai #cybersecurity
Ethio telecom Chief Executive Officer, Frehiwot Tamru, and Huawei Northern Africa President, Mr. Li Shen, together with their executive leadership teams, held high-level strategic discussions to further strengthen their long-standing strategic partnership and accelerate the growth of Ethiopia's Enterprise and Small & Medium Enterprise (SME) markets through innovative digital solutions.
The discussions were aligned with Ethio telecom's Next Horizon: Digital & Beyond 2028 strategy and focused on expanding the partnership beyond traditional telecommunications infrastructure toward a broader business, innovation, and digital ecosystem collaboration. Both companies reaffirmed their shared commitment to jointly driving Ethiopia's digital transformation by creating sustainable value for businesses, communities, and the wider digital economy.
A key focus of the meeting was the joint development of integrated, industry-specific digital solutions that combine advanced connectivity, cloud computing, artificial intelligence (AI), cybersecurity, Internet of Things (IoT), data center services, and digital platforms to accelerate the digital transformation of enterprises across key sectors of the economy.
The leadership teams also discussed strengthening the digital ecosystem for Enterprise and SME customers by integrating innovative business solutions with the telebirr platform, enabling digital payments, financial services, business management tools, e-commerce, and other value-added services that empower businesses to improve productivity, expand their markets, and enhance competitiveness.
Recognizing the importance of local innovation and faster service delivery, the discussions emphasized strengthening local software development, solution customization, system integration, and technical support through enhanced local engineering capabilities, solution architects, and research and development collaboration. Both companies agreed that closer collaboration between their technical teams will accelerate innovation, improve responsiveness to customer requirements, and enable the rapid development of solutions tailored to Ethiopia's evolving market needs.
The meeting further explored opportunities to strengthen collaboration in expanding smartphone affordability and digital device accessibility through innovative financing models and broader market initiatives. Both companies recognized that increasing access to affordable smart devices is fundamental to accelerating digital inclusion and enabling greater participation in Ethiopia's growing digital economy.
Beyond technology and business growth, both companies emphasized the importance of expanding collaboration in Environmental, Social, and Governance (ESG) initiatives and corporate social responsibility. The discussions highlighted opportunities to work together in promoting digital inclusion, digital literacy, rural connectivity, digital education, community empowerment, and sustainable digital infrastructure, reaffirming their shared commitment to delivering meaningful social and economic impact.
The leadership also agreed to strengthen collaboration in marketing communications, customer education, and digital awareness initiatives to accelerate the adoption of innovative digital services. Joint efforts will focus on developing creative campaigns, educational content, promotional materials, and customer engagement initiatives that enhance awareness and maximize the value of Ethio telecom's expanding portfolio of digital products and services, including telebirr and enterprise digital solutions.
Huawei reaffirmed its unwavering commitment to supporting Ethio telecom's transformation into a leading technology-driven digital services company (TechCo). The company expressed its readiness to deepen collaboration in enterprise innovation, SME empowerment, digital ecosystem development, solution co-creation, and regional growth opportunities, supporting Ethio telecom's ambition to expand digital innovation beyond Ethiopia into regional and African markets.
The meeting concluded with a shared commitment to translate these strategic priorities into concrete initiatives that will accelerate Ethiopia's digital transformation, unlock new opportunities for enterprises and SMEs, strengthen digital inclusion, and create scalable digital solutions capable of serving markets across Africa.
#ethiotelecom #huawei #nexthorizon #digitalbeyond2028 #digitaltransformation #enterprisesolutions #sme #telebirr #digitalinclusion #techco #innovation #africa #cloud #ai #cybersecurity
1 month ago
አዲሱ ፕሬዚዳንት!
#ethiopia | የቲኬ ኢንዱስትሪያል ኮምፕሌክስ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ባለቤትና ዋና ሥራ አስፈጻሚ፣ እንዲሁም የ2018 ዓ.ም. የ"ምርጥ የአፍሪካ ኢንቨስተር" ልዩ የዳይመንድ ሽልማት አሸናፊ የሆኑት የክብር ሼህ ቶፊቅ ከድር፣ የኢትዮጵያ ዘይት አምራች ኢንዱስትሪዎች ማህበር ፕሬዚዳንት ሆነው ተመርጠዋል።
ሼህ ቶፊቅ በሰኔ ወር መጀመሪያ በኢትዮጵያ ሆቴል በተካሄደው የማህበሩ ጠቅላላ ጉባኤ ላይ በአባላቱ ሙሉ እምነት ለዚህ ከፍተኛ ኃላፊነት ተመርጠዋል።
በቡልቡላ አግሮ ኢንዱስትሪ ፓርክ ውስጥ ባቋቋሟቸው ሰባት ፋብሪካዎች የምግብ ዘይት፣ ስጋ ተኪ ፕሮቲን ምርቶች እና የእንስሳት መኖዎችን በከፍተኛ ጥራት በማምረት እንዲሁም በማህበራዊ ኃላፊነት ሥራዎቻቸው ባስመዘገቡት ውጤት ለዚህ ኃላፊነት በቅተዋል።
ከዚህ ቀደምም በኢንዱስትሪው ዘርፍ ላሳዩት የላቀ አመራር፣ ፈጠራ፣ ራዕይ እና ለዘርፉ እድገት ላበረከቱት አስተዋጽኦ "Diploma of Leadership Excellence" በተሰኘ ልዩ የአመራር ዲፕሎማ ተሸልመዋል።
በአህጉራዊና በዓለም አቀፍ ደረጃ የላቀ የንግድና የኢንዱስትሪ አፈጻጸም ያስመዘገቡት ሼህ ቶፊቅ ከድር ሲራጅ፣ በአዲሱ የፕሬዚዳንትነት ኃላፊነታቸው የኢትዮጵያን የዘይት አምራች ኢንዱስትሪዎች ተግዳሮቶች ከሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት ጋር በመተባበር ወደ መፍትሔ እንደሚያመጡ ከፍተኛ ተስፋ ተጥሎባቸዋል።
ሥራን በውጤት ያረጋገጠ አመራር ወደ ትልቅ ኃላፊነት ሲመጣ ለዘርፉም ሆነ ለሀገር እድገት ተስፋ የሚሰጥ ነው።
እንኳን ደስ አላችሁ!
#ethiopia | የቲኬ ኢንዱስትሪያል ኮምፕሌክስ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ባለቤትና ዋና ሥራ አስፈጻሚ፣ እንዲሁም የ2018 ዓ.ም. የ"ምርጥ የአፍሪካ ኢንቨስተር" ልዩ የዳይመንድ ሽልማት አሸናፊ የሆኑት የክብር ሼህ ቶፊቅ ከድር፣ የኢትዮጵያ ዘይት አምራች ኢንዱስትሪዎች ማህበር ፕሬዚዳንት ሆነው ተመርጠዋል።
ሼህ ቶፊቅ በሰኔ ወር መጀመሪያ በኢትዮጵያ ሆቴል በተካሄደው የማህበሩ ጠቅላላ ጉባኤ ላይ በአባላቱ ሙሉ እምነት ለዚህ ከፍተኛ ኃላፊነት ተመርጠዋል።
በቡልቡላ አግሮ ኢንዱስትሪ ፓርክ ውስጥ ባቋቋሟቸው ሰባት ፋብሪካዎች የምግብ ዘይት፣ ስጋ ተኪ ፕሮቲን ምርቶች እና የእንስሳት መኖዎችን በከፍተኛ ጥራት በማምረት እንዲሁም በማህበራዊ ኃላፊነት ሥራዎቻቸው ባስመዘገቡት ውጤት ለዚህ ኃላፊነት በቅተዋል።
ከዚህ ቀደምም በኢንዱስትሪው ዘርፍ ላሳዩት የላቀ አመራር፣ ፈጠራ፣ ራዕይ እና ለዘርፉ እድገት ላበረከቱት አስተዋጽኦ "Diploma of Leadership Excellence" በተሰኘ ልዩ የአመራር ዲፕሎማ ተሸልመዋል።
በአህጉራዊና በዓለም አቀፍ ደረጃ የላቀ የንግድና የኢንዱስትሪ አፈጻጸም ያስመዘገቡት ሼህ ቶፊቅ ከድር ሲራጅ፣ በአዲሱ የፕሬዚዳንትነት ኃላፊነታቸው የኢትዮጵያን የዘይት አምራች ኢንዱስትሪዎች ተግዳሮቶች ከሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት ጋር በመተባበር ወደ መፍትሔ እንደሚያመጡ ከፍተኛ ተስፋ ተጥሎባቸዋል።
ሥራን በውጤት ያረጋገጠ አመራር ወደ ትልቅ ኃላፊነት ሲመጣ ለዘርፉም ሆነ ለሀገር እድገት ተስፋ የሚሰጥ ነው።
እንኳን ደስ አላችሁ!
Sponsored by
Surafel
1 month ago
ብፁዕ አቡነ ፊልጶስ ከሊበርቲ ዩኒቨርሲቲ የዶክትሬት ዲግሪያቸውን በከፍተኛ ማዕረግ ተቀበሉ
#ethiopia | የቅድስት ሥላሴ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት እና የደቡብ ኦሞና አሪ ዞኖች ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ የሆኑት ብፁዕ አቡነ ፊልጶስ በአሜሪካ ከሚገኘው ሊበርቲ ዩኒቨርሲቲ በትምህርት አመራር (Educational Leadership) የዶክትሬት ዲግሪያቸውን በከፍተኛ ማዕረግ አጠናቀቁ።
ብፁዕነታቸው ይህንን የትምህርት ማዕረግ በስኬት በማግኘታቸው በበላይ ሊቀ ጳጳስነት የሚመሩት የቅድስት ሥላሴ ዩኒቨርሲቲ ለፕሬዝዳንቱ የተሰማውን ጥልቅ ደስታ በይፋ ገልጿል።
ብፁዕ አቡነ ፊልጶስ በከፍተኛ ትምህርት ዘርፍ ላበረከቱት ጉልህ አስተዋጽኦ በስፋት የሚታወቁ ሲሆን ከዚህ ቀደም በርካታ ጥናታዊ ጽሑፎችን በማዘጋጀትና በማሳተም እንዲሁም በተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ በመምህርነትና በአስተዳደር ኃላፊነት የላቀ አገልግሎት ሲሰጡ የቆዩና አሁንም በማገልገል ላይ የሚገኙ ምሁር አባት ናቸው።
ከዚህም ባለፈ ባከናወኗቸው ሰፊ አካዳሚያዊ ተግባራትና ተከታታይ አገልግሎቶች ምክንያት ላለፉት ዓመታት የተባባሪ ፕሮፌሰርነት ማዕረግ ማግኘታቸው ከዩኒቨርሲቲው የተገኘው መረጃ ያስታውሳል።
በያፌት ገ/ህይወት
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
#ethiopia | የቅድስት ሥላሴ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት እና የደቡብ ኦሞና አሪ ዞኖች ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ የሆኑት ብፁዕ አቡነ ፊልጶስ በአሜሪካ ከሚገኘው ሊበርቲ ዩኒቨርሲቲ በትምህርት አመራር (Educational Leadership) የዶክትሬት ዲግሪያቸውን በከፍተኛ ማዕረግ አጠናቀቁ።
ብፁዕነታቸው ይህንን የትምህርት ማዕረግ በስኬት በማግኘታቸው በበላይ ሊቀ ጳጳስነት የሚመሩት የቅድስት ሥላሴ ዩኒቨርሲቲ ለፕሬዝዳንቱ የተሰማውን ጥልቅ ደስታ በይፋ ገልጿል።
ብፁዕ አቡነ ፊልጶስ በከፍተኛ ትምህርት ዘርፍ ላበረከቱት ጉልህ አስተዋጽኦ በስፋት የሚታወቁ ሲሆን ከዚህ ቀደም በርካታ ጥናታዊ ጽሑፎችን በማዘጋጀትና በማሳተም እንዲሁም በተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ በመምህርነትና በአስተዳደር ኃላፊነት የላቀ አገልግሎት ሲሰጡ የቆዩና አሁንም በማገልገል ላይ የሚገኙ ምሁር አባት ናቸው።
ከዚህም ባለፈ ባከናወኗቸው ሰፊ አካዳሚያዊ ተግባራትና ተከታታይ አገልግሎቶች ምክንያት ላለፉት ዓመታት የተባባሪ ፕሮፌሰርነት ማዕረግ ማግኘታቸው ከዩኒቨርሲቲው የተገኘው መረጃ ያስታውሳል።
በያፌት ገ/ህይወት
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
2 months ago
Ethio telecom & Afreximbank Join Forces to Accelerate Africa’s Digital Future!
Ethio telecom hosted a high-level strategic engagement with senior executives from the African Export-Import Bank (Afreximbank) at its headquarters. The meeting served a powerful dual purpose: formally welcoming Afreximbank’s newly appointed Regional Director and Head of Mission for East Africa, Mr. Humphrey Nwugo, and exploring strategic financing partnerships to fuel Ethiopia’s digital transformation.
During the engagement, Ethio telecom’s CEO presented the company’s remarkable transformation journey and key achievements realized over successive strategic periods. The presentation highlighted Ethio telecom’s strong operational and financial performance, continued market leadership, expanding digital ecosystem, and its pivotal role in advancing Ethiopia’s national digital transformation agenda and inclusive socio-economic development.
Discussions focused on pairing Afreximbank’s robust continental financing capabilities with Ethio telecom’s ambitious "Next Horizon: Digital and Beyond 2028" strategy. Ethio telecom showcased its successful evolution from a traditional telecom operator into a regional tech powerhouse, highlighting the massive growth of its digital ecosystem, including telebirr, Zemen Gebeya, TeleStream, advanced cloud services, and Z-nexus.
Impressed by Ethio telecom’s strong financial performance, leadership, and regional expansion goals, the Afreximbank delegation expressed strong interest in a long-term strategic financing partnership. Both institutions are committed to moving forward with tailored financing solutions that will drive digital infrastructure, support enterprise transformation, and foster sustainable economic development across the continent.
This milestone engagement marks an exciting step toward building a more connected, inclusive, and thriving African digital economy!
#ethiotelecom #afdb #afrexim #telebirr #digitalethiopia #digitalafrica #gsma #itu #worldbank #oecd #g6countries
Ethio telecom hosted a high-level strategic engagement with senior executives from the African Export-Import Bank (Afreximbank) at its headquarters. The meeting served a powerful dual purpose: formally welcoming Afreximbank’s newly appointed Regional Director and Head of Mission for East Africa, Mr. Humphrey Nwugo, and exploring strategic financing partnerships to fuel Ethiopia’s digital transformation.
During the engagement, Ethio telecom’s CEO presented the company’s remarkable transformation journey and key achievements realized over successive strategic periods. The presentation highlighted Ethio telecom’s strong operational and financial performance, continued market leadership, expanding digital ecosystem, and its pivotal role in advancing Ethiopia’s national digital transformation agenda and inclusive socio-economic development.
Discussions focused on pairing Afreximbank’s robust continental financing capabilities with Ethio telecom’s ambitious "Next Horizon: Digital and Beyond 2028" strategy. Ethio telecom showcased its successful evolution from a traditional telecom operator into a regional tech powerhouse, highlighting the massive growth of its digital ecosystem, including telebirr, Zemen Gebeya, TeleStream, advanced cloud services, and Z-nexus.
Impressed by Ethio telecom’s strong financial performance, leadership, and regional expansion goals, the Afreximbank delegation expressed strong interest in a long-term strategic financing partnership. Both institutions are committed to moving forward with tailored financing solutions that will drive digital infrastructure, support enterprise transformation, and foster sustainable economic development across the continent.
This milestone engagement marks an exciting step toward building a more connected, inclusive, and thriving African digital economy!
#ethiotelecom #afdb #afrexim #telebirr #digitalethiopia #digitalafrica #gsma #itu #worldbank #oecd #g6countries
2 months ago
የቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ሕክምና ኮሌጅ ለዶክተር ሰለሞን አሊ የሙሉ ፕሮፌሰርነት ማዕረግ አፀደቀ
#ethiopia | የቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ሕክምና ኮሌጅ ማኔጅመንት ቦርድ ሰኔ 9 ቀን 2018 ዓ.ም ባካሄደው ስብሰባ ለዶክተር ሰለሞን አሊ የሙሉ ፕሮፌሰርነት ማዕረግ መስጠቱን አስታውቋል።
ኮሌጁ የባለሙያውን ሰነዶችና የስራ አፈፃፀም በዝርዝር ከገመገመ በኋላ ይህንን ከፍተኛ የትምህርት ማዕረግ አፅድቆላቸዋል።
ፕሮፌሰር ሰለሞን አሊ በህክምና ምርምርና በማይክሮባዮሎጂ ዘርፍ በስፋት የሚታወቁ አንጋፋ ስፔሻሊስት ናቸው።
የምርምር ስራዎቻቸውም በዋናነት በተላላፊ በሽታዎች፣ በፀረ ጀርም መድኃኒቶች መላመድ እንዲሁም አዲስና ዳግም በሚቀሰቀሱ የቫይረስ አይነቶች ላይ ያተኮሩ ናቸው።
ፕሮፌሰሩ ባለፉት 20 ዓመታት በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ሕክምና ኮሌጅና በጅማ ዩኒቨርሲቲ ውስጥ በመምህርነት፣ በምርምርና በሕክምና አገልግሎት አገራቸውን በቅንነት ያገለገሉ ዓለም አቀፍ ተሞክሮ ያላቸው ምሁር ናቸው።
በማስተማር ስራቸውም በርካታ የሕክምና፣ የጤና ሳይንስ፣ የማይክሮባዮሎጂና የክሊኒካል ሬዚደንት የቅድመና ድህረ ምረቃ ተማሪዎችን አፍርተዋል።
እስካሁንም በዓለም አቀፍ ደረጃ እውቅና ባላቸው የምርምር መጽሔቶች ላይ 56 የምርምር ውጤቶችን ያሳተሙ ሲሆን ስድስት ታላላቅ ዓለም አቀፍ የትብብር የምርምር ፈንዶችንም ማሸነፍ ችለዋል።
በተጨማሪም ፕሮፌሰር ሰለሞን አሊ የሀገሪቱን የምርምርና የማይክሮባዮሎጂ አገልግሎት መሠረተ ልማት ለማጠናከር ከፍተኛ ሚና ተጫውተዋል።
በዚህም በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ሕክምና ኮሌጅ የመጀመሪያውን የጤና ምርምር መጽሔት፣ ዘመናዊ የተላላፊ በሽታዎች የዘረመል ምርምር ላቦራቶሪ፣ ለቀጣይ ጥናቶች የሚሆኑ ናሙናዎችን ለረጅም ጊዜ ማቆያ ማዕከልና የማይክሮባዮሎጂ መረጃዎችን በዲጂታል መንገድ የማደራጃ ሥርዓት መስርተዋል።
ፕሮፌሰር ሰለሞን አሊ በጤናው ዘርፍ ላበረከቱት የላቀ ሙያዊ አስተዋፅኦ በቅርቡ ከጤና ሚኒስቴር የ2018 ዓ.ም የብሔራዊ እውቅና ሽልማት መበርከቱ ይታወሳል።
The Managing Board of Saint Paul’s Hospital Millennium Medical College (SPHMMC), at its regular meeting held today, June 16, 2026, approved the promotion of Dr. Solomon Ali to the rank of Full Professor.
After carefully reviewing her academic, clinical, research, and service achievements, the Board endorsed his promotion in recognition of his outstanding contributions to medical education, research, and institutional leadership
Professor Solomon Ali is a distinguished microbiologist and medical research specialist whose work focuses on infectious diseases, antimicrobial resistance, and emerging/reemerging viral pathogens.
He has served his country for over 20 years at St. Paul’s Hospital Millennium Medical College (SPHMMC) and Jimma University (JU), contributing extensively to academic, clinical, and research activities.
Professor Solomon has trained, mentored, and supervised undergraduate, Master’s, and PhD students, guiding numerous research theses. Throughout his academic and research career, he has published more than 56 articles in reputable international journals and has secured six major competitive international research grants. Prof. Solomon has also played a pivotal role in strengthening research and health service infrastructures.
He has established Millennium Journal of Health, the first scholarly journal in SPHMMC, Infectious Diseases Research and Molecular Laboratory (IDReaM Lab) with integrated bio-banking system, and digitalizing hospital microbiology service laboratory data management system through a DHIS2 based platform.
Recently, Prof. Solomon Ali received national recognition from the Federal Ministry of Health of Ethiopia as the recipient of the 2026 Award for outstanding professional contribution in the health sector.
#stpaulshospital #medicalresearch #microbiology #educationethiopia #healthethiopia #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | የቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ሕክምና ኮሌጅ ማኔጅመንት ቦርድ ሰኔ 9 ቀን 2018 ዓ.ም ባካሄደው ስብሰባ ለዶክተር ሰለሞን አሊ የሙሉ ፕሮፌሰርነት ማዕረግ መስጠቱን አስታውቋል።
ኮሌጁ የባለሙያውን ሰነዶችና የስራ አፈፃፀም በዝርዝር ከገመገመ በኋላ ይህንን ከፍተኛ የትምህርት ማዕረግ አፅድቆላቸዋል።
ፕሮፌሰር ሰለሞን አሊ በህክምና ምርምርና በማይክሮባዮሎጂ ዘርፍ በስፋት የሚታወቁ አንጋፋ ስፔሻሊስት ናቸው።
የምርምር ስራዎቻቸውም በዋናነት በተላላፊ በሽታዎች፣ በፀረ ጀርም መድኃኒቶች መላመድ እንዲሁም አዲስና ዳግም በሚቀሰቀሱ የቫይረስ አይነቶች ላይ ያተኮሩ ናቸው።
ፕሮፌሰሩ ባለፉት 20 ዓመታት በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ሕክምና ኮሌጅና በጅማ ዩኒቨርሲቲ ውስጥ በመምህርነት፣ በምርምርና በሕክምና አገልግሎት አገራቸውን በቅንነት ያገለገሉ ዓለም አቀፍ ተሞክሮ ያላቸው ምሁር ናቸው።
በማስተማር ስራቸውም በርካታ የሕክምና፣ የጤና ሳይንስ፣ የማይክሮባዮሎጂና የክሊኒካል ሬዚደንት የቅድመና ድህረ ምረቃ ተማሪዎችን አፍርተዋል።
እስካሁንም በዓለም አቀፍ ደረጃ እውቅና ባላቸው የምርምር መጽሔቶች ላይ 56 የምርምር ውጤቶችን ያሳተሙ ሲሆን ስድስት ታላላቅ ዓለም አቀፍ የትብብር የምርምር ፈንዶችንም ማሸነፍ ችለዋል።
በተጨማሪም ፕሮፌሰር ሰለሞን አሊ የሀገሪቱን የምርምርና የማይክሮባዮሎጂ አገልግሎት መሠረተ ልማት ለማጠናከር ከፍተኛ ሚና ተጫውተዋል።
በዚህም በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ሕክምና ኮሌጅ የመጀመሪያውን የጤና ምርምር መጽሔት፣ ዘመናዊ የተላላፊ በሽታዎች የዘረመል ምርምር ላቦራቶሪ፣ ለቀጣይ ጥናቶች የሚሆኑ ናሙናዎችን ለረጅም ጊዜ ማቆያ ማዕከልና የማይክሮባዮሎጂ መረጃዎችን በዲጂታል መንገድ የማደራጃ ሥርዓት መስርተዋል።
ፕሮፌሰር ሰለሞን አሊ በጤናው ዘርፍ ላበረከቱት የላቀ ሙያዊ አስተዋፅኦ በቅርቡ ከጤና ሚኒስቴር የ2018 ዓ.ም የብሔራዊ እውቅና ሽልማት መበርከቱ ይታወሳል።
The Managing Board of Saint Paul’s Hospital Millennium Medical College (SPHMMC), at its regular meeting held today, June 16, 2026, approved the promotion of Dr. Solomon Ali to the rank of Full Professor.
After carefully reviewing her academic, clinical, research, and service achievements, the Board endorsed his promotion in recognition of his outstanding contributions to medical education, research, and institutional leadership
Professor Solomon Ali is a distinguished microbiologist and medical research specialist whose work focuses on infectious diseases, antimicrobial resistance, and emerging/reemerging viral pathogens.
He has served his country for over 20 years at St. Paul’s Hospital Millennium Medical College (SPHMMC) and Jimma University (JU), contributing extensively to academic, clinical, and research activities.
Professor Solomon has trained, mentored, and supervised undergraduate, Master’s, and PhD students, guiding numerous research theses. Throughout his academic and research career, he has published more than 56 articles in reputable international journals and has secured six major competitive international research grants. Prof. Solomon has also played a pivotal role in strengthening research and health service infrastructures.
He has established Millennium Journal of Health, the first scholarly journal in SPHMMC, Infectious Diseases Research and Molecular Laboratory (IDReaM Lab) with integrated bio-banking system, and digitalizing hospital microbiology service laboratory data management system through a DHIS2 based platform.
Recently, Prof. Solomon Ali received national recognition from the Federal Ministry of Health of Ethiopia as the recipient of the 2026 Award for outstanding professional contribution in the health sector.
#stpaulshospital #medicalresearch #microbiology #educationethiopia #healthethiopia #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
2 months ago
የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የደስታ መግለጫ ለህንዱ ጠቅላይ ሚኒስትር
#pmabiyahmed #ethiopia #india #diplomacy #leadership #globalsouth #ethiopianbroadcastingcorporation
Sponsored by
Surafel
2 months ago
የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) መልዕክት
****************
"ታላቅ ወንድሜ እና ውድ ወዳጄ ክቡር ናሬንድራ ሞዲ፣ የዓለማችንን ትልቁን እና እጅግ ንቁ የሆነውን የዲሞክራሲ ማህበረሰብ ዘላቂ እምነት በማግኘት፣ ህንድን በራዕይ እና በቁርጠኝነት በተከታታይ ሶስት የዲሞክራሲያዊ የስልጣን ዘመናት በመምራት ላስመዘገቡት ታሪካዊ ስኬት የተሰማኝን ደስታ እገልጻለሁ።
የእርሳቸው አመራር በሚሊዮን የሚቆጠሩ ዜጎችን ከድህነት ያወጣ፣ የዲጂታል ሕዝባዊ መሰረተ ልማትን በከፍተኛ ደረጃ ያስፋፋ እና ከዚህ ቀደም ታይቶ የማይታወቅ የመሰረተ ልማት እድገትን በማምጣት ፈጣን የኢኮኖሚ መነቃቃትን ያስገኘ ነው። በተጨማሪም በተከታታይነት ለደቡቡ የዓለም ክፍል (Global South) ጠንካራ ድምጽ በመሆን አገልግለዋል።"
#pmabiyahmed #ethiopia #india #diplomacy #leadership #globalsouth #ethiopianbroadcastingcorporation
****************
"ታላቅ ወንድሜ እና ውድ ወዳጄ ክቡር ናሬንድራ ሞዲ፣ የዓለማችንን ትልቁን እና እጅግ ንቁ የሆነውን የዲሞክራሲ ማህበረሰብ ዘላቂ እምነት በማግኘት፣ ህንድን በራዕይ እና በቁርጠኝነት በተከታታይ ሶስት የዲሞክራሲያዊ የስልጣን ዘመናት በመምራት ላስመዘገቡት ታሪካዊ ስኬት የተሰማኝን ደስታ እገልጻለሁ።
የእርሳቸው አመራር በሚሊዮን የሚቆጠሩ ዜጎችን ከድህነት ያወጣ፣ የዲጂታል ሕዝባዊ መሰረተ ልማትን በከፍተኛ ደረጃ ያስፋፋ እና ከዚህ ቀደም ታይቶ የማይታወቅ የመሰረተ ልማት እድገትን በማምጣት ፈጣን የኢኮኖሚ መነቃቃትን ያስገኘ ነው። በተጨማሪም በተከታታይነት ለደቡቡ የዓለም ክፍል (Global South) ጠንካራ ድምጽ በመሆን አገልግለዋል።"
#pmabiyahmed #ethiopia #india #diplomacy #leadership #globalsouth #ethiopianbroadcastingcorporation
2 months ago
አምባሳደር ስለሺ ኡመር የዓለም አቀፍ የዲፕሎማሲና የወጣቶች አመራር የክብር ሽልማት ተበረከተላቸው
#ethiopia | የሴፍ ላይት ኢኒሼቲቭስ (Safe Light Initiatives) መስራችና ዋና ዳይሬክተር አምባሳደር ስለሺ ኡመር፣ በ«ግሎባል ኤክሰለንስ ኤንድ ሊደርሺፕ አዋርድስ አፍሪካ 2026» (Global Excellence & Leadership Awards Africa 2026) ላይ የ«ቪዥነሪ ሊደር ኢን ግሎባል ዲፕሎማሲ ኤንድ ዩዝ ሊደርሺፕ» (Visionary Leader in Global Diplomacy and Youth Leadership Award) ሽልማት ተሸላሚ ሆነዋል።
በኢንሳይት ሰክሰስ (Insight Success) አዘጋጅነትና በኢንሳይት ኤክሰለንስ አዋርድስ (Insight Excellence Awards) አጋርነት የተበረከተው ይህ ታዋቂ ሽልማት፣ አምባሳደር ስለሺ ወጣቶችን በማብቃት፣ የአመራር ብቃትን በማሳደግ እና ትርጉም ያለው ማህበራዊ ለውጥ በማምጣት ረገድ ላበረከቱት ከፍተኛ አስተዋፅኦ የተሰጠ እውቅና ነው።
ይህ ታላቅ ስኬት በቀጣይነትም ለቀጣዩ ትውልድ መነሳሳትን በመፍጠር ማህበረሰባዊ እድገትን እንደሚያፋጥን ታምኖበታል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
#safelightinitiatives #globalexcellenceawards2026 #youthleadership #globaldiplomacy #visionaryleader #empoweringyouth #africaleaders
#ethiopia | የሴፍ ላይት ኢኒሼቲቭስ (Safe Light Initiatives) መስራችና ዋና ዳይሬክተር አምባሳደር ስለሺ ኡመር፣ በ«ግሎባል ኤክሰለንስ ኤንድ ሊደርሺፕ አዋርድስ አፍሪካ 2026» (Global Excellence & Leadership Awards Africa 2026) ላይ የ«ቪዥነሪ ሊደር ኢን ግሎባል ዲፕሎማሲ ኤንድ ዩዝ ሊደርሺፕ» (Visionary Leader in Global Diplomacy and Youth Leadership Award) ሽልማት ተሸላሚ ሆነዋል።
በኢንሳይት ሰክሰስ (Insight Success) አዘጋጅነትና በኢንሳይት ኤክሰለንስ አዋርድስ (Insight Excellence Awards) አጋርነት የተበረከተው ይህ ታዋቂ ሽልማት፣ አምባሳደር ስለሺ ወጣቶችን በማብቃት፣ የአመራር ብቃትን በማሳደግ እና ትርጉም ያለው ማህበራዊ ለውጥ በማምጣት ረገድ ላበረከቱት ከፍተኛ አስተዋፅኦ የተሰጠ እውቅና ነው።
ይህ ታላቅ ስኬት በቀጣይነትም ለቀጣዩ ትውልድ መነሳሳትን በመፍጠር ማህበረሰባዊ እድገትን እንደሚያፋጥን ታምኖበታል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
#safelightinitiatives #globalexcellenceawards2026 #youthleadership #globaldiplomacy #visionaryleader #empoweringyouth #africaleaders
3 months ago
Ethio telecom and the African Development Bank (AfDB) Review Strategic Partnership to Accelerate Ethiopia’s Digital Transformation and Next Horizon Strategy
Ethio telecom CEO, Frehiwot Tamru, held a high-level strategic engagement with Excellency Mr. Solomon Quaynor S, Vice President of the African Development Bank, together with senior AfDB management, to review the ongoing partnership and collaborative engagements aimed at supporting the execution of Ethio telecom’s transformative “Next Horizon: Digital & Beyond 2028” strategy and Ethiopia’s broader digital transformation journey.
During the meeting, both institutions assessed the strong progress of their ongoing strategic engagements and financing discussions designed to accelerate the expansion and modernization of Ethiopia’s digital and telecom infrastructure, strengthen digital platforms and ecosystems, and expand inclusive access to innovative digital services that empower millions of citizens, businesses, and institutions across the country.
The CEO briefed the AfDB leadership on the significant progress being achieved under the “Next Horizon: Digital & Beyond 2028” strategy, highlighting Ethio telecom’s continued growth and advancement across all major business and transformation pillars. She emphasized the company’s successful evolution from a traditional telecom operator into a leading digital solutions and platform provider, supported by continuous investments in advanced telecom infrastructure, cloud services, AI-enabled technologies, fintech ecosystems, and digital platforms.
The discussion further highlighted Ethio telecom’s rapidly expanding “Beyond Connectivity” ecosystem, including strategic digital platforms such as telebirr, Zemen GEBEYA, and znexus, which are increasingly contributing to financial inclusion, digital commerce, entrepreneurship, innovation, and socio-economic empowerment. The CEO also outlined the company’s ongoing investments in next-generation digital infrastructure, including 4G and 5G expansion, rural connectivity, cloud and AI capabilities, green and energy-efficient infrastructure, and cross-border initiatives such as the Horizon Fiber project, which collectively reinforce Ethiopia’s growing role in the regional digital economy.
Vice President Solomon Quaynor and the AfDB senior management acknowledged Ethio telecom’s remarkable transformation journey and operational progress, noting the company’s growing relevance as one of Africa’s leading digital transformation success stories. They reaffirmed AfDB’s commitment to strengthening strategic collaboration and exploring sustainable financing frameworks that support large-scale digital infrastructure development, digital inclusion, innovation, and long-term economic growth.
The engagement also reflected the shared commitment of both institutions toward advancing continental priorities, including Africa’s digital transformation agenda, regional digital integration, and the broader vision of a connected and inclusive African digital economy.
At the conclusion of the meeting, Ethio telecom and the African Development Bank reaffirmed their mutual commitment to expediting ongoing collaborative initiatives, deepening their long-term strategic partnership, and accelerating investments that will continue to digitally transform Ethiopia, empower millions of lives, and contribute to sustainable and inclusive growth across the continent.
#ethiotelecom #afdb #digitalafrica #nexthorizon2028 #telebirr #digitalethiopia #digitalafrica #gsma #itu
Ethio telecom CEO, Frehiwot Tamru, held a high-level strategic engagement with Excellency Mr. Solomon Quaynor S, Vice President of the African Development Bank, together with senior AfDB management, to review the ongoing partnership and collaborative engagements aimed at supporting the execution of Ethio telecom’s transformative “Next Horizon: Digital & Beyond 2028” strategy and Ethiopia’s broader digital transformation journey.
During the meeting, both institutions assessed the strong progress of their ongoing strategic engagements and financing discussions designed to accelerate the expansion and modernization of Ethiopia’s digital and telecom infrastructure, strengthen digital platforms and ecosystems, and expand inclusive access to innovative digital services that empower millions of citizens, businesses, and institutions across the country.
The CEO briefed the AfDB leadership on the significant progress being achieved under the “Next Horizon: Digital & Beyond 2028” strategy, highlighting Ethio telecom’s continued growth and advancement across all major business and transformation pillars. She emphasized the company’s successful evolution from a traditional telecom operator into a leading digital solutions and platform provider, supported by continuous investments in advanced telecom infrastructure, cloud services, AI-enabled technologies, fintech ecosystems, and digital platforms.
The discussion further highlighted Ethio telecom’s rapidly expanding “Beyond Connectivity” ecosystem, including strategic digital platforms such as telebirr, Zemen GEBEYA, and znexus, which are increasingly contributing to financial inclusion, digital commerce, entrepreneurship, innovation, and socio-economic empowerment. The CEO also outlined the company’s ongoing investments in next-generation digital infrastructure, including 4G and 5G expansion, rural connectivity, cloud and AI capabilities, green and energy-efficient infrastructure, and cross-border initiatives such as the Horizon Fiber project, which collectively reinforce Ethiopia’s growing role in the regional digital economy.
Vice President Solomon Quaynor and the AfDB senior management acknowledged Ethio telecom’s remarkable transformation journey and operational progress, noting the company’s growing relevance as one of Africa’s leading digital transformation success stories. They reaffirmed AfDB’s commitment to strengthening strategic collaboration and exploring sustainable financing frameworks that support large-scale digital infrastructure development, digital inclusion, innovation, and long-term economic growth.
The engagement also reflected the shared commitment of both institutions toward advancing continental priorities, including Africa’s digital transformation agenda, regional digital integration, and the broader vision of a connected and inclusive African digital economy.
At the conclusion of the meeting, Ethio telecom and the African Development Bank reaffirmed their mutual commitment to expediting ongoing collaborative initiatives, deepening their long-term strategic partnership, and accelerating investments that will continue to digitally transform Ethiopia, empower millions of lives, and contribute to sustainable and inclusive growth across the continent.
#ethiotelecom #afdb #digitalafrica #nexthorizon2028 #telebirr #digitalethiopia #digitalafrica #gsma #itu
3 months ago
ሰላም፤ እንደምን አደራችሁ?
ከጥቂት ዓመታት በፊት ኢትዮጵያችን የክተት አዋጅ አወጀች፡፡
እንኳንስ እናት ሀገር ጠርታ፤ ለሩዋንዳ የደረሱት፣ ሞቃዲሾን የታደጉት፣ የኮሪያ ጀብደኞች፣ የቡሩንዲ ሰላምተኛ፣ የዳርፉር የፀጥታ ዘቦች የሆኑት የቁርጥ ቀን ልጆቿ ሆ… ብለው ተነሱ፡፡
ለሳልሳዊት ዓድዋ ልጆቿ በፍፁም አንድነትና የመንፈስ ከፍታ በአራቱም ማዕዘን ተመሙ፡፡
ስንቃቸው ፅናት፣ ትጥቃቸው አካፋና ዶማ፣ ርዕያቸው ደግሞ የልጅ ልጆቻቸውን ሀገር መስራት ነበር፡፡
እናማ ወርሀ ሐምሌ በ22ኛው ዕለት 2011 ዓ.ም ኢትዮጵያዊያን ሜዳውን አቋርጠው፣ ጋራውን እየቧጠጡ፣ ሸንተረሩን ይኩሉት፥ ሸለቆውን ሸማ ያለብሱት ያዙ፡፡
በ12 ሰዓታት ውስጥ ብቻ ድል በድል ሆኑ፡፡
ዜጎች በመሪያቸው ሐሳብ አፍላቂነት እና ጥሪ እልፍ ሆነው አንደ አንድ፤ አንድ ሆነው እንደ ሺህ ታላቁን ታሪክ ሰሩ፡፡
በአንድ ጀምበር ከ350 ሚሊየን በላይ ችግኞችን በመትከል የዓለምን ማህበረሰብ አስደመሙ።
ከአያት ቅድመ አያታቸው የወረሱትን የጦር ሜዳ ጀግንነት፣ ጥበብ እና የድል አድራጊነት መንፈስ ተፈጥሮን በመታደግ ደገሙ፡፡
የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር የገዘፈ ሐሳብ እስካሁን 48 ቢሊየን ችግኞችን ተክሎ፤ ዘንድሮ ለ8 ነጥብ 5 ቢሊየን ችግኝ ተከላ ተዘጋጅቷል፡፡
ይህ ከሊቅ እስከ ደቂቅ የዓለምን ትኩረት የሳበው መርሐ ግብር በታላላቅ የሀገር እና የተቋማት መሪዎች ተዓምራዊ የተባለለት ነበር፡፡
ከእነዚህ መካከል፡-
የተባበሩት አረብ ኤምሬቶች ፕሬዚዳንት ሼክ መሐመድ ቢን ዛይድ አል ናህያን፣
"ኢትዮጵያ በአየር ንብረት ለውጥ ሳቢያ የሚከሰተውን ድርቅና የአፈር መሸርሸር ለመቋቋም የያዘችው ስትራቴጂ ፍጹም ውጤታማ ነው፡፡
የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር ለአፍሪካ ብቻ ሳይሆን በዓለም አቀፍ ደረጃ የአረንጓዴ ልማት ኢኮኖሚን ለመገንባት ለሚደረገው ጥረት ትልቅ ማበረታቻ ነው፡፡"
የተባበሩት መንግሥታት ዋና ጸሐፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዝ
"ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ የአየር ንብረት ለውጥን ለመከላከል በሚያደርገው ትግል ውስጥ ኢትዮጵያ በአረንጓዴ ዐሻራ አማካኝነት እያሳየች ያለው ቁርጠኝነት በተግባር የተደገፈ መሪነት (Practical Leadership) ምን ማለት እንደሆነ ያሳያል። በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ዛፎችን በአጭር ጊዜ ውስጥ መትከል ትልቅ የተስፋ መልዕክት ነው።"
የአውሮፓ ህብረት ኮሚሽን ፕሬዚዳንት ኡርሱላ ፎን ደር ሌየን
"የኢትዮጵያ የአረንጓዴ ዐሻራ እጅግ አስደናቂ እና መላው ዓለም ሊከተለው የሚገባ ትልቅ አርአያ ነው። የአየር ንብረት ለውጥን ለመዋጋት ቃል ከመግባት ባለፈ በተግባር ማሳየት እንደሚቻል ኢትዮጵያ ለዓለም እያሳየች ነው። ይህ ለወደፊቱ ትውልድ የሚተርፍ ትልቅ ኢንቨስትመንት ነው።"
የኬንያ ፕሬዚዳንት ዊሊያም ሩቶ
"የኢትዮጵያ የአረንጓዴ ዐሻራ በአህጉራችን አፍሪካ የአየር ንብረት ለውጥን ለመከላከል ለምናደርገው ጥረት ትልቅ ማስተማሪያና ማበረታቻ ነው።
ኢትዮጵያ በተግባር ያሳየችው ቁርጠኝነት እኛም በኬንያ ተመሳሳይ ታላቅ ግብ እንድንሰንቅ አድርጎናል" በማለት ተናግረዋል።
ሌሎች መሪዎችና ተፅዕኖ ፈጣሪዎች የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር ከክስተት በላይ ስለመሆኑ በአድናቆት ተናግረዋል፤ ጽፈዋል፡፡
ጉዳዩ ወዲህ ነው ይህን ከእሳቤ መሬት የነካ፡ ብሎም እንደ ዐውድ ዓመት የሚናፈቅ እንደ ባሕል የሚደመቅበትን የአረንጓዴ ልማት ተግባር ዘንድሮ ለመድገም ምን ያህል ተዘጋጅተናል የሚለው ነው?
ጉዞ ወደ የልጅ ልጆቻችን ሀገር ኢትዮጵያ! ዳግም ድል 8 ነጥብ 5 ቢሊየን ችግኝ ለመትከል በመዘጋጀት፣ በመትከል እና በመንከባከብ፡፡
ከጥቂት ዓመታት በፊት ኢትዮጵያችን የክተት አዋጅ አወጀች፡፡
እንኳንስ እናት ሀገር ጠርታ፤ ለሩዋንዳ የደረሱት፣ ሞቃዲሾን የታደጉት፣ የኮሪያ ጀብደኞች፣ የቡሩንዲ ሰላምተኛ፣ የዳርፉር የፀጥታ ዘቦች የሆኑት የቁርጥ ቀን ልጆቿ ሆ… ብለው ተነሱ፡፡
ለሳልሳዊት ዓድዋ ልጆቿ በፍፁም አንድነትና የመንፈስ ከፍታ በአራቱም ማዕዘን ተመሙ፡፡
ስንቃቸው ፅናት፣ ትጥቃቸው አካፋና ዶማ፣ ርዕያቸው ደግሞ የልጅ ልጆቻቸውን ሀገር መስራት ነበር፡፡
እናማ ወርሀ ሐምሌ በ22ኛው ዕለት 2011 ዓ.ም ኢትዮጵያዊያን ሜዳውን አቋርጠው፣ ጋራውን እየቧጠጡ፣ ሸንተረሩን ይኩሉት፥ ሸለቆውን ሸማ ያለብሱት ያዙ፡፡
በ12 ሰዓታት ውስጥ ብቻ ድል በድል ሆኑ፡፡
ዜጎች በመሪያቸው ሐሳብ አፍላቂነት እና ጥሪ እልፍ ሆነው አንደ አንድ፤ አንድ ሆነው እንደ ሺህ ታላቁን ታሪክ ሰሩ፡፡
በአንድ ጀምበር ከ350 ሚሊየን በላይ ችግኞችን በመትከል የዓለምን ማህበረሰብ አስደመሙ።
ከአያት ቅድመ አያታቸው የወረሱትን የጦር ሜዳ ጀግንነት፣ ጥበብ እና የድል አድራጊነት መንፈስ ተፈጥሮን በመታደግ ደገሙ፡፡
የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር የገዘፈ ሐሳብ እስካሁን 48 ቢሊየን ችግኞችን ተክሎ፤ ዘንድሮ ለ8 ነጥብ 5 ቢሊየን ችግኝ ተከላ ተዘጋጅቷል፡፡
ይህ ከሊቅ እስከ ደቂቅ የዓለምን ትኩረት የሳበው መርሐ ግብር በታላላቅ የሀገር እና የተቋማት መሪዎች ተዓምራዊ የተባለለት ነበር፡፡
ከእነዚህ መካከል፡-
የተባበሩት አረብ ኤምሬቶች ፕሬዚዳንት ሼክ መሐመድ ቢን ዛይድ አል ናህያን፣
"ኢትዮጵያ በአየር ንብረት ለውጥ ሳቢያ የሚከሰተውን ድርቅና የአፈር መሸርሸር ለመቋቋም የያዘችው ስትራቴጂ ፍጹም ውጤታማ ነው፡፡
የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር ለአፍሪካ ብቻ ሳይሆን በዓለም አቀፍ ደረጃ የአረንጓዴ ልማት ኢኮኖሚን ለመገንባት ለሚደረገው ጥረት ትልቅ ማበረታቻ ነው፡፡"
የተባበሩት መንግሥታት ዋና ጸሐፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዝ
"ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ የአየር ንብረት ለውጥን ለመከላከል በሚያደርገው ትግል ውስጥ ኢትዮጵያ በአረንጓዴ ዐሻራ አማካኝነት እያሳየች ያለው ቁርጠኝነት በተግባር የተደገፈ መሪነት (Practical Leadership) ምን ማለት እንደሆነ ያሳያል። በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ዛፎችን በአጭር ጊዜ ውስጥ መትከል ትልቅ የተስፋ መልዕክት ነው።"
የአውሮፓ ህብረት ኮሚሽን ፕሬዚዳንት ኡርሱላ ፎን ደር ሌየን
"የኢትዮጵያ የአረንጓዴ ዐሻራ እጅግ አስደናቂ እና መላው ዓለም ሊከተለው የሚገባ ትልቅ አርአያ ነው። የአየር ንብረት ለውጥን ለመዋጋት ቃል ከመግባት ባለፈ በተግባር ማሳየት እንደሚቻል ኢትዮጵያ ለዓለም እያሳየች ነው። ይህ ለወደፊቱ ትውልድ የሚተርፍ ትልቅ ኢንቨስትመንት ነው።"
የኬንያ ፕሬዚዳንት ዊሊያም ሩቶ
"የኢትዮጵያ የአረንጓዴ ዐሻራ በአህጉራችን አፍሪካ የአየር ንብረት ለውጥን ለመከላከል ለምናደርገው ጥረት ትልቅ ማስተማሪያና ማበረታቻ ነው።
ኢትዮጵያ በተግባር ያሳየችው ቁርጠኝነት እኛም በኬንያ ተመሳሳይ ታላቅ ግብ እንድንሰንቅ አድርጎናል" በማለት ተናግረዋል።
ሌሎች መሪዎችና ተፅዕኖ ፈጣሪዎች የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር ከክስተት በላይ ስለመሆኑ በአድናቆት ተናግረዋል፤ ጽፈዋል፡፡
ጉዳዩ ወዲህ ነው ይህን ከእሳቤ መሬት የነካ፡ ብሎም እንደ ዐውድ ዓመት የሚናፈቅ እንደ ባሕል የሚደመቅበትን የአረንጓዴ ልማት ተግባር ዘንድሮ ለመድገም ምን ያህል ተዘጋጅተናል የሚለው ነው?
ጉዞ ወደ የልጅ ልጆቻችን ሀገር ኢትዮጵያ! ዳግም ድል 8 ነጥብ 5 ቢሊየን ችግኝ ለመትከል በመዘጋጀት፣ በመትከል እና በመንከባከብ፡፡
3 months ago
ለዓለም ሰላም የተዘረጋው የኢትዮጵያ እጅ
#pmabiyahmed #antónioGuterres #unitednations #leadership #africaready #unc
Sponsored by
Surafel
3 months ago
በአመራር ጥበብ እና በሰላም ግንባታ ላይ የሚያተኩረው የ'CIRCLE' ተቋም በይፋ ተመረቀ
#fastmereja I በአንጋፋው መሪ ፓስተር ጻድቁ አብዶ የተመሰረተውና በባህላዊ፣ ሃይማኖታዊ፣ ተግባቦት እንዲሁም በአመራር ብቃት ላይ የሚያተኩረው CIRCLE (Center for Intercultural, Religious, Communication, Leadership Excellence) የተሰኘው ተቋም የምረቃ ስነ-ስርዓቱን አከናውኗል። ተቋሙ በዋናነት በአመራር ጥራት፣ በሰላምና እርቅ እንዲሁም በሀገራዊ ጉዳዮች ላይ ትኩረት አድርጎ እንደሚሰራ ተገልጿል።
በምረቃው መርሃ-ግብር ላይ የሃይማኖት አባቶች፣ ከፍተኛ የመንግስት የስራ ኃላፊዎችና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት የተቋሙ ራዕይ ለተሳታፊዎች ቀርቧል። የክብር እንግዶቹ ባደረጉት ንግግር፣ የዚህ መሰል ተቋም መመስረት ለሀገር ሰላምና ለመሪዎች የአቅም ግንባታ የሚኖረው ፋይዳ ከፍተኛ መሆኑን አረጋግጠዋል።
የCIRCLE መስራች ፓስተር ጻድቁ አብዶ በአገልግሎት ዘርፍ ከ50 ዓመታት በላይ፣ በአመራርነት ደግሞ ከ40 ዓመታት በላይ ያካበቱትን ሰፊ ልምድ ወደ ተቋማዊ አሰራር በመቀየር ለትውልድ ለማስተላለፍ አልመው የተነሱ መሆኑ ተመላክቷል። ተቋሙ በተለይ የተለያዩ ባህሎችና እምነቶች ባሏቸው ማህበረሰቦች መካከል ውጤታማ ተግባቦትና የአመራር ልህቀት እንዲሰፍን በትጋት እንደሚሰራ ታውቋል።
#fastmereja I በአንጋፋው መሪ ፓስተር ጻድቁ አብዶ የተመሰረተውና በባህላዊ፣ ሃይማኖታዊ፣ ተግባቦት እንዲሁም በአመራር ብቃት ላይ የሚያተኩረው CIRCLE (Center for Intercultural, Religious, Communication, Leadership Excellence) የተሰኘው ተቋም የምረቃ ስነ-ስርዓቱን አከናውኗል። ተቋሙ በዋናነት በአመራር ጥራት፣ በሰላምና እርቅ እንዲሁም በሀገራዊ ጉዳዮች ላይ ትኩረት አድርጎ እንደሚሰራ ተገልጿል።
በምረቃው መርሃ-ግብር ላይ የሃይማኖት አባቶች፣ ከፍተኛ የመንግስት የስራ ኃላፊዎችና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት የተቋሙ ራዕይ ለተሳታፊዎች ቀርቧል። የክብር እንግዶቹ ባደረጉት ንግግር፣ የዚህ መሰል ተቋም መመስረት ለሀገር ሰላምና ለመሪዎች የአቅም ግንባታ የሚኖረው ፋይዳ ከፍተኛ መሆኑን አረጋግጠዋል።
የCIRCLE መስራች ፓስተር ጻድቁ አብዶ በአገልግሎት ዘርፍ ከ50 ዓመታት በላይ፣ በአመራርነት ደግሞ ከ40 ዓመታት በላይ ያካበቱትን ሰፊ ልምድ ወደ ተቋማዊ አሰራር በመቀየር ለትውልድ ለማስተላለፍ አልመው የተነሱ መሆኑ ተመላክቷል። ተቋሙ በተለይ የተለያዩ ባህሎችና እምነቶች ባሏቸው ማህበረሰቦች መካከል ውጤታማ ተግባቦትና የአመራር ልህቀት እንዲሰፍን በትጋት እንደሚሰራ ታውቋል።
3 months ago
አቶ ገብረማርያም ይርጋ ዓለም አቀፍ የክብር ሽልማት ሊሰጣቸው ነው!
#ethiopia | በባህል አስተዳደር፣ በኪነ ጥበብ አመራር እና በዘርፉ ዲፕሎማሲያዊ ስራዎች ከፍተኛ አስተዋፅኦ ያበረከቱት አቶ ገብረማርያም ይርጋ በታይላንዱ APA International Professional Management Award ተሸላሚ ሊሆኑ ነው።
ግለሰቡ በፈጠራ እና በዓለም አቀፍ የባህል ልውውጥ ረገድ ላሳዩት የላቀ አፈጻጸም ይህ እውቅና እንደተሰጣቸው ተገልጿል።
አቶ ገብረማርያም ላለፉት 15 ዓመታት በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት እንዲሁም በአማራ ክልል ባህል ኪነ ጥበብና ዝክረ ታሪክ ጽ/ቤት በምክትል ኃላፊነት ውጤታማ ስራዎችን ሲያከናውኑ ቆይተዋል።
በቅርቡ ደግሞ በደቡብ ኮሪያ የሚገኘው ዓለም አቀፍ የባህልና ኪነ ጥበባት ህብረት ምክትል ፕሬዝዳንት በመሆን መሾማቸው የሚታወስ ነዉ።
በቅርቡ ታይላንድ ሄደዉ እዉቅናዉን የሚቀበሉ ሲሆን ለዓለም አቀፍ ስኬታቸው የእንኳን ደስ አለዎት መልዕክት ተላልፎላቸዋል።
እንኳን ደስ አልዎት!
#culture #award #arts #leadership #internationalaward #achievement #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | በባህል አስተዳደር፣ በኪነ ጥበብ አመራር እና በዘርፉ ዲፕሎማሲያዊ ስራዎች ከፍተኛ አስተዋፅኦ ያበረከቱት አቶ ገብረማርያም ይርጋ በታይላንዱ APA International Professional Management Award ተሸላሚ ሊሆኑ ነው።
ግለሰቡ በፈጠራ እና በዓለም አቀፍ የባህል ልውውጥ ረገድ ላሳዩት የላቀ አፈጻጸም ይህ እውቅና እንደተሰጣቸው ተገልጿል።
አቶ ገብረማርያም ላለፉት 15 ዓመታት በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት እንዲሁም በአማራ ክልል ባህል ኪነ ጥበብና ዝክረ ታሪክ ጽ/ቤት በምክትል ኃላፊነት ውጤታማ ስራዎችን ሲያከናውኑ ቆይተዋል።
በቅርቡ ደግሞ በደቡብ ኮሪያ የሚገኘው ዓለም አቀፍ የባህልና ኪነ ጥበባት ህብረት ምክትል ፕሬዝዳንት በመሆን መሾማቸው የሚታወስ ነዉ።
በቅርቡ ታይላንድ ሄደዉ እዉቅናዉን የሚቀበሉ ሲሆን ለዓለም አቀፍ ስኬታቸው የእንኳን ደስ አለዎት መልዕክት ተላልፎላቸዋል።
እንኳን ደስ አልዎት!
#culture #award #arts #leadership #internationalaward #achievement #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
3 months ago
Ethiopia's Diplomatic Influence on the Rise, Foreign Ministry Reports
#fastmereja | The Ministry of Foreign Affairs (MoFA) has announced that recent diplomatic activities have significantly bolstered Ethiopia’s international standing and secured its national interests.
In a press briefing today, MoFA Spokesperson Ambassador Nebiat Getachew highlighted that official visits by the Presidents of Burundi, Liberia, South Sudan, and Mozambique have confirmed Ethiopia’s growing regional influence. During these summits, agreements were signed to share Ethiopia's expertise in agriculture, the Green Legacy Initiative, Artificial Intelligence (AI), and digitization.
High-level delegations from Europe and beyond have expressed strong interest in collaborating with Ethiopia in renewable energy, mining, and tourism.
Ethiopia’s April chairmanship of the AU Peace and Security Council was utilized to showcase the country’s leadership in AI development as a model for Africa.
Regarding recent attacks on citizens in South Africa, the government is monitoring the situation through its embassy in Pretoria, expecting local authorities to hold perpetrators accountable. Efforts also continue to support citizens in Saudi Arabia.
"The diplomatic activities undertaken have confirmed the diplomatic demand for Ethiopia, which is currently passing through a phase of holistic transformation." Ambassador Nebiat Getachew
#fastmereja | The Ministry of Foreign Affairs (MoFA) has announced that recent diplomatic activities have significantly bolstered Ethiopia’s international standing and secured its national interests.
In a press briefing today, MoFA Spokesperson Ambassador Nebiat Getachew highlighted that official visits by the Presidents of Burundi, Liberia, South Sudan, and Mozambique have confirmed Ethiopia’s growing regional influence. During these summits, agreements were signed to share Ethiopia's expertise in agriculture, the Green Legacy Initiative, Artificial Intelligence (AI), and digitization.
High-level delegations from Europe and beyond have expressed strong interest in collaborating with Ethiopia in renewable energy, mining, and tourism.
Ethiopia’s April chairmanship of the AU Peace and Security Council was utilized to showcase the country’s leadership in AI development as a model for Africa.
Regarding recent attacks on citizens in South Africa, the government is monitoring the situation through its embassy in Pretoria, expecting local authorities to hold perpetrators accountable. Efforts also continue to support citizens in Saudi Arabia.
"The diplomatic activities undertaken have confirmed the diplomatic demand for Ethiopia, which is currently passing through a phase of holistic transformation." Ambassador Nebiat Getachew
3 months ago
Ethio telecom and British International Investment (BII) Hold Strategic Discussions to Advance Ethiopia’s Digital and Sustainable Infrastructure
Ethio telecom CEO, Frehiwot Tamru, convened a high-level strategic session with senior leadership from British International Investment (BII), the United Kingdom’s development finance institution, led by Christopher Chijiutomi, Managing Director and Head of Africa.
During the meeting, the CEO briefed participants on Ethio telecom’s transformational journey and its pivotal contribution to Ethiopia’s socio-economic advancement and digital transformation. She highlighted the company’s remarkable trajectory, positioning Ethio telecom as one of the fastest-growing digital operators advancing beyond connectivity and serving as a catalyst for sustainable and inclusive development.
During the session, the CEO articulated Ethio telecom’s strategic evolution toward a platform-driven digital economy, powered by its advanced and extensive infrastructure and integrated ecosystem strategy. This ecosystem combines cloud computing capabilities, modular data centers, AI and digital applications with the telebirr fintech ecosystem, alongside e-commerce services, EV charging infrastructure, and expanded connectivity networks.
This unified digital ecosystem represents a significant strategic shift toward an Integrated Enterprise Solution Model, designed to power a mobile-first economy and enable high-velocity digital transformation across sectors supporting sustainable economic growth and digital inclusion across Ethiopia and beyond.
Furthermore, the CEO elaborated on the “Next Horizon: Digital & Beyond 2028” strategy, outlining its bold vision and anticipated impact in accelerating digital advancement across Ethiopia and the broader African continent. She reaffirmed that Ethio telecom remains ready to collaborate through diverse partnership modalities to accelerate digital transformation in Ethiopia and beyond.
During the discussion, Mr. Christopher Chijiutomi and his delegation highlighted that British International Investment (BII) plays a significant role in advancing sustainable and green infrastructure development across Africa, with Ethiopia identified as a key strategic market. They noted that BII is actively engaged with various enterprises and private sector institutions across the continent and collaborates closely with multiple stakeholders to mobilize resources that support Africa’s sustainable development and economic growth.
The CEO reaffirmed that Ethio telecom’s vision and core values are strongly aligned with those of British International Investment (BII), particularly in advancing sustainable infrastructure, climate-resilient digital ecosystems, and green energy initiatives.
Accordingly, both leadership teams discussed and emphasized the importance of supporting their shared vision by mobilizing impact investment to accelerate the implementation of the Next Horizon strategy, with strong emphasis on advancing the digital economy, expanding inclusive fintech ecosystems, and developing climate-resilient digital infrastructure.
The British International Investment (BII) delegation recognized Ethio telecom as a pivotal enabler of Ethiopia’s digital economy and a key driver of national economic growth. The delegation commended the CEO’s visionary leadership and acknowledged the company’s strong sustainability achievements and forward-looking digital transformation agenda.
They expressed strong interest in exploring UK-backed investment opportunities to support Ethiopia’s digital and sustainable infrastructure development.
In closing, the CEO expressed sincere appreciation to the British International Investment (BII) delegation for their commitment to fostering global partnerships that unlock new economic opportunities and accelerate national development. Both leadership teams agreed to continue advancing discussions and identifying concrete areas of collaboration to drive impactful and sustainable outcomes.
#ethiotelecom #telebirr #bii #digitalinclusion #fintech #esg #nexthorizon2028 #gsma #gsma #itu BritishIntInv
Ethio telecom CEO, Frehiwot Tamru, convened a high-level strategic session with senior leadership from British International Investment (BII), the United Kingdom’s development finance institution, led by Christopher Chijiutomi, Managing Director and Head of Africa.
During the meeting, the CEO briefed participants on Ethio telecom’s transformational journey and its pivotal contribution to Ethiopia’s socio-economic advancement and digital transformation. She highlighted the company’s remarkable trajectory, positioning Ethio telecom as one of the fastest-growing digital operators advancing beyond connectivity and serving as a catalyst for sustainable and inclusive development.
During the session, the CEO articulated Ethio telecom’s strategic evolution toward a platform-driven digital economy, powered by its advanced and extensive infrastructure and integrated ecosystem strategy. This ecosystem combines cloud computing capabilities, modular data centers, AI and digital applications with the telebirr fintech ecosystem, alongside e-commerce services, EV charging infrastructure, and expanded connectivity networks.
This unified digital ecosystem represents a significant strategic shift toward an Integrated Enterprise Solution Model, designed to power a mobile-first economy and enable high-velocity digital transformation across sectors supporting sustainable economic growth and digital inclusion across Ethiopia and beyond.
Furthermore, the CEO elaborated on the “Next Horizon: Digital & Beyond 2028” strategy, outlining its bold vision and anticipated impact in accelerating digital advancement across Ethiopia and the broader African continent. She reaffirmed that Ethio telecom remains ready to collaborate through diverse partnership modalities to accelerate digital transformation in Ethiopia and beyond.
During the discussion, Mr. Christopher Chijiutomi and his delegation highlighted that British International Investment (BII) plays a significant role in advancing sustainable and green infrastructure development across Africa, with Ethiopia identified as a key strategic market. They noted that BII is actively engaged with various enterprises and private sector institutions across the continent and collaborates closely with multiple stakeholders to mobilize resources that support Africa’s sustainable development and economic growth.
The CEO reaffirmed that Ethio telecom’s vision and core values are strongly aligned with those of British International Investment (BII), particularly in advancing sustainable infrastructure, climate-resilient digital ecosystems, and green energy initiatives.
Accordingly, both leadership teams discussed and emphasized the importance of supporting their shared vision by mobilizing impact investment to accelerate the implementation of the Next Horizon strategy, with strong emphasis on advancing the digital economy, expanding inclusive fintech ecosystems, and developing climate-resilient digital infrastructure.
The British International Investment (BII) delegation recognized Ethio telecom as a pivotal enabler of Ethiopia’s digital economy and a key driver of national economic growth. The delegation commended the CEO’s visionary leadership and acknowledged the company’s strong sustainability achievements and forward-looking digital transformation agenda.
They expressed strong interest in exploring UK-backed investment opportunities to support Ethiopia’s digital and sustainable infrastructure development.
In closing, the CEO expressed sincere appreciation to the British International Investment (BII) delegation for their commitment to fostering global partnerships that unlock new economic opportunities and accelerate national development. Both leadership teams agreed to continue advancing discussions and identifying concrete areas of collaboration to drive impactful and sustainable outcomes.
#ethiotelecom #telebirr #bii #digitalinclusion #fintech #esg #nexthorizon2028 #gsma #gsma #itu BritishIntInv
4 months ago
#የልህቀትና #የትሕትና ##ተምሳሌት# #ዶክተር #ዋቆ #ገዳ !
#ethiopia | በዓል ማለት ለብዙዎቻችን ከቤተሰብ ጋር መሰብሰብ ፣ በሞቀው ማዕድ ዙሪያ መሳቅና መጫወት ማለት ነው ።
እንዲያውም አንድ የቢሮ ሰራተኛ እንኳን ቀኑን ከቤቱ ውጪ ለማሳለፍ በማይፈቅድበት ፣ ትልቁ የፋሲካ ዕለት ነገር ግን ለየት ያሉ መሪዎች "ቤተሰብ" የሚለውን ትርጓሜ ከገዛ ቤታቸው አጥር አሻግረው ያዩታል ።
በሚዛን ቴፒ ዩኒቨርስቲ አንድ ታላቅ የታሪክ ምዕራፍ ተፅፏል ።
የዩኒቨርስቲው ፕሬዚዴንት ዶክተር ዋቆ ገዳ ፣ የፋሲካን ዕለት ከገዛ ቤተሰባቸው ጋር ከማሳለፍ ይልቅ ፣ "ቤተሰቦቼ ናቸው" የሚሏቸውን ተማሪዎቻቸውን በማሰብ በዩኒቨርስቲው ቅጥር ግቢ ተገኝተው በዓሉን አብረው አሳልፈዋል ።
ይህ ተግባር እንዲሁ በቀላሉ የመገኘት ጉዳይ ፤ ሳይሆን የእውነተኛ የመሪነት መገለጫ ፣ አመራር ከቢሮ ወንበር በላይ መሆኑን ያሳየ ፤ የአባትነት ፍቅር ፣ ተማሪዎቹ ከቤተሰቦቻቸው ርቀው ባሉበት ወቅት ባይተዋርነት እንዳይሰማቸው ያደረገ ፤ የትሕትና ልክ ፣ ከፍተኛ የኃላፊነት ደረጃ ላይ ሆኖ ራስን ዝቅ አድርጎ ከተማሪዎች ጋር መሳተፍ ለሌሎች አመራሮችም ትልቅ ትምህርት ነው ።
ዶክተር ዋቆ ገዳ ፣ ተማሪዎችን እንደ ወንድም ፣ እንደ እህትና እንደ ልጅ ተመልክቶ በበዓል ዕለት አብሮ በመሆን የመጀመሪያው ከፍተኛ አመራርና ፕሬዚዴንት በመሆን በታሪክ መዝገብ ላይ ስማቸውን በወርቅ ቀለም ፅፈዋል ።
ለዚህ ድንቅ መሪና ፕሬዚዴንት ፣ ለዚህ ትሁት አገልጋይና ለዚህ የለውጥ ሰው ያለንን ከፍ ያለ አክብሮትና ምስጋና እንገልጻለን ‼️
ኢትዮጵያ እንደ ዶክተር ዋቆ ያሉ ፣ የሕዝባቸውን የልብ ትርታ የሚያዳምጡ መሪዎች ያስፈልጓታል ።
ክብር ለሚገባቸው ክብር እንስጥ! 👏🙌
ጌታቸው ባይባ ሚዛን አማን !
#mizantepiuniversity #leadership #inspiration #drwakogeda #ethiopia #serviceaboveself
#ethiopia | በዓል ማለት ለብዙዎቻችን ከቤተሰብ ጋር መሰብሰብ ፣ በሞቀው ማዕድ ዙሪያ መሳቅና መጫወት ማለት ነው ።
እንዲያውም አንድ የቢሮ ሰራተኛ እንኳን ቀኑን ከቤቱ ውጪ ለማሳለፍ በማይፈቅድበት ፣ ትልቁ የፋሲካ ዕለት ነገር ግን ለየት ያሉ መሪዎች "ቤተሰብ" የሚለውን ትርጓሜ ከገዛ ቤታቸው አጥር አሻግረው ያዩታል ።
በሚዛን ቴፒ ዩኒቨርስቲ አንድ ታላቅ የታሪክ ምዕራፍ ተፅፏል ።
የዩኒቨርስቲው ፕሬዚዴንት ዶክተር ዋቆ ገዳ ፣ የፋሲካን ዕለት ከገዛ ቤተሰባቸው ጋር ከማሳለፍ ይልቅ ፣ "ቤተሰቦቼ ናቸው" የሚሏቸውን ተማሪዎቻቸውን በማሰብ በዩኒቨርስቲው ቅጥር ግቢ ተገኝተው በዓሉን አብረው አሳልፈዋል ።
ይህ ተግባር እንዲሁ በቀላሉ የመገኘት ጉዳይ ፤ ሳይሆን የእውነተኛ የመሪነት መገለጫ ፣ አመራር ከቢሮ ወንበር በላይ መሆኑን ያሳየ ፤ የአባትነት ፍቅር ፣ ተማሪዎቹ ከቤተሰቦቻቸው ርቀው ባሉበት ወቅት ባይተዋርነት እንዳይሰማቸው ያደረገ ፤ የትሕትና ልክ ፣ ከፍተኛ የኃላፊነት ደረጃ ላይ ሆኖ ራስን ዝቅ አድርጎ ከተማሪዎች ጋር መሳተፍ ለሌሎች አመራሮችም ትልቅ ትምህርት ነው ።
ዶክተር ዋቆ ገዳ ፣ ተማሪዎችን እንደ ወንድም ፣ እንደ እህትና እንደ ልጅ ተመልክቶ በበዓል ዕለት አብሮ በመሆን የመጀመሪያው ከፍተኛ አመራርና ፕሬዚዴንት በመሆን በታሪክ መዝገብ ላይ ስማቸውን በወርቅ ቀለም ፅፈዋል ።
ለዚህ ድንቅ መሪና ፕሬዚዴንት ፣ ለዚህ ትሁት አገልጋይና ለዚህ የለውጥ ሰው ያለንን ከፍ ያለ አክብሮትና ምስጋና እንገልጻለን ‼️
ኢትዮጵያ እንደ ዶክተር ዋቆ ያሉ ፣ የሕዝባቸውን የልብ ትርታ የሚያዳምጡ መሪዎች ያስፈልጓታል ።
ክብር ለሚገባቸው ክብር እንስጥ! 👏🙌
ጌታቸው ባይባ ሚዛን አማን !
#mizantepiuniversity #leadership #inspiration #drwakogeda #ethiopia #serviceaboveself
Sponsored by
Surafel
4 months ago
እናት ባንክ የሴት አመራሮችን አቅም ለማሳደግ ያለመ የፓናል ውይይት አካሄደ
#ethiopia | እናት ባንክ "High Level Women Leadership" በሚል መሪ ቃል ባዘጋጀው ስልታዊ የምክክር መድረክ፣ በፋይናንስ ዘርፉ ውስጥ የሴቶችን ተሳትፎ እና የአመራር ብቃት ለማሳደግ ያለውን ቁርጠኝነት ገልጿል።
በውይይቱ ላይ የባንኩ ከፍተኛ አመራሮች እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተው በዘርፉ ስላለው ተግዳሮት እና ተስፋ ሰጪ ሁኔታዎች ሰፊ ምክክር አድርገዋል።
የሴቶች ተሳትፎ 🔎
የእናት ባንክ የቦርድ ሰብሳቢ ወ/ሮ አስቴር ሰለሞን በመክፈቻ ንግግራቸው እንዳሳሰቡት፣ ባንኩ ባለፉት 13 ዓመታት የሴት ሠራተኞችን አቅም በማጎልበት እና ወደ አመራርነት በማምጣት የደንበኞች አገልግሎቱን ማሻሻል ችሏል። በአሁኑ ወቅት የባንኩን እድገት ለማፋጠን በሚደረገው ጥረት ውስጥ ሴት ሠራተኞች ከፍተኛውን ድርሻ እየተወጡ እንደሚገኙም ጠቁመዋል።
ባንኩ በአሁኑ ወቅት በአሃዝ ሲገለጽ፡-
* አጠቃላይ ሠራተኞች፦ ከ2,000 በላይ ሲሆኑ ከእነዚህም ውስጥ 952ቱ ሴቶች ናቸው።
* የቦርድ አመራር፦ ከ11 የቦርድ አባላት መካከል 7ቱ ሴቶች ናቸው።
* ከፍተኛ የሥራ ካውንስል፦ 44 በመቶ የሚሆኑት አባላት ሴቶች ናቸው።
ተግዳሮቶች እና የኢኮኖሚ ፋይዳው
የባንኩ ዋና የፋይናንስ ኦፊሰር (CFO) ወ/ሮ ትዕግስት አባተ እንደገለጹት፣ በኢትዮጵያ የባንክ ኢንዱስትሪ ውስጥ በከፍተኛ አመራርነት ደረጃ ያለው የሴቶች ቁጥር አሁንም አነስተኛ ነው። ለዚህም እንደ እንቅፋት የሚጠቀሱት፦
* በራስ የመተማመን ሁኔታ።
* የቤት ውስጥ ኃላፊነትን ከቢሮ ሥራ ጋር አስተካክሎ የመምራት (Work-life balance) ተግዳሮት ናቸው።
ይሁን እንጂ ሴቶች በአመራርነት ደረጃ መሳተፋቸው የሀገሪቱን ጠቅላላ የአገር ውስጥ ምርት (GDP) ከ3 እስከ 4 በመቶ ሊያሳድገው እንደሚችል ተጠቁሟል። የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክም በፋይናንስ ዘርፉ የሴቶች የአመራር ድርሻ ወደ 25 በመቶ እንዲያድግ ግብ አስቀምጧል ብለዋል።
በመረሃግብሩ ላይ ወ/ሮ አስቴር ሰለሞን፣ ተዋበች ቢሻው (ዶ/ር)፣ ናስሪን መሐመድ እና ገመቹ ዋቅቶላ (ዶ/ር) ያላቸውን የካበተ ልምድ ለታዳሚዎች አጋርተዋል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #enatbank #womeninleadership #ethiopianbanking #empoweringwomen #financialsector #addisababa #ethiopia
#ethiopia | እናት ባንክ "High Level Women Leadership" በሚል መሪ ቃል ባዘጋጀው ስልታዊ የምክክር መድረክ፣ በፋይናንስ ዘርፉ ውስጥ የሴቶችን ተሳትፎ እና የአመራር ብቃት ለማሳደግ ያለውን ቁርጠኝነት ገልጿል።
በውይይቱ ላይ የባንኩ ከፍተኛ አመራሮች እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተው በዘርፉ ስላለው ተግዳሮት እና ተስፋ ሰጪ ሁኔታዎች ሰፊ ምክክር አድርገዋል።
የሴቶች ተሳትፎ 🔎
የእናት ባንክ የቦርድ ሰብሳቢ ወ/ሮ አስቴር ሰለሞን በመክፈቻ ንግግራቸው እንዳሳሰቡት፣ ባንኩ ባለፉት 13 ዓመታት የሴት ሠራተኞችን አቅም በማጎልበት እና ወደ አመራርነት በማምጣት የደንበኞች አገልግሎቱን ማሻሻል ችሏል። በአሁኑ ወቅት የባንኩን እድገት ለማፋጠን በሚደረገው ጥረት ውስጥ ሴት ሠራተኞች ከፍተኛውን ድርሻ እየተወጡ እንደሚገኙም ጠቁመዋል።
ባንኩ በአሁኑ ወቅት በአሃዝ ሲገለጽ፡-
* አጠቃላይ ሠራተኞች፦ ከ2,000 በላይ ሲሆኑ ከእነዚህም ውስጥ 952ቱ ሴቶች ናቸው።
* የቦርድ አመራር፦ ከ11 የቦርድ አባላት መካከል 7ቱ ሴቶች ናቸው።
* ከፍተኛ የሥራ ካውንስል፦ 44 በመቶ የሚሆኑት አባላት ሴቶች ናቸው።
ተግዳሮቶች እና የኢኮኖሚ ፋይዳው
የባንኩ ዋና የፋይናንስ ኦፊሰር (CFO) ወ/ሮ ትዕግስት አባተ እንደገለጹት፣ በኢትዮጵያ የባንክ ኢንዱስትሪ ውስጥ በከፍተኛ አመራርነት ደረጃ ያለው የሴቶች ቁጥር አሁንም አነስተኛ ነው። ለዚህም እንደ እንቅፋት የሚጠቀሱት፦
* በራስ የመተማመን ሁኔታ።
* የቤት ውስጥ ኃላፊነትን ከቢሮ ሥራ ጋር አስተካክሎ የመምራት (Work-life balance) ተግዳሮት ናቸው።
ይሁን እንጂ ሴቶች በአመራርነት ደረጃ መሳተፋቸው የሀገሪቱን ጠቅላላ የአገር ውስጥ ምርት (GDP) ከ3 እስከ 4 በመቶ ሊያሳድገው እንደሚችል ተጠቁሟል። የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክም በፋይናንስ ዘርፉ የሴቶች የአመራር ድርሻ ወደ 25 በመቶ እንዲያድግ ግብ አስቀምጧል ብለዋል።
በመረሃግብሩ ላይ ወ/ሮ አስቴር ሰለሞን፣ ተዋበች ቢሻው (ዶ/ር)፣ ናስሪን መሐመድ እና ገመቹ ዋቅቶላ (ዶ/ር) ያላቸውን የካበተ ልምድ ለታዳሚዎች አጋርተዋል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #enatbank #womeninleadership #ethiopianbanking #empoweringwomen #financialsector #addisababa #ethiopia
5 months ago
እናት ባንክ የሴቶች የፋይናንስ ተጠቃሚነት ለማሳደግ 'የሥርዓተ ፆታ ቦንድ' ሊጀመር ነው!
#fastmereja :እናት ባንክ የሴት አመራሮችን ክህሎትና ተሳትፎ ለማሳደግ ያለመ "High Level Women Leadership" የተሰኘ የፓናል ውይይት በዲሊዮፖል ሆቴል አካሄደ።
የባንኩ የቦርድ ሰብሳቢ ወ/ሮ አስቴር ሰለሞን በመክፈቻ ንግግራቸው እንደገለፁት፤ ባንኩ ባለፉት 13 ዓመታት የሴት ሰራተኞችን አቅም በማሳደግና ወደ አመራር በማምጣት የደንበኞችን አገልግሎት ማሻሻል መቻሉን ገልጸዋል።
በአሁኑ ወቅትም የባንኩን እድገት ለማፋጠን በሚደረገው ጥረት ውስጥ ሴት ሰራተኞች ግንባር ቀደም ሚና እየተጫወቱ እንደሚገኙ ተናግረዋል።
በአሁኑ ወቅት እናት ባንክ ካሉት ከ2,000 በላይ ሰራተኞች መካከል 952ቱ ሴቶች ሲሆኑ፣ ከ11 የቦርድ አባላት መካከል 7ቱ ሴቶች መሆናቸዉ የተገለፀ ሲሆን በተጨማሪም በከፍተኛ የሥራ ካውንስል ውስጥ የሴቶች ድርሻ 44 በመቶ መድረሱ የባንኩን አካታችነት እንደሚያሳይ ተገልጿል።
ባንኩ ላሳየው ተከታታይነት ያለው የሴቶች ተሳትፎ በኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክና በዓለም ባንክ የጋራ ምዘና (Gender Scorecard) "ፈር ቀዳጅ ባንክ"(The First and Only Transformational Bank) የሚል እውቅና ማግኘቱም በዝግጅቱ ላይ ይፋ ሆኗል።
ይህ እውቅና የተሰጠው ባንኩ በፋይናንስ አካታችነት፣ በሴቶች የሥራ ዕድገትና ለሴቶች ተብለው በተቀረጹ የብድርና ቁጠባ አገልግሎቶች ባከናወነው ውጤታማ ተግባር መሆኑ ተጠቁሟል፡፡
በቀጣይነትም በኢትዮጵያ የፋይናንስ ዘርፍ ለመጀመሪያ ጊዜ የሚተገበረውንና የሴቶችን የፋይናንስ ተጠቃሚነት በከፍተኛ ደረጃ ያሳድጋል የተባለለትን የሥርዓተ ፆታ ቦንድ (Gender Bond) ወደ አገልግሎት ለማስገባት ዝግጅት መጠናቀቁ ተገልጿል።
በመድረኩ ላይ ዶ/ር ተዋበች ቢሻው፣ ወ/ሮ ናስሪን መሐመድ እና ዶ/ር ገመቹ ዋቅቶላ የካበተ የሥራና የሕይወት ተሞክሮአቸውን ለታዳሚዎች አጋርተዋል።
እናት ባንክ በአሁኑ ወቅት በመላ ሀገሪቱ 222 ቅርንጫፎችን በመክፈትና የዲጂታል ባንኪንግ አገልግሎቱን በማስፋፋት ተደራሽነቱን እያሳደገ ይገኛል።
#fastmereja :እናት ባንክ የሴት አመራሮችን ክህሎትና ተሳትፎ ለማሳደግ ያለመ "High Level Women Leadership" የተሰኘ የፓናል ውይይት በዲሊዮፖል ሆቴል አካሄደ።
የባንኩ የቦርድ ሰብሳቢ ወ/ሮ አስቴር ሰለሞን በመክፈቻ ንግግራቸው እንደገለፁት፤ ባንኩ ባለፉት 13 ዓመታት የሴት ሰራተኞችን አቅም በማሳደግና ወደ አመራር በማምጣት የደንበኞችን አገልግሎት ማሻሻል መቻሉን ገልጸዋል።
በአሁኑ ወቅትም የባንኩን እድገት ለማፋጠን በሚደረገው ጥረት ውስጥ ሴት ሰራተኞች ግንባር ቀደም ሚና እየተጫወቱ እንደሚገኙ ተናግረዋል።
በአሁኑ ወቅት እናት ባንክ ካሉት ከ2,000 በላይ ሰራተኞች መካከል 952ቱ ሴቶች ሲሆኑ፣ ከ11 የቦርድ አባላት መካከል 7ቱ ሴቶች መሆናቸዉ የተገለፀ ሲሆን በተጨማሪም በከፍተኛ የሥራ ካውንስል ውስጥ የሴቶች ድርሻ 44 በመቶ መድረሱ የባንኩን አካታችነት እንደሚያሳይ ተገልጿል።
ባንኩ ላሳየው ተከታታይነት ያለው የሴቶች ተሳትፎ በኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክና በዓለም ባንክ የጋራ ምዘና (Gender Scorecard) "ፈር ቀዳጅ ባንክ"(The First and Only Transformational Bank) የሚል እውቅና ማግኘቱም በዝግጅቱ ላይ ይፋ ሆኗል።
ይህ እውቅና የተሰጠው ባንኩ በፋይናንስ አካታችነት፣ በሴቶች የሥራ ዕድገትና ለሴቶች ተብለው በተቀረጹ የብድርና ቁጠባ አገልግሎቶች ባከናወነው ውጤታማ ተግባር መሆኑ ተጠቁሟል፡፡
በቀጣይነትም በኢትዮጵያ የፋይናንስ ዘርፍ ለመጀመሪያ ጊዜ የሚተገበረውንና የሴቶችን የፋይናንስ ተጠቃሚነት በከፍተኛ ደረጃ ያሳድጋል የተባለለትን የሥርዓተ ፆታ ቦንድ (Gender Bond) ወደ አገልግሎት ለማስገባት ዝግጅት መጠናቀቁ ተገልጿል።
በመድረኩ ላይ ዶ/ር ተዋበች ቢሻው፣ ወ/ሮ ናስሪን መሐመድ እና ዶ/ር ገመቹ ዋቅቶላ የካበተ የሥራና የሕይወት ተሞክሮአቸውን ለታዳሚዎች አጋርተዋል።
እናት ባንክ በአሁኑ ወቅት በመላ ሀገሪቱ 222 ቅርንጫፎችን በመክፈትና የዲጂታል ባንኪንግ አገልግሎቱን በማስፋፋት ተደራሽነቱን እያሳደገ ይገኛል።
5 months ago
"መጽሐፍ ፈልጉ አንብቡም" (ኢሳ 34:16)
የብፁዕ አቡነ ዮሴፍ አዲስ መጽሐፍ በሀዋሳ ይመረቃል
"የመሪነት ምስል"
#ethiopia | የሲዳማ ሀገረ ስብከትና የሀዋሳ ታቦር ፍኖተ ጥበብ መንፈሳዊ ኮሌጅ ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ ዮሴፍ፣ "የመሪነት ምስል" በሚል ርዕስ ያዘጋጁት አዲስ መጽሐፍ መጋቢት 26 ቀን 2018 ዓ.ም በታላቅ ድምቀት ይመረቃል።
የምረቃው ዝርዝር መረጃ፦
መጋቢት 26 ቀን 2018 ዓ.ም (ቅዳሜ)
ከቀኑ 9:00 ሰዓት ጀምሮ
ሀዋሳ በሚገኘው ሴንትራል ያማረች ሆቴል ትልቁ አዳራሽ
ታዳሚዎች፦ በዕለቱ ብፁዓን ሊቃነ ጳጳሳት፣ የቤተክርስቲያን ሊቃውንት እና የብፁዕነታቸው መንፈሳዊ ልጆች በተገኙበት ይከናወናል።
"መጽሐፍ ፈልጉ አንብቡም" (ኢሳ 34:16)
የሚለውን አምላካዊ ቃል መሠረት በማድረግ፣ በሀዋሳና በአካባቢው የምትገኙ የጥበብ ወዳጆች ሁሉ በዚህ ታላቅ መንፈሳዊና የዕውቀት ግብዣ ላይ እንድትገኙ ተጋብዛችኋል።
#getu #ethiopia #hawassa #orthodox #booklaunch #leadership #abuneyosef #sidama #church #የመሪነትምስል #አቡነዮሴፍ #መጽሐፍምረቃ #ሀዋሳ #ኢትዮጵያ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
የብፁዕ አቡነ ዮሴፍ አዲስ መጽሐፍ በሀዋሳ ይመረቃል
"የመሪነት ምስል"
#ethiopia | የሲዳማ ሀገረ ስብከትና የሀዋሳ ታቦር ፍኖተ ጥበብ መንፈሳዊ ኮሌጅ ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ ዮሴፍ፣ "የመሪነት ምስል" በሚል ርዕስ ያዘጋጁት አዲስ መጽሐፍ መጋቢት 26 ቀን 2018 ዓ.ም በታላቅ ድምቀት ይመረቃል።
የምረቃው ዝርዝር መረጃ፦
መጋቢት 26 ቀን 2018 ዓ.ም (ቅዳሜ)
ከቀኑ 9:00 ሰዓት ጀምሮ
ሀዋሳ በሚገኘው ሴንትራል ያማረች ሆቴል ትልቁ አዳራሽ
ታዳሚዎች፦ በዕለቱ ብፁዓን ሊቃነ ጳጳሳት፣ የቤተክርስቲያን ሊቃውንት እና የብፁዕነታቸው መንፈሳዊ ልጆች በተገኙበት ይከናወናል።
"መጽሐፍ ፈልጉ አንብቡም" (ኢሳ 34:16)
የሚለውን አምላካዊ ቃል መሠረት በማድረግ፣ በሀዋሳና በአካባቢው የምትገኙ የጥበብ ወዳጆች ሁሉ በዚህ ታላቅ መንፈሳዊና የዕውቀት ግብዣ ላይ እንድትገኙ ተጋብዛችኋል።
#getu #ethiopia #hawassa #orthodox #booklaunch #leadership #abuneyosef #sidama #church #የመሪነትምስል #አቡነዮሴፍ #መጽሐፍምረቃ #ሀዋሳ #ኢትዮጵያ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
5 months ago
የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ሥራ አስፈጻሚ ፍሬሕይወት ታምሩ ዓለም አቀፍ እውቅና አገኙ
#fastmereja I የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ሥራ አስፈጻሚ ፍሬሕይወት ታምሩ መቀመጫውን በእንግሊዝ ለንደን ካደረገው "አፍሪካ ቢዝነስ" (African Business) መጽሔት የ2026 የአፍሪካ ተፅዕኖ ፈጣሪ ሴት የቢዝነስ መሪዎች (African Business Women in Leadership 2026) አንዷ በመሆን እውቅና ተሰጣቸው።
ዋና ሥራ አስፈጻሚዋ ባለፉት ዓመታት በኢትዮጵያ የቴሌኮም እና የዲጂታል ትራንስፎርሜሽን ዘርፍ ላስመዘገቡት የላቀ ስኬት እና ላበረከቱት አስተዋፅኦ የተሰጠ ዓለም አቀፍ እውቅና ነው።
ተቋሙ ከመደበኛ የቴሌኮም አገልግሎት ባለፈ ወደ ሁለንተናዊ የዲጂታል ተጠቃሚነት እና የኢኮኖሚ ዕድገት እንዲሸጋገር በማድረጋቸው ተመስግነዋል።
ኩባንያው የቀረጸውን "ቀጣይ አድማስ፦ ዲጂታል ከዚህም ባሻገር 2028" የተሰኘ ስትራቴጂ በመምራት ተቋሙን እና የሀገሪቱን የዲጂታል መሠረት በማጠናከር ላይ እንደሚገኙ ተገልጿል።
ኢትዮ ቴሌኮም ለዋና ሥራ አስፈጻሚዋ የተሰጠው ይህ እውቅና ለመላው የተቋሙ ቤተሰብ ኩራት መሆኑን ገልጾ የእንኳን ደስ አሎት መልዕክቱን አስተላልፏል።
#fastmereja I የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ሥራ አስፈጻሚ ፍሬሕይወት ታምሩ መቀመጫውን በእንግሊዝ ለንደን ካደረገው "አፍሪካ ቢዝነስ" (African Business) መጽሔት የ2026 የአፍሪካ ተፅዕኖ ፈጣሪ ሴት የቢዝነስ መሪዎች (African Business Women in Leadership 2026) አንዷ በመሆን እውቅና ተሰጣቸው።
ዋና ሥራ አስፈጻሚዋ ባለፉት ዓመታት በኢትዮጵያ የቴሌኮም እና የዲጂታል ትራንስፎርሜሽን ዘርፍ ላስመዘገቡት የላቀ ስኬት እና ላበረከቱት አስተዋፅኦ የተሰጠ ዓለም አቀፍ እውቅና ነው።
ተቋሙ ከመደበኛ የቴሌኮም አገልግሎት ባለፈ ወደ ሁለንተናዊ የዲጂታል ተጠቃሚነት እና የኢኮኖሚ ዕድገት እንዲሸጋገር በማድረጋቸው ተመስግነዋል።
ኩባንያው የቀረጸውን "ቀጣይ አድማስ፦ ዲጂታል ከዚህም ባሻገር 2028" የተሰኘ ስትራቴጂ በመምራት ተቋሙን እና የሀገሪቱን የዲጂታል መሠረት በማጠናከር ላይ እንደሚገኙ ተገልጿል።
ኢትዮ ቴሌኮም ለዋና ሥራ አስፈጻሚዋ የተሰጠው ይህ እውቅና ለመላው የተቋሙ ቤተሰብ ኩራት መሆኑን ገልጾ የእንኳን ደስ አሎት መልዕክቱን አስተላልፏል።
5 months ago
ከራፕ ማይክ ወደ በትረ ስልጣን
#ethiopia | በሙዚቃው ዓለም "ባሌንድራ ሻሃ" በመባል የሚታወቀው የ35 ዓመቱ ወጣት ራፐር፣ የኔፓልን የመሪነት መንበር ለመረከብ እጅግ ተቃርቧል። ባለፈው ሐሙስ በተካሄደው አገራዊ ምርጫ ድምፅ እየተቆጠረ ባለበት ወቅት፣ ሻሃ ከፍተኛ ድል እንደሚያስመዘግብ ትልቅ ግምት ተሰጥቶታል።
ይህ ስመ-ጥር የራፕ አቀንቃኝ ቀደም ሲል በ2022 በሀገሪቱ ተቀስቅሶ የነበረውን የፀረ-ሙስና አመፅ ተከትሎ፣ የዋና ከተማዋ ካትማንዱ ከንቲባ በመሆን በግል ተወዳድሮ ማሸነፉ ይታወሳል። በከንቲባነት ዘመኑ ለከተማዋ ያበረከተው የላቀ አስተዋፅኦ እና ያመጣው መሻሻል ለአሁኑ የሀገር መሪነት ጉዞው ትልቅ መሰረት ሆኖታል።
በሳምንቱ አጋማሽ በተካሄደው በዚህ ወሳኝ ምርጫ፣ ሻሃ የቀድሞውን ጠቅላይ ሚኒስትር ኬፒ ሻርማ ኦሊን በራሳቸው የምርጫ ጣቢያ ጭምር በማሸነፍ አስገራሚ ውጤት አስመዝግቧል።
የሲቪል ምህንድስና ተመራቂው ባሌንድራ ሻሃ የሚመራው ፓርቲ በፓርላማው አብላጫ ድምፅ ካገኘ፣ ይህ ወጣት አርቲስት የኤቨረስት ተራራ መገኛ የሆነችውን የደቡብ እስያዊቷን ሀገር ኔፓልን በጠቅላይ ሚኒስትርነት ለመምራት ታሪክ ይሰራል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #nepalelection #balendrashah #rappertoleader #nepalpolitics #kathmandu #leadership #breakingnews
#ethiopia | በሙዚቃው ዓለም "ባሌንድራ ሻሃ" በመባል የሚታወቀው የ35 ዓመቱ ወጣት ራፐር፣ የኔፓልን የመሪነት መንበር ለመረከብ እጅግ ተቃርቧል። ባለፈው ሐሙስ በተካሄደው አገራዊ ምርጫ ድምፅ እየተቆጠረ ባለበት ወቅት፣ ሻሃ ከፍተኛ ድል እንደሚያስመዘግብ ትልቅ ግምት ተሰጥቶታል።
ይህ ስመ-ጥር የራፕ አቀንቃኝ ቀደም ሲል በ2022 በሀገሪቱ ተቀስቅሶ የነበረውን የፀረ-ሙስና አመፅ ተከትሎ፣ የዋና ከተማዋ ካትማንዱ ከንቲባ በመሆን በግል ተወዳድሮ ማሸነፉ ይታወሳል። በከንቲባነት ዘመኑ ለከተማዋ ያበረከተው የላቀ አስተዋፅኦ እና ያመጣው መሻሻል ለአሁኑ የሀገር መሪነት ጉዞው ትልቅ መሰረት ሆኖታል።
በሳምንቱ አጋማሽ በተካሄደው በዚህ ወሳኝ ምርጫ፣ ሻሃ የቀድሞውን ጠቅላይ ሚኒስትር ኬፒ ሻርማ ኦሊን በራሳቸው የምርጫ ጣቢያ ጭምር በማሸነፍ አስገራሚ ውጤት አስመዝግቧል።
የሲቪል ምህንድስና ተመራቂው ባሌንድራ ሻሃ የሚመራው ፓርቲ በፓርላማው አብላጫ ድምፅ ካገኘ፣ ይህ ወጣት አርቲስት የኤቨረስት ተራራ መገኛ የሆነችውን የደቡብ እስያዊቷን ሀገር ኔፓልን በጠቅላይ ሚኒስትርነት ለመምራት ታሪክ ይሰራል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #nepalelection #balendrashah #rappertoleader #nepalpolitics #kathmandu #leadership #breakingnews
7 months ago
አዲስ አበባ አህጉራዊ ኃላፊነቷን በብቃት በመወጣት፣ ለአፍሪካውያን ወንድሞቻችንና እህቶቻችን የጋራ መማማሪያ መድረክ መሆኗን ዳግም አረጋግጣለች።
ዛሬ በአህጉራችን መዲና አዲስ አበባ፣ ከተለያዩ የአፍሪካ ከተሞች ከመጡ ከንቲባዎች እና ከክልል አስተዳዳሪዎች ጋር ፍሬያማ የአቻ ለአቻ የመማማሪያ መድረክ እያካሄድን እንገኛለን።
በተባበሩት መንግሥታት የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን (UNECA) አማካኝነት በአፍሪካ ከተሞች የፋይናንስ አስተዳደር (Financial Management) አፈፃፀም ላይ በተካሄደው ጥልቅ የዳሰሳ ጥናት መሠረት፤ አዲስ አበባ ከተመዘነችባቸው 6 መስፈርቶች ውስጥ በ5ቱ የላቀ አፈፃፀም በማስመዝገቧ ልምድ እንድታካፍል ተመርጣለች።
ጥናቱ ከተካሄደባቸው ስድስት የአፍሪካ ከተሞች (ናይሮቢ፣ ዳሬሰላም፣ ሉሳካ፣ ኪጋሊ እና ያውንዴ) መካከል አዲስ አበባ የተሻለ አፈፃፀም በማስመዝገብ ቀዳሚ መሆን ችላለች። በተለይም የገቢ እና የፋይናንስ ሀብት አስተዳደርን በማዘመን ረገድ ከተማችን የጀመረችው ሪፎርም ውጤታማና ለአፍሪካ ከተሞች አርአያ መሆኑን የጥናቱ ግኝት አመላክቷል።
ይህ ስኬት፤ ከተማችን ከምትሰበስበው አጠቃላይ ገቢ ውስጥ 71 በመቶውን ለልማት ሥራዎች በመመደብ፣ የዜጎችን ዘላቂ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ስናደርግ የቆየነው የሪፎርም ጉዞ ውጤማነት ማሳያ ነው።
ዛሬ ከተለያዩ ከተሞች ለልምድ ልውውጥ የመጡት ተሳታፊ ከንቲባዎች እነዚህን የሪፎርም ሥራዎች በአካል በመጎብኘት፣ አዲስ አበባ በፋይናንስ እና በገቢዎች ስራ አቅሟን እንዴት ገንብታ ወደ ተግባራዊ ለውጥ እንደቀየረችው ሰፊ ተሞክሮ የምታካፍል ይሆናል።
ይህ መድረክ የአፍሪካ ከተሞችን የወደፊት ዕጣ ፈንታ በጋራ የምንቀርጽበት ታሪካዊ አጋጣሚ ነው።
በመጨረሻም፣ ለዚህ ጥናት መሳካትና ለከተማችን እውቅና ለሰጡት ለተባበሩት መንግስታት የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን (UNECA)፣ እንዲሁም የውጤቱ ባለቤት ለሆኑት ለአዲስ አበባ ነዋሪዎችና ለሥራ ባልደረቦቼ ሁሉ የላቀ ምስጋናዬን አቀርባለሁ።
አዲስ አበባ የአፍሪካ የብልጽግና ተምሳሌት ሆና ትቀጥላለች!
ፈጣሪ ኢትዮጵያን እና ሕዝቦቿን ይባርክ!
Addis Ababa has once again reaffirmed its continental leadership by serving as a platform for mutual learning among our African brothers and sisters.
Today, in our continental capital, we are hosting a productive peer-to-peer learning forum with mayors and regional administrators from various African cities.
According to an in-depth survey conducted by the United Nations Economic Commission for Africa (UNECA) on the financial management performance of African cities, Addis Ababa was selected to share its experience after achieving outstanding results in five of the six key metrics evaluated.
Among the six African cities surveyed (Nairobi, Dar Es Salaam, Lusaka, Kigali, and Yaoundé), Addis Ababa emerged as the top performer. The findings specifically highlighted that the reforms our city initiated in modernizing revenue and financial resource management are both effective and serve as a blueprint for other African cities.
This success is a testament to the effectiveness of our reform journey, through which we have allocated 71% of the city’s total revenue to development projects to ensure the sustainable benefit of our citizens.
The visiting mayors and participants will personally tour these reform projects today. Addis Ababa will share its extensive experience in building financial and revenue capacity and translating that capacity into tangible, transformative change.
This forum represents a historic opportunity for us to collectively shape the future of African cities.
Finally, I would like to extend my deepest gratitude to the UNECA for conducting this study and recognizing our city, as well as to the residents of Addis Ababa and my colleagues, who are the true owners of this achievement.
Addis Ababa will continue to be a symbol of African prosperity!
May God bless Ethiopia and its people!
ዛሬ በአህጉራችን መዲና አዲስ አበባ፣ ከተለያዩ የአፍሪካ ከተሞች ከመጡ ከንቲባዎች እና ከክልል አስተዳዳሪዎች ጋር ፍሬያማ የአቻ ለአቻ የመማማሪያ መድረክ እያካሄድን እንገኛለን።
በተባበሩት መንግሥታት የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን (UNECA) አማካኝነት በአፍሪካ ከተሞች የፋይናንስ አስተዳደር (Financial Management) አፈፃፀም ላይ በተካሄደው ጥልቅ የዳሰሳ ጥናት መሠረት፤ አዲስ አበባ ከተመዘነችባቸው 6 መስፈርቶች ውስጥ በ5ቱ የላቀ አፈፃፀም በማስመዝገቧ ልምድ እንድታካፍል ተመርጣለች።
ጥናቱ ከተካሄደባቸው ስድስት የአፍሪካ ከተሞች (ናይሮቢ፣ ዳሬሰላም፣ ሉሳካ፣ ኪጋሊ እና ያውንዴ) መካከል አዲስ አበባ የተሻለ አፈፃፀም በማስመዝገብ ቀዳሚ መሆን ችላለች። በተለይም የገቢ እና የፋይናንስ ሀብት አስተዳደርን በማዘመን ረገድ ከተማችን የጀመረችው ሪፎርም ውጤታማና ለአፍሪካ ከተሞች አርአያ መሆኑን የጥናቱ ግኝት አመላክቷል።
ይህ ስኬት፤ ከተማችን ከምትሰበስበው አጠቃላይ ገቢ ውስጥ 71 በመቶውን ለልማት ሥራዎች በመመደብ፣ የዜጎችን ዘላቂ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ስናደርግ የቆየነው የሪፎርም ጉዞ ውጤማነት ማሳያ ነው።
ዛሬ ከተለያዩ ከተሞች ለልምድ ልውውጥ የመጡት ተሳታፊ ከንቲባዎች እነዚህን የሪፎርም ሥራዎች በአካል በመጎብኘት፣ አዲስ አበባ በፋይናንስ እና በገቢዎች ስራ አቅሟን እንዴት ገንብታ ወደ ተግባራዊ ለውጥ እንደቀየረችው ሰፊ ተሞክሮ የምታካፍል ይሆናል።
ይህ መድረክ የአፍሪካ ከተሞችን የወደፊት ዕጣ ፈንታ በጋራ የምንቀርጽበት ታሪካዊ አጋጣሚ ነው።
በመጨረሻም፣ ለዚህ ጥናት መሳካትና ለከተማችን እውቅና ለሰጡት ለተባበሩት መንግስታት የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን (UNECA)፣ እንዲሁም የውጤቱ ባለቤት ለሆኑት ለአዲስ አበባ ነዋሪዎችና ለሥራ ባልደረቦቼ ሁሉ የላቀ ምስጋናዬን አቀርባለሁ።
አዲስ አበባ የአፍሪካ የብልጽግና ተምሳሌት ሆና ትቀጥላለች!
ፈጣሪ ኢትዮጵያን እና ሕዝቦቿን ይባርክ!
Addis Ababa has once again reaffirmed its continental leadership by serving as a platform for mutual learning among our African brothers and sisters.
Today, in our continental capital, we are hosting a productive peer-to-peer learning forum with mayors and regional administrators from various African cities.
According to an in-depth survey conducted by the United Nations Economic Commission for Africa (UNECA) on the financial management performance of African cities, Addis Ababa was selected to share its experience after achieving outstanding results in five of the six key metrics evaluated.
Among the six African cities surveyed (Nairobi, Dar Es Salaam, Lusaka, Kigali, and Yaoundé), Addis Ababa emerged as the top performer. The findings specifically highlighted that the reforms our city initiated in modernizing revenue and financial resource management are both effective and serve as a blueprint for other African cities.
This success is a testament to the effectiveness of our reform journey, through which we have allocated 71% of the city’s total revenue to development projects to ensure the sustainable benefit of our citizens.
The visiting mayors and participants will personally tour these reform projects today. Addis Ababa will share its extensive experience in building financial and revenue capacity and translating that capacity into tangible, transformative change.
This forum represents a historic opportunity for us to collectively shape the future of African cities.
Finally, I would like to extend my deepest gratitude to the UNECA for conducting this study and recognizing our city, as well as to the residents of Addis Ababa and my colleagues, who are the true owners of this achievement.
Addis Ababa will continue to be a symbol of African prosperity!
May God bless Ethiopia and its people!
7 months ago
ዳሸን ባንክ ሴት ሰራተኞቹን የማብቃት መርሃ-ግብር አካሄደ
#ethiopia | ዳሸን ባንክ የሴት ሰራተኞቹን አቅም ለማጎልበትና ወደ ከፍተኛ አመራርነት ለማምጣት የጀመረው "አጠቃላይ የሴቶች አቅም ማጎልበት መርሃ-ግብር" አንደኛ ዓመት የምክክር መድረክ በሸራተን አዲስ ሆቴል አካሂዷል።
✅ የዳሽን ባንክ ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ አስፋው ዓለሙ በመርሐግብሩ ላይ እንደገለጹት ባንኩ ላለፉት 30 ዓመታት ሴቶችን ወደ አመራር በማምጣት ተጠቃሚ መሆኑን ገልጸው፣ አሁንም ሴቶች ለባንኩ እድገት ትልቅ ሚና እየተጫወቱ መሆኑን አረጋግጠዋል።
✅ ባለፈው አንድ ዓመት ውስጥ ከ140 በላይ ሴት ሰራተኞች የአቅም ግንባታ ዕድል አግኝተዋል።
✅ በአንድ አመት ውስጥ አራት የትስስር የውይይት መድረኮች የተካሄደ ሲሆን በእያንዳንዱ የውይይት መድረኮች ላይ ከ200 በላይ ታዳሚዎች ተሳትፈዋል።
✅ ዳሽን ባንክ 11 ሺህ በላይ ቋሚ ሰራተኞች መካከል ከ3,300 በላይ የሚሆኑት ሴቶች ናቸው።
✅ በመድረኩ ላይ ኘሮፌሰር የዓለምፀሐይ መኮንን፣ ወ/ሮ ዳግማዊት ሞገስ እና ወይዘሮ መዓዛ አሸናፊ ተገኝተው ለተሳታፊዎች የህይወትና የሥራ ተሞክሯቸውን አካፍለዋል።
ይህ መርሃ-ግብር የሴቶችን የአመራር ክህሎት በማሳደግ የባንኩን ስኬት ለማረጋገጥ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል በመድረኩ ላይ ተገልጿል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
📷 ከበደ መክብብ #dashenbank #womenempowerment #leadership #ethiopia #banking #genderequality
#ethiopia | ዳሸን ባንክ የሴት ሰራተኞቹን አቅም ለማጎልበትና ወደ ከፍተኛ አመራርነት ለማምጣት የጀመረው "አጠቃላይ የሴቶች አቅም ማጎልበት መርሃ-ግብር" አንደኛ ዓመት የምክክር መድረክ በሸራተን አዲስ ሆቴል አካሂዷል።
✅ የዳሽን ባንክ ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ አስፋው ዓለሙ በመርሐግብሩ ላይ እንደገለጹት ባንኩ ላለፉት 30 ዓመታት ሴቶችን ወደ አመራር በማምጣት ተጠቃሚ መሆኑን ገልጸው፣ አሁንም ሴቶች ለባንኩ እድገት ትልቅ ሚና እየተጫወቱ መሆኑን አረጋግጠዋል።
✅ ባለፈው አንድ ዓመት ውስጥ ከ140 በላይ ሴት ሰራተኞች የአቅም ግንባታ ዕድል አግኝተዋል።
✅ በአንድ አመት ውስጥ አራት የትስስር የውይይት መድረኮች የተካሄደ ሲሆን በእያንዳንዱ የውይይት መድረኮች ላይ ከ200 በላይ ታዳሚዎች ተሳትፈዋል።
✅ ዳሽን ባንክ 11 ሺህ በላይ ቋሚ ሰራተኞች መካከል ከ3,300 በላይ የሚሆኑት ሴቶች ናቸው።
✅ በመድረኩ ላይ ኘሮፌሰር የዓለምፀሐይ መኮንን፣ ወ/ሮ ዳግማዊት ሞገስ እና ወይዘሮ መዓዛ አሸናፊ ተገኝተው ለተሳታፊዎች የህይወትና የሥራ ተሞክሯቸውን አካፍለዋል።
ይህ መርሃ-ግብር የሴቶችን የአመራር ክህሎት በማሳደግ የባንኩን ስኬት ለማረጋገጥ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል በመድረኩ ላይ ተገልጿል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
📷 ከበደ መክብብ #dashenbank #womenempowerment #leadership #ethiopia #banking #genderequality
7 months ago
🇸🇳 "ከአፍሪካ ዋንጫ ጋር ያለኝ ጉዞ አብቅቷል!" - ሳዲዮ ማኔ 👋
#ethiopia | ሜዳ ጥለው ሊወጡ ሲሉ ማኔ የወሰደው የጀግንነት እርምጃ እና የጡረታ ውሳኔው...
የሴኔጋሉ ኮከብ ሳዲዮ ማኔ ዋንጫውን ካነሳ በኋላ በሰጠው መግለጫ ሁለት ወሳኝ ጉዳዮችን አነሳ። አንደኛው ከአፍሪካ ዋንጫ ተሳትፎ ራሱን ማግለሉ ሲሆን፤ ሁለተኛው ደግሞ ጨዋታው ተቋርጦ በነበረበት ሰዓት የተፈጠረውን ሁኔታ ነው።
🗣️ ሳዲዮ ማኔ ምን አለ?
1️⃣ ስለ ጡረታው:
"በመጀመሪያ የሴኔጋልን ህዝብ አመሰግናለሁ። ቀላል አልነበረም፤ ነገር ግን በጋራ አደረግነው። በጣም ደስተኛ ነኝ። ቀደም ብዬ እንደተናገርኩት፤ ለእኔ ከአፍሪካ ዋንጫ ጋር ያለኝ ነገር እዚህ ላይ አብቅቷል።" (በብሄራዊ ቡድን የአፍሪካ ዋንጫ ተሳትፎው የመጨረሻው መሆኑን አረጋግጧል)።
2️⃣ ስለ አወዛጋቢው ፔናልቲ እና ሜዳ ጥሎ ስለመውጣት:
"ፔናልቲውን በተመለከተ፣ እኔ ትክክለኛ ፔናልቲ ነበር ብዬ አላስብም። ነገር ግን ዳኛው ካለ ምንም ችግር የለም።"
"በወቅቱ ሁሉም ተጫዋች ሜዳውን ጥሎ መውጣት ፈልጎ ነበር። እኔ ግን ክሎድ ሊሮይን (Claude Le Roy) ምክር ጠየቅሁት፤ እሱም 'መጫወት አለባችሁ' አለኝ። ኤል ሀዲጂ ዲዩፍም (El Hadji Diouf) ተመሳሳይ ነገር ነገረኝ።"
"ከዚያም ለልጆቹ እንዲህ አልኳቸው፡- 'የሚመጣው ይምጣ እንጂ ኃላፊነት መውሰድ አለብን፤ እንገባለን እንጫወታለን!'"
ሳዲዮ ማኔ ሀገሩን በድል መርቶ በክብር ተሰናብቷል!
ቻው ጀግናው! 🦁👋
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#sadiomane #senegal #afcon2025 #legend #retirement #leadership #ethiopia
#ethiopia | ሜዳ ጥለው ሊወጡ ሲሉ ማኔ የወሰደው የጀግንነት እርምጃ እና የጡረታ ውሳኔው...
የሴኔጋሉ ኮከብ ሳዲዮ ማኔ ዋንጫውን ካነሳ በኋላ በሰጠው መግለጫ ሁለት ወሳኝ ጉዳዮችን አነሳ። አንደኛው ከአፍሪካ ዋንጫ ተሳትፎ ራሱን ማግለሉ ሲሆን፤ ሁለተኛው ደግሞ ጨዋታው ተቋርጦ በነበረበት ሰዓት የተፈጠረውን ሁኔታ ነው።
🗣️ ሳዲዮ ማኔ ምን አለ?
1️⃣ ስለ ጡረታው:
"በመጀመሪያ የሴኔጋልን ህዝብ አመሰግናለሁ። ቀላል አልነበረም፤ ነገር ግን በጋራ አደረግነው። በጣም ደስተኛ ነኝ። ቀደም ብዬ እንደተናገርኩት፤ ለእኔ ከአፍሪካ ዋንጫ ጋር ያለኝ ነገር እዚህ ላይ አብቅቷል።" (በብሄራዊ ቡድን የአፍሪካ ዋንጫ ተሳትፎው የመጨረሻው መሆኑን አረጋግጧል)።
2️⃣ ስለ አወዛጋቢው ፔናልቲ እና ሜዳ ጥሎ ስለመውጣት:
"ፔናልቲውን በተመለከተ፣ እኔ ትክክለኛ ፔናልቲ ነበር ብዬ አላስብም። ነገር ግን ዳኛው ካለ ምንም ችግር የለም።"
"በወቅቱ ሁሉም ተጫዋች ሜዳውን ጥሎ መውጣት ፈልጎ ነበር። እኔ ግን ክሎድ ሊሮይን (Claude Le Roy) ምክር ጠየቅሁት፤ እሱም 'መጫወት አለባችሁ' አለኝ። ኤል ሀዲጂ ዲዩፍም (El Hadji Diouf) ተመሳሳይ ነገር ነገረኝ።"
"ከዚያም ለልጆቹ እንዲህ አልኳቸው፡- 'የሚመጣው ይምጣ እንጂ ኃላፊነት መውሰድ አለብን፤ እንገባለን እንጫወታለን!'"
ሳዲዮ ማኔ ሀገሩን በድል መርቶ በክብር ተሰናብቷል!
ቻው ጀግናው! 🦁👋
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#sadiomane #senegal #afcon2025 #legend #retirement #leadership #ethiopia
7 months ago
ታሪካዊ ሪከርድ በአዋሽ ኢንሹራንስ! 📈
#ethiopia | አዋሽ ኢንሹራንስ በኢትዮጵያ የኢንሹራንስ ኢንዱስትሪ አዲስ እና ታሪካዊ ድል አስመዘገበ
ኩባንያችን ዛሬ ይፋ ባደረገው የስድስት ወራት አፈጻጸም ሪፖርት፤ በአንድ ወር ብቻ ከ1 ቢሊዮን ብር በላይ የአረቦን (Premium) ገቢ በመሰብሰብ አዲስ ምዕራፍ ከፍቷል።
የስኬቱ ድምቀት፡-
✅ በአንድ ወር ብቻ: 1 ቢሊዮን ብር+ (ይህ አሃዝ ከ4 ዓመታት በፊት የኩባንያው የአንድ ሙሉ ዓመት ገቢ ነበር)
✅ በ6 ወራት: 3.27 ቢሊዮን ብር አረቦን ተሰብስቧል።
የዳይሬክተሮች ቦርድ ሰብሳቢ አቶ ታደሰ ገመዳ እና ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ጅባት አለምነህ፤ ኩባንያው ያለበትን ጫና ተቋቁሞ ለዚህ ውጤት መብቃቱን በመግለጽ፤ ለውጤቱ ተባባሪ ለሆኑ ሰራተኞች እና ክቡራን ደንበኞች ምስጋና አቅርበዋል።
አዋሽ ኢንሹራንስ - ምንጊዜም ከእርስዎ ጋር!
🏆 Historic Milestone: Awash Insurance Breaks Records
We are thrilled to announce a groundbreaking achievement in the history of our company
Today, during our half-year performance review, Board Chairperson Mr. Tadese Gemeda revealed that Awash Insurance has collected over 1 Billion ETB in premium in a single month, setting a new benchmark in the industry.
Key Highlights:
🚀 Monthly Record: 1 Billion+ ETB (A feat that took a full year to achieve back in 2021).
📈 Half-Year Performance: A total of 3.27 Billion ETB collected in the last six months, surpassing our targets.
Our CEO, Mr. Jibat Alemneh, emphasized that this success stands as a testament to our resilience amidst competition and the unwavering trust of our customers.
Thank you to our dedicated team and loyal customers for being part of this incredible journey!
Awash Insurance - Always with you.
#awashinsurance #recordbreaking #businessnews #ethiopia #insurance #success
#awashinsurance #milestone #financialnews #ethiopia #growth #leadership
#ethiopia | አዋሽ ኢንሹራንስ በኢትዮጵያ የኢንሹራንስ ኢንዱስትሪ አዲስ እና ታሪካዊ ድል አስመዘገበ
ኩባንያችን ዛሬ ይፋ ባደረገው የስድስት ወራት አፈጻጸም ሪፖርት፤ በአንድ ወር ብቻ ከ1 ቢሊዮን ብር በላይ የአረቦን (Premium) ገቢ በመሰብሰብ አዲስ ምዕራፍ ከፍቷል።
የስኬቱ ድምቀት፡-
✅ በአንድ ወር ብቻ: 1 ቢሊዮን ብር+ (ይህ አሃዝ ከ4 ዓመታት በፊት የኩባንያው የአንድ ሙሉ ዓመት ገቢ ነበር)
✅ በ6 ወራት: 3.27 ቢሊዮን ብር አረቦን ተሰብስቧል።
የዳይሬክተሮች ቦርድ ሰብሳቢ አቶ ታደሰ ገመዳ እና ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ጅባት አለምነህ፤ ኩባንያው ያለበትን ጫና ተቋቁሞ ለዚህ ውጤት መብቃቱን በመግለጽ፤ ለውጤቱ ተባባሪ ለሆኑ ሰራተኞች እና ክቡራን ደንበኞች ምስጋና አቅርበዋል።
አዋሽ ኢንሹራንስ - ምንጊዜም ከእርስዎ ጋር!
🏆 Historic Milestone: Awash Insurance Breaks Records
We are thrilled to announce a groundbreaking achievement in the history of our company
Today, during our half-year performance review, Board Chairperson Mr. Tadese Gemeda revealed that Awash Insurance has collected over 1 Billion ETB in premium in a single month, setting a new benchmark in the industry.
Key Highlights:
🚀 Monthly Record: 1 Billion+ ETB (A feat that took a full year to achieve back in 2021).
📈 Half-Year Performance: A total of 3.27 Billion ETB collected in the last six months, surpassing our targets.
Our CEO, Mr. Jibat Alemneh, emphasized that this success stands as a testament to our resilience amidst competition and the unwavering trust of our customers.
Thank you to our dedicated team and loyal customers for being part of this incredible journey!
Awash Insurance - Always with you.
#awashinsurance #recordbreaking #businessnews #ethiopia #insurance #success
#awashinsurance #milestone #financialnews #ethiopia #growth #leadership
7 months ago
ማኅበሩ ለቀድሞው ባልደረባው አቶ ሆነልኝ ፈንታው ቤተሰቦች የ5ሺህ የስዊዝ ፍራንክ የገንዘብ ድጋፍ አደረገ
#ethiopia | የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር ከዓለም አቀፉ የቀይ መስቀልና ቀይ ጨረቃ ማኅበራት ፌዴሬሽን ባገኘው ድጋፍ ፤ በሰሜን ጎንደር ከተፈጸመበት እገታ ጋር በተያያዘ በአሳዛኝ ሁኔታ ህይወቱ ላለፈው የቀድሞ ባልደረባው ሆነልኝ ፈንታው ቤተሰቦች የ5ሺህ የስዊዝ ፍራንክ (924,000 ብር ገደማ) የገንዘብ ድጋፍ አድርጓል፡፡
የገንዘብ ድጋፉ በዓለም አቀፉ ፌዴሬሽን ሬድ ፈንድ(Red Fund) በተባለው የገንዘብ ድጋፍ ማሰባሰቢያ አማካይነት የተሰበሰበ ሲሆን፤ በማኀበሩ ምክትል ዋና ፀሀፊና ቺፍ ኦፍ ስታፍ አቶ ቴዎድሮስ አላምረው አማካይነት ለአቶ ሆነልኝ ቤተሰቦች የተደረገ ሲሆን፤አቶ ቴዎድሮስ ከፌዴሬሽኑ ዋና ፀሐፊ ኬት ፎርብስ እና ከፕሬዘዳንቱ ጃጋን ቻፓጌይን የተላከ የማፅናኛ መልዕክት ለቤተሰቡ አድርሰዋል፡፡
በማኅበሩ የአማራ ክልል ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ቦርድ ምክትል ሰብሳቢ ዶ/ር ፍቅረ ሰላም ጋረድ በጉብኝቱ ወቅት እንዳሉት ፤ የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር ለበርካቶች እያደረገ ከሚገኘው ሰብዓዊ ድጋፍ ጎን ለጎን ህይወታቸውን ካጡ የሰብዓዊ አገልግሎት ሰራተኞቹ ቤተሰቦች ጎን ለመቆም ያለውን ቁርጠኝነት ዳግም አረጋግጠዋል፡፡ ዓለም አቀፉ የቀይ መስቀልና ቀይ ጨረቃ ማኅበራት ፌዴሬሽንና የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር ላላቸው መደጋገፍና አጋርነትም ያላቸውን አድናቆት ገልፀዋል፡፡
በማኅበሩ የአማራ ክልል ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ሻምበል ዋለ እና የቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ የቦርድ አባላት፤ የሟች ቤተሰብን ለማጽናናት እና ድጋፋቸውን ለማሳየት በጉብኝቱ ላይ ተገኝተዋል፡፡
የሟች አቶ ሆነልኝ ፈንታው ባለቤት ወ/ሮ እንዬ የማኅበሩና የፌዴሬሽኑ አመራሮች ላደረጉላቸው መጽናናትና የገንዘብ ድጋፍ ልባዊ ምስጋናቸውን ገልፀዋል፡፡ይህ የገንዘብ ድጋፉ በነሐሴ 2017 ዓ.ም የማኅበሩ ፕሬዘዳንት አቶ አበራ ቶላ አሳዛኙ ክስተት እንደተከሰተ ቤተሰቡን በጎበኙበት ወቅት ያሳዩት ቁርጠኝነት ተግባራዊ ማሳያ ነው ፡፡
ለሰብዓዊነት እንኖራለን!
ERCS Delivers 5,000 CHF Financial Support to the Family of Late Staff Member Honelign Fentaw
The Ethiopian Red Cross Society (ERCS), with support from the International Federation of Red Cross and Red Crescent Societies (IFRC), has provided 5,000 CHF (approximately 924,000 Birr) in financial assistance to the family of the late Honelign Fentaw, an ERCS staff member who tragically lost his life in late August following a hostage-related incident around North Gondar.
The financial support was mobilized through the IFRC Red Fund and officially handed over by Deputy Secretary General and Chief of Staff, Ato Tewodros Alamrew, who also delivered messages of condolence and solidarity from IFRC President Kate Forbes and IFRC Secretary General Jagan Chapagain.
During the visit, the Vice Chair of the Amhara Regional Branch Board, Dr. Fikreselam Gared, reaffirmed ERCS’s strong commitment to standing with the families of humanitarian workers who lose their lives while serving others. He expressed appreciation to the IFRC and ERCS for their continued support and solidarity.
The visit was attended by ERCS’s Amhara Regional Branch Head Ato Shambel Wale and Regional Branch Board members, who joined in expressing sympathy and support to the bereaved family.
The wife of the deceased, W/z Eneye, expressed her heartfelt gratitude to ERCS and the IFRC leadership for the condolence message and the financial support provided.
This assistance fulfills the commitment made earlier by ERCS President Abera Tola during his visit to the family shortly after the tragic incident in August 2025.
We Live for Humanity!
#ihl #emblem #fundamantalpriciples #ifrc #icrc #rcrc #weliveforhumanity #ercs #humanity #disasterresponse #ethiopia #ethiopianredcross
#ethiopia | የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር ከዓለም አቀፉ የቀይ መስቀልና ቀይ ጨረቃ ማኅበራት ፌዴሬሽን ባገኘው ድጋፍ ፤ በሰሜን ጎንደር ከተፈጸመበት እገታ ጋር በተያያዘ በአሳዛኝ ሁኔታ ህይወቱ ላለፈው የቀድሞ ባልደረባው ሆነልኝ ፈንታው ቤተሰቦች የ5ሺህ የስዊዝ ፍራንክ (924,000 ብር ገደማ) የገንዘብ ድጋፍ አድርጓል፡፡
የገንዘብ ድጋፉ በዓለም አቀፉ ፌዴሬሽን ሬድ ፈንድ(Red Fund) በተባለው የገንዘብ ድጋፍ ማሰባሰቢያ አማካይነት የተሰበሰበ ሲሆን፤ በማኀበሩ ምክትል ዋና ፀሀፊና ቺፍ ኦፍ ስታፍ አቶ ቴዎድሮስ አላምረው አማካይነት ለአቶ ሆነልኝ ቤተሰቦች የተደረገ ሲሆን፤አቶ ቴዎድሮስ ከፌዴሬሽኑ ዋና ፀሐፊ ኬት ፎርብስ እና ከፕሬዘዳንቱ ጃጋን ቻፓጌይን የተላከ የማፅናኛ መልዕክት ለቤተሰቡ አድርሰዋል፡፡
በማኅበሩ የአማራ ክልል ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ቦርድ ምክትል ሰብሳቢ ዶ/ር ፍቅረ ሰላም ጋረድ በጉብኝቱ ወቅት እንዳሉት ፤ የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር ለበርካቶች እያደረገ ከሚገኘው ሰብዓዊ ድጋፍ ጎን ለጎን ህይወታቸውን ካጡ የሰብዓዊ አገልግሎት ሰራተኞቹ ቤተሰቦች ጎን ለመቆም ያለውን ቁርጠኝነት ዳግም አረጋግጠዋል፡፡ ዓለም አቀፉ የቀይ መስቀልና ቀይ ጨረቃ ማኅበራት ፌዴሬሽንና የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር ላላቸው መደጋገፍና አጋርነትም ያላቸውን አድናቆት ገልፀዋል፡፡
በማኅበሩ የአማራ ክልል ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ሻምበል ዋለ እና የቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ የቦርድ አባላት፤ የሟች ቤተሰብን ለማጽናናት እና ድጋፋቸውን ለማሳየት በጉብኝቱ ላይ ተገኝተዋል፡፡
የሟች አቶ ሆነልኝ ፈንታው ባለቤት ወ/ሮ እንዬ የማኅበሩና የፌዴሬሽኑ አመራሮች ላደረጉላቸው መጽናናትና የገንዘብ ድጋፍ ልባዊ ምስጋናቸውን ገልፀዋል፡፡ይህ የገንዘብ ድጋፉ በነሐሴ 2017 ዓ.ም የማኅበሩ ፕሬዘዳንት አቶ አበራ ቶላ አሳዛኙ ክስተት እንደተከሰተ ቤተሰቡን በጎበኙበት ወቅት ያሳዩት ቁርጠኝነት ተግባራዊ ማሳያ ነው ፡፡
ለሰብዓዊነት እንኖራለን!
ERCS Delivers 5,000 CHF Financial Support to the Family of Late Staff Member Honelign Fentaw
The Ethiopian Red Cross Society (ERCS), with support from the International Federation of Red Cross and Red Crescent Societies (IFRC), has provided 5,000 CHF (approximately 924,000 Birr) in financial assistance to the family of the late Honelign Fentaw, an ERCS staff member who tragically lost his life in late August following a hostage-related incident around North Gondar.
The financial support was mobilized through the IFRC Red Fund and officially handed over by Deputy Secretary General and Chief of Staff, Ato Tewodros Alamrew, who also delivered messages of condolence and solidarity from IFRC President Kate Forbes and IFRC Secretary General Jagan Chapagain.
During the visit, the Vice Chair of the Amhara Regional Branch Board, Dr. Fikreselam Gared, reaffirmed ERCS’s strong commitment to standing with the families of humanitarian workers who lose their lives while serving others. He expressed appreciation to the IFRC and ERCS for their continued support and solidarity.
The visit was attended by ERCS’s Amhara Regional Branch Head Ato Shambel Wale and Regional Branch Board members, who joined in expressing sympathy and support to the bereaved family.
The wife of the deceased, W/z Eneye, expressed her heartfelt gratitude to ERCS and the IFRC leadership for the condolence message and the financial support provided.
This assistance fulfills the commitment made earlier by ERCS President Abera Tola during his visit to the family shortly after the tragic incident in August 2025.
We Live for Humanity!
#ihl #emblem #fundamantalpriciples #ifrc #icrc #rcrc #weliveforhumanity #ercs #humanity #disasterresponse #ethiopia #ethiopianredcross
Sponsored by
Surafel
7 months ago
TECNO and CAF Elevate Dream On The Field to New Heights with "Future Star of Africa" Youth Sponsorship Initiative
TECNO, the Official Global Partner of AFCON Morocco 2025, together with the Confederation of African Football (CAF), has expanded its flagship Dream On The Field charity program with the launch of the “Future Star of Africa” youth sponsorship initiative. Moving beyond pitch renovation, the partnership now directly invests in talent development by identifying and supporting promising male and female footballers aged 12–15 across Africa, providing structured support until age 18. This evolution builds on the success of Dream On The Field, which has already delivered eight renovated pitches with seven more underway, and aligns with TECNO’s long-term goal to renew 100 pitches continent-wide—creating a sustainable ecosystem that links grassroots infrastructure with professional player pathways.
The Future Star of Africa initiative combines CAF’s technical expertise with TECNO’s commitment to empowering young Africans, ensuring fair and professional talent identification through expert scouts, national youth coaches, and sports academics. Players will be assessed not only on technical ability, but also on mindset, resilience, and leadership potential, nurturing well-rounded future stars within their home countries. By integrating infrastructure, long-term sponsorship, and youth development, the TECNO x CAF partnership demonstrates how purposeful collaboration can transform African football building opportunities, strengthening communities, and shaping the continent’s next generation of football leaders.
TECNO, the Official Global Partner of AFCON Morocco 2025, together with the Confederation of African Football (CAF), has expanded its flagship Dream On The Field charity program with the launch of the “Future Star of Africa” youth sponsorship initiative. Moving beyond pitch renovation, the partnership now directly invests in talent development by identifying and supporting promising male and female footballers aged 12–15 across Africa, providing structured support until age 18. This evolution builds on the success of Dream On The Field, which has already delivered eight renovated pitches with seven more underway, and aligns with TECNO’s long-term goal to renew 100 pitches continent-wide—creating a sustainable ecosystem that links grassroots infrastructure with professional player pathways.
The Future Star of Africa initiative combines CAF’s technical expertise with TECNO’s commitment to empowering young Africans, ensuring fair and professional talent identification through expert scouts, national youth coaches, and sports academics. Players will be assessed not only on technical ability, but also on mindset, resilience, and leadership potential, nurturing well-rounded future stars within their home countries. By integrating infrastructure, long-term sponsorship, and youth development, the TECNO x CAF partnership demonstrates how purposeful collaboration can transform African football building opportunities, strengthening communities, and shaping the continent’s next generation of football leaders.
7 months ago
TECNO and CAF Elevate Dream On The Field with “Future Star of Africa” Youth Sponsorship Initiative
#ethiopia | TECNO, the Official Global Partner of AFCON Morocco 2025, in collaboration with the Confederation of African Football (CAF), has expanded its flagship Dream On The Field charity program with the launch of the “Future Star of Africa” youth sponsorship initiative. This new phase marks a strategic shift from infrastructure development alone to direct, long-term investment in Africa’s emerging football talent.
Moving beyond pitch renovation, the initiative focuses on identifying and supporting promising male and female footballers aged 12 to 15 across the continent, providing structured development and sponsorship until they reach the age of 18. The program is designed to create clear, professional pathways for young players while allowing them to grow and thrive within their home countries.
The launch builds on the strong foundation of the Dream On The Field program, which has already delivered eight renovated football pitches, with seven additional projects currently underway. These efforts align with TECNO’s long-term vision to renovate 100 football pitches across Africa, establishing a sustainable ecosystem that connects grassroots infrastructure with elite player development.
The Future Star of Africa initiative combines CAF’s technical expertise with TECNO’s commitment to empowering young Africans. Talent identification will be conducted through a fair and professional process led by expert scouts, national youth coaches, and sports academics. Players will be evaluated not only on technical skill, but also on mindset, resilience, discipline, and leadership potential, ensuring the development of well-rounded athletes and future role models.
By integrating community infrastructure, long-term youth sponsorship, and professional development frameworks, the TECNO x CAF partnership demonstrates how purposeful collaboration can transform African football—expanding opportunities, strengthening communities, and shaping the continent’s next generation of football leaders.
#ethiopia | TECNO, the Official Global Partner of AFCON Morocco 2025, in collaboration with the Confederation of African Football (CAF), has expanded its flagship Dream On The Field charity program with the launch of the “Future Star of Africa” youth sponsorship initiative. This new phase marks a strategic shift from infrastructure development alone to direct, long-term investment in Africa’s emerging football talent.
Moving beyond pitch renovation, the initiative focuses on identifying and supporting promising male and female footballers aged 12 to 15 across the continent, providing structured development and sponsorship until they reach the age of 18. The program is designed to create clear, professional pathways for young players while allowing them to grow and thrive within their home countries.
The launch builds on the strong foundation of the Dream On The Field program, which has already delivered eight renovated football pitches, with seven additional projects currently underway. These efforts align with TECNO’s long-term vision to renovate 100 football pitches across Africa, establishing a sustainable ecosystem that connects grassroots infrastructure with elite player development.
The Future Star of Africa initiative combines CAF’s technical expertise with TECNO’s commitment to empowering young Africans. Talent identification will be conducted through a fair and professional process led by expert scouts, national youth coaches, and sports academics. Players will be evaluated not only on technical skill, but also on mindset, resilience, discipline, and leadership potential, ensuring the development of well-rounded athletes and future role models.
By integrating community infrastructure, long-term youth sponsorship, and professional development frameworks, the TECNO x CAF partnership demonstrates how purposeful collaboration can transform African football—expanding opportunities, strengthening communities, and shaping the continent’s next generation of football leaders.
Comments