11 days ago
ክሪስ ብራውን የክብር ዶክትሬት ማዕረግ ተቀበለ
#ethiopia | ታዋቂው አሜሪካዊ ድምጻዊ፣ የቢልቦርድ ኮከብ እና የዳንስ ንጉሥ ክሪስ ብራውን ከሃርቨስት ዩኒቨርሲቲ በቪዥዋል እና ፐርፎርሚንግ አርትስ (Visual and Performing Arts) የፒኤችዲ (PhD) ማዕረግ ተቀብሏል።
ይህ የክብር ዶክትሬት ማዕረግ በሙዚቃው ኢንዱስትሪ ለተንጸባረቀው የረጅም ዓመታት ስኬቱ አዲስ ምዕራፍ የከፈተ ሲሆን፣ አድናቂዎቹም «ዶክተር ብራውን» በማለት የእንኳን ደስ አለህ መልዕክታቸውን እያዥጎደጎዱለት ይገኛሉ።
ክሪስ ብራውን በተለያዩ ጊዜያት በግል ሕይወቱ ካጋጠሙት ውጣ ውረዶች አንጻር ይህንን ማዕረግ ማግኘቱ ለአድናቂዎቹ ትልቅ ድል ተደርጎ ተወስዷል።
በርካታ የዘርፉ ተንታኞች እና የሙዚቃ አፍቃሪያን፣ ድምጻዊው በታሪኩ ያጋጠሙት የሚዲያ ስረዛዎችና ተጽዕኖዎች ባይኖሩ ኖሮ፣ በታዋቂነትና በስኬት ደረጃ ከታላቁ የፖፕ ንጉሥ ማይክል ጃክሰን በላይ ሊገሰግስ የሚችልበት አቅም እንደነበረው በስፋት ይከራከራሉ።
ብራውን ቀደም ሲል በሰጠው አስተያየት፣ የእሱ ብቸኛ ፍላጎት ሙዚቃውን መሥራት፣ እናቱንና ልጆቹን መደገፍ ቢሆንም ዓለም ግን እሱን ለማጥፋትና ለማግለል በተደጋጋሚ እንደሞከረች መናገሩ ይታወሳል።
የደረሱበት ጫናዎችና ጉዳቶች በሙያዊ ጉዞው ላይ የራሳቸውን ጠባሳ ጥለው ቢያልፉም፣ ክሪስ ብራውን ዛሬም ድረስ በሙዚቃው ዓለም ተደማጭነቱን ጠብቆ፣ በትልቅ የስኬት ማማ ላይ መገኘቱን ይህ አዲስ ማዕረግ ዳግም አረጋግጧል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
#chrisbrown #drchrisbrown #harvestchristianuniversity #musicnews #geopoliticsandculture #getutemesgenmedia
#ethiopia | ታዋቂው አሜሪካዊ ድምጻዊ፣ የቢልቦርድ ኮከብ እና የዳንስ ንጉሥ ክሪስ ብራውን ከሃርቨስት ዩኒቨርሲቲ በቪዥዋል እና ፐርፎርሚንግ አርትስ (Visual and Performing Arts) የፒኤችዲ (PhD) ማዕረግ ተቀብሏል።
ይህ የክብር ዶክትሬት ማዕረግ በሙዚቃው ኢንዱስትሪ ለተንጸባረቀው የረጅም ዓመታት ስኬቱ አዲስ ምዕራፍ የከፈተ ሲሆን፣ አድናቂዎቹም «ዶክተር ብራውን» በማለት የእንኳን ደስ አለህ መልዕክታቸውን እያዥጎደጎዱለት ይገኛሉ።
ክሪስ ብራውን በተለያዩ ጊዜያት በግል ሕይወቱ ካጋጠሙት ውጣ ውረዶች አንጻር ይህንን ማዕረግ ማግኘቱ ለአድናቂዎቹ ትልቅ ድል ተደርጎ ተወስዷል።
በርካታ የዘርፉ ተንታኞች እና የሙዚቃ አፍቃሪያን፣ ድምጻዊው በታሪኩ ያጋጠሙት የሚዲያ ስረዛዎችና ተጽዕኖዎች ባይኖሩ ኖሮ፣ በታዋቂነትና በስኬት ደረጃ ከታላቁ የፖፕ ንጉሥ ማይክል ጃክሰን በላይ ሊገሰግስ የሚችልበት አቅም እንደነበረው በስፋት ይከራከራሉ።
ብራውን ቀደም ሲል በሰጠው አስተያየት፣ የእሱ ብቸኛ ፍላጎት ሙዚቃውን መሥራት፣ እናቱንና ልጆቹን መደገፍ ቢሆንም ዓለም ግን እሱን ለማጥፋትና ለማግለል በተደጋጋሚ እንደሞከረች መናገሩ ይታወሳል።
የደረሱበት ጫናዎችና ጉዳቶች በሙያዊ ጉዞው ላይ የራሳቸውን ጠባሳ ጥለው ቢያልፉም፣ ክሪስ ብራውን ዛሬም ድረስ በሙዚቃው ዓለም ተደማጭነቱን ጠብቆ፣ በትልቅ የስኬት ማማ ላይ መገኘቱን ይህ አዲስ ማዕረግ ዳግም አረጋግጧል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
#chrisbrown #drchrisbrown #harvestchristianuniversity #musicnews #geopoliticsandculture #getutemesgenmedia
14 days ago
የመቄዶንያ ግዙፍ ሕንፃ ግንባታ ማጠናቀቂያ 11 ኮንቴነር የፊኒሺንግ ዕቃዎችና ማሽነሪዎች ገቢ ተደረጉ
#fastmereja I መላው የኢትዮጵያ ሕዝብ አሻራውን ያሳረፈበትና ርብርብ ያደረገበት ግዙፉ የመቄዶንያ የአዕምሮ ሕሙማንና አረጋውያን መርጃ ማዕከል ሕንፃ ግንባታን ሙሉ በሙሉ አጠናቆ ወደ ሥራ ለማስገባት የሚያስችሉ የፊኒሺንግ ዕቃዎችና ማሽነሪዎች ገቢ መደረጋቸውን የማዕከሉ አመራሮች በዛሬው ዕለት በሰጡት መግለጫ አስታውቀዋል። ከቻይናው ታዋቂ የኮንስትራክሽን ማሽነሪ አምራች ድርጅት "ኤክስ ኤም ጂ" (XMG) በቀጥታ የተገዙትና ጥራታቸውን የጠበቁ ባለ 40 ጫማ 11 ኮንቴነር ዕቃዎችና ማሽነሪዎች ማዕከሉ በደረሰበት ወቅትም የሚዲያ አካላት በተገኙበት አቀባበል ተደርጎላቸዋል።
የመቄዶንያ መሥራችና አመራሮች እንደገለጹት፤ አሁን ገቢ የሆኑት ዕቃዎችና ማሽነሪዎች ከ1 ዓመት በፊት የታዘዙ ሲሆን፣ ሕንፃውን ሙሉ በሙሉ ለማጠናቀቅ፣ ግንባታዎችን ለማከናወን፣ ግብዓቶችን ለማምረት እንዲሁም ለማጣራት የሚያገለግሉ 'Full Set Concrete' ማሽኖች ናቸው። ወደ ማዕከሉ ከገቡት ዋና ዋና ማሽነሪዎች መካከል የዊን ሎደር (Win loader)፣ የኮንክሪት ሚክሲንግ ፕላንት (Concrete mixing plant)፣ ታወር ክሬን (Tower crane)፣ የኮንክሪት ላይን ፓምፕ (Concrete line pump)፣ የኮንስትራክሽን ሊፍቶች (Construction lift)፣ የኮንክሪት ቡም ፓምፕ (Concrete boom pump)፣ የኮንክሪት ትራክ ሚክሰሮች (Concrete truck mixer)፣ ጄኔሬተሮችና ኤክስካቫተሮች ይገኙበታል። ከማሽነሪዎቹ በተጨማሪም ለግንባታው የሚሆን ብረትና ለሁሉም ማሽኖች የሚያስፈልጉ አስተማማኝ ዋስትና (Warranty) ያላቸው መለዋወጫ ዕቃዎች (Spare parts) አብረው ገቢ ሆነዋል።
የኤክስ ኤም ጂ (XMG) የኢትዮጵያ ቅርንጫፍ ቢሮ ሠራተኞች ተጠሪ የሆኑት አቶ ጥላሁን ዳኘ በበኩላቸው፤ ማሽነሪዎቹ በቀጥታ ከአምራች ድርጅቱ መገዛታቸው ታላቅ የዋጋ ቅናሽ እንዲገኝ ማድረጉን ገልጸዋል። ድርጅቱ በኢትዮጵያ ውስጥ የራሱ ወኪል ቢሮና ብቃት ያላቸው ቻይናውያንና ኢትዮጵያውያን መካኒኮች ያሉት በመሆኑ፣ ወደፊት በማሽኖቹ ላይ ምንም ዓይነት የቴክኒክ ችግር ቢፈጠር በቀላሉና በፍጥነት ማስተካከል የሚቻልበት ምቹ ሁኔታ መፈጠሩንም አረጋግጠዋል።
ማዕከሉ በአጠቃላይ ከኤክስ ኤም ጂ (XMG) ማሽነሪ ድርጅት ባለ 40 ጫማ 24 ኮንቴነር ዕቃዎችን ለመግዛት ውል የፈጸመ ሲሆን፣ ቀሪዎቹ ዕቃዎችም ወደፊት በተከታታይ የሚገቡ ይሆናል። መቄዶንያ ከዚህ ቀደም 54 ኮንቴነር ፖርስሊን፣ 7 ኮንቴነር ግራናይት እና 6 ኮንቴነር የባኞ ቤት ዕቃዎችን ማስገባቱን ያስታወሰው የማዕከሉ መግለጫ፤ አሁንም ተጨማሪ የግንባታ ማጠናቀቂያ ቁሳቁሶች ወደ ሀገር ውስጥ ለመግባት በሂደት ላይ እንደሚገኙ ጠቁሟል። "መቄዶንያ በትንሽ ወጪ ብዙ ይሠራል" ያሉት የማዕከሉ ኃላፊዎች፣ ይህ ስኬት ሊመዘገብ የቻለው ከመንግሥት፣ ከሕዝብና ከባለሙያዎች የሚደረገው ያልተቋረጠ እገዛና ድጋፍ በመኖሩ መሆኑን ጠቅሰው፤ ለኤክስ ኤም ጂ ሠራተኞች፣ ለመካኒኮችና ድጋፉን ላላቋረጠው መላው የኢትዮጵያ ሕዝብ በተገልጋዮቻቸው ስም ልባዊ ምስጋናቸውን አቅርበዋል።
#fastmereja I መላው የኢትዮጵያ ሕዝብ አሻራውን ያሳረፈበትና ርብርብ ያደረገበት ግዙፉ የመቄዶንያ የአዕምሮ ሕሙማንና አረጋውያን መርጃ ማዕከል ሕንፃ ግንባታን ሙሉ በሙሉ አጠናቆ ወደ ሥራ ለማስገባት የሚያስችሉ የፊኒሺንግ ዕቃዎችና ማሽነሪዎች ገቢ መደረጋቸውን የማዕከሉ አመራሮች በዛሬው ዕለት በሰጡት መግለጫ አስታውቀዋል። ከቻይናው ታዋቂ የኮንስትራክሽን ማሽነሪ አምራች ድርጅት "ኤክስ ኤም ጂ" (XMG) በቀጥታ የተገዙትና ጥራታቸውን የጠበቁ ባለ 40 ጫማ 11 ኮንቴነር ዕቃዎችና ማሽነሪዎች ማዕከሉ በደረሰበት ወቅትም የሚዲያ አካላት በተገኙበት አቀባበል ተደርጎላቸዋል።
የመቄዶንያ መሥራችና አመራሮች እንደገለጹት፤ አሁን ገቢ የሆኑት ዕቃዎችና ማሽነሪዎች ከ1 ዓመት በፊት የታዘዙ ሲሆን፣ ሕንፃውን ሙሉ በሙሉ ለማጠናቀቅ፣ ግንባታዎችን ለማከናወን፣ ግብዓቶችን ለማምረት እንዲሁም ለማጣራት የሚያገለግሉ 'Full Set Concrete' ማሽኖች ናቸው። ወደ ማዕከሉ ከገቡት ዋና ዋና ማሽነሪዎች መካከል የዊን ሎደር (Win loader)፣ የኮንክሪት ሚክሲንግ ፕላንት (Concrete mixing plant)፣ ታወር ክሬን (Tower crane)፣ የኮንክሪት ላይን ፓምፕ (Concrete line pump)፣ የኮንስትራክሽን ሊፍቶች (Construction lift)፣ የኮንክሪት ቡም ፓምፕ (Concrete boom pump)፣ የኮንክሪት ትራክ ሚክሰሮች (Concrete truck mixer)፣ ጄኔሬተሮችና ኤክስካቫተሮች ይገኙበታል። ከማሽነሪዎቹ በተጨማሪም ለግንባታው የሚሆን ብረትና ለሁሉም ማሽኖች የሚያስፈልጉ አስተማማኝ ዋስትና (Warranty) ያላቸው መለዋወጫ ዕቃዎች (Spare parts) አብረው ገቢ ሆነዋል።
የኤክስ ኤም ጂ (XMG) የኢትዮጵያ ቅርንጫፍ ቢሮ ሠራተኞች ተጠሪ የሆኑት አቶ ጥላሁን ዳኘ በበኩላቸው፤ ማሽነሪዎቹ በቀጥታ ከአምራች ድርጅቱ መገዛታቸው ታላቅ የዋጋ ቅናሽ እንዲገኝ ማድረጉን ገልጸዋል። ድርጅቱ በኢትዮጵያ ውስጥ የራሱ ወኪል ቢሮና ብቃት ያላቸው ቻይናውያንና ኢትዮጵያውያን መካኒኮች ያሉት በመሆኑ፣ ወደፊት በማሽኖቹ ላይ ምንም ዓይነት የቴክኒክ ችግር ቢፈጠር በቀላሉና በፍጥነት ማስተካከል የሚቻልበት ምቹ ሁኔታ መፈጠሩንም አረጋግጠዋል።
ማዕከሉ በአጠቃላይ ከኤክስ ኤም ጂ (XMG) ማሽነሪ ድርጅት ባለ 40 ጫማ 24 ኮንቴነር ዕቃዎችን ለመግዛት ውል የፈጸመ ሲሆን፣ ቀሪዎቹ ዕቃዎችም ወደፊት በተከታታይ የሚገቡ ይሆናል። መቄዶንያ ከዚህ ቀደም 54 ኮንቴነር ፖርስሊን፣ 7 ኮንቴነር ግራናይት እና 6 ኮንቴነር የባኞ ቤት ዕቃዎችን ማስገባቱን ያስታወሰው የማዕከሉ መግለጫ፤ አሁንም ተጨማሪ የግንባታ ማጠናቀቂያ ቁሳቁሶች ወደ ሀገር ውስጥ ለመግባት በሂደት ላይ እንደሚገኙ ጠቁሟል። "መቄዶንያ በትንሽ ወጪ ብዙ ይሠራል" ያሉት የማዕከሉ ኃላፊዎች፣ ይህ ስኬት ሊመዘገብ የቻለው ከመንግሥት፣ ከሕዝብና ከባለሙያዎች የሚደረገው ያልተቋረጠ እገዛና ድጋፍ በመኖሩ መሆኑን ጠቅሰው፤ ለኤክስ ኤም ጂ ሠራተኞች፣ ለመካኒኮችና ድጋፉን ላላቋረጠው መላው የኢትዮጵያ ሕዝብ በተገልጋዮቻቸው ስም ልባዊ ምስጋናቸውን አቅርበዋል።
23 days ago
ለ85 አማተር ከያንያን ለ10 ቀናት ሲሰጥ የቆየው የጽህፈተ ተውኔትና የትወና ስልጠና ተጠናቀቀ
#ethiopia | በአማራ ክልል ባህል ኪነ ጥበባትና ዝክረ ታሪክ ጽሕፈት ቤት እንዲሁም በእንጅባራ ዩኒቨርሲቲ የአገው ጥናት ኢንስቲቲዩት ትብብር የተዘጋጀው የኪነ ጥበብ ስልጠና በስኬት ተጠናቋል።
ከ85 በላይ ሰልጣኞች የተሳተፉበት ይህ መርሃ ግብር ላለፉት አስር ቀናት በንድፈ ሃሳብና በተግባር የተደገፈ የመሰረታዊ ትወና እና የድራማ ድርሰት አፃፃፍ ትምህርት ሲሰጥ ቆይቷል።
የስልጠናው ማጠቃለያ ስነ ስርዓት በተለያዩ ጥበባዊ ስራዎች ደምቆ የቀረበ ሲሆን በተለይም በአርቲስት ንብረት ያለው ተፅፎ የተዘጋጀው አያና የፈንዞ ጌታ የተሰኘ ትውፊታዊ ቴአትር በሰልጣኞቹ አማካኝነት ለእይታ በቅቷል።
ከዚህም በተጨማሪ መዝሙሮች፣ መነባንቦችና ድራማዊ ህብረ ዝማሬዎች የቀረቡ ሲሆን ስልጠናው በከፍተኛ ድምቀትና በምረቃ ስነ ስርዓት ፍፃሜውን አግኝቷል።
#culture #arts #theatre #training #injibara #amhara #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | በአማራ ክልል ባህል ኪነ ጥበባትና ዝክረ ታሪክ ጽሕፈት ቤት እንዲሁም በእንጅባራ ዩኒቨርሲቲ የአገው ጥናት ኢንስቲቲዩት ትብብር የተዘጋጀው የኪነ ጥበብ ስልጠና በስኬት ተጠናቋል።
ከ85 በላይ ሰልጣኞች የተሳተፉበት ይህ መርሃ ግብር ላለፉት አስር ቀናት በንድፈ ሃሳብና በተግባር የተደገፈ የመሰረታዊ ትወና እና የድራማ ድርሰት አፃፃፍ ትምህርት ሲሰጥ ቆይቷል።
የስልጠናው ማጠቃለያ ስነ ስርዓት በተለያዩ ጥበባዊ ስራዎች ደምቆ የቀረበ ሲሆን በተለይም በአርቲስት ንብረት ያለው ተፅፎ የተዘጋጀው አያና የፈንዞ ጌታ የተሰኘ ትውፊታዊ ቴአትር በሰልጣኞቹ አማካኝነት ለእይታ በቅቷል።
ከዚህም በተጨማሪ መዝሙሮች፣ መነባንቦችና ድራማዊ ህብረ ዝማሬዎች የቀረቡ ሲሆን ስልጠናው በከፍተኛ ድምቀትና በምረቃ ስነ ስርዓት ፍፃሜውን አግኝቷል።
#culture #arts #theatre #training #injibara #amhara #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
1 month ago
አቶ ገብረማርያም ይርጋ ዓለም አቀፍ የክብር ሽልማት ሊሰጣቸው ነው!
#ethiopia | በባህል አስተዳደር፣ በኪነ ጥበብ አመራር እና በዘርፉ ዲፕሎማሲያዊ ስራዎች ከፍተኛ አስተዋፅኦ ያበረከቱት አቶ ገብረማርያም ይርጋ በታይላንዱ APA International Professional Management Award ተሸላሚ ሊሆኑ ነው።
ግለሰቡ በፈጠራ እና በዓለም አቀፍ የባህል ልውውጥ ረገድ ላሳዩት የላቀ አፈጻጸም ይህ እውቅና እንደተሰጣቸው ተገልጿል።
አቶ ገብረማርያም ላለፉት 15 ዓመታት በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት እንዲሁም በአማራ ክልል ባህል ኪነ ጥበብና ዝክረ ታሪክ ጽ/ቤት በምክትል ኃላፊነት ውጤታማ ስራዎችን ሲያከናውኑ ቆይተዋል።
በቅርቡ ደግሞ በደቡብ ኮሪያ የሚገኘው ዓለም አቀፍ የባህልና ኪነ ጥበባት ህብረት ምክትል ፕሬዝዳንት በመሆን መሾማቸው የሚታወስ ነዉ።
በቅርቡ ታይላንድ ሄደዉ እዉቅናዉን የሚቀበሉ ሲሆን ለዓለም አቀፍ ስኬታቸው የእንኳን ደስ አለዎት መልዕክት ተላልፎላቸዋል።
እንኳን ደስ አልዎት!
#culture #award #arts #leadership #internationalaward #achievement #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | በባህል አስተዳደር፣ በኪነ ጥበብ አመራር እና በዘርፉ ዲፕሎማሲያዊ ስራዎች ከፍተኛ አስተዋፅኦ ያበረከቱት አቶ ገብረማርያም ይርጋ በታይላንዱ APA International Professional Management Award ተሸላሚ ሊሆኑ ነው።
ግለሰቡ በፈጠራ እና በዓለም አቀፍ የባህል ልውውጥ ረገድ ላሳዩት የላቀ አፈጻጸም ይህ እውቅና እንደተሰጣቸው ተገልጿል።
አቶ ገብረማርያም ላለፉት 15 ዓመታት በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት እንዲሁም በአማራ ክልል ባህል ኪነ ጥበብና ዝክረ ታሪክ ጽ/ቤት በምክትል ኃላፊነት ውጤታማ ስራዎችን ሲያከናውኑ ቆይተዋል።
በቅርቡ ደግሞ በደቡብ ኮሪያ የሚገኘው ዓለም አቀፍ የባህልና ኪነ ጥበባት ህብረት ምክትል ፕሬዝዳንት በመሆን መሾማቸው የሚታወስ ነዉ።
በቅርቡ ታይላንድ ሄደዉ እዉቅናዉን የሚቀበሉ ሲሆን ለዓለም አቀፍ ስኬታቸው የእንኳን ደስ አለዎት መልዕክት ተላልፎላቸዋል።
እንኳን ደስ አልዎት!
#culture #award #arts #leadership #internationalaward #achievement #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
1 month ago
Dr. Berry የንቃተህሊና "NIKATEHILINA" የፕላቲኒየም (Platinum Level Sponsor) ሆኗል
#ethiopia | ዛሬ በኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ በሚካሄደው የUFC MMA ስፖርት ውድድር ላይ ከ ንቃተ ህሊና ጋር በመቆም፤ አጋርነቱን በማረጋገጥ Dr. Berry Right Medical Consultancy የፕላቲኒየም ደረጃ (Platinum Level Sponsor) ስፖንሰር ሆኗል።
የንቃተህሊና ( NIKATEHILINA )
MMA (Mixed Martial Arts) ከፍተኛ ሥነ-ሥርዓትን፣ ወጥነትን እና የሰው ልጅ አካል በትክክል ሲሰለጥንና ሲመገብ የሚኖረውን ድንቅ አቅም ያሳያል። ይህ ደግሞ በዶ/ር ቤሪ ክሊኒክ በየቀኑ የምንሰራበት የጤና መሠረት ነው።
ስለ ዶ/ር ቤሪ ራይት ሜዲካል ኮንሰልታንሲ
እኛ በአዲስ አበባ የምንገኝ፣ በሀኪሞች የሚመራ የሜታቦሊክ ጤና ተቋም ነን። ትኩረታችንም፦
ቀድሞ መከላከል
ስኳር፣ ደም ግፊትና የልብ ህመም ሳይከሰቱ ሜታቦሊዝምን (የሰውነት ኬሚካላዊ ሂደት) ማስተካከል።
መሠረታዊ መንስኤን መፈለግ
ቁጥሮችን ብቻ ከመቆጣጠር ባለፈ፣ የሰውነትን ስራ ወደ ቀድሞ ጤንነቱ መመለስ።
ጡንቻ እንደ ጤና ንብረት
ትክክለኛ አመጋገብንና የአካል ብቃትን እንደ መድኃኒት መጠቀም።
በUFC መድረክ ላይ የምናየው ጥንካሬ፣ በዶ/ር ቤሪ የጤና መርሃ-ግብር ውስጥ የምናገኘው ውጤት ነጸብራቅ ነው።
ጤናማ ሜታቦሊዝም ለተፋላሚዎች ብቻ ሳይሆን ለሁላችንም የድል መሠረት ነው!
ህመም በሩን ሳይንኳኳ፣ ጤናዎን በዶ/ር ቤሪ ያረጋግጡ!
📍 አድራሻና ስልክ
(Contact & Location)
📞 0911581692
1️⃣ DrBerry Health Consultancy
ገርጂ (ቶቶት)፣ አዲስ አበባ
2️⃣ Right Medical Consultancy
ቦሌ፣ ዲ ኤች ገዳ ታወር
(DH Geda Tower)፣ አዲስ አበባ
#dr berry right medical consultancy #mekdes Brhanu
#drberryright #ufcethiopia #mmaaddisababa #metabolichealth #preventionfirst #ethiopianhealthcare #fitnessandhealth #ዶርቤሪ #ጤና #የመጀመሪያውUFC #አዲስአበባ
#ethiopia | ዛሬ በኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ በሚካሄደው የUFC MMA ስፖርት ውድድር ላይ ከ ንቃተ ህሊና ጋር በመቆም፤ አጋርነቱን በማረጋገጥ Dr. Berry Right Medical Consultancy የፕላቲኒየም ደረጃ (Platinum Level Sponsor) ስፖንሰር ሆኗል።
የንቃተህሊና ( NIKATEHILINA )
MMA (Mixed Martial Arts) ከፍተኛ ሥነ-ሥርዓትን፣ ወጥነትን እና የሰው ልጅ አካል በትክክል ሲሰለጥንና ሲመገብ የሚኖረውን ድንቅ አቅም ያሳያል። ይህ ደግሞ በዶ/ር ቤሪ ክሊኒክ በየቀኑ የምንሰራበት የጤና መሠረት ነው።
ስለ ዶ/ር ቤሪ ራይት ሜዲካል ኮንሰልታንሲ
እኛ በአዲስ አበባ የምንገኝ፣ በሀኪሞች የሚመራ የሜታቦሊክ ጤና ተቋም ነን። ትኩረታችንም፦
ቀድሞ መከላከል
ስኳር፣ ደም ግፊትና የልብ ህመም ሳይከሰቱ ሜታቦሊዝምን (የሰውነት ኬሚካላዊ ሂደት) ማስተካከል።
መሠረታዊ መንስኤን መፈለግ
ቁጥሮችን ብቻ ከመቆጣጠር ባለፈ፣ የሰውነትን ስራ ወደ ቀድሞ ጤንነቱ መመለስ።
ጡንቻ እንደ ጤና ንብረት
ትክክለኛ አመጋገብንና የአካል ብቃትን እንደ መድኃኒት መጠቀም።
በUFC መድረክ ላይ የምናየው ጥንካሬ፣ በዶ/ር ቤሪ የጤና መርሃ-ግብር ውስጥ የምናገኘው ውጤት ነጸብራቅ ነው።
ጤናማ ሜታቦሊዝም ለተፋላሚዎች ብቻ ሳይሆን ለሁላችንም የድል መሠረት ነው!
ህመም በሩን ሳይንኳኳ፣ ጤናዎን በዶ/ር ቤሪ ያረጋግጡ!
📍 አድራሻና ስልክ
(Contact & Location)
📞 0911581692
1️⃣ DrBerry Health Consultancy
ገርጂ (ቶቶት)፣ አዲስ አበባ
2️⃣ Right Medical Consultancy
ቦሌ፣ ዲ ኤች ገዳ ታወር
(DH Geda Tower)፣ አዲስ አበባ
#dr berry right medical consultancy #mekdes Brhanu
#drberryright #ufcethiopia #mmaaddisababa #metabolichealth #preventionfirst #ethiopianhealthcare #fitnessandhealth #ዶርቤሪ #ጤና #የመጀመሪያውUFC #አዲስአበባ
2 months ago
የድምፃዊ ቴዲ አፍሮን አዲስ አልበም "ኢትዮሪካ"ን አስመልክቶ ዛሬ ሊሰጥ የነበረው ጋዜጣዊ መግለጫ በይፋ መታገዱ መነጋገሪያ ሆናኗል።
በሚሊዮኖች ዘንድ በከፍተኛ ጉጉት ሲጠበቅ የነበረውን የድምፃዊ ቴዲ አፍሮን አዲስ አልበም "ኢትዮሪካ"ን አስመልክቶ ዛሬ ሊሰጥ የነበረው ጋዜጣዊ መግለጫ በይፋ መታገዱ በሀገሪቱ የፖለቲካ እና የጥበብ ምህዳር ላይ ትልቅ መነጋገሪያ ፈጥሯል።
ቴዲ አፍሮ ይህንን ወሳኝ መግለጫ ከአርትስ ቲቪ (Arts TV) ጋር በመተባበር በቀጥታ ስርጭት ለህዝብ ለማድረስ አስቀድሞ ስምምነት ፈፅሞ የነበረ ቢሆንም፤ ጉዳዩ የሚመለከታቸው የመንግስት አካላት በጣቢያው ላይ ባስተላለፉት ጥብቅ ትዕዛዝ እና እገዳ ስርጭቱ ሙሉ ለሙሉ ሊቋረጥ ችሏል።
ይህ ያልተጠበቀ የእገዳ እርምጃ የመነጨው አዲሱ የቴዲ አልበም ከፍተኛ ፖለቲካዊ እና ወቅታዊ ሀገራዊ ትችቶችን ያዘለ ይዘት ይኖረዋል ከሚል የመንግስት ከፍተኛ ስጋት እና ድንጋጤ እንደሆነ የፖለቲካ ታዛቢዎች በስፋት እየገለፁ ይገኛሉ።
ይሁን እንጂ መንግስት የቴዲን ድምፅ ለማፈን እና መልዕክቱ እንዳይተላለፍ የወሰደው ይህ እርምጃ፤ ያልታሰበ ተቃራኒ ውጤት በማምጣት ለአልበሙ ትልቅ የማወቅ ጉጉት ከመፍጠሩም በላይ በቢሊዮን የሚገመት ታሪካዊ "ነፃ ማስታወቂያ" ሰርቶለታል እየተባለ ይገኛል።
seledadotio
seledadotio
በሚሊዮኖች ዘንድ በከፍተኛ ጉጉት ሲጠበቅ የነበረውን የድምፃዊ ቴዲ አፍሮን አዲስ አልበም "ኢትዮሪካ"ን አስመልክቶ ዛሬ ሊሰጥ የነበረው ጋዜጣዊ መግለጫ በይፋ መታገዱ በሀገሪቱ የፖለቲካ እና የጥበብ ምህዳር ላይ ትልቅ መነጋገሪያ ፈጥሯል።
ቴዲ አፍሮ ይህንን ወሳኝ መግለጫ ከአርትስ ቲቪ (Arts TV) ጋር በመተባበር በቀጥታ ስርጭት ለህዝብ ለማድረስ አስቀድሞ ስምምነት ፈፅሞ የነበረ ቢሆንም፤ ጉዳዩ የሚመለከታቸው የመንግስት አካላት በጣቢያው ላይ ባስተላለፉት ጥብቅ ትዕዛዝ እና እገዳ ስርጭቱ ሙሉ ለሙሉ ሊቋረጥ ችሏል።
ይህ ያልተጠበቀ የእገዳ እርምጃ የመነጨው አዲሱ የቴዲ አልበም ከፍተኛ ፖለቲካዊ እና ወቅታዊ ሀገራዊ ትችቶችን ያዘለ ይዘት ይኖረዋል ከሚል የመንግስት ከፍተኛ ስጋት እና ድንጋጤ እንደሆነ የፖለቲካ ታዛቢዎች በስፋት እየገለፁ ይገኛሉ።
ይሁን እንጂ መንግስት የቴዲን ድምፅ ለማፈን እና መልዕክቱ እንዳይተላለፍ የወሰደው ይህ እርምጃ፤ ያልታሰበ ተቃራኒ ውጤት በማምጣት ለአልበሙ ትልቅ የማወቅ ጉጉት ከመፍጠሩም በላይ በቢሊዮን የሚገመት ታሪካዊ "ነፃ ማስታወቂያ" ሰርቶለታል እየተባለ ይገኛል።
seledadotio
seledadotio
2 months ago
ዘወትር ደስአለኝ አርትስ ፕላስን ተቀላቀለ፤ አዳዲስ ዓለም አቀፍ ዝግጅቶችም ይፋ ሆኑ
#fastmereja I ጋዜጠኛ ዘወትር ደስአለኝ አርትስ ቲቪ ይዞት የመጣውን አዲሱን የዲጂታል መተግበሪያ "አርትስ ፕላስን" (Arts Plus) በይፋ መቀላቀሉ ታወቀ። ዛሬ በተሰጠው መግለጫ መሠረት፣ ዘወትር ደስአለኝ "Addis Pulse" የተሰኘና ዓለም አቀፉን ማህበረሰብ የሚያሳትፍ የእንግሊዘኛ ፖድካስት በማዘጋጀትና በማቅረብ ወደ ስራ ገብቷል።
የአርትስ ፕላስ ዋና ሥራ አስፈፃሚ አቶ ራፋቶኤል ወርቁ እንደገለጹት፣ አዲሱ የዲጂታል መተግበሪያ ፊልሞችን፣ ድራማዎችን፣ ሲትኮሞችንና ፖድካስቶችን በጥራት ለተመልካች የሚያቀርብ መድረክ ነው። ጋዜጠኛ ዘወትር ደስአለኝ በበኩሉ አርትስ ፕላስን መቀላቀሉ ህልሙን የሚያሳካበት ትክክለኛ ምርጫው መሆኑን ገልጾ፣ ኢትዮጵያውያንን የሚያኮራ ስራ ይዞ እንደሚመጣ ቃል ገብቷል።
በተያያዘ ዜና፣ አርትስ ፕላስ የኢትዮጵያን ታሪክ፣ ባህልና የቱሪዝም መዳረሻዎች ለዓለም የሚያስተዋውቅ "The Origin" የተሰኘ ዘጋቢ ፊልም ሊያቀርብ መሆኑን አስታውቋል። ከዚህ ዝግጅት መካከል "The Origin - Oromia" የተሰኘውን ሁለተኛ ምዕራፍ ታዋቂዋ ቲክቶከር የአብስራ ፍፁም እንድታቀርብ (Host) በፊርማ ስነ-ስርዓት ተረጋግጧል።
ሌሎች ክልሎችን የሚዳስሱ ዘጋቢ ፊልሞች በማን እንደሚቀርቡ በቀጣይ ይፋ እንደሚደረግም በመግለጫው ተመልክቷል።
መጋቢት 25 ቀን 2018 ዓ.ም.
#fastmereja I ጋዜጠኛ ዘወትር ደስአለኝ አርትስ ቲቪ ይዞት የመጣውን አዲሱን የዲጂታል መተግበሪያ "አርትስ ፕላስን" (Arts Plus) በይፋ መቀላቀሉ ታወቀ። ዛሬ በተሰጠው መግለጫ መሠረት፣ ዘወትር ደስአለኝ "Addis Pulse" የተሰኘና ዓለም አቀፉን ማህበረሰብ የሚያሳትፍ የእንግሊዘኛ ፖድካስት በማዘጋጀትና በማቅረብ ወደ ስራ ገብቷል።
የአርትስ ፕላስ ዋና ሥራ አስፈፃሚ አቶ ራፋቶኤል ወርቁ እንደገለጹት፣ አዲሱ የዲጂታል መተግበሪያ ፊልሞችን፣ ድራማዎችን፣ ሲትኮሞችንና ፖድካስቶችን በጥራት ለተመልካች የሚያቀርብ መድረክ ነው። ጋዜጠኛ ዘወትር ደስአለኝ በበኩሉ አርትስ ፕላስን መቀላቀሉ ህልሙን የሚያሳካበት ትክክለኛ ምርጫው መሆኑን ገልጾ፣ ኢትዮጵያውያንን የሚያኮራ ስራ ይዞ እንደሚመጣ ቃል ገብቷል።
በተያያዘ ዜና፣ አርትስ ፕላስ የኢትዮጵያን ታሪክ፣ ባህልና የቱሪዝም መዳረሻዎች ለዓለም የሚያስተዋውቅ "The Origin" የተሰኘ ዘጋቢ ፊልም ሊያቀርብ መሆኑን አስታውቋል። ከዚህ ዝግጅት መካከል "The Origin - Oromia" የተሰኘውን ሁለተኛ ምዕራፍ ታዋቂዋ ቲክቶከር የአብስራ ፍፁም እንድታቀርብ (Host) በፊርማ ስነ-ስርዓት ተረጋግጧል።
ሌሎች ክልሎችን የሚዳስሱ ዘጋቢ ፊልሞች በማን እንደሚቀርቡ በቀጣይ ይፋ እንደሚደረግም በመግለጫው ተመልክቷል።
መጋቢት 25 ቀን 2018 ዓ.ም.
Sponsored by
Surafel
2 months ago
ልዩ ፍላጎት ያላቸውን ህፃናት ለመደገፍ የታለመው የ9 ኪሎ ሜትር የእግር ጉዞ ተከናወነ!
#fastmereja I ትኩረት ለሴቶችና ለህፃናት ማህበር ልዩ ፍላጎት ያላቸው ህፃናትን እና እናቶቻቸውን ለመደገፍ እንዲሁም ግንዛቤ ለመፍጠር ያዘጋጀው "በነሱ ጫማ" የተሰኘ የ9 ኪሎ ሜትር የእግር ጉዞ በዛሬዉ እለት በደመቀ መልኩ ተከናዉኗል።
በዕለቱ በተካሄደው መርሃ-ግብር ላይ በርካታ የህብረተሰብ ክፍሎች፣ በጎ ፈቃደኞች እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል፡፡
የጉዞው ዋነኛ ዓላማ ''ጊፍትድ ኽርትስ" (Gifted Hearts) የተሰኘውንና ልዩ ፍላጎት ላላቸው ዜጎች ሁለንተናዊ አገልግሎት የሚሰጠውን ባለ 6 ወለል ህንፃ ግንባታ ለማጠናቀቅ የሚውል ገቢ ማሰባሰብ መሆኑ ተገልጿል።
የማህበሩ መስራችና ስራ አስኪያጅ ሲስተር አሳየች ይርጋ በዝግጅቱ ላይ እንደገለጹት፣ ማዕከሉ ግንባታው ተጠናቆ አገልግሎት መስጠት ሲጀምር ለ164 ልዩ ፍላጎት ያላቸው ህፃናትና ለ164 እናቶች መጠለያ፣ የምገባ፣ የህክምና እና የክህሎት ማጎልበቻ ስልጠናዎችን እንደሚሰጥ ነዉ የገለፁት።
"ይህ ጉዞ ህፃናቱና እናቶቻቸው በየቀኑ የሚጓዙበትን አስቸጋሪ መንገድ ለህብረተሰቡ በተግባር ለማሳየት 'በነሱ ጫማ' ተብሎ የተሰየመ መሆኑን አያይዘዉ ገልፀዋል።
ለማዕከሉ ግንባታ ማጠናቀቂያ 146 ሚሊየን ብር እንደሚያስፈልግ የተገለጸ ሲሆን፣ በዕለቱ በተሸጡ ቲሸርቶችና በተደረጉ ድጋፎች ገቢ መገኘቱ የተገለፀ ሲሆን በአሁኑ ወቅት የህንፃው የምድር ስር (Basement) ግንባታ የተጠናቀቀ ሲሆን፣ ቀሪው ስራ በተያዘለት ጊዜ እንዲጠናቀቅ ማህበረሰቡ ድጋፉን አጠናክሮ እንዲቀጥል ጥሪ ቀርቧል።
ትኩረት ለሴቶችና ለሕፃናት ማኅበር ላለፉት 19 ዓመታት በተለያዩ የልማት ስራዎች ላይ የተሰማራ አንጋፋ አገር በቀል ድርጅት ሲሆን፣ በአሁኑ ወቅት ትኩረቱን ሙሉ በሙሉ የአእምሮና የአካል እድገት ውስንነት ያለባቸው ህፃናትና እናቶቻቸው ላይ አድርጎ እየሰራ ይገኛል፡፡
#fastmereja I ትኩረት ለሴቶችና ለህፃናት ማህበር ልዩ ፍላጎት ያላቸው ህፃናትን እና እናቶቻቸውን ለመደገፍ እንዲሁም ግንዛቤ ለመፍጠር ያዘጋጀው "በነሱ ጫማ" የተሰኘ የ9 ኪሎ ሜትር የእግር ጉዞ በዛሬዉ እለት በደመቀ መልኩ ተከናዉኗል።
በዕለቱ በተካሄደው መርሃ-ግብር ላይ በርካታ የህብረተሰብ ክፍሎች፣ በጎ ፈቃደኞች እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል፡፡
የጉዞው ዋነኛ ዓላማ ''ጊፍትድ ኽርትስ" (Gifted Hearts) የተሰኘውንና ልዩ ፍላጎት ላላቸው ዜጎች ሁለንተናዊ አገልግሎት የሚሰጠውን ባለ 6 ወለል ህንፃ ግንባታ ለማጠናቀቅ የሚውል ገቢ ማሰባሰብ መሆኑ ተገልጿል።
የማህበሩ መስራችና ስራ አስኪያጅ ሲስተር አሳየች ይርጋ በዝግጅቱ ላይ እንደገለጹት፣ ማዕከሉ ግንባታው ተጠናቆ አገልግሎት መስጠት ሲጀምር ለ164 ልዩ ፍላጎት ያላቸው ህፃናትና ለ164 እናቶች መጠለያ፣ የምገባ፣ የህክምና እና የክህሎት ማጎልበቻ ስልጠናዎችን እንደሚሰጥ ነዉ የገለፁት።
"ይህ ጉዞ ህፃናቱና እናቶቻቸው በየቀኑ የሚጓዙበትን አስቸጋሪ መንገድ ለህብረተሰቡ በተግባር ለማሳየት 'በነሱ ጫማ' ተብሎ የተሰየመ መሆኑን አያይዘዉ ገልፀዋል።
ለማዕከሉ ግንባታ ማጠናቀቂያ 146 ሚሊየን ብር እንደሚያስፈልግ የተገለጸ ሲሆን፣ በዕለቱ በተሸጡ ቲሸርቶችና በተደረጉ ድጋፎች ገቢ መገኘቱ የተገለፀ ሲሆን በአሁኑ ወቅት የህንፃው የምድር ስር (Basement) ግንባታ የተጠናቀቀ ሲሆን፣ ቀሪው ስራ በተያዘለት ጊዜ እንዲጠናቀቅ ማህበረሰቡ ድጋፉን አጠናክሮ እንዲቀጥል ጥሪ ቀርቧል።
ትኩረት ለሴቶችና ለሕፃናት ማኅበር ላለፉት 19 ዓመታት በተለያዩ የልማት ስራዎች ላይ የተሰማራ አንጋፋ አገር በቀል ድርጅት ሲሆን፣ በአሁኑ ወቅት ትኩረቱን ሙሉ በሙሉ የአእምሮና የአካል እድገት ውስንነት ያለባቸው ህፃናትና እናቶቻቸው ላይ አድርጎ እየሰራ ይገኛል፡፡
2 months ago
“የልጃችን እውነት ዛሬም ድረስ አልወጣም እና እስኪወጣ እገዛችሁ አይለየን”
ቀነኒ አዱኛ ህይወቷ ካለፈ ያሳለፍነው ሳምንት አንድ አመት ሞልቷታል። እሁድ ጠዋት አንደኛ ዓመቷን ለመዘከር ቤተሰብ እና የተወሰነ ሰው ስላሴ ቤተክርስቲያን ተሰብስቦ ነበር።
ሁሉም ቤተሰብ ውስጥ ለእህት ወንድም እንደ እናት ፤ ለእናት አባት ደግሞ ችግር ተካፋይ የሚሆኑ ልጆች አሉ። ቀነኒ ለቤተሰቧ ያን አይነት ልጅ ነበረች። የእናት በማመን እና ባለማመን መካከል መቸገር፣ የአባት ጠንክሮ ማጠንከር ውስጥ መባዘን እና የወንድም እና እህት አንገት መደፋትን ማየት ከምንም በላይ ያማል።
ቤተሰብ ዛሬም ድርስ ከተለያዩ የመንግስት ተቋማት ምላሽ እና እገዛን እየጠበቀ ይገኛል። “የልጃችን እውነት ዛሬም ድረስ አልወጣም እና እስኪወጣ እገዛችሁ አይለየን” ሲሉ አባቷ አቶ አዱኛ ዋቆ መልዕክት አስተላልፈዋል። ቢዘገየም የመንግስት ተቋማት ለልመናቸው ምላሽ ይሰጣሉ የሚል ተስፋ አለኝ።
ዛሬም ስለ ቀነኒ ማውራት መጠየቅ እንቀጥል። የቀነኒ ጉዳይ ብዙዎች ዘንድ የደረሰ እና ብዙዎችን ያነጋገረ ጉዳይ ነው። እንዲህ ያሉ ጉዳዮች ሲኖሩ የሚፈፀሙ በደሎች ተቀባይነት እንደሌላቸው ለማሳየት አስረግጦ ሀሳብን ማቅረብ የግድ ነው። በሴቶች መብት ጉዳይ በሀገራችን ላይ ያለውን አመለካከት እና ‘conversation’ በደንብ ቅርፅ ያስያዘ ያለ ጉዳይም ነው።
ነፍስሽ በሰላም ትረፍ 🕯️🕊️
You have touched so many hearts, your impact will go on and you will be remembered.
Via Suad Ahmed
ቀነኒ አዱኛ ህይወቷ ካለፈ ያሳለፍነው ሳምንት አንድ አመት ሞልቷታል። እሁድ ጠዋት አንደኛ ዓመቷን ለመዘከር ቤተሰብ እና የተወሰነ ሰው ስላሴ ቤተክርስቲያን ተሰብስቦ ነበር።
ሁሉም ቤተሰብ ውስጥ ለእህት ወንድም እንደ እናት ፤ ለእናት አባት ደግሞ ችግር ተካፋይ የሚሆኑ ልጆች አሉ። ቀነኒ ለቤተሰቧ ያን አይነት ልጅ ነበረች። የእናት በማመን እና ባለማመን መካከል መቸገር፣ የአባት ጠንክሮ ማጠንከር ውስጥ መባዘን እና የወንድም እና እህት አንገት መደፋትን ማየት ከምንም በላይ ያማል።
ቤተሰብ ዛሬም ድርስ ከተለያዩ የመንግስት ተቋማት ምላሽ እና እገዛን እየጠበቀ ይገኛል። “የልጃችን እውነት ዛሬም ድረስ አልወጣም እና እስኪወጣ እገዛችሁ አይለየን” ሲሉ አባቷ አቶ አዱኛ ዋቆ መልዕክት አስተላልፈዋል። ቢዘገየም የመንግስት ተቋማት ለልመናቸው ምላሽ ይሰጣሉ የሚል ተስፋ አለኝ።
ዛሬም ስለ ቀነኒ ማውራት መጠየቅ እንቀጥል። የቀነኒ ጉዳይ ብዙዎች ዘንድ የደረሰ እና ብዙዎችን ያነጋገረ ጉዳይ ነው። እንዲህ ያሉ ጉዳዮች ሲኖሩ የሚፈፀሙ በደሎች ተቀባይነት እንደሌላቸው ለማሳየት አስረግጦ ሀሳብን ማቅረብ የግድ ነው። በሴቶች መብት ጉዳይ በሀገራችን ላይ ያለውን አመለካከት እና ‘conversation’ በደንብ ቅርፅ ያስያዘ ያለ ጉዳይም ነው።
ነፍስሽ በሰላም ትረፍ 🕯️🕊️
You have touched so many hearts, your impact will go on and you will be remembered.
Via Suad Ahmed
3 months ago
Exciting News !!
Zewotir Joined Arts TV / Arts Plus.
Zewotir Desalegne joins us to lead and host an international diplomatic podcast crafted to amplify Africa’s voice on the global stage.
This is more than a show. It’s a conversation that matters.
Stay tuned for the launch and a new wave of fresh content.
📽️ Arts Plus : Download the App Now and Start Watching
🌐 ድረ ገፅ: https://artsplus.tv/
📱 Android (Google Play): https://play.google.com/st...
🍎 iOS (App Store): https://apps.apple.com/app...
#artsplus #ethiopian #ethiopiancinema #africanmovie #movie
Zewotir Joined Arts TV / Arts Plus.
Zewotir Desalegne joins us to lead and host an international diplomatic podcast crafted to amplify Africa’s voice on the global stage.
This is more than a show. It’s a conversation that matters.
Stay tuned for the launch and a new wave of fresh content.
📽️ Arts Plus : Download the App Now and Start Watching
🌐 ድረ ገፅ: https://artsplus.tv/
📱 Android (Google Play): https://play.google.com/st...
🍎 iOS (App Store): https://apps.apple.com/app...
#artsplus #ethiopian #ethiopiancinema #africanmovie #movie
3 months ago
6ኛው ዓመታዊ የሕፃናት ንባብ ጉባኤ በአዲስ አበባ መካሄድ ጀመረ
#ethiopia | በኢትዮጵያ ውስጥ ላለፉት 22 ዓመታት የንባብ ባህልን ለማስፋፋትና ትምህርትን ለመደገፍ ሲሠራ የቆየው ኢትዮጵያ ሪድስ (Ethiopia Reads)፣ ዘንድሮ ለስድስተኛ ጊዜ ያዘጋጀውን ዓመታዊ የሕፃናት ንባብ ጉባኤ በአዲስ አበባ ከተማ ማካሄድ ጀምሯል።
"የንባብ ችግኝ በቀዳማይ ልጅነት መትከል" በሚል መሪ ቃል የሚካሄደው ይህ ጉባኤ፣ በሕፃናት የንባብ ዕድገትና በትምህርት ጥራት ዙሪያ ላይ ትኩረት በማድረግ ከተለያዩ ባለድርሻ አካላት ጋር በቅንጅት የሚከናወን ታላቅ መድረክ ነው።
በዚህ ጉባኤ ላይ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች፣ የፖሊሲ አውጪዎች፣ የትምህርት ዘርፍ ተመራማሪዎች፣ መምህራን፣ ደራሲያን፣ የአሳታሚ ድርጅቶች ተወካዮች እንዲሁም ከውጭ አገር የመጡ የዘርፉ ባለሙያዎች ተሳታፊ ሆነዋል።
መድረኩ በዋናነት በሕፃናት የንባብ ልምድ ላይ ያተኮሩ ጥናታዊ ጽሑፎች የሚቀርቡበት፣ የፓናል ውይይቶች የሚካሄዱበትና ልምድ የሚለዋወጥበት ሰፊ ዕድል የፈጠረ ሲሆን፣ ይህም በዘርፉ ለሚታዩ ችግሮች ዘላቂ መፍትሔ ለማምጣትና የንባብ ባህልን ከልጅነት ጀምሮ ለማዳበር ከፍተኛ ፋይዳ ይኖረዋል።
ኢትዮጵያ ሪድስ ከተመሠረተበት ጊዜ ጀምሮ በሁሉም የአገሪቱ ክልሎች ከ70 በላይ የአንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ቤተ-መጻሕፍትን በማቋቋም ከ1.5 ሚሊዮን በላይ ለሚሆኑ ተማሪዎችና ሕፃናት የንባብ አገልግሎት ተደራሽ ማድረግ ችሏል።
በተጨማሪም ድርጅቱ ከ"Open Hearts Big Dreams" ጋር በመተባበር "ሬዲ-ሴት-ሪድ" በሚል መጠሪያ የሕፃናት መጻሕፍትን በአሥር አገር በቀል ቋንቋዎች በማዘጋጀትና በማሰራጨት ሕፃናት በትምህርት ቤትም ሆነ በቤታቸው ከወላጆቻቸው ጋር ሆነው እንዲያነቡ ምቹ ሁኔታዎችን ሲፈጥር ቆይቷል።
በአሁኑ ወቅትም ድርጅቱ በደቡብና በኦሮሚያ ክልሎች ትምህርት ቤት መሄድ ለማይችሉ ከ14 ሺህ በላይ ሕፃናት በፈረስና በአህያ በታገዘ ተንቀሳቃሽ የንባብ አገልግሎት መጻሕፍትን እስከ መንደራቸው ድረስ በማድረስ አመርቂ ሥራዎችን እያከናወነ ይገኛል።
ይህ የስድስተኛው ዓመታዊ ጉባኤም ድርጅቱ እስካሁን ያከናወናቸውን ተግባራት ከመገምገም ባለፈ፣ ለወደፊቱ የተሻለ የእውቀት ትውልድ ለመቅረጽ የሚያስችሉ ጠቃሚ ግብዓቶችና ምክረ-ሀሳቦች የሚገኙበት እንደሚሆን ታምኖበታል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ
#ethiopiareads #childrensliteracy #readingculture #ethiopiaeducation #earlychildhoodeducation #bookfair #literacyconference #readysetread
#ethiopia | በኢትዮጵያ ውስጥ ላለፉት 22 ዓመታት የንባብ ባህልን ለማስፋፋትና ትምህርትን ለመደገፍ ሲሠራ የቆየው ኢትዮጵያ ሪድስ (Ethiopia Reads)፣ ዘንድሮ ለስድስተኛ ጊዜ ያዘጋጀውን ዓመታዊ የሕፃናት ንባብ ጉባኤ በአዲስ አበባ ከተማ ማካሄድ ጀምሯል።
"የንባብ ችግኝ በቀዳማይ ልጅነት መትከል" በሚል መሪ ቃል የሚካሄደው ይህ ጉባኤ፣ በሕፃናት የንባብ ዕድገትና በትምህርት ጥራት ዙሪያ ላይ ትኩረት በማድረግ ከተለያዩ ባለድርሻ አካላት ጋር በቅንጅት የሚከናወን ታላቅ መድረክ ነው።
በዚህ ጉባኤ ላይ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች፣ የፖሊሲ አውጪዎች፣ የትምህርት ዘርፍ ተመራማሪዎች፣ መምህራን፣ ደራሲያን፣ የአሳታሚ ድርጅቶች ተወካዮች እንዲሁም ከውጭ አገር የመጡ የዘርፉ ባለሙያዎች ተሳታፊ ሆነዋል።
መድረኩ በዋናነት በሕፃናት የንባብ ልምድ ላይ ያተኮሩ ጥናታዊ ጽሑፎች የሚቀርቡበት፣ የፓናል ውይይቶች የሚካሄዱበትና ልምድ የሚለዋወጥበት ሰፊ ዕድል የፈጠረ ሲሆን፣ ይህም በዘርፉ ለሚታዩ ችግሮች ዘላቂ መፍትሔ ለማምጣትና የንባብ ባህልን ከልጅነት ጀምሮ ለማዳበር ከፍተኛ ፋይዳ ይኖረዋል።
ኢትዮጵያ ሪድስ ከተመሠረተበት ጊዜ ጀምሮ በሁሉም የአገሪቱ ክልሎች ከ70 በላይ የአንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ቤተ-መጻሕፍትን በማቋቋም ከ1.5 ሚሊዮን በላይ ለሚሆኑ ተማሪዎችና ሕፃናት የንባብ አገልግሎት ተደራሽ ማድረግ ችሏል።
በተጨማሪም ድርጅቱ ከ"Open Hearts Big Dreams" ጋር በመተባበር "ሬዲ-ሴት-ሪድ" በሚል መጠሪያ የሕፃናት መጻሕፍትን በአሥር አገር በቀል ቋንቋዎች በማዘጋጀትና በማሰራጨት ሕፃናት በትምህርት ቤትም ሆነ በቤታቸው ከወላጆቻቸው ጋር ሆነው እንዲያነቡ ምቹ ሁኔታዎችን ሲፈጥር ቆይቷል።
በአሁኑ ወቅትም ድርጅቱ በደቡብና በኦሮሚያ ክልሎች ትምህርት ቤት መሄድ ለማይችሉ ከ14 ሺህ በላይ ሕፃናት በፈረስና በአህያ በታገዘ ተንቀሳቃሽ የንባብ አገልግሎት መጻሕፍትን እስከ መንደራቸው ድረስ በማድረስ አመርቂ ሥራዎችን እያከናወነ ይገኛል።
ይህ የስድስተኛው ዓመታዊ ጉባኤም ድርጅቱ እስካሁን ያከናወናቸውን ተግባራት ከመገምገም ባለፈ፣ ለወደፊቱ የተሻለ የእውቀት ትውልድ ለመቅረጽ የሚያስችሉ ጠቃሚ ግብዓቶችና ምክረ-ሀሳቦች የሚገኙበት እንደሚሆን ታምኖበታል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ
#ethiopiareads #childrensliteracy #readingculture #ethiopiaeducation #earlychildhoodeducation #bookfair #literacyconference #readysetread
Sponsored by
Surafel
3 months ago
በ5 ዓመቱ የውድድር መኪና መንጃ ፈቃድ በማግኘት ዓለምን ያስገረመው ቻይናዊ ታዳጊ
#ethiopia | አብዛኞቹ ሕፃናት ገና መራመድና መጫወት በሚለማመዱበት ዕድሜ፣ ይህ ታዳጊ ግን የፍጥነት ዓለምን ተቀላቅሏል። ቻይናዊው ሻኦ ዚያን ገና በ5 ዓመቱ የባለሙያ የውድድር መኪና አሽከርካሪነት ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ በማግኘት አዲስ የዓለም ታሪክ አስመዝግቧል።
የሻኦ ድንቅ ጉዞ የተጀመረው ገና በአንድ ዓመቱ የመኪና መንዳት ልምምድ መሣሪያዎችን (Simulators) በመጠቀም ሲሆን፣ ሦስት ዓመት ሳይሞላው ደግሞ የውድድር ካርቶችን (Go-karts) መንዳት ጀምሮ ነበር። ተሰጥኦው ከዕድሜው በላይ መሆኑን ያሳየው ታዳጊው፣ በ4 ዓመቱ በቻይና የራሊ ስፕሪንት ሻምፒዮና ላይ በመሳተፍ "የተስፋ ኮከብ" ሽልማትን ለመውሰድ በቅቷል።
ለዚህ ስኬት የአባቱ ድጋፍ ከፍተኛ ሲሆን፣ ለልጃቸው ብቃት ማሳደጊያ የሚሆኑ ዘመናዊ መለማመጃዎችንና የራሊ መኪናዎችን ለማቅረብ ከ116 ሺህ ዶላር በላይ ወጪ አድርገዋል። የሚገርመው ደግሞ አባትየው በውድድሮች ላይ የልጃቸው ረዳት አሽከርካሪ በመሆን አብረውት ይሳተፋሉ።
ሻኦ በ2023 ከቻይና አውቶሞቢልና ሞተር ሳይክል ፌዴሬሽን ይፋዊ የብቃት ማረጋገጫ ምስክር ወረቀት በመቀበል በሀገሪቱ ታሪክ ትንሹ ፈቃድ ያለው አሽከርካሪ ሆኗል።
ቴክኖሎጂውንም ጎን ለጎን በማስኬድ በዓለም አቀፍ የዲጂታል መኪና ውድድሮች ከምርጥ 30 አሽከርካሪዎች ተርታ መሰለፍ ችሏል።
ይህ ታዳጊ ከብዙ አዋቂዎች የተሻለ የመንዳት ብቃት ቢኖረውም፣ የሀገሪቱን የትራፊክ ሕግ ለማክበር ሲባል በመደበኛ የሕዝብ መንገዶች ላይ መንዳት አይፈቀድለትም። በዚህም ምክንያት የውድድር መኪኖቹ ወደ ሜዳ የሚወሰዱት በጭነት መኪና ተጭነው መሆኑን ኦዲቲ ሴንትራል ዘግቧል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #shaoxian #racingprodigy #china #youngestdriver #rally #automotivenews #talent #inspiration #futurestar
#ethiopia | አብዛኞቹ ሕፃናት ገና መራመድና መጫወት በሚለማመዱበት ዕድሜ፣ ይህ ታዳጊ ግን የፍጥነት ዓለምን ተቀላቅሏል። ቻይናዊው ሻኦ ዚያን ገና በ5 ዓመቱ የባለሙያ የውድድር መኪና አሽከርካሪነት ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ በማግኘት አዲስ የዓለም ታሪክ አስመዝግቧል።
የሻኦ ድንቅ ጉዞ የተጀመረው ገና በአንድ ዓመቱ የመኪና መንዳት ልምምድ መሣሪያዎችን (Simulators) በመጠቀም ሲሆን፣ ሦስት ዓመት ሳይሞላው ደግሞ የውድድር ካርቶችን (Go-karts) መንዳት ጀምሮ ነበር። ተሰጥኦው ከዕድሜው በላይ መሆኑን ያሳየው ታዳጊው፣ በ4 ዓመቱ በቻይና የራሊ ስፕሪንት ሻምፒዮና ላይ በመሳተፍ "የተስፋ ኮከብ" ሽልማትን ለመውሰድ በቅቷል።
ለዚህ ስኬት የአባቱ ድጋፍ ከፍተኛ ሲሆን፣ ለልጃቸው ብቃት ማሳደጊያ የሚሆኑ ዘመናዊ መለማመጃዎችንና የራሊ መኪናዎችን ለማቅረብ ከ116 ሺህ ዶላር በላይ ወጪ አድርገዋል። የሚገርመው ደግሞ አባትየው በውድድሮች ላይ የልጃቸው ረዳት አሽከርካሪ በመሆን አብረውት ይሳተፋሉ።
ሻኦ በ2023 ከቻይና አውቶሞቢልና ሞተር ሳይክል ፌዴሬሽን ይፋዊ የብቃት ማረጋገጫ ምስክር ወረቀት በመቀበል በሀገሪቱ ታሪክ ትንሹ ፈቃድ ያለው አሽከርካሪ ሆኗል።
ቴክኖሎጂውንም ጎን ለጎን በማስኬድ በዓለም አቀፍ የዲጂታል መኪና ውድድሮች ከምርጥ 30 አሽከርካሪዎች ተርታ መሰለፍ ችሏል።
ይህ ታዳጊ ከብዙ አዋቂዎች የተሻለ የመንዳት ብቃት ቢኖረውም፣ የሀገሪቱን የትራፊክ ሕግ ለማክበር ሲባል በመደበኛ የሕዝብ መንገዶች ላይ መንዳት አይፈቀድለትም። በዚህም ምክንያት የውድድር መኪኖቹ ወደ ሜዳ የሚወሰዱት በጭነት መኪና ተጭነው መሆኑን ኦዲቲ ሴንትራል ዘግቧል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #shaoxian #racingprodigy #china #youngestdriver #rally #automotivenews #talent #inspiration #futurestar
3 months ago
"አርሰናሎች ሰዓት በመግደል ጥበብ ተክነዋል!" — ፋብያን ሁርዜለር
#ethiopia | ሁርዜለር ስለ አርሰናል የቆመ ኳስ አጠቃቀምና ስልታዊ የሰዓት ማባከን ድርጊት ያላቸውን ስጋት እንዲህ ሲሉ ገልጸዋል፦
"አርሰናል እየመራ ባለበት ወቅት የማዕዘን ምት ሲያገኝ ሆን ብሎ ከአንድ ደቂቃ በላይ ይጠቀማል። ብዙ ሰው ልብ ባይለውም፣ ይህ ድርጊታቸው የጨዋታውን ፍሰት በማደናቀፍ ረገድ ትልቅ ሚና አለው። እኔን የሚያሳስበኝም ይሄው ነው!"
አሰልጣኙ በንግግራቸው መሃል አዲስ የህግ ማሻሻያም ጠይቀዋል። እንደ እርሳቸው እምነት ከሆነ፦
* ለእጅ ኳስ ውርወራ፣
* ለማዕዘን ምት እና
* ለቅጣት ምቶች...
የተወሰነ የሰዓት ገደብ የሚጥል ህግ ቢወጣ ለጨዋታው ውበትና ፍሰት ጠቃሚ መሆኑን ገልጸዋል።
የአርሰናል "የቆመ ኳስ ስልት" እና ሰዓት የመግደል ብቃቱ (አንዳንዶች Dark Arts እንደሚሉት) ለተጋጣሚ አሰልጣኞች ትልቅ ራስ ምታት መሆኑን የሁርዜለር ትችት ማሳያ ሆኗል። መድፈኞቹ ለዚህ "የሰዓት" ክስ በሜዳ ላይ ምን ምላሽ ይሰጡ ይሆን? የሚጠበቅ ይሆናል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #arsenal #brighton #fabianhurzeler #premierleague #footballnews #ethiopia #የእግርኳስዜና
#ethiopia | ሁርዜለር ስለ አርሰናል የቆመ ኳስ አጠቃቀምና ስልታዊ የሰዓት ማባከን ድርጊት ያላቸውን ስጋት እንዲህ ሲሉ ገልጸዋል፦
"አርሰናል እየመራ ባለበት ወቅት የማዕዘን ምት ሲያገኝ ሆን ብሎ ከአንድ ደቂቃ በላይ ይጠቀማል። ብዙ ሰው ልብ ባይለውም፣ ይህ ድርጊታቸው የጨዋታውን ፍሰት በማደናቀፍ ረገድ ትልቅ ሚና አለው። እኔን የሚያሳስበኝም ይሄው ነው!"
አሰልጣኙ በንግግራቸው መሃል አዲስ የህግ ማሻሻያም ጠይቀዋል። እንደ እርሳቸው እምነት ከሆነ፦
* ለእጅ ኳስ ውርወራ፣
* ለማዕዘን ምት እና
* ለቅጣት ምቶች...
የተወሰነ የሰዓት ገደብ የሚጥል ህግ ቢወጣ ለጨዋታው ውበትና ፍሰት ጠቃሚ መሆኑን ገልጸዋል።
የአርሰናል "የቆመ ኳስ ስልት" እና ሰዓት የመግደል ብቃቱ (አንዳንዶች Dark Arts እንደሚሉት) ለተጋጣሚ አሰልጣኞች ትልቅ ራስ ምታት መሆኑን የሁርዜለር ትችት ማሳያ ሆኗል። መድፈኞቹ ለዚህ "የሰዓት" ክስ በሜዳ ላይ ምን ምላሽ ይሰጡ ይሆን? የሚጠበቅ ይሆናል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #arsenal #brighton #fabianhurzeler #premierleague #footballnews #ethiopia #የእግርኳስዜና
3 months ago
🎬 ሲኒማና ቴሌቪዥን ወደ እጅዎ መጥተዋል
Arts Plusን ዛሬውኑ ይጠቀሙ! 📱✨
በየትኛውም ቦታና ሰዓት ሆነው ምርጥ የሀገራችንን ፊልሞችና ድራማዎች ማየት ለምትፈልጉ ሁሉ፣ Arts Plus መተግበሪያ መፍትሄ ይዞላችሁ ቀርቧል!
🌟 በ Arts Plus ምን ያገኛሉ?
አዳዲስ ፊልሞች፦
የሲኒማ በሮችን ያንኳኩ አዳዲስ የኢትዮጵያ ፊልሞች።
ማራኪ ድራማዎች፦
በጉጉት የሚጠበቁ ተከታታይ የቴሌቪዥን ድራማዎች።
ዘጋቢ ፊልሞች፦
ዕውቀትና መዝናኛን ያጣመሩ አስደናቂ ዘጋቢ ፊልሞች (Documentaries)።
🎞️ መተግበሪያውን ለማውረድና መጠቀም ለመጀመር፦
🌐 በድረ-ገጽ፦ artsplus.tv
📱 ለ Android ተጠቃሚዎች፦ Google Play Link
🍎 ለ iOS (iPhone) ተጠቃሚዎች፦ App Store Link
"ጥራት ያላቸውን የሀገራችንን የጥበብ ስራዎች በቤታችሁ ሆነው ይዝናኑባቸው!"
ይህንን መረጃ ለፊልም አፍቃሪ ወዳጆችዎ በማጋራት (Share በማድረግ) የሀገራችንን የጥበብ ዘርፍ እናበረታታ!
#artsplus #ethiopiancinema #ethiopianmovies #entertainment #artstv #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
Arts Plusን ዛሬውኑ ይጠቀሙ! 📱✨
በየትኛውም ቦታና ሰዓት ሆነው ምርጥ የሀገራችንን ፊልሞችና ድራማዎች ማየት ለምትፈልጉ ሁሉ፣ Arts Plus መተግበሪያ መፍትሄ ይዞላችሁ ቀርቧል!
🌟 በ Arts Plus ምን ያገኛሉ?
አዳዲስ ፊልሞች፦
የሲኒማ በሮችን ያንኳኩ አዳዲስ የኢትዮጵያ ፊልሞች።
ማራኪ ድራማዎች፦
በጉጉት የሚጠበቁ ተከታታይ የቴሌቪዥን ድራማዎች።
ዘጋቢ ፊልሞች፦
ዕውቀትና መዝናኛን ያጣመሩ አስደናቂ ዘጋቢ ፊልሞች (Documentaries)።
🎞️ መተግበሪያውን ለማውረድና መጠቀም ለመጀመር፦
🌐 በድረ-ገጽ፦ artsplus.tv
📱 ለ Android ተጠቃሚዎች፦ Google Play Link
🍎 ለ iOS (iPhone) ተጠቃሚዎች፦ App Store Link
"ጥራት ያላቸውን የሀገራችንን የጥበብ ስራዎች በቤታችሁ ሆነው ይዝናኑባቸው!"
ይህንን መረጃ ለፊልም አፍቃሪ ወዳጆችዎ በማጋራት (Share በማድረግ) የሀገራችንን የጥበብ ዘርፍ እናበረታታ!
#artsplus #ethiopiancinema #ethiopianmovies #entertainment #artstv #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
4 months ago
"የናፍቆት"🔥 አዲስ አልበም🔥 ተለቀቀ!
💿 የ"በፊያድ" Befiyad የጥበብ ሥራ አሁን በዩቲዩብ ይገኛል!
የሙዚቃ ኢንዱስትሪውን ታላላቅ ስሞች ያጣመረ፣ ከ15 በላይ በሚሆኑ የሙዚቃ መሳሪያ ተጫዋቾች በህያው የተቀናበረ፣ የጥራት ጣሪያውን የነካ አልበም እነሆ ለአድማጭ ደረሰ!
በመረዋ ኳየር እና በ"አንቀልባ" የምናውቀው፤ ድምፃዊ፣ ተዋናይ እና የቴክዋንዶ ሻምፒዮኑ በፊያድ፤ የልፋቱን ውጤት አበርክቷል።
🌟 በአልበሙ ላይ አሻራቸውን ያኖሩ ኮከቦች:
🎤 ግጥምና ዜማ:
ጎሳዬ ተስፋዬ፣ እሱባለው ይታየው (የሺ)፣ ናትናኤል ግርማቸው፣ ኤርሚያስ በዛብህ (ፓፓ)...
🎹 ቅንብር:
ሚካኤል ሀይሉ (ጃኖ)፣ Small Axe፣ ክብርአብ ጣሰው
🎚 ማስተሪንግ:
ኪሩቤል ተስፋዬ እና ይትባረክ ክፍሌ
ይህ ተራ አልበም አይደለም፤ የናፍቆት፣ የፍቅር እና የጥበብ ድግስ ነው!
አሁኑኑ ገብታችሁ አድምጡ!
👇 አልበሙን ለማግኘት ሊንኩን ይጫኑ ወይም Youtube ላይ "BefiYad" ብለው ይፈልጉ 👇
https://youtube.com/befiy...
https://youtu.be/u_Rg0MDJw...
#befiyad #yenafkot #newalbum #outnow #ethiopianmusic #gosayetesfaye #michaelhailu #kirubeltesfaye #ermiyasbezabih #kibreabtassew #yitbarekkifle #esubalewyitayewyeshi #birhanudegefa #jano #music #arts #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
💿 የ"በፊያድ" Befiyad የጥበብ ሥራ አሁን በዩቲዩብ ይገኛል!
የሙዚቃ ኢንዱስትሪውን ታላላቅ ስሞች ያጣመረ፣ ከ15 በላይ በሚሆኑ የሙዚቃ መሳሪያ ተጫዋቾች በህያው የተቀናበረ፣ የጥራት ጣሪያውን የነካ አልበም እነሆ ለአድማጭ ደረሰ!
በመረዋ ኳየር እና በ"አንቀልባ" የምናውቀው፤ ድምፃዊ፣ ተዋናይ እና የቴክዋንዶ ሻምፒዮኑ በፊያድ፤ የልፋቱን ውጤት አበርክቷል።
🌟 በአልበሙ ላይ አሻራቸውን ያኖሩ ኮከቦች:
🎤 ግጥምና ዜማ:
ጎሳዬ ተስፋዬ፣ እሱባለው ይታየው (የሺ)፣ ናትናኤል ግርማቸው፣ ኤርሚያስ በዛብህ (ፓፓ)...
🎹 ቅንብር:
ሚካኤል ሀይሉ (ጃኖ)፣ Small Axe፣ ክብርአብ ጣሰው
🎚 ማስተሪንግ:
ኪሩቤል ተስፋዬ እና ይትባረክ ክፍሌ
ይህ ተራ አልበም አይደለም፤ የናፍቆት፣ የፍቅር እና የጥበብ ድግስ ነው!
አሁኑኑ ገብታችሁ አድምጡ!
👇 አልበሙን ለማግኘት ሊንኩን ይጫኑ ወይም Youtube ላይ "BefiYad" ብለው ይፈልጉ 👇
https://youtube.com/befiy...
https://youtu.be/u_Rg0MDJw...
#befiyad #yenafkot #newalbum #outnow #ethiopianmusic #gosayetesfaye #michaelhailu #kirubeltesfaye #ermiyasbezabih #kibreabtassew #yitbarekkifle #esubalewyitayewyeshi #birhanudegefa #jano #music #arts #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
4 months ago
🎖️ የፈንድቃው መሥራች መላኩ በላይ የፈረንሳይን ከፍተኛ የክብር ሜዳሊያ ተሸለመ! 🇪🇹
#ethiopia | "ይህ አዲስ ጅምር ነው፤ አብረን ታላላቅ ነገሮችን እናደርጋለን!"
ዓለም አቀፍ ዝናን ያተረፈው ኢትዮጵያዊው የባህላዊ ውዝዋዜ ባለሙያ እና የፈንድቃ ባህል ማዕከል መስራች አርቲስት መላኩ በላይ፤ ከፈረንሳይ መንግሥት የተበረከተለትን "ኦፊሴር ዴ ላ ኦርደሬ ዴስ አርትስ እና ዴስ ሌትረስ" (Officier de l'Ordre des Arts et des Lettres) ከፍተኛ የክብር ሜዳሊያ ተቀብሏል።
ይህ ሽልማት በዓለም አቀፍ ደረጃ በሥነ-ጥበብ እና በሥነ-ጽሁፍ ዘርፍ የላቀ አስተዋጽኦ ላበረከቱ ሰዎች የሚሰጥ ክቡር ሽልማት ነው። ሜዳሊያውን በኢትዮጵያ የፈረንሳይ አምባሳደር ሬሚ ማሬሾ (Rémi Maréchaux) አበርክተውለታል።
መላኩ ምን አለ?
"ይህ ክብር እኔንና ፈንድቃን ለደገፉን ሁሉ ነው" ያለው አርቲስቱ፤ ሽልማቱ የጋራ ስኬት እና ለአዲስ ስራ መነሳሻ መሆኑን ገልጿል።
ለኢትዮጵያ ባህል አምባሳደር መላኩ በላይ እንኳን ደስ አለህ! 👏
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#melakubelay #fendika #franceaward #ethiopianculture #artsandletters #ethiopia #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
#ethiopia | "ይህ አዲስ ጅምር ነው፤ አብረን ታላላቅ ነገሮችን እናደርጋለን!"
ዓለም አቀፍ ዝናን ያተረፈው ኢትዮጵያዊው የባህላዊ ውዝዋዜ ባለሙያ እና የፈንድቃ ባህል ማዕከል መስራች አርቲስት መላኩ በላይ፤ ከፈረንሳይ መንግሥት የተበረከተለትን "ኦፊሴር ዴ ላ ኦርደሬ ዴስ አርትስ እና ዴስ ሌትረስ" (Officier de l'Ordre des Arts et des Lettres) ከፍተኛ የክብር ሜዳሊያ ተቀብሏል።
ይህ ሽልማት በዓለም አቀፍ ደረጃ በሥነ-ጥበብ እና በሥነ-ጽሁፍ ዘርፍ የላቀ አስተዋጽኦ ላበረከቱ ሰዎች የሚሰጥ ክቡር ሽልማት ነው። ሜዳሊያውን በኢትዮጵያ የፈረንሳይ አምባሳደር ሬሚ ማሬሾ (Rémi Maréchaux) አበርክተውለታል።
መላኩ ምን አለ?
"ይህ ክብር እኔንና ፈንድቃን ለደገፉን ሁሉ ነው" ያለው አርቲስቱ፤ ሽልማቱ የጋራ ስኬት እና ለአዲስ ስራ መነሳሻ መሆኑን ገልጿል።
ለኢትዮጵያ ባህል አምባሳደር መላኩ በላይ እንኳን ደስ አለህ! 👏
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#melakubelay #fendika #franceaward #ethiopianculture #artsandletters #ethiopia #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
4 months ago
ከጭስ ወደ ኤሌክትሪክ፡ የአዲስ አበባ ጎዳናዎች አዲስ ምዕራፍ እና የደህንነት ፈተናዎች"
በትልቅ ከተማ ውስጥ የሚታይ የትራንስፖርት እንቅስቃሴ የዚያች ሀገር የኢኮኖሚ የልብ ትርታ ማሳያ ነው። ሰሞኑን ከአዲስ አበባ ከተማ አሽከርካሪና ተሸከርካሪ ፈቃድና ቁጥጥር ባለሥልጣን የወጣው መረጃ—17 ሺሕ አዳዲስ ተሽከርካሪዎች መመዝገባቸው እና 270 ሺሕ የሚሆኑት የቴክኒክ ምርመራ ማድረጋቸው—ከተማዋ በሽግግር ላይ መሆኗን ያሳያል።
ሆኖም ይህ ሽግግር ከቁጥር ባለፈ፣ የታሪክን ትምህርት፣ የዓለምን ተሞክሮ እና ጥብቅ የኢኮኖሚ ሳይንስን ይፈልጋል።
1. ታሪካዊ ዳራ፡ ከተሽከርካሪ ምዝገባ እስከ ደህንነት ቁጥጥር
የተሽከርካሪዎች ምዝገባ እና የቴክኒክ ምርመራ ታሪክ የሰው ልጅ ከመኪና ጋር ካለው ትውውቅ ጋር አብሮ ያደገ ነው።
የመጀመሪያው ምዝገባ፦ እ.ኤ.አ በ1901 ፈረንሳይ እና በ1903 እንግሊዝ የተሽከርካሪ ታርጋ እና ምዝገባን በይፋ ጀመሩ። በወቅቱ ዓላማው "መኪና ያላቸውን ሀብታሞች መለየት" እንጂ ደህንነት አልነበረም።
የደህንነት ምርመራ (MOT) መፈጠር፦ እ.ኤ.አ በ1960ዎቹ መኪኖች እየበዙ ሲመጡ አደጋዎች በከፍተኛ ሁኔታ ጨመሩ። እንግሊዝ የመጀመሪያውን የቴክኒክ ምርመራ ስርአት (MOT test) ስታስተዋውቅ፣ መኪኖች መንገድ ላይ ከመውጣታቸው በፊት ብሬካቸው፣ መብራታቸውና ጎማቸው እንዲመረመር ተገደደ።
በኢትዮጵያ፦ በአፄ ምኒልክ ዘመን የመጀመሪያው መኪና ወደ ኢትዮጵያ ከገባ ጀምሮ፣ የትራንስፖርት ስርአቱ ለብዙ አስርት አመታት በጥቂት የግል መኪኖች ላይ ብቻ የተገደበ ነበር። የደርግ ዘመንን አልፎ በኢህአዴግ ዘመን አጋማሽ ላይ የታየው የተሽከርካሪዎች ቁጥር መጨመር፣ መንግስት የቦሎ እና የቴክኒክ ምርመራን እንደ ዋና የመቆጣጠሪያ መሳሪያ እንዲጠቀም አስገድዶታል።
ዛሬ አዲስ አበባ የምትመዘግባቸው 17 ሺሕ መኪኖች፣ ይህን ታሪካዊ ሂደት ተከትለው የመጡ ቢሆንም፣ አሁን ላይ ልዩ የሚያደርጋቸው ግን የ"ኤሌክትሪክ" መሆናቸው ነው። ይህ ደግሞ በታሪክ ታይቶ የማይታወቅ አዲስ የቴክኒክ ምርመራ ምዕራፍ ይከፍታል።
2. ዓለም አቀፍ ተሞክሮ፡ የተሳካላቸው ሀገራት ሚስጥር
አዲስ አበባ 270 ሺሕ መኪኖችን መርምሬያለሁ ስትል፣ የምርመራው ጥራት (Quality) እና ግልጽነት (Transparency) በዓለም አቀፍ መነፅር መፈተሽ አለበት።
የጀርመን "TÜV" ሞዴል፦ በጀርመን የቴክኒክ ምርመራ የሚካሄደው በመንግስት ሳይሆን በገለልተኛ ባለሙያ ድርጅቶች ነው። አንድ መኪና ምርመራውን ካላለፈ በምንም ተአምር መንገድ ላይ ሊቆም አይችልም። እዚያ ቦሎ ማለት "የመንግስት ግብር" ሳይሆን "የህይወት ዋስትና" ነው። አዲስ አበባም የምርመራ ማዕከላትን ወደ ግል ዘርፍ በማዞር (Privatization) ውጤታማነቱን ማሳደግ ትችላለች።
የሲንጋፖር የ"COE" ስርአት፦ ሲንጋፖር መኪና መመዝገብን እጅግ ውድ የምታደርገው በከተማዋ ያለውን መጨናነቅ ለመቀነስ ነው። አዲስ አበባ 17 ሺሕ መኪና ስታክል፣ መንገዶቿ ይሄን መሸከም ይችላሉ ወይ? የሚለው ጥያቄ መመለስ አለበት። መኪና መመዝገብ ብቻ ሳይሆን፣ ለአደጋ የሚያጋልጡ እጅግ አሮጌ መኪኖችን ከጥቅም ውጭ የማድረግ (Scrappage Policy) ተሞክሮ ከደቡብ ኮሪያ ሊቀሰም ይገባል።
የቻይና የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪ አብዮት፦
ቻይና የኤሌክትሪክ መኪኖችን ስትመዘግብ፣ ከታርጋው ጎን ለጎን የኃይል መሙያ ጣቢያዎችን (Charging Piles) በየቤቱ እና በየመንገዱ ትገነባለች። አዲስ አበባ የኤሌክትሪክ መኪኖችን መመዝገቧ ትልቅ እርምጃ ቢሆንም፣ መሰረተ ልማቱ ካልተሟላ ግን እነዚህ መኪኖች በቅርቡ "የመጋዘን ጌጥ" ሆነው ሊቀሩ ይችላሉ።
የኢኮኖሚ መነፅር፡ ትርፍና ኪሳራ
ከትራንስፖርት በስተጀርባ ያለው ኢኮኖሚ እጅግ ግዙፍ ነው። አዲስ አበባ የምታደርገው ምዝገባና ምርመራ በሀገር ኢኮኖሚ ላይ ሶስት ዋና ዋና ተጽዕኖዎች አሉት፦
ሀ. የውጭ ምንዛሬ እና የነዳጅ ቁጠባ፦
ኢትዮጵያ ለነዳጅ ግዢ በየዓመቱ የምታወጣው ቢሊዮኖች ዶላር የሀገሪቱን የንግድ ሚዛን (Balance of Payments) ያዛባል። 17 ሺሕ አዳዲስ የኤሌክትሪክ መኪኖች መመዝገባቸው፣ በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ በነዳጅ ላይ የሚባክነውን የውጭ ምንዛሬ ይቀንሳል። ይህ ለኢኮኖሚው "ኦክስጅን" ነው።
ለ. የምርታማነት ሰዓት (Productivity Time)፦
270 ሺሕ መኪኖች በቴክኒክ ብልሽት መንገድ ላይ ቢቆሙ፣ በሚሊዮን የሚቆጠሩ ሰራተኞች ከስራቸው ይዘገያሉ። ይህ በሀገራዊ ምርት (GDP) ላይ ቀጥተኛ ጉዳት አለው። ስለዚህ የቦሎ ምርመራው ጥራት ሲጨምር፣ የመንገድ ላይ ብልሽት ይቀንሳል፤ ይህም የዜጎችን የሥራ ሰዓት በአግባቡ ለመጠቀም ያስችላል።
ሐ. የአደጋ ኢኮኖሚያዊ ዋጋ፦
አንድ የትራፊክ አደጋ ሲከሰት የሚከተሉት ኢኮኖሚያዊ ኪሳራዎች ይመጣሉ፦
የሰው ኃይል ማጣት (ሞት ወይም አካል ጉዳት)።
የህክምና ወጪ (በመንግስትና በግለሰብ ላይ የሚጫን)።
የተሽከርካሪና የመንገድ ንብረት ውድመት። ጥናቶች እንደሚያሳዩት በኢትዮጵያ የቴክኒክ ጉድለት ለትራፊክ አደጋ ዋነኛ ምክንያት ነው። ስለዚህ ቦሎን ማጥበቅ ማለት እነዚህን ኪሳራዎች መቀነስ ማለት ነው።
ፈተናዎች እና የወደፊት ተስፋዎች
አዲስ አበባ መኪና በመመዝገብ እና ቦሎ በመስጠት ረገድ ያሳየችው አሃዝ ቢበረታታም፣ የሚከተሉት ተግዳሮቶች መፍትሄ ይሻሉ፦
የሙስና ስጋት፦ በብዙ ታዳጊ ሀገራት የቴክኒክ ምርመራ "መኪናው ሳይታይ ቦሎ የሚታደልበት" ስርአት ሆኖ ይታያል። ይህን ለማስቀረት ዲጂታል የምርመራ ውጤቶችን በቀጥታ ወደ ማእከላዊ ዳታቤዝ የሚልኩ ማሽኖችን መጠቀም ግድ ይላል።
የኤሌክትሪክ መኪና ጥገና፦ 17 ሺሕ አዳዲስ መኪኖች ቢመዘገቡም፣ እነዚህን መኪኖች የሚጠግን በቂ የሰው ኃይል እና የመለዋወጫ እቃ (Spare parts) በሀገር ውስጥ አለ ወይ? የሚለው የገበያ ጥያቄ አልተመለሰም።
የመረጃ ቅንጅት፦ የአሽከርካሪና ተሸከርካሪ ባለሥልጣን መረጃ ከፖሊስ እና ከኢንሹራንስ ኩባንያዎች ጋር መቆራኘት አለበት። አንድ መኪና ቦሎ ከሌለው፣ ኢንሹራንስ ሊኖረው አይገባም፤ ፖሊስም በካሜራ መለየት አለበት።
ማጠቃለያ
የአዲስ አበባ የትራንስፖርት ዘርፍ እንቅስቃሴ ከቁጥር አሀዞች በላይ የሆነ የሀገር ግንባታ አካል ነው። 17 ሺሕ መኪኖችን መመዝገብ የመንገዶቻችንን ጫና ይጨምራል፤ 270 ሺሕ መኪኖችን መመርመር ደግሞ የህዝባችንን ደህንነት ይወስናል።
ኢትዮጵያ የኤሌክትሪክ መኪናን በመቀበል ከአለም አቀፉ አዝማሚያ ጋር እኩል ለመራመድ መሞከሯ የሚደነቅ ነው። ሆኖም ይህ ጉዞ ስኬታማ የሚሆነው፣ እንደ ጀርመን ያለ ጥብቅ ቁጥጥር፣ እንደ ኖርዌይ ያለ መሰረተ ልማት እና እንደ ቻይና ያለ የቴክኖሎጂ ፍላጎት ሲታከልበት ብቻ ነው። መንግስት "ቦሎ ሰጠሁ" ከሚል ሪፖርት ባለፈ፣ "አደጋን ቀነስኩ" እና "የትራፊክ ፍሰትን አቀለጥኩ" ወደሚል የተግባር መለኪያ መሸጋገር ይኖርበታል።
በትልቅ ከተማ ውስጥ የሚታይ የትራንስፖርት እንቅስቃሴ የዚያች ሀገር የኢኮኖሚ የልብ ትርታ ማሳያ ነው። ሰሞኑን ከአዲስ አበባ ከተማ አሽከርካሪና ተሸከርካሪ ፈቃድና ቁጥጥር ባለሥልጣን የወጣው መረጃ—17 ሺሕ አዳዲስ ተሽከርካሪዎች መመዝገባቸው እና 270 ሺሕ የሚሆኑት የቴክኒክ ምርመራ ማድረጋቸው—ከተማዋ በሽግግር ላይ መሆኗን ያሳያል።
ሆኖም ይህ ሽግግር ከቁጥር ባለፈ፣ የታሪክን ትምህርት፣ የዓለምን ተሞክሮ እና ጥብቅ የኢኮኖሚ ሳይንስን ይፈልጋል።
1. ታሪካዊ ዳራ፡ ከተሽከርካሪ ምዝገባ እስከ ደህንነት ቁጥጥር
የተሽከርካሪዎች ምዝገባ እና የቴክኒክ ምርመራ ታሪክ የሰው ልጅ ከመኪና ጋር ካለው ትውውቅ ጋር አብሮ ያደገ ነው።
የመጀመሪያው ምዝገባ፦ እ.ኤ.አ በ1901 ፈረንሳይ እና በ1903 እንግሊዝ የተሽከርካሪ ታርጋ እና ምዝገባን በይፋ ጀመሩ። በወቅቱ ዓላማው "መኪና ያላቸውን ሀብታሞች መለየት" እንጂ ደህንነት አልነበረም።
የደህንነት ምርመራ (MOT) መፈጠር፦ እ.ኤ.አ በ1960ዎቹ መኪኖች እየበዙ ሲመጡ አደጋዎች በከፍተኛ ሁኔታ ጨመሩ። እንግሊዝ የመጀመሪያውን የቴክኒክ ምርመራ ስርአት (MOT test) ስታስተዋውቅ፣ መኪኖች መንገድ ላይ ከመውጣታቸው በፊት ብሬካቸው፣ መብራታቸውና ጎማቸው እንዲመረመር ተገደደ።
በኢትዮጵያ፦ በአፄ ምኒልክ ዘመን የመጀመሪያው መኪና ወደ ኢትዮጵያ ከገባ ጀምሮ፣ የትራንስፖርት ስርአቱ ለብዙ አስርት አመታት በጥቂት የግል መኪኖች ላይ ብቻ የተገደበ ነበር። የደርግ ዘመንን አልፎ በኢህአዴግ ዘመን አጋማሽ ላይ የታየው የተሽከርካሪዎች ቁጥር መጨመር፣ መንግስት የቦሎ እና የቴክኒክ ምርመራን እንደ ዋና የመቆጣጠሪያ መሳሪያ እንዲጠቀም አስገድዶታል።
ዛሬ አዲስ አበባ የምትመዘግባቸው 17 ሺሕ መኪኖች፣ ይህን ታሪካዊ ሂደት ተከትለው የመጡ ቢሆንም፣ አሁን ላይ ልዩ የሚያደርጋቸው ግን የ"ኤሌክትሪክ" መሆናቸው ነው። ይህ ደግሞ በታሪክ ታይቶ የማይታወቅ አዲስ የቴክኒክ ምርመራ ምዕራፍ ይከፍታል።
2. ዓለም አቀፍ ተሞክሮ፡ የተሳካላቸው ሀገራት ሚስጥር
አዲስ አበባ 270 ሺሕ መኪኖችን መርምሬያለሁ ስትል፣ የምርመራው ጥራት (Quality) እና ግልጽነት (Transparency) በዓለም አቀፍ መነፅር መፈተሽ አለበት።
የጀርመን "TÜV" ሞዴል፦ በጀርመን የቴክኒክ ምርመራ የሚካሄደው በመንግስት ሳይሆን በገለልተኛ ባለሙያ ድርጅቶች ነው። አንድ መኪና ምርመራውን ካላለፈ በምንም ተአምር መንገድ ላይ ሊቆም አይችልም። እዚያ ቦሎ ማለት "የመንግስት ግብር" ሳይሆን "የህይወት ዋስትና" ነው። አዲስ አበባም የምርመራ ማዕከላትን ወደ ግል ዘርፍ በማዞር (Privatization) ውጤታማነቱን ማሳደግ ትችላለች።
የሲንጋፖር የ"COE" ስርአት፦ ሲንጋፖር መኪና መመዝገብን እጅግ ውድ የምታደርገው በከተማዋ ያለውን መጨናነቅ ለመቀነስ ነው። አዲስ አበባ 17 ሺሕ መኪና ስታክል፣ መንገዶቿ ይሄን መሸከም ይችላሉ ወይ? የሚለው ጥያቄ መመለስ አለበት። መኪና መመዝገብ ብቻ ሳይሆን፣ ለአደጋ የሚያጋልጡ እጅግ አሮጌ መኪኖችን ከጥቅም ውጭ የማድረግ (Scrappage Policy) ተሞክሮ ከደቡብ ኮሪያ ሊቀሰም ይገባል።
የቻይና የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪ አብዮት፦
ቻይና የኤሌክትሪክ መኪኖችን ስትመዘግብ፣ ከታርጋው ጎን ለጎን የኃይል መሙያ ጣቢያዎችን (Charging Piles) በየቤቱ እና በየመንገዱ ትገነባለች። አዲስ አበባ የኤሌክትሪክ መኪኖችን መመዝገቧ ትልቅ እርምጃ ቢሆንም፣ መሰረተ ልማቱ ካልተሟላ ግን እነዚህ መኪኖች በቅርቡ "የመጋዘን ጌጥ" ሆነው ሊቀሩ ይችላሉ።
የኢኮኖሚ መነፅር፡ ትርፍና ኪሳራ
ከትራንስፖርት በስተጀርባ ያለው ኢኮኖሚ እጅግ ግዙፍ ነው። አዲስ አበባ የምታደርገው ምዝገባና ምርመራ በሀገር ኢኮኖሚ ላይ ሶስት ዋና ዋና ተጽዕኖዎች አሉት፦
ሀ. የውጭ ምንዛሬ እና የነዳጅ ቁጠባ፦
ኢትዮጵያ ለነዳጅ ግዢ በየዓመቱ የምታወጣው ቢሊዮኖች ዶላር የሀገሪቱን የንግድ ሚዛን (Balance of Payments) ያዛባል። 17 ሺሕ አዳዲስ የኤሌክትሪክ መኪኖች መመዝገባቸው፣ በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ በነዳጅ ላይ የሚባክነውን የውጭ ምንዛሬ ይቀንሳል። ይህ ለኢኮኖሚው "ኦክስጅን" ነው።
ለ. የምርታማነት ሰዓት (Productivity Time)፦
270 ሺሕ መኪኖች በቴክኒክ ብልሽት መንገድ ላይ ቢቆሙ፣ በሚሊዮን የሚቆጠሩ ሰራተኞች ከስራቸው ይዘገያሉ። ይህ በሀገራዊ ምርት (GDP) ላይ ቀጥተኛ ጉዳት አለው። ስለዚህ የቦሎ ምርመራው ጥራት ሲጨምር፣ የመንገድ ላይ ብልሽት ይቀንሳል፤ ይህም የዜጎችን የሥራ ሰዓት በአግባቡ ለመጠቀም ያስችላል።
ሐ. የአደጋ ኢኮኖሚያዊ ዋጋ፦
አንድ የትራፊክ አደጋ ሲከሰት የሚከተሉት ኢኮኖሚያዊ ኪሳራዎች ይመጣሉ፦
የሰው ኃይል ማጣት (ሞት ወይም አካል ጉዳት)።
የህክምና ወጪ (በመንግስትና በግለሰብ ላይ የሚጫን)።
የተሽከርካሪና የመንገድ ንብረት ውድመት። ጥናቶች እንደሚያሳዩት በኢትዮጵያ የቴክኒክ ጉድለት ለትራፊክ አደጋ ዋነኛ ምክንያት ነው። ስለዚህ ቦሎን ማጥበቅ ማለት እነዚህን ኪሳራዎች መቀነስ ማለት ነው።
ፈተናዎች እና የወደፊት ተስፋዎች
አዲስ አበባ መኪና በመመዝገብ እና ቦሎ በመስጠት ረገድ ያሳየችው አሃዝ ቢበረታታም፣ የሚከተሉት ተግዳሮቶች መፍትሄ ይሻሉ፦
የሙስና ስጋት፦ በብዙ ታዳጊ ሀገራት የቴክኒክ ምርመራ "መኪናው ሳይታይ ቦሎ የሚታደልበት" ስርአት ሆኖ ይታያል። ይህን ለማስቀረት ዲጂታል የምርመራ ውጤቶችን በቀጥታ ወደ ማእከላዊ ዳታቤዝ የሚልኩ ማሽኖችን መጠቀም ግድ ይላል።
የኤሌክትሪክ መኪና ጥገና፦ 17 ሺሕ አዳዲስ መኪኖች ቢመዘገቡም፣ እነዚህን መኪኖች የሚጠግን በቂ የሰው ኃይል እና የመለዋወጫ እቃ (Spare parts) በሀገር ውስጥ አለ ወይ? የሚለው የገበያ ጥያቄ አልተመለሰም።
የመረጃ ቅንጅት፦ የአሽከርካሪና ተሸከርካሪ ባለሥልጣን መረጃ ከፖሊስ እና ከኢንሹራንስ ኩባንያዎች ጋር መቆራኘት አለበት። አንድ መኪና ቦሎ ከሌለው፣ ኢንሹራንስ ሊኖረው አይገባም፤ ፖሊስም በካሜራ መለየት አለበት።
ማጠቃለያ
የአዲስ አበባ የትራንስፖርት ዘርፍ እንቅስቃሴ ከቁጥር አሀዞች በላይ የሆነ የሀገር ግንባታ አካል ነው። 17 ሺሕ መኪኖችን መመዝገብ የመንገዶቻችንን ጫና ይጨምራል፤ 270 ሺሕ መኪኖችን መመርመር ደግሞ የህዝባችንን ደህንነት ይወስናል።
ኢትዮጵያ የኤሌክትሪክ መኪናን በመቀበል ከአለም አቀፉ አዝማሚያ ጋር እኩል ለመራመድ መሞከሯ የሚደነቅ ነው። ሆኖም ይህ ጉዞ ስኬታማ የሚሆነው፣ እንደ ጀርመን ያለ ጥብቅ ቁጥጥር፣ እንደ ኖርዌይ ያለ መሰረተ ልማት እና እንደ ቻይና ያለ የቴክኖሎጂ ፍላጎት ሲታከልበት ብቻ ነው። መንግስት "ቦሎ ሰጠሁ" ከሚል ሪፖርት ባለፈ፣ "አደጋን ቀነስኩ" እና "የትራፊክ ፍሰትን አቀለጥኩ" ወደሚል የተግባር መለኪያ መሸጋገር ይኖርበታል።
Sponsored by
Surafel
5 months ago
‼️ ለጫካ ቡና ደንበኞች በሙሉ
A Bittersweet Goodbye to Where It All Began ☕️💔
Dear Chaka Coffee Family,
ለ10 ዓመታት ያህል እናንተን ውድ ደንበኞቻችንን በፍቅር ስናስተናግድበት የቆየነው እና አንድ ብለን የጀመርንበት የ22 (ሃያ ሁለት) ቅርንጫፋችን፤ በከተማችን እየተካሄደ ባለው የኮሪደር ልማት ምክንያት ከዛሬ ጥር 8 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ አገልግሎት መስጠት ማቆሙን በታላቅ ይቅርታ እናሳውቃለን።
ይህ ቤት ለእኛም ሆነ ለእናንተ የብዙ ትዝታዎች ቤት ነበር። ለነበረን ቆይታ ከልብ እናመሰግናለን! 🙏
በዚህ ቅርንጫፍ የምታገኙትን የጫካ ቡና ልዩ ጣዕም እና አገልግሎት በሚከተሉት 6 አማራጭ ቅርንጫፎቻችን ማግኘታችሁን እንቀጥላለን፡-
📍 ቦሌ ሞርኒንግ ስታር ሞል
📍 ቦሌ መንገድ (ፍሬንድ ሺፕ ሱፐር ማርኬት ጀርባ)
📍 ቦሌ አየር መንገድ (የእንግዶች መቀበያ)
📍 ብሄራዊ ቲያትር (ራስ ሼል)
📍 ለገሃር (አቢሲኒያ ባንክ ዋና መስሪያ ቤት)
📍 ሲኤምሲ (አዲስ አለም አቀፍ ኮንቬንሽን ማእከል)
በሌሎቹ ቤቶቻችን በክብር እንጠብቃችኋለን!
ከምስጋና ጋር!
የጫካ ቡና ማኔጅመንት
A Bittersweet Goodbye to Where It All Began ☕️💔
Dear Chaka Coffee Family,
It is with heavy hearts that we announce the closing of our very first branch, effective today, January 16, 2026, due to the ongoing corridor development project.
This location wasn’t just a coffee shop to us; it was the beginning of our journey. It holds countless cherished memories of the conversations, laughter, and cups of coffee we’ve shared with you over the last decade.
While we say goodbye to this special chapter, our story is far from over! We are eager to welcome you with the same passion and quality at our six other Chaka Coffee locations across the city.
Thank you for being the most important part of our story. We sincerely apologize for any inconvenience this may cause and truly appreciate your understanding and continued support.
Let’s keep brewing memories together! ☕️✨
With gratitude,
The Chaka Coffee Team
#chakacoffee #newchapter #coff
eeLovers #addisababa #thankyou #coffeecommunity
#chakacoffee #thankyou #coffeelovers #addisababa #ethiopia
A Bittersweet Goodbye to Where It All Began ☕️💔
Dear Chaka Coffee Family,
ለ10 ዓመታት ያህል እናንተን ውድ ደንበኞቻችንን በፍቅር ስናስተናግድበት የቆየነው እና አንድ ብለን የጀመርንበት የ22 (ሃያ ሁለት) ቅርንጫፋችን፤ በከተማችን እየተካሄደ ባለው የኮሪደር ልማት ምክንያት ከዛሬ ጥር 8 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ አገልግሎት መስጠት ማቆሙን በታላቅ ይቅርታ እናሳውቃለን።
ይህ ቤት ለእኛም ሆነ ለእናንተ የብዙ ትዝታዎች ቤት ነበር። ለነበረን ቆይታ ከልብ እናመሰግናለን! 🙏
በዚህ ቅርንጫፍ የምታገኙትን የጫካ ቡና ልዩ ጣዕም እና አገልግሎት በሚከተሉት 6 አማራጭ ቅርንጫፎቻችን ማግኘታችሁን እንቀጥላለን፡-
📍 ቦሌ ሞርኒንግ ስታር ሞል
📍 ቦሌ መንገድ (ፍሬንድ ሺፕ ሱፐር ማርኬት ጀርባ)
📍 ቦሌ አየር መንገድ (የእንግዶች መቀበያ)
📍 ብሄራዊ ቲያትር (ራስ ሼል)
📍 ለገሃር (አቢሲኒያ ባንክ ዋና መስሪያ ቤት)
📍 ሲኤምሲ (አዲስ አለም አቀፍ ኮንቬንሽን ማእከል)
በሌሎቹ ቤቶቻችን በክብር እንጠብቃችኋለን!
ከምስጋና ጋር!
የጫካ ቡና ማኔጅመንት
A Bittersweet Goodbye to Where It All Began ☕️💔
Dear Chaka Coffee Family,
It is with heavy hearts that we announce the closing of our very first branch, effective today, January 16, 2026, due to the ongoing corridor development project.
This location wasn’t just a coffee shop to us; it was the beginning of our journey. It holds countless cherished memories of the conversations, laughter, and cups of coffee we’ve shared with you over the last decade.
While we say goodbye to this special chapter, our story is far from over! We are eager to welcome you with the same passion and quality at our six other Chaka Coffee locations across the city.
Thank you for being the most important part of our story. We sincerely apologize for any inconvenience this may cause and truly appreciate your understanding and continued support.
Let’s keep brewing memories together! ☕️✨
With gratitude,
The Chaka Coffee Team
#chakacoffee #newchapter #coff
eeLovers #addisababa #thankyou #coffeecommunity
#chakacoffee #thankyou #coffeelovers #addisababa #ethiopia
5 months ago
ud83dudd25 TONIGHT TONIGHT TONIGHT ud83dudd25
ud83dudd25 SATURDAY SATURDAY SATURDAY ud83dudd25
Music Revolution Live Music To The Next level Legendar Newaye Debebe Alongside. Wondemu..Meselu..Gezachw.. Petros Performing Live At The World Famous Club Revolution Door Open 7Pm Band Starts 10Pm Early Arrivals Strictly suggested Dress to impress For Reservation Call +251965687384 Sheger building 3rd Floor #livemusic #musicrevolution
https://t.me/MusicRevoluti...
u0040music_revolution_addis","delight_ranges":[],"image_ranges":[],"inline_style_ranges":[],"aggregated_ranges":[],"ranges":[{"entity":{"__typename":"ExternalUrl","__isEntity":"ExternalUrl","url":"https://l.facebook.com/l.p...
🔥 TONIGHT TONIGHT TONIGHT 🔥
🔥 SATURDAY SATURDAY SATURDAY 🔥
Music Revolution Live Music To The Next level Legendar Newaye Debebe Alongside. Wondemu..Meselu..Gezachw.. Petros Performing Live At The World Famous Club Revolution Door Open 7Pm Band Starts 10Pm Early Arrivals Strictly suggested Dress to impress For Reservation Call +251965687384 Sheger building 3rd Floor #livemusic #musicrevolution
https://t.me/MusicRevoluti...
music_revolution_addis
5 months ago
❤️ የገና ስጦታ ለህጻናት!
ለ50 ህጻናት ነጻ የልብ ቀዶ ጥገና ለማድረግ ስምምነት ተፈረመ
#ethiopia | በኢትዮጵያ እና በአሜሪካ የሚንቀሳቀሰው "ልብ ለልብ የህፃናት እርዳታ ፋውንዴሽን" (Heart to Heart Children's Aid Foundation) ከሶስት የጣሊያን ግብረ-ሰኖች ጋር በመተባበር ለኢትዮጵያውያን ህጻናት የህይወት ተስፋ የሚሆን ስምምነት በዛሬው ዕለት ፈጽሟል።
የስምምነቱ ዋና ዋና ነጥቦች፡-
✅ ምን? ለ50 ህጻናት ነጻ የልብ ቀዶ ጥገና ለማድረግ።
✅ መቼ? ከፊታችን ሚያዚያ ወር ጀምሮ የሚተገበር ሲሆን፤ በዓመት ሁለት ጊዜ ለ50፣ ለ50 ህጻናት (በድምሩ ለ100) ቀዶ ጥገናው ይደረጋል።
✅ ማን? ስምምነቱ የተደረገው ከጣሊያኖቹ Una per Voce Padre Pio፣ CCPM እና REBEL Hearts ድርጅቶች ጋር ሲሆን፤ 17 ፕሮፌሽናል ዶክተሮች እና የህክምና መሳሪያዎችን ይዘው ወደ ኢትዮጵያ ይመጣሉ።
✅ ቦታ፡ ህክምናው የሚሰጠው በ ኢትዮ ኢስታምቡል አጠቃላይ ሆስፒታል ነው።
ልዩ የገና ስጦታ
ዛሬ በተደረገው ስነስርዓት ላይ ለህክምናው የተመረጡት 50 ህጻናት "የገና (የክሪስማስ) ጊፍት ሰርተፍኬት" ተበርክቶላቸዋል።
የፋውንዴሽኑ መስራች እና የሆስፒታሉ ባለቤት አቶ ብርሃን ተድላ፤ ተቋሙ እስካሁን ከ85 በላይ ህጻናትን መርዳቱን ጠቅሰው፤ ይህ ስምምነት በህክምና እጦት ምክንያት የሚሞቱ ህጻናትን ለመታደግ ትልቅ እርምጃ ነው ብለዋል።
ፈጣሪ በህክምናው ለሚሳተፉ እጆች ጥበብን ይስጥልን! 🙏
#hearttoheart #freesurgery #ethiopia #italy #charity #ethioistanbulhospital #goodnews
ለ50 ህጻናት ነጻ የልብ ቀዶ ጥገና ለማድረግ ስምምነት ተፈረመ
#ethiopia | በኢትዮጵያ እና በአሜሪካ የሚንቀሳቀሰው "ልብ ለልብ የህፃናት እርዳታ ፋውንዴሽን" (Heart to Heart Children's Aid Foundation) ከሶስት የጣሊያን ግብረ-ሰኖች ጋር በመተባበር ለኢትዮጵያውያን ህጻናት የህይወት ተስፋ የሚሆን ስምምነት በዛሬው ዕለት ፈጽሟል።
የስምምነቱ ዋና ዋና ነጥቦች፡-
✅ ምን? ለ50 ህጻናት ነጻ የልብ ቀዶ ጥገና ለማድረግ።
✅ መቼ? ከፊታችን ሚያዚያ ወር ጀምሮ የሚተገበር ሲሆን፤ በዓመት ሁለት ጊዜ ለ50፣ ለ50 ህጻናት (በድምሩ ለ100) ቀዶ ጥገናው ይደረጋል።
✅ ማን? ስምምነቱ የተደረገው ከጣሊያኖቹ Una per Voce Padre Pio፣ CCPM እና REBEL Hearts ድርጅቶች ጋር ሲሆን፤ 17 ፕሮፌሽናል ዶክተሮች እና የህክምና መሳሪያዎችን ይዘው ወደ ኢትዮጵያ ይመጣሉ።
✅ ቦታ፡ ህክምናው የሚሰጠው በ ኢትዮ ኢስታምቡል አጠቃላይ ሆስፒታል ነው።
ልዩ የገና ስጦታ
ዛሬ በተደረገው ስነስርዓት ላይ ለህክምናው የተመረጡት 50 ህጻናት "የገና (የክሪስማስ) ጊፍት ሰርተፍኬት" ተበርክቶላቸዋል።
የፋውንዴሽኑ መስራች እና የሆስፒታሉ ባለቤት አቶ ብርሃን ተድላ፤ ተቋሙ እስካሁን ከ85 በላይ ህጻናትን መርዳቱን ጠቅሰው፤ ይህ ስምምነት በህክምና እጦት ምክንያት የሚሞቱ ህጻናትን ለመታደግ ትልቅ እርምጃ ነው ብለዋል።
ፈጣሪ በህክምናው ለሚሳተፉ እጆች ጥበብን ይስጥልን! 🙏
#hearttoheart #freesurgery #ethiopia #italy #charity #ethioistanbulhospital #goodnews
5 months ago
"ሰብአዊነትን ለፖለቲካ ግብ መጠቀም" አግማስን እንደ ማሳያ
የአግማስ የእርዳታ ድርጅት ‘’ሎጎ’’ እና የፖለቲካው ክንፍ ‘’ባንዴራ’’ የተመሳሰለበት ሚስጥር
"ሰብአዊነትን ለፖለቲካ ግብ መጠቀም" (Instrumentalization of Aid) እጅግ ረቂቅ እና ስልታዊ ዝግጅትን የሚጠይቅ የፖለቲካ ጥበብ ነው
ይህ ስልት የእርዳታ ድርጅትን እንደ "ትሮጃን ፈረስ" (Trojan Horse) በመጠቀም ሳይታወቅ ማህበረሰባዊ መዋቅርን የመቀየር እና አዲስ የፖለቲካ እውነታ የመፍጠር ሂደት ነው።
ይህ ጥልቅ የእቅድ እና የአተገባበር ሰነድ ሂደቱን በሁለት ዋና ዋና ክፍሎች ከፍሎ ያሳያል፦
ክፍል አንድ፦ ስትራቴጂካዊ የዝግጅት ምዕራፍ (The Foundation)
1. የተቋም ምስረታ እና የሽፋን ስራ (The Cover):
የመጀመሪያው እርምጃ ማንነቱ የማይጠረጠር ገለልተኛ የሚመስል እና በሰብአዊነት መርህ ላይ የቆመ ድርጅት (ለምሳሌ "አግማስ") ማቋቋም ነው።
* የምልክት ሳይኮሎጂ (Symbolism):
የድርጅቱ ሎጎ እና ቀለማት ወደፊት ለሚመጣው የፖለቲካ ክንፍ ባንዲራ መንገዱን ጠራጊ መሆን አለባቸው። ህዝቡ ቀለሙን ከምግብ፣ ከጤና እና ከደህንነት ጋር እንዲያገናኘው በማድረግ በኋላ ላይ የፖለቲካ ንቅናቄው ያንኑ ቀለም ይዞ ሲመጣ "ባዕድ" ሆኖ እንዳይታይ የማድረግ ስራ (Subliminal Priming) ይከናወናል።
* የገንዘብ ምንጭ ማሳመር:
ገንዘቡ ከአክራሪ ብሔርተኞች ወይም ከውጭ ኃይላት የሚመጣ ቢሆንም በኦዲት ሪፖርቶች ላይ ግን ከግል ለጋሾች እና ከሰብአዊ እርዳታ አፍቃሪዎች እንደሚመጣ ተደርጎ ይዋቀራል።
2. የ"ልብና አእምሮ" ወረራ (Hearts and Minds):
መንግስት በሌለባቸው ወይም ደካማ በሆነባቸው ዘርፎች ላይ ትኩረት ማድረግ።
* ጥገኝነት መፍጠር:
ማህበረሰቡ መሰረታዊ ፍላጎቶቹን (ውሃ፣ ዳቦ፣ ትምህርት) ለማግኘት መንግስትን ሳይሆን ድርጅቱን እንዲጠባበቅ ማድረግ። ህዝቡ "መንግስት ይበዘብዘናል 'አግማስ' ግን ይመግበናል" የሚል አስተሳሰብ እንዲይዝ የፕሮፓጋንዳ ስራ ይሰራል::
* የካድሬዎች ሰርገው መግባት:
በበጎ ፈቃደኝነት ስም የአካባቢው ተወላጅ የሆኑ የፖለቲካ አላማውን የሚጋሩ ወጣቶች ይቀጠራሉ። እነዚህ ወጣቶች እርዳታ ሲያድሉ ጎን ለጎን የፖለቲካ ንቃተ-ህሊናን የማስረጽ (Grassroots Mobilization) ስራ ይሰራሉ።
ክፍል ሁለት፦ የአተገባበር እና የስልጣን ሽግግር ምዕራፍ (The Execution)
3. የማንነት ትረካን ማጠናከር (Narrative Building): እርዳታው ከሆድ አልፎ ወደ ጭንቅላት እንዲሄድ ማድረግ።
* የተበዳይነት ስሜት (Victimhood): "ይህ አካባቢ ሀብታም ሆኖ ሳለ በመንግስት ፖሊሲ ምክንያት ለድህነት ተዳርጓል አሁን የምታገኙት እርዳታ እንኳ የእናንተ ሀብት ትርፍራፊ ነው" የሚል ትረካ ይሰራጫል።
* ሃይማኖታዊ እና ብሄራዊ ውህደት: የአክራሪ ብሔርተኝነትን ሃሳብ ከሃይማኖታዊ ግዴታ ጋር ማቆራኘት የክልልነት ወይም የመገንጠል ጥያቄን እንደ "ቅዱስ አላማ" ማቅረብ።
4. የትይዩ መዋቅር ግንባታ (Shadow Governance): መደበኛው መንግስት እያለ በውስጥ ለውስጥ የራሳቸውን አስተዳደር መዘርጋት።
* የመሪዎች ቁጥጥር: በአካባቢው ያሉ የሃይማኖት መሪዎችን እና የጎሳ ታላላቆችን የድርጅቱ "አማካሪ" በማድረግ በክፍያ ስር ማዋል ይህ የህዝቡን ታማኝነት ዋስትና ይሰጣል።
* የመረጃ መረብ: የእርዳታ ድርጅቱ ቢሮዎች እንደ የፖለቲካ የስለላ እና የቅስቀሳ ማዕከል ያገለግላሉ። የክልሉን የጸጥታ መዋቅር በገንዘብ እና በዘር ትስስር ማዳከም (Infiltration)።
5. የመጨረሻው ምዕራፍ፡
ቀውስ እና መገንጠል (The Tipping Point): ሁኔታዎች ሲመቻቹ ድርጅቱ ከሰብአዊነት ወደ ፖለቲካዊ አመጽ ይሸጋገራል::
* የተቀነባበረ ቀውስ (Manufactured Crisis):
መንግስት እርዳታውን እንዲያግድ ወይም እንዲያደናቅፍ የሚገፋፉ ድርጊቶችን መፈጸም። መንግስት እርምጃ ሲወስድ "ህዝባችንን ሊያስርብ ነው" በሚል ሰፊ የህዝብ ተቃውሞ መቀስቀስ።
* የባንዲራ ሽግግር:
በተቃውሞው ወቅት ህዝቡ የእርዳታ ድርጅቱን ቀለም የያዘውን የፖለቲካ ባንዲራ ይዞ እንዲወጣ ማድረግ። በዚህ ጊዜ ምልክቱ እርዳታን ሳይሆን "ነጻነትን" ይወክላል።
* ዓለም አቀፍ ጣልቃ ገብነት:
ድርጅቱ በገነባቸው ዓለም አቀፍ ትስስሮች አማካኝነት "የዘር ማጥፋት ወይም የረሃብ አደጋ እየደረሰ ነው" በሚል የውጭ ሀይላት እንዲገቡ ወይም እውቅና እንዲሰጡ ግፊት ማድረግ።
ማጠቃለያ
"ሰብአዊነትን ለፖለቲካ ግብ መጠቀም" ውጤታማ የሚሆነው በእርዳታው እና በፖለቲካው አላማ መካከል ያለው መስመር እጅግ ቀጭን ሲሆን ነው። ህዝቡ "እየተረዳሁ ነው" ብሎ እያሰበ "እየታገልኩ ነው" ወደሚል መንፈስ እንዲሸጋገር ማድረግ የዚህ ስልት የመጨረሻው የጥበብ ደረጃ ነው።
ይህ እቅድ በፖለቲካ ሳይንስ ውስጥ "Asymmetric Warfare" ወይም "Hybrid War" በሚባሉ ጥናቶች ላይ የተመሰረተ ትንታኔ ነው። በተግባር ላይ ማዋል በሀገር ህግ እና በዓለም አቀፍ የሰብአዊ መብት ህጎች ከፍተኛ የወንጀል ተጠያቂነትን ሊያስከትል ይችላል።
በሚቀጥለው ዘገባችን መንግስታት እንዲህ ያሉ በእርዳታ ድርጅት ሽፋን የሚደረጉ እንቅስቃሴዎችን ለመከላከል እና ለማክሸፍ የሚጠቀሙባቸው ስልቶች "Counter-Insurgency (COIN)" እና "Internal Security Operations" ይዘንላችሁ እንቀርባለን
የአግማስ የእርዳታ ድርጅት ‘’ሎጎ’’ እና የፖለቲካው ክንፍ ‘’ባንዴራ’’ የተመሳሰለበት ሚስጥር
"ሰብአዊነትን ለፖለቲካ ግብ መጠቀም" (Instrumentalization of Aid) እጅግ ረቂቅ እና ስልታዊ ዝግጅትን የሚጠይቅ የፖለቲካ ጥበብ ነው
ይህ ስልት የእርዳታ ድርጅትን እንደ "ትሮጃን ፈረስ" (Trojan Horse) በመጠቀም ሳይታወቅ ማህበረሰባዊ መዋቅርን የመቀየር እና አዲስ የፖለቲካ እውነታ የመፍጠር ሂደት ነው።
ይህ ጥልቅ የእቅድ እና የአተገባበር ሰነድ ሂደቱን በሁለት ዋና ዋና ክፍሎች ከፍሎ ያሳያል፦
ክፍል አንድ፦ ስትራቴጂካዊ የዝግጅት ምዕራፍ (The Foundation)
1. የተቋም ምስረታ እና የሽፋን ስራ (The Cover):
የመጀመሪያው እርምጃ ማንነቱ የማይጠረጠር ገለልተኛ የሚመስል እና በሰብአዊነት መርህ ላይ የቆመ ድርጅት (ለምሳሌ "አግማስ") ማቋቋም ነው።
* የምልክት ሳይኮሎጂ (Symbolism):
የድርጅቱ ሎጎ እና ቀለማት ወደፊት ለሚመጣው የፖለቲካ ክንፍ ባንዲራ መንገዱን ጠራጊ መሆን አለባቸው። ህዝቡ ቀለሙን ከምግብ፣ ከጤና እና ከደህንነት ጋር እንዲያገናኘው በማድረግ በኋላ ላይ የፖለቲካ ንቅናቄው ያንኑ ቀለም ይዞ ሲመጣ "ባዕድ" ሆኖ እንዳይታይ የማድረግ ስራ (Subliminal Priming) ይከናወናል።
* የገንዘብ ምንጭ ማሳመር:
ገንዘቡ ከአክራሪ ብሔርተኞች ወይም ከውጭ ኃይላት የሚመጣ ቢሆንም በኦዲት ሪፖርቶች ላይ ግን ከግል ለጋሾች እና ከሰብአዊ እርዳታ አፍቃሪዎች እንደሚመጣ ተደርጎ ይዋቀራል።
2. የ"ልብና አእምሮ" ወረራ (Hearts and Minds):
መንግስት በሌለባቸው ወይም ደካማ በሆነባቸው ዘርፎች ላይ ትኩረት ማድረግ።
* ጥገኝነት መፍጠር:
ማህበረሰቡ መሰረታዊ ፍላጎቶቹን (ውሃ፣ ዳቦ፣ ትምህርት) ለማግኘት መንግስትን ሳይሆን ድርጅቱን እንዲጠባበቅ ማድረግ። ህዝቡ "መንግስት ይበዘብዘናል 'አግማስ' ግን ይመግበናል" የሚል አስተሳሰብ እንዲይዝ የፕሮፓጋንዳ ስራ ይሰራል::
* የካድሬዎች ሰርገው መግባት:
በበጎ ፈቃደኝነት ስም የአካባቢው ተወላጅ የሆኑ የፖለቲካ አላማውን የሚጋሩ ወጣቶች ይቀጠራሉ። እነዚህ ወጣቶች እርዳታ ሲያድሉ ጎን ለጎን የፖለቲካ ንቃተ-ህሊናን የማስረጽ (Grassroots Mobilization) ስራ ይሰራሉ።
ክፍል ሁለት፦ የአተገባበር እና የስልጣን ሽግግር ምዕራፍ (The Execution)
3. የማንነት ትረካን ማጠናከር (Narrative Building): እርዳታው ከሆድ አልፎ ወደ ጭንቅላት እንዲሄድ ማድረግ።
* የተበዳይነት ስሜት (Victimhood): "ይህ አካባቢ ሀብታም ሆኖ ሳለ በመንግስት ፖሊሲ ምክንያት ለድህነት ተዳርጓል አሁን የምታገኙት እርዳታ እንኳ የእናንተ ሀብት ትርፍራፊ ነው" የሚል ትረካ ይሰራጫል።
* ሃይማኖታዊ እና ብሄራዊ ውህደት: የአክራሪ ብሔርተኝነትን ሃሳብ ከሃይማኖታዊ ግዴታ ጋር ማቆራኘት የክልልነት ወይም የመገንጠል ጥያቄን እንደ "ቅዱስ አላማ" ማቅረብ።
4. የትይዩ መዋቅር ግንባታ (Shadow Governance): መደበኛው መንግስት እያለ በውስጥ ለውስጥ የራሳቸውን አስተዳደር መዘርጋት።
* የመሪዎች ቁጥጥር: በአካባቢው ያሉ የሃይማኖት መሪዎችን እና የጎሳ ታላላቆችን የድርጅቱ "አማካሪ" በማድረግ በክፍያ ስር ማዋል ይህ የህዝቡን ታማኝነት ዋስትና ይሰጣል።
* የመረጃ መረብ: የእርዳታ ድርጅቱ ቢሮዎች እንደ የፖለቲካ የስለላ እና የቅስቀሳ ማዕከል ያገለግላሉ። የክልሉን የጸጥታ መዋቅር በገንዘብ እና በዘር ትስስር ማዳከም (Infiltration)።
5. የመጨረሻው ምዕራፍ፡
ቀውስ እና መገንጠል (The Tipping Point): ሁኔታዎች ሲመቻቹ ድርጅቱ ከሰብአዊነት ወደ ፖለቲካዊ አመጽ ይሸጋገራል::
* የተቀነባበረ ቀውስ (Manufactured Crisis):
መንግስት እርዳታውን እንዲያግድ ወይም እንዲያደናቅፍ የሚገፋፉ ድርጊቶችን መፈጸም። መንግስት እርምጃ ሲወስድ "ህዝባችንን ሊያስርብ ነው" በሚል ሰፊ የህዝብ ተቃውሞ መቀስቀስ።
* የባንዲራ ሽግግር:
በተቃውሞው ወቅት ህዝቡ የእርዳታ ድርጅቱን ቀለም የያዘውን የፖለቲካ ባንዲራ ይዞ እንዲወጣ ማድረግ። በዚህ ጊዜ ምልክቱ እርዳታን ሳይሆን "ነጻነትን" ይወክላል።
* ዓለም አቀፍ ጣልቃ ገብነት:
ድርጅቱ በገነባቸው ዓለም አቀፍ ትስስሮች አማካኝነት "የዘር ማጥፋት ወይም የረሃብ አደጋ እየደረሰ ነው" በሚል የውጭ ሀይላት እንዲገቡ ወይም እውቅና እንዲሰጡ ግፊት ማድረግ።
ማጠቃለያ
"ሰብአዊነትን ለፖለቲካ ግብ መጠቀም" ውጤታማ የሚሆነው በእርዳታው እና በፖለቲካው አላማ መካከል ያለው መስመር እጅግ ቀጭን ሲሆን ነው። ህዝቡ "እየተረዳሁ ነው" ብሎ እያሰበ "እየታገልኩ ነው" ወደሚል መንፈስ እንዲሸጋገር ማድረግ የዚህ ስልት የመጨረሻው የጥበብ ደረጃ ነው።
ይህ እቅድ በፖለቲካ ሳይንስ ውስጥ "Asymmetric Warfare" ወይም "Hybrid War" በሚባሉ ጥናቶች ላይ የተመሰረተ ትንታኔ ነው። በተግባር ላይ ማዋል በሀገር ህግ እና በዓለም አቀፍ የሰብአዊ መብት ህጎች ከፍተኛ የወንጀል ተጠያቂነትን ሊያስከትል ይችላል።
በሚቀጥለው ዘገባችን መንግስታት እንዲህ ያሉ በእርዳታ ድርጅት ሽፋን የሚደረጉ እንቅስቃሴዎችን ለመከላከል እና ለማክሸፍ የሚጠቀሙባቸው ስልቶች "Counter-Insurgency (COIN)" እና "Internal Security Operations" ይዘንላችሁ እንቀርባለን
Sponsored by
Surafel
5 months ago
ገናን በቅዱስ ላሊበላ፦ የታሪክ እና የመንፈሳዊነት ጥምረት
#ethiopia | ዘንድሮ የገና በዓልን በደብረ ሮሐ ቅዱስ ላሊበላ ለማክበር ዝግጅቱ ተጠናቋል። ይህ ታሪካዊ እና መንፈሳዊ ክስተት፣ የዓለምን ዓይን በሳቡት ድንቅ ውቅያዊ አብያተ ክርስቲያናት ውስጥ በደማቅ ሁኔታ ይከበራል።
🌟 ለምእመናን እና ለጎብኝዎች የቀረበ ዝግጅት፦
ዝግጁነት፦ የከተማዋ ሆቴሎች፣ የትራንስፖርት አገልግሎቶች እና የአየር በረራ አማራጮች እንግዶችን ለመቀበል በተሟላ ሁኔታ ዝግጁ ናቸው።
የአስጎብኝዎች ዝግጅት፦ አስጎብኝ ድርጅቶች ልዩ ልዩ የጉብኝት ፓኬጆችን በመቅረፅ ቱሪስቶችን በተጠንቀቅ በመጠበቅ ላይ ይገኛሉ።
ባህልና እውቀት፦ ውብ የሆኑ የባህል አልባሳት እንዲሁም በሊቃውንት የተዘጋጁ የታሪክ መጻሕፍት ለሽያጭ ቀርበዋል።
የነዋሪዎች አቀባበል፦ የላሊበላ ነዋሪዎች እንደተለመደው "እግር አጥበው" እንግዳ ለመቀበል በከፍተኛ ጉጉት ይጠባበቃሉ።
🗿 ላሊበላ፦ የጥቁር ህዝቦች ኩራት
ቤዛ ኩሉ እና ሌሎቹም አብያተ ክርስቲያናት አንዱ ከሌላው የማይመሳሰሉ፣ በዘመናዊ ኢንጂነሪንግ እንኳን ለመስራት ቀርቶ ለማሰብ የሚከብዱ ድንቆች ናቸው። ላሊበላ የኢትዮጵያ መመኪያ፣ የጥቁር ህዝቦች ኩራት እና ዘመን አይሽሬ አሻራችን ነው።
"እያንዳንዱ ድንጋይ የራሱ ዜማ፣ እያንዳንዱ ህንፃ የራሱ ታሪክ አለው።"
ኢትዮጵያዊውን እና ዓለም አቀፋዊውን ወንድማማችነት የምናጠናክርበት፣ በመንፈሳዊ በረከት የምንታደስበት ልዩ አጋጣሚ እንዳያመልጥዎ።
ላሊበላ እንገናኝ!
Let’s meet in Lalibela for Christmas. A must-see place that stays forever new in our hearts.
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#ethiopia #landoforigins #lalibelachristmas #visitethiopia #gennainlalibela #tourismethiopia #blackhistory #heritage
#ethiopia | ዘንድሮ የገና በዓልን በደብረ ሮሐ ቅዱስ ላሊበላ ለማክበር ዝግጅቱ ተጠናቋል። ይህ ታሪካዊ እና መንፈሳዊ ክስተት፣ የዓለምን ዓይን በሳቡት ድንቅ ውቅያዊ አብያተ ክርስቲያናት ውስጥ በደማቅ ሁኔታ ይከበራል።
🌟 ለምእመናን እና ለጎብኝዎች የቀረበ ዝግጅት፦
ዝግጁነት፦ የከተማዋ ሆቴሎች፣ የትራንስፖርት አገልግሎቶች እና የአየር በረራ አማራጮች እንግዶችን ለመቀበል በተሟላ ሁኔታ ዝግጁ ናቸው።
የአስጎብኝዎች ዝግጅት፦ አስጎብኝ ድርጅቶች ልዩ ልዩ የጉብኝት ፓኬጆችን በመቅረፅ ቱሪስቶችን በተጠንቀቅ በመጠበቅ ላይ ይገኛሉ።
ባህልና እውቀት፦ ውብ የሆኑ የባህል አልባሳት እንዲሁም በሊቃውንት የተዘጋጁ የታሪክ መጻሕፍት ለሽያጭ ቀርበዋል።
የነዋሪዎች አቀባበል፦ የላሊበላ ነዋሪዎች እንደተለመደው "እግር አጥበው" እንግዳ ለመቀበል በከፍተኛ ጉጉት ይጠባበቃሉ።
🗿 ላሊበላ፦ የጥቁር ህዝቦች ኩራት
ቤዛ ኩሉ እና ሌሎቹም አብያተ ክርስቲያናት አንዱ ከሌላው የማይመሳሰሉ፣ በዘመናዊ ኢንጂነሪንግ እንኳን ለመስራት ቀርቶ ለማሰብ የሚከብዱ ድንቆች ናቸው። ላሊበላ የኢትዮጵያ መመኪያ፣ የጥቁር ህዝቦች ኩራት እና ዘመን አይሽሬ አሻራችን ነው።
"እያንዳንዱ ድንጋይ የራሱ ዜማ፣ እያንዳንዱ ህንፃ የራሱ ታሪክ አለው።"
ኢትዮጵያዊውን እና ዓለም አቀፋዊውን ወንድማማችነት የምናጠናክርበት፣ በመንፈሳዊ በረከት የምንታደስበት ልዩ አጋጣሚ እንዳያመልጥዎ።
ላሊበላ እንገናኝ!
Let’s meet in Lalibela for Christmas. A must-see place that stays forever new in our hearts.
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#ethiopia #landoforigins #lalibelachristmas #visitethiopia #gennainlalibela #tourismethiopia #blackhistory #heritage
6 months ago
የግሎባል ፒስ ባንክ ፣ የአፍሪካን ሬኔይሳንስ (Arts) ቴሌቪዥን እና የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የሦስትዮሽ ሥምምነት
ጉርብትናን እናስቀድም በሚል መርህ ትውልድ ላይ በጋራ እንሥራ እንዲሁም ሠላምን ለማምጣት ወዳጅነቶችን በስፋት እንገንባ ብሎ የተነሳው ግሎባል ፒስ ባንክ ከአፍሪካን ሬኔይሳንስ(Arts) ቴሊቪዥን እና ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ጋር በጋራ በመሆን በአገራዊ ጥቅማቸው የጎላ ሥራዎችን ለማከናወን የሚያስችል የሦስትዮሽ ሥምምነት ተፈራርመዋል፡፡
የፊርማ ሥነ ሥርዓቱ በተከናወነበት መድረክ ላይ የሦስቱም ተቋማት መሪዎች እና ተወካዮች የተገኙ ሲሆን የአርትስ ቴሌቭዥን ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ዳንኤል በላይነህ፣ የግሎባል ፒስ ባንክ መሥራች እና ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ አርጋው አየለ እንዲሁም በሀዋሳ ዩኒቨርስቲ የሶሻል ሳይንስ እና ስነ-ሰብ ኮሌጅ የምርምር ተባባሪ ዲን የሆኑት ቢኒያም ሞረዳ (ዶ/ር) ተገኝተዋል ።
የግሎባል ፒስ ባንክ መሥራች እና ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ አርጋው አየለ በበኩላቸው የሠላም ማጣት ያልጎዳው ሰው የለም ያሉ ሲሆን ተቋማቸው ሠላምን ለማጽናት በርካታ ሥራዎችን ላለፉት 18 ዓመታት ሲሰራ መቆየቱን በመግለፅ የጋራ ስምምነቱ በአብሮነት ለመስራት ያግዛል ብለዋል።
የአርትስ ቴሌቭዥን ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ዳንዔል በላይነህ ከሁለቱ ተቋማት ጋር ከዚህ ቀደም መደበኛ ባልሆነ መልኩ ሲሠሩ መቆየታቸውን ገልጸው፣ ይህ ሥምምነት ከዚህ ቀደም የተሠሩ ሥራዎችን ይበልጥ እንደሚያሳድግ ጠቁመዋል ።
በሀዋሳ ዩኒቨርስቲ የሶሻል ሳይንስ እና ስነ-ሰብ ኮሌጅ የምርምር ተባባሪ ዲን የሆኑት ቢኒያም ሞረዳ እንደዚህ አይነት የሶስትዮሽ ስምምነት በተለይ ደግሞ ለዩኒቨርስቲው ጠቃሚ እንደሆነና ዩኒቨርሲቲው ዋና ዓላማው ከመማር ማስተማሩ ባለፈ በምርምር እና ከኢንዱስትሪዎች ጋር በጋራ መስራት መሆኑን ገልጸዋል ።
ጉርብትናን እናስቀድም በሚል መርህ ትውልድ ላይ በጋራ እንሥራ እንዲሁም ሠላምን ለማምጣት ወዳጅነቶችን በስፋት እንገንባ ብሎ የተነሳው ግሎባል ፒስ ባንክ ከአፍሪካን ሬኔይሳንስ(Arts) ቴሊቪዥን እና ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ጋር በጋራ በመሆን በአገራዊ ጥቅማቸው የጎላ ሥራዎችን ለማከናወን የሚያስችል የሦስትዮሽ ሥምምነት ተፈራርመዋል፡፡
የፊርማ ሥነ ሥርዓቱ በተከናወነበት መድረክ ላይ የሦስቱም ተቋማት መሪዎች እና ተወካዮች የተገኙ ሲሆን የአርትስ ቴሌቭዥን ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ዳንኤል በላይነህ፣ የግሎባል ፒስ ባንክ መሥራች እና ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ አርጋው አየለ እንዲሁም በሀዋሳ ዩኒቨርስቲ የሶሻል ሳይንስ እና ስነ-ሰብ ኮሌጅ የምርምር ተባባሪ ዲን የሆኑት ቢኒያም ሞረዳ (ዶ/ር) ተገኝተዋል ።
የግሎባል ፒስ ባንክ መሥራች እና ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ አርጋው አየለ በበኩላቸው የሠላም ማጣት ያልጎዳው ሰው የለም ያሉ ሲሆን ተቋማቸው ሠላምን ለማጽናት በርካታ ሥራዎችን ላለፉት 18 ዓመታት ሲሰራ መቆየቱን በመግለፅ የጋራ ስምምነቱ በአብሮነት ለመስራት ያግዛል ብለዋል።
የአርትስ ቴሌቭዥን ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ዳንዔል በላይነህ ከሁለቱ ተቋማት ጋር ከዚህ ቀደም መደበኛ ባልሆነ መልኩ ሲሠሩ መቆየታቸውን ገልጸው፣ ይህ ሥምምነት ከዚህ ቀደም የተሠሩ ሥራዎችን ይበልጥ እንደሚያሳድግ ጠቁመዋል ።
በሀዋሳ ዩኒቨርስቲ የሶሻል ሳይንስ እና ስነ-ሰብ ኮሌጅ የምርምር ተባባሪ ዲን የሆኑት ቢኒያም ሞረዳ እንደዚህ አይነት የሶስትዮሽ ስምምነት በተለይ ደግሞ ለዩኒቨርስቲው ጠቃሚ እንደሆነና ዩኒቨርሲቲው ዋና ዓላማው ከመማር ማስተማሩ ባለፈ በምርምር እና ከኢንዱስትሪዎች ጋር በጋራ መስራት መሆኑን ገልጸዋል ።
7 months ago
📢 ለድምፅ ማሰባሰቢያ (Vote Campaign)
(African Fashion & Arts Award - AFAA) 2025 በይፋ ታጭታለች! 🏆
✨ ታላቋን ኢትዮዽያዊት ዲዛይነር ዬርዲ ዲዛይን (ጁዲ) ተባብረን Vote እናድርጋት ✨
ነገ November 15 /2025
በሚጠናቀቀዉ African Fashion & Arts Award - AFAA 2025 የሁላችንም ድምፅ ያስፈልጋታል ።
ድምፅዎ ለፋሽን ኢትዮጵያ ወሳኝ ነው!
ታላቅና አስደሳች ዜና!
የኛዋ የፈጠራ ዲዛይነር ዬርዲ ዲዛይን (ጁዲ) ለታላቁ አፍሪካ ፋሽን እና ጥበብ ሽልማት (African Fashion & Arts Award - AFAA) 2025 በይፋ ታጭታለች! 🏆
የዬርዲ ዲዛይን ሥራ ቀላል ፋሽን አይደለም፤ የኢትዮጵያን እና የአፍሪካን ባህላዊ ውበት ከዘመናዊነት ጋር በማዋሃድ በዓለም አቀፍ መድረክ ላይ ልዩ አሻራ እያሳረፈች ነው። ድሏ የሷ ብቻ ሳይሆን፣ የእኛ የኢትዬዽያዊያን የፈጠራ ኃይል ማሳያ ነው።
🗳️ አሁን ድምፅዎ ያስፈልጋታል!
ይህንን ክቡር እውቅና እንድታገኝ ሁላችንም ለዬርዲ ዶዛይን (ጁዲ) ድምጻችንን እንስጣት። ጊዜው አሁን ነው!
ድምፅ ለመስጠት: በኢንሰተግራም ላይ AFAA -Africa Fashion and Art Award ሊንኩን በመጫን Emerging Fashion Designer Award በሚለው ስር Yordi Design የሚለው ስም ላይ vote ያድርጉ
ድምፅ ስለሰጡ እናመሰግናለን!
ይህን መልዕክት ለሁሉም ፋሽን ወዳጆች በማጋራት (Share በማድረግ) የድርሻችሁን ተወጡ !!!
https://afaawards.org/cont...
(African Fashion & Arts Award - AFAA) 2025 በይፋ ታጭታለች! 🏆
✨ ታላቋን ኢትዮዽያዊት ዲዛይነር ዬርዲ ዲዛይን (ጁዲ) ተባብረን Vote እናድርጋት ✨
ነገ November 15 /2025
በሚጠናቀቀዉ African Fashion & Arts Award - AFAA 2025 የሁላችንም ድምፅ ያስፈልጋታል ።
ድምፅዎ ለፋሽን ኢትዮጵያ ወሳኝ ነው!
ታላቅና አስደሳች ዜና!
የኛዋ የፈጠራ ዲዛይነር ዬርዲ ዲዛይን (ጁዲ) ለታላቁ አፍሪካ ፋሽን እና ጥበብ ሽልማት (African Fashion & Arts Award - AFAA) 2025 በይፋ ታጭታለች! 🏆
የዬርዲ ዲዛይን ሥራ ቀላል ፋሽን አይደለም፤ የኢትዮጵያን እና የአፍሪካን ባህላዊ ውበት ከዘመናዊነት ጋር በማዋሃድ በዓለም አቀፍ መድረክ ላይ ልዩ አሻራ እያሳረፈች ነው። ድሏ የሷ ብቻ ሳይሆን፣ የእኛ የኢትዬዽያዊያን የፈጠራ ኃይል ማሳያ ነው።
🗳️ አሁን ድምፅዎ ያስፈልጋታል!
ይህንን ክቡር እውቅና እንድታገኝ ሁላችንም ለዬርዲ ዶዛይን (ጁዲ) ድምጻችንን እንስጣት። ጊዜው አሁን ነው!
ድምፅ ለመስጠት: በኢንሰተግራም ላይ AFAA -Africa Fashion and Art Award ሊንኩን በመጫን Emerging Fashion Designer Award በሚለው ስር Yordi Design የሚለው ስም ላይ vote ያድርጉ
ድምፅ ስለሰጡ እናመሰግናለን!
ይህን መልዕክት ለሁሉም ፋሽን ወዳጆች በማጋራት (Share በማድረግ) የድርሻችሁን ተወጡ !!!
https://afaawards.org/cont...
7 months ago
ud83dudd25 TONIGHT TONIGHT TONIGHT ud83dudd25
ud83dudd25 SATURDAY SATURDAY SATURDAY ud83dudd25
Music Revolution Live Music To The Next level Legendary Tsegaye Eshetu And Hana Girma Alongside..Wondemu.. Gezachw..Petros.. Smith Performing Live At The World Famous Club Revolution Door Open 7Pm Band Starts 10Pm Early Arrivals Strictly suggested Dress to impress For Reservation Call +251965687384 Sheger building 3rd Floor #livemusic #musicrevolution
https://t.me/MusicRevoluti...
u0040music_revolution_addis","delight_ranges":[],"image_ranges":[],"inline_style_ranges":[],"aggregated_ranges":[],"ranges":[{"entity":{"__typename":"ExternalUrl","__isEntity":"ExternalUrl","url":"https://l.facebook.com/l.p...
🔥 TONIGHT TONIGHT TONIGHT 🔥
🔥 SATURDAY SATURDAY SATURDAY 🔥
Music Revolution Live Music To The Next level Legendary Tsegaye Eshetu And Hana Girma Alongside..Wondemu.. Gezachw..Petros.. Smith Performing Live At The World Famous Club Revolution Door Open 7Pm Band Starts 10Pm Early Arrivals Strictly suggested Dress to impress For Reservation Call +251965687384 Sheger building 3rd Floor #livemusic #musicrevolution
https://t.me/MusicRevoluti...
music_revolution_addis
7 months ago
አዲስ የኢትዮጵያ ሬስቶራንት 🇪🇹 🇺🇸
✨ Discover Addis Ethiopian Restaurant – Oakland, California ✨
Step into a world of authentic Ethiopian flavors and warm, soulful hospitality. 🌿
Make Addis your home base in Oakland — where the aroma of berbere meets the rhythm of the city.
የሰላም፣ የፍቅርና የአብሮነት ማዕድ ተቋደስናል።
እሰይ! - እጅሽ ይባረክ
Join us for special tasting menus, hands-on cooking classes, and cultural events that celebrate the heart of Ethiopia.
Turn your next date night into a romantic culinary escape with our exclusive offers. 💫
Hands washed. Food plated. Hearts open.
Share a traditional feast on soft, tangy injera — a meal made to connect hearts and cultures.
🍲 Halaal-friendly & Gluten-free options
🌱 Loved by Vegans & Non-Vegans alike
💚 Hearty, Healthy & Wholesome
ADDIS
OAKLAND ROOTS. ETHIOPIAN SOUL.
#addisethiopianrestaurant #oaklandeats #tasteofafrica #authenticethiopianfood #ethiopiancuisine #africandining #oaklandrestaurants 🇪🇹 🇪🇷 🇺🇸
✨ Discover Addis Ethiopian Restaurant – Oakland, California ✨
Step into a world of authentic Ethiopian flavors and warm, soulful hospitality. 🌿
Make Addis your home base in Oakland — where the aroma of berbere meets the rhythm of the city.
የሰላም፣ የፍቅርና የአብሮነት ማዕድ ተቋደስናል።
እሰይ! - እጅሽ ይባረክ
Join us for special tasting menus, hands-on cooking classes, and cultural events that celebrate the heart of Ethiopia.
Turn your next date night into a romantic culinary escape with our exclusive offers. 💫
Hands washed. Food plated. Hearts open.
Share a traditional feast on soft, tangy injera — a meal made to connect hearts and cultures.
🍲 Halaal-friendly & Gluten-free options
🌱 Loved by Vegans & Non-Vegans alike
💚 Hearty, Healthy & Wholesome
ADDIS
OAKLAND ROOTS. ETHIOPIAN SOUL.
#addisethiopianrestaurant #oaklandeats #tasteofafrica #authenticethiopianfood #ethiopiancuisine #africandining #oaklandrestaurants 🇪🇹 🇪🇷 🇺🇸
7 months ago
🔥 TONIGHT TONIGHT TONIGHT 🔥
🔥 SATURDAY SATURDAY SATURDAY 🔥
Music Revolution Live Music To The Next level Legendary Abdu Kiar Alongside Wondemu..Hanna..Petros..Gezachw.. Esmiz Performing Live At The World Famous Club Revolution Door Open 7Pm Band Starts 10Pm Early Arrivals Strictly suggested Dress to impress For Reservation Call +251965687384 Sheger building 3rd Floor #livemusic #musicrevolution
https://t.me/MusicRevoluti...
Music Revolution Addis
8 months ago
Arts TV proudly brings you the grand celebration honoring African excellence and Ethiopian pride.
Watch the full ceremony; exclusively on Arts TV tomorrow!
dashenbankofficial @ethiotelecom arifpayet
Watch the full ceremony; exclusively on Arts TV tomorrow!
dashenbankofficial @ethiotelecom arifpayet
8 months ago
🔥 TONIGHT TONIGHT TONIGHT 🔥
🔥 SATURDAY SATURDAY SATURDAY 🔥
Music Revolution Live Music To The Next level Legendary Neway Debebe & Abdu Alongside..Wondemu..Hanna..Petros Esmiz Performing Live At The World Famous Club Revolution Door Open 7Pm Band Starts 10Pm Early Arrivals Strictly suggested Dress to impress For Reservation Call +251965687384 Sheger building 3rd Floor #livemusic #musicrevolution
https://t.me/MusicRevoluti...
Music Revolution Addis
8 months ago
#arts plus","delight_ranges":[],"image_ranges":[],"inline_style_ranges":[],"aggregated_ranges":[],"ranges":[{"entity":{"__typename":"Hashtag","__isEntity":"Hashtag","url":"https://www.facebook.com/h...
#arts plus
Sponsored by
Surafel