3 days ago
ሰላም! እንደምን አደራችሁ?
አካባቢ ጥበቃ…
የአካባቢ ጥበቃ ለእኛ ለኢትዮጵያውያን የሕልውና ጉዳይ ነው፡፡
ኢትዮጵያ በአረንጓዴ ዐሻራ፣ በታዳሽ ሃይል ማስፋፊያ እና በኤሌክትሪክ ተንቀሳቃሽነት የአየር ንብረትን ለመጠበቅ በስፋት እየሰራች ትገኛለች፡፡
ኢትዮጵያን ጨምሮ የአፍሪካ ሀገራት ለአየር ብክለት ምንም ድርሻ ሳይኖራቸው ተጎጂነቱን ግን ካደጉት ሀገራት እኩል ሲጋሩ ኖረዋል፡፡
ለዚያም ነው የጋራ ወደፊትን ለመጠበቅ ትብብር አስፈላጊ ነው በሚል ኢትዮጵያ በየዓመቱ ከራሷም አልፋ ጎረቤት ሀገራት ጭምር የአረንጓዴ ዐሻራ ኢኒሼቲቭን እንዲጋሩ እያደረገች ያለችው፡፡
ኢትዮጵያ በአንድ ወቅት ከ40 በመቶ በላይ የደን ሽፋን እንደነበራት ይነገራል፡፡
በወቅቱ በነበረው ዘላቂ ያልሆነ የተፈጥሮ ሃብትና የመሬት አጠቃቀም የደን ሽፋናችን ወደ ሦስት በመቶ ወርዶ እንደነበር የቅርብ ጊዜ ትዝታችን ነው፡፡
የብዝሃ ሕይወት መመናመን በተለይም የመሬት መራቆት እና የምርታማነት መቀነስ፣ የውሃ አካላት በደለል መሞላትና የመጠን መቀነስ እንዲሁም መጥፋት ማህበረሰባችንን ለከፋ ድርቅ፣ ለጎርፍና ለምግብ ዋስትና ችግሮች ተጋላጭ አድርጎት ቆይቷል፡፡
ይህንን ከግንዛቤ በማስገባት በ2011 ዓ.ም በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ( ዶ/ር) ሀሳብ አመንጭነት የአረንጓዴ ዐሻራ የችግኝ ተከላ መርሐ ግብር ተጀመረ፡፡
ከዚያን ዓመት ጀምሮ እንደ ሀገራዊ ንቅናቄ በመያዝ በየዓመቱ በቢሊየን የሚቆጠሩ ችግኞችን በሁሉም የሀገራችን አካባቢዎች የመትከልና የመንከባከብ ሥራዎች እየተከናወኑ ይገኛሉ፡፡
በዚህም በመጀመሪያው ዓመት የአረንጓዴ ዐሻራ የችግኝ ተከላ ፕሮግራም 4 ቢሊየን ችግኝ ለመትከል ታቅዶ ከዕቅድ በላይ 4 ነጥብ 7 ቢሊየን ችግኝ መትከል ተችሏል፡፡
በ2012 ዓ.ም 5 ነጥብ 9 ቢሊየን፣ በ2013 ዓ.ም 6 ነጥብ 8 ቢሊየን፣ በ2014 ዓ፣ም 7 ነጥብ 2 ቢሊየን፣ በ2015 ዓ.ም 7 ነጥብ 5 ቢሊየን፣ በ2016 ዓ.ም 7 ነጥብ 5 እንዲሁም በ2017 ዓ.ም 8 ቢሊየን ችግኝ የተተከለ ሲሆን÷ በ2018 ዓ.ም ዘንድሮ ደግሞ 8 ነጥብ 5 ቢሊየን ችግኝ ለመትከል ታቅዶ እየተሰራ ነው፡፡
በአጠቃላይ በአንደኛው እና በ2ኛው ምዕራፍ የተተከሉ ችግኞችን 50 ቢሊየን ለማድረስ ግብ ተጥሏል፤ ይህ ተግባርም ሀገራችን በዓለም ትልቁ ዘላቂ የተፈጥሮ ሀብት ልማት መርሐ ግብር የሚተገበርባት ሀገር እንድትሆን ትልቅ አስተዋፅዖ ያበረክታል፡፡
የፕሮግራሙ ውጤታማነት እና ስኬት የተገኘው ሥራውን ሀገር አቀፍ በማድረግ፣ በርካታ ሚሊየን ኢትዮጵያውያንን በችግኝ ተከላ እና እንክብካቤ በማሳተፍ ነው፡፡
የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር ካለው ሀገራዊ የልማት ፋይዳ ባሻገር፣ ዓለም አቀፍ ትኩረት፣ አድናቆት እና ምስጋና ያገኘ ሲሆን÷ ሌሎች ሀገራትም የአየር ንብረት ለውጥን ለመዋጋት ለሚያደርጉት ጥረት ፕሮግራሙን በሞዴልነት መከተል ጀምረዋል፡፡
ለዚህም ነው ለእኛ የአካባቢ ጥበቃ የህልውና ጉዳይ ነው የምንለው፡፡
አካባቢ ጥበቃ…
የአካባቢ ጥበቃ ለእኛ ለኢትዮጵያውያን የሕልውና ጉዳይ ነው፡፡
ኢትዮጵያ በአረንጓዴ ዐሻራ፣ በታዳሽ ሃይል ማስፋፊያ እና በኤሌክትሪክ ተንቀሳቃሽነት የአየር ንብረትን ለመጠበቅ በስፋት እየሰራች ትገኛለች፡፡
ኢትዮጵያን ጨምሮ የአፍሪካ ሀገራት ለአየር ብክለት ምንም ድርሻ ሳይኖራቸው ተጎጂነቱን ግን ካደጉት ሀገራት እኩል ሲጋሩ ኖረዋል፡፡
ለዚያም ነው የጋራ ወደፊትን ለመጠበቅ ትብብር አስፈላጊ ነው በሚል ኢትዮጵያ በየዓመቱ ከራሷም አልፋ ጎረቤት ሀገራት ጭምር የአረንጓዴ ዐሻራ ኢኒሼቲቭን እንዲጋሩ እያደረገች ያለችው፡፡
ኢትዮጵያ በአንድ ወቅት ከ40 በመቶ በላይ የደን ሽፋን እንደነበራት ይነገራል፡፡
በወቅቱ በነበረው ዘላቂ ያልሆነ የተፈጥሮ ሃብትና የመሬት አጠቃቀም የደን ሽፋናችን ወደ ሦስት በመቶ ወርዶ እንደነበር የቅርብ ጊዜ ትዝታችን ነው፡፡
የብዝሃ ሕይወት መመናመን በተለይም የመሬት መራቆት እና የምርታማነት መቀነስ፣ የውሃ አካላት በደለል መሞላትና የመጠን መቀነስ እንዲሁም መጥፋት ማህበረሰባችንን ለከፋ ድርቅ፣ ለጎርፍና ለምግብ ዋስትና ችግሮች ተጋላጭ አድርጎት ቆይቷል፡፡
ይህንን ከግንዛቤ በማስገባት በ2011 ዓ.ም በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ( ዶ/ር) ሀሳብ አመንጭነት የአረንጓዴ ዐሻራ የችግኝ ተከላ መርሐ ግብር ተጀመረ፡፡
ከዚያን ዓመት ጀምሮ እንደ ሀገራዊ ንቅናቄ በመያዝ በየዓመቱ በቢሊየን የሚቆጠሩ ችግኞችን በሁሉም የሀገራችን አካባቢዎች የመትከልና የመንከባከብ ሥራዎች እየተከናወኑ ይገኛሉ፡፡
በዚህም በመጀመሪያው ዓመት የአረንጓዴ ዐሻራ የችግኝ ተከላ ፕሮግራም 4 ቢሊየን ችግኝ ለመትከል ታቅዶ ከዕቅድ በላይ 4 ነጥብ 7 ቢሊየን ችግኝ መትከል ተችሏል፡፡
በ2012 ዓ.ም 5 ነጥብ 9 ቢሊየን፣ በ2013 ዓ.ም 6 ነጥብ 8 ቢሊየን፣ በ2014 ዓ፣ም 7 ነጥብ 2 ቢሊየን፣ በ2015 ዓ.ም 7 ነጥብ 5 ቢሊየን፣ በ2016 ዓ.ም 7 ነጥብ 5 እንዲሁም በ2017 ዓ.ም 8 ቢሊየን ችግኝ የተተከለ ሲሆን÷ በ2018 ዓ.ም ዘንድሮ ደግሞ 8 ነጥብ 5 ቢሊየን ችግኝ ለመትከል ታቅዶ እየተሰራ ነው፡፡
በአጠቃላይ በአንደኛው እና በ2ኛው ምዕራፍ የተተከሉ ችግኞችን 50 ቢሊየን ለማድረስ ግብ ተጥሏል፤ ይህ ተግባርም ሀገራችን በዓለም ትልቁ ዘላቂ የተፈጥሮ ሀብት ልማት መርሐ ግብር የሚተገበርባት ሀገር እንድትሆን ትልቅ አስተዋፅዖ ያበረክታል፡፡
የፕሮግራሙ ውጤታማነት እና ስኬት የተገኘው ሥራውን ሀገር አቀፍ በማድረግ፣ በርካታ ሚሊየን ኢትዮጵያውያንን በችግኝ ተከላ እና እንክብካቤ በማሳተፍ ነው፡፡
የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር ካለው ሀገራዊ የልማት ፋይዳ ባሻገር፣ ዓለም አቀፍ ትኩረት፣ አድናቆት እና ምስጋና ያገኘ ሲሆን÷ ሌሎች ሀገራትም የአየር ንብረት ለውጥን ለመዋጋት ለሚያደርጉት ጥረት ፕሮግራሙን በሞዴልነት መከተል ጀምረዋል፡፡
ለዚህም ነው ለእኛ የአካባቢ ጥበቃ የህልውና ጉዳይ ነው የምንለው፡፡
4 days ago
ኢትዮጵያ የዘንድሮውን የአረንጓዴ ዐሻራ መርሃ-ግብር 8 ቢሊዮን ችግኞችን ለመትከል ግብ አስጀመረች
#fastmereja I ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ (ዶ/ር) የዘንድሮውን የአረንጓዴ ዐሻራ መርሃ-ግብር ዛሬ በይፋ አስጀምረዋል። መንግስት በዘንድሮው የክረምት ወራት 8 ቢሊዮን ችግኞችን ለመትከል እቅድ መያዙን ይፋ አድርጓል።
ይህ መርሃ-ግብር፣ ኢትዮጵያ በአምስት ዓመታት ውስጥ ለመትከል ካቀደችው 65 ቢሊዮን ችግኞች ግብ አንፃር የሚደረግ ወሳኝ አካል መሆኑ ተመላክቷል። አገሪቱ ባለፉት ዓመታት በአየር ንብረት ለውጥ ምክንያት የሚደርሰውን ተጽዕኖ ለመቀነስ እና የተፈጥሮ ሀብቷን ለመጠበቅ ዘመቻውን በስፋት እየተገበረች ትገኛለች።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ባስተላለፉት መልእክት፣ መላው የኢትዮጵያ ህዝብ በሀገር አቀፍ ደረጃ በመሳተፍ ለቀጣዩ ትውልድ አረንጓዴ ዐሻራውን እንዲያኖር ጥሪ አቅርበዋል። መርሃ-ግብሩ የአካባቢ ጥበቃን ከማሻሻል ባሻገር፣ የኢኮኖሚ እና የብዝሃ-ህይወት ፋይዳ እንዳለው በመንግስት በኩል በተደጋጋሚ ሲገለጽ ቆይቷል።
#fastmereja I ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ (ዶ/ር) የዘንድሮውን የአረንጓዴ ዐሻራ መርሃ-ግብር ዛሬ በይፋ አስጀምረዋል። መንግስት በዘንድሮው የክረምት ወራት 8 ቢሊዮን ችግኞችን ለመትከል እቅድ መያዙን ይፋ አድርጓል።
ይህ መርሃ-ግብር፣ ኢትዮጵያ በአምስት ዓመታት ውስጥ ለመትከል ካቀደችው 65 ቢሊዮን ችግኞች ግብ አንፃር የሚደረግ ወሳኝ አካል መሆኑ ተመላክቷል። አገሪቱ ባለፉት ዓመታት በአየር ንብረት ለውጥ ምክንያት የሚደርሰውን ተጽዕኖ ለመቀነስ እና የተፈጥሮ ሀብቷን ለመጠበቅ ዘመቻውን በስፋት እየተገበረች ትገኛለች።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ባስተላለፉት መልእክት፣ መላው የኢትዮጵያ ህዝብ በሀገር አቀፍ ደረጃ በመሳተፍ ለቀጣዩ ትውልድ አረንጓዴ ዐሻራውን እንዲያኖር ጥሪ አቅርበዋል። መርሃ-ግብሩ የአካባቢ ጥበቃን ከማሻሻል ባሻገር፣ የኢኮኖሚ እና የብዝሃ-ህይወት ፋይዳ እንዳለው በመንግስት በኩል በተደጋጋሚ ሲገለጽ ቆይቷል።
5 days ago
ትንሿ ደሴት ኩራሳኦ በዓለም ዋንጫ
**********
በካሪቢያን ባህር ደቡባዊ ክፍል ከቬንዙዌላ የባህር ዳርቻ በቅርብ ርቀት ላይ የምትገኘው ትንሿ ደሴት ኩራሳኦ፤ ዘንድሮ ወደ ዓለም ዋንጫው በማለፍ በዓለም የስፖርት ታሪክ ውስጥ አዲስ ምዕራፍ ጽፋለች።
ይህች ከፈረንጆቹ 2010 ጀምሮ በኔዘርላንድስ ንጉሣዊ ግዛት ስር በራስ ገዝ አስተዳደር የምትተዳደረው አገር አጠቃላይ የሕዝብ ቁጥሯ ከ150 ሺህ የማይበልጥ ሲሆን፣ አነስተኛ የቆዳ ስፋት ያላት ብትሆንም በእግር ኳሱ መድረክ ግን ያልተጠበቀ እና ግዙፍ ስኬት እያስመዘገበች ትገኛለች።
የዋና ከተማዋ ቪለምስታድ ነዋሪዎች እና መላው የአገሪቱ ዜጎች ይህንን ታሪካዊ የዓለም ዋንጫ ተሳትፎ በከፍተኛ ድምቀት እያከበሩት ይገኛሉ።
ኩራሳኦ በዋናነት በአስደናቂ የቱሪዝም መስህቦቿ፣ በነዳጅ ማጣራት ኢኮኖሚዋ እና ልዩ በሆነው የባህላዊ ብዝሃነቷ የምትታወቅ ውብ አገር ስትሆን፣ የአሁኑ የስፖርት ስኬቷ ደግሞ አገሪቱን በዓለም አቀፍ ደረጃ ይበልጥ እንድትተዋወቅ አድርጓታል።
ይህንን ታሪካዊ የዓለም ዋንጫ ተሳትፎ ይበልጥ ትኩረት እንዲስብ ያደረገው ደግሞ የኩራሳኦ ብሔራዊ ቡድን በአሁኑ ሰዓት ከኃያሉ የጀርመን ብሔራዊ ቡድን ጋር እያደረገ ያለው እጅግ ተጠባቂ ጨዋታ ነው።
የጀርመን ብሔራዊ ቡድን በዓለም እግር ኳስ መድረክ ካለው የረጅም ጊዜ የድል ታሪክ እና የዋንጫ ስኬቶች አንጻር በጨዋታው ከፍተኛ ግምት የተሰጠው ቢሆንም፣ የኩራሳኦ ብሔራዊ ቡድን ተጫዋቾች ግን ያለ የሌለ ኃይላቸውን በመጠቀም አስደናቂ ፉክክር በማድረግ ላይ ይገኛሉ።
ይህ ጨዋታ ለትንሿ የካሪቢያን ደሴት ከ90 ደቂቃ ውድድር ባለፈ ራሳቸውን ለዓለም ማህበረሰብ በሚገባ የሚያስተዋውቁበት ትልቅ አጋጣሚ በመሆኑ፣ ተጫዋቾቹ በከፍተኛ የሞራል ጥንካሬ ሜዳ ላይ እየተንቀሳቀሱ ይገኛሉ።
በዓለም ዋንጫ ተሳትፎ ታሪካቸው የመጀመሪያ ግባቸውንም በፌሊክስ ኒሜቻ አማካኝነት አስመዝግበዋል።
የጨዋታው የመጨረሻ ውጤት ምንም ይሁን ምን ኩራሳኦ በዚህ ታላቅ መድረክ ላይ ከጀርመን ጋር መጫወቷ በራሱ ለአገሪቱ የእግር ኳስ ዕድገት ትልቅ ትርጉም የሚሰጥ ክስተት ነው።
#worldcup2026 #germany #curacao #ethiopianbroadcastingcorporation
**********
በካሪቢያን ባህር ደቡባዊ ክፍል ከቬንዙዌላ የባህር ዳርቻ በቅርብ ርቀት ላይ የምትገኘው ትንሿ ደሴት ኩራሳኦ፤ ዘንድሮ ወደ ዓለም ዋንጫው በማለፍ በዓለም የስፖርት ታሪክ ውስጥ አዲስ ምዕራፍ ጽፋለች።
ይህች ከፈረንጆቹ 2010 ጀምሮ በኔዘርላንድስ ንጉሣዊ ግዛት ስር በራስ ገዝ አስተዳደር የምትተዳደረው አገር አጠቃላይ የሕዝብ ቁጥሯ ከ150 ሺህ የማይበልጥ ሲሆን፣ አነስተኛ የቆዳ ስፋት ያላት ብትሆንም በእግር ኳሱ መድረክ ግን ያልተጠበቀ እና ግዙፍ ስኬት እያስመዘገበች ትገኛለች።
የዋና ከተማዋ ቪለምስታድ ነዋሪዎች እና መላው የአገሪቱ ዜጎች ይህንን ታሪካዊ የዓለም ዋንጫ ተሳትፎ በከፍተኛ ድምቀት እያከበሩት ይገኛሉ።
ኩራሳኦ በዋናነት በአስደናቂ የቱሪዝም መስህቦቿ፣ በነዳጅ ማጣራት ኢኮኖሚዋ እና ልዩ በሆነው የባህላዊ ብዝሃነቷ የምትታወቅ ውብ አገር ስትሆን፣ የአሁኑ የስፖርት ስኬቷ ደግሞ አገሪቱን በዓለም አቀፍ ደረጃ ይበልጥ እንድትተዋወቅ አድርጓታል።
ይህንን ታሪካዊ የዓለም ዋንጫ ተሳትፎ ይበልጥ ትኩረት እንዲስብ ያደረገው ደግሞ የኩራሳኦ ብሔራዊ ቡድን በአሁኑ ሰዓት ከኃያሉ የጀርመን ብሔራዊ ቡድን ጋር እያደረገ ያለው እጅግ ተጠባቂ ጨዋታ ነው።
የጀርመን ብሔራዊ ቡድን በዓለም እግር ኳስ መድረክ ካለው የረጅም ጊዜ የድል ታሪክ እና የዋንጫ ስኬቶች አንጻር በጨዋታው ከፍተኛ ግምት የተሰጠው ቢሆንም፣ የኩራሳኦ ብሔራዊ ቡድን ተጫዋቾች ግን ያለ የሌለ ኃይላቸውን በመጠቀም አስደናቂ ፉክክር በማድረግ ላይ ይገኛሉ።
ይህ ጨዋታ ለትንሿ የካሪቢያን ደሴት ከ90 ደቂቃ ውድድር ባለፈ ራሳቸውን ለዓለም ማህበረሰብ በሚገባ የሚያስተዋውቁበት ትልቅ አጋጣሚ በመሆኑ፣ ተጫዋቾቹ በከፍተኛ የሞራል ጥንካሬ ሜዳ ላይ እየተንቀሳቀሱ ይገኛሉ።
በዓለም ዋንጫ ተሳትፎ ታሪካቸው የመጀመሪያ ግባቸውንም በፌሊክስ ኒሜቻ አማካኝነት አስመዝግበዋል።
የጨዋታው የመጨረሻ ውጤት ምንም ይሁን ምን ኩራሳኦ በዚህ ታላቅ መድረክ ላይ ከጀርመን ጋር መጫወቷ በራሱ ለአገሪቱ የእግር ኳስ ዕድገት ትልቅ ትርጉም የሚሰጥ ክስተት ነው።
#worldcup2026 #germany #curacao #ethiopianbroadcastingcorporation
5 days ago
ከተፈጥሮ ጥበቃ እስከ ኢኮኖሚ ሉዓላዊነት
***************
ባለፉት ዓመታት የብዝሃ ሕይወት መመናመን፣ የመሬት መራቆት፣ የምርታማነት መቀነስ እንዲሁም የውኃ አካላት በደለል መሞላትና መጥፋት ማኅበረሰባችንን ለድርቅ፣ ለጎርፍ እና ለምግብ ዋስትና ችግሮች ተጋላጭ አድርጎት መቆየቱ ይታወሳል።
ይህን ታሳቢ በማድረግ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አነሳሽነት በ2011 ዓ.ም የተጀመረው የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር የሀገር በቀል ዕፅዋትንና የተፈጥሮ ሀብትን ከመጠበቅ ባለፈ፣ የአየር ንብረት ለውጥን አሉታዊ ተፅዕኖ ለመከላከልና የዜጎችን የምግብ ዋስትና ለማረጋገጥ ግንባር ቀደም የለውጥ መሠረት መሆን ችሏል።
ባለፉት ሰባት ዓመታት በተሰሩ ብርቱ ሥራዎች አበረታች ውጤቶች የተመዘገቡ ሲሆን፣ በመርሐ ግብሩ እስካሁን 48 ቢሊዮን ችግኞችን በመትከል የሀገራችን አረንጓዴ ሽፋን በከፍተኛ ሁኔታ ማሳደግ ተችሏል።
ይህ የኢትዮጵያ የአረንጓዴ ዐሻራ ልማት ከተፈጥሮ ሀብት ጥበቃ ባለፈ፣ የአየር ንብረት ተፅዕኖን በመቀነስ ለሀገራዊና ዓለም አቀፋዊ የኢኮኖሚ፣ ማኅበራዊና ዲፕሎማሲያዊ መስኮች ዘርፈ ብዙ ፋይዳ እያስገኘ ይገኛል።
የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር ተፈጥሮን የመንከባከብ ጉዳይ ብቻ ሳይሆን የሀገርን የኢኮኖሚ ሉዓላዊነትና የምግብ ዋስትናን የማረጋገጥ ታላቅ ተግባርም ጭምር ነው።
በተለይም ለምግብነት የሚውሉ ዛፎችና ዘርፈ ብዙ ጠቀሜታ ባላቸው ዕፅዋት ላይ ትኩረት መደረጉ ለምግብ ዋስትና እና ለሥርዓተ ምግብ መሻሻል ለሚደረገው ጉዞ ትልቅ አቅም ፈጥሯል።
መርሐ ግብሩ የውኃ እጥረትን በከፍተኛ ደረጃ ከመቅረፉና የውኃ አካላት በደለል እንዳይሞሉ ከመከላከሉ ጋር ተያይዞ፣ አርሶ አደሮች ከክረምት ወቅት ጥገኝነት ወጥተው በበጋ ወቅትም በመስኖ በዓመት ሁለቴና ከዚያም በላይ እንዲያመርቱ ሰፊ ዕድል ከፍቷል።
ስለሆነም ዘንድሮ በሀገር አቀፍ ደረጃ ሰፊ ዝግጅት እየተደረገበት የሚገኘው 7ኛው ዙር የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ-ግብር የነገዋን ኢትዮጵያ ገጽታ የሚወስን ታላቅ ብሔራዊ ንቅናቄ ነው።
ይህንን መርሐ-ግብር በታቀደለት መንገድ ማሳካት የደን ሽፋንን ከማሳደግ ባለፈ፣ አረንጓዴና የተደላደለች ሀገርን በፅኑ መሠረት ላይ ለመገንባት ዋነኛው መሣሪያ በመሆኑ "ነገን ዛሬ እንትከል፣ የነገው አረንጓዴ አሻራ የዛሬው እጃችን ሥራ ነው"።
በብሌን ደምበሎ
#greenlegacy #climateaction #foodsecurity #economicdiplomacy #ethiopianbroadcastingcorporation
***************
ባለፉት ዓመታት የብዝሃ ሕይወት መመናመን፣ የመሬት መራቆት፣ የምርታማነት መቀነስ እንዲሁም የውኃ አካላት በደለል መሞላትና መጥፋት ማኅበረሰባችንን ለድርቅ፣ ለጎርፍ እና ለምግብ ዋስትና ችግሮች ተጋላጭ አድርጎት መቆየቱ ይታወሳል።
ይህን ታሳቢ በማድረግ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አነሳሽነት በ2011 ዓ.ም የተጀመረው የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር የሀገር በቀል ዕፅዋትንና የተፈጥሮ ሀብትን ከመጠበቅ ባለፈ፣ የአየር ንብረት ለውጥን አሉታዊ ተፅዕኖ ለመከላከልና የዜጎችን የምግብ ዋስትና ለማረጋገጥ ግንባር ቀደም የለውጥ መሠረት መሆን ችሏል።
ባለፉት ሰባት ዓመታት በተሰሩ ብርቱ ሥራዎች አበረታች ውጤቶች የተመዘገቡ ሲሆን፣ በመርሐ ግብሩ እስካሁን 48 ቢሊዮን ችግኞችን በመትከል የሀገራችን አረንጓዴ ሽፋን በከፍተኛ ሁኔታ ማሳደግ ተችሏል።
ይህ የኢትዮጵያ የአረንጓዴ ዐሻራ ልማት ከተፈጥሮ ሀብት ጥበቃ ባለፈ፣ የአየር ንብረት ተፅዕኖን በመቀነስ ለሀገራዊና ዓለም አቀፋዊ የኢኮኖሚ፣ ማኅበራዊና ዲፕሎማሲያዊ መስኮች ዘርፈ ብዙ ፋይዳ እያስገኘ ይገኛል።
የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር ተፈጥሮን የመንከባከብ ጉዳይ ብቻ ሳይሆን የሀገርን የኢኮኖሚ ሉዓላዊነትና የምግብ ዋስትናን የማረጋገጥ ታላቅ ተግባርም ጭምር ነው።
በተለይም ለምግብነት የሚውሉ ዛፎችና ዘርፈ ብዙ ጠቀሜታ ባላቸው ዕፅዋት ላይ ትኩረት መደረጉ ለምግብ ዋስትና እና ለሥርዓተ ምግብ መሻሻል ለሚደረገው ጉዞ ትልቅ አቅም ፈጥሯል።
መርሐ ግብሩ የውኃ እጥረትን በከፍተኛ ደረጃ ከመቅረፉና የውኃ አካላት በደለል እንዳይሞሉ ከመከላከሉ ጋር ተያይዞ፣ አርሶ አደሮች ከክረምት ወቅት ጥገኝነት ወጥተው በበጋ ወቅትም በመስኖ በዓመት ሁለቴና ከዚያም በላይ እንዲያመርቱ ሰፊ ዕድል ከፍቷል።
ስለሆነም ዘንድሮ በሀገር አቀፍ ደረጃ ሰፊ ዝግጅት እየተደረገበት የሚገኘው 7ኛው ዙር የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ-ግብር የነገዋን ኢትዮጵያ ገጽታ የሚወስን ታላቅ ብሔራዊ ንቅናቄ ነው።
ይህንን መርሐ-ግብር በታቀደለት መንገድ ማሳካት የደን ሽፋንን ከማሳደግ ባለፈ፣ አረንጓዴና የተደላደለች ሀገርን በፅኑ መሠረት ላይ ለመገንባት ዋነኛው መሣሪያ በመሆኑ "ነገን ዛሬ እንትከል፣ የነገው አረንጓዴ አሻራ የዛሬው እጃችን ሥራ ነው"።
በብሌን ደምበሎ
#greenlegacy #climateaction #foodsecurity #economicdiplomacy #ethiopianbroadcastingcorporation
5 days ago
በወዙና በደሙ ኢትዮጵያን ያፀና:- የጀግንነት አምባ
*****************
"የኩሩ ህዝቦች መኖሪያ የህብረ ብሄር ቡቃያ፣ የሰላም ተምሳሌት ዓርማ የቀለሞች ህብር ኢትዮጵያ!"
ይህ የክብርና የሉዓላዊነት ብሔራዊ መዝሙር ስንኝ፣ ተራ የቃላት ድርደራ ሳይሆን የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት የታሪክ፣ የፅናትና የማንነት መልክ ቁልጭ አድርጎ የሚያሳይ የህሊና ብሩህ መስታወት ነው።
የመከላከያ ሰራዊቱ የማይበገር ጥንካሬ የሚመነጨው በልቡ ውስጥ ከነደደው የማያልቅ የሀገር ፍቅር እሳትና በውስጡ ከሰረጸው ጠንካራ ወታደራዊ ዲሲፕሊን ነው።
ሰራዊቱ ሀገርን በመጠበቅና ዳር ድንበርን በማስከበር ረገድ በዓለም መድረክ ላይ ተወዳዳሪ የሌለው፣ የታሪክን ታላላቅ ፈተናዎች በትከሻው የተሸከመ የሰላም ጽኑ ዐለት ነው።
የጦር ሜዳ ውሎው ስልታዊና አስፈሪ፣ የሰላም ጊዜው ደግሞ ለህዝብ አጋዥና መከታ ነው።
ይህ ሰራዊት የሀገር ውስጥ ጋሻ ብቻ አይደለም፤ ይልቁንም በአህጉሪቱና በዓለም አቀፍ ደረጃ በተሰማራባቸው የሰላም ማስከበር ተልዕኮዎች ሁሉ ሰብአዊነትንና የህግ የበላይነትን ያስቀደመ፣ የሌሎችን ህዝቦች ነፃነትና ክብር እንደ ራሱ አድርጎ የጠበቀ እጅግ ተወዳጅና የተከበረ ኃይል ነው። በሊቤሪያ፣ በሩዋንዳ፣ በዳርፉርና በሶማሊያ በረሃዎች ውስጥ የፈሰሰው ላቡና ደሙ፣ የኢትዮጵያን ስም በዓለም የክብር መዝገብ ላይ በደመቀ ቀለም አስፍሮታል።
የሰራዊቱ አባላት ሌሎችን ማክበርና ለተቸገሩት መድረስ ከአባቶቻቸው የወረሱት የደም እሴት በመሆኑ, በተሰማራበት አህጉርና ቀጠና ሁሉ በህዝቦች ልብ ውስጥ የማይጠፋ የፍቅርና የታማኝነት አሻራ ጥሏል። በዚህም የተነሳ በአፍሪካ ምድር ህዝቦች ዘንድ እጅግ ተወዳጅ ነው።
ከዚህም በላይ፣ ይህ የጀግኖች ስብስብ ጠመንጃ ብቻ ሳይሆን አካፋና ዶማም መያዝ የሚችል የልማት ግንባር ቀደም ኃይል ነው። በኢትዮጵያ የብልጽግና ጉዞ ውስጥ፣ በታላላቅ የልማት ፕሮጀክቶች፣ በአረንጓዴ አሻራ፣ በታላቁ ህዳሴ ግድብና በህዝባዊ አገልግሎቶች ላይ ቀዳሚ በመሆን ድህነትን የሚዋጋ፣ ህዝቡን ከረሃብና ከችግር የሚታደግ የላብ አርበኛ ነው።
ሰላምን በደሙ፣ ልማትንና ብልጽግናን ደግሞ በላቡ እያረጋገጠ የኢትዮጵያን ትንሳኤ እውን ያደርጋል። ይህ ሰራዊት በጦር ግንባር ጀግና፣ በልማት ግንባር ደግሞ መሀንዲስ ሆኖ ሀገርን ወደ ታላቅ ከፍታ ይመራታል።
ባጠቃላይ፣ የኩሩ ህዝቦች መኖሪያ የሆነችውን ኢትዮጵያን እንደ አክሊል ደፍቶ፣ ቀለማቷን ጠብቆ፣ ታሪኳን አድሶ፣ ፈተናዎችን በብቃት ተሻግሮና በዘመናዊ ቴክኖሎጂ አግዞ የሚጓዘው የመከላከያ ሰራዊታችን፣ የኢትዮጵያ ህያው ህልውና፣ የነፃነቷ ዐለት፣ የብዝሃነቷ ውበት እና የነገው ታላቅነቷ እውነተኛ ዋስትና ነው።
በአዶኒያስ ወልደአረጋይ
Ethiopian Broadcasting Corporation #ጀግንነት #ኢትዮጵያ #ሰላም
*****************
"የኩሩ ህዝቦች መኖሪያ የህብረ ብሄር ቡቃያ፣ የሰላም ተምሳሌት ዓርማ የቀለሞች ህብር ኢትዮጵያ!"
ይህ የክብርና የሉዓላዊነት ብሔራዊ መዝሙር ስንኝ፣ ተራ የቃላት ድርደራ ሳይሆን የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት የታሪክ፣ የፅናትና የማንነት መልክ ቁልጭ አድርጎ የሚያሳይ የህሊና ብሩህ መስታወት ነው።
የመከላከያ ሰራዊቱ የማይበገር ጥንካሬ የሚመነጨው በልቡ ውስጥ ከነደደው የማያልቅ የሀገር ፍቅር እሳትና በውስጡ ከሰረጸው ጠንካራ ወታደራዊ ዲሲፕሊን ነው።
ሰራዊቱ ሀገርን በመጠበቅና ዳር ድንበርን በማስከበር ረገድ በዓለም መድረክ ላይ ተወዳዳሪ የሌለው፣ የታሪክን ታላላቅ ፈተናዎች በትከሻው የተሸከመ የሰላም ጽኑ ዐለት ነው።
የጦር ሜዳ ውሎው ስልታዊና አስፈሪ፣ የሰላም ጊዜው ደግሞ ለህዝብ አጋዥና መከታ ነው።
ይህ ሰራዊት የሀገር ውስጥ ጋሻ ብቻ አይደለም፤ ይልቁንም በአህጉሪቱና በዓለም አቀፍ ደረጃ በተሰማራባቸው የሰላም ማስከበር ተልዕኮዎች ሁሉ ሰብአዊነትንና የህግ የበላይነትን ያስቀደመ፣ የሌሎችን ህዝቦች ነፃነትና ክብር እንደ ራሱ አድርጎ የጠበቀ እጅግ ተወዳጅና የተከበረ ኃይል ነው። በሊቤሪያ፣ በሩዋንዳ፣ በዳርፉርና በሶማሊያ በረሃዎች ውስጥ የፈሰሰው ላቡና ደሙ፣ የኢትዮጵያን ስም በዓለም የክብር መዝገብ ላይ በደመቀ ቀለም አስፍሮታል።
የሰራዊቱ አባላት ሌሎችን ማክበርና ለተቸገሩት መድረስ ከአባቶቻቸው የወረሱት የደም እሴት በመሆኑ, በተሰማራበት አህጉርና ቀጠና ሁሉ በህዝቦች ልብ ውስጥ የማይጠፋ የፍቅርና የታማኝነት አሻራ ጥሏል። በዚህም የተነሳ በአፍሪካ ምድር ህዝቦች ዘንድ እጅግ ተወዳጅ ነው።
ከዚህም በላይ፣ ይህ የጀግኖች ስብስብ ጠመንጃ ብቻ ሳይሆን አካፋና ዶማም መያዝ የሚችል የልማት ግንባር ቀደም ኃይል ነው። በኢትዮጵያ የብልጽግና ጉዞ ውስጥ፣ በታላላቅ የልማት ፕሮጀክቶች፣ በአረንጓዴ አሻራ፣ በታላቁ ህዳሴ ግድብና በህዝባዊ አገልግሎቶች ላይ ቀዳሚ በመሆን ድህነትን የሚዋጋ፣ ህዝቡን ከረሃብና ከችግር የሚታደግ የላብ አርበኛ ነው።
ሰላምን በደሙ፣ ልማትንና ብልጽግናን ደግሞ በላቡ እያረጋገጠ የኢትዮጵያን ትንሳኤ እውን ያደርጋል። ይህ ሰራዊት በጦር ግንባር ጀግና፣ በልማት ግንባር ደግሞ መሀንዲስ ሆኖ ሀገርን ወደ ታላቅ ከፍታ ይመራታል።
ባጠቃላይ፣ የኩሩ ህዝቦች መኖሪያ የሆነችውን ኢትዮጵያን እንደ አክሊል ደፍቶ፣ ቀለማቷን ጠብቆ፣ ታሪኳን አድሶ፣ ፈተናዎችን በብቃት ተሻግሮና በዘመናዊ ቴክኖሎጂ አግዞ የሚጓዘው የመከላከያ ሰራዊታችን፣ የኢትዮጵያ ህያው ህልውና፣ የነፃነቷ ዐለት፣ የብዝሃነቷ ውበት እና የነገው ታላቅነቷ እውነተኛ ዋስትና ነው።
በአዶኒያስ ወልደአረጋይ
Ethiopian Broadcasting Corporation #ጀግንነት #ኢትዮጵያ #ሰላም
Sponsored by
Surafel
7 days ago
ብሔራዊ የሰላም በጎ ፈቃድ አገልግሎት ኅብረ-ብሔራዊ አንድነትን በማጠናከር ረገድ ጉልህ ሚና እየተጫወተ ነው - የሰላም ሚኒስቴር
************************
ብሔራዊ የሰላም በጎ ፈቃድ አገልግሎት ኅብረ-ብሔራዊ አንድነትን በማጠናከር ረገድ ጉልህ ሚና እየተጫወተ መሆኑን የሰላም ሚኒስቴር የሰላም ግንባታ እና ብሔራዊ መግባባት ዘርፍ ሚኒስትር ዴዔታ ከይረዲን ተዘራ (ዶ/ር) ገለፁ፡፡
የሰላም ሚኒስቴር ከክልል እና ከተማ አስተዳደር የሰላም እና ፀጥታ መዋቅር አካላት፣ ወጣቶች እንዲሁም ሌሎች ባለድርሻ አካላት ጋር ሚኒስቴሩ እያከናወናቸው ባሉ ብሔራዊ የሰላም በጎ ፈቃድ አገልግሎት እና በቀጣይ አገልግሎቱ በቅንጅት ተጠናክሮ በሚቀጥልበት መንገድ ዙሪያ ውይይት ተካሄዷል፡፡
በውይይቱ ላይ ከይረዲን ተዘራ (ዶ/ር) እንደገለፁት፤ ባለፉት ዓመታት "በጎነት ለአብሮነት" በሚል መሪ ሐሳብ ከመቶ ሺህ በላይ ወጣቶችን በሰላም ብሔራዊ በጎ ፈቃድ አገልግሎት በማሠልጠን እና ከተወለዱበት እና ካደጉበት አካባቢ ውጪ ለማሰማራት በተከናወነው ተግባር ወጣቶች ብዝሃ-ባህል፣ ብዝሃ-ቋንቋ እና ህብረ-ብሔራዊ ግንዛቤ እና ክህሎታቸውን ማሳደግ ተችሏል።
በዚህም በሕዝቦች መካከል ኅብረ ብሔራዊ አንድነትን ማጠናከር እንደተቻለ ተናግረዋል።
ዩኒቨርስቲዎች፣ መላው ህዝብ እና የክልል እና ከተማ አስተዳደሮች የሰላም እና ፀጥታ መዋቅሮች ከፍተኛ ሚና ተጫውተዋል ያሉት ሚኒስትር ዴዔታው አብሮነትንና ጠንካራ ሀገረ መንግስት የመገንባት ሂደቱን ለማጠናከር ብሔራዊ የሰላም በጎ ፈቃድ አገልግሎቱን ከክልል እና ከተማ አስተዳደሮች ጋር በቅንጅት የመስራት ሂደቱን ሚኒስቴሩ አጠናክሮ እንደሚቀጥል ገልፀዋል።
በመድረኩ የተገኙ የክልል እና ከተማ አስተዳደሮች የሰላምና ፀጥታ መዋቅሮች፣ ወጣቶች እና የተለያዩ ባለድርሻ አካላት አገልግሎቱ ማህበራዊ ትስስርን፣ ሰላም እና የህዝቦችን አብሮነት ለማጠናከር ጉልህ ሚና እየተጫወተ በመሆኑ ከሚኒስቴሩ ጋር በቅንጅት እንደሚሰሩ ተናግረዋል።
የሰላም ሚኒስቴር በቀጣይ ክረምት ወጣቱን በማንቀሳቀስ ብሔራዊ የሰላም በጎ ፈቃድ አገልግሎትን በሀገር አቀፍ ደረጃ በልዩ ንቅናቄ ለማከናወን በቅንጅት አንደሚሰራ ከሰላም ሚኒስቴር የተገኘው መረጃ ያመለክታል፡፡
#ethiopianbroadcastingcorporation #unity #ethiopia #volunteerism
************************
ብሔራዊ የሰላም በጎ ፈቃድ አገልግሎት ኅብረ-ብሔራዊ አንድነትን በማጠናከር ረገድ ጉልህ ሚና እየተጫወተ መሆኑን የሰላም ሚኒስቴር የሰላም ግንባታ እና ብሔራዊ መግባባት ዘርፍ ሚኒስትር ዴዔታ ከይረዲን ተዘራ (ዶ/ር) ገለፁ፡፡
የሰላም ሚኒስቴር ከክልል እና ከተማ አስተዳደር የሰላም እና ፀጥታ መዋቅር አካላት፣ ወጣቶች እንዲሁም ሌሎች ባለድርሻ አካላት ጋር ሚኒስቴሩ እያከናወናቸው ባሉ ብሔራዊ የሰላም በጎ ፈቃድ አገልግሎት እና በቀጣይ አገልግሎቱ በቅንጅት ተጠናክሮ በሚቀጥልበት መንገድ ዙሪያ ውይይት ተካሄዷል፡፡
በውይይቱ ላይ ከይረዲን ተዘራ (ዶ/ር) እንደገለፁት፤ ባለፉት ዓመታት "በጎነት ለአብሮነት" በሚል መሪ ሐሳብ ከመቶ ሺህ በላይ ወጣቶችን በሰላም ብሔራዊ በጎ ፈቃድ አገልግሎት በማሠልጠን እና ከተወለዱበት እና ካደጉበት አካባቢ ውጪ ለማሰማራት በተከናወነው ተግባር ወጣቶች ብዝሃ-ባህል፣ ብዝሃ-ቋንቋ እና ህብረ-ብሔራዊ ግንዛቤ እና ክህሎታቸውን ማሳደግ ተችሏል።
በዚህም በሕዝቦች መካከል ኅብረ ብሔራዊ አንድነትን ማጠናከር እንደተቻለ ተናግረዋል።
ዩኒቨርስቲዎች፣ መላው ህዝብ እና የክልል እና ከተማ አስተዳደሮች የሰላም እና ፀጥታ መዋቅሮች ከፍተኛ ሚና ተጫውተዋል ያሉት ሚኒስትር ዴዔታው አብሮነትንና ጠንካራ ሀገረ መንግስት የመገንባት ሂደቱን ለማጠናከር ብሔራዊ የሰላም በጎ ፈቃድ አገልግሎቱን ከክልል እና ከተማ አስተዳደሮች ጋር በቅንጅት የመስራት ሂደቱን ሚኒስቴሩ አጠናክሮ እንደሚቀጥል ገልፀዋል።
በመድረኩ የተገኙ የክልል እና ከተማ አስተዳደሮች የሰላምና ፀጥታ መዋቅሮች፣ ወጣቶች እና የተለያዩ ባለድርሻ አካላት አገልግሎቱ ማህበራዊ ትስስርን፣ ሰላም እና የህዝቦችን አብሮነት ለማጠናከር ጉልህ ሚና እየተጫወተ በመሆኑ ከሚኒስቴሩ ጋር በቅንጅት እንደሚሰሩ ተናግረዋል።
የሰላም ሚኒስቴር በቀጣይ ክረምት ወጣቱን በማንቀሳቀስ ብሔራዊ የሰላም በጎ ፈቃድ አገልግሎትን በሀገር አቀፍ ደረጃ በልዩ ንቅናቄ ለማከናወን በቅንጅት አንደሚሰራ ከሰላም ሚኒስቴር የተገኘው መረጃ ያመለክታል፡፡
#ethiopianbroadcastingcorporation #unity #ethiopia #volunteerism
9 days ago
አዲስ የኢትዮጵያ መገለጫ እየሆነ የመጣው የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር በዓለም መድረክ አዲስ የኢትዮጵያ መገለጫ እየሆነ መጥቷል አለ የግብርና ሚኒስቴር።
በሚኒስቴሩ የተፈጥሮ ሃብት ልማት ጥበቃና አጠቃቀም መሪ ስራ አስፈፃሚ ፋኖሴ መኮንን ከፋና ፖድካስት ጋር ባደረጉት ቆይታ÷ ቀደም ሲል የሀገሪቱ የደን ሽፋን ከነበረበት 40 በመቶ ወደ 2 ነጥብ 7 በመቶ አሽቆልቁሎ እንደነበር አስታውሰዋል፡፡
አሁን ላይ ግን የደን ሽፋኑ የአረንጓዴ ዐሻራ ብሔራዊ ንቅናቄ ሲጀመር ከነበረበት 17 ነጥብ 2 በመቶ ወደ 23 ነጥብ 6 በመቶ ማደግ መቻሉን ገልጸዋል።
ስኬቱ በእውቀት ላይ በተመሰረተ ሕዝባዊ ተሳትፎ በመመራቱ ችግኝ መትከልን ከመርሐ ግብርነት ወደ ዘላቂ የማህበረሰብ ባህል በመቀየር የባለቤትነት ስሜትን አጠናክሮታል ብለዋል።
መርሐ ግብሩ ድርቅን በመከላከል፣ የአፈር መሸርሸርን በመቀነስና ምርታማነትን በመጨመር ረገድ በብዝሃ ዘርፍ ከፍተኛ የኢኮኖሚ ለውጥ ያመጣ መሆኑን ጠቁመዋል፡፡
ለትውልድ ታስቦ በእቅድ እየተመራ ባለው በዚህ መርሐ ግብር ለ8ኛው ምዕራፍ፣ 8 ነጥብ 5 ቢሊየን ችግኞችን ለመትከል 8 ነጥብ 6 ቢሊየን ችግኞች መዘጋጀቱን ጠቅሰዋል፡፡
ለችግኝ ተከላ የቦታ መረጣና የጉድጓድ ዝግጅትም አስቀድሞ መጠናቀቁን አስታውቀዋል።
ከችግኝ ዝግጅቱ 40 በመቶ ሀገር በቀል መሆኑን ገልጸው÷ ቀሪው 60 በመቶ ደግሞ ዘርፈ-ብዙ ጠቀሜታ ያላቸው የፍራፍሬ፣ የመኖ፣ የደን እና የውበት በመሆናቸው ማህበረሰቡን በቀጥታ ተጠቃሚ ያደርጋሉ ብለዋል።
በዘንድሮው የአንድ ጀንበር ታሪካዊ የችግኝ ተከላ መርሐ ግብርም 800 ሚሊየን ችግኞች እንደሚተከሉ ገልጸዋል።
በቅድስት ዘወዱ
አቶ ፋኖሴ መኮንን ከፋና ፖድካስት ጋር ያደረጉትን ቆይታ ማስፈንጠሪያውን በመጫን ይመልከቱ👇
https://www.youtube.com/wa...
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር በዓለም መድረክ አዲስ የኢትዮጵያ መገለጫ እየሆነ መጥቷል አለ የግብርና ሚኒስቴር።
በሚኒስቴሩ የተፈጥሮ ሃብት ልማት ጥበቃና አጠቃቀም መሪ ስራ አስፈፃሚ ፋኖሴ መኮንን ከፋና ፖድካስት ጋር ባደረጉት ቆይታ÷ ቀደም ሲል የሀገሪቱ የደን ሽፋን ከነበረበት 40 በመቶ ወደ 2 ነጥብ 7 በመቶ አሽቆልቁሎ እንደነበር አስታውሰዋል፡፡
አሁን ላይ ግን የደን ሽፋኑ የአረንጓዴ ዐሻራ ብሔራዊ ንቅናቄ ሲጀመር ከነበረበት 17 ነጥብ 2 በመቶ ወደ 23 ነጥብ 6 በመቶ ማደግ መቻሉን ገልጸዋል።
ስኬቱ በእውቀት ላይ በተመሰረተ ሕዝባዊ ተሳትፎ በመመራቱ ችግኝ መትከልን ከመርሐ ግብርነት ወደ ዘላቂ የማህበረሰብ ባህል በመቀየር የባለቤትነት ስሜትን አጠናክሮታል ብለዋል።
መርሐ ግብሩ ድርቅን በመከላከል፣ የአፈር መሸርሸርን በመቀነስና ምርታማነትን በመጨመር ረገድ በብዝሃ ዘርፍ ከፍተኛ የኢኮኖሚ ለውጥ ያመጣ መሆኑን ጠቁመዋል፡፡
ለትውልድ ታስቦ በእቅድ እየተመራ ባለው በዚህ መርሐ ግብር ለ8ኛው ምዕራፍ፣ 8 ነጥብ 5 ቢሊየን ችግኞችን ለመትከል 8 ነጥብ 6 ቢሊየን ችግኞች መዘጋጀቱን ጠቅሰዋል፡፡
ለችግኝ ተከላ የቦታ መረጣና የጉድጓድ ዝግጅትም አስቀድሞ መጠናቀቁን አስታውቀዋል።
ከችግኝ ዝግጅቱ 40 በመቶ ሀገር በቀል መሆኑን ገልጸው÷ ቀሪው 60 በመቶ ደግሞ ዘርፈ-ብዙ ጠቀሜታ ያላቸው የፍራፍሬ፣ የመኖ፣ የደን እና የውበት በመሆናቸው ማህበረሰቡን በቀጥታ ተጠቃሚ ያደርጋሉ ብለዋል።
በዘንድሮው የአንድ ጀንበር ታሪካዊ የችግኝ ተከላ መርሐ ግብርም 800 ሚሊየን ችግኞች እንደሚተከሉ ገልጸዋል።
በቅድስት ዘወዱ
አቶ ፋኖሴ መኮንን ከፋና ፖድካስት ጋር ያደረጉትን ቆይታ ማስፈንጠሪያውን በመጫን ይመልከቱ👇
https://www.youtube.com/wa...
12 days ago
ለማይበገር ኢኮኖሚ ግንባታ የብዝሃ ዘርፍ አማራጮች …
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ዘላቂ እና የማይበገር ኢኮኖሚ በመገንባት ሂደት መሰረታዊ ለውጥ ማምጣት ያስፈልጋል።
ኢትዮጵያ በግብርና ዘርፍ ብቻ ተወስኖ የነበረውን የኢኮኖሚ መሰረት በማስፋት ብዝሃ ዘርፍ የኢኮኖሚ ስርዓትን መተግበር ጀምራለች።
የብዝሃ ዘርፍ ኢኮኖሚ ስርዓት ለሁሉም ዘርፎች ተገቢውን ትኩረት በመስጠት ባለፉት ዓመታት በተሰሩ ስራዎች ከፍተኛ ስኬት ማስመዝገብ ተችሏል።
ኢትዮጵያ በተለይም ሰፊ የግብርና፣ የሰው ኃይል እንዲሁም ጠንካራ የታዳሽ ኃይል መሰረት ያላት መሆኑ ወደ ብዝሃ ዘርፍ ኢኮኖሚ ለምታደርገው ሽግግር ጉልህ ሚና ይጫወታል፡፡
ይህንን በመገንዘብ በግብርና፣ ኢንዱስትሪ፣ ቱሪዝም፣ ማዕድንና ቴክኖሎጂ ዘርፎች ተግባራዊ በተደረጉ የብዝሃ ዘርፍ የኢኮኖሚ ስርዓት አመርቂ ውጤት እየተመዘገበ ይገኛል፡፡
ቀደም ሲል በግብርና ላይ ብቻ የተወሰነውን የኢኮኖሚ ስርዓት በማስፋት በቱሪዝም፣ በኢነርጂ፣ በአገልግሎትና አምራች ዘርፎች በተከናወኑ ሰፋፊ ስራዎች አበረታች እመርታ ተመዝግቧል፡፡
ለአብነትም በመላ ሀገሪቱ የተከናወኑ የቱሪዝም መዳረሻዎችን የማስፋት ስራዎች ይጠቀሳሉ።
በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ሀሳብ አመንጪነት ገበታ ለሸገር፣ ገበታ ለሀገር እና ገበታ ለትውልድ የመሳሰሉ መርሐ ግብሮች ተተግብረው የቱሪዝሙ አቅም ከፍተኛ መሆኑን ማሳየት ተችሏል።
ከዚህ በተጨማሪ ነባር የቱሪዝም መዳረሻዎችን በማዘመንና አዳዲስ መዳረሻዎችን በመገንባት የቱሪዝም ዘርፉ ያለውን የኢኮኖሚ ድርሻ ያሳደገ ውጤትና ተስፋ ተገኝቷል።
በአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፍ በተለይም በኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ አማካኝነት የውጭ ምንዛሪን ማስቀረት የሚችሉ ተኪ ምርቶች ላይ ትኩረት በማድረግ ተጨባጭ ውጤት ተመዝግቧል፡፡
ከ47 በመቶ ያልተሻገረውን የኢንዱስትሪዎች የማምረት አቅም ባለፉት ሦስት ዓመታት ብቻ ወደ 66 ነጥብ 3 በመቶ ማሳደግ ተችሏል፡፡
በተመሳሳይ በማዕድን ዘርፍ ከፍተኛ ስኬት የተመዘገበ ሲሆን፥ የወርቅ፣ የብረት፣ የከበሩ ማዕድናት እንዲሁም የሲምንቶ ምርት መጠን በእጅጉ ጨምሯል፡፡
የልማት ስራዎች በቴክኖሎጂ ታግዘው በሚፈለገው ፍጥነት እድገትን እንዲያረጋግጡ ባለፉት ዓመታት የቴክኖሎጂ መሰረተ ልማትን በማስፋፋት ረገድ በርካታ ተግባራት የተከናወኑ ሲሆን፤ በአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ዘርፍ አስደናቂ ውጤት መጥቷል።
በዚህም አገልግሎት አሰጣጥን በማዘመን የአገልግሎት ተደራሽነትን ከማስፋት ባሻገር የኅብረተሰቡን የቴክኖሎጂ ተጠቃሚነት ማሻሻል ተችሏል።
የሞባይል ተጠቃሚዎች ቁጥር ከ97 ሚሊየን መሻገሩ ዲጂታል የፋይናንስ እንቅስቃሴን በማጎልበት በኩል የራሱን ሚና እያበረከተ ነው።
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ዘላቂ እና የማይበገር ኢኮኖሚ በመገንባት ሂደት መሰረታዊ ለውጥ ማምጣት ያስፈልጋል።
ኢትዮጵያ በግብርና ዘርፍ ብቻ ተወስኖ የነበረውን የኢኮኖሚ መሰረት በማስፋት ብዝሃ ዘርፍ የኢኮኖሚ ስርዓትን መተግበር ጀምራለች።
የብዝሃ ዘርፍ ኢኮኖሚ ስርዓት ለሁሉም ዘርፎች ተገቢውን ትኩረት በመስጠት ባለፉት ዓመታት በተሰሩ ስራዎች ከፍተኛ ስኬት ማስመዝገብ ተችሏል።
ኢትዮጵያ በተለይም ሰፊ የግብርና፣ የሰው ኃይል እንዲሁም ጠንካራ የታዳሽ ኃይል መሰረት ያላት መሆኑ ወደ ብዝሃ ዘርፍ ኢኮኖሚ ለምታደርገው ሽግግር ጉልህ ሚና ይጫወታል፡፡
ይህንን በመገንዘብ በግብርና፣ ኢንዱስትሪ፣ ቱሪዝም፣ ማዕድንና ቴክኖሎጂ ዘርፎች ተግባራዊ በተደረጉ የብዝሃ ዘርፍ የኢኮኖሚ ስርዓት አመርቂ ውጤት እየተመዘገበ ይገኛል፡፡
ቀደም ሲል በግብርና ላይ ብቻ የተወሰነውን የኢኮኖሚ ስርዓት በማስፋት በቱሪዝም፣ በኢነርጂ፣ በአገልግሎትና አምራች ዘርፎች በተከናወኑ ሰፋፊ ስራዎች አበረታች እመርታ ተመዝግቧል፡፡
ለአብነትም በመላ ሀገሪቱ የተከናወኑ የቱሪዝም መዳረሻዎችን የማስፋት ስራዎች ይጠቀሳሉ።
በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ሀሳብ አመንጪነት ገበታ ለሸገር፣ ገበታ ለሀገር እና ገበታ ለትውልድ የመሳሰሉ መርሐ ግብሮች ተተግብረው የቱሪዝሙ አቅም ከፍተኛ መሆኑን ማሳየት ተችሏል።
ከዚህ በተጨማሪ ነባር የቱሪዝም መዳረሻዎችን በማዘመንና አዳዲስ መዳረሻዎችን በመገንባት የቱሪዝም ዘርፉ ያለውን የኢኮኖሚ ድርሻ ያሳደገ ውጤትና ተስፋ ተገኝቷል።
በአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፍ በተለይም በኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ አማካኝነት የውጭ ምንዛሪን ማስቀረት የሚችሉ ተኪ ምርቶች ላይ ትኩረት በማድረግ ተጨባጭ ውጤት ተመዝግቧል፡፡
ከ47 በመቶ ያልተሻገረውን የኢንዱስትሪዎች የማምረት አቅም ባለፉት ሦስት ዓመታት ብቻ ወደ 66 ነጥብ 3 በመቶ ማሳደግ ተችሏል፡፡
በተመሳሳይ በማዕድን ዘርፍ ከፍተኛ ስኬት የተመዘገበ ሲሆን፥ የወርቅ፣ የብረት፣ የከበሩ ማዕድናት እንዲሁም የሲምንቶ ምርት መጠን በእጅጉ ጨምሯል፡፡
የልማት ስራዎች በቴክኖሎጂ ታግዘው በሚፈለገው ፍጥነት እድገትን እንዲያረጋግጡ ባለፉት ዓመታት የቴክኖሎጂ መሰረተ ልማትን በማስፋፋት ረገድ በርካታ ተግባራት የተከናወኑ ሲሆን፤ በአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ዘርፍ አስደናቂ ውጤት መጥቷል።
በዚህም አገልግሎት አሰጣጥን በማዘመን የአገልግሎት ተደራሽነትን ከማስፋት ባሻገር የኅብረተሰቡን የቴክኖሎጂ ተጠቃሚነት ማሻሻል ተችሏል።
የሞባይል ተጠቃሚዎች ቁጥር ከ97 ሚሊየን መሻገሩ ዲጂታል የፋይናንስ እንቅስቃሴን በማጎልበት በኩል የራሱን ሚና እያበረከተ ነው።
15 days ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) ዛሬ ጌታቸው ረዳ በቲአርቲ ቴሌቭዥን የተናገራቸውን ማቅረባችን ይታወሳል። ለጌታቸው ረዳ በዛው ቲሌቭዥን የሰጠውን ምላሽ ተከትሎ ከቀረቡት መካከል የአማራ ማህበር በሰሜን አሜሪካ አባሉ ሮቤል ዓለሙ አንዱ ነው። እርሱ የሰጠው አስተያየት እንደሚከተለው ቀርቧል።
"ሰኞ ዕለት [የምርጫው ቀን] የታየው ነገር የዲሞክራሲ አስመሳይነት ነበር፤ ምክንያቱም በኢትዮጵያ ያለው የአሁኑ እውነታ ከዚያ የራቀ ነው። ይህን ለመረዳት የዐቢይ አሕመድን አስተዳደር የሰብዓዊ መብት አያያዝ ታሪክ መመልከት ብቻ በቂ ነው፣ ይህም በዓለም ላይ ካሉ በጣም አስከፊዎች መካከል ይመደባል። እንደ ምሳሌ ብንወስድ... ባለፉት አምስት ዓመታት የታጠቁ ግጭቶች ሲካሄዱበት በነበረው፣ እና ባለፉት ሦስት ዓመታት ደግሞ በዐቢይ 'የኦሮሞ ብልጽግና ፓርቲ' አስተዳደር ሥር ባሉ የመንግሥት ኃይሎች በኩል የአማራ ክልል የዕለት ተዕለት የጭካኔ ድርጊቶች እያስተናገደ ይገኛል። ባለፈው ወር የለምኪን ኢንስቲትዩት የዐቢይ ጦርነት በአማራ ሕዝብ ላይ የዘር ማጥፋት ነው በማለት የዘር ማጥፋት ማስጠንቀቂያ አውጥቷል፤ እናም ድርጅታችን በመንግሥት ኃይሎች የጤና ጣቢያዎችን፣ ትምህርት ቤቶችን፣ ቤቶችን፣ የአምልኮ ቦታዎችን እና ሌሎች የሲቪል ተቋማትን ዒላማ ያደረጉ፣ እና በሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎችን ለሞት የዳረጉ ከ370 በላይ የአየር ድብደባዎችን መዝግቧል። የቅርብ ጊዜ የቢቢሲ ሪፖርት ከአነስተኛ የጤና ማዕከላት በተወሰደ ናሙና፣ በአማራ ክልል በሺዎች የሚቆጠሩ የአስገድዶ መድፈር ጉዳዮችን ያሳየ ሲሆን፣ አብዛኛዎቹ በመንግሥት ኃይሎች የተፈጸሙ መሆናቸው ተመላክቷል። ባለፈው ሳምንትም፣ የጤና እና የግጭት ጥበቃ ጥምረት በጤና አጠባበቅ ላይ እየጨመረ ያለውን ጥቃት የሚያሳይ ሪፖርት አውጥቷል።
"ዩኒሴፍ ከ9 ሚሊዮን በላይ ልጆች ከትምህርት ገበታ ውጪ መሆናቸውን ሪፖርት አድርጓል፣ ከነዚህ ውስጥ ግማሹ ከአማራ ክልል ናቸው። እናም በአጎራባች ኦሮሚያ ክልል፣ በብሔረሰብ አማራዎች እና በኦርቶዶክስ ክርስቲያን ማኅበረሰቦች ላይ የሚደርሰው ጥቃት ቀጥሏል። ምርጫው ዕለትም በምስራቅ አርሲ አካባቢ የነቃ ጭፍጨፋ ሲካሄድ፣ የአካባቢው ታጣቂዎች ተሳታፊ ሆነዋል። በወለጋ አካባቢ ደግሞ በፌዴራል እና በኦሮሚያ ክልል ኃይሎች በኩል ቀጣይነት ያለው ጥቃት እና የከበባ ሁኔታ ይታያል። ስለዚህ በጣም አሳሳቢ የሆነ የሰብዓዊ መብት ቀውስ አለ፣ የፖለቲካ ብዝሃነት የለም፣ የሐሳብ ነጻነት የለም፣ የተዘጋ የሲቪክ ምህዳር አለ፣ ነጻ ፕሬስ የለም፣ በሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎች በአማራ ማንነታቸው፣ በፖለቲካዊ እምነታቸው ታስረዋል፣ ወይም በአንዳንድ ሁኔታዎች ያለምንም ምክንያት ታስረዋል። ከእነዚህም መካከል የተቃዋሚ ፓርቲ አመራሮች፣ የፓርላማ አባላት፣ ነጻ ጋዜጠኞች፣ የሲቪል ማኅበረሰብ መሪዎች ይገኛሉ፤ እነዚህ ሰዎች በጣም ከባድ በደል ይደርስባቸዋል።"
"ሰኞ ዕለት [የምርጫው ቀን] የታየው ነገር የዲሞክራሲ አስመሳይነት ነበር፤ ምክንያቱም በኢትዮጵያ ያለው የአሁኑ እውነታ ከዚያ የራቀ ነው። ይህን ለመረዳት የዐቢይ አሕመድን አስተዳደር የሰብዓዊ መብት አያያዝ ታሪክ መመልከት ብቻ በቂ ነው፣ ይህም በዓለም ላይ ካሉ በጣም አስከፊዎች መካከል ይመደባል። እንደ ምሳሌ ብንወስድ... ባለፉት አምስት ዓመታት የታጠቁ ግጭቶች ሲካሄዱበት በነበረው፣ እና ባለፉት ሦስት ዓመታት ደግሞ በዐቢይ 'የኦሮሞ ብልጽግና ፓርቲ' አስተዳደር ሥር ባሉ የመንግሥት ኃይሎች በኩል የአማራ ክልል የዕለት ተዕለት የጭካኔ ድርጊቶች እያስተናገደ ይገኛል። ባለፈው ወር የለምኪን ኢንስቲትዩት የዐቢይ ጦርነት በአማራ ሕዝብ ላይ የዘር ማጥፋት ነው በማለት የዘር ማጥፋት ማስጠንቀቂያ አውጥቷል፤ እናም ድርጅታችን በመንግሥት ኃይሎች የጤና ጣቢያዎችን፣ ትምህርት ቤቶችን፣ ቤቶችን፣ የአምልኮ ቦታዎችን እና ሌሎች የሲቪል ተቋማትን ዒላማ ያደረጉ፣ እና በሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎችን ለሞት የዳረጉ ከ370 በላይ የአየር ድብደባዎችን መዝግቧል። የቅርብ ጊዜ የቢቢሲ ሪፖርት ከአነስተኛ የጤና ማዕከላት በተወሰደ ናሙና፣ በአማራ ክልል በሺዎች የሚቆጠሩ የአስገድዶ መድፈር ጉዳዮችን ያሳየ ሲሆን፣ አብዛኛዎቹ በመንግሥት ኃይሎች የተፈጸሙ መሆናቸው ተመላክቷል። ባለፈው ሳምንትም፣ የጤና እና የግጭት ጥበቃ ጥምረት በጤና አጠባበቅ ላይ እየጨመረ ያለውን ጥቃት የሚያሳይ ሪፖርት አውጥቷል።
"ዩኒሴፍ ከ9 ሚሊዮን በላይ ልጆች ከትምህርት ገበታ ውጪ መሆናቸውን ሪፖርት አድርጓል፣ ከነዚህ ውስጥ ግማሹ ከአማራ ክልል ናቸው። እናም በአጎራባች ኦሮሚያ ክልል፣ በብሔረሰብ አማራዎች እና በኦርቶዶክስ ክርስቲያን ማኅበረሰቦች ላይ የሚደርሰው ጥቃት ቀጥሏል። ምርጫው ዕለትም በምስራቅ አርሲ አካባቢ የነቃ ጭፍጨፋ ሲካሄድ፣ የአካባቢው ታጣቂዎች ተሳታፊ ሆነዋል። በወለጋ አካባቢ ደግሞ በፌዴራል እና በኦሮሚያ ክልል ኃይሎች በኩል ቀጣይነት ያለው ጥቃት እና የከበባ ሁኔታ ይታያል። ስለዚህ በጣም አሳሳቢ የሆነ የሰብዓዊ መብት ቀውስ አለ፣ የፖለቲካ ብዝሃነት የለም፣ የሐሳብ ነጻነት የለም፣ የተዘጋ የሲቪክ ምህዳር አለ፣ ነጻ ፕሬስ የለም፣ በሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎች በአማራ ማንነታቸው፣ በፖለቲካዊ እምነታቸው ታስረዋል፣ ወይም በአንዳንድ ሁኔታዎች ያለምንም ምክንያት ታስረዋል። ከእነዚህም መካከል የተቃዋሚ ፓርቲ አመራሮች፣ የፓርላማ አባላት፣ ነጻ ጋዜጠኞች፣ የሲቪል ማኅበረሰብ መሪዎች ይገኛሉ፤ እነዚህ ሰዎች በጣም ከባድ በደል ይደርስባቸዋል።"
16 days ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) ታዋቂው የእስልምና ሃይማኖት መምህር ኡስታዝ ያሲን ኑሩ በምስራቅ አርሲ ዞን በንጹሃን ዜጎች ላይ የተፈጸመውን አሰቃቂ ጥቃት አጥብቀው በማውገዝ የተሰማቸውን ጥልቅ እና መሪር ሐዘን ገልጸዋል። ኡስታዙ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልእክት "ምነው የተከበረው የሰው ልጅ ህይወት እንዲህ ረከሰ?" በማለት በመገረም፣ ድርጊቱን የዜጎችን ነፍስ ለርካሽ ዓለማዊ ግብ ማሳኪያነት ለመጠቀም የሚደረግ "ሀገር አጥፊ" ተግባር ሲሉ በጽኑ ኮንነውታል።
የብዝሃ ሃይማኖት እና ብሔር ብሔረሰቦች እናት የሆነችውን ሀገራችንን ሰላም ለማናጋት፣ እንዲሁም ለዘመናት የተገነባውን የሕዝቦች የጠበቀ ትስስር ለመበጠስ ያሰፈሰፉ ኃይሎች የሚያደርጉትን ጥፋት ያወገዙት ኡስታዝ ያሲን፤ የሚመለከተው የመንግሥት አካል አፋጣኝ እርምጃ እንዲወስድ ጥሪ አቅርበዋል። የሚመለከታቸው አካላት ይህንን የሀገር ዕድገት የሚገታ እኩይ ተግባር በማስቆም፣ የዜጎችን በሰላም ወጥቶ የመግባት ሰብዓዊ መብት ማረጋገጥ እንደሚገባቸው አሳስበዋል።
ዜጎች በሰላም ወጥተው ስለመግባታቸው መተማመኛ የሌላቸውን ሀገር ወደፊት የመራመድ እና የማደግ ዕድሏ የመነመነ መሆኑን ያስገነዘቡት ኡስታዙ፣ "ስለ ሀገሬ ያገባኛል፣ ይመለከተኛል የሚል ሁሉ 'ሀይ' ሊል ይገባል" ሲሉ ሁሉም ዜጋ የድርሻውን እንዲወጣ ጠይቀዋል።
"እንዲህ ዓይነቱን አስነዋሪ ድርጊት እንደ መልካም አጋጣሚ በመጠቀም በሕዝቦች መካከል አለመተማመንን የሚዘሩ ኃላፊነት የጎደላቸው ግለሰቦች የጉዳዩን አደገኛነት ተገንዝበው ቆም ብለው እንዲያስቡ እና ከድርጊታቸው እንዲቆጠቡ " ኡዝታዙ አበክረው መክረዋል።
ፈጣሪ የተበዳዮችን እምባ እንዲያብስ፣ ለበዳዮችም የእጃቸውን እንዲሰጣቸው እና በሀገሪቱ ፍትሕን እንዲያሰፍን ጸሎት በማድረግ መልእክታቸውን አጠቃልለዋል።
የብዝሃ ሃይማኖት እና ብሔር ብሔረሰቦች እናት የሆነችውን ሀገራችንን ሰላም ለማናጋት፣ እንዲሁም ለዘመናት የተገነባውን የሕዝቦች የጠበቀ ትስስር ለመበጠስ ያሰፈሰፉ ኃይሎች የሚያደርጉትን ጥፋት ያወገዙት ኡስታዝ ያሲን፤ የሚመለከተው የመንግሥት አካል አፋጣኝ እርምጃ እንዲወስድ ጥሪ አቅርበዋል። የሚመለከታቸው አካላት ይህንን የሀገር ዕድገት የሚገታ እኩይ ተግባር በማስቆም፣ የዜጎችን በሰላም ወጥቶ የመግባት ሰብዓዊ መብት ማረጋገጥ እንደሚገባቸው አሳስበዋል።
ዜጎች በሰላም ወጥተው ስለመግባታቸው መተማመኛ የሌላቸውን ሀገር ወደፊት የመራመድ እና የማደግ ዕድሏ የመነመነ መሆኑን ያስገነዘቡት ኡስታዙ፣ "ስለ ሀገሬ ያገባኛል፣ ይመለከተኛል የሚል ሁሉ 'ሀይ' ሊል ይገባል" ሲሉ ሁሉም ዜጋ የድርሻውን እንዲወጣ ጠይቀዋል።
"እንዲህ ዓይነቱን አስነዋሪ ድርጊት እንደ መልካም አጋጣሚ በመጠቀም በሕዝቦች መካከል አለመተማመንን የሚዘሩ ኃላፊነት የጎደላቸው ግለሰቦች የጉዳዩን አደገኛነት ተገንዝበው ቆም ብለው እንዲያስቡ እና ከድርጊታቸው እንዲቆጠቡ " ኡዝታዙ አበክረው መክረዋል።
ፈጣሪ የተበዳዮችን እምባ እንዲያብስ፣ ለበዳዮችም የእጃቸውን እንዲሰጣቸው እና በሀገሪቱ ፍትሕን እንዲያሰፍን ጸሎት በማድረግ መልእክታቸውን አጠቃልለዋል።
17 days ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) በአሁኑ ወቅት ወደ ሩብ (25 በመቶ) የሚጠጋው የኢትዮጵያ መሬት ለጉዳት እና ለመራቆት መዳረጉን አንድ አዲስ የጥናት ሪፖርት አመለከተ። ይህንን ችግር ለመቅረፍ ማህበረሰቡን ያሳተፉ እና አነስተኛ ወጪ የሚጠይቁ መፍትሔዎች ተስፋ ሰጪ ውጤት እያሳዩ መሆኑ ተገልጿል።
ከ25 ዓመታት በላይ ልምድ ባላቸው ከፍተኛ ተመራማሪ ወልዴ መኩሪያ የቀረበው ይህ ጽሁፍ እንደሚያመለክተው፣ መሬቱ ሰብል የማብቀል፣ ዕፅዋትን የመሸከም እና ውሃ የመያዝ ጥራቱን እያጣ ይገኛል። ለዚህ ችግር በዋነኛነት የደን መጨፍጨፍ፣ ከመጠን በላይ መጠቀም እና ደካማ የመሬት አያያዝ የመሳሰሉ የሰው ሰራሽ ጫናዎች በምክንያትነት ይጠቀሳሉ። በተጨማሪም ከባድ ዝናብ የሚያስከትለው የአፈር መሸርሸር እና የአየር ንብረት መለዋወጥ የመሳሰሉ ተፈጥሯዊ ምክንያቶች ከፍተኛ አስተዋጽኦ አላቸው። የዚህ መዘዝ የግብርና ምርታማነትን ከመቀነስ ባለፈ፣ የከርሰ ምድር ውሃ መጠን እንዲቀንስ እና የተከማቸ ካርበን ወደ አየር በመለቀቅ የአየር ንብረት ለውጥን እንዲያባብስ አድርጓል።
ጥናቱ ሁለት ተፈጥሮን መሠረት ያደረጉ አነስተኛ ወጪ የሚጠይቁ መፍትሔዎችን በአማራጭነት አቅርቧል። የመጀመሪያው የተጎዱ መሬቶችን አጥሮ ከሰው እና ከእንስሳት ንክኪ ነፃ ማድረግ ሲሆን፣ ይህም መሬቱ በአምስት ዓመታት አጭር ጊዜ ውስጥ በተፈጥሮው እራሱን መልሶ እንዲያድን ያስችለዋል። ይህ አሰራር የአፈር መሸርሸርን የሚቀንስ፣ የካርበን ክምችትን በመጨመር ብዝሃ ሕይወትን የሚያጎለብት እና ማህበረሰቡን ከድርቅ እና ከጎርፍ የሚጠብቅ ነው። በሰሜን ኢትዮጵያ ትግራይ ክልል በተደረገ ጥናት፣ ለ20 ዓመታት በታጠሩ መሬቶች ላይ ከፍተኛ የካርበን ክምችት መጨመሩ ተረጋግጧል።
ሁለተኛው መፍትሔ የጎርፍ መፋሰሻዎችን እና ስምጥ ሸለቆዎችን መልሶ ማልማት ነው። በደቡብ ኢትዮጵያ በተደረገ ሙከራ፣ ጥልቅ የጎርፍ መፋሰሻዎችን በአካባቢው በሚገኙ አፈር፣ ድንጋይ፣ ሣር እና ዛፎች በመጠቀም በአነስተኛ ወጪ መሙላት ተችሏል። በውሃ መፋሰሻዎቹ ላይ የውሃውን ፍጥነት የሚቀንሱ ትናንሽ ግድቦችን መስራት ሌላኛው ውጤታማ ዘዴ መሆኑ ታይቷል። ይህ አሰራር ውድ የሆኑ ማሽነሪዎችን የማይጠይቅ ሲሆን፣ አብዛኛው ስራ በዶማ እና በሜንጫ ብቻ የሚሰራ በመሆኑ አንድ ሄክታር መሬት ለማልማት ከ600 እስከ 800 የአሜሪካ ዶላር ብቻ ወጪ ይጠይቃል።
በኢትዮጵያ ውስጥ 90 በመቶ የሚሆነውን የሀገሪቱን ሰብል የሚያመርቱ ከ15 ሚሊዮን በላይ አነስተኛ አርሶ አደሮች ይገኛሉ። መሬትን መልሶ የማልማቱ ስራ ውጤታማ የሚሆነው ማህበረሰቡ በጋራ ሲያቅድ፣ አካላዊ ስራውን ሲሰራ እና የረጅም ጊዜ ቁርጠኝነት ሲኖረው ብቻ መሆኑን የጥናቱ ውጤት አረጋግጧል።
በሀገር አቀፍ ደረጃ ኢትዮጵያ እ.ኤ.አ. በ2011 በገባችው ቃል መሠረት እስከ 2030 ድረስ 7 ሚሊዮን ሄክታር የተጎዳ መሬት መልሶ ለማልማት አቅዳ እስካሁን 4.2 ሚሊዮን ሄክታር ማልማት ችላለች። በተጨማሪም እንደ ሀገራዊ የአየር ንብረት ስትራቴጂ አካል ተጨማሪ 15 ሚሊዮን ሄክታር መሬት ለማልማት ቃል መግባቷን ሪፖርቱ አትቷል። ትክክለኛ ፖሊሲዎች እና ተከታታይ የፋይናንስ ድጋፍ ካለ እነዚህ አካሄዶች መሬትን ከመታደግ ባለፈ የአየር ንብረት ለውጥን ለመቋቋም ትልቅ አቅም እንደሚፈጥሩ ተመላክቷል።
ከ25 ዓመታት በላይ ልምድ ባላቸው ከፍተኛ ተመራማሪ ወልዴ መኩሪያ የቀረበው ይህ ጽሁፍ እንደሚያመለክተው፣ መሬቱ ሰብል የማብቀል፣ ዕፅዋትን የመሸከም እና ውሃ የመያዝ ጥራቱን እያጣ ይገኛል። ለዚህ ችግር በዋነኛነት የደን መጨፍጨፍ፣ ከመጠን በላይ መጠቀም እና ደካማ የመሬት አያያዝ የመሳሰሉ የሰው ሰራሽ ጫናዎች በምክንያትነት ይጠቀሳሉ። በተጨማሪም ከባድ ዝናብ የሚያስከትለው የአፈር መሸርሸር እና የአየር ንብረት መለዋወጥ የመሳሰሉ ተፈጥሯዊ ምክንያቶች ከፍተኛ አስተዋጽኦ አላቸው። የዚህ መዘዝ የግብርና ምርታማነትን ከመቀነስ ባለፈ፣ የከርሰ ምድር ውሃ መጠን እንዲቀንስ እና የተከማቸ ካርበን ወደ አየር በመለቀቅ የአየር ንብረት ለውጥን እንዲያባብስ አድርጓል።
ጥናቱ ሁለት ተፈጥሮን መሠረት ያደረጉ አነስተኛ ወጪ የሚጠይቁ መፍትሔዎችን በአማራጭነት አቅርቧል። የመጀመሪያው የተጎዱ መሬቶችን አጥሮ ከሰው እና ከእንስሳት ንክኪ ነፃ ማድረግ ሲሆን፣ ይህም መሬቱ በአምስት ዓመታት አጭር ጊዜ ውስጥ በተፈጥሮው እራሱን መልሶ እንዲያድን ያስችለዋል። ይህ አሰራር የአፈር መሸርሸርን የሚቀንስ፣ የካርበን ክምችትን በመጨመር ብዝሃ ሕይወትን የሚያጎለብት እና ማህበረሰቡን ከድርቅ እና ከጎርፍ የሚጠብቅ ነው። በሰሜን ኢትዮጵያ ትግራይ ክልል በተደረገ ጥናት፣ ለ20 ዓመታት በታጠሩ መሬቶች ላይ ከፍተኛ የካርበን ክምችት መጨመሩ ተረጋግጧል።
ሁለተኛው መፍትሔ የጎርፍ መፋሰሻዎችን እና ስምጥ ሸለቆዎችን መልሶ ማልማት ነው። በደቡብ ኢትዮጵያ በተደረገ ሙከራ፣ ጥልቅ የጎርፍ መፋሰሻዎችን በአካባቢው በሚገኙ አፈር፣ ድንጋይ፣ ሣር እና ዛፎች በመጠቀም በአነስተኛ ወጪ መሙላት ተችሏል። በውሃ መፋሰሻዎቹ ላይ የውሃውን ፍጥነት የሚቀንሱ ትናንሽ ግድቦችን መስራት ሌላኛው ውጤታማ ዘዴ መሆኑ ታይቷል። ይህ አሰራር ውድ የሆኑ ማሽነሪዎችን የማይጠይቅ ሲሆን፣ አብዛኛው ስራ በዶማ እና በሜንጫ ብቻ የሚሰራ በመሆኑ አንድ ሄክታር መሬት ለማልማት ከ600 እስከ 800 የአሜሪካ ዶላር ብቻ ወጪ ይጠይቃል።
በኢትዮጵያ ውስጥ 90 በመቶ የሚሆነውን የሀገሪቱን ሰብል የሚያመርቱ ከ15 ሚሊዮን በላይ አነስተኛ አርሶ አደሮች ይገኛሉ። መሬትን መልሶ የማልማቱ ስራ ውጤታማ የሚሆነው ማህበረሰቡ በጋራ ሲያቅድ፣ አካላዊ ስራውን ሲሰራ እና የረጅም ጊዜ ቁርጠኝነት ሲኖረው ብቻ መሆኑን የጥናቱ ውጤት አረጋግጧል።
በሀገር አቀፍ ደረጃ ኢትዮጵያ እ.ኤ.አ. በ2011 በገባችው ቃል መሠረት እስከ 2030 ድረስ 7 ሚሊዮን ሄክታር የተጎዳ መሬት መልሶ ለማልማት አቅዳ እስካሁን 4.2 ሚሊዮን ሄክታር ማልማት ችላለች። በተጨማሪም እንደ ሀገራዊ የአየር ንብረት ስትራቴጂ አካል ተጨማሪ 15 ሚሊዮን ሄክታር መሬት ለማልማት ቃል መግባቷን ሪፖርቱ አትቷል። ትክክለኛ ፖሊሲዎች እና ተከታታይ የፋይናንስ ድጋፍ ካለ እነዚህ አካሄዶች መሬትን ከመታደግ ባለፈ የአየር ንብረት ለውጥን ለመቋቋም ትልቅ አቅም እንደሚፈጥሩ ተመላክቷል።
Sponsored by
Surafel
17 days ago
የእንጦጦ-ቀጨኔ መድኃኔዓለም የወንዝ ዳርቻ ልማት ፕሮጀክት በዛሬው ዕለት በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በይፋ ተመርቋል።
22.25 ኪሎ ሜትር ርዝማኔ ያለው ይህ ፕሮጀክት፣ የተጎዱ አካባቢዎችን ወደ ማራኪ እና የአየር ንብረት ለውጥን መቋቋም የሚችሉ ለምለም አረንጓዴ ሥፍራዎች የቀየረ ነው።
የፕሮጀክቱ ዋና ዋና ምሰሶዎች፦
ሥነ-ምህዳርን መልሶ ማቋቋም እና የከተማ ግብርና፦
ፕሮጀክቱ በባሕር ዛፍ ምክንያት የተጎዳ 36 ሄክታር መሬትን ጨምሮ፣ በአጠቃላይ 438 ሄክታር የተጎዳ መሬትን አክሞ ዳግም አቋቁሟል። በተጨማሪም የከተማ ግብርና እና ብዝሃ-ሕይወትን ለማጠናከር አዲስ የ9.5 ሄክታር የፍራፍሬ ፓርክ እና 210 ዘመናዊ የንብ ቀፎዎችን አካቷል።
የውሃ ማጣሪያ እና መሠረተ-ልማት፦
በእንጦጦ-ቀጨኔ ኮሪደር ላይ 39 የወንዝ መገደቢያዎችን እና ሦስት የወንዝ ውሃ ማጣሪያ ሥርዓቶችን በመገንባት የአካባቢ ጥበቃና ዘላቂነት እንዲጠናከር ተደርጓል።
የአረንጓዴ ትራንስፖርት አማራጮች እና ቱሪዝም ፦
አረንጓዴ የትራንስፖርት አማራጮችንና መዝናኛን በማስፋፋት፣ ፕሮጀክቱ 19.4 ኪሎ ሜትር የእግረኛ መንገዶችን፣ 7.7 ኪሎ ሜትር የብስክሌት መስመሮችን እና 4 ኪሎ ሜትር የተራራ መውጫ (የእግር ጉዞ) መንገዶችን ያካተተ ሲሆን፣ ይህም ጤናማ፣ ምቹ እና ንቁ ማኅበረሰብ ለመፍጠር ከፍተኛ አስተዋጽኦ ያበረክታል።
#pmoethiopia #ethiopiadelivers
23 days ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) የኳታር መንግስት ለተባበሩት መንግስታት ድርጅት (ተመድ) ቻርተር ያለውን ሙሉ ቁርጠኝነት በማረጋገጥ፣ በቻርተሩ ላይ እየተፈጸሙ ያሉ ተደጋጋሚ ጥሰቶች በአስቸኳይ እንዲቆሙ ጥሪ አቀረበ። ኳታር በተመድ ማዕከልነት እና በቻርተሩ ላይ የተመሰረተውን ዓለም አቀፍ ስርዓት ለማጠናከር የምታደርገውን ጥረት እንዲሁም ቀጠናዊ እና ዓለም አቀፋዊ አጋርነቷን አጠናክራ እንደምትቀጥል አስታውቃለች።
ይህ የተገለጸው በኒውዮርክ የድርጅቱ ዋና መስሪያ ቤት “የተመድ ቻርተርን ማክበር እና በተመድ ላይ የተመሰረተውን ዓለም አቀፍ ስርዓት ማጠናከር” በሚል ርዕስ በተካሄደው ከፍተኛ የውይይት መድረክ ላይ፣ በተመድ የኳታር ቋሚ መልዕክተኛ በሆኑት ሼክ አሊያ አህመድ ቢን ሰይፍ አል-ታኒ አማካኝነት ነው። መልዕክተኛዋ በመግለጫቸው፣ ከሁለተኛው የዓለም ጦርነት ማብቂያ በኋላ የተመሰረተው የተመድ ቻርተር የህግ ሰነድ ብቻ ሳይሆን የጦርነትን አደጋ ለመከላከል ቃል የተገባበት የሞራል ስምምነት መሆኑን አስምረውበታል።
አክለውም አሁን ያለው በቻርተር ላይ የተመሰረተው ዓለም አቀፍ ስርዓት፣ የሀገራትን ሉዓላዊነት እና የግዛት አንድነት በሚጥሱ አደገኛ ጥቃቶች ምክንያት ከዚህ ቀደም ታይቶ ለማይታወቅ ፈተና መጋለጡን ጠቁመዋል። እነዚህ ጥቃቶች የተመድን ተዓማኒነት የሚሸረሽሩ በመሆናቸው፣ ለቻርተሩ ቁርጠኛ የሆነ እና በተባበሩት መንግስታት በኩል ብዝሃነትን የሚያጠናክር እውነተኛ የፖለቲካ ፍላጎት ማምጣት በእጅጉ እንደሚያስፈልግ አስረድተዋል። አሁን ያሉትን ዓለም አቀፋዊ ፈተናዎች ለመፍታት ከቻርተሩ አላማዎች እና ከተመድ ምስረታ ግቦች ጋር የሚጣጣም የጋራ ዓለም አቀፋዊ ምላሽ እንደሚያስፈልግም መልዕክተኛዋ አብራርተዋል።
በዚህ ረገድ ሼክ አሊያ የቻርተሩን መርሆዎች ሙሉ በሙሉ መተግበር አስፈላጊ መሆኑን አጽንኦት ሰጥተው፣ የቻርተሩን ድንጋጌዎች በሚተረጉሙበት ወቅት አድልዎ ከማድረግ መቆጠብ ወሳኝ መሆኑን አመልክተዋል። በተጨማሪም በሀገራት መካከል ያለውን የሉዓላዊነት እኩልነት መርህ በማጉላት፣ በተለይም አሁን ባለው የዓለም አቀፍ ህግ እና የዓለም አቀፍ የሰብአዊ ህግ ግልጽ ጥሰቶች መሃል የኃይል እርምጃ መውሰድ ወይም በኃይል መዛት ሊከለከል እንደሚገባ አሳስበዋል።
የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የነባሩ ዓለም አቀፍ ስርዓት ዋነኛ ማዕቀፍ ሆኖ መቀጠሉ ወሳኝ መሆኑን ኳታር እንደምትገነዘብ ያነሱት መልዕክተኛዋ፣ ስርዓቱ የሃያ አንደኛውን ክፍለ ዘመን ተግዳሮቶች መቋቋም የሚችል፣ ሁሉን አቀፍ እና ውጤታማ እንዲሆን የተመድ ተቋማዊ ማሻሻያ በፍጥነት ሊተገበር እንደሚገባ አሳስበዋል። ተቋሙ ተልዕኮውን በሚገባ እንዲወጣ በፋይናንስ፣ በሰው ኃይል እና በተቋማዊ አቅም ሊጠናከር እንደሚገባም ጠቁመዋል።
ከዚህ ጋር ተያይዞ ግጭትን የመከላከል ስርዓት ላይ ኢንቨስት ማድረግ እና የግጭቶችን መንስኤዎች መፍታት ወሳኝ መሆኑን የገለጹት መልዕክተኛዋ፣ ኳታር ሽምግልናን እና የመከላከያ ዲፕሎማሲን የውጭ ጉዳይ ፖሊሲዋ ዋነኛ ምሰሶ አድርጋ እንደምትጠቀም አስታውሰዋል። ኳታር የተኩስ አቁም ስምምነቶችን፣ የፖለቲካ እስረኞች ልውውጥን፣ የግጭት አፈታት እና የሰላም ስምምነቶችን በተለያዩ አህጉራት በማመቻቸት የተመድ ስትራቴጂካዊ አጋር እና ታማኝ ዓለም አቀፍ አደራዳሪ መሆኗን አስመስክራለች ብለዋል።
የኳታር መንግስት በአሜሪካ እና በኢራን እስላማዊ ሪፐብሊክ መካከል ፓኪስታን እየመራች ላለው የሽምግልና ጥረት ምስጋናዋን እንደምታቀርብ እና ጥረቱንም እንደምትደግፍ አረጋግጠዋል። በቀጠናው ውጥረትን ለማርገብ፣ ሰላም እና መረጋጋትን ለማምጣት የሚያስችሉ እነዚህን የሽምግልና ጥረቶች ኳታር ሙሉ በሙሉ እንደምትደግፍም መልዕክተኛዋ አረጋግጠዋል።
ይህ የተገለጸው በኒውዮርክ የድርጅቱ ዋና መስሪያ ቤት “የተመድ ቻርተርን ማክበር እና በተመድ ላይ የተመሰረተውን ዓለም አቀፍ ስርዓት ማጠናከር” በሚል ርዕስ በተካሄደው ከፍተኛ የውይይት መድረክ ላይ፣ በተመድ የኳታር ቋሚ መልዕክተኛ በሆኑት ሼክ አሊያ አህመድ ቢን ሰይፍ አል-ታኒ አማካኝነት ነው። መልዕክተኛዋ በመግለጫቸው፣ ከሁለተኛው የዓለም ጦርነት ማብቂያ በኋላ የተመሰረተው የተመድ ቻርተር የህግ ሰነድ ብቻ ሳይሆን የጦርነትን አደጋ ለመከላከል ቃል የተገባበት የሞራል ስምምነት መሆኑን አስምረውበታል።
አክለውም አሁን ያለው በቻርተር ላይ የተመሰረተው ዓለም አቀፍ ስርዓት፣ የሀገራትን ሉዓላዊነት እና የግዛት አንድነት በሚጥሱ አደገኛ ጥቃቶች ምክንያት ከዚህ ቀደም ታይቶ ለማይታወቅ ፈተና መጋለጡን ጠቁመዋል። እነዚህ ጥቃቶች የተመድን ተዓማኒነት የሚሸረሽሩ በመሆናቸው፣ ለቻርተሩ ቁርጠኛ የሆነ እና በተባበሩት መንግስታት በኩል ብዝሃነትን የሚያጠናክር እውነተኛ የፖለቲካ ፍላጎት ማምጣት በእጅጉ እንደሚያስፈልግ አስረድተዋል። አሁን ያሉትን ዓለም አቀፋዊ ፈተናዎች ለመፍታት ከቻርተሩ አላማዎች እና ከተመድ ምስረታ ግቦች ጋር የሚጣጣም የጋራ ዓለም አቀፋዊ ምላሽ እንደሚያስፈልግም መልዕክተኛዋ አብራርተዋል።
በዚህ ረገድ ሼክ አሊያ የቻርተሩን መርሆዎች ሙሉ በሙሉ መተግበር አስፈላጊ መሆኑን አጽንኦት ሰጥተው፣ የቻርተሩን ድንጋጌዎች በሚተረጉሙበት ወቅት አድልዎ ከማድረግ መቆጠብ ወሳኝ መሆኑን አመልክተዋል። በተጨማሪም በሀገራት መካከል ያለውን የሉዓላዊነት እኩልነት መርህ በማጉላት፣ በተለይም አሁን ባለው የዓለም አቀፍ ህግ እና የዓለም አቀፍ የሰብአዊ ህግ ግልጽ ጥሰቶች መሃል የኃይል እርምጃ መውሰድ ወይም በኃይል መዛት ሊከለከል እንደሚገባ አሳስበዋል።
የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የነባሩ ዓለም አቀፍ ስርዓት ዋነኛ ማዕቀፍ ሆኖ መቀጠሉ ወሳኝ መሆኑን ኳታር እንደምትገነዘብ ያነሱት መልዕክተኛዋ፣ ስርዓቱ የሃያ አንደኛውን ክፍለ ዘመን ተግዳሮቶች መቋቋም የሚችል፣ ሁሉን አቀፍ እና ውጤታማ እንዲሆን የተመድ ተቋማዊ ማሻሻያ በፍጥነት ሊተገበር እንደሚገባ አሳስበዋል። ተቋሙ ተልዕኮውን በሚገባ እንዲወጣ በፋይናንስ፣ በሰው ኃይል እና በተቋማዊ አቅም ሊጠናከር እንደሚገባም ጠቁመዋል።
ከዚህ ጋር ተያይዞ ግጭትን የመከላከል ስርዓት ላይ ኢንቨስት ማድረግ እና የግጭቶችን መንስኤዎች መፍታት ወሳኝ መሆኑን የገለጹት መልዕክተኛዋ፣ ኳታር ሽምግልናን እና የመከላከያ ዲፕሎማሲን የውጭ ጉዳይ ፖሊሲዋ ዋነኛ ምሰሶ አድርጋ እንደምትጠቀም አስታውሰዋል። ኳታር የተኩስ አቁም ስምምነቶችን፣ የፖለቲካ እስረኞች ልውውጥን፣ የግጭት አፈታት እና የሰላም ስምምነቶችን በተለያዩ አህጉራት በማመቻቸት የተመድ ስትራቴጂካዊ አጋር እና ታማኝ ዓለም አቀፍ አደራዳሪ መሆኗን አስመስክራለች ብለዋል።
የኳታር መንግስት በአሜሪካ እና በኢራን እስላማዊ ሪፐብሊክ መካከል ፓኪስታን እየመራች ላለው የሽምግልና ጥረት ምስጋናዋን እንደምታቀርብ እና ጥረቱንም እንደምትደግፍ አረጋግጠዋል። በቀጠናው ውጥረትን ለማርገብ፣ ሰላም እና መረጋጋትን ለማምጣት የሚያስችሉ እነዚህን የሽምግልና ጥረቶች ኳታር ሙሉ በሙሉ እንደምትደግፍም መልዕክተኛዋ አረጋግጠዋል።
24 days ago
የዘንድሮው ሀገራዊ ምርጫ የሀገረ-መንግሥት ሥርዓታችን መሠረት ነው፦ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)
#ethiopia | የዘንድሮው ሀገራዊ ምርጫ የኢትዮጵያ ሀገረ-መንግሥታዊ ሥርዓት የሚጠነክርበትና የዴሞክራሲ ልምምድ አንድ ደረጃ ከፍ የሚልበት ወሳኝ አጋጣሚ መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህንን የገለጹት ለ1447ኛው የዒድ አል አድሐ (ዐረፋ) በዓል ባስተላለፉት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት ላይ ነው።
የዐረፋ በዓል ማኅበረሰባዊ በዓል መሆኑን፣ ሰዎች በግላቸው ሳይሆን ከቤተሰብ፣ ጎረቤትና ማኅበረሰብ ጋር በመተሳሰብና በመተጋገዝ የሚያከብሩት መሆኑን ያወሱት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፣ ይህ ማኅበራዊ ትስስር ለዜጎችና ለሀገር ደኅንነት ወሳኝ መሆኑን አስምረውበታል።
ከዚሁ ማኅበራዊ ኃላፊነት ጋር በማያያዝም ምርጫን ዋነኛው የማኅበራዊና ዜግነታዊ ግዴታ መወጫ መሣሪያ አድርገው አቅርበውታል።
"ያለ ሕዝብ ተሳትፎ ዴሞክራሲ አይሳካም። ያለ ምርጫም የሕዝብ ተሳትፎ ምሉዕ አይሆንም" ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ፣ መጪው ምርጫ ብዝሃ-ድምፅ የሚሰማበትና የሕግ መወሰኛ ምክር ቤት የሚመሰረትበት ወሳኝ የታሪክ ምዕራፍ መሆኑን አብራርተዋል።
በመሆኑም መላው ሕዝበ ሙስሊም በዓሉን ሲያከብር ማኅበራዊ ግዴታውን በመወጣት ብቻ ሳይወሰን፣ በመጪው ምርጫ በድምፅ መስጫ ካርዱ ዴሞክራሲያዊ መብቱን ለማረጋገጥ ዝግጅት እንዲያደርግ ሀገራዊ ጥሪያቸውን አቅርበዋል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #pmabiyahmed #democracy #ethiopianelection #civicduty #ethiopianbroadcastingcorporation
#ethiopia | የዘንድሮው ሀገራዊ ምርጫ የኢትዮጵያ ሀገረ-መንግሥታዊ ሥርዓት የሚጠነክርበትና የዴሞክራሲ ልምምድ አንድ ደረጃ ከፍ የሚልበት ወሳኝ አጋጣሚ መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህንን የገለጹት ለ1447ኛው የዒድ አል አድሐ (ዐረፋ) በዓል ባስተላለፉት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት ላይ ነው።
የዐረፋ በዓል ማኅበረሰባዊ በዓል መሆኑን፣ ሰዎች በግላቸው ሳይሆን ከቤተሰብ፣ ጎረቤትና ማኅበረሰብ ጋር በመተሳሰብና በመተጋገዝ የሚያከብሩት መሆኑን ያወሱት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፣ ይህ ማኅበራዊ ትስስር ለዜጎችና ለሀገር ደኅንነት ወሳኝ መሆኑን አስምረውበታል።
ከዚሁ ማኅበራዊ ኃላፊነት ጋር በማያያዝም ምርጫን ዋነኛው የማኅበራዊና ዜግነታዊ ግዴታ መወጫ መሣሪያ አድርገው አቅርበውታል።
"ያለ ሕዝብ ተሳትፎ ዴሞክራሲ አይሳካም። ያለ ምርጫም የሕዝብ ተሳትፎ ምሉዕ አይሆንም" ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ፣ መጪው ምርጫ ብዝሃ-ድምፅ የሚሰማበትና የሕግ መወሰኛ ምክር ቤት የሚመሰረትበት ወሳኝ የታሪክ ምዕራፍ መሆኑን አብራርተዋል።
በመሆኑም መላው ሕዝበ ሙስሊም በዓሉን ሲያከብር ማኅበራዊ ግዴታውን በመወጣት ብቻ ሳይወሰን፣ በመጪው ምርጫ በድምፅ መስጫ ካርዱ ዴሞክራሲያዊ መብቱን ለማረጋገጥ ዝግጅት እንዲያደርግ ሀገራዊ ጥሪያቸውን አቅርበዋል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #pmabiyahmed #democracy #ethiopianelection #civicduty #ethiopianbroadcastingcorporation
24 days ago
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለዒድ አል አድሐ በዓል ባስተላለፉት መልዕክት ስለሀገር ያነሷቸው ነጥቦች
**********
👉ሀገር የምትገነባው ከራስ ጥቅም በላይ በሚያስቡ እና ከግላዊ ፍላጎታቸው በላይ ለመፈጸም በቆረጡ ዜጎች ነው።
👉የሚወዱትን ነገር እንኳን ሳይቀር ለመሠዋት ዝግጁ የሆኑ ዜጎች ሲበዙላት ሀገር ትበረታለች።
👉ሀገርነት የሚገነባው ከመውሰድ ይልቅ በመስጠት ነው።
👉ሉዓላዊነት የሚጸናው በፈተና ሳይወድቁ በመቆም፤ በወጀብ ሳይናወጡ መጓዝ በመቻል ነው።
👉የእውነት ኢትዮጵያ ሲያልፍላት ማየት የምንሻ ከሆነ ምኞታችን በተግባር ይገለጥ።
👉የሀገር ኩስመና ካሳሰበን ለግዝፈቷ እንድከም። ያጎበጣትን የድህነት ቋጥኝ ለመሸከም ትከሻችንን እናመቻች። ጎተራዋ እንዲሞላ እጃችን አፈር ይንካ። የጠየመ ገጽዋ እንዲፈካ በሥራ ሌት-ተቀን እንሰለፍ። የተቀማ ክብሯ እስኪመለስ ድርሻችንን እንወጣ።
👉ሀገር መውደዳችን ከልብ ከሆነ መስዋዕት ለመሆን አናመንታ።
👉ማኅበረሰባዊ ትሥሥርና ትብብር ለዜጎች እና ለሀገር ደኅንነት ወሳኝ ናቸው። ማኅበረሰባዊ ትሥሥር ስለሌሎች እንድናስብ፣ ስለሌሎች እንድንሠራ እና ስለ ሌሎች ዋጋ እንድንከፍል ያደርገናል። ራሳችንን በሌሎች ጫማ ላይ አቁመን እንድናይ ያስችለናል።
👉የሁላችንም ሰላም፣ የሁላችንም ደኅንነት እና የሁላችንም ጥቅም ካልተከበረ በቀር የግላችንን ብቻ ልናስከብር እንደማንችል ያስገነዝበናል። ስለዚህም ማኅበራዊ ግዴታን እንደ ዜግነት ግዴታ ወስደን እንድንሠራ ያደርገናል።
👉ምርጫ ማኅበራዊና ዜግነታዊ ግዴታዎችን ከምንወጣባቸው የዴሞክራሲ መገንቢያ መሳሪያዎች መካከል ዋነኛው ነው። ያለ ሕዝብ ተሳትፎ ዴሞክራሲ አይሳካም።
👉ያለ ምርጫም የሕዝብ ተሳትፎ ምሉዕ አይሆንም። የዴሞክራሲያችን መሰረት ጥንካሬው የሚለካው በተሳትፏችን መጠን ነው።
👉የዘንድሮ ሀገራዊ ምርጫ ሀገረ-መንግሥታዊ ሥርዓታችን የሚጠነክርበት መሰረት ነው።
👉የዴሞክራሲ ልምምዳችን አንድ ደረጃ ከፍ የሚልበት፤ የቀጣይ ዓመታት የሀገራችንን ዕጣ-ፈንታ የምንበይንበት፤ ከምንም በላይ ብዝሃ-ድምጽ የሚሰማበት የሕግ መወሰኛ ምክርቤት የምንመ ሰርትበት ወሳኝ አጋጣሚ ነው።
👉በመሆኑም በዓሉን ስናከብር ዜግነታዊ ግዴታችንን ለመወጣት ብቻ ሳይሆን በካርዳችን ዴሞክራሲያዊ መብታችንን ለማረጋገጥ እየተዘጋጀን እንዲሆን ጥሪዬን አቀርባለሁ።
**********
👉ሀገር የምትገነባው ከራስ ጥቅም በላይ በሚያስቡ እና ከግላዊ ፍላጎታቸው በላይ ለመፈጸም በቆረጡ ዜጎች ነው።
👉የሚወዱትን ነገር እንኳን ሳይቀር ለመሠዋት ዝግጁ የሆኑ ዜጎች ሲበዙላት ሀገር ትበረታለች።
👉ሀገርነት የሚገነባው ከመውሰድ ይልቅ በመስጠት ነው።
👉ሉዓላዊነት የሚጸናው በፈተና ሳይወድቁ በመቆም፤ በወጀብ ሳይናወጡ መጓዝ በመቻል ነው።
👉የእውነት ኢትዮጵያ ሲያልፍላት ማየት የምንሻ ከሆነ ምኞታችን በተግባር ይገለጥ።
👉የሀገር ኩስመና ካሳሰበን ለግዝፈቷ እንድከም። ያጎበጣትን የድህነት ቋጥኝ ለመሸከም ትከሻችንን እናመቻች። ጎተራዋ እንዲሞላ እጃችን አፈር ይንካ። የጠየመ ገጽዋ እንዲፈካ በሥራ ሌት-ተቀን እንሰለፍ። የተቀማ ክብሯ እስኪመለስ ድርሻችንን እንወጣ።
👉ሀገር መውደዳችን ከልብ ከሆነ መስዋዕት ለመሆን አናመንታ።
👉ማኅበረሰባዊ ትሥሥርና ትብብር ለዜጎች እና ለሀገር ደኅንነት ወሳኝ ናቸው። ማኅበረሰባዊ ትሥሥር ስለሌሎች እንድናስብ፣ ስለሌሎች እንድንሠራ እና ስለ ሌሎች ዋጋ እንድንከፍል ያደርገናል። ራሳችንን በሌሎች ጫማ ላይ አቁመን እንድናይ ያስችለናል።
👉የሁላችንም ሰላም፣ የሁላችንም ደኅንነት እና የሁላችንም ጥቅም ካልተከበረ በቀር የግላችንን ብቻ ልናስከብር እንደማንችል ያስገነዝበናል። ስለዚህም ማኅበራዊ ግዴታን እንደ ዜግነት ግዴታ ወስደን እንድንሠራ ያደርገናል።
👉ምርጫ ማኅበራዊና ዜግነታዊ ግዴታዎችን ከምንወጣባቸው የዴሞክራሲ መገንቢያ መሳሪያዎች መካከል ዋነኛው ነው። ያለ ሕዝብ ተሳትፎ ዴሞክራሲ አይሳካም።
👉ያለ ምርጫም የሕዝብ ተሳትፎ ምሉዕ አይሆንም። የዴሞክራሲያችን መሰረት ጥንካሬው የሚለካው በተሳትፏችን መጠን ነው።
👉የዘንድሮ ሀገራዊ ምርጫ ሀገረ-መንግሥታዊ ሥርዓታችን የሚጠነክርበት መሰረት ነው።
👉የዴሞክራሲ ልምምዳችን አንድ ደረጃ ከፍ የሚልበት፤ የቀጣይ ዓመታት የሀገራችንን ዕጣ-ፈንታ የምንበይንበት፤ ከምንም በላይ ብዝሃ-ድምጽ የሚሰማበት የሕግ መወሰኛ ምክርቤት የምንመ ሰርትበት ወሳኝ አጋጣሚ ነው።
👉በመሆኑም በዓሉን ስናከብር ዜግነታዊ ግዴታችንን ለመወጣት ብቻ ሳይሆን በካርዳችን ዴሞክራሲያዊ መብታችንን ለማረጋገጥ እየተዘጋጀን እንዲሆን ጥሪዬን አቀርባለሁ።
Sponsored by
Surafel
24 days ago
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ለዒድ አል አድሐ (ዐረፋ) በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለ1447ኛው የዒድ አል አድሐ (ዐረፋ) በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ያስተላለፉት መልዕክት ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ቀርቧል፡-
እንኳን ለ1447ኛው የዒድ አል አድሐ በዓል አደረሰን፣ አደረሳችሁ!
ስለዒድ አል-አድሐ “ዐረፋ” በዓል ስናስብ ሦስት ነገሮች ቀድመው ይታወሱናል። መስዕዋትነት፣ መታዘዝ እና መተጋገዝ። አባት ልጁን ለመስዕዋት ያቀረበበት፤ ልጅ የአባቱን ትዕዛዝ የፈጸመበት፤ ሙስሊሞች የመተጋገዝን እሴት ለዓለም የገለጡበት በዓል ስለሆነ “ዐረፋ” በሕዝበ-ሙስሊሙ ዘንድ ትልቅ ትርጉም አለው።
እስማኤል ለነብዩ ኢብራሂም የመጀመሪያ እና ተወዳጅ ልጃቸው ነው። አላህ (ሱ.ወ.) ይሄን ተወዳጅና የመጀመሪያ ልጅ እንዲሠዉለት ሲጠይቃቸው ታዘዙ እንጂ ወደኋላ አላሉም። ለመታዘዝ የሞከሩት ነገሩ ቀላል ሆኖ አይደለም። ልጅን ያህል ነገር መስዕዋት ማድረግ ምኑ ይቀላል? የአባትነት ስሜት ይተናነቃል። የሰይጣን ሹክሹክታ ይፈታተናል። የቤተዘመድን ወቀሳ እና የጎረቤትን አስተያየት መቋቋምም ይከብዳል። ነብዩ ኢብራሒም፥ በዚህ ሁሉ አጣብቂኝ ውስጥ አንድ ሐቅ ተገልጦላቸዋል። ከራስ ስሜት፣ ከሰው ሐሜት እና ከወዳጅ ፍላጎት የሚልቅ ታላቅ ዓላማ እንዳለ አምነዋል። ስለዚህም በፈተና ውስጥ ጸንተው ቆሙ፤ ቆራጥነታቸውም በተግባር ታየ።
ሀገር የምትገነባው ከራስ ጥቅም በላይ በሚያስቡ እና ከግላዊ ፍላጎታቸው በላይ ለመፈጸም በቆረጡ ዜጎች ነው። የሚወዱትን ነገር እንኳን ሳይቀር ለመሠዋት ዝግጁ የሆኑ ዜጎች ሲበዙላት ሀገር ትበረታለች። እስማኤላቸውን ለመስጠት የማያመነቱ ዜጎች የሞሉባት ሀገር ጽኑ ናት።
የለመድናቸው፣ የምንወዳቸው፣ የራሳችን ገንዘብ ያደረግናቸው ብዙ ነገሮች ይኖራሉ። ከእነዚህ የሚበልጥ ዓላማ ግን አለ፤ እሱም “ሀገርነት እና ሉአላዊነት” ይሰኛል። ሀገርነት የሚገነባው ከመውሰድ ይልቅ በመስጠት ነው። ሉአላዊነት የሚጸናው በፈተና ሳይወድቁ በመቆም፤ በወጀብ ሳይናወጡ መጓዝ በመቻል ነው።
የእውነት ኢትዮጵያ ሲያልፍላት ማየት የምንሻ ከሆነ ምኞታችን በተግባር ይገለጥ። የሀገር ኩስመና ካሳሰበን ለግዝፈቷ እንድከም። ያጎበጣትን የድህነት ቋጥኝ ለመሸከም ትከሻችንን እናመቻች። ጎተራዋ እንዲሞላ እጃችን አፈር ይንካ። የጠየመ ገጽዋ እንዲፈካ በሥራ ሌት-ተቀን እንሰለፍ። የተቀማ ክብሯ እስኪመለስ ድርሻችንን እንወጣ። ሀገር መውደዳችን ከልብ ከሆነ መስዕዋት ለመሆን አናመንታ።
የዐረፋ በዓል የመታዘዝና የመስዕዋት ብቻ ሳይሆን የመደጋገፍና የመተጋገዝ በዓል ጭምር ነው። በዐረፋ ከሚከናወነው እርድ አንድ ሦስተኛው ለምስኪኖች እንዲሰጥ የእስልምና አስተምህሮ ያዛል። በዐረፋ ሕዝበ-ሙስሊሙ ደስታና ሐዘኑን እየተጋራ በዓሉን ያከብራል። የዐረፋ እለት አንድም ሰው ተከፍቶ አያሳልፍም፤ በዐረፋ ሰሞን ማንም ሰው ተርቦና ተጠምቶ አያድርም። በዓሉ ትርጉም የሚሰጠው ሕዝበ-ሙስሊሙ ያለውን ተካፍሎ ሲያከብረው ነው። ሰዎች አስቸጋሪ ሁኔታን የሚሻገሩበት መፍትሄው መተሳሰብና መተጋገዝ እንደሆነ ከዐረፋ እንማራለን። ሀገርም ከፈተናዎችዋ በላይ እንድትሆን እኒህ እሴቶች ወሳኝ ናቸው።
ዐረፋ ማኅበረሰባዊ በዓል የሚባለው ለዚህ ነው። ሰዎች በግላቸው የሚያከብሩት አይደለም። ቤተሰቡ፣ ጎረቤቱ፣ ሠፈሩ፣ ከተማው የሚያከብረው በዓል ነው። ያላቸውና የሌላቸው፤ የሚችሉና የማይችሉ፤ ታላላቆችና ታናናሾች፤ ባለ ሥልጣናትና ተራ ዜጎች፣ በአንድነት የሚያከብሩት በዓል ነው። ሰው የሚኖረው በቤቱ ውስጥ አይደለም። በማኅበረሰቡ ውስጥ ነው።
ማኅበረሰባዊ ትሥሥርና ትብብር ለዜጎች እና ለሀገር ደኅንነት ወሳኝ ናቸው። ማኅበረሰባዊ ትሥሥር ስለሌሎች እንድናስብ፣ ስለሌሎች እንድንሠራ እና ስለ ሌሎች ዋጋ እንድንከፍል ያደርገናል። ራሳችንን በሌሎች ጫማ ላይ አቁመን እንድናይ ያስችለናል። የሁላችንም ሰላም፣ የሁላችንም ደኅንነት እና የሁላችንም ጥቅም ካልተከበረ በቀር የግላችንን ብቻ ልናስከብር እንደማንችል ያስገነዝበናል። ስለዚህም ማኅበራዊ ግዴታን እንደ ዜግነት ግዴታ ወስደን እንድንሠራ ያደርገናል።
ምርጫ ማኅበራዊና ዜግነታዊ ግዴታዎችን ከምንወጣባቸው የዴሞክራሲ መገንቢያ መሳሪያዎች መካከል ዋነኛው ነው። ያለ ሕዝብ ተሳትፎ ዴሞክራሲ አይሳካም። ያለ ምርጫም የሕዝብ ተሳትፎ ምሉዕ አይሆንም። የዴሞክራሲያችን መሰረት ጥንካሬው የሚለካው በተሳትፎአችን መጠን ነው።
የዘንድሮ ሀገራዊ ምርጫ ሀገረ-መንግሥታዊ ሥርዓታችን የሚጠነክርበት መሰረት ነው። የዴሞክራሲ ልምምዳችን አንድ ደረጃ ከፍ የሚልበት፤ የቀጣይ ዓመታት የሀገራችንን እጣ-ፈንታ የምንበይንበት፤ ከምንም በላይ ብዝሃ-ድምጽ የሚሰማበት የሕግ መወሰኛ ምክርቤት የምንመሰርትበት ወሳኝ አጋጣሚ ነው። በመሆኑም በዓሉን ስናከብር ዜግነታዊ ግዴታችንን ለመወጣት ብቻ ሳይሆን በካርዳችን ዴሞክራሲያዊ መብታችንን ለማረጋገጥ እየተዘጋጀን እንዲሆን ጥሪዬን አቀርባለሁ።
በድጋሚ መልካም የዐረፋ በዓል እንዲሆን እመኛለሁ!
ዒድ ሙባረክ!!
ኢትዮጵያ በልጆቿ ጥረት ታፍራና ተከብራ ለዘላለም ትኑር!!
ፈጣሪ ኢትዮጵያና ሕዝቦቿን ይባርክ!
ግንቦት 18፣ 2018 ዓ.ም
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለ1447ኛው የዒድ አል አድሐ (ዐረፋ) በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ያስተላለፉት መልዕክት ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ቀርቧል፡-
እንኳን ለ1447ኛው የዒድ አል አድሐ በዓል አደረሰን፣ አደረሳችሁ!
ስለዒድ አል-አድሐ “ዐረፋ” በዓል ስናስብ ሦስት ነገሮች ቀድመው ይታወሱናል። መስዕዋትነት፣ መታዘዝ እና መተጋገዝ። አባት ልጁን ለመስዕዋት ያቀረበበት፤ ልጅ የአባቱን ትዕዛዝ የፈጸመበት፤ ሙስሊሞች የመተጋገዝን እሴት ለዓለም የገለጡበት በዓል ስለሆነ “ዐረፋ” በሕዝበ-ሙስሊሙ ዘንድ ትልቅ ትርጉም አለው።
እስማኤል ለነብዩ ኢብራሂም የመጀመሪያ እና ተወዳጅ ልጃቸው ነው። አላህ (ሱ.ወ.) ይሄን ተወዳጅና የመጀመሪያ ልጅ እንዲሠዉለት ሲጠይቃቸው ታዘዙ እንጂ ወደኋላ አላሉም። ለመታዘዝ የሞከሩት ነገሩ ቀላል ሆኖ አይደለም። ልጅን ያህል ነገር መስዕዋት ማድረግ ምኑ ይቀላል? የአባትነት ስሜት ይተናነቃል። የሰይጣን ሹክሹክታ ይፈታተናል። የቤተዘመድን ወቀሳ እና የጎረቤትን አስተያየት መቋቋምም ይከብዳል። ነብዩ ኢብራሒም፥ በዚህ ሁሉ አጣብቂኝ ውስጥ አንድ ሐቅ ተገልጦላቸዋል። ከራስ ስሜት፣ ከሰው ሐሜት እና ከወዳጅ ፍላጎት የሚልቅ ታላቅ ዓላማ እንዳለ አምነዋል። ስለዚህም በፈተና ውስጥ ጸንተው ቆሙ፤ ቆራጥነታቸውም በተግባር ታየ።
ሀገር የምትገነባው ከራስ ጥቅም በላይ በሚያስቡ እና ከግላዊ ፍላጎታቸው በላይ ለመፈጸም በቆረጡ ዜጎች ነው። የሚወዱትን ነገር እንኳን ሳይቀር ለመሠዋት ዝግጁ የሆኑ ዜጎች ሲበዙላት ሀገር ትበረታለች። እስማኤላቸውን ለመስጠት የማያመነቱ ዜጎች የሞሉባት ሀገር ጽኑ ናት።
የለመድናቸው፣ የምንወዳቸው፣ የራሳችን ገንዘብ ያደረግናቸው ብዙ ነገሮች ይኖራሉ። ከእነዚህ የሚበልጥ ዓላማ ግን አለ፤ እሱም “ሀገርነት እና ሉአላዊነት” ይሰኛል። ሀገርነት የሚገነባው ከመውሰድ ይልቅ በመስጠት ነው። ሉአላዊነት የሚጸናው በፈተና ሳይወድቁ በመቆም፤ በወጀብ ሳይናወጡ መጓዝ በመቻል ነው።
የእውነት ኢትዮጵያ ሲያልፍላት ማየት የምንሻ ከሆነ ምኞታችን በተግባር ይገለጥ። የሀገር ኩስመና ካሳሰበን ለግዝፈቷ እንድከም። ያጎበጣትን የድህነት ቋጥኝ ለመሸከም ትከሻችንን እናመቻች። ጎተራዋ እንዲሞላ እጃችን አፈር ይንካ። የጠየመ ገጽዋ እንዲፈካ በሥራ ሌት-ተቀን እንሰለፍ። የተቀማ ክብሯ እስኪመለስ ድርሻችንን እንወጣ። ሀገር መውደዳችን ከልብ ከሆነ መስዕዋት ለመሆን አናመንታ።
የዐረፋ በዓል የመታዘዝና የመስዕዋት ብቻ ሳይሆን የመደጋገፍና የመተጋገዝ በዓል ጭምር ነው። በዐረፋ ከሚከናወነው እርድ አንድ ሦስተኛው ለምስኪኖች እንዲሰጥ የእስልምና አስተምህሮ ያዛል። በዐረፋ ሕዝበ-ሙስሊሙ ደስታና ሐዘኑን እየተጋራ በዓሉን ያከብራል። የዐረፋ እለት አንድም ሰው ተከፍቶ አያሳልፍም፤ በዐረፋ ሰሞን ማንም ሰው ተርቦና ተጠምቶ አያድርም። በዓሉ ትርጉም የሚሰጠው ሕዝበ-ሙስሊሙ ያለውን ተካፍሎ ሲያከብረው ነው። ሰዎች አስቸጋሪ ሁኔታን የሚሻገሩበት መፍትሄው መተሳሰብና መተጋገዝ እንደሆነ ከዐረፋ እንማራለን። ሀገርም ከፈተናዎችዋ በላይ እንድትሆን እኒህ እሴቶች ወሳኝ ናቸው።
ዐረፋ ማኅበረሰባዊ በዓል የሚባለው ለዚህ ነው። ሰዎች በግላቸው የሚያከብሩት አይደለም። ቤተሰቡ፣ ጎረቤቱ፣ ሠፈሩ፣ ከተማው የሚያከብረው በዓል ነው። ያላቸውና የሌላቸው፤ የሚችሉና የማይችሉ፤ ታላላቆችና ታናናሾች፤ ባለ ሥልጣናትና ተራ ዜጎች፣ በአንድነት የሚያከብሩት በዓል ነው። ሰው የሚኖረው በቤቱ ውስጥ አይደለም። በማኅበረሰቡ ውስጥ ነው።
ማኅበረሰባዊ ትሥሥርና ትብብር ለዜጎች እና ለሀገር ደኅንነት ወሳኝ ናቸው። ማኅበረሰባዊ ትሥሥር ስለሌሎች እንድናስብ፣ ስለሌሎች እንድንሠራ እና ስለ ሌሎች ዋጋ እንድንከፍል ያደርገናል። ራሳችንን በሌሎች ጫማ ላይ አቁመን እንድናይ ያስችለናል። የሁላችንም ሰላም፣ የሁላችንም ደኅንነት እና የሁላችንም ጥቅም ካልተከበረ በቀር የግላችንን ብቻ ልናስከብር እንደማንችል ያስገነዝበናል። ስለዚህም ማኅበራዊ ግዴታን እንደ ዜግነት ግዴታ ወስደን እንድንሠራ ያደርገናል።
ምርጫ ማኅበራዊና ዜግነታዊ ግዴታዎችን ከምንወጣባቸው የዴሞክራሲ መገንቢያ መሳሪያዎች መካከል ዋነኛው ነው። ያለ ሕዝብ ተሳትፎ ዴሞክራሲ አይሳካም። ያለ ምርጫም የሕዝብ ተሳትፎ ምሉዕ አይሆንም። የዴሞክራሲያችን መሰረት ጥንካሬው የሚለካው በተሳትፎአችን መጠን ነው።
የዘንድሮ ሀገራዊ ምርጫ ሀገረ-መንግሥታዊ ሥርዓታችን የሚጠነክርበት መሰረት ነው። የዴሞክራሲ ልምምዳችን አንድ ደረጃ ከፍ የሚልበት፤ የቀጣይ ዓመታት የሀገራችንን እጣ-ፈንታ የምንበይንበት፤ ከምንም በላይ ብዝሃ-ድምጽ የሚሰማበት የሕግ መወሰኛ ምክርቤት የምንመሰርትበት ወሳኝ አጋጣሚ ነው። በመሆኑም በዓሉን ስናከብር ዜግነታዊ ግዴታችንን ለመወጣት ብቻ ሳይሆን በካርዳችን ዴሞክራሲያዊ መብታችንን ለማረጋገጥ እየተዘጋጀን እንዲሆን ጥሪዬን አቀርባለሁ።
በድጋሚ መልካም የዐረፋ በዓል እንዲሆን እመኛለሁ!
ዒድ ሙባረክ!!
ኢትዮጵያ በልጆቿ ጥረት ታፍራና ተከብራ ለዘላለም ትኑር!!
ፈጣሪ ኢትዮጵያና ሕዝቦቿን ይባርክ!
ግንቦት 18፣ 2018 ዓ.ም
25 days ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) የኢትዮጵያ መንግስት ለሀገር በቀል ባለሀብቶች ብቻ ተከልሎ የቆየውን ቁልፍ የሎጂስቲክስ ዘርፍ ሙሉ በሙሉ ለውጭ ባለሀብቶች ክፍት ለማድረግ የሚያስችል አዲስ መመሪያ አዘጋጅቷል። ይህ የቴሌኮም እና የፋይናንስ ዘርፎችን ፈለግ የተከተለው ውሳኔ፣ በሀገር ውስጥ የሎጂስቲክስ አቅራቢዎች ዘንድ ከፍተኛ ተቃውሞ እና ስጋት ፈጥሯል።
ትክክለኛ የትግበራ ቀኑ ባይገለጽም፣ አዲሱ መመሪያ ከቀጣዩ በጀት ዓመት መጀመሪያ አንስቶ ተግባራዊ ሊደረግ እንደሚችል ጉዳዩን በቅርበት የሚያውቁ ምንጮች ለ'ካፒታል' ጋዜጣ ገልጸዋል።
በኢትዮጵያ የሚንቀሳቀሱ የውጭ ባለሀብቶች የሎጂስቲክስ ዘርፉ ለስራቸው ትልቅ ማነቆ መሆኑን በተደጋጋሚ ሲያነሱ ቆይተዋል። ይህንንም ተከትሎ የተለያዩ ሀገራት እና የጥቅም ቡድኖች መንግስት ዘርፉን ክፍት እንዲያደርግ ከፍተኛ ግፊት ሲያደርጉ መቆየታቸው ይታወቃል።
ይሁን እንጂ የሀገር ውስጥ የሎጂስቲክስ ኦፕሬተሮች ይህን የመንግስት ውሳኔ አጥብቀው ይቃወማሉ። አቅራቢዎቹ ዘርፉ ለሀገሪቱ ኢኮኖሚ ማነቆ መሆኑን ቢያምኑም፣ መንግስት የዘርፉን እድገት በተመለከተ በቂ ግንዛቤ እና ትኩረት አለመስጠቱን ይወቅሳሉ። በተለይም የፋይናንስ እና የመድን አቅርቦት እጥረት፣ እንዲሁም ለኢንቨስትመንት የሚሆን መሬት አለማግኘት ለዘርፉ እድገት ትልቁን እንቅፋት እንደፈጠረ ይሞግታሉ።
የኢትዮጵያ የጭነት አስተላላፊዎች እና የመርከብ ወኪሎች ማህበር ፕሬዝዳንት እና የኮስሞስ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ዳዊት ውቤሸት፣ የገንዘብ ሚኒስትሩ አህመድ ሺዴ ዘርፉን ክፍት ለማድረግ መወሰኑን ማሳወቃቸውን አረጋግጠዋል። አቶ ዳዊት በወቅቱ ለሚኒስትሩ፣ "ዘርፉን ክፍት በማድረግ ሀገሪቱ የምታገኘው ተጨባጭ ጥቅም ምንድን ነው?" የሚል ጥያቄ ማቅረባቸውንም አስታውሰዋል።
በዘርፉ ላይ ጥልቅ እውቀት ያላቸው ባለሙያዎች፣ ኢትዮጵያ በዓመት ከ300,000 የማይበልጡ ኮንቴይነሮችን እንደምታስተናግድ ይገልጻሉ፤ ይህ መጠን ደግሞ በአንድ ትልቅ የቻይና የሎጂስቲክስ ኩባንያ በቀላሉ ሊሸፈን የሚችል ነው። በዚህም ምክንያት ትላልቅ ዓለም አቀፍ ኩባንያዎች ወደ ኢትዮጵያ ለመግባት ያን ያህል ፍላጎት ላይኖራቸው እንደሚችል ይገመታል።
የሀገር ውስጥ ኦፕሬተሮች፣ መንግስት እንደ ባንክ እና ቴሌኮም ዘርፍ ሁሉ የሎጂስቲክስ ዘርፉን አስቀድሞ ከለላ ሰጥቶ ማሳደግ ሲገባው፣ በቀጥታ ለውጭ ኩባንያዎች ክፍት ማድረጉ የሀገር ውስጥ ተቋማት በሞኖፖሊዎች እንዲዋጡ ያደርጋል የሚል ስጋት አላቸው።
አንዳንድ ታዛቢዎች ይህ የመንግስት ውሳኔ፣ ኢትዮጵያ የዓለም ንግድ ድርጅትን ለመቀላቀል ካላት ፍላጎት ወይም የሎጂስቲክስ ኩባንያዎቻቸው ኢትዮጵያ ውስጥ መግባት ከሚፈልጉ የውጭ መንግስታት ጋር ከተገባ የፖለቲካ ቃል ኪዳን የመነጨ ሊሆን እንደሚችል ይገምታሉ።
ከሶስት ሳምንታት በፊት የወጣው የአሜሪካ የንግድ ተወካይ ጽህፈት ቤት ሪፖርት እንዳመለከተው፣ በኢትዮጵያ ያለው የሎጂስቲክስ ወጪ ከጠቅላላው የምርት ዋጋ ከ22 እስከ 27 በመቶውን ይይዛል። ይህ ብቻ ሳይሆን፣ የጭነት እና የማጓጓዣ ወጪው ከጎረቤት ሀገራት ጋር ሲነጻጸር በ60 በመቶ ብልጫ አለው።
መንግስት ቀደም ሲል የኢትዮጵያ ባህር ትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ብቻውን ይዞት የነበረውን የብዝሃ-ሞዳል ትራንስፖርት ሞኖፖሊ በማስቀረት ስድስት ተጨማሪ ኦፕሬተሮችን ፈቅዷል። ከዚህም ባሻገር የውጭ ኩባንያዎች እስከ 49 በመቶ ድርሻ እንዲኖራቸው መፍቀዱ ይታወሳል።
አሁን ደግሞ የደረቅ ወደቦችን፣ የጭነት ማስተላለፍ እና የሎጂስቲክስ አገልግሎቶችን ጨምሮ ቁልፍ የሎጂስቲክስ ንዑስ ዘርፎችን ሙሉ በሙሉ ክፍት ለማድረግ የሚያስችለውን የህግ ማዕቀፍ እስከ መጪው ታህሳስ ወር መጨረሻ እንደሚያጠናቅቅ መንግስት አረጋግጧል።
ትክክለኛ የትግበራ ቀኑ ባይገለጽም፣ አዲሱ መመሪያ ከቀጣዩ በጀት ዓመት መጀመሪያ አንስቶ ተግባራዊ ሊደረግ እንደሚችል ጉዳዩን በቅርበት የሚያውቁ ምንጮች ለ'ካፒታል' ጋዜጣ ገልጸዋል።
በኢትዮጵያ የሚንቀሳቀሱ የውጭ ባለሀብቶች የሎጂስቲክስ ዘርፉ ለስራቸው ትልቅ ማነቆ መሆኑን በተደጋጋሚ ሲያነሱ ቆይተዋል። ይህንንም ተከትሎ የተለያዩ ሀገራት እና የጥቅም ቡድኖች መንግስት ዘርፉን ክፍት እንዲያደርግ ከፍተኛ ግፊት ሲያደርጉ መቆየታቸው ይታወቃል።
ይሁን እንጂ የሀገር ውስጥ የሎጂስቲክስ ኦፕሬተሮች ይህን የመንግስት ውሳኔ አጥብቀው ይቃወማሉ። አቅራቢዎቹ ዘርፉ ለሀገሪቱ ኢኮኖሚ ማነቆ መሆኑን ቢያምኑም፣ መንግስት የዘርፉን እድገት በተመለከተ በቂ ግንዛቤ እና ትኩረት አለመስጠቱን ይወቅሳሉ። በተለይም የፋይናንስ እና የመድን አቅርቦት እጥረት፣ እንዲሁም ለኢንቨስትመንት የሚሆን መሬት አለማግኘት ለዘርፉ እድገት ትልቁን እንቅፋት እንደፈጠረ ይሞግታሉ።
የኢትዮጵያ የጭነት አስተላላፊዎች እና የመርከብ ወኪሎች ማህበር ፕሬዝዳንት እና የኮስሞስ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ዳዊት ውቤሸት፣ የገንዘብ ሚኒስትሩ አህመድ ሺዴ ዘርፉን ክፍት ለማድረግ መወሰኑን ማሳወቃቸውን አረጋግጠዋል። አቶ ዳዊት በወቅቱ ለሚኒስትሩ፣ "ዘርፉን ክፍት በማድረግ ሀገሪቱ የምታገኘው ተጨባጭ ጥቅም ምንድን ነው?" የሚል ጥያቄ ማቅረባቸውንም አስታውሰዋል።
በዘርፉ ላይ ጥልቅ እውቀት ያላቸው ባለሙያዎች፣ ኢትዮጵያ በዓመት ከ300,000 የማይበልጡ ኮንቴይነሮችን እንደምታስተናግድ ይገልጻሉ፤ ይህ መጠን ደግሞ በአንድ ትልቅ የቻይና የሎጂስቲክስ ኩባንያ በቀላሉ ሊሸፈን የሚችል ነው። በዚህም ምክንያት ትላልቅ ዓለም አቀፍ ኩባንያዎች ወደ ኢትዮጵያ ለመግባት ያን ያህል ፍላጎት ላይኖራቸው እንደሚችል ይገመታል።
የሀገር ውስጥ ኦፕሬተሮች፣ መንግስት እንደ ባንክ እና ቴሌኮም ዘርፍ ሁሉ የሎጂስቲክስ ዘርፉን አስቀድሞ ከለላ ሰጥቶ ማሳደግ ሲገባው፣ በቀጥታ ለውጭ ኩባንያዎች ክፍት ማድረጉ የሀገር ውስጥ ተቋማት በሞኖፖሊዎች እንዲዋጡ ያደርጋል የሚል ስጋት አላቸው።
አንዳንድ ታዛቢዎች ይህ የመንግስት ውሳኔ፣ ኢትዮጵያ የዓለም ንግድ ድርጅትን ለመቀላቀል ካላት ፍላጎት ወይም የሎጂስቲክስ ኩባንያዎቻቸው ኢትዮጵያ ውስጥ መግባት ከሚፈልጉ የውጭ መንግስታት ጋር ከተገባ የፖለቲካ ቃል ኪዳን የመነጨ ሊሆን እንደሚችል ይገምታሉ።
ከሶስት ሳምንታት በፊት የወጣው የአሜሪካ የንግድ ተወካይ ጽህፈት ቤት ሪፖርት እንዳመለከተው፣ በኢትዮጵያ ያለው የሎጂስቲክስ ወጪ ከጠቅላላው የምርት ዋጋ ከ22 እስከ 27 በመቶውን ይይዛል። ይህ ብቻ ሳይሆን፣ የጭነት እና የማጓጓዣ ወጪው ከጎረቤት ሀገራት ጋር ሲነጻጸር በ60 በመቶ ብልጫ አለው።
መንግስት ቀደም ሲል የኢትዮጵያ ባህር ትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ብቻውን ይዞት የነበረውን የብዝሃ-ሞዳል ትራንስፖርት ሞኖፖሊ በማስቀረት ስድስት ተጨማሪ ኦፕሬተሮችን ፈቅዷል። ከዚህም ባሻገር የውጭ ኩባንያዎች እስከ 49 በመቶ ድርሻ እንዲኖራቸው መፍቀዱ ይታወሳል።
አሁን ደግሞ የደረቅ ወደቦችን፣ የጭነት ማስተላለፍ እና የሎጂስቲክስ አገልግሎቶችን ጨምሮ ቁልፍ የሎጂስቲክስ ንዑስ ዘርፎችን ሙሉ በሙሉ ክፍት ለማድረግ የሚያስችለውን የህግ ማዕቀፍ እስከ መጪው ታህሳስ ወር መጨረሻ እንደሚያጠናቅቅ መንግስት አረጋግጧል።
29 days ago
የሚዛን ግብርና ቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኮሌጅ ለማዘመን የ700 ሚሊዮን ብር የልማት ፕሮጀክት ይፋ ሆነ
#fasfmereja I የሚዛን ግብርና ቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኮሌጅን በ700 ሚሊዮን ብር ወጪ በከፍተኛ ደረጃ ለማዘመን መታቀዱ ተገለጸ። የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር፣ የግብርና ሚኒስቴር እና ግሪን ቪው አሊያንስ ከተባለ ሀገር በቀል ግብረ-ሰናይ ድርጅት ጋር በመተባበር በተዘጋጀ መድረክ ላይ የመንግስት ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች፣ የሀገር ሽማግሌዎች፣ ጋዜጠኞች፣ ታዋቂ አርቲስቶችና የማህበራዊ ሚዲያ ተጽዕኖ ፈጣሪዎች ተገኝተዋል።
መድረኩን በንግግር የከፈቱት የቤንች ሸኮ ዞን አስተዳደር ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ እሸቱ ሻምበል፣ ዞኑ በውብ ተፈጥሮ፣ በብዝሃ ባህልና በህብረ ብሔራዊነቱ የሚታወቅ የኢንቨስትመንት ኮሪደር መሆኑን ገልጸዋል። አካባቢው የቡና፣ የቅመማ ቅመም፣ የማር፣ የፍራፍሬና የወርቅ ማዕድን መገኛ መሆኑን የጠቀሱት ኃላፊው፣ የኮሌጁ መዘመን ለቀጣናው የግብርና ልማትና ኢንቨስትመንት ትልቅ አቅም እንደሚፈጥር አመልክተዋል።
የኮሌጁ ዲን አቶ ካሳሁን ናይክ የኮሌጁን ታሪክና ይፋ የተደረጉትን የ700 ሚሊዮን ብር የልማት ፕሮጀክቶች ዝርዝር ማብራሪያ ለተሳታፊዎች አቅርበዋል። ኮሌጁ በ1995 ዓ.ም የተመሰረተና የ23 ዓመት ዕድሜ ያለው አንጋፋ ተቋም ሲሆን፣ በሀገሪቱ ካሉ 5 ቀዳሚ የግብርና ኮሌጆች አንዱ መሆኑን ዲኑ አስታውቀዋል። ተቋሙ እስካሁን ከ7,000 በላይ የግብርና ልማት ሰራተኞችን (DAs) አሰልጥኖ ያስመረቀ ሲሆን፣ በአሁኑ ወቅት በዕፅዋት ሳይንስ፣ በተፈጥሮ ሀብት ጥበቃ እና በእንሰሳት ሳይንስ ስልጠና እየሰጠ ይገኛል። በቀጣይም የእንስሳት ጤና ህክምና ትምህርት ለመጀመር በዝግጅት ላይ መሆኑ ተገልጿል።
ኮሌጁ የስልጠና ጥራትን ከማሻሻል ባለፈ በራሱ አቅም ገቢ የሚያስገቡ የኢንቨስትመንት ስራዎችን በስፋት ማከናወን መጀመሩ ተገልጿል። በዚህም መሰረት ከ52 በላይ የወተት ላሞችን ለማርባት የሚያስችል ዘመናዊ ማዕከል እየተገነባ ሲሆን፣ በአሁኑ ወቅት ከ25 በላይ የሚሆኑት ምርት መስጠት ጀምረዋል። ከዚህ በተጨማሪም ዘመናዊ የወተት ማቀነባበሪያ ስራ ድርጅት በሂደት ላይ ይገኛል። በዶሮ እርባታ ዘርፍም በአሁኑ ወቅት 9,000 የዶሮ ዝርያዎች ያሉት ሲሆን፣ ከዚህ ዘርፍ ከ1.2 ሚሊዮን እስከ 19 ሚሊዮን ብር ገቢ ለማግኘት ታቅዷል። የዶሮ ስጋ እና የወተት ምርቶችን በቀጥታ ለተጠቃሚው ለማቅረብ የሚያስችል ሱፐርማርኬትም እየተገነባ ሲሆን፣ በንብ እርባታው በኩል ከ300 በላይ ዘመናዊ የንብ ቀፎዎችን በመጠቀም የማር ምርት ስራ በስፋት እየተከናወነ ነው።
የኮሌጁን ቀጣይ ስትራቴጂካዊ ጉዞ ለማሳካት ከተመደበው የ700 ሚሊዮን ብር በጀት ውስጥ በርካታ የመሠረተ ልማት ግንባታዎች እየተከናወኑ ይገኛሉ።
ከእነዚህም መካከል የቡና እና ሻይ ስልጠና የላቦራቶሪ ግንባታ፣ የሴት ተማሪዎች ማደሪያ (ዶርሚተሪ)፣ ዘመናዊ ኩሽና፣ የኮሌጁ ዋና መግቢያ በር እና የውስጥ ለውስጥ አስፋልት መንገድ ማስተካከያ ስራዎች ይጠቀሳሉ። በተጨማሪም ለኮሌጁና ለከተማው ማህበረሰብ የሚያገለግል ዘመናዊ ትልቅ የመሰብሰቢያ አዳራሽ እና ንፁህ ውሃ ለማቅረብ የሚያስችል ጥልቅ የውሃ ጉድጓድ ቁፋሮ ስራዎች በመከናወን ላይ መሆናቸው ታውቋል።
የ"ግሪን ቪው አሊያንስ" መስራችና አምባሳደር ሚካኤል ነጋሳ በበኩላቸው፣ ድርጅታቸው በሀገራዊው የአረንጓዴ አሻራ ልማትና በአካባቢ ጥበቃ ላይ በንቃት መሳተፉን አስታውሰዋል። ባለፉት 7 ዓመታት በመንግስት አነሳሽነት 42.5 ሚሊዮን ችግኞች መተከላቸውንና ይህም የሀገሪቱን የደን ሽፋን ወደ 27.5 በመቶ ማሳደጉን ጠቅሰው፣ ይህ የኮሌጁ የማዘመን ጉዞም ለዚሁ አረንጓዴ ልማትና ለአርሶ አደሩ ምርታማነት ማደግ ትልቅ አስተዋፅኦ እንዳለው ገልጸዋል።
#fasfmereja I የሚዛን ግብርና ቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኮሌጅን በ700 ሚሊዮን ብር ወጪ በከፍተኛ ደረጃ ለማዘመን መታቀዱ ተገለጸ። የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር፣ የግብርና ሚኒስቴር እና ግሪን ቪው አሊያንስ ከተባለ ሀገር በቀል ግብረ-ሰናይ ድርጅት ጋር በመተባበር በተዘጋጀ መድረክ ላይ የመንግስት ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች፣ የሀገር ሽማግሌዎች፣ ጋዜጠኞች፣ ታዋቂ አርቲስቶችና የማህበራዊ ሚዲያ ተጽዕኖ ፈጣሪዎች ተገኝተዋል።
መድረኩን በንግግር የከፈቱት የቤንች ሸኮ ዞን አስተዳደር ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ እሸቱ ሻምበል፣ ዞኑ በውብ ተፈጥሮ፣ በብዝሃ ባህልና በህብረ ብሔራዊነቱ የሚታወቅ የኢንቨስትመንት ኮሪደር መሆኑን ገልጸዋል። አካባቢው የቡና፣ የቅመማ ቅመም፣ የማር፣ የፍራፍሬና የወርቅ ማዕድን መገኛ መሆኑን የጠቀሱት ኃላፊው፣ የኮሌጁ መዘመን ለቀጣናው የግብርና ልማትና ኢንቨስትመንት ትልቅ አቅም እንደሚፈጥር አመልክተዋል።
የኮሌጁ ዲን አቶ ካሳሁን ናይክ የኮሌጁን ታሪክና ይፋ የተደረጉትን የ700 ሚሊዮን ብር የልማት ፕሮጀክቶች ዝርዝር ማብራሪያ ለተሳታፊዎች አቅርበዋል። ኮሌጁ በ1995 ዓ.ም የተመሰረተና የ23 ዓመት ዕድሜ ያለው አንጋፋ ተቋም ሲሆን፣ በሀገሪቱ ካሉ 5 ቀዳሚ የግብርና ኮሌጆች አንዱ መሆኑን ዲኑ አስታውቀዋል። ተቋሙ እስካሁን ከ7,000 በላይ የግብርና ልማት ሰራተኞችን (DAs) አሰልጥኖ ያስመረቀ ሲሆን፣ በአሁኑ ወቅት በዕፅዋት ሳይንስ፣ በተፈጥሮ ሀብት ጥበቃ እና በእንሰሳት ሳይንስ ስልጠና እየሰጠ ይገኛል። በቀጣይም የእንስሳት ጤና ህክምና ትምህርት ለመጀመር በዝግጅት ላይ መሆኑ ተገልጿል።
ኮሌጁ የስልጠና ጥራትን ከማሻሻል ባለፈ በራሱ አቅም ገቢ የሚያስገቡ የኢንቨስትመንት ስራዎችን በስፋት ማከናወን መጀመሩ ተገልጿል። በዚህም መሰረት ከ52 በላይ የወተት ላሞችን ለማርባት የሚያስችል ዘመናዊ ማዕከል እየተገነባ ሲሆን፣ በአሁኑ ወቅት ከ25 በላይ የሚሆኑት ምርት መስጠት ጀምረዋል። ከዚህ በተጨማሪም ዘመናዊ የወተት ማቀነባበሪያ ስራ ድርጅት በሂደት ላይ ይገኛል። በዶሮ እርባታ ዘርፍም በአሁኑ ወቅት 9,000 የዶሮ ዝርያዎች ያሉት ሲሆን፣ ከዚህ ዘርፍ ከ1.2 ሚሊዮን እስከ 19 ሚሊዮን ብር ገቢ ለማግኘት ታቅዷል። የዶሮ ስጋ እና የወተት ምርቶችን በቀጥታ ለተጠቃሚው ለማቅረብ የሚያስችል ሱፐርማርኬትም እየተገነባ ሲሆን፣ በንብ እርባታው በኩል ከ300 በላይ ዘመናዊ የንብ ቀፎዎችን በመጠቀም የማር ምርት ስራ በስፋት እየተከናወነ ነው።
የኮሌጁን ቀጣይ ስትራቴጂካዊ ጉዞ ለማሳካት ከተመደበው የ700 ሚሊዮን ብር በጀት ውስጥ በርካታ የመሠረተ ልማት ግንባታዎች እየተከናወኑ ይገኛሉ።
ከእነዚህም መካከል የቡና እና ሻይ ስልጠና የላቦራቶሪ ግንባታ፣ የሴት ተማሪዎች ማደሪያ (ዶርሚተሪ)፣ ዘመናዊ ኩሽና፣ የኮሌጁ ዋና መግቢያ በር እና የውስጥ ለውስጥ አስፋልት መንገድ ማስተካከያ ስራዎች ይጠቀሳሉ። በተጨማሪም ለኮሌጁና ለከተማው ማህበረሰብ የሚያገለግል ዘመናዊ ትልቅ የመሰብሰቢያ አዳራሽ እና ንፁህ ውሃ ለማቅረብ የሚያስችል ጥልቅ የውሃ ጉድጓድ ቁፋሮ ስራዎች በመከናወን ላይ መሆናቸው ታውቋል።
የ"ግሪን ቪው አሊያንስ" መስራችና አምባሳደር ሚካኤል ነጋሳ በበኩላቸው፣ ድርጅታቸው በሀገራዊው የአረንጓዴ አሻራ ልማትና በአካባቢ ጥበቃ ላይ በንቃት መሳተፉን አስታውሰዋል። ባለፉት 7 ዓመታት በመንግስት አነሳሽነት 42.5 ሚሊዮን ችግኞች መተከላቸውንና ይህም የሀገሪቱን የደን ሽፋን ወደ 27.5 በመቶ ማሳደጉን ጠቅሰው፣ ይህ የኮሌጁ የማዘመን ጉዞም ለዚሁ አረንጓዴ ልማትና ለአርሶ አደሩ ምርታማነት ማደግ ትልቅ አስተዋፅኦ እንዳለው ገልጸዋል።
29 days ago
Sponsored by
Surafel
1 month ago
(ዘ-ሐበሻ ስፖርት ዜና) — በሊጉ የደረጃ ማጣሪያ (Play-offs) ጨዋታዎች ወቅት በሦስት ክለቦች ላይ የቪዲዮ የስለላ ወንጀል መፈጸሙን ማመኑን ተከትሎ፣ ሳውዝሃምፕተን ከውድድሩ ውጭ እንዲሆን ተወሰነ። በግማሽ ፍጻሜው በሳውዝሃምፕተን ተሸንፎ የነበረው ሚድልስብሮ በምትኩ ወደ ውድድሩ የተመለሰ ሲሆን፣ ቅዳሜ ዕለት በዌምብሊ ስታዲየም ወደ ፕሪሚየር ሊግ ለማለፍ ከሃል ሲቲ ጋር ይጫወታል።
የእንግሊዝ እግር ኳስ ሊግ እንዳስታወቀው፣ ሳውዝሃምፕተን በኦክስፎርድ ዩናይትድ፣ ኢፕስዊች ታውን እና ሚድልስብሮ የልምምድ ሜዳዎች ላይ ያለፈቃድ በድብቅ የቪዲዮ ቅረጻ ሲያካሂድ ነበር። ይህንን ተከትሎ ክለቡ ከዘንድሮው የዋንጫ ማጣሪያ ውጭ ከመደረጉም በላይ፣ ለቀጣዩ የውድድር ዘመን የ4 ነጥብ ቅናሽ ተጥሎበታል።
በዚህ ውሳኔ ሳውዝሃምፕተን ቢያንስ 110 ሚሊዮን ፓውንድ የቴሌቪዥን ስርጭት ገቢ የሚያስገኘውንና በአለማችን ውዱ ጨዋታ ተብሎ የሚጠራውን የፋይናል ፍልሚያ ያጣ ሲሆን፣ ክለቡ የተጣለበት ቅጣት ካለው ጥፋት አንጻር የማይመጣጠን በመሆኑ ረቡዕ ዕለት ይግባኝ ለማለት መዘጋጀቱ ታውቋል።
የእንግሊዝ እግር ኳስ ሊግ እንዳስታወቀው፣ ሳውዝሃምፕተን በኦክስፎርድ ዩናይትድ፣ ኢፕስዊች ታውን እና ሚድልስብሮ የልምምድ ሜዳዎች ላይ ያለፈቃድ በድብቅ የቪዲዮ ቅረጻ ሲያካሂድ ነበር። ይህንን ተከትሎ ክለቡ ከዘንድሮው የዋንጫ ማጣሪያ ውጭ ከመደረጉም በላይ፣ ለቀጣዩ የውድድር ዘመን የ4 ነጥብ ቅናሽ ተጥሎበታል።
በዚህ ውሳኔ ሳውዝሃምፕተን ቢያንስ 110 ሚሊዮን ፓውንድ የቴሌቪዥን ስርጭት ገቢ የሚያስገኘውንና በአለማችን ውዱ ጨዋታ ተብሎ የሚጠራውን የፋይናል ፍልሚያ ያጣ ሲሆን፣ ክለቡ የተጣለበት ቅጣት ካለው ጥፋት አንጻር የማይመጣጠን በመሆኑ ረቡዕ ዕለት ይግባኝ ለማለት መዘጋጀቱ ታውቋል።
1 month ago
በቡታጅራ ከአንድ ቢሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የተገነቡ ግዙፍ የልማት ፕሮጀክቶች በርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) ተመረቁ
***************************
የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) በምሥራቅ ጉራጌ ዞን ቡታጅራ ከተማ የማኅበረሰቡን ማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡ፣ በአጭር ጊዜ በጥራት ግንባታቸው የተጠናቀቁ ልዩ ልዩ የልማት ፕሮጀክቶችን መርቀው ለአገልግሎት ክፍት አድርገዋል።
ተመርቀው ለአገልግሎት የበቁት እነዚህ ፕሮጀክቶች ከአንድ ቢሊየን ብር በላይ ወጪ የተደረገባቸው ሲሆን፣ ለቀጣይ ሥራዎች ውጤታማነት ትልቅ አቅም የሚፈጥሩ፣ የከተማዋን ልማትና ዕድገት እንዲሁም የሕዝቡን ተጠቃሚነት ከፍ የሚያደርጉ መሆናቸው ተገልጿል።
በርዕሰ መስተዳድሩ ተመርቀው ለአገልግሎት ከበቁት የልማት ፕሮጀክቶች መካከል የ 8 ነጥብ 35 ኪሎ ሜትር የኮሪደር ልማት፣ የወንዝ ዳርቻ ፕሮጀክት፣ አዳሪ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት፣ የማኅበረሰብ አቀፍ የሕዝብ መድኃኒት መደብር፣ የልጆች መዝናኛ ማዕከል፣ ሴራና ባህል ቤት፣ የንፁህ መጠጥ ውኃ ፕሮጀክት፣ የዋናው መንገድ ስማርት ፖል እንዲሁም መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ተጠቃሽ ናቸው።
ከዚህም በተጨማሪ በከተማዋ በቀጣይ ለሚገነቡ የጤና ጣቢያ እና የስታዲየም ግንባታ ማስጀመሪያ የሚሆን የመሠረተ ድንጋይ ተቀምጧል።
ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) በምረቃ ሥነ-ሥርዓቱ ላይ እንደገለጹት፣ የቡታጅራ ከተማን ለነዋሪዎች ምቹ ለማድረግ የተጀመረው ጥረት የሚደነቅ ነው።
ከተማዋን አሁን በተጀመረው ፍጥነት ማሳደግ ከተቻለ የኢንቨስትመንትና የቱሪዝም ማዕከል እንደምትሆን ጽኑ እምነታቸውን የገለጹት ርዕሰ መስተዳድሩ፣ ቡታጅራ በብዝሃነት የደመቀች ከተማ መሆኗን ተከትሎ የሰላም ተምሳሌት በማድረግ ለመኖሪያ፣ ለንግድና ለኢንቨስትመንት ይበልጥ ተመራጭ እንድትሆን መሥራትና የከተማውን ገቢ አሟጦ በመጠቀም የልማት ፕሮጀክቶችን እውን ማድረግ እንደሚገባ አሳስበዋል።
በምረቃ መርሃ-ግብሩ ላይ የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንት አቶ ኤርሲኖ አቡሬ፣ የምሥራቅ ጉራጌ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ሙስጠፋ ሐሰን፣ በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የከተማ ልማትና ኢንዱስትሪ ክላስተር አስተባባሪና የከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ቢሮ ኃላፊ አቶ ስንታየሁ ወልደሚካኤልን ጨምሮ ሌሎች የክልል፣ የዞን፣ የከተማና የወረዳ አስተዳደር ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች ተገኝተዋል።
#ethiopia #butajira #development #centralethiopia #regionalnews
***************************
የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) በምሥራቅ ጉራጌ ዞን ቡታጅራ ከተማ የማኅበረሰቡን ማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡ፣ በአጭር ጊዜ በጥራት ግንባታቸው የተጠናቀቁ ልዩ ልዩ የልማት ፕሮጀክቶችን መርቀው ለአገልግሎት ክፍት አድርገዋል።
ተመርቀው ለአገልግሎት የበቁት እነዚህ ፕሮጀክቶች ከአንድ ቢሊየን ብር በላይ ወጪ የተደረገባቸው ሲሆን፣ ለቀጣይ ሥራዎች ውጤታማነት ትልቅ አቅም የሚፈጥሩ፣ የከተማዋን ልማትና ዕድገት እንዲሁም የሕዝቡን ተጠቃሚነት ከፍ የሚያደርጉ መሆናቸው ተገልጿል።
በርዕሰ መስተዳድሩ ተመርቀው ለአገልግሎት ከበቁት የልማት ፕሮጀክቶች መካከል የ 8 ነጥብ 35 ኪሎ ሜትር የኮሪደር ልማት፣ የወንዝ ዳርቻ ፕሮጀክት፣ አዳሪ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት፣ የማኅበረሰብ አቀፍ የሕዝብ መድኃኒት መደብር፣ የልጆች መዝናኛ ማዕከል፣ ሴራና ባህል ቤት፣ የንፁህ መጠጥ ውኃ ፕሮጀክት፣ የዋናው መንገድ ስማርት ፖል እንዲሁም መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ተጠቃሽ ናቸው።
ከዚህም በተጨማሪ በከተማዋ በቀጣይ ለሚገነቡ የጤና ጣቢያ እና የስታዲየም ግንባታ ማስጀመሪያ የሚሆን የመሠረተ ድንጋይ ተቀምጧል።
ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) በምረቃ ሥነ-ሥርዓቱ ላይ እንደገለጹት፣ የቡታጅራ ከተማን ለነዋሪዎች ምቹ ለማድረግ የተጀመረው ጥረት የሚደነቅ ነው።
ከተማዋን አሁን በተጀመረው ፍጥነት ማሳደግ ከተቻለ የኢንቨስትመንትና የቱሪዝም ማዕከል እንደምትሆን ጽኑ እምነታቸውን የገለጹት ርዕሰ መስተዳድሩ፣ ቡታጅራ በብዝሃነት የደመቀች ከተማ መሆኗን ተከትሎ የሰላም ተምሳሌት በማድረግ ለመኖሪያ፣ ለንግድና ለኢንቨስትመንት ይበልጥ ተመራጭ እንድትሆን መሥራትና የከተማውን ገቢ አሟጦ በመጠቀም የልማት ፕሮጀክቶችን እውን ማድረግ እንደሚገባ አሳስበዋል።
በምረቃ መርሃ-ግብሩ ላይ የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንት አቶ ኤርሲኖ አቡሬ፣ የምሥራቅ ጉራጌ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ሙስጠፋ ሐሰን፣ በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የከተማ ልማትና ኢንዱስትሪ ክላስተር አስተባባሪና የከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ቢሮ ኃላፊ አቶ ስንታየሁ ወልደሚካኤልን ጨምሮ ሌሎች የክልል፣ የዞን፣ የከተማና የወረዳ አስተዳደር ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች ተገኝተዋል።
#ethiopia #butajira #development #centralethiopia #regionalnews
1 month ago
ሀገር አቀፍ የባህልና ቋንቋ ሳምንት ሊከበር ነው
#fastmereja I ከግንቦት 06/2018 ዓ.ም ጀምሮ ለአምስት ተከታታይ ቀናት የሚቆይ ሀገር አቀፍ የባህልና ቋንቋ ሳምንት በአዲስ አበባ በአዲሱ የሚኒስትሮች ቢሮ (በቀድሞ ባህል ማዕከል) እንደሚካሄድ ተገለጸ።
ይህ ዝግጅት "የባህል ልማት ለህብረ-ብሔራዊ አንድነት" በሚል መሪ ቃል የተዘጋጀ ሲሆን፣ ዋና ዓላማውም የኢትዮጵያን ብዝሃ ባህልና ቋንቋ በማስተዋወቅ ብሄራዊ አንድነትን እና ማህበራዊ ትስስርን ማጠናከር ነው። መንግስት የባህልና ቋንቋ ፖሊሲን ወደ መሬት ለማውረድና ትውልድን በባህል ለመቅረጽ እየሰራ ባለው ስትራቴጂ መሰረት የተዘጋጀ መድረክ መሆኑም ተጠቁሟል።
ይህ ሳምንታዊ ፌስቲቫል በርካታ ፋይዳዎች ያሉት ሲሆን፣ ከእነዚህም መካከል የሀገርን ታሪክና እሴት ለቀጣዩ ትውልድ ማስተላለፍ፣ የጋራ መግባባትን መፍጠር፣ ቱሪዝምን እና ኢኮኖሚን ማሳደግ እንዲሁም በባህልና ቋንቋ ዘርፍ የሥራ ዕድል ፈጠራን ማበረታታት ይገኙበታል።
ዝግጅቱ የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች በአንድ መድረክ ተገናኝተው እውቀትና ልምድ የሚለዋወጡበት፣ የሰላም እና የመቻቻል እሴቶች የሚጎለብቱበት እንደሚሆን ይጠበቃል።
#fastmereja I ከግንቦት 06/2018 ዓ.ም ጀምሮ ለአምስት ተከታታይ ቀናት የሚቆይ ሀገር አቀፍ የባህልና ቋንቋ ሳምንት በአዲስ አበባ በአዲሱ የሚኒስትሮች ቢሮ (በቀድሞ ባህል ማዕከል) እንደሚካሄድ ተገለጸ።
ይህ ዝግጅት "የባህል ልማት ለህብረ-ብሔራዊ አንድነት" በሚል መሪ ቃል የተዘጋጀ ሲሆን፣ ዋና ዓላማውም የኢትዮጵያን ብዝሃ ባህልና ቋንቋ በማስተዋወቅ ብሄራዊ አንድነትን እና ማህበራዊ ትስስርን ማጠናከር ነው። መንግስት የባህልና ቋንቋ ፖሊሲን ወደ መሬት ለማውረድና ትውልድን በባህል ለመቅረጽ እየሰራ ባለው ስትራቴጂ መሰረት የተዘጋጀ መድረክ መሆኑም ተጠቁሟል።
ይህ ሳምንታዊ ፌስቲቫል በርካታ ፋይዳዎች ያሉት ሲሆን፣ ከእነዚህም መካከል የሀገርን ታሪክና እሴት ለቀጣዩ ትውልድ ማስተላለፍ፣ የጋራ መግባባትን መፍጠር፣ ቱሪዝምን እና ኢኮኖሚን ማሳደግ እንዲሁም በባህልና ቋንቋ ዘርፍ የሥራ ዕድል ፈጠራን ማበረታታት ይገኙበታል።
ዝግጅቱ የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች በአንድ መድረክ ተገናኝተው እውቀትና ልምድ የሚለዋወጡበት፣ የሰላም እና የመቻቻል እሴቶች የሚጎለብቱበት እንደሚሆን ይጠበቃል።
1 month ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) የአውስትራሊያ መከላከያ ሚኒስትር ሪቻርድ ማርለስ፣ ሀገራቸው በፈረንሳይ እና ብሪታንያ በሚመራውና "በጥብቅ መከላከል ላይ ብቻ ባተኮረው" የሆርሙዝ ባህረ ሰላጤ የንግድ መርከቦች ደህንነት ማስጠበቅ ተልዕኮ ላይ እንደምትቀላቀል ገልጸዋል።
ሚኒስትሩ ከ40 ሀገራት ተወካዮች ጋር ከተወያዩ በኋላ እንዳስታወቁት፣ አውስትራሊያ ከዚህ ቀደም የተባበሩት አረብ ኤሚሬቶችን ከኢራን የድሮን ጥቃቶች ለመከላከል በቀጠናው አሰማርታው የነበረውን 'ዌጅቴይል ኢ-7ኤ' የተሰኘ የስለላ አውሮፕላን ለዚህ አዲስ ተልዕኮ ታበረክታለች።
ማርለስ ባወጡት መግለጫ "አውስትራሊያ በዩናይትድ ኪንግደም እና በፈረንሳይ የሚመራውን፣ ገለልተኛ እና የመከላከል ዓላማ ብቻ ያለውን የብዝሃ-ሀገር ወታደራዊ ተልዕኮ እንደተቋቋመ ለመደገፍ ዝግጁ ናት" ብለዋል። አክለውም፣ ይህ ተልዕኮ ሀገራቸው "ለአለም አቀፍ ንግድ ደህንነት መረጋገጥ ያላትን ቁርጠኝነት በተግባር ለማሳየት" ያለመ መሆኑን አብራርተዋል።
ይህ የአውስትራሊያ እና የአውሮፓ ሀገራት እርምጃ የመጣው፣ አሜሪካ በኢራን ላይ በከፈተችው የማጥቃት ዘመቻ የኔቶ አባል ሀገራት አልተባበሩኝም በሚል ከፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ከፍተኛ ትችት እየቀረበባቸው ባለበት ወቅት ነው። ፈረንሳይ እና ብሪታንያ ከጦርነቱ በኋላ ባህረ ሰላጤው ለንግድ መርከቦች ደህንነቱ የተጠበቀ እና ክፍት ሆኖ እንዲቀጥል ለማድረግ ፈቃደኛ የሆኑ ሀገራትን በማስተባበር ጥምረት በመፍጠር ላይ ይገኛሉ።
የፈረንሳዩ ፕሬዝዳንት ኢማኑኤል ማክሮን ባለፈው ሳምንት እንደተናገሩት፣ የአሜሪካ ጦር የንግድ መርከቦችን ከፋርስ ባህረ ሰላጤ በሰላም በማጀብ የማውጣት ዘመቻውን ማቋረጡን ተከትሎ፣ ስለ አዲሱ የጥበቃ ተልዕኮ ከፕሬዝዳንት ትራምፕ ጋር እንደሚወያዩ ጠቁመው ነበር።
ሚኒስትሩ ከ40 ሀገራት ተወካዮች ጋር ከተወያዩ በኋላ እንዳስታወቁት፣ አውስትራሊያ ከዚህ ቀደም የተባበሩት አረብ ኤሚሬቶችን ከኢራን የድሮን ጥቃቶች ለመከላከል በቀጠናው አሰማርታው የነበረውን 'ዌጅቴይል ኢ-7ኤ' የተሰኘ የስለላ አውሮፕላን ለዚህ አዲስ ተልዕኮ ታበረክታለች።
ማርለስ ባወጡት መግለጫ "አውስትራሊያ በዩናይትድ ኪንግደም እና በፈረንሳይ የሚመራውን፣ ገለልተኛ እና የመከላከል ዓላማ ብቻ ያለውን የብዝሃ-ሀገር ወታደራዊ ተልዕኮ እንደተቋቋመ ለመደገፍ ዝግጁ ናት" ብለዋል። አክለውም፣ ይህ ተልዕኮ ሀገራቸው "ለአለም አቀፍ ንግድ ደህንነት መረጋገጥ ያላትን ቁርጠኝነት በተግባር ለማሳየት" ያለመ መሆኑን አብራርተዋል።
ይህ የአውስትራሊያ እና የአውሮፓ ሀገራት እርምጃ የመጣው፣ አሜሪካ በኢራን ላይ በከፈተችው የማጥቃት ዘመቻ የኔቶ አባል ሀገራት አልተባበሩኝም በሚል ከፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ከፍተኛ ትችት እየቀረበባቸው ባለበት ወቅት ነው። ፈረንሳይ እና ብሪታንያ ከጦርነቱ በኋላ ባህረ ሰላጤው ለንግድ መርከቦች ደህንነቱ የተጠበቀ እና ክፍት ሆኖ እንዲቀጥል ለማድረግ ፈቃደኛ የሆኑ ሀገራትን በማስተባበር ጥምረት በመፍጠር ላይ ይገኛሉ።
የፈረንሳዩ ፕሬዝዳንት ኢማኑኤል ማክሮን ባለፈው ሳምንት እንደተናገሩት፣ የአሜሪካ ጦር የንግድ መርከቦችን ከፋርስ ባህረ ሰላጤ በሰላም በማጀብ የማውጣት ዘመቻውን ማቋረጡን ተከትሎ፣ ስለ አዲሱ የጥበቃ ተልዕኮ ከፕሬዝዳንት ትራምፕ ጋር እንደሚወያዩ ጠቁመው ነበር።
1 month ago
በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ኅብረተሰቡን የንፁህ መጠጥ ውኃ ተጠቃሚ የሚያደርጉ ፕሮጀክቶች ተጠናቀቁ
*****************
በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በአምስት ከተሞች የሚገኙ ከ180 ሺህ በላይ የኅብረተሰብ ክፍሎችን የንፁህ መጠጥ ውኃ ተጠቃሚ የሚያደርጉ ግዙፍ የውኃ ፕሮጀክቶች ተጠናቀው ለአገልግሎት ክፍት እየሆኑ ነው።
በክልሉ በ1.2 ቢሊዮን ብር በላይ ወጪ የተገነቡና ከአምስት በላይ ከተሞችን ተጠቃሚ የሚያደርጉ የንፁህ መጠጥ ውኃ ፕሮጀክቶች ምረቃ ዛሬም ቀጥሎ ውሏል።
የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ጥላሁን ከበደ እና የውኃና ኢነርጂ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር አስፋው ዲንጋሞ በተገኙበት፣ በዛሬው ዕለት በወላይታ ዞን ሆቢቻ ወረዳ የተገነባው የብዝሃ ቀበሌ ንፁህ መጠጥ ውኃ ፕሮጀክት ተመርቆ አገልግሎት መስጠት ጀምሯል፡፡
ይህ ፕሮጀክት ብቻውን ከ150 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ የተደረገበት ሲሆን፣ ከ31 ሺህ በላይ የሚሆኑ የአካባቢውን ነዋሪዎች የንፁህ መጠጥ ውኃ ችግር ይቀርፋል ተብሎ ይጠበቃል።
ሰሞኑን የተመረቁትን ጨምሮ በክልሉ ግንባታቸው በተከታታይ እየተመረቁ የሚገኙት እነዚህ ፕሮጀክቶች በአጠቃላይ ከ180 ሺህ በላይ የኅብረተሰብ ክፍሎችን ተጠቃሚ የሚያደርጉ ናቸው።
ፕሮጀክቶቹ በጌዴኦ ዞን የጨለለቅቱ ከተማ፣ በወላይታ ዞን የሆቢቻ ወረዳ ብዝሀ-ቀበሌ፣ በጋሞ ዞን የዘፍነ ከተማ፣ በደቡብ ኦሞ ዞን የቀያፈር ከተማ እና በኮሬ ዞን የኬሌ ከተማ የሚገኙ ናቸው።
በትናንትናው ዕለት በጌዴኦ ዞን ጨለለቅቱ ከተማ የምረቃ መርሐ ግብር የተካሄደ ሲሆን፣ ዛሬ በወላይታ ዞን ሆቢቻ ወረዳም ተካሂዷል፡፡ በቀጣይም በሌሎች ቀሪ ከተሞች የምረቃ ሥነ-ሥርዓቱ እንደሚካሄድ ታውቋል።
እነዚህ የንፁህ መጠጥ ውኃና ሳኒቴሽን ፕሮጀክቶች "የአፍሪካ ቀንድ ዘላቂ የከርሰ ምድር ውሃ ፕሮጀክት" አካል ሲሆኑ፣ ግንባታቸውም በፌዴራል፣ በክልልና በዞን መንግሥት እንዲሁም ከአጋር ድርጅቶች ጋር በመተባበር የተከናወነ ነው።
ፕሮጀክቶቹ ተጠናቀው ለአገልግሎት መብቃታቸው በክልሉ በተለይም በገጠር እና በከፊል የከተማ አካባቢዎች የነበረውን የንፁህ መጠጥ ውኃ እጥረት በከፍተኛ ሁኔታ እንደሚቀንሰው በምረቃው ወቅት ተገልጿል።
በትዕግስቱ ቡቼ
#ethiopia #southethiopia #waterinfrastructure #development #cleanwater #ethiopianbroadcastingcorporation
*****************
በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በአምስት ከተሞች የሚገኙ ከ180 ሺህ በላይ የኅብረተሰብ ክፍሎችን የንፁህ መጠጥ ውኃ ተጠቃሚ የሚያደርጉ ግዙፍ የውኃ ፕሮጀክቶች ተጠናቀው ለአገልግሎት ክፍት እየሆኑ ነው።
በክልሉ በ1.2 ቢሊዮን ብር በላይ ወጪ የተገነቡና ከአምስት በላይ ከተሞችን ተጠቃሚ የሚያደርጉ የንፁህ መጠጥ ውኃ ፕሮጀክቶች ምረቃ ዛሬም ቀጥሎ ውሏል።
የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ጥላሁን ከበደ እና የውኃና ኢነርጂ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር አስፋው ዲንጋሞ በተገኙበት፣ በዛሬው ዕለት በወላይታ ዞን ሆቢቻ ወረዳ የተገነባው የብዝሃ ቀበሌ ንፁህ መጠጥ ውኃ ፕሮጀክት ተመርቆ አገልግሎት መስጠት ጀምሯል፡፡
ይህ ፕሮጀክት ብቻውን ከ150 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ የተደረገበት ሲሆን፣ ከ31 ሺህ በላይ የሚሆኑ የአካባቢውን ነዋሪዎች የንፁህ መጠጥ ውኃ ችግር ይቀርፋል ተብሎ ይጠበቃል።
ሰሞኑን የተመረቁትን ጨምሮ በክልሉ ግንባታቸው በተከታታይ እየተመረቁ የሚገኙት እነዚህ ፕሮጀክቶች በአጠቃላይ ከ180 ሺህ በላይ የኅብረተሰብ ክፍሎችን ተጠቃሚ የሚያደርጉ ናቸው።
ፕሮጀክቶቹ በጌዴኦ ዞን የጨለለቅቱ ከተማ፣ በወላይታ ዞን የሆቢቻ ወረዳ ብዝሀ-ቀበሌ፣ በጋሞ ዞን የዘፍነ ከተማ፣ በደቡብ ኦሞ ዞን የቀያፈር ከተማ እና በኮሬ ዞን የኬሌ ከተማ የሚገኙ ናቸው።
በትናንትናው ዕለት በጌዴኦ ዞን ጨለለቅቱ ከተማ የምረቃ መርሐ ግብር የተካሄደ ሲሆን፣ ዛሬ በወላይታ ዞን ሆቢቻ ወረዳም ተካሂዷል፡፡ በቀጣይም በሌሎች ቀሪ ከተሞች የምረቃ ሥነ-ሥርዓቱ እንደሚካሄድ ታውቋል።
እነዚህ የንፁህ መጠጥ ውኃና ሳኒቴሽን ፕሮጀክቶች "የአፍሪካ ቀንድ ዘላቂ የከርሰ ምድር ውሃ ፕሮጀክት" አካል ሲሆኑ፣ ግንባታቸውም በፌዴራል፣ በክልልና በዞን መንግሥት እንዲሁም ከአጋር ድርጅቶች ጋር በመተባበር የተከናወነ ነው።
ፕሮጀክቶቹ ተጠናቀው ለአገልግሎት መብቃታቸው በክልሉ በተለይም በገጠር እና በከፊል የከተማ አካባቢዎች የነበረውን የንፁህ መጠጥ ውኃ እጥረት በከፍተኛ ሁኔታ እንደሚቀንሰው በምረቃው ወቅት ተገልጿል።
በትዕግስቱ ቡቼ
#ethiopia #southethiopia #waterinfrastructure #development #cleanwater #ethiopianbroadcastingcorporation
Sponsored by
Surafel
1 month ago
የንፁህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክቶች እየተስፋፉ ነው - አቶ ጥላሁን ከበደ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳደር ጥላሁን ከበደ በክልሉ የንፁህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክቶች እየተስፋፉ ነው አሉ፡፡
ርዕሰ መስተዳድሩ ይህን ያሉት በወላይታ ዞን ሆቢቻ ወረዳ የተገነባውን የብዝሃ ቀበሌ ንፁህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክት መርቀው ለአገልግሎት ክፍት ባደረጉበት ወቅት ነው፡፡
በክልሉ የንፁህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክቶች እየተስፋፉ መሆኑን ጠቅሰው፤ ከ1 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር በላይ በላይ በሆነ ወጪ በአምስት ከተሞች የተገነቡ የንፁህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክቶች ለዚህ ማሳያ ናቸው ብለዋል።
በተጨማሪም በክልሉ ባለፉት አስር ወራት ብቻ 65 አነስተኛና መካከለኛ ፕሮጀክቶች ገንብቶ በማጠናቀቅ ከ418 ሺህ በላይ ሕዝብ ተጠቃሚ መሆኑን ገልጸዋል፡፡
መንግሥት ከፍተኛ የሕዝብ ጥያቄ ላለባቸው የልማት ስራዎች ቅድሚያ እንደሚሰጥ ጠቅሰው፤ ኢትዮጵያን የብልጽግና ተምሳሌት ለማድረግ መንግሥት በርካታ ተግባራት እያከናወነ ይገኛል ብለዋል።
የውሃና ኢነርጂ ሚኒትር ዴኤታ አምባሳደር አስፋው ዲንጋሞ (ዶ/ር) በበኩላቸው፥ መንግሥት ቃል የገባቸውን መሠረታዊ የሕዝብ ጥያቄዎችን ደረጃ በደረጃ እየፈታ እንደሚገኝ ገልጸዋል፡፡
ማህበረሰቡ ፕሮጀክቶችን በባለቤትነት ሊጠብቅ እንደሚገባ አስገንዝበው፤ የውሃ ምንጭ ያለባቸው አካባቢዎች የተፈጥሮ እርጥበት ሳይለቁ እንዲቆዩ ለማድረግ የአካባቢ ጥበቃ መጠናከር አለበት ነው ያሉት።
በመለሰ ታደለ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳደር ጥላሁን ከበደ በክልሉ የንፁህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክቶች እየተስፋፉ ነው አሉ፡፡
ርዕሰ መስተዳድሩ ይህን ያሉት በወላይታ ዞን ሆቢቻ ወረዳ የተገነባውን የብዝሃ ቀበሌ ንፁህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክት መርቀው ለአገልግሎት ክፍት ባደረጉበት ወቅት ነው፡፡
በክልሉ የንፁህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክቶች እየተስፋፉ መሆኑን ጠቅሰው፤ ከ1 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር በላይ በላይ በሆነ ወጪ በአምስት ከተሞች የተገነቡ የንፁህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክቶች ለዚህ ማሳያ ናቸው ብለዋል።
በተጨማሪም በክልሉ ባለፉት አስር ወራት ብቻ 65 አነስተኛና መካከለኛ ፕሮጀክቶች ገንብቶ በማጠናቀቅ ከ418 ሺህ በላይ ሕዝብ ተጠቃሚ መሆኑን ገልጸዋል፡፡
መንግሥት ከፍተኛ የሕዝብ ጥያቄ ላለባቸው የልማት ስራዎች ቅድሚያ እንደሚሰጥ ጠቅሰው፤ ኢትዮጵያን የብልጽግና ተምሳሌት ለማድረግ መንግሥት በርካታ ተግባራት እያከናወነ ይገኛል ብለዋል።
የውሃና ኢነርጂ ሚኒትር ዴኤታ አምባሳደር አስፋው ዲንጋሞ (ዶ/ር) በበኩላቸው፥ መንግሥት ቃል የገባቸውን መሠረታዊ የሕዝብ ጥያቄዎችን ደረጃ በደረጃ እየፈታ እንደሚገኝ ገልጸዋል፡፡
ማህበረሰቡ ፕሮጀክቶችን በባለቤትነት ሊጠብቅ እንደሚገባ አስገንዝበው፤ የውሃ ምንጭ ያለባቸው አካባቢዎች የተፈጥሮ እርጥበት ሳይለቁ እንዲቆዩ ለማድረግ የአካባቢ ጥበቃ መጠናከር አለበት ነው ያሉት።
በመለሰ ታደለ
2 months ago
የአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፍ የብሔራዊ ሉዓላዊነታችን ማዕከል ነው - የኢንዱስትሪ ሚኒስትር መላኩ አለበል
*****************
4ኛው የኢትዮጵያ ታምርት ኤክስፖ 2018 ላይ የቀረቡት ምርቶች ብዝሃነት እና ጥራት፣ ኢትዮጵያ በጥረቷ እና በልጆቿ የፈጠራ አቅም ብልጽግናዋን ማረጋገጥ እንደምትችል የሚመሰክር ነው ሲሉ የኢንዱስትሪ ሚኒስትሩ አቶ መላኩ አለበል ገለጹ።
ኤክስፖው ሀገር በቀል ፈጠራዎች የደረሱበትን ትልቅ ደረጃም የሚያመላክት ነው ብለዋል ሚኒስትሩ በኤግዚቢሽኑ መክፈቻ ላይ ባደረጉት ንግግር።
በመደመር እሳቤ የአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፍ የብሔራዊ ሉዓላዊነታችን ማዕከል ነው ያሉት ሚኒስትሩ፣ ከሀገራዊ ለውጡ ወዲህ ለዘርፉ በተሰጠው ልዩ ትኩረት የፖሊሲ ማዕቀፎችን በማዘጋጀት፣ የማክሮ ኢኮኖሚ ሪፎርም በማካሄድ እና የቢዝነስ ምህዳሩን ምቹ በማድረግ፣ ሰፋፊ ሥራዎች መከናወናቸውን ገልጸዋል።
በዚህም ምክንያት የማምረት አቅምን በማሳደግ፣ ገቢ ምርትን በመተካት እና ኤክስፖርትን በማሻሻል እንዲሁም የሥራ ዕድልን በመፍጠር ተጨባጭ ውጤቶች ማስመዝገብ መቻሉን ተናግረዋል።
የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄን ይበልጥ ለህብረተሰቡ ተደራሽ በማድረግ ረገድም ባለፉት 9 ወራት ብቻ በመላ ሀገሪቱ 222 ኤግዚቢሽኖች ተዘጋጅተው 17 ሺህ 461 አምራቾች ምርቶቻቸውን ማስተዋወቃቸውን አንስተዋል።
በኤግዚቢሽኖቹ ለህብረተሰቡ ምርትን በተመጣጣኝ ዋጋ በማቅረብ 3.6 ቢሊዮን ብር የሚጠጋ የግብይት ሥራ መከናወኑን ጠቅሰው፣ ይህም የዜጎችን የሀገር ውስጥ ምርት የመጠቀም ባህል በከፍተኛ ሁኔታ መቀየሩን ገልጸዋል።
በነስሩ ጀማል
#ethiopia #industry #manufacturing #madeinethiopia #ethiopiadelivers #ebc
*****************
4ኛው የኢትዮጵያ ታምርት ኤክስፖ 2018 ላይ የቀረቡት ምርቶች ብዝሃነት እና ጥራት፣ ኢትዮጵያ በጥረቷ እና በልጆቿ የፈጠራ አቅም ብልጽግናዋን ማረጋገጥ እንደምትችል የሚመሰክር ነው ሲሉ የኢንዱስትሪ ሚኒስትሩ አቶ መላኩ አለበል ገለጹ።
ኤክስፖው ሀገር በቀል ፈጠራዎች የደረሱበትን ትልቅ ደረጃም የሚያመላክት ነው ብለዋል ሚኒስትሩ በኤግዚቢሽኑ መክፈቻ ላይ ባደረጉት ንግግር።
በመደመር እሳቤ የአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፍ የብሔራዊ ሉዓላዊነታችን ማዕከል ነው ያሉት ሚኒስትሩ፣ ከሀገራዊ ለውጡ ወዲህ ለዘርፉ በተሰጠው ልዩ ትኩረት የፖሊሲ ማዕቀፎችን በማዘጋጀት፣ የማክሮ ኢኮኖሚ ሪፎርም በማካሄድ እና የቢዝነስ ምህዳሩን ምቹ በማድረግ፣ ሰፋፊ ሥራዎች መከናወናቸውን ገልጸዋል።
በዚህም ምክንያት የማምረት አቅምን በማሳደግ፣ ገቢ ምርትን በመተካት እና ኤክስፖርትን በማሻሻል እንዲሁም የሥራ ዕድልን በመፍጠር ተጨባጭ ውጤቶች ማስመዝገብ መቻሉን ተናግረዋል።
የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄን ይበልጥ ለህብረተሰቡ ተደራሽ በማድረግ ረገድም ባለፉት 9 ወራት ብቻ በመላ ሀገሪቱ 222 ኤግዚቢሽኖች ተዘጋጅተው 17 ሺህ 461 አምራቾች ምርቶቻቸውን ማስተዋወቃቸውን አንስተዋል።
በኤግዚቢሽኖቹ ለህብረተሰቡ ምርትን በተመጣጣኝ ዋጋ በማቅረብ 3.6 ቢሊዮን ብር የሚጠጋ የግብይት ሥራ መከናወኑን ጠቅሰው፣ ይህም የዜጎችን የሀገር ውስጥ ምርት የመጠቀም ባህል በከፍተኛ ሁኔታ መቀየሩን ገልጸዋል።
በነስሩ ጀማል
#ethiopia #industry #manufacturing #madeinethiopia #ethiopiadelivers #ebc
2 months ago
የኢንዱስትሪ ዘርፍ አቅምን የገለጠው ኢትዮጵያ ታምርት …
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የብዝሃ ዘርፍ ኢኮኖሚ ፖሊሲን በመከተል ሀገራዊ ብልጽግናን እውን ለማድረግ በአስደናቂ ጉዞ ላይ ትገኛለች፡፡
ከዚህ ቀደም በግብርና ላይ ብቻ ተንጠልጥሎ የነበረውን የኢኮኖሚ ትኩረት በማስፋት በኢንዱስትሪ፣ በማዕድን፣ በቱሪዝም እና በአይቲ ዘርፎች ያለውን ዕምቅ አቅም በመጠቀም የኢኮኖሚ ሉዓላዊነትን ለማረጋገጥ በተሰራው ስራ ውጤት ተመዝግቧል።
በዚህ ረገድ በተለይም ከውጭ የሚገባውን ምርት በመቀነስ እና ወደ ውጭ የሚላክ ምርትን በማሳደግ የተጀመረው የአምራች ኢንዱስትሪው ንቅናቄ በአብነት ይጠቀሳል።
በዚህም ኢትዮጵያ ከውጭ ከሚገቡ የኢንዱስትሪ ምርቶች ጥገኝነት ተላቅቃ ራስን በመቻል ብቻ ሳትገደብ ለውጭ ገበያ በማቅረብ በአስደናቂ የኢንዱስትሪ ሽግግር ሂደት ላይ ትገኛለች፡፡
ለዚህም በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አነሳሽነት የተጀመረው የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ በአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፉ ስር ነቀል ለውጥ በማምጣት ረገድ ገና ከጅምሩ ተጨባጭ ውጤቶች የተመዘገቡበት ሆኗል፡፡
በንቅናቄው አማካኝነት ባለፉት ጥቂት ዓመታት የተዘጉ ፋብሪካዎችን ዳግም ሥራ በማስጀመር፣ ምርታማነትን በማሳደግና በስራ እድል ፈጠራ እንዲሁም ገቢ ምርቶችን በመተካት በቢሊየን ዶላር የሚገመት የውጭ ምንዛሪ ማዳን ተችሏል፡፡
የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር መረጃ እንደሚያሳየው በተለይም በተኪ ምርቶች ረገድ ባለፉት 9 ወራት ብቻ 4 ነጥብ 85 ቢሊየን ዶላር የሚያወጣ ምርት በሀገር ውስጥ ተመርተዋል፡፡
የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ ገቢ ምርቶችን በሀገር ውስጥ ምርቶች መተካት ብቻ ሳይሆን ምርታማነትን በማሳደግ ለውጭ ገበያ የማቅረብ ርዕይን ያነገበ ነው፡፡
ባለፉት 9 ወራት ለውጭ ገበያ ከቀረቡ የኢንዱስትሪ ምርቶች 433 ሚሊየን ዶላር ገቢ መገኘቱ የኢንዱስትሪ ዘርፉ በፈጣን የሽግግር ሂደት ላይ እንደሚገኝ አመላካች ነው፡፡
በተለያዩ ምክንያቶች ስራ አቁመው የነበሩ 830 ፋብሪካዎችን ዳግም ስራ ለማስጀመርና የአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፉ የማምረት አቅም እንዲያድግ ንቅናቄው ከፍተኛ ሚና ተጫውቷል፡፡
በአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፉ እየተመዘገቡ የሚገኙ ውጤቶችን በማላቅ ለሀገሪቱ ኢኮኖሚ የሚጠበቅበትን ድርሻ እንዲወጣ ለማድረግ በተለይም የፋይናንስ እና የኃይል አቅርቦት ልዩ ትኩረት የሚሹ ጉዳዮች ናቸው፡፡
በኃይለማርያም ተገኝ
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የብዝሃ ዘርፍ ኢኮኖሚ ፖሊሲን በመከተል ሀገራዊ ብልጽግናን እውን ለማድረግ በአስደናቂ ጉዞ ላይ ትገኛለች፡፡
ከዚህ ቀደም በግብርና ላይ ብቻ ተንጠልጥሎ የነበረውን የኢኮኖሚ ትኩረት በማስፋት በኢንዱስትሪ፣ በማዕድን፣ በቱሪዝም እና በአይቲ ዘርፎች ያለውን ዕምቅ አቅም በመጠቀም የኢኮኖሚ ሉዓላዊነትን ለማረጋገጥ በተሰራው ስራ ውጤት ተመዝግቧል።
በዚህ ረገድ በተለይም ከውጭ የሚገባውን ምርት በመቀነስ እና ወደ ውጭ የሚላክ ምርትን በማሳደግ የተጀመረው የአምራች ኢንዱስትሪው ንቅናቄ በአብነት ይጠቀሳል።
በዚህም ኢትዮጵያ ከውጭ ከሚገቡ የኢንዱስትሪ ምርቶች ጥገኝነት ተላቅቃ ራስን በመቻል ብቻ ሳትገደብ ለውጭ ገበያ በማቅረብ በአስደናቂ የኢንዱስትሪ ሽግግር ሂደት ላይ ትገኛለች፡፡
ለዚህም በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አነሳሽነት የተጀመረው የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ በአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፉ ስር ነቀል ለውጥ በማምጣት ረገድ ገና ከጅምሩ ተጨባጭ ውጤቶች የተመዘገቡበት ሆኗል፡፡
በንቅናቄው አማካኝነት ባለፉት ጥቂት ዓመታት የተዘጉ ፋብሪካዎችን ዳግም ሥራ በማስጀመር፣ ምርታማነትን በማሳደግና በስራ እድል ፈጠራ እንዲሁም ገቢ ምርቶችን በመተካት በቢሊየን ዶላር የሚገመት የውጭ ምንዛሪ ማዳን ተችሏል፡፡
የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር መረጃ እንደሚያሳየው በተለይም በተኪ ምርቶች ረገድ ባለፉት 9 ወራት ብቻ 4 ነጥብ 85 ቢሊየን ዶላር የሚያወጣ ምርት በሀገር ውስጥ ተመርተዋል፡፡
የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ ገቢ ምርቶችን በሀገር ውስጥ ምርቶች መተካት ብቻ ሳይሆን ምርታማነትን በማሳደግ ለውጭ ገበያ የማቅረብ ርዕይን ያነገበ ነው፡፡
ባለፉት 9 ወራት ለውጭ ገበያ ከቀረቡ የኢንዱስትሪ ምርቶች 433 ሚሊየን ዶላር ገቢ መገኘቱ የኢንዱስትሪ ዘርፉ በፈጣን የሽግግር ሂደት ላይ እንደሚገኝ አመላካች ነው፡፡
በተለያዩ ምክንያቶች ስራ አቁመው የነበሩ 830 ፋብሪካዎችን ዳግም ስራ ለማስጀመርና የአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፉ የማምረት አቅም እንዲያድግ ንቅናቄው ከፍተኛ ሚና ተጫውቷል፡፡
በአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፉ እየተመዘገቡ የሚገኙ ውጤቶችን በማላቅ ለሀገሪቱ ኢኮኖሚ የሚጠበቅበትን ድርሻ እንዲወጣ ለማድረግ በተለይም የፋይናንስ እና የኃይል አቅርቦት ልዩ ትኩረት የሚሹ ጉዳዮች ናቸው፡፡
በኃይለማርያም ተገኝ
2 months ago
ኦሮሞ ምርምር ማኅከልና የአምቦ ዩኒቨርሲቲ የሎሬት ፀጋዬ ገ/መድህን የበህል ጥናትና ምርምር ማዕከል በጥምረት የተዘጋጀውሁለተኛ ዓለም አቀፍ የምርምር ኮንፍረንስ Ethiopian SkylightHotel እየተካሄደ ነው።
የኦሮሞ ምርምር ማኅከል እአአ በ2022 በተለያዩ ዘርፎች ላይበኦሮሞ ዙሪያ ምርምር ለማካሄድ ተመሰረተ፡፡በዚሁ መሰረትባለፉት አራት ዓመታት የኦሮሞ ባህል፣ ታሪክ፣ፍልስፍና፣ምጣኔሃብት፣ቋንቀቋ እና በመሳሰሉት ዘርፎች ላይ ምርምር በማድረግበመጵሐፍ መልክ ማሳተም ችሏል።
ይህ ማኅበር የተመሰረተው ከሌሎች ተመሳሳይ ዘርፍ ላይበተሰማሩት ተቋማት ለምሳሌ ያህል እንደ Oromo StudiesAssociation (OSA) እና በለያዩ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማትውስጥ (የግልና የመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች) በተቋቋሙት ጋርለመወዳደር ሳይሆን በሉት ክፍተቶችን በመሙላትና በትብብርአብሮ ለመስራት ነው። ስለዚህ አብረን በመሆን የሰፊውን ኦሮሞህዝብ ተሪክና ዘርፈ-ብዙ ምርምሮች አድርገን ወደፊትእንራመዳለን።
እንደሚታወቀው የኦሮሞ ህዝብ በሚንኖርበት የመሬት በቆዳስፋትና ብዛት ግዙፍ ህዝብ ነው። ከመሬት ቆዳ ስፋትና ብዛትባሻገር፣ ኦሮሞ የብዝሃ-በህል፣ ፍልስፍና፣ታሪክ፣ፖለቲካ፣እሴት፣የአከባቢ ጥበቃ፣ህክምናና የመሳሰሉትባለቤት ነው። ይሁን እንጂ እነዚህን ዘርፈ-ብዙ ታርኮችን በቂምርምሮችን በማድረግ ለማውጣትና ለትውልድ ለማስተላለፍበተለያዩ ምክንያቶች እድል ሳያገኝ ቀርቷል። አሁን ግን አነዚህንሀገር በቀል እውቀቶችን ወደ ጎን የማግፋት ጊዜ ለይመለስአብቅቷል። በዓለም-አቀፍ ደረጃም ብሆን በተለያዩ አሳማኝምክንያቶች ሀገራትና ህዝቦች ወደ ቀደምት ማንነታቸው ለመመለስ እንቅስቃሴ ላይ መሆናቸው ይታወቃል። ስለዚህይህንን የዓለም ለውጥ ውስጥ የኦሮሞን ታሪክና ዘርፈ-ብዙ ሀገርበቀል እውቀቶችን ከተደበቁበት ለማውጣና ትውልድንለማስተማር የኦሮሞ ምርምር ማኅከል መመስረት በጣም ወሳኝናአስፈላጊ ነው።
ይህንኑ ዓላማ በመያዝ የተመሠረተው ማኅከላችንየመጀመሪያውን ዓለም አቀፍ የምርምር ኮንፍረንስ በማድረግናየተለያዩ መጵሐፍትን በእንግሊዘኛ፣ በአፋን ኦሮሞና አማርኛቋንቋ አሳትሞ በራሱ መጵሐፍት መሸጫ አቋቋሞ ለአንባብያንአድርሷል። አሁን ደግሞ ከአምቦ ዩኒቨርሲቲ የሎሬት ፀጋዬ ገ/መድህን የበህል ጥናትና ምርምር ማዕከል ጋር በመተባበርበጥምረት ሁለተኛ ዓለም አቀፍ የምርምር ኮንፍረንስ "ስር-መሠረታችንን ማክበር፣ ነገያችንን መቅረፅ: የኦሮሞታሪክ፣እውቀት፣በህልና አስተዳደር፣ ድሮ፣ዘንድሮና ወደፊት"በሚል መሪ ርዕስ አዘጋጅቷል። የአምቦ ዩኒቨርሲቲ የሎሬት ፀጋዬገ/መድህን የበህል ጥናትና ምርምር ማዕከልየበህል፣ወግ፣ትውፊት፣ስነ-ፅሑፍና ስነ-ጥበብ ላይ ምርምርበማድረግና በትያትር መልክ ለማህበረሰብ በመድረስ ላይ ይገኛል።
በEthiopian Skylight Hotel በመካሄድ ላይ በሚገኘው ሁለተኛዓለም አቀፍ የምርምር ኮንፍረንስ ላይ 25 የተመረጡ ኦሮሞ ላይየሚያጠነጥኑ የምርምር ፅሑፎች ይቀርባሉ። እነዚህ የጥናትፅሑፎች አዳዲስና ጠቃሚ መረጃዎችንና እውቀትእንደሚያመነጩ ተስፋ እናደርጋለን።
ኦሮሞ ምርምር ማኅከልና የአምቦ ዩኒቨርሲቲ የሎሬት ፀጋዬ ገ/መድህን የበህል ጥናትና ምርምር ማዕከል በጥምረት የተዘጋጀውሁለተኛ ዓለም አቀፍ የምርምር ኮንፍረንስ Ethiopian SkylightHotel እየተካሄደ ነው።
የኦሮሞ ምርምር ማኅከል እአአ በ2022 በተለያዩ ዘርፎች ላይበኦሮሞ ዙሪያ ምርምር ለማካሄድ ተመሰረተ፡፡በዚሁ መሰረትባለፉት አራት ዓመታት የኦሮሞ ባህል፣ ታሪክ፣ፍልስፍና፣ምጣኔሃብት፣ቋንቀቋ እና በመሳሰሉት ዘርፎች ላይ ምርምር በማድረግበመጵሐፍ መልክ ማሳተም ችሏል።
ይህ ማኅበር የተመሰረተው ከሌሎች ተመሳሳይ ዘርፍ ላይበተሰማሩት ተቋማት ለምሳሌ ያህል እንደ Oromo StudiesAssociation (OSA) እና በለያዩ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማትውስጥ (የግልና የመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች) በተቋቋሙት ጋርለመወዳደር ሳይሆን በሉት ክፍተቶችን በመሙላትና በትብብርአብሮ ለመስራት ነው። ስለዚህ አብረን በመሆን የሰፊውን ኦሮሞህዝብ ተሪክና ዘርፈ-ብዙ ምርምሮች አድርገን ወደፊትእንራመዳለን።
እንደሚታወቀው የኦሮሞ ህዝብ በሚንኖርበት የመሬት በቆዳስፋትና ብዛት ግዙፍ ህዝብ ነው። ከመሬት ቆዳ ስፋትና ብዛትባሻገር፣ ኦሮሞ የብዝሃ-በህል፣ ፍልስፍና፣ታሪክ፣ፖለቲካ፣እሴት፣የአከባቢ ጥበቃ፣ህክምናና የመሳሰሉትባለቤት ነው። ይሁን እንጂ እነዚህን ዘርፈ-ብዙ ታርኮችን በቂምርምሮችን በማድረግ ለማውጣትና ለትውልድ ለማስተላለፍበተለያዩ ምክንያቶች እድል ሳያገኝ ቀርቷል። አሁን ግን አነዚህንሀገር በቀል እውቀቶችን ወደ ጎን የማግፋት ጊዜ ለይመለስአብቅቷል። በዓለም-አቀፍ ደረጃም ብሆን በተለያዩ አሳማኝምክንያቶች ሀገራትና ህዝቦች ወደ ቀደምት ማንነታቸው ለመመለስ እንቅስቃሴ ላይ መሆናቸው ይታወቃል። ስለዚህይህንን የዓለም ለውጥ ውስጥ የኦሮሞን ታሪክና ዘርፈ-ብዙ ሀገርበቀል እውቀቶችን ከተደበቁበት ለማውጣና ትውልድንለማስተማር የኦሮሞ ምርምር ማኅከል መመስረት በጣም ወሳኝናአስፈላጊ ነው።
ይህንኑ ዓላማ በመያዝ የተመሠረተው ማኅከላችንየመጀመሪያውን ዓለም አቀፍ የምርምር ኮንፍረንስ በማድረግናየተለያዩ መጵሐፍትን በእንግሊዘኛ፣ በአፋን ኦሮሞና አማርኛቋንቋ አሳትሞ በራሱ መጵሐፍት መሸጫ አቋቋሞ ለአንባብያንአድርሷል። አሁን ደግሞ ከአምቦ ዩኒቨርሲቲ የሎሬት ፀጋዬ ገ/መድህን የበህል ጥናትና ምርምር ማዕከል ጋር በመተባበርበጥምረት ሁለተኛ ዓለም አቀፍ የምርምር ኮንፍረንስ "ስር-መሠረታችንን ማክበር፣ ነገያችንን መቅረፅ: የኦሮሞታሪክ፣እውቀት፣በህልና አስተዳደር፣ ድሮ፣ዘንድሮና ወደፊት"በሚል መሪ ርዕስ አዘጋጅቷል። የአምቦ ዩኒቨርሲቲ የሎሬት ፀጋዬገ/መድህን የበህል ጥናትና ምርምር ማዕከልየበህል፣ወግ፣ትውፊት፣ስነ-ፅሑፍና ስነ-ጥበብ ላይ ምርምርበማድረግና በትያትር መልክ ለማህበረሰብ በመድረስ ላይ ይገኛል።
በEthiopian Skylight Hotel በመካሄድ ላይ በሚገኘው ሁለተኛዓለም አቀፍ የምርምር ኮንፍረንስ ላይ 25 የተመረጡ ኦሮሞ ላይየሚያጠነጥኑ የምርምር ፅሑፎች ይቀርባሉ። እነዚህ የጥናትፅሑፎች አዳዲስና ጠቃሚ መረጃዎችንና እውቀትእንደሚያመነጩ ተስፋ እናደርጋለን።
ኮንፈረንሱ ላይ የቀድሞ የኢፌዲሪ ፕሬዚዳንት ሙላቱ ተሾመ (ዶ/ር) እና ብርሃኑ መገርሳ ሌንጂሶ የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስቴር ሚንስትር ዴኤታን ጨምሮ ከመላው ኢትዮጵያ የተወጣጡ ምሁራን፣የታሪክ ጸሐፊዎች እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል።
የኦሮሞ ምርምር ማኅከል እአአ በ2022 በተለያዩ ዘርፎች ላይበኦሮሞ ዙሪያ ምርምር ለማካሄድ ተመሰረተ፡፡በዚሁ መሰረትባለፉት አራት ዓመታት የኦሮሞ ባህል፣ ታሪክ፣ፍልስፍና፣ምጣኔሃብት፣ቋንቀቋ እና በመሳሰሉት ዘርፎች ላይ ምርምር በማድረግበመጵሐፍ መልክ ማሳተም ችሏል።
ይህ ማኅበር የተመሰረተው ከሌሎች ተመሳሳይ ዘርፍ ላይበተሰማሩት ተቋማት ለምሳሌ ያህል እንደ Oromo StudiesAssociation (OSA) እና በለያዩ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማትውስጥ (የግልና የመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች) በተቋቋሙት ጋርለመወዳደር ሳይሆን በሉት ክፍተቶችን በመሙላትና በትብብርአብሮ ለመስራት ነው። ስለዚህ አብረን በመሆን የሰፊውን ኦሮሞህዝብ ተሪክና ዘርፈ-ብዙ ምርምሮች አድርገን ወደፊትእንራመዳለን።
እንደሚታወቀው የኦሮሞ ህዝብ በሚንኖርበት የመሬት በቆዳስፋትና ብዛት ግዙፍ ህዝብ ነው። ከመሬት ቆዳ ስፋትና ብዛትባሻገር፣ ኦሮሞ የብዝሃ-በህል፣ ፍልስፍና፣ታሪክ፣ፖለቲካ፣እሴት፣የአከባቢ ጥበቃ፣ህክምናና የመሳሰሉትባለቤት ነው። ይሁን እንጂ እነዚህን ዘርፈ-ብዙ ታርኮችን በቂምርምሮችን በማድረግ ለማውጣትና ለትውልድ ለማስተላለፍበተለያዩ ምክንያቶች እድል ሳያገኝ ቀርቷል። አሁን ግን አነዚህንሀገር በቀል እውቀቶችን ወደ ጎን የማግፋት ጊዜ ለይመለስአብቅቷል። በዓለም-አቀፍ ደረጃም ብሆን በተለያዩ አሳማኝምክንያቶች ሀገራትና ህዝቦች ወደ ቀደምት ማንነታቸው ለመመለስ እንቅስቃሴ ላይ መሆናቸው ይታወቃል። ስለዚህይህንን የዓለም ለውጥ ውስጥ የኦሮሞን ታሪክና ዘርፈ-ብዙ ሀገርበቀል እውቀቶችን ከተደበቁበት ለማውጣና ትውልድንለማስተማር የኦሮሞ ምርምር ማኅከል መመስረት በጣም ወሳኝናአስፈላጊ ነው።
ይህንኑ ዓላማ በመያዝ የተመሠረተው ማኅከላችንየመጀመሪያውን ዓለም አቀፍ የምርምር ኮንፍረንስ በማድረግናየተለያዩ መጵሐፍትን በእንግሊዘኛ፣ በአፋን ኦሮሞና አማርኛቋንቋ አሳትሞ በራሱ መጵሐፍት መሸጫ አቋቋሞ ለአንባብያንአድርሷል። አሁን ደግሞ ከአምቦ ዩኒቨርሲቲ የሎሬት ፀጋዬ ገ/መድህን የበህል ጥናትና ምርምር ማዕከል ጋር በመተባበርበጥምረት ሁለተኛ ዓለም አቀፍ የምርምር ኮንፍረንስ "ስር-መሠረታችንን ማክበር፣ ነገያችንን መቅረፅ: የኦሮሞታሪክ፣እውቀት፣በህልና አስተዳደር፣ ድሮ፣ዘንድሮና ወደፊት"በሚል መሪ ርዕስ አዘጋጅቷል። የአምቦ ዩኒቨርሲቲ የሎሬት ፀጋዬገ/መድህን የበህል ጥናትና ምርምር ማዕከልየበህል፣ወግ፣ትውፊት፣ስነ-ፅሑፍና ስነ-ጥበብ ላይ ምርምርበማድረግና በትያትር መልክ ለማህበረሰብ በመድረስ ላይ ይገኛል።
በEthiopian Skylight Hotel በመካሄድ ላይ በሚገኘው ሁለተኛዓለም አቀፍ የምርምር ኮንፍረንስ ላይ 25 የተመረጡ ኦሮሞ ላይየሚያጠነጥኑ የምርምር ፅሑፎች ይቀርባሉ። እነዚህ የጥናትፅሑፎች አዳዲስና ጠቃሚ መረጃዎችንና እውቀትእንደሚያመነጩ ተስፋ እናደርጋለን።
ኦሮሞ ምርምር ማኅከልና የአምቦ ዩኒቨርሲቲ የሎሬት ፀጋዬ ገ/መድህን የበህል ጥናትና ምርምር ማዕከል በጥምረት የተዘጋጀውሁለተኛ ዓለም አቀፍ የምርምር ኮንፍረንስ Ethiopian SkylightHotel እየተካሄደ ነው።
የኦሮሞ ምርምር ማኅከል እአአ በ2022 በተለያዩ ዘርፎች ላይበኦሮሞ ዙሪያ ምርምር ለማካሄድ ተመሰረተ፡፡በዚሁ መሰረትባለፉት አራት ዓመታት የኦሮሞ ባህል፣ ታሪክ፣ፍልስፍና፣ምጣኔሃብት፣ቋንቀቋ እና በመሳሰሉት ዘርፎች ላይ ምርምር በማድረግበመጵሐፍ መልክ ማሳተም ችሏል።
ይህ ማኅበር የተመሰረተው ከሌሎች ተመሳሳይ ዘርፍ ላይበተሰማሩት ተቋማት ለምሳሌ ያህል እንደ Oromo StudiesAssociation (OSA) እና በለያዩ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማትውስጥ (የግልና የመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች) በተቋቋሙት ጋርለመወዳደር ሳይሆን በሉት ክፍተቶችን በመሙላትና በትብብርአብሮ ለመስራት ነው። ስለዚህ አብረን በመሆን የሰፊውን ኦሮሞህዝብ ተሪክና ዘርፈ-ብዙ ምርምሮች አድርገን ወደፊትእንራመዳለን።
እንደሚታወቀው የኦሮሞ ህዝብ በሚንኖርበት የመሬት በቆዳስፋትና ብዛት ግዙፍ ህዝብ ነው። ከመሬት ቆዳ ስፋትና ብዛትባሻገር፣ ኦሮሞ የብዝሃ-በህል፣ ፍልስፍና፣ታሪክ፣ፖለቲካ፣እሴት፣የአከባቢ ጥበቃ፣ህክምናና የመሳሰሉትባለቤት ነው። ይሁን እንጂ እነዚህን ዘርፈ-ብዙ ታርኮችን በቂምርምሮችን በማድረግ ለማውጣትና ለትውልድ ለማስተላለፍበተለያዩ ምክንያቶች እድል ሳያገኝ ቀርቷል። አሁን ግን አነዚህንሀገር በቀል እውቀቶችን ወደ ጎን የማግፋት ጊዜ ለይመለስአብቅቷል። በዓለም-አቀፍ ደረጃም ብሆን በተለያዩ አሳማኝምክንያቶች ሀገራትና ህዝቦች ወደ ቀደምት ማንነታቸው ለመመለስ እንቅስቃሴ ላይ መሆናቸው ይታወቃል። ስለዚህይህንን የዓለም ለውጥ ውስጥ የኦሮሞን ታሪክና ዘርፈ-ብዙ ሀገርበቀል እውቀቶችን ከተደበቁበት ለማውጣና ትውልድንለማስተማር የኦሮሞ ምርምር ማኅከል መመስረት በጣም ወሳኝናአስፈላጊ ነው።
ይህንኑ ዓላማ በመያዝ የተመሠረተው ማኅከላችንየመጀመሪያውን ዓለም አቀፍ የምርምር ኮንፍረንስ በማድረግናየተለያዩ መጵሐፍትን በእንግሊዘኛ፣ በአፋን ኦሮሞና አማርኛቋንቋ አሳትሞ በራሱ መጵሐፍት መሸጫ አቋቋሞ ለአንባብያንአድርሷል። አሁን ደግሞ ከአምቦ ዩኒቨርሲቲ የሎሬት ፀጋዬ ገ/መድህን የበህል ጥናትና ምርምር ማዕከል ጋር በመተባበርበጥምረት ሁለተኛ ዓለም አቀፍ የምርምር ኮንፍረንስ "ስር-መሠረታችንን ማክበር፣ ነገያችንን መቅረፅ: የኦሮሞታሪክ፣እውቀት፣በህልና አስተዳደር፣ ድሮ፣ዘንድሮና ወደፊት"በሚል መሪ ርዕስ አዘጋጅቷል። የአምቦ ዩኒቨርሲቲ የሎሬት ፀጋዬገ/መድህን የበህል ጥናትና ምርምር ማዕከልየበህል፣ወግ፣ትውፊት፣ስነ-ፅሑፍና ስነ-ጥበብ ላይ ምርምርበማድረግና በትያትር መልክ ለማህበረሰብ በመድረስ ላይ ይገኛል።
በEthiopian Skylight Hotel በመካሄድ ላይ በሚገኘው ሁለተኛዓለም አቀፍ የምርምር ኮንፍረንስ ላይ 25 የተመረጡ ኦሮሞ ላይየሚያጠነጥኑ የምርምር ፅሑፎች ይቀርባሉ። እነዚህ የጥናትፅሑፎች አዳዲስና ጠቃሚ መረጃዎችንና እውቀትእንደሚያመነጩ ተስፋ እናደርጋለን።
ኮንፈረንሱ ላይ የቀድሞ የኢፌዲሪ ፕሬዚዳንት ሙላቱ ተሾመ (ዶ/ር) እና ብርሃኑ መገርሳ ሌንጂሶ የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስቴር ሚንስትር ዴኤታን ጨምሮ ከመላው ኢትዮጵያ የተወጣጡ ምሁራን፣የታሪክ ጸሐፊዎች እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል።
3 months ago
በኢትዮጵያ የሕግ አወጣጥ ሥነ ሥርዓት እና አፈጻጸም
በኢትዮጵያ ሕግ ማእቀፍ
ጠበቃና የህግ አማካሪ ፋንታሁን ደለለው
መግቢያ #ethiopia | በአለምም ሆነ በሀገራችን የፍትህ ስረአት ሂደት ህግ አውጪ ምክር ቤት ዋና የመንግሥት አካላቸው ሲሆን ህግ ሲያወጡም ህጉ ከሚወጣው አላማ አንጻር ሰፊ ጥናት የምክር ቤት ውይይት ተደርጎቦት መስተካከል ያለባቸው የህግ ጉዳዮች ታርመው በምክር ቤት ህግ ሆነው ይወጣሉ።
በዚህ ጽሁፍ የህግ አወጣጥ ስነስረአት አስመልክቶ የምናስቃኝ ሲሆን አዋጆች ከመነሻው እስከሚጸድቁበት ድረስ ሂደቱ እንዴት እንደሆነ እንዲሁም በአስተዳደር ተቋማት አፈጻጸማቸው ላይ እንከን የሚያጋጥም ሲሆን እንዴት ሊፈታ እንደሚችል በዚህ ጹሁፍ እንመለከታለን።
1. የህግ አወጣጥ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ...
በዚህ ክፍል የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የህግ አወጣጥ ስነስረአት ኮሚቴዎች፣አደረጃጀትና አሰራር አዋጅ ቁጥር 271/1994 መሠረት በማድረግ አዋጆች እንዴት ከመነሻው በሀሳብ ደረጃ መንጭተው ህግ እንደሚሆኑ እንመለከታለን።
ሥርዓት በዋናነት የመንግስትንና የህዝብ ጥቅምንና ፖሊሲ ለማስፈጸም የሚከናወን፣ በህገ-መንግስቱ እና በተወካዮች ምክር ቤት አዋጆች (እንደ አዋጅ ቁጥር 271/1994) የሚመራ ጥብቅ ሂደት ነው። ሂደቱ የህግ ማመንጨት፣ ረቂቅ ዝግጅት፣ በምክር ቤት መመርመር፣ ማጽደቅ እና በነጋሪት ጋዜጣ መታተምን ያካትታል።
የህግ አወጣጥ ሂደቱ ዋና ዋና ደረጃዎች የሚከተሉት ናቸው፡
ሀ. የህግ ሀሳብ ማመንጨት፡
ህግ የማመንጨት ስልጣን በዋናነት ለመንግስት የተሰጠ ሲሆን፣ ሚኒስቴር መስሪያ ቤቶችና ሌሎች የመንግስት አካላት የፖሊሲ ማስፈጸሚያ ረቂቆችን ያዘጋጃሉ።
ለ. የህግ ረቂቅ ዝግጅት፡
የህግ ባለሙያዎች ረቂቁን የህገ-መንግስቱን መንፈስ፣ ሌሎች ህጎችን እና ዓለም አቀፍ ተሞክሮዎችን ባገናዘበ መልኩ ያዘጋጃሉ።
ሐ.በምክር ቤት መመርመርና ማጽደቅ፡
ረቂቅ ህጉ ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ቀርቦ የህዝብ ተወካዮች ሰፊ ውይይት፣ክርክር የሀሳብ ማንሸራሸር ያደርጉበታል። ክፍተቶች ካሉ ለቋሚ ኮሚቴዎች በመምራት እንዲመረመር ይደረጋል። የህዝብ አስተያየት ይሰበሰብበታል፣ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አይቶ ተወያይቶ ክርክርና አስፈላጊውን የሀሳብ ማንሸራሸር ተደርጎ በቂ ከሆነ በምክር ቤቱ ይጸድቃል።
መ. ህግ ማውጣት (Promulgation)፡
የጸደቀው ህግ በነጋሪት ጋዜጣ ታትሞ በይፋ ስራ ላይ ይውላል።
ይህ ሥርዓት የህግ ጥራትና ተቀባይነትን ለማረጋገጥ የሚረዳ መደበኛ አሰራር ነው።
2.የፌደራል የፍትህና የሕግ ምርምር እና ስልጠና አዋጅ ቁጥር ቁጥር 1071/2000
2.1 የዚህ አዋጅ አላማ
በዚህ አዋጅ መሠረት የፌደራል የፍትህና የህግ ምርምር እና ስልጠና ኢኒስቲትዩት የተቋቋመ ሲሆን በዚህች ክፍል ለህግ አወጣጥ ያለውን አስተዋጽኦ ከአላማው ስልጣንና ተግባሩ አንጻር እናመላክታለን።
የዚህ አዋጅ አለማ አንቀጽ 5 ላይ የሠፈረ ነው
ሀ/ ጥናት እና ምርምሮችን ማዘጋጀት ዋናው የዚህ ተቋም የተቋቋመበት አላማ ሲሆን በዚህ ረገድ ለማሳካት የሀገሪቱን ሕገ መንግስት በተሟላ ሁኔታ ስራ ላይ ለማዋል፣ የፍትህ እና የሕግ ሥርዓቱን ብቁና ዘመናዊ ለማድረግ፣ የሕግ የበላይነትን ለማረጋገጥ እና በልማታዊና ዲሞክራሲያዊ አስተሳሰብና የእድገት አቅጣጫ ላይ የተመሰረተ የኢኮኖሚና ማሕበራዊ ልማትን ለማፋጠን በሚያስችሉበት ሁኔታ ለማሻሻል እንዲሁም አዳዲስ ሕጎችን ለማውጣት፤ የፍትህ አካላትን ዘመናዊ፣ ተደራሽ፣ ቀልጣፋና ውጤታማ በማድረግ በፍትህ ሥርዓቱ መልካም አስተዳደርን ለማስፈን፤ እንዲረዳ ማድረግ ነው።
ለ/ የአገሪቱን የፍትህ ሥርዓት ትክክለኛና የተሟላ
ገጽታ የሚያሳይ መረጃ እንዲኖር ማድረግ፤ የፍትህ እና የሕግ መረጃ ማዕከል መሆን፤
ሐ/ የፍትህ አካላት አመራሮችን እና ባለሙያዎችን
በዕውቀት፣ በክህሎት፣ በአመለካከት እና በሥነ-ምግባር በማነጽ የፍትህ ሥርዓቱ ከፍተኛ ሙያዊ ብቃት እና ሥነ-ምግባር እንዲሁም ሕዝባዊ አመኔታና ተቆርቋሪነት ባላቸው እና ለሕገ-መንግስታዊ ሥርዓቱ መከበር በጽናት በሚቆሙ ባለሙያዎች የተገነባ እንዲሆን ማስቻል፤
መ/ የፍትህ ሥርዓት እና የሕግ ትምህርት ማሻሻያ ፕሮግራሞችን እና ሌሎች በፍትህ ዘርፉ ውስጥ ተግባራዊ የሚደረጉ ማሻሻያ ፕሮግራሞችን በማቀናጀት እና በማስተባበር ውጤታማነታቸውን ማረጋገጥ እንደሆነ ተደንግጓል።
2.2 የዚህ አዋጅ ስልጣንና ተግባር
በዚህ አዋጅ አንቀጽ 6 መሠረት የኢንስቲትዩቱ ሥልጣን እና ተግባራት በዋናነት የተደነገገ ሲሆን ይህ ከህግ አወጣጥ ጋር ያለውን ትስስር እና ሚና የምንቃኝበት ይሆናል።
ሀ. የሕግ ማሻሻያና ማሟያ የጥናትና ምርምር መርሃ-ግብር በመንደፍ፡-
በየዘርፉ ያሉ ነባር ሕጎችን ለማጠቃለል፣ ከወቅቱ የእድገት ደረጃ ጋር ለማጣጣም እና ለአጠቃቀም ምቹ ሆነው እንዲሻሻሉ
ለማድረግ፤ የአገሪቱን የሕግ ሥርዓት ለማሟላት የሚያስችሉ አዳዲስ ሕጎችን ለማውጣት፤ የሕግ ትምህርት እና ሥልጠናን ለማጠናከር፤ የፍትህ አካላትን የሰው ሃብት ብቃት
ለማሳደግ፣ አደረጃጀታቸውን እና አሰራራቸውን
ለማሻሻል፤ እና ከሕግ ብዝሃነት ጋር የተያያዙ የግጭት
መፍቻ ዘዴዎች እና ሌሎች ባህላዊ የፍትህ ሥርዓቶች ከመደበኛው የፍትህ ስርዓት ጋር ተቀናጅተው የሚሰሩበትን ሁኔታ ለማመቻቸት፤ የሚረዱ ጥናትና ምርምሮችን ያካሂዳል፡፡
ለ/ የፍትህ መረጃ ትንተና በማከናወን የአገሪቱ
የፍትህ ዘርፍ ተልዕኮውን በአግባቡ እያሳካ መሆኑን ለማወቅ የሚያስችል አስተማማኝና የተሟላ መረጃ እንዲሁም በዘርፉ በአደረጃጀት፣ በሰው ሃብት ብቃት፣ በሃብት አቅርቦት፣ በአሰራር እና በሌሎች መስኮች የሚታዩ ክፍተቶችን ለማስተከካከል የሚያግዙ የመፍትሄ ሃሳቦችን ማቅረብ
ሐ/ የፍትህ ሥርዓት እና የሕግ ትምህርት ማሻሻያ
ፕሮግራሞችን እና ሌሎች በፍትህ ዘርፉ ውስጥ ተግባራዊ የሚደረጉ ማሻሻያ ፕሮግራሞችን ያቀናጃል፤ ያስተባብራል፤ ክልል የሕግ ምርምር እና ስልጠና ማዕከላት ጋር በመተባበር በአገር አቀፍ ደረጃ ተፈጻሚነት የሚኖረው የስልጠና ካሪኩለም ያዘጋጃል፤ ወደ ፌደራል የፍትህ ሥርዓት ለሚቀላቀሉ እንዲሁም ከክልሎች ጋር በሚኖረው ትብብር መሠረት የራሳቸው ስልጠና ማዕከል ለሌላቸው ክልሎች ጀማሪ የሕግ ባለሙያዎች የቅድመ ሥራ ስልጠና ይሰጣል፤ በፌደራል እና ከክልሎች ጋር በሚኖረው ትብብር መሠረት የራሳቸው ስልጠና ማዕከል በሌላቸው
ክልሎች የፍትህ አካላት ውስጥ በማገልገል ላይ
ለሚገኙ ባለሙያዎች የሥራ ላይ ስልጠና
ይሰጣል ::
መ. የሁለቱ አዋጆች ( የህግ አወጣጥ አዋጅ ቁጥር 271/1994 እና የፍትህ ምርምርና ስልጠና አዋጅ ቁጥር 1071/200 ትስስር?
4.1 ህጋዊ ምክንያት ትስስር
ሁለቱም በአዋጅ የጸደቁ አላማቸው በህግ አወጣጥ ረገድ ዘንድ የምርምርና ስልጠና ተቋሙ የምርምር ሀሳቦችን፣የህግ ጉዳዮችን ፣የህግ ክፍተቶችን በመለየት አዳዲስ ህጎች እንዲወጡ ወይም ህጎች እንዲሻሻሉ ህጎችን በማርቀቅ ረገድ የራሱ የሆነ ትልቅ አበርክቶት አለው። ከዚህ አንጻር በህግ ማውጣት ሂደት ወይም ስረአት የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የህግ አወጣጥ ዘርፍ አንጻር ለምክር ቤቱ የጀርባ አጥንት ነው ቢባል ማጋነን የሚሆን አይደለም።
በመሆኑም የፌደራል የፍትህና የሕግ ምርምር እና ስልጠና አዋጅ ቁጥር 1071/2000 አላማው በኢትዮጵያ የፍትህ ስረአት መጠናከር ከስልጠና፣ከጥናት፣ከምርምር፣ህግ ከማርቀቅ፣የህግ ክፍተቶችን ከመለየት ፣ ህጎችን ከማሻሻል፣ አንጻር ያለው ሚና ቀላል ባለመሆኑ ስልጣን የተሰጠው ይህ ኢንስቲትዩት ተጠናክሮ መቀጠል ያለበት ሲሆን የህግ አውጪው የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤትም ይህንን ተቋም እንደ ዋነኛ አጋር በማድረግ ትስስሩን ለፍትሀዊ የህግ አወጣጥ ሚና አጠናክሮ መቀጠሉ አማራጭ የሌለው ጉዳይ ነው።
5. የአስተዳደር ተቋማት ህግ/አዋጅ/ አፈጻጸምና ቅሬታ አቀራረብ
(የፌደራል የአስተዳደር ሥነ-ሥርዓት አዋጅ
ቁጥር 1183/2012)
5.1 የአስተዳደር ተቋማት ህግ/አዋጅን የማስፈጸም ኃላፊነት
የአስተዳደር ተቋማት ለቆሙለት አላማ፣ራእይ እና ተልእኮ መሠረት አዋጆችን የሚያስፈጽሙ ሲሆን ይህም በህግ ውክልና ባገኙት መሠረት የአስተዳደር መመርያ ወይም ውሳኔ በመስጠት ይሆናል። ይህ ለአስተዳደር ተቋማት የተሰጠ ትል ኃላፊነት ሲሆን አዋጆችን ሊያስተገብር የሚችል ወይም የማይቃረን መመሪያ በማውጣት ማስፈጸም ወይም አስተዳደራዊ ውሳኔ በመስጠት የዜጎችን መብት ሊያስፈጽሙ በአዋጁ ኃላፊነት ተጥሎባቸዋል።
5.2 መመርያው ወይም የአስተዳደር ውሳኔው መብትን የሚነካ ከሆነስ?
መብት እና ግዴታ የሚፈጠረው የህዝብ ተወካዮች በሚያወጡት አዋጅ መሠረት ነው። ይህን ለማስፈጸም ግን የአስተዳደር ተቋማት የሚያወጡት መመሪያ ወይም የሚሰጡት አስተዳደራዊ ውሳኔ በአዋጁ የተቀመጠውን የሰው መብት የሚነካ ከሆነ ወይም በሌላ አነጋገር በአዋጁ የተቀመጠውን ድንጋጌ የሚቃረን ከሆነ ወይም ለአስተዳደራዊ አገልግሎት ተገቢውን ምላሽ ወይም መመሪያ የአስተዳደር ተቋሙ የማይሰጥ ከሆነ ይህ ቅሬታ የደረሰበት አካል ጉዳዩን በአዋጁ መሠረት ማቅረብ ይችላል።
5.3 የአስተዳደራዊ ቅሬታ የሚቀርብበት ስረአት እና የውሳኔ አሰጣጥ ስረአት
የዚህ አዋጅ አላማው አዋጆችን የሚያስፈጽሙ የአስተዳደር ተቋሟት መመሪያ ለማውጣት ስልጣን በህግ በውክልና በተሰጠው መሠረት መመሪያቸውን በማውጣት የአስተዳደር ውሳኔ ለመስጠት ስልጣን የተሰጣቸው ሲሆን መመሪያ ባያወጡ እንኳን አስተዳደራዊ ውሳኔ መስጠት እንዳለባቸው በአንቀጽ 46 ላይ ተቀምጧል። ይሁን እንጂ አስተዳደራዊው ውሳኔው መብቱን የሚነካበት አካል የአስተዳደር መመርያ ወይም ውሳኔ በፍርድ ቤት እንዲከለስለት መጠየቅ ይችላል። ይህም በዚህ አዋጅ አንቀጽ 49 መሠረት ለፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት የሚቀርብ ሲሆን መመሪያውን አስመልክቶ የሚሰጠው ውሳኔ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ የሚባልበት ይሆናል።
6. የጹሁፉ ማጠቃለያ
በህግ አወጣጥ ስረአት ሂደት ሀገራችን ኢትዮጵያ በአዋጅ ተቋማትን በማቋቋም ስልጣንና ተግባር በመስጠት ህጎች በአግባቡ ከህገመንግስቱ ጀምሮ እስከ አስተዳደር ተቋም ድረስ እንዴት እንደሚወጡ የራሱ የሆነ የህግ አወጣጥ ስረአት የተደነገገ ሲሆን ይህም ህግን ከማመንጨት እስከ ማጽደቅ ብሎም በአስተዳደር ተቋም እንዴት እንደሚፈጸሙ የተሰጣቸውን የውክልና ስልጣን ተጠቅመው መመርያ በማውጣት ወይም አስተዳደራዊ ውሳኔ በመስጠት አግልግሎት እንደሚሰጡ እንዲሁም በአዋጅ ከተሰጡ መብቶች ጋር በመቃረን ወይም የዜጎችን መብት የሚነካ ከሆነ እንዴት ቅሬታ ቀርቦ መፍትሔ ሊሰጥ እንደሚችል ከላይ በገለጽናቸው አዋጆች ሰፍረዋል። በመሆኑም በህግ አወጣጥ ስረአት እና አፈጻጸም ረገድ ከላይ የቀረቡት የምንባብ ዝግጅቶች
የበለጠ ትኩረት ተሰጥቶባቸው የጥናት፣ስልጠና ምርምር ኢንስቲትዩት እንዲሁም የህግ አውጪውና ሌሎች የሚመለከታቸው አካላት የህግ ተመራማሪዎች ጨምሮ የራሳቸውን አሻራ ማሳረፍ ተጠናክሮ ቢቀጥል ለሀገራችን የፍትህ ስረአት እድገት ጉልህ አስተዋጽኦ ይኖረዋል።
ማጣቀሻዎች
1. የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የህግ አወጣጥ ሥነ-ሥርዓት ፣ኮሚቴዎች አደረጃጀትና
በፌደራል መንግሥት የወጡ ሕጎች · House of Peoples' Representatives Legislative Procedure, . Committees Structure and Worleing roclamation No. 271/2002. የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት .
2. ሕግ Aወጣጥ ሂደትና የሕግ ረቂቅ ዝግጅት ማኑዋል - Law Ethiopia
3. ሥነ-ምግባር ደንብ ቁጥር 6/2008
4. የአስተዳደር ስነ ስርዓት ሕግ አተገባበር በኢትዮጵያ Administrative Procedural ...
5. Dec 18, 2024 — ... የውጪ ሀገራት ተሞክሮ በማካተት የተዘጋጀው ሕግ የሀገራችን የህግ አወጣጥ ሥርዓት
6. ፌዴራል አስተዳደር ሥነ ሥርዓት ሕግ አዋጅ ቁጥር 1183/2012
7. 2.የፌደራል የፍትህና የሕግ ምርምር እና ስልጠና አዋጅ ቁጥር ቁጥር 1071/2000
https://www.facebook.com/s...
በኢትዮጵያ ሕግ ማእቀፍ
ጠበቃና የህግ አማካሪ ፋንታሁን ደለለው
መግቢያ #ethiopia | በአለምም ሆነ በሀገራችን የፍትህ ስረአት ሂደት ህግ አውጪ ምክር ቤት ዋና የመንግሥት አካላቸው ሲሆን ህግ ሲያወጡም ህጉ ከሚወጣው አላማ አንጻር ሰፊ ጥናት የምክር ቤት ውይይት ተደርጎቦት መስተካከል ያለባቸው የህግ ጉዳዮች ታርመው በምክር ቤት ህግ ሆነው ይወጣሉ።
በዚህ ጽሁፍ የህግ አወጣጥ ስነስረአት አስመልክቶ የምናስቃኝ ሲሆን አዋጆች ከመነሻው እስከሚጸድቁበት ድረስ ሂደቱ እንዴት እንደሆነ እንዲሁም በአስተዳደር ተቋማት አፈጻጸማቸው ላይ እንከን የሚያጋጥም ሲሆን እንዴት ሊፈታ እንደሚችል በዚህ ጹሁፍ እንመለከታለን።
1. የህግ አወጣጥ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ...
በዚህ ክፍል የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የህግ አወጣጥ ስነስረአት ኮሚቴዎች፣አደረጃጀትና አሰራር አዋጅ ቁጥር 271/1994 መሠረት በማድረግ አዋጆች እንዴት ከመነሻው በሀሳብ ደረጃ መንጭተው ህግ እንደሚሆኑ እንመለከታለን።
ሥርዓት በዋናነት የመንግስትንና የህዝብ ጥቅምንና ፖሊሲ ለማስፈጸም የሚከናወን፣ በህገ-መንግስቱ እና በተወካዮች ምክር ቤት አዋጆች (እንደ አዋጅ ቁጥር 271/1994) የሚመራ ጥብቅ ሂደት ነው። ሂደቱ የህግ ማመንጨት፣ ረቂቅ ዝግጅት፣ በምክር ቤት መመርመር፣ ማጽደቅ እና በነጋሪት ጋዜጣ መታተምን ያካትታል።
የህግ አወጣጥ ሂደቱ ዋና ዋና ደረጃዎች የሚከተሉት ናቸው፡
ሀ. የህግ ሀሳብ ማመንጨት፡
ህግ የማመንጨት ስልጣን በዋናነት ለመንግስት የተሰጠ ሲሆን፣ ሚኒስቴር መስሪያ ቤቶችና ሌሎች የመንግስት አካላት የፖሊሲ ማስፈጸሚያ ረቂቆችን ያዘጋጃሉ።
ለ. የህግ ረቂቅ ዝግጅት፡
የህግ ባለሙያዎች ረቂቁን የህገ-መንግስቱን መንፈስ፣ ሌሎች ህጎችን እና ዓለም አቀፍ ተሞክሮዎችን ባገናዘበ መልኩ ያዘጋጃሉ።
ሐ.በምክር ቤት መመርመርና ማጽደቅ፡
ረቂቅ ህጉ ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ቀርቦ የህዝብ ተወካዮች ሰፊ ውይይት፣ክርክር የሀሳብ ማንሸራሸር ያደርጉበታል። ክፍተቶች ካሉ ለቋሚ ኮሚቴዎች በመምራት እንዲመረመር ይደረጋል። የህዝብ አስተያየት ይሰበሰብበታል፣ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አይቶ ተወያይቶ ክርክርና አስፈላጊውን የሀሳብ ማንሸራሸር ተደርጎ በቂ ከሆነ በምክር ቤቱ ይጸድቃል።
መ. ህግ ማውጣት (Promulgation)፡
የጸደቀው ህግ በነጋሪት ጋዜጣ ታትሞ በይፋ ስራ ላይ ይውላል።
ይህ ሥርዓት የህግ ጥራትና ተቀባይነትን ለማረጋገጥ የሚረዳ መደበኛ አሰራር ነው።
2.የፌደራል የፍትህና የሕግ ምርምር እና ስልጠና አዋጅ ቁጥር ቁጥር 1071/2000
2.1 የዚህ አዋጅ አላማ
በዚህ አዋጅ መሠረት የፌደራል የፍትህና የህግ ምርምር እና ስልጠና ኢኒስቲትዩት የተቋቋመ ሲሆን በዚህች ክፍል ለህግ አወጣጥ ያለውን አስተዋጽኦ ከአላማው ስልጣንና ተግባሩ አንጻር እናመላክታለን።
የዚህ አዋጅ አለማ አንቀጽ 5 ላይ የሠፈረ ነው
ሀ/ ጥናት እና ምርምሮችን ማዘጋጀት ዋናው የዚህ ተቋም የተቋቋመበት አላማ ሲሆን በዚህ ረገድ ለማሳካት የሀገሪቱን ሕገ መንግስት በተሟላ ሁኔታ ስራ ላይ ለማዋል፣ የፍትህ እና የሕግ ሥርዓቱን ብቁና ዘመናዊ ለማድረግ፣ የሕግ የበላይነትን ለማረጋገጥ እና በልማታዊና ዲሞክራሲያዊ አስተሳሰብና የእድገት አቅጣጫ ላይ የተመሰረተ የኢኮኖሚና ማሕበራዊ ልማትን ለማፋጠን በሚያስችሉበት ሁኔታ ለማሻሻል እንዲሁም አዳዲስ ሕጎችን ለማውጣት፤ የፍትህ አካላትን ዘመናዊ፣ ተደራሽ፣ ቀልጣፋና ውጤታማ በማድረግ በፍትህ ሥርዓቱ መልካም አስተዳደርን ለማስፈን፤ እንዲረዳ ማድረግ ነው።
ለ/ የአገሪቱን የፍትህ ሥርዓት ትክክለኛና የተሟላ
ገጽታ የሚያሳይ መረጃ እንዲኖር ማድረግ፤ የፍትህ እና የሕግ መረጃ ማዕከል መሆን፤
ሐ/ የፍትህ አካላት አመራሮችን እና ባለሙያዎችን
በዕውቀት፣ በክህሎት፣ በአመለካከት እና በሥነ-ምግባር በማነጽ የፍትህ ሥርዓቱ ከፍተኛ ሙያዊ ብቃት እና ሥነ-ምግባር እንዲሁም ሕዝባዊ አመኔታና ተቆርቋሪነት ባላቸው እና ለሕገ-መንግስታዊ ሥርዓቱ መከበር በጽናት በሚቆሙ ባለሙያዎች የተገነባ እንዲሆን ማስቻል፤
መ/ የፍትህ ሥርዓት እና የሕግ ትምህርት ማሻሻያ ፕሮግራሞችን እና ሌሎች በፍትህ ዘርፉ ውስጥ ተግባራዊ የሚደረጉ ማሻሻያ ፕሮግራሞችን በማቀናጀት እና በማስተባበር ውጤታማነታቸውን ማረጋገጥ እንደሆነ ተደንግጓል።
2.2 የዚህ አዋጅ ስልጣንና ተግባር
በዚህ አዋጅ አንቀጽ 6 መሠረት የኢንስቲትዩቱ ሥልጣን እና ተግባራት በዋናነት የተደነገገ ሲሆን ይህ ከህግ አወጣጥ ጋር ያለውን ትስስር እና ሚና የምንቃኝበት ይሆናል።
ሀ. የሕግ ማሻሻያና ማሟያ የጥናትና ምርምር መርሃ-ግብር በመንደፍ፡-
በየዘርፉ ያሉ ነባር ሕጎችን ለማጠቃለል፣ ከወቅቱ የእድገት ደረጃ ጋር ለማጣጣም እና ለአጠቃቀም ምቹ ሆነው እንዲሻሻሉ
ለማድረግ፤ የአገሪቱን የሕግ ሥርዓት ለማሟላት የሚያስችሉ አዳዲስ ሕጎችን ለማውጣት፤ የሕግ ትምህርት እና ሥልጠናን ለማጠናከር፤ የፍትህ አካላትን የሰው ሃብት ብቃት
ለማሳደግ፣ አደረጃጀታቸውን እና አሰራራቸውን
ለማሻሻል፤ እና ከሕግ ብዝሃነት ጋር የተያያዙ የግጭት
መፍቻ ዘዴዎች እና ሌሎች ባህላዊ የፍትህ ሥርዓቶች ከመደበኛው የፍትህ ስርዓት ጋር ተቀናጅተው የሚሰሩበትን ሁኔታ ለማመቻቸት፤ የሚረዱ ጥናትና ምርምሮችን ያካሂዳል፡፡
ለ/ የፍትህ መረጃ ትንተና በማከናወን የአገሪቱ
የፍትህ ዘርፍ ተልዕኮውን በአግባቡ እያሳካ መሆኑን ለማወቅ የሚያስችል አስተማማኝና የተሟላ መረጃ እንዲሁም በዘርፉ በአደረጃጀት፣ በሰው ሃብት ብቃት፣ በሃብት አቅርቦት፣ በአሰራር እና በሌሎች መስኮች የሚታዩ ክፍተቶችን ለማስተከካከል የሚያግዙ የመፍትሄ ሃሳቦችን ማቅረብ
ሐ/ የፍትህ ሥርዓት እና የሕግ ትምህርት ማሻሻያ
ፕሮግራሞችን እና ሌሎች በፍትህ ዘርፉ ውስጥ ተግባራዊ የሚደረጉ ማሻሻያ ፕሮግራሞችን ያቀናጃል፤ ያስተባብራል፤ ክልል የሕግ ምርምር እና ስልጠና ማዕከላት ጋር በመተባበር በአገር አቀፍ ደረጃ ተፈጻሚነት የሚኖረው የስልጠና ካሪኩለም ያዘጋጃል፤ ወደ ፌደራል የፍትህ ሥርዓት ለሚቀላቀሉ እንዲሁም ከክልሎች ጋር በሚኖረው ትብብር መሠረት የራሳቸው ስልጠና ማዕከል ለሌላቸው ክልሎች ጀማሪ የሕግ ባለሙያዎች የቅድመ ሥራ ስልጠና ይሰጣል፤ በፌደራል እና ከክልሎች ጋር በሚኖረው ትብብር መሠረት የራሳቸው ስልጠና ማዕከል በሌላቸው
ክልሎች የፍትህ አካላት ውስጥ በማገልገል ላይ
ለሚገኙ ባለሙያዎች የሥራ ላይ ስልጠና
ይሰጣል ::
መ. የሁለቱ አዋጆች ( የህግ አወጣጥ አዋጅ ቁጥር 271/1994 እና የፍትህ ምርምርና ስልጠና አዋጅ ቁጥር 1071/200 ትስስር?
4.1 ህጋዊ ምክንያት ትስስር
ሁለቱም በአዋጅ የጸደቁ አላማቸው በህግ አወጣጥ ረገድ ዘንድ የምርምርና ስልጠና ተቋሙ የምርምር ሀሳቦችን፣የህግ ጉዳዮችን ፣የህግ ክፍተቶችን በመለየት አዳዲስ ህጎች እንዲወጡ ወይም ህጎች እንዲሻሻሉ ህጎችን በማርቀቅ ረገድ የራሱ የሆነ ትልቅ አበርክቶት አለው። ከዚህ አንጻር በህግ ማውጣት ሂደት ወይም ስረአት የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የህግ አወጣጥ ዘርፍ አንጻር ለምክር ቤቱ የጀርባ አጥንት ነው ቢባል ማጋነን የሚሆን አይደለም።
በመሆኑም የፌደራል የፍትህና የሕግ ምርምር እና ስልጠና አዋጅ ቁጥር 1071/2000 አላማው በኢትዮጵያ የፍትህ ስረአት መጠናከር ከስልጠና፣ከጥናት፣ከምርምር፣ህግ ከማርቀቅ፣የህግ ክፍተቶችን ከመለየት ፣ ህጎችን ከማሻሻል፣ አንጻር ያለው ሚና ቀላል ባለመሆኑ ስልጣን የተሰጠው ይህ ኢንስቲትዩት ተጠናክሮ መቀጠል ያለበት ሲሆን የህግ አውጪው የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤትም ይህንን ተቋም እንደ ዋነኛ አጋር በማድረግ ትስስሩን ለፍትሀዊ የህግ አወጣጥ ሚና አጠናክሮ መቀጠሉ አማራጭ የሌለው ጉዳይ ነው።
5. የአስተዳደር ተቋማት ህግ/አዋጅ/ አፈጻጸምና ቅሬታ አቀራረብ
(የፌደራል የአስተዳደር ሥነ-ሥርዓት አዋጅ
ቁጥር 1183/2012)
5.1 የአስተዳደር ተቋማት ህግ/አዋጅን የማስፈጸም ኃላፊነት
የአስተዳደር ተቋማት ለቆሙለት አላማ፣ራእይ እና ተልእኮ መሠረት አዋጆችን የሚያስፈጽሙ ሲሆን ይህም በህግ ውክልና ባገኙት መሠረት የአስተዳደር መመርያ ወይም ውሳኔ በመስጠት ይሆናል። ይህ ለአስተዳደር ተቋማት የተሰጠ ትል ኃላፊነት ሲሆን አዋጆችን ሊያስተገብር የሚችል ወይም የማይቃረን መመሪያ በማውጣት ማስፈጸም ወይም አስተዳደራዊ ውሳኔ በመስጠት የዜጎችን መብት ሊያስፈጽሙ በአዋጁ ኃላፊነት ተጥሎባቸዋል።
5.2 መመርያው ወይም የአስተዳደር ውሳኔው መብትን የሚነካ ከሆነስ?
መብት እና ግዴታ የሚፈጠረው የህዝብ ተወካዮች በሚያወጡት አዋጅ መሠረት ነው። ይህን ለማስፈጸም ግን የአስተዳደር ተቋማት የሚያወጡት መመሪያ ወይም የሚሰጡት አስተዳደራዊ ውሳኔ በአዋጁ የተቀመጠውን የሰው መብት የሚነካ ከሆነ ወይም በሌላ አነጋገር በአዋጁ የተቀመጠውን ድንጋጌ የሚቃረን ከሆነ ወይም ለአስተዳደራዊ አገልግሎት ተገቢውን ምላሽ ወይም መመሪያ የአስተዳደር ተቋሙ የማይሰጥ ከሆነ ይህ ቅሬታ የደረሰበት አካል ጉዳዩን በአዋጁ መሠረት ማቅረብ ይችላል።
5.3 የአስተዳደራዊ ቅሬታ የሚቀርብበት ስረአት እና የውሳኔ አሰጣጥ ስረአት
የዚህ አዋጅ አላማው አዋጆችን የሚያስፈጽሙ የአስተዳደር ተቋሟት መመሪያ ለማውጣት ስልጣን በህግ በውክልና በተሰጠው መሠረት መመሪያቸውን በማውጣት የአስተዳደር ውሳኔ ለመስጠት ስልጣን የተሰጣቸው ሲሆን መመሪያ ባያወጡ እንኳን አስተዳደራዊ ውሳኔ መስጠት እንዳለባቸው በአንቀጽ 46 ላይ ተቀምጧል። ይሁን እንጂ አስተዳደራዊው ውሳኔው መብቱን የሚነካበት አካል የአስተዳደር መመርያ ወይም ውሳኔ በፍርድ ቤት እንዲከለስለት መጠየቅ ይችላል። ይህም በዚህ አዋጅ አንቀጽ 49 መሠረት ለፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት የሚቀርብ ሲሆን መመሪያውን አስመልክቶ የሚሰጠው ውሳኔ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ የሚባልበት ይሆናል።
6. የጹሁፉ ማጠቃለያ
በህግ አወጣጥ ስረአት ሂደት ሀገራችን ኢትዮጵያ በአዋጅ ተቋማትን በማቋቋም ስልጣንና ተግባር በመስጠት ህጎች በአግባቡ ከህገመንግስቱ ጀምሮ እስከ አስተዳደር ተቋም ድረስ እንዴት እንደሚወጡ የራሱ የሆነ የህግ አወጣጥ ስረአት የተደነገገ ሲሆን ይህም ህግን ከማመንጨት እስከ ማጽደቅ ብሎም በአስተዳደር ተቋም እንዴት እንደሚፈጸሙ የተሰጣቸውን የውክልና ስልጣን ተጠቅመው መመርያ በማውጣት ወይም አስተዳደራዊ ውሳኔ በመስጠት አግልግሎት እንደሚሰጡ እንዲሁም በአዋጅ ከተሰጡ መብቶች ጋር በመቃረን ወይም የዜጎችን መብት የሚነካ ከሆነ እንዴት ቅሬታ ቀርቦ መፍትሔ ሊሰጥ እንደሚችል ከላይ በገለጽናቸው አዋጆች ሰፍረዋል። በመሆኑም በህግ አወጣጥ ስረአት እና አፈጻጸም ረገድ ከላይ የቀረቡት የምንባብ ዝግጅቶች
የበለጠ ትኩረት ተሰጥቶባቸው የጥናት፣ስልጠና ምርምር ኢንስቲትዩት እንዲሁም የህግ አውጪውና ሌሎች የሚመለከታቸው አካላት የህግ ተመራማሪዎች ጨምሮ የራሳቸውን አሻራ ማሳረፍ ተጠናክሮ ቢቀጥል ለሀገራችን የፍትህ ስረአት እድገት ጉልህ አስተዋጽኦ ይኖረዋል።
ማጣቀሻዎች
1. የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የህግ አወጣጥ ሥነ-ሥርዓት ፣ኮሚቴዎች አደረጃጀትና
በፌደራል መንግሥት የወጡ ሕጎች · House of Peoples' Representatives Legislative Procedure, . Committees Structure and Worleing roclamation No. 271/2002. የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት .
2. ሕግ Aወጣጥ ሂደትና የሕግ ረቂቅ ዝግጅት ማኑዋል - Law Ethiopia
3. ሥነ-ምግባር ደንብ ቁጥር 6/2008
4. የአስተዳደር ስነ ስርዓት ሕግ አተገባበር በኢትዮጵያ Administrative Procedural ...
5. Dec 18, 2024 — ... የውጪ ሀገራት ተሞክሮ በማካተት የተዘጋጀው ሕግ የሀገራችን የህግ አወጣጥ ሥርዓት
6. ፌዴራል አስተዳደር ሥነ ሥርዓት ሕግ አዋጅ ቁጥር 1183/2012
7. 2.የፌደራል የፍትህና የሕግ ምርምር እና ስልጠና አዋጅ ቁጥር ቁጥር 1071/2000
https://www.facebook.com/s...
Sponsored by
Surafel
3 months ago
ያልተዘመሩላቸው የጥበብ ባለውለታዎች
የ1990ዎቹ የጥምር ሙያ ባለቤቶች ሲዘከሩ
#ethiopia | በኢትዮጵያ የኪነጥበብ ዓለም ውስጥ በዶክመንተሪ፣ በማስታወቂያ፣ በድራማ እና በፊልም ሥራዎች የበቁና የነቁ ትጉህ ሙያተኞች ነበሩ።
የ (Editing) ባለሙያዋ #ወይንሸት አዳሙ፣ ከአምስቱ ጉምቱ ባለሙያዎች ጋር በመሥራት ያገኘችውን ዕድልና ትምህርት በኩራት ታስታውሳለች። ሙያቸውን ብቻ ሳይሆን የሙያ ዲሲፕሊን፣ ትዕግሥት፣ ኃላፊነትና የተሟላ ሰው መሆንን የተማረችው ከእነርሱ እንደሆነ ትመሰክራለች።
የሙያ ባለውለታዎች ዝርዝር፦
ዳግማዊ አመለወርቅ ፈይሳ
ሰለሞን አበራ
ዘካርያስ ኃ/ማርያም (ነፍስ ይማር)
ፋንታሁን ኃ/ማርያም
ዘላለም ጌታሁን
የዳግማዊ አመለወርቅ ፈይሳ ልዩ የምስጋና ምሽት
እነነዚህን የሙያ ወንድሞች ዛሬ ለማስታወስ ምክንያት የሆነው፣ ትሁቱና ታታሪው ዳግማዊ አመለወርቅ ፈይሳ በመጋቢት 7 ቀን 2018 ዓ.ም በኢትዮጵያ ብሔራዊ ቴአትር በተሰናዳ ደማቅ ሥነ ሥርዓት ልዩ የምስጋና ፕሮግራም ስለተዘጋጀለት ነው።
በዚሁ ዕለትም "ዝሃ" በሚል ርዕስ ያሳተመውን መጽሐፉን አስመርቋል። ዳግማዊ ዝምተኛ ሰው ቢሆንም፣ ሥራዎቹ ግን ድምፅ አውጥተው ከፍ ብለው የሚደመጡ የጥበብ ውጤቶች ናቸው።
#ወይንሸት አዳሙ ለእነዚህ ባለሙያዎች ያላትን ክብርና ምስጋና ስትገልጽ፣ "ከቀዝቃዛው የራስ ዳሽን ተራራ እስከ ሐሩሩ የዳሎል በረሃ እየተጓዛችሁ የተፈጥሮ ጸጋዎችንና የቱሪስት መስህቦችን በአማረ አቀራረብ አሳይታችሁናል። ስለማሕበራዊ ጉዳዮቻችን፣ ስለ አኗኗራችን፣ ስለባህሎቻችን ያስመለከታችሁንን ፈጽሞ አንዘነጋም" ብላለች።
ክብር በሕይወት ላሉት፣ ለተለየን ወንድማችንም ነፍስ ይማር።
#getu #ethiopia #art #documentary #theater #booklaunch #tribute #dagmawiamelework #ye1990ochubalemwyoch #ኪነጥበብ #ብሔራዊቴአትር #ዝሃ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
የ1990ዎቹ የጥምር ሙያ ባለቤቶች ሲዘከሩ
#ethiopia | በኢትዮጵያ የኪነጥበብ ዓለም ውስጥ በዶክመንተሪ፣ በማስታወቂያ፣ በድራማ እና በፊልም ሥራዎች የበቁና የነቁ ትጉህ ሙያተኞች ነበሩ።
የ (Editing) ባለሙያዋ #ወይንሸት አዳሙ፣ ከአምስቱ ጉምቱ ባለሙያዎች ጋር በመሥራት ያገኘችውን ዕድልና ትምህርት በኩራት ታስታውሳለች። ሙያቸውን ብቻ ሳይሆን የሙያ ዲሲፕሊን፣ ትዕግሥት፣ ኃላፊነትና የተሟላ ሰው መሆንን የተማረችው ከእነርሱ እንደሆነ ትመሰክራለች።
የሙያ ባለውለታዎች ዝርዝር፦
ዳግማዊ አመለወርቅ ፈይሳ
ሰለሞን አበራ
ዘካርያስ ኃ/ማርያም (ነፍስ ይማር)
ፋንታሁን ኃ/ማርያም
ዘላለም ጌታሁን
የዳግማዊ አመለወርቅ ፈይሳ ልዩ የምስጋና ምሽት
እነነዚህን የሙያ ወንድሞች ዛሬ ለማስታወስ ምክንያት የሆነው፣ ትሁቱና ታታሪው ዳግማዊ አመለወርቅ ፈይሳ በመጋቢት 7 ቀን 2018 ዓ.ም በኢትዮጵያ ብሔራዊ ቴአትር በተሰናዳ ደማቅ ሥነ ሥርዓት ልዩ የምስጋና ፕሮግራም ስለተዘጋጀለት ነው።
በዚሁ ዕለትም "ዝሃ" በሚል ርዕስ ያሳተመውን መጽሐፉን አስመርቋል። ዳግማዊ ዝምተኛ ሰው ቢሆንም፣ ሥራዎቹ ግን ድምፅ አውጥተው ከፍ ብለው የሚደመጡ የጥበብ ውጤቶች ናቸው።
#ወይንሸት አዳሙ ለእነዚህ ባለሙያዎች ያላትን ክብርና ምስጋና ስትገልጽ፣ "ከቀዝቃዛው የራስ ዳሽን ተራራ እስከ ሐሩሩ የዳሎል በረሃ እየተጓዛችሁ የተፈጥሮ ጸጋዎችንና የቱሪስት መስህቦችን በአማረ አቀራረብ አሳይታችሁናል። ስለማሕበራዊ ጉዳዮቻችን፣ ስለ አኗኗራችን፣ ስለባህሎቻችን ያስመለከታችሁንን ፈጽሞ አንዘነጋም" ብላለች።
ክብር በሕይወት ላሉት፣ ለተለየን ወንድማችንም ነፍስ ይማር።
#getu #ethiopia #art #documentary #theater #booklaunch #tribute #dagmawiamelework #ye1990ochubalemwyoch #ኪነጥበብ #ብሔራዊቴአትር #ዝሃ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
Comments