2 days ago
የእንጦጦ-ቀጨኔ መድኃኔዓለም የወንዝ ዳርቻ ልማት ፕሮጀክት በዛሬው ዕለት በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በይፋ ተመርቋል።
22.25 ኪሎ ሜትር ርዝማኔ ያለው ይህ ፕሮጀክት፣ የተጎዱ አካባቢዎችን ወደ ማራኪ እና የአየር ንብረት ለውጥን መቋቋም የሚችሉ ለምለም አረንጓዴ ሥፍራዎች የቀየረ ነው።
የፕሮጀክቱ ዋና ዋና ምሰሶዎች፦
ሥነ-ምህዳርን መልሶ ማቋቋም እና የከተማ ግብርና፦
ፕሮጀክቱ በባሕር ዛፍ ምክንያት የተጎዳ 36 ሄክታር መሬትን ጨምሮ፣ በአጠቃላይ 438 ሄክታር የተጎዳ መሬትን አክሞ ዳግም አቋቁሟል። በተጨማሪም የከተማ ግብርና እና ብዝሃ-ሕይወትን ለማጠናከር አዲስ የ9.5 ሄክታር የፍራፍሬ ፓርክ እና 210 ዘመናዊ የንብ ቀፎዎችን አካቷል።
የውሃ ማጣሪያ እና መሠረተ-ልማት፦
በእንጦጦ-ቀጨኔ ኮሪደር ላይ 39 የወንዝ መገደቢያዎችን እና ሦስት የወንዝ ውሃ ማጣሪያ ሥርዓቶችን በመገንባት የአካባቢ ጥበቃና ዘላቂነት እንዲጠናከር ተደርጓል።
የአረንጓዴ ትራንስፖርት አማራጮች እና ቱሪዝም ፦
አረንጓዴ የትራንስፖርት አማራጮችንና መዝናኛን በማስፋፋት፣ ፕሮጀክቱ 19.4 ኪሎ ሜትር የእግረኛ መንገዶችን፣ 7.7 ኪሎ ሜትር የብስክሌት መስመሮችን እና 4 ኪሎ ሜትር የተራራ መውጫ (የእግር ጉዞ) መንገዶችን ያካተተ ሲሆን፣ ይህም ጤናማ፣ ምቹ እና ንቁ ማኅበረሰብ ለመፍጠር ከፍተኛ አስተዋጽኦ ያበረክታል።
#pmoethiopia #ethiopiadelivers
14 days ago
u1243u120d u1260u1270u130du1263u122d!
Words In Action! #pmoethiopia #ethiopiadelivers ","delight_ranges":[],"image_ranges":[],"inline_style_ranges":[],"aggregated_ranges":[],"ranges":[{"entity":{"__typename":"Hashtag","__isEntity":"Hashtag","url":"https://www.facebook.com/h...
ቃል በተግባር!
Words In Action! #pmoethiopia #ethiopiadelivers
20 days ago
የአንድ ደቂቃ የሕሊና ጸሎት ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ምክክር ኮሚሽን ኮሚሽነር ለነበሩት ክቡር አቶ ዘገየ አስፋው፤
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ እና ከፍተኛ የፌዴራልና የክልል የሥራ ኃላፊዎች የብሔራዊ ምክክር ኮሚሽኑ ከተመሠረተበት ጊዜ ጀምሮ ያከናወናቸውን ተግባራት እና ቀጣይ አቅጣጫ ለመገምገም በተዘጋጀው መርሃ ግብር ላይ፣ በቅርቡ በህይወት ለተለዩት እና የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምክክር ኮሚሽን ኮሚሽነር ለነበሩት የክቡር አቶ ዘገየ አስፋውን በአንድ ደቂቃ የሕሊና ጸሎት ታስበዋል።
#pmoethiopia
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ እና ከፍተኛ የፌዴራልና የክልል የሥራ ኃላፊዎች የብሔራዊ ምክክር ኮሚሽኑ ከተመሠረተበት ጊዜ ጀምሮ ያከናወናቸውን ተግባራት እና ቀጣይ አቅጣጫ ለመገምገም በተዘጋጀው መርሃ ግብር ላይ፣ በቅርቡ በህይወት ለተለዩት እና የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምክክር ኮሚሽን ኮሚሽነር ለነበሩት የክቡር አቶ ዘገየ አስፋውን በአንድ ደቂቃ የሕሊና ጸሎት ታስበዋል።
#pmoethiopia
28 days ago
ለውጡ ትኩረቱን በእሳቤ፣ በሕ ግና አሰራር ላይ ማድረጉ ለሀገር ግንባታ ወሳኝ ሚና ተጫውቷል - አብዱ መሀመድ (ዶ/ር)
************************
ለውጡ ትኩረቱን በእሳቤ፣ በህግና አሰራር ላይ ማድረጉ ለሀገር ግንባታ ወሳኝ ሚና መጫወቱን የአዋሽ ኤፍ ኤም ዋና ስራ አስኪያጅ አብዱ መሀመድ (ዶ/ር) ገለፁ።
ዋና ሥራ አስፈጻሚው 'የሚዲያ እመርታ ለትርክት ግንባታ'' በተሰኘው ሀገራዊ የምክክር መድረክ ላይ አሁን ያለውን የሚዲያ ምህዳር አስመልክተው ሀሳባቸውን ሰጥተዋል፡፡
ከለውጡ በፊት የቁጥጥር እና የፖለቲካ ገደቦች፣ የአቅምና የሙያ ክፍተቶች፣ የፋይናንስና የቴክኖሎጂ ገደቦች ዘርፉንና ተቋሙን ሲፈትኑ የከረሙ ስር የሰደዱ ችግሮች እንደነበሩ አስታውሰዋል።
እነዚህን ችግሮች ለመፍታትም የፖሊሲ እና የህግ ማሻሻያዎችን በማድረግ፣ ለኢንቨስትመንት ትኩረት በመስጠት የሬዲዮ ጣቢያዎች ከመበራከታቸው ባለፈ የጋራ እሴቶችን በማጠናከር እና ማህበረሰብን በማስተሳሰር እንዲሁም ሀገርን በመገንባት ሂደት ውስጥ ወሳኝ ሚናቸውን እንዲጫወቱ ማስቻሉን ገልፀዋል ።
#pmoethiopia
************************
ለውጡ ትኩረቱን በእሳቤ፣ በህግና አሰራር ላይ ማድረጉ ለሀገር ግንባታ ወሳኝ ሚና መጫወቱን የአዋሽ ኤፍ ኤም ዋና ስራ አስኪያጅ አብዱ መሀመድ (ዶ/ር) ገለፁ።
ዋና ሥራ አስፈጻሚው 'የሚዲያ እመርታ ለትርክት ግንባታ'' በተሰኘው ሀገራዊ የምክክር መድረክ ላይ አሁን ያለውን የሚዲያ ምህዳር አስመልክተው ሀሳባቸውን ሰጥተዋል፡፡
ከለውጡ በፊት የቁጥጥር እና የፖለቲካ ገደቦች፣ የአቅምና የሙያ ክፍተቶች፣ የፋይናንስና የቴክኖሎጂ ገደቦች ዘርፉንና ተቋሙን ሲፈትኑ የከረሙ ስር የሰደዱ ችግሮች እንደነበሩ አስታውሰዋል።
እነዚህን ችግሮች ለመፍታትም የፖሊሲ እና የህግ ማሻሻያዎችን በማድረግ፣ ለኢንቨስትመንት ትኩረት በመስጠት የሬዲዮ ጣቢያዎች ከመበራከታቸው ባለፈ የጋራ እሴቶችን በማጠናከር እና ማህበረሰብን በማስተሳሰር እንዲሁም ሀገርን በመገንባት ሂደት ውስጥ ወሳኝ ሚናቸውን እንዲጫወቱ ማስቻሉን ገልፀዋል ።
#pmoethiopia
1 month ago
የሀገር ውስጥ ምርቶች የገበያ ድርሻን 46 በመቶ ከፍ ማድረግ የቻለው "ኢትዮጵያ ታምርት" ስኬቶች
*****************
በጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ይፋ የሆነው ዲጂታል መጽሔት እንደጠቆመው፤ "ኢትዮጵያ ታምርት" ብሔራዊ ንቅናቄ መዋቅራዊ ማነቆዎችን በመፍታት የአምራች ዘርፉን የኢኮኖሚ ምህዳር በአዲስ መልክ እየቀረጸው ይገኛል።
ንቅናቄው ከመጀመሩ በፊት 29 ሚሊዮን ቶን የነበረው የኢንዱስትሪ ግብዓት አቅርቦት በአሁኑ ወቅት ወደ 76 ሚሊዮን ቶን ከፍ ብሏል።
በመሠረተ ልማት ረገድም ባለፉት አራት ዓመታት 3.4 ጊጋ ዋት የኤሌክትሪክ ኃይል የቀረበ ሲሆን፤ በ2018 ዘጠኝ ወራት ውስጥ ብቻ ከ25 ሺህ ሄክታር በላይ መሬት ለባለሀብቶች ተላልፏል።
የፋይናንስ አቅርቦትን በተመለከተ ለአነስተኛና መካከለኛ ኢንዱስትሪዎች የሚቀርበው ብድር ከ8.1 ቢሊዮን ወደ 50 ቢሊዮን ብር ሲያድግ፤ ለከፍተኛ አምራቾች የሚቀርበው ደግሞ ከ52 ቢሊዮን ወደ 262 ቢሊዮን ብር ከፍ ብሏል።
የማክሮ ኢኮኖሚ ሪፎርሙን ተከትሎ ለከፍተኛ አምራቾች የቀረበው 2.28 ቢሊዮን ዶላር የውጭ ምንዛሬ የኢንዱስትሪዎችን የማምረት አቅም ከ47 በመቶ ወደ 67 በመቶ አሳድጓል። የዘርፉ ዓመታዊ ዕድገትም በ2017 ዓ.ም 10.7 በመቶ በመድረስ የምርት መጠኑን 195.4 ቢሊዮን ብር አድርሶታል።
ኢትዮጵያ በ2018 ዘጠኝ ወራት ውስጥ ስልታዊ ምርቶችን በሀገር ውስጥ በመተካት 4.85 ቢሊዮን ዶላር የውጭ ምንዛሬ ማዳን የቻለች ሲሆን፤ የሀገር ውስጥ ምርቶች የገበያ ድርሻም ከ30 ወደ 46 በመቶ አድጓል።
በዲፕሎማሲው ረገድ የብሪክስ አባል መሆኗና የተደረጉ ማሻሻያዎች ከ2 ሺህ 800 በላይ አዳዲስ ኢንቨስትመንቶችን ለመሳብ አስችለዋል።
በተጨማሪም ተዘግተው የነበሩ 993 ኢንዱስትሪዎች ወደ ሥራ የተመለሱ ሲሆን፤ ዘንድሮ የሚካሄደው "ኢትዮጵያ ታምርት ኤክስፖ 2018" በቴክኖሎጂ አጠቃቀምና በስብጥሩ የላቀ ታሪካዊ ሁነት እንደሚሆን ተመላክቷል።
በላሉ ኢታላ
#ethiopianbroadcastingcorporation #ethiopiatamirt #pmoethiopia #manufacturingethiopia #madeinethiopia
*****************
በጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ይፋ የሆነው ዲጂታል መጽሔት እንደጠቆመው፤ "ኢትዮጵያ ታምርት" ብሔራዊ ንቅናቄ መዋቅራዊ ማነቆዎችን በመፍታት የአምራች ዘርፉን የኢኮኖሚ ምህዳር በአዲስ መልክ እየቀረጸው ይገኛል።
ንቅናቄው ከመጀመሩ በፊት 29 ሚሊዮን ቶን የነበረው የኢንዱስትሪ ግብዓት አቅርቦት በአሁኑ ወቅት ወደ 76 ሚሊዮን ቶን ከፍ ብሏል።
በመሠረተ ልማት ረገድም ባለፉት አራት ዓመታት 3.4 ጊጋ ዋት የኤሌክትሪክ ኃይል የቀረበ ሲሆን፤ በ2018 ዘጠኝ ወራት ውስጥ ብቻ ከ25 ሺህ ሄክታር በላይ መሬት ለባለሀብቶች ተላልፏል።
የፋይናንስ አቅርቦትን በተመለከተ ለአነስተኛና መካከለኛ ኢንዱስትሪዎች የሚቀርበው ብድር ከ8.1 ቢሊዮን ወደ 50 ቢሊዮን ብር ሲያድግ፤ ለከፍተኛ አምራቾች የሚቀርበው ደግሞ ከ52 ቢሊዮን ወደ 262 ቢሊዮን ብር ከፍ ብሏል።
የማክሮ ኢኮኖሚ ሪፎርሙን ተከትሎ ለከፍተኛ አምራቾች የቀረበው 2.28 ቢሊዮን ዶላር የውጭ ምንዛሬ የኢንዱስትሪዎችን የማምረት አቅም ከ47 በመቶ ወደ 67 በመቶ አሳድጓል። የዘርፉ ዓመታዊ ዕድገትም በ2017 ዓ.ም 10.7 በመቶ በመድረስ የምርት መጠኑን 195.4 ቢሊዮን ብር አድርሶታል።
ኢትዮጵያ በ2018 ዘጠኝ ወራት ውስጥ ስልታዊ ምርቶችን በሀገር ውስጥ በመተካት 4.85 ቢሊዮን ዶላር የውጭ ምንዛሬ ማዳን የቻለች ሲሆን፤ የሀገር ውስጥ ምርቶች የገበያ ድርሻም ከ30 ወደ 46 በመቶ አድጓል።
በዲፕሎማሲው ረገድ የብሪክስ አባል መሆኗና የተደረጉ ማሻሻያዎች ከ2 ሺህ 800 በላይ አዳዲስ ኢንቨስትመንቶችን ለመሳብ አስችለዋል።
በተጨማሪም ተዘግተው የነበሩ 993 ኢንዱስትሪዎች ወደ ሥራ የተመለሱ ሲሆን፤ ዘንድሮ የሚካሄደው "ኢትዮጵያ ታምርት ኤክስፖ 2018" በቴክኖሎጂ አጠቃቀምና በስብጥሩ የላቀ ታሪካዊ ሁነት እንደሚሆን ተመላክቷል።
በላሉ ኢታላ
#ethiopianbroadcastingcorporation #ethiopiatamirt #pmoethiopia #manufacturingethiopia #madeinethiopia
1 month ago
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በመጋቢት እና ሚያዚያ 2018 ዓ.ም ወራት ያከናወኗቸው ተግባራት
በመጋቢት እና ሚያዚያ 2018 ዓ.ም ወራት፣ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በሳይንሳዊ የምርምር ልህቀት፣ በከተማ ልማት፣ በኢኮኖሚ ሪፎርም እና በቀጣናዊ ዲፕሎማሲ ዙሪያ ያተኮሩ የተለያዩ ከፍተኛ የሥራ ክንውኖችን አድርገዋል።
• የፕሮጀክቶች ምረቃ እና የሥራ ጅማሮ
የመጋቢት ወር በተለያዩ ዘርፎች በርካታ ግዙፍ ፕሮጀክቶች የተመረቁበት ነበር። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በአርማወር ሀንሰን የምርምር ኢንስቲትዩት (AHRI) ውስጥ ዘመናዊ የምርምር ማዕከል መርቀዋል። ይህ ማዕከል 40 የላብራቶሪ ክፍሎችን እና በሀገር ውስጥ የሚመረቱ መድኃኒቶችን ጥራት የሚያረጋግጥ የባዮ-ኢኩቫለንስ (bioequivalence) ማዕከልን ያካተተ ነው።
በከተማ ልማት ዘርፍ፣ የሚያዝያ ወር በአገልግሎት እና በዲጂታል መሠረተ-ልማት ግንባታ ረገድ ጉልህ እመርታ የታየበት ወር ነበር። የአራዳ ፓርክ ፕሮጀክት ከፍተኛ የሆነ የከተማ ገጽታ ለውጥ የታየበት ሲሆን፤ ቀደም ሲል ችላ ተብለውና ለአደጋ ተጋልጠው የነበሩ ቤቶች የሚገኙበትን 40 ሄክታር መሬት ወደ ዘመናዊ ሁለገብ መዳረሻነት ቀይሮታል። ይህ የተቀናጀ የመሠረተ-ልማት እና የመሬት አጠቃቀም ውጤታማነት የታየበት ፕሮጀክት፣ የአካባቢውን ማህበረሰብ ተጠቃሚ ለማድረግ ከ700 በላይ ነባር ቤቶችን የማደስ ስራን አካቷል።
ከዚህም በተጨማሪ በ5.7 ሄክታር መሬት ላይ ያረፈውና የኦሊምፒክ ደረጃቸውን የጠበቁ የስፖርት መሠረተ-ልማቶችን፣ የ15 የወርቅ ሜዳልያ አሸናፊዎችን ሃውልት እና ለተነሺ ነዋሪዎች ተብለው የተገነቡ 105 የንግድ ሱቆችን የያዘው የአዲስ ስፖርት ፓርክ በዚሁ ወር ተመርቋል።
የሀገሪቱን የኃይል አቅርቦት አቅም ለማሳደግ የ100 ሜጋ ዋት የአሰላ የነፋስ ኃይል ማመንጫ ተመርቋል። በተጨማሪም በሀዋሳ የቶዮ ምዕራፍ 2፣ የኦሪጂን እና የሉሚንቴክ የሶላር ፋብሪካዎች ሥራ ጀምረዋል። እነዚህ ፋብሪካዎች ከአዲሱ የኤች.ዜድ (HZ) ጋዝ ፋብሪካ ጋር በመሆን በዓመት 11.3 ጊጋ ዋት ንጹህ ኃይል ያመነጫሉ ተብሎ ይጠበቃል።
በቱሪዝም ዘርፍ፦ በገበታ ለትውልድ መርሃ-ግብር የተገነባው የሀሮ ደንዲ ሎጅ በይፋ ተመርቋል። በመጨረሻም፣ እንደ መታወቂያ ምዝገባ እና የሥራ ፈቃድ ያሉ መሠረታዊ የመንግሥት አገልግሎቶችን በቀጥታ ለዜጎች ተደራሽ ለማድረግ የታለመው የመሶብ ተንቀሳቃሽ የአውቶቡስ አገልግሎት ስራ ጀምሯል።
• ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የአፍሪካ ኅብረት የአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ እና የዲጂታል ጤና መሪ ሆነው የተሾሙት በያዝነው የሚያዝያ ነው።
ይህ ኃላፊነት ጠቅላይ ሚኒስትሩ ለሉዓላዊነት፣ ለውጤታማነት እና ለአካታች ዕድገት ቁልፍ መሣሪያ የሆኑትን የፈጠራ ሥራዎችን እና የዲጂታል ትራንስፎርሜሽንን በማሳደግ ረገድ እያሳዩት ያለውን የአመራር ጥበብ እውቅና የሰጠ ሲሆን ኢትዮጵያ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ንቁ አመራር ሰጪነት በዲጂታላይዜሽን ዘርፍ ያስመዘገበችውን ጉልህ ስራ የሚያሳይ ነው።
• የማክሮ-ኢኮኖሚ ማሻሻያ እና የአፈጻጸም ግምገማ፦
ጠቅላይ ሚኒስትሩ የሦስተኛውን የ100 ቀናት የሥራ አፈጻጸም እና የዘጠኝ ወራት ሪፖርት ግምገማ መርተዋል። በዚህም የሀገሪቱ የኢኮኖሚ ዕድገት 9.2 በመቶ መድረሱ የተገለጸ ሲሆን፣ በቀጣዩ ዓመት ደግሞ ወደ 10.2 በመቶ እንደሚያድግ ይጠበቃል። ሪፖርቱ በመንግሥት የልማት ድርጅቶች ላይ የተመዘገበውን ስኬታማ ሽግግር በዝርዝር ያሳየ ሲሆን፣ ቀደም ሲል በቢሊዮን የሚቆጠር ብር ኪሳራ ያስመዘግቡ የነበሩ ተቋማት በአሁኑ ወቅት 2.1 ትሪሊዮን ብር ገቢ ወደ ማስገባት ተሸጋግረዋል። ለዚህ ውጤት መገኘት ቁልፍ የሆነው የግሉ ዘርፍ የኢኮኖሚ እድገቱ ዋና መሪ እንዲሆን ቅድሚያ የሚሰጠው የሪፎርም አጀንዳ ነው።
ይህም እንደ ካፒታል ገበያ ባሉ አዳዲስ የፋይናንስ ሥርዓቶች እና እያደገ በመጣው የመንግሥትና የግል ዘርፍ አጋርነት እየተደገፈ ይገኛል።
• የኢንዱስትሪ ስትራቴጂ ፦
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በቅርቡ በሰጡት ቃለ መጠይቅ፣ የሀገሪቱን ሉዓላዊነት ለማጠናከር አርቴፊሻል ኢንተለጀንስን (AI) እና ሮቦቲክስን በመጠቀም ወደ ቺፕስ እና ዳታ (ኢንዱስትሪ 4.0) መሸጋገር እንደሚያስፈልግ ገልጸዋል። የሀገር ውስጥ ምርትን በማሳደግ የውጭ ምርቶችን መተካት የቻለው “ኢትዮጵያ ታምርት” ንቅናቄ፣ የኢንዱስትሪ ፓርኮችን የይዞታ መጠን ወደ 88 በመቶ ማድረሱን በስኬትነቱ ጠቅሰዋል። ከዚሁ ጋር በተያያዘ፣ ሰላማዊ የባሕር በር ማግኘት የሀገር የህልውና ጉዳይ መሆኑን አጽንኦት የሰጡ ሲሆን፣ ኢትዮጵያ ወደብ አልባ መሆኗ በዓለም አቀፍ ገበያ ተወዳዳሪ እንዳትሆን ከፍተኛ የሎጂስቲክስ ወጪ እንደሚጨምርባት አስገንዝበዋል።
• ማህበራዊ ልማት እና የአካባቢ ጥበቃ አመራር፦
“ማኅበራዊ ልማት እመርታ ለሀገር ግንባታ” በተሰኘው እና ጠቅላይ ሚኒስትሩ በተገኙበት የምክክር መድረክ ላይ፣ መንግሥት ባለፉት ስምንት ዓመታት ከ19.8 ሚሊዮን በላይ የሥራ ዕድሎች መፈጠራቸውን እና ይበልጥ ተዓማኒነት ያለው ሥርዓተ-ትምህርት ተግባራዊ መደረጉ ተገልጿል።
በጤናው ዘርፍም በቅደመ መከላከል እና አክሞ ማዳን፤ መካከል የተሻለ ሚዛን ለመፍጠር ለ30 ዓመታት ያገለገለው ፖሊሲ እንዲሻሻል ተደርጓል። በአካባቢ ጥበቃ ረገድም ኢትዮጵያ እ.ኤ.አ በ2027 የሚካሄደውን የኮፕ32 (COP32) ጉባኤን ለማስተናገድ ቅድመ ዝግጅት የጀመረች ሲሆን፣ ጠቅላይ ሚኒስትሩም ዝግጅቱ ከሀገራዊው የአረንጓዴ ልማት ግቦች ጋር የተጣጣመ መሆኑን እንዲያረጋግጥ ብሔራዊ አስተባባሪ ኮሚቴውን ሰብስበው አቅጣጫ ተሰጥተዋል።
• ዲፕሎማሲ እና ቀጣናዊ ትስስር፦
ኢትዮጵያ የብሩንዲ፣ የላይቤሪያ፣ የደቡብ ሱዳን እና የሞዛምቢክ ፕሬዝዳንቶችን ለይፋዊ የሥራ ጉብኝት ያስተናገደች ሲሆን፤ ይህም በመከላከያ፣ በጤና፣ በትምህርት እና በዲጂታል መሠረተ-ልማት ዘርፎች ላይ ያተኮሩ በርካታ የመግባቢያ ስምምነቶች እንዲፈረሙ አስችሏል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከአውሮፓ ህብረት ዓለም አቀፍ አጋርነት ኮሚሽነር፣ ከአፍሪካ ኤክስፖርትና ኢምፖርት (Afrexim) ባንክ ፕሬዝዳንት፣ እንዲሁም ከፖርቹጋል የውጭ ጉዳይ እና የሀገር ውስጥ ሚኒስትር ጋር ተወያይተዋል።
በተጨማሪም ጠቅላይ ሚኒስትሩ የጅቡቲ ሪፐብሊክ የውጭ ጉዳይ እና ዓለም አቀፍ ትብብር ሚኒስትርን በመቀበል በሁለትዮሽ ትብብሮች ዙሪያ የመከሩ ሲሆን፤ ከአፍሪካ የበሽታ መቆጣጠሪያና መከላከያ ማዕከል (Africa CDC) ዋና ዳይሬክተር ጋር ደግሞ በአፍሪካ ህብረት ሰው ሰራሽ አስተውሎት እና ዲጂታል ጤና ረገድ የተሰጣቸውን ሚና ጨምሮ ሰፋ ባሉ ጉዳዮች ዙሪያ ተወያይተዋል።
በሀገር ውስጥ ጉዳይ፦
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዝዳንት ከሆኑት ሌተናል ጄነራል ታደሰ ወረደ ጋር በመገናኘት ዓመታዊ የሥራ አፈጻጸም ሪፖርታቸውን የገመገሙ ሲሆን፣ የፕሬዝዳንቱን የሥራ ዘመን ለተጨማሪ አንድ ዓመት በይፋ አራዝመዋል።
የሚያዝ ወር የትንሳኤ በዓል የተከበረበት በመሆኑ ጠቅላይ ሚኒስትሩ የማዕድ ማጋራት ፕሮግራም በማዘጋጀትና አነስተኛ ገቢ ላላቸው የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት ሠራተኞች የቁሳቁስ ድጋፍ በማጋራት ተጠናቋል።
#ethiopiadelivers #pmoethiopia
በመጋቢት እና ሚያዚያ 2018 ዓ.ም ወራት፣ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በሳይንሳዊ የምርምር ልህቀት፣ በከተማ ልማት፣ በኢኮኖሚ ሪፎርም እና በቀጣናዊ ዲፕሎማሲ ዙሪያ ያተኮሩ የተለያዩ ከፍተኛ የሥራ ክንውኖችን አድርገዋል።
• የፕሮጀክቶች ምረቃ እና የሥራ ጅማሮ
የመጋቢት ወር በተለያዩ ዘርፎች በርካታ ግዙፍ ፕሮጀክቶች የተመረቁበት ነበር። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በአርማወር ሀንሰን የምርምር ኢንስቲትዩት (AHRI) ውስጥ ዘመናዊ የምርምር ማዕከል መርቀዋል። ይህ ማዕከል 40 የላብራቶሪ ክፍሎችን እና በሀገር ውስጥ የሚመረቱ መድኃኒቶችን ጥራት የሚያረጋግጥ የባዮ-ኢኩቫለንስ (bioequivalence) ማዕከልን ያካተተ ነው።
በከተማ ልማት ዘርፍ፣ የሚያዝያ ወር በአገልግሎት እና በዲጂታል መሠረተ-ልማት ግንባታ ረገድ ጉልህ እመርታ የታየበት ወር ነበር። የአራዳ ፓርክ ፕሮጀክት ከፍተኛ የሆነ የከተማ ገጽታ ለውጥ የታየበት ሲሆን፤ ቀደም ሲል ችላ ተብለውና ለአደጋ ተጋልጠው የነበሩ ቤቶች የሚገኙበትን 40 ሄክታር መሬት ወደ ዘመናዊ ሁለገብ መዳረሻነት ቀይሮታል። ይህ የተቀናጀ የመሠረተ-ልማት እና የመሬት አጠቃቀም ውጤታማነት የታየበት ፕሮጀክት፣ የአካባቢውን ማህበረሰብ ተጠቃሚ ለማድረግ ከ700 በላይ ነባር ቤቶችን የማደስ ስራን አካቷል።
ከዚህም በተጨማሪ በ5.7 ሄክታር መሬት ላይ ያረፈውና የኦሊምፒክ ደረጃቸውን የጠበቁ የስፖርት መሠረተ-ልማቶችን፣ የ15 የወርቅ ሜዳልያ አሸናፊዎችን ሃውልት እና ለተነሺ ነዋሪዎች ተብለው የተገነቡ 105 የንግድ ሱቆችን የያዘው የአዲስ ስፖርት ፓርክ በዚሁ ወር ተመርቋል።
የሀገሪቱን የኃይል አቅርቦት አቅም ለማሳደግ የ100 ሜጋ ዋት የአሰላ የነፋስ ኃይል ማመንጫ ተመርቋል። በተጨማሪም በሀዋሳ የቶዮ ምዕራፍ 2፣ የኦሪጂን እና የሉሚንቴክ የሶላር ፋብሪካዎች ሥራ ጀምረዋል። እነዚህ ፋብሪካዎች ከአዲሱ የኤች.ዜድ (HZ) ጋዝ ፋብሪካ ጋር በመሆን በዓመት 11.3 ጊጋ ዋት ንጹህ ኃይል ያመነጫሉ ተብሎ ይጠበቃል።
በቱሪዝም ዘርፍ፦ በገበታ ለትውልድ መርሃ-ግብር የተገነባው የሀሮ ደንዲ ሎጅ በይፋ ተመርቋል። በመጨረሻም፣ እንደ መታወቂያ ምዝገባ እና የሥራ ፈቃድ ያሉ መሠረታዊ የመንግሥት አገልግሎቶችን በቀጥታ ለዜጎች ተደራሽ ለማድረግ የታለመው የመሶብ ተንቀሳቃሽ የአውቶቡስ አገልግሎት ስራ ጀምሯል።
• ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የአፍሪካ ኅብረት የአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ እና የዲጂታል ጤና መሪ ሆነው የተሾሙት በያዝነው የሚያዝያ ነው።
ይህ ኃላፊነት ጠቅላይ ሚኒስትሩ ለሉዓላዊነት፣ ለውጤታማነት እና ለአካታች ዕድገት ቁልፍ መሣሪያ የሆኑትን የፈጠራ ሥራዎችን እና የዲጂታል ትራንስፎርሜሽንን በማሳደግ ረገድ እያሳዩት ያለውን የአመራር ጥበብ እውቅና የሰጠ ሲሆን ኢትዮጵያ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ንቁ አመራር ሰጪነት በዲጂታላይዜሽን ዘርፍ ያስመዘገበችውን ጉልህ ስራ የሚያሳይ ነው።
• የማክሮ-ኢኮኖሚ ማሻሻያ እና የአፈጻጸም ግምገማ፦
ጠቅላይ ሚኒስትሩ የሦስተኛውን የ100 ቀናት የሥራ አፈጻጸም እና የዘጠኝ ወራት ሪፖርት ግምገማ መርተዋል። በዚህም የሀገሪቱ የኢኮኖሚ ዕድገት 9.2 በመቶ መድረሱ የተገለጸ ሲሆን፣ በቀጣዩ ዓመት ደግሞ ወደ 10.2 በመቶ እንደሚያድግ ይጠበቃል። ሪፖርቱ በመንግሥት የልማት ድርጅቶች ላይ የተመዘገበውን ስኬታማ ሽግግር በዝርዝር ያሳየ ሲሆን፣ ቀደም ሲል በቢሊዮን የሚቆጠር ብር ኪሳራ ያስመዘግቡ የነበሩ ተቋማት በአሁኑ ወቅት 2.1 ትሪሊዮን ብር ገቢ ወደ ማስገባት ተሸጋግረዋል። ለዚህ ውጤት መገኘት ቁልፍ የሆነው የግሉ ዘርፍ የኢኮኖሚ እድገቱ ዋና መሪ እንዲሆን ቅድሚያ የሚሰጠው የሪፎርም አጀንዳ ነው።
ይህም እንደ ካፒታል ገበያ ባሉ አዳዲስ የፋይናንስ ሥርዓቶች እና እያደገ በመጣው የመንግሥትና የግል ዘርፍ አጋርነት እየተደገፈ ይገኛል።
• የኢንዱስትሪ ስትራቴጂ ፦
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በቅርቡ በሰጡት ቃለ መጠይቅ፣ የሀገሪቱን ሉዓላዊነት ለማጠናከር አርቴፊሻል ኢንተለጀንስን (AI) እና ሮቦቲክስን በመጠቀም ወደ ቺፕስ እና ዳታ (ኢንዱስትሪ 4.0) መሸጋገር እንደሚያስፈልግ ገልጸዋል። የሀገር ውስጥ ምርትን በማሳደግ የውጭ ምርቶችን መተካት የቻለው “ኢትዮጵያ ታምርት” ንቅናቄ፣ የኢንዱስትሪ ፓርኮችን የይዞታ መጠን ወደ 88 በመቶ ማድረሱን በስኬትነቱ ጠቅሰዋል። ከዚሁ ጋር በተያያዘ፣ ሰላማዊ የባሕር በር ማግኘት የሀገር የህልውና ጉዳይ መሆኑን አጽንኦት የሰጡ ሲሆን፣ ኢትዮጵያ ወደብ አልባ መሆኗ በዓለም አቀፍ ገበያ ተወዳዳሪ እንዳትሆን ከፍተኛ የሎጂስቲክስ ወጪ እንደሚጨምርባት አስገንዝበዋል።
• ማህበራዊ ልማት እና የአካባቢ ጥበቃ አመራር፦
“ማኅበራዊ ልማት እመርታ ለሀገር ግንባታ” በተሰኘው እና ጠቅላይ ሚኒስትሩ በተገኙበት የምክክር መድረክ ላይ፣ መንግሥት ባለፉት ስምንት ዓመታት ከ19.8 ሚሊዮን በላይ የሥራ ዕድሎች መፈጠራቸውን እና ይበልጥ ተዓማኒነት ያለው ሥርዓተ-ትምህርት ተግባራዊ መደረጉ ተገልጿል።
በጤናው ዘርፍም በቅደመ መከላከል እና አክሞ ማዳን፤ መካከል የተሻለ ሚዛን ለመፍጠር ለ30 ዓመታት ያገለገለው ፖሊሲ እንዲሻሻል ተደርጓል። በአካባቢ ጥበቃ ረገድም ኢትዮጵያ እ.ኤ.አ በ2027 የሚካሄደውን የኮፕ32 (COP32) ጉባኤን ለማስተናገድ ቅድመ ዝግጅት የጀመረች ሲሆን፣ ጠቅላይ ሚኒስትሩም ዝግጅቱ ከሀገራዊው የአረንጓዴ ልማት ግቦች ጋር የተጣጣመ መሆኑን እንዲያረጋግጥ ብሔራዊ አስተባባሪ ኮሚቴውን ሰብስበው አቅጣጫ ተሰጥተዋል።
• ዲፕሎማሲ እና ቀጣናዊ ትስስር፦
ኢትዮጵያ የብሩንዲ፣ የላይቤሪያ፣ የደቡብ ሱዳን እና የሞዛምቢክ ፕሬዝዳንቶችን ለይፋዊ የሥራ ጉብኝት ያስተናገደች ሲሆን፤ ይህም በመከላከያ፣ በጤና፣ በትምህርት እና በዲጂታል መሠረተ-ልማት ዘርፎች ላይ ያተኮሩ በርካታ የመግባቢያ ስምምነቶች እንዲፈረሙ አስችሏል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከአውሮፓ ህብረት ዓለም አቀፍ አጋርነት ኮሚሽነር፣ ከአፍሪካ ኤክስፖርትና ኢምፖርት (Afrexim) ባንክ ፕሬዝዳንት፣ እንዲሁም ከፖርቹጋል የውጭ ጉዳይ እና የሀገር ውስጥ ሚኒስትር ጋር ተወያይተዋል።
በተጨማሪም ጠቅላይ ሚኒስትሩ የጅቡቲ ሪፐብሊክ የውጭ ጉዳይ እና ዓለም አቀፍ ትብብር ሚኒስትርን በመቀበል በሁለትዮሽ ትብብሮች ዙሪያ የመከሩ ሲሆን፤ ከአፍሪካ የበሽታ መቆጣጠሪያና መከላከያ ማዕከል (Africa CDC) ዋና ዳይሬክተር ጋር ደግሞ በአፍሪካ ህብረት ሰው ሰራሽ አስተውሎት እና ዲጂታል ጤና ረገድ የተሰጣቸውን ሚና ጨምሮ ሰፋ ባሉ ጉዳዮች ዙሪያ ተወያይተዋል።
በሀገር ውስጥ ጉዳይ፦
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዝዳንት ከሆኑት ሌተናል ጄነራል ታደሰ ወረደ ጋር በመገናኘት ዓመታዊ የሥራ አፈጻጸም ሪፖርታቸውን የገመገሙ ሲሆን፣ የፕሬዝዳንቱን የሥራ ዘመን ለተጨማሪ አንድ ዓመት በይፋ አራዝመዋል።
የሚያዝ ወር የትንሳኤ በዓል የተከበረበት በመሆኑ ጠቅላይ ሚኒስትሩ የማዕድ ማጋራት ፕሮግራም በማዘጋጀትና አነስተኛ ገቢ ላላቸው የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት ሠራተኞች የቁሳቁስ ድጋፍ በማጋራት ተጠናቋል።
#ethiopiadelivers #pmoethiopia
1 month ago
አራዳ ፓርክ
ይህ በአዲስ አበባ እምብርት የሚገኝ የከተማ ውስጥ ድንቅ የሕዝብ መገልገያ ሲሆን በሁሉም እድሜ እና ማኅበራዊ ሁኔታ ያሉ ሰዎች በጋራ የሚሰበሰቡበት፣ የሚዝናኑበት፣ ጽዱ እና ደማቅ አድርገው በመጠበቅም ተሚኮሩበት ስፍራ ነው።
40 ሄክታር መሬት ላይ ካረፈው ፓርክ 15 ሄክታሩ በለምለም አረንጓዴ መስክ የተሰናዳ ሲሆን 6 ኪሎሜትር የእግረኛ መንገድ፣ 5 ኪሎሜትር የብስክሌትና መሮጫ ትራክ የተዘጋጀለትም ነው።
ይኽም ንቁ እና ጤናማ አኗኗርን የሚያበረታታ ነው።
በፓርኩ 131 ሱቆች፣ ካፌዎች፣ የአገልግሎት መስጫዎች፣ የስፖርት እና የባሕል እና ጥበባት መከወኛዎች፣ እንደየሕፃናት መጫወቻ እና አነስተኛ የሕፃናት ከተማ ያሉ የቤተሰብ መዝናኛዎች ይገኛሉ።
ሁሉም በፓርኩ በሚገኘው በቁመቱ በሀገራችን ቀዳሚ በሆነው ግዙፍ የኢትዮጵያ ሰንደቅ ሥር ሲታዩ የኅብረት እና የጋራ ኃላፊነት ተምሳሌትነቱን ያጎሉታል።
#pmoethiopia
ይህ በአዲስ አበባ እምብርት የሚገኝ የከተማ ውስጥ ድንቅ የሕዝብ መገልገያ ሲሆን በሁሉም እድሜ እና ማኅበራዊ ሁኔታ ያሉ ሰዎች በጋራ የሚሰበሰቡበት፣ የሚዝናኑበት፣ ጽዱ እና ደማቅ አድርገው በመጠበቅም ተሚኮሩበት ስፍራ ነው።
40 ሄክታር መሬት ላይ ካረፈው ፓርክ 15 ሄክታሩ በለምለም አረንጓዴ መስክ የተሰናዳ ሲሆን 6 ኪሎሜትር የእግረኛ መንገድ፣ 5 ኪሎሜትር የብስክሌትና መሮጫ ትራክ የተዘጋጀለትም ነው።
ይኽም ንቁ እና ጤናማ አኗኗርን የሚያበረታታ ነው።
በፓርኩ 131 ሱቆች፣ ካፌዎች፣ የአገልግሎት መስጫዎች፣ የስፖርት እና የባሕል እና ጥበባት መከወኛዎች፣ እንደየሕፃናት መጫወቻ እና አነስተኛ የሕፃናት ከተማ ያሉ የቤተሰብ መዝናኛዎች ይገኛሉ።
ሁሉም በፓርኩ በሚገኘው በቁመቱ በሀገራችን ቀዳሚ በሆነው ግዙፍ የኢትዮጵያ ሰንደቅ ሥር ሲታዩ የኅብረት እና የጋራ ኃላፊነት ተምሳሌትነቱን ያጎሉታል።
#pmoethiopia
Sponsored by
Surafel
1 month ago
በማህበራዊ ዘርፍ የተመዘገቡ ውጤቶችና ሚኒስትሮች ያቀረቡት ሪፖርት #abiyahmed #ethiopia #pmoethiopia #prosperity #socialdevelopment #ethiopianpolitics #nationbuilding
" target="_blank" class="inline-link">https://new-en.yenevibe.co...
" target="_blank" class="inline-link">https://new-en.yenevibe.co...
2 months ago
የኢትዮጵያ የኢንደስትሪ ጉዞ አዲስ ምዕራፍ እየተራመደ ይገኛል።
#ethiopia | ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን ጋር ባደረጉት የሁለት ክፍሎች ቃለምልልስ ኢትዮጵያ የአዲሱ ዘመን የኢንደስትሪ መስፋፋትን እንዴት እየበየነች እንደሆነ አብራርተዋል።
የመጀመሪያውን ክፍል ማክሰኞ ሚያዚያ 6/ 2018 ዓመተ ምህረት ከምሽቱ 2:30 ይጠብቁ።
#pmoethiopia
#getutemesgen #getu
#ethiopia | ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን ጋር ባደረጉት የሁለት ክፍሎች ቃለምልልስ ኢትዮጵያ የአዲሱ ዘመን የኢንደስትሪ መስፋፋትን እንዴት እየበየነች እንደሆነ አብራርተዋል።
የመጀመሪያውን ክፍል ማክሰኞ ሚያዚያ 6/ 2018 ዓመተ ምህረት ከምሽቱ 2:30 ይጠብቁ።
#pmoethiopia
#getutemesgen #getu
3 months ago
Sponsored by
Surafel
3 months ago
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የተለያዩ ሹመቶችን ሰጡ
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከመጋቢት 2 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ ለአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አመራሮች ሹመት ሰጥተዋል።
በዚሁ መሠረት፦
- ሌ/ጄኔራል አስራት ደኔሮ የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር
- ረዳት ኮሚሽነር ቶፊቅ መደድ የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ምክትል ኮሚሽነር
- አቶ ኤርዚቅ ኢሳ የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ምክትል ኮሚሽነር ሆነው ተሹመዋል
#pmoethiopia
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከመጋቢት 2 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ ለአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አመራሮች ሹመት ሰጥተዋል።
በዚሁ መሠረት፦
- ሌ/ጄኔራል አስራት ደኔሮ የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር
- ረዳት ኮሚሽነር ቶፊቅ መደድ የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ምክትል ኮሚሽነር
- አቶ ኤርዚቅ ኢሳ የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ምክትል ኮሚሽነር ሆነው ተሹመዋል
#pmoethiopia
3 months ago
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ እና ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው 'በበረሃዋ ንግስት’ ተብላ ብምትታወቀው ከተማ በድሬዳዋ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ የተደረገላቸው አቀባበል።
#pmoethiopia
#pmoethiopia
4 months ago
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ኮምቦልቻ ገቡ
#ethiopia | ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እና ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው ወሎ ኮምቦልቻ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ በኮምቦልቻ አባቶችና እናቶች ምርቃት የታከለበት ደማቅ አቀባበል ተደርጎላቸዋል።
#pmoethiopia
#ethiopia | ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እና ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው ወሎ ኮምቦልቻ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ በኮምቦልቻ አባቶችና እናቶች ምርቃት የታከለበት ደማቅ አቀባበል ተደርጎላቸዋል።
#pmoethiopia
4 months ago
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እና ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው ወሎ ኮምቦልቻ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ በኮምቦልቻ አባቶችና እናቶች ምርቃት የታከለበት ደማቅ አቀባበል ተደርጎላቸዋል።
#pmoethiopia
seledadotio
seledadotio
#pmoethiopia
seledadotio
seledadotio
4 months ago
5 months ago
“ምሁር ማነው?"
#ethiopia | የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ 75ኛ ዓመት የምሥረታ በዓልን ምክንያት በማድረግ የዩኒቨርሲቲው የቀድሞ ተማሪ የሆኑት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ “የምሁራን ሚና ለሀገራዊ ብልጽግና” በሚል ርዕስ የጥናታዊ ጽሁፍ እያቀረቡ ይገኛሉ።
የአካዳሚያዊ አመራሮችና ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች በተገኙበት ገለጻው እየተሰጠ ይገኛል።
የዛሬው መርሃ ግብር 75ኛ ዓመት በዓሉን ለማክበር ላለፉት ሳምንታት ሲደረጉ የነበሩ ተከታታይ ገለጻዎች እና ፕሮግራሞች ማጠቃለያ ነው።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#pmoethiopia #aau75 #ethiopia #addisababauniversity #pmabiyahmed #highereducation #nationalprosperity #academicexcellence
#ethiopia | የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ 75ኛ ዓመት የምሥረታ በዓልን ምክንያት በማድረግ የዩኒቨርሲቲው የቀድሞ ተማሪ የሆኑት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ “የምሁራን ሚና ለሀገራዊ ብልጽግና” በሚል ርዕስ የጥናታዊ ጽሁፍ እያቀረቡ ይገኛሉ።
የአካዳሚያዊ አመራሮችና ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች በተገኙበት ገለጻው እየተሰጠ ይገኛል።
የዛሬው መርሃ ግብር 75ኛ ዓመት በዓሉን ለማክበር ላለፉት ሳምንታት ሲደረጉ የነበሩ ተከታታይ ገለጻዎች እና ፕሮግራሞች ማጠቃለያ ነው።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#pmoethiopia #aau75 #ethiopia #addisababauniversity #pmabiyahmed #highereducation #nationalprosperity #academicexcellence
Sponsored by
Surafel
6 months ago
የዲፕሎማሲ እና ታላቅነት ምሽት
#ethiopia | ለጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ በአዲስ ኢንተርናሽናል ኮንቬንሽን ማዕከል የተደረገ የክብር ግብዣ
#pmoethiopia
#ethiopia | ለጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ በአዲስ ኢንተርናሽናል ኮንቬንሽን ማዕከል የተደረገ የክብር ግብዣ
#pmoethiopia
6 months ago
አምባሳደር በትረ መንግስቱ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት ሃላፊ ሚኒስትር ዴኤታ ሆነዉ ተሾሙ
#ethiopia | ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከህዳር 23 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ አምባሳደር በትረ መንግስቱን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት ሃላፊ ሚኒስትር ዴኤታ አድርገው መሾማቸዉን ከጠቅላይ ሚኒስትር ጽ /ቤት ያገኘነዉ መረጃ ያመላክታል፡፡
#pmoethiopia
#ethiopia | ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከህዳር 23 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ አምባሳደር በትረ መንግስቱን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት ሃላፊ ሚኒስትር ዴኤታ አድርገው መሾማቸዉን ከጠቅላይ ሚኒስትር ጽ /ቤት ያገኘነዉ መረጃ ያመላክታል፡፡
#pmoethiopia
6 months ago
የሚኒስትሮች ምክር ቤት ባካሄደው 50ኛ መደበኛ ስብሰባ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳለፈ፡፡
1. ምክር ቤቱ በቅድሚያ የተወያየው በዲጂታል ኢትዮጵያ 2030 ስትራቴጂ ላይ ነው፡፡ ስትራቴጂው ለዜጎች አዳዲስ ዕድሎችን ለመፍጠር፣ የቴክኖሎጂ አቅምን ለማሳደግና መሰረተ ልማቶቹን ለማስፋፋት፣ መልካም አስተዳደር ለማስፈንና የኢኮኖሚ ዕድገትን ለማፋጠን እየተደረጉ ያሉ ጥረቶችን በተሻለ መንገድ ማሳካትን ታሳቢ ያደረገ ነው፡፡ ምክር ቤቱም በስትራቴጂው ላይ በሰፊው ከተወያየበት በኋላ በምክር ቤቱ ከጸደቀበት ቀን ጀምሮ ተግባራዊ እንዲደረግ በሙሉ ድምጽ ወስኗል፡፡
2. ከዚያም ምክር ቤቱ የተወያየው ከዓለም አቀፍ የልማት ማህበር ጋር በተፈረሙ ሁለት የፋይናንስ ድጋፍ ስምምነቶች ላይ ነው፡፡ የመጀመሪያው ዘላቂ እና ንፁህ የኢነርጂ ተደራሽነት ለውጥን ለማፋጠን ፕሮግራም ማስፈፀሚያ የሚውል 294,900,000 ኤስ. ዲ. አር የብድር ስምምነት ሲሆን የ6 አመት የችሮታ ጊዜን ጨምሮ በ38 አመታት ተከፍሎ የሚጠናቀቅ ነው፡፡
ሁለተኛው የምስራቅ አፍሪካ የክህሎት ትራንስፎርሜሽን እና ቀጠናዊ ውህደት ፕሮጀክት ማስፈፀሚያ የሚውል ተጨማሪ 20,000,000 ኤስ. ዲ. አር የብድር ስምምነት ሲሆን የ6 አመት የችሮታ ጊዜን ጨምሮ በ31 አመታት ተከፍሎ የሚጠናቀቅ ነው፡፡ ሁለቱም ብድሮች ከወለድ ነጻ እና 0.75% የአገልግሎት ክፍያ የሚከፈልባቸው ናቸው፡፡ ምክር ቤቱም የብድር ስምምነቶቹ ከአገራችን የብድር አስተዳደር ስትራቴጂ ጋር የሚጣጣሙ መሆናቸውን በማረጋገጥ ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እንዲተላለፉ ወስኗል።
3. በመቀጠል ምክር ቤቱ የተወያየው የአካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን እና የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቴአትር ለሚሰጧቸው ልዩ ልዩ አገልግሎቶች የሚከፈሉ የአገልግሎት ክፍዎችን ለመወሰን በቀረቡ ሁለት ረቂቅ ደንቦች ላይ ነው፡፡
ተቋማቱ አገልግሎት ለመስጠት የሚያወጡትን ወጪ ሸፍነው ገቢያቸውን በማሳደግ ጥራት ያለው አገልግሎት በመስጠት የተገልጋይ እርካታን ማሳደግ በማስፈለጉ የተገልጋዩን አቅም ባገናዘበ መልኩ የአገልግሎት ክፍያ ተመን ተዘጋጅቶ ቀርቧል፡፡ ምክር ቤቱም በረቂቅ ደንቦቹ ላይ በሰፊው ከተወያየ በኋላ በፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ታትመው ከወጡበት ቀን ጀምሮ ተግባራዊ እንዲደረጉ በሙሉ ድምጽ ወስኗል፡፡
4. ቀጥሎም ምክር ቤቱ የተወያየው በአራት የሁለትዮሽ ስምምነቶች ላይ ነው፡፡ የመጀመሪያው ከህዝባዊት ቻይና ሪፐብሊክ መንግስት ጋር በወንጀል ጉዳዮች የጋራ የህግ ትብብር ለማድረግ የተደረገ ስምምነት ነው፡፡ ሌሎቹ ሁለት ስምምነቶች ከህዝባዊት ቻይና ሪፐብሊክ መንግስት እና ከብራዚል ፌዴራላዊ ሪፐብሊክ መንግስት ጋር ፍርደኞችን ለማስተላለፍ የተደረጉ ናቸው፡፡
ሌላው ከደቡብ አፍሪካ ሪፐብሊክ መንግስት ጋር የተደረገው የአሳልፎ መስጠት ስምምነት ነው፡፡ ምክር ቤቱም ስምምነቶች ቢጸድቁ ኢትዮጵያ ከሀገራቱ ጋር ዉጤታማ የወንጀል መከላከል የሁለትዮሽ ትብብር የሕግ ማዕቀፍ ለመፍጠር የሚያስችላት መሆኑን በመገንዘብ ረቂቅ አዋጆቹ ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እንዲተላለፉ በሙሉ ድምጽ ወስኗል፡፡
5. ሌላው ምክር ቤቱ የተወያየበት አጀንዳ የኤሌክትሮኒክ ፊርማ ረቂቅ ደንብ ነው፡፡ የኤሌክትሮኒክ ፊርማ አዋጅ ቁጥር 1072/2010ን ሙሉ ለሙሉ ስራ ላይ ለማዋል የሚያስፈልጉ ስርዓቶችን በአዋጁ እና በተሻሻለው የኤሌክትሮኒክ ፊርማ አዋጅ ቁጥር 1358/2017 መሰረት ግልፅ እና ተጠያቂነት በሰፈነበት መልኩ ለመተግበር እንዲያስችል ሆኖ ደንቡ ተዘጋጅቶ ቀርቧል። ምክር ቤቱም በደንቡ ላይ በሰፊው ከተወያየበት በኋላ በፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ተግባራዊ እንዲደረግ በሙሉ ድምጽ ወስኗል፡፡
6. በመጨረሻም ምክር ቤቱ የተወያየው የኢሚግሬሽን የሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ ቁጥር 114/1997 ለማሻሻል በቀረበ ደንብ ላይ ነው፡፡ ተቋሙ በአዋጅ የተሰጠውን ተግባርና ሀላፊነት ለመወጣት እንዲያስችለው ደንቡ ተዘጋጅቶ ቀርቧል፡፡ ምክር ቤቱም በደንቡ ላይ በሰፊው ከተወያየ በኋላ በፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ተግባራዊ እንዲደረግ በሙሉ ድምጽ ወስኗል፡፡
#pmoethiopia
1. ምክር ቤቱ በቅድሚያ የተወያየው በዲጂታል ኢትዮጵያ 2030 ስትራቴጂ ላይ ነው፡፡ ስትራቴጂው ለዜጎች አዳዲስ ዕድሎችን ለመፍጠር፣ የቴክኖሎጂ አቅምን ለማሳደግና መሰረተ ልማቶቹን ለማስፋፋት፣ መልካም አስተዳደር ለማስፈንና የኢኮኖሚ ዕድገትን ለማፋጠን እየተደረጉ ያሉ ጥረቶችን በተሻለ መንገድ ማሳካትን ታሳቢ ያደረገ ነው፡፡ ምክር ቤቱም በስትራቴጂው ላይ በሰፊው ከተወያየበት በኋላ በምክር ቤቱ ከጸደቀበት ቀን ጀምሮ ተግባራዊ እንዲደረግ በሙሉ ድምጽ ወስኗል፡፡
2. ከዚያም ምክር ቤቱ የተወያየው ከዓለም አቀፍ የልማት ማህበር ጋር በተፈረሙ ሁለት የፋይናንስ ድጋፍ ስምምነቶች ላይ ነው፡፡ የመጀመሪያው ዘላቂ እና ንፁህ የኢነርጂ ተደራሽነት ለውጥን ለማፋጠን ፕሮግራም ማስፈፀሚያ የሚውል 294,900,000 ኤስ. ዲ. አር የብድር ስምምነት ሲሆን የ6 አመት የችሮታ ጊዜን ጨምሮ በ38 አመታት ተከፍሎ የሚጠናቀቅ ነው፡፡
ሁለተኛው የምስራቅ አፍሪካ የክህሎት ትራንስፎርሜሽን እና ቀጠናዊ ውህደት ፕሮጀክት ማስፈፀሚያ የሚውል ተጨማሪ 20,000,000 ኤስ. ዲ. አር የብድር ስምምነት ሲሆን የ6 አመት የችሮታ ጊዜን ጨምሮ በ31 አመታት ተከፍሎ የሚጠናቀቅ ነው፡፡ ሁለቱም ብድሮች ከወለድ ነጻ እና 0.75% የአገልግሎት ክፍያ የሚከፈልባቸው ናቸው፡፡ ምክር ቤቱም የብድር ስምምነቶቹ ከአገራችን የብድር አስተዳደር ስትራቴጂ ጋር የሚጣጣሙ መሆናቸውን በማረጋገጥ ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እንዲተላለፉ ወስኗል።
3. በመቀጠል ምክር ቤቱ የተወያየው የአካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን እና የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቴአትር ለሚሰጧቸው ልዩ ልዩ አገልግሎቶች የሚከፈሉ የአገልግሎት ክፍዎችን ለመወሰን በቀረቡ ሁለት ረቂቅ ደንቦች ላይ ነው፡፡
ተቋማቱ አገልግሎት ለመስጠት የሚያወጡትን ወጪ ሸፍነው ገቢያቸውን በማሳደግ ጥራት ያለው አገልግሎት በመስጠት የተገልጋይ እርካታን ማሳደግ በማስፈለጉ የተገልጋዩን አቅም ባገናዘበ መልኩ የአገልግሎት ክፍያ ተመን ተዘጋጅቶ ቀርቧል፡፡ ምክር ቤቱም በረቂቅ ደንቦቹ ላይ በሰፊው ከተወያየ በኋላ በፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ታትመው ከወጡበት ቀን ጀምሮ ተግባራዊ እንዲደረጉ በሙሉ ድምጽ ወስኗል፡፡
4. ቀጥሎም ምክር ቤቱ የተወያየው በአራት የሁለትዮሽ ስምምነቶች ላይ ነው፡፡ የመጀመሪያው ከህዝባዊት ቻይና ሪፐብሊክ መንግስት ጋር በወንጀል ጉዳዮች የጋራ የህግ ትብብር ለማድረግ የተደረገ ስምምነት ነው፡፡ ሌሎቹ ሁለት ስምምነቶች ከህዝባዊት ቻይና ሪፐብሊክ መንግስት እና ከብራዚል ፌዴራላዊ ሪፐብሊክ መንግስት ጋር ፍርደኞችን ለማስተላለፍ የተደረጉ ናቸው፡፡
ሌላው ከደቡብ አፍሪካ ሪፐብሊክ መንግስት ጋር የተደረገው የአሳልፎ መስጠት ስምምነት ነው፡፡ ምክር ቤቱም ስምምነቶች ቢጸድቁ ኢትዮጵያ ከሀገራቱ ጋር ዉጤታማ የወንጀል መከላከል የሁለትዮሽ ትብብር የሕግ ማዕቀፍ ለመፍጠር የሚያስችላት መሆኑን በመገንዘብ ረቂቅ አዋጆቹ ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እንዲተላለፉ በሙሉ ድምጽ ወስኗል፡፡
5. ሌላው ምክር ቤቱ የተወያየበት አጀንዳ የኤሌክትሮኒክ ፊርማ ረቂቅ ደንብ ነው፡፡ የኤሌክትሮኒክ ፊርማ አዋጅ ቁጥር 1072/2010ን ሙሉ ለሙሉ ስራ ላይ ለማዋል የሚያስፈልጉ ስርዓቶችን በአዋጁ እና በተሻሻለው የኤሌክትሮኒክ ፊርማ አዋጅ ቁጥር 1358/2017 መሰረት ግልፅ እና ተጠያቂነት በሰፈነበት መልኩ ለመተግበር እንዲያስችል ሆኖ ደንቡ ተዘጋጅቶ ቀርቧል። ምክር ቤቱም በደንቡ ላይ በሰፊው ከተወያየበት በኋላ በፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ተግባራዊ እንዲደረግ በሙሉ ድምጽ ወስኗል፡፡
6. በመጨረሻም ምክር ቤቱ የተወያየው የኢሚግሬሽን የሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ ቁጥር 114/1997 ለማሻሻል በቀረበ ደንብ ላይ ነው፡፡ ተቋሙ በአዋጅ የተሰጠውን ተግባርና ሀላፊነት ለመወጣት እንዲያስችለው ደንቡ ተዘጋጅቶ ቀርቧል፡፡ ምክር ቤቱም በደንቡ ላይ በሰፊው ከተወያየ በኋላ በፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ተግባራዊ እንዲደረግ በሙሉ ድምጽ ወስኗል፡፡
#pmoethiopia
6 months ago
የሚኒስትሮች ምክር ቤት በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ውሳኔ አሳለፈ
📌50ኛ መደበኛ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ስብስባ ውሳኔዎች
#ethiopia ||የሚኒስትሮች ምክር ቤት በዛሬው ዕለት ባካሄደው 50ኛ መደበኛ ስብሰባ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳለፈ፡፡
1. ምክር ቤቱ በቅድሚያ የተወያየው በዲጂታል ኢትዮጵያ 2030 ስትራቴጂ ላይ ነው፡፡ ስትራቴጂው ለዜጎች አዳዲስ ዕድሎችን ለመፍጠር፣ የቴክኖሎጂ አቅምን ለማሳደግና መሰረተ ልማቶቹን ለማስፋፋት፣ መልካም አስተዳደር ለማስፈንና የኢኮኖሚ ዕድገትን ለማፋጠን እየተደረጉ ያሉ ጥረቶችን በተሻለ መንገድ ማሳካትን ታሳቢ ያደረገ ነው፡፡ ምክር ቤቱም በስትራቴጂው ላይ በሰፊው ከተወያየበት በኋላ በምክር ቤቱ ከጸደቀበት ቀን ጀምሮ ተግባራዊ እንዲደረግ በሙሉ ድምጽ ወስኗል፡፡
2. ከዚያም ምክር ቤቱ የተወያየው ከዓለም አቀፍ የልማት ማህበር ጋር በተፈረሙ ሁለት የፋይናንስ ድጋፍ ስምምነቶች ላይ ነው፡፡ የመጀመሪያው ዘላቂ እና ንፁህ የኢነርጂ ተደራሽነት ለውጥን ለማፋጠን ፕሮግራም ማስፈፀሚያ የሚውል 294,900,000 ኤስ. ዲ. አር የብድር ስምምነት ሲሆን የ6 አመት የችሮታ ጊዜን ጨምሮ በ38 አመታት ተከፍሎ የሚጠናቀቅ ነው፡፡ ሁለተኛው የምስራቅ አፍሪካ የክህሎት ትራንስፎርሜሽን እና ቀጠናዊ ውህደት ፕሮጀክት ማስፈፀሚያ የሚውል ተጨማሪ 20,000,000 ኤስ. ዲ. አር የብድር ስምምነት ሲሆን የ6 አመት የችሮታ ጊዜን ጨምሮ በ31 አመታት ተከፍሎ የሚጠናቀቅ ነው፡፡ ሁለቱም ብድሮች ከወለድ ነጻ እና 0.75% የአገልግሎት ክፍያ የሚከፈልባቸው ናቸው፡፡ ምክር ቤቱም የብድር ስምምነቶቹ ከአገራችን የብድር አስተዳደር ስትራቴጂ ጋር የሚጣጣሙ መሆናቸውን በማረጋገጥ ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እንዲተላለፉ ወስኗል።
3. በመቀጠል ምክር ቤቱ የተወያየው የአካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን እና የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቴአትር ለሚሰጧቸው ልዩ ልዩ አገልግሎቶች የሚከፈሉ የአገልግሎት ክፍዎችን ለመወሰን በቀረቡ ሁለት ረቂቅ ደንቦች ላይ ነው፡፡ ተቋማቱ አገልግሎት ለመስጠት የሚያወጡትን ወጪ ሸፍነው ገቢያቸውን በማሳደግ ጥራት ያለው አገልግሎት በመስጠት የተገልጋይ እርካታን ማሳደግ በማስፈለጉ የተገልጋዩን አቅም ባገናዘበ መልኩ የአገልግሎት ክፍያ ተመን ተዘጋጅቶ ቀርቧል፡፡ ምክር ቤቱም በረቂቅ ደንቦቹ ላይ በሰፊው ከተወያየ በኋላ በፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ታትመው ከወጡበት ቀን ጀምሮ ተግባራዊ እንዲደረጉ በሙሉ ድምጽ ወስኗል፡፡
4. ቀጥሎም ምክር ቤቱ የተወያየው በአራት የሁለትዮሽ ስምምነቶች ላይ ነው፡፡ የመጀመሪያው ከህዝባዊት ቻይና ሪፐብሊክ መንግስት ጋር በወንጀል ጉዳዮች የጋራ የህግ ትብብር ለማድረግ የተደረገ ስምምነት ነው፡፡ ሌሎቹ ሁለት ስምምነቶች ከህዝባዊት ቻይና ሪፐብሊክ መንግስት እና ከብራዚል ፌዴራላዊ ሪፐብሊክ መንግስት ጋር ፍርደኞችን ለማስተላለፍ የተደረጉ ናቸው፡፡ ሌላው ከደቡብ አፍሪካ ሪፐብሊክ መንግስት ጋር የተደረገው የአሳልፎ መስጠት ስምምነት ነው፡፡ ምክር ቤቱም ስምምነቶች ቢጸድቁ ኢትዮጵያ ከሀገራቱ ጋር ዉጤታማ የወንጀል መከላከል የሁለትዮሽ ትብብር የሕግ ማዕቀፍ ለመፍጠር የሚያስችላት መሆኑን በመገንዘብ ረቂቅ አዋጆቹ ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እንዲተላለፉ በሙሉ ድምጽ ወስኗል፡፡
5. ሌላው ምክር ቤቱ የተወያየበት አጀንዳ የኤሌክትሮኒክ ፊርማ ረቂቅ ደንብ ነው፡፡ የኤሌክትሮኒክ ፊርማ አዋጅ ቁጥር 1072/2010ን ሙሉ ለሙሉ ስራ ላይ ለማዋል የሚያስፈልጉ ስርዓቶችን በአዋጁ እና በተሻሻለው የኤሌክትሮኒክ ፊርማ አዋጅ ቁጥር 1358/2017 መሰረት ግልፅ እና ተጠያቂነት በሰፈነበት መልኩ ለመተግበር እንዲያስችል ሆኖ ደንቡ ተዘጋጅቶ ቀርቧል። ምክር ቤቱም በደንቡ ላይ በሰፊው ከተወያየበት በኋላ በፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ተግባራዊ እንዲደረግ በሙሉ ድምጽ ወስኗል፡፡
6. በመጨረሻም ምክር ቤቱ የተወያየው የኢሚግሬሽን የሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ ቁጥር 114/1997 ለማሻሻል በቀረበ ደንብ ላይ ነው፡፡ ተቋሙ በአዋጅ የተሰጠውን ተግባርና ሀላፊነት ለመወጣት እንዲያስችለው ደንቡ ተዘጋጅቶ ቀርቧል፡፡ ምክር ቤቱም በደንቡ ላይ በሰፊው ከተወያየ በኋላ በፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ተግባራዊ እንዲደረግ በሙሉ ድምጽ ወስኗል፡፡
#pmoethiopia
📌50ኛ መደበኛ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ስብስባ ውሳኔዎች
#ethiopia ||የሚኒስትሮች ምክር ቤት በዛሬው ዕለት ባካሄደው 50ኛ መደበኛ ስብሰባ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳለፈ፡፡
1. ምክር ቤቱ በቅድሚያ የተወያየው በዲጂታል ኢትዮጵያ 2030 ስትራቴጂ ላይ ነው፡፡ ስትራቴጂው ለዜጎች አዳዲስ ዕድሎችን ለመፍጠር፣ የቴክኖሎጂ አቅምን ለማሳደግና መሰረተ ልማቶቹን ለማስፋፋት፣ መልካም አስተዳደር ለማስፈንና የኢኮኖሚ ዕድገትን ለማፋጠን እየተደረጉ ያሉ ጥረቶችን በተሻለ መንገድ ማሳካትን ታሳቢ ያደረገ ነው፡፡ ምክር ቤቱም በስትራቴጂው ላይ በሰፊው ከተወያየበት በኋላ በምክር ቤቱ ከጸደቀበት ቀን ጀምሮ ተግባራዊ እንዲደረግ በሙሉ ድምጽ ወስኗል፡፡
2. ከዚያም ምክር ቤቱ የተወያየው ከዓለም አቀፍ የልማት ማህበር ጋር በተፈረሙ ሁለት የፋይናንስ ድጋፍ ስምምነቶች ላይ ነው፡፡ የመጀመሪያው ዘላቂ እና ንፁህ የኢነርጂ ተደራሽነት ለውጥን ለማፋጠን ፕሮግራም ማስፈፀሚያ የሚውል 294,900,000 ኤስ. ዲ. አር የብድር ስምምነት ሲሆን የ6 አመት የችሮታ ጊዜን ጨምሮ በ38 አመታት ተከፍሎ የሚጠናቀቅ ነው፡፡ ሁለተኛው የምስራቅ አፍሪካ የክህሎት ትራንስፎርሜሽን እና ቀጠናዊ ውህደት ፕሮጀክት ማስፈፀሚያ የሚውል ተጨማሪ 20,000,000 ኤስ. ዲ. አር የብድር ስምምነት ሲሆን የ6 አመት የችሮታ ጊዜን ጨምሮ በ31 አመታት ተከፍሎ የሚጠናቀቅ ነው፡፡ ሁለቱም ብድሮች ከወለድ ነጻ እና 0.75% የአገልግሎት ክፍያ የሚከፈልባቸው ናቸው፡፡ ምክር ቤቱም የብድር ስምምነቶቹ ከአገራችን የብድር አስተዳደር ስትራቴጂ ጋር የሚጣጣሙ መሆናቸውን በማረጋገጥ ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እንዲተላለፉ ወስኗል።
3. በመቀጠል ምክር ቤቱ የተወያየው የአካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን እና የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቴአትር ለሚሰጧቸው ልዩ ልዩ አገልግሎቶች የሚከፈሉ የአገልግሎት ክፍዎችን ለመወሰን በቀረቡ ሁለት ረቂቅ ደንቦች ላይ ነው፡፡ ተቋማቱ አገልግሎት ለመስጠት የሚያወጡትን ወጪ ሸፍነው ገቢያቸውን በማሳደግ ጥራት ያለው አገልግሎት በመስጠት የተገልጋይ እርካታን ማሳደግ በማስፈለጉ የተገልጋዩን አቅም ባገናዘበ መልኩ የአገልግሎት ክፍያ ተመን ተዘጋጅቶ ቀርቧል፡፡ ምክር ቤቱም በረቂቅ ደንቦቹ ላይ በሰፊው ከተወያየ በኋላ በፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ታትመው ከወጡበት ቀን ጀምሮ ተግባራዊ እንዲደረጉ በሙሉ ድምጽ ወስኗል፡፡
4. ቀጥሎም ምክር ቤቱ የተወያየው በአራት የሁለትዮሽ ስምምነቶች ላይ ነው፡፡ የመጀመሪያው ከህዝባዊት ቻይና ሪፐብሊክ መንግስት ጋር በወንጀል ጉዳዮች የጋራ የህግ ትብብር ለማድረግ የተደረገ ስምምነት ነው፡፡ ሌሎቹ ሁለት ስምምነቶች ከህዝባዊት ቻይና ሪፐብሊክ መንግስት እና ከብራዚል ፌዴራላዊ ሪፐብሊክ መንግስት ጋር ፍርደኞችን ለማስተላለፍ የተደረጉ ናቸው፡፡ ሌላው ከደቡብ አፍሪካ ሪፐብሊክ መንግስት ጋር የተደረገው የአሳልፎ መስጠት ስምምነት ነው፡፡ ምክር ቤቱም ስምምነቶች ቢጸድቁ ኢትዮጵያ ከሀገራቱ ጋር ዉጤታማ የወንጀል መከላከል የሁለትዮሽ ትብብር የሕግ ማዕቀፍ ለመፍጠር የሚያስችላት መሆኑን በመገንዘብ ረቂቅ አዋጆቹ ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እንዲተላለፉ በሙሉ ድምጽ ወስኗል፡፡
5. ሌላው ምክር ቤቱ የተወያየበት አጀንዳ የኤሌክትሮኒክ ፊርማ ረቂቅ ደንብ ነው፡፡ የኤሌክትሮኒክ ፊርማ አዋጅ ቁጥር 1072/2010ን ሙሉ ለሙሉ ስራ ላይ ለማዋል የሚያስፈልጉ ስርዓቶችን በአዋጁ እና በተሻሻለው የኤሌክትሮኒክ ፊርማ አዋጅ ቁጥር 1358/2017 መሰረት ግልፅ እና ተጠያቂነት በሰፈነበት መልኩ ለመተግበር እንዲያስችል ሆኖ ደንቡ ተዘጋጅቶ ቀርቧል። ምክር ቤቱም በደንቡ ላይ በሰፊው ከተወያየበት በኋላ በፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ተግባራዊ እንዲደረግ በሙሉ ድምጽ ወስኗል፡፡
6. በመጨረሻም ምክር ቤቱ የተወያየው የኢሚግሬሽን የሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ ቁጥር 114/1997 ለማሻሻል በቀረበ ደንብ ላይ ነው፡፡ ተቋሙ በአዋጅ የተሰጠውን ተግባርና ሀላፊነት ለመወጣት እንዲያስችለው ደንቡ ተዘጋጅቶ ቀርቧል፡፡ ምክር ቤቱም በደንቡ ላይ በሰፊው ከተወያየ በኋላ በፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ተግባራዊ እንዲደረግ በሙሉ ድምጽ ወስኗል፡፡
#pmoethiopia
Sponsored by
Surafel
6 months ago
#ethiopia | ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከጂ20 የመሪዎች ጉባኤ አስቀድሞ በደቡብ አፍሪካው ፕሬዝደንት ሲሪል ራማፎሳ በደቡብ አፍሪካ ጆሃንስበርግ በተሰናዳው የአፍሪካ ርዕሳነ ብሔር እና ርዕሳነ መንግሥት ብሎም የአፍሪካ ኅብረት እና የአፍሪካ አጋሮች ስብሰባ ላይ ተሳትፈዋል።
#pmoethiopia
#pmoethiopia
9 months ago
#ethiopia | ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ እና ቀደማዊት ዝናሽ ታያቸው፣ አዲሱን ዓመት ምክንያት በማድረግ በቤተ መንግሥት ለዐቅመ ደካሞች ማዕድ አጋሩ።
#pmoethiopia
#pmoethiopia
9 months ago
“ዓባይን ጨርሶ በኢትዮጵያ ውስጥ የታሪክ እጥፋትን ማረጋገጥ የመጨረሻው ጸሎቴ፤ የመጨረሻው ምኞቴ ነበር” - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)
"የኩስመና ታሪክ ማብቂያ"
***
በታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ላይ ያለው ሐይቅ ስያሜ “ንጋት” ብለነዋል።
#ethiopia | በታላቁ ኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ላይ ያለው ሐይቅ ስያሜ “ንጋት” እንዲባል መወሰኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አስታወቁ።
"የኩስመና ታሪክ ማብቂያ" በሚል ርዕስ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ባደረጉት የጉባ ላይ ወግ፤ በታላቁ የሕዳሴ ግድብ ላይ ያለው ሐይቅ በኢትዮጵያ ትልቁ ነው፤በአፍሪካም ከትላልቆቹ ሐይቆች አንዱ ነው ብለዋል።
አሁን ላይም 74 ትሪሊየን ሊትር ውኃ መያዙን ጠቅሰው፤ በሕዳሴው ግድብ ያለውን ሐይቅ ከእንቅልፍ የነቃንበት ዘመን በመሆኑና ስያሜው የወል እንዲሆን በማሰብ “ንጋት” ብለነዋል ሲሉ አስታውቀዋል።
ንጋት ማለት ረዥሙ ጨለማ አልቆ ጎኅ ሲቀድድ፣ የብርሃን ፍንጣቂ መታየት ሲጀምር ያለው ጊዜ መሆኑንም አስረድተዋል።
ንጋት ከፊታችን ብርሃን መምጣት ያሳል፤የውሏችን እንቅስቃሴ የሚጀመርበት ጊዜም ነው ብለዋል።
ያለንበት ወቅት የኢትዮጵያ የማንሰራራት ዘመን መሆኑን እኛ ብቻ ሳንሆን ዓለም ከዓባይ ጋር የሚመሰክረው ነው ብለዋል።
#pmoethiopia
"የኩስመና ታሪክ ማብቂያ"
***
በታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ላይ ያለው ሐይቅ ስያሜ “ንጋት” ብለነዋል።
#ethiopia | በታላቁ ኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ላይ ያለው ሐይቅ ስያሜ “ንጋት” እንዲባል መወሰኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አስታወቁ።
"የኩስመና ታሪክ ማብቂያ" በሚል ርዕስ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ባደረጉት የጉባ ላይ ወግ፤ በታላቁ የሕዳሴ ግድብ ላይ ያለው ሐይቅ በኢትዮጵያ ትልቁ ነው፤በአፍሪካም ከትላልቆቹ ሐይቆች አንዱ ነው ብለዋል።
አሁን ላይም 74 ትሪሊየን ሊትር ውኃ መያዙን ጠቅሰው፤ በሕዳሴው ግድብ ያለውን ሐይቅ ከእንቅልፍ የነቃንበት ዘመን በመሆኑና ስያሜው የወል እንዲሆን በማሰብ “ንጋት” ብለነዋል ሲሉ አስታውቀዋል።
ንጋት ማለት ረዥሙ ጨለማ አልቆ ጎኅ ሲቀድድ፣ የብርሃን ፍንጣቂ መታየት ሲጀምር ያለው ጊዜ መሆኑንም አስረድተዋል።
ንጋት ከፊታችን ብርሃን መምጣት ያሳል፤የውሏችን እንቅስቃሴ የሚጀመርበት ጊዜም ነው ብለዋል።
ያለንበት ወቅት የኢትዮጵያ የማንሰራራት ዘመን መሆኑን እኛ ብቻ ሳንሆን ዓለም ከዓባይ ጋር የሚመሰክረው ነው ብለዋል።
#pmoethiopia
9 months ago
ግድቡ በ6 ዓመታት ውስጥ ወጪውን ይመልሳል
- ጠ/ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ
#ethiopia | ታላቁ የህዳሴ ግድብ በየአመቱ ከአንድ ቢሊየን ዶላር በላይ ገቢን በማስገኘት፣ በስድስት አመታት ውስጥም ወጪውን በመመለስ የኢትዮጵያን ከፍታ እንደሚያበስር ጠ/ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ገለጹ፡፡
ሀገሪቱ ለዘመናት ካንቀላፋችበት በመንቃት ላይ በመሆኗ ሀይቁን ንጋት፣ ግዱቡንም ህዳሴ ብለን ጠርተነዋል ብለዋል፡፡
ግድቡን ተንተርሶ የተሰራው ግዙፍ ሀይቅ በኢትዮጵያም ሆነ በአህጉሪቱ 74 ትሪሊየን ሊትር ውሃ በማከማቸት ትልቁ እንደሆነም ጠ/ሚኒስትሩ ገልጸዋል።
***
"ዓባይ የኢትዮጵያን ወርቅ ከተራሮቻችን
አጥቦ መውሰዱ ተጨማሪ ቁጭት ነው"
ዓባይ አፈር ብቻ ሳይሆን የኢትዮጵያን ወርቅ ከተራሮቻችን አጥቦ መውሰዱ ተጨማሪ ቁጭት ነው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ገለጹ።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በጉባ ላይ ከማህበራዊ ጉዳይ አማካሪያቸው ዲያቆን ዳንኤል ክብረት ጋር ባደረጉት ቆይታ እንደገለጹት፤ ዓባይ ግድብ አሁን ያለውን ቅርጽ የያዘው በየዘመኑ በነበረውና በተነገረው የትርክት ውጤት ነው።
ኢትዮጵያውያን ላለፉት ዓመታት እንደ ዓባይ ግድብና መሰል ፕሮጀክቶች የመሥራት መሻት እንደነበራቸው የጠቀሱት ጠ/ሚኒስትሩ፤ ስለዓባይ የተነገሩ ስንኞች፣ ግጥሞች፣ አባባሎች፣ ዘፈኖችና ጽሁፎች የአሁኑ ትውልድ ስለ ጉዳዩ የደረጀ ሀሳብ እንዲይዝ አድርገውታል ብለዋል።
ዓባይ ለዘመናት የኢትዮጵያን ውሃ፣ አፈር፣ ዓሳና ግንዱን ተሸክሞ ሲሄድ እንደነበር የጠቆሙት ጠ/ሚኒስትሩ፤ አሁን ላይ የቀረው ደለል ሲፈተሽ ወርቅ እየተገኘበት መሆኑን ተናግረዋል፡፡
ዓባይ አፈር ብቻ ሳይሆን የኢትዮጽያን ወርቅ ከተራሮቻችን አጥቦ መውሰዱ ተጨማሪ ቁጭት እንዲፈጠር ያደርጋል ብለዋል፤ ጠ/ሚኒስትሩ፡፡
***
“የህዳሴ ግድብ ትዕምርታዊ ነው፤ እንደ ሌሎች ፕሮጀክቶች የሚታይ አይደለም። ለረዥም ጊዜ የነበረን በደል፣ ለረዥም ጊዜ የነበረን ጥፋት ፣ ለረዥም ጊዜ የነበረን የድህነት ቀንበር የሚያስቆምና አዲስ ነገርን እንድናይ የሚያስችል ነው።” - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)
#pmoethiopia
- ጠ/ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ
#ethiopia | ታላቁ የህዳሴ ግድብ በየአመቱ ከአንድ ቢሊየን ዶላር በላይ ገቢን በማስገኘት፣ በስድስት አመታት ውስጥም ወጪውን በመመለስ የኢትዮጵያን ከፍታ እንደሚያበስር ጠ/ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ገለጹ፡፡
ሀገሪቱ ለዘመናት ካንቀላፋችበት በመንቃት ላይ በመሆኗ ሀይቁን ንጋት፣ ግዱቡንም ህዳሴ ብለን ጠርተነዋል ብለዋል፡፡
ግድቡን ተንተርሶ የተሰራው ግዙፍ ሀይቅ በኢትዮጵያም ሆነ በአህጉሪቱ 74 ትሪሊየን ሊትር ውሃ በማከማቸት ትልቁ እንደሆነም ጠ/ሚኒስትሩ ገልጸዋል።
***
"ዓባይ የኢትዮጵያን ወርቅ ከተራሮቻችን
አጥቦ መውሰዱ ተጨማሪ ቁጭት ነው"
ዓባይ አፈር ብቻ ሳይሆን የኢትዮጵያን ወርቅ ከተራሮቻችን አጥቦ መውሰዱ ተጨማሪ ቁጭት ነው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ገለጹ።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በጉባ ላይ ከማህበራዊ ጉዳይ አማካሪያቸው ዲያቆን ዳንኤል ክብረት ጋር ባደረጉት ቆይታ እንደገለጹት፤ ዓባይ ግድብ አሁን ያለውን ቅርጽ የያዘው በየዘመኑ በነበረውና በተነገረው የትርክት ውጤት ነው።
ኢትዮጵያውያን ላለፉት ዓመታት እንደ ዓባይ ግድብና መሰል ፕሮጀክቶች የመሥራት መሻት እንደነበራቸው የጠቀሱት ጠ/ሚኒስትሩ፤ ስለዓባይ የተነገሩ ስንኞች፣ ግጥሞች፣ አባባሎች፣ ዘፈኖችና ጽሁፎች የአሁኑ ትውልድ ስለ ጉዳዩ የደረጀ ሀሳብ እንዲይዝ አድርገውታል ብለዋል።
ዓባይ ለዘመናት የኢትዮጵያን ውሃ፣ አፈር፣ ዓሳና ግንዱን ተሸክሞ ሲሄድ እንደነበር የጠቆሙት ጠ/ሚኒስትሩ፤ አሁን ላይ የቀረው ደለል ሲፈተሽ ወርቅ እየተገኘበት መሆኑን ተናግረዋል፡፡
ዓባይ አፈር ብቻ ሳይሆን የኢትዮጽያን ወርቅ ከተራሮቻችን አጥቦ መውሰዱ ተጨማሪ ቁጭት እንዲፈጠር ያደርጋል ብለዋል፤ ጠ/ሚኒስትሩ፡፡
***
“የህዳሴ ግድብ ትዕምርታዊ ነው፤ እንደ ሌሎች ፕሮጀክቶች የሚታይ አይደለም። ለረዥም ጊዜ የነበረን በደል፣ ለረዥም ጊዜ የነበረን ጥፋት ፣ ለረዥም ጊዜ የነበረን የድህነት ቀንበር የሚያስቆምና አዲስ ነገርን እንድናይ የሚያስችል ነው።” - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)
#pmoethiopia
Sponsored by
Surafel
9 months ago
ግድቡን ሕዳሴ ሐይቁን ንጋት ብለነዋል - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ዶ/ር
#ethiopia | የሕዳሴ ግድብ ላይ የተፈጠረው ሰው ሰራሽ ሐይቅ በኢትዮጵያ አንደኛው በአፍሪካ ደግሞ ከታላላቆቹ ሐይቆች አንዱ በመሆኑ ንጋት በሚል መሰየሙን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ዶ/ር ገለፁ።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) "የኩስመና ታሪክ ማብቂያ" በሚል ርዕስ ባደረጉት የጉባ ላይ ወግ፤ ኢትዮጵያ በተፈጥሮ ሀብት የበለፀገች ቢሆንም የተሰጠንን አውቀን መጠቀም ተስኖን የድህነት ምሳሌ የሆንበት የታሪክ ገፅ እንደሚያስቆጭ ገልጸዋል።
ለሕዳሴ ግድብ በርካታ መስዕዋትነት የከፈሉለት ሰዎች አሉ፤ አቅማቸው የፈቀደውን ያዋጡም እንዲሁ ብዙ ናቸው ብለዋል ጠቅላይ ሚኒስትሩ።
ይሕን ሁሉ ዘመን ዓባይን እያየነው ሀብቶቻችንን ይዞ ሲሄድ ነበር ይሔን ለመረዳት በርካታ ጊዜ ፈጅቶብናል ሲሉም ጠቅሰዋል፡፡
ለዘመናት የጠለቀ እንቅልፍ ውስጥ ነበርን ከእንቅልፋችን የነቃንበት እና ያሉንን ሀብቶች የተረዳንበት ጌዜ ላይ ያገኘነው በመሆኑ ንጋት ብለን ሰይመነዋል ነው ያሉት።
ንጋት የቀኑን ውሎ ለመጀመር የመጀመሪያው ቅጽበት ነው ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፤ ኢትዮጵያም ንጋቷን በሕዳሴ አይታለች፤ ከዚሕ በኋላም በርካታ ሕዳሴዎችን ለመስራት ተነስታለች ብለዋል፡፡
#pmoethiopia #abiyahmed #ebc #gerd
#ethiopia | የሕዳሴ ግድብ ላይ የተፈጠረው ሰው ሰራሽ ሐይቅ በኢትዮጵያ አንደኛው በአፍሪካ ደግሞ ከታላላቆቹ ሐይቆች አንዱ በመሆኑ ንጋት በሚል መሰየሙን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ዶ/ር ገለፁ።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) "የኩስመና ታሪክ ማብቂያ" በሚል ርዕስ ባደረጉት የጉባ ላይ ወግ፤ ኢትዮጵያ በተፈጥሮ ሀብት የበለፀገች ቢሆንም የተሰጠንን አውቀን መጠቀም ተስኖን የድህነት ምሳሌ የሆንበት የታሪክ ገፅ እንደሚያስቆጭ ገልጸዋል።
ለሕዳሴ ግድብ በርካታ መስዕዋትነት የከፈሉለት ሰዎች አሉ፤ አቅማቸው የፈቀደውን ያዋጡም እንዲሁ ብዙ ናቸው ብለዋል ጠቅላይ ሚኒስትሩ።
ይሕን ሁሉ ዘመን ዓባይን እያየነው ሀብቶቻችንን ይዞ ሲሄድ ነበር ይሔን ለመረዳት በርካታ ጊዜ ፈጅቶብናል ሲሉም ጠቅሰዋል፡፡
ለዘመናት የጠለቀ እንቅልፍ ውስጥ ነበርን ከእንቅልፋችን የነቃንበት እና ያሉንን ሀብቶች የተረዳንበት ጌዜ ላይ ያገኘነው በመሆኑ ንጋት ብለን ሰይመነዋል ነው ያሉት።
ንጋት የቀኑን ውሎ ለመጀመር የመጀመሪያው ቅጽበት ነው ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፤ ኢትዮጵያም ንጋቷን በሕዳሴ አይታለች፤ ከዚሕ በኋላም በርካታ ሕዳሴዎችን ለመስራት ተነስታለች ብለዋል፡፡
#pmoethiopia #abiyahmed #ebc #gerd
10 months ago
አራተኛው "የመደመር መንግሥት" መጽሐፍ
#ethiopia | ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በመደመር ሐሳብ ላይ የጻፉት አራተኛውንና "የመደመር መንግሥት" የተሰኘውን አዲስ መጽሐፍ በተመለከተ ያደረጉት ቃለ መጠይቅ ነገ፣ ነሐሴ 14 ቀን 2017 ዓ.ም ከምሽቱ 2:30 ጀምሮ በኢቢሲ ሁሉም አማራጮቻችን ይጠብቁ።
#pmoethiopia #ethiopia #ebcdotstream
#ethiopia | ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በመደመር ሐሳብ ላይ የጻፉት አራተኛውንና "የመደመር መንግሥት" የተሰኘውን አዲስ መጽሐፍ በተመለከተ ያደረጉት ቃለ መጠይቅ ነገ፣ ነሐሴ 14 ቀን 2017 ዓ.ም ከምሽቱ 2:30 ጀምሮ በኢቢሲ ሁሉም አማራጮቻችን ይጠብቁ።
#pmoethiopia #ethiopia #ebcdotstream
10 months ago
ኢትዮጵያ በቀኝ በግራ እየተሰራች ነው - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)
#ethiopia | ኢትዮጵያ በቀኝ በግራ እየተሰራች የማንሰራራት ዘመኗ የሚታይ የሚጨበጥ ሆኗል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ተናገሩ፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በአርባምንጭ ከተማ እየተካሄዱ ያሉ የልማት ሥራዎችን እና የገበታ ለትውልድ ፕሮጀክትን ጎብኝተዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በጉብኝቱ ወቅት፤ ኢትዮጵያ እየተሰራችና እያንሰራራች ያለችበትን ሂደት ያልተገለጠላቸው አካላት በሂደት ይገለጥላቸዋል ብለዋል፡፡
አርባ ምንጭ ንፁህ እና ነዋሪዎቿም ከተማዋን ጠብቀው የሚኖሩባት ከተማ ናት ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፤ ይህም ትልቅ ተስፋ እንዲኖርን አድርጎናል ሲሉ ገልፀዋል፡፡
ያማረ ተራራ፣ ያማረ ጫካ እና ውሀ ተሰናስሎ የሚታይበትን ይህን ስፍራ፤ ማስተካከል እና ማስዋብ ከተቻል አርባምንጭ ካሉን ምርጥ ቦታዎች አንዱ ሊሆን ይችላል ሲሉም ተናግረዋል፡፡
አርባ ምንጭ፣ ጅማ፣ ባህርዳር፣ ድሬድዋ ላይ የሚታየው ነገር ከአዲስ አበባ ውጭ አማራጭ ቦታዎች እየሰፉ እንደሚገኝ ያመላክታል ብለዋል ጠቅላይ ሚኒስትሩ፡፡
በሀገራችን ያሉንን ቦታዎች ማልማት ከቻልን የትም ቦታ ሄደን ምርጥ ነገር መመልከት እንችላለን ሲሉም አክለዋል፡፡
በሀገሪቱ የተለያዩ ክፍሎች የሚታዩት ነገሮች የራሳቸው ውበት አላቸው ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፤ ይህን በማልማት ለልጆቻችን ማረፊያ፣ መዋያ፣ ገንዘብ ማምጫ፣ ማሰቢያና ማሰላሰያ ስፍራን መፍጠር እንችላልን ሲሉም ተናግረዋል፡፡
በሐይማኖት ከበደ
#ebc #pmoethiopia #pmabiy #arbaminch
#ethiopia | ኢትዮጵያ በቀኝ በግራ እየተሰራች የማንሰራራት ዘመኗ የሚታይ የሚጨበጥ ሆኗል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ተናገሩ፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በአርባምንጭ ከተማ እየተካሄዱ ያሉ የልማት ሥራዎችን እና የገበታ ለትውልድ ፕሮጀክትን ጎብኝተዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በጉብኝቱ ወቅት፤ ኢትዮጵያ እየተሰራችና እያንሰራራች ያለችበትን ሂደት ያልተገለጠላቸው አካላት በሂደት ይገለጥላቸዋል ብለዋል፡፡
አርባ ምንጭ ንፁህ እና ነዋሪዎቿም ከተማዋን ጠብቀው የሚኖሩባት ከተማ ናት ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፤ ይህም ትልቅ ተስፋ እንዲኖርን አድርጎናል ሲሉ ገልፀዋል፡፡
ያማረ ተራራ፣ ያማረ ጫካ እና ውሀ ተሰናስሎ የሚታይበትን ይህን ስፍራ፤ ማስተካከል እና ማስዋብ ከተቻል አርባምንጭ ካሉን ምርጥ ቦታዎች አንዱ ሊሆን ይችላል ሲሉም ተናግረዋል፡፡
አርባ ምንጭ፣ ጅማ፣ ባህርዳር፣ ድሬድዋ ላይ የሚታየው ነገር ከአዲስ አበባ ውጭ አማራጭ ቦታዎች እየሰፉ እንደሚገኝ ያመላክታል ብለዋል ጠቅላይ ሚኒስትሩ፡፡
በሀገራችን ያሉንን ቦታዎች ማልማት ከቻልን የትም ቦታ ሄደን ምርጥ ነገር መመልከት እንችላለን ሲሉም አክለዋል፡፡
በሀገሪቱ የተለያዩ ክፍሎች የሚታዩት ነገሮች የራሳቸው ውበት አላቸው ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፤ ይህን በማልማት ለልጆቻችን ማረፊያ፣ መዋያ፣ ገንዘብ ማምጫ፣ ማሰቢያና ማሰላሰያ ስፍራን መፍጠር እንችላልን ሲሉም ተናግረዋል፡፡
በሐይማኖት ከበደ
#ebc #pmoethiopia #pmabiy #arbaminch
11 months ago
የቀጠለው የብሪክሱ ስብሰባ
#ethiopia | ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በሪዮ ዲ ጄኒሮ እየተካሄደ በሚገኘው 17ኛው የብሪክስ ጉባኤ የሰላም፣ የፀጥታ እና አለምአቀፍ አመራር መድረክ መክፈቻ ወቅት ባደረጉት ንግግር ስኬታማ ትብብርን ለማስቻል አፀፋዊ መተማመንን የሚያሳድጉ አለምአቀፍ ተቋማት የመኖርን አጣዳፊነት አንስተዋል።
አለምአቀፍ የገንዘብ ተቋማት የጋራ ደኅንነትን እና ሁሉን አካታች ብልጽግናን ለማምጣት ይረዳ ዘንድ የውሳኔ አሰጣጥ መዋቅራቸው ምሉዕነት ባለው መልክ የሚሻሻልበትን ሁኔታም አፅንኦት ሰጥተው አንስተዋል።
ኢትዮጵያ በይፋ ወደ ብሪክስ የተቀላቀለችው በ2015 ዓ.ም ሲሆን ኢኮኖሚያዊ ወዳጅነት ብቻ ሳይሆን ፍትኃዊ የሆነ፣ እኩልነት የሚሰፍንበት ብዝኃ ዋልታዊ አለምን ለመፍጠር ከሚተጉ ሀገራት ጋር በእኩል ደረጃ የተሰለፈችበት ስብስብ ነው።
እንደ ብሪክስ አባልነቷ ኢትዮጵያ እነዚህ ጥረቶች እንዲሳኩ በተለይም በአለምአቀፍ ውሳኔ ሰጪ መድረኮች ለአዳዲስ ገበያዎች እና በማደግ ላይ ላሉ ሀገራት ሰፋ ያለ ውክልና በሚገኝበት ሁኔታ ላይ በንቃት አስተዋፅኦ ታደርጋለች።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ የብሪክስን እያደገ የመጣ ተፅዕኖ ሲገልጹም የሚከተለውን ብለዋል።
”ብሪክስ ከጠንካራ አዲስ ሀሳብ ተነስቶ ለአለምአቀፍ ለውጥ የሚሰራ ብርቱ ኃይል ወደመሆን ተሸጋግሯል። አዳዲስ አባላት በመጨመራቸውም የጋራ ድምፃችን የበለጠ ይጠናከራል። የጋራ አላማችን የበለጠ ይጠራል። አቅማችንም ይሰፋል።”
#pmoethiopia
#ethiopia | ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በሪዮ ዲ ጄኒሮ እየተካሄደ በሚገኘው 17ኛው የብሪክስ ጉባኤ የሰላም፣ የፀጥታ እና አለምአቀፍ አመራር መድረክ መክፈቻ ወቅት ባደረጉት ንግግር ስኬታማ ትብብርን ለማስቻል አፀፋዊ መተማመንን የሚያሳድጉ አለምአቀፍ ተቋማት የመኖርን አጣዳፊነት አንስተዋል።
አለምአቀፍ የገንዘብ ተቋማት የጋራ ደኅንነትን እና ሁሉን አካታች ብልጽግናን ለማምጣት ይረዳ ዘንድ የውሳኔ አሰጣጥ መዋቅራቸው ምሉዕነት ባለው መልክ የሚሻሻልበትን ሁኔታም አፅንኦት ሰጥተው አንስተዋል።
ኢትዮጵያ በይፋ ወደ ብሪክስ የተቀላቀለችው በ2015 ዓ.ም ሲሆን ኢኮኖሚያዊ ወዳጅነት ብቻ ሳይሆን ፍትኃዊ የሆነ፣ እኩልነት የሚሰፍንበት ብዝኃ ዋልታዊ አለምን ለመፍጠር ከሚተጉ ሀገራት ጋር በእኩል ደረጃ የተሰለፈችበት ስብስብ ነው።
እንደ ብሪክስ አባልነቷ ኢትዮጵያ እነዚህ ጥረቶች እንዲሳኩ በተለይም በአለምአቀፍ ውሳኔ ሰጪ መድረኮች ለአዳዲስ ገበያዎች እና በማደግ ላይ ላሉ ሀገራት ሰፋ ያለ ውክልና በሚገኝበት ሁኔታ ላይ በንቃት አስተዋፅኦ ታደርጋለች።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ የብሪክስን እያደገ የመጣ ተፅዕኖ ሲገልጹም የሚከተለውን ብለዋል።
”ብሪክስ ከጠንካራ አዲስ ሀሳብ ተነስቶ ለአለምአቀፍ ለውጥ የሚሰራ ብርቱ ኃይል ወደመሆን ተሸጋግሯል። አዳዲስ አባላት በመጨመራቸውም የጋራ ድምፃችን የበለጠ ይጠናከራል። የጋራ አላማችን የበለጠ ይጠራል። አቅማችንም ይሰፋል።”
#pmoethiopia
Sponsored by
Surafel