13 hours ago
ብሔራዊ የሰላም በጎ ፈቃድ አገልግሎት ኅብረ-ብሔራዊ አንድነትን በማጠናከር ረገድ ጉልህ ሚና እየተጫወተ ነው - የሰላም ሚኒስቴር
************************
ብሔራዊ የሰላም በጎ ፈቃድ አገልግሎት ኅብረ-ብሔራዊ አንድነትን በማጠናከር ረገድ ጉልህ ሚና እየተጫወተ መሆኑን የሰላም ሚኒስቴር የሰላም ግንባታ እና ብሔራዊ መግባባት ዘርፍ ሚኒስትር ዴዔታ ከይረዲን ተዘራ (ዶ/ር) ገለፁ፡፡
የሰላም ሚኒስቴር ከክልል እና ከተማ አስተዳደር የሰላም እና ፀጥታ መዋቅር አካላት፣ ወጣቶች እንዲሁም ሌሎች ባለድርሻ አካላት ጋር ሚኒስቴሩ እያከናወናቸው ባሉ ብሔራዊ የሰላም በጎ ፈቃድ አገልግሎት እና በቀጣይ አገልግሎቱ በቅንጅት ተጠናክሮ በሚቀጥልበት መንገድ ዙሪያ ውይይት ተካሄዷል፡፡
በውይይቱ ላይ ከይረዲን ተዘራ (ዶ/ር) እንደገለፁት፤ ባለፉት ዓመታት "በጎነት ለአብሮነት" በሚል መሪ ሐሳብ ከመቶ ሺህ በላይ ወጣቶችን በሰላም ብሔራዊ በጎ ፈቃድ አገልግሎት በማሠልጠን እና ከተወለዱበት እና ካደጉበት አካባቢ ውጪ ለማሰማራት በተከናወነው ተግባር ወጣቶች ብዝሃ-ባህል፣ ብዝሃ-ቋንቋ እና ህብረ-ብሔራዊ ግንዛቤ እና ክህሎታቸውን ማሳደግ ተችሏል።
በዚህም በሕዝቦች መካከል ኅብረ ብሔራዊ አንድነትን ማጠናከር እንደተቻለ ተናግረዋል።
ዩኒቨርስቲዎች፣ መላው ህዝብ እና የክልል እና ከተማ አስተዳደሮች የሰላም እና ፀጥታ መዋቅሮች ከፍተኛ ሚና ተጫውተዋል ያሉት ሚኒስትር ዴዔታው አብሮነትንና ጠንካራ ሀገረ መንግስት የመገንባት ሂደቱን ለማጠናከር ብሔራዊ የሰላም በጎ ፈቃድ አገልግሎቱን ከክልል እና ከተማ አስተዳደሮች ጋር በቅንጅት የመስራት ሂደቱን ሚኒስቴሩ አጠናክሮ እንደሚቀጥል ገልፀዋል።
በመድረኩ የተገኙ የክልል እና ከተማ አስተዳደሮች የሰላምና ፀጥታ መዋቅሮች፣ ወጣቶች እና የተለያዩ ባለድርሻ አካላት አገልግሎቱ ማህበራዊ ትስስርን፣ ሰላም እና የህዝቦችን አብሮነት ለማጠናከር ጉልህ ሚና እየተጫወተ በመሆኑ ከሚኒስቴሩ ጋር በቅንጅት እንደሚሰሩ ተናግረዋል።
የሰላም ሚኒስቴር በቀጣይ ክረምት ወጣቱን በማንቀሳቀስ ብሔራዊ የሰላም በጎ ፈቃድ አገልግሎትን በሀገር አቀፍ ደረጃ በልዩ ንቅናቄ ለማከናወን በቅንጅት አንደሚሰራ ከሰላም ሚኒስቴር የተገኘው መረጃ ያመለክታል፡፡
#ethiopianbroadcastingcorporation #unity #ethiopia #volunteerism
************************
ብሔራዊ የሰላም በጎ ፈቃድ አገልግሎት ኅብረ-ብሔራዊ አንድነትን በማጠናከር ረገድ ጉልህ ሚና እየተጫወተ መሆኑን የሰላም ሚኒስቴር የሰላም ግንባታ እና ብሔራዊ መግባባት ዘርፍ ሚኒስትር ዴዔታ ከይረዲን ተዘራ (ዶ/ር) ገለፁ፡፡
የሰላም ሚኒስቴር ከክልል እና ከተማ አስተዳደር የሰላም እና ፀጥታ መዋቅር አካላት፣ ወጣቶች እንዲሁም ሌሎች ባለድርሻ አካላት ጋር ሚኒስቴሩ እያከናወናቸው ባሉ ብሔራዊ የሰላም በጎ ፈቃድ አገልግሎት እና በቀጣይ አገልግሎቱ በቅንጅት ተጠናክሮ በሚቀጥልበት መንገድ ዙሪያ ውይይት ተካሄዷል፡፡
በውይይቱ ላይ ከይረዲን ተዘራ (ዶ/ር) እንደገለፁት፤ ባለፉት ዓመታት "በጎነት ለአብሮነት" በሚል መሪ ሐሳብ ከመቶ ሺህ በላይ ወጣቶችን በሰላም ብሔራዊ በጎ ፈቃድ አገልግሎት በማሠልጠን እና ከተወለዱበት እና ካደጉበት አካባቢ ውጪ ለማሰማራት በተከናወነው ተግባር ወጣቶች ብዝሃ-ባህል፣ ብዝሃ-ቋንቋ እና ህብረ-ብሔራዊ ግንዛቤ እና ክህሎታቸውን ማሳደግ ተችሏል።
በዚህም በሕዝቦች መካከል ኅብረ ብሔራዊ አንድነትን ማጠናከር እንደተቻለ ተናግረዋል።
ዩኒቨርስቲዎች፣ መላው ህዝብ እና የክልል እና ከተማ አስተዳደሮች የሰላም እና ፀጥታ መዋቅሮች ከፍተኛ ሚና ተጫውተዋል ያሉት ሚኒስትር ዴዔታው አብሮነትንና ጠንካራ ሀገረ መንግስት የመገንባት ሂደቱን ለማጠናከር ብሔራዊ የሰላም በጎ ፈቃድ አገልግሎቱን ከክልል እና ከተማ አስተዳደሮች ጋር በቅንጅት የመስራት ሂደቱን ሚኒስቴሩ አጠናክሮ እንደሚቀጥል ገልፀዋል።
በመድረኩ የተገኙ የክልል እና ከተማ አስተዳደሮች የሰላምና ፀጥታ መዋቅሮች፣ ወጣቶች እና የተለያዩ ባለድርሻ አካላት አገልግሎቱ ማህበራዊ ትስስርን፣ ሰላም እና የህዝቦችን አብሮነት ለማጠናከር ጉልህ ሚና እየተጫወተ በመሆኑ ከሚኒስቴሩ ጋር በቅንጅት እንደሚሰሩ ተናግረዋል።
የሰላም ሚኒስቴር በቀጣይ ክረምት ወጣቱን በማንቀሳቀስ ብሔራዊ የሰላም በጎ ፈቃድ አገልግሎትን በሀገር አቀፍ ደረጃ በልዩ ንቅናቄ ለማከናወን በቅንጅት አንደሚሰራ ከሰላም ሚኒስቴር የተገኘው መረጃ ያመለክታል፡፡
#ethiopianbroadcastingcorporation #unity #ethiopia #volunteerism
7 months ago
Yango Ethiopia Partners with Ethiopian Red Cross for Blood Donation Drive
…
Addis Ababa, Ethiopia – 11.November.2025: Yango Ethiopia (operated by franchises G2G IT Solutions S.C and Elegance Import and Export PLC), part of the international tech company Yango Group, has launched a blood donation initiative in partnership with the Ethiopian Red Cross. The campaign is part of Yango’s broader commitment to supporting local communities in the spirit of giving.
As part of the initiative, Yango Ethiopia’s franchise partners and partner drivers are volunteering to donate blood, highlighting the company’s dedication to giving back to the community., especially during the holiday season when demand for blood often increases.
“At Yango, we believe that true progress goes hand in hand with community well-being. This initiative reflects our values of care, responsibility, and collaboration. We are proud to stand with the Ethiopian Red Cross and invite others to join in making a tangible difference,” said Dr Yekenalem Abebe, Representative of Yango in Ethiopia.
The blood donation drive underscores the importance of volunteerism and community spirit, reinforcing Yango’s belief that small individual acts can come together to create meaningful social impact.
About Yango Group
Yango Group is a global tech company headquartered in Dubai, transforming globally sourced technologies into everyday services that are tailored to local communities. With an unwavering commitment to innovation, we reshape and enhance leading cutting-edge technologies from around the world into seamlessly integrated daily services for diverse regions. Our mission is to bridge the gap between leading world innovations and local communities, fostering connections and enhancing everyday living experiences. Yango’s multi-functional app offers several digital city services across 25+ countries in Africa, Latin America, Europe, and the Middle East. Yango's multilingual app is available for free on Android and iOS
….
ያንጎ ኢትዮጵያ ከቀይ መስቀል ጋር በመተባበር የደም ልገሳ ዘመቻ አካሄደ
አዲስ አበባ፣ኢትዮጵያ ህዳር 3፣2018 ዓ.ም
የአለም አቀፍ የቴክኖሎጂ ኩባንያ ያንጎ ግሩፕ አካል የሆነው ያንጎ ኢትዮጵያ (በፍራንቻይዝ ጂ2ጂ አይቲ ሶሉሽንስ አ.ማ. እና ኤሌጋንስ አስመጪና ላኪ ኃ.የተ.የግ.ማ. የሚተዳደር) ከኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ጋር በመተባበር የደም ልገሳ ዘመቻ ጀምሯል። ዘመቻው ያንጎ የአካባቢውን ማህበረሰብ ለመደገፍ ያለውን ተነሳሽነትን ያማከለ ነው።
የያንጎ ኢትዮጵያ የፍራንቻይዝ አጋሮች እና አጋር አሽከርካሪዎች በበጎ ፍቃደኝነት ደም በመለገስ ላይ ሲሆኑ ይህም የደም ተፈላጊነት ከፍተኛ ከመሆኑ አንጻር ኩባንያው ህብረተሰቡን ለማገልገል ያለው ቁርጠኝነትን አጉልቶ ያሳያል፡፡
"ያንጎ እውነተኛ እድገት ከማህበረሰቡ ደህንነት ጋር አብሮ የተሳሰረ ነው ብሎ ያምናል። ይህ ዘመቻ የመተሳሰብ፣የኃላፊነት እና የትብብር እሴቶቻችንን ያሳያል። ከኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ጎን በመቆማችን ኩራት ይሰማናል፤ ተጨባጭ ለውጥ ለማምጣት ለሌሎችም ጥሪ ለማቅረብ እወዳለሁ፡፡" በማለት በኢትዮጵያ የያንጎ ተወካይ ዶ/ር ይቅናለም አበበ ተናግረዋል።
የደም ልገሳ ዘመቻው የበጎ ፈቃደኝነትን እና የማኅበረሰብ መንፈስን አስፈላጊነት የሚያጎላ ሲሆን፣ ትናንሽ የግለሰብ ተግባራት ተባብረው ትርጉም ያለው ማኅበራዊ ተፅእኖ መፍጠር እንደሚችሉ የያንጎን እምነት የሚያጠናክር ነው።
ስለ ያንጎ ቡድን
ያንጎ ግሩፕ ዋና መሥሪያ ቤቱን በዱባይ ያደረገ ዓለም አቀፍ የቴክኖሎጂ ኩባንያ ሲሆን በዓለም አቀፍ ደረጃ የተገኙ ቴክኖሎጂዎችን ለአካባቢው ማኅበረሰቦች ተስማሚ በሆነ መልኩ የዕለት ተዕለት አገልግሎቶች የሚያቀርብ ኩባንያ ነው። ለፈጠራ ባለው ቁርጠኝነት፣ በአለም ዙሪያ ያሉ መሪ ቴክኖሎጂዎችን ወደ ተለያዩ ክልሎች እንከን የለሽ እና የተቀናጁ ዕለታዊ አገልግሎቶች ያቀርባል፡፡ተልእኳችን በአለም ላይ ያሉ ፈጠራዎች እና በአካባቢ ማህበረሰቦች መካከል ያለውን ልዩነት ማቃለል፣ ግንኙነቶችን ማጎልበት እና የዕለት ተዕለት የኑሮ ልምዶችን ማጎልበት ነው። የያንጎ ባለብዙ-ተግባር መተግበሪያ በአፍሪካ፣ በላቲን አሜሪካ፣ በአውሮፓ እና በመካከለኛው ምስራቅ ባሉ 25+ አገሮች ውስጥ በርካታ የዲጂታል ከተማ አገልግሎቶችን ይሰጣል። የያንጎ ብዙ ባለ ብዙ ቋንቋ መተግበሪያ በአንድሮይድ እና አይ.ኦ.ኤስ iOS ላይ በነጻ ይገኛል።
…
Addis Ababa, Ethiopia – 11.November.2025: Yango Ethiopia (operated by franchises G2G IT Solutions S.C and Elegance Import and Export PLC), part of the international tech company Yango Group, has launched a blood donation initiative in partnership with the Ethiopian Red Cross. The campaign is part of Yango’s broader commitment to supporting local communities in the spirit of giving.
As part of the initiative, Yango Ethiopia’s franchise partners and partner drivers are volunteering to donate blood, highlighting the company’s dedication to giving back to the community., especially during the holiday season when demand for blood often increases.
“At Yango, we believe that true progress goes hand in hand with community well-being. This initiative reflects our values of care, responsibility, and collaboration. We are proud to stand with the Ethiopian Red Cross and invite others to join in making a tangible difference,” said Dr Yekenalem Abebe, Representative of Yango in Ethiopia.
The blood donation drive underscores the importance of volunteerism and community spirit, reinforcing Yango’s belief that small individual acts can come together to create meaningful social impact.
About Yango Group
Yango Group is a global tech company headquartered in Dubai, transforming globally sourced technologies into everyday services that are tailored to local communities. With an unwavering commitment to innovation, we reshape and enhance leading cutting-edge technologies from around the world into seamlessly integrated daily services for diverse regions. Our mission is to bridge the gap between leading world innovations and local communities, fostering connections and enhancing everyday living experiences. Yango’s multi-functional app offers several digital city services across 25+ countries in Africa, Latin America, Europe, and the Middle East. Yango's multilingual app is available for free on Android and iOS
….
ያንጎ ኢትዮጵያ ከቀይ መስቀል ጋር በመተባበር የደም ልገሳ ዘመቻ አካሄደ
አዲስ አበባ፣ኢትዮጵያ ህዳር 3፣2018 ዓ.ም
የአለም አቀፍ የቴክኖሎጂ ኩባንያ ያንጎ ግሩፕ አካል የሆነው ያንጎ ኢትዮጵያ (በፍራንቻይዝ ጂ2ጂ አይቲ ሶሉሽንስ አ.ማ. እና ኤሌጋንስ አስመጪና ላኪ ኃ.የተ.የግ.ማ. የሚተዳደር) ከኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ጋር በመተባበር የደም ልገሳ ዘመቻ ጀምሯል። ዘመቻው ያንጎ የአካባቢውን ማህበረሰብ ለመደገፍ ያለውን ተነሳሽነትን ያማከለ ነው።
የያንጎ ኢትዮጵያ የፍራንቻይዝ አጋሮች እና አጋር አሽከርካሪዎች በበጎ ፍቃደኝነት ደም በመለገስ ላይ ሲሆኑ ይህም የደም ተፈላጊነት ከፍተኛ ከመሆኑ አንጻር ኩባንያው ህብረተሰቡን ለማገልገል ያለው ቁርጠኝነትን አጉልቶ ያሳያል፡፡
"ያንጎ እውነተኛ እድገት ከማህበረሰቡ ደህንነት ጋር አብሮ የተሳሰረ ነው ብሎ ያምናል። ይህ ዘመቻ የመተሳሰብ፣የኃላፊነት እና የትብብር እሴቶቻችንን ያሳያል። ከኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ጎን በመቆማችን ኩራት ይሰማናል፤ ተጨባጭ ለውጥ ለማምጣት ለሌሎችም ጥሪ ለማቅረብ እወዳለሁ፡፡" በማለት በኢትዮጵያ የያንጎ ተወካይ ዶ/ር ይቅናለም አበበ ተናግረዋል።
የደም ልገሳ ዘመቻው የበጎ ፈቃደኝነትን እና የማኅበረሰብ መንፈስን አስፈላጊነት የሚያጎላ ሲሆን፣ ትናንሽ የግለሰብ ተግባራት ተባብረው ትርጉም ያለው ማኅበራዊ ተፅእኖ መፍጠር እንደሚችሉ የያንጎን እምነት የሚያጠናክር ነው።
ስለ ያንጎ ቡድን
ያንጎ ግሩፕ ዋና መሥሪያ ቤቱን በዱባይ ያደረገ ዓለም አቀፍ የቴክኖሎጂ ኩባንያ ሲሆን በዓለም አቀፍ ደረጃ የተገኙ ቴክኖሎጂዎችን ለአካባቢው ማኅበረሰቦች ተስማሚ በሆነ መልኩ የዕለት ተዕለት አገልግሎቶች የሚያቀርብ ኩባንያ ነው። ለፈጠራ ባለው ቁርጠኝነት፣ በአለም ዙሪያ ያሉ መሪ ቴክኖሎጂዎችን ወደ ተለያዩ ክልሎች እንከን የለሽ እና የተቀናጁ ዕለታዊ አገልግሎቶች ያቀርባል፡፡ተልእኳችን በአለም ላይ ያሉ ፈጠራዎች እና በአካባቢ ማህበረሰቦች መካከል ያለውን ልዩነት ማቃለል፣ ግንኙነቶችን ማጎልበት እና የዕለት ተዕለት የኑሮ ልምዶችን ማጎልበት ነው። የያንጎ ባለብዙ-ተግባር መተግበሪያ በአፍሪካ፣ በላቲን አሜሪካ፣ በአውሮፓ እና በመካከለኛው ምስራቅ ባሉ 25+ አገሮች ውስጥ በርካታ የዲጂታል ከተማ አገልግሎቶችን ይሰጣል። የያንጎ ብዙ ባለ ብዙ ቋንቋ መተግበሪያ በአንድሮይድ እና አይ.ኦ.ኤስ iOS ላይ በነጻ ይገኛል።
7 months ago
ያንጎ ኢትዮጵያ ከቀይ መስቀል ጋር በመተባበር የደም ልገሳ ዘመቻ አካሄደ
የአለም አቀፍ የቴክኖሎጂ ኩባንያ ያንጎ ግሩፕ አካል የሆነው ያንጎ ኢትዮጵያ (በፍራንቻይዝ ጂ2ጂ አይቲ ሶሉሽንስ አ.ማ. እና ኤሌጋንስ አስመጪና ላኪ ኃ.የተ.የግ.ማ. የሚተዳደር) ከኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ጋር በመተባበር የደም ልገሳ ዘመቻ ጀምሯል። ዘመቻው ያንጎ የአካባቢውን ማህበረሰብ ለመደገፍ ያለውን ተነሳሽነትን ያማከለ ነው።
የያንጎ ኢትዮጵያ የፍራንቻይዝ አጋሮች እና አጋር አሽከርካሪዎች በበጎ ፍቃደኝነት ደም በመለገስ ላይ ሲሆኑ ይህም የደም ተፈላጊነት ከፍተኛ ከመሆኑ አንጻር ኩባንያው ህብረተሰቡን ለማገልገል ያለው ቁርጠኝነትን አጉልቶ ያሳያል፡፡
"ያንጎ እውነተኛ እድገት ከማህበረሰቡ ደህንነት ጋር አብሮ የተሳሰረ ነው ብሎ ያምናል። ይህ ዘመቻ የመተሳሰብ፣የኃላፊነት እና የትብብር እሴቶቻችንን ያሳያል። ከኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ጎን በመቆማችን ኩራት ይሰማናል፤ ተጨባጭ ለውጥ ለማምጣት ለሌሎችም ጥሪ ለማቅረብ እወዳለሁ፡፡" በማለት በኢትዮጵያ የያንጎ ተወካይ ዶ/ር ይቅናለም አበበ ተናግረዋል።
የደም ልገሳ ዘመቻው የበጎ ፈቃደኝነትን እና የማኅበረሰብ መንፈስን አስፈላጊነት የሚያጎላ ሲሆን፣ ትናንሽ የግለሰብ ተግባራት ተባብረው ትርጉም ያለው ማኅበራዊ ተፅእኖ መፍጠር እንደሚችሉ የያንጎን እምነት የሚያጠናክር ነው።
ስለ ያንጎ ቡድን
ያንጎ ግሩፕ ዋና መሥሪያ ቤቱን በዱባይ ያደረገ ዓለም አቀፍ የቴክኖሎጂ ኩባንያ ሲሆን በዓለም አቀፍ ደረጃ የተገኙ ቴክኖሎጂዎችን ለአካባቢው ማኅበረሰቦች ተስማሚ በሆነ መልኩ የዕለት ተዕለት አገልግሎቶች የሚያቀርብ ኩባንያ ነው። ለፈጠራ ባለው ቁርጠኝነት፣ በአለም ዙሪያ ያሉ መሪ ቴክኖሎጂዎችን ወደ ተለያዩ ክልሎች እንከን የለሽ እና የተቀናጁ ዕለታዊ አገልግሎቶች ያቀርባል፡፡ተልእኳችን በአለም ላይ ያሉ ፈጠራዎች እና በአካባቢ ማህበረሰቦች መካከል ያለውን ልዩነት ማቃለል፣ ግንኙነቶችን ማጎልበት እና የዕለት ተዕለት የኑሮ ልምዶችን ማጎልበት ነው። የያንጎ ባለብዙ-ተግባር መተግበሪያ በአፍሪካ፣ በላቲን አሜሪካ፣ በአውሮፓ እና በመካከለኛው ምስራቅ ባሉ 25+ አገሮች ውስጥ በርካታ የዲጂታል ከተማ አገልግሎቶችን ይሰጣል። የያንጎ ብዙ ባለ ብዙ ቋንቋ መተግበሪያ በአንድሮይድ እና አይ.ኦ.ኤስ iOS ላይ በነጻ ይገኛል።
*****
Yango Ethiopia Partners with Ethiopian Red Cross for Blood Donation Drive
…
Addis Ababa, Ethiopia – 11.November.2025: Yango Ethiopia (operated by franchises G2G IT Solutions S.C and Elegance Import and Export PLC), part of the international tech company Yango Group, has launched a blood donation initiative in partnership with the Ethiopian Red Cross. The campaign is part of Yango’s broader commitment to supporting local communities in the spirit of giving.
As part of the initiative, Yango Ethiopia’s franchise partners and partner drivers are volunteering to donate blood, highlighting the company’s dedication to giving back to the community., especially during the holiday season when demand for blood often increases.
“At Yango, we believe that true progress goes hand in hand with community well-being. This initiative reflects our values of care, responsibility, and collaboration. We are proud to stand with the Ethiopian Red Cross and invite others to join in making a tangible difference,” said Dr Yekenalem Abebe, Representative of Yango in Ethiopia.
The blood donation drive underscores the importance of volunteerism and community spirit, reinforcing Yango’s belief that small individual acts can come together to create meaningful social impact.
About Yango Group
Yango Group is a global tech company headquartered in Dubai, transforming globally sourced technologies into everyday services that are tailored to local communities. With an unwavering commitment to innovation, we reshape and enhance leading cutting-edge technologies from around the world into seamlessly integrated daily services for diverse regions. Our mission is to bridge the gap between leading world innovations and local communities, fostering connections and enhancing everyday living experiences. Yango’s multi-functional app offers several digital city services across 25+ countries in Africa, Latin America, Europe, and the Middle East. Yango's multilingual app is available for free on Android and iOS
የአለም አቀፍ የቴክኖሎጂ ኩባንያ ያንጎ ግሩፕ አካል የሆነው ያንጎ ኢትዮጵያ (በፍራንቻይዝ ጂ2ጂ አይቲ ሶሉሽንስ አ.ማ. እና ኤሌጋንስ አስመጪና ላኪ ኃ.የተ.የግ.ማ. የሚተዳደር) ከኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ጋር በመተባበር የደም ልገሳ ዘመቻ ጀምሯል። ዘመቻው ያንጎ የአካባቢውን ማህበረሰብ ለመደገፍ ያለውን ተነሳሽነትን ያማከለ ነው።
የያንጎ ኢትዮጵያ የፍራንቻይዝ አጋሮች እና አጋር አሽከርካሪዎች በበጎ ፍቃደኝነት ደም በመለገስ ላይ ሲሆኑ ይህም የደም ተፈላጊነት ከፍተኛ ከመሆኑ አንጻር ኩባንያው ህብረተሰቡን ለማገልገል ያለው ቁርጠኝነትን አጉልቶ ያሳያል፡፡
"ያንጎ እውነተኛ እድገት ከማህበረሰቡ ደህንነት ጋር አብሮ የተሳሰረ ነው ብሎ ያምናል። ይህ ዘመቻ የመተሳሰብ፣የኃላፊነት እና የትብብር እሴቶቻችንን ያሳያል። ከኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ጎን በመቆማችን ኩራት ይሰማናል፤ ተጨባጭ ለውጥ ለማምጣት ለሌሎችም ጥሪ ለማቅረብ እወዳለሁ፡፡" በማለት በኢትዮጵያ የያንጎ ተወካይ ዶ/ር ይቅናለም አበበ ተናግረዋል።
የደም ልገሳ ዘመቻው የበጎ ፈቃደኝነትን እና የማኅበረሰብ መንፈስን አስፈላጊነት የሚያጎላ ሲሆን፣ ትናንሽ የግለሰብ ተግባራት ተባብረው ትርጉም ያለው ማኅበራዊ ተፅእኖ መፍጠር እንደሚችሉ የያንጎን እምነት የሚያጠናክር ነው።
ስለ ያንጎ ቡድን
ያንጎ ግሩፕ ዋና መሥሪያ ቤቱን በዱባይ ያደረገ ዓለም አቀፍ የቴክኖሎጂ ኩባንያ ሲሆን በዓለም አቀፍ ደረጃ የተገኙ ቴክኖሎጂዎችን ለአካባቢው ማኅበረሰቦች ተስማሚ በሆነ መልኩ የዕለት ተዕለት አገልግሎቶች የሚያቀርብ ኩባንያ ነው። ለፈጠራ ባለው ቁርጠኝነት፣ በአለም ዙሪያ ያሉ መሪ ቴክኖሎጂዎችን ወደ ተለያዩ ክልሎች እንከን የለሽ እና የተቀናጁ ዕለታዊ አገልግሎቶች ያቀርባል፡፡ተልእኳችን በአለም ላይ ያሉ ፈጠራዎች እና በአካባቢ ማህበረሰቦች መካከል ያለውን ልዩነት ማቃለል፣ ግንኙነቶችን ማጎልበት እና የዕለት ተዕለት የኑሮ ልምዶችን ማጎልበት ነው። የያንጎ ባለብዙ-ተግባር መተግበሪያ በአፍሪካ፣ በላቲን አሜሪካ፣ በአውሮፓ እና በመካከለኛው ምስራቅ ባሉ 25+ አገሮች ውስጥ በርካታ የዲጂታል ከተማ አገልግሎቶችን ይሰጣል። የያንጎ ብዙ ባለ ብዙ ቋንቋ መተግበሪያ በአንድሮይድ እና አይ.ኦ.ኤስ iOS ላይ በነጻ ይገኛል።
*****
Yango Ethiopia Partners with Ethiopian Red Cross for Blood Donation Drive
…
Addis Ababa, Ethiopia – 11.November.2025: Yango Ethiopia (operated by franchises G2G IT Solutions S.C and Elegance Import and Export PLC), part of the international tech company Yango Group, has launched a blood donation initiative in partnership with the Ethiopian Red Cross. The campaign is part of Yango’s broader commitment to supporting local communities in the spirit of giving.
As part of the initiative, Yango Ethiopia’s franchise partners and partner drivers are volunteering to donate blood, highlighting the company’s dedication to giving back to the community., especially during the holiday season when demand for blood often increases.
“At Yango, we believe that true progress goes hand in hand with community well-being. This initiative reflects our values of care, responsibility, and collaboration. We are proud to stand with the Ethiopian Red Cross and invite others to join in making a tangible difference,” said Dr Yekenalem Abebe, Representative of Yango in Ethiopia.
The blood donation drive underscores the importance of volunteerism and community spirit, reinforcing Yango’s belief that small individual acts can come together to create meaningful social impact.
About Yango Group
Yango Group is a global tech company headquartered in Dubai, transforming globally sourced technologies into everyday services that are tailored to local communities. With an unwavering commitment to innovation, we reshape and enhance leading cutting-edge technologies from around the world into seamlessly integrated daily services for diverse regions. Our mission is to bridge the gap between leading world innovations and local communities, fostering connections and enhancing everyday living experiences. Yango’s multi-functional app offers several digital city services across 25+ countries in Africa, Latin America, Europe, and the Middle East. Yango's multilingual app is available for free on Android and iOS
Sponsored by
Surafel
Comments