9 hours ago
የዶናልድ ትራምፕን ስም ከማዕከሉ ሊወገድ መሆኑ ተሰማ
#ethiopia | ታዋቂው የኪነ ጥበብ ማዕከል የሆነው ‹ኬኔዲ ማዕከል› በፍርድ ቤት በተሰጠው ትእዛዝ መሠረት የፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕን ስም ከህንፃው የውስጥና የውጭ ክፍሎች እንዲሁም ከድረ-ገጹ ላይ ሙሉ በሙሉ ማንሳቱን አንድ የማዕከሉ ባለስልጣን አረጋገጡ።
የህንፃ ግንባታ ሠራተኞች ቅዳሜ ዕለት በማለዳ የፕሬዚዳንቱን ስም ከህንፃው የፊት ለፊት ገጽታ ላይ የማንሳት ስራቸውን የጀመሩ ሲሆን፤ ከዚህ ቀደም በጉዳዩ ላይ ብይን የሰጡ አንድ ዳኛ በፕሬዚዳንቱ የተመረጡት የማዕከሉ የቦርድ አባላት የዚህን ታሪካዊ ማዕከል ስም የመቀየር ህጋዊ ስልጣን እንደሌላቸው መወሰናቸው ይታወሳል። የዩናይትድ ስቴትስ አውራጃ ዳኛ የሆኑት ክሪስቶፈር ኩፐር ባለፈው ግንቦት 29 ባወጡት የጽሁፍ ውሳኔ፣ "ለኬኔዲ ማዕከል ስሙን የሰጠው ኮንግረስ በመሆኑ፣ ስሙን መቀየር የሚችለውም ኮንግረስ ብቻ ነው" ሲሉ አስገንዝበዋል።
ማዕከሉ ትእዛዙን ለማስቆም ባቀረበው መከራከሪያ ላይ ፣ የትራምፕን ስም ከህንፃው ላይ ማንሳት ቀደም ሲል ይፋ ባልተደረገ የማዕከሉ የመተዳደሪያ ደንብ ለውጥ ምክንያት ለዕድሳት የተሰበሰበ በመቶ ሚሊዮኖች የሚቆጠር ዶላር እንዲመለስ ሊያስገድድ ይችላል ብሏል።
ለፍርድ ቤት የቀረበው ሰነድ እንደሚያስረዳው ይህ አንቀጽ የተቀመጠበት ምክንያት "ለማዕከሉ በሚሊዮኖች የሚቆጠር ዶላር የለገሱ ወይም ለመለገስ ያሰቡ ግለሰቦች እና ኩባንያዎች ይህን ለማድረግ ፈቃደኛ የሆኑት 'ትራምፕ' የሚለው ስም በህንፃው ላይ መኖሩን ተከትሎ ነው" በሚል ነው።
ይሁን እንጂ በመተዳደሪያ ደንቡ ላይ ይህ ለውጥ መቼ፣ እንዴት እና የት እንደተደረገ በሰነዱ ላይ የተገለጸ ነገር የለም። የኬኔዲ ማዕከል ደንቡ መቼ እንደተቀየረ እና በትክክል ምን ያህል ገንዘብ አደጋ ላይ እንደወደቀ ለኤን ቢ ሲ ኒውስ ለቀረበለት ጥያቄ እስካሁን የሰጠው ምላሽ የለም።
በያፌት ገ/ህይወት
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
#ethiopia | ታዋቂው የኪነ ጥበብ ማዕከል የሆነው ‹ኬኔዲ ማዕከል› በፍርድ ቤት በተሰጠው ትእዛዝ መሠረት የፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕን ስም ከህንፃው የውስጥና የውጭ ክፍሎች እንዲሁም ከድረ-ገጹ ላይ ሙሉ በሙሉ ማንሳቱን አንድ የማዕከሉ ባለስልጣን አረጋገጡ።
የህንፃ ግንባታ ሠራተኞች ቅዳሜ ዕለት በማለዳ የፕሬዚዳንቱን ስም ከህንፃው የፊት ለፊት ገጽታ ላይ የማንሳት ስራቸውን የጀመሩ ሲሆን፤ ከዚህ ቀደም በጉዳዩ ላይ ብይን የሰጡ አንድ ዳኛ በፕሬዚዳንቱ የተመረጡት የማዕከሉ የቦርድ አባላት የዚህን ታሪካዊ ማዕከል ስም የመቀየር ህጋዊ ስልጣን እንደሌላቸው መወሰናቸው ይታወሳል። የዩናይትድ ስቴትስ አውራጃ ዳኛ የሆኑት ክሪስቶፈር ኩፐር ባለፈው ግንቦት 29 ባወጡት የጽሁፍ ውሳኔ፣ "ለኬኔዲ ማዕከል ስሙን የሰጠው ኮንግረስ በመሆኑ፣ ስሙን መቀየር የሚችለውም ኮንግረስ ብቻ ነው" ሲሉ አስገንዝበዋል።
ማዕከሉ ትእዛዙን ለማስቆም ባቀረበው መከራከሪያ ላይ ፣ የትራምፕን ስም ከህንፃው ላይ ማንሳት ቀደም ሲል ይፋ ባልተደረገ የማዕከሉ የመተዳደሪያ ደንብ ለውጥ ምክንያት ለዕድሳት የተሰበሰበ በመቶ ሚሊዮኖች የሚቆጠር ዶላር እንዲመለስ ሊያስገድድ ይችላል ብሏል።
ለፍርድ ቤት የቀረበው ሰነድ እንደሚያስረዳው ይህ አንቀጽ የተቀመጠበት ምክንያት "ለማዕከሉ በሚሊዮኖች የሚቆጠር ዶላር የለገሱ ወይም ለመለገስ ያሰቡ ግለሰቦች እና ኩባንያዎች ይህን ለማድረግ ፈቃደኛ የሆኑት 'ትራምፕ' የሚለው ስም በህንፃው ላይ መኖሩን ተከትሎ ነው" በሚል ነው።
ይሁን እንጂ በመተዳደሪያ ደንቡ ላይ ይህ ለውጥ መቼ፣ እንዴት እና የት እንደተደረገ በሰነዱ ላይ የተገለጸ ነገር የለም። የኬኔዲ ማዕከል ደንቡ መቼ እንደተቀየረ እና በትክክል ምን ያህል ገንዘብ አደጋ ላይ እንደወደቀ ለኤን ቢ ሲ ኒውስ ለቀረበለት ጥያቄ እስካሁን የሰጠው ምላሽ የለም።
በያፌት ገ/ህይወት
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
1 day ago
ምክክር፦ ብቸኛው የፈተናዎቻችን ማለፊያ
*****************
ኢትዮጵያ በዘመናት ፈተና ውስጥ አልፋ ለዛሬ የደረሰችው በሕዝቦቿ ልዩ መስተጋብር እና ጥብቅ አንድነት ነው።
ታሪካችንን ወደኋላ ስንቃኝ በሕብረት ጦርነቶችን አሸንፈን የጋራ ነጻነታችንን ያስከበርን፣ በአንድ መሶብ ዙሪያ ከብበን በጋራ የበላን፣ "እኔ ልደፋልህ/ልደፋልሽ" መባባልን የመሰለ ድንቅ ባህል ያዳበርን ሕዝቦች ነን።
ሀገር በባዕዳን ተደፈረች ሲባል የውስጥ ልዩነታችንን ወደ ጎን ትተን ወደ ጦር ሜዳ የተመምነው እና ኢትዮጵያን በፈተናዎች ውስጥ ጠብቀን ያኖርነው በዚህ የጋራ ሥነ-ልቦና ነው።
ይሁን እና ይህ ሁሉ ታሪክ እያለን ዛሬ ላይ "በአንድ ጠረጴዛ ዙሪያ ቁጭ ብለን በመመካከር ችግሮቻችንን መፍታት ለምን ተሳነን?" የሚለው ጥያቄ አፋጣኝ ምላሽ የሚሻ ጉዳይ ነው።
የዘመናዊው የኢትዮጵያ ፖለቲካ አመጣጥ ከታሪካዊ እሴቶቻችን ጋር በእጅጉ የተላተመ ነው። የፖለቲካው ስብራት ያመጣው ትልቁ መጥፎ ጠባሳ የጋራ ትርክትን አዳክሞ የልዩነት፣ የመጠፋፋት እና የጥላቻ ትርክትን ማንገሡ ነው።
አንዱን አግልሎ እና ሙሉ ለሙሉ አሸንፎ ሥልጣን ላይ የመውጣት የዜሮ ድምር ፖለቲካ የኢትዮጵያ ትልቁ በሽታ ነው።
ይህ አካሄድ እርስ በርስ የመደጋገፍና ችግርን የመካፈል መልካም ባህላችንን በመሸርሸር፣ “እኔ ካልመራሁ ሀገር ትፍረስ” ወደሚል አደገኛና ራስ ወዳድነት የተሞላበት አስተሳሰብ አሸጋግሮናል።
ይህ የውስጥ መከፋፈልና ቀውስ ደግሞ ለውጭ ኃይሎች ጣልቃ ገብነትና ተፅዕኖ ሰፊ በር ከፍቷል።
ኢትዮጵያ በዚህ የታሪክ አዙሪት ውስጥ ስታልፍ ሥጣኔዋን ማስቀጠል ተስኗታል። በሕብረት ለነጻነት በጦር የተዋደቁት ልጆቿ ድህነትን ለማጥፋት ባለመተባበራቸው የተሟላ ሉዓላዊነቷን ማረጋገጥ ተስኗት ኖራለች።
የሚያሳዝነው እውነታ ይህን የፖለቲካ ቋጠሮ ለመፍታት የሚያስችል ለዘመናት የኖረ ድንቅ ሀገር በቀል የሽምግልና እና የዕርቅ ባህል እያለን በበቂ ሁኔታ አለመጠቀማችን ነው።
ችግሮቻችንን ከማኅበረሰባዊ እሴቶቻችን፣ ከሃይማኖት አባቶች ተሰሚነት እንዲሁም እንደ ገዳ፣ የጆካ፣ አባጋር፣ መካባን ከመሳሰሉ ጠንካራ ማኅበረሰባዊ የፍትሕ እና የዕርቅ ሥርዓቶቻችን ማዕቀፍ ውጪ በሆነ መንገድ ለመፍታት መሞከራችን ከባድ ዋጋ አስከፍሎናል።
ከውጭ በገቡ ፖለቲካዊ ርዕዮተ ዓለሞች ብቻ ለመጓዝ መሞከራችን እና ባህላዊ የዕርቅ ሥርዓቶቻችንን ከፖለቲካ መጠቀሚያነት ነጻ አድርገን አለማጎልበታችን ለዛሬው የውይይት ባህል መጥፋት ትልቁን ድርሻ ይወስዳል።
ታዲያ አሁን ምን ማድረግ አለብን?
መፍትሔው ወደ አውዳችን መመለስ ነው። የውጭ ተፅዕኖን ለመቋቋም መጀመሪያ የራስን ቤት ማጽዳት እና ሕብረትን ማጠናከር የግድ ይላል።
ፖለቲከኞች እና የሐሳብ መሪዎች የመሸናነፍ ሳይሆን የመደማመጥ እንዲሁም ለሀገር ሰላም ሲሉ ግትር የሆነ አቋምን የማለዘብ ባህልን በተግባር ሊያሳዩ ይገባል።
በተለይም ወጣቱ ትውልድ በዲጂታሉ ዓለም ያለውን ስሜታዊነት ወደ ጎን በመተው ምክንያታዊ ውይይቶችን ሊያበረታታ ይገባል።
ሚዲያው፣ የትምህርት ሥርዓቱ፣ የኪነ-ጥበብ ዘርፉ ካለፉት ቁስሎች ይልቅ ወደ ፊት በሚያገናኙን የጋራ እሴቶች እና የወደፊት ዕጣ ፈንታችን ላይ ሊያተኩር ግድ ይላል።
በዚህ ወሳኝ የታሪክ ምዕራፍ ላይ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ሚና እጅግ የጎላ ነው። ኮሚሽኑ የጠፋውን የጠረጴዛ ዙሪያ ውይይት ለመመለስ የተዘረጋ ዘመናዊ የቤተሰብ መሶባችን ሊሆን ይገባዋል።
አሁን የተጀመሩት የምክክር ሂደቶች ሁሉን አሳታፊ፣ ከፖለቲካዊ ጨዋታ ነጻ የሆኑ እና እውነተኛ ማኅበረሰባዊ ስብራቶቻችንን የሚጠግኑ እንዲሆኑ የሚቻለው ሁሉ ተደርጓል።
ሀገራዊ ምክክሩ ባህላዊ የዕርቅ እሴቶቻችንን ከዘመናዊ የመንግሥት ግንባታ ጋር አዋሕዶ የዘለቄታ ሰላም የምናመጣበት ታላቅ ዕድል ነው።
በጠረጴዛ ዙሪያ የማይፈታ የትኛውም የፖለቲካ ችግር በጦር ሜዳ ዘላቂ መፍትሔ እንደማያገኝ ታሪካችን ከበቂ በላይ አስተምሮናል።
በመሆኑም ሁላችንም ወደኋላ ከጎተተን የ“እኔ እበልጥ” ክፉ ልማድ ወጥተን ለምክክሩ ስኬት የበኩላችንን ልንወጣ ይገባል።
በለሚ ታደሰ
#ethiopia #ebc #nationaldialogue #dotstream #peacebuilding #nationalunity
*****************
ኢትዮጵያ በዘመናት ፈተና ውስጥ አልፋ ለዛሬ የደረሰችው በሕዝቦቿ ልዩ መስተጋብር እና ጥብቅ አንድነት ነው።
ታሪካችንን ወደኋላ ስንቃኝ በሕብረት ጦርነቶችን አሸንፈን የጋራ ነጻነታችንን ያስከበርን፣ በአንድ መሶብ ዙሪያ ከብበን በጋራ የበላን፣ "እኔ ልደፋልህ/ልደፋልሽ" መባባልን የመሰለ ድንቅ ባህል ያዳበርን ሕዝቦች ነን።
ሀገር በባዕዳን ተደፈረች ሲባል የውስጥ ልዩነታችንን ወደ ጎን ትተን ወደ ጦር ሜዳ የተመምነው እና ኢትዮጵያን በፈተናዎች ውስጥ ጠብቀን ያኖርነው በዚህ የጋራ ሥነ-ልቦና ነው።
ይሁን እና ይህ ሁሉ ታሪክ እያለን ዛሬ ላይ "በአንድ ጠረጴዛ ዙሪያ ቁጭ ብለን በመመካከር ችግሮቻችንን መፍታት ለምን ተሳነን?" የሚለው ጥያቄ አፋጣኝ ምላሽ የሚሻ ጉዳይ ነው።
የዘመናዊው የኢትዮጵያ ፖለቲካ አመጣጥ ከታሪካዊ እሴቶቻችን ጋር በእጅጉ የተላተመ ነው። የፖለቲካው ስብራት ያመጣው ትልቁ መጥፎ ጠባሳ የጋራ ትርክትን አዳክሞ የልዩነት፣ የመጠፋፋት እና የጥላቻ ትርክትን ማንገሡ ነው።
አንዱን አግልሎ እና ሙሉ ለሙሉ አሸንፎ ሥልጣን ላይ የመውጣት የዜሮ ድምር ፖለቲካ የኢትዮጵያ ትልቁ በሽታ ነው።
ይህ አካሄድ እርስ በርስ የመደጋገፍና ችግርን የመካፈል መልካም ባህላችንን በመሸርሸር፣ “እኔ ካልመራሁ ሀገር ትፍረስ” ወደሚል አደገኛና ራስ ወዳድነት የተሞላበት አስተሳሰብ አሸጋግሮናል።
ይህ የውስጥ መከፋፈልና ቀውስ ደግሞ ለውጭ ኃይሎች ጣልቃ ገብነትና ተፅዕኖ ሰፊ በር ከፍቷል።
ኢትዮጵያ በዚህ የታሪክ አዙሪት ውስጥ ስታልፍ ሥጣኔዋን ማስቀጠል ተስኗታል። በሕብረት ለነጻነት በጦር የተዋደቁት ልጆቿ ድህነትን ለማጥፋት ባለመተባበራቸው የተሟላ ሉዓላዊነቷን ማረጋገጥ ተስኗት ኖራለች።
የሚያሳዝነው እውነታ ይህን የፖለቲካ ቋጠሮ ለመፍታት የሚያስችል ለዘመናት የኖረ ድንቅ ሀገር በቀል የሽምግልና እና የዕርቅ ባህል እያለን በበቂ ሁኔታ አለመጠቀማችን ነው።
ችግሮቻችንን ከማኅበረሰባዊ እሴቶቻችን፣ ከሃይማኖት አባቶች ተሰሚነት እንዲሁም እንደ ገዳ፣ የጆካ፣ አባጋር፣ መካባን ከመሳሰሉ ጠንካራ ማኅበረሰባዊ የፍትሕ እና የዕርቅ ሥርዓቶቻችን ማዕቀፍ ውጪ በሆነ መንገድ ለመፍታት መሞከራችን ከባድ ዋጋ አስከፍሎናል።
ከውጭ በገቡ ፖለቲካዊ ርዕዮተ ዓለሞች ብቻ ለመጓዝ መሞከራችን እና ባህላዊ የዕርቅ ሥርዓቶቻችንን ከፖለቲካ መጠቀሚያነት ነጻ አድርገን አለማጎልበታችን ለዛሬው የውይይት ባህል መጥፋት ትልቁን ድርሻ ይወስዳል።
ታዲያ አሁን ምን ማድረግ አለብን?
መፍትሔው ወደ አውዳችን መመለስ ነው። የውጭ ተፅዕኖን ለመቋቋም መጀመሪያ የራስን ቤት ማጽዳት እና ሕብረትን ማጠናከር የግድ ይላል።
ፖለቲከኞች እና የሐሳብ መሪዎች የመሸናነፍ ሳይሆን የመደማመጥ እንዲሁም ለሀገር ሰላም ሲሉ ግትር የሆነ አቋምን የማለዘብ ባህልን በተግባር ሊያሳዩ ይገባል።
በተለይም ወጣቱ ትውልድ በዲጂታሉ ዓለም ያለውን ስሜታዊነት ወደ ጎን በመተው ምክንያታዊ ውይይቶችን ሊያበረታታ ይገባል።
ሚዲያው፣ የትምህርት ሥርዓቱ፣ የኪነ-ጥበብ ዘርፉ ካለፉት ቁስሎች ይልቅ ወደ ፊት በሚያገናኙን የጋራ እሴቶች እና የወደፊት ዕጣ ፈንታችን ላይ ሊያተኩር ግድ ይላል።
በዚህ ወሳኝ የታሪክ ምዕራፍ ላይ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ሚና እጅግ የጎላ ነው። ኮሚሽኑ የጠፋውን የጠረጴዛ ዙሪያ ውይይት ለመመለስ የተዘረጋ ዘመናዊ የቤተሰብ መሶባችን ሊሆን ይገባዋል።
አሁን የተጀመሩት የምክክር ሂደቶች ሁሉን አሳታፊ፣ ከፖለቲካዊ ጨዋታ ነጻ የሆኑ እና እውነተኛ ማኅበረሰባዊ ስብራቶቻችንን የሚጠግኑ እንዲሆኑ የሚቻለው ሁሉ ተደርጓል።
ሀገራዊ ምክክሩ ባህላዊ የዕርቅ እሴቶቻችንን ከዘመናዊ የመንግሥት ግንባታ ጋር አዋሕዶ የዘለቄታ ሰላም የምናመጣበት ታላቅ ዕድል ነው።
በጠረጴዛ ዙሪያ የማይፈታ የትኛውም የፖለቲካ ችግር በጦር ሜዳ ዘላቂ መፍትሔ እንደማያገኝ ታሪካችን ከበቂ በላይ አስተምሮናል።
በመሆኑም ሁላችንም ወደኋላ ከጎተተን የ“እኔ እበልጥ” ክፉ ልማድ ወጥተን ለምክክሩ ስኬት የበኩላችንን ልንወጣ ይገባል።
በለሚ ታደሰ
#ethiopia #ebc #nationaldialogue #dotstream #peacebuilding #nationalunity
2 days ago
የኪነጥበብ ባለሙያው ኮሜዲያን ፍልፍሉ የባህል አምባሳደር ሽልማትን በይፋ ተቀላቀለ
#ethiopia | የሀገራችንን መልካም ገጽታ፣ የባህል እሴቶችና ጥበቦችን ለዓለም ማህበረሰብ ይበልጥ ለማስተዋወቅ በሚደረገው ብሄራዊ ጥረት ላይ በብዙሃን ዘንድ ተወዳጅነትን ያተረፈው ድንቅ አርቲስት ኮሜዲያን ፍልፍሉ ይፋዊ የባህል አምባሳደር በመሆን ተሳትፎውን ጀምሯል።
የባህል አምባሳደር ሽልማት አገራዊ ገጽታንና ኪነ-ጥበብን የሚያስተዋውቅ ትልቅ መድረክ ሲሆን፣ ከተወዳጁ አርቲስት ጋር በመሆን ባህላዊ ቅርሶቻችንን ወደ ላቀ ደረጃ ለማድረስ የሚደረገውን ጉዞ በጋራ እንዲከታተሉ ተጋብዘዋል።
ዝርዝር መረጃዎችና
የምዝገባ ሁኔታዎች እንደሚከተለው ቀርበዋል
የውድድሩ ታላቅ ሽልማት በውድድሩ ላይ ለሚሳተፉና አሸናፊ ለሚሆኑ ወጣቶች የ 1 ሚሊዮን ብር ታላቅ የገንዘብ ሽልማትና የባህል አምባሳደርነት ማዕረግ ተዘጋጅቷል።
ድረ-ገጽ በይፋዊው የኢንተርኔት ገጽ ላይ በመግባት ሙሉ መረጃዎችን ማግኘትና መመዝገብ ይቻላል።
ቀጥተኛ መገናኛ በዲዛይኑ ላይ የሚገኘውን የኪው አር ኮድ በስልክዎ ስካን በማድረግ በቀጥታ ወደ ድረ-ገጹ መግባት ይችላሉ።
ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥሮቻችን
+251 953 54 01 01
ወይም
+251 953 54 01 02 ደውለው ዝርዝሩን መጠየቅ ይችላሉ።
የሀገራችንን ገጽታ የሚቀይር የጥበብ ጉዞ በመሆኑ ዛሬውኑ ይመዝገቡና ይሳተፉ።
#culturalambassador #art #culture #ethiopianculture #comedy #filfilu #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | የሀገራችንን መልካም ገጽታ፣ የባህል እሴቶችና ጥበቦችን ለዓለም ማህበረሰብ ይበልጥ ለማስተዋወቅ በሚደረገው ብሄራዊ ጥረት ላይ በብዙሃን ዘንድ ተወዳጅነትን ያተረፈው ድንቅ አርቲስት ኮሜዲያን ፍልፍሉ ይፋዊ የባህል አምባሳደር በመሆን ተሳትፎውን ጀምሯል።
የባህል አምባሳደር ሽልማት አገራዊ ገጽታንና ኪነ-ጥበብን የሚያስተዋውቅ ትልቅ መድረክ ሲሆን፣ ከተወዳጁ አርቲስት ጋር በመሆን ባህላዊ ቅርሶቻችንን ወደ ላቀ ደረጃ ለማድረስ የሚደረገውን ጉዞ በጋራ እንዲከታተሉ ተጋብዘዋል።
ዝርዝር መረጃዎችና
የምዝገባ ሁኔታዎች እንደሚከተለው ቀርበዋል
የውድድሩ ታላቅ ሽልማት በውድድሩ ላይ ለሚሳተፉና አሸናፊ ለሚሆኑ ወጣቶች የ 1 ሚሊዮን ብር ታላቅ የገንዘብ ሽልማትና የባህል አምባሳደርነት ማዕረግ ተዘጋጅቷል።
ድረ-ገጽ በይፋዊው የኢንተርኔት ገጽ ላይ በመግባት ሙሉ መረጃዎችን ማግኘትና መመዝገብ ይቻላል።
ቀጥተኛ መገናኛ በዲዛይኑ ላይ የሚገኘውን የኪው አር ኮድ በስልክዎ ስካን በማድረግ በቀጥታ ወደ ድረ-ገጹ መግባት ይችላሉ።
ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥሮቻችን
+251 953 54 01 01
ወይም
+251 953 54 01 02 ደውለው ዝርዝሩን መጠየቅ ይችላሉ።
የሀገራችንን ገጽታ የሚቀይር የጥበብ ጉዞ በመሆኑ ዛሬውኑ ይመዝገቡና ይሳተፉ።
#culturalambassador #art #culture #ethiopianculture #comedy #filfilu #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
11 days ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) ታዋቂዋ ኢትዮጵያዊት አርቲስት መሰረት መብራቴ፣ በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ አርሲ ዞን በኦርቶዶክስ ተዋሕዶ እምነት ተከታዮች ላይ እየደረሰ ያለውን ተደጋጋሚ ጥቃት፣ መፈናቀል እና ግድያ በተመለከተ መንግሥትን እና የፍትሕ አካላትን ክፉኛ የሚወቅስ ጠንካራ መልእክት አስተላለፈች። አርቲስቷ በማኅበራዊ ትስስር ገጿ ባጋራችው እና በማህበራዊ ትሥሥር ላይ በግልጽ በሚታየው ጽሁፍ፣ የዜጎችን ደህንነት ማስጠበቅ ያልቻለውን ሥርዓት እና የሕግ ማስከበር ክፍተቱን በጽኑ ተችታለች።
በመልእክቷም "የኦርቶዶክሳውያን ሞትና መከራ እስከመቼ?!" በማለት መሠረታዊ የፍትሕ ጥያቄ ያነሳች ሲሆን፣ ምስራቅ አርሲን "የደም ምድር" ስትል ገልጻዋለች። ድርጊቱ ማቆሚያ የሌለው እልቂት እና ሰሚ የሌለው ጩኸት መሆኑን የጠቀሰችው አርቲስቷ የንጹሃን ደም ፍትሕ እየጠየቀ መሆኑን በአጽንኦት አስገንዝባለች። በተለይም በመልእክቷ ላይ "ከምድራዊ ዳኛ ፍትህ ባናገኝ፣ የሰማዩ አምላክ ይፈርዳችኋል!!!" በማለት ያሰፈረችው ሐሳብ የሕግ የበላይነት መጓደልን እና ምድራዊ የፍትሕ ተቋማት የዜጎችን ደህንነት በማስጠበቅ ረገድ ያሳዩትን ደካማ አፈጻጸም በቀጥታ የሚሞግት ወሳኝ መልእክት ነው።
በቅርብ ዓመታት በኢትዮጵያ የተለያዩ አካባቢዎች በተለይም በምስራቅ አርሲ እና አካባቢው ማንነትን እና ሃይማኖትን መሠረት ያደረጉ ጥቃቶች መበራከታቸውን የሰብአዊ መብት ተሟጋቾች፣ የሃይማኖት ተቋማት እና እንደ ኢዜማ፣ እናት ፓርቲ ያሉ የፖለቲካ ፓርቲዎች በተደጋጋሚ ሲገልጹ ቆይተዋል። በእነዚህ ክስተቶች የተነሳ በርካታ ዜጎች ሕይወታቸውን ያጡ ሲሆን፣ አያሌዎች ደግሞ ከቀያቸው ተፈናቅለው ለከፍተኛ እንግልት ተዳርገዋል።
በዚህ አውድ ውስጥ የሀገሪቱ ታዋቂ ግለሰቦች እና የኪነ-ጥበብ ሰዎች ከዝምታ ወጥተው ድምፃቸውን ማሰማት መጀመራቸው ትልቅ ትርጉም አለው። እንደ መሰረት መብራቴ ያሉ ተጽዕኖ ፈጣሪ ሰዎች እንዲህ ያሉ የአደባባይ ጩኸቶችን ማሰማታቸው፣ ችግሩ ብሔራዊ ትኩረት እንዲያገኝ ከማድረጉም ባለፈ የፍትሕ ተቋማት እና የጸጥታ ኃይሎች በዜጎች ላይ እየደረሰ ያለውን ጥቃት በአፋጣኝ አምነው ተገቢውን እርምጃ እንዲወስዱ ከፍተኛ ማኅበራዊ ጫና ይፈጥራል።
አርቲስት መሰረት መብራቴ "ወገኖቼ ነፍሳችሁን በቅዱሳን እቅፍ ይቀበለው" በማለት በግፉ ሕይወታቸውን ላጡ ንጹሃን ዜጎች ያላትን ጥልቅ ሀዘን በመግለጽ መልእክቷን አጠቃላለች።
በመልእክቷም "የኦርቶዶክሳውያን ሞትና መከራ እስከመቼ?!" በማለት መሠረታዊ የፍትሕ ጥያቄ ያነሳች ሲሆን፣ ምስራቅ አርሲን "የደም ምድር" ስትል ገልጻዋለች። ድርጊቱ ማቆሚያ የሌለው እልቂት እና ሰሚ የሌለው ጩኸት መሆኑን የጠቀሰችው አርቲስቷ የንጹሃን ደም ፍትሕ እየጠየቀ መሆኑን በአጽንኦት አስገንዝባለች። በተለይም በመልእክቷ ላይ "ከምድራዊ ዳኛ ፍትህ ባናገኝ፣ የሰማዩ አምላክ ይፈርዳችኋል!!!" በማለት ያሰፈረችው ሐሳብ የሕግ የበላይነት መጓደልን እና ምድራዊ የፍትሕ ተቋማት የዜጎችን ደህንነት በማስጠበቅ ረገድ ያሳዩትን ደካማ አፈጻጸም በቀጥታ የሚሞግት ወሳኝ መልእክት ነው።
በቅርብ ዓመታት በኢትዮጵያ የተለያዩ አካባቢዎች በተለይም በምስራቅ አርሲ እና አካባቢው ማንነትን እና ሃይማኖትን መሠረት ያደረጉ ጥቃቶች መበራከታቸውን የሰብአዊ መብት ተሟጋቾች፣ የሃይማኖት ተቋማት እና እንደ ኢዜማ፣ እናት ፓርቲ ያሉ የፖለቲካ ፓርቲዎች በተደጋጋሚ ሲገልጹ ቆይተዋል። በእነዚህ ክስተቶች የተነሳ በርካታ ዜጎች ሕይወታቸውን ያጡ ሲሆን፣ አያሌዎች ደግሞ ከቀያቸው ተፈናቅለው ለከፍተኛ እንግልት ተዳርገዋል።
በዚህ አውድ ውስጥ የሀገሪቱ ታዋቂ ግለሰቦች እና የኪነ-ጥበብ ሰዎች ከዝምታ ወጥተው ድምፃቸውን ማሰማት መጀመራቸው ትልቅ ትርጉም አለው። እንደ መሰረት መብራቴ ያሉ ተጽዕኖ ፈጣሪ ሰዎች እንዲህ ያሉ የአደባባይ ጩኸቶችን ማሰማታቸው፣ ችግሩ ብሔራዊ ትኩረት እንዲያገኝ ከማድረጉም ባለፈ የፍትሕ ተቋማት እና የጸጥታ ኃይሎች በዜጎች ላይ እየደረሰ ያለውን ጥቃት በአፋጣኝ አምነው ተገቢውን እርምጃ እንዲወስዱ ከፍተኛ ማኅበራዊ ጫና ይፈጥራል።
አርቲስት መሰረት መብራቴ "ወገኖቼ ነፍሳችሁን በቅዱሳን እቅፍ ይቀበለው" በማለት በግፉ ሕይወታቸውን ላጡ ንጹሃን ዜጎች ያላትን ጥልቅ ሀዘን በመግለጽ መልእክቷን አጠቃላለች።
Sponsored by
Surafel
13 days ago
ተፈጸመ
#ethiopia | በተለያዩ የጥበብ ዘርፎች በስፋት የሚታወቀው አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ባደረበት ህመም በህክምና ሲረዳ ቆይቶ ግንቦት 23 ቀን 2018 ዓ.ም ከዚህ ዓለም በሞት ተለይቷል።
የአርቲስቱ የቀብር ስነ ስርዓት ዛሬ፣ ማክሰኞ ግንቦት 25 ቀን 2018 ዓ.ም በደብረ ገሊላ ቅዱስ አማኑኤል ካቴድራል ( አማኑኤል አጂፕ ) ከቀኑ 6:00 ሰዓት ተፈጽሟል።
ከጠዋቱ 3:00 ሰዓት ጀምሮ በሙያ ህይወቱ በታማኝነት ባገለገለበት ታሪካዊው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት የሽኝት እና የሻማ ማብራት መርሃ ግብር ተከናወናል።
***
የሁለገቡ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው
አጭር የህይወት ታሪክ
የመድረኩ እንዝርት ሁለገቡ የጥበብ ሰው አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ከእናቱ ከወ/ሮ ብዙነሽ ጓንጉል እና ከአባቱ ከአቶ ምስጋናው ደርኬሮ ሰኔ 15/ 1958 ዓ.ም አዲስ አበባ ከተማ ልዩ ስሙ አማኑኤል አጂፕ ተብሎ በሚጠራዉ አካባቢ ተወለደ፡፡ ለአቅመ ፊደል ሲደርስ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርቱን በደጃዝማች ኃይሉ ተስፋዬ ትምህርት ቤት እንዲሁም ሁለተኛ ደረጃ ትምህርቱን በአዲስ ከተማ ትምሀርት ቤት እስከ 12ኛ ክፍል ተምሮ አጠናቋል።
ከውዝዋዜ ጋር ገና ተማሪ እያለ የተወዳጀው ሁለገቡ ከያኒ ኪዳኔ ምስጋናው የጥበብ ጉዞውን በቀበሌ ኪነትና በከፍተኛ ኪነት ውስጥ አድርጎ መዳረሻውን በአዲስ አበባ ቴአትርና ባህል አዳራሽ በማድረግ በ1977 ዓ.ም በውዝዋዜ ሙያ ለመቀጠር በቅቷል፡፡ የአርቲስት ኪዳኔ የሙያ ፍቅር፣ ችሎታና ስነምግባር ያስደመማቸው የውዝዋዜ ክፍል አሰልጣኞችና ኃላፊዎች ከተወዛዋዥነት ወደ ረዳት አሰልጣኝነት እንዲያድግ በማድረጋቸው ከ1983-1990 ዓ.ም ድረስ በረዳት አሰልጣኝነት ሙያ ሲያገለግል ቆይቷል፡፡ ጥበበኛው ኪዳኒ በረዳትነት የጀመረውን የአሰልጣኝነት ስራውን ከፍ በማድረግ ከ1991 እሰከ 1992 በቋሚ አሰልጣኝነት ተመድቦ በርካታ ባለሙያዎችን በክህሎት፣ በስነምግባርና በጥበብ አሰልጥኖ ለውዝዋዜ ሙያ መስፋፋትና አድገት የበኩሉን ድርሻ አበርክቷል፡፡
በውዝዋዜ ጥበብ በማለዳው የተነደፈው ኪዳኔ በእውቀት፣ በልምድና በፈጠራ እየጎመራና አንቱታን እያተረፈ ሲመጣ አድማሱን በማስፋት በአንጋፋው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት ተዛውሮ ከ1992 እሰከ 2007 ዓ.ም በዋና አሰልጣኝነትና በኬሮጋራፈርነት በርካታ በሀገር አቀፍና በአለም አቀፍ ደረጃ ግዘፍ የነሱ መድረኮች ላይ የቀረቡ የውዝዋዜ ስራዎችን በማዘጋጀት፣ በማማከርና በመምራት ከሰው ልብና አእምሮ የማይጠፉ ደማቅ ኪነጥበባዊ ስራዎችን ሰርቷል፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ፈጣን የፈጠራ፣ የማደራጀትና የመምራት አቅም የነበረው ብርቱ የጥበብ ሰው ነበር፡፡ በርካታ ተወዛዋዦች የሚገኙበት የጥበብ መድረክ ካለ እዛ የጥበብ መድረክ ላይ ኪዳኔ መኖሩ ሳይታለም የተፈታ ህልም ነበር፡፡ የኪዳኔ የፈጠራ፣ የውዝዋዜ ችሎታና የውዝዋዜ ዝግጅት ጥበብ የታየባቸው አያሌ የውዝዋዜ ጥበብ ስራዎች ህያው መስክሮቹ ናቸው፡፡ በፋሽስት ጣሊያን የተዘረፈው የአክሱም ሀውልት ወደ ሀገሩ ሲመለስ ለነበረው አቀባበል በተዘጋጀው የኪነጥበብ መድረክ ላይ በአዲስ አበባና በአክሱም ከተማ ግዙፍ የውዝዋዜ ዝግጅት፣ በህዳሴ ግድብ ማስተባበሪያ በተዘጋጀው የጥበብ መድረክ፣ በሚሊኒዬም አዳራሽ፣ በባህዳር ጣና ሐይቅ ላይ የውዝዋዜ የጀልባ ላይ ትርኢት፣ የአዲስ ዓመት የበዓል ዝግጅቶች ላይ ጥበብ፣ ባህል፣ ፈጠራና ውበት የተመላባቸው በርካታ ተወዛዋዦች የተሳተፉባቸውን የጥበብ ስራዎች በማዘጋጀት የጥበብና የሀገር ባለውለታነቱን አስመስክሯል፡፡
በአንጋፋው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት ከአስራ አምስት ዓመት በላይ በአሰልጣኝነት ሲሰራ ከቆየ በኋላ ከ2007 እስከ 2017 ዓ.ም ድረስ ወደ ቀድሞ የሙያ ቤቱ የአዲስ አበባ ቴአትርና ባህል አደራሽ ተዛውሮ በአሰልጣኝነትና በኬሮግራፈርነት ሲሰራ ቆይቷል፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ከተወዛዋዠነት፣ አሰልጣኝነት፣ አዘጋጅነትና አማካሪነት ባሻገር በድምጻዊነትና በቴአትርና ፊልም ተዋናይነትም በመሳተፍ ሁለገብ ከያኒነቱን ያስመሰከረ ድንቅ ጥበበኛ ነበር፡፡ በርካታ የሙዚቃ ቪዲዮ ስራዎች ላይ የኪዳኔ ደማቅ የፈጠራና የጥበብ አሻራ ያረፈባቸው ውዝዋዜዎችና ዝግጅቶች ዛሬም፣ ነገም ህያው ምስክሮች ናቸው፡፡
አሰልጣኝና ኬሮግራፍር እንዲሁም የውዝዋዜ አማካሪ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው በሞያው በሰራባቸው አመታት በርካታ
1. ባለሙያዎች ወደ ሙያው እንዲገቡና የሙያው ስነምግባር እንዲኖራቸው አደርጓል፡፡
2. የባህል ውዝዋዜ ትምህርት ቤት በሌለበት ዘመን በቴአትር ቤቶችና ከቴአትር ቤቶች ውጪ የነበሩ ወጣቶችን አሰልጥናል፤
3. ከከተማ ውጪ በመሄድ ቱባ ባህሎችን በማጥናትና በማምጣት የተለያዩ የባህል ጭፈራዎችንና አለባበሶችን አስተዋውቋል፡፡
4. የውዝዋዜ ሙያ እንደሙያ እንዲታይና አሁን የደረሰበት ደረጃ ላይ እንዲደርስ የተለያዩ መድረኮች ላይ እና ጥናቶች ላይ በመሳተፍ አስተዋኦ አበርክቷል፡፡
5. በአዲስ አበባ ከተማ በተዘጋጁ በርካታ የኪነ ጥበብ ፌስቲቫሎች ላይ በመጋበዝ በዳኝነትና በአማካሪነት ሰርቷል፡፡
6. ከአዲስ አበባ ውጪ በተለያዩ ክልሎች የሚገኙ ወጣቶችን ከማሰልጠን አልፎ በደቡብ ክልል ውስጥ የባህል ባንድ ለማቋቋም በቅቷል፡፡
7. በከተማችንና በተለያዩ ከተሞች በተከበሩ የብሄሔር ብሄረሰቦች ክብረ በዓላት ላይ የጥበብ ስራዎችን አቅርባል፡፡
8. በተለያዩ ጊዜ የተከበሩ የአደባበይ በአላት አድዋና የካቲት12 የመሳሰሉት ላይ ስራዋችን አቅርባል፡፡
9. በታላቁ ህዳሴ ግድብ ድረስ በመሄድና ታስቦ በሚከበርበት ጊዜም ስራዎችን አቅርቧል፡፡
10. በመንግስት መስረታና በበአለ ሲመቱ ዝግጅት ላይ ታላቅ የውዝዋዜ ትርኢት በኬሮግራፈርነት ሰርቷል፡፡
11. ሀገራችን የጦርነትና የተፈጥሮ ችግር በገጠማት ጊዜ ከኪነ ጥበብ ስራው ጋር ቀዳሚ በመሆን በርካታ አነቃቂ ስራዎችን ሰርቷል፡፡
12. የተለያዩ የሀገር መሪዎች፣ አንባሳደሮችና ዲፕሎማቶች ሲመጡና ሲሸኙ በአየር መንገድና በከንቲባ ጽ/ቤት ግቢ ውስጥ ደማቅ አቀባበል በማደረግ እና ትርኢቶችን በማቅረብ ባህላችንን አስተዋውቋል፡፡
13. በከተማ ደረጃ የሚዘጋጁ ትላልቅ ሴሚናሮች፤ጉባኤዋችና ሲንፖዚየሞች ላይ የተለያዩ የኬሮግራፈር ስራዎችን ሰርቷል፡፡
ሁለገቡ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ላበረከታቸው ኪነጥበባዊ ስራዎች የምስጋናና የእውቅና የምስክር ወረቀቶችን፡-
Ø ከኢፌድሪ ፊዴሬሽን ምክር ቤት
Ø ከኢፌድሪ ባህልና ቱሪዝም ሚንስቴር
Ø አዲስ አበባ ዩንቪርስቲ
Ø ከአዲስ አበባ ባህል ኪነ የጥበብና ቱሪዝም ቢሮ
Ø ከታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ማስተባበሪያ ጽ/ቤት
Ø ከሀገር ፍቅር፤ከቴአትርና ባህል አደራሽ፤ከራስ ቴአትር፤ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ቴአተር እና ሌሎችም በርካታ ተቋማት በክብር ተቀብሏል፡፡
አሰልጣኝ፣ ኬሮግራፍርና የውዝዋዜ አማካሪ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ሙያው እንዲያድግና ባለሙያውም እንዲጠቀም በነበረው ፍላጎትና ቁጭት ምክንያት ሙያው በተለያዩ ትልልቅ ሆቴሎችና የባህል ምሽቶች እንዲሰራና ባህላችን የበለጠ እንዲተዋወቅ በማማከርና በመደገፍ የአንበሳውን ድርሻ ይወስዳል፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ከበርካታ የሀገራችን ታዋቂና ተወዳጅ ሙዚቀኞች ጋር ትላልቅ መድረኮችና በከተማ ደረጃ በቀረቡ ታላላቅ ህዝባዊ በአላትና የሙዚቃ ኮንሰርቶች ላይ የኪሮግራፈር ስራዋችን
Ø በሸራተን አዲስ ሆቴል
Ø በሚሊንየም አዳራሽ
Ø በኢግዚብሽን ማዕከል
Ø በመስቀል አደባባይ
Ø በአዲስ አበባ ስቴድየም
Ø በጊዮን ሆቴል
Ø በሂልተን ሆቴል
Ø በስካይላት ሆቴል በመገኘት ጥበባዊ ስራዎችን ያቀረበ ሲሆን ትልልቅ የቀጥታ የቴሌብዥን ስርጭ የነበራቸውን ግዙፍ መድረኮችም ላይ ልዩ የኬሮግራፈርነት ሙያውን ድንቅ ብቃት አስመስክሯል፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው በተለያዩ ቴአትርና ሙዚቃዊ ቴአትሮች ላይ በትወናና በዝግጅት ሰርቷል፡፡ በትወና የተሳተፈባቸው ስራዎች፦
Ø ጤና ያጣ ፍቅር
Ø ሮሚዮና ጁሌት
Ø የቀለጠው መንድር
Ø ሊስትሮ ኦፔራ
Ø ከልሺን አውልቂ
Ø ፎርፌ
Ø ኦቴሎ
Ø ቴዎድሮስ
በሙዚቃዊ ድራማ ኬሮግራፈር ዝግጅት፡-
Ø ፎርፌ
Ø ኢትዮጵያዊነት ጥልቅ ነው
Ø ከልሽን አውልቂ
Ø ሊስትሮ ኦፔራ
Ø ሉሲ
Ø ሀገር ማለት ሰው ነው እና ሌሎችም የጠቀሳሉ፡፡
በፊልም ትወና፡-
Ø በህይወት ዙሪያ
Ø ሔሮሽማ
አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ከመድረክ ስራዎቹ በተጨማሪም በተላያዩ ታዋቂና አንጋፍ እንዲሁም ወጣት ድምጻውያን የሙዚቃ ቪዲዮ ስራዎች ላይ በኬሮግራፈርነትና በአማካሪነት ሰርቷል፡፡
Ø ለክብር ዳ/ር ጥላሁን ገሠሠ
Ø ለድምፃዊ ኤፍሬም ታምሩ የሰራቸው ስራዎች ጥቂቶቹ ናቸው፡፡
አርቲስት ኪዳኔ በተለያዩ የቴሌቪዥን ዝግጅቶችና የበዓል ፕሮግራሞች ላይ ባቀረባቸው የጥበብ ስራዎች ውበትና ድምቀት የነበረ ሲሆን በፋና ቴሌቭዥን ፋና ሰማንያ የውዝዋዜና ዳንስ ተሰጥኦ ውድድር ላይ በአማካሪነት በመስራት ሙያዊ አስተዋፅዎ አድርጓል፡፡
ሁለገቡ አርቲስት ኪዳኔ በሙያው አድማስ ተሸግሮ በዱባይ እና በታይላንድ ኢትዮጰያንና ባህሏን ያስተዋወቀ ብርቱ የጥበብ ሰው ሰሆን በቅርብ በሀገራችን እና በአለም ህዝቦች ዘንድ አንድ ጊዜ ተሰርቶ ያልተደገመውን የህዝብ ለህዝብ ተጓዥ የሙዚቃ የባህል ቡድንን የሚያስታውስ የሀገረሰብ ሙዚቃዎችን፣ ጭፈራዎችንና ባህላችንን የሚያስተዋውቅ ሉሲ ድንቅነሽ ኢትዮጵያ በሚል በመላው ሀገር ተዟዙሮ የቀረበውን ትርኢት ከባህል ሚንስቴር ኃላፊነት ተሰጥቶት በዋና አዘጋጅነት የውዝዋዜውን ዝግጅት መምራት የቻለ ድንቅ ጥበበኛ ነበር፡፡
ሁለገቡ ከያኒ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ከ2017 ዓ.ም ጀምሮ ህይወቱ እስካለፈበት ግንቦት 23/2018 ዓ.ም ድረስ በአንጋፋው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት ተዛውሮ በሙያው ወገኑን፣ ሀገሩንና ሙያውን በጥበብ፣ በታማኝነትና በትጋት ሲያገለግል የኖረ፣ በጥበብ ስራዎቹ ስሙን ከመቃብር በላይ ማኖር የቻለ ታላቅ ጥበበኛ ነበር፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናዉ የጋብቻ ህይወቱን ከረዥም ጊዜ ፍቅረኛዉ ከወ/ት አይናለም ተፈራ ጋር የካቲት 2 /2018 በክብር ፈፅሟል። ይሁንና ይህ ታላቅ ጥበበኛ ባጋጠመው የጤና እክል ሳቢያ በአዲስ ህይወት አጠቃላይ ሆስፒታል እና በሆፕ ሆስፒታል በህክምና ሲረዳ ቆይቶ ግንቦት 23/2018 ዓ.ም በተወለደ በ60 ዓመቱ ከዚህ ዓለም ድካም አርፏል፡፡
የአርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው የሽኝትና የጧፍ ማብራት ፕሮግራም ቤተሰቦቹ፣ ጓደኞቹ፣ የሙያ አጋሮቹና አድናቂዎቹ በተገኙበት ለረዥም ዓመታት በሙያው ባገለገለበት አንጋፋው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት ግንቦት 25/ 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ በ3፡00 ሰዓት ላይ ከተከናወነ በኋላ የቀብር ሰነ ስርዓቱ በአማኑኤል ካቴድራል ቤተክርስቲያን ይፈፀማል።
የአዲስ አበባ ቴአትር ቤቶች አስተዳደር ድርጅት በመላው ሰራተኞቹና የሙያ አጋሮቹ ስም በሁለገቡ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ህልፈተ ህይወት የተሰማውን ጥልቅ ሀዘን እየገለፀ ፈጣሪ ነፍሱን በመዓዛ ገነት እንዲያሳርፍ ይመኛል፡፡ እንዲሁም ለውድ ቤተሰቦቹ፣ ለዘመዶቹ፣ ለጓደኞቹ፣ ለስራ ባልደረቦቹ፣ ለሙያ አጋሮቹና አድናቂዎቹ በሙሉ ፈጣሪ ልባዊ መጽናናትን እንዲሰጣቸው ይመኛል፡፡
የአዲስ አበባ ቴአትር ቤቶች አስተዳደር ድርጅት-ኮምኒኬሽን
#ኪዳኔምስጋናው #ሀገርፍቅርቴአትር #የጥበብሰው #ሀዘን #ኪነጥበብ #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | በተለያዩ የጥበብ ዘርፎች በስፋት የሚታወቀው አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ባደረበት ህመም በህክምና ሲረዳ ቆይቶ ግንቦት 23 ቀን 2018 ዓ.ም ከዚህ ዓለም በሞት ተለይቷል።
የአርቲስቱ የቀብር ስነ ስርዓት ዛሬ፣ ማክሰኞ ግንቦት 25 ቀን 2018 ዓ.ም በደብረ ገሊላ ቅዱስ አማኑኤል ካቴድራል ( አማኑኤል አጂፕ ) ከቀኑ 6:00 ሰዓት ተፈጽሟል።
ከጠዋቱ 3:00 ሰዓት ጀምሮ በሙያ ህይወቱ በታማኝነት ባገለገለበት ታሪካዊው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት የሽኝት እና የሻማ ማብራት መርሃ ግብር ተከናወናል።
***
የሁለገቡ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው
አጭር የህይወት ታሪክ
የመድረኩ እንዝርት ሁለገቡ የጥበብ ሰው አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ከእናቱ ከወ/ሮ ብዙነሽ ጓንጉል እና ከአባቱ ከአቶ ምስጋናው ደርኬሮ ሰኔ 15/ 1958 ዓ.ም አዲስ አበባ ከተማ ልዩ ስሙ አማኑኤል አጂፕ ተብሎ በሚጠራዉ አካባቢ ተወለደ፡፡ ለአቅመ ፊደል ሲደርስ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርቱን በደጃዝማች ኃይሉ ተስፋዬ ትምህርት ቤት እንዲሁም ሁለተኛ ደረጃ ትምህርቱን በአዲስ ከተማ ትምሀርት ቤት እስከ 12ኛ ክፍል ተምሮ አጠናቋል።
ከውዝዋዜ ጋር ገና ተማሪ እያለ የተወዳጀው ሁለገቡ ከያኒ ኪዳኔ ምስጋናው የጥበብ ጉዞውን በቀበሌ ኪነትና በከፍተኛ ኪነት ውስጥ አድርጎ መዳረሻውን በአዲስ አበባ ቴአትርና ባህል አዳራሽ በማድረግ በ1977 ዓ.ም በውዝዋዜ ሙያ ለመቀጠር በቅቷል፡፡ የአርቲስት ኪዳኔ የሙያ ፍቅር፣ ችሎታና ስነምግባር ያስደመማቸው የውዝዋዜ ክፍል አሰልጣኞችና ኃላፊዎች ከተወዛዋዥነት ወደ ረዳት አሰልጣኝነት እንዲያድግ በማድረጋቸው ከ1983-1990 ዓ.ም ድረስ በረዳት አሰልጣኝነት ሙያ ሲያገለግል ቆይቷል፡፡ ጥበበኛው ኪዳኒ በረዳትነት የጀመረውን የአሰልጣኝነት ስራውን ከፍ በማድረግ ከ1991 እሰከ 1992 በቋሚ አሰልጣኝነት ተመድቦ በርካታ ባለሙያዎችን በክህሎት፣ በስነምግባርና በጥበብ አሰልጥኖ ለውዝዋዜ ሙያ መስፋፋትና አድገት የበኩሉን ድርሻ አበርክቷል፡፡
በውዝዋዜ ጥበብ በማለዳው የተነደፈው ኪዳኔ በእውቀት፣ በልምድና በፈጠራ እየጎመራና አንቱታን እያተረፈ ሲመጣ አድማሱን በማስፋት በአንጋፋው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት ተዛውሮ ከ1992 እሰከ 2007 ዓ.ም በዋና አሰልጣኝነትና በኬሮጋራፈርነት በርካታ በሀገር አቀፍና በአለም አቀፍ ደረጃ ግዘፍ የነሱ መድረኮች ላይ የቀረቡ የውዝዋዜ ስራዎችን በማዘጋጀት፣ በማማከርና በመምራት ከሰው ልብና አእምሮ የማይጠፉ ደማቅ ኪነጥበባዊ ስራዎችን ሰርቷል፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ፈጣን የፈጠራ፣ የማደራጀትና የመምራት አቅም የነበረው ብርቱ የጥበብ ሰው ነበር፡፡ በርካታ ተወዛዋዦች የሚገኙበት የጥበብ መድረክ ካለ እዛ የጥበብ መድረክ ላይ ኪዳኔ መኖሩ ሳይታለም የተፈታ ህልም ነበር፡፡ የኪዳኔ የፈጠራ፣ የውዝዋዜ ችሎታና የውዝዋዜ ዝግጅት ጥበብ የታየባቸው አያሌ የውዝዋዜ ጥበብ ስራዎች ህያው መስክሮቹ ናቸው፡፡ በፋሽስት ጣሊያን የተዘረፈው የአክሱም ሀውልት ወደ ሀገሩ ሲመለስ ለነበረው አቀባበል በተዘጋጀው የኪነጥበብ መድረክ ላይ በአዲስ አበባና በአክሱም ከተማ ግዙፍ የውዝዋዜ ዝግጅት፣ በህዳሴ ግድብ ማስተባበሪያ በተዘጋጀው የጥበብ መድረክ፣ በሚሊኒዬም አዳራሽ፣ በባህዳር ጣና ሐይቅ ላይ የውዝዋዜ የጀልባ ላይ ትርኢት፣ የአዲስ ዓመት የበዓል ዝግጅቶች ላይ ጥበብ፣ ባህል፣ ፈጠራና ውበት የተመላባቸው በርካታ ተወዛዋዦች የተሳተፉባቸውን የጥበብ ስራዎች በማዘጋጀት የጥበብና የሀገር ባለውለታነቱን አስመስክሯል፡፡
በአንጋፋው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት ከአስራ አምስት ዓመት በላይ በአሰልጣኝነት ሲሰራ ከቆየ በኋላ ከ2007 እስከ 2017 ዓ.ም ድረስ ወደ ቀድሞ የሙያ ቤቱ የአዲስ አበባ ቴአትርና ባህል አደራሽ ተዛውሮ በአሰልጣኝነትና በኬሮግራፈርነት ሲሰራ ቆይቷል፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ከተወዛዋዠነት፣ አሰልጣኝነት፣ አዘጋጅነትና አማካሪነት ባሻገር በድምጻዊነትና በቴአትርና ፊልም ተዋናይነትም በመሳተፍ ሁለገብ ከያኒነቱን ያስመሰከረ ድንቅ ጥበበኛ ነበር፡፡ በርካታ የሙዚቃ ቪዲዮ ስራዎች ላይ የኪዳኔ ደማቅ የፈጠራና የጥበብ አሻራ ያረፈባቸው ውዝዋዜዎችና ዝግጅቶች ዛሬም፣ ነገም ህያው ምስክሮች ናቸው፡፡
አሰልጣኝና ኬሮግራፍር እንዲሁም የውዝዋዜ አማካሪ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው በሞያው በሰራባቸው አመታት በርካታ
1. ባለሙያዎች ወደ ሙያው እንዲገቡና የሙያው ስነምግባር እንዲኖራቸው አደርጓል፡፡
2. የባህል ውዝዋዜ ትምህርት ቤት በሌለበት ዘመን በቴአትር ቤቶችና ከቴአትር ቤቶች ውጪ የነበሩ ወጣቶችን አሰልጥናል፤
3. ከከተማ ውጪ በመሄድ ቱባ ባህሎችን በማጥናትና በማምጣት የተለያዩ የባህል ጭፈራዎችንና አለባበሶችን አስተዋውቋል፡፡
4. የውዝዋዜ ሙያ እንደሙያ እንዲታይና አሁን የደረሰበት ደረጃ ላይ እንዲደርስ የተለያዩ መድረኮች ላይ እና ጥናቶች ላይ በመሳተፍ አስተዋኦ አበርክቷል፡፡
5. በአዲስ አበባ ከተማ በተዘጋጁ በርካታ የኪነ ጥበብ ፌስቲቫሎች ላይ በመጋበዝ በዳኝነትና በአማካሪነት ሰርቷል፡፡
6. ከአዲስ አበባ ውጪ በተለያዩ ክልሎች የሚገኙ ወጣቶችን ከማሰልጠን አልፎ በደቡብ ክልል ውስጥ የባህል ባንድ ለማቋቋም በቅቷል፡፡
7. በከተማችንና በተለያዩ ከተሞች በተከበሩ የብሄሔር ብሄረሰቦች ክብረ በዓላት ላይ የጥበብ ስራዎችን አቅርባል፡፡
8. በተለያዩ ጊዜ የተከበሩ የአደባበይ በአላት አድዋና የካቲት12 የመሳሰሉት ላይ ስራዋችን አቅርባል፡፡
9. በታላቁ ህዳሴ ግድብ ድረስ በመሄድና ታስቦ በሚከበርበት ጊዜም ስራዎችን አቅርቧል፡፡
10. በመንግስት መስረታና በበአለ ሲመቱ ዝግጅት ላይ ታላቅ የውዝዋዜ ትርኢት በኬሮግራፈርነት ሰርቷል፡፡
11. ሀገራችን የጦርነትና የተፈጥሮ ችግር በገጠማት ጊዜ ከኪነ ጥበብ ስራው ጋር ቀዳሚ በመሆን በርካታ አነቃቂ ስራዎችን ሰርቷል፡፡
12. የተለያዩ የሀገር መሪዎች፣ አንባሳደሮችና ዲፕሎማቶች ሲመጡና ሲሸኙ በአየር መንገድና በከንቲባ ጽ/ቤት ግቢ ውስጥ ደማቅ አቀባበል በማደረግ እና ትርኢቶችን በማቅረብ ባህላችንን አስተዋውቋል፡፡
13. በከተማ ደረጃ የሚዘጋጁ ትላልቅ ሴሚናሮች፤ጉባኤዋችና ሲንፖዚየሞች ላይ የተለያዩ የኬሮግራፈር ስራዎችን ሰርቷል፡፡
ሁለገቡ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ላበረከታቸው ኪነጥበባዊ ስራዎች የምስጋናና የእውቅና የምስክር ወረቀቶችን፡-
Ø ከኢፌድሪ ፊዴሬሽን ምክር ቤት
Ø ከኢፌድሪ ባህልና ቱሪዝም ሚንስቴር
Ø አዲስ አበባ ዩንቪርስቲ
Ø ከአዲስ አበባ ባህል ኪነ የጥበብና ቱሪዝም ቢሮ
Ø ከታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ማስተባበሪያ ጽ/ቤት
Ø ከሀገር ፍቅር፤ከቴአትርና ባህል አደራሽ፤ከራስ ቴአትር፤ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ቴአተር እና ሌሎችም በርካታ ተቋማት በክብር ተቀብሏል፡፡
አሰልጣኝ፣ ኬሮግራፍርና የውዝዋዜ አማካሪ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ሙያው እንዲያድግና ባለሙያውም እንዲጠቀም በነበረው ፍላጎትና ቁጭት ምክንያት ሙያው በተለያዩ ትልልቅ ሆቴሎችና የባህል ምሽቶች እንዲሰራና ባህላችን የበለጠ እንዲተዋወቅ በማማከርና በመደገፍ የአንበሳውን ድርሻ ይወስዳል፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ከበርካታ የሀገራችን ታዋቂና ተወዳጅ ሙዚቀኞች ጋር ትላልቅ መድረኮችና በከተማ ደረጃ በቀረቡ ታላላቅ ህዝባዊ በአላትና የሙዚቃ ኮንሰርቶች ላይ የኪሮግራፈር ስራዋችን
Ø በሸራተን አዲስ ሆቴል
Ø በሚሊንየም አዳራሽ
Ø በኢግዚብሽን ማዕከል
Ø በመስቀል አደባባይ
Ø በአዲስ አበባ ስቴድየም
Ø በጊዮን ሆቴል
Ø በሂልተን ሆቴል
Ø በስካይላት ሆቴል በመገኘት ጥበባዊ ስራዎችን ያቀረበ ሲሆን ትልልቅ የቀጥታ የቴሌብዥን ስርጭ የነበራቸውን ግዙፍ መድረኮችም ላይ ልዩ የኬሮግራፈርነት ሙያውን ድንቅ ብቃት አስመስክሯል፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው በተለያዩ ቴአትርና ሙዚቃዊ ቴአትሮች ላይ በትወናና በዝግጅት ሰርቷል፡፡ በትወና የተሳተፈባቸው ስራዎች፦
Ø ጤና ያጣ ፍቅር
Ø ሮሚዮና ጁሌት
Ø የቀለጠው መንድር
Ø ሊስትሮ ኦፔራ
Ø ከልሺን አውልቂ
Ø ፎርፌ
Ø ኦቴሎ
Ø ቴዎድሮስ
በሙዚቃዊ ድራማ ኬሮግራፈር ዝግጅት፡-
Ø ፎርፌ
Ø ኢትዮጵያዊነት ጥልቅ ነው
Ø ከልሽን አውልቂ
Ø ሊስትሮ ኦፔራ
Ø ሉሲ
Ø ሀገር ማለት ሰው ነው እና ሌሎችም የጠቀሳሉ፡፡
በፊልም ትወና፡-
Ø በህይወት ዙሪያ
Ø ሔሮሽማ
አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ከመድረክ ስራዎቹ በተጨማሪም በተላያዩ ታዋቂና አንጋፍ እንዲሁም ወጣት ድምጻውያን የሙዚቃ ቪዲዮ ስራዎች ላይ በኬሮግራፈርነትና በአማካሪነት ሰርቷል፡፡
Ø ለክብር ዳ/ር ጥላሁን ገሠሠ
Ø ለድምፃዊ ኤፍሬም ታምሩ የሰራቸው ስራዎች ጥቂቶቹ ናቸው፡፡
አርቲስት ኪዳኔ በተለያዩ የቴሌቪዥን ዝግጅቶችና የበዓል ፕሮግራሞች ላይ ባቀረባቸው የጥበብ ስራዎች ውበትና ድምቀት የነበረ ሲሆን በፋና ቴሌቭዥን ፋና ሰማንያ የውዝዋዜና ዳንስ ተሰጥኦ ውድድር ላይ በአማካሪነት በመስራት ሙያዊ አስተዋፅዎ አድርጓል፡፡
ሁለገቡ አርቲስት ኪዳኔ በሙያው አድማስ ተሸግሮ በዱባይ እና በታይላንድ ኢትዮጰያንና ባህሏን ያስተዋወቀ ብርቱ የጥበብ ሰው ሰሆን በቅርብ በሀገራችን እና በአለም ህዝቦች ዘንድ አንድ ጊዜ ተሰርቶ ያልተደገመውን የህዝብ ለህዝብ ተጓዥ የሙዚቃ የባህል ቡድንን የሚያስታውስ የሀገረሰብ ሙዚቃዎችን፣ ጭፈራዎችንና ባህላችንን የሚያስተዋውቅ ሉሲ ድንቅነሽ ኢትዮጵያ በሚል በመላው ሀገር ተዟዙሮ የቀረበውን ትርኢት ከባህል ሚንስቴር ኃላፊነት ተሰጥቶት በዋና አዘጋጅነት የውዝዋዜውን ዝግጅት መምራት የቻለ ድንቅ ጥበበኛ ነበር፡፡
ሁለገቡ ከያኒ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ከ2017 ዓ.ም ጀምሮ ህይወቱ እስካለፈበት ግንቦት 23/2018 ዓ.ም ድረስ በአንጋፋው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት ተዛውሮ በሙያው ወገኑን፣ ሀገሩንና ሙያውን በጥበብ፣ በታማኝነትና በትጋት ሲያገለግል የኖረ፣ በጥበብ ስራዎቹ ስሙን ከመቃብር በላይ ማኖር የቻለ ታላቅ ጥበበኛ ነበር፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናዉ የጋብቻ ህይወቱን ከረዥም ጊዜ ፍቅረኛዉ ከወ/ት አይናለም ተፈራ ጋር የካቲት 2 /2018 በክብር ፈፅሟል። ይሁንና ይህ ታላቅ ጥበበኛ ባጋጠመው የጤና እክል ሳቢያ በአዲስ ህይወት አጠቃላይ ሆስፒታል እና በሆፕ ሆስፒታል በህክምና ሲረዳ ቆይቶ ግንቦት 23/2018 ዓ.ም በተወለደ በ60 ዓመቱ ከዚህ ዓለም ድካም አርፏል፡፡
የአርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው የሽኝትና የጧፍ ማብራት ፕሮግራም ቤተሰቦቹ፣ ጓደኞቹ፣ የሙያ አጋሮቹና አድናቂዎቹ በተገኙበት ለረዥም ዓመታት በሙያው ባገለገለበት አንጋፋው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት ግንቦት 25/ 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ በ3፡00 ሰዓት ላይ ከተከናወነ በኋላ የቀብር ሰነ ስርዓቱ በአማኑኤል ካቴድራል ቤተክርስቲያን ይፈፀማል።
የአዲስ አበባ ቴአትር ቤቶች አስተዳደር ድርጅት በመላው ሰራተኞቹና የሙያ አጋሮቹ ስም በሁለገቡ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ህልፈተ ህይወት የተሰማውን ጥልቅ ሀዘን እየገለፀ ፈጣሪ ነፍሱን በመዓዛ ገነት እንዲያሳርፍ ይመኛል፡፡ እንዲሁም ለውድ ቤተሰቦቹ፣ ለዘመዶቹ፣ ለጓደኞቹ፣ ለስራ ባልደረቦቹ፣ ለሙያ አጋሮቹና አድናቂዎቹ በሙሉ ፈጣሪ ልባዊ መጽናናትን እንዲሰጣቸው ይመኛል፡፡
የአዲስ አበባ ቴአትር ቤቶች አስተዳደር ድርጅት-ኮምኒኬሽን
#ኪዳኔምስጋናው #ሀገርፍቅርቴአትር #የጥበብሰው #ሀዘን #ኪነጥበብ #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
14 days ago
ኪዱ አረፈ
#ethiopia | በተለያዩ የጥበብ ዘርፎች በስፋት የሚታወቀው አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ባደረበት ህመም በህክምና ሲረዳ ቆይቶ ግንቦት 23 ቀን 2018 ዓ.ም ከዚህ ዓለም በሞት ተለይቷል።
የአርቲስቱ የቀብር ስነ ስርዓት ማክሰኞ ግንቦት 25 ቀን 2018 ዓ.ም በአማኑኤል ቤተክርስቲያን ከቀኑ 6:00 ሰዓት ይፈጸማል።
ከጠዋቱ 3:00 ሰዓት ጀምሮ በሙያ ህይወቱ በታማኝነት ባገለገለበት ታሪካዊው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት የሽኝት እና የሻማ ማብራት መርሃ ግብር ይከናወናል።
***
የሁለገቡ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው አጭር የህይወት ታሪክ
የመድረኩ እንዝርት ሁለገቡ የጥበብ ሰው አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ከእናቱ ከወ/ሮ ብዙነሽ ጓንጉል እና ከአባቱ ከአቶ ምስጋናው ደርኬሮ ሰኔ 15/ 1958 ዓ.ም አዲስ አበባ ከተማ ልዩ ስሙ አማኑኤል አጂፕ ተብሎ በሚጠራዉ አካባቢ ተወለደ፡፡ ለአቅመ ፊደል ሲደርስ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርቱን በደጃዝማች ኃይሉ ተስፋዬ ትምህርት ቤት እንዲሁም ሁለተኛ ደረጃ ትምህርቱን በአዲስ ከተማ ትምሀርት ቤት እስከ 12ኛ ክፍል ተምሮ አጠናቋል።
ከውዝዋዜ ጋር ገና ተማሪ እያለ የተወዳጀው ሁለገቡ ከያኒ ኪዳኔ ምስጋናው የጥበብ ጉዞውን በቀበሌ ኪነትና በከፍተኛ ኪነት ውስጥ አድርጎ መዳረሻውን በአዲስ አበባ ቴአትርና ባህል አዳራሽ በማድረግ በ1977 ዓ.ም በውዝዋዜ ሙያ ለመቀጠር በቅቷል፡፡ የአርቲስት ኪዳኔ የሙያ ፍቅር፣ ችሎታና ስነምግባር ያስደመማቸው የውዝዋዜ ክፍል አሰልጣኞችና ኃላፊዎች ከተወዛዋዥነት ወደ ረዳት አሰልጣኝነት እንዲያድግ በማድረጋቸው ከ1983-1990 ዓ.ም ድረስ በረዳት አሰልጣኝነት ሙያ ሲያገለግል ቆይቷል፡፡ ጥበበኛው ኪዳኒ በረዳትነት የጀመረውን የአሰልጣኝነት ስራውን ከፍ በማድረግ ከ1991 እሰከ 1992 በቋሚ አሰልጣኝነት ተመድቦ በርካታ ባለሙያዎችን በክህሎት፣ በስነምግባርና በጥበብ አሰልጥኖ ለውዝዋዜ ሙያ መስፋፋትና አድገት የበኩሉን ድርሻ አበርክቷል፡፡
በውዝዋዜ ጥበብ በማለዳው የተነደፈው ኪዳኔ በእውቀት፣ በልምድና በፈጠራ እየጎመራና አንቱታን እያተረፈ ሲመጣ አድማሱን በማስፋት በአንጋፋው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት ተዛውሮ ከ1992 እሰከ 2007 ዓ.ም በዋና አሰልጣኝነትና በኬሮጋራፈርነት በርካታ በሀገር አቀፍና በአለም አቀፍ ደረጃ ግዘፍ የነሱ መድረኮች ላይ የቀረቡ የውዝዋዜ ስራዎችን በማዘጋጀት፣ በማማከርና በመምራት ከሰው ልብና አእምሮ የማይጠፉ ደማቅ ኪነጥበባዊ ስራዎችን ሰርቷል፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ፈጣን የፈጠራ፣ የማደራጀትና የመምራት አቅም የነበረው ብርቱ የጥበብ ሰው ነበር፡፡ በርካታ ተወዛዋዦች የሚገኙበት የጥበብ መድረክ ካለ እዛ የጥበብ መድረክ ላይ ኪዳኔ መኖሩ ሳይታለም የተፈታ ህልም ነበር፡፡ የኪዳኔ የፈጠራ፣ የውዝዋዜ ችሎታና የውዝዋዜ ዝግጅት ጥበብ የታየባቸው አያሌ የውዝዋዜ ጥበብ ስራዎች ህያው መስክሮቹ ናቸው፡፡ በፋሽስት ጣሊያን የተዘረፈው የአክሱም ሀውልት ወደ ሀገሩ ሲመለስ ለነበረው አቀባበል በተዘጋጀው የኪነጥበብ መድረክ ላይ በአዲስ አበባና በአክሱም ከተማ ግዙፍ የውዝዋዜ ዝግጅት፣ በህዳሴ ግድብ ማስተባበሪያ በተዘጋጀው የጥበብ መድረክ፣ በሚሊኒዬም አዳራሽ፣ በባህዳር ጣና ሐይቅ ላይ የውዝዋዜ የጀልባ ላይ ትርኢት፣ የአዲስ ዓመት የበዓል ዝግጅቶች ላይ ጥበብ፣ ባህል፣ ፈጠራና ውበት የተመላባቸው በርካታ ተወዛዋዦች የተሳተፉባቸውን የጥበብ ስራዎች በማዘጋጀት የጥበብና የሀገር ባለውለታነቱን አስመስክሯል፡፡
በአንጋፋው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት ከአስራ አምስት ዓመት በላይ በአሰልጣኝነት ሲሰራ ከቆየ በኋላ ከ2007 እስከ 2017 ዓ.ም ድረስ ወደ ቀድሞ የሙያ ቤቱ የአዲስ አበባ ቴአትርና ባህል አደራሽ ተዛውሮ በአሰልጣኝነትና በኬሮግራፈርነት ሲሰራ ቆይቷል፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ከተወዛዋዠነት፣ አሰልጣኝነት፣ አዘጋጅነትና አማካሪነት ባሻገር በድምጻዊነትና በቴአትርና ፊልም ተዋናይነትም በመሳተፍ ሁለገብ ከያኒነቱን ያስመሰከረ ድንቅ ጥበበኛ ነበር፡፡ በርካታ የሙዚቃ ቪዲዮ ስራዎች ላይ የኪዳኔ ደማቅ የፈጠራና የጥበብ አሻራ ያረፈባቸው ውዝዋዜዎችና ዝግጅቶች ዛሬም፣ ነገም ህያው ምስክሮች ናቸው፡፡
አሰልጣኝና ኬሮግራፍር እንዲሁም የውዝዋዜ አማካሪ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው በሞያው በሰራባቸው አመታት በርካታ
1. ባለሙያዎች ወደ ሙያው እንዲገቡና የሙያው ስነምግባር እንዲኖራቸው አደርጓል፡፡
2. የባህል ውዝዋዜ ትምህርት ቤት በሌለበት ዘመን በቴአትር ቤቶችና ከቴአትር ቤቶች ውጪ የነበሩ ወጣቶችን አሰልጥናል፤
3. ከከተማ ውጪ በመሄድ ቱባ ባህሎችን በማጥናትና በማምጣት የተለያዩ የባህል ጭፈራዎችንና አለባበሶችን አስተዋውቋል፡፡
4. የውዝዋዜ ሙያ እንደሙያ እንዲታይና አሁን የደረሰበት ደረጃ ላይ እንዲደርስ የተለያዩ መድረኮች ላይ እና ጥናቶች ላይ በመሳተፍ አስተዋኦ አበርክቷል፡፡
5. በአዲስ አበባ ከተማ በተዘጋጁ በርካታ የኪነ ጥበብ ፌስቲቫሎች ላይ በመጋበዝ በዳኝነትና በአማካሪነት ሰርቷል፡፡
6. ከአዲስ አበባ ውጪ በተለያዩ ክልሎች የሚገኙ ወጣቶችን ከማሰልጠን አልፎ በደቡብ ክልል ውስጥ የባህል ባንድ ለማቋቋም በቅቷል፡፡
7. በከተማችንና በተለያዩ ከተሞች በተከበሩ የብሄሔር ብሄረሰቦች ክብረ በዓላት ላይ የጥበብ ስራዎችን አቅርባል፡፡
8. በተለያዩ ጊዜ የተከበሩ የአደባበይ በአላት አድዋና የካቲት12 የመሳሰሉት ላይ ስራዋችን አቅርባል፡፡
9. በታላቁ ህዳሴ ግድብ ድረስ በመሄድና ታስቦ በሚከበርበት ጊዜም ስራዎችን አቅርቧል፡፡
10. በመንግስት መስረታና በበአለ ሲመቱ ዝግጅት ላይ ታላቅ የውዝዋዜ ትርኢት በኬሮግራፈርነት ሰርቷል፡፡
11. ሀገራችን የጦርነትና የተፈጥሮ ችግር በገጠማት ጊዜ ከኪነ ጥበብ ስራው ጋር ቀዳሚ በመሆን በርካታ አነቃቂ ስራዎችን ሰርቷል፡፡
12. የተለያዩ የሀገር መሪዎች፣ አንባሳደሮችና ዲፕሎማቶች ሲመጡና ሲሸኙ በአየር መንገድና በከንቲባ ጽ/ቤት ግቢ ውስጥ ደማቅ አቀባበል በማደረግ እና ትርኢቶችን በማቅረብ ባህላችንን አስተዋውቋል፡፡
13. በከተማ ደረጃ የሚዘጋጁ ትላልቅ ሴሚናሮች፤ጉባኤዋችና ሲንፖዚየሞች ላይ የተለያዩ የኬሮግራፈር ስራዎችን ሰርቷል፡፡
ሁለገቡ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ላበረከታቸው ኪነጥበባዊ ስራዎች የምስጋናና የእውቅና የምስክር ወረቀቶችን፡-
Ø ከኢፌድሪ ፊዴሬሽን ምክር ቤት
Ø ከኢፌድሪ ባህልና ቱሪዝም ሚንስቴር
Ø አዲስ አበባ ዩንቪርስቲ
Ø ከአዲስ አበባ ባህል ኪነ የጥበብና ቱሪዝም ቢሮ
Ø ከታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ማስተባበሪያ ጽ/ቤት
Ø ከሀገር ፍቅር፤ከቴአትርና ባህል አደራሽ፤ከራስ ቴአትር፤ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ቴአተር እና ሌሎችም በርካታ ተቋማት በክብር ተቀብሏል፡፡
አሰልጣኝ፣ ኬሮግራፍርና የውዝዋዜ አማካሪ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ሙያው እንዲያድግና ባለሙያውም እንዲጠቀም በነበረው ፍላጎትና ቁጭት ምክንያት ሙያው በተለያዩ ትልልቅ ሆቴሎችና የባህል ምሽቶች እንዲሰራና ባህላችን የበለጠ እንዲተዋወቅ በማማከርና በመደገፍ የአንበሳውን ድርሻ ይወስዳል፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ከበርካታ የሀገራችን ታዋቂና ተወዳጅ ሙዚቀኞች ጋር ትላልቅ መድረኮችና በከተማ ደረጃ በቀረቡ ታላላቅ ህዝባዊ በአላትና የሙዚቃ ኮንሰርቶች ላይ የኪሮግራፈር ስራዋችን
Ø በሸራተን አዲስ ሆቴል
Ø በሚሊንየም አዳራሽ
Ø በኢግዚብሽን ማዕከል
Ø በመስቀል አደባባይ
Ø በአዲስ አበባ ስቴድየም
Ø በጊዮን ሆቴል
Ø በሂልተን ሆቴል
Ø በስካይላት ሆቴል በመገኘት ጥበባዊ ስራዎችን ያቀረበ ሲሆን ትልልቅ የቀጥታ የቴሌብዥን ስርጭ የነበራቸውን ግዙፍ መድረኮችም ላይ ልዩ የኬሮግራፈርነት ሙያውን ድንቅ ብቃት አስመስክሯል፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው በተለያዩ ቴአትርና ሙዚቃዊ ቴአትሮች ላይ በትወናና በዝግጅት ሰርቷል፡፡ በትወና የተሳተፈባቸው ስራዎች፦
Ø ጤና ያጣ ፍቅር
Ø ሮሚዮና ጁሌት
Ø የቀለጠው መንድር
Ø ሊስትሮ ኦፔራ
Ø ከልሺን አውልቂ
Ø ፎርፌ
Ø ኦቴሎ
Ø ቴዎድሮስ
በሙዚቃዊ ድራማ ኬሮግራፈር ዝግጅት፡-
Ø ፎርፌ
Ø ኢትዮጵያዊነት ጥልቅ ነው
Ø ከልሽን አውልቂ
Ø ሊስትሮ ኦፔራ
Ø ሉሲ
Ø ሀገር ማለት ሰው ነው እና ሌሎችም የጠቀሳሉ፡፡
በፊልም ትወና፡-
Ø በህይወት ዙሪያ
Ø ሔሮሽማ
አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ከመድረክ ስራዎቹ በተጨማሪም በተላያዩ ታዋቂና አንጋፍ እንዲሁም ወጣት ድምጻውያን የሙዚቃ ቪዲዮ ስራዎች ላይ በኬሮግራፈርነትና በአማካሪነት ሰርቷል፡፡
Ø ለክብር ዳ/ር ጥላሁን ገሠሠ
Ø ለድምፃዊ ኤፍሬም ታምሩ የሰራቸው ስራዎች ጥቂቶቹ ናቸው፡፡
አርቲስት ኪዳኔ በተለያዩ የቴሌቪዥን ዝግጅቶችና የበዓል ፕሮግራሞች ላይ ባቀረባቸው የጥበብ ስራዎች ውበትና ድምቀት የነበረ ሲሆን በፋና ቴሌቭዥን ፋና ሰማንያ የውዝዋዜና ዳንስ ተሰጥኦ ውድድር ላይ በአማካሪነት በመስራት ሙያዊ አስተዋፅዎ አድርጓል፡፡
ሁለገቡ አርቲስት ኪዳኔ በሙያው አድማስ ተሸግሮ በዱባይ እና በታይላንድ ኢትዮጰያንና ባህሏን ያስተዋወቀ ብርቱ የጥበብ ሰው ሰሆን በቅርብ በሀገራችን እና በአለም ህዝቦች ዘንድ አንድ ጊዜ ተሰርቶ ያልተደገመውን የህዝብ ለህዝብ ተጓዥ የሙዚቃ የባህል ቡድንን የሚያስታውስ የሀገረሰብ ሙዚቃዎችን፣ ጭፈራዎችንና ባህላችንን የሚያስተዋውቅ ሉሲ ድንቅነሽ ኢትዮጵያ በሚል በመላው ሀገር ተዟዙሮ የቀረበውን ትርኢት ከባህል ሚንስቴር ኃላፊነት ተሰጥቶት በዋና አዘጋጅነት የውዝዋዜውን ዝግጅት መምራት የቻለ ድንቅ ጥበበኛ ነበር፡፡
ሁለገቡ ከያኒ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ከ2017 ዓ.ም ጀምሮ ህይወቱ እስካለፈበት ግንቦት 23/2018 ዓ.ም ድረስ በአንጋፋው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት ተዛውሮ በሙያው ወገኑን፣ ሀገሩንና ሙያውን በጥበብ፣ በታማኝነትና በትጋት ሲያገለግል የኖረ፣ በጥበብ ስራዎቹ ስሙን ከመቃብር በላይ ማኖር የቻለ ታላቅ ጥበበኛ ነበር፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናዉ የጋብቻ ህይወቱን ከረዥም ጊዜ ፍቅረኛዉ ከወ/ት አይናለም ተፈራ ጋር የካቲት 2 /2018 በክብር ፈፅሟል። ይሁንና ይህ ታላቅ ጥበበኛ ባጋጠመው የጤና እክል ሳቢያ በአዲስ ህይወት አጠቃላይ ሆስፒታል እና በሆፕ ሆስፒታል በህክምና ሲረዳ ቆይቶ ግንቦት 23/2018 ዓ.ም በተወለደ በ60 ዓመቱ ከዚህ ዓለም ድካም አርፏል፡፡
የአርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው የሽኝትና የጧፍ ማብራት ፕሮግራም ቤተሰቦቹ፣ ጓደኞቹ፣ የሙያ አጋሮቹና አድናቂዎቹ በተገኙበት ለረዥም ዓመታት በሙያው ባገለገለበት አንጋፋው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት ግንቦት 25/ 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ በ3፡00 ሰዓት ላይ ከተከናወነ በኋላ የቀብር ሰነ ስርዓቱ በአማኑኤል ካቴድራል ቤተክርስቲያን ይፈፀማል።
የአዲስ አበባ ቴአትር ቤቶች አስተዳደር ድርጅት በመላው ሰራተኞቹና የሙያ አጋሮቹ ስም በሁለገቡ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ህልፈተ ህይወት የተሰማውን ጥልቅ ሀዘን እየገለፀ ፈጣሪ ነፍሱን በመዓዛ ገነት እንዲያሳርፍ ይመኛል፡፡ እንዲሁም ለውድ ቤተሰቦቹ፣ ለዘመዶቹ፣ ለጓደኞቹ፣ ለስራ ባልደረቦቹ፣ ለሙያ አጋሮቹና አድናቂዎቹ በሙሉ ፈጣሪ ልባዊ መጽናናትን እንዲሰጣቸው ይመኛል፡፡
የአዲስ አበባ ቴአትር ቤቶች አስተዳደር ድርጅት-ኮምኒኬሽን
#ኪዳኔምስጋናው #ሀገርፍቅርቴአትር #የጥበብሰው #ሀዘን #ኪነጥበብ #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | በተለያዩ የጥበብ ዘርፎች በስፋት የሚታወቀው አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ባደረበት ህመም በህክምና ሲረዳ ቆይቶ ግንቦት 23 ቀን 2018 ዓ.ም ከዚህ ዓለም በሞት ተለይቷል።
የአርቲስቱ የቀብር ስነ ስርዓት ማክሰኞ ግንቦት 25 ቀን 2018 ዓ.ም በአማኑኤል ቤተክርስቲያን ከቀኑ 6:00 ሰዓት ይፈጸማል።
ከጠዋቱ 3:00 ሰዓት ጀምሮ በሙያ ህይወቱ በታማኝነት ባገለገለበት ታሪካዊው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት የሽኝት እና የሻማ ማብራት መርሃ ግብር ይከናወናል።
***
የሁለገቡ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው አጭር የህይወት ታሪክ
የመድረኩ እንዝርት ሁለገቡ የጥበብ ሰው አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ከእናቱ ከወ/ሮ ብዙነሽ ጓንጉል እና ከአባቱ ከአቶ ምስጋናው ደርኬሮ ሰኔ 15/ 1958 ዓ.ም አዲስ አበባ ከተማ ልዩ ስሙ አማኑኤል አጂፕ ተብሎ በሚጠራዉ አካባቢ ተወለደ፡፡ ለአቅመ ፊደል ሲደርስ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርቱን በደጃዝማች ኃይሉ ተስፋዬ ትምህርት ቤት እንዲሁም ሁለተኛ ደረጃ ትምህርቱን በአዲስ ከተማ ትምሀርት ቤት እስከ 12ኛ ክፍል ተምሮ አጠናቋል።
ከውዝዋዜ ጋር ገና ተማሪ እያለ የተወዳጀው ሁለገቡ ከያኒ ኪዳኔ ምስጋናው የጥበብ ጉዞውን በቀበሌ ኪነትና በከፍተኛ ኪነት ውስጥ አድርጎ መዳረሻውን በአዲስ አበባ ቴአትርና ባህል አዳራሽ በማድረግ በ1977 ዓ.ም በውዝዋዜ ሙያ ለመቀጠር በቅቷል፡፡ የአርቲስት ኪዳኔ የሙያ ፍቅር፣ ችሎታና ስነምግባር ያስደመማቸው የውዝዋዜ ክፍል አሰልጣኞችና ኃላፊዎች ከተወዛዋዥነት ወደ ረዳት አሰልጣኝነት እንዲያድግ በማድረጋቸው ከ1983-1990 ዓ.ም ድረስ በረዳት አሰልጣኝነት ሙያ ሲያገለግል ቆይቷል፡፡ ጥበበኛው ኪዳኒ በረዳትነት የጀመረውን የአሰልጣኝነት ስራውን ከፍ በማድረግ ከ1991 እሰከ 1992 በቋሚ አሰልጣኝነት ተመድቦ በርካታ ባለሙያዎችን በክህሎት፣ በስነምግባርና በጥበብ አሰልጥኖ ለውዝዋዜ ሙያ መስፋፋትና አድገት የበኩሉን ድርሻ አበርክቷል፡፡
በውዝዋዜ ጥበብ በማለዳው የተነደፈው ኪዳኔ በእውቀት፣ በልምድና በፈጠራ እየጎመራና አንቱታን እያተረፈ ሲመጣ አድማሱን በማስፋት በአንጋፋው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት ተዛውሮ ከ1992 እሰከ 2007 ዓ.ም በዋና አሰልጣኝነትና በኬሮጋራፈርነት በርካታ በሀገር አቀፍና በአለም አቀፍ ደረጃ ግዘፍ የነሱ መድረኮች ላይ የቀረቡ የውዝዋዜ ስራዎችን በማዘጋጀት፣ በማማከርና በመምራት ከሰው ልብና አእምሮ የማይጠፉ ደማቅ ኪነጥበባዊ ስራዎችን ሰርቷል፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ፈጣን የፈጠራ፣ የማደራጀትና የመምራት አቅም የነበረው ብርቱ የጥበብ ሰው ነበር፡፡ በርካታ ተወዛዋዦች የሚገኙበት የጥበብ መድረክ ካለ እዛ የጥበብ መድረክ ላይ ኪዳኔ መኖሩ ሳይታለም የተፈታ ህልም ነበር፡፡ የኪዳኔ የፈጠራ፣ የውዝዋዜ ችሎታና የውዝዋዜ ዝግጅት ጥበብ የታየባቸው አያሌ የውዝዋዜ ጥበብ ስራዎች ህያው መስክሮቹ ናቸው፡፡ በፋሽስት ጣሊያን የተዘረፈው የአክሱም ሀውልት ወደ ሀገሩ ሲመለስ ለነበረው አቀባበል በተዘጋጀው የኪነጥበብ መድረክ ላይ በአዲስ አበባና በአክሱም ከተማ ግዙፍ የውዝዋዜ ዝግጅት፣ በህዳሴ ግድብ ማስተባበሪያ በተዘጋጀው የጥበብ መድረክ፣ በሚሊኒዬም አዳራሽ፣ በባህዳር ጣና ሐይቅ ላይ የውዝዋዜ የጀልባ ላይ ትርኢት፣ የአዲስ ዓመት የበዓል ዝግጅቶች ላይ ጥበብ፣ ባህል፣ ፈጠራና ውበት የተመላባቸው በርካታ ተወዛዋዦች የተሳተፉባቸውን የጥበብ ስራዎች በማዘጋጀት የጥበብና የሀገር ባለውለታነቱን አስመስክሯል፡፡
በአንጋፋው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት ከአስራ አምስት ዓመት በላይ በአሰልጣኝነት ሲሰራ ከቆየ በኋላ ከ2007 እስከ 2017 ዓ.ም ድረስ ወደ ቀድሞ የሙያ ቤቱ የአዲስ አበባ ቴአትርና ባህል አደራሽ ተዛውሮ በአሰልጣኝነትና በኬሮግራፈርነት ሲሰራ ቆይቷል፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ከተወዛዋዠነት፣ አሰልጣኝነት፣ አዘጋጅነትና አማካሪነት ባሻገር በድምጻዊነትና በቴአትርና ፊልም ተዋናይነትም በመሳተፍ ሁለገብ ከያኒነቱን ያስመሰከረ ድንቅ ጥበበኛ ነበር፡፡ በርካታ የሙዚቃ ቪዲዮ ስራዎች ላይ የኪዳኔ ደማቅ የፈጠራና የጥበብ አሻራ ያረፈባቸው ውዝዋዜዎችና ዝግጅቶች ዛሬም፣ ነገም ህያው ምስክሮች ናቸው፡፡
አሰልጣኝና ኬሮግራፍር እንዲሁም የውዝዋዜ አማካሪ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው በሞያው በሰራባቸው አመታት በርካታ
1. ባለሙያዎች ወደ ሙያው እንዲገቡና የሙያው ስነምግባር እንዲኖራቸው አደርጓል፡፡
2. የባህል ውዝዋዜ ትምህርት ቤት በሌለበት ዘመን በቴአትር ቤቶችና ከቴአትር ቤቶች ውጪ የነበሩ ወጣቶችን አሰልጥናል፤
3. ከከተማ ውጪ በመሄድ ቱባ ባህሎችን በማጥናትና በማምጣት የተለያዩ የባህል ጭፈራዎችንና አለባበሶችን አስተዋውቋል፡፡
4. የውዝዋዜ ሙያ እንደሙያ እንዲታይና አሁን የደረሰበት ደረጃ ላይ እንዲደርስ የተለያዩ መድረኮች ላይ እና ጥናቶች ላይ በመሳተፍ አስተዋኦ አበርክቷል፡፡
5. በአዲስ አበባ ከተማ በተዘጋጁ በርካታ የኪነ ጥበብ ፌስቲቫሎች ላይ በመጋበዝ በዳኝነትና በአማካሪነት ሰርቷል፡፡
6. ከአዲስ አበባ ውጪ በተለያዩ ክልሎች የሚገኙ ወጣቶችን ከማሰልጠን አልፎ በደቡብ ክልል ውስጥ የባህል ባንድ ለማቋቋም በቅቷል፡፡
7. በከተማችንና በተለያዩ ከተሞች በተከበሩ የብሄሔር ብሄረሰቦች ክብረ በዓላት ላይ የጥበብ ስራዎችን አቅርባል፡፡
8. በተለያዩ ጊዜ የተከበሩ የአደባበይ በአላት አድዋና የካቲት12 የመሳሰሉት ላይ ስራዋችን አቅርባል፡፡
9. በታላቁ ህዳሴ ግድብ ድረስ በመሄድና ታስቦ በሚከበርበት ጊዜም ስራዎችን አቅርቧል፡፡
10. በመንግስት መስረታና በበአለ ሲመቱ ዝግጅት ላይ ታላቅ የውዝዋዜ ትርኢት በኬሮግራፈርነት ሰርቷል፡፡
11. ሀገራችን የጦርነትና የተፈጥሮ ችግር በገጠማት ጊዜ ከኪነ ጥበብ ስራው ጋር ቀዳሚ በመሆን በርካታ አነቃቂ ስራዎችን ሰርቷል፡፡
12. የተለያዩ የሀገር መሪዎች፣ አንባሳደሮችና ዲፕሎማቶች ሲመጡና ሲሸኙ በአየር መንገድና በከንቲባ ጽ/ቤት ግቢ ውስጥ ደማቅ አቀባበል በማደረግ እና ትርኢቶችን በማቅረብ ባህላችንን አስተዋውቋል፡፡
13. በከተማ ደረጃ የሚዘጋጁ ትላልቅ ሴሚናሮች፤ጉባኤዋችና ሲንፖዚየሞች ላይ የተለያዩ የኬሮግራፈር ስራዎችን ሰርቷል፡፡
ሁለገቡ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ላበረከታቸው ኪነጥበባዊ ስራዎች የምስጋናና የእውቅና የምስክር ወረቀቶችን፡-
Ø ከኢፌድሪ ፊዴሬሽን ምክር ቤት
Ø ከኢፌድሪ ባህልና ቱሪዝም ሚንስቴር
Ø አዲስ አበባ ዩንቪርስቲ
Ø ከአዲስ አበባ ባህል ኪነ የጥበብና ቱሪዝም ቢሮ
Ø ከታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ማስተባበሪያ ጽ/ቤት
Ø ከሀገር ፍቅር፤ከቴአትርና ባህል አደራሽ፤ከራስ ቴአትር፤ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ቴአተር እና ሌሎችም በርካታ ተቋማት በክብር ተቀብሏል፡፡
አሰልጣኝ፣ ኬሮግራፍርና የውዝዋዜ አማካሪ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ሙያው እንዲያድግና ባለሙያውም እንዲጠቀም በነበረው ፍላጎትና ቁጭት ምክንያት ሙያው በተለያዩ ትልልቅ ሆቴሎችና የባህል ምሽቶች እንዲሰራና ባህላችን የበለጠ እንዲተዋወቅ በማማከርና በመደገፍ የአንበሳውን ድርሻ ይወስዳል፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ከበርካታ የሀገራችን ታዋቂና ተወዳጅ ሙዚቀኞች ጋር ትላልቅ መድረኮችና በከተማ ደረጃ በቀረቡ ታላላቅ ህዝባዊ በአላትና የሙዚቃ ኮንሰርቶች ላይ የኪሮግራፈር ስራዋችን
Ø በሸራተን አዲስ ሆቴል
Ø በሚሊንየም አዳራሽ
Ø በኢግዚብሽን ማዕከል
Ø በመስቀል አደባባይ
Ø በአዲስ አበባ ስቴድየም
Ø በጊዮን ሆቴል
Ø በሂልተን ሆቴል
Ø በስካይላት ሆቴል በመገኘት ጥበባዊ ስራዎችን ያቀረበ ሲሆን ትልልቅ የቀጥታ የቴሌብዥን ስርጭ የነበራቸውን ግዙፍ መድረኮችም ላይ ልዩ የኬሮግራፈርነት ሙያውን ድንቅ ብቃት አስመስክሯል፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው በተለያዩ ቴአትርና ሙዚቃዊ ቴአትሮች ላይ በትወናና በዝግጅት ሰርቷል፡፡ በትወና የተሳተፈባቸው ስራዎች፦
Ø ጤና ያጣ ፍቅር
Ø ሮሚዮና ጁሌት
Ø የቀለጠው መንድር
Ø ሊስትሮ ኦፔራ
Ø ከልሺን አውልቂ
Ø ፎርፌ
Ø ኦቴሎ
Ø ቴዎድሮስ
በሙዚቃዊ ድራማ ኬሮግራፈር ዝግጅት፡-
Ø ፎርፌ
Ø ኢትዮጵያዊነት ጥልቅ ነው
Ø ከልሽን አውልቂ
Ø ሊስትሮ ኦፔራ
Ø ሉሲ
Ø ሀገር ማለት ሰው ነው እና ሌሎችም የጠቀሳሉ፡፡
በፊልም ትወና፡-
Ø በህይወት ዙሪያ
Ø ሔሮሽማ
አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ከመድረክ ስራዎቹ በተጨማሪም በተላያዩ ታዋቂና አንጋፍ እንዲሁም ወጣት ድምጻውያን የሙዚቃ ቪዲዮ ስራዎች ላይ በኬሮግራፈርነትና በአማካሪነት ሰርቷል፡፡
Ø ለክብር ዳ/ር ጥላሁን ገሠሠ
Ø ለድምፃዊ ኤፍሬም ታምሩ የሰራቸው ስራዎች ጥቂቶቹ ናቸው፡፡
አርቲስት ኪዳኔ በተለያዩ የቴሌቪዥን ዝግጅቶችና የበዓል ፕሮግራሞች ላይ ባቀረባቸው የጥበብ ስራዎች ውበትና ድምቀት የነበረ ሲሆን በፋና ቴሌቭዥን ፋና ሰማንያ የውዝዋዜና ዳንስ ተሰጥኦ ውድድር ላይ በአማካሪነት በመስራት ሙያዊ አስተዋፅዎ አድርጓል፡፡
ሁለገቡ አርቲስት ኪዳኔ በሙያው አድማስ ተሸግሮ በዱባይ እና በታይላንድ ኢትዮጰያንና ባህሏን ያስተዋወቀ ብርቱ የጥበብ ሰው ሰሆን በቅርብ በሀገራችን እና በአለም ህዝቦች ዘንድ አንድ ጊዜ ተሰርቶ ያልተደገመውን የህዝብ ለህዝብ ተጓዥ የሙዚቃ የባህል ቡድንን የሚያስታውስ የሀገረሰብ ሙዚቃዎችን፣ ጭፈራዎችንና ባህላችንን የሚያስተዋውቅ ሉሲ ድንቅነሽ ኢትዮጵያ በሚል በመላው ሀገር ተዟዙሮ የቀረበውን ትርኢት ከባህል ሚንስቴር ኃላፊነት ተሰጥቶት በዋና አዘጋጅነት የውዝዋዜውን ዝግጅት መምራት የቻለ ድንቅ ጥበበኛ ነበር፡፡
ሁለገቡ ከያኒ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ከ2017 ዓ.ም ጀምሮ ህይወቱ እስካለፈበት ግንቦት 23/2018 ዓ.ም ድረስ በአንጋፋው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት ተዛውሮ በሙያው ወገኑን፣ ሀገሩንና ሙያውን በጥበብ፣ በታማኝነትና በትጋት ሲያገለግል የኖረ፣ በጥበብ ስራዎቹ ስሙን ከመቃብር በላይ ማኖር የቻለ ታላቅ ጥበበኛ ነበር፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናዉ የጋብቻ ህይወቱን ከረዥም ጊዜ ፍቅረኛዉ ከወ/ት አይናለም ተፈራ ጋር የካቲት 2 /2018 በክብር ፈፅሟል። ይሁንና ይህ ታላቅ ጥበበኛ ባጋጠመው የጤና እክል ሳቢያ በአዲስ ህይወት አጠቃላይ ሆስፒታል እና በሆፕ ሆስፒታል በህክምና ሲረዳ ቆይቶ ግንቦት 23/2018 ዓ.ም በተወለደ በ60 ዓመቱ ከዚህ ዓለም ድካም አርፏል፡፡
የአርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው የሽኝትና የጧፍ ማብራት ፕሮግራም ቤተሰቦቹ፣ ጓደኞቹ፣ የሙያ አጋሮቹና አድናቂዎቹ በተገኙበት ለረዥም ዓመታት በሙያው ባገለገለበት አንጋፋው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት ግንቦት 25/ 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ በ3፡00 ሰዓት ላይ ከተከናወነ በኋላ የቀብር ሰነ ስርዓቱ በአማኑኤል ካቴድራል ቤተክርስቲያን ይፈፀማል።
የአዲስ አበባ ቴአትር ቤቶች አስተዳደር ድርጅት በመላው ሰራተኞቹና የሙያ አጋሮቹ ስም በሁለገቡ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ህልፈተ ህይወት የተሰማውን ጥልቅ ሀዘን እየገለፀ ፈጣሪ ነፍሱን በመዓዛ ገነት እንዲያሳርፍ ይመኛል፡፡ እንዲሁም ለውድ ቤተሰቦቹ፣ ለዘመዶቹ፣ ለጓደኞቹ፣ ለስራ ባልደረቦቹ፣ ለሙያ አጋሮቹና አድናቂዎቹ በሙሉ ፈጣሪ ልባዊ መጽናናትን እንዲሰጣቸው ይመኛል፡፡
የአዲስ አበባ ቴአትር ቤቶች አስተዳደር ድርጅት-ኮምኒኬሽን
#ኪዳኔምስጋናው #ሀገርፍቅርቴአትር #የጥበብሰው #ሀዘን #ኪነጥበብ #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
14 days ago
(ዘ-ሐበሻ መዝናኛ) ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ በ'ፍሪደም 250' ታላቁ የአሜሪካ ስቴት ፌር ላይ አንዘፍንም ብለው ፊታቸውን ባዞሩ አርቲስቶች ላይ በቁጣ ገንፍለዋል፤ አልፎ ተርፎም ይህን ዝግጅት ሙሉ በሙሉ ሊያሰርዙት ቋምጠዋል!
47ኛው የአሜሪካ ፕሬዝዳንት በ'ትሩዝ ሶሻል' ገጻቸው ላይ በለቀቁት ቦምብ መሳይ መልእክት፣ አርቲስቶቹን "ማንም ሊሰማቸው የማይፈልግ፣ ሙዚቃቸው አሰልቺ የሆነ፣ ነገር ግን ከማማረር ውጪ ምንም የማያውቁ ውድ ዘፋኞች" በማለት ክፉኛ ዘልፈዋቸዋል።
ትራምፕ ቁጣቸው በዚህ ብቻ አላበቃም፤ አሜሪካ ነጻ የወጣችበትን 20ኛ ዓመት በዓል ተከትሎ የሚዘጋጀው የ'ፍሪደም 250' ዝግጅት በአስቸኳይ እንዲሰረዝ በመጠየቅ፣ ዝግጅቱን "ከመፈራረስ አፋፍ ላይ ከሚገኘውና ደህንነቱ አስተማማኝ ካልሆነው የኬኔዲ ሴንተር" ጋር አመሳስለውታል።
እንደሚታወቀው ትራምፕ ሰኔ 24 በዋሽንግተን ዲ.ሲ. 'ናሽናል ሞል' ለአሜሪካ 250ኛ ዓመት የልደት በዓል ማድመቂያ የሚሆነውንና በ'ፍሪደም 250' አዘጋጅነት የሚካሄደውን ይህን ታላቅ ዝግጅት በይፋ ይከፍታሉ ተብሎ ይጠበቅ ነበር። ለዚሁ ዝግጅት በርካታ ታዋቂ ሙዚቀኞች ተጠርተው የነበረ ቢሆንም፣ ጥቂቶቹ ግን በድንገት እግራቸውን አውጥተዋል። ከነዚህም መካከል 'ዘ ኮሞዶርስ'፣ ማርቲና ማክብራይድ፣ ሞሪስ ዴይ እና ዘ ታይም፣ የ'ፖይዘን'ው ድምጻዊ ብሬት ማይክልስ፣ እንዲሁም ራፐሩ ያንግ ኤምሲ ይገኙበታል።
እነዚህ አርቲስቶች ከዝግጅቱ ራሳቸውን ያገለሉበትን ምክንያት ሲያስረዱ "ዝግጅቱ ከማንኛውም የፖለቲካ ወገንተኝነት የጸዳ ነው ተብለን ተዋሽተናል፤ እውነታው ግን ፈጽሞ የተለየ ነው" ብለዋል። ለነገሩ ትራምፕ 'ፍሪደም 250'ን ባለፈው አመት ያስጀመሩት ሲሆን፣ በአሁኑ ሰዓት ዝግጅቱን በዋናነት እየመሩት ያሉት የቀድሞው የትራምፕ የውጭ ጉዳይ መስሪያ ቤት ተሿሚ የሆኑት ኪዝ ክራች ናቸው።
ይህ ሁሉ ሆኖ ግን ተስፋ አልተቆረጠም! ዝግጅቱ ሙሉ በሙሉ ገደል ካልገባ በስተቀር... ፍሎ ራይዳ፣ ቫኒላ አይስ እና ፍሪደም ዊሊያምስ መድረኩን በሙዚቃዎቻቸው ለማንቀጥቀጥ አሁንም ዝግጁ ናቸው።
ወደ ኬኔዲ ሴንተር ውዝግብ ስንመለስ ትራምፕ በታሪካዊው የኪነ-ጥበብ ማዕከል ላይ ሊያደርጉት የነበረውን እድሳት በቅርቡ ባገዱባቸው የፌደራል ዳኛ ላይ አሁንም እሳት እየተፉ ነው።
ዳኛው አርብ እለት ባሳለፉት ውሳኔ ፕሬዚዳንቱ "ትራምፕ ኬኔዲ ማዕከል ሊሉት" ፈልገው የነበረ ሲሆን፤ የትራምፕ ስም ከማዕከሉ ሙሉ በሙሉ እንዲፋቅ ማዘዛቸው ይታወሳል። ይህ ውሳኔ ያንገበገባቸው ትራምፕም፣ በ'ትሩዝ ሶሻል' ገጻቸው ላይ ዳኛውን “ጸረ-ትራምፕ እና በጥላቻ ያበዱ” ሲሉ ያብጠለጠሏቸው ሲሆን፣ ታሪካዊውን የኬኔዲ ሴንተር ደግሞ "በሞት አፋፍ ላይ ያለ" በማለት ክፉኛ ተችተውታል!
47ኛው የአሜሪካ ፕሬዝዳንት በ'ትሩዝ ሶሻል' ገጻቸው ላይ በለቀቁት ቦምብ መሳይ መልእክት፣ አርቲስቶቹን "ማንም ሊሰማቸው የማይፈልግ፣ ሙዚቃቸው አሰልቺ የሆነ፣ ነገር ግን ከማማረር ውጪ ምንም የማያውቁ ውድ ዘፋኞች" በማለት ክፉኛ ዘልፈዋቸዋል።
ትራምፕ ቁጣቸው በዚህ ብቻ አላበቃም፤ አሜሪካ ነጻ የወጣችበትን 20ኛ ዓመት በዓል ተከትሎ የሚዘጋጀው የ'ፍሪደም 250' ዝግጅት በአስቸኳይ እንዲሰረዝ በመጠየቅ፣ ዝግጅቱን "ከመፈራረስ አፋፍ ላይ ከሚገኘውና ደህንነቱ አስተማማኝ ካልሆነው የኬኔዲ ሴንተር" ጋር አመሳስለውታል።
እንደሚታወቀው ትራምፕ ሰኔ 24 በዋሽንግተን ዲ.ሲ. 'ናሽናል ሞል' ለአሜሪካ 250ኛ ዓመት የልደት በዓል ማድመቂያ የሚሆነውንና በ'ፍሪደም 250' አዘጋጅነት የሚካሄደውን ይህን ታላቅ ዝግጅት በይፋ ይከፍታሉ ተብሎ ይጠበቅ ነበር። ለዚሁ ዝግጅት በርካታ ታዋቂ ሙዚቀኞች ተጠርተው የነበረ ቢሆንም፣ ጥቂቶቹ ግን በድንገት እግራቸውን አውጥተዋል። ከነዚህም መካከል 'ዘ ኮሞዶርስ'፣ ማርቲና ማክብራይድ፣ ሞሪስ ዴይ እና ዘ ታይም፣ የ'ፖይዘን'ው ድምጻዊ ብሬት ማይክልስ፣ እንዲሁም ራፐሩ ያንግ ኤምሲ ይገኙበታል።
እነዚህ አርቲስቶች ከዝግጅቱ ራሳቸውን ያገለሉበትን ምክንያት ሲያስረዱ "ዝግጅቱ ከማንኛውም የፖለቲካ ወገንተኝነት የጸዳ ነው ተብለን ተዋሽተናል፤ እውነታው ግን ፈጽሞ የተለየ ነው" ብለዋል። ለነገሩ ትራምፕ 'ፍሪደም 250'ን ባለፈው አመት ያስጀመሩት ሲሆን፣ በአሁኑ ሰዓት ዝግጅቱን በዋናነት እየመሩት ያሉት የቀድሞው የትራምፕ የውጭ ጉዳይ መስሪያ ቤት ተሿሚ የሆኑት ኪዝ ክራች ናቸው።
ይህ ሁሉ ሆኖ ግን ተስፋ አልተቆረጠም! ዝግጅቱ ሙሉ በሙሉ ገደል ካልገባ በስተቀር... ፍሎ ራይዳ፣ ቫኒላ አይስ እና ፍሪደም ዊሊያምስ መድረኩን በሙዚቃዎቻቸው ለማንቀጥቀጥ አሁንም ዝግጁ ናቸው።
ወደ ኬኔዲ ሴንተር ውዝግብ ስንመለስ ትራምፕ በታሪካዊው የኪነ-ጥበብ ማዕከል ላይ ሊያደርጉት የነበረውን እድሳት በቅርቡ ባገዱባቸው የፌደራል ዳኛ ላይ አሁንም እሳት እየተፉ ነው።
ዳኛው አርብ እለት ባሳለፉት ውሳኔ ፕሬዚዳንቱ "ትራምፕ ኬኔዲ ማዕከል ሊሉት" ፈልገው የነበረ ሲሆን፤ የትራምፕ ስም ከማዕከሉ ሙሉ በሙሉ እንዲፋቅ ማዘዛቸው ይታወሳል። ይህ ውሳኔ ያንገበገባቸው ትራምፕም፣ በ'ትሩዝ ሶሻል' ገጻቸው ላይ ዳኛውን “ጸረ-ትራምፕ እና በጥላቻ ያበዱ” ሲሉ ያብጠለጠሏቸው ሲሆን፣ ታሪካዊውን የኬኔዲ ሴንተር ደግሞ "በሞት አፋፍ ላይ ያለ" በማለት ክፉኛ ተችተውታል!
18 days ago
ስውር መልክ በሚል ርዕስ በሰዐሊ፦ መሐሪ ተሾመ በአዲስ የስነጥበብየ(ስዕል) እግዚቢሽን
በኪነ-ጥበብ አፍቃሪያን ዘንድ ስሙ በጉልህ የሚነሳው ሰዐሊ መሐሪ ተሾመ፣ አዳዲስ የስዕል ስብስቦቹን (ስራዎቹን ) ለህዝብ ዕይታ ያበቃበትን ልዩ የጥበብ ዐውደ ርዕይ በማዘጋጀት ስራዎቹን ለህዝብ በማሳየት ላይ ይገኛል።
ስነ-ጥበብ ለሀገርና ለህብረተሰብ ያለው ፋይዳ በቀላል የሚገለጽ አይደለም። እያንዳንዱ የዕለት ተዕለት እንቅስቃሴ—የምንጠቀምባቸው ቁሳቁሶች ዲዛይን፣ የስነ-ህንጻ ጥበብ፣ አልባሳት፣ የምንኖረበት የአካባቢ ገጽታ አልፎ ተርፎም የምንጠቀማቸው የገንዘብ ኖቶች ሳይቀሩ—በቀጥታ ከዲዛይን ጥበብ ጋር የተቆራኙ ናቸው። ዲዛይን ደግሞ የስዕል አንድ አካል ነው ።ጥበብ በሰዎች ህይወት ውስጥ ሰፊ ተፅዕኖ ፈጣሪና የሀገር መገለጫም መሆኑ ይታወቃል።
ይህ እግዚቢሽን እየቀረበበት የሚገኘው “በአርታዊ ጋለሪ” (Artawi Gallery)
ከተቋቋመ ሶስት ዓመታት በላይ አስቆጥሯል። ጋለሪው በነዚህ ዓመታት ውስጥ በርካታ የስነ-ጥበብና የፎቶግራፊ ጥቦችን ስራዎችን ለዕይታ በማቅረብ፣ ሰዓሊያንና ፎቶግራፈሮችን ከህብረተሰቡ ጋር በማገናኘት እንዲሁም አዳዲስ የውይይት መድረኮችን በመፍጠር ረገድ ከፍተኛ ሚና እየተጫወተ ይገኛል።
“ስውር መልክ” (The Hidden Form) በሚል ርዕስ የተዘጋጀው የዚህ ልዩ የጥበብ እግዚቢሽን የመክፈቻ ስነ-ስርዓት ግንቦት 15 ቀን የተከናወነ ሲሆን፣ እግዚቢሽኑ እስከ ሰኔ 7 ቀን ድረስ ለጎብኚዎች ክፍት ሆኖ ይቆያል።
ቦታ 👉 ቦሌ ብራስ ኬኬር ሆቴል ህንጻ 2ኛ ፎቅ ላይ
የጥበብ ወዳጀች ና የስዕል አፎቃሪዎች ሁሉ በቦታው በመገኘት የሰዐሊውን ሀሳብ በቅርፅና በቀለም የሚናገሩ ድንቅ ስራዎች እንዲታደሙና የስነ-ጥበቡ ተሳታፊ አካል እንዲሆኑ ጥሪ ቀርቧል።
በኪነ-ጥበብ አፍቃሪያን ዘንድ ስሙ በጉልህ የሚነሳው ሰዐሊ መሐሪ ተሾመ፣ አዳዲስ የስዕል ስብስቦቹን (ስራዎቹን ) ለህዝብ ዕይታ ያበቃበትን ልዩ የጥበብ ዐውደ ርዕይ በማዘጋጀት ስራዎቹን ለህዝብ በማሳየት ላይ ይገኛል።
ስነ-ጥበብ ለሀገርና ለህብረተሰብ ያለው ፋይዳ በቀላል የሚገለጽ አይደለም። እያንዳንዱ የዕለት ተዕለት እንቅስቃሴ—የምንጠቀምባቸው ቁሳቁሶች ዲዛይን፣ የስነ-ህንጻ ጥበብ፣ አልባሳት፣ የምንኖረበት የአካባቢ ገጽታ አልፎ ተርፎም የምንጠቀማቸው የገንዘብ ኖቶች ሳይቀሩ—በቀጥታ ከዲዛይን ጥበብ ጋር የተቆራኙ ናቸው። ዲዛይን ደግሞ የስዕል አንድ አካል ነው ።ጥበብ በሰዎች ህይወት ውስጥ ሰፊ ተፅዕኖ ፈጣሪና የሀገር መገለጫም መሆኑ ይታወቃል።
ይህ እግዚቢሽን እየቀረበበት የሚገኘው “በአርታዊ ጋለሪ” (Artawi Gallery)
ከተቋቋመ ሶስት ዓመታት በላይ አስቆጥሯል። ጋለሪው በነዚህ ዓመታት ውስጥ በርካታ የስነ-ጥበብና የፎቶግራፊ ጥቦችን ስራዎችን ለዕይታ በማቅረብ፣ ሰዓሊያንና ፎቶግራፈሮችን ከህብረተሰቡ ጋር በማገናኘት እንዲሁም አዳዲስ የውይይት መድረኮችን በመፍጠር ረገድ ከፍተኛ ሚና እየተጫወተ ይገኛል።
“ስውር መልክ” (The Hidden Form) በሚል ርዕስ የተዘጋጀው የዚህ ልዩ የጥበብ እግዚቢሽን የመክፈቻ ስነ-ስርዓት ግንቦት 15 ቀን የተከናወነ ሲሆን፣ እግዚቢሽኑ እስከ ሰኔ 7 ቀን ድረስ ለጎብኚዎች ክፍት ሆኖ ይቆያል።
ቦታ 👉 ቦሌ ብራስ ኬኬር ሆቴል ህንጻ 2ኛ ፎቅ ላይ
የጥበብ ወዳጀች ና የስዕል አፎቃሪዎች ሁሉ በቦታው በመገኘት የሰዐሊውን ሀሳብ በቅርፅና በቀለም የሚናገሩ ድንቅ ስራዎች እንዲታደሙና የስነ-ጥበቡ ተሳታፊ አካል እንዲሆኑ ጥሪ ቀርቧል።
Sponsored by
Surafel
18 days ago
የሰዓሊ መሐሪ ተሾመ አዲስ የሥዕል አውደ ርዕይ በስውር መልክ በሚል ርዕስ መቅረብ ጀመረ
#ethiopia | በኪነ ጥበብ አፍቃሪዎች ዘንድ ከፍተኛ አክብሮትና እውቅና ያገኘው ሰዓሊ መሐሪ ተሾመ አዳዲስ የፈጠራ ሥራዎቹን ለአንባቢና ለተመልካች ያቀረበበትን ልዩ የሥዕል አውደ ርዕይ ለሕዝብ ክፍት አድርጓል።
ሥነ ጥበብ ለሀገር ዕድገትና ለኅብረተሰብ ንቃተ ሕሊና ያለው ጠቀሜታ በቀላሉ የሚገመት አይደለም። የሰዎች የዕለት ተዕለት ሕይወት እንቅስቃሴ፣ የምንገለገልባቸው ቁሳቁሶች ቅርፅ፣ የሕንጻዎች ውበት፣ አልባሳት፣ የአካባቢ ጥበቃ ገጽታና የገንዘብ ኖቶች ሳይቀሩ ከዲዛይን ጥበብ ጋር ቀጥተኛ ቁርኝት አላቸው።
ዲዛይን ደግሞ የሥዕል ጥበብ ዋና አካል በመሆኑ ጥበብ በሰዎች ሕይወት ላይ የላቀ ተፅዕኖ የማሳደርና የሀገር መገለጫ የመሆን አቅም አለው።
ይህ አውደ ርዕይ እየተስተናገደበት የሚገኘው አርታዊ ጋለሪ ከተመሠረተ ሦስት ዓመታትን ያስቆጠረ ሲሆን በእነዚህ ጊዜያት ውስጥ በርካታ የሥዕልና የፎቶግራፍ ሥራዎችን ለዕይታ በማብቃት ረገድ ስኬታማ ሆኗል።
ጋለሪው ባለሙያዎችን ከማኅበረሰቡ ጋር በማገናኘትና የውይይት መድረኮችን በማዘጋጀት በኩልም ጉልህ አስተዋጽኦ እያበረከተ ይገኛል።
ስውር መልክ ወይም ዘ ሂድን ፎርም በተሰኘ መሪ ቃል የተዘጋጀው የዚህ ልዩ አውደ ርዕይ የመክፈቻ ሥነ ሥርዓት ግንቦት 15 ቀን የተከናወነ ሲሆን ኤግዚቢሽኑ እስከ ሰኔ 7 ቀን ድረስ ለጎብኚዎች ክፍት ሆኖ ይቆያል።
የሥዕል ማሳያ ቦታው በቦሌ ብራስ ኬኬር ሆቴል ሕንጻ ሁለተኛ ፎቅ ላይ ይገኛል። የጥበብ ወዳጆችና የሥዕል አፍቃሪዎች በቦታው በመገኘት በቅርፅና በቀለም የተቃኙትን የሰዓሊውን ድንቅ የፈጠራ ሥራዎች እንዲመለከቱና የኪነ ጥበቡ ተካፋይ እንዲሆኑ ጥሪ ተላልፏል።
#art #painting #exhibition #artgallery #culture #fineart #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | በኪነ ጥበብ አፍቃሪዎች ዘንድ ከፍተኛ አክብሮትና እውቅና ያገኘው ሰዓሊ መሐሪ ተሾመ አዳዲስ የፈጠራ ሥራዎቹን ለአንባቢና ለተመልካች ያቀረበበትን ልዩ የሥዕል አውደ ርዕይ ለሕዝብ ክፍት አድርጓል።
ሥነ ጥበብ ለሀገር ዕድገትና ለኅብረተሰብ ንቃተ ሕሊና ያለው ጠቀሜታ በቀላሉ የሚገመት አይደለም። የሰዎች የዕለት ተዕለት ሕይወት እንቅስቃሴ፣ የምንገለገልባቸው ቁሳቁሶች ቅርፅ፣ የሕንጻዎች ውበት፣ አልባሳት፣ የአካባቢ ጥበቃ ገጽታና የገንዘብ ኖቶች ሳይቀሩ ከዲዛይን ጥበብ ጋር ቀጥተኛ ቁርኝት አላቸው።
ዲዛይን ደግሞ የሥዕል ጥበብ ዋና አካል በመሆኑ ጥበብ በሰዎች ሕይወት ላይ የላቀ ተፅዕኖ የማሳደርና የሀገር መገለጫ የመሆን አቅም አለው።
ይህ አውደ ርዕይ እየተስተናገደበት የሚገኘው አርታዊ ጋለሪ ከተመሠረተ ሦስት ዓመታትን ያስቆጠረ ሲሆን በእነዚህ ጊዜያት ውስጥ በርካታ የሥዕልና የፎቶግራፍ ሥራዎችን ለዕይታ በማብቃት ረገድ ስኬታማ ሆኗል።
ጋለሪው ባለሙያዎችን ከማኅበረሰቡ ጋር በማገናኘትና የውይይት መድረኮችን በማዘጋጀት በኩልም ጉልህ አስተዋጽኦ እያበረከተ ይገኛል።
ስውር መልክ ወይም ዘ ሂድን ፎርም በተሰኘ መሪ ቃል የተዘጋጀው የዚህ ልዩ አውደ ርዕይ የመክፈቻ ሥነ ሥርዓት ግንቦት 15 ቀን የተከናወነ ሲሆን ኤግዚቢሽኑ እስከ ሰኔ 7 ቀን ድረስ ለጎብኚዎች ክፍት ሆኖ ይቆያል።
የሥዕል ማሳያ ቦታው በቦሌ ብራስ ኬኬር ሆቴል ሕንጻ ሁለተኛ ፎቅ ላይ ይገኛል። የጥበብ ወዳጆችና የሥዕል አፍቃሪዎች በቦታው በመገኘት በቅርፅና በቀለም የተቃኙትን የሰዓሊውን ድንቅ የፈጠራ ሥራዎች እንዲመለከቱና የኪነ ጥበቡ ተካፋይ እንዲሆኑ ጥሪ ተላልፏል።
#art #painting #exhibition #artgallery #culture #fineart #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
18 days ago
ቀኝ አዝማች በኩረ ምዕመናን ትዛዙ ኮሬ የኢትዮጵያን ባህል፣ ቱሪዝምና በጎ አድራጎት በማስፋፋት የሚታወቁ ታዋቂ ኢንተርፕረነር፣ የባህል አምባሳደር እና ሀገር በቀል ሽማግሌ ናቸው። በተለይም በኢትዮጵያ የመጀመሪያዎቹን እና ግዙፍ የባህል ምግብ ቤቶች አንዱ የሆነውን ዮድ አቢሲኒያ (Yod Abyssinia) ባህላዊ ምግብ ቤት በመመስረታቸው በሰፊው ይታወቃሉ።
ስለ ቀኝ አዝማች ትዛዙ ኮሬ ዋና ዋና መረጃዎች
የዮድ አቢሲኒያ መስራችና ባለቤት በ1996 ዓ.ም.
(እ.ኤ.አ. በ2003) ዮድ አቢሲኒያ ባህላዊ ምግብ ቤትን መስርተዋል።
ምግብ ቤቱ የኢትዮጵያን ብሔር ብሔረሰቦች ባህላዊ ምግቦች፣ ሙዚቃዎች እና ውዝዋዜዎች ለአገር ውስጥና ለውጭ አገር ዜጎች በማስተዋወቅ ረገድ ትልቅ ሚና አለው።
እንደ የካናዳው ጠቅላይ ሚኒስትር ጀስቲን ትሩዶ ያሉ በርካታ የዓለም መሪዎችን እና የውጭ አገር ዲፕሎማቶችን በምግብ ቤታቸው አስተናግደዋል።
❸ማኅበራዊ አገልግሎትና የበጎ አድራጎት ሥራዎች
ማኅበራዊ አገልግሎትና የበጎ አድራጎት ሥራዎች
ለተለያዩ የሃይማኖት ተቋማት እና ችግረኛ ወገኖች ከፍተኛ ድጋፍ በማድረግ ይታወቃሉ።
በበጎ አድራጎት ሥራዎቻቸው ምክንያት በ2016 ዓ.ም የፊላንትሮፒ (የበጎ አድራጎት) ሽልማት አሸናፊ ሆነዋል።
በማኅበረሰቡ ውስጥ ሰላምን ለማስፈንና እርቅ ለማውረድ እንደ ትልቅ የሀገር ሽማግሌ ሆነው ያገለግላሉ።
በጎ ተግባራት እና ማህበራዊ ሀላፊነት በመወጣት አርዓያነት ያለዉን ተግባራት በመስራት ይታወቃል።
የዓመቱን 360 ቀናት ለኢትዮጵያ ሀገራቸዉ እንዲሁም 4 ቀናት ለበጎ አድራጎት ተግባራት ሲውል ፤ 365 ኛውን ቀን ደግሞ ዕድገት እንደሚያስተዋዉቅ የሚያምኑት የድርጅቱ መስራችና የቦርድ ሰብሳቢ ቀኝ አዝማች ትዛዙ ኮሬ ናቸዉ።
የዮድ አቢሲኒያ መስራችና የቦርድ ሰብሳቢ ቀኝ አዝማች ትዛዙ ኮሬ እንዲሁም ድርጅታቸዉ 'ዮድ አቢሲኒያ'ለመቄዶንያ የአረጋውያንና የአዕምሮ ህሙማን መርጃ ማህበር፣ ለሜሪጆይ ኢትዮጵያ ፣ ለቶራ የህፃናት ማሳደጊያ ፣ ለሰሊሆም የአእምሮ ህሙማን መርጃ ፣ ለየወደቁትን እናንሳ የአረጋውያን መርጃ ማህበር ለሌሎችም በማገዝና በመርዳት ማህበራዊ ኃላፊነትን በመወጣት በጎ ስምና አርዓያነትን በተግባር ለማሳየት ችሏል።ወደፊትም ይበልጥ ተጠናክሮ ይቀጥላል።
❹እዉቅናና ሽልማት
➢የዓመቱ በጎ ሰዉ ሽልማትና እዉቅና
ጳጉሜ 3 ቀን 2016 ዓ.ም ለ12ኛ ጊዜ በተካሄደዉ የዓመቱ በጎ ሰዉ ሽልማትና እዉቅና በቅርስ ባህል እና ቱሪዝም ዘርፍ ዮድ አቢሲኒያ፡የባሕል ምግብ አዳራሽ ተሸልሟል።
የኢትዮጵያን ባህላዊ ምግቦችን ፤ ውዝዋዜዎችን እና ባህላዊ እሴቶችን ለቱሪስቶች እና ማህበረሰቡ የሚያቀርብ ተቋም ሲሆን የኢትዮጵያን እሴቶችን በማስተዋወቅ ረገድ ያስቀመጠው ደማቅ አሻራ ከፍ ያለ ነዉ።
ዮድ አቢሲኒያ ባህል ባንድ
ለቱሪስቶች የአገራችንን ብሔር ብሔረሰቦች ሙዚቃዎች ዉዝዋዜን በማሳየት ቱባ ባህላችንን ሳይበረዝና ሳይከለስ ያሳያል።
➢ የቱሪዝም አዋርድ
የአዲስ አበባ ባህል፣ ኪነ-ጥበብና ቱሪዝም ቢሮ ሐምሌ 6/2016ዓ.ም በአድዋ መታሰብያ ሙዚየም ባካሄደው የኪነ-ጥበብና ቱሪዝም ትራንስፎርሜሽን ምክር ቤት ምስረታና 1ኛ መደበኛ ጉባኤ ለከተማችን የቱሪዝም ልማትና እድገት የላቀ አስተዋጽኦ ላደረጉ የቱሪዝም ተቋማትና አካላት የቱሪዝም አዋርድ ከተሰጡት መካከል አንዱ ዮድ አቢሲኒያ የባህል ምግብ አዳራሽ ነዉ።
የቱሪዝም ተቋማቱ በሚሰጡት የአገልግሎት ጥራት ባላቸው የቱሪዝም ፈጠራ ስራ እንዲሁም የቱሪስት አያያዝና የመሳሰሉት መስፈርቶችን መነሻ በማድረግ ከዘርፉ 1ኛ በመዉጣት ዮድ አቢሲኒያ የባህል ምግብ አዳራሽ፣የቱሪዝም አዋርድ ተሸልሟል።
➢"የ8ኛዉ የአርአያ ሰው ሽልማት"
ተቀማጭነቱን በሀገረ አሜሪካ ዳላስ ቴክሳስ ያደረገው ዓድዋ የባህልና የታሪክ ኅብረት ለትርፍ ያልተቋቋመ ግብረ ሰናይ ድርጅት ሲሆን በዋናነትም ለኢትዮጵያና ለኢትዮጵያውያን አርአያ የሚሆን ሥራ ለሚሠሩ ግለሰቦችና ተቋማት"የአርአያ ሰው ሽልማት" በሚል ዕውቅና ይሰጣል፡፡
ለ8ኛ ግዜ በአዲስ አበባ ዮድ አቢሲኒያ የባህል አዳራሽ ሰኔ 13 ቀን 2016 ዓ.ም በተመሳሳይ መልኩ ለሀገር ባለውለታዎች በተለይም በባህል ልማት፣ በተፈጥሮ ጥበቃ፣ በቱሪዝም እና ቅርስ እንዲሁም በታሪክ መስኮች ለሀገራቸው አስተዋጽኦ ላበረከቱ ግለሰቦችና ተቋማት ሽልማት ከተሰጣቸው መካከል ዮድ አቢሲኒያ የባህል ምግብ አዳራሽ አንዱ ነዉ።
ዓለም አቀፍ እውቅና
የኢትዮጵያን ባህልና ቱሪዝም በዓለም አቀፍ ደረጃ በማስተዋወቃቸው “የባህልና ቱሪዝም አምባሳደር” የሚል ክብር ተሰጥቷቸዋል።
በቅርቡ (እ.ኤ.አ በ2025) በአሜሪካ ሲያትል በተካሄደው የ42ኛው የኢትዮጵያውያን የስፖርትና ባህል ፌስቲቫል (ESFNA) ላይ ለሀገራቸው ላበረከቱት የላቀ አስተዋፅኦ ልዩ የክብር ሽልማት ተበርክቶላቸዋል።
❺ዋና ዋና ቅርንጫፎችና አድራሻዎች
ዮድ አቢሲኒያ በአዲስ አበባ በተለያዩ ቁልፍ ቦታዎች ቅርንጫፎችን ከፍቶ ይገኛል፦
ቦሌ ቅርንጫፍ (ዋናው)፦ ቦሌ መድኃኔዓለም አካባቢ፣ ከብራስ ሆስፒታል ከፍ ብሎ የሚገኝ የነበረ ሲሆን አሁን ቀድሞ ከነበረበት በ100 ሜትር ገባ ብሎ ኬኬር ህንፃ አጠገብ ይገኛል።ለቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ቅርብ በመሆኑ ለቱሪስቶች ተመራጭ ነው።
ፒያሳ (ቴዎድሮስ አደባባይ) ቅርንጫፍ፦ በቅርቡ በዲል ፕላዛ ፊት ለፊት የተከፈተ አዲስና ዘመናዊ የባህል አዳራሽ፣ የስፖርት ባር (Sport Bar) እና የባዛር ማዕከል ነው።
ዮድ አቢሲኒያ ኢንተርናሽናል ሆቴል፦ ሰዓሊተ ምህረት አደባባይ ከፍ ብሎ፣ ወደ ወሰን በሚወስደው መንገድ ማዕድን ሚኒስቴር አጠገብ የሚገኝ ዘመናዊ ሆቴል ነው።
❻የ"ዮድ" መሪ ቃል በተግባር
የድርጅቱ መሪ ቃል የሃገራችን ኢትዮጵያን ”ባህል ፤ ታሪክ ፤ ቅርሶች እንጠብቅ፤ እናክብር ፤ ቋንቋችንን እናሳድግ ” የሚል ነው ባለፉት 22 ዓመታት የኢትዮጵያን ባህልና መስተንግዶን ጨምሮ ሲያስተዋውቅ ኖሯል ፡፡ ለዚህም አስተዋፅኦው ”የኢትዮጵያ የባህልና የቱሪዝም አምባሳደር” የሚል ዕውቅና ከመንግስት ተሰጥቶታል ፡፡
“ባህል ፤ ታሪክ ፤ ቅርሶች እንጠብቅ፤ እናክብር ፤ ቋንቋችንን እናሳድግ” በሚል መርህ ከመላው ዓለም ወደ ሃገራችን ለመጡ እንግዶች የባህል ምግብና መጠጦች መስተንግዶ በመስጠት ፣ የብሔር ብሄረሰቦችን ሙዚቃዎችና ውዝዋዜዎች በማቅረብ ፣ የሀገራችንን የታሪክ የባህልና የቱሪዝም ሃብቶችና ቅርሶቻችንን በማስተዋወቅ የኢትዮጵያን መልካም ገፅታ በመገንባት ብዙ በመስራት ”የኢትዮጵያ የባህል እና የቱሪዝም አምባሳደር” የሚል እውቅናን ለማግኘት ችሏል፡፡
"ዮድ"
ዮድ ብሂል የማነ እግዚአብሔር ገብረት ኃይለ
በእግዚአብሔር ቀኝ ያለ እሱ ኃያልና
ጽኑዕ የሆነ ነው ማለት በሌላ መልኩ"ዮድ" ማለት በጉራጌ ቋንቋ "መመስከር ወይም መናገር" ማለት ነዉ።
ከ1996ዓ.ምማለትምላለፉት 22 ዓመታት በተለያዩ ወቅቶች ወደ ሀገራችን የመጡ በርካታ የሀገራት መሪዎችን ፣ ዲፕሎማቶችን ፣ የዓለም ታላላቅ ሰዎችን፣ ከፍተኛ የመንግስት ባለስልጣናት ፣ ታዋቂ ሰዎች ፣ ባለሀብቶች ፣ አትሌቶች ፣ አርቲስቶች የሚዲያ ባለሙያዎች እንዲሁም ሌሎችም በሺዎች የሚቆጠሩ ቱሪስቶችንና ኢትዮጵያዊያን እንግዶችን ተቀብሎ በፍቅርና በአክብሮት ሲያስተናግድ የቆየው ዮድ አቢሲኒያ በቀጣይም በሀገራችን ለሚከናወኑ ታላላቅ ሁነቶች ሙሉ አገልግሎት ለመስጠት ከወትሮው በተለዬ አኳኋን መዘጋጀቱ ተስተዉሏል።በ500 ብር ካፒታል እና በአነስተኛ የስራ ጅምር በጥረት የተገነባ ካምፓኒ በበርካታ ፈተናዎች ዉስጥ አልፎ ዛሬ በርካታ ቁጥር ላላቸዉ ወገኖቻችን የስራ ዕድል መፍጠር የቻለ ግዙፍ ኩባንያ ለመሆን በቅቷል።
"የሃገራችን ኢትዮጵያን ባህል ፤ ታሪክ ፤ ቅርሶች እንጠብቅ፤ እናክብር ፤ ቋንቋችንን እናሳድግ ”ዮድ አቢሲኒያ የባህል ምግብ አዳራሽ
ዘጋቢ ጋዜጠኛ ሲሳይ መንግስቴ
ስለ ቀኝ አዝማች ትዛዙ ኮሬ ዋና ዋና መረጃዎች
የዮድ አቢሲኒያ መስራችና ባለቤት በ1996 ዓ.ም.
(እ.ኤ.አ. በ2003) ዮድ አቢሲኒያ ባህላዊ ምግብ ቤትን መስርተዋል።
ምግብ ቤቱ የኢትዮጵያን ብሔር ብሔረሰቦች ባህላዊ ምግቦች፣ ሙዚቃዎች እና ውዝዋዜዎች ለአገር ውስጥና ለውጭ አገር ዜጎች በማስተዋወቅ ረገድ ትልቅ ሚና አለው።
እንደ የካናዳው ጠቅላይ ሚኒስትር ጀስቲን ትሩዶ ያሉ በርካታ የዓለም መሪዎችን እና የውጭ አገር ዲፕሎማቶችን በምግብ ቤታቸው አስተናግደዋል።
❸ማኅበራዊ አገልግሎትና የበጎ አድራጎት ሥራዎች
ማኅበራዊ አገልግሎትና የበጎ አድራጎት ሥራዎች
ለተለያዩ የሃይማኖት ተቋማት እና ችግረኛ ወገኖች ከፍተኛ ድጋፍ በማድረግ ይታወቃሉ።
በበጎ አድራጎት ሥራዎቻቸው ምክንያት በ2016 ዓ.ም የፊላንትሮፒ (የበጎ አድራጎት) ሽልማት አሸናፊ ሆነዋል።
በማኅበረሰቡ ውስጥ ሰላምን ለማስፈንና እርቅ ለማውረድ እንደ ትልቅ የሀገር ሽማግሌ ሆነው ያገለግላሉ።
በጎ ተግባራት እና ማህበራዊ ሀላፊነት በመወጣት አርዓያነት ያለዉን ተግባራት በመስራት ይታወቃል።
የዓመቱን 360 ቀናት ለኢትዮጵያ ሀገራቸዉ እንዲሁም 4 ቀናት ለበጎ አድራጎት ተግባራት ሲውል ፤ 365 ኛውን ቀን ደግሞ ዕድገት እንደሚያስተዋዉቅ የሚያምኑት የድርጅቱ መስራችና የቦርድ ሰብሳቢ ቀኝ አዝማች ትዛዙ ኮሬ ናቸዉ።
የዮድ አቢሲኒያ መስራችና የቦርድ ሰብሳቢ ቀኝ አዝማች ትዛዙ ኮሬ እንዲሁም ድርጅታቸዉ 'ዮድ አቢሲኒያ'ለመቄዶንያ የአረጋውያንና የአዕምሮ ህሙማን መርጃ ማህበር፣ ለሜሪጆይ ኢትዮጵያ ፣ ለቶራ የህፃናት ማሳደጊያ ፣ ለሰሊሆም የአእምሮ ህሙማን መርጃ ፣ ለየወደቁትን እናንሳ የአረጋውያን መርጃ ማህበር ለሌሎችም በማገዝና በመርዳት ማህበራዊ ኃላፊነትን በመወጣት በጎ ስምና አርዓያነትን በተግባር ለማሳየት ችሏል።ወደፊትም ይበልጥ ተጠናክሮ ይቀጥላል።
❹እዉቅናና ሽልማት
➢የዓመቱ በጎ ሰዉ ሽልማትና እዉቅና
ጳጉሜ 3 ቀን 2016 ዓ.ም ለ12ኛ ጊዜ በተካሄደዉ የዓመቱ በጎ ሰዉ ሽልማትና እዉቅና በቅርስ ባህል እና ቱሪዝም ዘርፍ ዮድ አቢሲኒያ፡የባሕል ምግብ አዳራሽ ተሸልሟል።
የኢትዮጵያን ባህላዊ ምግቦችን ፤ ውዝዋዜዎችን እና ባህላዊ እሴቶችን ለቱሪስቶች እና ማህበረሰቡ የሚያቀርብ ተቋም ሲሆን የኢትዮጵያን እሴቶችን በማስተዋወቅ ረገድ ያስቀመጠው ደማቅ አሻራ ከፍ ያለ ነዉ።
ዮድ አቢሲኒያ ባህል ባንድ
ለቱሪስቶች የአገራችንን ብሔር ብሔረሰቦች ሙዚቃዎች ዉዝዋዜን በማሳየት ቱባ ባህላችንን ሳይበረዝና ሳይከለስ ያሳያል።
➢ የቱሪዝም አዋርድ
የአዲስ አበባ ባህል፣ ኪነ-ጥበብና ቱሪዝም ቢሮ ሐምሌ 6/2016ዓ.ም በአድዋ መታሰብያ ሙዚየም ባካሄደው የኪነ-ጥበብና ቱሪዝም ትራንስፎርሜሽን ምክር ቤት ምስረታና 1ኛ መደበኛ ጉባኤ ለከተማችን የቱሪዝም ልማትና እድገት የላቀ አስተዋጽኦ ላደረጉ የቱሪዝም ተቋማትና አካላት የቱሪዝም አዋርድ ከተሰጡት መካከል አንዱ ዮድ አቢሲኒያ የባህል ምግብ አዳራሽ ነዉ።
የቱሪዝም ተቋማቱ በሚሰጡት የአገልግሎት ጥራት ባላቸው የቱሪዝም ፈጠራ ስራ እንዲሁም የቱሪስት አያያዝና የመሳሰሉት መስፈርቶችን መነሻ በማድረግ ከዘርፉ 1ኛ በመዉጣት ዮድ አቢሲኒያ የባህል ምግብ አዳራሽ፣የቱሪዝም አዋርድ ተሸልሟል።
➢"የ8ኛዉ የአርአያ ሰው ሽልማት"
ተቀማጭነቱን በሀገረ አሜሪካ ዳላስ ቴክሳስ ያደረገው ዓድዋ የባህልና የታሪክ ኅብረት ለትርፍ ያልተቋቋመ ግብረ ሰናይ ድርጅት ሲሆን በዋናነትም ለኢትዮጵያና ለኢትዮጵያውያን አርአያ የሚሆን ሥራ ለሚሠሩ ግለሰቦችና ተቋማት"የአርአያ ሰው ሽልማት" በሚል ዕውቅና ይሰጣል፡፡
ለ8ኛ ግዜ በአዲስ አበባ ዮድ አቢሲኒያ የባህል አዳራሽ ሰኔ 13 ቀን 2016 ዓ.ም በተመሳሳይ መልኩ ለሀገር ባለውለታዎች በተለይም በባህል ልማት፣ በተፈጥሮ ጥበቃ፣ በቱሪዝም እና ቅርስ እንዲሁም በታሪክ መስኮች ለሀገራቸው አስተዋጽኦ ላበረከቱ ግለሰቦችና ተቋማት ሽልማት ከተሰጣቸው መካከል ዮድ አቢሲኒያ የባህል ምግብ አዳራሽ አንዱ ነዉ።
ዓለም አቀፍ እውቅና
የኢትዮጵያን ባህልና ቱሪዝም በዓለም አቀፍ ደረጃ በማስተዋወቃቸው “የባህልና ቱሪዝም አምባሳደር” የሚል ክብር ተሰጥቷቸዋል።
በቅርቡ (እ.ኤ.አ በ2025) በአሜሪካ ሲያትል በተካሄደው የ42ኛው የኢትዮጵያውያን የስፖርትና ባህል ፌስቲቫል (ESFNA) ላይ ለሀገራቸው ላበረከቱት የላቀ አስተዋፅኦ ልዩ የክብር ሽልማት ተበርክቶላቸዋል።
❺ዋና ዋና ቅርንጫፎችና አድራሻዎች
ዮድ አቢሲኒያ በአዲስ አበባ በተለያዩ ቁልፍ ቦታዎች ቅርንጫፎችን ከፍቶ ይገኛል፦
ቦሌ ቅርንጫፍ (ዋናው)፦ ቦሌ መድኃኔዓለም አካባቢ፣ ከብራስ ሆስፒታል ከፍ ብሎ የሚገኝ የነበረ ሲሆን አሁን ቀድሞ ከነበረበት በ100 ሜትር ገባ ብሎ ኬኬር ህንፃ አጠገብ ይገኛል።ለቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ቅርብ በመሆኑ ለቱሪስቶች ተመራጭ ነው።
ፒያሳ (ቴዎድሮስ አደባባይ) ቅርንጫፍ፦ በቅርቡ በዲል ፕላዛ ፊት ለፊት የተከፈተ አዲስና ዘመናዊ የባህል አዳራሽ፣ የስፖርት ባር (Sport Bar) እና የባዛር ማዕከል ነው።
ዮድ አቢሲኒያ ኢንተርናሽናል ሆቴል፦ ሰዓሊተ ምህረት አደባባይ ከፍ ብሎ፣ ወደ ወሰን በሚወስደው መንገድ ማዕድን ሚኒስቴር አጠገብ የሚገኝ ዘመናዊ ሆቴል ነው።
❻የ"ዮድ" መሪ ቃል በተግባር
የድርጅቱ መሪ ቃል የሃገራችን ኢትዮጵያን ”ባህል ፤ ታሪክ ፤ ቅርሶች እንጠብቅ፤ እናክብር ፤ ቋንቋችንን እናሳድግ ” የሚል ነው ባለፉት 22 ዓመታት የኢትዮጵያን ባህልና መስተንግዶን ጨምሮ ሲያስተዋውቅ ኖሯል ፡፡ ለዚህም አስተዋፅኦው ”የኢትዮጵያ የባህልና የቱሪዝም አምባሳደር” የሚል ዕውቅና ከመንግስት ተሰጥቶታል ፡፡
“ባህል ፤ ታሪክ ፤ ቅርሶች እንጠብቅ፤ እናክብር ፤ ቋንቋችንን እናሳድግ” በሚል መርህ ከመላው ዓለም ወደ ሃገራችን ለመጡ እንግዶች የባህል ምግብና መጠጦች መስተንግዶ በመስጠት ፣ የብሔር ብሄረሰቦችን ሙዚቃዎችና ውዝዋዜዎች በማቅረብ ፣ የሀገራችንን የታሪክ የባህልና የቱሪዝም ሃብቶችና ቅርሶቻችንን በማስተዋወቅ የኢትዮጵያን መልካም ገፅታ በመገንባት ብዙ በመስራት ”የኢትዮጵያ የባህል እና የቱሪዝም አምባሳደር” የሚል እውቅናን ለማግኘት ችሏል፡፡
"ዮድ"
ዮድ ብሂል የማነ እግዚአብሔር ገብረት ኃይለ
በእግዚአብሔር ቀኝ ያለ እሱ ኃያልና
ጽኑዕ የሆነ ነው ማለት በሌላ መልኩ"ዮድ" ማለት በጉራጌ ቋንቋ "መመስከር ወይም መናገር" ማለት ነዉ።
ከ1996ዓ.ምማለትምላለፉት 22 ዓመታት በተለያዩ ወቅቶች ወደ ሀገራችን የመጡ በርካታ የሀገራት መሪዎችን ፣ ዲፕሎማቶችን ፣ የዓለም ታላላቅ ሰዎችን፣ ከፍተኛ የመንግስት ባለስልጣናት ፣ ታዋቂ ሰዎች ፣ ባለሀብቶች ፣ አትሌቶች ፣ አርቲስቶች የሚዲያ ባለሙያዎች እንዲሁም ሌሎችም በሺዎች የሚቆጠሩ ቱሪስቶችንና ኢትዮጵያዊያን እንግዶችን ተቀብሎ በፍቅርና በአክብሮት ሲያስተናግድ የቆየው ዮድ አቢሲኒያ በቀጣይም በሀገራችን ለሚከናወኑ ታላላቅ ሁነቶች ሙሉ አገልግሎት ለመስጠት ከወትሮው በተለዬ አኳኋን መዘጋጀቱ ተስተዉሏል።በ500 ብር ካፒታል እና በአነስተኛ የስራ ጅምር በጥረት የተገነባ ካምፓኒ በበርካታ ፈተናዎች ዉስጥ አልፎ ዛሬ በርካታ ቁጥር ላላቸዉ ወገኖቻችን የስራ ዕድል መፍጠር የቻለ ግዙፍ ኩባንያ ለመሆን በቅቷል።
"የሃገራችን ኢትዮጵያን ባህል ፤ ታሪክ ፤ ቅርሶች እንጠብቅ፤ እናክብር ፤ ቋንቋችንን እናሳድግ ”ዮድ አቢሲኒያ የባህል ምግብ አዳራሽ
ዘጋቢ ጋዜጠኛ ሲሳይ መንግስቴ
19 days ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) የ1447ኛው የዒድ አል አድሃ (አረፋ) በዓል ድባብ በመላው ዓለም በሚገኙ የእስልምና እምነት ተከታዮች ዘንድ በድምቀት እየተስተጋባ ነው። ይህ በዓል ከሀይማኖታዊ ትርጉሙ ባሻገር፤ የመተሳሰብ፣ የመካፈል እና የሰላም ተምሳሌት ሆኖ በኢትዮጵያውያን ዘንድ በልዩ ሁኔታ በጋራ ይከበራል። በዚህ የደስታ እና የፍቅር መንፈስ ውስጥ፣ በኢትዮጵያ የሙዚቃ ኢንዱስትሪ ትልቅ ስፍራ ያለውና ዘወትር የፍቅርና የአንድነት አምባሳደር በመሆን የሚታወቀው ተወዳጁ ድምፃዊ ቴዎድሮስ ካሳሁን (ቴዲ አፍሮ) ድምፁን አሰምቷል።
ድምፃዊው ባጋራው ልዩ የበዓል መልእክት፤ ማዕበል እና ውጣ ውረድ በማይበግረው ኢትዮጵያዊ ስሜት፣ በሀገር ውስጥም ሆነ ከሀገር ውጭ በባዕድ ሀገር ለሚኖሩ የእስልምና እምነት ተከታይ ኢትዮጵያውያን ወገኖቹ በሙሉ ልባዊ የሆነ የእንኳን አደረሳችሁ ምኞቱን አድርሷል።
ቴዲ አፍሮ በላከው መልእክት "በሀገር ውስጥና በመላው ዓለም ለምትገኙ የእስልምና እምነት ተከታይ ኢትዮጵያውያን ወገኖቻችን በሙሉ እንኳን ለ1447ኛው የዒድ አል አድሃ (አረፋ) በዓል በሰላም አደረሳችሁ" በማለት ጥልቅ ስሜቱን የገለጸ ሲሆን፣ ይህ ታላቅ የሀይማኖት በዓል የሰላምና የፍቅር እንዲሆንላቸው አክሎ ተመኝቷል።
ቴዲ አፍሮ በኪነ-ጥበብ ስራዎቹ ብቻ ሳይሆን፣ በየአጋጣሚው በሚያስተላልፋቸው አገራዊ መልእክቶች የህዝቦችን አብሮነት፣ መከባበር እና ሀገራዊ አንድነትን በማስተሳሰር በስፋት ይታወቃል። የዒድ አል አድሃ (አረፋ) በዓል በባህሪው አንዱ ለሌላው የሚካፈልበት፣ ሀብታሙ ከድሀው ጋር ማዕድ የሚጋራበት፣ እንዲሁም ይቅር መባባል እና መስዋዕትነት የሚጎላበት በዓል ነው።
ድምፃዊውም ይህንን የመተሳሰብ እና የእኩልነት መንፈስ በሚገባ በመረዳት ነው ‹‹በዓሉ የሰላምና የፍቅር እንዲሆንላችሁ መልካም ምኞቴን እገልጻለሁ›› በማለት ያከለው። በዘመናት መሀል ኢትዮጵያውያን ሃይማኖት ሳይለያቸው አብረው በልተው አብረው የጠጡበትን፣ በመከራም ሆነ በደስታ አብረው የቆሙበትን ታሪካዊ እሴት የሚያስታውስ መልእክት ነው።
ሁልጊዜም መልእክቶቹን በሚያጠቃልልበት እና መለያው በሆነው የሀገር ፍቅር አገላለጽ አሁንም ደግሞታል:: ቴዲ አፍሮ አጭር ግን ጥልቅ በሆነችው እና የዘወትር ፊርማው (መለያው) በሆነችው አባባል፣ ለወገኖቹ ያለውን ፍቅር ገልጾ መልእክቱን እንዲህ አትሞታል፦
"መልካም በዓል! ኢትዮጵያ ለዘላለም ትኑር! ፍቅር ያሸንፋል!"
ድምፃዊው ባጋራው ልዩ የበዓል መልእክት፤ ማዕበል እና ውጣ ውረድ በማይበግረው ኢትዮጵያዊ ስሜት፣ በሀገር ውስጥም ሆነ ከሀገር ውጭ በባዕድ ሀገር ለሚኖሩ የእስልምና እምነት ተከታይ ኢትዮጵያውያን ወገኖቹ በሙሉ ልባዊ የሆነ የእንኳን አደረሳችሁ ምኞቱን አድርሷል።
ቴዲ አፍሮ በላከው መልእክት "በሀገር ውስጥና በመላው ዓለም ለምትገኙ የእስልምና እምነት ተከታይ ኢትዮጵያውያን ወገኖቻችን በሙሉ እንኳን ለ1447ኛው የዒድ አል አድሃ (አረፋ) በዓል በሰላም አደረሳችሁ" በማለት ጥልቅ ስሜቱን የገለጸ ሲሆን፣ ይህ ታላቅ የሀይማኖት በዓል የሰላምና የፍቅር እንዲሆንላቸው አክሎ ተመኝቷል።
ቴዲ አፍሮ በኪነ-ጥበብ ስራዎቹ ብቻ ሳይሆን፣ በየአጋጣሚው በሚያስተላልፋቸው አገራዊ መልእክቶች የህዝቦችን አብሮነት፣ መከባበር እና ሀገራዊ አንድነትን በማስተሳሰር በስፋት ይታወቃል። የዒድ አል አድሃ (አረፋ) በዓል በባህሪው አንዱ ለሌላው የሚካፈልበት፣ ሀብታሙ ከድሀው ጋር ማዕድ የሚጋራበት፣ እንዲሁም ይቅር መባባል እና መስዋዕትነት የሚጎላበት በዓል ነው።
ድምፃዊውም ይህንን የመተሳሰብ እና የእኩልነት መንፈስ በሚገባ በመረዳት ነው ‹‹በዓሉ የሰላምና የፍቅር እንዲሆንላችሁ መልካም ምኞቴን እገልጻለሁ›› በማለት ያከለው። በዘመናት መሀል ኢትዮጵያውያን ሃይማኖት ሳይለያቸው አብረው በልተው አብረው የጠጡበትን፣ በመከራም ሆነ በደስታ አብረው የቆሙበትን ታሪካዊ እሴት የሚያስታውስ መልእክት ነው።
ሁልጊዜም መልእክቶቹን በሚያጠቃልልበት እና መለያው በሆነው የሀገር ፍቅር አገላለጽ አሁንም ደግሞታል:: ቴዲ አፍሮ አጭር ግን ጥልቅ በሆነችው እና የዘወትር ፊርማው (መለያው) በሆነችው አባባል፣ ለወገኖቹ ያለውን ፍቅር ገልጾ መልእክቱን እንዲህ አትሞታል፦
"መልካም በዓል! ኢትዮጵያ ለዘላለም ትኑር! ፍቅር ያሸንፋል!"
21 days ago
የወህኒ አምባ ታሪካዊ ተውኔት በልዩ ስነ ስርዓት ተመረቀ
#ethiopia | የወህኒ አምባ የተሰኘው አዲስ ታሪካዊ ትያትር ግንቦት 16 ቀን 2018 ዓ.ም ፍላሚንጎ አካባቢ በሚገኘው የሕፃናትና ወጣቶች ቴአትር ቤት አዳራሽ ለተመልካች መብቃት ጀምሯል።
በደራሲ መልካሙ ዘሪሁን ተፅፎ በዳግማዊ አመለወርቅ ፈይሳ አዘጋጅነት ለክብር መድረክ የበቃው ይህ ተውኔት በምረቃው ዕለት እጅግ ማራኪ እና የተዋጣለት አቀራረብ ለተመልካቾች አሳይቷል።
ይህ ታሪካዊ የጥበብ ስራ ከዝግጅት ጥበቡ ጀምሮ ከማጀቢያ ፊልም (AI ቅንጭብጭቦች) ጋር የተዋሃደበት መንገድ፣ የታሪኩ ጥልቅነት፣ የተዋናዮቹ የትወና ድንቅ ብቃት እንዲሁም የኬሮግራፈር (ዳንስ ውህደቱ) እንዲሁም የመድረክ እነጻ እጅግ የሚደነቅ እንደነበር ተመልካቾች ገልጸዋል።
የተውኔቱ ደራሲ ጸሐፊ ተውኔት መልካሙ ዘሪሁን የትያትሩ አጽመ ታሪክና መቼቱ እንደገለጹት፣ ከ300 እስከ 400 ዓመታት ወደ ኋላ በመመለስ በወቅቱ የነበረውን የአለባበስ፣ የምግብ እና የጸጉር አሰራር ዘይቤ በዝርዝር አጥንቶ በመድረክ ላይ ህያው ለማድረግ ከፍተኛ ጥረት ተደርጓል።
ጎንደር ውስጥ በሚገኘውና በርካታ የኢትዮጵያ ነገስታት ሀገር ለመምራት ሲዘጋጁ ይማሩበት በነበረው ወህኒ አምባ ታሪካዊ ስፍራ ላይ የሚያጠነጥን ነው።
ይህ ታሪካዊ ቦታ ነገስታት የቅስና፣ የድቁና፣ የአካል ብቃት፣ የጦርነት እንዲሁም የህክምና እውቀቶችን የሚቀስሙበት የትምህርት ማዕከል እንጂ የስቃይ ማሰሪያ እንዳልነበረ ታሪኩ በግልጽ ያሳያል።
ይህንን ታላቅ ስራ ወደ መድረክ ለማምጣት ከሰባት ወራት በላይ የፈጀ ሰፊ የታሪክ ምርምርና ዝግጅት ተደርጓል።
አዲሱ ትውልድ የሀገሩን ቀደምት ታሪክ እና አባቶች አገርን ያቆዩበትን ጥበብ ከዚህ የጥበብ ስራ በስፋት እንደሚማርበት ታምኖበታል።
ከዚህ ቀደም ንጉሥ አርማህ እና ህንደኬ የተሰኙ ተወዳጅ ታሪካዊ ተውኔቶችን ለተመልካች ያቀረቡት አዘጋጆች፣ በአሁኑ ወቅት በአዲስ መልክ የተከፈቱት የባህልና ትያትር አዳራሾች መኖራቸው የትያትር ኢንዱስትሪውን በከፍተኛ ሁኔታ እያነቃቃው መሆኑን ጠቁመዋል።
በመጨረሻም መላው ህዝብና የጥበብ አፍቃሪ ይህን አዲስ ቲያትር በመመልከት በታሪኩ እንዲማር፣ እንዲደሰትና እንዲኮራ ጥሪ ቀርቧል።
በዚህ የኪነ ጥበብ ስራ ላይ የረዳት አዘጋጅነት ሚናውን ተስፋዬ ሲማ ሲረከቡ፣ ኤልያስ ደጀኔ፣ ትዕግሥት ዋሲይሁን፣ ራሄል ኤርሚያስ፣ መዓዛ ገብረህይወት፣ ዘቢባ ሀይል፣ ፋሲል ግርማ፣ ያሬድ ኤጉ፣ ኢንስፔክተር መኮንን ምጉሴ፣ ፋአድ መሀመድ፣ ሳሙሶን ግርማ፣ አያሌው ገብረህይወት፣ ፍቃዱ ሳህሌ፣ አሉላ ወንድሙ፣ ከድር ዮናስ፣ ሳሙኤል መስፍን፣ ተፈሪ ደጀኑ፣ መቼልይሽ ታከለ፣ ተመስገን መርሶ እና ሰሎሞን ሞገስን ጨምሮ በርካታ ታዋቂ ተዋንያን የየራሳቸውን ድርሻ በመወጣት ገጸ ባህሪያቱን ህያው አድርገው አቅርበውታል።
#ወህኒአምባ #ታሪካዊቲያትር #ኪነጥበብ #የኢትዮጵያታሪክ #የባህልናቲያትር #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | የወህኒ አምባ የተሰኘው አዲስ ታሪካዊ ትያትር ግንቦት 16 ቀን 2018 ዓ.ም ፍላሚንጎ አካባቢ በሚገኘው የሕፃናትና ወጣቶች ቴአትር ቤት አዳራሽ ለተመልካች መብቃት ጀምሯል።
በደራሲ መልካሙ ዘሪሁን ተፅፎ በዳግማዊ አመለወርቅ ፈይሳ አዘጋጅነት ለክብር መድረክ የበቃው ይህ ተውኔት በምረቃው ዕለት እጅግ ማራኪ እና የተዋጣለት አቀራረብ ለተመልካቾች አሳይቷል።
ይህ ታሪካዊ የጥበብ ስራ ከዝግጅት ጥበቡ ጀምሮ ከማጀቢያ ፊልም (AI ቅንጭብጭቦች) ጋር የተዋሃደበት መንገድ፣ የታሪኩ ጥልቅነት፣ የተዋናዮቹ የትወና ድንቅ ብቃት እንዲሁም የኬሮግራፈር (ዳንስ ውህደቱ) እንዲሁም የመድረክ እነጻ እጅግ የሚደነቅ እንደነበር ተመልካቾች ገልጸዋል።
የተውኔቱ ደራሲ ጸሐፊ ተውኔት መልካሙ ዘሪሁን የትያትሩ አጽመ ታሪክና መቼቱ እንደገለጹት፣ ከ300 እስከ 400 ዓመታት ወደ ኋላ በመመለስ በወቅቱ የነበረውን የአለባበስ፣ የምግብ እና የጸጉር አሰራር ዘይቤ በዝርዝር አጥንቶ በመድረክ ላይ ህያው ለማድረግ ከፍተኛ ጥረት ተደርጓል።
ጎንደር ውስጥ በሚገኘውና በርካታ የኢትዮጵያ ነገስታት ሀገር ለመምራት ሲዘጋጁ ይማሩበት በነበረው ወህኒ አምባ ታሪካዊ ስፍራ ላይ የሚያጠነጥን ነው።
ይህ ታሪካዊ ቦታ ነገስታት የቅስና፣ የድቁና፣ የአካል ብቃት፣ የጦርነት እንዲሁም የህክምና እውቀቶችን የሚቀስሙበት የትምህርት ማዕከል እንጂ የስቃይ ማሰሪያ እንዳልነበረ ታሪኩ በግልጽ ያሳያል።
ይህንን ታላቅ ስራ ወደ መድረክ ለማምጣት ከሰባት ወራት በላይ የፈጀ ሰፊ የታሪክ ምርምርና ዝግጅት ተደርጓል።
አዲሱ ትውልድ የሀገሩን ቀደምት ታሪክ እና አባቶች አገርን ያቆዩበትን ጥበብ ከዚህ የጥበብ ስራ በስፋት እንደሚማርበት ታምኖበታል።
ከዚህ ቀደም ንጉሥ አርማህ እና ህንደኬ የተሰኙ ተወዳጅ ታሪካዊ ተውኔቶችን ለተመልካች ያቀረቡት አዘጋጆች፣ በአሁኑ ወቅት በአዲስ መልክ የተከፈቱት የባህልና ትያትር አዳራሾች መኖራቸው የትያትር ኢንዱስትሪውን በከፍተኛ ሁኔታ እያነቃቃው መሆኑን ጠቁመዋል።
በመጨረሻም መላው ህዝብና የጥበብ አፍቃሪ ይህን አዲስ ቲያትር በመመልከት በታሪኩ እንዲማር፣ እንዲደሰትና እንዲኮራ ጥሪ ቀርቧል።
በዚህ የኪነ ጥበብ ስራ ላይ የረዳት አዘጋጅነት ሚናውን ተስፋዬ ሲማ ሲረከቡ፣ ኤልያስ ደጀኔ፣ ትዕግሥት ዋሲይሁን፣ ራሄል ኤርሚያስ፣ መዓዛ ገብረህይወት፣ ዘቢባ ሀይል፣ ፋሲል ግርማ፣ ያሬድ ኤጉ፣ ኢንስፔክተር መኮንን ምጉሴ፣ ፋአድ መሀመድ፣ ሳሙሶን ግርማ፣ አያሌው ገብረህይወት፣ ፍቃዱ ሳህሌ፣ አሉላ ወንድሙ፣ ከድር ዮናስ፣ ሳሙኤል መስፍን፣ ተፈሪ ደጀኑ፣ መቼልይሽ ታከለ፣ ተመስገን መርሶ እና ሰሎሞን ሞገስን ጨምሮ በርካታ ታዋቂ ተዋንያን የየራሳቸውን ድርሻ በመወጣት ገጸ ባህሪያቱን ህያው አድርገው አቅርበውታል።
#ወህኒአምባ #ታሪካዊቲያትር #ኪነጥበብ #የኢትዮጵያታሪክ #የባህልናቲያትር #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
21 days ago
የወህኒ አምባ ታሪካዊ ተውኔት በልዩ ስነ ስርዓት ተመረቀ
#ethiopia | የወህኒ አምባ የተሰኘው አዲስ ታሪካዊ ትያትር ግንቦት 16 ቀን 2018 ዓ.ም ፍላሚንጎ አካባቢ በሚገኘው የሕፃናትና ወጣቶች ቴአትር ቤት አዳራሽ ለተመልካች መብቃት ጀምሯል።
በደራሲ መልካሙ ዘሪሁን ተፅፎ በዳግማዊ አመለወርቅ ፈይሳ አዘጋጅነት ለክብር መድረክ የበቃው ይህ ተውኔት በምረቃው ዕለት እጅግ ማራኪ እና የተዋጣለት አቀራረብ ለተመልካቾች አሳይቷል።
ይህ ታሪካዊ የጥበብ ስራ ከዝግጅት ጥበቡ ጀምሮ ከማጀቢያ ፊልም (AI ቅንጭብጭቦች) ጋር የተዋሃደበት መንገድ፣ የታሪኩ ጥልቅነት፣ የተዋናዮቹ የትወና ድንቅ ብቃት እንዲሁም የኬሮግራፈር (ዳንስ ውህደቱ) እንዲሁም የመድረክ እነጻ እጅግ የሚደነቅ እንደነበር ተመልካቾች ገልጸዋል።
የተውኔቱ ደራሲ ጸሐፊ ተውኔት መልካሙ ዘሪሁን የትያትሩ አጽመ ታሪክና መቼቱ እንደገለጹት፣ ከ300 እስከ 400 ዓመታት ወደ ኋላ በመመለስ በወቅቱ የነበረውን የአለባበስ፣ የምግብ እና የጸጉር አሰራር ዘይቤ በዝርዝር አጥንቶ በመድረክ ላይ ህያው ለማድረግ ከፍተኛ ጥረት ተደርጓል።
ጎንደር ውስጥ በሚገኘውና በርካታ የኢትዮጵያ ነገስታት ሀገር ለመምራት ሲዘጋጁ ይማሩበት በነበረው ወህኒ አምባ ታሪካዊ ስፍራ ላይ የሚያጠነጥን ነው።
ይህ ታሪካዊ ቦታ ነገስታት የቅስና፣ የድቁና፣ የአካል ብቃት፣ የጦርነት እንዲሁም የህክምና እውቀቶችን የሚቀስሙበት የትምህርት ማዕከል እንጂ የስቃይ ማሰሪያ እንዳልነበረ ታሪኩ በግልጽ ያሳያል።
ይህንን ታላቅ ስራ ወደ መድረክ ለማምጣት ከሰባት ወራት በላይ የፈጀ ሰፊ የታሪክ ምርምርና ዝግጅት ተደርጓል።
አዲሱ ትውልድ የሀገሩን ቀደምት ታሪክ እና አባቶች አገርን ያቆዩበትን ጥበብ ከዚህ የጥበብ ስራ በስፋት እንደሚማርበት ታምኖበታል።
ከዚህ ቀደም ንጉሥ አርማህ እና ህንደኬ የተሰኙ ተወዳጅ ታሪካዊ ተውኔቶችን ለተመልካች ያቀረቡት አዘጋጆች፣ በአሁኑ ወቅት በአዲስ መልክ የተከፈቱት የባህልና ትያትር አዳራሾች መኖራቸው የትያትር ኢንዱስትሪውን በከፍተኛ ሁኔታ እያነቃቃው መሆኑን ጠቁመዋል።
በመጨረሻም መላው ህዝብና የጥበብ አፍቃሪ ይህን አዲስ ቲያትር በመመልከት በታሪኩ እንዲማር፣ እንዲደሰትና እንዲኮራ ጥሪ ቀርቧል።
በዚህ የኪነ ጥበብ ስራ ላይ የረዳት አዘጋጅነት ሚናውን ተስፋዬ ሲማ ሲረከቡ፣ ኤልያስ ደጀኔ፣ ትዕግሥት ዋሲይሁን፣ ራሄል ኤርሚያስ፣ መዓዛ ገብረህይወት፣ ዘቢባ ሀይል፣ ፋሲል ግርማ፣ ያሬድ ኤጉ፣ ኢንስፔክተር መኮንን ምጉሴ፣ ፋአድ መሀመድ፣ ሳሙሶን ግርማ፣ አያሌው ገብረህይወት፣ ፍቃዱ ሳህሌ፣ አሉላ ወንድሙ፣ ከድር ዮናስ፣ ሳሙኤል መስፍን፣ ተፈሪ ደጀኑ፣ መቼልይሽ ታከለ፣ ተመስገን መርሶ እና ሰሎሞን ሞገስን ጨምሮ በርካታ ታዋቂ ተዋንያን የየራሳቸውን ድርሻ በመወጣት ገጸ ባህሪያቱን ህያው አድርገው አቅርበውታል።
#ወህኒአምባ #ታሪካዊቲያትር #ኪነጥበብ #የኢትዮጵያታሪክ #የባህልናቲያትር #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | የወህኒ አምባ የተሰኘው አዲስ ታሪካዊ ትያትር ግንቦት 16 ቀን 2018 ዓ.ም ፍላሚንጎ አካባቢ በሚገኘው የሕፃናትና ወጣቶች ቴአትር ቤት አዳራሽ ለተመልካች መብቃት ጀምሯል።
በደራሲ መልካሙ ዘሪሁን ተፅፎ በዳግማዊ አመለወርቅ ፈይሳ አዘጋጅነት ለክብር መድረክ የበቃው ይህ ተውኔት በምረቃው ዕለት እጅግ ማራኪ እና የተዋጣለት አቀራረብ ለተመልካቾች አሳይቷል።
ይህ ታሪካዊ የጥበብ ስራ ከዝግጅት ጥበቡ ጀምሮ ከማጀቢያ ፊልም (AI ቅንጭብጭቦች) ጋር የተዋሃደበት መንገድ፣ የታሪኩ ጥልቅነት፣ የተዋናዮቹ የትወና ድንቅ ብቃት እንዲሁም የኬሮግራፈር (ዳንስ ውህደቱ) እንዲሁም የመድረክ እነጻ እጅግ የሚደነቅ እንደነበር ተመልካቾች ገልጸዋል።
የተውኔቱ ደራሲ ጸሐፊ ተውኔት መልካሙ ዘሪሁን የትያትሩ አጽመ ታሪክና መቼቱ እንደገለጹት፣ ከ300 እስከ 400 ዓመታት ወደ ኋላ በመመለስ በወቅቱ የነበረውን የአለባበስ፣ የምግብ እና የጸጉር አሰራር ዘይቤ በዝርዝር አጥንቶ በመድረክ ላይ ህያው ለማድረግ ከፍተኛ ጥረት ተደርጓል።
ጎንደር ውስጥ በሚገኘውና በርካታ የኢትዮጵያ ነገስታት ሀገር ለመምራት ሲዘጋጁ ይማሩበት በነበረው ወህኒ አምባ ታሪካዊ ስፍራ ላይ የሚያጠነጥን ነው።
ይህ ታሪካዊ ቦታ ነገስታት የቅስና፣ የድቁና፣ የአካል ብቃት፣ የጦርነት እንዲሁም የህክምና እውቀቶችን የሚቀስሙበት የትምህርት ማዕከል እንጂ የስቃይ ማሰሪያ እንዳልነበረ ታሪኩ በግልጽ ያሳያል።
ይህንን ታላቅ ስራ ወደ መድረክ ለማምጣት ከሰባት ወራት በላይ የፈጀ ሰፊ የታሪክ ምርምርና ዝግጅት ተደርጓል።
አዲሱ ትውልድ የሀገሩን ቀደምት ታሪክ እና አባቶች አገርን ያቆዩበትን ጥበብ ከዚህ የጥበብ ስራ በስፋት እንደሚማርበት ታምኖበታል።
ከዚህ ቀደም ንጉሥ አርማህ እና ህንደኬ የተሰኙ ተወዳጅ ታሪካዊ ተውኔቶችን ለተመልካች ያቀረቡት አዘጋጆች፣ በአሁኑ ወቅት በአዲስ መልክ የተከፈቱት የባህልና ትያትር አዳራሾች መኖራቸው የትያትር ኢንዱስትሪውን በከፍተኛ ሁኔታ እያነቃቃው መሆኑን ጠቁመዋል።
በመጨረሻም መላው ህዝብና የጥበብ አፍቃሪ ይህን አዲስ ቲያትር በመመልከት በታሪኩ እንዲማር፣ እንዲደሰትና እንዲኮራ ጥሪ ቀርቧል።
በዚህ የኪነ ጥበብ ስራ ላይ የረዳት አዘጋጅነት ሚናውን ተስፋዬ ሲማ ሲረከቡ፣ ኤልያስ ደጀኔ፣ ትዕግሥት ዋሲይሁን፣ ራሄል ኤርሚያስ፣ መዓዛ ገብረህይወት፣ ዘቢባ ሀይል፣ ፋሲል ግርማ፣ ያሬድ ኤጉ፣ ኢንስፔክተር መኮንን ምጉሴ፣ ፋአድ መሀመድ፣ ሳሙሶን ግርማ፣ አያሌው ገብረህይወት፣ ፍቃዱ ሳህሌ፣ አሉላ ወንድሙ፣ ከድር ዮናስ፣ ሳሙኤል መስፍን፣ ተፈሪ ደጀኑ፣ መቼልይሽ ታከለ፣ ተመስገን መርሶ እና ሰሎሞን ሞገስን ጨምሮ በርካታ ታዋቂ ተዋንያን የየራሳቸውን ድርሻ በመወጣት ገጸ ባህሪያቱን ህያው አድርገው አቅርበውታል።
#ወህኒአምባ #ታሪካዊቲያትር #ኪነጥበብ #የኢትዮጵያታሪክ #የባህልናቲያትር #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
22 days ago
የኪነ-ጥበብ ድግስ
*******
የአርቲስት ተስፋዬ ገሠሠ መታሰቢያ ፋውንዴሽን ከተስፋዬ አበበ ኪነ-ጥበባት ማዕከል ጋር በመተባበር "የተስፋዬዎቹ ወግ" በሚል ርዕስ የተዘጋጀ
***
እሮብ ግንቦት 19 ከጠዋቱ 3 ሰዓት ጀምሮ የረዥም ዘመናት የሙያ ጓደኛሞቹ ተስፋዬዎች አንዱ በምናብ፣ ሌላው በአካል በሀገር ፍቅር ቴአተር ተገኝተው በሀገር ፍቅር ኦርኬስትራ ታጅበው የተዘጋጁበትን ድንቅ ሥራ አሰናድተው ይጠብቁናል።
***
በእለቱ ታላቁን ከያኒ አርቲስት ተስፋዬ ገሠሠን እንዘክራለን። አርቲስት ተስፋዬ አበበን (ፋዘርን) እንኳን ለ88ኛ የልደት በዓልህና የ60ኛ ዓመት የጋብቻ በዓልህ አደረሰህ እንለዋለን።
***
መግቢያ በር: ከጊዮርጊስ በታች ከእሳት አደጋ መከላከያ ጣቢያ አጠገብ የሚገኘውን የጀርባውን በር ይጠቀሙ
***
መላው የኪነጥበብ አፍቃሪዎች እንድትገኙልን በአክብሮት ተጋብዛችኋል
***
ለተጨማሪ መረጃ
-0912- 640991
-0924- 041417
*******
የአርቲስት ተስፋዬ ገሠሠ መታሰቢያ ፋውንዴሽን ከተስፋዬ አበበ ኪነ-ጥበባት ማዕከል ጋር በመተባበር "የተስፋዬዎቹ ወግ" በሚል ርዕስ የተዘጋጀ
***
እሮብ ግንቦት 19 ከጠዋቱ 3 ሰዓት ጀምሮ የረዥም ዘመናት የሙያ ጓደኛሞቹ ተስፋዬዎች አንዱ በምናብ፣ ሌላው በአካል በሀገር ፍቅር ቴአተር ተገኝተው በሀገር ፍቅር ኦርኬስትራ ታጅበው የተዘጋጁበትን ድንቅ ሥራ አሰናድተው ይጠብቁናል።
***
በእለቱ ታላቁን ከያኒ አርቲስት ተስፋዬ ገሠሠን እንዘክራለን። አርቲስት ተስፋዬ አበበን (ፋዘርን) እንኳን ለ88ኛ የልደት በዓልህና የ60ኛ ዓመት የጋብቻ በዓልህ አደረሰህ እንለዋለን።
***
መግቢያ በር: ከጊዮርጊስ በታች ከእሳት አደጋ መከላከያ ጣቢያ አጠገብ የሚገኘውን የጀርባውን በር ይጠቀሙ
***
መላው የኪነጥበብ አፍቃሪዎች እንድትገኙልን በአክብሮት ተጋብዛችኋል
***
ለተጨማሪ መረጃ
-0912- 640991
-0924- 041417
22 days ago
የቡኖ ማላ ዓለም አቀፍ ኤክስፖ በዲላ ከተማ በደመቀ ሁኔታ መካሄድ ጀመረ
#ethiopia | በጉጉት ሲጠበቅ የነበረው የቡኖ ማላ ዓለም አቀፍ ኤክስፖ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በጌዴኦ ዞን ዲላ ከተማ በሚገኘው የኢንዱስትሪ ፓርክ ውስጥ በይፋ ተከፍቷል።
ይህ ታላቅ መድረክ የጌዴኦን የቡናና የሥጋ ምርት ሀብት በዓለም አቀፍ ደረጃ ለማስተዋወቅ፣ የዲላን የኢንቨስትመንት ሳቢነት ለማሳደግ እንዲሁም በየአካባቢው የሚገኙ የቱሪስት መዳረሻዎችን ለዓለም ማህበረሰብ በሰፊው ለማስተዋወቅ ያለመ ነው።
ትናንት በተከናወነው የዝግጅቱ መክፈቻ ሥነ-ሥርዓት ላይ የፌደራል እና የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ከፍተኛ የመንግስት የሥራ ኃላፊዎች፣ የጌዴኦ ዞንና የዲላ ከተማ አመራሮች እንዲሁም በርካታ የዘርፉ ባለድርሻ አካላት ተገኝተዋል።
ኤክስፖው ዛሬም በተለያዩ ባለድርሻ አካላትና ጎብኚዎች መጎብኘቱን የሚቀጥል ሲሆን፣ ልዩ ልዩ የኪነ-ጥበብ እና የመዝናኛ ዝግጅቶችን በማካተት እስከ አመሻሹ ድረስ ክፍት ሆኖ እንደሚቆይ ታውቋል።
#bunomalaexpo #dilla #gedeo #southethiopia #coffeeexpo #tourismethiopia #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | በጉጉት ሲጠበቅ የነበረው የቡኖ ማላ ዓለም አቀፍ ኤክስፖ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በጌዴኦ ዞን ዲላ ከተማ በሚገኘው የኢንዱስትሪ ፓርክ ውስጥ በይፋ ተከፍቷል።
ይህ ታላቅ መድረክ የጌዴኦን የቡናና የሥጋ ምርት ሀብት በዓለም አቀፍ ደረጃ ለማስተዋወቅ፣ የዲላን የኢንቨስትመንት ሳቢነት ለማሳደግ እንዲሁም በየአካባቢው የሚገኙ የቱሪስት መዳረሻዎችን ለዓለም ማህበረሰብ በሰፊው ለማስተዋወቅ ያለመ ነው።
ትናንት በተከናወነው የዝግጅቱ መክፈቻ ሥነ-ሥርዓት ላይ የፌደራል እና የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ከፍተኛ የመንግስት የሥራ ኃላፊዎች፣ የጌዴኦ ዞንና የዲላ ከተማ አመራሮች እንዲሁም በርካታ የዘርፉ ባለድርሻ አካላት ተገኝተዋል።
ኤክስፖው ዛሬም በተለያዩ ባለድርሻ አካላትና ጎብኚዎች መጎብኘቱን የሚቀጥል ሲሆን፣ ልዩ ልዩ የኪነ-ጥበብ እና የመዝናኛ ዝግጅቶችን በማካተት እስከ አመሻሹ ድረስ ክፍት ሆኖ እንደሚቆይ ታውቋል።
#bunomalaexpo #dilla #gedeo #southethiopia #coffeeexpo #tourismethiopia #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
25 days ago
ታሪካዊ ድል ለኢትዮጵያ ሲኒማ
#ethiopia | በሌጎስ በተካሄደው የAMVCA ሽልማት ላይ ሁለት ዋንጫዎችን ወሰደ
የኢትዮጵያ የፈጠራና የፊልም ኢንዱስትሪ በአፍሪካ ትልቁና ተደራሽ በሆነው 12ኛው የ"Africa Magic Viewers’ Choice Awards (AMVCA)" መድረክ ላይ ታሪካዊ ስኬት በማስመዝገብ የአህጉሪቱን ትኩረት ስቧል!
የኩራት መዝገብ የተባሉት አሸናፊዎቻችን
አዲስ ፍቅር" (Addis Fikir)
በወጣቱና ጎበዙ ዳይሬክተር ልዑል ሸዋፈራው የተመራውና የአዲስ አበባን ዘመናዊ ህይወትና መንፈስ በድንቅ አቀራረብ ያስመለከተው ተከታታይ ድራማ ምርጥ የምስራቅ አፍሪካ ሀገር በቀል ቋንቋ ፊልም" (Best Indigenous Language Film - East Africa) በመሆን አሸንፏል።
Out N' About" (Harar)
በብሩክ ይብራህ ፕሮዲውስ የተደረገውና የታሪካዊቷን የሐረር ከተማን ባህላዊና ታሪካዊ ገጽታ እውነተኛ በሆነ መልኩ ያቀረበው ይህ ጥልቅ ዘጋቢ ፊልም ምርጥ ያልተቀነባበረ ተከታታይ ፊልም" (Best Series - Unscripted) ዋንጫን በክብር ተቀብሏል።
ክብረ-ወሰን የሰበረው የኢትዮጵያ ልዑክ
በሽልማት ምሽቱ ላይ "ግዛት" (Gizat) የተባለው ተከታታይ ድራማን ጨምሮ ሦስት የሀገር ውስጥ ስራዎቻችን በ6 የተለያዩ ዘርፎች (የምርጥ ደራሲነትን ጨምሮ) ለመጨረሻው ሽልማት መታጨታቸው፣ የኢትዮጵያ ፊልም ስራዎች አሁን ላይ ዓለም አቀፍ ደረጃንና የሙያ ብቃትን ማሟላታቸውን ማሳያ ሆኗል።
ዛሬ በአትሌቶቻችንና በኳስ ስኬታችን ላይ ሌላ ትልቅ የጥበብ ድል ተጨምሮልናል። ያኔ በምናውቀው የውጭ ፊልሞችን ተርጉሞና ደብ አድርጎ (Dubbing) የማቅረብ ዘመን አልፎ፣ ዛሬ 100% ሀገር በቀልና ኦሪጅናል የሆኑ የራሳችንን ታሪኮች ይዘን አፍሪካን ማሸነፍ መቻላችን ትልቅ ኩራት ነው።
አቦል ቲቪ (Abol TV) እና መሰል የሀገር ውስጥ ይዘት የሚያሳድጉ ተቋማት ለፈጠራ ሰዎቻችን፣ ለዳይሬክተሮችና ለተዋንያን ትልቅ መድረክ እየሆኑ ነው።
ለአሸናፊዎቹና ለመላው የኪነ-ጥበብ ቤተሰብ እንኳን ደስ አላችሁ እላለሁ!
#getu #amvca2026 #ethiopiancinema #addisfikir #outnaboutharar #aboltv #dstv #africanfilm #lagos #historicwin #የኢትዮጵያፊልም #አዲስፍቅር #አቦልቲቪ #ታሪካዊድል #ጌጡተመስገን #getutemesgen
#ethiopia | በሌጎስ በተካሄደው የAMVCA ሽልማት ላይ ሁለት ዋንጫዎችን ወሰደ
የኢትዮጵያ የፈጠራና የፊልም ኢንዱስትሪ በአፍሪካ ትልቁና ተደራሽ በሆነው 12ኛው የ"Africa Magic Viewers’ Choice Awards (AMVCA)" መድረክ ላይ ታሪካዊ ስኬት በማስመዝገብ የአህጉሪቱን ትኩረት ስቧል!
የኩራት መዝገብ የተባሉት አሸናፊዎቻችን
አዲስ ፍቅር" (Addis Fikir)
በወጣቱና ጎበዙ ዳይሬክተር ልዑል ሸዋፈራው የተመራውና የአዲስ አበባን ዘመናዊ ህይወትና መንፈስ በድንቅ አቀራረብ ያስመለከተው ተከታታይ ድራማ ምርጥ የምስራቅ አፍሪካ ሀገር በቀል ቋንቋ ፊልም" (Best Indigenous Language Film - East Africa) በመሆን አሸንፏል።
Out N' About" (Harar)
በብሩክ ይብራህ ፕሮዲውስ የተደረገውና የታሪካዊቷን የሐረር ከተማን ባህላዊና ታሪካዊ ገጽታ እውነተኛ በሆነ መልኩ ያቀረበው ይህ ጥልቅ ዘጋቢ ፊልም ምርጥ ያልተቀነባበረ ተከታታይ ፊልም" (Best Series - Unscripted) ዋንጫን በክብር ተቀብሏል።
ክብረ-ወሰን የሰበረው የኢትዮጵያ ልዑክ
በሽልማት ምሽቱ ላይ "ግዛት" (Gizat) የተባለው ተከታታይ ድራማን ጨምሮ ሦስት የሀገር ውስጥ ስራዎቻችን በ6 የተለያዩ ዘርፎች (የምርጥ ደራሲነትን ጨምሮ) ለመጨረሻው ሽልማት መታጨታቸው፣ የኢትዮጵያ ፊልም ስራዎች አሁን ላይ ዓለም አቀፍ ደረጃንና የሙያ ብቃትን ማሟላታቸውን ማሳያ ሆኗል።
ዛሬ በአትሌቶቻችንና በኳስ ስኬታችን ላይ ሌላ ትልቅ የጥበብ ድል ተጨምሮልናል። ያኔ በምናውቀው የውጭ ፊልሞችን ተርጉሞና ደብ አድርጎ (Dubbing) የማቅረብ ዘመን አልፎ፣ ዛሬ 100% ሀገር በቀልና ኦሪጅናል የሆኑ የራሳችንን ታሪኮች ይዘን አፍሪካን ማሸነፍ መቻላችን ትልቅ ኩራት ነው።
አቦል ቲቪ (Abol TV) እና መሰል የሀገር ውስጥ ይዘት የሚያሳድጉ ተቋማት ለፈጠራ ሰዎቻችን፣ ለዳይሬክተሮችና ለተዋንያን ትልቅ መድረክ እየሆኑ ነው።
ለአሸናፊዎቹና ለመላው የኪነ-ጥበብ ቤተሰብ እንኳን ደስ አላችሁ እላለሁ!
#getu #amvca2026 #ethiopiancinema #addisfikir #outnaboutharar #aboltv #dstv #africanfilm #lagos #historicwin #የኢትዮጵያፊልም #አዲስፍቅር #አቦልቲቪ #ታሪካዊድል #ጌጡተመስገን #getutemesgen
Sponsored by
Surafel
27 days ago
የአርቲስት ነፃነት ወርቅነህ ለቅሶ በአባቱ ትውልድ ሃገር ጋሞ ዞን በባህላዊ ስነ-ስርዓት ተከናወነ!
የአርቲስት ነፃነት አባት ወርቅነህ ዕምሩ የተወለዱት በጋሞ ዞን ጨንቻ ዙሪያ ወረዳ ዶኮ ሎሻ ቀበሌ ልዩ ስሙ አፋ ጉታ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ መሆኑን ቤተሰቦቻቸው ተናግረዋል።
ሻምበል ወርቅነህ ዕምሩ በልጅነታቸው ወደ አዲስ አበባ ለሽመና ስራ የሄዱ ሲሆን በደርግ ዘመነ መንግስት ሃገራቸውን በውትድርና ሲያገለግሉ እንደነበሩም ቤተሰቦቻቸው ገልጸዋል።
ከውትድርና መልስ በአዲስ አበባ ፖሊስ ውስጥ አገልግሎት ሲሰጡ የቆዩት ሻምበል ወርቅነህ ዕምሩ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በፀጥታ ዘርፍ ለዓመታት ማገልገላቸውንም የመረጃ ምንጮቻችን ነግረውናል።
ሻምበል ወርቅነህ ዕምሩ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ እያገለገሉ ሳሉ ባደረባቸው ሕመም በአዲስ አበባ ፖሊስ ሆስፒታል ሕክምናቸውን ሲከታተሉ ቆይታ ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተው የቀብር ስነስርዓታቸው በቀጨኔ መድኃኔዓለም መፈፀሙንም ገልፀውልናል።
የሻምበል ወርቅነህ ዕምሩ ስርዓተ ቀብር አዲስ አበባ ከተፈፀመ በኋላ የለቅሶ ስነ-ስርዓት በትውልድ አካባቢያቸው በጋሞ ዞን ጨንቻ ዙሪያ ወረዳ ዶኮ ሎሻ ቀበሌ ወዳጅ፣ ዘመዶቻቸው በተገኙበት መከናወኑን ሰምተናል።
ተወዳጁ የኪነ-ጥበብ ባለሙያ አርቲስት ነፃነት ወርቅነህ ባጋጠመው ሕመም ምክንያት ከዚህ ዓለም በሞት ተለይቶ ስርዓተ ቀብሩ በአዲስ አበባ በመንበረ ጸባኦት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል መፈፀሙ ይታወቃል።
ይህንንም ተከትሎ በክፍለሀገር የሚገኙ የአርቲስቱ አባት ቤተ ዘመዶች የአርቲስት ነፃነት ወርቅነህን ለቅሶ ዕርማችንን እናውጣ በማለት በጠየቁት ጥያቄ መሠረት የአርቲስት ነፃነት ወርቅነህ የለቅሶ ስነ-ስርዓት በአባቱ ትውልድ ሃገር በጋሞ ዞን ጨንቻ ዙሪያ ወረዳ ዶኮ ሎሻ የነፃነት ወርቅነህ ወንድም ወንደሰን እና እህቱ መሰረት በተገኙበት በባህላዊ ስነስርዓት ተከናውኗል።
የአርቲስት ነፃነት አባት ሻምበል ወርቅነህ እምሩ ከሃገር ቤት ከወጡ ከ60 ዓመት በላይ መሆኑ የተገለፀ ሲሆን ልጆቻቸውን ጋሞ ዞን ከሚገኙ ቤተ ዘመዶቻቸው ጋር ሳያስተዋውቁ መቅረታቸውንም ጠቅሰዋል።
በጋሞ ባሕል በየትኛውም አካባቢ ሰው ይሙት ለቅሶ በአባት ሃገር ሳይለቀስ አይቀርም ያሉት ምንጮቻችን ለቅሶውን በጋሞ ዞን ጨንቻ ዙሪያ ወረዳ ዶኮ ሎሻ ቀበሌ ለማስለቀስ በተደረገው ጥረት በዛሬው ዕለት በባሕላዊ ስነስርዓት የአርቲስት ነፃነት ወርቅነህ ወንድም ወንደሰን እና እህቱ መሰረት በተገኙበት በድምቀት ተከናውኗል።
የአርቲስት ነፃነት አባት ወርቅነህ ዕምሩ የተወለዱት በጋሞ ዞን ጨንቻ ዙሪያ ወረዳ ዶኮ ሎሻ ቀበሌ ልዩ ስሙ አፋ ጉታ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ መሆኑን ቤተሰቦቻቸው ተናግረዋል።
ሻምበል ወርቅነህ ዕምሩ በልጅነታቸው ወደ አዲስ አበባ ለሽመና ስራ የሄዱ ሲሆን በደርግ ዘመነ መንግስት ሃገራቸውን በውትድርና ሲያገለግሉ እንደነበሩም ቤተሰቦቻቸው ገልጸዋል።
ከውትድርና መልስ በአዲስ አበባ ፖሊስ ውስጥ አገልግሎት ሲሰጡ የቆዩት ሻምበል ወርቅነህ ዕምሩ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በፀጥታ ዘርፍ ለዓመታት ማገልገላቸውንም የመረጃ ምንጮቻችን ነግረውናል።
ሻምበል ወርቅነህ ዕምሩ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ እያገለገሉ ሳሉ ባደረባቸው ሕመም በአዲስ አበባ ፖሊስ ሆስፒታል ሕክምናቸውን ሲከታተሉ ቆይታ ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተው የቀብር ስነስርዓታቸው በቀጨኔ መድኃኔዓለም መፈፀሙንም ገልፀውልናል።
የሻምበል ወርቅነህ ዕምሩ ስርዓተ ቀብር አዲስ አበባ ከተፈፀመ በኋላ የለቅሶ ስነ-ስርዓት በትውልድ አካባቢያቸው በጋሞ ዞን ጨንቻ ዙሪያ ወረዳ ዶኮ ሎሻ ቀበሌ ወዳጅ፣ ዘመዶቻቸው በተገኙበት መከናወኑን ሰምተናል።
ተወዳጁ የኪነ-ጥበብ ባለሙያ አርቲስት ነፃነት ወርቅነህ ባጋጠመው ሕመም ምክንያት ከዚህ ዓለም በሞት ተለይቶ ስርዓተ ቀብሩ በአዲስ አበባ በመንበረ ጸባኦት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል መፈፀሙ ይታወቃል።
ይህንንም ተከትሎ በክፍለሀገር የሚገኙ የአርቲስቱ አባት ቤተ ዘመዶች የአርቲስት ነፃነት ወርቅነህን ለቅሶ ዕርማችንን እናውጣ በማለት በጠየቁት ጥያቄ መሠረት የአርቲስት ነፃነት ወርቅነህ የለቅሶ ስነ-ስርዓት በአባቱ ትውልድ ሃገር በጋሞ ዞን ጨንቻ ዙሪያ ወረዳ ዶኮ ሎሻ የነፃነት ወርቅነህ ወንድም ወንደሰን እና እህቱ መሰረት በተገኙበት በባህላዊ ስነስርዓት ተከናውኗል።
የአርቲስት ነፃነት አባት ሻምበል ወርቅነህ እምሩ ከሃገር ቤት ከወጡ ከ60 ዓመት በላይ መሆኑ የተገለፀ ሲሆን ልጆቻቸውን ጋሞ ዞን ከሚገኙ ቤተ ዘመዶቻቸው ጋር ሳያስተዋውቁ መቅረታቸውንም ጠቅሰዋል።
በጋሞ ባሕል በየትኛውም አካባቢ ሰው ይሙት ለቅሶ በአባት ሃገር ሳይለቀስ አይቀርም ያሉት ምንጮቻችን ለቅሶውን በጋሞ ዞን ጨንቻ ዙሪያ ወረዳ ዶኮ ሎሻ ቀበሌ ለማስለቀስ በተደረገው ጥረት በዛሬው ዕለት በባሕላዊ ስነስርዓት የአርቲስት ነፃነት ወርቅነህ ወንድም ወንደሰን እና እህቱ መሰረት በተገኙበት በድምቀት ተከናውኗል።
27 days ago
የአርቲስት ነፃነት ወርቅነህ የለቅሶ ስነ-ስርዓት በጋሞ ዞን ተከናወነ
#fastmereja I በቅርቡ ከዚህ ዓለም በሞት የተለየው ተወዳጁ የኪነ-ጥበብ ባለሙያ አርቲስት ነፃነት ወርቅነህ የለቅሶ ስነ-ስርዓት፣ “በየትኛውም አካባቢ ሰው ይሙት ለቅሶ በአባት ሀገር ሳይለቀስ አይቀርም” የሚለውን የጋሞን ባህል ተከትሎ በአባቱ የትውልድ ስፍራ በጋሞ ዞን ጨንቻ ዙሪያ ወረዳ ዶኮ ሎሻ ቀበሌ ዛሬ በባህላዊ ስነ-ስርዓት ተከናውኗል። በአዲስ አበባ በመንበረ ጸባኦት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ቀብሩ መፈጸሙን ተከትሎ፣ በክፍለሀገር የሚገኙ የቤተሰብ አባላት "ዕርማችንን እናውጣ" በማለት ባቀረቡት ጥያቄ መሰረት የአርቲስቱ ወንድም ወንደሰን እና እህቱ መሰረት በተገኙበት የለቅሶ ስነ-ስርዓቱ በድምቀት ተፈጽሟል።
የአርቲስት ነፃነት አባት ሻምበል ወርቅነህ ዕምሩ ከ60 ዓመታት በፊት በልጅነታቸው ለሽመና ስራ ከሀገር ቤት ወጥተው ወደ አዲስ አበባ ካቀኑ በኋላ በውትድርና፣ በፖሊስነት እና በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በፀጥታ ዘርፍ ለረጅም ዓመታት አገልግለዋል። ሻምበል ወርቅነህ ባደረባቸው ህመም ከዚህ ዓለም በሞት ሲለዩ የቀብር ስነ-ስርዓታቸው በአዲስ አበባ በቀጨኔ መድኃኔዓለም መፈጸሙ ይታወቃል። አባት ሻምበል ወርቅነህ ከሀገር ቤት ከወጡ ረጅም ዓመታት በመሆናቸው ልጆቻቸውን በጋሞ ዞን ከሚገኙ ቤተ ዘመዶቻቸው ጋር ሳያስተዋውቁ የቆዩ ቢሆንም፣ አሁን የተከናወነው ባህላዊ የለቅሶ ስነ-ስርዓት የአርቲስቱ ወንድምና እህት በስፍራው በመገኘት ከቀሪው ቤተሰባቸው ጋር እንዲገናኙና የቤተሰብ ትስስሩ እንዲቀጥል ትልቅ አጋጣሚ ፈጥሯል ሲል ዱቡሻ ሚዲያ ዘግቧል።
#fastmereja I በቅርቡ ከዚህ ዓለም በሞት የተለየው ተወዳጁ የኪነ-ጥበብ ባለሙያ አርቲስት ነፃነት ወርቅነህ የለቅሶ ስነ-ስርዓት፣ “በየትኛውም አካባቢ ሰው ይሙት ለቅሶ በአባት ሀገር ሳይለቀስ አይቀርም” የሚለውን የጋሞን ባህል ተከትሎ በአባቱ የትውልድ ስፍራ በጋሞ ዞን ጨንቻ ዙሪያ ወረዳ ዶኮ ሎሻ ቀበሌ ዛሬ በባህላዊ ስነ-ስርዓት ተከናውኗል። በአዲስ አበባ በመንበረ ጸባኦት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ቀብሩ መፈጸሙን ተከትሎ፣ በክፍለሀገር የሚገኙ የቤተሰብ አባላት "ዕርማችንን እናውጣ" በማለት ባቀረቡት ጥያቄ መሰረት የአርቲስቱ ወንድም ወንደሰን እና እህቱ መሰረት በተገኙበት የለቅሶ ስነ-ስርዓቱ በድምቀት ተፈጽሟል።
የአርቲስት ነፃነት አባት ሻምበል ወርቅነህ ዕምሩ ከ60 ዓመታት በፊት በልጅነታቸው ለሽመና ስራ ከሀገር ቤት ወጥተው ወደ አዲስ አበባ ካቀኑ በኋላ በውትድርና፣ በፖሊስነት እና በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በፀጥታ ዘርፍ ለረጅም ዓመታት አገልግለዋል። ሻምበል ወርቅነህ ባደረባቸው ህመም ከዚህ ዓለም በሞት ሲለዩ የቀብር ስነ-ስርዓታቸው በአዲስ አበባ በቀጨኔ መድኃኔዓለም መፈጸሙ ይታወቃል። አባት ሻምበል ወርቅነህ ከሀገር ቤት ከወጡ ረጅም ዓመታት በመሆናቸው ልጆቻቸውን በጋሞ ዞን ከሚገኙ ቤተ ዘመዶቻቸው ጋር ሳያስተዋውቁ የቆዩ ቢሆንም፣ አሁን የተከናወነው ባህላዊ የለቅሶ ስነ-ስርዓት የአርቲስቱ ወንድምና እህት በስፍራው በመገኘት ከቀሪው ቤተሰባቸው ጋር እንዲገናኙና የቤተሰብ ትስስሩ እንዲቀጥል ትልቅ አጋጣሚ ፈጥሯል ሲል ዱቡሻ ሚዲያ ዘግቧል።
28 days ago
ቴክኖ ኢትዮጵያ ለተለያዩ ዘርፍ የጥበብ ባለሙያዎች አዲስ የሥራ ዕድል ይፋ አደረገ
#ethiopia | ቴክኖ ኢትዮጵያ የኪነ ጥበብ ባለሙያዎችን የሚያሳትፍ አዲስ መርሐ ግብር ይዞ ቀርቧል።
ተቋሙ ባለፈው ዓመት ከቦርድ ሴልፎን ኢትዮጵያ ጋር በመተባበር በካሞን ስልክ ሞዴል የተነሱ የፎቶግራፍ ምስሎችን በመላው ኢትዮጵያ ሲያሳይ መቆየቱ ይታወሳል።
ዘንድሮ ደግሞ አዲስ ለገበያ ባቀረበው የካሞን 50 ሲሪየስ ስልክ አማካኝነት ይበልጥ ደመቅ ያለ የፎቶ ኤግዚቢሽን ለማዘጋጀት አቅዷል።
ለዚህ ዝግጅት ስኬትም ቴክኖ ሞባይል ከተለያዩ የጥበብ ዘርፎች ጋር በጋራ ለመሥራት ጥሪ አቅርቧል።
በዚህ የሥራ ዕድል ላይ መሳተፍ የሚፈልጉ የቅርጻ ቅርጽ ባለሙያዎች፣ የዲጂታል እና የሞሽን ግራፊክስ ባለሙያዎች፣ የጨርቃ ጨርቅና ፋሽን ዲዛይነሮች፣ የግድግዳ ላይ ስዕል ሠዓሊያን፣ ባህላዊ የዕደ ጥበብ ባለሙያዎች እንዲሁም በተለያዩ የፈጠራ ዘርፎች የተሰማሩ ግለሰቦችም ሆኑ ቡድኖች መመዝገብ ይችላሉ።
ፍላጎቱ ያላችሁ ባለሙያዎች ከታች የተያያዘውን የቅጽ መሞያ ማስፈንጠሪያ በመጠቀም ዝርዝር መረጃ ማግኘትና ማመልከት የምትችሉ መሆኑን ድርጅቱ ገልጿል።
የማመልከቻ ሊንክ፦
https://docs.google.com/fo...
#tecnoethiopia #artandtechnology #creativeopportunity #photographyexhibition #artinethiopia #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | ቴክኖ ኢትዮጵያ የኪነ ጥበብ ባለሙያዎችን የሚያሳትፍ አዲስ መርሐ ግብር ይዞ ቀርቧል።
ተቋሙ ባለፈው ዓመት ከቦርድ ሴልፎን ኢትዮጵያ ጋር በመተባበር በካሞን ስልክ ሞዴል የተነሱ የፎቶግራፍ ምስሎችን በመላው ኢትዮጵያ ሲያሳይ መቆየቱ ይታወሳል።
ዘንድሮ ደግሞ አዲስ ለገበያ ባቀረበው የካሞን 50 ሲሪየስ ስልክ አማካኝነት ይበልጥ ደመቅ ያለ የፎቶ ኤግዚቢሽን ለማዘጋጀት አቅዷል።
ለዚህ ዝግጅት ስኬትም ቴክኖ ሞባይል ከተለያዩ የጥበብ ዘርፎች ጋር በጋራ ለመሥራት ጥሪ አቅርቧል።
በዚህ የሥራ ዕድል ላይ መሳተፍ የሚፈልጉ የቅርጻ ቅርጽ ባለሙያዎች፣ የዲጂታል እና የሞሽን ግራፊክስ ባለሙያዎች፣ የጨርቃ ጨርቅና ፋሽን ዲዛይነሮች፣ የግድግዳ ላይ ስዕል ሠዓሊያን፣ ባህላዊ የዕደ ጥበብ ባለሙያዎች እንዲሁም በተለያዩ የፈጠራ ዘርፎች የተሰማሩ ግለሰቦችም ሆኑ ቡድኖች መመዝገብ ይችላሉ።
ፍላጎቱ ያላችሁ ባለሙያዎች ከታች የተያያዘውን የቅጽ መሞያ ማስፈንጠሪያ በመጠቀም ዝርዝር መረጃ ማግኘትና ማመልከት የምትችሉ መሆኑን ድርጅቱ ገልጿል።
የማመልከቻ ሊንክ፦
https://docs.google.com/fo...
#tecnoethiopia #artandtechnology #creativeopportunity #photographyexhibition #artinethiopia #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
1 month ago
በላሎ | BALAALOO
አዲስ የሙዚቃ ቪዲዮ
#ethiopia | ታዋቂው ድምፃዊ፣ የዜማና የግጥም ደራሲ ስንሻው ሙለታ አዲስ የሙዚቃ ስራውን ለታዳሚ ሊያደርስ መሆኑን አስታወቀ።
በሙዚቃው ዘርፍ ለበርካታ ዓመታት የቆየው ስንሻው ለራሱም ሆነ ለሌሎች አንጋፋ የሙያ አጋሮቹ ድንቅ ሥራዎችን በማበርከት ይታወቃል።
ከሥራዎቹ መካከልም በሕዝብ ዘንድ ከፍተኛ ተወዳጅነትን ያተረፈው የድምፃዊ ሀጫሉ ሁንዴሳ "ጅራ ጅራ" ግጥም፣ "የኩሌኮ" እና "አድዋ" ግጥምና ዜማዎች ተጠቃሽ ናቸው።
በተጨማሪም ለአንዷለም ጎሳ "ሚቹ ኡጋ"፣ ለጫላ ጨመዳ "ቃራባ ቃረኔ"፣ ለእስኪያስ መዘምር "ጀርጀሬ" እንዲሁም ለረመዳን ጭሜሳ "ሸንኮሬ" የተሰኙ ሥራዎችን ግጥምና ዜማ ሰጥቷል።
እነዚህ የኪነ ጥበብ ሥራዎች ሀገርን፣ ማንነትን፣ ፍቅርንና ሰላምን የሚሰብኩ ናቸው።
በተለይም በስንሻው የተጻፉት የሀጫሉ ሁንዴሳ "ጅራ ጅራ" እና "ጉተኮ" የተሰኙ ሙዚቃዎች በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የሥነ ጽሑፍ ክፍል ከሃምሳ በላይ ተማሪዎች ለዲግሪና ለማስተርስ ማሟያ ጥናታዊ ጽሑፍ የሰሩባቸው ሲሆን ሥራዎቹም በኬኔዲ ቤተ መጽሐፍት ውስጥ በታሪክ ተቀምጠዋል።
ስንሻው ከሙዚቃ ሥራው ጎን ለጎን በትምህርቱ የገፋ ሲሆን በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በሥነ ጽሑፍ የመጀመሪያ ዲግሪ፣ ከሊደርሺፕ ኢንስቲትዩት በማስተርስ እንዲሁም ከመደወላቡ ዩኒቨርሲቲ በሰርቬይ ዲፕሎማ አግኝቷል።
"በላሎ" የተሰኘው አዲሱ የሙዚቃ ሥራው "ስሜት ሀሳብን ከበለጠ እውቀት ባሪያ ይሆናል!" የሚል ትልቅ መልዕክት ያዘለ ነው።
ሙዚቃው ከግለኝነት እና ከስሜታዊነት ይልቅ አንድነትን፣ ፍቅርንና እውነትን የሚያንፀባርቅ መሆኑ ተነግሯል።
ይህ በጉጉት የሚጠበቀው "የበላሎ" የሙዚቃ ቪዲዮ አርብ፣ ግንቦት 7 ቀን 2018 ዓመተ ምህረት ከምሽቱ 12:00 ሰዓት ጀምሮ በስንሻው ሙለታ የግል ዩቲዩብ ቻናል ለተመልካች ይለቀቃል።
https://youtube.com/sinis...
#sinshawmuleta #balalo #ethiopianmusic #oromomusic #newmusicvideo #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
አዲስ የሙዚቃ ቪዲዮ
#ethiopia | ታዋቂው ድምፃዊ፣ የዜማና የግጥም ደራሲ ስንሻው ሙለታ አዲስ የሙዚቃ ስራውን ለታዳሚ ሊያደርስ መሆኑን አስታወቀ።
በሙዚቃው ዘርፍ ለበርካታ ዓመታት የቆየው ስንሻው ለራሱም ሆነ ለሌሎች አንጋፋ የሙያ አጋሮቹ ድንቅ ሥራዎችን በማበርከት ይታወቃል።
ከሥራዎቹ መካከልም በሕዝብ ዘንድ ከፍተኛ ተወዳጅነትን ያተረፈው የድምፃዊ ሀጫሉ ሁንዴሳ "ጅራ ጅራ" ግጥም፣ "የኩሌኮ" እና "አድዋ" ግጥምና ዜማዎች ተጠቃሽ ናቸው።
በተጨማሪም ለአንዷለም ጎሳ "ሚቹ ኡጋ"፣ ለጫላ ጨመዳ "ቃራባ ቃረኔ"፣ ለእስኪያስ መዘምር "ጀርጀሬ" እንዲሁም ለረመዳን ጭሜሳ "ሸንኮሬ" የተሰኙ ሥራዎችን ግጥምና ዜማ ሰጥቷል።
እነዚህ የኪነ ጥበብ ሥራዎች ሀገርን፣ ማንነትን፣ ፍቅርንና ሰላምን የሚሰብኩ ናቸው።
በተለይም በስንሻው የተጻፉት የሀጫሉ ሁንዴሳ "ጅራ ጅራ" እና "ጉተኮ" የተሰኙ ሙዚቃዎች በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የሥነ ጽሑፍ ክፍል ከሃምሳ በላይ ተማሪዎች ለዲግሪና ለማስተርስ ማሟያ ጥናታዊ ጽሑፍ የሰሩባቸው ሲሆን ሥራዎቹም በኬኔዲ ቤተ መጽሐፍት ውስጥ በታሪክ ተቀምጠዋል።
ስንሻው ከሙዚቃ ሥራው ጎን ለጎን በትምህርቱ የገፋ ሲሆን በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በሥነ ጽሑፍ የመጀመሪያ ዲግሪ፣ ከሊደርሺፕ ኢንስቲትዩት በማስተርስ እንዲሁም ከመደወላቡ ዩኒቨርሲቲ በሰርቬይ ዲፕሎማ አግኝቷል።
"በላሎ" የተሰኘው አዲሱ የሙዚቃ ሥራው "ስሜት ሀሳብን ከበለጠ እውቀት ባሪያ ይሆናል!" የሚል ትልቅ መልዕክት ያዘለ ነው።
ሙዚቃው ከግለኝነት እና ከስሜታዊነት ይልቅ አንድነትን፣ ፍቅርንና እውነትን የሚያንፀባርቅ መሆኑ ተነግሯል።
ይህ በጉጉት የሚጠበቀው "የበላሎ" የሙዚቃ ቪዲዮ አርብ፣ ግንቦት 7 ቀን 2018 ዓመተ ምህረት ከምሽቱ 12:00 ሰዓት ጀምሮ በስንሻው ሙለታ የግል ዩቲዩብ ቻናል ለተመልካች ይለቀቃል።
https://youtube.com/sinis...
#sinshawmuleta #balalo #ethiopianmusic #oromomusic #newmusicvideo #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
1 month ago
ታዋቂው ድምፃዊ፣ የዜማና የግጥም ደራሲ ስንሻው ሙለታ አዲስ የሙዚቃ ስራውን ለታዳሚው አደረሰ።
በሙዚቃው ዘርፍ ለበርካታ ዓመታት የቆየው ስንሻው ለራሱም ሆነ ለሌሎች አንጋፋ የሙያ አጋሮቹ ድንቅ ሥራዎችን በማበርከት ይታወቃል።
ከሥራዎቹ መካከልም በሕዝብ ዘንድ ከፍተኛ ተወዳጅነትን ያተረፈው የድምፃዊ ሀጫሉ ሁንዴሳ "ጅራ ጅራ" ግጥም፣ "የኩሌኮ" እና "አድዋ" ግጥምና ዜማዎች ተጠቃሽ ናቸው።
በተጨማሪም ለአንዷለም ጎሳ "ሚቹ ኡጋ"፣ ለጫላ ጨመዳ "ቃራባ ቃረኔ"፣ ለእስኪያስ መዘምር "ጀርጀሬ" እንዲሁም ለረመዳን ጭሜሳ "ሸንኮሬ" የተሰኙ ሥራዎችን ግጥምና ዜማ ሰጥቷል።
እነዚህ የኪነ ጥበብ ሥራዎች ሀገርን፣ ማንነትን፣ ፍቅርንና ሰላምን የሚሰብኩ ናቸው።
በተለይም በስንሻው የተጻፉት የሀጫሉ ሁንዴሳ "ጅራ ጅራ" እና "ጉተኮ" የተሰኙ ሙዚቃዎች በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የሥነ ጽሑፍ ክፍል ከሃምሳ በላይ ተማሪዎች ለዲግሪና ለማስተርስ ማሟያ ጥናታዊ ጽሑፍ የሰሩባቸው ሲሆን ሥራዎቹም በኬኔዲ ቤተ መጽሐፍት ውስጥ በታሪክ ተቀምጠዋል።
ስንሻው ከሙዚቃ ሥራው ጎን ለጎን በትምህርቱ የገፋ ሲሆን በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በሥነ ጽሑፍ የመጀመሪያ ዲግሪ፣ ከሊደርሺፕ ኢንስቲትዩት በማስተርስ እንዲሁም ከመደወላቡ ዩኒቨርሲቲ በሰርቬይ ዲፕሎማ አግኝቷል።
"በላሎ" የተሰኘው አዲሱ የሙዚቃ ሥራው "ስሜት ሀሳብን ከበለጠ እውቀት ባሪያ ይሆናል!" የሚል ትልቅ መልዕክት ያዘለ ነው።
ሙዚቃው ከግለኝነት እና ከስሜታዊነት ይልቅ አንድነትን፣ ፍቅርንና እውነትን የሚያንፀባርቅ መሆኑ ተነግሯል።
ይህ በጉጉት ሲጠበቅ የነበረው "የበላሎ" የሙዚቃ ቪዲዮ ዛሬ አርብ፣ ግንቦት 7 ቀን 2018 ዓመተ ምህረት ከምሽቱ 12:00 ሰዓት ጀምሮ በስንሻው ሙለታ የግል ዩቲዩብ ቻናል ለተመልካች ተለቋል።
እየገባችሁ ተመልከቱት ትወዱታላችሁ
https://youtube.com/sinis...
በሙዚቃው ዘርፍ ለበርካታ ዓመታት የቆየው ስንሻው ለራሱም ሆነ ለሌሎች አንጋፋ የሙያ አጋሮቹ ድንቅ ሥራዎችን በማበርከት ይታወቃል።
ከሥራዎቹ መካከልም በሕዝብ ዘንድ ከፍተኛ ተወዳጅነትን ያተረፈው የድምፃዊ ሀጫሉ ሁንዴሳ "ጅራ ጅራ" ግጥም፣ "የኩሌኮ" እና "አድዋ" ግጥምና ዜማዎች ተጠቃሽ ናቸው።
በተጨማሪም ለአንዷለም ጎሳ "ሚቹ ኡጋ"፣ ለጫላ ጨመዳ "ቃራባ ቃረኔ"፣ ለእስኪያስ መዘምር "ጀርጀሬ" እንዲሁም ለረመዳን ጭሜሳ "ሸንኮሬ" የተሰኙ ሥራዎችን ግጥምና ዜማ ሰጥቷል።
እነዚህ የኪነ ጥበብ ሥራዎች ሀገርን፣ ማንነትን፣ ፍቅርንና ሰላምን የሚሰብኩ ናቸው።
በተለይም በስንሻው የተጻፉት የሀጫሉ ሁንዴሳ "ጅራ ጅራ" እና "ጉተኮ" የተሰኙ ሙዚቃዎች በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የሥነ ጽሑፍ ክፍል ከሃምሳ በላይ ተማሪዎች ለዲግሪና ለማስተርስ ማሟያ ጥናታዊ ጽሑፍ የሰሩባቸው ሲሆን ሥራዎቹም በኬኔዲ ቤተ መጽሐፍት ውስጥ በታሪክ ተቀምጠዋል።
ስንሻው ከሙዚቃ ሥራው ጎን ለጎን በትምህርቱ የገፋ ሲሆን በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በሥነ ጽሑፍ የመጀመሪያ ዲግሪ፣ ከሊደርሺፕ ኢንስቲትዩት በማስተርስ እንዲሁም ከመደወላቡ ዩኒቨርሲቲ በሰርቬይ ዲፕሎማ አግኝቷል።
"በላሎ" የተሰኘው አዲሱ የሙዚቃ ሥራው "ስሜት ሀሳብን ከበለጠ እውቀት ባሪያ ይሆናል!" የሚል ትልቅ መልዕክት ያዘለ ነው።
ሙዚቃው ከግለኝነት እና ከስሜታዊነት ይልቅ አንድነትን፣ ፍቅርንና እውነትን የሚያንፀባርቅ መሆኑ ተነግሯል።
ይህ በጉጉት ሲጠበቅ የነበረው "የበላሎ" የሙዚቃ ቪዲዮ ዛሬ አርብ፣ ግንቦት 7 ቀን 2018 ዓመተ ምህረት ከምሽቱ 12:00 ሰዓት ጀምሮ በስንሻው ሙለታ የግል ዩቲዩብ ቻናል ለተመልካች ተለቋል።
እየገባችሁ ተመልከቱት ትወዱታላችሁ
https://youtube.com/sinis...
1 month ago
ለ85 አማተር ከያንያን ለ10 ቀናት ሲሰጥ የቆየው የጽህፈተ ተውኔትና የትወና ስልጠና ተጠናቀቀ
#ethiopia | በአማራ ክልል ባህል ኪነ ጥበባትና ዝክረ ታሪክ ጽሕፈት ቤት እንዲሁም በእንጅባራ ዩኒቨርሲቲ የአገው ጥናት ኢንስቲቲዩት ትብብር የተዘጋጀው የኪነ ጥበብ ስልጠና በስኬት ተጠናቋል።
ከ85 በላይ ሰልጣኞች የተሳተፉበት ይህ መርሃ ግብር ላለፉት አስር ቀናት በንድፈ ሃሳብና በተግባር የተደገፈ የመሰረታዊ ትወና እና የድራማ ድርሰት አፃፃፍ ትምህርት ሲሰጥ ቆይቷል።
የስልጠናው ማጠቃለያ ስነ ስርዓት በተለያዩ ጥበባዊ ስራዎች ደምቆ የቀረበ ሲሆን በተለይም በአርቲስት ንብረት ያለው ተፅፎ የተዘጋጀው አያና የፈንዞ ጌታ የተሰኘ ትውፊታዊ ቴአትር በሰልጣኞቹ አማካኝነት ለእይታ በቅቷል።
ከዚህም በተጨማሪ መዝሙሮች፣ መነባንቦችና ድራማዊ ህብረ ዝማሬዎች የቀረቡ ሲሆን ስልጠናው በከፍተኛ ድምቀትና በምረቃ ስነ ስርዓት ፍፃሜውን አግኝቷል።
#culture #arts #theatre #training #injibara #amhara #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | በአማራ ክልል ባህል ኪነ ጥበባትና ዝክረ ታሪክ ጽሕፈት ቤት እንዲሁም በእንጅባራ ዩኒቨርሲቲ የአገው ጥናት ኢንስቲቲዩት ትብብር የተዘጋጀው የኪነ ጥበብ ስልጠና በስኬት ተጠናቋል።
ከ85 በላይ ሰልጣኞች የተሳተፉበት ይህ መርሃ ግብር ላለፉት አስር ቀናት በንድፈ ሃሳብና በተግባር የተደገፈ የመሰረታዊ ትወና እና የድራማ ድርሰት አፃፃፍ ትምህርት ሲሰጥ ቆይቷል።
የስልጠናው ማጠቃለያ ስነ ስርዓት በተለያዩ ጥበባዊ ስራዎች ደምቆ የቀረበ ሲሆን በተለይም በአርቲስት ንብረት ያለው ተፅፎ የተዘጋጀው አያና የፈንዞ ጌታ የተሰኘ ትውፊታዊ ቴአትር በሰልጣኞቹ አማካኝነት ለእይታ በቅቷል።
ከዚህም በተጨማሪ መዝሙሮች፣ መነባንቦችና ድራማዊ ህብረ ዝማሬዎች የቀረቡ ሲሆን ስልጠናው በከፍተኛ ድምቀትና በምረቃ ስነ ስርዓት ፍፃሜውን አግኝቷል።
#culture #arts #theatre #training #injibara #amhara #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
Sponsored by
Surafel
1 month ago
ከ500 ዳቦዎች የተሰራው ቀሚስ ….
ግንቦት 3 2018 ዓ.ም. ምሽት በናይጀሪያ ሌጎስ የተካሄደው 12ኛው የአፍሪካ ማጂክ የተመልካቾች ምርጫ ሽልማት የአፍሪካ ግዙፉ የፊልም እና የፋሽን ምሽት በመባል ይታወቃል።
የአፍሪካ ማጂክ ተመልካቾች ምርጫ ሽልማት (Africa Magic Viewers' Choice Award- AMVCA) የናይጀሪያ ዝነኞችን ጨምሮ ከደቡብ፣ ምዕራብና ምሥራቅ አፍሪካ አገራት የተወከሉ ስመ ጥር ተዋናዮች፣ የመገናኛ ብዙኃን ባለሙያዎችና ከፍተኛ ኃላፊዎች በተገኙበት በድምቀት ተከናውኗል።
ኤኤምቪሲኤ በአፍሪካ የፊቸር ፊልም፣ የቴሌቪዥን ድራማ እና ዶክመንተሪ ስራዎች የላቀ ጥራት ያላቸው ይዘቶችና የጎላ ስራ ከውነዋል ተብለው በተመልካቾችና በከፍተኛ የኪነ ጥበብ ባለሙያዎች የተመረጡ ባለሙያዎች የሚሸለሙበት የሽልማት ስነ ስርዓት ነው።
እሁድ ግንቦት 2 2018 ዓ.ም. በናይጄሪያ በተካሄደው 12ኛው የአፍሪካ ፊልሞች አዋርድ ላይ ታዋቂ ሰዎች፣ የፊልም ባለሙያዎች እንዲሁም የማኅበራዊ ሚዲያ ተጽዕኖ ፈጣሪዎች በተለያዩ አልባሳት ተውበው ተገኝተዋል።
ከግዙፉ የአፍሪካ የመዝናኛ ይዘቶች አቅራቢው መልቲቾይስ አፍሪካ አማካኝነት በናይጄሪያ ሌጎስ በተካሄደው በዚህ የፊልም አዋርድ ዝግጅት ላይ የተገኙ ታዋቂ ሰዎች የአህጉሪቱን ባሕል ከማሳየት በዘለለ በአልባሳቶቻቸው ተፎካክረዋል።
በሌጎስ በሚገኘው ኤኮ ሆቴል በተካሄደው ዓመታዊ የአፍሪካ ፊልም፣ ቴሌቪዝን እና ዲጂታል ሥነ ጥበባዊ ስራዎች ሽልማት ምሽቱን ልዩ ውበት ያጎናጸፉት በርካታ አልባሳት መነጋገሪያ ነበሩ።
በዕለቱ ከተገኙት ስመ ጥር ሰዎች ሁሉ ግን የአንዷ ታዋቂ የቴሌቪዥን ተዋናይ አልባሳት የበለጠ መነጋገሪያ ሆና አምሽታለች።
የእውናዊ ቴሌቪዥን ዝግጅት ላይ በመሳተፍ ታዋቂነትን ያገኘችው እና ራሷን ኩዊን ሜርሲ አታንግ በማለት የምትጠራው ታዋቂ ተዋናይት ከ500 ዳቦዎች የተሰራ ዘርፋፋ ቀሚስ ለብሳ ተገኝታለች።
ሁለት ሠራተኞች በግራ እና በቀኝ ያጀቧት ኩዊን ሜርሲ በርካታ ረዳቶች የለበሰችውን ቀሚስ በቀይ ምንጣፍ ላይ እንድታሳይ በማገዝ ረድተዋታል።
አታንግ በዳቦዎች የተሸመነው ቀሚሷን ለብሳ በነጻነት መንቀሳቀስ የተቸገረች ቢሆንም የዕለቱ መነጋገሪያ ሆና ግን አምሽታለች።
ከዳቦ የተሠራ ቀሚስ የለበሰችው የዳቦ መጋገሪያ ንግዷን ለማስተዋወቅ መሆኑን የገለጸችው አታገንግ፣ የፋሽን ስራው ገበያ ማፈላላግ እንጂ ድንጋጤን መፍጠር ዓላማው እንዳልሆነ አስታውቃለች፥
"ንግዴን ለማስተዋወቅ ከዚህ ከአዋርድ ምሽቱ የበለጠ አመቺ ጊዜ የለም" ስትልም ተናግራለች።
ቀሚሱን ዲዛይን ያደረገችው የቲያና ኢምፓየር ባለቤት ቶይን ላዋን ስትሆን በኢንሳታግራም ገጿ ላይ "ሁሉም የራሱን ንግድ ይልበስ" በሚል መሪ ቃል ንቅናቄ መጀመሯን ተናግራለች።
በማኅበራዊ ሚዲያ ገጾች ላይ ወዲያውኑ መነጋገሪያ የሆነው አልባሳቱ የተወሰኑት ሲያደንቁት አንዳንዶች ደግሞ ተችተውታል።
"የራስን ንግድ ከፊት ማስቀደምን ያሳየ" ሲሉ ያሞካሹት እንዳሉ ሁሉ ምግብን ማባከን ነው በማለት ያብጠለጠሉተም አልጠፉም።
Via ዘገባው የBBC አማረኛ ነው
seledadotio
seledadotio
ግንቦት 3 2018 ዓ.ም. ምሽት በናይጀሪያ ሌጎስ የተካሄደው 12ኛው የአፍሪካ ማጂክ የተመልካቾች ምርጫ ሽልማት የአፍሪካ ግዙፉ የፊልም እና የፋሽን ምሽት በመባል ይታወቃል።
የአፍሪካ ማጂክ ተመልካቾች ምርጫ ሽልማት (Africa Magic Viewers' Choice Award- AMVCA) የናይጀሪያ ዝነኞችን ጨምሮ ከደቡብ፣ ምዕራብና ምሥራቅ አፍሪካ አገራት የተወከሉ ስመ ጥር ተዋናዮች፣ የመገናኛ ብዙኃን ባለሙያዎችና ከፍተኛ ኃላፊዎች በተገኙበት በድምቀት ተከናውኗል።
ኤኤምቪሲኤ በአፍሪካ የፊቸር ፊልም፣ የቴሌቪዥን ድራማ እና ዶክመንተሪ ስራዎች የላቀ ጥራት ያላቸው ይዘቶችና የጎላ ስራ ከውነዋል ተብለው በተመልካቾችና በከፍተኛ የኪነ ጥበብ ባለሙያዎች የተመረጡ ባለሙያዎች የሚሸለሙበት የሽልማት ስነ ስርዓት ነው።
እሁድ ግንቦት 2 2018 ዓ.ም. በናይጄሪያ በተካሄደው 12ኛው የአፍሪካ ፊልሞች አዋርድ ላይ ታዋቂ ሰዎች፣ የፊልም ባለሙያዎች እንዲሁም የማኅበራዊ ሚዲያ ተጽዕኖ ፈጣሪዎች በተለያዩ አልባሳት ተውበው ተገኝተዋል።
ከግዙፉ የአፍሪካ የመዝናኛ ይዘቶች አቅራቢው መልቲቾይስ አፍሪካ አማካኝነት በናይጄሪያ ሌጎስ በተካሄደው በዚህ የፊልም አዋርድ ዝግጅት ላይ የተገኙ ታዋቂ ሰዎች የአህጉሪቱን ባሕል ከማሳየት በዘለለ በአልባሳቶቻቸው ተፎካክረዋል።
በሌጎስ በሚገኘው ኤኮ ሆቴል በተካሄደው ዓመታዊ የአፍሪካ ፊልም፣ ቴሌቪዝን እና ዲጂታል ሥነ ጥበባዊ ስራዎች ሽልማት ምሽቱን ልዩ ውበት ያጎናጸፉት በርካታ አልባሳት መነጋገሪያ ነበሩ።
በዕለቱ ከተገኙት ስመ ጥር ሰዎች ሁሉ ግን የአንዷ ታዋቂ የቴሌቪዥን ተዋናይ አልባሳት የበለጠ መነጋገሪያ ሆና አምሽታለች።
የእውናዊ ቴሌቪዥን ዝግጅት ላይ በመሳተፍ ታዋቂነትን ያገኘችው እና ራሷን ኩዊን ሜርሲ አታንግ በማለት የምትጠራው ታዋቂ ተዋናይት ከ500 ዳቦዎች የተሰራ ዘርፋፋ ቀሚስ ለብሳ ተገኝታለች።
ሁለት ሠራተኞች በግራ እና በቀኝ ያጀቧት ኩዊን ሜርሲ በርካታ ረዳቶች የለበሰችውን ቀሚስ በቀይ ምንጣፍ ላይ እንድታሳይ በማገዝ ረድተዋታል።
አታንግ በዳቦዎች የተሸመነው ቀሚሷን ለብሳ በነጻነት መንቀሳቀስ የተቸገረች ቢሆንም የዕለቱ መነጋገሪያ ሆና ግን አምሽታለች።
ከዳቦ የተሠራ ቀሚስ የለበሰችው የዳቦ መጋገሪያ ንግዷን ለማስተዋወቅ መሆኑን የገለጸችው አታገንግ፣ የፋሽን ስራው ገበያ ማፈላላግ እንጂ ድንጋጤን መፍጠር ዓላማው እንዳልሆነ አስታውቃለች፥
"ንግዴን ለማስተዋወቅ ከዚህ ከአዋርድ ምሽቱ የበለጠ አመቺ ጊዜ የለም" ስትልም ተናግራለች።
ቀሚሱን ዲዛይን ያደረገችው የቲያና ኢምፓየር ባለቤት ቶይን ላዋን ስትሆን በኢንሳታግራም ገጿ ላይ "ሁሉም የራሱን ንግድ ይልበስ" በሚል መሪ ቃል ንቅናቄ መጀመሯን ተናግራለች።
በማኅበራዊ ሚዲያ ገጾች ላይ ወዲያውኑ መነጋገሪያ የሆነው አልባሳቱ የተወሰኑት ሲያደንቁት አንዳንዶች ደግሞ ተችተውታል።
"የራስን ንግድ ከፊት ማስቀደምን ያሳየ" ሲሉ ያሞካሹት እንዳሉ ሁሉ ምግብን ማባከን ነው በማለት ያብጠለጠሉተም አልጠፉም።
Via ዘገባው የBBC አማረኛ ነው
seledadotio
seledadotio
1 month ago
የኢትዮጵያ የባህል አምባሳደርና የ"እስክስታው ንጉሥ" መላኩ በላይ 50ኛ ዓመት ልደት ተከበረ
#fastmereja I የኢትዮጵያን ባህላዊ ውዝዋዜና ሙዚቃ በዓለም መድረክ ያስተዋወቀው የጥበብ ሰው ክቡር ሎሬት መላኩ በላይ፣ በኪነ-ጥበብ ዘርፍ ያበረከተውን የዘለቀ አሻራ የሚዘክር የክብር መርሃ-ግብር 50ኛ ዓመት የልደቱ በዓል በማስመልከት ተካሄደ። "የእስክስታው ንጉሥ" በሚል ቅጽል ስም የሚታወቀው መላኩ፣ የሀገርን ባህል ከዘመናዊነት ጋር በማቀናጀትና ለወጣቱ ትውልድ የጥበብ ዕድል በመፍጠር ረገድ ላበረከተው ከፍተኛ አስተዋፅኦ ታላቅ ምስጋና ቀርቦለታል።
ይህ የ50ኛ ዓመት ልደት የምስጋና ስነ-ሥርዓት እሁድ ግንቦት 2 ቀን 2018 ዓ.ም በሀያት ሬጄንሲ ሆቴል የተካሄደ ሲሆን
ክቡር ሎሬት መላኩ በላይ በኢትዮጵያ የጥበብ ታሪክ ውስጥ በተለይም "ኢትዮ-ከለር" የተሰኘውን የባህል ሙዚቃ ቡድን በማቋቋም፣ አንጋፋና ወጣት አርቲስቶችን በአንድ መድረክ በማገናኘት ረገድ የሚጠቀስ ስም አለው።
ከግል ስኬቱ ባለፈ፣ በካዛንቺስ አካባቢ የሚገኘውን የ"ፈንድቃ" የባህል ማእከልን ከትንሽ አዝማሪ ቤትነት ወደ ዓለም አቀፍ የኪነ-ጥበብ መገኛነት በመለወጥ፣ የኢትዮጵያን ባህልና ማንነት በዓለም አቀፍ ደረጃ (እንደ TED እና Lincoln Center ባሉ መድረኮች) እንዲታወቅ አድርጓል።
ከዚህም በተጨማሪ ከታዋቂው የማካሌስተር ኮሌጅ እና ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ጋር በመተባበር የውዝዋዜ ጥበብ በምርምርና በትምህርት እንዲደገፍ የላቀ ሚና ተጫውቷል።
እ.አ.አ በ2020 በCommunity Cultural Development ዘርፍ የክብር "Prince Claus Award" ተሸላሚ መሆኑ የሚታወስ ሲሆን፣ ይህም በኢትዮጵያ የባህል ዘርፍ ያለውን ዓለም አቀፋዊ ተጽዕኖ ማረጋገጫ ተደርጎ ይወሰዳል።
ይህ በክብር እንግዶችና በጥበብ ወዳጆች ታጅቦ የተከናወነው የምስጋና ምሽት፣ ለሀገር ባለውለታው መላኩ በላይ የሚገባውን ክብር ለመስጠትና የጀመረውን የጥበብ ጉዞ ለቀጣዩ ትውልድ ለማስተላለፍ ያለመ መሆኑ ተነግሯል።
#fastmereja I የኢትዮጵያን ባህላዊ ውዝዋዜና ሙዚቃ በዓለም መድረክ ያስተዋወቀው የጥበብ ሰው ክቡር ሎሬት መላኩ በላይ፣ በኪነ-ጥበብ ዘርፍ ያበረከተውን የዘለቀ አሻራ የሚዘክር የክብር መርሃ-ግብር 50ኛ ዓመት የልደቱ በዓል በማስመልከት ተካሄደ። "የእስክስታው ንጉሥ" በሚል ቅጽል ስም የሚታወቀው መላኩ፣ የሀገርን ባህል ከዘመናዊነት ጋር በማቀናጀትና ለወጣቱ ትውልድ የጥበብ ዕድል በመፍጠር ረገድ ላበረከተው ከፍተኛ አስተዋፅኦ ታላቅ ምስጋና ቀርቦለታል።
ይህ የ50ኛ ዓመት ልደት የምስጋና ስነ-ሥርዓት እሁድ ግንቦት 2 ቀን 2018 ዓ.ም በሀያት ሬጄንሲ ሆቴል የተካሄደ ሲሆን
ክቡር ሎሬት መላኩ በላይ በኢትዮጵያ የጥበብ ታሪክ ውስጥ በተለይም "ኢትዮ-ከለር" የተሰኘውን የባህል ሙዚቃ ቡድን በማቋቋም፣ አንጋፋና ወጣት አርቲስቶችን በአንድ መድረክ በማገናኘት ረገድ የሚጠቀስ ስም አለው።
ከግል ስኬቱ ባለፈ፣ በካዛንቺስ አካባቢ የሚገኘውን የ"ፈንድቃ" የባህል ማእከልን ከትንሽ አዝማሪ ቤትነት ወደ ዓለም አቀፍ የኪነ-ጥበብ መገኛነት በመለወጥ፣ የኢትዮጵያን ባህልና ማንነት በዓለም አቀፍ ደረጃ (እንደ TED እና Lincoln Center ባሉ መድረኮች) እንዲታወቅ አድርጓል።
ከዚህም በተጨማሪ ከታዋቂው የማካሌስተር ኮሌጅ እና ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ጋር በመተባበር የውዝዋዜ ጥበብ በምርምርና በትምህርት እንዲደገፍ የላቀ ሚና ተጫውቷል።
እ.አ.አ በ2020 በCommunity Cultural Development ዘርፍ የክብር "Prince Claus Award" ተሸላሚ መሆኑ የሚታወስ ሲሆን፣ ይህም በኢትዮጵያ የባህል ዘርፍ ያለውን ዓለም አቀፋዊ ተጽዕኖ ማረጋገጫ ተደርጎ ይወሰዳል።
ይህ በክብር እንግዶችና በጥበብ ወዳጆች ታጅቦ የተከናወነው የምስጋና ምሽት፣ ለሀገር ባለውለታው መላኩ በላይ የሚገባውን ክብር ለመስጠትና የጀመረውን የጥበብ ጉዞ ለቀጣዩ ትውልድ ለማስተላለፍ ያለመ መሆኑ ተነግሯል።
1 month ago
የቴዲ አፍሮ አድናቂ ነኝ
#fastmereja I ታዋቂው የአፋን ኦሮሞ ድምጻዊ ዮሰን ጌታሁን፣ በአርቲስት ቴዎድሮስ ካሳሁን (ቴዲ አፍሮ) ስራ ላይ ያለውን የሃሳብ ልዩነት ገለጸ።
ድምጻዊው "ሀገር የሞተችበት የት ሄዶ ያለቅሳል" የሚለው የቴዲ አፍሮ ግጥም እንደማይስማማው የገለጸ ሲሆን፣ ይህን ሃሳብ በመቃወሙ ቅር የተሰኙ ወገኖች መኖራቸውን ጠቁሟል።
ቴዲ አፍሮ "ሀገር የሞተችበት..." ሲል እኔ ደግሞ "ሀገሬ አልሞተችም፣ አለች" ብዬ አምናለሁ፤ ኪነ-ጥበብ ለቴዲ እንደፈቀደችለት ሁሉ ለእኔም ሃሳቤን የመግለጽ መብት ትሰጠኛለች ብሏል።
የግል ጥላቻ የለም፡ ከቴዲ አፍሮ ጋር ምንም ዓይነት የግል ቅሬታ እንደሌለውና እንደ ማንኛውም ኢትዮጵያዊ አድናቂውና ወዳጁ መሆኑን ተናግሯል።
ቅሬታው በአርቲስቱ ማንነት ላይ ሳይሆን በአልበሙ ውስጥ በተገለጸው "ሀገር ሞታለች" በሚለው የሃሳብ ፍሰት ላይ ብቻ መሆኑን አስገንዝቧል።
#fastmereja I ታዋቂው የአፋን ኦሮሞ ድምጻዊ ዮሰን ጌታሁን፣ በአርቲስት ቴዎድሮስ ካሳሁን (ቴዲ አፍሮ) ስራ ላይ ያለውን የሃሳብ ልዩነት ገለጸ።
ድምጻዊው "ሀገር የሞተችበት የት ሄዶ ያለቅሳል" የሚለው የቴዲ አፍሮ ግጥም እንደማይስማማው የገለጸ ሲሆን፣ ይህን ሃሳብ በመቃወሙ ቅር የተሰኙ ወገኖች መኖራቸውን ጠቁሟል።
ቴዲ አፍሮ "ሀገር የሞተችበት..." ሲል እኔ ደግሞ "ሀገሬ አልሞተችም፣ አለች" ብዬ አምናለሁ፤ ኪነ-ጥበብ ለቴዲ እንደፈቀደችለት ሁሉ ለእኔም ሃሳቤን የመግለጽ መብት ትሰጠኛለች ብሏል።
የግል ጥላቻ የለም፡ ከቴዲ አፍሮ ጋር ምንም ዓይነት የግል ቅሬታ እንደሌለውና እንደ ማንኛውም ኢትዮጵያዊ አድናቂውና ወዳጁ መሆኑን ተናግሯል።
ቅሬታው በአርቲስቱ ማንነት ላይ ሳይሆን በአልበሙ ውስጥ በተገለጸው "ሀገር ሞታለች" በሚለው የሃሳብ ፍሰት ላይ ብቻ መሆኑን አስገንዝቧል።
1 month ago
እየተዝናኑ ለወገን ደራሽ ይሁኑ
ለኪነ ጥበብ ባለሙያው ሞቱማ ተርፋሳ የተዘጋጀ የረድኤት የቴአትር ምሽት
#ethiopia | በከባድ የልብ ህመም ምክንያት የህክምና እርዳታ ለሚያስፈልገው ለወጣቱ የጥበብ ሰው ሞቱማ ተርፋሳ የሙያ ባልደረባዎቹ አጋርነታቸውን ለመግለጽ ልዩ የቴአትር መርሃ ግብር አዘጋጅተዋል።
አንጋፋው መራሄ ተውኔት ማንያዘዋል እንደሻው ያዘጋጀው የመስቀል ወፍ የተሰኘው ተወዳጅ መድረክ ተውኔት የፊታችን ቅዳሜ ግንቦት 1 ቀን 2018 ዓ.ም በአዳማ ሲኒማ እሊያድ ለታዳሚ ይቀርባል።
ይህ ተውኔት በበርናርድ ስሌድ ተጽፎ በአንዱዓለም ውብሸት (አቡቲ) ወደ አማርኛ የተተረጎመ ሲሆን፣
መስከረም አበራ፣
አልዓዛር ሳሙኤል፣
ህሊና ሲሳይ እና
አለምሰገድ አሰፋ ያሉ ታዋቂ ተዋንያን በመድረክ ላይ ብቃታቸውን ያሳዩበታል።
የዝግጅቱ ረዳት አዘጋጅ ራሱ ህመሙን እየተጋፈጠ ያለው ሞቱማ ተርፋሳ በመሆኑ፣ የእርስዎ መገኘት ለኪነ ጥበብ ባለሙያው ህይወት መትረፍ ትልቅ አስተዋጽኦ ይኖረዋል።
ሁላችንም
ቅዳሜ ከቀኑ 11፡00 ሰዓት ጀምሮ በአዳማ ሲኒማ እሊያድ በመገኘት ጥበባዊ እርካታን እያገኙ ወገናዊ አጋርነትዎን እንዲያሳዩ ጥሪ ቀርቧል።
#artforacause #helpmotuma #ethiopiantheatre #adama #supportartists #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
ለኪነ ጥበብ ባለሙያው ሞቱማ ተርፋሳ የተዘጋጀ የረድኤት የቴአትር ምሽት
#ethiopia | በከባድ የልብ ህመም ምክንያት የህክምና እርዳታ ለሚያስፈልገው ለወጣቱ የጥበብ ሰው ሞቱማ ተርፋሳ የሙያ ባልደረባዎቹ አጋርነታቸውን ለመግለጽ ልዩ የቴአትር መርሃ ግብር አዘጋጅተዋል።
አንጋፋው መራሄ ተውኔት ማንያዘዋል እንደሻው ያዘጋጀው የመስቀል ወፍ የተሰኘው ተወዳጅ መድረክ ተውኔት የፊታችን ቅዳሜ ግንቦት 1 ቀን 2018 ዓ.ም በአዳማ ሲኒማ እሊያድ ለታዳሚ ይቀርባል።
ይህ ተውኔት በበርናርድ ስሌድ ተጽፎ በአንዱዓለም ውብሸት (አቡቲ) ወደ አማርኛ የተተረጎመ ሲሆን፣
መስከረም አበራ፣
አልዓዛር ሳሙኤል፣
ህሊና ሲሳይ እና
አለምሰገድ አሰፋ ያሉ ታዋቂ ተዋንያን በመድረክ ላይ ብቃታቸውን ያሳዩበታል።
የዝግጅቱ ረዳት አዘጋጅ ራሱ ህመሙን እየተጋፈጠ ያለው ሞቱማ ተርፋሳ በመሆኑ፣ የእርስዎ መገኘት ለኪነ ጥበብ ባለሙያው ህይወት መትረፍ ትልቅ አስተዋጽኦ ይኖረዋል።
ሁላችንም
ቅዳሜ ከቀኑ 11፡00 ሰዓት ጀምሮ በአዳማ ሲኒማ እሊያድ በመገኘት ጥበባዊ እርካታን እያገኙ ወገናዊ አጋርነትዎን እንዲያሳዩ ጥሪ ቀርቧል።
#artforacause #helpmotuma #ethiopiantheatre #adama #supportartists #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
1 month ago
አርቲስት ዓሊ ቢራ - የኅብረ-ብሔራዊነት እና የወንድማማችነት ምልክት
********************
ዓሊ ቢራ በኢትዮጵያ ሙዚቃ ታሪክ ውስጥ የፍትሕ፣ የእኩልነት እና የሰብዓዊነት ድምፅ ሆኖ ኖሯል።
የእርሱ ዐርበኝነት የሚጀምረው ገና በልጅነቱ ለጭቁኖች እና ድምፅ ለሌላቸው ወገኖቹ ድምፅ ሆኖ በመነሣት ነው።
ዓሊ በዜማዎቹ ሕዝብን ከማዝናናት ባለፈ፣ የኢትዮጵያ ብሔር፣ ብሔረሰቦች በነፃነት እና በእኩልነት የሚኖሩባትን ሀገር አልሟል፤ ለዚህም በተግባር ታግሏል።
ዓሊ ቢራ ኢትዮጵያዊነት ማለት በልዩነት ውስጥ ያለ ጥልቅ ውበት መሆኑን ሰብኳል።
ያቀነቀናቸው ዜማዎች የሕዝቦችን ልብ የሚያቀራርቡ እና የጥላቻን ግንብ የሚያፈርሱ የፍቅር ድልድዮች ነበሩ።
የዘመኑ ዐርበኝነት በእርሱ ዕይታ፣ የራስን መብት እያስከበሩ የሌላውን ክብር መጠበቅ፣ በወንድማማችነት እና በእህትማማችነት መንፈስ ለጋራ ብልጽግና መቆም ነው።
ዘፈኖቹንም ከአፋን ኦሮሞ በተጨማሪ በአማርኛ፣ በሐረሪ፣ በሶማሊኛ፣ በዓረብኛ እና በእንግሊዝኛ ቋንቋዎችም በማቀንቀን ከአንድ ብሔር አልፎ ሀገር አቀፍ እና ዓለም አቀፍ ተደራሽነት እንዲኖረው አድርጓል።
ዓሊ፣ "አንድ ሰው የራሱን ማንነት ሲያከብር እና ሲወድ ነው ሌላውን ማክበር የሚችለው" የሚል ጽኑ አቋም ነበረው።
ኢትዮጵያን የሚያያት እንደ ተለያዩ ውብ ቀለሞች ስብስብ ነው። አንዱ ቀለም ሌላውን ሳይውጥ፣ ሁሉም በየራሳቸው ደምቀው የሚፈጥሩት ውበት እንደሆነ ይረዳ ነበር። ለዚህም ነው በተለያዩ የሀገራችን ቋንቋዎች በመዝፈን ድልድይ ለመሆን የሞከረው።
ዓሊ ኢትዮጵያዊነትን በተግባር ከገለጸባቸው መንገዶች አንዱ በትምህርት ላይ የነበረው እምነት ነው።
ዓሊ ቢራ ለኦሮሞ ሕዝብ ኩራት፣ ለኢትዮጵያውያን የጥበብ ተምሳሌት፣ ለአፍሪካ ደግሞ የነፃነት እና የማንነት ድምፅ ነው።
የእርሱ ኢትዮጵያዊነት "በእኩልነትና በመከባበር ላይ የቆመ የጋራ ቤት" የመገንባት ራዕይ ነበር።
ለዚህ የነፃነት እና የእኩልነት ምልክት ለሆነ ጀግና የቆመለት ሐውልት፣ ትውልዱ ልዩነቱን እንደ ጌጥ እንጂ እንደ ጦር መሣሪያ እንዳይጠቀምበት ያስተምራል።
ዐርበኝነት ማለት ለፍትሕ መቆም፣ ደካሞችን መርዳት እና በኪነ-ጥበብ አማካኝነት ብሔራዊ መግባባትን መፍጠር መሆኑን ያሳየናል።
ለሀገር መሞት ብቻ ሳይሆን፣ በሥራ እና በጥበብ ለሀገር መኖር ታላቅ ዐርበኝነት ለመሆኑ ዓሊ ቢራ ሕያው ምስክር ነው።
#ebc #ethiopia #alibirra #patriotism
********************
ዓሊ ቢራ በኢትዮጵያ ሙዚቃ ታሪክ ውስጥ የፍትሕ፣ የእኩልነት እና የሰብዓዊነት ድምፅ ሆኖ ኖሯል።
የእርሱ ዐርበኝነት የሚጀምረው ገና በልጅነቱ ለጭቁኖች እና ድምፅ ለሌላቸው ወገኖቹ ድምፅ ሆኖ በመነሣት ነው።
ዓሊ በዜማዎቹ ሕዝብን ከማዝናናት ባለፈ፣ የኢትዮጵያ ብሔር፣ ብሔረሰቦች በነፃነት እና በእኩልነት የሚኖሩባትን ሀገር አልሟል፤ ለዚህም በተግባር ታግሏል።
ዓሊ ቢራ ኢትዮጵያዊነት ማለት በልዩነት ውስጥ ያለ ጥልቅ ውበት መሆኑን ሰብኳል።
ያቀነቀናቸው ዜማዎች የሕዝቦችን ልብ የሚያቀራርቡ እና የጥላቻን ግንብ የሚያፈርሱ የፍቅር ድልድዮች ነበሩ።
የዘመኑ ዐርበኝነት በእርሱ ዕይታ፣ የራስን መብት እያስከበሩ የሌላውን ክብር መጠበቅ፣ በወንድማማችነት እና በእህትማማችነት መንፈስ ለጋራ ብልጽግና መቆም ነው።
ዘፈኖቹንም ከአፋን ኦሮሞ በተጨማሪ በአማርኛ፣ በሐረሪ፣ በሶማሊኛ፣ በዓረብኛ እና በእንግሊዝኛ ቋንቋዎችም በማቀንቀን ከአንድ ብሔር አልፎ ሀገር አቀፍ እና ዓለም አቀፍ ተደራሽነት እንዲኖረው አድርጓል።
ዓሊ፣ "አንድ ሰው የራሱን ማንነት ሲያከብር እና ሲወድ ነው ሌላውን ማክበር የሚችለው" የሚል ጽኑ አቋም ነበረው።
ኢትዮጵያን የሚያያት እንደ ተለያዩ ውብ ቀለሞች ስብስብ ነው። አንዱ ቀለም ሌላውን ሳይውጥ፣ ሁሉም በየራሳቸው ደምቀው የሚፈጥሩት ውበት እንደሆነ ይረዳ ነበር። ለዚህም ነው በተለያዩ የሀገራችን ቋንቋዎች በመዝፈን ድልድይ ለመሆን የሞከረው።
ዓሊ ኢትዮጵያዊነትን በተግባር ከገለጸባቸው መንገዶች አንዱ በትምህርት ላይ የነበረው እምነት ነው።
ዓሊ ቢራ ለኦሮሞ ሕዝብ ኩራት፣ ለኢትዮጵያውያን የጥበብ ተምሳሌት፣ ለአፍሪካ ደግሞ የነፃነት እና የማንነት ድምፅ ነው።
የእርሱ ኢትዮጵያዊነት "በእኩልነትና በመከባበር ላይ የቆመ የጋራ ቤት" የመገንባት ራዕይ ነበር።
ለዚህ የነፃነት እና የእኩልነት ምልክት ለሆነ ጀግና የቆመለት ሐውልት፣ ትውልዱ ልዩነቱን እንደ ጌጥ እንጂ እንደ ጦር መሣሪያ እንዳይጠቀምበት ያስተምራል።
ዐርበኝነት ማለት ለፍትሕ መቆም፣ ደካሞችን መርዳት እና በኪነ-ጥበብ አማካኝነት ብሔራዊ መግባባትን መፍጠር መሆኑን ያሳየናል።
ለሀገር መሞት ብቻ ሳይሆን፣ በሥራ እና በጥበብ ለሀገር መኖር ታላቅ ዐርበኝነት ለመሆኑ ዓሊ ቢራ ሕያው ምስክር ነው።
#ebc #ethiopia #alibirra #patriotism
1 month ago
በአዲስ አበባ ከተማ ለአርቲስት ሀጫሉ ሁንዴሳ የቆመው የመታሰቢያ ሐውልት በይፋ ተመረቀ
#ethiopia | በአዲስ አበባ ከተማ አፍሪካ ፓርክ ውስጥ የተገነባው የአርቲስት ሀጫሉ ሁንዴሳ መታሰቢያ ሐውልት በዛሬው ዕለት ተመርቋል።
የሐውልቱን የምረቃ ሥነ ሥርዓት የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ በይፋ የፈጸሙ ሲሆን በመርሐ ግብሩ ላይ ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች እና ታዋቂ የኪነ ጥበብ ባለሙያዎች ተገኝተዋል።
ከንቲባ አዳነች አቤቤ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት እንደገለጹት አርቲስቱ በኪነ ጥበብ ዘርፍ ለሀገሪቱ ላበረከተው ከፍተኛ አስተዋጽኦ እና ለሀገር ባለውለታነቱ ዕውቅና ለመስጠት በመዲናዋ ይህ የመታሰቢያ ሐውልት ሊቆምለት ችሏል።
ከንቲባዋ አክለውም ጥበብ ሀገርን የመገንባት አቅም እንዳላትና ሀገርም የጥበብ ሰዎችን ማክበር እንዳለባት በመግለጽ ጥበብ ሀገር ትሠራለች ሀገርም ጠቢብን ታከብራለች የሚለውን መልዕክት አስተላልፈዋል።
#ሀጫሉሁንዴሳ #መታሰቢያሐውልት #አዲስአበባ #ኪነጥበብ #ኢትዮጵያ #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | በአዲስ አበባ ከተማ አፍሪካ ፓርክ ውስጥ የተገነባው የአርቲስት ሀጫሉ ሁንዴሳ መታሰቢያ ሐውልት በዛሬው ዕለት ተመርቋል።
የሐውልቱን የምረቃ ሥነ ሥርዓት የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ በይፋ የፈጸሙ ሲሆን በመርሐ ግብሩ ላይ ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች እና ታዋቂ የኪነ ጥበብ ባለሙያዎች ተገኝተዋል።
ከንቲባ አዳነች አቤቤ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት እንደገለጹት አርቲስቱ በኪነ ጥበብ ዘርፍ ለሀገሪቱ ላበረከተው ከፍተኛ አስተዋጽኦ እና ለሀገር ባለውለታነቱ ዕውቅና ለመስጠት በመዲናዋ ይህ የመታሰቢያ ሐውልት ሊቆምለት ችሏል።
ከንቲባዋ አክለውም ጥበብ ሀገርን የመገንባት አቅም እንዳላትና ሀገርም የጥበብ ሰዎችን ማክበር እንዳለባት በመግለጽ ጥበብ ሀገር ትሠራለች ሀገርም ጠቢብን ታከብራለች የሚለውን መልዕክት አስተላልፈዋል።
#ሀጫሉሁንዴሳ #መታሰቢያሐውልት #አዲስአበባ #ኪነጥበብ #ኢትዮጵያ #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
1 month ago
የአርቲስት ነፃነት ወርቅነህ መታሰቢያ ሐውልት በክብር ተመረቀ
#ethiopia | በኢትዮጵያ የኪነ ጥበብ ዘርፍ በተለይም በትወና እና በኮሜዲ ሥራዎቹ በብዙሃኑ ዘንድ ተወዳጅነትን አትርፎ የነበረው የአርቲስት ነፃነት ወርቅነህ መታሰቢያ ሐውልት በዛሬው ዕለት ተመርቋል።
አርቲስቱ በሕይወት ዘመኑ በበርካታ ፊልሞች፣ በመድረክ ተውኔቶች እና በሬዲዮ ድራማዎች ላይ በነበረው የላቀ ተሳትፎ እንዲሁም በማስታወቂያ ሥራዎቹ የሚታወስ ሲሆን፣ ይህ የመታሰቢያ ሐውልት ለሀገሪቱ የኪነ ጥበብ እድገት ላበረከተው ከፍተኛ አስተዋፅኦ እውቅና ለመስጠት የቆመ ነው።
በሥነ ሥርዓቱ ላይ የቤተሰቦቹ አባላት፣ የጥበብ ባልደረቦቹ እና አድናቂዎቹ ተገኝተዋል።
አርቲስት ነፃነት ወርቅነህ ጥር 8 ቀን 2018 ዓ.ም ከዚህ ዓለም በሞት መለየቱ የሚታወስ ሲሆን፣ ሥራዎቹ ግን ዛሬም ድረስ በትውልዱ ዘንድ በደመቀ ሁኔታ ሲታወሱ ይኖራሉ።
#art #artist #memorial #culture #ethiopianart #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | በኢትዮጵያ የኪነ ጥበብ ዘርፍ በተለይም በትወና እና በኮሜዲ ሥራዎቹ በብዙሃኑ ዘንድ ተወዳጅነትን አትርፎ የነበረው የአርቲስት ነፃነት ወርቅነህ መታሰቢያ ሐውልት በዛሬው ዕለት ተመርቋል።
አርቲስቱ በሕይወት ዘመኑ በበርካታ ፊልሞች፣ በመድረክ ተውኔቶች እና በሬዲዮ ድራማዎች ላይ በነበረው የላቀ ተሳትፎ እንዲሁም በማስታወቂያ ሥራዎቹ የሚታወስ ሲሆን፣ ይህ የመታሰቢያ ሐውልት ለሀገሪቱ የኪነ ጥበብ እድገት ላበረከተው ከፍተኛ አስተዋፅኦ እውቅና ለመስጠት የቆመ ነው።
በሥነ ሥርዓቱ ላይ የቤተሰቦቹ አባላት፣ የጥበብ ባልደረቦቹ እና አድናቂዎቹ ተገኝተዋል።
አርቲስት ነፃነት ወርቅነህ ጥር 8 ቀን 2018 ዓ.ም ከዚህ ዓለም በሞት መለየቱ የሚታወስ ሲሆን፣ ሥራዎቹ ግን ዛሬም ድረስ በትውልዱ ዘንድ በደመቀ ሁኔታ ሲታወሱ ይኖራሉ።
#art #artist #memorial #culture #ethiopianart #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
1 month ago
አቶ ገብረማርያም ይርጋ ዓለም አቀፍ የክብር ሽልማት ሊሰጣቸው ነው!
#ethiopia | በባህል አስተዳደር፣ በኪነ ጥበብ አመራር እና በዘርፉ ዲፕሎማሲያዊ ስራዎች ከፍተኛ አስተዋፅኦ ያበረከቱት አቶ ገብረማርያም ይርጋ በታይላንዱ APA International Professional Management Award ተሸላሚ ሊሆኑ ነው።
ግለሰቡ በፈጠራ እና በዓለም አቀፍ የባህል ልውውጥ ረገድ ላሳዩት የላቀ አፈጻጸም ይህ እውቅና እንደተሰጣቸው ተገልጿል።
አቶ ገብረማርያም ላለፉት 15 ዓመታት በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት እንዲሁም በአማራ ክልል ባህል ኪነ ጥበብና ዝክረ ታሪክ ጽ/ቤት በምክትል ኃላፊነት ውጤታማ ስራዎችን ሲያከናውኑ ቆይተዋል።
በቅርቡ ደግሞ በደቡብ ኮሪያ የሚገኘው ዓለም አቀፍ የባህልና ኪነ ጥበባት ህብረት ምክትል ፕሬዝዳንት በመሆን መሾማቸው የሚታወስ ነዉ።
በቅርቡ ታይላንድ ሄደዉ እዉቅናዉን የሚቀበሉ ሲሆን ለዓለም አቀፍ ስኬታቸው የእንኳን ደስ አለዎት መልዕክት ተላልፎላቸዋል።
እንኳን ደስ አልዎት!
#culture #award #arts #leadership #internationalaward #achievement #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | በባህል አስተዳደር፣ በኪነ ጥበብ አመራር እና በዘርፉ ዲፕሎማሲያዊ ስራዎች ከፍተኛ አስተዋፅኦ ያበረከቱት አቶ ገብረማርያም ይርጋ በታይላንዱ APA International Professional Management Award ተሸላሚ ሊሆኑ ነው።
ግለሰቡ በፈጠራ እና በዓለም አቀፍ የባህል ልውውጥ ረገድ ላሳዩት የላቀ አፈጻጸም ይህ እውቅና እንደተሰጣቸው ተገልጿል።
አቶ ገብረማርያም ላለፉት 15 ዓመታት በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት እንዲሁም በአማራ ክልል ባህል ኪነ ጥበብና ዝክረ ታሪክ ጽ/ቤት በምክትል ኃላፊነት ውጤታማ ስራዎችን ሲያከናውኑ ቆይተዋል።
በቅርቡ ደግሞ በደቡብ ኮሪያ የሚገኘው ዓለም አቀፍ የባህልና ኪነ ጥበባት ህብረት ምክትል ፕሬዝዳንት በመሆን መሾማቸው የሚታወስ ነዉ።
በቅርቡ ታይላንድ ሄደዉ እዉቅናዉን የሚቀበሉ ሲሆን ለዓለም አቀፍ ስኬታቸው የእንኳን ደስ አለዎት መልዕክት ተላልፎላቸዋል።
እንኳን ደስ አልዎት!
#culture #award #arts #leadership #internationalaward #achievement #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
Sponsored by
Surafel
Comments