5 days ago
የጎንደር ፋሲለደስ ባህል ኪነት አለም አቀፍ አልበም በይፋ ተመረቀ
#ethiopia | የጎንደር ፋሲለደስ ባህል ኪነት የባህላዊ ሙዚቃ አልበም ትናንት በጎንደር ከተማ በተካሄደ ደማቅ የምርቃት ሥነ-ሥርዓት በይፋ ተመረቀ።
በሙዚቃዊ፣ በሰላም ኢትዮጵያ እና በጎንደር ከተማ አስተዳደር ባህልና ኪነጥበብ ቢሮ ትብብር የተዘጋጀው አልበም፣ የጎንደርን እና የአማራ ክልልን የባህል ሙዚቃ ለአለም አቀፍ አድማጮች ለማስተዋወቅ ያለመ መሆኑ ተገልጿል።
በምርቃት ሥነ-ሥርዓቱ ላይ የመንግስት ተወካዮች፣ አርቲስቶች፣ የባህል ባለሙያዎች፣ አጋር ተቋማት፣ የሚዲያ ተወካዮችና በርካታ የጥበብ አፍቃሪዎች ተገኝተዋል። የጎንደር ፋሲለደስ ባህል ኪነትም የቀጥታ የሙዚቃና የውዝዋዜ ትርኢት በማቅረብ ታዳሚዎችን አስደስቷል።
በአልበሙ ውስጥ የቡድኑ ድምፃውያን ሕይወት እያሱ፣ እህተነሽ ፋንታ፣ ሰሎሞን ጥጋቤን ጨምሮ ሌሎች የቡድኑ አባላት ተሳትፈዋል።
የሙዚቃ ዳይሬክተርነቱንም ሙዚቀኛ ምሳሌ ለገሰ መርተዋል። አልበሙ በባህላዊ የኢትዮጵያ መሳሪያዎች የተቀናበረ ሲሆን፣ በአዲስ አበባ ተቀርጾ የድምፅ ማስተካከያውና ማስተሪንጉ በጣሊያን በሚገኘው ማክስሳውንድ ቫይብ ስቱዲዮ ተከናውኗል።
በዝግጅቱ ላይ የጎንደር ፋሲለደስ ባህል ኪነትን ከ50 ዓመታት በላይ የሚያስቆጥር ታሪክ የሚያሳይ የፎቶግራፍ አውደ ርዕይም ለእንግዶች ቀርቧል። አውደ ርዕዩ የቡድኑን እድገት፣ ለኢትዮጵያ ሙዚቃና ትዕይንት ጥበባት ያበረከተውን አስተዋፅኦ እንዲሁም ያፈራቸውን ታዋቂ አርቲስቶች የሚያስታውሱ ታሪካዊ ፎቶግራፎችና ሰነዶችን አካቷል።
በዝግጅቱ ላይ የሙዚቃዊ ተወካይ ሲሳይ መንግስቴ፣ አልበሙ ከመደበኛ የሙዚቃ ስራ በላይ የኢትዮጵያን የባህል ሀብት ለማስጠበቅና ለአለም አቀፍ ተደራሽነት ለማብቃት የተደረገ ኢንቨስትመንት መሆኑን ገልጸዋል። ይህ ስራ የኢትዮጵያን ባህላዊ ሙዚቃ በዓለም አቀፍ የሙዚቃ ገበያ ተወዳዳሪ ለማድረግ እና ለአዲስ ትውልድ ለማስተላለፍ ጠቃሚ እርምጃ መሆኑን ጠቁመዋል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #gondarfasilidesculture #የጎንደርፋሲለደስባህልኪነት #ethiopianmusic #ethiopianculture #gondar #traditionalmusic #ethiopia
#ethiopia | የጎንደር ፋሲለደስ ባህል ኪነት የባህላዊ ሙዚቃ አልበም ትናንት በጎንደር ከተማ በተካሄደ ደማቅ የምርቃት ሥነ-ሥርዓት በይፋ ተመረቀ።
በሙዚቃዊ፣ በሰላም ኢትዮጵያ እና በጎንደር ከተማ አስተዳደር ባህልና ኪነጥበብ ቢሮ ትብብር የተዘጋጀው አልበም፣ የጎንደርን እና የአማራ ክልልን የባህል ሙዚቃ ለአለም አቀፍ አድማጮች ለማስተዋወቅ ያለመ መሆኑ ተገልጿል።
በምርቃት ሥነ-ሥርዓቱ ላይ የመንግስት ተወካዮች፣ አርቲስቶች፣ የባህል ባለሙያዎች፣ አጋር ተቋማት፣ የሚዲያ ተወካዮችና በርካታ የጥበብ አፍቃሪዎች ተገኝተዋል። የጎንደር ፋሲለደስ ባህል ኪነትም የቀጥታ የሙዚቃና የውዝዋዜ ትርኢት በማቅረብ ታዳሚዎችን አስደስቷል።
በአልበሙ ውስጥ የቡድኑ ድምፃውያን ሕይወት እያሱ፣ እህተነሽ ፋንታ፣ ሰሎሞን ጥጋቤን ጨምሮ ሌሎች የቡድኑ አባላት ተሳትፈዋል።
የሙዚቃ ዳይሬክተርነቱንም ሙዚቀኛ ምሳሌ ለገሰ መርተዋል። አልበሙ በባህላዊ የኢትዮጵያ መሳሪያዎች የተቀናበረ ሲሆን፣ በአዲስ አበባ ተቀርጾ የድምፅ ማስተካከያውና ማስተሪንጉ በጣሊያን በሚገኘው ማክስሳውንድ ቫይብ ስቱዲዮ ተከናውኗል።
በዝግጅቱ ላይ የጎንደር ፋሲለደስ ባህል ኪነትን ከ50 ዓመታት በላይ የሚያስቆጥር ታሪክ የሚያሳይ የፎቶግራፍ አውደ ርዕይም ለእንግዶች ቀርቧል። አውደ ርዕዩ የቡድኑን እድገት፣ ለኢትዮጵያ ሙዚቃና ትዕይንት ጥበባት ያበረከተውን አስተዋፅኦ እንዲሁም ያፈራቸውን ታዋቂ አርቲስቶች የሚያስታውሱ ታሪካዊ ፎቶግራፎችና ሰነዶችን አካቷል።
በዝግጅቱ ላይ የሙዚቃዊ ተወካይ ሲሳይ መንግስቴ፣ አልበሙ ከመደበኛ የሙዚቃ ስራ በላይ የኢትዮጵያን የባህል ሀብት ለማስጠበቅና ለአለም አቀፍ ተደራሽነት ለማብቃት የተደረገ ኢንቨስትመንት መሆኑን ገልጸዋል። ይህ ስራ የኢትዮጵያን ባህላዊ ሙዚቃ በዓለም አቀፍ የሙዚቃ ገበያ ተወዳዳሪ ለማድረግ እና ለአዲስ ትውልድ ለማስተላለፍ ጠቃሚ እርምጃ መሆኑን ጠቁመዋል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #gondarfasilidesculture #የጎንደርፋሲለደስባህልኪነት #ethiopianmusic #ethiopianculture #gondar #traditionalmusic #ethiopia
15 days ago
የኢትዮጵያውያን የሽምግልና ሥርዓት፤ የይቅርታና የእርቅ ጥበብ ማኅደር
***********************
የሽምግልና ሥርዓት ኢትዮጵያውያን ከሚኮሩባቸውና በማኅበረሰቡ ዘንድ ከፍተኛ ክብር ከሚሰጣቸው መልካም አገራዊ እሴቶች መካከል አንዱ ነው፡፡
ይህም የሽምግልና ሥነ ሥርዓት በመከባበር እና በመተሳሰብ ላይ የተመሰረተው የሽምግልና ሥርዓት፥ በማኅበረሰቡ ውስጥ የሚፈጠሩ ውስብስብ አለመግባባቶችን ሳይቀር በይቅርታ እና በእርቅ እንዲፈቱ በማድረግ ረገድ የሚጫወተው ሚና ከፍተኛ ነው።
እነዚህ አገር በቀል ዕውቀቶች ማኅበራዊ ትስስርን በማጠናከር ለትውልድ ግንባታ የሚያበረክቱት አስተዋፅኦ የጎላ ሲሆን ለዘመናት በማህበረሰቡ እሴት ውስጥ በመስረፅም የበኩላቸውን በጎ ተፅዕኖ ማሳረፍ ችለዋል ፡፡
ከኢቢሲ ጋር ቆይታ ያደረጉት በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የኢትዮጵያ ጥናትና ምርምር ተቋም የታሪክና የማኅበረሰብ ጥናት ማዕከል ኃላፊ ዘላለም ተፈራ (ዶ/ር)፤ ኢትዮጵያ አለመግባባቶችን ወደ መግባባት የሚያመጡ በርካታ የሽምግልና፣ የአባ ገዳ እና የሲንቄ (ሀዳ ሲንቄ) የመሳሰሉ የዳበሩ እሴቶች ባለቤት መሆኗን አስታውሰዋል።
እነዚህ እሴቶችና ሥነ-ሥርዓቶች በዘፈቀደ በማንኛውም ቦታ የሚከናወኑ ሳይሆኑ፥ በባህላዊም ሆነ በሃይማኖታዊ አመለካከት ትልቅ ትርጉም፣ ክብርና ቦታ ባላቸው ሥፍራዎች እንደሚከናወኑ ኃላፊው ጠቁመዋል።
ኢትዮጵያውያን ማኅበረሰቦች በቋንቋና በባህል ተሳስረው ለዘመናት አብሮ በመኖራቸው ሳቢያ ባህሎችና ቋንቋዎች እርስ በእርስ ተወራርሰው በጋራ የመኖርና ተግዳሮቶችን የመሻገር ጥበቦችን መማማራቸውን ገልጸዋል።
በመሆኑም ልዩነቶቻችን ውበት ሆነው እንዲቀጥሉና አብሮነትን የሚያጠናክሩ የጋራ እሴቶች ላይ በትጋት የመሥራት ባህል ሊዳብር እንደሚገባ አሳስበዋል።
ለዚህም አገራዊ እሴቶቻችንን በመጠቀም ያጋጠሙ ችግሮችን በየደረጃቸው ለይቶ እልባት መስጠትና ዘላቂ መፍትሔ ማምጣት እንደሚገባ ተናግረዋል።
በንፍታሌም እንግዳወርቅ
#ebc #ethiopianculture #socialcohesion #indigenousknowledge
***********************
የሽምግልና ሥርዓት ኢትዮጵያውያን ከሚኮሩባቸውና በማኅበረሰቡ ዘንድ ከፍተኛ ክብር ከሚሰጣቸው መልካም አገራዊ እሴቶች መካከል አንዱ ነው፡፡
ይህም የሽምግልና ሥነ ሥርዓት በመከባበር እና በመተሳሰብ ላይ የተመሰረተው የሽምግልና ሥርዓት፥ በማኅበረሰቡ ውስጥ የሚፈጠሩ ውስብስብ አለመግባባቶችን ሳይቀር በይቅርታ እና በእርቅ እንዲፈቱ በማድረግ ረገድ የሚጫወተው ሚና ከፍተኛ ነው።
እነዚህ አገር በቀል ዕውቀቶች ማኅበራዊ ትስስርን በማጠናከር ለትውልድ ግንባታ የሚያበረክቱት አስተዋፅኦ የጎላ ሲሆን ለዘመናት በማህበረሰቡ እሴት ውስጥ በመስረፅም የበኩላቸውን በጎ ተፅዕኖ ማሳረፍ ችለዋል ፡፡
ከኢቢሲ ጋር ቆይታ ያደረጉት በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የኢትዮጵያ ጥናትና ምርምር ተቋም የታሪክና የማኅበረሰብ ጥናት ማዕከል ኃላፊ ዘላለም ተፈራ (ዶ/ር)፤ ኢትዮጵያ አለመግባባቶችን ወደ መግባባት የሚያመጡ በርካታ የሽምግልና፣ የአባ ገዳ እና የሲንቄ (ሀዳ ሲንቄ) የመሳሰሉ የዳበሩ እሴቶች ባለቤት መሆኗን አስታውሰዋል።
እነዚህ እሴቶችና ሥነ-ሥርዓቶች በዘፈቀደ በማንኛውም ቦታ የሚከናወኑ ሳይሆኑ፥ በባህላዊም ሆነ በሃይማኖታዊ አመለካከት ትልቅ ትርጉም፣ ክብርና ቦታ ባላቸው ሥፍራዎች እንደሚከናወኑ ኃላፊው ጠቁመዋል።
ኢትዮጵያውያን ማኅበረሰቦች በቋንቋና በባህል ተሳስረው ለዘመናት አብሮ በመኖራቸው ሳቢያ ባህሎችና ቋንቋዎች እርስ በእርስ ተወራርሰው በጋራ የመኖርና ተግዳሮቶችን የመሻገር ጥበቦችን መማማራቸውን ገልጸዋል።
በመሆኑም ልዩነቶቻችን ውበት ሆነው እንዲቀጥሉና አብሮነትን የሚያጠናክሩ የጋራ እሴቶች ላይ በትጋት የመሥራት ባህል ሊዳብር እንደሚገባ አሳስበዋል።
ለዚህም አገራዊ እሴቶቻችንን በመጠቀም ያጋጠሙ ችግሮችን በየደረጃቸው ለይቶ እልባት መስጠትና ዘላቂ መፍትሔ ማምጣት እንደሚገባ ተናግረዋል።
በንፍታሌም እንግዳወርቅ
#ebc #ethiopianculture #socialcohesion #indigenousknowledge
2 months ago
ፋስትፔይ ኢቲ (FastPay ET)
በፕላቲኒየም ክብር ሰሜን አሜሪካ ዘለቀ
#ethiopia | በሰሜን አሜሪካ ለሚካሄደው 43ኛው የኢትዮጵያውያን የስፖርት እና የባህል ፌስቲቫል የፕላቲኒየም ስፖንሰር መሆናችንን በታላቅ ኩራት እንገልጻለን
ከሰኔ 20 እስከ ሰኔ 27 ቀን 2018 ዓ.ም (እንደ አውሮፓውያኑ አቆጣጠር ከሰኔ 27 እስከ ሐምሌ 4 ቀን 2026) በኢጋን ሚኒሶታ በሚገኘው ቲሲኦ ስታዲየም በሚካሄደው 43ኛው ዓመታዊ የኢፌስና (ESFNA) የእግር ኳስ ውድድር እና የባህል ፌስቲቫል ላይ በከፍተኛው የፕላቲኒየም ስፖንሰርነት ደረጃ መሳተፍ መቻላችን ትልቅ ክብር ይሰጠናል።
ይህ ታላቅ ዝግጅት በሺዎች የሚቆጠሩ ትውልደ ኢትዮጵያውያንን እና የኢትዮጵያ ወዳጆችን በአንድ ላይ በመሰብሰብ የበለጸገ ባህላችንን፣ የአንድነት እሴታችንን እና ለስፖርት ያለንን ፍቅር በደመቀ ሁኔታ የሚያከብርበት በሰሜን አሜሪካ የሚገኝ ግዙፍ መድረክ ነው።
ፋስትፔይ ኢቲ (FastPay ET) ፈጣን፣ አስተማማኝ እና ደህንነቱ የተጠበቀ የፋይናንስ አገልግሎትን በማቅረብ በዓለም ዙሪያ የሚገኙ ኢትዮጵያውያንን እርስ በእርስ ለማገናኘት የሚተጋ ተቋም እንደመሆኑ መጠን፣ ይህንን ድንቅ ባህላዊ እሴት ለመደገፍና በሳምንቱ ረጅም ክብረ በዓል ላይ ከማህበረሰባችን ጋር አብሮ ለመስራት በጉጉት ይጠብቃል።
በዝግጅቱ ላይ ከሚታደሙ ወገኖቻችን ጋር ለመገናኘት፣ አዳዲስና አጓጊ እድሎችን ለማጋራት እንዲሁም የኢትዮጵያውያንን አንድነት፣ ባህልና ስኬት በጋራ ለማክበር ዝግጁ ነን።
በሚኒሶታ እንገናኝ።
ፋስትፔይ ኢቲ (FastPay ET)
#esfna #fastpayet #minnesota #ethiopianculture #soccertournament #ethiopiandiaspora #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
በፕላቲኒየም ክብር ሰሜን አሜሪካ ዘለቀ
#ethiopia | በሰሜን አሜሪካ ለሚካሄደው 43ኛው የኢትዮጵያውያን የስፖርት እና የባህል ፌስቲቫል የፕላቲኒየም ስፖንሰር መሆናችንን በታላቅ ኩራት እንገልጻለን
ከሰኔ 20 እስከ ሰኔ 27 ቀን 2018 ዓ.ም (እንደ አውሮፓውያኑ አቆጣጠር ከሰኔ 27 እስከ ሐምሌ 4 ቀን 2026) በኢጋን ሚኒሶታ በሚገኘው ቲሲኦ ስታዲየም በሚካሄደው 43ኛው ዓመታዊ የኢፌስና (ESFNA) የእግር ኳስ ውድድር እና የባህል ፌስቲቫል ላይ በከፍተኛው የፕላቲኒየም ስፖንሰርነት ደረጃ መሳተፍ መቻላችን ትልቅ ክብር ይሰጠናል።
ይህ ታላቅ ዝግጅት በሺዎች የሚቆጠሩ ትውልደ ኢትዮጵያውያንን እና የኢትዮጵያ ወዳጆችን በአንድ ላይ በመሰብሰብ የበለጸገ ባህላችንን፣ የአንድነት እሴታችንን እና ለስፖርት ያለንን ፍቅር በደመቀ ሁኔታ የሚያከብርበት በሰሜን አሜሪካ የሚገኝ ግዙፍ መድረክ ነው።
ፋስትፔይ ኢቲ (FastPay ET) ፈጣን፣ አስተማማኝ እና ደህንነቱ የተጠበቀ የፋይናንስ አገልግሎትን በማቅረብ በዓለም ዙሪያ የሚገኙ ኢትዮጵያውያንን እርስ በእርስ ለማገናኘት የሚተጋ ተቋም እንደመሆኑ መጠን፣ ይህንን ድንቅ ባህላዊ እሴት ለመደገፍና በሳምንቱ ረጅም ክብረ በዓል ላይ ከማህበረሰባችን ጋር አብሮ ለመስራት በጉጉት ይጠብቃል።
በዝግጅቱ ላይ ከሚታደሙ ወገኖቻችን ጋር ለመገናኘት፣ አዳዲስና አጓጊ እድሎችን ለማጋራት እንዲሁም የኢትዮጵያውያንን አንድነት፣ ባህልና ስኬት በጋራ ለማክበር ዝግጁ ነን።
በሚኒሶታ እንገናኝ።
ፋስትፔይ ኢቲ (FastPay ET)
#esfna #fastpayet #minnesota #ethiopianculture #soccertournament #ethiopiandiaspora #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
2 months ago
የኪነጥበብ ባለሙያው ኮሜዲያን ፍልፍሉ የባህል አምባሳደር ሽልማትን በይፋ ተቀላቀለ
#ethiopia | የሀገራችንን መልካም ገጽታ፣ የባህል እሴቶችና ጥበቦችን ለዓለም ማህበረሰብ ይበልጥ ለማስተዋወቅ በሚደረገው ብሄራዊ ጥረት ላይ በብዙሃን ዘንድ ተወዳጅነትን ያተረፈው ድንቅ አርቲስት ኮሜዲያን ፍልፍሉ ይፋዊ የባህል አምባሳደር በመሆን ተሳትፎውን ጀምሯል።
የባህል አምባሳደር ሽልማት አገራዊ ገጽታንና ኪነ-ጥበብን የሚያስተዋውቅ ትልቅ መድረክ ሲሆን፣ ከተወዳጁ አርቲስት ጋር በመሆን ባህላዊ ቅርሶቻችንን ወደ ላቀ ደረጃ ለማድረስ የሚደረገውን ጉዞ በጋራ እንዲከታተሉ ተጋብዘዋል።
ዝርዝር መረጃዎችና
የምዝገባ ሁኔታዎች እንደሚከተለው ቀርበዋል
የውድድሩ ታላቅ ሽልማት በውድድሩ ላይ ለሚሳተፉና አሸናፊ ለሚሆኑ ወጣቶች የ 1 ሚሊዮን ብር ታላቅ የገንዘብ ሽልማትና የባህል አምባሳደርነት ማዕረግ ተዘጋጅቷል።
ድረ-ገጽ በይፋዊው የኢንተርኔት ገጽ ላይ በመግባት ሙሉ መረጃዎችን ማግኘትና መመዝገብ ይቻላል።
ቀጥተኛ መገናኛ በዲዛይኑ ላይ የሚገኘውን የኪው አር ኮድ በስልክዎ ስካን በማድረግ በቀጥታ ወደ ድረ-ገጹ መግባት ይችላሉ።
ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥሮቻችን
+251 953 54 01 01
ወይም
+251 953 54 01 02 ደውለው ዝርዝሩን መጠየቅ ይችላሉ።
የሀገራችንን ገጽታ የሚቀይር የጥበብ ጉዞ በመሆኑ ዛሬውኑ ይመዝገቡና ይሳተፉ።
#culturalambassador #art #culture #ethiopianculture #comedy #filfilu #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | የሀገራችንን መልካም ገጽታ፣ የባህል እሴቶችና ጥበቦችን ለዓለም ማህበረሰብ ይበልጥ ለማስተዋወቅ በሚደረገው ብሄራዊ ጥረት ላይ በብዙሃን ዘንድ ተወዳጅነትን ያተረፈው ድንቅ አርቲስት ኮሜዲያን ፍልፍሉ ይፋዊ የባህል አምባሳደር በመሆን ተሳትፎውን ጀምሯል።
የባህል አምባሳደር ሽልማት አገራዊ ገጽታንና ኪነ-ጥበብን የሚያስተዋውቅ ትልቅ መድረክ ሲሆን፣ ከተወዳጁ አርቲስት ጋር በመሆን ባህላዊ ቅርሶቻችንን ወደ ላቀ ደረጃ ለማድረስ የሚደረገውን ጉዞ በጋራ እንዲከታተሉ ተጋብዘዋል።
ዝርዝር መረጃዎችና
የምዝገባ ሁኔታዎች እንደሚከተለው ቀርበዋል
የውድድሩ ታላቅ ሽልማት በውድድሩ ላይ ለሚሳተፉና አሸናፊ ለሚሆኑ ወጣቶች የ 1 ሚሊዮን ብር ታላቅ የገንዘብ ሽልማትና የባህል አምባሳደርነት ማዕረግ ተዘጋጅቷል።
ድረ-ገጽ በይፋዊው የኢንተርኔት ገጽ ላይ በመግባት ሙሉ መረጃዎችን ማግኘትና መመዝገብ ይቻላል።
ቀጥተኛ መገናኛ በዲዛይኑ ላይ የሚገኘውን የኪው አር ኮድ በስልክዎ ስካን በማድረግ በቀጥታ ወደ ድረ-ገጹ መግባት ይችላሉ።
ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥሮቻችን
+251 953 54 01 01
ወይም
+251 953 54 01 02 ደውለው ዝርዝሩን መጠየቅ ይችላሉ።
የሀገራችንን ገጽታ የሚቀይር የጥበብ ጉዞ በመሆኑ ዛሬውኑ ይመዝገቡና ይሳተፉ።
#culturalambassador #art #culture #ethiopianculture #comedy #filfilu #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
Sponsored by
Surafel
3 months ago
የሸገር ሲቲ በፈረሰኞች ካርኒቫል 🐎🐎
የባህልና የግርማ ሞገስ ትርኢት
#ethiopia | በጎቤና ሺኖዬ ዝግጅቶች የሚታውቀው ቦራቲ አርት ፕሮሞሽን ከሸገር ከተማ አስተዳደር ጋር በመተባበር፣ የኦሮሞ ፈረሰኞች ካርኒቫልን በደመቀ ሁኔታ አከናውኗል።
የፈረሰኞች ድንቅ ትርኢት፣ የባህል አልባሳት ድምቀትና የሸገር ከተማ ልዩ ድባብ።
ይህ ካርኒቫል የኦሮሞን የፈረሰኝነት ባህልና የታሪክ አሻራ ለዓለም የሚያስተዋውቅ ታላቅ መድረክ ነው።
10 ኪሎ ሜትር የሚረዝመው የመንገድ ላይ ትርኢት የሸገር ሲቲ ኤካ ክ/ከተማ ጎዳናዎች በፈረሰኞች ግርማ ሞገስ አስውባቸዋል።
አዘጋጅ ቦራቲ አርት ኘሮሞሽን ከሸገር ሲቲ ከተማ አስተዳደር ጋር በመተባበር
Borati art promotion
Back to the future
#getu #adamacarnival #oromohorsemen #boratiartpromotion #ethiopianculture #adamaevents #horsefestival #oromiatourism #አዳማ #የፈረሰኞችካርኒቫል #ባህል #ቦራቲአርት #ጌጡተመስገን #getutemesgen
የባህልና የግርማ ሞገስ ትርኢት
#ethiopia | በጎቤና ሺኖዬ ዝግጅቶች የሚታውቀው ቦራቲ አርት ፕሮሞሽን ከሸገር ከተማ አስተዳደር ጋር በመተባበር፣ የኦሮሞ ፈረሰኞች ካርኒቫልን በደመቀ ሁኔታ አከናውኗል።
የፈረሰኞች ድንቅ ትርኢት፣ የባህል አልባሳት ድምቀትና የሸገር ከተማ ልዩ ድባብ።
ይህ ካርኒቫል የኦሮሞን የፈረሰኝነት ባህልና የታሪክ አሻራ ለዓለም የሚያስተዋውቅ ታላቅ መድረክ ነው።
10 ኪሎ ሜትር የሚረዝመው የመንገድ ላይ ትርኢት የሸገር ሲቲ ኤካ ክ/ከተማ ጎዳናዎች በፈረሰኞች ግርማ ሞገስ አስውባቸዋል።
አዘጋጅ ቦራቲ አርት ኘሮሞሽን ከሸገር ሲቲ ከተማ አስተዳደር ጋር በመተባበር
Borati art promotion
Back to the future
#getu #adamacarnival #oromohorsemen #boratiartpromotion #ethiopianculture #adamaevents #horsefestival #oromiatourism #አዳማ #የፈረሰኞችካርኒቫል #ባህል #ቦራቲአርት #ጌጡተመስገን #getutemesgen
3 months ago
የሦስት አስርተ ዓመታት የፍቅር እና የጽናት ጉዞ የአንጋፋዎቹ ተወዛዋዦች ዳምጠው ወርቁ እና ጌጤ በሰይፉ አስደናቂ የትዳር ምስጢር
#ethiopia | በትዳር መፍረስ ዜናዎች በበዙበት በዚህ ዘመን ለሰላሳ ዓመታት በፍቅር እና በአንድነት የዘለቁት አንጋፋዎቹ የሀገር ፍቅር ቴአትር ተወዛዋዦች ዳምጠው ወርቁ እና ጌጤ በሰይፉ ሾው ላይ ቀርበው ያካፈሉት ተሞክሮ ለብዙዎች አርአያ የሚሆን ነው። ይህ ለረጅም ጊዜ የዘለቀው የትዳር ሕይወታቸው ስኬት ቁልፉ መቻቻል እና ትዕግስት መሆኑን ጥንዶቹ ገልጸዋል።
ትዳር እንደ አንድ ትልቅ ተቋም በሂደት የሚገነባ መሆኑን የገለጹት እነዚህ ጥንዶች ከባልና ሚስትነት ባለፈ ወደ ጥልቅ ጓደኝነት እና እንደ እህትና ወንድም ወደ መተሳሰብ ደረጃ መሸጋገር መቻሉ ለፍቅራቸው መጽናት ትልቁ ምስጢር እንደሆነ አስረድተዋል።
ለአስራ ስምንት ዓመታት በአሜሪካ ቢኖሩም ኢትዮጵያዊ ማንነታቸውን እና ባህላቸውን ጠብቀው የቆዩት ጥንዶቹ ዛሬም ድረስ በማንኛውም የደስታ ስፍራ አብረው በመጨፈር ይታወቃሉ።
ዳምጠው ወርቁ እንደገለጸው እንደ ጉራጊኛ፣ ወላይትኛ እና ትግርኛ ያሉ የሀገራችን ባህላዊ ውዝዋዜዎች ከየትኛውም የሰውነት ማጎልመሻ ስፖርት በላይ ለጤና ተመራጭ እና ለረጅም ዕድሜ ጠቃሚ ናቸው።
ባለቤቱ ጌጤ በበኩሏ ስጋን ከመመገብ በመቆጠብ እና ጤናማ የአኗኗር ዘይቤን በመከተል ውበቷን እና ወጣትነቷን መጠበቅ እንደቻለች ተናግራለች።
በስደት ዓለም የሚገጥሙትን የሥራ ጫናዎች በጽናት በማለፍ እና ልጃቸውን በመልካም ስነምግባር በማሳደግ ውጤታማ መሆን የቻሉት ጥንዶቹ በተለያዩ የበጎ አድራጎት ስራዎች ላይ በመሳተፍ ለወገናቸው ያላቸውን ፍቅር በተግባር እያሳዩ ይገኛሉ።
በተለይም ባለቤታቸው ለሥራ ጉዳይ ለስምንት ወራት በራቁበት ወቅት ጌጤ በብቸኝነት ያሳለፈችው የእርግዝና ጊዜ ለትዳራቸው ጥንካሬ ትልቅ ትምህርት እንደሆነ አስታውሰዋል።
በመጨረሻም ለሀገራቸው ኢትዮጵያ ሰላም እና አንድነት ያላቸውን መልካም ምኞት በመግለጽ ለፍቅር ቅድሚያ መስጠት እንደሚገባ መክረዋል።
#ethiopianart #marriageadvice #loveandresilience #ethiopianculture #relationshipgoals #inspiration #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | በትዳር መፍረስ ዜናዎች በበዙበት በዚህ ዘመን ለሰላሳ ዓመታት በፍቅር እና በአንድነት የዘለቁት አንጋፋዎቹ የሀገር ፍቅር ቴአትር ተወዛዋዦች ዳምጠው ወርቁ እና ጌጤ በሰይፉ ሾው ላይ ቀርበው ያካፈሉት ተሞክሮ ለብዙዎች አርአያ የሚሆን ነው። ይህ ለረጅም ጊዜ የዘለቀው የትዳር ሕይወታቸው ስኬት ቁልፉ መቻቻል እና ትዕግስት መሆኑን ጥንዶቹ ገልጸዋል።
ትዳር እንደ አንድ ትልቅ ተቋም በሂደት የሚገነባ መሆኑን የገለጹት እነዚህ ጥንዶች ከባልና ሚስትነት ባለፈ ወደ ጥልቅ ጓደኝነት እና እንደ እህትና ወንድም ወደ መተሳሰብ ደረጃ መሸጋገር መቻሉ ለፍቅራቸው መጽናት ትልቁ ምስጢር እንደሆነ አስረድተዋል።
ለአስራ ስምንት ዓመታት በአሜሪካ ቢኖሩም ኢትዮጵያዊ ማንነታቸውን እና ባህላቸውን ጠብቀው የቆዩት ጥንዶቹ ዛሬም ድረስ በማንኛውም የደስታ ስፍራ አብረው በመጨፈር ይታወቃሉ።
ዳምጠው ወርቁ እንደገለጸው እንደ ጉራጊኛ፣ ወላይትኛ እና ትግርኛ ያሉ የሀገራችን ባህላዊ ውዝዋዜዎች ከየትኛውም የሰውነት ማጎልመሻ ስፖርት በላይ ለጤና ተመራጭ እና ለረጅም ዕድሜ ጠቃሚ ናቸው።
ባለቤቱ ጌጤ በበኩሏ ስጋን ከመመገብ በመቆጠብ እና ጤናማ የአኗኗር ዘይቤን በመከተል ውበቷን እና ወጣትነቷን መጠበቅ እንደቻለች ተናግራለች።
በስደት ዓለም የሚገጥሙትን የሥራ ጫናዎች በጽናት በማለፍ እና ልጃቸውን በመልካም ስነምግባር በማሳደግ ውጤታማ መሆን የቻሉት ጥንዶቹ በተለያዩ የበጎ አድራጎት ስራዎች ላይ በመሳተፍ ለወገናቸው ያላቸውን ፍቅር በተግባር እያሳዩ ይገኛሉ።
በተለይም ባለቤታቸው ለሥራ ጉዳይ ለስምንት ወራት በራቁበት ወቅት ጌጤ በብቸኝነት ያሳለፈችው የእርግዝና ጊዜ ለትዳራቸው ጥንካሬ ትልቅ ትምህርት እንደሆነ አስታውሰዋል።
በመጨረሻም ለሀገራቸው ኢትዮጵያ ሰላም እና አንድነት ያላቸውን መልካም ምኞት በመግለጽ ለፍቅር ቅድሚያ መስጠት እንደሚገባ መክረዋል።
#ethiopianart #marriageadvice #loveandresilience #ethiopianculture #relationshipgoals #inspiration #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
3 months ago
የሦስት አስርተ ዓመታት የፍቅር እና የጽናት ጉዞ የአንጋፋዎቹ ተወዛዋዦች ዳምጠው ወርቁ እና ጌጤ በሰይፉ አስደናቂ የትዳር ምስጢር
#ethiopia | በትዳር መፍረስ ዜናዎች በበዙበት በዚህ ዘመን ለሰላሳ ዓመታት በፍቅር እና በአንድነት የዘለቁት አንጋፋዎቹ የሀገር ፍቅር ቴአትር ተወዛዋዦች ዳምጠው ወርቁ እና ጌጤ በሰይፉ ሾው ላይ ቀርበው ያካፈሉት ተሞክሮ ለብዙዎች አርአያ የሚሆን ነው። ይህ ለረጅም ጊዜ የዘለቀው የትዳር ሕይወታቸው ስኬት ቁልፉ መቻቻል እና ትዕግስት መሆኑን ጥንዶቹ ገልጸዋል።
ትዳር እንደ አንድ ትልቅ ተቋም በሂደት የሚገነባ መሆኑን የገለጹት እነዚህ ጥንዶች ከባልና ሚስትነት ባለፈ ወደ ጥልቅ ጓደኝነት እና እንደ እህትና ወንድም ወደ መተሳሰብ ደረጃ መሸጋገር መቻሉ ለፍቅራቸው መጽናት ትልቁ ምስጢር እንደሆነ አስረድተዋል።
ለአስራ ስምንት ዓመታት በአሜሪካ ቢኖሩም ኢትዮጵያዊ ማንነታቸውን እና ባህላቸውን ጠብቀው የቆዩት ጥንዶቹ ዛሬም ድረስ በማንኛውም የደስታ ስፍራ አብረው በመጨፈር ይታወቃሉ።
ዳምጠው ወርቁ እንደገለጸው እንደ ጉራጊኛ፣ ወላይትኛ እና ትግርኛ ያሉ የሀገራችን ባህላዊ ውዝዋዜዎች ከየትኛውም የሰውነት ማጎልመሻ ስፖርት በላይ ለጤና ተመራጭ እና ለረጅም ዕድሜ ጠቃሚ ናቸው።
ባለቤቱ ጌጤ በበኩሏ ስጋን ከመመገብ በመቆጠብ እና ጤናማ የአኗኗር ዘይቤን በመከተል ውበቷን እና ወጣትነቷን መጠበቅ እንደቻለች ተናግራለች።
በስደት ዓለም የሚገጥሙትን የሥራ ጫናዎች በጽናት በማለፍ እና ልጃቸውን በመልካም ስነምግባር በማሳደግ ውጤታማ መሆን የቻሉት ጥንዶቹ በተለያዩ የበጎ አድራጎት ስራዎች ላይ በመሳተፍ ለወገናቸው ያላቸውን ፍቅር በተግባር እያሳዩ ይገኛሉ።
በተለይም ባለቤታቸው ለሥራ ጉዳይ ለስምንት ወራት በራቁበት ወቅት ጌጤ በብቸኝነት ያሳለፈችው የእርግዝና ጊዜ ለትዳራቸው ጥንካሬ ትልቅ ትምህርት እንደሆነ አስታውሰዋል።
በመጨረሻም ለሀገራቸው ኢትዮጵያ ሰላም እና አንድነት ያላቸውን መልካም ምኞት በመግለጽ ለፍቅር ቅድሚያ መስጠት እንደሚገባ መክረዋል።
#ethiopianart #marriageadvice #loveandresilience #ethiopianculture #relationshipgoals #inspiration #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | በትዳር መፍረስ ዜናዎች በበዙበት በዚህ ዘመን ለሰላሳ ዓመታት በፍቅር እና በአንድነት የዘለቁት አንጋፋዎቹ የሀገር ፍቅር ቴአትር ተወዛዋዦች ዳምጠው ወርቁ እና ጌጤ በሰይፉ ሾው ላይ ቀርበው ያካፈሉት ተሞክሮ ለብዙዎች አርአያ የሚሆን ነው። ይህ ለረጅም ጊዜ የዘለቀው የትዳር ሕይወታቸው ስኬት ቁልፉ መቻቻል እና ትዕግስት መሆኑን ጥንዶቹ ገልጸዋል።
ትዳር እንደ አንድ ትልቅ ተቋም በሂደት የሚገነባ መሆኑን የገለጹት እነዚህ ጥንዶች ከባልና ሚስትነት ባለፈ ወደ ጥልቅ ጓደኝነት እና እንደ እህትና ወንድም ወደ መተሳሰብ ደረጃ መሸጋገር መቻሉ ለፍቅራቸው መጽናት ትልቁ ምስጢር እንደሆነ አስረድተዋል።
ለአስራ ስምንት ዓመታት በአሜሪካ ቢኖሩም ኢትዮጵያዊ ማንነታቸውን እና ባህላቸውን ጠብቀው የቆዩት ጥንዶቹ ዛሬም ድረስ በማንኛውም የደስታ ስፍራ አብረው በመጨፈር ይታወቃሉ።
ዳምጠው ወርቁ እንደገለጸው እንደ ጉራጊኛ፣ ወላይትኛ እና ትግርኛ ያሉ የሀገራችን ባህላዊ ውዝዋዜዎች ከየትኛውም የሰውነት ማጎልመሻ ስፖርት በላይ ለጤና ተመራጭ እና ለረጅም ዕድሜ ጠቃሚ ናቸው።
ባለቤቱ ጌጤ በበኩሏ ስጋን ከመመገብ በመቆጠብ እና ጤናማ የአኗኗር ዘይቤን በመከተል ውበቷን እና ወጣትነቷን መጠበቅ እንደቻለች ተናግራለች።
በስደት ዓለም የሚገጥሙትን የሥራ ጫናዎች በጽናት በማለፍ እና ልጃቸውን በመልካም ስነምግባር በማሳደግ ውጤታማ መሆን የቻሉት ጥንዶቹ በተለያዩ የበጎ አድራጎት ስራዎች ላይ በመሳተፍ ለወገናቸው ያላቸውን ፍቅር በተግባር እያሳዩ ይገኛሉ።
በተለይም ባለቤታቸው ለሥራ ጉዳይ ለስምንት ወራት በራቁበት ወቅት ጌጤ በብቸኝነት ያሳለፈችው የእርግዝና ጊዜ ለትዳራቸው ጥንካሬ ትልቅ ትምህርት እንደሆነ አስታውሰዋል።
በመጨረሻም ለሀገራቸው ኢትዮጵያ ሰላም እና አንድነት ያላቸውን መልካም ምኞት በመግለጽ ለፍቅር ቅድሚያ መስጠት እንደሚገባ መክረዋል።
#ethiopianart #marriageadvice #loveandresilience #ethiopianculture #relationshipgoals #inspiration #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
3 months ago
የአዳማ የፈረሰኞች ካርኒቫል 🐎🐎
የባህልና የግርማ ሞገስ ትርኢት
#ethiopia | አዳማ በጎቤና ሺኖዬ ዝግጅቶች የሚታውቀው ቦራቲ አርት ፕሮሞሽን ከአዳማ ከተማ አስተዳደር ጋር በመተባበር፣ በአይነቱ የመጀመሪያ የሆነውን የኦሮሞ ፈረሰኞች ካርኒቫል ነገ በደመቀ ሁኔታ ያካሂዳል።
ነገ ሚያዝያ 17 ቀን 2018 ዓ.ም (April 25, 2026)።
ከምሽቱ 11:00 ጀምሮ።
መነሻና መዳረሻውን የአዳማ ከተማ አስተዳደር ህንፃ ያደረገ 10 ኪሎ ሜትር የሚያካል የመንገድ ላይ ትዕይንት።
የፈረሰኞች ድንቅ ትርኢት፣ የባህል አልባሳት ድምቀትና የአዳማ ከተማ ልዩ ድባብ።
ይህ ካርኒቫል የኦሮሞን የፈረሰኝነት ባህልና የታሪክ አሻራ ለዓለም የሚያስተዋውቅ ታላቅ መድረክ ነው።
10 ኪሎ ሜትር የሚረዝመው የመንገድ ላይ ትርኢት የአዳማን ጎዳናዎች በፈረሰኞች ግርማ ሞገስ ያስውባቸዋል ተብሏል።
በአዳማና በአካባቢው የምትገኙ ተከታታዮቼ፣ ይህንን ታሪካዊ ትዕይንት በአካል ተገኝታችሁ እንድትመለከቱ በክብር ተጋብዛችኋል።
ባህልን በፈረስ፣ ድምቀትን በአዳማ!
Borati art promotion
Back to the future
#getu #adamacarnival #oromohorsemen #boratiartpromotion #ethiopianculture #adamaevents #horsefestival #oromiatourism #አዳማ #የፈረሰኞችካርኒቫል #ባህል #ቦራቲአርት #ጌጡተመስገን #getutemesgen
የባህልና የግርማ ሞገስ ትርኢት
#ethiopia | አዳማ በጎቤና ሺኖዬ ዝግጅቶች የሚታውቀው ቦራቲ አርት ፕሮሞሽን ከአዳማ ከተማ አስተዳደር ጋር በመተባበር፣ በአይነቱ የመጀመሪያ የሆነውን የኦሮሞ ፈረሰኞች ካርኒቫል ነገ በደመቀ ሁኔታ ያካሂዳል።
ነገ ሚያዝያ 17 ቀን 2018 ዓ.ም (April 25, 2026)።
ከምሽቱ 11:00 ጀምሮ።
መነሻና መዳረሻውን የአዳማ ከተማ አስተዳደር ህንፃ ያደረገ 10 ኪሎ ሜትር የሚያካል የመንገድ ላይ ትዕይንት።
የፈረሰኞች ድንቅ ትርኢት፣ የባህል አልባሳት ድምቀትና የአዳማ ከተማ ልዩ ድባብ።
ይህ ካርኒቫል የኦሮሞን የፈረሰኝነት ባህልና የታሪክ አሻራ ለዓለም የሚያስተዋውቅ ታላቅ መድረክ ነው።
10 ኪሎ ሜትር የሚረዝመው የመንገድ ላይ ትርኢት የአዳማን ጎዳናዎች በፈረሰኞች ግርማ ሞገስ ያስውባቸዋል ተብሏል።
በአዳማና በአካባቢው የምትገኙ ተከታታዮቼ፣ ይህንን ታሪካዊ ትዕይንት በአካል ተገኝታችሁ እንድትመለከቱ በክብር ተጋብዛችኋል።
ባህልን በፈረስ፣ ድምቀትን በአዳማ!
Borati art promotion
Back to the future
#getu #adamacarnival #oromohorsemen #boratiartpromotion #ethiopianculture #adamaevents #horsefestival #oromiatourism #አዳማ #የፈረሰኞችካርኒቫል #ባህል #ቦራቲአርት #ጌጡተመስገን #getutemesgen
3 months ago
ud83cudf7dufe0f u12e8u12cdu1265 u121bu1300u1275 (WUB Majet)
2u129b u1245u122du1295u132bu134d u1273u120bu1245 u12e8u121du122du1243u1275 u1235u1290-u1235u122du12d3u1275 u2728
#ethiopia | u200bu12adu1261u122bu1295 u12e8u12cdu1265 u121bu1300u1275 u1264u1270u1230u1266u127du1293 u12e8u1325u122bu1275 u12a0u134du1243u122au12ceu127du1364 "u12cdu1265 u121bu1300u1275 u122cu1235u1276u122bu1295u1275 u12a5u1293 u120bu12cdu1295u1305" u1260u1266u120c u12c8u120e u1230u1348u122d u12a0u12f2u1235 u12e8u12a8u1348u1270u12cdu1295 u1201u1208u1270u129b u1245u122du1295u132bu1349u1295 u1260u12f0u1218u1240 u1201u1294u1273 u120au12ebu1235u1218u122du1245 u12ddu130du1305u1271u1295 u12a0u1320u1293u124bu120du1362
u1260u12dau1205 u1273u122au12abu12ca u1218u12adu1348u127b u120bu12ed u1270u1308u129du1273u127du1201 u12e8u12f0u1235u1273u12cb u1270u12abu134bu12ed u12a5u1295u12f5u1275u1206u1291 u1260u12a0u12adu1265u122eu1275 u1270u130bu1265u12d8u12cbu120du1362
u200bu12e8u121bu1300u1275 u12f5u130du1235u1366
u12a0u1295u12f0u129b u12f0u1228u1303 u1325u122c u1225u130bu1293 u12adu1275u134eu1363 u120du12e9 u120du12e9 u1263u1205u120bu12cau1293 u12d8u1218u1293u12ca u121du130du1266u127du1362
u200bu12e8u1219u12dau1243 u12f5u130du1235u1366
u1273u12cbu1242 u12f5u121du1343u12cdu12ebu1295 u12a5u1290 u121eu1308u1235u1363 u121cu120bu1275u1363 u1273u1228u1240u129du1363 u12f2u1260u12a9u1209u1363 u1306u1292u1363 u134du1243u12f1u1363 u1243u120du1363 u12a0u120bu12dbu122d u12a5u1293 u120cu120eu127d u1270u130bu1263u12e5 u12a0u122du1272u1235u1276u127d u12f5u121du1240u1275 u12edu1206u1291u1273u120du1362
u200b u121au12ebu12ddu12eb 17u1363 18 u12a5u1293 19 (u1208u1226u1235u1275 u1270u12a8u1273u1273u12ed u1240u1293u1275)u1362
u200bu1230u12d3u1275u1366 u12a8u1240u1291 6:00 u1300u121du122eu1362
u200bud83dudccd u12a0u12f5u122bu123bu1366
u1266u120c u12c8u120e u1230u1348u122d u12a0u12f0u1263u1263u12edu1363
u12c8u12f0 u1309u1270u122b u1260u121au12c8u1235u12f0u12cd u1218u1295u1308u12f5 150 u121cu1275u122d u1308u1263 u1265u120eu1362
u200bud83dudcde u1208u1260u1208u1320 u1218u1228u1303u1366
0949 94 88 88 / 0922 02 02 20
u200b"u12cdu1265 u121bu1300u1275u2014u12cdu1260u1275u1293 u1323u12d5u121d u1260u12a0u1295u12f5 u120bu12ed!" ud83eudd42ud83cudf72
u200b#getu #wubmajet #grandopening #addisababadining #ethiopianculture #kitfo #bolewellosefer #visitaddis #celebrityevent #u12cdu1265u121bu1300u1275 #u121du122du1243u1275 #u12a0u12f2u1235u12a0u1260u1263 #u130cu1321u1270u1218u1235u1308u1295 #getutemesgen ","delight_ranges":[],"image_ranges":[],"inline_style_ranges":[],"aggregated_ranges":[],"ranges":[{"entity":{"__typename":"Hashtag","__isEntity":"Hashtag","url":"https://www.facebook.com/h...
ud83cudf7dufe0f u12e8u12cdu1265 u121bu1300u1275 (WUB Majet)
2u129b u1245u122du1295u132bu134d u1273u120bu1245 u12e8u121du122du1243u1275 u1235u1290-u1235u122du12d3u1275 u2728
#ethiopia | u200bu12adu1261u122bu1295 u12e8u12cdu1265 u121bu1300u1275 u1264u1270u1230u1266u127du1293 u12e8u1325u122bu1275 u12a0u134du1243u122au12ceu127du1364 \
5 months ago
“እንዛንታ” ትውፊታዊ ቲያትር ተመረቀ
#ethiopia | በባህር ዳር ከተማ በሚገኘው ሙሉዓለም የባህል ማዕከል፣ የኢትዮጵያን ጥንታዊ ትውፊትና የ“ብርቧክስ” አዝማሪዎችን ጥበባዊ ታሪክ የሚዘክረው “እንዛንታ” የተሰኘው ትውፊታዊ ቲያትር በደመቀ ሁኔታ ተመርቋል።
በምረቃው መርሃ ግብር ላይ ከፍተኛ የመንግስት የስራ ኃላፊዎች፣ የጥበብ ባለሙያዎችና የኪነ-ጥበብ አፍቃሪዎች ተገኝተው የጥበብ ስራውን ተከታትለዋል።
በምረቃው ወቅት ንግግር ያደረጉት የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የባህል፣ ኪነ-ጥበብና ዝክረ-ታሪክ ጽሕፈት ቤት ምክትል ኃላፊ ወይዘሮ የሺ ካሳ፣ እንዲህ ያሉ ትውፊታዊ ስራዎች የህዝብን ታሪክና ማንነት ጠብቆ ለማቆየት ያላቸው ሚና ከፍተኛ መሆኑን ገልጸዋል።
ወይዘሮ የሺ አክለውም፣ “እንዛንታ” ቲያትር የክልሉን አልፎም የሀገሪቱን የቆዩ ባህላዊ እሴቶችና የአዝማሪዎችን የጥበብ ጉዞ ለዘመኑ ትውልድ በሚመጥን መልኩ ማቅረቡ ለዘርፉ ትልቅ እመርታ መሆኑን ጠቁመዋል። መንግስት እንዲህ ያሉ ማንነትን የሚገልጹ የጥበብ ስራዎች እንዲስፋፉና ለትውልድ እንዲሸጋገሩ አስፈላጊውን ድጋፍ እንደሚያደርግም አረጋግጠዋል።
በሌላ በኩል የሙሉዓለም የባህል ማዕከል ምክትል ጽሕፈት ቤት ኃላፊ አቶ ገብረማርያም ይርጋ በበኩላቸው፣ ማዕከሉ የጥበብ ባለሙያዎች የፈጠራ ስራዎቻቸውን እንዲያቀርቡ ምቹ ሁኔታዎችን በመፍጠር ላይ እንደሚገኝ ገልጸዋል። “እንዛንታ” ቲያትር በውስጡ የያዘው የታሪክ ጥልቀትና የ“ብርቧክስ” አዝማሪዎች ጥበባዊ አበርክቶ፣ ማዕከሉ ለሚያከናውናቸው የባህልና የኪነ-ጥበብ ስራዎች እንደ ትልቅ ግብዓት የሚያገለግል መሆኑን አብራርተዋል።
አቶ ገብረማርያም አክለውም፣ ቲያትሩ መመረቁ ብቻ ሳይሆን በቀጣይም ለተመልካች ቀርቦ የባህል ግንባታ ስራውን እንዲያግዝ በትኩረት እንደሚሰራ ተናግረዋል።
ይህ “እንዛንታ” የተሰኘው ትውፊታዊ ቲያትር በታሪክ አወቃቀሩና በአቀራረቡ የባህላዊ ኪነ-ጥበብን እሴት የጠበቀ ሲሆን፣ በተለይም ለጥበብ ስራው እንደ መነሻነት ያገለገሉት የ“ብርቧክስ” አዝማሪዎች ታሪክ በጥልቀት የተዳሰሰበት ነው።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ
#enzanta #barbakanazmaris #bahirdar #ethiopianculture #artdiscussion #mulualemhall #culturalheritage #ethiopiantheatre #traditionalart
#ethiopia | በባህር ዳር ከተማ በሚገኘው ሙሉዓለም የባህል ማዕከል፣ የኢትዮጵያን ጥንታዊ ትውፊትና የ“ብርቧክስ” አዝማሪዎችን ጥበባዊ ታሪክ የሚዘክረው “እንዛንታ” የተሰኘው ትውፊታዊ ቲያትር በደመቀ ሁኔታ ተመርቋል።
በምረቃው መርሃ ግብር ላይ ከፍተኛ የመንግስት የስራ ኃላፊዎች፣ የጥበብ ባለሙያዎችና የኪነ-ጥበብ አፍቃሪዎች ተገኝተው የጥበብ ስራውን ተከታትለዋል።
በምረቃው ወቅት ንግግር ያደረጉት የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የባህል፣ ኪነ-ጥበብና ዝክረ-ታሪክ ጽሕፈት ቤት ምክትል ኃላፊ ወይዘሮ የሺ ካሳ፣ እንዲህ ያሉ ትውፊታዊ ስራዎች የህዝብን ታሪክና ማንነት ጠብቆ ለማቆየት ያላቸው ሚና ከፍተኛ መሆኑን ገልጸዋል።
ወይዘሮ የሺ አክለውም፣ “እንዛንታ” ቲያትር የክልሉን አልፎም የሀገሪቱን የቆዩ ባህላዊ እሴቶችና የአዝማሪዎችን የጥበብ ጉዞ ለዘመኑ ትውልድ በሚመጥን መልኩ ማቅረቡ ለዘርፉ ትልቅ እመርታ መሆኑን ጠቁመዋል። መንግስት እንዲህ ያሉ ማንነትን የሚገልጹ የጥበብ ስራዎች እንዲስፋፉና ለትውልድ እንዲሸጋገሩ አስፈላጊውን ድጋፍ እንደሚያደርግም አረጋግጠዋል።
በሌላ በኩል የሙሉዓለም የባህል ማዕከል ምክትል ጽሕፈት ቤት ኃላፊ አቶ ገብረማርያም ይርጋ በበኩላቸው፣ ማዕከሉ የጥበብ ባለሙያዎች የፈጠራ ስራዎቻቸውን እንዲያቀርቡ ምቹ ሁኔታዎችን በመፍጠር ላይ እንደሚገኝ ገልጸዋል። “እንዛንታ” ቲያትር በውስጡ የያዘው የታሪክ ጥልቀትና የ“ብርቧክስ” አዝማሪዎች ጥበባዊ አበርክቶ፣ ማዕከሉ ለሚያከናውናቸው የባህልና የኪነ-ጥበብ ስራዎች እንደ ትልቅ ግብዓት የሚያገለግል መሆኑን አብራርተዋል።
አቶ ገብረማርያም አክለውም፣ ቲያትሩ መመረቁ ብቻ ሳይሆን በቀጣይም ለተመልካች ቀርቦ የባህል ግንባታ ስራውን እንዲያግዝ በትኩረት እንደሚሰራ ተናግረዋል።
ይህ “እንዛንታ” የተሰኘው ትውፊታዊ ቲያትር በታሪክ አወቃቀሩና በአቀራረቡ የባህላዊ ኪነ-ጥበብን እሴት የጠበቀ ሲሆን፣ በተለይም ለጥበብ ስራው እንደ መነሻነት ያገለገሉት የ“ብርቧክስ” አዝማሪዎች ታሪክ በጥልቀት የተዳሰሰበት ነው።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ
#enzanta #barbakanazmaris #bahirdar #ethiopianculture #artdiscussion #mulualemhall #culturalheritage #ethiopiantheatre #traditionalart
Sponsored by
Surafel
5 months ago
የ“ብርቧክስ” አዝማሪዎች ጥበባዊ አበርክቶና ተግዳሮቶች ላይ ያተኮረ የጥናት ውይይት ተካሄደ
#ethiopia | በባህር ዳር ከተማ በሚገኘው ሙሉዓለም የባህል ማዕከል ለ“እንዛንታ” ተውኔት እንደ ግብዓት በሆኑት የ“ብርቧክስ” አዝማሪዎች ዙሪያ የሚያተኩር የጥናት ውይይት በመካሄድ ላይ ይገኛል።
በመድረክ ላይ በዋናነት የአዝማሪነትን ሙያዊ እሴት፣ የታሪክ አወቃቀርና በዘርፉ ላይ የሚታዩ ተግዳሮቶችን በጥልቀት ለመመርመር ያለመ መሆኑ ተገልጿል።
ይህ የጥናት መድረክ በተለይ ለ“እንዛንታ” ተውኔት ስኬት ትልቅ አስተዋጽኦ የነበራቸውን የ“ብርቧክስ” አዝማሪዎች ታሪክና ጥበባዊ ጉዞ ለመዘከር እንደ መነሻ ተወስዷል።
በተጨማሪም በውይይቱ ወቅት የባህላዊ ኪነ-ጥበብን እሴት ሳይበረዝ ጠብቆ ለቀጣዩ ትውልድ ማስተላለፍ በሚቻልባቸው ስልቶች ላይ ሰፊ ምክክር ተደርጓል። ይህም ጥበባዊ ቅርሳችንን ከዘመኑ ጋር አዋህዶ ለማስቀጠል የሚደረገውን ጥረት የሚያጠናክር መሆኑ ተገልጿል።
መርሃ ግብሩ በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ባሕል፣ ኪነ-ጥበብና ዝክረ-ታሪክ ጽሕፈት ቤት አማካኝነት የተዘጋጀ ሲሆን፣ በውይይቱም ላይ የዘርፉ ባለሙያዎችና የጥበብ አፍቃሪዎች ተገኝተዋል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ
#enzanta #barbakanazmaris #bahirdar #ethiopianculture #artdiscussion #mulualemhall #culturalheritage #ethiopiantheatre #traditionalart
#ethiopia | በባህር ዳር ከተማ በሚገኘው ሙሉዓለም የባህል ማዕከል ለ“እንዛንታ” ተውኔት እንደ ግብዓት በሆኑት የ“ብርቧክስ” አዝማሪዎች ዙሪያ የሚያተኩር የጥናት ውይይት በመካሄድ ላይ ይገኛል።
በመድረክ ላይ በዋናነት የአዝማሪነትን ሙያዊ እሴት፣ የታሪክ አወቃቀርና በዘርፉ ላይ የሚታዩ ተግዳሮቶችን በጥልቀት ለመመርመር ያለመ መሆኑ ተገልጿል።
ይህ የጥናት መድረክ በተለይ ለ“እንዛንታ” ተውኔት ስኬት ትልቅ አስተዋጽኦ የነበራቸውን የ“ብርቧክስ” አዝማሪዎች ታሪክና ጥበባዊ ጉዞ ለመዘከር እንደ መነሻ ተወስዷል።
በተጨማሪም በውይይቱ ወቅት የባህላዊ ኪነ-ጥበብን እሴት ሳይበረዝ ጠብቆ ለቀጣዩ ትውልድ ማስተላለፍ በሚቻልባቸው ስልቶች ላይ ሰፊ ምክክር ተደርጓል። ይህም ጥበባዊ ቅርሳችንን ከዘመኑ ጋር አዋህዶ ለማስቀጠል የሚደረገውን ጥረት የሚያጠናክር መሆኑ ተገልጿል።
መርሃ ግብሩ በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ባሕል፣ ኪነ-ጥበብና ዝክረ-ታሪክ ጽሕፈት ቤት አማካኝነት የተዘጋጀ ሲሆን፣ በውይይቱም ላይ የዘርፉ ባለሙያዎችና የጥበብ አፍቃሪዎች ተገኝተዋል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ
#enzanta #barbakanazmaris #bahirdar #ethiopianculture #artdiscussion #mulualemhall #culturalheritage #ethiopiantheatre #traditionalart
6 months ago
🎖️ የፈንድቃው መሥራች መላኩ በላይ የፈረንሳይን ከፍተኛ የክብር ሜዳሊያ ተሸለመ! 🇪🇹
#ethiopia | "ይህ አዲስ ጅምር ነው፤ አብረን ታላላቅ ነገሮችን እናደርጋለን!"
ዓለም አቀፍ ዝናን ያተረፈው ኢትዮጵያዊው የባህላዊ ውዝዋዜ ባለሙያ እና የፈንድቃ ባህል ማዕከል መስራች አርቲስት መላኩ በላይ፤ ከፈረንሳይ መንግሥት የተበረከተለትን "ኦፊሴር ዴ ላ ኦርደሬ ዴስ አርትስ እና ዴስ ሌትረስ" (Officier de l'Ordre des Arts et des Lettres) ከፍተኛ የክብር ሜዳሊያ ተቀብሏል።
ይህ ሽልማት በዓለም አቀፍ ደረጃ በሥነ-ጥበብ እና በሥነ-ጽሁፍ ዘርፍ የላቀ አስተዋጽኦ ላበረከቱ ሰዎች የሚሰጥ ክቡር ሽልማት ነው። ሜዳሊያውን በኢትዮጵያ የፈረንሳይ አምባሳደር ሬሚ ማሬሾ (Rémi Maréchaux) አበርክተውለታል።
መላኩ ምን አለ?
"ይህ ክብር እኔንና ፈንድቃን ለደገፉን ሁሉ ነው" ያለው አርቲስቱ፤ ሽልማቱ የጋራ ስኬት እና ለአዲስ ስራ መነሳሻ መሆኑን ገልጿል።
ለኢትዮጵያ ባህል አምባሳደር መላኩ በላይ እንኳን ደስ አለህ! 👏
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#melakubelay #fendika #franceaward #ethiopianculture #artsandletters #ethiopia #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
#ethiopia | "ይህ አዲስ ጅምር ነው፤ አብረን ታላላቅ ነገሮችን እናደርጋለን!"
ዓለም አቀፍ ዝናን ያተረፈው ኢትዮጵያዊው የባህላዊ ውዝዋዜ ባለሙያ እና የፈንድቃ ባህል ማዕከል መስራች አርቲስት መላኩ በላይ፤ ከፈረንሳይ መንግሥት የተበረከተለትን "ኦፊሴር ዴ ላ ኦርደሬ ዴስ አርትስ እና ዴስ ሌትረስ" (Officier de l'Ordre des Arts et des Lettres) ከፍተኛ የክብር ሜዳሊያ ተቀብሏል።
ይህ ሽልማት በዓለም አቀፍ ደረጃ በሥነ-ጥበብ እና በሥነ-ጽሁፍ ዘርፍ የላቀ አስተዋጽኦ ላበረከቱ ሰዎች የሚሰጥ ክቡር ሽልማት ነው። ሜዳሊያውን በኢትዮጵያ የፈረንሳይ አምባሳደር ሬሚ ማሬሾ (Rémi Maréchaux) አበርክተውለታል።
መላኩ ምን አለ?
"ይህ ክብር እኔንና ፈንድቃን ለደገፉን ሁሉ ነው" ያለው አርቲስቱ፤ ሽልማቱ የጋራ ስኬት እና ለአዲስ ስራ መነሳሻ መሆኑን ገልጿል።
ለኢትዮጵያ ባህል አምባሳደር መላኩ በላይ እንኳን ደስ አለህ! 👏
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#melakubelay #fendika #franceaward #ethiopianculture #artsandletters #ethiopia #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
6 months ago
🛶 የጣናዋ ንግሥት!
የ55 ዓመቷ "ታንኳ ቀዛፊ" እና የሁለት ጊዜ የወርቅ ሜዳሊያ አሸናፊ! 🥇
#ethiopia | "ታንኳ ለኔ ሕይወት ነው! እህትና ወንድሞቼን ያሳደግኩበት፤ ልጄን ያስተማርኩበት ባለውለታዬ ነው" - ወ/ሮ ፀሐይነሽ ጀምበር
ባሕር ዳር ከምትታወቅባቸው ልዩ እሴቶች መካከል ከፓፒረስ (ደንገል) የሚሰራው "ታንኳ" አንዱ ነው። ታንኳ ለቱሪስቶች የፎቶ ጌጥ ቢሆንም፤ እንደ ወይዘሮ ፀሐይነሽ ጀምበር ላሉት ግን የሕይወት እስትንፋስ ነው።
የወይዘሮ ፀሐይነሽ አስደናቂ ታሪክ:
🌊 የልጅነት ሸክም:
ገና በ15 ዓመታቸው ወላጆቻቸውን በሞት ሲነጠቁ፤ ታንኳ እየቀዘፉ እንጨትና ጨፌ ወደ ባሕር ዳር በማጓጓዝ ታናናሽ ወንድም እና እህቶቻቸውን አሳድገዋል።
🌊 የቤተሰብ ምሰሶ:
ባለቤታቸውን በሞት ሲያጡም አልተሸነፉም! ጣናን እና አባይን እየገመሱ በአንዲት ልጃቸው ምክንያት ተስፋ ሳይቆርጡ ኑሮን አሸንፈዋል።
🌊 የውድድር ጀግና:
በባሕር ዳር ፌስቲባል ላይ በታንኳ ቀዘፋ ውድድር የሁለት ጊዜ (የአንደኝነት እና የሁለተኛነት) የወርቅ ሜዳሊያ አሸናፊ ናቸው።
"ልጄ አንድ ቢሆንም ያለ ማንም እገዛ ትምህርት ቤት የሚመላለሰው ታንኳ እየቀዘፈ ነው" የሚሉት እኚህ ጠንካራ እናት፤ የታንኳ ቀዘፋ ሙያን ለትውልድ እያስተላለፉ ይገኛሉ።
የባሕር ዳር ከተማ አስተዳደርም ታንኳን እንደ ብስክሌት የከተማዋ መለያ (Brand) ለማድረግ እየሰራ መሆኑን አስታውቋል።
ለእኚህ ጀግና እናት ክብር ይገባቸዋል! 👏❤️
ሮዛ የሻነህ (አሚኮ)
#bahirdar #laketana #tankua #strongwoman #ethiopianculture #tourism #amhara #inspiration
የ55 ዓመቷ "ታንኳ ቀዛፊ" እና የሁለት ጊዜ የወርቅ ሜዳሊያ አሸናፊ! 🥇
#ethiopia | "ታንኳ ለኔ ሕይወት ነው! እህትና ወንድሞቼን ያሳደግኩበት፤ ልጄን ያስተማርኩበት ባለውለታዬ ነው" - ወ/ሮ ፀሐይነሽ ጀምበር
ባሕር ዳር ከምትታወቅባቸው ልዩ እሴቶች መካከል ከፓፒረስ (ደንገል) የሚሰራው "ታንኳ" አንዱ ነው። ታንኳ ለቱሪስቶች የፎቶ ጌጥ ቢሆንም፤ እንደ ወይዘሮ ፀሐይነሽ ጀምበር ላሉት ግን የሕይወት እስትንፋስ ነው።
የወይዘሮ ፀሐይነሽ አስደናቂ ታሪክ:
🌊 የልጅነት ሸክም:
ገና በ15 ዓመታቸው ወላጆቻቸውን በሞት ሲነጠቁ፤ ታንኳ እየቀዘፉ እንጨትና ጨፌ ወደ ባሕር ዳር በማጓጓዝ ታናናሽ ወንድም እና እህቶቻቸውን አሳድገዋል።
🌊 የቤተሰብ ምሰሶ:
ባለቤታቸውን በሞት ሲያጡም አልተሸነፉም! ጣናን እና አባይን እየገመሱ በአንዲት ልጃቸው ምክንያት ተስፋ ሳይቆርጡ ኑሮን አሸንፈዋል።
🌊 የውድድር ጀግና:
በባሕር ዳር ፌስቲባል ላይ በታንኳ ቀዘፋ ውድድር የሁለት ጊዜ (የአንደኝነት እና የሁለተኛነት) የወርቅ ሜዳሊያ አሸናፊ ናቸው።
"ልጄ አንድ ቢሆንም ያለ ማንም እገዛ ትምህርት ቤት የሚመላለሰው ታንኳ እየቀዘፈ ነው" የሚሉት እኚህ ጠንካራ እናት፤ የታንኳ ቀዘፋ ሙያን ለትውልድ እያስተላለፉ ይገኛሉ።
የባሕር ዳር ከተማ አስተዳደርም ታንኳን እንደ ብስክሌት የከተማዋ መለያ (Brand) ለማድረግ እየሰራ መሆኑን አስታውቋል።
ለእኚህ ጀግና እናት ክብር ይገባቸዋል! 👏❤️
ሮዛ የሻነህ (አሚኮ)
#bahirdar #laketana #tankua #strongwoman #ethiopianculture #tourism #amhara #inspiration
7 months ago
📸 የባህልና ጥበባት ሚዲያ ፎረም ሀገር አቀፍ ጉዞውን በጎንደር ጀመረ! 🇪🇹
* "የኢትዮጵያን ሀብት እና እሴት ለዓለም ለማስተዋወቅ!"
#ethiopia | በባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የተቋቋመው እና ከ50 በላይ አንጋፋና ወጣት የሚዲያ ባለሙያዎችን ያቀፈው "የባህልና ጥበባት ሚዲያ ፎረም"፤ ታሪካዊቷን ጎንደር መነሻ በማድረግ ሀገር አቀፍ የሚዲያ ጉብኝቱን በይፋ አስጀምሯል።
የጉብኝቱ ትኩረት ምንድን ነው?
✅ አገር በቀል እውቀቶችን መሰነድ: የኢትዮጵያውያንን የአመጋገብ፣ የአኗኗር እና የባህል እሴቶችን በመገናኛ ብዙሃን ለህዝብ ተደራሽ ማድረግ።
✅ የቱሪዝም እና ልማት ቅኝት: በጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድ ሀሳብ አመንጪነት የታደሱትን የጎንደር አብያተ-መንግስታት እና የኮሪደር ልማቶችን መጎብኘት።
✅ የጥምቀት ድምቀት: የዘንድሮን የጥምቀት በዓል ሃይማኖታዊና ባህላዊ ይዘቱን ጠብቆ ለዓለም እንዲተዋወቅ ሰፊ ሽፋን መስጠት።
የፎረሙ ምክትል ሰብሳቢ አቶ በፍቃዱ አባይ እንዳሉት፤ ይህ ጉዞ በአራቱም የሀገሪቱ አቅጣጫዎች ተጠናክሮ የሚቀጥል ይሆናል።
#ጌትነት ተመስገን
#mediatour #gonder #ethiopianculture #fasilghebbi #timket2018 #kinethiopia #artandculture
* "የኢትዮጵያን ሀብት እና እሴት ለዓለም ለማስተዋወቅ!"
#ethiopia | በባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የተቋቋመው እና ከ50 በላይ አንጋፋና ወጣት የሚዲያ ባለሙያዎችን ያቀፈው "የባህልና ጥበባት ሚዲያ ፎረም"፤ ታሪካዊቷን ጎንደር መነሻ በማድረግ ሀገር አቀፍ የሚዲያ ጉብኝቱን በይፋ አስጀምሯል።
የጉብኝቱ ትኩረት ምንድን ነው?
✅ አገር በቀል እውቀቶችን መሰነድ: የኢትዮጵያውያንን የአመጋገብ፣ የአኗኗር እና የባህል እሴቶችን በመገናኛ ብዙሃን ለህዝብ ተደራሽ ማድረግ።
✅ የቱሪዝም እና ልማት ቅኝት: በጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድ ሀሳብ አመንጪነት የታደሱትን የጎንደር አብያተ-መንግስታት እና የኮሪደር ልማቶችን መጎብኘት።
✅ የጥምቀት ድምቀት: የዘንድሮን የጥምቀት በዓል ሃይማኖታዊና ባህላዊ ይዘቱን ጠብቆ ለዓለም እንዲተዋወቅ ሰፊ ሽፋን መስጠት።
የፎረሙ ምክትል ሰብሳቢ አቶ በፍቃዱ አባይ እንዳሉት፤ ይህ ጉዞ በአራቱም የሀገሪቱ አቅጣጫዎች ተጠናክሮ የሚቀጥል ይሆናል።
#ጌትነት ተመስገን
#mediatour #gonder #ethiopianculture #fasilghebbi #timket2018 #kinethiopia #artandculture
7 months ago
🍋 "ለጥምቀት ያልሆነ ቀሚስ..."
#ethiopia | ጥምቀት ሃይማኖታዊ ክንውን ብቻ ሳይሆን የባህልና የፋሽን መመልከቻ መድረክ ሆኗል የጥምቀት በዓል ሲቃረብ በኢትዮጵያውያን ዘንድ አንድ የታወቀ አባባል አለ፦ “ለጥምቀት ያልሆነ ቀሚስ ይበጣጠስ!”። ይህ አባባል በዓሉ ከሃይማኖታዊ ስርአቱ ባለፈ፣ የሰው ልጅ ታጥቦና ተውቦ የሚታይበት፣ አዲስ ልብስና ጌጣጌጥ የሚመረቅበት የውበት አደባባይ መሆኑን ቁልጭ አድርጎ ያሳያል።
✨ የአደባባይ ፋሽንና የጌጣጌጥ ድግስ
ጥምቀት ከመንጻትና ከመጽዳት ጋር የተያያዘ እንደመሆኑ፣ ሁሉም አቅሙ የፈቀደውን አዲስ ገዝቶ፣ ያልቻለም ያለውን አጥቦና ተኩሶ ለበዓሉ ይዘጋጃል። በተለይ ሴቶች በባህላዊ አልባሳት ደምቀው፣ በጠልሰም፣ በክታብ፣ በድሪ፣ በአምባርና በአልቦ አጊጠው ሲወጡ መንገዱ ሁሉ በውበት ይሞላል።
ይህ ዝግጅት ለሴቶች ብቻ የተተወ አይደለም፤ ወንዶችም ጸጉራቸውን አጎፍረው፣ እጀ ጠባብና ጃኖ ለብሰው፣ ጥርስ መፋቂያቸውን ይዘው የሚወጡበትና ማንነታቸውን የሚያሳዩበት ልዩ ወቅት ነው።
🍋 "ሎሚ ውርወራ"፦ የፍቅር ቋንቋ ያለ ንግግር
ከዚህ ሁሉ ውበት ጀርባ የጥምቀት በዓል ሌላው ማራኪ መልክ “ሎሚ ውርወራ” ነው። ቀደም ባሉት ጊዜያት አንድ ወንድ የሚወዳትን ሴት ፍላጎቱን ለመግለጽ ጥምቀትን ዓመት ሙሉ ይጠብቅ ነበር። ሎሚ በመወርወር የሚጀምረው ይህ የፍቅር ጥያቄ፣ በሴቷ በኩል ሎሚውን በማንሳት ወይም መልሳ በመወርወር ያለ ምንም ንግግር የሚደረግ የስምምነት ቋንቋ ነው።
👗 ጥምቀትና የሸማቾች ትኩሳት
በዚህ ዘመን የሎሚ ውርወራው ባህል ቢቀንስም፣ “ለጥምቀት ያልሆነ ቀሚስ...” የሚለው ወኔ ግን አልቀነሰም። ይልቁንም ጥምቀት አዳዲስ የባህል ልብስ ዲዛይኖች የሚታዩበትና የሚመረቁበት ትልቅ መድረክ ሆኗል። የባህል ልብስ መሸጫ ቤቶች በሸማቾች ይጨናነቃሉ፤ በዓሉ የሀገር በቀል ጥበብና የዘመናዊ ፋሽን መገናኛ ድልድይ ሆኖ ያገለግላል።
ጥምቀት በአጠቃላይ የኢትዮጵያዊነት ቀለም፣ የፍቅርና የውበት መገለጫ ሆኖ በድምቀት መከበሩን ቀጥሏል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#ጥምቀት #ኢትዮጵያ #shegerfm #ባህል #የሀበሻልብስ #ሎሚውርወራ #ውበት #ለጥምቀትያልሆነ #ድምቀት #timkat #ethiopianculture #epiphany
#ethiopia | ጥምቀት ሃይማኖታዊ ክንውን ብቻ ሳይሆን የባህልና የፋሽን መመልከቻ መድረክ ሆኗል የጥምቀት በዓል ሲቃረብ በኢትዮጵያውያን ዘንድ አንድ የታወቀ አባባል አለ፦ “ለጥምቀት ያልሆነ ቀሚስ ይበጣጠስ!”። ይህ አባባል በዓሉ ከሃይማኖታዊ ስርአቱ ባለፈ፣ የሰው ልጅ ታጥቦና ተውቦ የሚታይበት፣ አዲስ ልብስና ጌጣጌጥ የሚመረቅበት የውበት አደባባይ መሆኑን ቁልጭ አድርጎ ያሳያል።
✨ የአደባባይ ፋሽንና የጌጣጌጥ ድግስ
ጥምቀት ከመንጻትና ከመጽዳት ጋር የተያያዘ እንደመሆኑ፣ ሁሉም አቅሙ የፈቀደውን አዲስ ገዝቶ፣ ያልቻለም ያለውን አጥቦና ተኩሶ ለበዓሉ ይዘጋጃል። በተለይ ሴቶች በባህላዊ አልባሳት ደምቀው፣ በጠልሰም፣ በክታብ፣ በድሪ፣ በአምባርና በአልቦ አጊጠው ሲወጡ መንገዱ ሁሉ በውበት ይሞላል።
ይህ ዝግጅት ለሴቶች ብቻ የተተወ አይደለም፤ ወንዶችም ጸጉራቸውን አጎፍረው፣ እጀ ጠባብና ጃኖ ለብሰው፣ ጥርስ መፋቂያቸውን ይዘው የሚወጡበትና ማንነታቸውን የሚያሳዩበት ልዩ ወቅት ነው።
🍋 "ሎሚ ውርወራ"፦ የፍቅር ቋንቋ ያለ ንግግር
ከዚህ ሁሉ ውበት ጀርባ የጥምቀት በዓል ሌላው ማራኪ መልክ “ሎሚ ውርወራ” ነው። ቀደም ባሉት ጊዜያት አንድ ወንድ የሚወዳትን ሴት ፍላጎቱን ለመግለጽ ጥምቀትን ዓመት ሙሉ ይጠብቅ ነበር። ሎሚ በመወርወር የሚጀምረው ይህ የፍቅር ጥያቄ፣ በሴቷ በኩል ሎሚውን በማንሳት ወይም መልሳ በመወርወር ያለ ምንም ንግግር የሚደረግ የስምምነት ቋንቋ ነው።
👗 ጥምቀትና የሸማቾች ትኩሳት
በዚህ ዘመን የሎሚ ውርወራው ባህል ቢቀንስም፣ “ለጥምቀት ያልሆነ ቀሚስ...” የሚለው ወኔ ግን አልቀነሰም። ይልቁንም ጥምቀት አዳዲስ የባህል ልብስ ዲዛይኖች የሚታዩበትና የሚመረቁበት ትልቅ መድረክ ሆኗል። የባህል ልብስ መሸጫ ቤቶች በሸማቾች ይጨናነቃሉ፤ በዓሉ የሀገር በቀል ጥበብና የዘመናዊ ፋሽን መገናኛ ድልድይ ሆኖ ያገለግላል።
ጥምቀት በአጠቃላይ የኢትዮጵያዊነት ቀለም፣ የፍቅርና የውበት መገለጫ ሆኖ በድምቀት መከበሩን ቀጥሏል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#ጥምቀት #ኢትዮጵያ #shegerfm #ባህል #የሀበሻልብስ #ሎሚውርወራ #ውበት #ለጥምቀትያልሆነ #ድምቀት #timkat #ethiopianculture #epiphany
7 months ago
🏰 "ጎንደር ሁሌም ታምራለች -- በጥር ደግሞ ትሞሸራለች!"
ደረሰ!
#ethiopia | ለጥምቀት ወደ ጎንደር ለምትመጡ እና በከተማዋ ለምትገኙ የጥበብ ወዳጆች ልዩ የምሽት ጥሪ!
"እናት ዓለም ጎንደር -- ጥርን ካንቺ ልደር!" በሚል ርዕስ፤ ተወዳጁ ግጥም ከመሰንቆ ቅኝት ጋር ተዋህዶ የሚቀርብበት ልዩ መርሐግብር ተዘጋጅቷል።
ታሪክ፣ ጥበብ እና ባህል በውቢቷ ጎንደር ሰማይ ስር ይተሳሰረሉ።
📅 ቀን፡ ጥር 9 ቀን 2018 ዓ.ም
⌚ ሰዓት፡ ከቀኑ 10:00 ሰዓት ጀምሮ
📍 ቦታ፡ በታላቁ ቴዎድሮስ አደባባይ
ኑ! ጥርን በጎንደር በልዩ ድምቀት እናሳልፍ!
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#gondar #tir #timket #poetry #masinko #ethiopianculture #tewodrossquare #art
ደረሰ!
#ethiopia | ለጥምቀት ወደ ጎንደር ለምትመጡ እና በከተማዋ ለምትገኙ የጥበብ ወዳጆች ልዩ የምሽት ጥሪ!
"እናት ዓለም ጎንደር -- ጥርን ካንቺ ልደር!" በሚል ርዕስ፤ ተወዳጁ ግጥም ከመሰንቆ ቅኝት ጋር ተዋህዶ የሚቀርብበት ልዩ መርሐግብር ተዘጋጅቷል።
ታሪክ፣ ጥበብ እና ባህል በውቢቷ ጎንደር ሰማይ ስር ይተሳሰረሉ።
📅 ቀን፡ ጥር 9 ቀን 2018 ዓ.ም
⌚ ሰዓት፡ ከቀኑ 10:00 ሰዓት ጀምሮ
📍 ቦታ፡ በታላቁ ቴዎድሮስ አደባባይ
ኑ! ጥርን በጎንደር በልዩ ድምቀት እናሳልፍ!
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#gondar #tir #timket #poetry #masinko #ethiopianculture #tewodrossquare #art
7 months ago
🌼 የቤንች ብሔር የዘመን መለወጫ "ቢስት ባር" በታሪካዊ ስፍራው በድምቀት ተከበረ! 🌼
#ethiopia | የቤንች ብሔር አዲስ ዓመት እና የዘመን አቆጣጠር ማሳያ የሆነው "ቢስት ባር"፤ የብሔሩ መነሻ እና የታሪክ መፍለቂያ በሆነችው በሼይቤንች ወረዳ ዣዥ ቀበሌ በታላቅ ድምቀት ተከብሯል።
የበዓሉ ዋና ዋና ክንውኖች እና መልዕክቶች፡
🌾 ምስጋና እና አዲስ ተስፋ፡ ህዝቡ አዲሱን የበኩር እህል ቀምሶ፣ ለአሮጌው ዓመት ምስጋና በማቅረብ እና ለአዲሱ ዓመት ተስፋ በመሰነቅ በጋራ አክብሮታል።
🤝 አንድነትና ይቅርታ: የቤንች ሸኮ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ሀብታሙ ካፍትን እንደገለጹት፤ በዓሉ "የመደመር እሳቤ" የሚገለጽበት፣ ሰላምና ፍቅር የሚጸናበት እንዲሁም ለታላላቆች ክብር የሚሰጥበት ነው።
🇪🇹 የመንግስት ድጋፍ: በዝግጅቱ ላይ የተገኙት የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር አማካሪ ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ፀጋዬ ማሞ፤ መንግስት እንዲህ ያሉ ውብ ሀገራዊ እሴቶችን ለማልማት በትኩረት እንደሚሰራ አረጋግጠዋል።
👴 የአባቶች አደራ: ይህ ያልተበረዘ ባህል ተጠብቆ ለዚህ ትውልድ እንዲደርስ ለደከሙ የሀገር ሽማግሌዎችና አባቶች ልዩ ምስጋና ቀርቧል።
እንኳን ለቤንች ብሔር የዘመን መለወጫ በዓል "ቢስት ባር" በሰላም አደረሳችሁ!
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#bistbar #benchsheko #ethiopianculture #newyear #unity #ethiopia #shaybench
#ethiopia | የቤንች ብሔር አዲስ ዓመት እና የዘመን አቆጣጠር ማሳያ የሆነው "ቢስት ባር"፤ የብሔሩ መነሻ እና የታሪክ መፍለቂያ በሆነችው በሼይቤንች ወረዳ ዣዥ ቀበሌ በታላቅ ድምቀት ተከብሯል።
የበዓሉ ዋና ዋና ክንውኖች እና መልዕክቶች፡
🌾 ምስጋና እና አዲስ ተስፋ፡ ህዝቡ አዲሱን የበኩር እህል ቀምሶ፣ ለአሮጌው ዓመት ምስጋና በማቅረብ እና ለአዲሱ ዓመት ተስፋ በመሰነቅ በጋራ አክብሮታል።
🤝 አንድነትና ይቅርታ: የቤንች ሸኮ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ሀብታሙ ካፍትን እንደገለጹት፤ በዓሉ "የመደመር እሳቤ" የሚገለጽበት፣ ሰላምና ፍቅር የሚጸናበት እንዲሁም ለታላላቆች ክብር የሚሰጥበት ነው።
🇪🇹 የመንግስት ድጋፍ: በዝግጅቱ ላይ የተገኙት የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር አማካሪ ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ፀጋዬ ማሞ፤ መንግስት እንዲህ ያሉ ውብ ሀገራዊ እሴቶችን ለማልማት በትኩረት እንደሚሰራ አረጋግጠዋል።
👴 የአባቶች አደራ: ይህ ያልተበረዘ ባህል ተጠብቆ ለዚህ ትውልድ እንዲደርስ ለደከሙ የሀገር ሽማግሌዎችና አባቶች ልዩ ምስጋና ቀርቧል።
እንኳን ለቤንች ብሔር የዘመን መለወጫ በዓል "ቢስት ባር" በሰላም አደረሳችሁ!
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#bistbar #benchsheko #ethiopianculture #newyear #unity #ethiopia #shaybench
7 months ago
🎉 ጭጋጉ ተገፏል፤ ብራው ወጥቷል! እንኳን ለ"ቢስት ባር" በዓል አደረሳችሁ! 🎉
#ethiopia | ታላቁ የቤንች ብሔር የማንነት መገለጫ የሆነው የ “ቢስት ባር” በዓል የሰላም፣ የፍቅርና የበረከት እንዲሆንላችሁ ከልቤ እመኛለሁ!
🌼 ቢስት ባር ምንድን ነው?
ይህ በዓል ተፈጥሮ አዲስ ልብስ ለብሳ፣ ጭጋጉ ተገፎና ብራው ወጥቶ የሚከበር የድልና የምስጋና በዓል ነው። የክረምቱ ዳመና በብሩህ ፀሐይ ሲተካ፤ የቤንች ምድር በአረንጓዴ ምንጣፍ አጊጣ አዲሱን ዘመን ትቀበላለች።
በዚህች ታሪካዊ ዕለት፣ ጀግናውና ኩሩው የቤንች ሕዝብ የቤንችቴት፣ የሜሪቴት እና የሼይቴት አብራክ ክፋዮች ባህላቸውን አንግበው፣ በማንነታቸውን ደምቀው ያከብሩታል።
🌾 የላብና የጥረት በዓል
ቢስት ባር ዝም ብሎ በዓል አይደለም፤ የጥረት ውጤት፣ የላብ መፍሰስና የአዝመራ መሳካት በዓል ነው።
"ከድካሙና ከላቡ ውጭ ያልዘራውንና የጥረት ወጤቱን ያልሆነውን የሚበላ በቤንቾች ዘንድ እንደተረገመ ይቆጠራል።"
ስለዚህ አርሶ አደሩ ድካሙን በአንድነት የሚያጣጥምበት፣ እህሉን ሰብስቦ “የበኩሩን” ለፈጣሪና ለታላላቆች የሚያቀርብበት የምስጋና በዓል ነው።
👴🏽 የትውልድ ቅብብሎሽ
በማንነቱ እና በክብሩ የማይደራደረው የቤንች ሕዝብ፣ ይህንን በዓል ሲያከብር የታላላቆችን ምርቃት በመቀበል ነው።
የወጣቱ ጉልበት ከሽማግሌዎች ጥበብ ጋር የሚገናኝበት፣ ታሪክ ለትውልድ የሚተላለፍበት፣ የሰላም እና የአንድነት ቃል ኪዳን የሚታደስበት ልዩ በዓልም ነው።
አዲሱ ዓመት "ቢስት ባር" ለሁላችንም የደስታና የሰላም ይሁንልን!
✍️ ጌታቸው ባይባ (ሚዛን አማን)
#bistbar #benchpeople #newyear #harvestfestival #ethiopianculture #mizanaman #gratitude
#ethiopia | ታላቁ የቤንች ብሔር የማንነት መገለጫ የሆነው የ “ቢስት ባር” በዓል የሰላም፣ የፍቅርና የበረከት እንዲሆንላችሁ ከልቤ እመኛለሁ!
🌼 ቢስት ባር ምንድን ነው?
ይህ በዓል ተፈጥሮ አዲስ ልብስ ለብሳ፣ ጭጋጉ ተገፎና ብራው ወጥቶ የሚከበር የድልና የምስጋና በዓል ነው። የክረምቱ ዳመና በብሩህ ፀሐይ ሲተካ፤ የቤንች ምድር በአረንጓዴ ምንጣፍ አጊጣ አዲሱን ዘመን ትቀበላለች።
በዚህች ታሪካዊ ዕለት፣ ጀግናውና ኩሩው የቤንች ሕዝብ የቤንችቴት፣ የሜሪቴት እና የሼይቴት አብራክ ክፋዮች ባህላቸውን አንግበው፣ በማንነታቸውን ደምቀው ያከብሩታል።
🌾 የላብና የጥረት በዓል
ቢስት ባር ዝም ብሎ በዓል አይደለም፤ የጥረት ውጤት፣ የላብ መፍሰስና የአዝመራ መሳካት በዓል ነው።
"ከድካሙና ከላቡ ውጭ ያልዘራውንና የጥረት ወጤቱን ያልሆነውን የሚበላ በቤንቾች ዘንድ እንደተረገመ ይቆጠራል።"
ስለዚህ አርሶ አደሩ ድካሙን በአንድነት የሚያጣጥምበት፣ እህሉን ሰብስቦ “የበኩሩን” ለፈጣሪና ለታላላቆች የሚያቀርብበት የምስጋና በዓል ነው።
👴🏽 የትውልድ ቅብብሎሽ
በማንነቱ እና በክብሩ የማይደራደረው የቤንች ሕዝብ፣ ይህንን በዓል ሲያከብር የታላላቆችን ምርቃት በመቀበል ነው።
የወጣቱ ጉልበት ከሽማግሌዎች ጥበብ ጋር የሚገናኝበት፣ ታሪክ ለትውልድ የሚተላለፍበት፣ የሰላም እና የአንድነት ቃል ኪዳን የሚታደስበት ልዩ በዓልም ነው።
አዲሱ ዓመት "ቢስት ባር" ለሁላችንም የደስታና የሰላም ይሁንልን!
✍️ ጌታቸው ባይባ (ሚዛን አማን)
#bistbar #benchpeople #newyear #harvestfestival #ethiopianculture #mizanaman #gratitude
7 months ago
🏇 የአገው ፈረስ ባህል በዩኔስኮ ሊመዘገብ የመጨረሻው ምዕራፍ ላይ ደረሰ
#ethiopia | የኢትዮጵያ ቀዳሚ የጀግንነትና የጽናት መገለጫ የሆነው የአገው ፈረስ ባህል፣ በተባበሩት መንግሥታት የትምህርት፣ የሳይንስና የባሕል ድርጅት (ዩኔስኮ) የማይዳሰስ የሰው ልጆች ወካይ ቅርስ ሆኖ እንዲመዘገብ የሚደረገው ጥረት ፍሬ እያፈራ ይገኛል። ይህንን ታሪካዊ ሂደት የሚያፋጥን የምክክር መድረክ በባህር ዳር ከተማ ተካሂዷል።
🇪🇹 የጀግንነት እና የጽናት ተምሳሌት
በመድረኩ ላይ የተገኙት ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች እንደገለጹት፣ የአገው ፈረስ ባህል የጥንታዊ አባቶቻችንን የአንድነት፣ የጽናትና የ"አልሸነፍ ባይነት" እሴቶችን ለትውልድ የሚያስተላልፍ ድንቅ ሐብት ነው።
🔍 ቁልፍ ነጥቦች፦
የመመዝገብ ሂደት፦ ባህሉን በዩኔስኮ ለማስመዝገብ የሚደረገው ጥረት አሁን ላይ በመጨረሻው ምዕራፍ ላይ እንደሚገኝ የክልሉ ባህልና ቱሪዝም ቢሮ አስታውቋል።
የአባላት ብዛት፦ ታሪካዊው የአገው ፈረሰኞች ማህበር በአሁኑ ወቅት ከ 62 ሺህ በላይ አባላትን በማቀፍ በሀገር ፍቅር ስሜት እየተንቀሳቀሰ ይገኛል።
ታሪካዊ ፋይዳ፦ ማህበሩ አባቶቻችን ለኢትዮጵያ ሉዓላዊነት የከፈሉትን መስዋዕትነት እየዘከረ፣ ለአዲሱ ትውልድ አርበኝነትን እያስተማረ ይገኛል።
📅 የዘንድሮው ክብረ በዓል
86ኛው የአገው ፈረሰኞች ክብረ በዓል የፊታችን ጥር 23 ቀን 2018 ዓ.ም በአዊ ብሔረሰብ አስተዳደር መቀመጫ በሆነችው እንጅባራ ከተማ በታላቅ ድምቀት ይከበራል። ይህ በዓል ባህሉን በዓለም አደባባይ ለማስተዋወቅና የቱሪስት መስህብነቱን ለማጠናከር ትልቅ አጋጣሚ ይሆናል ተብሎ ይጠበቃል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#ethiopia #agewhorseculture #unesco #awiagew #heritage #ethiopianculture #enjibara #horsefestival #culturalpride
#ethiopia | የኢትዮጵያ ቀዳሚ የጀግንነትና የጽናት መገለጫ የሆነው የአገው ፈረስ ባህል፣ በተባበሩት መንግሥታት የትምህርት፣ የሳይንስና የባሕል ድርጅት (ዩኔስኮ) የማይዳሰስ የሰው ልጆች ወካይ ቅርስ ሆኖ እንዲመዘገብ የሚደረገው ጥረት ፍሬ እያፈራ ይገኛል። ይህንን ታሪካዊ ሂደት የሚያፋጥን የምክክር መድረክ በባህር ዳር ከተማ ተካሂዷል።
🇪🇹 የጀግንነት እና የጽናት ተምሳሌት
በመድረኩ ላይ የተገኙት ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች እንደገለጹት፣ የአገው ፈረስ ባህል የጥንታዊ አባቶቻችንን የአንድነት፣ የጽናትና የ"አልሸነፍ ባይነት" እሴቶችን ለትውልድ የሚያስተላልፍ ድንቅ ሐብት ነው።
🔍 ቁልፍ ነጥቦች፦
የመመዝገብ ሂደት፦ ባህሉን በዩኔስኮ ለማስመዝገብ የሚደረገው ጥረት አሁን ላይ በመጨረሻው ምዕራፍ ላይ እንደሚገኝ የክልሉ ባህልና ቱሪዝም ቢሮ አስታውቋል።
የአባላት ብዛት፦ ታሪካዊው የአገው ፈረሰኞች ማህበር በአሁኑ ወቅት ከ 62 ሺህ በላይ አባላትን በማቀፍ በሀገር ፍቅር ስሜት እየተንቀሳቀሰ ይገኛል።
ታሪካዊ ፋይዳ፦ ማህበሩ አባቶቻችን ለኢትዮጵያ ሉዓላዊነት የከፈሉትን መስዋዕትነት እየዘከረ፣ ለአዲሱ ትውልድ አርበኝነትን እያስተማረ ይገኛል።
📅 የዘንድሮው ክብረ በዓል
86ኛው የአገው ፈረሰኞች ክብረ በዓል የፊታችን ጥር 23 ቀን 2018 ዓ.ም በአዊ ብሔረሰብ አስተዳደር መቀመጫ በሆነችው እንጅባራ ከተማ በታላቅ ድምቀት ይከበራል። ይህ በዓል ባህሉን በዓለም አደባባይ ለማስተዋወቅና የቱሪስት መስህብነቱን ለማጠናከር ትልቅ አጋጣሚ ይሆናል ተብሎ ይጠበቃል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#ethiopia #agewhorseculture #unesco #awiagew #heritage #ethiopianculture #enjibara #horsefestival #culturalpride
1 year ago
July 3 ደረሰ
BUY YOUR TICKET NOW- LIMITED SPOTS LEFT!!!
🎉 Teyim Concert – Michael Belayneh & Dawit Melese 🎶
Get ready for an unforgettable night of music, culture, and celebration during the ESFNA Annual Soccer Tournament 2025! 🎤 Two of Ethiopia's most iconic artists — Michael Belayneh and Dawit Melese — are bringing their legendary voices and vibrant energy to Seattle for one epic live concert!
📍 Location:
Metropolitan Banquet Hall
16420 SE 128th St, Renton, WA 98059
📅 Date & Time:
Thursday, July 3, 2025
🎟️ Tickets:
ONLINE:
https://teyimconcert.ticke...
https://www.eventbrite.com...
IN PERSON AT:
Harambe Market
Nazareth Market
Zagol Restaurant
Ageligil Restaurant
Yetenbi Restaurant
At the Federal way Memorial Stadium #5 , #33 #esfna #esfna2025 #esfnaseattle #teyim #michaelbelay #concert #ethiopianbeauty🇪🇹💚💛❤️ #ethiopia #ethiopian_tik_tok #ethiopianculture #ethiopian_tik_tok #michaelbelay #concert #ethiopianmusic #liveconcert #seattle #dawitmelese
BUY YOUR TICKET NOW- LIMITED SPOTS LEFT!!!
🎉 Teyim Concert – Michael Belayneh & Dawit Melese 🎶
Get ready for an unforgettable night of music, culture, and celebration during the ESFNA Annual Soccer Tournament 2025! 🎤 Two of Ethiopia's most iconic artists — Michael Belayneh and Dawit Melese — are bringing their legendary voices and vibrant energy to Seattle for one epic live concert!
📍 Location:
Metropolitan Banquet Hall
16420 SE 128th St, Renton, WA 98059
📅 Date & Time:
Thursday, July 3, 2025
🎟️ Tickets:
ONLINE:
https://teyimconcert.ticke...
https://www.eventbrite.com...
IN PERSON AT:
Harambe Market
Nazareth Market
Zagol Restaurant
Ageligil Restaurant
Yetenbi Restaurant
At the Federal way Memorial Stadium #5 , #33 #esfna #esfna2025 #esfnaseattle #teyim #michaelbelay #concert #ethiopianbeauty🇪🇹💚💛❤️ #ethiopia #ethiopian_tik_tok #ethiopianculture #ethiopian_tik_tok #michaelbelay #concert #ethiopianmusic #liveconcert #seattle #dawitmelese
Sponsored by
Surafel
1 year ago
July 3 ደረሰ
BUY YOUR TICKET NOW- LIMITED SPOTS LEFT!!!
🎉 Teyim Concert – Michael Belayneh & Dawit Melese 🎶
Get ready for an unforgettable night of music, culture, and celebration during the ESFNA Annual Soccer Tournament 2025! 🎤 Two of Ethiopia's most iconic artists — Michael Belayneh and Dawit Melese — are bringing their legendary voices and vibrant energy to Seattle for one epic live concert!
📍 Location:
Metropolitan Banquet Hall
16420 SE 128th St, Renton, WA 98059
📅 Date & Time:
Thursday, July 3, 2025
🎟️ Tickets:
ONLINE:
https://teyimconcert.ticke...
https://www.eventbrite.com...
IN PERSON AT:
Harambe Market
Nazareth Market
Zagol Restaurant
Ageligil Restaurant
Yetenbi Restaurant
At the Federal way Memorial Stadium #5 , #33
#esfna #esfna2025 #esfnaseattle #teyim #michaelbelay #concert #ethiopianbeauty🇪🇹💚💛❤️ #ethiopia #ethiopian_tik_tok #ethiopianculture #ethiopian_tik_tok #michaelbelay #concert #ethiopianmusic #liveconcert #seattle #dawitmelese
BUY YOUR TICKET NOW- LIMITED SPOTS LEFT!!!
🎉 Teyim Concert – Michael Belayneh & Dawit Melese 🎶
Get ready for an unforgettable night of music, culture, and celebration during the ESFNA Annual Soccer Tournament 2025! 🎤 Two of Ethiopia's most iconic artists — Michael Belayneh and Dawit Melese — are bringing their legendary voices and vibrant energy to Seattle for one epic live concert!
📍 Location:
Metropolitan Banquet Hall
16420 SE 128th St, Renton, WA 98059
📅 Date & Time:
Thursday, July 3, 2025
🎟️ Tickets:
ONLINE:
https://teyimconcert.ticke...
https://www.eventbrite.com...
IN PERSON AT:
Harambe Market
Nazareth Market
Zagol Restaurant
Ageligil Restaurant
Yetenbi Restaurant
At the Federal way Memorial Stadium #5 , #33
#esfna #esfna2025 #esfnaseattle #teyim #michaelbelay #concert #ethiopianbeauty🇪🇹💚💛❤️ #ethiopia #ethiopian_tik_tok #ethiopianculture #ethiopian_tik_tok #michaelbelay #concert #ethiopianmusic #liveconcert #seattle #dawitmelese
1 year ago
Seattle, are you ready? ጠይም ኮንሰርት ፡ ተወዳጆቹ ሲያትል ገብተዋል 🇺🇸 ድምጻውያን ሚካኤል በላይነህ እና ዳዊት መለሰ በጉዙፉ ሜትሮፖሊታን ባንኮይት ህንጻ ላይ ጁላይ 3 ትንግርታዊ የሆነ ትርኢት ለማቅረብ በልዩ ሁኔታ ተዘጋጅተዋል። የተነፋፈቁ ሁሉ ጠይም ኮንሰርት ላይ ይከሰታሉ! ትኬቶቹ እያለቁ ነው ጠይም ኮንሰርት አዘጋጅ ፦ ሚራ ኢቨንትስ ጠይም ኮንሰርት ላይ እንገናኝ ጠይም ኮንሰርት ፡ በሲያትል 🇺🇸 BUY YOUR TICKET NOW- LIMITED SPOTS LEFT!!! 🎉 Teyim Concert – Michael Belayneh & Dawit Melese 🎶 Get ready for an unforgettable night of music, culture, and celebration during the ESFNA Annual Soccer Tournament 2025! 🎤 Two of Ethiopia's most iconic artists — Michael Belayneh and Dawit Melese — are bringing their legendary voices and vibrant energy to Seattle for one epic live concert! 📍 Location: Metropolitan Banquet Hall 16420 SE 128th St, Renton, WA 98059 📅 Date & Time: Thursday, July 3, 2025 🎟️ Tickets: ONLINE: https://teyimconcert.ticke... https://www.eventbrite.com... IN PERSON AT: Harambe Market Nazareth Market Zagol Restaurant Ageligil Restaurant Yetenbi Restaurant At the Federal way Memorial Stadium #5 , #33 #esfna #esfna2025 #esfnaseattle #teyim #michaelbelay #concert #ethiopianbeauty🇪🇹💚💛❤️ #ethiopia #ethiopian_tik_tok #ethiopianculture #ethiopian_tik_tok #michaelbelay #concert #ethiopianmusic #liveconcert #seattle #dawitmelese Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን) የሚዲያ አጋር
1 year ago
BUY YOUR TICKET NOW- LIMITED SPOTS LEFT!!! 🎉 Teyim Concert – Michael Belayneh & Dawit Melese 🎶 Get ready for an unforgettable night of music, culture, and celebration during the ESFNA Annual Soccer Tournament 2025! 🎤 Two of Ethiopia's most iconic artists — Michael Belayneh and Dawit Melese — are bringing their legendary voices and vibrant energy to Seattle for one epic live concert! 📍 Location: Metropolitan Banquet Hall 16420 SE 128th St, Renton, WA 98059 📅 Date & Time: Thursday, July 3, 2025 🎟️ Tickets: ONLINE: https://teyimconcert.ticke... https://www.eventbrite.com... IN PERSON AT: Harambe Market Nazareth Market Zagol Restaurant Ageligil Restaurant Yetenbi Restaurant At the Federal way Memorial Stadium #5 , #33 #esfna #esfna2025 #esfnaseattle #teyim #michaelbelay #concert #ethiopianbeauty🇪🇹💚💛❤️ #ethiopia #ethiopian_tik_tok #ethiopianculture #ethiopian_tik_tok #michaelbelay #concert #ethiopianmusic #liveconcert #seattle #dawitmelese
1 year ago
BUY YOUR TICKET NOW 🎉 Teyim Concert – Michael Belayneh & Dawit Melese 🎶 Get ready for an unforgettable night of music, culture, and celebration during the ESFNA Annual Soccer Tournament 2025! 🎤 Two of Ethiopia's most iconic artists — Michael Belayneh and Dawit Melese — are bringing their legendary voices and vibrant energy to Seattle for one epic live concert! 📍 Location: Metropolitan Banquet Hall 16420 SE 128th St, Renton, WA 98059 📅 Date & Time: Thursday, July 3, 2025 🎟️ Tickets: ONLINE: https://ow.ly/8ypq50WiO3Y https://ow.ly/6YkM50WiO43 IN PERSON AT: Harambe Market Nazareth Market Zagol Restaurant Ageligil Restaurant Yetenbi Restaurant At the Federal way Memorial Stadium #5 , #33 #esfna #esfna2025 #esfnaseattle #teyim #michaelbelay #concert #ethiopianbeauty🇪🇹💚💛❤️ #ethiopia #ethiopian_tik_tok #ethiopianculture #ethiopian_tik_tok #michaelbelay #concert #ethiopianmusic #liveconcert #seattle #dawitmelese
Comments