1 month ago
የኢትዮጵያ ስፖርት አካዳሚ 11ኛውን ሀገር አቀፍ የስፖርት ሳይንስ የጥናትና ምርምር ጉባዔ አካሄደ
#ethiopia | የኢትዮጵያ ስፖርት አካዳሚ 11ኛውን ሀገር አቀፍ የስፖርት ሳይንስ የጥናትና ምርምር ጉባዔ በአዳማ ከተማ አካሂዷል።
በጉባዔው የተገኙት በባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የስፖርት ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ መኪዩ መሐመድ፣ መንግሥት ለስፖርቱ ዘርፍ በሰጠው ትኩረት ከፍተኛ ለውጥ እየታየ መሆኑን ገልጸዋል።
የስፖርት ሪፎርም ሰነዶች ወደ ትግበራ መግባታቸው ዘርፉ የነበሩ የአመራርና የአሠራር ችግሮችን በዘላቂነት ለመፍታት መሠረት እንደሚሆንም ጠቁመዋል።
እንደ ሚኒስትር ዴኤታው ገለጻ፣ ሪፎርሙ ጤናማና አምራች ዜጋ መፍጠር፣ ማህበራዊ ትስስርን ማጠናከር እና ተወዳዳሪ አሸናፊ ትውልድ ማፍራትን ዋና ግቦች አድርጎ ይዟል።
በተጨማሪም አዲስ የስፖርት ፖሊሲና የስፖርት ልማትና አስተዳደር አዋጅ መጽደቃቸው ዘርፉን በህግና በስርዓት ለመምራት አስፈላጊ መሠረት እንደፈጠረ ገልጸዋል።
ሚኒስትር ዴኤታው ስፖርት ወንድማማችነትን፣ አብሮነትን፣ ፍቅርና ሰላምን የሚያጎለብት በመሆኑ በሀገር ግንባታ ውስጥ ከፍተኛ ሚና እየተጫወተ መሆኑን ጠቅሰው፣ ባለሙያዎችም እውቀታቸውን በቀጣይነት በማሳደግ ዘመናዊ አሠራሮችን እንዲተገብሩ አሳስበዋል።
የኢትዮጵያ ስፖርት አካዳሚ ዋና ዳይሬክተር አንበሳው እንየው በበኩላቸው፣ አካዳሚው ባለፉት 11 ዓመታት 159 የስፖርት ጥናቶችን ማከናወኑን ገልጸዋል።
ከእነዚህ 45ቱ በአካዳሚው በራሱ አቅም የተከናወኑ ሲሆን፣ 114ቱ ደግሞ በተባባሪ ተመራማሪዎች የተጠኑ መሆናቸውን አስታውቀዋል።
በአዳማ ከተማ በተካሄደው 11ኛው ሀገር አቀፍ ጉባዔ 12 የስፖርት ሳይንስ ጥናቶች ለተሳታፊዎች ቀርበው በስፋት ውይይት ተደርጎባቸዋል።
#ethiopia #sports #ethiopiansportsacademy #sportsscience #research #adama #getu
#ethiopia | የኢትዮጵያ ስፖርት አካዳሚ 11ኛውን ሀገር አቀፍ የስፖርት ሳይንስ የጥናትና ምርምር ጉባዔ በአዳማ ከተማ አካሂዷል።
በጉባዔው የተገኙት በባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የስፖርት ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ መኪዩ መሐመድ፣ መንግሥት ለስፖርቱ ዘርፍ በሰጠው ትኩረት ከፍተኛ ለውጥ እየታየ መሆኑን ገልጸዋል።
የስፖርት ሪፎርም ሰነዶች ወደ ትግበራ መግባታቸው ዘርፉ የነበሩ የአመራርና የአሠራር ችግሮችን በዘላቂነት ለመፍታት መሠረት እንደሚሆንም ጠቁመዋል።
እንደ ሚኒስትር ዴኤታው ገለጻ፣ ሪፎርሙ ጤናማና አምራች ዜጋ መፍጠር፣ ማህበራዊ ትስስርን ማጠናከር እና ተወዳዳሪ አሸናፊ ትውልድ ማፍራትን ዋና ግቦች አድርጎ ይዟል።
በተጨማሪም አዲስ የስፖርት ፖሊሲና የስፖርት ልማትና አስተዳደር አዋጅ መጽደቃቸው ዘርፉን በህግና በስርዓት ለመምራት አስፈላጊ መሠረት እንደፈጠረ ገልጸዋል።
ሚኒስትር ዴኤታው ስፖርት ወንድማማችነትን፣ አብሮነትን፣ ፍቅርና ሰላምን የሚያጎለብት በመሆኑ በሀገር ግንባታ ውስጥ ከፍተኛ ሚና እየተጫወተ መሆኑን ጠቅሰው፣ ባለሙያዎችም እውቀታቸውን በቀጣይነት በማሳደግ ዘመናዊ አሠራሮችን እንዲተገብሩ አሳስበዋል።
የኢትዮጵያ ስፖርት አካዳሚ ዋና ዳይሬክተር አንበሳው እንየው በበኩላቸው፣ አካዳሚው ባለፉት 11 ዓመታት 159 የስፖርት ጥናቶችን ማከናወኑን ገልጸዋል።
ከእነዚህ 45ቱ በአካዳሚው በራሱ አቅም የተከናወኑ ሲሆን፣ 114ቱ ደግሞ በተባባሪ ተመራማሪዎች የተጠኑ መሆናቸውን አስታውቀዋል።
በአዳማ ከተማ በተካሄደው 11ኛው ሀገር አቀፍ ጉባዔ 12 የስፖርት ሳይንስ ጥናቶች ለተሳታፊዎች ቀርበው በስፋት ውይይት ተደርጎባቸዋል።
#ethiopia #sports #ethiopiansportsacademy #sportsscience #research #adama #getu
2 months ago
የኢትዮጵያ ታላቅ ወዳጅ:
የፕሮፌሰር ኮሎኔል ኤንሪኮ ፒዬሮ ቦሲ መታሰቢያ
* ጣሊያናዊ ምሁር፣ የሰብአዊ መብት ተሟጋች ናቸው
* ባለቤታቸው ወይዘሮ ሳራ የማነ እና ከልጃቸው ካሌብ ጆርጂ ሌጋሲያቸውን ( Legacy ) ለማስቀጠል እየታተሩ ናቸው
#ethiopia | በአፍሪካና በኢትዮጵያ ለበርካታ ዓመታት በሕክምና ሙያቸው፣ በደራሲነታቸውና በሰብአዊ ድጋፍ ሥራዎቻቸው ደካማና ረዳት የሌላቸውን ወገኖች ሲረዱ የቆዩት ታዋቂው ጣሊያናዊ ምሁር ፕሮፌሰር ኮሎኔል ኤንሪኮ ፒዬሮ ቦሲ (ዶክተር) በተወለዱ በ81 ዓመታቸው ሰኔ 10 ቀን 2024 ዓ.ም. ተለይተውናል።
ፕሮፌሰሩ ለአርባ አምስት ዓመታት በዘለቀው ሙያዊ ሕይወታቸው በአርባ ሁለት የአፍሪካ ሀገራት እየተዘዋወሩ በበጎ ፈቃደኝነት የሕክምና አገልግሎት የሰጡ ሲሆን፣ በኦርቶፔዲክስ (የአጥንት) እና በዴርማቶሎጂ (የቆዳ) ሕክምና ስፔሻሊስት ነበሩ።
በሱዳን የሚገኘውን ትልቅ ሆስፒታል ጣሊያኖች በሚገነቡበት ወቅት ከፍተኛ የገንዘብ ፈንድ በማምጣት ረገድ የላቀ አስተዋጽኦ አበርክተዋል።
በሀገራችን ኢትዮጵያም ለሀያ ዓመታት ያህል ያገለገሉ ሲሆን፣ የአዳማ አጠቃላይ ሆስፒታልን በማቋቋም የመጀመሪያው ዳይሬክተር በመሆን ሰርተዋል።
በተጨማሪም በዳኑ ሆስፒታል፣ በአቤት ሆስፒታል ድንገተኛ አደጋ ክፍል በአጥንት ስፔሻሊስትነት የሰሩ ሲሆን፣ በየዓመቱ ከጣሊያን ወደ ወሊሶ ሆስፒታል እየመጡ ሰፊ የኦፕራሲዮን ሕክምና አገልግሎት በነፃ ይሰጡ ነበር።
ፕሮፌሰር ኤንሪኮ የሰውን ልጅ በዘር፣ በቋንቋ፣ በቆዳ ቀለምና በሃይማኖት የማይለዩ ፍፁም የሰብአዊነት ተምሳሌት ነበሩ። በአውሮፓ የኮሶቮ ጦርነት ወቅት የአንድ ዓመት ደሞዛቸውን በመተው በጦርነቱ መሃል በነፃ የሕክምና አገልግሎት የሰጡ ሲሆን፣ በኢትዮ-ኤርትራ ጦርነት ወቅትም በመጀመሪያዎቹ አምስት ጣሊያናውያን የሕክምና ባለሙያዎች ቡድን ውስጥ በመሆን በሄሊኮፕተር ወደ ስፍራው ያቀኑ ታላቅ ባለውለታ ናቸው።
በጣሊያን ሚላኖ "ናጋ" የተሰኘ የሕክምና ማዕከል በማቋቋምም አፍሪካውያንና የሌሎች ሀገራት ስደተኞችን፣ በተለይም የሕጋዊ ሰነድና የገንዘብ አቅም የሌላቸውን ወገኖች በነፃ ሲያክሙ ቆይተዋል።
ብዙዎች ስለ ሀገር ሲያነሱ "የአባት ሀገር" ወይም "የእናት ሀገር" ቢሉም፣ ፕሮፌሰሩ ግን ለኢትዮጵያ የነበራቸው ፍቅር ጥልቅ በመሆኑ ሁልጊዜም "የልጄ የካሌብ ሀገር" በማለት በኩራት ይገልጿት ነበር።
ስለ ኢትዮጵያ ታሪክ፣ ባህልና ወታደራዊ ታሪክ በርካታ ምርምሮችን ያደረጉት ፕሮፌሰሩ፣ በአጠቃላይ ከ46 በላይ መጻሕፍትን በኢንግሊዘኛና በጣሊያንኛ ቋንቋዎች አሳትመዋል።
ከእነዚህም መካከል "The History of Imperial Ethiopian Army" የተሰኘውና ለኢትዮጵያ ወታደራዊ ምርምር ማዕከል ያበረከቱት መጽሐፍ፣ "ደስታስ ይርስ ኤንድ ላይፍ 1892-1937" እና "Aethiopia la moneta Africana" የሚሉት ተጠቃሽ ናቸው። የቡና አመጣጥ ከኢትዮጵያ መሆኑን ለአለም ካስተዋወቁበት ስራቸው ባሻገር የዘመነ መሳፍንትን ፍፃሜ የሚያሳይ ታሪካዊ መጽሐፍ ይጠቀሳሉ።
እኝህ ታላቅ ምሁር ስኮላር፣ ዶክተር፣ የሚሊተሪ ኦፊሰር እና ደራሲ ብቻ ሳይሆኑ፣ በሚላኖ ካቶሊክ ዩኒቨርሲቲ "ትንሹ ልዑል" የተሰኘውን የሕጻናት መጽሐፍ በ55 ዓለም አቀፍ ቋንቋዎች በመተርጎም ያሳተሙ ተርጓሚና ድንቅ የቅብ ሥራዎችን ያበረከቱ ሰዓሊም ነበሩ።
ምንም እንኳን ሞት በድንገት ከሚወዷቸው ባለቤታቸው ወይዘሮ ሳራ የማነ እና ከልጃቸው ካሌብ ጆርጂ ቢለያቸውም፣ ያኖሩት ታላቅ አሻራ ግን ከመቃብር በላይ ሁሌም ሕያው ሆኖ ይኖራል።
ባለቤታቸውና ልጃቸው የፕሮፌሰሩን ውርስና ሌጋሲ ለማስቀጠል፣ እሳቸው ሳይታተሙ የተዉትንና ስለ ኢትዮጵያ ጉዳይ በአምስት መቶ አምስት መቶ ገጾች የተቀነበቡ ሁለት አዳዲስ መጻሕፍትን ለሕትመት ለማብቃት እየተንቀሳቀሱ ይገኛሉ።
ፕሮፌሰሩ ኢትዮጵያን የመወደዳቸው ምዕራፍ የተገለጠው፤ የተጀመረው በባለቤታቸውና በልጃቸው እንደሆነ ይናገሩ ነበር። በዚህ መሠረት ቤተሰቦቻቸው በኢትዮጵያ ምድር በስማቸው ሙዚየም ለመክፈት አልያም በእርሳቸው የተሰሩ ሥራዎችን እንዲሁም ልዩ ልዩ ቁሳቁሶችን ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ሙዚየም ለማበርከት ሰፊ እንቅስቃሴ ላይ ናቸው።
የፕሮፌሰር ኮሎኔል ኤንሪኮ ፒዬሮ ቦሲን ሕይወትና ሥራዎች ፤ ለአገርና ለሕዝብ ያበረከቱትን አስተዋጸኦ በክብር የሚዘክር ሥራ ከኢትዮጵያ ቅርስ ባለሥልጣን ይጠበቃል።
#ethiopiaheritage #italianscholar #enricopierobossi #ethiopianhistory #humanitarian #enricobossi #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
Ethiopia’s Great Friend:
In Memory of Professor Colonel Enrico Piero Bossi
Italian scholar and human rights advocate
His wife, Mrs. Sara Yemane, and their son, Caleb Giorgi, are working to preserve and continue his legacy.
#ethiopia | The renowned Italian scholar, Professor Colonel Enrico Piero Bossi (M.D.), who dedicated many years of his life in Africa and Ethiopia through his medical profession, authorship, and humanitarian activities, helping vulnerable and disadvantaged communities, passed away at the age of 81 on June 17, 2024.
During his distinguished 45-year professional career, Professor Bossi volunteered medical services across 42 African countries. He was a specialist in Orthopedics (bone and musculoskeletal medicine) and Dermatology (skin medicine).
He made a significant contribution to securing major funding for the construction of a large hospital in Sudan built by Italian organizations.
In Ethiopia, where he served for nearly twenty years, he played a key role in establishing Adama General Hospital and served as its first director.
Additionally, he worked as an orthopedic specialist at Danu Hospital and in the Emergency Department of Abet Hospital. Every year, he traveled from Italy to Woliso Hospital, where he provided extensive surgical services free of charge.
Professor Enrico was a true symbol of humanity, treating all people equally regardless of race, language, skin color, or religion. During the Kosovo War in Europe, he gave up an entire year’s salary to provide free medical services in the war zone. Likewise, during the Ethio-Eritrean War, he was among the first five Italian medical professionals who flew by helicopter to the conflict area to provide humanitarian assistance.
In Milan, Italy, he founded the medical center known as “NAGA,” where he provided free healthcare services to African immigrants and migrants from other countries, particularly those lacking legal documentation or financial means.
While many people refer to their homeland as their “fatherland” or “motherland,” Professor Bossi’s love for Ethiopia was so profound that he proudly referred to it as “the country of my son, Caleb.”
A dedicated researcher of Ethiopian history, culture, and military history, Professor Bossi authored and published more than 46 books in English and Italian.
Among his notable works are:
The History of Imperial Ethiopian Army
Destas Yirs and Life 1892–1937
Aethiopia la Moneta Africana
His work helped introduce Ethiopia’s role as the birthplace of coffee to the wider world. He also authored historical works documenting the end of the Era of the Princes (Zemene Mesafint).
Professor Bossi was not only a scholar, physician, military officer, and author, but also a translator and artist. At the Catholic University of Milan, he translated and published The Little Prince in 55 international languages and contributed remarkable artistic and illustrative works.
Although death unexpectedly separated him from his beloved wife, Mrs. Sara Yemane, and his son, Caleb Giorgi, the remarkable legacy he left behind will remain alive far beyond his grave.
To preserve Professor Bossi’s legacy, his wife and son are working to complete and publish two previously unpublished manuscripts. These extensive works, each consisting of approximately 500 pages, focus on Ethiopian subjects and were left unfinished by the professor.
The professor used to say that the chapter of his love for Ethiopia was revealed—and indeed began—with his wife and his child. Based on this, his family is actively working either to open a museum in Ethiopia bearing his name or to donate his works, along with various personal artifacts and items, to the Ethiopian National Museum.
It is hoped that the Ethiopian Heritage Authority will undertake initiatives to honor and commemorate Professor Colonel Enrico Piero Bossi’s life, work, and invaluable contributions to the nation and its people.
May his memory and contributions continue to inspire future generations.
#ethiopiaheritage #italianscholar #enricopierobossi #ethiopianhistory #humanitarian #enricobossi
የፕሮፌሰር ኮሎኔል ኤንሪኮ ፒዬሮ ቦሲ መታሰቢያ
* ጣሊያናዊ ምሁር፣ የሰብአዊ መብት ተሟጋች ናቸው
* ባለቤታቸው ወይዘሮ ሳራ የማነ እና ከልጃቸው ካሌብ ጆርጂ ሌጋሲያቸውን ( Legacy ) ለማስቀጠል እየታተሩ ናቸው
#ethiopia | በአፍሪካና በኢትዮጵያ ለበርካታ ዓመታት በሕክምና ሙያቸው፣ በደራሲነታቸውና በሰብአዊ ድጋፍ ሥራዎቻቸው ደካማና ረዳት የሌላቸውን ወገኖች ሲረዱ የቆዩት ታዋቂው ጣሊያናዊ ምሁር ፕሮፌሰር ኮሎኔል ኤንሪኮ ፒዬሮ ቦሲ (ዶክተር) በተወለዱ በ81 ዓመታቸው ሰኔ 10 ቀን 2024 ዓ.ም. ተለይተውናል።
ፕሮፌሰሩ ለአርባ አምስት ዓመታት በዘለቀው ሙያዊ ሕይወታቸው በአርባ ሁለት የአፍሪካ ሀገራት እየተዘዋወሩ በበጎ ፈቃደኝነት የሕክምና አገልግሎት የሰጡ ሲሆን፣ በኦርቶፔዲክስ (የአጥንት) እና በዴርማቶሎጂ (የቆዳ) ሕክምና ስፔሻሊስት ነበሩ።
በሱዳን የሚገኘውን ትልቅ ሆስፒታል ጣሊያኖች በሚገነቡበት ወቅት ከፍተኛ የገንዘብ ፈንድ በማምጣት ረገድ የላቀ አስተዋጽኦ አበርክተዋል።
በሀገራችን ኢትዮጵያም ለሀያ ዓመታት ያህል ያገለገሉ ሲሆን፣ የአዳማ አጠቃላይ ሆስፒታልን በማቋቋም የመጀመሪያው ዳይሬክተር በመሆን ሰርተዋል።
በተጨማሪም በዳኑ ሆስፒታል፣ በአቤት ሆስፒታል ድንገተኛ አደጋ ክፍል በአጥንት ስፔሻሊስትነት የሰሩ ሲሆን፣ በየዓመቱ ከጣሊያን ወደ ወሊሶ ሆስፒታል እየመጡ ሰፊ የኦፕራሲዮን ሕክምና አገልግሎት በነፃ ይሰጡ ነበር።
ፕሮፌሰር ኤንሪኮ የሰውን ልጅ በዘር፣ በቋንቋ፣ በቆዳ ቀለምና በሃይማኖት የማይለዩ ፍፁም የሰብአዊነት ተምሳሌት ነበሩ። በአውሮፓ የኮሶቮ ጦርነት ወቅት የአንድ ዓመት ደሞዛቸውን በመተው በጦርነቱ መሃል በነፃ የሕክምና አገልግሎት የሰጡ ሲሆን፣ በኢትዮ-ኤርትራ ጦርነት ወቅትም በመጀመሪያዎቹ አምስት ጣሊያናውያን የሕክምና ባለሙያዎች ቡድን ውስጥ በመሆን በሄሊኮፕተር ወደ ስፍራው ያቀኑ ታላቅ ባለውለታ ናቸው።
በጣሊያን ሚላኖ "ናጋ" የተሰኘ የሕክምና ማዕከል በማቋቋምም አፍሪካውያንና የሌሎች ሀገራት ስደተኞችን፣ በተለይም የሕጋዊ ሰነድና የገንዘብ አቅም የሌላቸውን ወገኖች በነፃ ሲያክሙ ቆይተዋል።
ብዙዎች ስለ ሀገር ሲያነሱ "የአባት ሀገር" ወይም "የእናት ሀገር" ቢሉም፣ ፕሮፌሰሩ ግን ለኢትዮጵያ የነበራቸው ፍቅር ጥልቅ በመሆኑ ሁልጊዜም "የልጄ የካሌብ ሀገር" በማለት በኩራት ይገልጿት ነበር።
ስለ ኢትዮጵያ ታሪክ፣ ባህልና ወታደራዊ ታሪክ በርካታ ምርምሮችን ያደረጉት ፕሮፌሰሩ፣ በአጠቃላይ ከ46 በላይ መጻሕፍትን በኢንግሊዘኛና በጣሊያንኛ ቋንቋዎች አሳትመዋል።
ከእነዚህም መካከል "The History of Imperial Ethiopian Army" የተሰኘውና ለኢትዮጵያ ወታደራዊ ምርምር ማዕከል ያበረከቱት መጽሐፍ፣ "ደስታስ ይርስ ኤንድ ላይፍ 1892-1937" እና "Aethiopia la moneta Africana" የሚሉት ተጠቃሽ ናቸው። የቡና አመጣጥ ከኢትዮጵያ መሆኑን ለአለም ካስተዋወቁበት ስራቸው ባሻገር የዘመነ መሳፍንትን ፍፃሜ የሚያሳይ ታሪካዊ መጽሐፍ ይጠቀሳሉ።
እኝህ ታላቅ ምሁር ስኮላር፣ ዶክተር፣ የሚሊተሪ ኦፊሰር እና ደራሲ ብቻ ሳይሆኑ፣ በሚላኖ ካቶሊክ ዩኒቨርሲቲ "ትንሹ ልዑል" የተሰኘውን የሕጻናት መጽሐፍ በ55 ዓለም አቀፍ ቋንቋዎች በመተርጎም ያሳተሙ ተርጓሚና ድንቅ የቅብ ሥራዎችን ያበረከቱ ሰዓሊም ነበሩ።
ምንም እንኳን ሞት በድንገት ከሚወዷቸው ባለቤታቸው ወይዘሮ ሳራ የማነ እና ከልጃቸው ካሌብ ጆርጂ ቢለያቸውም፣ ያኖሩት ታላቅ አሻራ ግን ከመቃብር በላይ ሁሌም ሕያው ሆኖ ይኖራል።
ባለቤታቸውና ልጃቸው የፕሮፌሰሩን ውርስና ሌጋሲ ለማስቀጠል፣ እሳቸው ሳይታተሙ የተዉትንና ስለ ኢትዮጵያ ጉዳይ በአምስት መቶ አምስት መቶ ገጾች የተቀነበቡ ሁለት አዳዲስ መጻሕፍትን ለሕትመት ለማብቃት እየተንቀሳቀሱ ይገኛሉ።
ፕሮፌሰሩ ኢትዮጵያን የመወደዳቸው ምዕራፍ የተገለጠው፤ የተጀመረው በባለቤታቸውና በልጃቸው እንደሆነ ይናገሩ ነበር። በዚህ መሠረት ቤተሰቦቻቸው በኢትዮጵያ ምድር በስማቸው ሙዚየም ለመክፈት አልያም በእርሳቸው የተሰሩ ሥራዎችን እንዲሁም ልዩ ልዩ ቁሳቁሶችን ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ሙዚየም ለማበርከት ሰፊ እንቅስቃሴ ላይ ናቸው።
የፕሮፌሰር ኮሎኔል ኤንሪኮ ፒዬሮ ቦሲን ሕይወትና ሥራዎች ፤ ለአገርና ለሕዝብ ያበረከቱትን አስተዋጸኦ በክብር የሚዘክር ሥራ ከኢትዮጵያ ቅርስ ባለሥልጣን ይጠበቃል።
#ethiopiaheritage #italianscholar #enricopierobossi #ethiopianhistory #humanitarian #enricobossi #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
Ethiopia’s Great Friend:
In Memory of Professor Colonel Enrico Piero Bossi
Italian scholar and human rights advocate
His wife, Mrs. Sara Yemane, and their son, Caleb Giorgi, are working to preserve and continue his legacy.
#ethiopia | The renowned Italian scholar, Professor Colonel Enrico Piero Bossi (M.D.), who dedicated many years of his life in Africa and Ethiopia through his medical profession, authorship, and humanitarian activities, helping vulnerable and disadvantaged communities, passed away at the age of 81 on June 17, 2024.
During his distinguished 45-year professional career, Professor Bossi volunteered medical services across 42 African countries. He was a specialist in Orthopedics (bone and musculoskeletal medicine) and Dermatology (skin medicine).
He made a significant contribution to securing major funding for the construction of a large hospital in Sudan built by Italian organizations.
In Ethiopia, where he served for nearly twenty years, he played a key role in establishing Adama General Hospital and served as its first director.
Additionally, he worked as an orthopedic specialist at Danu Hospital and in the Emergency Department of Abet Hospital. Every year, he traveled from Italy to Woliso Hospital, where he provided extensive surgical services free of charge.
Professor Enrico was a true symbol of humanity, treating all people equally regardless of race, language, skin color, or religion. During the Kosovo War in Europe, he gave up an entire year’s salary to provide free medical services in the war zone. Likewise, during the Ethio-Eritrean War, he was among the first five Italian medical professionals who flew by helicopter to the conflict area to provide humanitarian assistance.
In Milan, Italy, he founded the medical center known as “NAGA,” where he provided free healthcare services to African immigrants and migrants from other countries, particularly those lacking legal documentation or financial means.
While many people refer to their homeland as their “fatherland” or “motherland,” Professor Bossi’s love for Ethiopia was so profound that he proudly referred to it as “the country of my son, Caleb.”
A dedicated researcher of Ethiopian history, culture, and military history, Professor Bossi authored and published more than 46 books in English and Italian.
Among his notable works are:
The History of Imperial Ethiopian Army
Destas Yirs and Life 1892–1937
Aethiopia la Moneta Africana
His work helped introduce Ethiopia’s role as the birthplace of coffee to the wider world. He also authored historical works documenting the end of the Era of the Princes (Zemene Mesafint).
Professor Bossi was not only a scholar, physician, military officer, and author, but also a translator and artist. At the Catholic University of Milan, he translated and published The Little Prince in 55 international languages and contributed remarkable artistic and illustrative works.
Although death unexpectedly separated him from his beloved wife, Mrs. Sara Yemane, and his son, Caleb Giorgi, the remarkable legacy he left behind will remain alive far beyond his grave.
To preserve Professor Bossi’s legacy, his wife and son are working to complete and publish two previously unpublished manuscripts. These extensive works, each consisting of approximately 500 pages, focus on Ethiopian subjects and were left unfinished by the professor.
The professor used to say that the chapter of his love for Ethiopia was revealed—and indeed began—with his wife and his child. Based on this, his family is actively working either to open a museum in Ethiopia bearing his name or to donate his works, along with various personal artifacts and items, to the Ethiopian National Museum.
It is hoped that the Ethiopian Heritage Authority will undertake initiatives to honor and commemorate Professor Colonel Enrico Piero Bossi’s life, work, and invaluable contributions to the nation and its people.
May his memory and contributions continue to inspire future generations.
#ethiopiaheritage #italianscholar #enricopierobossi #ethiopianhistory #humanitarian #enricobossi
3 months ago
እየተዝናኑ ለወገን ደራሽ ይሁኑ
ለኪነ ጥበብ ባለሙያው ሞቱማ ተርፋሳ የተዘጋጀ የረድኤት የቴአትር ምሽት
#ethiopia | በከባድ የልብ ህመም ምክንያት የህክምና እርዳታ ለሚያስፈልገው ለወጣቱ የጥበብ ሰው ሞቱማ ተርፋሳ የሙያ ባልደረባዎቹ አጋርነታቸውን ለመግለጽ ልዩ የቴአትር መርሃ ግብር አዘጋጅተዋል።
አንጋፋው መራሄ ተውኔት ማንያዘዋል እንደሻው ያዘጋጀው የመስቀል ወፍ የተሰኘው ተወዳጅ መድረክ ተውኔት የፊታችን ቅዳሜ ግንቦት 1 ቀን 2018 ዓ.ም በአዳማ ሲኒማ እሊያድ ለታዳሚ ይቀርባል።
ይህ ተውኔት በበርናርድ ስሌድ ተጽፎ በአንዱዓለም ውብሸት (አቡቲ) ወደ አማርኛ የተተረጎመ ሲሆን፣
መስከረም አበራ፣
አልዓዛር ሳሙኤል፣
ህሊና ሲሳይ እና
አለምሰገድ አሰፋ ያሉ ታዋቂ ተዋንያን በመድረክ ላይ ብቃታቸውን ያሳዩበታል።
የዝግጅቱ ረዳት አዘጋጅ ራሱ ህመሙን እየተጋፈጠ ያለው ሞቱማ ተርፋሳ በመሆኑ፣ የእርስዎ መገኘት ለኪነ ጥበብ ባለሙያው ህይወት መትረፍ ትልቅ አስተዋጽኦ ይኖረዋል።
ሁላችንም
ቅዳሜ ከቀኑ 11፡00 ሰዓት ጀምሮ በአዳማ ሲኒማ እሊያድ በመገኘት ጥበባዊ እርካታን እያገኙ ወገናዊ አጋርነትዎን እንዲያሳዩ ጥሪ ቀርቧል።
#artforacause #helpmotuma #ethiopiantheatre #adama #supportartists #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
ለኪነ ጥበብ ባለሙያው ሞቱማ ተርፋሳ የተዘጋጀ የረድኤት የቴአትር ምሽት
#ethiopia | በከባድ የልብ ህመም ምክንያት የህክምና እርዳታ ለሚያስፈልገው ለወጣቱ የጥበብ ሰው ሞቱማ ተርፋሳ የሙያ ባልደረባዎቹ አጋርነታቸውን ለመግለጽ ልዩ የቴአትር መርሃ ግብር አዘጋጅተዋል።
አንጋፋው መራሄ ተውኔት ማንያዘዋል እንደሻው ያዘጋጀው የመስቀል ወፍ የተሰኘው ተወዳጅ መድረክ ተውኔት የፊታችን ቅዳሜ ግንቦት 1 ቀን 2018 ዓ.ም በአዳማ ሲኒማ እሊያድ ለታዳሚ ይቀርባል።
ይህ ተውኔት በበርናርድ ስሌድ ተጽፎ በአንዱዓለም ውብሸት (አቡቲ) ወደ አማርኛ የተተረጎመ ሲሆን፣
መስከረም አበራ፣
አልዓዛር ሳሙኤል፣
ህሊና ሲሳይ እና
አለምሰገድ አሰፋ ያሉ ታዋቂ ተዋንያን በመድረክ ላይ ብቃታቸውን ያሳዩበታል።
የዝግጅቱ ረዳት አዘጋጅ ራሱ ህመሙን እየተጋፈጠ ያለው ሞቱማ ተርፋሳ በመሆኑ፣ የእርስዎ መገኘት ለኪነ ጥበብ ባለሙያው ህይወት መትረፍ ትልቅ አስተዋጽኦ ይኖረዋል።
ሁላችንም
ቅዳሜ ከቀኑ 11፡00 ሰዓት ጀምሮ በአዳማ ሲኒማ እሊያድ በመገኘት ጥበባዊ እርካታን እያገኙ ወገናዊ አጋርነትዎን እንዲያሳዩ ጥሪ ቀርቧል።
#artforacause #helpmotuma #ethiopiantheatre #adama #supportartists #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
3 months ago
የአዋሽ መገበያያ ድህረ-ገጽ (Merchant Portal)
============
ነጋዴዎች ሆይ፣ ባሉበት ቦታ ሆነው ንግድዎን ዛሬውኑ ያዘምኑ!
ከክፍያ እስከ ሪፖርት ሁሉንም በአንድ ቦታ ያግኙ!
ፈጣን፣ ዘመናዊ እና ውጤታማ መፍትሄዎች ከአዋሽ ባንክ ጋር!
ወደ ድህረ-ገፁ ለመግባት የሚከተለውን ሊንክ ይጠቀሙ
https://awashpay.awashbank...
መተግበሪያውን ለማውረድ https://onelink.to/j7fnbz ይጫኑ!
Daldaltoonni, bakka jirtanii har'uma daldala keessan ammayyeessaa!
Kaffaltii daldalaa irraa kaasee hanga gabaasa nagaheetti waan hunda bakka tokkotti argadhaa!
Tajaajila saffisaa, ammayyaa fi gahumsa qabu Baankii Awaash waliin!
Gara marsariitii seenuuf geessituu itti aanu fayyadamaa
https://awashpay.awashbank...
Tajaajilicha karaa appilikeeshinii AwaashBirr-Pro https://onelink.to/j7fnbz buufadhaa. #awashbank #merchant #portal #ethiopia #nurturingliketheriver
============
ነጋዴዎች ሆይ፣ ባሉበት ቦታ ሆነው ንግድዎን ዛሬውኑ ያዘምኑ!
ከክፍያ እስከ ሪፖርት ሁሉንም በአንድ ቦታ ያግኙ!
ፈጣን፣ ዘመናዊ እና ውጤታማ መፍትሄዎች ከአዋሽ ባንክ ጋር!
ወደ ድህረ-ገፁ ለመግባት የሚከተለውን ሊንክ ይጠቀሙ
https://awashpay.awashbank...
መተግበሪያውን ለማውረድ https://onelink.to/j7fnbz ይጫኑ!
Daldaltoonni, bakka jirtanii har'uma daldala keessan ammayyeessaa!
Kaffaltii daldalaa irraa kaasee hanga gabaasa nagaheetti waan hunda bakka tokkotti argadhaa!
Tajaajila saffisaa, ammayyaa fi gahumsa qabu Baankii Awaash waliin!
Gara marsariitii seenuuf geessituu itti aanu fayyadamaa
https://awashpay.awashbank...
Tajaajilicha karaa appilikeeshinii AwaashBirr-Pro https://onelink.to/j7fnbz buufadhaa. #awashbank #merchant #portal #ethiopia #nurturingliketheriver
4 months ago
የአስቸኳይ ጊዜ የበረከት ጥሪ
የታቦተ ሕጉ ማረፊያ በጋራ እንገንባ!
በምስራቅ ሸዋ ሀገረ ስብከት በአዳማ ዙሪያ ወረዳ የሚገኘው የጊጪ ቡቢሳ ቅድስት ኪዳነምሕረት ቤተክርስቲያን በምስጥ በመበላቱና ለውድቀት በመቃረቡ፣ ታቦተ ሕጉ ወጥቶ በመቃብር ቤት ውስጥ እንዲያርፍ ተገዷል።
ይህንን ታሪካዊና መንፈሳዊ ቦታ ዳግም ለመገንባት የእያንዳንዳችን እገዛ ያስፈልጋል።
ከአዲስ አበባ 120 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ የሚገኝ የገጠር ቤተክርስቲያን።
ግንቡ በሙሉ በምስጥ በመበላቱ ሕንጻው ለከፍተኛ አደጋ ተጋልጧል።
ቤተክርስቲያኑ አገልግሎት መስጠት ባለመቻሉ ታቦቱ ወጥቶ በመቃብር ቤት ውስጥ ይገኛል።
በሀገር ውስጥና በውጭ ሀገር የምትገኙ የቅድስት ኪዳነ ምሕረት ወዳጆችና ኦርቶዶክሳውያን በሙሉ ቤተ መቅደሱን በጋራ እንድንጨርስ ተጠርተናል።
ድጋፍ ለማድረግ፦
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE)
1000742370527
ለበለጠ መረጃ ስልክ
+251948576116
በዚህ መንፈሳዊ ጥሪ ላይ በመሳተፍ የእመቤታችንን ቤት እንገንባ፤ የበረከቱም ተካፋይ እንሁን።
የቅድስት ኪዳነምሕረት አማላጅነት አይለየን።
#getu #ethiopia #orthodoxtewahedo #churchbuilding #kidanemihret #adama #emergencycall #spiritualsupport #tewahedo #virginmary #የገጠርቤተክርስቲያን #ኪዳነምሕረት #አዳማ #ቤተክርስቲያንንእንርዳ #ኢትዮጵያ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
4 months ago
የአስቸኳይ ጊዜ የበረከት ጥሪ
የታቦተ ሕጉ ማረፊያ በጋራ እንገንባ!
በምስራቅ ሸዋ ሀገረ ስብከት በአዳማ ዙሪያ ወረዳ የሚገኘው የጊጪ ቡቢሳ ቅድስት ኪዳነምሕረት ቤተክርስቲያን በምስጥ በመበላቱና ለውድቀት በመቃረቡ፣ ታቦተ ሕጉ ወጥቶ በመቃብር ቤት ውስጥ እንዲያርፍ ተገዷል።
ይህንን ታሪካዊና መንፈሳዊ ቦታ ዳግም ለመገንባት የእያንዳንዳችን እገዛ ያስፈልጋል።
ከአዲስ አበባ 120 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ የሚገኝ የገጠር ቤተክርስቲያን።
ግንቡ በሙሉ በምስጥ በመበላቱ ሕንጻው ለከፍተኛ አደጋ ተጋልጧል።
ቤተክርስቲያኑ አገልግሎት መስጠት ባለመቻሉ ታቦቱ ወጥቶ በመቃብር ቤት ውስጥ ይገኛል።
በሀገር ውስጥና በውጭ ሀገር የምትገኙ የቅድስት ኪዳነ ምሕረት ወዳጆችና ኦርቶዶክሳውያን በሙሉ ቤተ መቅደሱን በጋራ እንድንጨርስ ተጠርተናል።
ድጋፍ ለማድረግ፦
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE)
1000742370527
ለበለጠ መረጃ ስልክ
+251948576116
በዚህ መንፈሳዊ ጥሪ ላይ በመሳተፍ የእመቤታችንን ቤት እንገንባ፤ የበረከቱም ተካፋይ እንሁን።
የቅድስት ኪዳነምሕረት አማላጅነት አይለየን።
#getu #ethiopia #orthodoxtewahedo #churchbuilding #kidanemihret #adama #emergencycall #spiritualsupport #tewahedo #virginmary #የገጠርቤተክርስቲያን #ኪዳነምሕረት #አዳማ #ቤተክርስቲያንንእንርዳ #ኢትዮጵያ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
4 months ago
የአስቸኳይ ጊዜ የበረከት ጥሪ
የታቦተ ሕጉ ማረፊያ በጋራ እንገንባ!
በምስራቅ ሸዋ ሀገረ ስብከት በአዳማ ዙሪያ ወረዳ የሚገኘው የጊጪ ቡቢሳ ቅድስት ኪዳነምሕረት ቤተክርስቲያን በምስጥ በመበላቱና ለውድቀት በመቃረቡ፣ ታቦተ ሕጉ ወጥቶ በመቃብር ቤት ውስጥ እንዲያርፍ ተገዷል።
ይህንን ታሪካዊና መንፈሳዊ ቦታ ዳግም ለመገንባት የእያንዳንዳችን እገዛ ያስፈልጋል።
ከአዲስ አበባ 120 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ የሚገኝ የገጠር ቤተክርስቲያን።
ግንቡ በሙሉ በምስጥ በመበላቱ ሕንጻው ለከፍተኛ አደጋ ተጋልጧል።
ቤተክርስቲያኑ አገልግሎት መስጠት ባለመቻሉ ታቦቱ ወጥቶ በመቃብር ቤት ውስጥ ይገኛል።
በሀገር ውስጥና በውጭ ሀገር የምትገኙ የቅድስት ኪዳነ ምሕረት ወዳጆችና ኦርቶዶክሳውያን በሙሉ ቤተ መቅደሱን በጋራ እንድንጨርስ ተጠርተናል።
ድጋፍ ለማድረግ፦
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE)
1000742370527
ለበለጠ መረጃ ስልክ
+251948576116
በዚህ መንፈሳዊ ጥሪ ላይ በመሳተፍ የእመቤታችንን ቤት እንገንባ፤ የበረከቱም ተካፋይ እንሁን።
የቅድስት ኪዳነምሕረት አማላጅነት አይለየን።
#getu #ethiopia #orthodoxtewahedo #churchbuilding #kidanemihret #adama #emergencycall #spiritualsupport #tewahedo #virginmary #የገጠርቤተክርስቲያን #ኪዳነምሕረት #አዳማ #ቤተክርስቲያንንእንርዳ #ኢትዮጵያ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
5 months ago
ቅሬታ በአትሌቲክስ ፌዴሬሽን ላይ
"ላባችን ሳይደርቅ ክፍያችን ይፈጸምልን!" 🏃♂️⚖️
#ethiopia | በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ የተካሄደው አገር አቀፍ የታዳጊ ወጣቶች አትሌቲክስ ውድድር በድምቀት ቢጠናቀቅም፣ ከጀርባው ግን የባለሙያዎች እሮሮና ምሬት ሰፍኖ ይገኛል። ከመላ ሀገሪቱ የተውጣጡ ከ50 በላይ ዳኞችና የፌዴሬሽኑ ባለሙያዎች ላለፉት 10 ቀናት አበላቸው ሳይከፈላቸው ለእንግልት መዳረጋቸውን ገልጸዋል።
📌 ዋና ዋና ቅሬታዎች፦
የክፍያ መዘግየት፦
ውድድሩ ካለቀ 10 ቀናት ቢቆጠሩም፣ በህጉ መሠረት መከፈል የነበረበት አበል እስካሁን አልተከፈለንም ብለዋል።
ማህበራዊ ቀውስ፦
"በቀን 900 ብር አበል እየተሰጠን፣ በዚህ የኑሮ ውድነት መኝታና ምግብ ችለን፣ አንድ መኝታ ላይ ሁለት እየተኛን ስራችንን ብንሰራም አበላችንን በመከልከላችን ለከፍተኛ ችግርና ለብድር ተጋልጠናል" ሲሉ ምሬታቸውን ገልጸዋል።
የሚኒስቴሩ ድጋፍና የፌዴሬሽኑ ዝምታ፦ የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር ለውድድሩ አስፈላጊውን ፈሰስ ቀደም ብሎ ቢያደርግም፣ ፌዴሬሽኑ ለምን ክፍያውን እንዳዘገየው ግልጽ እንዳልሆነ ተገልጿል።
🚨 የመረጃ መውጣትና የፌዴሬሽኑ ድንገተኛ ሩጫ፦
ይህ መረጃ ለሚዲያ መድረሱ ከተሰማ በኋላ፣ ፌዴሬሽኑ "መረጃው ቀድሞን እንዳይወጣ" በሚል ስጋት ለዳኞቹ በአካውንታቸው ክፍያውን ለመፈጸም ሩጫ መጀመሩን የሀትሪክ ስፖርት ዘገባ አመልክቷል።
🔇 የተቋሙ ምላሽ፦
በጉዳዩ ላይ ተጨማሪ ማብራሪያ ለማግኘት የተደረገው ጥረት፣ "ከሚዲያ የሚደወል ስልክ አታንሱ" በሚል መመሪያ ምክንያት ሳይሳካ ቀርቷል። ይህ የህዝብን የመረጃ ባለቤትነት የሚክድ አሰራር በስፖርቱ አመራር ላይ ያለውን የአመለካከት ክፍተት ያሳያል።
#ethiopianathletics #athleticsfederation #adama #fairpay #sportnews #hattricksport #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
"ላባችን ሳይደርቅ ክፍያችን ይፈጸምልን!" 🏃♂️⚖️
#ethiopia | በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ የተካሄደው አገር አቀፍ የታዳጊ ወጣቶች አትሌቲክስ ውድድር በድምቀት ቢጠናቀቅም፣ ከጀርባው ግን የባለሙያዎች እሮሮና ምሬት ሰፍኖ ይገኛል። ከመላ ሀገሪቱ የተውጣጡ ከ50 በላይ ዳኞችና የፌዴሬሽኑ ባለሙያዎች ላለፉት 10 ቀናት አበላቸው ሳይከፈላቸው ለእንግልት መዳረጋቸውን ገልጸዋል።
📌 ዋና ዋና ቅሬታዎች፦
የክፍያ መዘግየት፦
ውድድሩ ካለቀ 10 ቀናት ቢቆጠሩም፣ በህጉ መሠረት መከፈል የነበረበት አበል እስካሁን አልተከፈለንም ብለዋል።
ማህበራዊ ቀውስ፦
"በቀን 900 ብር አበል እየተሰጠን፣ በዚህ የኑሮ ውድነት መኝታና ምግብ ችለን፣ አንድ መኝታ ላይ ሁለት እየተኛን ስራችንን ብንሰራም አበላችንን በመከልከላችን ለከፍተኛ ችግርና ለብድር ተጋልጠናል" ሲሉ ምሬታቸውን ገልጸዋል።
የሚኒስቴሩ ድጋፍና የፌዴሬሽኑ ዝምታ፦ የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር ለውድድሩ አስፈላጊውን ፈሰስ ቀደም ብሎ ቢያደርግም፣ ፌዴሬሽኑ ለምን ክፍያውን እንዳዘገየው ግልጽ እንዳልሆነ ተገልጿል።
🚨 የመረጃ መውጣትና የፌዴሬሽኑ ድንገተኛ ሩጫ፦
ይህ መረጃ ለሚዲያ መድረሱ ከተሰማ በኋላ፣ ፌዴሬሽኑ "መረጃው ቀድሞን እንዳይወጣ" በሚል ስጋት ለዳኞቹ በአካውንታቸው ክፍያውን ለመፈጸም ሩጫ መጀመሩን የሀትሪክ ስፖርት ዘገባ አመልክቷል።
🔇 የተቋሙ ምላሽ፦
በጉዳዩ ላይ ተጨማሪ ማብራሪያ ለማግኘት የተደረገው ጥረት፣ "ከሚዲያ የሚደወል ስልክ አታንሱ" በሚል መመሪያ ምክንያት ሳይሳካ ቀርቷል። ይህ የህዝብን የመረጃ ባለቤትነት የሚክድ አሰራር በስፖርቱ አመራር ላይ ያለውን የአመለካከት ክፍተት ያሳያል።
#ethiopianathletics #athleticsfederation #adama #fairpay #sportnews #hattricksport #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
Sponsored by
Surafel
6 months ago
የጨፌ ኦሮሚያ 10ኛ መደበኛ ጉባዔ በሹመቶችና በአዳዲስ ውሳኔዎች ተጠናቀቀ
#ethiopia | በአዳማ ከተማ በአባ ገዳ አዳራሽ ለሁለት ቀናት ሲካሄድ የቆየው የኦሮሚያ ጨፌ 6ኛ የሥራ ዘመን፣ 5ኛ ዓመት፣ 10ኛ መደበኛ ጉባዔ ዛሬ ፍጻሜውን አግኝቷል። በቆይታውም ክልላዊ ፋይዳ ያላቸውን ሪፖርቶች መርምሮ ከማጽደቁም በላይ ልዩ ልዩ ሹመቶችን ሰጥቷል።
ቁልፍ ውሳኔዎችና የተከናወኑ ተግባራት፦
የስድስት ወራት አፈጻጸም፦ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ የሥራ አስፈጻሚ አካላትን የ6 ወራት የሥራ ሪፖርት ለጉባዔው አቅርበዋል። አባላቱ በሪፖርቱ ላይ በሰፊው ከመከሩ በኋላ በሙሉ ድምፅ አጽድቀውታል።
አዳዲስ ሹመቶች፦
ወይዘሮ ሮዛ ቢያ
የኦሮሚያ ወጣቶችና ስፖርት ቢሮ ኃላፊ ሆነው ተሹመዋል።
የ88 ዳኞች ሹመት በጉባዔው ጸድቋል።
የሕግ ድጋፍ አዋጅ፦ ነፃ የሕግ አገልግሎት ለሚያስፈልጋቸው ዜጎች ድጋፍ ለመስጠት የወጣውን አዋጅ ጨፌው መርምሮ አጽድቋል።
ያለመከሰስ መብት፦ በከፍተኛ ወንጀል የተጠረጠሩ የአንድ የጨፌ አባል ያለመከሰስ መብት እንዲነሳ ተወስኗል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #oromia #caffeeoromia #shimelisabdisa #ethiopia #adama #news
#ethiopia | በአዳማ ከተማ በአባ ገዳ አዳራሽ ለሁለት ቀናት ሲካሄድ የቆየው የኦሮሚያ ጨፌ 6ኛ የሥራ ዘመን፣ 5ኛ ዓመት፣ 10ኛ መደበኛ ጉባዔ ዛሬ ፍጻሜውን አግኝቷል። በቆይታውም ክልላዊ ፋይዳ ያላቸውን ሪፖርቶች መርምሮ ከማጽደቁም በላይ ልዩ ልዩ ሹመቶችን ሰጥቷል።
ቁልፍ ውሳኔዎችና የተከናወኑ ተግባራት፦
የስድስት ወራት አፈጻጸም፦ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ የሥራ አስፈጻሚ አካላትን የ6 ወራት የሥራ ሪፖርት ለጉባዔው አቅርበዋል። አባላቱ በሪፖርቱ ላይ በሰፊው ከመከሩ በኋላ በሙሉ ድምፅ አጽድቀውታል።
አዳዲስ ሹመቶች፦
ወይዘሮ ሮዛ ቢያ
የኦሮሚያ ወጣቶችና ስፖርት ቢሮ ኃላፊ ሆነው ተሹመዋል።
የ88 ዳኞች ሹመት በጉባዔው ጸድቋል።
የሕግ ድጋፍ አዋጅ፦ ነፃ የሕግ አገልግሎት ለሚያስፈልጋቸው ዜጎች ድጋፍ ለመስጠት የወጣውን አዋጅ ጨፌው መርምሮ አጽድቋል።
ያለመከሰስ መብት፦ በከፍተኛ ወንጀል የተጠረጠሩ የአንድ የጨፌ አባል ያለመከሰስ መብት እንዲነሳ ተወስኗል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #oromia #caffeeoromia #shimelisabdisa #ethiopia #adama #news
6 months ago
😭 "ልጄን ሙባረክን አፋልጉኝ!" 🙏
#ethiopia | "በህመም ምክንያት ተለያየን... አሁን ከጠፋብኝ አመታት አለፉ... እባካችሁ አገናኙኝ" - እናት አማና አብዱ
ስሜ አማና አብዱ ሙሳ ይባላል። ልጄ ሙባረክ ከድር ኑሪ ይባላል። የተወለደው በ1994 ዓ.ም ሲሆን አሁን የ24 ዓመት ወጣት ነው።
የተለያየንበት ምክንያት:
በደቡብ ክልል፣ ጉራጌ ዞን፣ ጌታ ወረዳ፣ ቀቡል ቀበሌ፣ በዳዎ መንደር ከአባቱ አቶ ከድር ኑሪ ጋር በጋብቻ ስንኖር፤ በገጠመኝ ድንገተኛ ህመም ምክንያት ልጄን ገና በ5 ዓመቱ ለአባቱ እና ለአያቱ ትቼ ለህክምና ወደ አዲስ አበባ መጣሁ።
የጠፋበት ሁኔታ:
ልጄ ሙባረክ እስከ 7 ዓመቱ ከአያቱ ጋር ከኖረ በኋላ፤ አባቱ ወደ ናዝሬት (አዳማ) ወስዶት እስከ 13 ዓመቱ አብሮት ኖሯል። ነገር ግን በ13 ዓመቱ "ከቤተሰብ ባለመስማማቱ" በሚል ምክንያት እንደጠፋ ተነገረኝ። ከዚያ ጊዜ ጀምሮ እያፈላለግሁት ቢሆንም ላገኘው አልቻልኩም።
እባካችሁ ልጄን ሙባረክ ከድርን ያያችሁ ወይም ያለበትን የምታውቁ በፈጣሪ ስም እንድትጠቁሙኝ እለምናለሁ።
የእናት አንጀት አርሮ አይቀርምና ተባበሩኝ!
📞 ለማሳወቅ:
+251 919 17 82 87 (እናት አማና አብዱ
ሼር በማድረግ ለሌሎች እንዲደርስ እርዱኝ!
ፎቶግራፉ - የአባቱ ነው።
#missingperson #helpfindhim #mubarekkedir #guragezone #getawereda #nazret #adama #ethiopia #share #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
#ethiopia | "በህመም ምክንያት ተለያየን... አሁን ከጠፋብኝ አመታት አለፉ... እባካችሁ አገናኙኝ" - እናት አማና አብዱ
ስሜ አማና አብዱ ሙሳ ይባላል። ልጄ ሙባረክ ከድር ኑሪ ይባላል። የተወለደው በ1994 ዓ.ም ሲሆን አሁን የ24 ዓመት ወጣት ነው።
የተለያየንበት ምክንያት:
በደቡብ ክልል፣ ጉራጌ ዞን፣ ጌታ ወረዳ፣ ቀቡል ቀበሌ፣ በዳዎ መንደር ከአባቱ አቶ ከድር ኑሪ ጋር በጋብቻ ስንኖር፤ በገጠመኝ ድንገተኛ ህመም ምክንያት ልጄን ገና በ5 ዓመቱ ለአባቱ እና ለአያቱ ትቼ ለህክምና ወደ አዲስ አበባ መጣሁ።
የጠፋበት ሁኔታ:
ልጄ ሙባረክ እስከ 7 ዓመቱ ከአያቱ ጋር ከኖረ በኋላ፤ አባቱ ወደ ናዝሬት (አዳማ) ወስዶት እስከ 13 ዓመቱ አብሮት ኖሯል። ነገር ግን በ13 ዓመቱ "ከቤተሰብ ባለመስማማቱ" በሚል ምክንያት እንደጠፋ ተነገረኝ። ከዚያ ጊዜ ጀምሮ እያፈላለግሁት ቢሆንም ላገኘው አልቻልኩም።
እባካችሁ ልጄን ሙባረክ ከድርን ያያችሁ ወይም ያለበትን የምታውቁ በፈጣሪ ስም እንድትጠቁሙኝ እለምናለሁ።
የእናት አንጀት አርሮ አይቀርምና ተባበሩኝ!
📞 ለማሳወቅ:
+251 919 17 82 87 (እናት አማና አብዱ
ሼር በማድረግ ለሌሎች እንዲደርስ እርዱኝ!
ፎቶግራፉ - የአባቱ ነው።
#missingperson #helpfindhim #mubarekkedir #guragezone #getawereda #nazret #adama #ethiopia #share #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
6 months ago
🏃♂️ አዳማ በምሽት ሩጫ ልትደምቅ ነው! 🌃✨
"የ24 ሰዓት ንቁ ከተማ ለመሆን ታሪክ እየተሰራ ነው!"
#ethiopia | የአዳማ ከተማ አስተዳደር ከላንድ አፍሪክ ኢቨንትስ ጋር በመተባበር የሚያዘጋጁት ታሪካዊውና የመጀመሪያው "የአዳማ የምሽት ሩጫ" (Adama Night Run) በመጪው ቅዳሜ በድምቀት ይካሄዳል።
የሩጫው ልዩ ድባብ:
✅ አዲስ ልምድ:
በአዳማ አዳዲስ የኮሪደር ልማቶች እና የብርሃን ስራዎች ታጅቦ የሚደረግ የ5 ኪ.ሜ የሌሊት ውድድር።
✅ ቱሪዝም:
አዳማን የቀን ብቻ ሳይሆን የሌሊትም የቱሪስት መዳረሻ (Night Tourism) ለማድረግ ያለመ።
✅ ድምቀት:
ከ15,000 በላይ ተሳታፊዎች፣ አትሌቶች፣ የሙዚቃ ዝግጅቶች እና ደማቅ ኩነቶች ይጠበቃሉ።
የዝግጅቱ ስራ አስኪያጅ አርቲስት እሳይያስ መለሰ፤ "አላማችን አዳማን በቱሪዝም ካርታ ላይ ጎልታ እንድትታይ ማድረግ ነው" ሲል ገልጿል። እስከ አሁን ከ10,000 በላይ ቲሸርቶች ተሸጠዋል።
በዚህ ታሪካዊ ምሽት የአዳማን ውበት በሩጫ ለማድመቅ ተዘጋጅተዋል?
#adamanightrun #nighttourism #adama #oromiatourism #landafrick #ethiopia #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
"የ24 ሰዓት ንቁ ከተማ ለመሆን ታሪክ እየተሰራ ነው!"
#ethiopia | የአዳማ ከተማ አስተዳደር ከላንድ አፍሪክ ኢቨንትስ ጋር በመተባበር የሚያዘጋጁት ታሪካዊውና የመጀመሪያው "የአዳማ የምሽት ሩጫ" (Adama Night Run) በመጪው ቅዳሜ በድምቀት ይካሄዳል።
የሩጫው ልዩ ድባብ:
✅ አዲስ ልምድ:
በአዳማ አዳዲስ የኮሪደር ልማቶች እና የብርሃን ስራዎች ታጅቦ የሚደረግ የ5 ኪ.ሜ የሌሊት ውድድር።
✅ ቱሪዝም:
አዳማን የቀን ብቻ ሳይሆን የሌሊትም የቱሪስት መዳረሻ (Night Tourism) ለማድረግ ያለመ።
✅ ድምቀት:
ከ15,000 በላይ ተሳታፊዎች፣ አትሌቶች፣ የሙዚቃ ዝግጅቶች እና ደማቅ ኩነቶች ይጠበቃሉ።
የዝግጅቱ ስራ አስኪያጅ አርቲስት እሳይያስ መለሰ፤ "አላማችን አዳማን በቱሪዝም ካርታ ላይ ጎልታ እንድትታይ ማድረግ ነው" ሲል ገልጿል። እስከ አሁን ከ10,000 በላይ ቲሸርቶች ተሸጠዋል።
በዚህ ታሪካዊ ምሽት የአዳማን ውበት በሩጫ ለማድመቅ ተዘጋጅተዋል?
#adamanightrun #nighttourism #adama #oromiatourism #landafrick #ethiopia #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
7 months ago
🎄 እንኳን ለጌታችንና መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል በሰላም አደረሳችሁ! 🎄
እንደ ኬካችን ለጣፈጡት ውድ ደንበኞቻችን! 🎂
#ethiopia | የገናን በዓል ምክንያት በማድረግ በውቢቷ አዳማ ከተማ፤ በአይነታቸው ውብ፣ በጣዕማቸው ልዩ እና ልብን የሚሰርቁ ምርጥ የኬክ ምርቶቻችንን አቅርበን እየጠበቅንዎ ነው።
ከአዲስ አበባም ሆነ ከሌሎች የኢትዮጵያ ክፍሎች የሚመጡ ደንበኞቻችን የመሰከሩለት፣ የአዳማ ከተማ ኩራት የሆነው ኬካችን፤ የቤተሰብዎ የደስታ ምንጭ እንደሚሆን እንተማመናለን።
በአራቱም ቅርንጫፎቻችን ጎራ ብለው በዓሉን ያጣፍጡ!
📍 አድራሻዎቻችን (አዳማ)፦
1️⃣ ፍራንኮ፥ ከኖክ ማደያ አጠገብ
2️⃣ ገንደሃራ፥ ባጃጅ መጨረሻ
3️⃣ 04 ቀበሌ፥ ፊት ለፊት
4️⃣ የድሮ መናሀሪያ፥ በመኪና መውጫ ላይ
ገበያ ብቻ አይደለም፤ ፍቅርም እንሰጣለን! ለማንኛውም ጥያቄ እና ትዕዛዝ ይደውሉልን፦
📞 +251968558515
📞 +251912248246
መልካም የገና በዓል! ✨
#adama #cake #merrychristmas #genna #holidayvibes #ethiopia
እንደ ኬካችን ለጣፈጡት ውድ ደንበኞቻችን! 🎂
#ethiopia | የገናን በዓል ምክንያት በማድረግ በውቢቷ አዳማ ከተማ፤ በአይነታቸው ውብ፣ በጣዕማቸው ልዩ እና ልብን የሚሰርቁ ምርጥ የኬክ ምርቶቻችንን አቅርበን እየጠበቅንዎ ነው።
ከአዲስ አበባም ሆነ ከሌሎች የኢትዮጵያ ክፍሎች የሚመጡ ደንበኞቻችን የመሰከሩለት፣ የአዳማ ከተማ ኩራት የሆነው ኬካችን፤ የቤተሰብዎ የደስታ ምንጭ እንደሚሆን እንተማመናለን።
በአራቱም ቅርንጫፎቻችን ጎራ ብለው በዓሉን ያጣፍጡ!
📍 አድራሻዎቻችን (አዳማ)፦
1️⃣ ፍራንኮ፥ ከኖክ ማደያ አጠገብ
2️⃣ ገንደሃራ፥ ባጃጅ መጨረሻ
3️⃣ 04 ቀበሌ፥ ፊት ለፊት
4️⃣ የድሮ መናሀሪያ፥ በመኪና መውጫ ላይ
ገበያ ብቻ አይደለም፤ ፍቅርም እንሰጣለን! ለማንኛውም ጥያቄ እና ትዕዛዝ ይደውሉልን፦
📞 +251968558515
📞 +251912248246
መልካም የገና በዓል! ✨
#adama #cake #merrychristmas #genna #holidayvibes #ethiopia
8 months ago
🔥🔥ነገ ማታ🔥🔥
"ጎራ በል"
ውድ ተመልካቾቻችን ከዚህ ቀደሞ በተለያዩ ተወዳጅ ስራዎቿ (የምሞሸረው፣ ምን ላርግልህ፣ እና በመሣሠሉ ተወዳጅ ስራዎች የምናውቃት ተወዳጇ አርቲስት ሳራ ቲ አሁንም "ጎራ በል" የተሠኘ ቆንጆ ሙዚቃ ይዛልን መጥታለች ነገ ማታ በሆፕ ኢንተርቴይንመንት (hope music Ethiopia YouTube channel) በኩል ወደናንተ እናደርሳለን።
ሆፕ የምርጥ ሙዚቃዎች ደሴት ነው! 💪
የሁላችሁ ምርጫ የሆነው ሆፕ ኢንተርቴይመንት የምትወዷቸውን እና የምትዝናኑባቸውን የሙዚቃ ቪዲዮዎች ዘውትር ወደ እናንተ ያደርሳል!
Hope is the island of the best music! 💪
Hope Entertainment, your top choice, will continue to bring you the music videos you love and enjoy!
#eritrea #ethiopian #ethiopianwomen #world #ethiopian #ethiopianwedding #ethiopians #musicproducer #worldwide #ethiopian_music #ethiopianmusic #adama #ethiopian_music #musicproduction #ethiopiancoffee #ertiria #ertirian #eritreanculture #eritreanwedding #ethiopianopal #artist #photographychallengechallenge #photographer #musically #musica #music #adama .
"ጎራ በል"
ውድ ተመልካቾቻችን ከዚህ ቀደሞ በተለያዩ ተወዳጅ ስራዎቿ (የምሞሸረው፣ ምን ላርግልህ፣ እና በመሣሠሉ ተወዳጅ ስራዎች የምናውቃት ተወዳጇ አርቲስት ሳራ ቲ አሁንም "ጎራ በል" የተሠኘ ቆንጆ ሙዚቃ ይዛልን መጥታለች ነገ ማታ በሆፕ ኢንተርቴይንመንት (hope music Ethiopia YouTube channel) በኩል ወደናንተ እናደርሳለን።
ሆፕ የምርጥ ሙዚቃዎች ደሴት ነው! 💪
የሁላችሁ ምርጫ የሆነው ሆፕ ኢንተርቴይመንት የምትወዷቸውን እና የምትዝናኑባቸውን የሙዚቃ ቪዲዮዎች ዘውትር ወደ እናንተ ያደርሳል!
Hope is the island of the best music! 💪
Hope Entertainment, your top choice, will continue to bring you the music videos you love and enjoy!
#eritrea #ethiopian #ethiopianwomen #world #ethiopian #ethiopianwedding #ethiopians #musicproducer #worldwide #ethiopian_music #ethiopianmusic #adama #ethiopian_music #musicproduction #ethiopiancoffee #ertiria #ertirian #eritreanculture #eritreanwedding #ethiopianopal #artist #photographychallengechallenge #photographer #musically #musica #music #adama .
Sponsored by
Surafel
1 year ago
Melaku Tafese Awulachew is a dynamic and multidisciplinary Food Science and Nutrition Scientist at the Ethiopian Institute of Agricultural Research (EIAR). He specializes in Food Process Engineering, Nutritional Innovation, Postharvest Technology, and Sustainable Agro-Processing.
He earned his M.Sc. in Chemical Engineering (Food Engineering) from Addis Ababa University and a B.Sc. in Chemical Engineering (Process Engineering) from Adama Science and Technology University. Melaku's work bridges applied research and community impact, with a strong focus on functional foods, probiotics, grain quality, and by-product utilization.
With over 70 scientific publications, including journal articles, book chapters, and full-length books, he is recognized both nationally and internationally. His research has addressed vital issues such as probiotic stability during thermal processing, non-thermal food preservation, biofortification of staple crops, and development of novel cereal-based functional foods using indigenous Ethiopian grains.
Melaku is an active member of multiple scientific societies, including the Food and Nutrition Society of Ethiopia (FONSE), Ethiopian Society of Chemical Engineers (ESChE), the Roundtable on Sustainable Biomaterials (RSB), and the Australian Plant Breeding ******* ociation (APBA). He also serves as a reviewer and editorial board member for several peer-reviewed journals.
In 2023, he received the Droga Research Grant in the category of Functional Foods and was invited as a keynote speaker at the LumiMinds EMEA Global Food Innovation Summit.
Above all, Melaku is deeply committed to transforming food systems through research, innovation, and capacity building. He actively mentors young scientists and collaborates across disciplines to address food and nutrition challenges in Africa and beyond.
He earned his M.Sc. in Chemical Engineering (Food Engineering) from Addis Ababa University and a B.Sc. in Chemical Engineering (Process Engineering) from Adama Science and Technology University. Melaku's work bridges applied research and community impact, with a strong focus on functional foods, probiotics, grain quality, and by-product utilization.
With over 70 scientific publications, including journal articles, book chapters, and full-length books, he is recognized both nationally and internationally. His research has addressed vital issues such as probiotic stability during thermal processing, non-thermal food preservation, biofortification of staple crops, and development of novel cereal-based functional foods using indigenous Ethiopian grains.
Melaku is an active member of multiple scientific societies, including the Food and Nutrition Society of Ethiopia (FONSE), Ethiopian Society of Chemical Engineers (ESChE), the Roundtable on Sustainable Biomaterials (RSB), and the Australian Plant Breeding ******* ociation (APBA). He also serves as a reviewer and editorial board member for several peer-reviewed journals.
In 2023, he received the Droga Research Grant in the category of Functional Foods and was invited as a keynote speaker at the LumiMinds EMEA Global Food Innovation Summit.
Above all, Melaku is deeply committed to transforming food systems through research, innovation, and capacity building. He actively mentors young scientists and collaborates across disciplines to address food and nutrition challenges in Africa and beyond.
Comments