30 days ago
ደህና ሁኚ
#ethiopia | ታዋቂዋና አንጋፋዋ ድምፃዊት አርቲስት ራሔል ዮሐንስ በ80 ዓመቷ ከዚህ ዓለም በሞት መለየቷን ተከትሎ፣ ሥርዓተ ቀብሯ ዛሬ ከቀኑ 8:00 ሰዓት ላይ በታላቅ ሐዘን ተፈጽሟል። በሕይወት ዘመኗ በሙዚቃው ዓለም ጉልህ አሻራ ያሳረፈችውና በመጨረሻ ዓመታትዋ ራሷን ለመንፈሳዊ አገልግሎት የሰጠችው ይህች ድንቅ አርቲስት፣ በትዳር ሕይወቷ የ6 ልጆች እናት፣ የ14 የልጅ ልጆች እንዲሁም የ5 የልጅ ልጅ ልጆች ባለጸጋ መሆን የቻለች ሲሆን፣ ያበረከተችው በጎነትና የጥበብ ሥራዎቿ ሁልጊዜም ሲታወሱ ይኖራሉ።
በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ደብረ ምህረት ሰዓሊተ ምህረት ቅድስት ማርያምና ቅድስት ክርስቶስ ሠምራ ካቴደራል ዛሬ ቀን ሥርዓተ ቀብሯ ተፈጽሟል።
***
የሕይወት ታሪክ እና የጥበብ ጉዞ
በኢትዮጵያ የሙዚቃ ታሪክ ውስጥ በተለይም በዘመን አይሽሬ (Oldies) እና ባህላዊ ሥራዎቿ የብዙዎችን ልብ የማረከችው አንጋፋዋ ድምፃዊትና የዜማ ደራሲ **አርቲስት ራሔል ዮሐንስ** በተደረገላት የሕክምና እርዳታ ስትረዳ ቆይታ በ80 ዓመቷ ሰኔ 25 ቀን 2018 ዓ/ም ከዚህ ዓለም በሞት መለየቷ ተሰምቷል።
የሕይወት ታሪክ እና የጥበብ ጉዞ
መጋቢት 20 ቀን 1938 ዓ/ም በአዲስ አበባ ከተማ በገዥኖችን አካባቢ ከአባቷ ከአቶ ዮሐንስ መኮንን እና ከእናቷ ከወ/ሮ ወይንእሸት ጎንፋ ተወለደች።
በአንድ እህትና በሁለት ወንድሞች መካከል በፍቅር አድጋ፣ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርቷን በአስፋው ወሰን ትምህርት ቤት፣ ሁለተኛ ደረጃዋን ደግሞ በቀድሞው የኪነ-ጥበብ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት አጠናቃለች።
ወደ ሥራው ዓለም በመግባት በአዲስ አበባ በሚገኙት በጊዮን ሆቴል እና ሒልተን ሆቴል ውስጥ ለብዙ ዓመታት ያገለገለች ሲሆን፣ በፈርስት ኬተሪንግ ኤጀንሲም ለጥቂት ዓመታት ሠርታለች።
ከ1973 ዓ/ም ጀምሮ በሙዚቃው ዓለም ውስጥ በይፋ በመሳተፍ ከ13 በላይ አልበሞችንና በርካታ ነጠላ ዜማዎችን ለሕዝብ አበርክታለች።
በተለይም "አራዳ"፣ "ምኒልክ" እና "ይዳኘኝ ሰው" የተሰኙት ሥራዎቿ በብዙዎች ዘንድ የማይረሱ ድንቅ አሻራዎቿ ናቸው። በኪነ-ጥበብ ጉዞዋም ከበርካታ የኢትዮጵያ አንጋፋ ድምፃውያን ጋር በጋራ ለመሥራት ችላለች።
አርቲስት ራሔል ዮሐንስ ለሀገሯ ያላትን ፍቅር በሥራዎቿ የገለጸች ሲሆን፣ በተለይም ለኢትዮጵያ አየር ኃይል፣ ለባሕር ኃይል እና ለሀገር መከላከያ ሠራዊት ያቀረበቻቸው ሥራዎቿ ተጠቃሽ ናቸው።
በማኅበራዊ ሕይወቷም ሰውን የምትወድ፣ የምታከብር እና ችግረኞችን በመርዳት የምትታወቅ የብዙዎች "ሩኅሩኅ እናት" ነበረች።
የሕይወት ምዕራፍ ለውጥ እና መንፈሳዊ ሕይወት
በሕይወቷ የመጨረሻዎቹ ዓመታት ውስጥ ሙሉ በሙሉ ከዓለማዊ ሙዚቃ በመራቅ፣ ሕይወቷን ለሃይማኖቷና ለመንፈሳዊ አገልግሎት ሰጥታ ነበር።
በኦርቶዶክስ ተዋሕዶ እምነቷ ጸንታ፣ ቅዱስ ቁርባንን በመቀበል እስከ ዕለተ ሞቷ ድረስ በጠንካራ መንፈሳዊ ሕይወትና በምስጋና (በመዝሙር) ከፈጣሪዋ ጋር ኖራለች።
አርቲስት ራሔል የ2 ወንድና የ4 ሴት (በድምሩ የ6 ልጆች) እናት፣ የ14 የልጅ ልጆች አያት እንዲሁም የ5 የልጅ ልጅ ልጆች ቅድመ-አያት የመሆንን ትልቅ የቤተሰብ ጸጋ ተጎናጽፋ ነበር።
ሥርዓተ ቀብሯ ዛሬ፣ በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት በደብረ ምሕረት ሰዓሊተ ምሕረት ቅድስት ማርያምና ቅድስት ክርስቶስ ሠምራ ካቴደራል በ8:00 ሰዓት ላይ ተፈጽሟል።
ቤተሰቦቿ በሕመም ወቅት ለስታመሟት፣ በአካልም ሆነ በስልክ ላጠያቋት እንዲሁም በሥርዓተ ቀብሩ ላይ በድምቀት ለተገኘው ለመከላከያ ሠራዊት ማርች ባንድ በፈጣሪ ስም ከፍ ያለ ምስጋናቸውን አቅርበዋል።
ለቤተሰቦቿ፣ ለአድናቂዎቿና ለመላው የጥበብ አፍቃሪያን መጽናናትን እንመኛለን።
#ethiopia #rahelyohannes #rip #artist #የረገፈች_ጥበብ
#ethiopia | ታዋቂዋና አንጋፋዋ ድምፃዊት አርቲስት ራሔል ዮሐንስ በ80 ዓመቷ ከዚህ ዓለም በሞት መለየቷን ተከትሎ፣ ሥርዓተ ቀብሯ ዛሬ ከቀኑ 8:00 ሰዓት ላይ በታላቅ ሐዘን ተፈጽሟል። በሕይወት ዘመኗ በሙዚቃው ዓለም ጉልህ አሻራ ያሳረፈችውና በመጨረሻ ዓመታትዋ ራሷን ለመንፈሳዊ አገልግሎት የሰጠችው ይህች ድንቅ አርቲስት፣ በትዳር ሕይወቷ የ6 ልጆች እናት፣ የ14 የልጅ ልጆች እንዲሁም የ5 የልጅ ልጅ ልጆች ባለጸጋ መሆን የቻለች ሲሆን፣ ያበረከተችው በጎነትና የጥበብ ሥራዎቿ ሁልጊዜም ሲታወሱ ይኖራሉ።
በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ደብረ ምህረት ሰዓሊተ ምህረት ቅድስት ማርያምና ቅድስት ክርስቶስ ሠምራ ካቴደራል ዛሬ ቀን ሥርዓተ ቀብሯ ተፈጽሟል።
***
የሕይወት ታሪክ እና የጥበብ ጉዞ
በኢትዮጵያ የሙዚቃ ታሪክ ውስጥ በተለይም በዘመን አይሽሬ (Oldies) እና ባህላዊ ሥራዎቿ የብዙዎችን ልብ የማረከችው አንጋፋዋ ድምፃዊትና የዜማ ደራሲ **አርቲስት ራሔል ዮሐንስ** በተደረገላት የሕክምና እርዳታ ስትረዳ ቆይታ በ80 ዓመቷ ሰኔ 25 ቀን 2018 ዓ/ም ከዚህ ዓለም በሞት መለየቷ ተሰምቷል።
የሕይወት ታሪክ እና የጥበብ ጉዞ
መጋቢት 20 ቀን 1938 ዓ/ም በአዲስ አበባ ከተማ በገዥኖችን አካባቢ ከአባቷ ከአቶ ዮሐንስ መኮንን እና ከእናቷ ከወ/ሮ ወይንእሸት ጎንፋ ተወለደች።
በአንድ እህትና በሁለት ወንድሞች መካከል በፍቅር አድጋ፣ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርቷን በአስፋው ወሰን ትምህርት ቤት፣ ሁለተኛ ደረጃዋን ደግሞ በቀድሞው የኪነ-ጥበብ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት አጠናቃለች።
ወደ ሥራው ዓለም በመግባት በአዲስ አበባ በሚገኙት በጊዮን ሆቴል እና ሒልተን ሆቴል ውስጥ ለብዙ ዓመታት ያገለገለች ሲሆን፣ በፈርስት ኬተሪንግ ኤጀንሲም ለጥቂት ዓመታት ሠርታለች።
ከ1973 ዓ/ም ጀምሮ በሙዚቃው ዓለም ውስጥ በይፋ በመሳተፍ ከ13 በላይ አልበሞችንና በርካታ ነጠላ ዜማዎችን ለሕዝብ አበርክታለች።
በተለይም "አራዳ"፣ "ምኒልክ" እና "ይዳኘኝ ሰው" የተሰኙት ሥራዎቿ በብዙዎች ዘንድ የማይረሱ ድንቅ አሻራዎቿ ናቸው። በኪነ-ጥበብ ጉዞዋም ከበርካታ የኢትዮጵያ አንጋፋ ድምፃውያን ጋር በጋራ ለመሥራት ችላለች።
አርቲስት ራሔል ዮሐንስ ለሀገሯ ያላትን ፍቅር በሥራዎቿ የገለጸች ሲሆን፣ በተለይም ለኢትዮጵያ አየር ኃይል፣ ለባሕር ኃይል እና ለሀገር መከላከያ ሠራዊት ያቀረበቻቸው ሥራዎቿ ተጠቃሽ ናቸው።
በማኅበራዊ ሕይወቷም ሰውን የምትወድ፣ የምታከብር እና ችግረኞችን በመርዳት የምትታወቅ የብዙዎች "ሩኅሩኅ እናት" ነበረች።
የሕይወት ምዕራፍ ለውጥ እና መንፈሳዊ ሕይወት
በሕይወቷ የመጨረሻዎቹ ዓመታት ውስጥ ሙሉ በሙሉ ከዓለማዊ ሙዚቃ በመራቅ፣ ሕይወቷን ለሃይማኖቷና ለመንፈሳዊ አገልግሎት ሰጥታ ነበር።
በኦርቶዶክስ ተዋሕዶ እምነቷ ጸንታ፣ ቅዱስ ቁርባንን በመቀበል እስከ ዕለተ ሞቷ ድረስ በጠንካራ መንፈሳዊ ሕይወትና በምስጋና (በመዝሙር) ከፈጣሪዋ ጋር ኖራለች።
አርቲስት ራሔል የ2 ወንድና የ4 ሴት (በድምሩ የ6 ልጆች) እናት፣ የ14 የልጅ ልጆች አያት እንዲሁም የ5 የልጅ ልጅ ልጆች ቅድመ-አያት የመሆንን ትልቅ የቤተሰብ ጸጋ ተጎናጽፋ ነበር።
ሥርዓተ ቀብሯ ዛሬ፣ በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት በደብረ ምሕረት ሰዓሊተ ምሕረት ቅድስት ማርያምና ቅድስት ክርስቶስ ሠምራ ካቴደራል በ8:00 ሰዓት ላይ ተፈጽሟል።
ቤተሰቦቿ በሕመም ወቅት ለስታመሟት፣ በአካልም ሆነ በስልክ ላጠያቋት እንዲሁም በሥርዓተ ቀብሩ ላይ በድምቀት ለተገኘው ለመከላከያ ሠራዊት ማርች ባንድ በፈጣሪ ስም ከፍ ያለ ምስጋናቸውን አቅርበዋል።
ለቤተሰቦቿ፣ ለአድናቂዎቿና ለመላው የጥበብ አፍቃሪያን መጽናናትን እንመኛለን።
#ethiopia #rahelyohannes #rip #artist #የረገፈች_ጥበብ
1 month ago
ቀብር
የ 6 ልጆች እናት፣ 14 የልጅ ልጅ፣ 5 የልጅ ልጅ ልጅ ጸጋዎች ተላብሳ ነበር።
#ethiopia | አንጋፋዋ ድምፃዊት ራሔል ዮሐንስ በ 80 ዓመቷ ከዚህ ዓለም በሞት ተለይታለች።
በኢትዮጵያ የሙዚቃ ታሪክ ውስጥ በተለይም በዘመን አይሽሬ (Oldies) እና በባህላዊ ስራዎቿ የብዙዎችን ልብ የማረከችው አንጋፋዋ ድምፃዊትና የዜማ ደራሲ ራሔል ዮሐንስ** ከዚህ ዓለም በሞት መለየቷ ተሰምቷል።
ሥርዓተ ቀብሯም ነገ፣ በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ደብረ ምህረት ሰዓሊተ ምህረት ቅድስት ማርያምና ቅድስት ክርስቶስ ሠምራ ካቴደራል በ 8:00 ሰዓት ላይ ይፈጸማል።
የጥበብ አሻራ እና መንፈሳዊ ህይወት
የማይረሱ ስራዎቿ፦
"አራዳ"፣ "ምኒልክ"፣ "ይዳኘኝ ሰው" እና በርካታ ስራዎቿን ለህዝብ ያበረከተች ድንቅ አርቲስት ነበረች።
የህይወት ምዕራፍ ለውጥ፦
በቅርብ ዓመታት ውስጥ ሙሉ በሙሉ ከዓለማዊ ሙዚቃ ርቃ፣ ህይወቷን ሙሉ በሙሉ ለመንፈሳዊ አገልግሎት (ለመዝሙር) ሰጥታ እንደነበር ይታወሳል።
የቤተሰብ ህይወት
ድምፃዊት ራሔል ዮሐንስ የሁለት ወንድና የአራት ሴት ልጆች እናት እንዲሁም የበርካታ የልጅ ልጆች አያት ነበረች።
ለቤተሰቦቿ፣ ለአድናቂዎቿና ለመላው የጥበብ አፍቃሪያን መጽናናትን እንመኛለን። ፈጣሪ ነፍሷን በገነት ያኑርልን!
Getu Temesg
#ethiopia #rahelyohannes #rip #artist #የረገፈች_ጥበብ
የ 6 ልጆች እናት፣ 14 የልጅ ልጅ፣ 5 የልጅ ልጅ ልጅ ጸጋዎች ተላብሳ ነበር።
#ethiopia | አንጋፋዋ ድምፃዊት ራሔል ዮሐንስ በ 80 ዓመቷ ከዚህ ዓለም በሞት ተለይታለች።
በኢትዮጵያ የሙዚቃ ታሪክ ውስጥ በተለይም በዘመን አይሽሬ (Oldies) እና በባህላዊ ስራዎቿ የብዙዎችን ልብ የማረከችው አንጋፋዋ ድምፃዊትና የዜማ ደራሲ ራሔል ዮሐንስ** ከዚህ ዓለም በሞት መለየቷ ተሰምቷል።
ሥርዓተ ቀብሯም ነገ፣ በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ደብረ ምህረት ሰዓሊተ ምህረት ቅድስት ማርያምና ቅድስት ክርስቶስ ሠምራ ካቴደራል በ 8:00 ሰዓት ላይ ይፈጸማል።
የጥበብ አሻራ እና መንፈሳዊ ህይወት
የማይረሱ ስራዎቿ፦
"አራዳ"፣ "ምኒልክ"፣ "ይዳኘኝ ሰው" እና በርካታ ስራዎቿን ለህዝብ ያበረከተች ድንቅ አርቲስት ነበረች።
የህይወት ምዕራፍ ለውጥ፦
በቅርብ ዓመታት ውስጥ ሙሉ በሙሉ ከዓለማዊ ሙዚቃ ርቃ፣ ህይወቷን ሙሉ በሙሉ ለመንፈሳዊ አገልግሎት (ለመዝሙር) ሰጥታ እንደነበር ይታወሳል።
የቤተሰብ ህይወት
ድምፃዊት ራሔል ዮሐንስ የሁለት ወንድና የአራት ሴት ልጆች እናት እንዲሁም የበርካታ የልጅ ልጆች አያት ነበረች።
ለቤተሰቦቿ፣ ለአድናቂዎቿና ለመላው የጥበብ አፍቃሪያን መጽናናትን እንመኛለን። ፈጣሪ ነፍሷን በገነት ያኑርልን!
Getu Temesg
#ethiopia #rahelyohannes #rip #artist #የረገፈች_ጥበብ
1 month ago
አሳዛኝ ዜና
አንጋፋዋ ድምፃዊት ራሔል ዮሐንስ ከዚህ ዓለም በሞት ተለየች!
#ethiopia | በኢትዮጵያ የሙዚቃ ታሪክ ውስጥ በተለይም በዘመን አይሽሬ (Oldies) እና በባህላዊ ስራዎቿ የብዙዎችን ልብ የማረከችው አንጋፋዋ ድምፃዊትና የዜማ ደራሲ ራሔል ዮሐንስ** ከዚህ ዓለም በሞት መለየቷ ተሰምቷል።
የጥበብ አሻራ እና መንፈሳዊ ህይወት
የማይረሱ ስራዎቿ፦
"አራዳ"፣ "ምኒልክ"፣ "ይዳኘኝ ሰው" እና በርካታ ስራዎቿን ለህዝብ ያበረከተች ድንቅ አርቲስት ነበረች።
የህይወት ምዕራፍ ለውጥ፦
በቅርብ ዓመታት ውስጥ ሙሉ በሙሉ ከዓለማዊ ሙዚቃ ርቃ፣ ህይወቷን ሙሉ በሙሉ ለመንፈሳዊ አገልግሎት (ለመዝሙር) ሰጥታ እንደነበር ይታወሳል።
የቤተሰብ ህይወት
ድምፃዊት ራሔል ዮሐንስ የሁለት ወንድና የአራት ሴት ልጆች እናት እንዲሁም የበርካታ የልጅ ልጆች አያት ነበረች።
>ለቤተሰቦቿ፣ ለአድናቂዎቿና ለመላው የጥበብ አፍቃሪያን መጽናናትን እንመኛለን። ፈጣሪ ነፍሷን በገነት ያኑርልን!
#ethiopia #rahelyohannes #rip #artist #የረገፈች_ጥበብ
አንጋፋዋ ድምፃዊት ራሔል ዮሐንስ ከዚህ ዓለም በሞት ተለየች!
#ethiopia | በኢትዮጵያ የሙዚቃ ታሪክ ውስጥ በተለይም በዘመን አይሽሬ (Oldies) እና በባህላዊ ስራዎቿ የብዙዎችን ልብ የማረከችው አንጋፋዋ ድምፃዊትና የዜማ ደራሲ ራሔል ዮሐንስ** ከዚህ ዓለም በሞት መለየቷ ተሰምቷል።
የጥበብ አሻራ እና መንፈሳዊ ህይወት
የማይረሱ ስራዎቿ፦
"አራዳ"፣ "ምኒልክ"፣ "ይዳኘኝ ሰው" እና በርካታ ስራዎቿን ለህዝብ ያበረከተች ድንቅ አርቲስት ነበረች።
የህይወት ምዕራፍ ለውጥ፦
በቅርብ ዓመታት ውስጥ ሙሉ በሙሉ ከዓለማዊ ሙዚቃ ርቃ፣ ህይወቷን ሙሉ በሙሉ ለመንፈሳዊ አገልግሎት (ለመዝሙር) ሰጥታ እንደነበር ይታወሳል።
የቤተሰብ ህይወት
ድምፃዊት ራሔል ዮሐንስ የሁለት ወንድና የአራት ሴት ልጆች እናት እንዲሁም የበርካታ የልጅ ልጆች አያት ነበረች።
>ለቤተሰቦቿ፣ ለአድናቂዎቿና ለመላው የጥበብ አፍቃሪያን መጽናናትን እንመኛለን። ፈጣሪ ነፍሷን በገነት ያኑርልን!
#ethiopia #rahelyohannes #rip #artist #የረገፈች_ጥበብ
1 month ago
Get ready, Minnesota! 🔥 On Friday, July 3rd, a massive superstar will be hitting the stage to perform alongside the one and only Bizuayehu Demissie. We’ll be dropping the mystery artist's name very soon. Until then... can you guess who it is? 👀... Let us know!
2 months ago
የኢትዮጵያ ታላቅ ወዳጅ:
የፕሮፌሰር ኮሎኔል ኤንሪኮ ፒዬሮ ቦሲ መታሰቢያ
* ጣሊያናዊ ምሁር፣ የሰብአዊ መብት ተሟጋች ናቸው
* ባለቤታቸው ወይዘሮ ሳራ የማነ እና ከልጃቸው ካሌብ ጆርጂ ሌጋሲያቸውን ( Legacy ) ለማስቀጠል እየታተሩ ናቸው
#ethiopia | በአፍሪካና በኢትዮጵያ ለበርካታ ዓመታት በሕክምና ሙያቸው፣ በደራሲነታቸውና በሰብአዊ ድጋፍ ሥራዎቻቸው ደካማና ረዳት የሌላቸውን ወገኖች ሲረዱ የቆዩት ታዋቂው ጣሊያናዊ ምሁር ፕሮፌሰር ኮሎኔል ኤንሪኮ ፒዬሮ ቦሲ (ዶክተር) በተወለዱ በ81 ዓመታቸው ሰኔ 10 ቀን 2024 ዓ.ም. ተለይተውናል።
ፕሮፌሰሩ ለአርባ አምስት ዓመታት በዘለቀው ሙያዊ ሕይወታቸው በአርባ ሁለት የአፍሪካ ሀገራት እየተዘዋወሩ በበጎ ፈቃደኝነት የሕክምና አገልግሎት የሰጡ ሲሆን፣ በኦርቶፔዲክስ (የአጥንት) እና በዴርማቶሎጂ (የቆዳ) ሕክምና ስፔሻሊስት ነበሩ።
በሱዳን የሚገኘውን ትልቅ ሆስፒታል ጣሊያኖች በሚገነቡበት ወቅት ከፍተኛ የገንዘብ ፈንድ በማምጣት ረገድ የላቀ አስተዋጽኦ አበርክተዋል።
በሀገራችን ኢትዮጵያም ለሀያ ዓመታት ያህል ያገለገሉ ሲሆን፣ የአዳማ አጠቃላይ ሆስፒታልን በማቋቋም የመጀመሪያው ዳይሬክተር በመሆን ሰርተዋል።
በተጨማሪም በዳኑ ሆስፒታል፣ በአቤት ሆስፒታል ድንገተኛ አደጋ ክፍል በአጥንት ስፔሻሊስትነት የሰሩ ሲሆን፣ በየዓመቱ ከጣሊያን ወደ ወሊሶ ሆስፒታል እየመጡ ሰፊ የኦፕራሲዮን ሕክምና አገልግሎት በነፃ ይሰጡ ነበር።
ፕሮፌሰር ኤንሪኮ የሰውን ልጅ በዘር፣ በቋንቋ፣ በቆዳ ቀለምና በሃይማኖት የማይለዩ ፍፁም የሰብአዊነት ተምሳሌት ነበሩ። በአውሮፓ የኮሶቮ ጦርነት ወቅት የአንድ ዓመት ደሞዛቸውን በመተው በጦርነቱ መሃል በነፃ የሕክምና አገልግሎት የሰጡ ሲሆን፣ በኢትዮ-ኤርትራ ጦርነት ወቅትም በመጀመሪያዎቹ አምስት ጣሊያናውያን የሕክምና ባለሙያዎች ቡድን ውስጥ በመሆን በሄሊኮፕተር ወደ ስፍራው ያቀኑ ታላቅ ባለውለታ ናቸው።
በጣሊያን ሚላኖ "ናጋ" የተሰኘ የሕክምና ማዕከል በማቋቋምም አፍሪካውያንና የሌሎች ሀገራት ስደተኞችን፣ በተለይም የሕጋዊ ሰነድና የገንዘብ አቅም የሌላቸውን ወገኖች በነፃ ሲያክሙ ቆይተዋል።
ብዙዎች ስለ ሀገር ሲያነሱ "የአባት ሀገር" ወይም "የእናት ሀገር" ቢሉም፣ ፕሮፌሰሩ ግን ለኢትዮጵያ የነበራቸው ፍቅር ጥልቅ በመሆኑ ሁልጊዜም "የልጄ የካሌብ ሀገር" በማለት በኩራት ይገልጿት ነበር።
ስለ ኢትዮጵያ ታሪክ፣ ባህልና ወታደራዊ ታሪክ በርካታ ምርምሮችን ያደረጉት ፕሮፌሰሩ፣ በአጠቃላይ ከ46 በላይ መጻሕፍትን በኢንግሊዘኛና በጣሊያንኛ ቋንቋዎች አሳትመዋል።
ከእነዚህም መካከል "The History of Imperial Ethiopian Army" የተሰኘውና ለኢትዮጵያ ወታደራዊ ምርምር ማዕከል ያበረከቱት መጽሐፍ፣ "ደስታስ ይርስ ኤንድ ላይፍ 1892-1937" እና "Aethiopia la moneta Africana" የሚሉት ተጠቃሽ ናቸው። የቡና አመጣጥ ከኢትዮጵያ መሆኑን ለአለም ካስተዋወቁበት ስራቸው ባሻገር የዘመነ መሳፍንትን ፍፃሜ የሚያሳይ ታሪካዊ መጽሐፍ ይጠቀሳሉ።
እኝህ ታላቅ ምሁር ስኮላር፣ ዶክተር፣ የሚሊተሪ ኦፊሰር እና ደራሲ ብቻ ሳይሆኑ፣ በሚላኖ ካቶሊክ ዩኒቨርሲቲ "ትንሹ ልዑል" የተሰኘውን የሕጻናት መጽሐፍ በ55 ዓለም አቀፍ ቋንቋዎች በመተርጎም ያሳተሙ ተርጓሚና ድንቅ የቅብ ሥራዎችን ያበረከቱ ሰዓሊም ነበሩ።
ምንም እንኳን ሞት በድንገት ከሚወዷቸው ባለቤታቸው ወይዘሮ ሳራ የማነ እና ከልጃቸው ካሌብ ጆርጂ ቢለያቸውም፣ ያኖሩት ታላቅ አሻራ ግን ከመቃብር በላይ ሁሌም ሕያው ሆኖ ይኖራል።
ባለቤታቸውና ልጃቸው የፕሮፌሰሩን ውርስና ሌጋሲ ለማስቀጠል፣ እሳቸው ሳይታተሙ የተዉትንና ስለ ኢትዮጵያ ጉዳይ በአምስት መቶ አምስት መቶ ገጾች የተቀነበቡ ሁለት አዳዲስ መጻሕፍትን ለሕትመት ለማብቃት እየተንቀሳቀሱ ይገኛሉ።
ፕሮፌሰሩ ኢትዮጵያን የመወደዳቸው ምዕራፍ የተገለጠው፤ የተጀመረው በባለቤታቸውና በልጃቸው እንደሆነ ይናገሩ ነበር። በዚህ መሠረት ቤተሰቦቻቸው በኢትዮጵያ ምድር በስማቸው ሙዚየም ለመክፈት አልያም በእርሳቸው የተሰሩ ሥራዎችን እንዲሁም ልዩ ልዩ ቁሳቁሶችን ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ሙዚየም ለማበርከት ሰፊ እንቅስቃሴ ላይ ናቸው።
የፕሮፌሰር ኮሎኔል ኤንሪኮ ፒዬሮ ቦሲን ሕይወትና ሥራዎች ፤ ለአገርና ለሕዝብ ያበረከቱትን አስተዋጸኦ በክብር የሚዘክር ሥራ ከኢትዮጵያ ቅርስ ባለሥልጣን ይጠበቃል።
#ethiopiaheritage #italianscholar #enricopierobossi #ethiopianhistory #humanitarian #enricobossi #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
Ethiopia’s Great Friend:
In Memory of Professor Colonel Enrico Piero Bossi
Italian scholar and human rights advocate
His wife, Mrs. Sara Yemane, and their son, Caleb Giorgi, are working to preserve and continue his legacy.
#ethiopia | The renowned Italian scholar, Professor Colonel Enrico Piero Bossi (M.D.), who dedicated many years of his life in Africa and Ethiopia through his medical profession, authorship, and humanitarian activities, helping vulnerable and disadvantaged communities, passed away at the age of 81 on June 17, 2024.
During his distinguished 45-year professional career, Professor Bossi volunteered medical services across 42 African countries. He was a specialist in Orthopedics (bone and musculoskeletal medicine) and Dermatology (skin medicine).
He made a significant contribution to securing major funding for the construction of a large hospital in Sudan built by Italian organizations.
In Ethiopia, where he served for nearly twenty years, he played a key role in establishing Adama General Hospital and served as its first director.
Additionally, he worked as an orthopedic specialist at Danu Hospital and in the Emergency Department of Abet Hospital. Every year, he traveled from Italy to Woliso Hospital, where he provided extensive surgical services free of charge.
Professor Enrico was a true symbol of humanity, treating all people equally regardless of race, language, skin color, or religion. During the Kosovo War in Europe, he gave up an entire year’s salary to provide free medical services in the war zone. Likewise, during the Ethio-Eritrean War, he was among the first five Italian medical professionals who flew by helicopter to the conflict area to provide humanitarian assistance.
In Milan, Italy, he founded the medical center known as “NAGA,” where he provided free healthcare services to African immigrants and migrants from other countries, particularly those lacking legal documentation or financial means.
While many people refer to their homeland as their “fatherland” or “motherland,” Professor Bossi’s love for Ethiopia was so profound that he proudly referred to it as “the country of my son, Caleb.”
A dedicated researcher of Ethiopian history, culture, and military history, Professor Bossi authored and published more than 46 books in English and Italian.
Among his notable works are:
The History of Imperial Ethiopian Army
Destas Yirs and Life 1892–1937
Aethiopia la Moneta Africana
His work helped introduce Ethiopia’s role as the birthplace of coffee to the wider world. He also authored historical works documenting the end of the Era of the Princes (Zemene Mesafint).
Professor Bossi was not only a scholar, physician, military officer, and author, but also a translator and artist. At the Catholic University of Milan, he translated and published The Little Prince in 55 international languages and contributed remarkable artistic and illustrative works.
Although death unexpectedly separated him from his beloved wife, Mrs. Sara Yemane, and his son, Caleb Giorgi, the remarkable legacy he left behind will remain alive far beyond his grave.
To preserve Professor Bossi’s legacy, his wife and son are working to complete and publish two previously unpublished manuscripts. These extensive works, each consisting of approximately 500 pages, focus on Ethiopian subjects and were left unfinished by the professor.
The professor used to say that the chapter of his love for Ethiopia was revealed—and indeed began—with his wife and his child. Based on this, his family is actively working either to open a museum in Ethiopia bearing his name or to donate his works, along with various personal artifacts and items, to the Ethiopian National Museum.
It is hoped that the Ethiopian Heritage Authority will undertake initiatives to honor and commemorate Professor Colonel Enrico Piero Bossi’s life, work, and invaluable contributions to the nation and its people.
May his memory and contributions continue to inspire future generations.
#ethiopiaheritage #italianscholar #enricopierobossi #ethiopianhistory #humanitarian #enricobossi
የፕሮፌሰር ኮሎኔል ኤንሪኮ ፒዬሮ ቦሲ መታሰቢያ
* ጣሊያናዊ ምሁር፣ የሰብአዊ መብት ተሟጋች ናቸው
* ባለቤታቸው ወይዘሮ ሳራ የማነ እና ከልጃቸው ካሌብ ጆርጂ ሌጋሲያቸውን ( Legacy ) ለማስቀጠል እየታተሩ ናቸው
#ethiopia | በአፍሪካና በኢትዮጵያ ለበርካታ ዓመታት በሕክምና ሙያቸው፣ በደራሲነታቸውና በሰብአዊ ድጋፍ ሥራዎቻቸው ደካማና ረዳት የሌላቸውን ወገኖች ሲረዱ የቆዩት ታዋቂው ጣሊያናዊ ምሁር ፕሮፌሰር ኮሎኔል ኤንሪኮ ፒዬሮ ቦሲ (ዶክተር) በተወለዱ በ81 ዓመታቸው ሰኔ 10 ቀን 2024 ዓ.ም. ተለይተውናል።
ፕሮፌሰሩ ለአርባ አምስት ዓመታት በዘለቀው ሙያዊ ሕይወታቸው በአርባ ሁለት የአፍሪካ ሀገራት እየተዘዋወሩ በበጎ ፈቃደኝነት የሕክምና አገልግሎት የሰጡ ሲሆን፣ በኦርቶፔዲክስ (የአጥንት) እና በዴርማቶሎጂ (የቆዳ) ሕክምና ስፔሻሊስት ነበሩ።
በሱዳን የሚገኘውን ትልቅ ሆስፒታል ጣሊያኖች በሚገነቡበት ወቅት ከፍተኛ የገንዘብ ፈንድ በማምጣት ረገድ የላቀ አስተዋጽኦ አበርክተዋል።
በሀገራችን ኢትዮጵያም ለሀያ ዓመታት ያህል ያገለገሉ ሲሆን፣ የአዳማ አጠቃላይ ሆስፒታልን በማቋቋም የመጀመሪያው ዳይሬክተር በመሆን ሰርተዋል።
በተጨማሪም በዳኑ ሆስፒታል፣ በአቤት ሆስፒታል ድንገተኛ አደጋ ክፍል በአጥንት ስፔሻሊስትነት የሰሩ ሲሆን፣ በየዓመቱ ከጣሊያን ወደ ወሊሶ ሆስፒታል እየመጡ ሰፊ የኦፕራሲዮን ሕክምና አገልግሎት በነፃ ይሰጡ ነበር።
ፕሮፌሰር ኤንሪኮ የሰውን ልጅ በዘር፣ በቋንቋ፣ በቆዳ ቀለምና በሃይማኖት የማይለዩ ፍፁም የሰብአዊነት ተምሳሌት ነበሩ። በአውሮፓ የኮሶቮ ጦርነት ወቅት የአንድ ዓመት ደሞዛቸውን በመተው በጦርነቱ መሃል በነፃ የሕክምና አገልግሎት የሰጡ ሲሆን፣ በኢትዮ-ኤርትራ ጦርነት ወቅትም በመጀመሪያዎቹ አምስት ጣሊያናውያን የሕክምና ባለሙያዎች ቡድን ውስጥ በመሆን በሄሊኮፕተር ወደ ስፍራው ያቀኑ ታላቅ ባለውለታ ናቸው።
በጣሊያን ሚላኖ "ናጋ" የተሰኘ የሕክምና ማዕከል በማቋቋምም አፍሪካውያንና የሌሎች ሀገራት ስደተኞችን፣ በተለይም የሕጋዊ ሰነድና የገንዘብ አቅም የሌላቸውን ወገኖች በነፃ ሲያክሙ ቆይተዋል።
ብዙዎች ስለ ሀገር ሲያነሱ "የአባት ሀገር" ወይም "የእናት ሀገር" ቢሉም፣ ፕሮፌሰሩ ግን ለኢትዮጵያ የነበራቸው ፍቅር ጥልቅ በመሆኑ ሁልጊዜም "የልጄ የካሌብ ሀገር" በማለት በኩራት ይገልጿት ነበር።
ስለ ኢትዮጵያ ታሪክ፣ ባህልና ወታደራዊ ታሪክ በርካታ ምርምሮችን ያደረጉት ፕሮፌሰሩ፣ በአጠቃላይ ከ46 በላይ መጻሕፍትን በኢንግሊዘኛና በጣሊያንኛ ቋንቋዎች አሳትመዋል።
ከእነዚህም መካከል "The History of Imperial Ethiopian Army" የተሰኘውና ለኢትዮጵያ ወታደራዊ ምርምር ማዕከል ያበረከቱት መጽሐፍ፣ "ደስታስ ይርስ ኤንድ ላይፍ 1892-1937" እና "Aethiopia la moneta Africana" የሚሉት ተጠቃሽ ናቸው። የቡና አመጣጥ ከኢትዮጵያ መሆኑን ለአለም ካስተዋወቁበት ስራቸው ባሻገር የዘመነ መሳፍንትን ፍፃሜ የሚያሳይ ታሪካዊ መጽሐፍ ይጠቀሳሉ።
እኝህ ታላቅ ምሁር ስኮላር፣ ዶክተር፣ የሚሊተሪ ኦፊሰር እና ደራሲ ብቻ ሳይሆኑ፣ በሚላኖ ካቶሊክ ዩኒቨርሲቲ "ትንሹ ልዑል" የተሰኘውን የሕጻናት መጽሐፍ በ55 ዓለም አቀፍ ቋንቋዎች በመተርጎም ያሳተሙ ተርጓሚና ድንቅ የቅብ ሥራዎችን ያበረከቱ ሰዓሊም ነበሩ።
ምንም እንኳን ሞት በድንገት ከሚወዷቸው ባለቤታቸው ወይዘሮ ሳራ የማነ እና ከልጃቸው ካሌብ ጆርጂ ቢለያቸውም፣ ያኖሩት ታላቅ አሻራ ግን ከመቃብር በላይ ሁሌም ሕያው ሆኖ ይኖራል።
ባለቤታቸውና ልጃቸው የፕሮፌሰሩን ውርስና ሌጋሲ ለማስቀጠል፣ እሳቸው ሳይታተሙ የተዉትንና ስለ ኢትዮጵያ ጉዳይ በአምስት መቶ አምስት መቶ ገጾች የተቀነበቡ ሁለት አዳዲስ መጻሕፍትን ለሕትመት ለማብቃት እየተንቀሳቀሱ ይገኛሉ።
ፕሮፌሰሩ ኢትዮጵያን የመወደዳቸው ምዕራፍ የተገለጠው፤ የተጀመረው በባለቤታቸውና በልጃቸው እንደሆነ ይናገሩ ነበር። በዚህ መሠረት ቤተሰቦቻቸው በኢትዮጵያ ምድር በስማቸው ሙዚየም ለመክፈት አልያም በእርሳቸው የተሰሩ ሥራዎችን እንዲሁም ልዩ ልዩ ቁሳቁሶችን ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ሙዚየም ለማበርከት ሰፊ እንቅስቃሴ ላይ ናቸው።
የፕሮፌሰር ኮሎኔል ኤንሪኮ ፒዬሮ ቦሲን ሕይወትና ሥራዎች ፤ ለአገርና ለሕዝብ ያበረከቱትን አስተዋጸኦ በክብር የሚዘክር ሥራ ከኢትዮጵያ ቅርስ ባለሥልጣን ይጠበቃል።
#ethiopiaheritage #italianscholar #enricopierobossi #ethiopianhistory #humanitarian #enricobossi #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
Ethiopia’s Great Friend:
In Memory of Professor Colonel Enrico Piero Bossi
Italian scholar and human rights advocate
His wife, Mrs. Sara Yemane, and their son, Caleb Giorgi, are working to preserve and continue his legacy.
#ethiopia | The renowned Italian scholar, Professor Colonel Enrico Piero Bossi (M.D.), who dedicated many years of his life in Africa and Ethiopia through his medical profession, authorship, and humanitarian activities, helping vulnerable and disadvantaged communities, passed away at the age of 81 on June 17, 2024.
During his distinguished 45-year professional career, Professor Bossi volunteered medical services across 42 African countries. He was a specialist in Orthopedics (bone and musculoskeletal medicine) and Dermatology (skin medicine).
He made a significant contribution to securing major funding for the construction of a large hospital in Sudan built by Italian organizations.
In Ethiopia, where he served for nearly twenty years, he played a key role in establishing Adama General Hospital and served as its first director.
Additionally, he worked as an orthopedic specialist at Danu Hospital and in the Emergency Department of Abet Hospital. Every year, he traveled from Italy to Woliso Hospital, where he provided extensive surgical services free of charge.
Professor Enrico was a true symbol of humanity, treating all people equally regardless of race, language, skin color, or religion. During the Kosovo War in Europe, he gave up an entire year’s salary to provide free medical services in the war zone. Likewise, during the Ethio-Eritrean War, he was among the first five Italian medical professionals who flew by helicopter to the conflict area to provide humanitarian assistance.
In Milan, Italy, he founded the medical center known as “NAGA,” where he provided free healthcare services to African immigrants and migrants from other countries, particularly those lacking legal documentation or financial means.
While many people refer to their homeland as their “fatherland” or “motherland,” Professor Bossi’s love for Ethiopia was so profound that he proudly referred to it as “the country of my son, Caleb.”
A dedicated researcher of Ethiopian history, culture, and military history, Professor Bossi authored and published more than 46 books in English and Italian.
Among his notable works are:
The History of Imperial Ethiopian Army
Destas Yirs and Life 1892–1937
Aethiopia la Moneta Africana
His work helped introduce Ethiopia’s role as the birthplace of coffee to the wider world. He also authored historical works documenting the end of the Era of the Princes (Zemene Mesafint).
Professor Bossi was not only a scholar, physician, military officer, and author, but also a translator and artist. At the Catholic University of Milan, he translated and published The Little Prince in 55 international languages and contributed remarkable artistic and illustrative works.
Although death unexpectedly separated him from his beloved wife, Mrs. Sara Yemane, and his son, Caleb Giorgi, the remarkable legacy he left behind will remain alive far beyond his grave.
To preserve Professor Bossi’s legacy, his wife and son are working to complete and publish two previously unpublished manuscripts. These extensive works, each consisting of approximately 500 pages, focus on Ethiopian subjects and were left unfinished by the professor.
The professor used to say that the chapter of his love for Ethiopia was revealed—and indeed began—with his wife and his child. Based on this, his family is actively working either to open a museum in Ethiopia bearing his name or to donate his works, along with various personal artifacts and items, to the Ethiopian National Museum.
It is hoped that the Ethiopian Heritage Authority will undertake initiatives to honor and commemorate Professor Colonel Enrico Piero Bossi’s life, work, and invaluable contributions to the nation and its people.
May his memory and contributions continue to inspire future generations.
#ethiopiaheritage #italianscholar #enricopierobossi #ethiopianhistory #humanitarian #enricobossi
Sponsored by
Surafel
2 months ago
✨ Makeup by TIYO ✨
WHERE BEAUTY MEETS ELEGANCE
ተፈጥሯዊ ውበትዎን ሳይቀይር፣ ይበልጥ በሚያምርና ረቂቅ አቀራረብ ፕሮፌሽናል የሜካፕ አገልግሎት እንሰጣለን።
Our Services | አገልግሎቶቻችን
💍 የሙሽራ ሜካፕ (Bridal Makeup)
✨ ቀላልና ማራኪ ሜካፕ (Soft Glam Makeup)
🎨 ክሬኤቲቭ ሜካፕ (Creative Makeup)
Booking Open For | ቀጠሮ እንቀበላለን
💒 ሰርግ እና መልስ
🎓 ምርቃት
🎂 ልደት እና ልዩ ዝግጅቶች
📸 Photoshoots & Events
🌿 Enhancing beauty, naturally
“የተፈጥሮ ውበትን ይበልጥ እናጎላለን”
👩🎨 Tiyobistiya Ayele
Professional Makeup Artist
📞 Book Now: +251973796149
📧 tiyobistiyaayele21gmail.com
📸 Instagram: makeupbytiyo
WHERE BEAUTY MEETS ELEGANCE
ተፈጥሯዊ ውበትዎን ሳይቀይር፣ ይበልጥ በሚያምርና ረቂቅ አቀራረብ ፕሮፌሽናል የሜካፕ አገልግሎት እንሰጣለን።
Our Services | አገልግሎቶቻችን
💍 የሙሽራ ሜካፕ (Bridal Makeup)
✨ ቀላልና ማራኪ ሜካፕ (Soft Glam Makeup)
🎨 ክሬኤቲቭ ሜካፕ (Creative Makeup)
Booking Open For | ቀጠሮ እንቀበላለን
💒 ሰርግ እና መልስ
🎓 ምርቃት
🎂 ልደት እና ልዩ ዝግጅቶች
📸 Photoshoots & Events
🌿 Enhancing beauty, naturally
“የተፈጥሮ ውበትን ይበልጥ እናጎላለን”
👩🎨 Tiyobistiya Ayele
Professional Makeup Artist
📞 Book Now: +251973796149
📧 tiyobistiyaayele21gmail.com
📸 Instagram: makeupbytiyo
2 months ago
ቴክኖ ኢትዮጵያ ለመላው የስነ ጥበብ ባለሙያዎች አሪፍ ነገር ይዞ መጥቷል፡፡ ቴክኖ ኦትዮጵያ በካሞን የስልክ ሞዴሉ ባላፉት አመት ከBoard CellPhone Ethiopia ጋር በመሆን እና ኢትዮጵያን በመዞር እና በመቃኘት በቴክኖ ካሞን ስልክ የተነሱ ፎቶዎችን በኤግዚቢሽን መልክ ለናንተ ሲያደርስ ቆይቷል፡፡ ዘንድሮ ደግሞ በካሞን 50 ሲሪየስ ስልኩ ለሚያዘጋጀው ለየት እና ከፍ ያለ የፎቶ ኤግዚቢሽኑ ከስነ ጥበብ ባላሙያዎች ጋር አብሮ መስራትን አስቧል፡፡
ከቴክኖ ሞባይል ጋር አብሮ መስራት የሚያስችለውን ይህን ዕድል ማንኛውም Installation Artists፤ Muralists፤ Sculptors፤ Set Designers ፤Fashion / Textile Artists፤ Digital Artists፤ Motion Graphic Artists ፤Traditional Craft Artists ፤Multidisciplinary Creatives ሙያዎች ላይ ያለ ግለሰብ ወይንም ቡድን ከስር የተቀመጠውን ሊንክ በመጫን ተጨማሪ መረጃ ማግኘት እንዲሁም መሳተፍ ትችላላችሁ፡፡ መልካም ዕድል ቴክኖ ኦትዮጵያ
https://docs.google.com/fo...
ከቴክኖ ሞባይል ጋር አብሮ መስራት የሚያስችለውን ይህን ዕድል ማንኛውም Installation Artists፤ Muralists፤ Sculptors፤ Set Designers ፤Fashion / Textile Artists፤ Digital Artists፤ Motion Graphic Artists ፤Traditional Craft Artists ፤Multidisciplinary Creatives ሙያዎች ላይ ያለ ግለሰብ ወይንም ቡድን ከስር የተቀመጠውን ሊንክ በመጫን ተጨማሪ መረጃ ማግኘት እንዲሁም መሳተፍ ትችላላችሁ፡፡ መልካም ዕድል ቴክኖ ኦትዮጵያ
https://docs.google.com/fo...
3 months ago
ከበሻቱ ጋር
በዚህ ሳምንት ከባሕልና ስፖርት ሚኒስትር ዴኤታ ነብዩ ባዬ (ረ/ፕ) ጋር የተደረገ ቆይታ
እሑድ ምሽት 2፡00 በኢቲቪ መዝናኛ ይጠብቁ #kebeshatugar #nebiyubaye #artist #professor #minister
3 months ago
ቴክኖ ኦትዮጵያ ለመላው የስነ ጥበብ ባለሙያዎች አሪፍ ነገር ይዞ መጥቷል፡፡ ቴክኖ ኦትዮጵያ በካሞን የስልክ ሞዴሉ ባላፉት አመት ከBoard CellPhone Ethiopia ጋር በመሆን እና ኢትዮጵያን በመዞር እና በመቃኘት በቴክኖ ካሞን ስልክ የተነሱ ፎቶዎችን በኤግዚቢሽን መልክ ለናንተ ሲያደርስ ቆይቷል፡፡ ዘንድሮ ደግሞ በካሞን 50 ሲሪየስ ስልኩ ለሚያዘጋጀው ለየት እና ከፍ ያለ የፎቶ ኤግዚቢሽኑ ከስነ ጥበብ ባላሙያዎች ጋር አብሮ መስራትን አስቧል፡፡
ከቴክኖ ሞባይል ጋር አብሮ መስራት የሚያስችለውን ይህን ዕድል ማንኛውም Installation Artists፤ Muralists፤ Sculptors፤ Set Designers ፤Fashion / Textile Artists፤ Digital Artists፤ Motion Graphic Artists ፤Traditional Craft Artists ፤Multidisciplinary Creatives ሙያዎች ላይ ያለ ግለሰብ ወይንም ቡድን ከስር የተቀመጠውን ሊንክ በመጫን ተጨማሪ መረጃ ማግኘት እንዲሁም መሳተፍ ትችላላችሁ፡፡ መልካም ዕድል ቴክኖ ኦትዮጵያ
https://docs.google.com/fo...
ከቴክኖ ሞባይል ጋር አብሮ መስራት የሚያስችለውን ይህን ዕድል ማንኛውም Installation Artists፤ Muralists፤ Sculptors፤ Set Designers ፤Fashion / Textile Artists፤ Digital Artists፤ Motion Graphic Artists ፤Traditional Craft Artists ፤Multidisciplinary Creatives ሙያዎች ላይ ያለ ግለሰብ ወይንም ቡድን ከስር የተቀመጠውን ሊንክ በመጫን ተጨማሪ መረጃ ማግኘት እንዲሁም መሳተፍ ትችላላችሁ፡፡ መልካም ዕድል ቴክኖ ኦትዮጵያ
https://docs.google.com/fo...
3 months ago
የአርቲስት ነፃነት ወርቅነህ መታሰቢያ ሐውልት በክብር ተመረቀ
#ethiopia | በኢትዮጵያ የኪነ ጥበብ ዘርፍ በተለይም በትወና እና በኮሜዲ ሥራዎቹ በብዙሃኑ ዘንድ ተወዳጅነትን አትርፎ የነበረው የአርቲስት ነፃነት ወርቅነህ መታሰቢያ ሐውልት በዛሬው ዕለት ተመርቋል።
አርቲስቱ በሕይወት ዘመኑ በበርካታ ፊልሞች፣ በመድረክ ተውኔቶች እና በሬዲዮ ድራማዎች ላይ በነበረው የላቀ ተሳትፎ እንዲሁም በማስታወቂያ ሥራዎቹ የሚታወስ ሲሆን፣ ይህ የመታሰቢያ ሐውልት ለሀገሪቱ የኪነ ጥበብ እድገት ላበረከተው ከፍተኛ አስተዋፅኦ እውቅና ለመስጠት የቆመ ነው።
በሥነ ሥርዓቱ ላይ የቤተሰቦቹ አባላት፣ የጥበብ ባልደረቦቹ እና አድናቂዎቹ ተገኝተዋል።
አርቲስት ነፃነት ወርቅነህ ጥር 8 ቀን 2018 ዓ.ም ከዚህ ዓለም በሞት መለየቱ የሚታወስ ሲሆን፣ ሥራዎቹ ግን ዛሬም ድረስ በትውልዱ ዘንድ በደመቀ ሁኔታ ሲታወሱ ይኖራሉ።
#art #artist #memorial #culture #ethiopianart #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | በኢትዮጵያ የኪነ ጥበብ ዘርፍ በተለይም በትወና እና በኮሜዲ ሥራዎቹ በብዙሃኑ ዘንድ ተወዳጅነትን አትርፎ የነበረው የአርቲስት ነፃነት ወርቅነህ መታሰቢያ ሐውልት በዛሬው ዕለት ተመርቋል።
አርቲስቱ በሕይወት ዘመኑ በበርካታ ፊልሞች፣ በመድረክ ተውኔቶች እና በሬዲዮ ድራማዎች ላይ በነበረው የላቀ ተሳትፎ እንዲሁም በማስታወቂያ ሥራዎቹ የሚታወስ ሲሆን፣ ይህ የመታሰቢያ ሐውልት ለሀገሪቱ የኪነ ጥበብ እድገት ላበረከተው ከፍተኛ አስተዋፅኦ እውቅና ለመስጠት የቆመ ነው።
በሥነ ሥርዓቱ ላይ የቤተሰቦቹ አባላት፣ የጥበብ ባልደረቦቹ እና አድናቂዎቹ ተገኝተዋል።
አርቲስት ነፃነት ወርቅነህ ጥር 8 ቀን 2018 ዓ.ም ከዚህ ዓለም በሞት መለየቱ የሚታወስ ሲሆን፣ ሥራዎቹ ግን ዛሬም ድረስ በትውልዱ ዘንድ በደመቀ ሁኔታ ሲታወሱ ይኖራሉ።
#art #artist #memorial #culture #ethiopianart #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
Sponsored by
Surafel
3 months ago
አዲስ የሙዚቃ ጉዞ ተጀመረ፤
ድምፃዊት ዳግማዊት ፀሐዬ የአልበም ስምምነት ተፈራረመች
#ethiopia | ታዋቂዋ ድምፃዊት ዳግማዊት ፀሐዬ ከናሆም ሪከርድስ ጋር አዲስ የሙዚቃ አልበም ለማሳተም በይፋ ስምምነት ተፈራረሙ።
ይህ ጥምረት በሙዚቃው ኢንዱስትሪ ውስጥ የጥበብ ስራዋን ወደ አዲስ ምዕራፍ እንደሚያሸጋግረው ታምኖበታል።
ናሆም ሪከርድስ ባለው ሰፊ ልምድ እና በድምፃዊቷ ልዩ ብቃት የታጀበው ይህ አዲስ ስራ የሀገራችንን ባህል እና ዘመናዊ የሙዚቃ ስልት አጣምሮ የያዘ ጥራት ያለው ስራ ' በጥቂት በአመታት ውስጥ ' ለታዳሚዎች እንደሚያቀርብ ተገልጿል።
ይህ አልበም ከፍተኛ ዝግጅት እየተደረገበት መሆኑም ተጠቁሟል።
A Major Milestone in Music: Artist Dagmawit Tsehaye Joins Nahom Records Inc
#ethiopia | Acclaimed artist Dagmawit Tsehaye has officially entered into an exclusive album production agreement with Nahom Records Inc. (NRI), signaling the start of a transformative era in her professional career.
This collaboration is poised to deliver a significant impact on the music scene, blending her exceptional vocal prowess with the renowned production expertise of NRI.
The upcoming project is expected to be a masterpiece of cultural expression and contemporary sound, driven by a shared vision for artistic excellence. Fans can look forward to a deeply passionate collection of music that highlights both heritage and innovation.
This partnership underscores a commitment to elevating Ethiopian music to new heights, with more details on the high-profile release expected soon.
#dagmawittsehaye #nahomrecords #ethiopianmusic #newalbum #musicindustry #comingsoon #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa #ዳግማዊትፀሐይ #ናሆምሪከርድስ #የኢትዮጵያሙዚቃ #አዲስአልበም #ጥበብ #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
ድምፃዊት ዳግማዊት ፀሐዬ የአልበም ስምምነት ተፈራረመች
#ethiopia | ታዋቂዋ ድምፃዊት ዳግማዊት ፀሐዬ ከናሆም ሪከርድስ ጋር አዲስ የሙዚቃ አልበም ለማሳተም በይፋ ስምምነት ተፈራረሙ።
ይህ ጥምረት በሙዚቃው ኢንዱስትሪ ውስጥ የጥበብ ስራዋን ወደ አዲስ ምዕራፍ እንደሚያሸጋግረው ታምኖበታል።
ናሆም ሪከርድስ ባለው ሰፊ ልምድ እና በድምፃዊቷ ልዩ ብቃት የታጀበው ይህ አዲስ ስራ የሀገራችንን ባህል እና ዘመናዊ የሙዚቃ ስልት አጣምሮ የያዘ ጥራት ያለው ስራ ' በጥቂት በአመታት ውስጥ ' ለታዳሚዎች እንደሚያቀርብ ተገልጿል።
ይህ አልበም ከፍተኛ ዝግጅት እየተደረገበት መሆኑም ተጠቁሟል።
A Major Milestone in Music: Artist Dagmawit Tsehaye Joins Nahom Records Inc
#ethiopia | Acclaimed artist Dagmawit Tsehaye has officially entered into an exclusive album production agreement with Nahom Records Inc. (NRI), signaling the start of a transformative era in her professional career.
This collaboration is poised to deliver a significant impact on the music scene, blending her exceptional vocal prowess with the renowned production expertise of NRI.
The upcoming project is expected to be a masterpiece of cultural expression and contemporary sound, driven by a shared vision for artistic excellence. Fans can look forward to a deeply passionate collection of music that highlights both heritage and innovation.
This partnership underscores a commitment to elevating Ethiopian music to new heights, with more details on the high-profile release expected soon.
#dagmawittsehaye #nahomrecords #ethiopianmusic #newalbum #musicindustry #comingsoon #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa #ዳግማዊትፀሐይ #ናሆምሪከርድስ #የኢትዮጵያሙዚቃ #አዲስአልበም #ጥበብ #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
5 months ago
Artist Mahdii Xiqqaa Boqote
#fastmereja I Artist Mahdii Abdurahmaan (Mahdii Xiqqaa) dandeettii muuziqaa qabuun beekamu dhibee tasaatiin addunyaa kanarraa boqochuun isaa mirkanaa'eera. Maatii, firaa fi dinqisiifattoota isaaf jajjabina hawwina.
#fastmereja I Artist Mahdii Abdurahmaan (Mahdii Xiqqaa) dandeettii muuziqaa qabuun beekamu dhibee tasaatiin addunyaa kanarraa boqochuun isaa mirkanaa'eera. Maatii, firaa fi dinqisiifattoota isaaf jajjabina hawwina.
5 months ago
Mahmoud Ahmed - Akemen Awko Menor (አቅምን አውቆ መኖር)
https://youtube.com/watch?... Ahmed - Akemen Awko Menor (አቅምን አውቆ መኖር)Mahmoud Ahmed - Akemen Awko Menor (አቅምን አውቆ መኖር) - https://itunes.apple.com/u...
https://youtube.com/watch?... Ahmed - Akemen Awko Menor (አቅምን አውቆ መኖር)Mahmoud Ahmed - Akemen Awko Menor (አቅምን አውቆ መኖር) - https://itunes.apple.com/u...
5 months ago
https://youtu.be/weBigWXc9... - Sint New? - የማ - ስንት ነው? - New Ethiopian Music 2024 - (Official Audio)New release Ethiopian music
Sint New?/ ስንት ነው?
Recording Artist: YEMa
Melody: Eyuel Mengistu
Lyrics: ጎላ ጎሕ- GOLLA GOH
Music Recording, composition, mixing, and Mastering: Eyuel Mengistu
Percussion: Teferi Assefa
Guitar: Bas Gaakeer
Bass: Eyuel Mengistu…
Sint New?/ ስንት ነው?
Recording Artist: YEMa
Melody: Eyuel Mengistu
Lyrics: ጎላ ጎሕ- GOLLA GOH
Music Recording, composition, mixing, and Mastering: Eyuel Mengistu
Percussion: Teferi Assefa
Guitar: Bas Gaakeer
Bass: Eyuel Mengistu…
5 months ago
TECNO CAMON 50 Series: Redefining Professional Imaging Through the Power of Practical AI
At Mobile World Congress 2026, TECNO unveiled the CAMON 50 Series—comprising the CAMON 50 Ultra 5G, CAMON 50 Pro, and CAMON 50—marking a significant leap in AI-powered mobile imaging. The flagship CAMON 50 Ultra 5G features a 50MP Sony LYTIA 700C Ultra Night Camera and a 50MP 3X telephoto lens (on Ultra and Pro models), enhanced by the AI RAW 2.0 imaging engine for exceptional clarity, precision, and low-light performance. Innovations such as Super-Zoom FlashSnap, AI 60X SuperZoom, and the industry-first AI Auto Zoom elevate action capture and portrait photography, while validation from DXOMARK highlights its accurate and inclusive skin tone rendering under $600.
Beyond imaging, the CAMON 50 Series integrates advanced AI to enhance creativity, productivity, security, and durability. Features like the AI Art Gallery, AI Image-to-Video Generator, AI LightMaster 2.0, and the upgraded Ella assistant streamline artistic expression and daily tasks, while TGuard security introduces industry-first off-grid search technology. Powered by the MediaTek Dimensity 7400 Ultimate processor, the series offers a 1.5K 144Hz AMOLED display, IP68/IP69/IP69K protection, up to 6500mAh battery capacity with 45W Super Charge, and FreeLink Bluetooth Long Range communication—delivering a secure, resilient, and intelligently connected user experience.
At Mobile World Congress 2026, TECNO unveiled the CAMON 50 Series—comprising the CAMON 50 Ultra 5G, CAMON 50 Pro, and CAMON 50—marking a significant leap in AI-powered mobile imaging. The flagship CAMON 50 Ultra 5G features a 50MP Sony LYTIA 700C Ultra Night Camera and a 50MP 3X telephoto lens (on Ultra and Pro models), enhanced by the AI RAW 2.0 imaging engine for exceptional clarity, precision, and low-light performance. Innovations such as Super-Zoom FlashSnap, AI 60X SuperZoom, and the industry-first AI Auto Zoom elevate action capture and portrait photography, while validation from DXOMARK highlights its accurate and inclusive skin tone rendering under $600.
Beyond imaging, the CAMON 50 Series integrates advanced AI to enhance creativity, productivity, security, and durability. Features like the AI Art Gallery, AI Image-to-Video Generator, AI LightMaster 2.0, and the upgraded Ella assistant streamline artistic expression and daily tasks, while TGuard security introduces industry-first off-grid search technology. Powered by the MediaTek Dimensity 7400 Ultimate processor, the series offers a 1.5K 144Hz AMOLED display, IP68/IP69/IP69K protection, up to 6500mAh battery capacity with 45W Super Charge, and FreeLink Bluetooth Long Range communication—delivering a secure, resilient, and intelligently connected user experience.
Sponsored by
Surafel
6 months ago
ቬሮኒካ በሀገሯ ሽልማት አለማግኘቷ ያሳፍራት እንደነበር ገልጻለች።
#fastmereja I ታዋቂዋ ድምፃዊት ቬሮኒካ አዳነ በሙያ ዘርፏ ያለፈችባቸውን አምስት ዓመታትና ያጋጠሟትን ፈተናዎች አስመልክቶ በሰጠችው አስተያየት፣ በሀገር ውስጥ የሚሰጡ ሽልማቶች ላይ ያላትን ቅሬታ በግልጽ አጋርታለች። በተለይም ከውጭ ሀገር አርቲስቶች ጋር ለስራ ስትነጋገር "ምን ሽልማት ወስደሻል?" ተብላ ስትጠየቅ በሀገሯ ሽልማት አለማግኘቷ ያሳፍራት እንደነበር ገልጻለች።
ቬሮኒካ በጽሁፏ ሁለት ዋና ዋና አካላት ላይ ትዝብቷን ጥላለች፦
📌 የሽልማት አዘጋጆች፦ በኢትዮጵያ ውስጥ የሚታወቁ ስራዎችን ብትሰራም፣ ተገቢውን እውቅና እና ሽልማት አለመስጠታቸውን።
📌 የመንግስት አካላት፦ አርቲስቶች ሀገራቸውን በአለም አቀፍ መድረክ ሲያስተዋውቁ የሚሰጠው ድጋፍ እና ትኩረት ማነስ።
"መንግስት እንደ ትልቅ ጉዳይ አድርጎ ባያየንም፤ ባይደግፈንም፤ ሰርተን የመጣነው ሀገር ማስተዋወቅ ምናልባት ሌላ ሀገር ቢሆን ብዙ የሚመሰገንበት ጉዳይ ነበር" — ቬሮኒካ አዳነ
📌 አዲስ ድል በሩዋንዳ (Shining Star Africa Awards)
በሀገር ውስጥ ባይሆንም፣ በአህጉር አቀፍ ደረጃ ግን የቬሮኒካ ስራዎች ትልቅ እውቅና እያገኙ ይገኛሉ። ቀደም ሲል በህዝብ ድምፅ ሶስት ሽልማቶችን ማሸነፏን ያስታወሰችው ድምፃዊቷ፣ አሁን ደግሞ በሩዋንዳ በሚካሄደው Shining Star Africa Awards 2025/2026 ላይ በሁለት ትልልቅ ዘርፎች እጩ መሆኗን አብስራለች፦
📍Best Star Global Artist Of The Year
📍Best Star Female Artist Of The Year
ቬሮኒካ በዚህ የሽልማት መድረክ ላይ በመጀመሪያዋ እና ብቸኛዋ ኢትዮጵያዊት ሴት አርቲስት በመሆን መታጨቷ ለሙያዋ ያላትን ቁርጠኝነት እና የአለም አቀፍ ተቀባይነቷን የሚያረጋግጥ ሆኗል።
#fastmereja I ታዋቂዋ ድምፃዊት ቬሮኒካ አዳነ በሙያ ዘርፏ ያለፈችባቸውን አምስት ዓመታትና ያጋጠሟትን ፈተናዎች አስመልክቶ በሰጠችው አስተያየት፣ በሀገር ውስጥ የሚሰጡ ሽልማቶች ላይ ያላትን ቅሬታ በግልጽ አጋርታለች። በተለይም ከውጭ ሀገር አርቲስቶች ጋር ለስራ ስትነጋገር "ምን ሽልማት ወስደሻል?" ተብላ ስትጠየቅ በሀገሯ ሽልማት አለማግኘቷ ያሳፍራት እንደነበር ገልጻለች።
ቬሮኒካ በጽሁፏ ሁለት ዋና ዋና አካላት ላይ ትዝብቷን ጥላለች፦
📌 የሽልማት አዘጋጆች፦ በኢትዮጵያ ውስጥ የሚታወቁ ስራዎችን ብትሰራም፣ ተገቢውን እውቅና እና ሽልማት አለመስጠታቸውን።
📌 የመንግስት አካላት፦ አርቲስቶች ሀገራቸውን በአለም አቀፍ መድረክ ሲያስተዋውቁ የሚሰጠው ድጋፍ እና ትኩረት ማነስ።
"መንግስት እንደ ትልቅ ጉዳይ አድርጎ ባያየንም፤ ባይደግፈንም፤ ሰርተን የመጣነው ሀገር ማስተዋወቅ ምናልባት ሌላ ሀገር ቢሆን ብዙ የሚመሰገንበት ጉዳይ ነበር" — ቬሮኒካ አዳነ
📌 አዲስ ድል በሩዋንዳ (Shining Star Africa Awards)
በሀገር ውስጥ ባይሆንም፣ በአህጉር አቀፍ ደረጃ ግን የቬሮኒካ ስራዎች ትልቅ እውቅና እያገኙ ይገኛሉ። ቀደም ሲል በህዝብ ድምፅ ሶስት ሽልማቶችን ማሸነፏን ያስታወሰችው ድምፃዊቷ፣ አሁን ደግሞ በሩዋንዳ በሚካሄደው Shining Star Africa Awards 2025/2026 ላይ በሁለት ትልልቅ ዘርፎች እጩ መሆኗን አብስራለች፦
📍Best Star Global Artist Of The Year
📍Best Star Female Artist Of The Year
ቬሮኒካ በዚህ የሽልማት መድረክ ላይ በመጀመሪያዋ እና ብቸኛዋ ኢትዮጵያዊት ሴት አርቲስት በመሆን መታጨቷ ለሙያዋ ያላትን ቁርጠኝነት እና የአለም አቀፍ ተቀባይነቷን የሚያረጋግጥ ሆኗል።
6 months ago
የሳራ ዶላታባዲ ፈረንሳዊ-ኢራናዊት የምስል ጥበብ ባለሙያ
ሥራዋ በኢትዮጵያ ቤተመንግሥት ሲኒማ ቤት እየታየ ነው
#ethiopia | መቀመጫቸውን በአዲስ አበባ ከተማ ያደረጉ ኢምባሲዎች፤ ጥሪ የተደረገላቸው 200 እንግዶች ዘጋቢ ፊልሙን በመመልከት ላይ ናቸው
***
ስለ ዳይሬክተሯ
ፊልም፡ ጉጉቱ፣ አትክልት ቦታው እና ፀሃፊው (An Owl, A Garden and the Writer)
ሳራ ዶላታባዲ (Sara Dolatabadi)
የፊልም ዳይሬክተር፣ የምስል ጥበብ ባለሙያ (Visual Artist) እና ጸሐፊ
ሳራ ዶላታባዲ ፈረንሳዊ-ኢራናዊት የምስል ጥበብ ባለሙያ እና የመልቲሚዲያ ፊልም ሰሪ ናት። በልጅነቷ የኢራን እስላማዊ አብዮት እና የኢራን-ኢራቅ ጦርነት በህይወቷ ላይ ተፅእኖ አሳድሮባታል። እነዚህን ታሪካዊ ክስተቶች በልጅነት አይኖቿ ተመልክታለች። እነዚህ ትዝታዎች በምስል ጥበብ ባለሙያነቷ እና በፊልም ሰሪነቷ ላይ የራሳቸውን አሻራ ያሳረፉ ሲሆን፤ ስራዎቿ የግል ሕይወት (Microcosm) እና የፖለቲካው ዓለም (Macrocosm) የሚገናኙበት ነጥብ ተደርገው ሊወሰዱ ይችላሉ።
ከቴህራን አዛድ የስነ-ጥበብ ዩኒቨርሲቲ (Azad Art University) ከተመረቀች በኋላ፣ ለአሥር አመታት በቶኪዮ፣ ፓሪስ እና ኒው ዮርክ በመስራት እና ስራዎቿን ለእይታ በማቅረብ አሳልፋለች። በኒው ዮርክ በሚገኘው ሃንተር ኮሌጅ (Hunter College) በስነ-ጥበብ የማስተርስ ዲግሪዋን (MFA) አግኝታለች። ለድህረ-ምረቃ መመረቂያ ጽሁፏ፣ ስለ ቤተሰቧ የሚያወሳ "Summer Light" (የበጋ ብርሃን) የተሰኘ አጭር ዶክመንተሪ ፊልም ዳይሬክት አድርጋ አዘጋጅታለች።
በመቀጠልም "An Owl, A Garden and the Writer" (ጉጉቱ፣ አትክልት ቦታው እና ጸሐፊው) የተሰኘውን ዶክመንተሪ ፊልም የሰራች ሲሆን፤ ፊልሙ እ.ኤ.አ. በ2023 በቪዥን ዱ ሪል (Vision du Réel) ፌስቲቫል ላይ ለእይታ በቅቷል። ይህ ፊልም በቡሳን የፊልም ፌስቲቫል (Busan Film Festival) እና በሴንተር ፖምፒዱ ኤክስትራ ፌስቲቫልን ጨምሮ በተለያዩ መድረኮች እና ፌስቲቫሎች ላይ ታይቷል።
በተጨማሪም ፊልሙ በዶክ ሊዝቦአ 2023 (Doc Lisboa) "የመብት እና ነጻነት ሽልማት" (Rights and Freedom Award) እንዲሁም በ2024 በሞንትሪያል በተካሄደው ዓለም አቀፍ የኪነ-ጥበብ ፊልም ፌስቲቫል ላይ "ምርጥ የቁም-ምስል ሽልማት" (Best Portrait Award) አሸንፏል።
በጋቦን ለሦስት ዓመታት በቆየችበት ጊዜ በሊብሬቪል (ሲሲባ) ዝቅተኛ ገቢ ባላቸው አካባቢዎች ትምህርትን ለማስፋፋት የሚሠራ መንግስታዊ ያልሆነ ድርጅት (NGO) ከመሰረቱት መካከል አንዷ ስትሆን፤ በአሁኑ ወቅት በኢትዮጵያ አዲስ አበባ ትኖራለች፣ ትሰራለችም።
***
ስለ ሀበሻ ቪው (habeshaview)
በ2015 (እ.ኤ.አ) የተመሰረተው ሀበሻ ቪው (habeshaview)፤ ዋና መቀመጫውን አሜሪካ ቨርጂኒያ ያደረገ ሲሆን፣ በእንግሊዝ ለንደን እና በኢትዮጵያ አዲስ አበባ ቅርንጫፍ ቢሮዎች አሉት። በተጨማሪም በኔዘርላንድ የዳታ ማዕከል (Data center) እና የቴክኖሎጂ ልማት ቢሮ አለው።
ሀበሻ ቪው ዘርፈ-ብዙ የሚዲያ፣ የመዝናኛ እና የላቀ ቴክኖሎጂ ኩባንያ ነው። ኩባንያው ለተጠቃሚዎች ምቹ የሆነ የኦቲቲ (OTT) ፕላትፎርም እና አፕሊኬሽኖችን በማልማት ደረጃውን የጠበቀ የመመልከት ልምድን ያቀርባል።
የሚያቀርባቸው አገልግሎቶችም የቀጥታ የዜና ቻናሎችን፣ የመዝናኛ ጣቢያዎችን፣ እንደ ፍላጎት የሚታዘዙ ፊልሞችን (Video On Demand)፣ ጨዋታዎችን እና የኦዲዮ ቻናሎችን ያካትታሉ።
በተጨማሪም ከዓለም ዙሪያ ከተውጣጡ የተለያዩ ስቱዲዮዎች የተገኙ ኦሪጂናል የሆኑ ፕሮግራሞችን በብዙ የቋንቋ አማራጮች፣ በተመጣጣኝ ዋጋ እና ያለፉ ፕሮግራሞችን መልሶ የመመልከት (catch-up service) አማራጭ ጭምር ያቀርባል።
ሀበሻ ቪው ከዚህም በተጨማሪ ዓለም አቀፍ የፊልም አከፋፋይ ነው።
በአሁኑ ወቅት በኢትዮጵያ የተሰሩ ጥራት ያላቸውን እና ኦሪጂናል ፊልሞችን በመምረጥ፣ በአውሮፓ እና በሰሜን አሜሪካ ለሚገኙ ዓለም አቀፍ ፌስቲቫሎች እና የሲኒማ ቤቶች በማቅረብ ያስተዋውቃል።
በረጅም ጊዜ እቅዱም ከአፍሪካ አህጉር የሚገኙ ሌሎች ይዘቶችን በማሰራጨት በፓን-አፍሪካ የመዝናኛ እና የስትሪሚንግ ኢንዱስትሪ መሪ ለመሆን ራዕይ ሰንቋል።
***
የእንኳን ደህና መጣችሁ መልዕክት
የሀበሻ ቪው ቴክኖሎጂ እና መልቲሚዲያ (habeshaview Technology and Multimedia) ተባባሪ መስራች እንደመሆኔ፣ ሞቅ ያለ ሰላምታዬን ሳቀርብላችሁ ታላቅ ክብር ይሰማኛል።
የጉዞአችን ተካፋይ ስለሆናችሁ እጅግ ደስ ብሎኛል። ዛሬ አዲሱን የስራ ዘርፋችንን "ሀበሻ ቪው ሲኒማ" (habeshaview Cinema) በምናስጀምርበት በዚህ ወቅት፣ እንኳን ወደ ደማቁ የመዝናኛ፣ የባህል እና የፈጠራ ዓለማችን በሰላም መጣችሁ ለማለት እወዳለሁ። ይህ በየወሩ የሚካሄድ የፊልም ክበብ፤ የኢትዮጵያን ብቻ ሳይሆን ከተቀረው ዓለም የተውጣጡ ፊልሞችን ለእይታ የሚያቀርብ ነው።
ትዕግስት ከበደ
ተባባሪ መስራች፣
***
ፊልም፡ ጉጉቱ፣ አትክልት ቦታው እና ፀሃፊው (An Owl, A Garden, & The Writer)
የፕሬስ ማስታወሻ እና ሽልማቶች
"እጅግ ዜማዊ እና ረቂቅ፣ ሆኖም ግን ጉልበት ያለው ስራ፤ እጅግ ታላቅ የሆነውን የፀሃፊውን ስብእና ሰብአዊ በሆነ መንገድ እያሳየን፣ ስላለፉት አስርት ዓመታት የኢራን ጨካኝ ስርዓት የሚያስተምረን ፊልም ነው።"
— ቢዝነስ ዶክ ዩሮፕ (BUSINESS DOC EUROPE)
ፌስቲቫሎች እና ሽልማቶች
ቪዥንስ ዱ ሪል 2023 (Visions du Réel): በርኒንግ ላይትስ ውድድር (የዓለም የመጀመሪያ እይታ)
ፖምፒዱ ሴንተር (Pompidou Centre): (የፈረንሳይ የመጀመሪያ እይታ)
ቡሳን ዓለም አቀፍ የፊልም ፌስቲቫል 2023 (Busan IFF): (ዓለም አቀፍ የመጀመሪያ እይታ)
ዶክ ሊዝቦአ 2023 (Doclisboa): የመብት እና ነጻነት ሽልማት አሸናፊ
ኦዛ (OZA) የዘመናዊ ዶክመንተሪ ፊልም ፌስቲቫል 2024: የዳኞች ልዩ ሽልማት
ፊፋ 2024 (FIFA): ምርጥ የቁም-ምስል (Portrait) ሽልማት
ካርሎቪ ቫሪ ዓለም አቀፍ የፊልም ፌስቲቫል 2021: በሂደት ላይ ያሉ ስራዎች (Works in Progress) የድህረ-ምርት ልማት ሽልማት አሸናፊ
አይዲኤፍኤ ፎረም (IDFA Forum)
የአዘጋጆች መግለጫ [አሚር ናደሪ - ዋና አዘጋጅ (Executive Producer)]
ኢራናዊው ፊልም ሰሪ አሚር ናደሪ፤ "ቬጋስ፡ በእውነተኛ ታሪክ ላይ የተመሰረተ" (2008)፣ "ማንሃተን በቁጥሮች" (1993) እና "ዘ ረነር" (1985) በመሳሰሉ ፊልሞቹ ይታወቃል። እ.ኤ.አ. በ2016 በቬኒስ ዓለም አቀፍ የፊልም ፌስቲቫል ላይ ለዘመናዊ ሲኒማ ፈጠራ እና እድገት ላበረከቱት አስተዋፅኦ ለሚሰጠው "Jaeger-LeCoultre Glory to the Filmmaker" የተሰኘ ክቡር ሽልማት ባለቤት ሆኗል።
"[የፊልሙ ባለታሪክ] በዘመናችን ካሉ እጅግ ታዋቂ ኢራናውያን ደራሲያን አንዱ ነው። በስራዎቹ የሀገሩን ልብ እና ነፍስ መተረክ ችሏል። በፋርስ ቋንቋ ንጹህ እና ጠንካራ ድምጽ ያለው ይህ ደራሲ፤ በልብ ወለዶቹ እና በታሪኮቹ ውስጥ የህዝቡን ታሪክ መዝግቦ አስቀምጧል። ስለሆነም፣ በተለይም አሁን ካለው የዓለም እና የኢራን ሁኔታ አንጻር፣ የእሱን ህይወት እና ስራዎች መዝግቦ ማቅረብ (Document ማድረግ) ከምንም በላይ አስፈላጊ ነው።"
***
ሀበሻ ቪው ቴክኖሎጂ እና መልቲሚዲያ
በሀበሻ ቪው፤ ለኢትዮጵያ ስነ-ጥበብ፣ ባህል እና ተሰጥኦ ትልቅ ቦታ እና ክብር አለን። ተልዕኳችንም ይህንን የባህል ሀብት ከዘመናዊ እና ከላቀ ቴክኖሎጂ ጋር በማዋሃድ ለክቡራን ደንበኞቻችን ልዩ እና ተመስጦን የሚፈጥር ልምድ ማቅረብ ነው።
በባህል እና በዘመናዊነት መካከል ድልድይ መሆን እንዳለብን እናምናለን፤ የፈጠራ ባለሙያዎቻችንን ድንቅ ተሰጥኦ ለዓለም ገበያ በማሳየት የኢትዮጵያን ስራዎች ለዓለም አቀፍ መድረክ ለማብቃት እንተጋለን።
እስካሁን ያደረግነው ጉዞ እጅግ አስደናቂ ነበር፤ ይህ ስኬትም ያለ እናንተ ያልተቋረጠ ድጋፍ ሊታሰብ አይችልም ነበር። አሻራችንን እያሰፋን እና እያደግን ስንሄድ፣ ለዋና እሴቶቻችን ጸንተን እንቆማለን።
እነዚህም፦ የኢትዮጵያን ባህል ማስተዋወቅ እና ማልማት፣ የሀገር ውስጥ ተሰጥኦን ማሳደግ፣ እንዲሁም የቅርሶቻችንን እና የባህላችንን ተደራሽነት በዓለም አቀፍ ደረጃ ማጎልበት ናቸው።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
ሥራዋ በኢትዮጵያ ቤተመንግሥት ሲኒማ ቤት እየታየ ነው
#ethiopia | መቀመጫቸውን በአዲስ አበባ ከተማ ያደረጉ ኢምባሲዎች፤ ጥሪ የተደረገላቸው 200 እንግዶች ዘጋቢ ፊልሙን በመመልከት ላይ ናቸው
***
ስለ ዳይሬክተሯ
ፊልም፡ ጉጉቱ፣ አትክልት ቦታው እና ፀሃፊው (An Owl, A Garden and the Writer)
ሳራ ዶላታባዲ (Sara Dolatabadi)
የፊልም ዳይሬክተር፣ የምስል ጥበብ ባለሙያ (Visual Artist) እና ጸሐፊ
ሳራ ዶላታባዲ ፈረንሳዊ-ኢራናዊት የምስል ጥበብ ባለሙያ እና የመልቲሚዲያ ፊልም ሰሪ ናት። በልጅነቷ የኢራን እስላማዊ አብዮት እና የኢራን-ኢራቅ ጦርነት በህይወቷ ላይ ተፅእኖ አሳድሮባታል። እነዚህን ታሪካዊ ክስተቶች በልጅነት አይኖቿ ተመልክታለች። እነዚህ ትዝታዎች በምስል ጥበብ ባለሙያነቷ እና በፊልም ሰሪነቷ ላይ የራሳቸውን አሻራ ያሳረፉ ሲሆን፤ ስራዎቿ የግል ሕይወት (Microcosm) እና የፖለቲካው ዓለም (Macrocosm) የሚገናኙበት ነጥብ ተደርገው ሊወሰዱ ይችላሉ።
ከቴህራን አዛድ የስነ-ጥበብ ዩኒቨርሲቲ (Azad Art University) ከተመረቀች በኋላ፣ ለአሥር አመታት በቶኪዮ፣ ፓሪስ እና ኒው ዮርክ በመስራት እና ስራዎቿን ለእይታ በማቅረብ አሳልፋለች። በኒው ዮርክ በሚገኘው ሃንተር ኮሌጅ (Hunter College) በስነ-ጥበብ የማስተርስ ዲግሪዋን (MFA) አግኝታለች። ለድህረ-ምረቃ መመረቂያ ጽሁፏ፣ ስለ ቤተሰቧ የሚያወሳ "Summer Light" (የበጋ ብርሃን) የተሰኘ አጭር ዶክመንተሪ ፊልም ዳይሬክት አድርጋ አዘጋጅታለች።
በመቀጠልም "An Owl, A Garden and the Writer" (ጉጉቱ፣ አትክልት ቦታው እና ጸሐፊው) የተሰኘውን ዶክመንተሪ ፊልም የሰራች ሲሆን፤ ፊልሙ እ.ኤ.አ. በ2023 በቪዥን ዱ ሪል (Vision du Réel) ፌስቲቫል ላይ ለእይታ በቅቷል። ይህ ፊልም በቡሳን የፊልም ፌስቲቫል (Busan Film Festival) እና በሴንተር ፖምፒዱ ኤክስትራ ፌስቲቫልን ጨምሮ በተለያዩ መድረኮች እና ፌስቲቫሎች ላይ ታይቷል።
በተጨማሪም ፊልሙ በዶክ ሊዝቦአ 2023 (Doc Lisboa) "የመብት እና ነጻነት ሽልማት" (Rights and Freedom Award) እንዲሁም በ2024 በሞንትሪያል በተካሄደው ዓለም አቀፍ የኪነ-ጥበብ ፊልም ፌስቲቫል ላይ "ምርጥ የቁም-ምስል ሽልማት" (Best Portrait Award) አሸንፏል።
በጋቦን ለሦስት ዓመታት በቆየችበት ጊዜ በሊብሬቪል (ሲሲባ) ዝቅተኛ ገቢ ባላቸው አካባቢዎች ትምህርትን ለማስፋፋት የሚሠራ መንግስታዊ ያልሆነ ድርጅት (NGO) ከመሰረቱት መካከል አንዷ ስትሆን፤ በአሁኑ ወቅት በኢትዮጵያ አዲስ አበባ ትኖራለች፣ ትሰራለችም።
***
ስለ ሀበሻ ቪው (habeshaview)
በ2015 (እ.ኤ.አ) የተመሰረተው ሀበሻ ቪው (habeshaview)፤ ዋና መቀመጫውን አሜሪካ ቨርጂኒያ ያደረገ ሲሆን፣ በእንግሊዝ ለንደን እና በኢትዮጵያ አዲስ አበባ ቅርንጫፍ ቢሮዎች አሉት። በተጨማሪም በኔዘርላንድ የዳታ ማዕከል (Data center) እና የቴክኖሎጂ ልማት ቢሮ አለው።
ሀበሻ ቪው ዘርፈ-ብዙ የሚዲያ፣ የመዝናኛ እና የላቀ ቴክኖሎጂ ኩባንያ ነው። ኩባንያው ለተጠቃሚዎች ምቹ የሆነ የኦቲቲ (OTT) ፕላትፎርም እና አፕሊኬሽኖችን በማልማት ደረጃውን የጠበቀ የመመልከት ልምድን ያቀርባል።
የሚያቀርባቸው አገልግሎቶችም የቀጥታ የዜና ቻናሎችን፣ የመዝናኛ ጣቢያዎችን፣ እንደ ፍላጎት የሚታዘዙ ፊልሞችን (Video On Demand)፣ ጨዋታዎችን እና የኦዲዮ ቻናሎችን ያካትታሉ።
በተጨማሪም ከዓለም ዙሪያ ከተውጣጡ የተለያዩ ስቱዲዮዎች የተገኙ ኦሪጂናል የሆኑ ፕሮግራሞችን በብዙ የቋንቋ አማራጮች፣ በተመጣጣኝ ዋጋ እና ያለፉ ፕሮግራሞችን መልሶ የመመልከት (catch-up service) አማራጭ ጭምር ያቀርባል።
ሀበሻ ቪው ከዚህም በተጨማሪ ዓለም አቀፍ የፊልም አከፋፋይ ነው።
በአሁኑ ወቅት በኢትዮጵያ የተሰሩ ጥራት ያላቸውን እና ኦሪጂናል ፊልሞችን በመምረጥ፣ በአውሮፓ እና በሰሜን አሜሪካ ለሚገኙ ዓለም አቀፍ ፌስቲቫሎች እና የሲኒማ ቤቶች በማቅረብ ያስተዋውቃል።
በረጅም ጊዜ እቅዱም ከአፍሪካ አህጉር የሚገኙ ሌሎች ይዘቶችን በማሰራጨት በፓን-አፍሪካ የመዝናኛ እና የስትሪሚንግ ኢንዱስትሪ መሪ ለመሆን ራዕይ ሰንቋል።
***
የእንኳን ደህና መጣችሁ መልዕክት
የሀበሻ ቪው ቴክኖሎጂ እና መልቲሚዲያ (habeshaview Technology and Multimedia) ተባባሪ መስራች እንደመሆኔ፣ ሞቅ ያለ ሰላምታዬን ሳቀርብላችሁ ታላቅ ክብር ይሰማኛል።
የጉዞአችን ተካፋይ ስለሆናችሁ እጅግ ደስ ብሎኛል። ዛሬ አዲሱን የስራ ዘርፋችንን "ሀበሻ ቪው ሲኒማ" (habeshaview Cinema) በምናስጀምርበት በዚህ ወቅት፣ እንኳን ወደ ደማቁ የመዝናኛ፣ የባህል እና የፈጠራ ዓለማችን በሰላም መጣችሁ ለማለት እወዳለሁ። ይህ በየወሩ የሚካሄድ የፊልም ክበብ፤ የኢትዮጵያን ብቻ ሳይሆን ከተቀረው ዓለም የተውጣጡ ፊልሞችን ለእይታ የሚያቀርብ ነው።
ትዕግስት ከበደ
ተባባሪ መስራች፣
***
ፊልም፡ ጉጉቱ፣ አትክልት ቦታው እና ፀሃፊው (An Owl, A Garden, & The Writer)
የፕሬስ ማስታወሻ እና ሽልማቶች
"እጅግ ዜማዊ እና ረቂቅ፣ ሆኖም ግን ጉልበት ያለው ስራ፤ እጅግ ታላቅ የሆነውን የፀሃፊውን ስብእና ሰብአዊ በሆነ መንገድ እያሳየን፣ ስላለፉት አስርት ዓመታት የኢራን ጨካኝ ስርዓት የሚያስተምረን ፊልም ነው።"
— ቢዝነስ ዶክ ዩሮፕ (BUSINESS DOC EUROPE)
ፌስቲቫሎች እና ሽልማቶች
ቪዥንስ ዱ ሪል 2023 (Visions du Réel): በርኒንግ ላይትስ ውድድር (የዓለም የመጀመሪያ እይታ)
ፖምፒዱ ሴንተር (Pompidou Centre): (የፈረንሳይ የመጀመሪያ እይታ)
ቡሳን ዓለም አቀፍ የፊልም ፌስቲቫል 2023 (Busan IFF): (ዓለም አቀፍ የመጀመሪያ እይታ)
ዶክ ሊዝቦአ 2023 (Doclisboa): የመብት እና ነጻነት ሽልማት አሸናፊ
ኦዛ (OZA) የዘመናዊ ዶክመንተሪ ፊልም ፌስቲቫል 2024: የዳኞች ልዩ ሽልማት
ፊፋ 2024 (FIFA): ምርጥ የቁም-ምስል (Portrait) ሽልማት
ካርሎቪ ቫሪ ዓለም አቀፍ የፊልም ፌስቲቫል 2021: በሂደት ላይ ያሉ ስራዎች (Works in Progress) የድህረ-ምርት ልማት ሽልማት አሸናፊ
አይዲኤፍኤ ፎረም (IDFA Forum)
የአዘጋጆች መግለጫ [አሚር ናደሪ - ዋና አዘጋጅ (Executive Producer)]
ኢራናዊው ፊልም ሰሪ አሚር ናደሪ፤ "ቬጋስ፡ በእውነተኛ ታሪክ ላይ የተመሰረተ" (2008)፣ "ማንሃተን በቁጥሮች" (1993) እና "ዘ ረነር" (1985) በመሳሰሉ ፊልሞቹ ይታወቃል። እ.ኤ.አ. በ2016 በቬኒስ ዓለም አቀፍ የፊልም ፌስቲቫል ላይ ለዘመናዊ ሲኒማ ፈጠራ እና እድገት ላበረከቱት አስተዋፅኦ ለሚሰጠው "Jaeger-LeCoultre Glory to the Filmmaker" የተሰኘ ክቡር ሽልማት ባለቤት ሆኗል።
"[የፊልሙ ባለታሪክ] በዘመናችን ካሉ እጅግ ታዋቂ ኢራናውያን ደራሲያን አንዱ ነው። በስራዎቹ የሀገሩን ልብ እና ነፍስ መተረክ ችሏል። በፋርስ ቋንቋ ንጹህ እና ጠንካራ ድምጽ ያለው ይህ ደራሲ፤ በልብ ወለዶቹ እና በታሪኮቹ ውስጥ የህዝቡን ታሪክ መዝግቦ አስቀምጧል። ስለሆነም፣ በተለይም አሁን ካለው የዓለም እና የኢራን ሁኔታ አንጻር፣ የእሱን ህይወት እና ስራዎች መዝግቦ ማቅረብ (Document ማድረግ) ከምንም በላይ አስፈላጊ ነው።"
***
ሀበሻ ቪው ቴክኖሎጂ እና መልቲሚዲያ
በሀበሻ ቪው፤ ለኢትዮጵያ ስነ-ጥበብ፣ ባህል እና ተሰጥኦ ትልቅ ቦታ እና ክብር አለን። ተልዕኳችንም ይህንን የባህል ሀብት ከዘመናዊ እና ከላቀ ቴክኖሎጂ ጋር በማዋሃድ ለክቡራን ደንበኞቻችን ልዩ እና ተመስጦን የሚፈጥር ልምድ ማቅረብ ነው።
በባህል እና በዘመናዊነት መካከል ድልድይ መሆን እንዳለብን እናምናለን፤ የፈጠራ ባለሙያዎቻችንን ድንቅ ተሰጥኦ ለዓለም ገበያ በማሳየት የኢትዮጵያን ስራዎች ለዓለም አቀፍ መድረክ ለማብቃት እንተጋለን።
እስካሁን ያደረግነው ጉዞ እጅግ አስደናቂ ነበር፤ ይህ ስኬትም ያለ እናንተ ያልተቋረጠ ድጋፍ ሊታሰብ አይችልም ነበር። አሻራችንን እያሰፋን እና እያደግን ስንሄድ፣ ለዋና እሴቶቻችን ጸንተን እንቆማለን።
እነዚህም፦ የኢትዮጵያን ባህል ማስተዋወቅ እና ማልማት፣ የሀገር ውስጥ ተሰጥኦን ማሳደግ፣ እንዲሁም የቅርሶቻችንን እና የባህላችንን ተደራሽነት በዓለም አቀፍ ደረጃ ማጎልበት ናቸው።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
7 months ago
🏆 ቬሮኒካ አዳነ በአፍሪማ (AFRIMA) የክብር ዘውድ ደፋች!
#ethiopia | ኢትዮጵያዊቷ የሙዚቃ ኮከብ ቬሮኒካ አዳነ፣ በመላው አፍሪካ ትልቅ ግምት የሚሰጠውን የ9ኛው የአፍሪካ ሙዚቃ ሽልማት (AFRIMA) በአሸናፊነት በማጠናቀቅ የሀገራችንን ስም በአህጉሪቱ መድረክ ላይ አንግሳለች።
✨ የድሉ ዝርዝር
ቬሮኒካ ብርቱ ፉክክር በታየበት "The Best Artist, Duo or Group in African Traditional Music" በሚለው ዘርፍ ከአህጉሪቱ ጥንካሬ ያላቸው ተፎካካሪዎች መካከል በመመረጥ አሸናፊ መሆን ችላለች።
ድምፃዊቷ ይህንን ክብር ለመቀዳጀት ያስቻላት፦
* የኢትዮጵያን ባህላዊ ዜማዎች ከዘመናዊ የሙዚቃ ቅላጼ ጋር በጥበብ ማዋሃድ መቻሏ።
* የሀገራችንን ባህልና ውበት በአህጉር ደረጃ በተለየ ለዛ ማቅረቧ ነው።
🌍 የአፍሪማ ፋይዳ
በመላው አፍሪካ የሚገኙ የሙዚቃ ባለሙያዎችን ለማበረታታት የሚዘጋጀው የአፍሪማ (AFRIMA) መድረክ፣ የኢትዮጵያን አርቲስቶች ስም በተከታታይ ዓመታት በመዘገብ የኢትዮጵያን ጥበብ ለዓለም በማስተዋወቅም ትልቅ ድልድይ ሆኗል። እንዲህ አይነት ድሎች የኢትዮጵያን ሙዚቃ በአህጉሪቱ ያለውን ቅቡሉነት አንድ እርምጃ ወደፊት እንዲራመድ ይረዳል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#ቬሮኒካአዳነ #አፍሪማ #ኢትዮጵያ #ሙዚቃ #አፍሪካ #afrima #veronicaadane #ethiopianmusic #africanpride #ድል
#ethiopia | ኢትዮጵያዊቷ የሙዚቃ ኮከብ ቬሮኒካ አዳነ፣ በመላው አፍሪካ ትልቅ ግምት የሚሰጠውን የ9ኛው የአፍሪካ ሙዚቃ ሽልማት (AFRIMA) በአሸናፊነት በማጠናቀቅ የሀገራችንን ስም በአህጉሪቱ መድረክ ላይ አንግሳለች።
✨ የድሉ ዝርዝር
ቬሮኒካ ብርቱ ፉክክር በታየበት "The Best Artist, Duo or Group in African Traditional Music" በሚለው ዘርፍ ከአህጉሪቱ ጥንካሬ ያላቸው ተፎካካሪዎች መካከል በመመረጥ አሸናፊ መሆን ችላለች።
ድምፃዊቷ ይህንን ክብር ለመቀዳጀት ያስቻላት፦
* የኢትዮጵያን ባህላዊ ዜማዎች ከዘመናዊ የሙዚቃ ቅላጼ ጋር በጥበብ ማዋሃድ መቻሏ።
* የሀገራችንን ባህልና ውበት በአህጉር ደረጃ በተለየ ለዛ ማቅረቧ ነው።
🌍 የአፍሪማ ፋይዳ
በመላው አፍሪካ የሚገኙ የሙዚቃ ባለሙያዎችን ለማበረታታት የሚዘጋጀው የአፍሪማ (AFRIMA) መድረክ፣ የኢትዮጵያን አርቲስቶች ስም በተከታታይ ዓመታት በመዘገብ የኢትዮጵያን ጥበብ ለዓለም በማስተዋወቅም ትልቅ ድልድይ ሆኗል። እንዲህ አይነት ድሎች የኢትዮጵያን ሙዚቃ በአህጉሪቱ ያለውን ቅቡሉነት አንድ እርምጃ ወደፊት እንዲራመድ ይረዳል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#ቬሮኒካአዳነ #አፍሪማ #ኢትዮጵያ #ሙዚቃ #አፍሪካ #afrima #veronicaadane #ethiopianmusic #africanpride #ድል
7 months ago
TECNO Glory Night Awards, Co-Hosted with TikTok Live and CAF, Celebrated Africa’s Top Influencers and the “Power Your Moment” Spirit at AFCON Morocco
The TECNO Glory Night Awards, co-hosted with TikTok Live and CAF in Rabat during AFCON Morocco, brought together Africa’s top digital creators to celebrate creativity, influence, and the spirit of “Power Your Moment.” As TECNO deepened its role as Official Global Partner of AFCON, the event honored pan-African KOLs from over 20 countries whose content showcased authenticity, cultural impact, and storytelling powered by TECNO AI. Five major awards Moment Excellence, Moment King/Queen, Creative Spark, Visual Master, and TECNO Partner recognized standout creators selected through the continent-wide #mypowermoment campaign, highlighting how smartphones and AI are shaping Africa’s digital narrative.
Beyond the awards, TECNO curated immersive product and AI ecosystem experiences for attending KOLs and artists, including hands-on demos of AI-powered photography, real-time editing tools, a 3D photo station, and connected smart devices such as VR gear and the MEGAPAD. These interactive zones reinforced TECNO’s commitment to empowering creators with practical, intuitive technology that enhances content creation and efficiency. Overall, Glory Night reaffirmed TECNO’s long-term investment in Africa’s creative ecosystem—bridging sport, technology, and culture while celebrating a new generation of storytellers shaping the continent’s digital future.
The TECNO Glory Night Awards, co-hosted with TikTok Live and CAF in Rabat during AFCON Morocco, brought together Africa’s top digital creators to celebrate creativity, influence, and the spirit of “Power Your Moment.” As TECNO deepened its role as Official Global Partner of AFCON, the event honored pan-African KOLs from over 20 countries whose content showcased authenticity, cultural impact, and storytelling powered by TECNO AI. Five major awards Moment Excellence, Moment King/Queen, Creative Spark, Visual Master, and TECNO Partner recognized standout creators selected through the continent-wide #mypowermoment campaign, highlighting how smartphones and AI are shaping Africa’s digital narrative.
Beyond the awards, TECNO curated immersive product and AI ecosystem experiences for attending KOLs and artists, including hands-on demos of AI-powered photography, real-time editing tools, a 3D photo station, and connected smart devices such as VR gear and the MEGAPAD. These interactive zones reinforced TECNO’s commitment to empowering creators with practical, intuitive technology that enhances content creation and efficiency. Overall, Glory Night reaffirmed TECNO’s long-term investment in Africa’s creative ecosystem—bridging sport, technology, and culture while celebrating a new generation of storytellers shaping the continent’s digital future.
Sponsored by
Surafel
7 months ago
TECNO Glory Night Awards, Co-Hosted with TikTok Live and CAF, Celebrated Africa’s Top Influencers and the “Power Your Moment” Spirit at AFCON Morocco
The TECNO Glory Night Awards, co-hosted with TikTok Live and CAF in Rabat during AFCON Morocco, brought together Africa’s top digital creators to celebrate creativity, influence, and the spirit of “Power Your Moment.” As TECNO deepened its role as Official Global Partner of AFCON, the event honored pan-African KOLs from over 20 countries whose content showcased authenticity, cultural impact, and storytelling powered by TECNO AI. Five major awards Moment Excellence, Moment King/Queen, Creative Spark, Visual Master, and TECNO Partner recognized standout creators selected through the continent-wide #mypowermoment campaign, highlighting how smartphones and AI are shaping Africa’s digital narrative.
Beyond the awards, TECNO curated immersive product and AI ecosystem experiences for attending KOLs and artists, including hands-on demos of AI-powered photography, real-time editing tools, a 3D photo station, and connected smart devices such as VR gear and the MEGAPAD. These interactive zones reinforced TECNO’s commitment to empowering creators with practical, intuitive technology that enhances content creation and efficiency. Overall, Glory Night reaffirmed TECNO’s long-term investment in Africa’s creative ecosystem—bridging sport, technology, and culture while celebrating a new generation of storytellers shaping the continent’s digital future.
The TECNO Glory Night Awards, co-hosted with TikTok Live and CAF in Rabat during AFCON Morocco, brought together Africa’s top digital creators to celebrate creativity, influence, and the spirit of “Power Your Moment.” As TECNO deepened its role as Official Global Partner of AFCON, the event honored pan-African KOLs from over 20 countries whose content showcased authenticity, cultural impact, and storytelling powered by TECNO AI. Five major awards Moment Excellence, Moment King/Queen, Creative Spark, Visual Master, and TECNO Partner recognized standout creators selected through the continent-wide #mypowermoment campaign, highlighting how smartphones and AI are shaping Africa’s digital narrative.
Beyond the awards, TECNO curated immersive product and AI ecosystem experiences for attending KOLs and artists, including hands-on demos of AI-powered photography, real-time editing tools, a 3D photo station, and connected smart devices such as VR gear and the MEGAPAD. These interactive zones reinforced TECNO’s commitment to empowering creators with practical, intuitive technology that enhances content creation and efficiency. Overall, Glory Night reaffirmed TECNO’s long-term investment in Africa’s creative ecosystem—bridging sport, technology, and culture while celebrating a new generation of storytellers shaping the continent’s digital future.
7 months ago
TECNO Glory Night Awards, Co-Hosted with TikTok Live and CAF, Celebrate Africa’s Top Influencers and the “Power Your Moment” Spirit at AFCON Morocco
The TECNO Glory Night Awards, co-hosted with TikTok Live and the Confederation of African Football (CAF), brought together Africa’s leading digital creators in Rabat during AFCON Morocco to celebrate creativity, cultural influence, and the spirit of “Power Your Moment.” As TECNO deepened its role as the Official Global Partner of AFCON, the event honored outstanding pan-African Key Opinion Leaders (KOLs) from more than 20 countries whose content reflects authenticity, storytelling, and cultural impact—powered by TECNO’s AI-driven innovation.
Five major awards—Moment Excellence, Moment King/Queen, Creative Spark, Visual Master, and TECNO Partner—recognized standout creators selected through the continent-wide #mypowermoment campaign. The awards highlighted how smartphones and artificial intelligence are reshaping Africa’s digital narrative, enabling creators to capture, express, and amplify their stories with greater creativity and reach.
Beyond the awards ceremony, TECNO curated immersive product and AI ecosystem experiences for attending KOLs and artists. These included hands-on demonstrations of AI-powered photography, real-time editing tools, a 3D photo station, and connected smart devices such as VR gear and the MEGAPAD. The interactive zones reinforced TECNO’s commitment to equipping creators with intuitive, practical technology that enhances efficiency and elevates content creation.
Overall, TECNO Glory Night reaffirmed the brand’s long-term investment in Africa’s creative ecosystem—bridging sport, technology, and culture—while celebrating a new generation of storytellers shaping the continent’s digital future.
The TECNO Glory Night Awards, co-hosted with TikTok Live and the Confederation of African Football (CAF), brought together Africa’s leading digital creators in Rabat during AFCON Morocco to celebrate creativity, cultural influence, and the spirit of “Power Your Moment.” As TECNO deepened its role as the Official Global Partner of AFCON, the event honored outstanding pan-African Key Opinion Leaders (KOLs) from more than 20 countries whose content reflects authenticity, storytelling, and cultural impact—powered by TECNO’s AI-driven innovation.
Five major awards—Moment Excellence, Moment King/Queen, Creative Spark, Visual Master, and TECNO Partner—recognized standout creators selected through the continent-wide #mypowermoment campaign. The awards highlighted how smartphones and artificial intelligence are reshaping Africa’s digital narrative, enabling creators to capture, express, and amplify their stories with greater creativity and reach.
Beyond the awards ceremony, TECNO curated immersive product and AI ecosystem experiences for attending KOLs and artists. These included hands-on demonstrations of AI-powered photography, real-time editing tools, a 3D photo station, and connected smart devices such as VR gear and the MEGAPAD. The interactive zones reinforced TECNO’s commitment to equipping creators with intuitive, practical technology that enhances efficiency and elevates content creation.
Overall, TECNO Glory Night reaffirmed the brand’s long-term investment in Africa’s creative ecosystem—bridging sport, technology, and culture—while celebrating a new generation of storytellers shaping the continent’s digital future.
8 months ago
ተወዳጇ ድምጻዊት ቬሮኒካ አዳነ በድል ወደ ሀገሯ ተመለሰች!!
ኢትዮጵያዊቷ የሙዚቃ ኮከብ ቬሮኒካ አዳነ በምስራቅ አፍሪካ የኪነ-ጥበብ መድረክ ላይ ደምቃ በመታየትና አሸናፊነትን በመጎናፀፍ ወደ ትውልድ ሀገሯ ተመልሳለች። በኢትዮጵያ አየር መንገድ ቤተሰቦቾ ፣ወዳጆቾ፣ እንዲሁም ተፅዕኖ ፈጣሪዎች እና ሚዲያዎች በመገኘት በደማቅ አቀባበል ተቀብለዋታል።
ዝነኛዋ ድምፃዊት በታንዛኒያ በሚካሄደው "2025 Zikomo Africa Awards" ላይ በአራት የተለያዩ ዘርፎች በመታጨት ለሽልማት ስነስርዓቱ ዳሬሰላም ገብታ የነበረ ሲሆን ዛሬ ደሞ ወደ ሀገሯ በአሸናፊነት ዋንጫዎችን ይዛ በደስታ ተመልሳለች።
* የመድረክ ዝግጅት፦
በቅርቡ "መጠሪያዬ" የተሰኘውን ተወዳጅ አልበሟን ያስመረቀችው ድምፃዊት ቬሮኒካ አዳነ በሽልማት መድረኩ ላይ ድንቅ ስራዎቿን ማቅረብ ችላለች።
* የአምባሳደርነት ሚና፦
ይህ እጩነት የቬሮኒካን የጥበብ ትጋት ብቻ ሳይሆን፣ የኢትዮጵያን ሙዚቃ በምስራቅ አፍሪካ ከፍ አድርጎ የሚያሳይ ነው።
"ይህ ስኬት ለጥበብ ስራዋ ያላትን ትጋት የሚያረጋግጥ ሲሆን፣ በታንዛኒያ መድረክ ሀገሯን ወክላ ላሳየችው ብቃት ኩራት ተሰምቶናል።"
ጥቂት ስለ ዚኮሞ አዋርድ
ዚኮሞ አዋርድ (Zikomo Awards)
በአፍሪካና ካሪቢያን ያሉ በሙዚቃ፣ ፊልም፣ ፋሽን፣ ሚዲያ እና ማህበራዊ ተፅዕኖ ዘርፎች ውስጥ የተለዩ ስኬቶችን የሚያከብር ዓለም አቀፍ ሽልማት ነው።
“Zikomo” በቻቺዋ (Chichewa) ቋንቋ “እናመሰግናለን / Thank you” ማለት ሲሆን፣ ይህ ሽልማት ለተለዩ አርቲስቶችና ተፅዕኖ ፈጣሪዎች ክብር ለመስጠት ተመሥርቷል።
ዚኮሞ አዋርድ በየዓመቱ በተለያዩ ሀገራት ይካሄዳል፣ እና የአፍሪካ ፈጠራና ብቃትን ወደ ዓለም አቀፍ መድረክ ያወጣል።
🇪🇹 የቬሮኒካ ሪከርድ በዚኮሞ አዋርድ 🇪🇹
1️⃣ የመጀመሪያ ኢትዮጵያዊት አርቲስት
ቬሮኒካ አዳነ
👉 በZikomo Africa & Caribbean Awards ታሪክ ውስጥ የመጀመሪያ ኢትዮጵያዊ አርቲስት ሆና ተመርጣ ተወዳዳሪ ሆነች።
2️⃣ በአንድ ዓመት 4 ዋና ምድቦች በአንድ ጊዜ መመረጧ ለኢትዮጵያ አርቲስቶች በZikomo ውድድር ላይ አዲስ ሪከርድ ነው።
የተመረጠችባቸው ምድቦች፦
• Best Female Artist of the Year
• Best Performing Artist of the Year
• Best Inspirational Woman of the Year
• Best Song of the Year(Kante Lela)
3️⃣ ሙዚቃ + ማህበራዊ ተፅዕኖ በአንድ ዓመት
• በሙዚቃ (Song / Performance)
• በማህበራዊ ተፅዕኖ (Inspirational Woman) ምድቦች መመረጧ
➡️ Zikomo ላይ አርቲስትነትና አመራርን አንድ ላይ ያጣመረ ልዩ ሪከርድ ነው።
4️⃣ የኢትዮጵያ ሙዚቃን ወደ Zikomo መድረክ ያመጣች።
👉 Zikomo በዋናነት የደቡብ እና ካሪቢያን አገራት የሚታወቅ መድረክ ሲሆን
👉 ቬሮኒካ የኢትዮጵያ ሙዚቃ በዚህ መድረክ በግልጽ ሁኔታ የተወከለችበትን መጀመሪያ መድረክ አሳየች። ለኢትዮዽያ አርቲስት በር ከፈተች
5️⃣ በብዙ አገራት አርቲስቶች መካከል ኢትዮጵያዊ ሴት አርቲስት ሆና እንደ ዋና ተወዳዳሪ መታየቷ ለሴቶች አርቲስቶች አዲስ መንገድ ከፈተች።
👉 የኢትዮጵያ ሙዚቃን ወደ ዓለም አቀፍ መድረክ አወጣች 🇪🇹✨
👏 በድጋሚ እንኳን ደስ አለሽ የኔ ጀግና
ኮርተሽ አኩርተሽናል
ሀገሬ ጀግናሽን አክብሪ
🇪🇹❤️ ኢትዮጵያ ታብራ ❤️
🇪🇹🏆 🏆 ይቀጥላል የአፍሪማ!!!
ኢትዮጵያዊቷ የሙዚቃ ኮከብ ቬሮኒካ አዳነ በምስራቅ አፍሪካ የኪነ-ጥበብ መድረክ ላይ ደምቃ በመታየትና አሸናፊነትን በመጎናፀፍ ወደ ትውልድ ሀገሯ ተመልሳለች። በኢትዮጵያ አየር መንገድ ቤተሰቦቾ ፣ወዳጆቾ፣ እንዲሁም ተፅዕኖ ፈጣሪዎች እና ሚዲያዎች በመገኘት በደማቅ አቀባበል ተቀብለዋታል።
ዝነኛዋ ድምፃዊት በታንዛኒያ በሚካሄደው "2025 Zikomo Africa Awards" ላይ በአራት የተለያዩ ዘርፎች በመታጨት ለሽልማት ስነስርዓቱ ዳሬሰላም ገብታ የነበረ ሲሆን ዛሬ ደሞ ወደ ሀገሯ በአሸናፊነት ዋንጫዎችን ይዛ በደስታ ተመልሳለች።
* የመድረክ ዝግጅት፦
በቅርቡ "መጠሪያዬ" የተሰኘውን ተወዳጅ አልበሟን ያስመረቀችው ድምፃዊት ቬሮኒካ አዳነ በሽልማት መድረኩ ላይ ድንቅ ስራዎቿን ማቅረብ ችላለች።
* የአምባሳደርነት ሚና፦
ይህ እጩነት የቬሮኒካን የጥበብ ትጋት ብቻ ሳይሆን፣ የኢትዮጵያን ሙዚቃ በምስራቅ አፍሪካ ከፍ አድርጎ የሚያሳይ ነው።
"ይህ ስኬት ለጥበብ ስራዋ ያላትን ትጋት የሚያረጋግጥ ሲሆን፣ በታንዛኒያ መድረክ ሀገሯን ወክላ ላሳየችው ብቃት ኩራት ተሰምቶናል።"
ጥቂት ስለ ዚኮሞ አዋርድ
ዚኮሞ አዋርድ (Zikomo Awards)
በአፍሪካና ካሪቢያን ያሉ በሙዚቃ፣ ፊልም፣ ፋሽን፣ ሚዲያ እና ማህበራዊ ተፅዕኖ ዘርፎች ውስጥ የተለዩ ስኬቶችን የሚያከብር ዓለም አቀፍ ሽልማት ነው።
“Zikomo” በቻቺዋ (Chichewa) ቋንቋ “እናመሰግናለን / Thank you” ማለት ሲሆን፣ ይህ ሽልማት ለተለዩ አርቲስቶችና ተፅዕኖ ፈጣሪዎች ክብር ለመስጠት ተመሥርቷል።
ዚኮሞ አዋርድ በየዓመቱ በተለያዩ ሀገራት ይካሄዳል፣ እና የአፍሪካ ፈጠራና ብቃትን ወደ ዓለም አቀፍ መድረክ ያወጣል።
🇪🇹 የቬሮኒካ ሪከርድ በዚኮሞ አዋርድ 🇪🇹
1️⃣ የመጀመሪያ ኢትዮጵያዊት አርቲስት
ቬሮኒካ አዳነ
👉 በZikomo Africa & Caribbean Awards ታሪክ ውስጥ የመጀመሪያ ኢትዮጵያዊ አርቲስት ሆና ተመርጣ ተወዳዳሪ ሆነች።
2️⃣ በአንድ ዓመት 4 ዋና ምድቦች በአንድ ጊዜ መመረጧ ለኢትዮጵያ አርቲስቶች በZikomo ውድድር ላይ አዲስ ሪከርድ ነው።
የተመረጠችባቸው ምድቦች፦
• Best Female Artist of the Year
• Best Performing Artist of the Year
• Best Inspirational Woman of the Year
• Best Song of the Year(Kante Lela)
3️⃣ ሙዚቃ + ማህበራዊ ተፅዕኖ በአንድ ዓመት
• በሙዚቃ (Song / Performance)
• በማህበራዊ ተፅዕኖ (Inspirational Woman) ምድቦች መመረጧ
➡️ Zikomo ላይ አርቲስትነትና አመራርን አንድ ላይ ያጣመረ ልዩ ሪከርድ ነው።
4️⃣ የኢትዮጵያ ሙዚቃን ወደ Zikomo መድረክ ያመጣች።
👉 Zikomo በዋናነት የደቡብ እና ካሪቢያን አገራት የሚታወቅ መድረክ ሲሆን
👉 ቬሮኒካ የኢትዮጵያ ሙዚቃ በዚህ መድረክ በግልጽ ሁኔታ የተወከለችበትን መጀመሪያ መድረክ አሳየች። ለኢትዮዽያ አርቲስት በር ከፈተች
5️⃣ በብዙ አገራት አርቲስቶች መካከል ኢትዮጵያዊ ሴት አርቲስት ሆና እንደ ዋና ተወዳዳሪ መታየቷ ለሴቶች አርቲስቶች አዲስ መንገድ ከፈተች።
👉 የኢትዮጵያ ሙዚቃን ወደ ዓለም አቀፍ መድረክ አወጣች 🇪🇹✨
👏 በድጋሚ እንኳን ደስ አለሽ የኔ ጀግና
ኮርተሽ አኩርተሽናል
ሀገሬ ጀግናሽን አክብሪ
🇪🇹❤️ ኢትዮጵያ ታብራ ❤️
🇪🇹🏆 🏆 ይቀጥላል የአፍሪማ!!!
8 months ago
ኢትዮጵያዊነት ኩራት ነዉ !
#ethiopia የገረመኝ የቬሮኒካ አዳነ ስብእና
ማህበራዊ ሚዲያ አጠቃቀማችን ከደግ ደጉ ይልቅ ስህተቶች ነቀፌታን የሆነ ያልተለመደ ማፈንገጥ የሚወድ ሆነና ብዙ ጊዜ መጥፎውን ነጥለን በማራገብ ስሜትን ተከትሎ ሻራያል ለሚያወጣዉ አልጎሪዝም በመስጠት ትልቁም ትንሹም አሉባልታ ተራ አጀንዳ መድረኩን ይሞላዋል ። በዚህም ጥሩና አርአያነት ያለው ተግባር የፈፀሙት መልካም ምግባራቸው ተዘንግቶ ሲቀር የግድ ተጠቃሚው የሚወደዉን ለማድረግ ይገደዳሉ ።
ይህን መግቢያ ያደረኩት ብዙ ጊዜ ባለባበሷ የመነጋገሪያ ርእስ የምትሆነዉ ከሰሞኑን በዳሬሰላም ታንዛንያ በተካሄደዉ "2025 Zikomo Africa Awards" ላይ ያሸነፈችው ቬሮኒካ አዳነና ለመድረኩ ሀገርን ለመወከል የሚያስችል ዝግጂቷ ጉዳይ ማንም ምንም ሲል ባለማየቴ የተሰማኝን ጥቂት ለማለት ነዉ ።
በቅድሚያ "2025 Zikomo Africa Awards" ላይ በ4 የተለያዩ ዘርፎች በመታጨት በሁለት ዘርፎች አሸናፊ የሆንሽዉ ድምፃዊት ቬሮኒካ አዳነ እንኳን ደስ አለሽ ! እላለሁ ። በማስቀጠልም የ"ዓመቱ ምርጥ ሴት አርቲስት" (Female Artist of the Year) ዘርፍ አሸናፊ በመሆን የክብሩ ባለቤት ከመሆንሽ ባሻገር የሽልማት መርሃ-ግብር በሽልማት ሥነ-ሥርዓቱ ላይ ከአለባበስ እስከ ንግግር ከመድረኩ ከተዜመዉ የቦብ "One world "የሰላም ጥሪ ሙዚቃ እስከ ንግግር ያጠለብሽዉ ሰንደቅዓላማ እያንዳንዱ ያየሁት በሙሉ በእርግጥም 100 ምናምን ሚሊዮን የኢትዮጵያ ህዝብ መወከልሽን በቅጡ የተረዳሽ በሚገባ የተዘጋጀሽበትና ክብራችን የሚመጥን በመሆኑ ከወገቤ ጎንበስ በማለት አክብሮቴን ለመግለጽ እወዳለሁ ።
ለመሆኑ ይሄን ለምን አልክ አትሉኝም ? እያልኩኝ ያለዉማ ያች እንኳን ከድምፃዊያን መካከል የሚዲያ መነጋገሪያ የምትሆነው ሪያናን ለመምሰል ትሞክራለች እየተባለ በአለባበሷ የምትብጠለጠለዉ ቬሮኒካ አዳነ ራሷን ሁና አየኋት ነዉ ።
እዉነት ለመናገር ዘመነኛዉ ሙዚቃ አዳማጭ ባለመሆኔ ሙዚቃዎቿን አጣጥሜያለሁ ለማለት ይከብደኛል ነገር ግን በዚህ መንደር አጀንዳ ስትሆን አያለሁ ብዙ ጊዜ ደግሞ አለባበሷ ጉዳይ ነዉ የሚነሳ ። በዚህ መድረክ ግን በሀገሯ ልጆች ተፈትሎ ተሸምኖ የተሰራውን ረጂም ክትት ያለ ዘርፋፋ የባህል ቀምሷን አጥልቃ እምር ከማለቷ በላይ ተዘጋጅታበት የሀገሯን ሰንደቅዓላማ ይዛ በመገኘት ልክ ማሸነፏ ሲነገራት መድረኩ ላይ ያን የነፃነትና የአሸናፊነት ምሳሌ የሆነዉን አረንጓዴ ቢጫ ቀይ ሰንደቋን እንደሸማ ስትከናነብ ላስተዋለና ድምጿ በሲቃ ቁርጥ ቁርጥ እያለ ኢትዮጵያን ወክላ ለዚህ ደረጃ በመድረሷ የተሰማትን ደስታ ሐሴት በልዩ ስሜት ስትገልፅ ለተመለከተ ልጂቱ ሀገሯን ምን ያህል እንደምትወድ ያሳያል ።
በኋላም ዘመዴ ጎንደሬዉ የሚለዉን ሙዚቃ ስትጫወት ቀድማ የተዘጋጀችበት ታሪካዊቷን ጎንደር የሚገልጽ ቪዲዮ ከጀርባ ባለው ግዙፍ ስክሪን እየተላለፈ እስክታዉን ስታስነካዉ በእርግጥም ቬሮኒካ እኛን ወክላ መገኘቷ ትክክል ነዉ ያስብላል ።
ቬሮኒካ በንግግሯ መጀመሪያ ላይ ራሷን ስታስተዋውቅ፣ "ክቡራን፣ የአፍሪካ ህብረት ሰራተኞች፣ አጋሮች፣ ቤተሰቦች እና የክብር እንግዶች እንደምን ዋላችሁ። ከመቀጠሌ በፊት አጭር ትውውቅ ላድርግ... ማይክሮፎኑን የያዘው ማነው ብላችሁ እያሰባችሁ ከሆነ፤ እኔ ቬሮኒካ አዳነ እባላለሁ። ኢትዮጵያዊት ዘፋኝ፣ የዜማ ደራሲ፣ አርቲስት፣ ተዋናይት እንዲሁም በጋዜጠኝነት እና ኮሙኒኬሽን የመጀመሪያ ዲግሪ (Bachelor's Degree) በኩራት የያዝኩ ነኝ። ሙዚቃን ስሜቴን ለመግለጽ፣ ትወናን ታሪክ ለመንገር፣ የጋዜጠኝነት ትምህርቴን ደግሞ በዙሪያዬ ያለውን ዓለም ለመታዘብ፣ ለመስማት እና ለመረዳት እጠቀምበታለሁ።" በማለት ተናግራለች። "ከሁሉም በላይ ግን እኔ ኩሩ አፍሪካዊት ነኝ፤ ድምፄን በመድረክም ሆነ ከመድረክ ውጭ የአፍሪካን ታሪክ ለዓለም ለማውራት እጠቀምበታለሁ" ስትል የአፍሪካዊነት ስሜቷን በጣፋጭ እንግሊዝኛ አስተዋወቀች ።
ቬሮኒካ በመልዕክቷ መካከለ የአፍሪካውያንን "ኡቡንቱ" (ሰው በሰው ለሰው) ፍልስፍና በማንሳት፤ "እኔ ያለሁት በእናንተ መኖር ምክንያት ነው)" ስትል በአዳራሹ የነበረውን የአንድነት መንፈስ አድንቃለች አባቷን ኢትዮጵያዊያን አመሰገነች።
በጥቅሉ ቬሮኒካ በእለቱ መድረኩ ላይ ደምቃበት አመሸች ማለት ይቀላል ። እናማ ዉድ እህታችን ቬሮኒካ ሆይ ከሽልማቱ በላይ ማንነትሽን ሀገርሽን ታሪክሽን ባህልሽን ለማስተዋወቅ የሄድሽበት እርቀት ምስጋና ይገባዋልና ምስጋናዬ ይድረስሽ 🙏 #ታዴ_የማመይ_ልጅ
#ethiopia የገረመኝ የቬሮኒካ አዳነ ስብእና
ማህበራዊ ሚዲያ አጠቃቀማችን ከደግ ደጉ ይልቅ ስህተቶች ነቀፌታን የሆነ ያልተለመደ ማፈንገጥ የሚወድ ሆነና ብዙ ጊዜ መጥፎውን ነጥለን በማራገብ ስሜትን ተከትሎ ሻራያል ለሚያወጣዉ አልጎሪዝም በመስጠት ትልቁም ትንሹም አሉባልታ ተራ አጀንዳ መድረኩን ይሞላዋል ። በዚህም ጥሩና አርአያነት ያለው ተግባር የፈፀሙት መልካም ምግባራቸው ተዘንግቶ ሲቀር የግድ ተጠቃሚው የሚወደዉን ለማድረግ ይገደዳሉ ።
ይህን መግቢያ ያደረኩት ብዙ ጊዜ ባለባበሷ የመነጋገሪያ ርእስ የምትሆነዉ ከሰሞኑን በዳሬሰላም ታንዛንያ በተካሄደዉ "2025 Zikomo Africa Awards" ላይ ያሸነፈችው ቬሮኒካ አዳነና ለመድረኩ ሀገርን ለመወከል የሚያስችል ዝግጂቷ ጉዳይ ማንም ምንም ሲል ባለማየቴ የተሰማኝን ጥቂት ለማለት ነዉ ።
በቅድሚያ "2025 Zikomo Africa Awards" ላይ በ4 የተለያዩ ዘርፎች በመታጨት በሁለት ዘርፎች አሸናፊ የሆንሽዉ ድምፃዊት ቬሮኒካ አዳነ እንኳን ደስ አለሽ ! እላለሁ ። በማስቀጠልም የ"ዓመቱ ምርጥ ሴት አርቲስት" (Female Artist of the Year) ዘርፍ አሸናፊ በመሆን የክብሩ ባለቤት ከመሆንሽ ባሻገር የሽልማት መርሃ-ግብር በሽልማት ሥነ-ሥርዓቱ ላይ ከአለባበስ እስከ ንግግር ከመድረኩ ከተዜመዉ የቦብ "One world "የሰላም ጥሪ ሙዚቃ እስከ ንግግር ያጠለብሽዉ ሰንደቅዓላማ እያንዳንዱ ያየሁት በሙሉ በእርግጥም 100 ምናምን ሚሊዮን የኢትዮጵያ ህዝብ መወከልሽን በቅጡ የተረዳሽ በሚገባ የተዘጋጀሽበትና ክብራችን የሚመጥን በመሆኑ ከወገቤ ጎንበስ በማለት አክብሮቴን ለመግለጽ እወዳለሁ ።
ለመሆኑ ይሄን ለምን አልክ አትሉኝም ? እያልኩኝ ያለዉማ ያች እንኳን ከድምፃዊያን መካከል የሚዲያ መነጋገሪያ የምትሆነው ሪያናን ለመምሰል ትሞክራለች እየተባለ በአለባበሷ የምትብጠለጠለዉ ቬሮኒካ አዳነ ራሷን ሁና አየኋት ነዉ ።
እዉነት ለመናገር ዘመነኛዉ ሙዚቃ አዳማጭ ባለመሆኔ ሙዚቃዎቿን አጣጥሜያለሁ ለማለት ይከብደኛል ነገር ግን በዚህ መንደር አጀንዳ ስትሆን አያለሁ ብዙ ጊዜ ደግሞ አለባበሷ ጉዳይ ነዉ የሚነሳ ። በዚህ መድረክ ግን በሀገሯ ልጆች ተፈትሎ ተሸምኖ የተሰራውን ረጂም ክትት ያለ ዘርፋፋ የባህል ቀምሷን አጥልቃ እምር ከማለቷ በላይ ተዘጋጅታበት የሀገሯን ሰንደቅዓላማ ይዛ በመገኘት ልክ ማሸነፏ ሲነገራት መድረኩ ላይ ያን የነፃነትና የአሸናፊነት ምሳሌ የሆነዉን አረንጓዴ ቢጫ ቀይ ሰንደቋን እንደሸማ ስትከናነብ ላስተዋለና ድምጿ በሲቃ ቁርጥ ቁርጥ እያለ ኢትዮጵያን ወክላ ለዚህ ደረጃ በመድረሷ የተሰማትን ደስታ ሐሴት በልዩ ስሜት ስትገልፅ ለተመለከተ ልጂቱ ሀገሯን ምን ያህል እንደምትወድ ያሳያል ።
በኋላም ዘመዴ ጎንደሬዉ የሚለዉን ሙዚቃ ስትጫወት ቀድማ የተዘጋጀችበት ታሪካዊቷን ጎንደር የሚገልጽ ቪዲዮ ከጀርባ ባለው ግዙፍ ስክሪን እየተላለፈ እስክታዉን ስታስነካዉ በእርግጥም ቬሮኒካ እኛን ወክላ መገኘቷ ትክክል ነዉ ያስብላል ።
ቬሮኒካ በንግግሯ መጀመሪያ ላይ ራሷን ስታስተዋውቅ፣ "ክቡራን፣ የአፍሪካ ህብረት ሰራተኞች፣ አጋሮች፣ ቤተሰቦች እና የክብር እንግዶች እንደምን ዋላችሁ። ከመቀጠሌ በፊት አጭር ትውውቅ ላድርግ... ማይክሮፎኑን የያዘው ማነው ብላችሁ እያሰባችሁ ከሆነ፤ እኔ ቬሮኒካ አዳነ እባላለሁ። ኢትዮጵያዊት ዘፋኝ፣ የዜማ ደራሲ፣ አርቲስት፣ ተዋናይት እንዲሁም በጋዜጠኝነት እና ኮሙኒኬሽን የመጀመሪያ ዲግሪ (Bachelor's Degree) በኩራት የያዝኩ ነኝ። ሙዚቃን ስሜቴን ለመግለጽ፣ ትወናን ታሪክ ለመንገር፣ የጋዜጠኝነት ትምህርቴን ደግሞ በዙሪያዬ ያለውን ዓለም ለመታዘብ፣ ለመስማት እና ለመረዳት እጠቀምበታለሁ።" በማለት ተናግራለች። "ከሁሉም በላይ ግን እኔ ኩሩ አፍሪካዊት ነኝ፤ ድምፄን በመድረክም ሆነ ከመድረክ ውጭ የአፍሪካን ታሪክ ለዓለም ለማውራት እጠቀምበታለሁ" ስትል የአፍሪካዊነት ስሜቷን በጣፋጭ እንግሊዝኛ አስተዋወቀች ።
ቬሮኒካ በመልዕክቷ መካከለ የአፍሪካውያንን "ኡቡንቱ" (ሰው በሰው ለሰው) ፍልስፍና በማንሳት፤ "እኔ ያለሁት በእናንተ መኖር ምክንያት ነው)" ስትል በአዳራሹ የነበረውን የአንድነት መንፈስ አድንቃለች አባቷን ኢትዮጵያዊያን አመሰገነች።
በጥቅሉ ቬሮኒካ በእለቱ መድረኩ ላይ ደምቃበት አመሸች ማለት ይቀላል ። እናማ ዉድ እህታችን ቬሮኒካ ሆይ ከሽልማቱ በላይ ማንነትሽን ሀገርሽን ታሪክሽን ባህልሽን ለማስተዋወቅ የሄድሽበት እርቀት ምስጋና ይገባዋልና ምስጋናዬ ይድረስሽ 🙏 #ታዴ_የማመይ_ልጅ
8 months ago
ድምፃዊት ቬሮኒካ አዳነ የ"Zikomo Africa Awards" አሸናፊ ሆነች
#fastmereja I ኢትዮጵያዊቷ ድምፃዊት ቬሮኒካ አዳነ በዓመታዊው የዚኮሞ አፍሪካ አዋርድስ (Zikomo Africa Awards) ላይ የዓመቱ ምርጥ ሴት ድምፃዊ (Female Artist of the Year) በመባል አሸናፊ ሆናለች። በዘርፉ የቀረቡ በርካታ የአፍሪካ ድምፃዊያንን በመብለጥ ይህንን ክብር የተቀዳጀችው ቬሮኒካ፣ በስነ-ስርዓቱ ላይ በመገኘት ሽልማቷን ተረክባለች።
#fastmereja I ኢትዮጵያዊቷ ድምፃዊት ቬሮኒካ አዳነ በዓመታዊው የዚኮሞ አፍሪካ አዋርድስ (Zikomo Africa Awards) ላይ የዓመቱ ምርጥ ሴት ድምፃዊ (Female Artist of the Year) በመባል አሸናፊ ሆናለች። በዘርፉ የቀረቡ በርካታ የአፍሪካ ድምፃዊያንን በመብለጥ ይህንን ክብር የተቀዳጀችው ቬሮኒካ፣ በስነ-ስርዓቱ ላይ በመገኘት ሽልማቷን ተረክባለች።
8 months ago
🔥🔥ነገ ማታ🔥🔥
"ጎራ በል"
ውድ ተመልካቾቻችን ከዚህ ቀደሞ በተለያዩ ተወዳጅ ስራዎቿ (የምሞሸረው፣ ምን ላርግልህ፣ እና በመሣሠሉ ተወዳጅ ስራዎች የምናውቃት ተወዳጇ አርቲስት ሳራ ቲ አሁንም "ጎራ በል" የተሠኘ ቆንጆ ሙዚቃ ይዛልን መጥታለች ነገ ማታ በሆፕ ኢንተርቴይንመንት (hope music Ethiopia YouTube channel) በኩል ወደናንተ እናደርሳለን።
ሆፕ የምርጥ ሙዚቃዎች ደሴት ነው! 💪
የሁላችሁ ምርጫ የሆነው ሆፕ ኢንተርቴይመንት የምትወዷቸውን እና የምትዝናኑባቸውን የሙዚቃ ቪዲዮዎች ዘውትር ወደ እናንተ ያደርሳል!
Hope is the island of the best music! 💪
Hope Entertainment, your top choice, will continue to bring you the music videos you love and enjoy!
#eritrea #ethiopian #ethiopianwomen #world #ethiopian #ethiopianwedding #ethiopians #musicproducer #worldwide #ethiopian_music #ethiopianmusic #adama #ethiopian_music #musicproduction #ethiopiancoffee #ertiria #ertirian #eritreanculture #eritreanwedding #ethiopianopal #artist #photographychallengechallenge #photographer #musically #musica #music #adama .
"ጎራ በል"
ውድ ተመልካቾቻችን ከዚህ ቀደሞ በተለያዩ ተወዳጅ ስራዎቿ (የምሞሸረው፣ ምን ላርግልህ፣ እና በመሣሠሉ ተወዳጅ ስራዎች የምናውቃት ተወዳጇ አርቲስት ሳራ ቲ አሁንም "ጎራ በል" የተሠኘ ቆንጆ ሙዚቃ ይዛልን መጥታለች ነገ ማታ በሆፕ ኢንተርቴይንመንት (hope music Ethiopia YouTube channel) በኩል ወደናንተ እናደርሳለን።
ሆፕ የምርጥ ሙዚቃዎች ደሴት ነው! 💪
የሁላችሁ ምርጫ የሆነው ሆፕ ኢንተርቴይመንት የምትወዷቸውን እና የምትዝናኑባቸውን የሙዚቃ ቪዲዮዎች ዘውትር ወደ እናንተ ያደርሳል!
Hope is the island of the best music! 💪
Hope Entertainment, your top choice, will continue to bring you the music videos you love and enjoy!
#eritrea #ethiopian #ethiopianwomen #world #ethiopian #ethiopianwedding #ethiopians #musicproducer #worldwide #ethiopian_music #ethiopianmusic #adama #ethiopian_music #musicproduction #ethiopiancoffee #ertiria #ertirian #eritreanculture #eritreanwedding #ethiopianopal #artist #photographychallengechallenge #photographer #musically #musica #music #adama .
Sponsored by
Surafel
9 months ago
የፊልም ገበያና ሽልማት መርሃ ግብር ሊያካሄድ ነው
#ethiopia | የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር ከኢትዮ-አርክውድ ጋር በመተባበር የኢትዮጵያን የፊልም ኢንዱስትሪ ለማሳደግ ያለመ የፊልም ገበያ እና የሽልማት መርሃ ግብር አዘጋጅቷል።
የመርሃ ግብሩ ዓላማ በዘርፉ ያለውን የጥራት ደረጃና የይዘት ፈጠራን ማሳደግ፣ የሀገሪቱን ባህልና ታሪክ ማስተዋወቅ እንዲሁም የባለሙያዎችን ተጠቃሚነት ማረጋገጥ ነው።
🔥 ቁልፍ ነጥቦች
የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የኪነ ጥበብ ስነ-ጥበብ ፈጠራ ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክቡር ነብዩ ባዬ (ረ/ፕ) እና የኢትዮ-አርክውድ መስራችና ዋና ሥራ አስኪያጅ ወ/ሮ አርሴማ ወርቁ ለመገናኛ ብዙኃን መግለጫ ሰጥተዋል።
ከክቡር ነቢዩ ባዬ (ረ/ፕ) የተሰጡ ማብራሪያዎች
* የኢንዱስትሪው ዕድገት: የኢትዮጵያ ፊልም ጥበብ የጥራት ደረጃ እያደገ መሆኑን እና ባለሙያዎች እራሳቸውንና ሀገራቸውን እየጠቀሙ እንዲሁም የውጭ ምንዛሬ እያስገኙ መሆኑን ገልጸዋል።
* የመንግሥት ድጋፍ: ኢንዱስትሪው የበለጠ እንዲያድግ የሚያስችል ምቹ ሁኔታ ለመፍጠር እየተሰራ ነው። የጥበባት ኢንዱስትሪ የፖሊሲ ድጋፍ እንዲያገኝ ጥረት እየተደረገ ሲሆን፣ ይህም ዘርፉ ማኅበራዊ፣ ፖለቲካዊ እና ኢኮኖሚያዊ ጥቅም እንዲያስገኝ ይረዳል።
* የመርሃ ግብሩ ጥቅሞች: ይህ የፊልም ገበያና ሽልማት መርሃ ግብር ስልጠና፣ ኮንፈረንስ እና ኤግዚቪሽን ያካተተ ሲሆን፣ ከ5 የውጭ ሀገራት (ዛምቢያ፣ ኬንያ፣ ናይጄሪያ፣ ካሜሩን እና ፈረንሳይ) የተውጣጡ ባለሙያዎችን ያሳትፋል።
* ለኢትዮጵያዊያን ባለሙያዎች ሰፊ ዕድል በመፍጠር ልምድ እንዲለዋወጡ፣ በማርኬቲንግ፣ በፊልም ፈጠራ (Content Creation)፣ ግንኙነት እና ጥበባዊ እንቅስቃሴ (Artistic mobility) ዙሪያ ተጨማሪ እውቀት እንዲያገኙ ያግዛል።
* የአፍሪካን ባህል ማጉላት: ፕሮግራሙ ከኢትዮጵያ አልፎ የአፍሪካን ባህልና ታሪክ ለማጉላት እና የአህጉሯን ተሰሚነት ለመጨመር ይረዳል።
በወ/ሮ አርሴማ ወርቁ የተሰጡ ማብራሪያ
* የቅድመ ዝግጅት ሥራ: የኢትዮጵያ ፊልም ኢንዱስትሪን ከፍ ለማድረግ ከዘርፉ ትልልቅ ሥራዎችን የሰሩ ወደ 16 የሚሆኑ ባለሙያዎችን በማሰባሰብ ምክክር ተደርጓል።
* የጊዜ ሰሌዳ:የፊልም ገበያ እና ኮንፈረንስ: በሕዳር ወር ይካሄዳል። (በኮንፈረንሱ በ8 ርዕሰ ጉዳዮች ላይ ውይይት ይደረጋል)
* የሚዲያ አዋርድ: በታኅሣሥ ወር ይካሄዳል።
> 🎬 ካሜሮናዊ የፊልም ባለሙያ የሆኑት ቢልኪ ባሲ፣ መርሃ ግብሩ ልምድ ለማጋራት፣ አፍሪካን ለማስተዋወቅ፣ የአህጉሪቱን ታሪኮችና ባህሎች ለመንገር እንዲሁም ቆንጆ ፊልሞችን ለተመልካች ለማቅረብ እንደሚረዳ ተናግረዋል።
📅 የፕሮግራሙ ዝርዝር
* ቀን: ከሕዳር 12–14/2018 ዓ.ም
* ቦታ: ሰንጋተራ አካባቢ በሚገኘው አዲስ ሲኒማ ኮምፕሌክስ
ይህ የፊልም መርሃ ግብር የኢትዮጵያን የኪነ ጥበብ ዘርፍ ወደ ዓለም አቀፍ ደረጃ ለማድረስ ትልቅ ምዕራፍ እንደሚሆን ይጠበቃል ተብሏል።
#ethiopia | የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር ከኢትዮ-አርክውድ ጋር በመተባበር የኢትዮጵያን የፊልም ኢንዱስትሪ ለማሳደግ ያለመ የፊልም ገበያ እና የሽልማት መርሃ ግብር አዘጋጅቷል።
የመርሃ ግብሩ ዓላማ በዘርፉ ያለውን የጥራት ደረጃና የይዘት ፈጠራን ማሳደግ፣ የሀገሪቱን ባህልና ታሪክ ማስተዋወቅ እንዲሁም የባለሙያዎችን ተጠቃሚነት ማረጋገጥ ነው።
🔥 ቁልፍ ነጥቦች
የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የኪነ ጥበብ ስነ-ጥበብ ፈጠራ ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክቡር ነብዩ ባዬ (ረ/ፕ) እና የኢትዮ-አርክውድ መስራችና ዋና ሥራ አስኪያጅ ወ/ሮ አርሴማ ወርቁ ለመገናኛ ብዙኃን መግለጫ ሰጥተዋል።
ከክቡር ነቢዩ ባዬ (ረ/ፕ) የተሰጡ ማብራሪያዎች
* የኢንዱስትሪው ዕድገት: የኢትዮጵያ ፊልም ጥበብ የጥራት ደረጃ እያደገ መሆኑን እና ባለሙያዎች እራሳቸውንና ሀገራቸውን እየጠቀሙ እንዲሁም የውጭ ምንዛሬ እያስገኙ መሆኑን ገልጸዋል።
* የመንግሥት ድጋፍ: ኢንዱስትሪው የበለጠ እንዲያድግ የሚያስችል ምቹ ሁኔታ ለመፍጠር እየተሰራ ነው። የጥበባት ኢንዱስትሪ የፖሊሲ ድጋፍ እንዲያገኝ ጥረት እየተደረገ ሲሆን፣ ይህም ዘርፉ ማኅበራዊ፣ ፖለቲካዊ እና ኢኮኖሚያዊ ጥቅም እንዲያስገኝ ይረዳል።
* የመርሃ ግብሩ ጥቅሞች: ይህ የፊልም ገበያና ሽልማት መርሃ ግብር ስልጠና፣ ኮንፈረንስ እና ኤግዚቪሽን ያካተተ ሲሆን፣ ከ5 የውጭ ሀገራት (ዛምቢያ፣ ኬንያ፣ ናይጄሪያ፣ ካሜሩን እና ፈረንሳይ) የተውጣጡ ባለሙያዎችን ያሳትፋል።
* ለኢትዮጵያዊያን ባለሙያዎች ሰፊ ዕድል በመፍጠር ልምድ እንዲለዋወጡ፣ በማርኬቲንግ፣ በፊልም ፈጠራ (Content Creation)፣ ግንኙነት እና ጥበባዊ እንቅስቃሴ (Artistic mobility) ዙሪያ ተጨማሪ እውቀት እንዲያገኙ ያግዛል።
* የአፍሪካን ባህል ማጉላት: ፕሮግራሙ ከኢትዮጵያ አልፎ የአፍሪካን ባህልና ታሪክ ለማጉላት እና የአህጉሯን ተሰሚነት ለመጨመር ይረዳል።
በወ/ሮ አርሴማ ወርቁ የተሰጡ ማብራሪያ
* የቅድመ ዝግጅት ሥራ: የኢትዮጵያ ፊልም ኢንዱስትሪን ከፍ ለማድረግ ከዘርፉ ትልልቅ ሥራዎችን የሰሩ ወደ 16 የሚሆኑ ባለሙያዎችን በማሰባሰብ ምክክር ተደርጓል።
* የጊዜ ሰሌዳ:የፊልም ገበያ እና ኮንፈረንስ: በሕዳር ወር ይካሄዳል። (በኮንፈረንሱ በ8 ርዕሰ ጉዳዮች ላይ ውይይት ይደረጋል)
* የሚዲያ አዋርድ: በታኅሣሥ ወር ይካሄዳል።
> 🎬 ካሜሮናዊ የፊልም ባለሙያ የሆኑት ቢልኪ ባሲ፣ መርሃ ግብሩ ልምድ ለማጋራት፣ አፍሪካን ለማስተዋወቅ፣ የአህጉሪቱን ታሪኮችና ባህሎች ለመንገር እንዲሁም ቆንጆ ፊልሞችን ለተመልካች ለማቅረብ እንደሚረዳ ተናግረዋል።
📅 የፕሮግራሙ ዝርዝር
* ቀን: ከሕዳር 12–14/2018 ዓ.ም
* ቦታ: ሰንጋተራ አካባቢ በሚገኘው አዲስ ሲኒማ ኮምፕሌክስ
ይህ የፊልም መርሃ ግብር የኢትዮጵያን የኪነ ጥበብ ዘርፍ ወደ ዓለም አቀፍ ደረጃ ለማድረስ ትልቅ ምዕራፍ እንደሚሆን ይጠበቃል ተብሏል።
9 months ago
ታላቁ እና የተከበረው የጥበብ ሰው አረፈ!
Bereket Mengisteab, the great artist, passes away.
----- #ethiopia | የትግርኛ ሙዚቃን በሸክላ እና በካሴት በማሳተም የመጀመሪያው አርቲስት የነበረውና በውብና ማራኪ ዜማዎቹ በዓለም ዙሪያ (በተለይም በምሥራቅ አፍሪቃ ሀገሮች) ብዙ አድናቂዎችን ያፈራው ድምጻዊ የክብር ዶክተር በረከት መንግሥተ-ኣብ አርፏል።
በረከት ከስድሳ ዓመታት በላይ በዘለቀው የኪነ-ጥበብ ጉዞው ለኢትዮጵያ እና ኤርትራ ሙዚቃ ዕድገት የበኩሉን አስተዋጽኦ ያበረከተ ታላቅ ድምጻዊ ነው።
ኢትዮጵያዊያኑ ድምጻዊያን አበበ ተሰማ እና ጥላሁን ገሠሠ ጀምረውት የነበረውን በሁለት ቋንቋዎች (አማርኛ እና ኦሮምኛ) የመዝፈን ዘይቤ ወደ አራት ቋንቋዎች (ትግርኛ፣ አማርኛ፣ ትግረ እና ዐረብኛ) በማሳደግ ችሎታውን ያስመሰከረ የባህልና የጥበብ አውራ ነው (ይህን ሪከርድ በኋላ ላይ ዓሊ ቢራ በሰባት ቋንቋዎች በመዝፈን ሰብሮታል)።
ከሁሉም በላይ ግን በረከት የትግርኛ ሙዚቃ ራሱን የቻለ ታሪካዊ ጉዞ እንዲጀምር ፋና ወጊ የሆነ እና በኋላ ላይ ለመጡት ጸሐይቱ ባራኺ፣ ተኽለ ተስፋዝጊእ፣ ኪሮስ ዐለማየሁ፣ ዮሐንስ እስጢፋኖስ፣ ብርሃነ ኃይለ፣ የማነ ባሪያ፣ አብረሃም አፈወርቂ፣ አብረሃም ገብረመድህን፣ ሄለን መለስ፣ ኤልሳ ኪዳነ፣ ሄለን ጳውሎስ፣ ሳባ መኮንን ኤደን ገብረሥላሴ፣ አብረህት አብዱ፣ ማህሌት ገብረገርግስ ሌሎች የትግርኛ ዘፋኞች role model የሆነ ታላቅ አፍሪቃዊ የመድረክ ፈርጥ ነው።
-----
የበረከት መንግሥት-አብን ማረፍ ስረዳ ከፍተኛ ድንጋጤ እና ሐዘን ተሰምቶኛል። በእውነቱ የምሥራቅ አፍሪቃ የጥበብ ቤተሰቦች ታላቅ ሰው ነው ያጡት። ለመላው የኪነ-ጥበብ ወዳጆች፣ ለአድናቂዎቹ፣ ለቤተሰቦቹ እና ለዘመድ ወዳጆቹ መጽናናትን እመኛለሁ።
አፈንዲ ሙተቂ
ከሀረርጌ፣ አዋሽ ማዶ
Bereket Mengisteab, the great artist, passes away.
----- #ethiopia | የትግርኛ ሙዚቃን በሸክላ እና በካሴት በማሳተም የመጀመሪያው አርቲስት የነበረውና በውብና ማራኪ ዜማዎቹ በዓለም ዙሪያ (በተለይም በምሥራቅ አፍሪቃ ሀገሮች) ብዙ አድናቂዎችን ያፈራው ድምጻዊ የክብር ዶክተር በረከት መንግሥተ-ኣብ አርፏል።
በረከት ከስድሳ ዓመታት በላይ በዘለቀው የኪነ-ጥበብ ጉዞው ለኢትዮጵያ እና ኤርትራ ሙዚቃ ዕድገት የበኩሉን አስተዋጽኦ ያበረከተ ታላቅ ድምጻዊ ነው።
ኢትዮጵያዊያኑ ድምጻዊያን አበበ ተሰማ እና ጥላሁን ገሠሠ ጀምረውት የነበረውን በሁለት ቋንቋዎች (አማርኛ እና ኦሮምኛ) የመዝፈን ዘይቤ ወደ አራት ቋንቋዎች (ትግርኛ፣ አማርኛ፣ ትግረ እና ዐረብኛ) በማሳደግ ችሎታውን ያስመሰከረ የባህልና የጥበብ አውራ ነው (ይህን ሪከርድ በኋላ ላይ ዓሊ ቢራ በሰባት ቋንቋዎች በመዝፈን ሰብሮታል)።
ከሁሉም በላይ ግን በረከት የትግርኛ ሙዚቃ ራሱን የቻለ ታሪካዊ ጉዞ እንዲጀምር ፋና ወጊ የሆነ እና በኋላ ላይ ለመጡት ጸሐይቱ ባራኺ፣ ተኽለ ተስፋዝጊእ፣ ኪሮስ ዐለማየሁ፣ ዮሐንስ እስጢፋኖስ፣ ብርሃነ ኃይለ፣ የማነ ባሪያ፣ አብረሃም አፈወርቂ፣ አብረሃም ገብረመድህን፣ ሄለን መለስ፣ ኤልሳ ኪዳነ፣ ሄለን ጳውሎስ፣ ሳባ መኮንን ኤደን ገብረሥላሴ፣ አብረህት አብዱ፣ ማህሌት ገብረገርግስ ሌሎች የትግርኛ ዘፋኞች role model የሆነ ታላቅ አፍሪቃዊ የመድረክ ፈርጥ ነው።
-----
የበረከት መንግሥት-አብን ማረፍ ስረዳ ከፍተኛ ድንጋጤ እና ሐዘን ተሰምቶኛል። በእውነቱ የምሥራቅ አፍሪቃ የጥበብ ቤተሰቦች ታላቅ ሰው ነው ያጡት። ለመላው የኪነ-ጥበብ ወዳጆች፣ ለአድናቂዎቹ፣ ለቤተሰቦቹ እና ለዘመድ ወዳጆቹ መጽናናትን እመኛለሁ።
አፈንዲ ሙተቂ
ከሀረርጌ፣ አዋሽ ማዶ
9 months ago
☎️ ❤️ +971 52 786 6251
Luxury Meets Legacy, Fikardis Nekatibeb x Brook Real Estate
We’re proud to have the legendary artist Fikardis Nekatibeb join us in promoting Dubai’s finest properties exclusively through Brook Real Estate.
Invest with us and enjoy unmatched privileges:
🏅 Gold Coin Reward
🛂 Golden Visa & Residence Visa Assistance
🏠 Property Consulting & Management Services
This isn’t just about buying property_ it’s about owning your place in Dubai’s golden future.
Choose Brook Real Estate.
Where prestige, trust, and opportunity come together.
#fikardis Nekatibeb #brookrealestate #dubailuxuryhomes #investindubai #goldenvisa #goldreward #luxuryliving #dubaiproperty #smartinvestment #brookexperience #realestatedubai #celebrityendorsement
10 months ago
ያንጎ ኢትዮጵያ እና ጆኒ ራጋ ተፈራረሙ !!!
ያንጎ ኢትዮጵያ እና ጆኒ ራጋ "ውሃ እና እሳት" በተሰኘው አዲስ አልበም ሙዚቃን፣ ባህልን እና ማህበረሰብን ለማክበር አንድ ሆኑ !!!
…
አዲስ አበባ፣ ኢትዮጵያ፣ መስከረም 21, 2018 - ያንጎ ኢትዮጵያ ከ20 ዓመታት በኋላ በታላቅ ዝግጅት ተመልሶ ከመጣው አንጋፋው የኢትዮጵያ ድምፃዊ ጆኒ ራጋ ጋር "ውሃ እና እሳት" በተሰኘው አዲስ አልበሙ ላይ አብሮ መስራቱን በኩራት ያስታውቃል። ይህ አጋርነት በኢትዮጵያ ውስጥ ተወዳጅ ከሆኑ ድምፃውያን መካከል የአንዱን መመለስ ከማክበሩም በተጨማሪ፣ ያንጎ የአገር ውስጥ ተሰጥኦዎችን እና የባህል መገለጫዎችን ለመደገፍ ያለውን ቀጣይነት ያለው ቁርጠኝነት ያሳያል።
በያንጎ የኢትዮጵያ ተወካይ የሆኑት ዶ/ር ይቅናአለም አበበ ፕሮግራም ላይ ሲናገሩ፥ "የጆኒ ራጋ ሙዚቃ ሁሌም የኢትዮጵያን መንፈስ እና ነፍስ የሚወክል ነው። ለረጅም ጊዜ ሲጠበቅ በነበረው የድምፃዊው መመለስ ላይ ከእርሱ ጋር በመተባበራችን ትልቅ ክስተትን ከማክበር ባለፈ፣ ያንጎ የአገር ውስጥ ተሰጥኦዎች ማህበረሰብን በማነሳሳት፣ በማስተማር እና በማዋሀድ ባለው ኃይል ላይ ያለውን እምነት ዳግም እያረጋገጥን ነው። ይህ ትብብር ከመዝናኛ በላይ የሆነው ከኢትዮጵያ ጋር ያለንን ጥልቅ ግንኙነት እና ያንጎን የዕለት ተዕለት ሕይወታቸው አካል ላደረጉት አሽከርካሪዎቻችን፣ ደንበኞቻችን እና አድናቂዎቻችን ያለንን ክብር የሚያሳይ ነው" ብለዋል።
ጆኒ ራጋ በበኩሉ፥ "ከያንጎ ጋር ያለው ይህ ትብብር ስለ ዳግም መመለሴ አልበም ብቻ አይደለም፤ ፅናትን፣ ማህበረሰብን እና የኢትዮጵያን ሙዚቃ ጉዞን ስለማክበር ጭምር ነው። ላለፉት 20 ዓመታት፣ የኮንሰርት ጉብኝቶቺ እና የቀጥታ ስርጭት ትርኢቶች ወቅት ከጎኔ ለነበሩኝ ታማኝ አድናቂዎቼ ምስጋና ይገባቸዋል፤ በተለይም ለአርቲስቶች መብት እና በኢትዮጵያ የሮያሊቲ ክፍያ እንዲጀመር በምታገልበት ወቅት ከጎኔ ነበሩ። በ'ውሃ እና እሳት' አልበሜ፣ የተረጋጋ መንፈስን እና አስደሳች በዓላትን የሚተርኩ ታሪኮችን በማጋራት ለሙዚቃ ቤተሰቤ ውለታውን መመለስ እፈልጋለሁ። ከያንጎ ጋር መስራታችን ይህንን ራዕይ በየመንገዱ፣ በጉዟቸው እና በዕለት ተዕለት ሕይወታቸው ውስጥ ላሉ ሰዎች ይበልጥ ለማቅረብ ያስችለናል። በጋራ፣ አልበም ብቻ እያወጣን አይደለም፤ የሁላችንም የሆነ የባህል ክስተት እየፈጠርን ነው" ብሏል።
በዚህ አጋርነት ያንጎ የሙዚቃ አፍቃሪዎችን፣ አሽከርካሪዎችን እና ሰፊውን ማህበረሰብ የጆኒ ራጋን መመለስ በደስታ እንዲቀበሉ እና በ"ውሃ እና እሳት" አልበም እንዲዝናኑ ይጋብዛል። አድናቂዎች ከአልበሙ መውጣት ጋር ተያይዞ የሚኖሩ አዳዲስ መረጃዎችን፣ ልዩ ይዘቶችን እና ልዩ ዝግጅቶችን ለማግኘት የጆኒ ራጋን የማህበራዊ ትስስር ገጾች እንዲከታተሉ ጥሪ ቀርቧል።
ይህ ትብብር በያንጎ እና በጆኒ ራጋ መካከል ለረጅም ጊዜ በቆየው ግንኙነት ላይ የተገነባ ነው። ከዚህ ቀደም አርቲስቱ አሽከርካሪዎችን ስለ መተግበሪያው አጠቃቀም በሚያስተምር ተወዳጅ ማስታወቂያ (ጂንግል) ላይ ከያንጎ ጋር ሰርቷል፤ ይህም ልዩ የሆነውን የሙዚቃ ስልቱን ከተግባራዊ መመሪያ ጋር አጣምሮ አቅርቧል። ያ ሽርክና ሙዚቃ ማህበረሰቦችን በማገናኘት እና የአሽከርካሪዎችን ተሳትፎ በማሳደግ ረገድ ምን ያህል ከፍተኛ ሚና መጫወት እንደሚችል አሳይቷል። ይህ ደግሞ ያንጎ ፈጠራን ከባህል ጋር በማዋሀድ አገልግሎቶቹ ከአካባቢው ማህበረሰቦች ጋር ጥልቅ ግንኙነት እንዲፈጥሩ እና ለኢትዮጵያ የፈጠራ ኢኮኖሚ አዎንታዊ አስተዋፅኦ እንዲያደርጉ ያለውን ሰፊ ራዕይ ዳግም ያረጋግጣል።
ስለ ያንጎ ቡድን
ያንጎ ግሩፕ ዋና መሥሪያ ቤቱን በዱባይ ያደረገ ዓለም አቀፍ የቴክኖሎጂ ኩባንያ ሲሆን በዓለም አቀፍ ደረጃ የተገኙ ቴክኖሎጂዎችን ለአካባቢው ማኅበረሰቦች ተስማሚ በሆነ መልኩ የዕለት ተዕለት አገልግሎቶች የሚያቀርብ ኩባንያ ነው። ለፈጠራ ባለው ቁርጠኝነት፣ በአለም ዙሪያ ያሉ መሪ ቴክኖሎጂዎችን ወደ ተለያዩ ክልሎች እንከን የለሽ እና የተቀናጁ ዕለታዊ አገልግሎቶች ያቀርባል፡፡ተልእኳችን በአለም ላይ ያሉ ፈጠራዎች እና በአካባቢ ማህበረሰቦች መካከል ያለውን ልዩነት ማቃለል፣ ግንኙነቶችን ማጎልበት እና የዕለት ተዕለት የኑሮ ልምዶችን ማጎልበት ነው። የያንጎ ባለብዙ-ተግባር መተግበሪያ በአፍሪካ፣ በላቲን አሜሪካ፣ በአውሮፓ እና በመካከለኛው ምስራቅ ባሉ 25+ አገሮች ውስጥ በርካታ የዲጂታል ከተማ አገልግሎቶችን ይሰጣል። የያንጎ ብዙ ባለ ብዙ ቋንቋ መተግበሪያ በአንድሮይድ እና አይ.ኦ.ኤስ iOS ላይ በነጻ ይገኛል።
###
For Immediate Release
Yango Ethiopia and Johnny Raga Unite to Celebrate Music, Culture, and Community with New Album Water and Fire
Addis Ababa, Ethiopia, 2 October, 2025 - Yango Ethiopia is proud to announce its collaboration with legendary Ethiopian singer Johnny Raga on his new album Water and Fire, marking his major comeback after 20 years. This partnership not only celebrates the return of one of Ethiopia’s most iconic voices but also underscores Yango’s ongoing commitment to supporting local talent and cultural expression.
Speaking on the collaboration, Dr. Yekenalem Abebe, Representative of Yango in Ethiopia said: “Johnny Raga’s music has always carried the spirit and soul of Ethiopia. By partnering with him on this long-awaited comeback, we are not only celebrating a cultural milestone but also reaffirming Yango’s belief in the power of local talent to inspire, educate, and unite communities. This collaboration is more than entertainment—it is a reflection of our deep connection to Ethiopia and our drivers, customers, and fans who make Yango part of their daily lives.”
Johnny Raga said: "This collaboration with Yango is more than just about my comeback album; it’s about celebrating resilience, community, and the journey of Ethiopian music. Over the past 20 years, I’ve been blessed with loyal fans who stood by me through tours and live performances, even as I fought for artists’ rights and the introduction of royalties in Ethiopia. With Water and Fire, I want to give back to my music family by sharing stories of calm reflection and fiery celebration. Partnering with Yango allows us to bring this vision closer to the people on the streets, in their rides, and in their daily lives. Together, we’re not just releasing an album; we’re creating a cultural moment that belongs to all of us."
Through this partnership, Yango invites music lovers, drivers, and the wider community to embrace Johnny Raga’s return and enjoy the album Water and Fire. Fans are encouraged to follow Johnny Raga’s channels for updates, exclusive content, and special features surrounding the release.
The collaboration builds on a long-standing relationship between Yango and Johnny Raga. Previously, the artist worked with Yango to produce a popular jingle that educated drivers on platform use, blending his unique sound with practical guidance. That partnership proved the powerful role music can play in connecting communities and advancing driver engagement. This also reaffirms Yango’s broader vision of blending innovation with culture, ensuring its services resonate deeply with local communities while contributing positively to Ethiopia’s creative economy.
About Yango
Yango Group is a global tech company headquartered in Dubai, transforming globally sourced technologies into everyday services that are tailored to local communities.Yango Ethiopia is operated by franchises G2G IT Solutions S.C and Elegance Import and Export PLC. With an unwavering commitment to innovation, we reshape and enhance leading cutting-edge technologies from around the world into seamlessly integrated daily services for diverse regions. Our mission is to bridge the gap between leading world innovations and local communities, fostering connections and enhancing everyday living experiences. Yango’s multi-functional app offers several digital city services across 25+ countries in Africa, Latin America, Europe, and the Middle East. Yango's multilingual app is available for free on Android and iOS.
ያንጎ ኢትዮጵያ እና ጆኒ ራጋ "ውሃ እና እሳት" በተሰኘው አዲስ አልበም ሙዚቃን፣ ባህልን እና ማህበረሰብን ለማክበር አንድ ሆኑ !!!
…
አዲስ አበባ፣ ኢትዮጵያ፣ መስከረም 21, 2018 - ያንጎ ኢትዮጵያ ከ20 ዓመታት በኋላ በታላቅ ዝግጅት ተመልሶ ከመጣው አንጋፋው የኢትዮጵያ ድምፃዊ ጆኒ ራጋ ጋር "ውሃ እና እሳት" በተሰኘው አዲስ አልበሙ ላይ አብሮ መስራቱን በኩራት ያስታውቃል። ይህ አጋርነት በኢትዮጵያ ውስጥ ተወዳጅ ከሆኑ ድምፃውያን መካከል የአንዱን መመለስ ከማክበሩም በተጨማሪ፣ ያንጎ የአገር ውስጥ ተሰጥኦዎችን እና የባህል መገለጫዎችን ለመደገፍ ያለውን ቀጣይነት ያለው ቁርጠኝነት ያሳያል።
በያንጎ የኢትዮጵያ ተወካይ የሆኑት ዶ/ር ይቅናአለም አበበ ፕሮግራም ላይ ሲናገሩ፥ "የጆኒ ራጋ ሙዚቃ ሁሌም የኢትዮጵያን መንፈስ እና ነፍስ የሚወክል ነው። ለረጅም ጊዜ ሲጠበቅ በነበረው የድምፃዊው መመለስ ላይ ከእርሱ ጋር በመተባበራችን ትልቅ ክስተትን ከማክበር ባለፈ፣ ያንጎ የአገር ውስጥ ተሰጥኦዎች ማህበረሰብን በማነሳሳት፣ በማስተማር እና በማዋሀድ ባለው ኃይል ላይ ያለውን እምነት ዳግም እያረጋገጥን ነው። ይህ ትብብር ከመዝናኛ በላይ የሆነው ከኢትዮጵያ ጋር ያለንን ጥልቅ ግንኙነት እና ያንጎን የዕለት ተዕለት ሕይወታቸው አካል ላደረጉት አሽከርካሪዎቻችን፣ ደንበኞቻችን እና አድናቂዎቻችን ያለንን ክብር የሚያሳይ ነው" ብለዋል።
ጆኒ ራጋ በበኩሉ፥ "ከያንጎ ጋር ያለው ይህ ትብብር ስለ ዳግም መመለሴ አልበም ብቻ አይደለም፤ ፅናትን፣ ማህበረሰብን እና የኢትዮጵያን ሙዚቃ ጉዞን ስለማክበር ጭምር ነው። ላለፉት 20 ዓመታት፣ የኮንሰርት ጉብኝቶቺ እና የቀጥታ ስርጭት ትርኢቶች ወቅት ከጎኔ ለነበሩኝ ታማኝ አድናቂዎቼ ምስጋና ይገባቸዋል፤ በተለይም ለአርቲስቶች መብት እና በኢትዮጵያ የሮያሊቲ ክፍያ እንዲጀመር በምታገልበት ወቅት ከጎኔ ነበሩ። በ'ውሃ እና እሳት' አልበሜ፣ የተረጋጋ መንፈስን እና አስደሳች በዓላትን የሚተርኩ ታሪኮችን በማጋራት ለሙዚቃ ቤተሰቤ ውለታውን መመለስ እፈልጋለሁ። ከያንጎ ጋር መስራታችን ይህንን ራዕይ በየመንገዱ፣ በጉዟቸው እና በዕለት ተዕለት ሕይወታቸው ውስጥ ላሉ ሰዎች ይበልጥ ለማቅረብ ያስችለናል። በጋራ፣ አልበም ብቻ እያወጣን አይደለም፤ የሁላችንም የሆነ የባህል ክስተት እየፈጠርን ነው" ብሏል።
በዚህ አጋርነት ያንጎ የሙዚቃ አፍቃሪዎችን፣ አሽከርካሪዎችን እና ሰፊውን ማህበረሰብ የጆኒ ራጋን መመለስ በደስታ እንዲቀበሉ እና በ"ውሃ እና እሳት" አልበም እንዲዝናኑ ይጋብዛል። አድናቂዎች ከአልበሙ መውጣት ጋር ተያይዞ የሚኖሩ አዳዲስ መረጃዎችን፣ ልዩ ይዘቶችን እና ልዩ ዝግጅቶችን ለማግኘት የጆኒ ራጋን የማህበራዊ ትስስር ገጾች እንዲከታተሉ ጥሪ ቀርቧል።
ይህ ትብብር በያንጎ እና በጆኒ ራጋ መካከል ለረጅም ጊዜ በቆየው ግንኙነት ላይ የተገነባ ነው። ከዚህ ቀደም አርቲስቱ አሽከርካሪዎችን ስለ መተግበሪያው አጠቃቀም በሚያስተምር ተወዳጅ ማስታወቂያ (ጂንግል) ላይ ከያንጎ ጋር ሰርቷል፤ ይህም ልዩ የሆነውን የሙዚቃ ስልቱን ከተግባራዊ መመሪያ ጋር አጣምሮ አቅርቧል። ያ ሽርክና ሙዚቃ ማህበረሰቦችን በማገናኘት እና የአሽከርካሪዎችን ተሳትፎ በማሳደግ ረገድ ምን ያህል ከፍተኛ ሚና መጫወት እንደሚችል አሳይቷል። ይህ ደግሞ ያንጎ ፈጠራን ከባህል ጋር በማዋሀድ አገልግሎቶቹ ከአካባቢው ማህበረሰቦች ጋር ጥልቅ ግንኙነት እንዲፈጥሩ እና ለኢትዮጵያ የፈጠራ ኢኮኖሚ አዎንታዊ አስተዋፅኦ እንዲያደርጉ ያለውን ሰፊ ራዕይ ዳግም ያረጋግጣል።
ስለ ያንጎ ቡድን
ያንጎ ግሩፕ ዋና መሥሪያ ቤቱን በዱባይ ያደረገ ዓለም አቀፍ የቴክኖሎጂ ኩባንያ ሲሆን በዓለም አቀፍ ደረጃ የተገኙ ቴክኖሎጂዎችን ለአካባቢው ማኅበረሰቦች ተስማሚ በሆነ መልኩ የዕለት ተዕለት አገልግሎቶች የሚያቀርብ ኩባንያ ነው። ለፈጠራ ባለው ቁርጠኝነት፣ በአለም ዙሪያ ያሉ መሪ ቴክኖሎጂዎችን ወደ ተለያዩ ክልሎች እንከን የለሽ እና የተቀናጁ ዕለታዊ አገልግሎቶች ያቀርባል፡፡ተልእኳችን በአለም ላይ ያሉ ፈጠራዎች እና በአካባቢ ማህበረሰቦች መካከል ያለውን ልዩነት ማቃለል፣ ግንኙነቶችን ማጎልበት እና የዕለት ተዕለት የኑሮ ልምዶችን ማጎልበት ነው። የያንጎ ባለብዙ-ተግባር መተግበሪያ በአፍሪካ፣ በላቲን አሜሪካ፣ በአውሮፓ እና በመካከለኛው ምስራቅ ባሉ 25+ አገሮች ውስጥ በርካታ የዲጂታል ከተማ አገልግሎቶችን ይሰጣል። የያንጎ ብዙ ባለ ብዙ ቋንቋ መተግበሪያ በአንድሮይድ እና አይ.ኦ.ኤስ iOS ላይ በነጻ ይገኛል።
###
For Immediate Release
Yango Ethiopia and Johnny Raga Unite to Celebrate Music, Culture, and Community with New Album Water and Fire
Addis Ababa, Ethiopia, 2 October, 2025 - Yango Ethiopia is proud to announce its collaboration with legendary Ethiopian singer Johnny Raga on his new album Water and Fire, marking his major comeback after 20 years. This partnership not only celebrates the return of one of Ethiopia’s most iconic voices but also underscores Yango’s ongoing commitment to supporting local talent and cultural expression.
Speaking on the collaboration, Dr. Yekenalem Abebe, Representative of Yango in Ethiopia said: “Johnny Raga’s music has always carried the spirit and soul of Ethiopia. By partnering with him on this long-awaited comeback, we are not only celebrating a cultural milestone but also reaffirming Yango’s belief in the power of local talent to inspire, educate, and unite communities. This collaboration is more than entertainment—it is a reflection of our deep connection to Ethiopia and our drivers, customers, and fans who make Yango part of their daily lives.”
Johnny Raga said: "This collaboration with Yango is more than just about my comeback album; it’s about celebrating resilience, community, and the journey of Ethiopian music. Over the past 20 years, I’ve been blessed with loyal fans who stood by me through tours and live performances, even as I fought for artists’ rights and the introduction of royalties in Ethiopia. With Water and Fire, I want to give back to my music family by sharing stories of calm reflection and fiery celebration. Partnering with Yango allows us to bring this vision closer to the people on the streets, in their rides, and in their daily lives. Together, we’re not just releasing an album; we’re creating a cultural moment that belongs to all of us."
Through this partnership, Yango invites music lovers, drivers, and the wider community to embrace Johnny Raga’s return and enjoy the album Water and Fire. Fans are encouraged to follow Johnny Raga’s channels for updates, exclusive content, and special features surrounding the release.
The collaboration builds on a long-standing relationship between Yango and Johnny Raga. Previously, the artist worked with Yango to produce a popular jingle that educated drivers on platform use, blending his unique sound with practical guidance. That partnership proved the powerful role music can play in connecting communities and advancing driver engagement. This also reaffirms Yango’s broader vision of blending innovation with culture, ensuring its services resonate deeply with local communities while contributing positively to Ethiopia’s creative economy.
About Yango
Yango Group is a global tech company headquartered in Dubai, transforming globally sourced technologies into everyday services that are tailored to local communities.Yango Ethiopia is operated by franchises G2G IT Solutions S.C and Elegance Import and Export PLC. With an unwavering commitment to innovation, we reshape and enhance leading cutting-edge technologies from around the world into seamlessly integrated daily services for diverse regions. Our mission is to bridge the gap between leading world innovations and local communities, fostering connections and enhancing everyday living experiences. Yango’s multi-functional app offers several digital city services across 25+ countries in Africa, Latin America, Europe, and the Middle East. Yango's multilingual app is available for free on Android and iOS.
12 months ago
የ2025 ቲክቶክ ክሬቲቭ አዋርድ G-Power Tikok creative Award የሚል ስያሜ ያገኘ ሲሆን UTOPIA TECHNOLOGIES (ዩቶፒያ ቴክኖሊጂስ) የአመቱ ምርጥ ቲክቶከርን የኤሌክትሪክ መኪና ይሸልማል፣ ጭላሎ ፉድ ኮምፕሌክስ ሁሉም ቲክቶከሮች ተሳትፎ የሚያደርጉበት የ1.8 ሚሊዮን ብር ሽልማት ያለው ቻሌንጅ አዘጋጅቷል።
Award Categories
1. Creative Award of the Year
2. Funniest Comedy Content (Male)
3. Funniest Comedy Content(Female)
4. Best Social Impact Content
5. Best Health and Medical Informative Content
6. Yezemene award by Ethio tele
7. Stem
8. Creative Editing and Effects
9. Best Dancer/Performer
10. Best Musician or Producer
11. Best Traveling Content
12. Best Review Content
13. Best Informative Content
14. Best Emerging TikToker Award
15. Best Sports and Fitness for health Content
16. Best Lifestyle Content17. Best Artist/Painter/Poet
18. Best Motivational Content
19. Best Tiktok Chef
20. Best Live Streamer
21. Best Memer Award
22. Best Dressed on the Day of the Event (Female)
23. Best Dressed on the Day of the Event (Male)
24. TikTok Short Movie Video of the Year
25. Life Time Award
26. G power Award
Award Categories
1. Creative Award of the Year
2. Funniest Comedy Content (Male)
3. Funniest Comedy Content(Female)
4. Best Social Impact Content
5. Best Health and Medical Informative Content
6. Yezemene award by Ethio tele
7. Stem
8. Creative Editing and Effects
9. Best Dancer/Performer
10. Best Musician or Producer
11. Best Traveling Content
12. Best Review Content
13. Best Informative Content
14. Best Emerging TikToker Award
15. Best Sports and Fitness for health Content
16. Best Lifestyle Content17. Best Artist/Painter/Poet
18. Best Motivational Content
19. Best Tiktok Chef
20. Best Live Streamer
21. Best Memer Award
22. Best Dressed on the Day of the Event (Female)
23. Best Dressed on the Day of the Event (Male)
24. TikTok Short Movie Video of the Year
25. Life Time Award
26. G power Award
Sponsored by
Surafel
Comments