1 month ago
ግብፅ አውስትራሊያን በመለያ ምቶች አሸንፋ ወደ ቀጣዩ ዙር አለፈች!
#ethiopia | በጠንካራ ፉክክር የተሞላው ጨዋታ ከመደበኛ እና ከተጨማሪ ሰዓት በኋላ በመለያ ምቶች ተወስኖ፣ ግብፅ አውስትራሊያን አሸንፋ ወደ ቀጣዩ ዙር መግባቷን አረጋግጣለች።
#egypt #australia #penaltyshootout #football #caf #egyptwins
#ethiopia | በጠንካራ ፉክክር የተሞላው ጨዋታ ከመደበኛ እና ከተጨማሪ ሰዓት በኋላ በመለያ ምቶች ተወስኖ፣ ግብፅ አውስትራሊያን አሸንፋ ወደ ቀጣዩ ዙር መግባቷን አረጋግጣለች።
#egypt #australia #penaltyshootout #football #caf #egyptwins
1 month ago
u126041 u12a0u1218u1271u121d u12a5u1305 u12ebu120du1230u1320u12c9 u12aeu12aeu1265
https://youtu.be/juVfrT8Fj... #worldcup #cr7 #ebcsport #u12a0u1208u121du12cbu1295u132b ","delight_ranges":[],"image_ranges":[],"inline_style_ranges":[],"aggregated_ranges":[],"ranges":[{"entity":{"__typename":"ExternalUrl","__isEntity":"ExternalUrl","url":"https://l.facebook.com/l.p...
በ41 አመቱም እጅ ያልሰጠዉ ኮኮብ
https://youtu.be/juVfrT8Fj... #worldcup #cr7 #ebcsport #አለምዋንጫ
2 months ago
የአፍሪካው ምርጥ እግር ኳስ ዳኛ ሶማሊያዊው ዑመር አርታን
ወደ አሜሪካ እንዳይገባ እገዳ ተጣለበት
#ethiopia | በፈረንጆቹ 2025 የአፍሪካ አህጉር ምርጥ እግር ኳስ ዳኛ የመሆን ክብርን የተቀናጀው ታዋቂው ሶማሊያዊ ዳኛ ዑመር አርታን ወደ አሜሪካ እንዳይገባ እገዳ ተጥሎበታል።
ይህ ያልተጠበቀ ውሳኔ በመጪው የ2026 ዓለም ዋንጫ ላይ ማናቸውንም ጨዋታዎች እንዳይመራ የሚያግደው ሲሆን በዓለም አቀፉ የስፖርት ማህበረሰብ ዘንድ ትልቅ መነጋገሪያና አነጋጋሪ ክስተት ሆኗል።
ለሀገሩ ሶማሊያ ትልቅ የኩራት ምንጭ የሆነው ዑመር አርታን በዓለም ዋንጫ ታሪክ ጨዋታ ለመምራት የተመረጠ የመጀመሪያው ሶማሊያዊ ዳኛ በመሆን አዲስ ታሪክ ለመጻፍ ጥቂት ቀናት ብቻ ቀርተውት ነበር።
ሆኖም ግን አሁን በተጣለበት የቪዛ እገዳ ምክንያት ያሰበውን ታላቅ ታሪክ ሳይሰራ ወደ ሀገሩ ለመመለስ መገደዱ በርካታ የስፖርቱ አፍቃሪያንን በእጅጉ አሳዝኗል።
ይህ አድሏዊ አሰራርን የሚያሳይ ነው የተባለው ውሳኔ የአፍሪካ እግር ኳስንና የሶማሊያን ስፖርተኞች ተስፋ የሚያጨልም ሆኖ ተገኝቷል።
በዓለም ዋንጫ መድረክ ላይ ሀገሩንና አህጉሩን በኩራት ሊወክል የነበረው የዑመር አርታን ጉዞ በዚህ መልኩ መቋረጡ በችሎታውና በስፖርቱ መድረክ ላይ የተጣለ ጥቁር ጥላሸት ተደርጎ እየተወሰደ ይገኛል።
#omarartan #somalia #worldcup2026 #caf #fifa #breakingnews #footballinjustice #ሶማሊያ #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
ወደ አሜሪካ እንዳይገባ እገዳ ተጣለበት
#ethiopia | በፈረንጆቹ 2025 የአፍሪካ አህጉር ምርጥ እግር ኳስ ዳኛ የመሆን ክብርን የተቀናጀው ታዋቂው ሶማሊያዊ ዳኛ ዑመር አርታን ወደ አሜሪካ እንዳይገባ እገዳ ተጥሎበታል።
ይህ ያልተጠበቀ ውሳኔ በመጪው የ2026 ዓለም ዋንጫ ላይ ማናቸውንም ጨዋታዎች እንዳይመራ የሚያግደው ሲሆን በዓለም አቀፉ የስፖርት ማህበረሰብ ዘንድ ትልቅ መነጋገሪያና አነጋጋሪ ክስተት ሆኗል።
ለሀገሩ ሶማሊያ ትልቅ የኩራት ምንጭ የሆነው ዑመር አርታን በዓለም ዋንጫ ታሪክ ጨዋታ ለመምራት የተመረጠ የመጀመሪያው ሶማሊያዊ ዳኛ በመሆን አዲስ ታሪክ ለመጻፍ ጥቂት ቀናት ብቻ ቀርተውት ነበር።
ሆኖም ግን አሁን በተጣለበት የቪዛ እገዳ ምክንያት ያሰበውን ታላቅ ታሪክ ሳይሰራ ወደ ሀገሩ ለመመለስ መገደዱ በርካታ የስፖርቱ አፍቃሪያንን በእጅጉ አሳዝኗል።
ይህ አድሏዊ አሰራርን የሚያሳይ ነው የተባለው ውሳኔ የአፍሪካ እግር ኳስንና የሶማሊያን ስፖርተኞች ተስፋ የሚያጨልም ሆኖ ተገኝቷል።
በዓለም ዋንጫ መድረክ ላይ ሀገሩንና አህጉሩን በኩራት ሊወክል የነበረው የዑመር አርታን ጉዞ በዚህ መልኩ መቋረጡ በችሎታውና በስፖርቱ መድረክ ላይ የተጣለ ጥቁር ጥላሸት ተደርጎ እየተወሰደ ይገኛል።
#omarartan #somalia #worldcup2026 #caf #fifa #breakingnews #footballinjustice #ሶማሊያ #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
4 months ago
ሴኔጋል ከወዳጅነት ጨዋታዎች የ3.3 ሚሊዮን ዶላር ገቢ ማግኘቷ ተገለጸ
#ethiopia | የሴኔጋል እግር ኳስ ፌዴሬሽን በመጋቢት ወር ካደረጋቸው ዓለም አቀፍ የወዳጅነት ጨዋታዎች ከፍተኛ የገንዘብ ገቢ ማግኘቱን ይፋ አደረገ። ፌዴሬሽኑ ከፔሩ እና ጋምቢያ ብሄራዊ ቡድኖች ጋር ካደረጋቸው ጨዋታዎች በአጠቃላይ ከ3.3 ሚሊዮን ዶላር በላይ ገቢ መሰብሰቡን አስታውቋል።
የፌዴሬሽኑ ፕሬዝዳንት አብዱላይ ፎል እንደገለጹት፣ ይህ ከፍተኛ ገቢ የተገኘው በዋናነት ከቲኬት ሽያጭ ሲሆን በአንድ ጨዋታ ብቻ እስከ 1.6 ሚሊዮን ዶላር የሚጠጋ ገቢ መገኘቱ ተመዝግቧል። ይህም ለአገሪቱ እግር ኳስ እድገት ትልቅ አቅም እንደሚሆን ተገልጿል።
የሴኔጋል እና ሞሮኮ ጨዋታ አወዛጋቢ ሁኔታ
ከዚሁ ጋር በተያያዘ በሴኔጋል እና ሞሮኮ መካከል ተካሂዶ ስለነበረው ጨዋታ የዕለቱ ዳኛ ያቀረቡት ሪፖርት ይፋ ሆኗል። በሪፖርቱ መሰረት፦
* ጨዋታው በ97ኛው ደቂቃ ላይ ለጊዜው ተቋርጦ ከ12 ደቂቃ በኋላ ተመልሶ ተጀምሯል።
* በሁለቱም ቡድኖች በኩል ጨዋታውን አቋርጦ የወጣ ብሄራዊ ቡድን አለመኖሩን የዳኛው ሪፖርት በግልጽ ያሳያል።
* ይህ የዳኛው ሪፖርት ቢወጣም፣ የካፍ (CAF) ውሳኔ አሁንም በስፖርቱ ቤተሰብ ዘንድ አነጋጋሪነቱ ቀጥሏል።
የፓትሪስ ሞትሴፔ የሴኔጋል ጉብኝት
የካፍ ፕሬዝዳንት ፓትሪስ ሞትሴፔ በቅርቡ ወደ ሴኔጋል በማምራት ከከፍተኛ የመንግስት ባለስልጣናት ጋር ውይይት እንደሚያደርጉ ተገልጿል። የጉብኝቱ ዋና ዓላማዎች፦
የካፍ ይግባኝ ኮሚቴ የ2025ቱን የአፍሪካ ዋንጫ ለሞሮኮ ለመስጠት መወሰኑን ተከትሎ የተፈጠረውን ውጥረት ለማርገብ።
በካፍ እና በአባል አገራት መካከል ያለውን ግንኙነት በማደስ፣ በአፍሪካ እግር ኳስ ውስጥ አንድነትን እና ተቀባይነትን ወደነበረበት ለመመለስ።
ጉብኝቱ በአፍሪካ እግር ኳስ አስተዳደር ላይ የተፈጠሩ አለመግባባቶችን ለመፍታት ትልቅ ሚና ይኖረዋል ተብሎ ይጠበቃል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #senegal #caf #patricemotsepe #morocco #africanfootball #footballnews #senegalfootball
#ethiopia | የሴኔጋል እግር ኳስ ፌዴሬሽን በመጋቢት ወር ካደረጋቸው ዓለም አቀፍ የወዳጅነት ጨዋታዎች ከፍተኛ የገንዘብ ገቢ ማግኘቱን ይፋ አደረገ። ፌዴሬሽኑ ከፔሩ እና ጋምቢያ ብሄራዊ ቡድኖች ጋር ካደረጋቸው ጨዋታዎች በአጠቃላይ ከ3.3 ሚሊዮን ዶላር በላይ ገቢ መሰብሰቡን አስታውቋል።
የፌዴሬሽኑ ፕሬዝዳንት አብዱላይ ፎል እንደገለጹት፣ ይህ ከፍተኛ ገቢ የተገኘው በዋናነት ከቲኬት ሽያጭ ሲሆን በአንድ ጨዋታ ብቻ እስከ 1.6 ሚሊዮን ዶላር የሚጠጋ ገቢ መገኘቱ ተመዝግቧል። ይህም ለአገሪቱ እግር ኳስ እድገት ትልቅ አቅም እንደሚሆን ተገልጿል።
የሴኔጋል እና ሞሮኮ ጨዋታ አወዛጋቢ ሁኔታ
ከዚሁ ጋር በተያያዘ በሴኔጋል እና ሞሮኮ መካከል ተካሂዶ ስለነበረው ጨዋታ የዕለቱ ዳኛ ያቀረቡት ሪፖርት ይፋ ሆኗል። በሪፖርቱ መሰረት፦
* ጨዋታው በ97ኛው ደቂቃ ላይ ለጊዜው ተቋርጦ ከ12 ደቂቃ በኋላ ተመልሶ ተጀምሯል።
* በሁለቱም ቡድኖች በኩል ጨዋታውን አቋርጦ የወጣ ብሄራዊ ቡድን አለመኖሩን የዳኛው ሪፖርት በግልጽ ያሳያል።
* ይህ የዳኛው ሪፖርት ቢወጣም፣ የካፍ (CAF) ውሳኔ አሁንም በስፖርቱ ቤተሰብ ዘንድ አነጋጋሪነቱ ቀጥሏል።
የፓትሪስ ሞትሴፔ የሴኔጋል ጉብኝት
የካፍ ፕሬዝዳንት ፓትሪስ ሞትሴፔ በቅርቡ ወደ ሴኔጋል በማምራት ከከፍተኛ የመንግስት ባለስልጣናት ጋር ውይይት እንደሚያደርጉ ተገልጿል። የጉብኝቱ ዋና ዓላማዎች፦
የካፍ ይግባኝ ኮሚቴ የ2025ቱን የአፍሪካ ዋንጫ ለሞሮኮ ለመስጠት መወሰኑን ተከትሎ የተፈጠረውን ውጥረት ለማርገብ።
በካፍ እና በአባል አገራት መካከል ያለውን ግንኙነት በማደስ፣ በአፍሪካ እግር ኳስ ውስጥ አንድነትን እና ተቀባይነትን ወደነበረበት ለመመለስ።
ጉብኝቱ በአፍሪካ እግር ኳስ አስተዳደር ላይ የተፈጠሩ አለመግባባቶችን ለመፍታት ትልቅ ሚና ይኖረዋል ተብሎ ይጠበቃል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #senegal #caf #patricemotsepe #morocco #africanfootball #footballnews #senegalfootball
4 months ago
''የአፍሪካ ዋንጫ ባለቤት ሞሮኮ በመሆኗ ደስ ብሎኛል'' አሽራፍ ሀኪሚ
#ethiopia | ሴኔጋል በሜዳ ላይ አሸንፋ የነበረ ቢሆንም፣ የካፍ (CAF) ይግባኝ ሰሚ ኮሚቴ በወሰነው ያልተጠበቀ ውሳኔ፣ ውጤቱን በመሻር ዋንጫውን በፎርፌ ለሞሮኮ መስጠቱ አይዘነጋም።
አሁን ደግሞ የሞሮኮ ብሔራዊ ቡድን አምበል አሽራፍ ሀኪሚ ዝምታውን ሰብሯል። ሀኪሚ ይህን የካፍ ውሳኔ እና የዋንጫ ድል በታላቅ ደስታ እንደሚቀበለው በይፋ ገልጿል።
“የአፍሪካ ዋንጫውን በዚህ መንገድ (በፎርፌ) ማሸነፍ ቢኖርብንም፣ በታላቅ ደስታ እንቀበለዋለን፤” ሲል አምበሉ ሀኪሚ ተናግሯል። አክሎም “በድሉ እጅግ በጣም ደስተኞች ነን፤ ይህንን ጊዜም ለረጅም ጊዜ ስጠብቀው ነበር” በማለት አስተያየቱን ሰጥቷል።
እርግጥ ነው፣ ነገሮች ገና እልባት አላገኙም! የካፍ የመጨረሻ ውሳኔ አሁን በዓለም አቀፉ የስፖርት ገላጋይ ፍርድ ቤት (TAS) ውሳኔ እንዲሰጥበት ተላልፏል። የሴኔጋል ይግባኝ ውጤቱን ሊቀለብሰው ይችላል ወይስ ሞሮኮ ዋንጫዋን በይፋ ታስቀራለች? በቀጣይ አዳዲስ መረጃዎች ሲወጡ የምናቀርብላችሁ ይሆናል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #afcon #hakimi #morocco #senegal #caf #tas #footballnews #abelbirhanu #ethiopiannews #sportupdates
#ethiopia | ሴኔጋል በሜዳ ላይ አሸንፋ የነበረ ቢሆንም፣ የካፍ (CAF) ይግባኝ ሰሚ ኮሚቴ በወሰነው ያልተጠበቀ ውሳኔ፣ ውጤቱን በመሻር ዋንጫውን በፎርፌ ለሞሮኮ መስጠቱ አይዘነጋም።
አሁን ደግሞ የሞሮኮ ብሔራዊ ቡድን አምበል አሽራፍ ሀኪሚ ዝምታውን ሰብሯል። ሀኪሚ ይህን የካፍ ውሳኔ እና የዋንጫ ድል በታላቅ ደስታ እንደሚቀበለው በይፋ ገልጿል።
“የአፍሪካ ዋንጫውን በዚህ መንገድ (በፎርፌ) ማሸነፍ ቢኖርብንም፣ በታላቅ ደስታ እንቀበለዋለን፤” ሲል አምበሉ ሀኪሚ ተናግሯል። አክሎም “በድሉ እጅግ በጣም ደስተኞች ነን፤ ይህንን ጊዜም ለረጅም ጊዜ ስጠብቀው ነበር” በማለት አስተያየቱን ሰጥቷል።
እርግጥ ነው፣ ነገሮች ገና እልባት አላገኙም! የካፍ የመጨረሻ ውሳኔ አሁን በዓለም አቀፉ የስፖርት ገላጋይ ፍርድ ቤት (TAS) ውሳኔ እንዲሰጥበት ተላልፏል። የሴኔጋል ይግባኝ ውጤቱን ሊቀለብሰው ይችላል ወይስ ሞሮኮ ዋንጫዋን በይፋ ታስቀራለች? በቀጣይ አዳዲስ መረጃዎች ሲወጡ የምናቀርብላችሁ ይሆናል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #afcon #hakimi #morocco #senegal #caf #tas #footballnews #abelbirhanu #ethiopiannews #sportupdates
4 months ago
ቡና ለ አንጐል ምን ጥቅም አለው ?
ቡና በውስጡ ከመቶ በላይ ጠቃሚ ንጥረ ነገሮች የያዘ ሲሆን በዋናነት caffeine, chlorogenic acid, trigonelline, cafestol, and kahweol ይገኙበታል።
ቡና የአንጎልን ተግባር የሚያጠናክርበት ዋናው ምክንያት ካፌይን ነው።
ካፌይን ስሜትን፣ የማስታወስ ችሎታን እና ንቃትን ሊያሻሽሉ በሚችሉ በርካታ የነርቭ አስተላላፊ ኬሚካሎች ላይ ለውጦችን ያደርጋል።
👉የአጭር ጊዜ የማስታወስ ችሎታን ያሻሽላል
👉መዛልንና እና ድካምን ለመቋቋም ይጠቅማል።
👉ቡናን በመደበኛነት በመጠኑ መጠቀም የአልዛይመርስ በሽታ (እድሜ እየገፋ ሲመጣ የሚከሰት የመርሳት ችግር) ተጋላጭነትን ይቀንሳል።
👉መጠነኛ የሆነ ቡና መጠቀም ከፓርኪንሰን በሽታ ይከላከላል።
👉በድብርት ህመም እና የስካር ህመም ተጠቂነትን ይቀንሳል።
በመጠኑ ሲጠጡ፣ ቡና ለአእምሮዎ ጤና በጣም ጠቃሚ ነው።
ይሁን እንጂ ከመጠን በላይ ጥቅም ላይ ሲውል, ካፌይን ጭንቀት, መንቀጥቀጥ, የልብ ምት መጨመር እና የእንቅልፍ ችግሮች ሊያስከትል ይችላል።
አንዳንድ ሰዎች ለካፌይን ጉዳት በቀላሉ ተጋላጭ ሲሆኑ፣ ሌሎች ደግሞ ምንም የጎንዮሽ ጉዳት ሳይደርስባቸው በቀን ብዙ ስኒ ቡና ሊጠጡ ይችላሉ።
ለአንድ አዋቂ ሰው በቀን ከ4-5 ስኒ ቡና 400-500 mg የሚመከር ሲሆን ለእርጉዞች 1-2 ስኒ 100-200 mg በቂ ነው ከዛ በላይ ከተወሰደ የፅንስ ውርጃ የማስከሰት ጉዳት ይኖረዋል።
seledadotio
seledadotio
ቡና በውስጡ ከመቶ በላይ ጠቃሚ ንጥረ ነገሮች የያዘ ሲሆን በዋናነት caffeine, chlorogenic acid, trigonelline, cafestol, and kahweol ይገኙበታል።
ቡና የአንጎልን ተግባር የሚያጠናክርበት ዋናው ምክንያት ካፌይን ነው።
ካፌይን ስሜትን፣ የማስታወስ ችሎታን እና ንቃትን ሊያሻሽሉ በሚችሉ በርካታ የነርቭ አስተላላፊ ኬሚካሎች ላይ ለውጦችን ያደርጋል።
👉የአጭር ጊዜ የማስታወስ ችሎታን ያሻሽላል
👉መዛልንና እና ድካምን ለመቋቋም ይጠቅማል።
👉ቡናን በመደበኛነት በመጠኑ መጠቀም የአልዛይመርስ በሽታ (እድሜ እየገፋ ሲመጣ የሚከሰት የመርሳት ችግር) ተጋላጭነትን ይቀንሳል።
👉መጠነኛ የሆነ ቡና መጠቀም ከፓርኪንሰን በሽታ ይከላከላል።
👉በድብርት ህመም እና የስካር ህመም ተጠቂነትን ይቀንሳል።
በመጠኑ ሲጠጡ፣ ቡና ለአእምሮዎ ጤና በጣም ጠቃሚ ነው።
ይሁን እንጂ ከመጠን በላይ ጥቅም ላይ ሲውል, ካፌይን ጭንቀት, መንቀጥቀጥ, የልብ ምት መጨመር እና የእንቅልፍ ችግሮች ሊያስከትል ይችላል።
አንዳንድ ሰዎች ለካፌይን ጉዳት በቀላሉ ተጋላጭ ሲሆኑ፣ ሌሎች ደግሞ ምንም የጎንዮሽ ጉዳት ሳይደርስባቸው በቀን ብዙ ስኒ ቡና ሊጠጡ ይችላሉ።
ለአንድ አዋቂ ሰው በቀን ከ4-5 ስኒ ቡና 400-500 mg የሚመከር ሲሆን ለእርጉዞች 1-2 ስኒ 100-200 mg በቂ ነው ከዛ በላይ ከተወሰደ የፅንስ ውርጃ የማስከሰት ጉዳት ይኖረዋል።
seledadotio
seledadotio
Sponsored by
Surafel
4 months ago
🇪🇹 ለዋልያዎቹ ታላቅ የምስራች
📌 በድሬዳዋ (በትንሿ ኢትዮጵያ)
#ethiopia | የአፍሪካ እግር ኳስ ኮንፌዴሬሽን (CAF) ቀደም ብሎ ጨዋታው በዝግ ስቴዲየም እንዲካሄድ አስተላልፎት የነበረውን ውሳኔ በማሻሻል፣ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ከሳኦቶሜ እና ፕሪንሲፔ ጋር የሚያደርገውን የአፍሪካ ዋንጫ የቅድመ ማጣሪያ ጨዋታ ደጋፊዎች እንዲታደሙት ፈቅዷል።
ዋና ዋና ነጥቦች፡
እስከ 10,000 የሚደርሱ የብሔራዊ ቡድኑ ደጋፊዎች ስቴዲየም በመገኘት ቡድናቸውን ማበረታታት ይችላሉ።
መጋቢት 22 ቀን 2018 ዓ.ም.በንግሥት ሳባ (ድሬዳዋ) ስቴዲየም።
መላው የድሬዳዋ እና የአካባቢው ነዋሪ ስቴዲየም በመገኘት ለሀገሩ ያለውን ፍቅር የሚገልጽበት አጋጣሚ ተፈጥሯል።የደጋፊው ድምፅ ለዋልያዎቹ ትልቅ ጉልበት እንደሚሆን ይታመናል።
ድል ለዋልያዎቹ ፤ ድል ለኢትዮጵያ ።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ethiopia #walias #caf #diredawa #afcon2027 #ethiopianfootball #ድሬዳዋ #ኢትዮጵያ
📌 በድሬዳዋ (በትንሿ ኢትዮጵያ)
#ethiopia | የአፍሪካ እግር ኳስ ኮንፌዴሬሽን (CAF) ቀደም ብሎ ጨዋታው በዝግ ስቴዲየም እንዲካሄድ አስተላልፎት የነበረውን ውሳኔ በማሻሻል፣ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ከሳኦቶሜ እና ፕሪንሲፔ ጋር የሚያደርገውን የአፍሪካ ዋንጫ የቅድመ ማጣሪያ ጨዋታ ደጋፊዎች እንዲታደሙት ፈቅዷል።
ዋና ዋና ነጥቦች፡
እስከ 10,000 የሚደርሱ የብሔራዊ ቡድኑ ደጋፊዎች ስቴዲየም በመገኘት ቡድናቸውን ማበረታታት ይችላሉ።
መጋቢት 22 ቀን 2018 ዓ.ም.በንግሥት ሳባ (ድሬዳዋ) ስቴዲየም።
መላው የድሬዳዋ እና የአካባቢው ነዋሪ ስቴዲየም በመገኘት ለሀገሩ ያለውን ፍቅር የሚገልጽበት አጋጣሚ ተፈጥሯል።የደጋፊው ድምፅ ለዋልያዎቹ ትልቅ ጉልበት እንደሚሆን ይታመናል።
ድል ለዋልያዎቹ ፤ ድል ለኢትዮጵያ ።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ethiopia #walias #caf #diredawa #afcon2027 #ethiopianfootball #ድሬዳዋ #ኢትዮጵያ
5 months ago
የሴኔጋልን የአፍሪካ ዋንጫ ድል የነጠቀው የካፍ ውሳኔ በጊዜያዊነት ታገደ!
#ethiopia | የአፍሪካ እግር ኳስ ኮንፌደሬሽን (ካፍ) ሴኔጋልን ከ2025 የአፍሪካ ዋንጫ ሻምፒዮናነት የሻረበት አወዛጋቢ ውሳኔ በዓለም አቀፉ የስፖርት የግልግል ፍርድ ቤት (CAS) እገዳ ተጣለበት።
ጉዳዩ ምንድን ነው?
በጥር 2026 በሞሮኮ ረባት በተካሄደው የፍፃሜ ጨዋታ ሴኔጋል አስተናጋጇን ሞሮኮን 1 ለ 0 በማሸነፍ ዋንጫውን ማንሳቷ ይታወሳል። ሆኖም የካፍ ይግባኝ ሰሚ ኮሚቴ "በጨዋታው ማጠናቀቂያ ላይ በተሰጠ የፍፁም ቅጣት ምት ምክንያት የሴኔጋል ተጫዋቾች ለ17 ደቂቃ ሜዳውን ጥለው ወጥተዋል" በሚል ቡድኑ ጨዋታውን እንዳቋረጠ በመቁጠር ለሞሮኮ የ 3 ለ 0 የፎርፌ ድል ሰጥቶ ነበር።
ካፍ ዋንጫው ከሴኔጋል ተነጥቆ ለሞሮኮ እንዲሰጥ ያስተላለፈው ይህ ውሳኔ፣ በስፖርቱ ዓለም ከፍተኛ ተቃውሞን ሲቀሰቅስ የቆየ ሲሆን "የአፍሪካን እግር ኳስ ገፅታ ያበላሸ ነው" በሚል በብዙዎች ተወግዟል።
የ CAS ውሳኔ
የሴኔጋል እግር ኳስ ፌዴሬሽን "በሜዳ ላይ የተገኘ ውጤት በቢሮ ውሳኔ ሊቀየር አይገባም" በሚል ለዓለም አቀፉ የስፖርት የግልግል ፍርድ ቤት (CAS) ይግባኝ ማለቱን ተከትሎ፣ ፍርድ ቤቱ የካፍን ውሳኔ በጊዜያዊነት እንዲታገድ አዟል።
ፍርድ ቤቱ በጉዳዩ ላይ መርምሮ የመጨረሻ ውሳኔ ለመስጠት ከ9 እስከ 12 ወራት ሊፈጅበት እንደሚችል የተገለፀ ሲሆን፣ እስከዚያው ድረስ ግን የሴኔጋል የሻምፒዮናነት ክብር ጸንቶ ይቆያል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #senegal #morocco #caf #cas #afcon2025 #africacupofnations #footballnews #sportarbitration #senegalvsmorocco
#ethiopia | የአፍሪካ እግር ኳስ ኮንፌደሬሽን (ካፍ) ሴኔጋልን ከ2025 የአፍሪካ ዋንጫ ሻምፒዮናነት የሻረበት አወዛጋቢ ውሳኔ በዓለም አቀፉ የስፖርት የግልግል ፍርድ ቤት (CAS) እገዳ ተጣለበት።
ጉዳዩ ምንድን ነው?
በጥር 2026 በሞሮኮ ረባት በተካሄደው የፍፃሜ ጨዋታ ሴኔጋል አስተናጋጇን ሞሮኮን 1 ለ 0 በማሸነፍ ዋንጫውን ማንሳቷ ይታወሳል። ሆኖም የካፍ ይግባኝ ሰሚ ኮሚቴ "በጨዋታው ማጠናቀቂያ ላይ በተሰጠ የፍፁም ቅጣት ምት ምክንያት የሴኔጋል ተጫዋቾች ለ17 ደቂቃ ሜዳውን ጥለው ወጥተዋል" በሚል ቡድኑ ጨዋታውን እንዳቋረጠ በመቁጠር ለሞሮኮ የ 3 ለ 0 የፎርፌ ድል ሰጥቶ ነበር።
ካፍ ዋንጫው ከሴኔጋል ተነጥቆ ለሞሮኮ እንዲሰጥ ያስተላለፈው ይህ ውሳኔ፣ በስፖርቱ ዓለም ከፍተኛ ተቃውሞን ሲቀሰቅስ የቆየ ሲሆን "የአፍሪካን እግር ኳስ ገፅታ ያበላሸ ነው" በሚል በብዙዎች ተወግዟል።
የ CAS ውሳኔ
የሴኔጋል እግር ኳስ ፌዴሬሽን "በሜዳ ላይ የተገኘ ውጤት በቢሮ ውሳኔ ሊቀየር አይገባም" በሚል ለዓለም አቀፉ የስፖርት የግልግል ፍርድ ቤት (CAS) ይግባኝ ማለቱን ተከትሎ፣ ፍርድ ቤቱ የካፍን ውሳኔ በጊዜያዊነት እንዲታገድ አዟል።
ፍርድ ቤቱ በጉዳዩ ላይ መርምሮ የመጨረሻ ውሳኔ ለመስጠት ከ9 እስከ 12 ወራት ሊፈጅበት እንደሚችል የተገለፀ ሲሆን፣ እስከዚያው ድረስ ግን የሴኔጋል የሻምፒዮናነት ክብር ጸንቶ ይቆያል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #senegal #morocco #caf #cas #afcon2025 #africacupofnations #footballnews #sportarbitration #senegalvsmorocco
5 months ago
ሴኔጋል የአፍሪካ ዋንጫዋን ተነጠቀች!
የታራንጋ አምበሶቹ አሳክተውት የነበረው የአፍሪካ ዋንጫ ለአትላስ አምበሶቹ አሳልፎ እንዲሰጥ ካፍ (CAF) ወስኗል። ይህ ውሳኔ በብዙዎች ዘንድ "ዘመን የማይሽረው አስቂኝ ውሳኔ" እየተባለ ይገኛል።
በቅርቡ በሞሮኮ አስተናጋጅነት በተካሄደው የአፍሪካ ዋንጫ ፍጻሜ፣ ሴኔጋል ሞሮኮን አሸንፋ ዋንጫውን ማንሳቷ ይታወሳል። በፍጻሜው ዕለት በተፈጠረ ውዝግብ ምክንያት ጨዋታው ለ17 ደቂቃ ተቋርጦ የነበረ ሲሆን፣ ጨዋታው እንደገና ከተጀመረ በኋላ ብራሂም ዲያዝ የፍፁም ቅጣት ምቱን ሆን ብሎ መሳቱን ተከትሎ፣ ሴኔጋል በፓፓ ጌ ባስቆጠራት ብቸኛ ግብ 1 ለ 0 አሸንፋ ነበር።
የሞሮኮ እግር ኳስ ፌዴሬሽን በፍጻሜው ዕለት የተፈጠረውን ውዝግብ መነሻ በማድረግ ለካፍ ይግባኝ ሰሚ ቦርድ ቅሬታውን አቅርቦ ቆይቷል። ጉዳዩን ሲመረምር የቆየው የአፍሪካ እግር ኳስ ኮንፌዴሬሽን (ካፍ) ይግባኝ ሰሚ ቦርድ፣ በአፍሪካ ዋንጫ ደንብ አንቀጽ 84 መሠረት የሴኔጋል ብሔራዊ ቡድን ተሸናፊ ሆኖ እንዲመዘገብ ወስኗል።
በዚህም መሠረት የጨዋታው ውጤት የሞሮኮ ብሔራዊ ቡድን 3 ለ 0 አሸናፊ ሆኖ እንዲመዘገብና ዋንጫውም ለሞሮኮ እንዲሰጥ ተወስኗል። ከእግር ኳስ ቤተሰቡ ዘንድ "ለካ ለዚህ ነው 'ባንዳው' የተባለው፤ ብራሂም ዲያዝ የፍፁም ቅጣት ምቱን ባይስተው ይሻል ነበር" የሚሉ አስተያየቶች እየተሰሙ ይገኛሉ።
ሴኔጋል ጉዳዩን ለዓለም አቀፉ የስፖርት የግልግል ፍርድ ቤት (CAS) መውሰድ አለባት የሚል እምነት በሰፊው ይንጸባረቃል። "በሜዳ ላይ አሸንፈህ ዋንጫ ተሰጥቶህ፣ በጓሮ በር ዋንጫ መነጠቅ አግባብ አይደለም" የሚሉ ወገኖች፣ የአፍሪካ እግር ኳስ አሁንም መብሰል የሚቀረውና በቧልተኛ አመራሮች የተሞላ መሆኑን ማሳያ ነው በማለት ቅሬታቸውን እየገለጹ ይገኛሉ።
seledadotio
seledadotio
የታራንጋ አምበሶቹ አሳክተውት የነበረው የአፍሪካ ዋንጫ ለአትላስ አምበሶቹ አሳልፎ እንዲሰጥ ካፍ (CAF) ወስኗል። ይህ ውሳኔ በብዙዎች ዘንድ "ዘመን የማይሽረው አስቂኝ ውሳኔ" እየተባለ ይገኛል።
በቅርቡ በሞሮኮ አስተናጋጅነት በተካሄደው የአፍሪካ ዋንጫ ፍጻሜ፣ ሴኔጋል ሞሮኮን አሸንፋ ዋንጫውን ማንሳቷ ይታወሳል። በፍጻሜው ዕለት በተፈጠረ ውዝግብ ምክንያት ጨዋታው ለ17 ደቂቃ ተቋርጦ የነበረ ሲሆን፣ ጨዋታው እንደገና ከተጀመረ በኋላ ብራሂም ዲያዝ የፍፁም ቅጣት ምቱን ሆን ብሎ መሳቱን ተከትሎ፣ ሴኔጋል በፓፓ ጌ ባስቆጠራት ብቸኛ ግብ 1 ለ 0 አሸንፋ ነበር።
የሞሮኮ እግር ኳስ ፌዴሬሽን በፍጻሜው ዕለት የተፈጠረውን ውዝግብ መነሻ በማድረግ ለካፍ ይግባኝ ሰሚ ቦርድ ቅሬታውን አቅርቦ ቆይቷል። ጉዳዩን ሲመረምር የቆየው የአፍሪካ እግር ኳስ ኮንፌዴሬሽን (ካፍ) ይግባኝ ሰሚ ቦርድ፣ በአፍሪካ ዋንጫ ደንብ አንቀጽ 84 መሠረት የሴኔጋል ብሔራዊ ቡድን ተሸናፊ ሆኖ እንዲመዘገብ ወስኗል።
በዚህም መሠረት የጨዋታው ውጤት የሞሮኮ ብሔራዊ ቡድን 3 ለ 0 አሸናፊ ሆኖ እንዲመዘገብና ዋንጫውም ለሞሮኮ እንዲሰጥ ተወስኗል። ከእግር ኳስ ቤተሰቡ ዘንድ "ለካ ለዚህ ነው 'ባንዳው' የተባለው፤ ብራሂም ዲያዝ የፍፁም ቅጣት ምቱን ባይስተው ይሻል ነበር" የሚሉ አስተያየቶች እየተሰሙ ይገኛሉ።
ሴኔጋል ጉዳዩን ለዓለም አቀፉ የስፖርት የግልግል ፍርድ ቤት (CAS) መውሰድ አለባት የሚል እምነት በሰፊው ይንጸባረቃል። "በሜዳ ላይ አሸንፈህ ዋንጫ ተሰጥቶህ፣ በጓሮ በር ዋንጫ መነጠቅ አግባብ አይደለም" የሚሉ ወገኖች፣ የአፍሪካ እግር ኳስ አሁንም መብሰል የሚቀረውና በቧልተኛ አመራሮች የተሞላ መሆኑን ማሳያ ነው በማለት ቅሬታቸውን እየገለጹ ይገኛሉ።
seledadotio
seledadotio
5 months ago
ሴኔጋል ዋንጫዋን ተቀማች
ሞሮኮ የ2025 የአፍሪካ ዋንጫ (AFCON) አሸናፊ መሆኗን ካፍ አስታወቀ
በሞሮኮ አስተናጋጅነት በተካሄደው የ2025 የአፍሪካ ዋንጫ የፍፃሜ ጨዋታ ላይ በተፈጠረ ውዝግብ ዙሪያ የአፍሪካ እግር ኳስ ኮንፌዴሬሽን (CAF) የይግባኝ ሰሚ ኮሚቴ አስገራሚ ውሳኔ አሳልፏል። ሴኔጋል በቅጣት ጨዋታውን እንደተሸነፈች ተወስኖባታል።
በዚህም መሰረት አዘጋጇ ሀገር ሞሮኮ በአስተዳደራዊ ውሳኔ የውድድሩ አሸናፊ እና የዋንጫው ባለቤት ሆናለች።
የሞሮኮ እግር ኳስ ፌዴሬሽን (FRMF) ያቀረበውን ይግባኝ ለመመርመር የተሰበሰበው የይግባኝ ሰሚ ኮሚቴ የዲሲፕሊን ኮሚቴው ቀደም ብሎ ያስተላለፈውን ውሳኔ ሽሮታል።
ባለስልጣናቱ የአፍሪካ ዋንጫ ደንብ አንቀጽ 82 እና 84ን በመጥቀስንየሴኔጋል ብሔራዊ ቡድን ያሳየው ባህሪ ጠንካራ ቅጣት የሚያስቀጣ ነው በማለት ወስነዋል።
በዚህም ምክንያት ሴኔጋል በፍፃሜው ጨዋታ በሽንፈት (Forfeit) እንዲሰናበት ተደርጓል። በመሆኑም ይፋዊው ውጤት ሞሮኮን 3 ለ 0 አሸናፊ በሚያደርግ መልኩ ተመዝግቧል።
ሞሮኮ የ2025 የአፍሪካ ዋንጫ (AFCON) አሸናፊ መሆኗን ካፍ አስታወቀ
በሞሮኮ አስተናጋጅነት በተካሄደው የ2025 የአፍሪካ ዋንጫ የፍፃሜ ጨዋታ ላይ በተፈጠረ ውዝግብ ዙሪያ የአፍሪካ እግር ኳስ ኮንፌዴሬሽን (CAF) የይግባኝ ሰሚ ኮሚቴ አስገራሚ ውሳኔ አሳልፏል። ሴኔጋል በቅጣት ጨዋታውን እንደተሸነፈች ተወስኖባታል።
በዚህም መሰረት አዘጋጇ ሀገር ሞሮኮ በአስተዳደራዊ ውሳኔ የውድድሩ አሸናፊ እና የዋንጫው ባለቤት ሆናለች።
የሞሮኮ እግር ኳስ ፌዴሬሽን (FRMF) ያቀረበውን ይግባኝ ለመመርመር የተሰበሰበው የይግባኝ ሰሚ ኮሚቴ የዲሲፕሊን ኮሚቴው ቀደም ብሎ ያስተላለፈውን ውሳኔ ሽሮታል።
ባለስልጣናቱ የአፍሪካ ዋንጫ ደንብ አንቀጽ 82 እና 84ን በመጥቀስንየሴኔጋል ብሔራዊ ቡድን ያሳየው ባህሪ ጠንካራ ቅጣት የሚያስቀጣ ነው በማለት ወስነዋል።
በዚህም ምክንያት ሴኔጋል በፍፃሜው ጨዋታ በሽንፈት (Forfeit) እንዲሰናበት ተደርጓል። በመሆኑም ይፋዊው ውጤት ሞሮኮን 3 ለ 0 አሸናፊ በሚያደርግ መልኩ ተመዝግቧል።
5 months ago
ሰበር ዜና፡ የ2025 የአፍሪካ ዋንጫ አሸናፊ ተቀየረ ሞሮኮ ባለክብር ሆናለች!
#fastmereja I የአፍሪካ እግር ኳስ ኮንፌዴሬሽን (CAF) በ2025 የአፍሪካ ዋንጫ የፍጻሜ ጨዋታ ውጤት ላይ አስደንጋጭ ተብሎ የተገመተ አዲስ ውሳኔ አሳልፏል። የሴኔጋል ብሔራዊ ቡድን ጨዋታው ሳይጠናቀቅ ሜዳውን ጥሎ በመውጣቱ ምክንያት፣ ካፍ ጨዋታውን በሽንፈት (Forfeit) እንዲመዘገብ ወስኗል።
ካፍ ባስተላለፈው ውሳኔ መሠረት፣ ሞሮኮ የፍጻሜውን ጨዋታ 3 ለ 0 በሆነ ውጤት አሸናፊ እንድትሆን ተደርጓል።
የሴኔጋል ተጫዋቾች በጨዋታው መሃል ሜዳውን ጥለው መውጣታቸው "የውድድር ደንብ መጣስ" ተብሎ በመፈረጁ፣ ቡድኑ ዋንጫውን እንዲያጣ ምክንያት ሆኗል።
በዚህም መሠረት የ2025 የአፍሪካ ዋንጫ ባለክብር ሞሮኮ መሆኗ በይፋ ተረጋግጧል።
#ስፖርት
#fastmereja I የአፍሪካ እግር ኳስ ኮንፌዴሬሽን (CAF) በ2025 የአፍሪካ ዋንጫ የፍጻሜ ጨዋታ ውጤት ላይ አስደንጋጭ ተብሎ የተገመተ አዲስ ውሳኔ አሳልፏል። የሴኔጋል ብሔራዊ ቡድን ጨዋታው ሳይጠናቀቅ ሜዳውን ጥሎ በመውጣቱ ምክንያት፣ ካፍ ጨዋታውን በሽንፈት (Forfeit) እንዲመዘገብ ወስኗል።
ካፍ ባስተላለፈው ውሳኔ መሠረት፣ ሞሮኮ የፍጻሜውን ጨዋታ 3 ለ 0 በሆነ ውጤት አሸናፊ እንድትሆን ተደርጓል።
የሴኔጋል ተጫዋቾች በጨዋታው መሃል ሜዳውን ጥለው መውጣታቸው "የውድድር ደንብ መጣስ" ተብሎ በመፈረጁ፣ ቡድኑ ዋንጫውን እንዲያጣ ምክንያት ሆኗል።
በዚህም መሠረት የ2025 የአፍሪካ ዋንጫ ባለክብር ሞሮኮ መሆኗ በይፋ ተረጋግጧል።
#ስፖርት
5 months ago
በኦልድ ትራፎርድ አቅራቢያ የሚገኘው ካፌ በአይጥ ወረርሽኝ ምክንያት የ10,000 ፓውንድ ቅጣት ተጣለበት
#fastmereja I በማንችስተር ዩናይትድ ስታዲየም (ኦልድ ትራፎርድ) ጥላ ስር የሚገኘው እና በደጋፊዎች ዘንድ በስፋት የሚታወቀው "ዘ ዩናይትድ ካፌ" (The United Café)፣ በውስጡ በተገኘ ከፍተኛ የአይጥ ወረርሽኝ ምክንያት የ10,000 ፓውንድ ቅጣት እንደተጣለበት ዴይሊሜል ዘግበዋል።
የጤና ተቆጣጣሪዎች ባደረጉት ድንገተኛ ፍተሻ፣ አይጦች የገመጧቸው ድንቾች እና በምግብ ማብሰያ ክፍሎች ውስጥ የአይጥ ቆሻሻዎች ተገኝተዋል።
በዚህም ምክንያት ካፌው ዝቅተኛው የሆነው የ"ዜሮ ኮከብ" የንፅህና ደረጃ ተሰጥቶታል። አንድ የጤና ተቆጣጣሪ ማንነቱን ደብቆ "የግሉተን አለርጂ አለብኝ" ብሎ ምግብ ባዘዘበት ወቅት፣ ካፌው አለርጂውን ግምት ውስጥ ሳያስገባ ግሉተን ያለበት በርገር በማቅረቡ ሌላ ጥሰት ተመዝግቦበታል።
ካፌው እና አጠገቡ የሚገኘው "ሌጀንድስ" የተሰኘው መጠጥ ቤት ለጊዜው ተዘግተው ጥልቅ የፅዳት ስራ እና የአይጥ መከላከያ ስራዎች እንዲሰሩ ታዘዋል።
ይህ ካፌ ከማንችስተር ዩናይትድ ክለብ ጋር በቀጥታ ግንኙነት የሌለው ቢሆንም፣ በጨዋታ ቀናት በደጋፊዎች እጅግ የሚዘወተር ቦታ ነው። የትራፎርድ ካውንስል ባወጣው ሪፖርት መሰረት፣ ፍተሻው የተካሄደው እ.ኤ.አ በነሀሴ 2024 በአካባቢው የአይጥ እንቅስቃሴ መታየቱን ተከትሎ ነበር።
#fastmereja I በማንችስተር ዩናይትድ ስታዲየም (ኦልድ ትራፎርድ) ጥላ ስር የሚገኘው እና በደጋፊዎች ዘንድ በስፋት የሚታወቀው "ዘ ዩናይትድ ካፌ" (The United Café)፣ በውስጡ በተገኘ ከፍተኛ የአይጥ ወረርሽኝ ምክንያት የ10,000 ፓውንድ ቅጣት እንደተጣለበት ዴይሊሜል ዘግበዋል።
የጤና ተቆጣጣሪዎች ባደረጉት ድንገተኛ ፍተሻ፣ አይጦች የገመጧቸው ድንቾች እና በምግብ ማብሰያ ክፍሎች ውስጥ የአይጥ ቆሻሻዎች ተገኝተዋል።
በዚህም ምክንያት ካፌው ዝቅተኛው የሆነው የ"ዜሮ ኮከብ" የንፅህና ደረጃ ተሰጥቶታል። አንድ የጤና ተቆጣጣሪ ማንነቱን ደብቆ "የግሉተን አለርጂ አለብኝ" ብሎ ምግብ ባዘዘበት ወቅት፣ ካፌው አለርጂውን ግምት ውስጥ ሳያስገባ ግሉተን ያለበት በርገር በማቅረቡ ሌላ ጥሰት ተመዝግቦበታል።
ካፌው እና አጠገቡ የሚገኘው "ሌጀንድስ" የተሰኘው መጠጥ ቤት ለጊዜው ተዘግተው ጥልቅ የፅዳት ስራ እና የአይጥ መከላከያ ስራዎች እንዲሰሩ ታዘዋል።
ይህ ካፌ ከማንችስተር ዩናይትድ ክለብ ጋር በቀጥታ ግንኙነት የሌለው ቢሆንም፣ በጨዋታ ቀናት በደጋፊዎች እጅግ የሚዘወተር ቦታ ነው። የትራፎርድ ካውንስል ባወጣው ሪፖርት መሰረት፣ ፍተሻው የተካሄደው እ.ኤ.አ በነሀሴ 2024 በአካባቢው የአይጥ እንቅስቃሴ መታየቱን ተከትሎ ነበር።
Sponsored by
Surafel
6 months ago
በፊፋ ስታንዳርድ መሰረት እየተገነባ የሚገኘው የአቃቂ ኢንተርናሽናል ስቴዲየም የሳር ንጣፍ ስራ ተጀመረ፡፡
በዓለም-ዓቀፉ እግርኳስ ፌዴሬሽን (FIFA) በአፍሪካ እግርኳስ ኮንፌዴሬሽን (CAF) እንዲሁም በ World Athletics ስታንዳርዶች መሰረት በመዲናችን አዲስ አበባ እየተገነባ የሚገኘው የአቃቂ ኢንተርናሽናል ስቴዲየም የመጫወቻ ሜዳ ቅልቅል (Hybrid turf) ሳር ንጣፍ ስራ በዛሬው ዕለት ተጀምሯል፡፡
በአውሮፓ እና በአፍሪካ በሚገኙ ትልልቅ ስታዲየሞች ላይ ሰው ሰራሽ (Artificial turf ) እንዲሁም ቅልቅል (Hybrid turf ) ሳሮችን በማምረት እና በማንጠፍ የካበተ ልምድ ካለው የጣሊያኑ ሊሞንታ (Limonta Sport) ጋር የነበረው ንግግር በውጤት መጠናቀቁን ተከትሎ ኩባንያው በዛሬው ዕለት በስቴዲየሙ ተገኝቶ ዳታ የመልቀም ተግባር ጀምሯል፡፡
ስራውን ያስጀመሩት የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ ኃላፊ ኢ/ር አያልነሽ ሐብተማርያም እንደገለፁት በስቴዲየሙ የሚነጠፈው የሳር አይነት ቅልቅል (Hybrid) ሆኖ አይነቱም carpet type እንደሚሰኝ ጠቅሰው ይህም ከ90 – 95 % የተፈጥሮ ሳር እንዲሁም ቀሪው ከ5–10 % ደግሞ አርቴፊሺያል እንደሚሆን ያብራሩ ሲሆን ፕሮጀክቱ በኢትዮጵያ እግርኳስ ድርሳን ላይ አዲስ ገፅ የሚገልጥና ለስፖርት ቱሪዝም እንዲሁም ለውጪ ግንኙነታችንም ጭምር በጎ ፋይዳ እንደሚኖረው አያይዘው ጠቁመዋል፡፡
በስቴዲየሙ ግንባታ ላይ MNRC በዋና ስራ ተቋራጭነት እንዲሁም ZIAS International Designs PLC በአማካሪነት እየተሳተፉበት ይገኛል፡፡
የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት
በዓለም-ዓቀፉ እግርኳስ ፌዴሬሽን (FIFA) በአፍሪካ እግርኳስ ኮንፌዴሬሽን (CAF) እንዲሁም በ World Athletics ስታንዳርዶች መሰረት በመዲናችን አዲስ አበባ እየተገነባ የሚገኘው የአቃቂ ኢንተርናሽናል ስቴዲየም የመጫወቻ ሜዳ ቅልቅል (Hybrid turf) ሳር ንጣፍ ስራ በዛሬው ዕለት ተጀምሯል፡፡
በአውሮፓ እና በአፍሪካ በሚገኙ ትልልቅ ስታዲየሞች ላይ ሰው ሰራሽ (Artificial turf ) እንዲሁም ቅልቅል (Hybrid turf ) ሳሮችን በማምረት እና በማንጠፍ የካበተ ልምድ ካለው የጣሊያኑ ሊሞንታ (Limonta Sport) ጋር የነበረው ንግግር በውጤት መጠናቀቁን ተከትሎ ኩባንያው በዛሬው ዕለት በስቴዲየሙ ተገኝቶ ዳታ የመልቀም ተግባር ጀምሯል፡፡
ስራውን ያስጀመሩት የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ ኃላፊ ኢ/ር አያልነሽ ሐብተማርያም እንደገለፁት በስቴዲየሙ የሚነጠፈው የሳር አይነት ቅልቅል (Hybrid) ሆኖ አይነቱም carpet type እንደሚሰኝ ጠቅሰው ይህም ከ90 – 95 % የተፈጥሮ ሳር እንዲሁም ቀሪው ከ5–10 % ደግሞ አርቴፊሺያል እንደሚሆን ያብራሩ ሲሆን ፕሮጀክቱ በኢትዮጵያ እግርኳስ ድርሳን ላይ አዲስ ገፅ የሚገልጥና ለስፖርት ቱሪዝም እንዲሁም ለውጪ ግንኙነታችንም ጭምር በጎ ፋይዳ እንደሚኖረው አያይዘው ጠቁመዋል፡፡
በስቴዲየሙ ግንባታ ላይ MNRC በዋና ስራ ተቋራጭነት እንዲሁም ZIAS International Designs PLC በአማካሪነት እየተሳተፉበት ይገኛል፡፡
የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት
6 months ago
የ2027 የአፍሪካ ዋንጫ ወደ 2028 ሊራዘም ይችላል? ኬንያ የጸጥታ ስጋት እንዳለባት ገለጸች
#ethiopia | በጋራ አዘጋጅነት የተረከቡት የምስራቅ አፍሪካ ሀገራት (ኬንያ፣ ዩጋንዳ እና ታንዛኒያ) ታሪክ ለመስራት እየተዘጋጁ ቢሆንም፣ ውድድሩ የአንድ ዓመት መራዘም ሊገጥመው እንደሚችል ፍንጮች እየታዩ ነው።
ለምን ሊራዘም ይችላል?
ዋናው ምክንያት የኬንያ ሀገራዊ ምርጫ ነው። እ.ኤ.አ በ2027 ኬንያ ጠቅላይ ምርጫ የምታካሂድ በመሆኑ፣ የሀገሪቱ የጸጥታ ሁኔታ ለትልቅ ስፖርታዊ ውድድር አስተማማኝ ላይሆን ይችላል የሚል ስጋት ተፈጥሯል።
የኬንያ የአዘጋጅ ኮሚቴ ሊቀመንበር ኒኮላስ ሙሶንዬ በጉዳዩ ላይ ሲናገሩ፦
> "በምርጫ ወቅት የደህንነት ሁኔታው አስተማማኝ ስለማይሆን፣ ውድድሩ ወደ 2028 ቢራዘም ለኬንያ መልካም ነው" ብለዋል።
>
የካፍ (CAF) ምላሽ ምን ሊሆን ይችላል?
የአፍሪካ እግርኳስ ኮንፌዴሬሽን (CAF) ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ ዛሬ በታንዛኒያ ዳሬሰላም በሚያደርገው ስብሰባ በዚህ አጀንዳ ላይ በጥልቅ ይመክራል ተብሎ ይጠበቃል። ካፍ የኬንያን ጥያቄ ተቀብሎ ውድድሩን ያራዝመዋል ወይንስ ሌሎች አማራጮችን ይፈልጋል? የሚለው ጉዳይ የብዙዎችን ትኩረት ስቧል።
ውድድሩ የሚራዘም ከሆነ በዩጋንዳ እና ታንዛኒያ ዝግጅት ላይም የራሱ የሆነ ጫና ማሳረፉ አይቀሬ ነው።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #afcon2027 #caf #kenya #tanzania #uganda #africanfootball #sportsnews #pamojabid #የአፍሪካዋንጫ #ኬንያ
#ethiopia | በጋራ አዘጋጅነት የተረከቡት የምስራቅ አፍሪካ ሀገራት (ኬንያ፣ ዩጋንዳ እና ታንዛኒያ) ታሪክ ለመስራት እየተዘጋጁ ቢሆንም፣ ውድድሩ የአንድ ዓመት መራዘም ሊገጥመው እንደሚችል ፍንጮች እየታዩ ነው።
ለምን ሊራዘም ይችላል?
ዋናው ምክንያት የኬንያ ሀገራዊ ምርጫ ነው። እ.ኤ.አ በ2027 ኬንያ ጠቅላይ ምርጫ የምታካሂድ በመሆኑ፣ የሀገሪቱ የጸጥታ ሁኔታ ለትልቅ ስፖርታዊ ውድድር አስተማማኝ ላይሆን ይችላል የሚል ስጋት ተፈጥሯል።
የኬንያ የአዘጋጅ ኮሚቴ ሊቀመንበር ኒኮላስ ሙሶንዬ በጉዳዩ ላይ ሲናገሩ፦
> "በምርጫ ወቅት የደህንነት ሁኔታው አስተማማኝ ስለማይሆን፣ ውድድሩ ወደ 2028 ቢራዘም ለኬንያ መልካም ነው" ብለዋል።
>
የካፍ (CAF) ምላሽ ምን ሊሆን ይችላል?
የአፍሪካ እግርኳስ ኮንፌዴሬሽን (CAF) ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ ዛሬ በታንዛኒያ ዳሬሰላም በሚያደርገው ስብሰባ በዚህ አጀንዳ ላይ በጥልቅ ይመክራል ተብሎ ይጠበቃል። ካፍ የኬንያን ጥያቄ ተቀብሎ ውድድሩን ያራዝመዋል ወይንስ ሌሎች አማራጮችን ይፈልጋል? የሚለው ጉዳይ የብዙዎችን ትኩረት ስቧል።
ውድድሩ የሚራዘም ከሆነ በዩጋንዳ እና ታንዛኒያ ዝግጅት ላይም የራሱ የሆነ ጫና ማሳረፉ አይቀሬ ነው።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #afcon2027 #caf #kenya #tanzania #uganda #africanfootball #sportsnews #pamojabid #የአፍሪካዋንጫ #ኬንያ
6 months ago
ከካፋ ደን እስከ ሃርቫርድ ደጅ፦ የጀበና ቡና ለአእምሮ እርጅና ፍቱን መድኃኒት?
በኢትዮጵያ ምድር የቡና መዓዛ የማይሸትበት መንደር፣ የጀበና ድምፅ የማይሰማበት ቤት፣ ወይም "ቡና ይቅረብ" የማይባልበት እንግዳ ማግኘት የማይታሰብ ነው። ቡና ለእኛ መጠጥ ብቻ አይደለም፤ የታሪካችን ድርና ማግ፣ የማህበራዊ ህይወታችን የጀርባ አጥንት፣ እና የዕለት ተዕለት የትውስታችን ማህደር ነው።
አሁን ግን ይህ በሺህ ለሚቆጠሩ ዓመታት ስንጠጣው የኖርነው "ጥቁር ወርቅ" በአለም አቀፍ ሳይንቲስቶች ዘንድ አዲስ ክብርን አግኝቷል። በታዋቂው የሃርቫርድ ዩኒቨርሲቲ የተካሄደውና በቅርቡ በ JAMA መጽሔት ላይ የወጣው ጥናት፣ ቡና እና ሻይ አእምሮን ከመርሳት በሽታ (Dementia) የመከላከል እጅግ አስገራሚ አቅም እንዳላቸው አረጋግጧል።
የጥናቱ መንደርደሪያ፦ ሳይንስና የጀበናው ረመጥ
ጥናቱ የተካሄደው ከ131,821 በላይ በሆኑ አሜሪካውያን የጤና ባለሙያዎች ላይ ለ43 ዓመታት ያህል በተደረገ ክትትል ነው። ይህ ጥናት "Observational study" ወይም ምልከታ ላይ የተመሰረተ ጥናት በመሆኑ፣ በቡና እና በጤና መካከል ያለውን ጠንካራ ተያያዥነት እንጂ "ምክንያትና ውጤትን" (Cause and effect) በቀጥታ አያረጋግጥም። ሆኖም ግን፣ ለረጅም ዘመናት የተሰበሰበው መረጃ የሚያሳየው ግልጽ ሀቅ አለ፦ ቡና የሚጠጡ ሰዎች አእምሮአቸው በዕድሜ ብዛት የመዝለልና የመርሳት እድሉ ዝቅተኛ ነው።
በኢትዮጵያ አውድ ስንመለከተው፣ ይህ ግኝት ትልቅ ትርጉም አለው። እኛ ቡናን የምንጠጣው በስነስርዓት፣ በረከስ ባለ ረመጥ ተቀቅሎ፣ በአቦል፣ በቶና እና በበረካ ዙር ነው። ሳይንሱም የሚለን ይህንኑ ነው፤ ጥቅሙ የሚገኘው በመጠንና በስነስርዓት ሲወሰድ ነው።
ካፌይን፦ የአእምሮአችን ንቁ ጠባቂ
የሃርቫርድ ጥናት አንድ ወሳኝ ነጥብ ያስቀምጣል፦ "ጥቅሙ የሚገኘው ካፌይን ሲኖር ብቻ ነው።" በምዕራቡ ዓለም ካፌይኑ የወጣለት (Decaffeinated) ቡና በስፋት ቢዘወተርም፣ ጥናቱ ግን እንዲህ አይነቱ ቡና ለአእምሮ ንቃትና መርሳትን ለመከላከል የሚሰጠው ፋይዳ እንደሌለ ገልጿል።
ካፌይን በአእምሮ ውስጥ የሚገኙትን 'አዴኖሲን' (Adenosine) የተባሉ እና እንቅልፍ እንዲመጣ የሚያደርጉ ንጥረ ነገሮችን በመገደብ ንቃትን ይፈጥራል።
ነገር ግን ከንቃት ባለፈ፣ በቡና ውስጥ የሚገኙት Polyphenols የተባሉ ፀረ-ኦክሳይደንት ንጥረ ነገሮች በአእምሮ ውስጥ የሚፈጠርን እብጠት (Inflammation) በመቀነስ የነርቭ ሴሎችን ከመጎዳት ይታደጋሉ። ይህ ማለት በየጥዋቱ የምንጠጣት ያቺ ሲኒ ቡና፣ ለዕለቱ ስራ ንቃትን ብቻ ሳይሆን፣ ከበርካታ ዓመታት በኋላ ለአእምሯችን ጋሻ እየሆነች ነው ማለት ነው።
መጠኑና ውጤቱ፦ ከአቦል እስከ በረካ
ጥናቱ እንደሚያሳየው፣ በቀን ከሁለት እስከ ሶስት ሲኒ ቡና የሚጠጡ ሰዎች፣ ካልጠጡት ጋር ሲነፃፀሩ የመርሳት በሽታ የመያዝ እድላቸው በ 18% ቀንሶ ተገኝቷል። በተመሳሳይ ሁኔታ በቀን ከአንድ እስከ ሁለት ሲኒ ካፌይን ያለው ሻይ የሚጠጡ ሰዎችም ተመሳሳይ ውጤት አግኝተዋል።
ይህ ግኝት ከሀገራችን የቡና ስነስርዓት ጋር ፍፁም ይጣጣማል። በአቦል ንቃትን እናገኛለን፣ በቶና ስራችንን እናቀላጥፋለን፣ በበረካ ደግሞ ማህበራዊ ትስስራችንን እናጠናክራለን። ሆኖም ሳይንሱ "ከመጠን በላይ መጠጣት ጥቅሙን አይጨምርም" ይላል። ልክ እንደ ሀገራችን ብሂል "ከመጠን ያለፈ ነገር ሁሉ መርዝ ነው" እንዲሉ፣ በቀን ከሶስት ሲኒ በላይ ማለፍ ለልብ ትርታ መጨመር እና ለእረፍት ማጣት ምክንያት ሊሆን ይችላል።
የዶክተሮች "የችሎት" ክርክር
ይህ የሳይንስ ግኝት በጣሊያን ሚላን የሚገኙ ሐኪሞችን ለሁለት ከፍሏቸዋል። ክርክሩ ልክ እንደ ሀገራችን ሽማግሌዎች ጉባኤ ደምቋል።
የከሳሾቹ ወገን (ተቃዋሚዎች)፦
የልብ ስፔሻሊስቱ ዶክተር ስቴፋኖ ካሩጎ እንደሚሉት፣ ቡና ለጤናማ ሰው መልካም ቢሆንም፣ ለሁሉም ግን ፈውስ አይደለም። "ቡናን እንደ ንፁህ መጠጥ ማየት አደገኛ ሊሆን ይችላል" ይላሉ። በተለይ፦
የደም ግፊት ያለባቸው ሰዎች፦ ካፌይን የደም ግፊትን ለጊዜው ከፍ ስለሚያደርግ ጥንቃቄ ያስፈልጋቸዋል።
የእንቅልፍ እጥረትና ጭንቀት ያለባቸው፦ ቡና የእንቅልፍ ሆርሞኖችን ስለሚገታ ሁኔታውን ሊያባብስ ይችላል።
ነፍሰ ጡር እናቶችና ህፃናት፦ በሀገራችንም "ለልጅ ቡና አያሳድግም" እንደሚባለው ሁሉ፣ ሳይንሱም ለህፃናት እድገትና ለፅንስ ጤና ሲባል ቡናን በጥንቃቄ ማየት እንደሚገባ ይመክራል።
የጥርስ ጤና፦ የጥርስ ሀኪሞች ደግሞ ቡና የጥርስን ቀለም ከመቀየር ባለፈ፣ በአፍ ውስጥ ያሉ ተፈጥሯዊ ባክቴሪያዎችን በማዛባት ለጥርስ መበስበስ መንገድ ሊከፍት እንደሚችል ያስጠነቅቃሉ።
የተከላካዮቹ ወገን (ደጋፊዎች)፦
በሌላ በኩል ደግሞ እንደ ፕሮፌሰር ኒኮላ ሞንታኖ ያሉ የውስጥ ደዌ ስፔሻሊስቶች ቡናን እንደ ተፈጥሮ "ተአምር" ያዩታል። "ከአንድ ሚሊዮን በላይ ሰዎችን ያሳተፉ የቅርብ ጊዜ ጥናቶች እንደሚያሳዩት፣ መጠነኛ ቡና መጠጣት ለስኳር በሽታ፣ ለስትሮክ፣ ለድብርትና ለጉበት ጤና ከፍተኛ ጠቀሜታ አለው" ይላሉ። እንደ እርሳቸው እምነት፣ በቀን እስከ አምስት ሲኒ ቡና መጠጣት ለአንድ ጤናማ አዋቂ ሰው የህይወት ጥራቱን የሚጨምር እንጂ የሚቀንስ አይደለም።
በኢትዮጵያ አውድ፦ ከጫካ እስከ ሲኒ
ኢትዮጵያ የቡና መገኛ እንደመሆኗ፣ የእኛ ቡና አዘገጃጀት ከሌላው ዓለም ይለያል። የምዕራቡ ዓለም "ኤስፕሬሶ" ወይም "ኢንስታንት" ቡናዎችን ሲጠቀም፣ እኛ ግን ከእሸቱ ተለቅሞ፣ ታጥቦ፣ ታሽቶ፣ ታምሶና ተወቅሮ የሚዘጋጅ የተፈጥሮ ቡና ባለቤቶች ነን።
የአዘገጃጀት ተፅዕኖ፦ የሃርቫርድ ጥናት በአዘገጃጀት መካከል ያለውን ልዩነት ባያጠናም፣ የኢትዮጵያ የጀበና ቡና ግን ረጅም ጊዜ በመፍላቱና ሳይጣራ በመቅረቡ (Unfiltered) ምክንያት Cafestol የተባሉ ንጥረ ነገሮችን ሊይዝ ይችላል። እነዚህ ንጥረ ነገሮች ለጤና ጠቃሚ ቢሆኑም፣ ኮሌስትሮል ላለባቸው ሰዎች ግን ጥንቃቄ ሊሹ ይችላሉ።
ማህበራዊ ፈውስ፦ ጥናቱ ያልጠቀሰው ነገር ቢኖር "የቡና ሰዓት" የሚፈጥረውን የስነ-ልቦና ፋይዳ ነው። በኢትዮጵያ ቡና መጠጣት የብቸኝነት መድኃኒት ነው። አረጋውያን ጎረቤቶቻቸው ጋር ተሰብስበው ቡና ሲጠጡ የሚፈጥሩት ማህበራዊ ግንኙነት፣ በራሱ ከመርሳት በሽታ (Dementia) የሚከላከል ትልቅ መሳሪያ ነው። ብቸኝነትና ድብርት ለአእምሮ መጃጀት ዋነኛ ምክንያቶች በመሆናቸው፣ የቡና ስነስርዓታችን ሳይንሱ ከሚለው በላይ ጥልቅ ፋይዳ አለው።
የሻይ አማራጭ፦ ቡና የማይስማማቸው ሰዎች በሀገራችን "የሻይ ቅጠል" ወይም "የጤና አዳም" ሻይ ይጠጣሉ። ጥናቱ እንዳረጋገጠው፣ ሻይም የካፌይን እና የፀረ-ኦክሳይደንት ምንጭ በመሆኑ ተመሳሳይ የአእምሮ ጥበቃ ይሰጣል።
የጥናቱ ድክመቶች
ሳይንቲስቶቹ ራሳቸው እንደገለጹት፣ ጥናቱ አንዳንድ ክፍተቶች አሉት። ለምሳሌ፦
በተለያዩ የሻይ አይነቶች (ጥቁር፣ አረንጓዴ፣ ነጭ) መካከል ያለውን ልዩነት አላሳየም።
ጥናቱ የተካሄደው በጤና ባለሙያዎች ላይ ብቻ በመሆኑ፣ ውጤቱ ሁሉንም የህብረተሰብ ክፍል ላያካትት ይችላል።
ተሳታፊዎቹ የሚወስዷቸው ሌሎች መድኃኒቶች በውጤቱ ላይ ያላቸው ተፅዕኖ በዝርዝር አልተያዘም።
ማጠቃለያ፦ ሲኒው የጤና መክፈቻ
በኢትዮጵያ ምድር የቡና መዓዛ የማይሸትበት መንደር፣ የጀበና ድምፅ የማይሰማበት ቤት፣ ወይም "ቡና ይቅረብ" የማይባልበት እንግዳ ማግኘት የማይታሰብ ነው። ቡና ለእኛ መጠጥ ብቻ አይደለም፤ የታሪካችን ድርና ማግ፣ የማህበራዊ ህይወታችን የጀርባ አጥንት፣ እና የዕለት ተዕለት የትውስታችን ማህደር ነው።
አሁን ግን ይህ በሺህ ለሚቆጠሩ ዓመታት ስንጠጣው የኖርነው "ጥቁር ወርቅ" በአለም አቀፍ ሳይንቲስቶች ዘንድ አዲስ ክብርን አግኝቷል። በታዋቂው የሃርቫርድ ዩኒቨርሲቲ የተካሄደውና በቅርቡ በ JAMA መጽሔት ላይ የወጣው ጥናት፣ ቡና እና ሻይ አእምሮን ከመርሳት በሽታ (Dementia) የመከላከል እጅግ አስገራሚ አቅም እንዳላቸው አረጋግጧል።
የጥናቱ መንደርደሪያ፦ ሳይንስና የጀበናው ረመጥ
ጥናቱ የተካሄደው ከ131,821 በላይ በሆኑ አሜሪካውያን የጤና ባለሙያዎች ላይ ለ43 ዓመታት ያህል በተደረገ ክትትል ነው። ይህ ጥናት "Observational study" ወይም ምልከታ ላይ የተመሰረተ ጥናት በመሆኑ፣ በቡና እና በጤና መካከል ያለውን ጠንካራ ተያያዥነት እንጂ "ምክንያትና ውጤትን" (Cause and effect) በቀጥታ አያረጋግጥም። ሆኖም ግን፣ ለረጅም ዘመናት የተሰበሰበው መረጃ የሚያሳየው ግልጽ ሀቅ አለ፦ ቡና የሚጠጡ ሰዎች አእምሮአቸው በዕድሜ ብዛት የመዝለልና የመርሳት እድሉ ዝቅተኛ ነው።
በኢትዮጵያ አውድ ስንመለከተው፣ ይህ ግኝት ትልቅ ትርጉም አለው። እኛ ቡናን የምንጠጣው በስነስርዓት፣ በረከስ ባለ ረመጥ ተቀቅሎ፣ በአቦል፣ በቶና እና በበረካ ዙር ነው። ሳይንሱም የሚለን ይህንኑ ነው፤ ጥቅሙ የሚገኘው በመጠንና በስነስርዓት ሲወሰድ ነው።
ካፌይን፦ የአእምሮአችን ንቁ ጠባቂ
የሃርቫርድ ጥናት አንድ ወሳኝ ነጥብ ያስቀምጣል፦ "ጥቅሙ የሚገኘው ካፌይን ሲኖር ብቻ ነው።" በምዕራቡ ዓለም ካፌይኑ የወጣለት (Decaffeinated) ቡና በስፋት ቢዘወተርም፣ ጥናቱ ግን እንዲህ አይነቱ ቡና ለአእምሮ ንቃትና መርሳትን ለመከላከል የሚሰጠው ፋይዳ እንደሌለ ገልጿል።
ካፌይን በአእምሮ ውስጥ የሚገኙትን 'አዴኖሲን' (Adenosine) የተባሉ እና እንቅልፍ እንዲመጣ የሚያደርጉ ንጥረ ነገሮችን በመገደብ ንቃትን ይፈጥራል።
ነገር ግን ከንቃት ባለፈ፣ በቡና ውስጥ የሚገኙት Polyphenols የተባሉ ፀረ-ኦክሳይደንት ንጥረ ነገሮች በአእምሮ ውስጥ የሚፈጠርን እብጠት (Inflammation) በመቀነስ የነርቭ ሴሎችን ከመጎዳት ይታደጋሉ። ይህ ማለት በየጥዋቱ የምንጠጣት ያቺ ሲኒ ቡና፣ ለዕለቱ ስራ ንቃትን ብቻ ሳይሆን፣ ከበርካታ ዓመታት በኋላ ለአእምሯችን ጋሻ እየሆነች ነው ማለት ነው።
መጠኑና ውጤቱ፦ ከአቦል እስከ በረካ
ጥናቱ እንደሚያሳየው፣ በቀን ከሁለት እስከ ሶስት ሲኒ ቡና የሚጠጡ ሰዎች፣ ካልጠጡት ጋር ሲነፃፀሩ የመርሳት በሽታ የመያዝ እድላቸው በ 18% ቀንሶ ተገኝቷል። በተመሳሳይ ሁኔታ በቀን ከአንድ እስከ ሁለት ሲኒ ካፌይን ያለው ሻይ የሚጠጡ ሰዎችም ተመሳሳይ ውጤት አግኝተዋል።
ይህ ግኝት ከሀገራችን የቡና ስነስርዓት ጋር ፍፁም ይጣጣማል። በአቦል ንቃትን እናገኛለን፣ በቶና ስራችንን እናቀላጥፋለን፣ በበረካ ደግሞ ማህበራዊ ትስስራችንን እናጠናክራለን። ሆኖም ሳይንሱ "ከመጠን በላይ መጠጣት ጥቅሙን አይጨምርም" ይላል። ልክ እንደ ሀገራችን ብሂል "ከመጠን ያለፈ ነገር ሁሉ መርዝ ነው" እንዲሉ፣ በቀን ከሶስት ሲኒ በላይ ማለፍ ለልብ ትርታ መጨመር እና ለእረፍት ማጣት ምክንያት ሊሆን ይችላል።
የዶክተሮች "የችሎት" ክርክር
ይህ የሳይንስ ግኝት በጣሊያን ሚላን የሚገኙ ሐኪሞችን ለሁለት ከፍሏቸዋል። ክርክሩ ልክ እንደ ሀገራችን ሽማግሌዎች ጉባኤ ደምቋል።
የከሳሾቹ ወገን (ተቃዋሚዎች)፦
የልብ ስፔሻሊስቱ ዶክተር ስቴፋኖ ካሩጎ እንደሚሉት፣ ቡና ለጤናማ ሰው መልካም ቢሆንም፣ ለሁሉም ግን ፈውስ አይደለም። "ቡናን እንደ ንፁህ መጠጥ ማየት አደገኛ ሊሆን ይችላል" ይላሉ። በተለይ፦
የደም ግፊት ያለባቸው ሰዎች፦ ካፌይን የደም ግፊትን ለጊዜው ከፍ ስለሚያደርግ ጥንቃቄ ያስፈልጋቸዋል።
የእንቅልፍ እጥረትና ጭንቀት ያለባቸው፦ ቡና የእንቅልፍ ሆርሞኖችን ስለሚገታ ሁኔታውን ሊያባብስ ይችላል።
ነፍሰ ጡር እናቶችና ህፃናት፦ በሀገራችንም "ለልጅ ቡና አያሳድግም" እንደሚባለው ሁሉ፣ ሳይንሱም ለህፃናት እድገትና ለፅንስ ጤና ሲባል ቡናን በጥንቃቄ ማየት እንደሚገባ ይመክራል።
የጥርስ ጤና፦ የጥርስ ሀኪሞች ደግሞ ቡና የጥርስን ቀለም ከመቀየር ባለፈ፣ በአፍ ውስጥ ያሉ ተፈጥሯዊ ባክቴሪያዎችን በማዛባት ለጥርስ መበስበስ መንገድ ሊከፍት እንደሚችል ያስጠነቅቃሉ።
የተከላካዮቹ ወገን (ደጋፊዎች)፦
በሌላ በኩል ደግሞ እንደ ፕሮፌሰር ኒኮላ ሞንታኖ ያሉ የውስጥ ደዌ ስፔሻሊስቶች ቡናን እንደ ተፈጥሮ "ተአምር" ያዩታል። "ከአንድ ሚሊዮን በላይ ሰዎችን ያሳተፉ የቅርብ ጊዜ ጥናቶች እንደሚያሳዩት፣ መጠነኛ ቡና መጠጣት ለስኳር በሽታ፣ ለስትሮክ፣ ለድብርትና ለጉበት ጤና ከፍተኛ ጠቀሜታ አለው" ይላሉ። እንደ እርሳቸው እምነት፣ በቀን እስከ አምስት ሲኒ ቡና መጠጣት ለአንድ ጤናማ አዋቂ ሰው የህይወት ጥራቱን የሚጨምር እንጂ የሚቀንስ አይደለም።
በኢትዮጵያ አውድ፦ ከጫካ እስከ ሲኒ
ኢትዮጵያ የቡና መገኛ እንደመሆኗ፣ የእኛ ቡና አዘገጃጀት ከሌላው ዓለም ይለያል። የምዕራቡ ዓለም "ኤስፕሬሶ" ወይም "ኢንስታንት" ቡናዎችን ሲጠቀም፣ እኛ ግን ከእሸቱ ተለቅሞ፣ ታጥቦ፣ ታሽቶ፣ ታምሶና ተወቅሮ የሚዘጋጅ የተፈጥሮ ቡና ባለቤቶች ነን።
የአዘገጃጀት ተፅዕኖ፦ የሃርቫርድ ጥናት በአዘገጃጀት መካከል ያለውን ልዩነት ባያጠናም፣ የኢትዮጵያ የጀበና ቡና ግን ረጅም ጊዜ በመፍላቱና ሳይጣራ በመቅረቡ (Unfiltered) ምክንያት Cafestol የተባሉ ንጥረ ነገሮችን ሊይዝ ይችላል። እነዚህ ንጥረ ነገሮች ለጤና ጠቃሚ ቢሆኑም፣ ኮሌስትሮል ላለባቸው ሰዎች ግን ጥንቃቄ ሊሹ ይችላሉ።
ማህበራዊ ፈውስ፦ ጥናቱ ያልጠቀሰው ነገር ቢኖር "የቡና ሰዓት" የሚፈጥረውን የስነ-ልቦና ፋይዳ ነው። በኢትዮጵያ ቡና መጠጣት የብቸኝነት መድኃኒት ነው። አረጋውያን ጎረቤቶቻቸው ጋር ተሰብስበው ቡና ሲጠጡ የሚፈጥሩት ማህበራዊ ግንኙነት፣ በራሱ ከመርሳት በሽታ (Dementia) የሚከላከል ትልቅ መሳሪያ ነው። ብቸኝነትና ድብርት ለአእምሮ መጃጀት ዋነኛ ምክንያቶች በመሆናቸው፣ የቡና ስነስርዓታችን ሳይንሱ ከሚለው በላይ ጥልቅ ፋይዳ አለው።
የሻይ አማራጭ፦ ቡና የማይስማማቸው ሰዎች በሀገራችን "የሻይ ቅጠል" ወይም "የጤና አዳም" ሻይ ይጠጣሉ። ጥናቱ እንዳረጋገጠው፣ ሻይም የካፌይን እና የፀረ-ኦክሳይደንት ምንጭ በመሆኑ ተመሳሳይ የአእምሮ ጥበቃ ይሰጣል።
የጥናቱ ድክመቶች
ሳይንቲስቶቹ ራሳቸው እንደገለጹት፣ ጥናቱ አንዳንድ ክፍተቶች አሉት። ለምሳሌ፦
በተለያዩ የሻይ አይነቶች (ጥቁር፣ አረንጓዴ፣ ነጭ) መካከል ያለውን ልዩነት አላሳየም።
ጥናቱ የተካሄደው በጤና ባለሙያዎች ላይ ብቻ በመሆኑ፣ ውጤቱ ሁሉንም የህብረተሰብ ክፍል ላያካትት ይችላል።
ተሳታፊዎቹ የሚወስዷቸው ሌሎች መድኃኒቶች በውጤቱ ላይ ያላቸው ተፅዕኖ በዝርዝር አልተያዘም።
ማጠቃለያ፦ ሲኒው የጤና መክፈቻ
6 months ago
የኤርትራ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዝዳንት የሴካፋ ፕሬዝዳንት ሆነው ተመረጡ
#ethiopia | የምስራቅና መካከለኛው አፍሪካ እግር ኳስ ማህበር (ሴካፋ) ዛሬ በጅቡቲ ከተማ ባካሄደው ጠቅላላ ጉባኤ፣ የኤርትራ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዝዳንት የሆኑትን አቶ ጳውሎስ ወልደሃይማኖትን አዲሱ የማህበሩ ፕሬዝዳንት አድርጎ መርጧል።
የምርጫው ሂደትና ውጤት
* ያለተቀናቃኝ፦ ለአመራርነት እጩ ሆነው ቀርበው የነበሩት የኡጋንዳው ኢንጂነር ሞጎጎ ሞሰስ እና የብሩንዲው አሌክሳንደር ሙይንጌ ምርጫው ሊካሄድ ጥቂት ደቂቃዎች ሲቀሩት ራሳቸውን በማግለላቸው፣ አቶ ጳውሎስ ያለ ተቀናቃኝ ተመርጠዋል።
* የቀድሞ ልምድ፦ አቶ ጳውሎስ ከዚህ ቀደም የማህበሩ ምክትል ፕሬዝዳንት በመሆን ሲያገለግሉ የቆዩ ሲሆን፣ አሁን የተተኩት ደግሞ የብሩንዲ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዝዳንት የነበሩትን አሌክሳንደር ሙይንጌን ነው።
* አዲስ አመራር፦ ጉባኤው ከፕሬዝዳንቱ በተጨማሪ አዳዲስ የስራ አስፈፃሚና የቦርድ አመራሮችንም ሰይሟል።
ስለ ሴካፋ (CECAFA)
ማህበሩ ኢትዮጵያን ጨምሮ የ12 አገራትን እግር ኳስ ፌዴሬሽኖች በአባልነት የያዘ ቀጣናዊ ተቋም ነው። አዲሱ አመራር በቀጣይ ዓመታት በቀጣናው ያለውን የእግር ኳስ እድገት የመምራት ኃላፊነት ይረከባል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #zehabesha #cecafa #ሴካፋ #እግርኳስ #ኤርትራ #ኢትዮጵያ #ምስራቅአፍሪካ #ስፖርትዜና
#ethiopia | የምስራቅና መካከለኛው አፍሪካ እግር ኳስ ማህበር (ሴካፋ) ዛሬ በጅቡቲ ከተማ ባካሄደው ጠቅላላ ጉባኤ፣ የኤርትራ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዝዳንት የሆኑትን አቶ ጳውሎስ ወልደሃይማኖትን አዲሱ የማህበሩ ፕሬዝዳንት አድርጎ መርጧል።
የምርጫው ሂደትና ውጤት
* ያለተቀናቃኝ፦ ለአመራርነት እጩ ሆነው ቀርበው የነበሩት የኡጋንዳው ኢንጂነር ሞጎጎ ሞሰስ እና የብሩንዲው አሌክሳንደር ሙይንጌ ምርጫው ሊካሄድ ጥቂት ደቂቃዎች ሲቀሩት ራሳቸውን በማግለላቸው፣ አቶ ጳውሎስ ያለ ተቀናቃኝ ተመርጠዋል።
* የቀድሞ ልምድ፦ አቶ ጳውሎስ ከዚህ ቀደም የማህበሩ ምክትል ፕሬዝዳንት በመሆን ሲያገለግሉ የቆዩ ሲሆን፣ አሁን የተተኩት ደግሞ የብሩንዲ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዝዳንት የነበሩትን አሌክሳንደር ሙይንጌን ነው።
* አዲስ አመራር፦ ጉባኤው ከፕሬዝዳንቱ በተጨማሪ አዳዲስ የስራ አስፈፃሚና የቦርድ አመራሮችንም ሰይሟል።
ስለ ሴካፋ (CECAFA)
ማህበሩ ኢትዮጵያን ጨምሮ የ12 አገራትን እግር ኳስ ፌዴሬሽኖች በአባልነት የያዘ ቀጣናዊ ተቋም ነው። አዲሱ አመራር በቀጣይ ዓመታት በቀጣናው ያለውን የእግር ኳስ እድገት የመምራት ኃላፊነት ይረከባል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #zehabesha #cecafa #ሴካፋ #እግርኳስ #ኤርትራ #ኢትዮጵያ #ምስራቅአፍሪካ #ስፖርትዜና
Sponsored by
Surafel
6 months ago
🚨 ካፍ በሞሮኮ እና ሴኔጋል ላይ የቅጣት ናዳ አወረደ!
#ethiopia | በሞሮኮ አስተናጋጅነት በተካሄደው የአፍሪካ ዋንጫ የፍፃሜ ጨዋታ ላይ የታዩት ያልተገቡ ስፖርታዊ ክስተቶች የአፍሪካ እግር ኳስ ኮንፌዴሬሽንን (ካፍ) ክፉኛ አስቆጥተዋል። ተቋሙ በሁለቱም ብሔራዊ ቡድኖች፣ ተጫዋቾች እና አሰልጣኞች ላይ ጠንከር ያሉ የዲሲፕሊን እርምጃዎችን መውሰዱን በይፋ አስታውቋል።
በውሳኔው መሰረት የተላለፉት ቅጣቶች የሚከተሉት ናቸው፡
🇸🇳 በሴኔጋል ብሔራዊ ቡድን ላይ የተጣሉ ቅጣቶች፡
የአንበሶቹ ካምፕ ከፍተኛ የገንዘብ እና የእገዳ ቅጣት ሰለባ ሆኗል።
* አሰልጣኝ ፓፔ ቲያው፡ በ5 የካፍ ጨዋታዎች ላይ እንዳይሳተፉ ከመታገዳቸውም በላይ 100,000 ዶላር የገንዘብ ቅጣት ተጥሎባቸዋል።
* ተጫዋቾች፡ ኢልማን ንዳዬ እና እስማኤል ሳር ለ2 ጨዋታዎች እንዲታገዱ ተወስኗል።
* የሴኔጋል እግር ኳስ ፌዴሬሽን፡ በጠቅላላው 615,000 ዶላር እንዲከፍል ተበይኖበታል።
🇲🇦 በሞሮኮ ብሔራዊ ቡድን ላይ የተጣሉ ቅጣቶች፡
አስተናጋጇ ሞሮኮም ከካፍ ቁጣ አላመለጠችም፤ ቁልፍ ተጫዋቾቿ የእገዳ ሰለባ ሆነዋል።
* አሽራፍ ሀኪሚ፡ የቡድኑ ኮከብ ለ2 ጨዋታዎች ታግዷል።
* እስማኤል ሳይባሪ፡ ለ3 ጨዋታዎች ከሜዳ እንዲርቅ ተወስኖበታል።
* የሞሮኮ እግር ኳስ ፌዴሬሽን፡ 315,000 ዶላር የገንዘብ ቅጣት ተላልፎበታል።
እነዚህ ቅጣቶች በስፖርቱ ዓለም የሚታዩ ያልተገቡ ባህሪዎችን ለመግታት እና "Fair Play" እንዲከበር ለማድረግ የተወሰዱ እርምጃዎች መሆናቸው ተገልጿል። ስፖርት በሜዳ ላይ በሚታይ ብቃት እንጂ ከጨዋታ ውጭ በሚደረጉ ግጭቶች መደምደም እንደሌለበት ትልቅ ትምህርት የሰጠ ውሳኔ ይመስላል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #caf #afcon #morocco #senegal #footballnews #africacupofnations #ካፍ #የአፍሪካዋንጫ #ሞሮኮ #ሴኔጋል
#ethiopia | በሞሮኮ አስተናጋጅነት በተካሄደው የአፍሪካ ዋንጫ የፍፃሜ ጨዋታ ላይ የታዩት ያልተገቡ ስፖርታዊ ክስተቶች የአፍሪካ እግር ኳስ ኮንፌዴሬሽንን (ካፍ) ክፉኛ አስቆጥተዋል። ተቋሙ በሁለቱም ብሔራዊ ቡድኖች፣ ተጫዋቾች እና አሰልጣኞች ላይ ጠንከር ያሉ የዲሲፕሊን እርምጃዎችን መውሰዱን በይፋ አስታውቋል።
በውሳኔው መሰረት የተላለፉት ቅጣቶች የሚከተሉት ናቸው፡
🇸🇳 በሴኔጋል ብሔራዊ ቡድን ላይ የተጣሉ ቅጣቶች፡
የአንበሶቹ ካምፕ ከፍተኛ የገንዘብ እና የእገዳ ቅጣት ሰለባ ሆኗል።
* አሰልጣኝ ፓፔ ቲያው፡ በ5 የካፍ ጨዋታዎች ላይ እንዳይሳተፉ ከመታገዳቸውም በላይ 100,000 ዶላር የገንዘብ ቅጣት ተጥሎባቸዋል።
* ተጫዋቾች፡ ኢልማን ንዳዬ እና እስማኤል ሳር ለ2 ጨዋታዎች እንዲታገዱ ተወስኗል።
* የሴኔጋል እግር ኳስ ፌዴሬሽን፡ በጠቅላላው 615,000 ዶላር እንዲከፍል ተበይኖበታል።
🇲🇦 በሞሮኮ ብሔራዊ ቡድን ላይ የተጣሉ ቅጣቶች፡
አስተናጋጇ ሞሮኮም ከካፍ ቁጣ አላመለጠችም፤ ቁልፍ ተጫዋቾቿ የእገዳ ሰለባ ሆነዋል።
* አሽራፍ ሀኪሚ፡ የቡድኑ ኮከብ ለ2 ጨዋታዎች ታግዷል።
* እስማኤል ሳይባሪ፡ ለ3 ጨዋታዎች ከሜዳ እንዲርቅ ተወስኖበታል።
* የሞሮኮ እግር ኳስ ፌዴሬሽን፡ 315,000 ዶላር የገንዘብ ቅጣት ተላልፎበታል።
እነዚህ ቅጣቶች በስፖርቱ ዓለም የሚታዩ ያልተገቡ ባህሪዎችን ለመግታት እና "Fair Play" እንዲከበር ለማድረግ የተወሰዱ እርምጃዎች መሆናቸው ተገልጿል። ስፖርት በሜዳ ላይ በሚታይ ብቃት እንጂ ከጨዋታ ውጭ በሚደረጉ ግጭቶች መደምደም እንደሌለበት ትልቅ ትምህርት የሰጠ ውሳኔ ይመስላል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #caf #afcon #morocco #senegal #footballnews #africacupofnations #ካፍ #የአፍሪካዋንጫ #ሞሮኮ #ሴኔጋል
6 months ago
የወላይታ ሶዶ ዓለም አቀፍ ስታዲየም ግንባታ በይፋ ተጀመረ!
#ethiopia | "የወላይታን ባህልና ታሪክ የያዘ፣ ከ40 እስከ 45 ሺህ ተመልካች የሚይዝ ግዙፍ ስታዲየም" በጉጉት ሲጠበቅ የነበረው የወላይታ ሶዶ ዓለም አቀፍ ስታዲየም ግንባታ ዛሬ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ክቡር አቶ ጥላሁን ከበደ፣ በባህልና ስፖርት ሚኒስትር ወ/ሮ ሸዊት ሻንካ እና በወላይታ ዞን ዋና አስተዳዳሪ ረዳት ፕሮፌሰር ሳሙኤል ተሰማ አማካኝነት የመሰረት ድንጋይ ተቀምጦለታል።
የስታዲየሙ ገፅታዎች:
✅ ደረጃ: የፊፋ (FIFA) እና የካፍ (CAF) ስታንዳርድን ያሟላ።
✅ አቅም: ከ40,000 እስከ 45,000 በላይ ተመልካቾችን የመያዝ አቅም አለው።
✅ ዲዛይን: የወላይታን ህዝብ ታሪክ፣ ባህላዊ እሴቶች እና የአካባቢውን ገፅታ ያካተተ ነው።
✅ ይዞታ: በ51 ሄክታር መሬት ላይ የሚያርፍ ይሆናል።
ርዕሰ መስተዳድር አቶ ጥላሁን ከበደ፤ "ይህ ፕሮጀክት የህዝብ ነው፤ ከተባበርንና ካስተባበርን እውን ማድረግ ይቻላል" በማለት፤ የክልሉ መንግስት ለፕሮጀክቱ የሚሆን ልዩ የገቢ ማሰባሰቢያ መርሃ ግብር እንደሚያዘጋጅ ገልጸዋል።
የዞኑ ዋና አስተዳዳሪ ረዳት ፕሮፌሰር ሳሙኤል ተሰማ በበኩላቸው፤ "እንደጀመርነው እንጨርሰዋለን!" በማለት መላው ህዝብ አሻራውን እንዲያሳርፍ ጥሪ አቅርበዋል።
ዎጌታ ኤፍ ኤም 96.6
#wolaita #stadium #construction #ethiopia
#wolaitasodo #internationalstadium #ethiopia #development #sports #southethiopia
#ethiopia | "የወላይታን ባህልና ታሪክ የያዘ፣ ከ40 እስከ 45 ሺህ ተመልካች የሚይዝ ግዙፍ ስታዲየም" በጉጉት ሲጠበቅ የነበረው የወላይታ ሶዶ ዓለም አቀፍ ስታዲየም ግንባታ ዛሬ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ክቡር አቶ ጥላሁን ከበደ፣ በባህልና ስፖርት ሚኒስትር ወ/ሮ ሸዊት ሻንካ እና በወላይታ ዞን ዋና አስተዳዳሪ ረዳት ፕሮፌሰር ሳሙኤል ተሰማ አማካኝነት የመሰረት ድንጋይ ተቀምጦለታል።
የስታዲየሙ ገፅታዎች:
✅ ደረጃ: የፊፋ (FIFA) እና የካፍ (CAF) ስታንዳርድን ያሟላ።
✅ አቅም: ከ40,000 እስከ 45,000 በላይ ተመልካቾችን የመያዝ አቅም አለው።
✅ ዲዛይን: የወላይታን ህዝብ ታሪክ፣ ባህላዊ እሴቶች እና የአካባቢውን ገፅታ ያካተተ ነው።
✅ ይዞታ: በ51 ሄክታር መሬት ላይ የሚያርፍ ይሆናል።
ርዕሰ መስተዳድር አቶ ጥላሁን ከበደ፤ "ይህ ፕሮጀክት የህዝብ ነው፤ ከተባበርንና ካስተባበርን እውን ማድረግ ይቻላል" በማለት፤ የክልሉ መንግስት ለፕሮጀክቱ የሚሆን ልዩ የገቢ ማሰባሰቢያ መርሃ ግብር እንደሚያዘጋጅ ገልጸዋል።
የዞኑ ዋና አስተዳዳሪ ረዳት ፕሮፌሰር ሳሙኤል ተሰማ በበኩላቸው፤ "እንደጀመርነው እንጨርሰዋለን!" በማለት መላው ህዝብ አሻራውን እንዲያሳርፍ ጥሪ አቅርበዋል።
ዎጌታ ኤፍ ኤም 96.6
#wolaita #stadium #construction #ethiopia
#wolaitasodo #internationalstadium #ethiopia #development #sports #southethiopia
7 months ago
ሞሮኮ በሴኔጋል ላይ ክስ መሰረተች!
በ2025 የአፍሪካ ዋንጫ (AFCON) የፍጻሜ ጨዋታ ላይ ሴኔጋል ሜዳ ጥላ መውጣቷን ተከትሎ የሞሮኮ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ጉዳዩን ወደ CAF እና FIFA በመውሰድ የህግ እርምጃ እንደሚጀምር አስታውቋል።
ምን ተፈጠረ?
ትላንት እሁድ ጥር 10/2018 ዓ.ም በተካሄደው የፍጻሜ ጨዋታ፣ በመደበኛው የጨዋታ ክፍለ ጊዜ መጠናቀቂያ ላይ ለሞሮኮ የፍጹም ቅጣት ምት ተሰጥቶ ነበር። በዚህ ውሳኔ የተቆጡት የሴኔጋል ተጫዋቾች በቴክኒክ ዳይሬክተራቸው ፓፔ ቲያው ትዕዛዝ ለ15 ደቂቃ ያህል ሜዳ ጥለው ወጥተው ነበር።
የሞሮኮ ቅሬታ፦
የሞሮኮ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ባወጣው መግለጫ፦
❌ የሴኔጋል ተጫዋቾች ሜዳ ጥለው መውጣታቸው በጨዋታው ሂደት እና በተጫዋቾች ስነ-ልቦና ላይ ከፍተኛ ተጽዕኖ አሳድሯል።
❌ ዳኛው የሰጡት የፍጹም ቅጣት ምት ትክክል ሆኖ ሳለ፣ የሴኔጋል ድርጊት ግን ስፖርታዊ ጨዋነት የጎደለውና ህግ የጣሰ ነው።
የጨዋታው ውጤት፦
ሴኔጋል ወደ ሜዳ ተመልሳ ብራሂም ዲያዝ የፍጹም ቅጣት ምቱን ስቶታል። ጨዋታው ወደ ተጨማሪ ሰዓት አምርቶ ሴኔጋል በፓፔ ጉዬ ግብ 1 ለ 0 በማሸነፍ ለሁለተኛ ጊዜ የአፍሪካ ዋንጫን ብታነሳም፣ ጉዳዩ አሁን ወደ ህግ መድረኩ ተሻግሯል።
ካፍ (CAF) በጉዳዩ ላይ ምርመራ መጀመሩን የገለጸ ሲሆን፣ የሴኔጋል አሰልጣኝ በድርጊታቸው ይቅርታ ጠይቀዋል።
በ2025 የአፍሪካ ዋንጫ (AFCON) የፍጻሜ ጨዋታ ላይ ሴኔጋል ሜዳ ጥላ መውጣቷን ተከትሎ የሞሮኮ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ጉዳዩን ወደ CAF እና FIFA በመውሰድ የህግ እርምጃ እንደሚጀምር አስታውቋል።
ምን ተፈጠረ?
ትላንት እሁድ ጥር 10/2018 ዓ.ም በተካሄደው የፍጻሜ ጨዋታ፣ በመደበኛው የጨዋታ ክፍለ ጊዜ መጠናቀቂያ ላይ ለሞሮኮ የፍጹም ቅጣት ምት ተሰጥቶ ነበር። በዚህ ውሳኔ የተቆጡት የሴኔጋል ተጫዋቾች በቴክኒክ ዳይሬክተራቸው ፓፔ ቲያው ትዕዛዝ ለ15 ደቂቃ ያህል ሜዳ ጥለው ወጥተው ነበር።
የሞሮኮ ቅሬታ፦
የሞሮኮ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ባወጣው መግለጫ፦
❌ የሴኔጋል ተጫዋቾች ሜዳ ጥለው መውጣታቸው በጨዋታው ሂደት እና በተጫዋቾች ስነ-ልቦና ላይ ከፍተኛ ተጽዕኖ አሳድሯል።
❌ ዳኛው የሰጡት የፍጹም ቅጣት ምት ትክክል ሆኖ ሳለ፣ የሴኔጋል ድርጊት ግን ስፖርታዊ ጨዋነት የጎደለውና ህግ የጣሰ ነው።
የጨዋታው ውጤት፦
ሴኔጋል ወደ ሜዳ ተመልሳ ብራሂም ዲያዝ የፍጹም ቅጣት ምቱን ስቶታል። ጨዋታው ወደ ተጨማሪ ሰዓት አምርቶ ሴኔጋል በፓፔ ጉዬ ግብ 1 ለ 0 በማሸነፍ ለሁለተኛ ጊዜ የአፍሪካ ዋንጫን ብታነሳም፣ ጉዳዩ አሁን ወደ ህግ መድረኩ ተሻግሯል።
ካፍ (CAF) በጉዳዩ ላይ ምርመራ መጀመሩን የገለጸ ሲሆን፣ የሴኔጋል አሰልጣኝ በድርጊታቸው ይቅርታ ጠይቀዋል።
7 months ago
ንዳላ፡ በፊሽካው ጫፍ የወደቀችው አህጉር
በጥር 2026፣ በራባት ከተማ ላይ ፀሐይ ስትጠልቅ፣ የልዑል ሞላው አብደላህ ስታዲየም ልክ እንደ ጋለ የብረት ምድጃ ይፋጅ ነበር። በሺዎች የሚቆጠሩ የሞሮኮ ደጋፊዎች የሚፈጥሩት ጩኸት ሰማዩን ለሁለት ይሰነጥቀዋል። በመሃል ሜዳ ላይ ግን አንድ ሰው ብቻውን ቆሟል—ዣን ዣክ ንዳላ ንጋምቦ። ጥቁር ማሊያውን ለብሷል፣ ፊቱ ላይ ግን የጭንቀት ጥላ ይታያል። ዛሬ የሚነፋት እያንዳንዷ ፊሽካ የታሪክን አቅጣጫ እንደምትቀይር ያውቃል። ንዳላ በአፍሪካ እግር ኳስ ውስጥ ስሙ እንደ ግዙፍ ተራራ የሚታይ፣ ነገር ግን በውሳኔዎቹ ሸለቆ ውስጥ ብዙዎችን ያሰመጠ ዳኛ ነው።
ያልታሰበው መብረቅ እና የፊሽካው እስረኛ
ጨዋታው 92ኛው ደቂቃ ላይ ደርሷል። ውጤቱ 0 ለ 0 ነው። መላው አፍሪካ ትንፋሹን ውጦ ውጤቱን ይጠብቃል። በድንገት የሴኔጋሉ ኢስማኤል ሳር እንደ መብረቅ ተፈትልኮ ወጣ። የሞሮኮ ተከላካዮችን ጥሶ ሲያልፍ፣ ንዳላ ከአጥቂው ጀርባ ይሮጣል። ሳር ኳሷን ወደ መረቡ ሰደዳት! ስታዲየሙ ለሰከንድ ዝም አለ... ነገር ግን ያ ዝምታ የተሰበረው በደጋፊዎች ጩኸት ሳይሆን፣ ንዳላ ቀድሞ በነፋት ጭካኔ የተሞላች የፊሽካ ድምፅ ነበር።
"አይሆንም!" ሲል የሴኔጋሉ አሰልጣኝ ፓፔ ቲያም በቁጣ ጮኸ። ንዳላ ኳሷ መስመር ከመሻገሯ በፊት አብዱላይ ሴክ በአሽራፍ ሀኪሚ ላይ "ጥፋት ሰርቷል" በሚል ፊሽካውን ነፍቷል። እዚህ ላይ ነው የንዳላ ትልቁ ስህተት የተፈጠረው። ፊሽካው ቀድሞ በመነፋቱ ምክንያት የቪዲዮ ረዳት ዳኛው (VAR) በህግ ጣልቃ መግባት አልቻለም። የሴኔጋል ተጫዋቾች በድንጋጤ ተዋጡ። ንዳላ የቴክኖሎጂውን እገዛ በገዛ እጁ ውድቅ አደረገው። ይህ "ያለጊዜው የሚነፋ ፊሽካ" (Premature Whistling) የንዳላ መለያ እየሆነ መጥቷል። ጨዋታን ከማስቀጠል ይልቅ ማቋረጥን፣ ፍሰትን ከመፍጠር ይልቅ ድንጋጤን መፍጠር ስራዬ ብሎታል።
የክህደት ደቂቃዎች እና የሜዳ ላይ አመፅ
ድራማው ገና አልተጠናቀቀም ነበር። 98ኛው ደቂቃ ላይ ንዳላ ወደ VAR ስክሪን እንዲያመራ ተጠራ። በዚህ ጊዜ ግን ለሞሮኮ ነበር። በመላው ዓለም የሚገኙ በሚሊዮን የሚቆጠሩ ሰዎች በቴሌቪዥን መስኮት የንዳላን ላብ ያጠመቀውን ፊት ይመለከታሉ። የብራሂም ዲያዝ መውደቅ... ንክኪው በጣም ቀጭን፣ ምናልባትም "የለም" የሚያስብል ነበረች። ነገር ግን ንዳላ ወደ ሜዳ ተመለሰና እጁን ወደ ፍፁም ቅጣት ምት ነጥቡ ቀሰረ።
ይህቺ ቅፅበት የሰበረችው የሴኔጋልን ልብ ብቻ አልነበረም፤ የእግር ኳስን መንፈስ ጭምር ነበር። አሰልጣኝ ቲያም በቁጣ የመጠጫ ጠርሙሶችን ወርውረው "ውጡ!" ሲሉ ትዕዛዝ አስተላለፉ።
የሴኔጋል አንበሶች ሜዳውን ጥለው መውጣት ጀመሩ። ይህም በአፍሪካ ዋንጫ ታሪክ ውስጥ ጥቁር ነጥብ ሆኖ ተመዘገበ። ጨዋታው ለ15 ደቂቃዎች ተቋረጠ። ንዳላ በመሃል ሜዳው ላይ ቆሞ የራሱን ጥላ የሚመለከት ይመስል ነበር። በዚያች ሰዓት እሱ ዳኛ ሳይሆን፣ የራሱ ግራ መጋባት እስረኛ ሆኖ ነበር።
ንዳላ ቀደም ሲልም በግብፅ እና ሞሮኮ ደርቢዎች ላይ በተጫዋቾች ግፊት ውሳኔዎቹን እንደሚቀይር ይተቻል። ዛሬም ያው ድክመቱ በራባት ሜዳ ላይ በግልጽ ታየ። ተጫዋቾች ሲከቡት የመረጋጋት ስሜቱ ይጠፋል፣ የአፍሪካን ትልቁን መድረክ የመምራት ብቃቱ ጥያቄ ውስጥ ይወድቃል።
የመጨረሻው ፍርድ እና የታሪክ ጠባሳ
ከከፍተኛ ጭንቀት በኋላ፣ ሳዲዮ ማኔ ተጫዋቾቹን አረጋግቶ ወደ ሜዳ መለሳቸው። ሞሮኮዎች ሊያሸንፉ የነበረበትን የፍፁም ቅጣት ምት ኤድዋርድ ሜንዲ አዳነው። ንዳላ ግን በዚያች ሌሊት ከሜዳ ሲወጣ አሸናፊ አልነበረም። ካፍ (CAF) ምንም እንኳን ንዳላን "ልምድ ያለው እና የማይናወጥ" ብሎ ቢሾመውም፣ በደጋፊዎች ዘንድ ግን ስሙ ከጥፋት ጋር ተያይዟል።
ከጨዋታው በኋላ የቀድሞ ዝነኛ ተጫዋቾች ንዳላን "የአፍሪካ እግር ኳስ ገዳይ" ሲሉ ጠርተውታል። ንዳላ በ2021 ግብፅና አይቮሪኮስትን የመራበት ብቃት የጀግና ያህል ተቆጥሮለት ነበር።
ዛሬ ግን ያ ክብር በራባት ምሽት ረገፈ።
በመጨረሻም ሴኔጋል በጭማሪ ሰዓት (111ኛው ደቂቃ) ባስቆጠረችው ጎል ዋንጫውን ብታነሳም፣ የንዳላ ስም ግን በአፍሪካ እግር ኳስ ታሪክ ውስጥ እንደ ትልቅ ጥያቄ ምልክት ቀረ። የንዳላ ፊሽካ የአንድን ሀገር ደስታ ሊሰርቅ ቢሞክርም፣ የእግር ኳስ መንፈስ ግን ከንዳላ ፊሽካ በላይ ጠንካራ መሆኑን ዓለም አየ።
ይህ ጨዋታ ለንዳላ የመጨረሻው ትልቅ መድረክ ሊሆን እንደሚችል የብዙዎች ግምት ነው። ምክንያቱም ፍትህ በጎደለበት ሜዳ ላይ፣ ፊሽካው ድምፅ አልባ ይሆናል።
በጥር 2026፣ በራባት ከተማ ላይ ፀሐይ ስትጠልቅ፣ የልዑል ሞላው አብደላህ ስታዲየም ልክ እንደ ጋለ የብረት ምድጃ ይፋጅ ነበር። በሺዎች የሚቆጠሩ የሞሮኮ ደጋፊዎች የሚፈጥሩት ጩኸት ሰማዩን ለሁለት ይሰነጥቀዋል። በመሃል ሜዳ ላይ ግን አንድ ሰው ብቻውን ቆሟል—ዣን ዣክ ንዳላ ንጋምቦ። ጥቁር ማሊያውን ለብሷል፣ ፊቱ ላይ ግን የጭንቀት ጥላ ይታያል። ዛሬ የሚነፋት እያንዳንዷ ፊሽካ የታሪክን አቅጣጫ እንደምትቀይር ያውቃል። ንዳላ በአፍሪካ እግር ኳስ ውስጥ ስሙ እንደ ግዙፍ ተራራ የሚታይ፣ ነገር ግን በውሳኔዎቹ ሸለቆ ውስጥ ብዙዎችን ያሰመጠ ዳኛ ነው።
ያልታሰበው መብረቅ እና የፊሽካው እስረኛ
ጨዋታው 92ኛው ደቂቃ ላይ ደርሷል። ውጤቱ 0 ለ 0 ነው። መላው አፍሪካ ትንፋሹን ውጦ ውጤቱን ይጠብቃል። በድንገት የሴኔጋሉ ኢስማኤል ሳር እንደ መብረቅ ተፈትልኮ ወጣ። የሞሮኮ ተከላካዮችን ጥሶ ሲያልፍ፣ ንዳላ ከአጥቂው ጀርባ ይሮጣል። ሳር ኳሷን ወደ መረቡ ሰደዳት! ስታዲየሙ ለሰከንድ ዝም አለ... ነገር ግን ያ ዝምታ የተሰበረው በደጋፊዎች ጩኸት ሳይሆን፣ ንዳላ ቀድሞ በነፋት ጭካኔ የተሞላች የፊሽካ ድምፅ ነበር።
"አይሆንም!" ሲል የሴኔጋሉ አሰልጣኝ ፓፔ ቲያም በቁጣ ጮኸ። ንዳላ ኳሷ መስመር ከመሻገሯ በፊት አብዱላይ ሴክ በአሽራፍ ሀኪሚ ላይ "ጥፋት ሰርቷል" በሚል ፊሽካውን ነፍቷል። እዚህ ላይ ነው የንዳላ ትልቁ ስህተት የተፈጠረው። ፊሽካው ቀድሞ በመነፋቱ ምክንያት የቪዲዮ ረዳት ዳኛው (VAR) በህግ ጣልቃ መግባት አልቻለም። የሴኔጋል ተጫዋቾች በድንጋጤ ተዋጡ። ንዳላ የቴክኖሎጂውን እገዛ በገዛ እጁ ውድቅ አደረገው። ይህ "ያለጊዜው የሚነፋ ፊሽካ" (Premature Whistling) የንዳላ መለያ እየሆነ መጥቷል። ጨዋታን ከማስቀጠል ይልቅ ማቋረጥን፣ ፍሰትን ከመፍጠር ይልቅ ድንጋጤን መፍጠር ስራዬ ብሎታል።
የክህደት ደቂቃዎች እና የሜዳ ላይ አመፅ
ድራማው ገና አልተጠናቀቀም ነበር። 98ኛው ደቂቃ ላይ ንዳላ ወደ VAR ስክሪን እንዲያመራ ተጠራ። በዚህ ጊዜ ግን ለሞሮኮ ነበር። በመላው ዓለም የሚገኙ በሚሊዮን የሚቆጠሩ ሰዎች በቴሌቪዥን መስኮት የንዳላን ላብ ያጠመቀውን ፊት ይመለከታሉ። የብራሂም ዲያዝ መውደቅ... ንክኪው በጣም ቀጭን፣ ምናልባትም "የለም" የሚያስብል ነበረች። ነገር ግን ንዳላ ወደ ሜዳ ተመለሰና እጁን ወደ ፍፁም ቅጣት ምት ነጥቡ ቀሰረ።
ይህቺ ቅፅበት የሰበረችው የሴኔጋልን ልብ ብቻ አልነበረም፤ የእግር ኳስን መንፈስ ጭምር ነበር። አሰልጣኝ ቲያም በቁጣ የመጠጫ ጠርሙሶችን ወርውረው "ውጡ!" ሲሉ ትዕዛዝ አስተላለፉ።
የሴኔጋል አንበሶች ሜዳውን ጥለው መውጣት ጀመሩ። ይህም በአፍሪካ ዋንጫ ታሪክ ውስጥ ጥቁር ነጥብ ሆኖ ተመዘገበ። ጨዋታው ለ15 ደቂቃዎች ተቋረጠ። ንዳላ በመሃል ሜዳው ላይ ቆሞ የራሱን ጥላ የሚመለከት ይመስል ነበር። በዚያች ሰዓት እሱ ዳኛ ሳይሆን፣ የራሱ ግራ መጋባት እስረኛ ሆኖ ነበር።
ንዳላ ቀደም ሲልም በግብፅ እና ሞሮኮ ደርቢዎች ላይ በተጫዋቾች ግፊት ውሳኔዎቹን እንደሚቀይር ይተቻል። ዛሬም ያው ድክመቱ በራባት ሜዳ ላይ በግልጽ ታየ። ተጫዋቾች ሲከቡት የመረጋጋት ስሜቱ ይጠፋል፣ የአፍሪካን ትልቁን መድረክ የመምራት ብቃቱ ጥያቄ ውስጥ ይወድቃል።
የመጨረሻው ፍርድ እና የታሪክ ጠባሳ
ከከፍተኛ ጭንቀት በኋላ፣ ሳዲዮ ማኔ ተጫዋቾቹን አረጋግቶ ወደ ሜዳ መለሳቸው። ሞሮኮዎች ሊያሸንፉ የነበረበትን የፍፁም ቅጣት ምት ኤድዋርድ ሜንዲ አዳነው። ንዳላ ግን በዚያች ሌሊት ከሜዳ ሲወጣ አሸናፊ አልነበረም። ካፍ (CAF) ምንም እንኳን ንዳላን "ልምድ ያለው እና የማይናወጥ" ብሎ ቢሾመውም፣ በደጋፊዎች ዘንድ ግን ስሙ ከጥፋት ጋር ተያይዟል።
ከጨዋታው በኋላ የቀድሞ ዝነኛ ተጫዋቾች ንዳላን "የአፍሪካ እግር ኳስ ገዳይ" ሲሉ ጠርተውታል። ንዳላ በ2021 ግብፅና አይቮሪኮስትን የመራበት ብቃት የጀግና ያህል ተቆጥሮለት ነበር።
ዛሬ ግን ያ ክብር በራባት ምሽት ረገፈ።
በመጨረሻም ሴኔጋል በጭማሪ ሰዓት (111ኛው ደቂቃ) ባስቆጠረችው ጎል ዋንጫውን ብታነሳም፣ የንዳላ ስም ግን በአፍሪካ እግር ኳስ ታሪክ ውስጥ እንደ ትልቅ ጥያቄ ምልክት ቀረ። የንዳላ ፊሽካ የአንድን ሀገር ደስታ ሊሰርቅ ቢሞክርም፣ የእግር ኳስ መንፈስ ግን ከንዳላ ፊሽካ በላይ ጠንካራ መሆኑን ዓለም አየ።
ይህ ጨዋታ ለንዳላ የመጨረሻው ትልቅ መድረክ ሊሆን እንደሚችል የብዙዎች ግምት ነው። ምክንያቱም ፍትህ በጎደለበት ሜዳ ላይ፣ ፊሽካው ድምፅ አልባ ይሆናል።
Sponsored by
Surafel
7 months ago
ለተሳታፊ ሀገራት የሚሰጠውን የገንዘብ
#ethiopia | የአፍሪካ እግር ኳስ ኮንፌዴሬሽን (ካፍ) ለተሳታፊ ሀገራት የሚሰጠውን የገንዘብ ማበረታቻ በከፍተኛ ሁኔታ ማሳደጉን ተከትሎ፣ ውድድሩ ከሜዳ ላይ ትንቅንቅ ባለፈ በገንዘብ አቅም ረገድም ለሀገራቱ ትልቅ ዕድል ይዞ መጥቷል።
ለተሳታፊ ሀገራት እንደየደረጃቸው የሚሰጠው የገንዘብ መጠን እንደሚከተለው ቀርቧል፦
💰 የአፍሪካ ዋንጫ የገንዘብ ሽልማት ዝርዝር
* ለሻምፒዮኑ 🏆፦ የዘንድሮውን ዋንጫ ለሚያነሳው ሀገር 10 ሚሊዮን ዶላር ግዙፍ ሽልማት ይጠብቀዋል።
* ለሁለተኛ ደረጃ (ለተሸናፊው ፋይናሊስት)፦ 4 ሚሊዮን ዶላር ያገኛል።
* ለሦስተኛ ደረጃ፦ 2.5 ሚሊዮን ዶላር ይበረከትለታል።
* ለአራተኛ ደረጃ፦ 1.3 ሚሊዮን ዶላር ሽልማት ይኖረዋል።
* ሩብ ፍፃሜ ለደረሱ ሀገራት፦ እያንዳንዳቸው 800,000 ዶላር ገቢ ያደርጋሉ።
* በምድብ ሦስተኛ ሆነው ለሚያጠናቅቁ፦ 700,000 ዶላር ይከፈላቸዋል።
* በምድብ አራተኛ ሆነው ለሚሰናበቱ፦ 500,000 ዶላር ማበረታቻ ያገኛሉ።
ይህ የሽልማት ጭማሪ የአፍሪካን እግር ኳስ ጥራት ለማሳደግ እና ብሔራዊ ቡድኖች ያላቸውን አቅም እንዲያጠናክሩ ትልቅ እገዛ እንደሚያደርግ ይታመናል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#አፍሪካዋንጫ #እግርኳስ #ካፍ #የገንዘብሽልማት #afcon #caf #football #prizemoney #africacupofnations
#ethiopia | የአፍሪካ እግር ኳስ ኮንፌዴሬሽን (ካፍ) ለተሳታፊ ሀገራት የሚሰጠውን የገንዘብ ማበረታቻ በከፍተኛ ሁኔታ ማሳደጉን ተከትሎ፣ ውድድሩ ከሜዳ ላይ ትንቅንቅ ባለፈ በገንዘብ አቅም ረገድም ለሀገራቱ ትልቅ ዕድል ይዞ መጥቷል።
ለተሳታፊ ሀገራት እንደየደረጃቸው የሚሰጠው የገንዘብ መጠን እንደሚከተለው ቀርቧል፦
💰 የአፍሪካ ዋንጫ የገንዘብ ሽልማት ዝርዝር
* ለሻምፒዮኑ 🏆፦ የዘንድሮውን ዋንጫ ለሚያነሳው ሀገር 10 ሚሊዮን ዶላር ግዙፍ ሽልማት ይጠብቀዋል።
* ለሁለተኛ ደረጃ (ለተሸናፊው ፋይናሊስት)፦ 4 ሚሊዮን ዶላር ያገኛል።
* ለሦስተኛ ደረጃ፦ 2.5 ሚሊዮን ዶላር ይበረከትለታል።
* ለአራተኛ ደረጃ፦ 1.3 ሚሊዮን ዶላር ሽልማት ይኖረዋል።
* ሩብ ፍፃሜ ለደረሱ ሀገራት፦ እያንዳንዳቸው 800,000 ዶላር ገቢ ያደርጋሉ።
* በምድብ ሦስተኛ ሆነው ለሚያጠናቅቁ፦ 700,000 ዶላር ይከፈላቸዋል።
* በምድብ አራተኛ ሆነው ለሚሰናበቱ፦ 500,000 ዶላር ማበረታቻ ያገኛሉ።
ይህ የሽልማት ጭማሪ የአፍሪካን እግር ኳስ ጥራት ለማሳደግ እና ብሔራዊ ቡድኖች ያላቸውን አቅም እንዲያጠናክሩ ትልቅ እገዛ እንደሚያደርግ ይታመናል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#አፍሪካዋንጫ #እግርኳስ #ካፍ #የገንዘብሽልማት #afcon #caf #football #prizemoney #africacupofnations
7 months ago
🇪🇹 የኢትዮጵያ ኩራት!
አሰልጣኝ አብርሃም መብራቱ በካፍ ቴክኒካል ቡድን ውስጥ! 👏
* ጨዋታዎቹን የሚተነትኑት የካፍ ልሂቃን ውስጥ አብርሃም መብራቱ ይገኝበታል
#ethiopia | በሞሮኮ እየተካሄደ ባለው የ2025 የአፍሪካ ዋንጫ (AFCON 2025) ላይ፤ ጨዋታዎችን በጥልቀት የሚገመግመው እና ምርጥ ተጫዋቾችን የሚመርጠው የካፍ የቴክኒክ ጥናት ቡድን (Technical Study Group - TSG) ውስጥ ኢትዮጵያዊው ኢንስትራክተር አብርሃም መብራቱ ተካቷል።
የአብርሃም ሚና ምንድን ነው?
በአህጉሩ ካሉ ምርጥ የካፍ ኢንስትራክተሮች እና የቀድሞ ተጫዋቾች ጋር በመሆን፤ የቡድኖችን ቴክኒካዊ ብቃት መገምገም፣ የውድድሩን ታክቲካል ሂደት መተንተን እና ለፊፋ (FIFA) እና ለካፍ (CAF) ሪፖርት ማቅረብ ነው።
ትናንት አርሰን ቬንገር የጎበኙት እና ያደነቁት ይህንኑ የአብርሃም መብራቱ አባል የሆነበትን ቡድን ነው።
አብርሃም መብራቱ በተለያዩ ጊዜያት የካፍ ኤሊት ኢንስትራክተር በመሆን አህጉራዊ አገልግሎት እየሰጠ ይገኛል።
እንኳን ደስ አለን! 🇪🇹⚽
#abrahammebratu #caf #tsg #afcon2025 #ethiopianpride #technicalstudygroup #ethiopia
አሰልጣኝ አብርሃም መብራቱ በካፍ ቴክኒካል ቡድን ውስጥ! 👏
* ጨዋታዎቹን የሚተነትኑት የካፍ ልሂቃን ውስጥ አብርሃም መብራቱ ይገኝበታል
#ethiopia | በሞሮኮ እየተካሄደ ባለው የ2025 የአፍሪካ ዋንጫ (AFCON 2025) ላይ፤ ጨዋታዎችን በጥልቀት የሚገመግመው እና ምርጥ ተጫዋቾችን የሚመርጠው የካፍ የቴክኒክ ጥናት ቡድን (Technical Study Group - TSG) ውስጥ ኢትዮጵያዊው ኢንስትራክተር አብርሃም መብራቱ ተካቷል።
የአብርሃም ሚና ምንድን ነው?
በአህጉሩ ካሉ ምርጥ የካፍ ኢንስትራክተሮች እና የቀድሞ ተጫዋቾች ጋር በመሆን፤ የቡድኖችን ቴክኒካዊ ብቃት መገምገም፣ የውድድሩን ታክቲካል ሂደት መተንተን እና ለፊፋ (FIFA) እና ለካፍ (CAF) ሪፖርት ማቅረብ ነው።
ትናንት አርሰን ቬንገር የጎበኙት እና ያደነቁት ይህንኑ የአብርሃም መብራቱ አባል የሆነበትን ቡድን ነው።
አብርሃም መብራቱ በተለያዩ ጊዜያት የካፍ ኤሊት ኢንስትራክተር በመሆን አህጉራዊ አገልግሎት እየሰጠ ይገኛል።
እንኳን ደስ አለን! 🇪🇹⚽
#abrahammebratu #caf #tsg #afcon2025 #ethiopianpride #technicalstudygroup #ethiopia
7 months ago
⚽️ በካፍ ቤት ምን እየተካሄደ ነው?
ለኢትዮጵያ ምን ይዞ ይመጣል? 🤔
#ethiopia | "ቄሱም ዝም መፅሀፉም ዝም... ኢትዮጵያ፣ ቦትስዋና ወይስ ደቡብ አፍሪካ?"
ትናንት የተደረገው የካፍ ኤክስኪዩቲቭ ኮሚቴ ስብሰባ ብዙዎችን ግራ አጋብቷል። የ2028 የአፍሪካ ዋንጫ አዘጋጅ ሀገርን ይወስናል ተብሎ ቢጠበቅም፤ ነገሮች ባልተለመደ መልኩ ፀጥ ብለዋል።
ጋዜጠኛ ዐቢይ ዘላለም እንደዘገበው ዋና ዋና ነጥቦች
እነዚህ ናቸው፡-
1️⃣ የገቢ ጉዳይ:
ስብሰባው በዋናነት ካፍ ከኮትዲቯር በኋላ የ90% የገቢ ጭማሪ ማሳየቱ እና ከ17 ግዙፍ ድርጅቶች ጋር መስራቱ እንደ ስኬት ተወርቶበታል።
2️⃣ ያልተጠበቀው ዜና:
ቦትስዋና ከደቡብ አፍሪካ ጋር በጋራ የ2028 ዋንጫን ለማዘጋጀት ጥያቄ ማቅረቧ ለኢትዮጵያ ያልተጠበቀ ክስተት ሆኗል።
3️⃣ የኢትዮጵያ ተስፋ:
ካፍ የመንግስትን (የጠ/ሚ ዶ/ር ዐቢይን) ከፍተኛ ቁርጠኝነት ቢወድም፤ "እንገነባለን" ከሚል ቃል ይልቅ "የተገነባ" ጋራንቲ ይፈልጋል።
4️⃣ ዲፕሎማሲ:
አቶ ኢሳያስ ጅራ ከፍተኛ ጥረት እያደረጉ ቢሆንም፤ ኢትዮጵያ እንደ ድሮው (እንደ ይድነቃቸው ተሰማ ዘመን) በካፍ ተፅዕኖ ፈጣሪ አይደለችም።
ዛሬ ምሽት ምን ይፈጠራል?
በሞሮኮ ሰዓት አቆጣጠር 7:00 (በእኛ ምሽት) ፕሬዝዳንቱ ፓትሪስ ሞትሴፔ ጋዜጣዊ መግለጫ ይሰጣሉ። ውሳኔው ምን ይሆን?
"መንግስት የጀመረውን ስራ አጠናክሮ ይቀጥል፤ እድሉ ከተገኘ መልካም ካልሆነም ለወደፊቱ መሰረት ይሆናል!"
#ዐቢይ ዘላለም
#caf #afcon2028 #ethiopia #football #abiyzelalem #patricemotsepe
ለኢትዮጵያ ምን ይዞ ይመጣል? 🤔
#ethiopia | "ቄሱም ዝም መፅሀፉም ዝም... ኢትዮጵያ፣ ቦትስዋና ወይስ ደቡብ አፍሪካ?"
ትናንት የተደረገው የካፍ ኤክስኪዩቲቭ ኮሚቴ ስብሰባ ብዙዎችን ግራ አጋብቷል። የ2028 የአፍሪካ ዋንጫ አዘጋጅ ሀገርን ይወስናል ተብሎ ቢጠበቅም፤ ነገሮች ባልተለመደ መልኩ ፀጥ ብለዋል።
ጋዜጠኛ ዐቢይ ዘላለም እንደዘገበው ዋና ዋና ነጥቦች
እነዚህ ናቸው፡-
1️⃣ የገቢ ጉዳይ:
ስብሰባው በዋናነት ካፍ ከኮትዲቯር በኋላ የ90% የገቢ ጭማሪ ማሳየቱ እና ከ17 ግዙፍ ድርጅቶች ጋር መስራቱ እንደ ስኬት ተወርቶበታል።
2️⃣ ያልተጠበቀው ዜና:
ቦትስዋና ከደቡብ አፍሪካ ጋር በጋራ የ2028 ዋንጫን ለማዘጋጀት ጥያቄ ማቅረቧ ለኢትዮጵያ ያልተጠበቀ ክስተት ሆኗል።
3️⃣ የኢትዮጵያ ተስፋ:
ካፍ የመንግስትን (የጠ/ሚ ዶ/ር ዐቢይን) ከፍተኛ ቁርጠኝነት ቢወድም፤ "እንገነባለን" ከሚል ቃል ይልቅ "የተገነባ" ጋራንቲ ይፈልጋል።
4️⃣ ዲፕሎማሲ:
አቶ ኢሳያስ ጅራ ከፍተኛ ጥረት እያደረጉ ቢሆንም፤ ኢትዮጵያ እንደ ድሮው (እንደ ይድነቃቸው ተሰማ ዘመን) በካፍ ተፅዕኖ ፈጣሪ አይደለችም።
ዛሬ ምሽት ምን ይፈጠራል?
በሞሮኮ ሰዓት አቆጣጠር 7:00 (በእኛ ምሽት) ፕሬዝዳንቱ ፓትሪስ ሞትሴፔ ጋዜጣዊ መግለጫ ይሰጣሉ። ውሳኔው ምን ይሆን?
"መንግስት የጀመረውን ስራ አጠናክሮ ይቀጥል፤ እድሉ ከተገኘ መልካም ካልሆነም ለወደፊቱ መሰረት ይሆናል!"
#ዐቢይ ዘላለም
#caf #afcon2028 #ethiopia #football #abiyzelalem #patricemotsepe
7 months ago
🌍 የአፍሪካ ዋንጫ 2028 አዘጋጅ ሀገር ዛሬ ትታወቃለች!
#ethiopia | የአፍሪካ እግር ኳስ ኮንፌዴሬሽን (ካፍ) ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ በዛሬው ዕለት በሞሮኮ መዲና ራባት በሚያደርገው ወሳኝ ስብሰባ፣ የ2028ቱን የአፍሪካ ዋንጫ የሚያስተናግደውን ሀገር ማንነት በይፋ ይፋ ያደርጋል ተብሎ ይጠበቃል።
🇪🇹 የኢትዮጵያ ፍላጎት
ኢትዮጵያ ይህን ታላቅ አህጉራዊ ውድድር በሀገሯ ለማዘጋጀት ያላትን ከፍተኛ ፍላጎትና ዝግጁነት ገልጻ ጥያቄዋን አቅርባለች። ይሁን እንጂ ባለፉት ዓመታት በስፖርት መሰረተ ልማት ግንባታ ከፍተኛ መሻሻል እያሳየች ያለችው ሞሮኮም ውድድሩን የማዘጋጀት ፍላጎት ማሳየቷ ለውሳኔው ከፍተኛ ፉክክር ይፈጥራል ተብሎ ተገምቷል።
📋 በራባቱ ስብሰባ ምን ይጠበቃል?
ከረፋድ በኋላ የሚጀምረው ይህ የካፍ ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ ስብሰባ በአስተናጋጅ ሀገር ምርጫ ላይ ብቻ የተገደበ ሳይሆን፡
* በአህጉራዊ እግር ኳስ መዋቅራዊ ለውጦች ላይ፣
* በክለቦች ውድድር መሻሻሎች እና፣
* በሌሎች ቁልፍ ስፖርታዊ ጉዳዮች ላይ ውሳኔዎችን ያስተላልፋል ተብሎ ይጠበቃል።
የአፍሪካ ዋንጫን ወደ ምሥራቅ አፍሪካ (ኢትዮጵያ) የመመለስ ዕድሉ ምን ያህል ሰፊ ይሆን? ወይንስ በድጋሚ ወደ ሰሜን አፍሪካ ያመራል? ምላሹን ከጥቂት ሰዓታት በኋላ የምናገኘው ይሆናል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#አፍሪካዋንጫ #ካፍ #ኢትዮጵያ #ሞሮኮ #እግርኳስ #afcon2028 #caf #ethiopia #morocco #footballnews
#ethiopia | የአፍሪካ እግር ኳስ ኮንፌዴሬሽን (ካፍ) ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ በዛሬው ዕለት በሞሮኮ መዲና ራባት በሚያደርገው ወሳኝ ስብሰባ፣ የ2028ቱን የአፍሪካ ዋንጫ የሚያስተናግደውን ሀገር ማንነት በይፋ ይፋ ያደርጋል ተብሎ ይጠበቃል።
🇪🇹 የኢትዮጵያ ፍላጎት
ኢትዮጵያ ይህን ታላቅ አህጉራዊ ውድድር በሀገሯ ለማዘጋጀት ያላትን ከፍተኛ ፍላጎትና ዝግጁነት ገልጻ ጥያቄዋን አቅርባለች። ይሁን እንጂ ባለፉት ዓመታት በስፖርት መሰረተ ልማት ግንባታ ከፍተኛ መሻሻል እያሳየች ያለችው ሞሮኮም ውድድሩን የማዘጋጀት ፍላጎት ማሳየቷ ለውሳኔው ከፍተኛ ፉክክር ይፈጥራል ተብሎ ተገምቷል።
📋 በራባቱ ስብሰባ ምን ይጠበቃል?
ከረፋድ በኋላ የሚጀምረው ይህ የካፍ ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ ስብሰባ በአስተናጋጅ ሀገር ምርጫ ላይ ብቻ የተገደበ ሳይሆን፡
* በአህጉራዊ እግር ኳስ መዋቅራዊ ለውጦች ላይ፣
* በክለቦች ውድድር መሻሻሎች እና፣
* በሌሎች ቁልፍ ስፖርታዊ ጉዳዮች ላይ ውሳኔዎችን ያስተላልፋል ተብሎ ይጠበቃል።
የአፍሪካ ዋንጫን ወደ ምሥራቅ አፍሪካ (ኢትዮጵያ) የመመለስ ዕድሉ ምን ያህል ሰፊ ይሆን? ወይንስ በድጋሚ ወደ ሰሜን አፍሪካ ያመራል? ምላሹን ከጥቂት ሰዓታት በኋላ የምናገኘው ይሆናል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#አፍሪካዋንጫ #ካፍ #ኢትዮጵያ #ሞሮኮ #እግርኳስ #afcon2028 #caf #ethiopia #morocco #footballnews
Sponsored by
Surafel
7 months ago
🚫 ሳሙኤል ኤቶ ታገደ፦
📌 የቀድሞው ኮከብ በካፍ የዲሲፕሊን እርምጃ ተወስዶበታል
#ethiopia | የካሜሩን እግር ኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዝዳንት ሳሙኤል ኤቶ፣ በካሜሩን እና በሞሮኮ ብሔራዊ ቡድኖች መካከል በተደረገ ጨዋታ ወቅት ባሳየው እጅግ ቁጣ የተሞላበት ባህሪ ምክንያት ከባድ የዲሲፕሊን ቅጣት ተጥሎበታል።
🛑 የክስተቱ ዝርዝር
በዕለቱ በነበረው የዳኝነት ውሳኔ ያልተደሰተው ኤቶ፣ ቁጣውን መቆጣጠር አቅቶት የካፍ ፕሬዝዳንት ፓትሪስ ሞትሴፔ እና ሌሎች የፊፋ ከፍተኛ አመራሮች ባሉበት ደም አፍሳሽ የተቃውሞ ድምፅ ሲያሰማ ነበር። የካፍ ፕሬዝዳንት ፓትሪስ ሞትሴፔ ኤቶን በእጃቸው ይዘው ለማረጋጋት እና ሁኔታውን ለማለዘብ ጥረት ቢያደርጉም፣ ኤቶ ግን ንዴቱን መቀነስ አልቻለም።
⚖️ የተጣለው ቅጣት
ይህንን የስፖርታዊ ጨዋነት መጓደል የተመለከተው የካፍ (CAF) የዲሲፕሊን ኮሚቴ የሚከተለውን ውሳኔ አስተላልፏል፦
* የ4 ጨዋታዎች እገዳ፦ ኤቶ ለሚቀጥሉት አራት ጨዋታዎች ከቡድኑ ጋር እንዳይገኝ ታግዷል።
* የገንዘብ ቅጣት፦ 20,000 የአሜሪካ ዶላር እንዲከፍል ተወስኖበታል።
🔍 ትችቶችና አስተያየቶች
ሳሙኤል ኤቶ ተጫዋች በነበረበት ወቅት በባህሪው ይታወቅ የነበረ ቢሆንም፣ አሁን ባለበት የአመራር ወንበር ላይ እንዲህ አይነት ድርጊት መፈጸሙ ብዙዎችን አስገርሟል። ይህ ቅጣት ለሌሎች የአፍሪካ እግር ኳስ አመራሮች ትልቅ ማስጠንቀቂያ እንደሚሆን ተገልጿል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#ሳሙኤልኤቶ #ካሜሩን #ካፍ #እግርኳስ #ቅጣት #samueleto #caf #cameroon #footballnews #patricemotsepe
📌 የቀድሞው ኮከብ በካፍ የዲሲፕሊን እርምጃ ተወስዶበታል
#ethiopia | የካሜሩን እግር ኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዝዳንት ሳሙኤል ኤቶ፣ በካሜሩን እና በሞሮኮ ብሔራዊ ቡድኖች መካከል በተደረገ ጨዋታ ወቅት ባሳየው እጅግ ቁጣ የተሞላበት ባህሪ ምክንያት ከባድ የዲሲፕሊን ቅጣት ተጥሎበታል።
🛑 የክስተቱ ዝርዝር
በዕለቱ በነበረው የዳኝነት ውሳኔ ያልተደሰተው ኤቶ፣ ቁጣውን መቆጣጠር አቅቶት የካፍ ፕሬዝዳንት ፓትሪስ ሞትሴፔ እና ሌሎች የፊፋ ከፍተኛ አመራሮች ባሉበት ደም አፍሳሽ የተቃውሞ ድምፅ ሲያሰማ ነበር። የካፍ ፕሬዝዳንት ፓትሪስ ሞትሴፔ ኤቶን በእጃቸው ይዘው ለማረጋጋት እና ሁኔታውን ለማለዘብ ጥረት ቢያደርጉም፣ ኤቶ ግን ንዴቱን መቀነስ አልቻለም።
⚖️ የተጣለው ቅጣት
ይህንን የስፖርታዊ ጨዋነት መጓደል የተመለከተው የካፍ (CAF) የዲሲፕሊን ኮሚቴ የሚከተለውን ውሳኔ አስተላልፏል፦
* የ4 ጨዋታዎች እገዳ፦ ኤቶ ለሚቀጥሉት አራት ጨዋታዎች ከቡድኑ ጋር እንዳይገኝ ታግዷል።
* የገንዘብ ቅጣት፦ 20,000 የአሜሪካ ዶላር እንዲከፍል ተወስኖበታል።
🔍 ትችቶችና አስተያየቶች
ሳሙኤል ኤቶ ተጫዋች በነበረበት ወቅት በባህሪው ይታወቅ የነበረ ቢሆንም፣ አሁን ባለበት የአመራር ወንበር ላይ እንዲህ አይነት ድርጊት መፈጸሙ ብዙዎችን አስገርሟል። ይህ ቅጣት ለሌሎች የአፍሪካ እግር ኳስ አመራሮች ትልቅ ማስጠንቀቂያ እንደሚሆን ተገልጿል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#ሳሙኤልኤቶ #ካሜሩን #ካፍ #እግርኳስ #ቅጣት #samueleto #caf #cameroon #footballnews #patricemotsepe
7 months ago
የዋሊያዎቹ የ2027 አፍሪካ ዋንጫ ጉዞ፡ ኢትዮጵያ በቅድመ ማጣሪያ ሳኦቶሜን የምትገጥም ይሆናል
የካፍ (CAF) የ2027 የአፍሪካ ዋንጫ የቅድመ ማጣሪያ ድልድል ይፋ ሲደረግ፣ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ከሳኦቶሜ እና ፕሪንሲፔ ጋር እንዲገናኝ ተወስኗል። ዋሊያዎቹ ባለፉት ጥቂት ዓመታት በቀጥታ ወደ ምድብ ማጣሪያ የሚገቡ ቢሆንም፣ አሁን ላይ ግን በፊፋ ደረጃቸው ዝቅ ማለቱን ተከትሎ ይህንን ተጨማሪ የቅድመ ማጣሪያ ጨዋታ እንዲያደርጉ ተገደዋል።
የአፍሪካ እግር ኳስ ኮንፌዴሬሽን (ካፍ) ባወጣው መርሃ ግብር መሰረት፣ ጨዋታው በደርሶ መልስ የሚከናወን ይሆናል። የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የመጀመሪያ ጨዋታውን ከሜዳው ውጭ የሚያደርግ ሲሆን፣ ሁለተኛውን ደግሞ በሜዳው ያስተናግዳል። እነዚህ ወሳኝ ጨዋታዎች በመጪው መጋቢት ወር እንደሚከናወኑ ታውቋል።
ኢትዮጵያ ለረጅም ዓመታት ከቅድመ ማጣሪያ ርቃ በቀጥታ በምድብ ድልድል ውስጥ ስትካተት ቆይታለች። ይሁን እንጂ በቅርብ ጊዜያት ብሔራዊ ቡድኑ ያስመዘገባቸው ውጤቶች ተዳምረው በፊፋ የሀገራት የደረጃ ሰንጠረዥ ላይ ዝቅተኛ ቦታ ላይ እንድትገኝ አድርገዋታል። ይህም በደረጃቸው ዝቅተኛ በሆኑ 12 ሀገራት መካከል በሚደረገው የቅድመ ማጣሪያ ፉክክር ውስጥ እንድትገባ ምክንያት ሆኗል።
ማሳሰቢያ፦ በቅድመ ማጣሪያው ከሚሳተፉ 12 ሀገራት መካከል የሚያሸንፉ ስድስቱ ብቻ ናቸው በቀጥታ ወደ ዋናው የ2027 አፍሪካ ዋንጫ የምድብ ማጣሪያ ድልድል የሚቀላቀሉት።
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ሳኦቶሜን በድምር ውጤት ማሸነፍ ከቻለ፣ ከሌሎች የአፍሪካ ታላላቅ ሀገራት ጋር የሚደለደልበት የ6 ምድቦች ማጣሪያ ውስጥ ይገባል። ቡድኑ ይህንን ፈተና አልፎ ለ2027ቱ የአፍሪካ ዋንጫ ለማለፍ አሁን ካለበት ወቅታዊ ብቃት መሻሻል እንደሚጠበቅበት የስፖርት ተንታኞች እየገለጹ ይገኛሉ
የካፍ (CAF) የ2027 የአፍሪካ ዋንጫ የቅድመ ማጣሪያ ድልድል ይፋ ሲደረግ፣ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ከሳኦቶሜ እና ፕሪንሲፔ ጋር እንዲገናኝ ተወስኗል። ዋሊያዎቹ ባለፉት ጥቂት ዓመታት በቀጥታ ወደ ምድብ ማጣሪያ የሚገቡ ቢሆንም፣ አሁን ላይ ግን በፊፋ ደረጃቸው ዝቅ ማለቱን ተከትሎ ይህንን ተጨማሪ የቅድመ ማጣሪያ ጨዋታ እንዲያደርጉ ተገደዋል።
የአፍሪካ እግር ኳስ ኮንፌዴሬሽን (ካፍ) ባወጣው መርሃ ግብር መሰረት፣ ጨዋታው በደርሶ መልስ የሚከናወን ይሆናል። የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የመጀመሪያ ጨዋታውን ከሜዳው ውጭ የሚያደርግ ሲሆን፣ ሁለተኛውን ደግሞ በሜዳው ያስተናግዳል። እነዚህ ወሳኝ ጨዋታዎች በመጪው መጋቢት ወር እንደሚከናወኑ ታውቋል።
ኢትዮጵያ ለረጅም ዓመታት ከቅድመ ማጣሪያ ርቃ በቀጥታ በምድብ ድልድል ውስጥ ስትካተት ቆይታለች። ይሁን እንጂ በቅርብ ጊዜያት ብሔራዊ ቡድኑ ያስመዘገባቸው ውጤቶች ተዳምረው በፊፋ የሀገራት የደረጃ ሰንጠረዥ ላይ ዝቅተኛ ቦታ ላይ እንድትገኝ አድርገዋታል። ይህም በደረጃቸው ዝቅተኛ በሆኑ 12 ሀገራት መካከል በሚደረገው የቅድመ ማጣሪያ ፉክክር ውስጥ እንድትገባ ምክንያት ሆኗል።
ማሳሰቢያ፦ በቅድመ ማጣሪያው ከሚሳተፉ 12 ሀገራት መካከል የሚያሸንፉ ስድስቱ ብቻ ናቸው በቀጥታ ወደ ዋናው የ2027 አፍሪካ ዋንጫ የምድብ ማጣሪያ ድልድል የሚቀላቀሉት።
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ሳኦቶሜን በድምር ውጤት ማሸነፍ ከቻለ፣ ከሌሎች የአፍሪካ ታላላቅ ሀገራት ጋር የሚደለደልበት የ6 ምድቦች ማጣሪያ ውስጥ ይገባል። ቡድኑ ይህንን ፈተና አልፎ ለ2027ቱ የአፍሪካ ዋንጫ ለማለፍ አሁን ካለበት ወቅታዊ ብቃት መሻሻል እንደሚጠበቅበት የስፖርት ተንታኞች እየገለጹ ይገኛሉ
7 months ago
✈️ "ያንን ታዳጊ አፋልጉን"፦
🔥የሴኔጋል አየር መንገድ ለሌዘር አብሪው ደጋፊ ልዩ ስጦታ አዘጋጀ
በ2022 የዓለም ዋንጫ ማጣሪያ በግብፃዊው ኮከብ ሞሐመድ ሳላህ ላይ "ሌዘር" (Laser Light) በማብራት የሚታወቀውን ደጋፊ የሴኔጋል አየር መንገድ በከፍተኛ ፍለጋ እያደነ መሆኑ ተሰማ።
🎁 የሽልማቱ ዝርዝር
የሀገሪቱ ታዋቂ መገናኛ ብዙኃን እንደዘገቡት፣ አየር መንገዱ ይህንን ደጋፊ ወደ ሞሮኮ በነፃ ወስዶ ለሚደረገው የአፍሪካ ዋንጫ ጨዋታ እንዲታደም ለማድረግ ወስኗል። አየር መንገዱ የሚከተሉትን ወጪዎች ሙሉ በሙሉ እንደሚሸፍን አስታውቋል፦
* የበረራ ትኬት ✈️
* የመኖሪያና የምግብ ወጪ 🍱
* የጨዋታው መግቢያ ትኬት 🎫
🔍 "ልጁን እንድናገኝ እርዱን"
አየር መንገዱ በማህበራዊ ትስስር ገጹ ባስተላለፈው ጥሪ "ታዳጊውን ወይም የቅርብ ቤተሰቡን የምታውቁ በአስቸኳይ መልዕክት አስቀምጡልን" ሲል የ"አፋልጉኝ" ማስታወቂያ አውጥቷል። ይህ እርምጃ ደጋፊው ለሀገሩ ብሔራዊ ቡድን ላሳየው ጥልቅ ስሜት እንደ እውቅና የተሰጠው ይመስላል።
⚠️ የካፍ ጠንካራ ክልከላ
ምንም እንኳን አየር መንገዱ ለደጋፊው ይህንን እድል ቢያመቻችም፣ የአፍሪካ እግር ኳስ ኮንፌዴሬሽን (CAF) በዚህኛው የአፍሪካ ዋንጫ "ሌዘር" እና ተቀጣጣይ ነገሮችን ወደ ስታዲየም ይዞ መግባት በጥብቅ መከልከሉ ይታወቃል።
🏟️ ተጠባቂው ፍልሚያ
ሴኔጋል በነገው ዕለት በሞሮኮው የአፍሪካ ዋንጫ ለፍፃሜ ለማለፍ ከታሪካዊ ባላንጣዋ ግብፅ ጋር ወሳኝ ፍልሚያ ታደርጋለች። ይህ የአየር መንገዱ ጥሪ ደግሞ ከጨዋታው በፊት የደጋፊዎችን ስሜት ይበልጥ እንዲቀሰቀስ አድርጎታል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#ሴኔጋል #ግብፅ #ሞሐመድሳላህ #አፍሪካዋንጫ #afcon2025 #የሴኔጋልአየር መንገድ #ሌዘር #እግርኳስ #ሞሮኮ #senegalairways
🔥የሴኔጋል አየር መንገድ ለሌዘር አብሪው ደጋፊ ልዩ ስጦታ አዘጋጀ
በ2022 የዓለም ዋንጫ ማጣሪያ በግብፃዊው ኮከብ ሞሐመድ ሳላህ ላይ "ሌዘር" (Laser Light) በማብራት የሚታወቀውን ደጋፊ የሴኔጋል አየር መንገድ በከፍተኛ ፍለጋ እያደነ መሆኑ ተሰማ።
🎁 የሽልማቱ ዝርዝር
የሀገሪቱ ታዋቂ መገናኛ ብዙኃን እንደዘገቡት፣ አየር መንገዱ ይህንን ደጋፊ ወደ ሞሮኮ በነፃ ወስዶ ለሚደረገው የአፍሪካ ዋንጫ ጨዋታ እንዲታደም ለማድረግ ወስኗል። አየር መንገዱ የሚከተሉትን ወጪዎች ሙሉ በሙሉ እንደሚሸፍን አስታውቋል፦
* የበረራ ትኬት ✈️
* የመኖሪያና የምግብ ወጪ 🍱
* የጨዋታው መግቢያ ትኬት 🎫
🔍 "ልጁን እንድናገኝ እርዱን"
አየር መንገዱ በማህበራዊ ትስስር ገጹ ባስተላለፈው ጥሪ "ታዳጊውን ወይም የቅርብ ቤተሰቡን የምታውቁ በአስቸኳይ መልዕክት አስቀምጡልን" ሲል የ"አፋልጉኝ" ማስታወቂያ አውጥቷል። ይህ እርምጃ ደጋፊው ለሀገሩ ብሔራዊ ቡድን ላሳየው ጥልቅ ስሜት እንደ እውቅና የተሰጠው ይመስላል።
⚠️ የካፍ ጠንካራ ክልከላ
ምንም እንኳን አየር መንገዱ ለደጋፊው ይህንን እድል ቢያመቻችም፣ የአፍሪካ እግር ኳስ ኮንፌዴሬሽን (CAF) በዚህኛው የአፍሪካ ዋንጫ "ሌዘር" እና ተቀጣጣይ ነገሮችን ወደ ስታዲየም ይዞ መግባት በጥብቅ መከልከሉ ይታወቃል።
🏟️ ተጠባቂው ፍልሚያ
ሴኔጋል በነገው ዕለት በሞሮኮው የአፍሪካ ዋንጫ ለፍፃሜ ለማለፍ ከታሪካዊ ባላንጣዋ ግብፅ ጋር ወሳኝ ፍልሚያ ታደርጋለች። ይህ የአየር መንገዱ ጥሪ ደግሞ ከጨዋታው በፊት የደጋፊዎችን ስሜት ይበልጥ እንዲቀሰቀስ አድርጎታል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#ሴኔጋል #ግብፅ #ሞሐመድሳላህ #አፍሪካዋንጫ #afcon2025 #የሴኔጋልአየር መንገድ #ሌዘር #እግርኳስ #ሞሮኮ #senegalairways
7 months ago
🌍 በአፍሪካ ዋንጫ በስታዲየም ተመልካቾች ቁጥር ሪከርድ ተሰበረ!
#ethiopia | በሞሮኮ አስተናጋጅነት እየተካሄደ የሚገኘው 35ኛው የአፍሪካ ዋንጫ፣ ገና ፍፃሜው ሳይደረስ በታሪክ ከፍተኛው የተመልካች ቁጥር የተመዘገበበት ውድድር በመሆን አዲስ ታሪክ አስመዝግቧል።
📊 አዲሱ የሪከርድ ቁጥር
ውድድሩን ለማጠናቀቅ ገና ሶስት ወሳኝ ጨዋታዎች እየቀሩት፣ እስካሁን ባለው መረጃ 1,116,959 (አንድ ሚሊዮን አንድ መቶ አስራ ስድስት ሺህ ዘጠኝ መቶ ሃምሳ ዘጠኝ) ተመልካቾች በስታዲየም ተገኝተው ጨዋታዎቹን ታድመዋል። ይህም በአህጉሪቱ የእግር ኳስ ታሪክ ከፍተኛው የተመልካች ቁጥር ሆኖ ተመዝግቧል።
🚀 ለሪከርዱ ስኬት ምክንያቶች
ለዚህ አስደናቂ ቁጥር መመዝገብ በዋናነት የሚጠቀሱት፦
* የሞሮኮ ዘመናዊ ስታዲየሞች፦ በከፍተኛ ቴክኖሎጂ የታገዙና ለተመልካች ምቹ የሆኑ መሠረተ ልማቶች።
* የደጋፊዎች ፍቅር፦ የአፍሪካ ደጋፊዎች ለብሔራዊ ቡድኖቻቸው ያላቸው ከፍተኛ ስሜት።
* አዳዲስ ቴክኖሎጂዎች፦ የውድድሩን ድምቀት የጨመሩ ዲጂታል አሰራሮች።
⏳ ተጠባቂ ፍልሚያዎች
ይህ ሪከርድ በቀጣይ በሚደረጉት ታላላቅ ጨዋታዎች ይበልጥ እንደሚጨምር ይጠበቃል፦
* ግብፅ ከ ሴኔጋል (ለፍፃሜ ለማለፍ የሚደረግ ትንቅንቅ)
* ሞሮኮ ከ ናይጄርያ (ለፍፃሜ ለማለፍ የሚደረግ ትንቅንቅ)
* ታላቁ የፍፃሜ ጨዋታ
እነዚህ ተጠባቂ ጨዋታዎች በስታዲየም የሚገኘውን የተመልካች ቁጥር ወደ ማይገመት ደረጃ ያደርሱታል ተብሎ ይታመናል። አፍሪካ በሞሮኮ ምድር የእግር ኳስ ጥበቧንና አንድነቷን ለአለም እያሳየች ትገኛለች።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#የአፍሪካዋንጫ #ሞሮኮ #እግርኳስ #ሪከርድ #ግብፅ #ሴኔጋል #ናይጄርያ #afcon #morocco #footballrecords #caf
#ethiopia | በሞሮኮ አስተናጋጅነት እየተካሄደ የሚገኘው 35ኛው የአፍሪካ ዋንጫ፣ ገና ፍፃሜው ሳይደረስ በታሪክ ከፍተኛው የተመልካች ቁጥር የተመዘገበበት ውድድር በመሆን አዲስ ታሪክ አስመዝግቧል።
📊 አዲሱ የሪከርድ ቁጥር
ውድድሩን ለማጠናቀቅ ገና ሶስት ወሳኝ ጨዋታዎች እየቀሩት፣ እስካሁን ባለው መረጃ 1,116,959 (አንድ ሚሊዮን አንድ መቶ አስራ ስድስት ሺህ ዘጠኝ መቶ ሃምሳ ዘጠኝ) ተመልካቾች በስታዲየም ተገኝተው ጨዋታዎቹን ታድመዋል። ይህም በአህጉሪቱ የእግር ኳስ ታሪክ ከፍተኛው የተመልካች ቁጥር ሆኖ ተመዝግቧል።
🚀 ለሪከርዱ ስኬት ምክንያቶች
ለዚህ አስደናቂ ቁጥር መመዝገብ በዋናነት የሚጠቀሱት፦
* የሞሮኮ ዘመናዊ ስታዲየሞች፦ በከፍተኛ ቴክኖሎጂ የታገዙና ለተመልካች ምቹ የሆኑ መሠረተ ልማቶች።
* የደጋፊዎች ፍቅር፦ የአፍሪካ ደጋፊዎች ለብሔራዊ ቡድኖቻቸው ያላቸው ከፍተኛ ስሜት።
* አዳዲስ ቴክኖሎጂዎች፦ የውድድሩን ድምቀት የጨመሩ ዲጂታል አሰራሮች።
⏳ ተጠባቂ ፍልሚያዎች
ይህ ሪከርድ በቀጣይ በሚደረጉት ታላላቅ ጨዋታዎች ይበልጥ እንደሚጨምር ይጠበቃል፦
* ግብፅ ከ ሴኔጋል (ለፍፃሜ ለማለፍ የሚደረግ ትንቅንቅ)
* ሞሮኮ ከ ናይጄርያ (ለፍፃሜ ለማለፍ የሚደረግ ትንቅንቅ)
* ታላቁ የፍፃሜ ጨዋታ
እነዚህ ተጠባቂ ጨዋታዎች በስታዲየም የሚገኘውን የተመልካች ቁጥር ወደ ማይገመት ደረጃ ያደርሱታል ተብሎ ይታመናል። አፍሪካ በሞሮኮ ምድር የእግር ኳስ ጥበቧንና አንድነቷን ለአለም እያሳየች ትገኛለች።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#የአፍሪካዋንጫ #ሞሮኮ #እግርኳስ #ሪከርድ #ግብፅ #ሴኔጋል #ናይጄርያ #afcon #morocco #footballrecords #caf
7 months ago
ሶማሊያዊው ዳኛ የጫማ ምርጫቸው ከአፍሪካ ዋንጫ አሰናበታቸው
#ethiopia | በ2025 የአፍሪካ ዋንጫ ላይ በናይጄሪያ እና በአልጄሪያ መካከል የሚደረገውን ታላቅ ጨዋታ እንዲመሩ ተመድበው የነበሩት ሶማሊያዊው ዳኛ ኦማር አብዱልቃድር አርታን፣ ባልተጠበቀ ምክንያት ከውድድሩ በዳኝነት ተሰናብተዋል።
🚩 ምክንያቱ ምንድነው?
ለዳኛው ስንብት ሰበብ የሆነው በሜዳ ላይ የሰሩት የቴክኒክ ስህተት ሳይሆን፣ የለበሱት የጫማ ምርት ስም (Brand) ነው። የአፍሪካ እግር ኳስ ኮንፌዴሬሽን (ካፍ) ከትጥቅ አቅራቢው ፑማ (Puma) ጋር የውል ስምምነት ቢኖረውም፣ ዳኛ ኦማር ግን የባላንጣውን አዲዳስ (Adidas) ምርት ተጫምተው በሌላ ጨዋታ ላይ ታይተዋል።
🇳🇬 የናይጄሪያ ጥቆማ
ይህንን የስፖንሰርሺፕ ጥሰት ለካፍ ያሳወቀው የናይጄሪያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን እንደሆነ ተገልጿል። ካፍም የውል ስምምነቱን መጣስ እንደ ከባድ የዲሲፕሊን ግድፈት በመቁጠር፣ ዳኛው ከአልጄሪያ እና ናይጄሪያ ጨዋታ ውጪ እንዲሆኑና ከውድድሩም እንዲሰናበቱ ወስኗል።
🔍 የታዘብነው እውነታ
ይህ ክስተት የአፍሪካ እግር ኳስ በንግድ እና በስፖንሰርሺፕ ረገድ ምን ያህል ፕሮፌሽናል እየሆነ እንደመጣ ማሳያ ነው። የስምምነት ውሎችን ማክበር ከሜዳው እንቅስቃሴ እኩል ክብደት እየተሰጠው ይገኛል። የኛ ሀገር ስፖርትም ከእንዲህ አይነት የጥራት እና የዲሲፕሊን ደረጃዎች ብዙ የሚማረው እንደሚኖር የታመነ ነው።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#አፍሪካዋንጫ2025 #ካፍ #እግርኳስ #ስፖንሰርሺፕ #ናይጄሪያ #ሶማሊያ #afcon2025 #caf #puma #adidas #የዳኝነትዜና
#ethiopia | በ2025 የአፍሪካ ዋንጫ ላይ በናይጄሪያ እና በአልጄሪያ መካከል የሚደረገውን ታላቅ ጨዋታ እንዲመሩ ተመድበው የነበሩት ሶማሊያዊው ዳኛ ኦማር አብዱልቃድር አርታን፣ ባልተጠበቀ ምክንያት ከውድድሩ በዳኝነት ተሰናብተዋል።
🚩 ምክንያቱ ምንድነው?
ለዳኛው ስንብት ሰበብ የሆነው በሜዳ ላይ የሰሩት የቴክኒክ ስህተት ሳይሆን፣ የለበሱት የጫማ ምርት ስም (Brand) ነው። የአፍሪካ እግር ኳስ ኮንፌዴሬሽን (ካፍ) ከትጥቅ አቅራቢው ፑማ (Puma) ጋር የውል ስምምነት ቢኖረውም፣ ዳኛ ኦማር ግን የባላንጣውን አዲዳስ (Adidas) ምርት ተጫምተው በሌላ ጨዋታ ላይ ታይተዋል።
🇳🇬 የናይጄሪያ ጥቆማ
ይህንን የስፖንሰርሺፕ ጥሰት ለካፍ ያሳወቀው የናይጄሪያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን እንደሆነ ተገልጿል። ካፍም የውል ስምምነቱን መጣስ እንደ ከባድ የዲሲፕሊን ግድፈት በመቁጠር፣ ዳኛው ከአልጄሪያ እና ናይጄሪያ ጨዋታ ውጪ እንዲሆኑና ከውድድሩም እንዲሰናበቱ ወስኗል።
🔍 የታዘብነው እውነታ
ይህ ክስተት የአፍሪካ እግር ኳስ በንግድ እና በስፖንሰርሺፕ ረገድ ምን ያህል ፕሮፌሽናል እየሆነ እንደመጣ ማሳያ ነው። የስምምነት ውሎችን ማክበር ከሜዳው እንቅስቃሴ እኩል ክብደት እየተሰጠው ይገኛል። የኛ ሀገር ስፖርትም ከእንዲህ አይነት የጥራት እና የዲሲፕሊን ደረጃዎች ብዙ የሚማረው እንደሚኖር የታመነ ነው።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#አፍሪካዋንጫ2025 #ካፍ #እግርኳስ #ስፖንሰርሺፕ #ናይጄሪያ #ሶማሊያ #afcon2025 #caf #puma #adidas #የዳኝነትዜና
7 months ago
የሰው ልብ በ 3-D ፕሪንተር ታተመ
እስራኤላውያን ተመራማሪዎች የታካሚን የሰውነት ሕዋሳት እና ባዮሎጂያዊ ቁሶችን በመጠቀም በዓለም የመጀመሪያውን የደም ዝውውር ሥርዓት ያለው ልብ በ-3D ፕሪንተር አሳተሙ።
የኔታ ትዩብ
በቴል አቪቭ ዩኒቨርሲቲ የሚገኙ እስራኤላውያን ሳይንቲስቶች የሰውን ሕዋሳት እና ባዮሎጂያዊ ቁሶችን በመጠቀም ሙሉ የደም ዝውውር ሥርዓት ያለው ልብ በ-3D ፕሪንተር በማተም ታሪካዊ ስኬት አስመዝግበዋል።
ቀደም ሲል የነበሩ ሙከራዎች በልብ ቅርጽ (scaffolding) ላይ ብቻ ያተኮሩ ወይም የሕዋስ መዋቅር የጎደላቸው ነበሩ ይህ አሁን የተሠራውና የአንዲት ጥንቸል ልብ የሚያክል አነስተኛ አካል ግን የደም ሥሮችን፣ የልብ ክፍሎችን (chambers) እና ለልብ ሥራ አስፈላጊ የሆኑ ውስብስብ መዋቅሮችን የያዘ ነው።
ቡድኑ ለህትመቱ የተጠቀመው "ባዮ-ኢንክ" (bioink) የተገኘው ከታካሚው የሰውነት ስብ ሲሆን፣ ይህም ወደ ስቴም ሴል (stem cells) ከተቀየረ በኋላ ወደ ልብ እና የደም ሥር ሕዋሳት እንዲያድጉ ተደርጓል።
ይህ በግል ታካሚ ማንነት ላይ የተመሠረተ አቀራረብ፣ ቁሱ ከለጋሹ አካል ጋር ተመሳሳይ በመሆኑ ምክንያት ሰውነት አዲሱን አካል የመግፋት (organ rejection) አደጋን በከፍተኛ ሁኔታ ይቀንሳል።
ምንም እንኳን ልቡ እስካሁን መምታት ባይጀምርና ከፍተኛ የደም ግፊትን ለመቋቋም ተጨማሪ ዝግጅት ቢያስፈልገውም ተመራማሪዎች ይህ የሙከራ ውጤት የልብ ድካም ሕክምናን ሊለውጥ እንደሚችል ያምናሉ።
በአሁኑ ወቅት የለጋሾች እጥረት በመኖሩ ምክንያት በየዓመቱ በሺዎች የሚቆጠሩ ታካሚዎች የልብ ንቅለ ተከላ በመጠባበቅ ላይ እያሉ ሕይወታቸው ያልፋል።
የዚህ ቴክኖሎጂ ዋነኛ ግብ በሆስፒታሎች ውስጥ እንደ አስፈላጊነቱ "ሊታተሙ" የሚችሉ ሙሉ መጠን ያላቸውና የሚሰሩ የሰው ልቦችን መፍጠር ነው።
እንደ መዋቅራዊ ጥንካሬ እና የሕዋሳት ቅንጅት ያሉ ቴክኒካዊ መሰናክሎች ከተቀረፉ፣ ሳይንቲስቶች በሚቀጥሉት አስር ዓመታት ውስጥ የአካል ክፍሎችን ማተም የተለመደ ተግባር ሊሆን እንደሚችል ይገምታሉ ይህም የልብና የደም ሥር ሕክምና ዘርፍን መሠረታዊ በሆነ መልኩ ይለውጠዋል።
እስራኤላውያን ተመራማሪዎች የታካሚን የሰውነት ሕዋሳት እና ባዮሎጂያዊ ቁሶችን በመጠቀም በዓለም የመጀመሪያውን የደም ዝውውር ሥርዓት ያለው ልብ በ-3D ፕሪንተር አሳተሙ።
የኔታ ትዩብ
በቴል አቪቭ ዩኒቨርሲቲ የሚገኙ እስራኤላውያን ሳይንቲስቶች የሰውን ሕዋሳት እና ባዮሎጂያዊ ቁሶችን በመጠቀም ሙሉ የደም ዝውውር ሥርዓት ያለው ልብ በ-3D ፕሪንተር በማተም ታሪካዊ ስኬት አስመዝግበዋል።
ቀደም ሲል የነበሩ ሙከራዎች በልብ ቅርጽ (scaffolding) ላይ ብቻ ያተኮሩ ወይም የሕዋስ መዋቅር የጎደላቸው ነበሩ ይህ አሁን የተሠራውና የአንዲት ጥንቸል ልብ የሚያክል አነስተኛ አካል ግን የደም ሥሮችን፣ የልብ ክፍሎችን (chambers) እና ለልብ ሥራ አስፈላጊ የሆኑ ውስብስብ መዋቅሮችን የያዘ ነው።
ቡድኑ ለህትመቱ የተጠቀመው "ባዮ-ኢንክ" (bioink) የተገኘው ከታካሚው የሰውነት ስብ ሲሆን፣ ይህም ወደ ስቴም ሴል (stem cells) ከተቀየረ በኋላ ወደ ልብ እና የደም ሥር ሕዋሳት እንዲያድጉ ተደርጓል።
ይህ በግል ታካሚ ማንነት ላይ የተመሠረተ አቀራረብ፣ ቁሱ ከለጋሹ አካል ጋር ተመሳሳይ በመሆኑ ምክንያት ሰውነት አዲሱን አካል የመግፋት (organ rejection) አደጋን በከፍተኛ ሁኔታ ይቀንሳል።
ምንም እንኳን ልቡ እስካሁን መምታት ባይጀምርና ከፍተኛ የደም ግፊትን ለመቋቋም ተጨማሪ ዝግጅት ቢያስፈልገውም ተመራማሪዎች ይህ የሙከራ ውጤት የልብ ድካም ሕክምናን ሊለውጥ እንደሚችል ያምናሉ።
በአሁኑ ወቅት የለጋሾች እጥረት በመኖሩ ምክንያት በየዓመቱ በሺዎች የሚቆጠሩ ታካሚዎች የልብ ንቅለ ተከላ በመጠባበቅ ላይ እያሉ ሕይወታቸው ያልፋል።
የዚህ ቴክኖሎጂ ዋነኛ ግብ በሆስፒታሎች ውስጥ እንደ አስፈላጊነቱ "ሊታተሙ" የሚችሉ ሙሉ መጠን ያላቸውና የሚሰሩ የሰው ልቦችን መፍጠር ነው።
እንደ መዋቅራዊ ጥንካሬ እና የሕዋሳት ቅንጅት ያሉ ቴክኒካዊ መሰናክሎች ከተቀረፉ፣ ሳይንቲስቶች በሚቀጥሉት አስር ዓመታት ውስጥ የአካል ክፍሎችን ማተም የተለመደ ተግባር ሊሆን እንደሚችል ይገምታሉ ይህም የልብና የደም ሥር ሕክምና ዘርፍን መሠረታዊ በሆነ መልኩ ይለውጠዋል።
Sponsored by
Surafel
Comments