10 hours ago
መምህር የሽጥላ ሞገስ አስቸኳይ መልእክት አላቸው - እንስማቸው
ወሎ መርሣ የሚገኘው የሰዳቱ አቡነ ተክለሃይማኖት አንድነት ገዳም አስቸኳይ መልእክት
ግንቦት 29 እና 30 ከምሽቱ 1፡00 ጀምሮ የቀጥታ ሥርጭት መርሐግብር አዘጋጅቷል። ውኃ የለም በገዳሙ። እንድረስላቸው።
አቢሲኒያ-2555552222
አማራ ባንክ-9900050734076
013200269023200 አዋሽ
1000753661615ንግድ
https://cash.app/$Abunetek...
0911644781
0911981096
0911216958
0911671379
0911631126
መርሐግብሩን
በኦርቶዶክሳውያን ቲክታከሮች
በቋንቋዬነሽ ሚዲያ
በመንክር ሚዲያ
በደረጀዘ ወይንዬ ሚዲያ
በዚቅ ሚዲያ
በተአምኖ ሚዲያ
በአዛሔል ሚዲያ ተከታተሉ
18 hours ago
ከምርጫ በኋላ ምን ይከናወናል?
****************
1. የድምፅ ቆጠራ እና ማረጋገጥ
ከምርጫ ጣቢያዎች ጀምሮ የተሰጡ ድምፆችን በጥንቃቄ መቁጠር እና ማረጋገጥ።
2. ውጤትን ይፋ ማድረግ
ከምርጫ ጣቢያ ጀምሮ በየደረጃው ውጤት መግለጽ፣ በመጨረሻም በብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በኩል የተረጋገጠውን አጠቃላይ ውጤት ለሕዝብ ይፋ ማድረግ።
3. የታዛቢዎች መግለጫ
የሀገር ውስጥ እና ዓለም አቀፍ የምርጫ ታዛቢዎች የሒደቱን አጠቃላይ ሁኔታ አስመልክቶ ሪፖርት (መግለጫ) ማቅረብ።
4. ቅሬታዎችን በሕግ መፍታት
ተፎካካሪ ፓርቲዎችና የግል ዕጩዎች የሚያነሷቸውን አቤቶታዎች በሕገ-መንግሥታዊ መንገድ እና በሕግ አግባብ መፍትሔ መስጠት።
5. የአፈጻጸም ግምገማ
የምርጫ አስፈጻሚ አካላት በምርጫው የነበራቸውን አጠቃላይ ሒደት፣ ጥንካሬና ክፍተት መገምገም።
6. መንግሥት መመሥረት
የሕዝብን ውሳኔ (ድምፅ) መሠረት በማድረግ ሥልጣን ማስተላለፍ እና ወደ ተግባራዊ የመንግሥት ምሥረታ መቀየር።
Ethiopian Broadcasting Corporation #ምርጫ #ኢትዮጵያ
****************
1. የድምፅ ቆጠራ እና ማረጋገጥ
ከምርጫ ጣቢያዎች ጀምሮ የተሰጡ ድምፆችን በጥንቃቄ መቁጠር እና ማረጋገጥ።
2. ውጤትን ይፋ ማድረግ
ከምርጫ ጣቢያ ጀምሮ በየደረጃው ውጤት መግለጽ፣ በመጨረሻም በብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በኩል የተረጋገጠውን አጠቃላይ ውጤት ለሕዝብ ይፋ ማድረግ።
3. የታዛቢዎች መግለጫ
የሀገር ውስጥ እና ዓለም አቀፍ የምርጫ ታዛቢዎች የሒደቱን አጠቃላይ ሁኔታ አስመልክቶ ሪፖርት (መግለጫ) ማቅረብ።
4. ቅሬታዎችን በሕግ መፍታት
ተፎካካሪ ፓርቲዎችና የግል ዕጩዎች የሚያነሷቸውን አቤቶታዎች በሕገ-መንግሥታዊ መንገድ እና በሕግ አግባብ መፍትሔ መስጠት።
5. የአፈጻጸም ግምገማ
የምርጫ አስፈጻሚ አካላት በምርጫው የነበራቸውን አጠቃላይ ሒደት፣ ጥንካሬና ክፍተት መገምገም።
6. መንግሥት መመሥረት
የሕዝብን ውሳኔ (ድምፅ) መሠረት በማድረግ ሥልጣን ማስተላለፍ እና ወደ ተግባራዊ የመንግሥት ምሥረታ መቀየር።
Ethiopian Broadcasting Corporation #ምርጫ #ኢትዮጵያ
18 hours ago
7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ለሀገር መፃኢ እድል እና ለዲሞክራሲ ግንባታ ያለው ፋይዳ የጎላ እንደሆነ መራጮች ገለጹ
*********************
ሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ በኢትዮጵያ በተለያዩ አካባቢዎች ሰላማዊ በሆነ መልኩ የተሄደ ሲሆን የዜጎችን የፖለቲካ ንቃትና የዲሞክራሲ ፍላጎት በግልጽ ያሳየ ክስተት ነበር።
በምርጫው ሂደት ላይ አስተያየታቸውን የሰጡ ዜጎች እንደገለጹት መምረጥ ማለት ተራ ተግባር ሳይሆን የሀገርን መፃኢ እድል የመወሰንና የዲሞክራሲ መሰረትን የማጠናከር ወሳኝ ሂደት ነው ብለዋል።
ዜጎች ወደ ምርጫ ጣቢያዎች በነቂስ የወጡት ያለምንም አስገዳጅነትና በራሳቸው ተነሳሽነት መሆኑን ገልፀው ለዚህም ዋነኛው ምክንያት ይሆነኛል የሚሉትን እና ለሀገር እድገት ይሰራል የሚሉትን አካል በነፃነት ለመሰየም መምጣታቸውን ገልጸዋል።
ምርጫው ለሀገር ገንባታ ትልቅ መድረክ ነው የምርጫ ሂደት ኢትዮጵያ ወደተሻለ የዲሞክራሲ ምህዳር ለማሸጋገርና ለቀጣዩ ትውልድ የምትመች ሀገርን ለመገንባት የምታደርገውን ጉዞ የሚያፋጥን ነው ብለዋል።
ምርጫ ዜጎች በመረጡት መሪ የመተዳደር መብታቸውን በማስጠበቅ ለሀገራዊ አንድነትና ለዘላቂ ሰላም መሰረት ሆኖ ያገለግላል።
በቢታኒያ ሲሳይ
Ethiopian Broadcasting Corporation #ebc #ethiopia #election #democracy
*********************
ሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ በኢትዮጵያ በተለያዩ አካባቢዎች ሰላማዊ በሆነ መልኩ የተሄደ ሲሆን የዜጎችን የፖለቲካ ንቃትና የዲሞክራሲ ፍላጎት በግልጽ ያሳየ ክስተት ነበር።
በምርጫው ሂደት ላይ አስተያየታቸውን የሰጡ ዜጎች እንደገለጹት መምረጥ ማለት ተራ ተግባር ሳይሆን የሀገርን መፃኢ እድል የመወሰንና የዲሞክራሲ መሰረትን የማጠናከር ወሳኝ ሂደት ነው ብለዋል።
ዜጎች ወደ ምርጫ ጣቢያዎች በነቂስ የወጡት ያለምንም አስገዳጅነትና በራሳቸው ተነሳሽነት መሆኑን ገልፀው ለዚህም ዋነኛው ምክንያት ይሆነኛል የሚሉትን እና ለሀገር እድገት ይሰራል የሚሉትን አካል በነፃነት ለመሰየም መምጣታቸውን ገልጸዋል።
ምርጫው ለሀገር ገንባታ ትልቅ መድረክ ነው የምርጫ ሂደት ኢትዮጵያ ወደተሻለ የዲሞክራሲ ምህዳር ለማሸጋገርና ለቀጣዩ ትውልድ የምትመች ሀገርን ለመገንባት የምታደርገውን ጉዞ የሚያፋጥን ነው ብለዋል።
ምርጫ ዜጎች በመረጡት መሪ የመተዳደር መብታቸውን በማስጠበቅ ለሀገራዊ አንድነትና ለዘላቂ ሰላም መሰረት ሆኖ ያገለግላል።
በቢታኒያ ሲሳይ
Ethiopian Broadcasting Corporation #ebc #ethiopia #election #democracy
1 day ago
“የ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ አፈፃፀምን አስመልክቶ የኢትዮጵያ ሕዝብ እና መንግሥት በራሳቸው ሊኮሩ ይገባል” - የቀድሞው የኬንያ ፕሬዚዳንት ኡሁሩ ኬንያታ
Ethiopian Broadcasting Corporation #dotstream
Ethiopian Broadcasting Corporation #dotstream
1 day ago
u12dcu1293 u12a2u1275u12eeu1335u12eb ..u130du1295u1266u1275 26/2018 u12d3.u121d #ethiopiabroadcastingcorporation #u12dcu1293u12a2u1275u12eeu1335u12eb #news ","delight_ranges":[],"image_ranges":[],"inline_style_ranges":[],"aggregated_ranges":[],"ranges":[{"entity":{"__typename":"Hashtag","__isEntity":"Hashtag","url":"https://www.facebook.com/h...
ዜና ኢትዮጵያ ..ግንቦት 26/2018 ዓ.ም #ethiopiabroadcastingcorporation #ዜናኢትዮጵያ #news
1 day ago
u12f3u1309- u1260u121du122du132b u12e8u121du1275u1308u1290u1263u1293 u12e8u121du1275u1340u1293 u1200u1308u122d
#ethiopiabroadcastingcorporation #ethiopia ","delight_ranges":[],"image_ranges":[],"inline_style_ranges":[],"aggregated_ranges":[],"ranges":[{"entity":{"__typename":"Hashtag","__isEntity":"Hashtag","url":"https://www.facebook.com/h...
ዳጉ- በምርጫ የምትገነባና የምትፀና ሀገር
#ethiopiabroadcastingcorporation #ethiopia
Sponsored by
Surafel
2 days ago
ቴክቦል (Teqball)፦ ተወዳጅነትን እያገኘ የመጣው አዲሱ የኳስ ስፖርት
*****************
ቴክቦል የእግር ኳስ ክህሎትን ከጠረጴዛ ቴኒስ ሕግጋት ጋር አጣምሮ የያዘ፣ ኳሱ በእጅ ሳይነካ በታጠፈ ጠረጴዛ ላይ የሚጫወቱት አስደሳች ስፖርት ሲሆን፣ በአሁኑ ወቅት በመላው ዓለም ተወዳጅነትን እያገኘ የመጣ የስፖርት አይነት ነው።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በዛሬው ዕለት በይፋ ያስመረቁት ከእንጦጦ እስከ ቀጨኔ መድኃኔዓለም ያለው የመልሶ ማልማት እና የወንዝ ዳርቻ ልማት ፕሮጀክት ይህንን የስፖርት ዓይነት ያካተተ ነው።
በዓለም አቀፍ ደረጃ ይህ ስፖርት ለመጀመሪያ ጊዜ እ.አ.አ በ2012 በሃንጋሪ የተዋወቀ የስፖርት አይነት ሲሆን፣ ጋቦር ቦርሳኒ፣ ቪክቶር ሁሳር እና ጂዮርጂ ጋትያን በተባሉ ሦስት ግለሰቦች አማካኝነት እንደተጀመረ ይገለፃል።
የቴክቦል ዋነኛው መለያ ባህሪ "ቴክቦርድ" (Teqboard) ተብሎ የሚጠራውና መሃሉ ከፍ ብሎ ጫፎቹ ወደ ታች የታጠፈ ልዩ ጠረጴዛ መሆኑ ነው። ይህ የጠረጴዛው ቅርጽ ኳሱ በየትኛውም አቅጣጫ እንዲነጥርና ጨዋታው ፍጥነትና ከፍተኛ ክህሎት እንዲኖረው ያደርጋል።
የስፖርቱ ሕጎች በጣም ቀላልና ለማንም ሰው ለመረዳት ምቹ ሲሆኑ፣ በሁለት ተቃራኒ ተጫዋቾች (አንድ ለአንድ) ወይም በቡድን (ሁለት ለሁለት) ሊጫወቱት የሚችሉት ስፖርት ነው።
ልክ እንደ እግር ኳስ ሁሉ፣ ኳሱን በእጅ መንካት በጥብቅ የተከለከለ ሲሆን፤ ተጫዋቾች ኳሱን በጭንቅላታቸው፣ በደረታቸው፣ በትከሻቸው ወይም በእግራቸው መምታት ይችላሉ።
አንድ ተጫዋች ወይም ቡድን ኳሱ ወደ ተቃራኒው ወገን ከመሻገሩ በፊት ቢበዛ ሦስት ጊዜ ብቻ የመንካት መብት አለው።
በአንድ የሰውነት ክፍል (በእግር ብቻ፣ በደረት ብቻ አልያም በጭንቅላት ብቻ) በተከታታይ ሁለትጊዜ ኳሱን መንካት አይፈቀድም። ይህም ተጫዋቾች የተለያዩ የሰውነት ክፍሎቻቸውን እንዲጠቀሙና የተለየ ብቃት እንዲያሳዩ ያስገድዳቸዋል።
በአሁኑ ወቅት ቴክቦል በዓለም አቀፍ ደረጃ በፌዴሬሽን የሚመራ ሲሆን፣ ወደ ኦሎምፒክ ስፖርቶች እንዲካተትም ከፍተኛ ጥረት እየተደረገ ይገኛል። እንደ ሮናልዲንሆ ያሉ ታዋቂ የዓለም እግር ኳስ ተጫዋቾች የስፖርቱ አምባሳደር በመሆን እያስተዋወቁት ይገኛሉ።
ስፖርቱ ምንም ዓይነት የአካል ንክኪ ስለሌለውና በትንሽ ቦታ ላይ ሊከናወን ስለሚችል ጉዳትን የሚቀንስ ከመሆኑም በላይ ለተጫዋቾች ትኩረትን፣ ቅልጥፍናን እና የኳስ ቁጥጥርን ለማሻሻል ትልቅ አስተዋጽኦ አለው።
በተጨማሪም የልብ ጤናን የሚያሻሽል፣ አእምሮን የሚያነቃቃ እንዲሁም የአይን፣ የእግር እና የአእምሮ ቅንጅትን በማሳደግ ፈጣን ውሳኔ የመስጠት ብቃትን የሚያዳብር ስፖርት ነው፤ ዕድሜና ጾታ ሳይለይ ሁሉም ሰው ሊጫወተው ስለሚችል፣ የአእምሮ ውጥረትን ለመቀነስና ማኅበራዊ ግንኙነትን ለማጠናከር ከፍተኛ ጠቀሜታ አለው።
በዘረንቶስ ሰለሞን
Ethiopian Broadcasting Corporation #teqboard #teqball
*****************
ቴክቦል የእግር ኳስ ክህሎትን ከጠረጴዛ ቴኒስ ሕግጋት ጋር አጣምሮ የያዘ፣ ኳሱ በእጅ ሳይነካ በታጠፈ ጠረጴዛ ላይ የሚጫወቱት አስደሳች ስፖርት ሲሆን፣ በአሁኑ ወቅት በመላው ዓለም ተወዳጅነትን እያገኘ የመጣ የስፖርት አይነት ነው።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በዛሬው ዕለት በይፋ ያስመረቁት ከእንጦጦ እስከ ቀጨኔ መድኃኔዓለም ያለው የመልሶ ማልማት እና የወንዝ ዳርቻ ልማት ፕሮጀክት ይህንን የስፖርት ዓይነት ያካተተ ነው።
በዓለም አቀፍ ደረጃ ይህ ስፖርት ለመጀመሪያ ጊዜ እ.አ.አ በ2012 በሃንጋሪ የተዋወቀ የስፖርት አይነት ሲሆን፣ ጋቦር ቦርሳኒ፣ ቪክቶር ሁሳር እና ጂዮርጂ ጋትያን በተባሉ ሦስት ግለሰቦች አማካኝነት እንደተጀመረ ይገለፃል።
የቴክቦል ዋነኛው መለያ ባህሪ "ቴክቦርድ" (Teqboard) ተብሎ የሚጠራውና መሃሉ ከፍ ብሎ ጫፎቹ ወደ ታች የታጠፈ ልዩ ጠረጴዛ መሆኑ ነው። ይህ የጠረጴዛው ቅርጽ ኳሱ በየትኛውም አቅጣጫ እንዲነጥርና ጨዋታው ፍጥነትና ከፍተኛ ክህሎት እንዲኖረው ያደርጋል።
የስፖርቱ ሕጎች በጣም ቀላልና ለማንም ሰው ለመረዳት ምቹ ሲሆኑ፣ በሁለት ተቃራኒ ተጫዋቾች (አንድ ለአንድ) ወይም በቡድን (ሁለት ለሁለት) ሊጫወቱት የሚችሉት ስፖርት ነው።
ልክ እንደ እግር ኳስ ሁሉ፣ ኳሱን በእጅ መንካት በጥብቅ የተከለከለ ሲሆን፤ ተጫዋቾች ኳሱን በጭንቅላታቸው፣ በደረታቸው፣ በትከሻቸው ወይም በእግራቸው መምታት ይችላሉ።
አንድ ተጫዋች ወይም ቡድን ኳሱ ወደ ተቃራኒው ወገን ከመሻገሩ በፊት ቢበዛ ሦስት ጊዜ ብቻ የመንካት መብት አለው።
በአንድ የሰውነት ክፍል (በእግር ብቻ፣ በደረት ብቻ አልያም በጭንቅላት ብቻ) በተከታታይ ሁለትጊዜ ኳሱን መንካት አይፈቀድም። ይህም ተጫዋቾች የተለያዩ የሰውነት ክፍሎቻቸውን እንዲጠቀሙና የተለየ ብቃት እንዲያሳዩ ያስገድዳቸዋል።
በአሁኑ ወቅት ቴክቦል በዓለም አቀፍ ደረጃ በፌዴሬሽን የሚመራ ሲሆን፣ ወደ ኦሎምፒክ ስፖርቶች እንዲካተትም ከፍተኛ ጥረት እየተደረገ ይገኛል። እንደ ሮናልዲንሆ ያሉ ታዋቂ የዓለም እግር ኳስ ተጫዋቾች የስፖርቱ አምባሳደር በመሆን እያስተዋወቁት ይገኛሉ።
ስፖርቱ ምንም ዓይነት የአካል ንክኪ ስለሌለውና በትንሽ ቦታ ላይ ሊከናወን ስለሚችል ጉዳትን የሚቀንስ ከመሆኑም በላይ ለተጫዋቾች ትኩረትን፣ ቅልጥፍናን እና የኳስ ቁጥጥርን ለማሻሻል ትልቅ አስተዋጽኦ አለው።
በተጨማሪም የልብ ጤናን የሚያሻሽል፣ አእምሮን የሚያነቃቃ እንዲሁም የአይን፣ የእግር እና የአእምሮ ቅንጅትን በማሳደግ ፈጣን ውሳኔ የመስጠት ብቃትን የሚያዳብር ስፖርት ነው፤ ዕድሜና ጾታ ሳይለይ ሁሉም ሰው ሊጫወተው ስለሚችል፣ የአእምሮ ውጥረትን ለመቀነስና ማኅበራዊ ግንኙነትን ለማጠናከር ከፍተኛ ጠቀሜታ አለው።
በዘረንቶስ ሰለሞን
Ethiopian Broadcasting Corporation #teqboard #teqball
2 days ago
በቀጥታ ሥርጭት ግንቦት 29 -30 የዓለም ዐይኖች ሁሉ ወሎ ላይ ይሆናሉ
ወሎ መርሣ ሰዳቱ አቡነተክለሃይማኖት ገዳም ዐሥር ሚሊየን ብቻ ይፈልጋል። ውኃ እናስገባላቸው።
ታዲያ ይህ የፈውስ ቦታ የአብነት ት/ቤት የተራራ ላይ ከተማ አደጋ ተጋርጦበታል መናንያኑን የሚፈትን የአብነት ተማሪዎቹን የሚበትን ስለዚህም ዛሬም የቦታው ቅድስና ምስጢር የገባቸውና የወደፊቱ ተስፋ የታያቸው በቦታው በረከት የተጠቀሙ አገልጋዮች ማህበራት ከገዳሙ ልማት ኮሚቴ ጋር ሆነው ገዳሙን ከውሃ እጦት ለመታደግ 10 ሚሊየን ለሚጠይቀው የውሃ ፕሮጀክት ግንቦት 29 እና 30/ 2018 ከምሽቱ 1 ስአት ጀምሮ የቀጥታ ስርጭት(ኦን ላይን) ገቢ ማሰባሰቢያ መርሐ ግብር አዘጋጅተው በዓለም ዙሪያ ያላችሁ ኦርቶዶክሳውያን እንድረስላቸው ይሉናል ።
የተክለሃይማኖት የሆነ አለን ይበለን
ገዳሙ እና የገዳሙ የልማት ኮሚቴ
አቢሲኒያ-2555552222
አማራ ባንክ-9900050734076
013200269023200 አዋሽ
1000753661615ንግድ
https://cash.app/$Abunetek...
0911644781
0911981096
0911216958
0911671379
0911631126
መርሐግብሩን
በኦርቶዶክሳውያን ቲክታከሮች
በቋንቋዬነሽ ሚዲያ
በመንክር ሚዲያ
በደረጀዘ ወይንዬ ሚዲያ
በዚቅ ሚዲያ
በተአምኖ ሚዲያ
በአዛሔል ሚዲያ ተከታተሉ
Sponsored by
Surafel
3 days ago
ከከተማ ውጡ.....
የመርሣ ሰዳቱ አቡነ ተክለሃይማኖት ገዳም ጥሪ
የተክለሃይማኖት የቆብ ልጆች እንዲበተኑ የተክልዬ ወዳጆችማ አይፈቅዱም ፤ ገዳሙ በውኃ ጥም ሊፈታ ነው። ምእመናን ከከተማ ውጡና የገጠሩን አገልግሎት ጎብኙት። ታለቅሳላችሁ። ታዝናላችሁ። እናም ከከተማ ውጡና ጎብኙን።
ታሪክ የመልክዐ ምድር ውበት ፈዋሽ ጠበል ድንቅ የአብነት ት ቤት ደግሞ የውሃ እጦትና የውሃ ጥም አደጋ
መርሳ ሰዳቱ አቡነ ተክለሃይማኖት አንድነት ገዳም ከአዲስ አበባ ወደ መርሳ ተጉዘው መርሳ ሲደረሱ ከዋናው መንገድ ወደ አንድ ቅዱስ ተራራ 5ኪሎ ሜትር ሲወጡ በዚያ ውብ በአገር በቀል ዕጽዋት በተሸፈነው ተራራ ላይ 154 ዘመን ያስቆጠረው የጻድቁ አብነ ተክለ ሃይማንት ጽላት ያለበት አንድነት ገዳም ይገኛል ።
በዚህ ገዳም በተጨማሪ የአቡነ ዘርዐ ብሩክ፣ የመጥምቁ ዮሐንስ የእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ጽላቶች ይገኛሉ ። በቦታው የሚገኘው ጠበል ከኪንታሮት ከነቀርሳ ከመናፍስተ ርኩስ በሽታ እየፈወሰ አንዳንዱን በምነና እዛው በገዳሙ አገልጋይ አድርጎ አስቀርቶታል ።
የዛሬ 20 ዓመት ገደማ ቦታው ሊጠፋ ታሪኩ ሊረሳ የነበረ ቦታ በሙስሊም ህብረተሰብ ርብርብ ሳይቀር በዝክረ ቅዱሳን በማህበረ ሥላሴ በማህበረ ሐዋርያት እልህ አስጨራሽ የ20 ዓመታት ጉዞ ገዳሙ አሁን ያለበት ሁኔታ ከማስደነቁም በላይ ወደፊት ደብረ ሊባኖስን ይመስላል የሚለው የመናንያኑ ትንቢትና በልማቱ ሲደክሙ የኖሩ አገልጋዮች ተስፋ የደረሰ ይመስላል ።
ታዲያ ይህ የፈውስ ቦታ የአብነት ት/ቤት የተራራ ላይ ከተማ አደጋ ተጋርጦበታል መናንያኑን የሚፈትን የአብነት ተማሪዎቹን የሚበትን ስለዚህም ዛሬም የቦታው ቅድስና ምስጢር የገባቸውና የወደፊቱ ተስፋ የታያቸው በቦታው በረከት የተጠቀሙ አገልጋዮች ማህበራት ከገዳሙ ልማት ኮሚቴ ጋር ሆነው ገዳሙን ከውሃ እጦት ለመታደግ 10 ሚሊየን ለሚጠይቀው የውሃ ፕሮጀክት ግንቦት 29 እና 30/ 2018 ከምሽቱ 1 ስአት ጀምሮ የቀጥታ ስርጭት(ኦን ላይን) ገቢ ማሰባሰቢያ መርሐ ግብር አዘጋጅተው በዓለም ዙሪያ ያላችሁ ኦርቶዶክሳውያን እንድረስላቸው ይሉናል ።
የተክለሃይማኖት የሆነ አለን ይበለን
ገዳሙ እና የገዳሙ የልማት ኮሚቴ
አቢሲኒያ-2555552222
አማራ ባንክ-9900050734076
013200269023200 አዋሽ
1000753661615ንግድ
https://cash.app/$Abunetek...
0911644781
0911981096
0911216958
0911671379
0911631126
የመርሣ ሰዳቱ አቡነ ተክለሃይማኖት ገዳም ጥሪ
የተክለሃይማኖት የቆብ ልጆች እንዲበተኑ የተክልዬ ወዳጆችማ አይፈቅዱም ፤ ገዳሙ በውኃ ጥም ሊፈታ ነው። ምእመናን ከከተማ ውጡና የገጠሩን አገልግሎት ጎብኙት። ታለቅሳላችሁ። ታዝናላችሁ። እናም ከከተማ ውጡና ጎብኙን።
ታሪክ የመልክዐ ምድር ውበት ፈዋሽ ጠበል ድንቅ የአብነት ት ቤት ደግሞ የውሃ እጦትና የውሃ ጥም አደጋ
መርሳ ሰዳቱ አቡነ ተክለሃይማኖት አንድነት ገዳም ከአዲስ አበባ ወደ መርሳ ተጉዘው መርሳ ሲደረሱ ከዋናው መንገድ ወደ አንድ ቅዱስ ተራራ 5ኪሎ ሜትር ሲወጡ በዚያ ውብ በአገር በቀል ዕጽዋት በተሸፈነው ተራራ ላይ 154 ዘመን ያስቆጠረው የጻድቁ አብነ ተክለ ሃይማንት ጽላት ያለበት አንድነት ገዳም ይገኛል ።
በዚህ ገዳም በተጨማሪ የአቡነ ዘርዐ ብሩክ፣ የመጥምቁ ዮሐንስ የእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ጽላቶች ይገኛሉ ። በቦታው የሚገኘው ጠበል ከኪንታሮት ከነቀርሳ ከመናፍስተ ርኩስ በሽታ እየፈወሰ አንዳንዱን በምነና እዛው በገዳሙ አገልጋይ አድርጎ አስቀርቶታል ።
የዛሬ 20 ዓመት ገደማ ቦታው ሊጠፋ ታሪኩ ሊረሳ የነበረ ቦታ በሙስሊም ህብረተሰብ ርብርብ ሳይቀር በዝክረ ቅዱሳን በማህበረ ሥላሴ በማህበረ ሐዋርያት እልህ አስጨራሽ የ20 ዓመታት ጉዞ ገዳሙ አሁን ያለበት ሁኔታ ከማስደነቁም በላይ ወደፊት ደብረ ሊባኖስን ይመስላል የሚለው የመናንያኑ ትንቢትና በልማቱ ሲደክሙ የኖሩ አገልጋዮች ተስፋ የደረሰ ይመስላል ።
ታዲያ ይህ የፈውስ ቦታ የአብነት ት/ቤት የተራራ ላይ ከተማ አደጋ ተጋርጦበታል መናንያኑን የሚፈትን የአብነት ተማሪዎቹን የሚበትን ስለዚህም ዛሬም የቦታው ቅድስና ምስጢር የገባቸውና የወደፊቱ ተስፋ የታያቸው በቦታው በረከት የተጠቀሙ አገልጋዮች ማህበራት ከገዳሙ ልማት ኮሚቴ ጋር ሆነው ገዳሙን ከውሃ እጦት ለመታደግ 10 ሚሊየን ለሚጠይቀው የውሃ ፕሮጀክት ግንቦት 29 እና 30/ 2018 ከምሽቱ 1 ስአት ጀምሮ የቀጥታ ስርጭት(ኦን ላይን) ገቢ ማሰባሰቢያ መርሐ ግብር አዘጋጅተው በዓለም ዙሪያ ያላችሁ ኦርቶዶክሳውያን እንድረስላቸው ይሉናል ።
የተክለሃይማኖት የሆነ አለን ይበለን
ገዳሙ እና የገዳሙ የልማት ኮሚቴ
አቢሲኒያ-2555552222
አማራ ባንክ-9900050734076
013200269023200 አዋሽ
1000753661615ንግድ
https://cash.app/$Abunetek...
0911644781
0911981096
0911216958
0911671379
0911631126
3 days ago
አስከሬን በቤት አስቀምጠው ለምርጫ የወጡት የቤተሰብ አባላት - የላቀ የዜግነት ቁርጠኝነት ተምሳሌት!
*************
በሰሜን ሽዋ ዞን ሲያደብርና ዋዩ ወረዳ፣ አባያ ቀበሌ (ሳክላ ምርጫ ጣቢያ) እጅግ ልብ የሚነካ እና ታላቅ የዜግነት ኃላፊነት የታየበት ክሥተት ተመዝግቧል።
ልጃቸው በሞት የተለየባቸው ቤተሰቦች፣ አስከሬን በቤት አስቀምጠው 7 የቤተሰቡ አባላት በማለዳ ወደ ምርጫ ጣቢያ አምርተዋል። በቦታው የነበረው ማኅበረሰብም ለኀዘናቸው ጥልቅ ክብር በመስጠት፤ ሰልፍ ሳይጠብቁ ቅድሚያ ሰጥተዋቸው ድምፃቸውን ከሰጡ በኋላ ወደ ልቅሶ ቤታቸው ተመልሰዋል።
ይህ ተግባር ሕዝባችን በምርጫው ሂደት ላይ ያለውን ጽኑ እምነት እና ለሀገሩ ያለውን የላቀ ክብር በተግባር ያረጋገጠበት ህያው ምስክር ነው ሲሉ አስተያየታቸውን የሰጡት ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ናቸው።
Ethiopian Broadcasting Corporation #ምርጫ #አማራ #ክልል
*************
በሰሜን ሽዋ ዞን ሲያደብርና ዋዩ ወረዳ፣ አባያ ቀበሌ (ሳክላ ምርጫ ጣቢያ) እጅግ ልብ የሚነካ እና ታላቅ የዜግነት ኃላፊነት የታየበት ክሥተት ተመዝግቧል።
ልጃቸው በሞት የተለየባቸው ቤተሰቦች፣ አስከሬን በቤት አስቀምጠው 7 የቤተሰቡ አባላት በማለዳ ወደ ምርጫ ጣቢያ አምርተዋል። በቦታው የነበረው ማኅበረሰብም ለኀዘናቸው ጥልቅ ክብር በመስጠት፤ ሰልፍ ሳይጠብቁ ቅድሚያ ሰጥተዋቸው ድምፃቸውን ከሰጡ በኋላ ወደ ልቅሶ ቤታቸው ተመልሰዋል።
ይህ ተግባር ሕዝባችን በምርጫው ሂደት ላይ ያለውን ጽኑ እምነት እና ለሀገሩ ያለውን የላቀ ክብር በተግባር ያረጋገጠበት ህያው ምስክር ነው ሲሉ አስተያየታቸውን የሰጡት ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ናቸው።
Ethiopian Broadcasting Corporation #ምርጫ #አማራ #ክልል
4 days ago
Tomorrow, the eyes of the world turn to Ethiopia as over 54 million citizens cast their votes to make their voices heard.
#ethiopia #ebc #democracy #ethiopiavotes
4 days ago
የ54 ሚሊዮን ዜጎች ድምጽ፤ የኢትዮጵያ ፖለቲካ አዲሱ አቅጣጫ
*******************
(የዕለቱ መልዕክት)
ለዘመናት የኢትዮጵያ ፖለቲካ በጥርጣሬ ዉስጥ መኖሩ የአደባባይ ምስጢር ነው። ዛሬ ግን ያ የድሮው መንገድ አክትሞለታል። የ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ዋዜማ አዲስ ተስፋ ይዞልን መጥቷል፤ ከ54 ሚሊዮን በላይ መራጮች የተመዘገቡበት፣ በተለይ ደግሞ ከእነዚህም ዉስጥ ከ5.5 ሚሊዮን በላይ ዜጎች ደግሞ በ“ምርጫዬ” ዲጂታል መድረክ ስማቸውን ያሰፈሩበት ይህ ሂደት፣ ሀገራችን ከጎዳና ጫጫታ ወደ ውይይት መድረክ፣ ከስሜት ወደ ዴሞክራሲያዊ ፉክክር መሸጋገሯን በግልጽ ያሳያል።
በዚህ ምርጫ 42 የፖለቲካ ፓርቲዎች፣ ከ10 ሺህ በላይ እጩዎችና 80 የግል ተወዳዳሪዎች በአንድ የህግ ጥላ ስር ቆመው፣ በምርጫ ስነ-ምግባር ሕግ ተሳስረው ለመወዳደር መዘጋጀታቸው የአዲሲቷ ኢትዮጵያ መለያ ነው።
ይህ ምርጫ የአንድ ቀን የድምፅ መስጠት ተግባር ብቻ አይደለም፤ ይልቁንም የዴሞክራሲ ትርጉም ከፖለቲካ ልሂቃን ጠባብ አዳራሾች ወጥቶ ወደ ህዝብ ልብና ህሊና እየገባ መሆኑን የሚያበስር ብሔራዊ ንቅናቄ ነው።
ውድድሩ ከብሽሽቅ ወደ ፖሊሲ ክርክር አድጓል። በርካታ የሕዝብ ውይይት መድረኮች በአምስት የሀገር ውስጥ ቋንቋዎች ተዘጋጅተው መቅረባቸው አካታችነትን በተግባር ያሳየ፣ የተፎካካሪና የገዢ ፓርቲዎችን እኩልነት በገሃድ ያረጋገጠ፤ የተቋማዊ ብስለት የታየበት እርምጃ ነው።
ዓለም አቀፍ እና የሀገር ውስጥ ታዛቢዎችን በኩራት ጋብዞ፣ የአፍሪካ ህብረትንና የኢጋድን ታዛቢዎችን በማሳተፍ አፍሪካ የራሷን ጉዳዮች በራስ አቅም የመመልከት አቅሟን ያሳየችበት እንዲሁም በሰላማዊ መንገድ ምርጫን ለማካሄድ መነሳት ራሱ ትልቅ ታሪካዊ ድል ነው። እንደ ኡሁሩ ኬንያታ ያሉ የአህጉሪቱ አንጋፋ መሪዎች የታዛቢ ቡድኖችን ይዘው መግባታቸው የኢትዮጵያን የዲሞክራሲ ጥረት በአፍሪካ መድረክ ከፍ አድርጎታል።
መልዕክቱ ግልጽ ነው፤ ፖለቲካ በሀይል ሳይሆን በህዝብ ድምፅ፣ በስሜት ሳይሆን በውይይት፣ በመገለል ሳይሆን በብሔራዊ ተሳትፎ ሊመራ እንደሚችል በተግባር እያሳየን ነው።
የ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ትልቁ ድል የትኛው ፓርቲ አሸነፈ የሚለው ሳይሆን የኢትዮጵያ ህዝብና ተቋማት በዴሞክራሲያዊ ብስለት ማሸነፋቸው ነው።
ይህ የዲጂታል ዘመን ትውልድ የሀገሩን እጣ ፈንታ በራሱ እጅ እየጻፈ ነው። የነገዋን የበለፀገችና የተረጋጋች ኢትዮጵያን ለመገንባት ሁላችንም በሰላም፣ በህግና በውይይት መስመር ላይ እናጽና፤ ምክንያቱም የነጻነትና የፍትህ መሠረቱ የህዝብ ድምፅ ብቻ ነውና።
ኢትዮጵያ ትመርጣለች!
የኢቢሲ ዶትስትሪም ኤዲቶሪያል
Ethiopian Broadcasting Corporation #ethiopiavotes #democracy #ethiopia
*******************
(የዕለቱ መልዕክት)
ለዘመናት የኢትዮጵያ ፖለቲካ በጥርጣሬ ዉስጥ መኖሩ የአደባባይ ምስጢር ነው። ዛሬ ግን ያ የድሮው መንገድ አክትሞለታል። የ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ዋዜማ አዲስ ተስፋ ይዞልን መጥቷል፤ ከ54 ሚሊዮን በላይ መራጮች የተመዘገቡበት፣ በተለይ ደግሞ ከእነዚህም ዉስጥ ከ5.5 ሚሊዮን በላይ ዜጎች ደግሞ በ“ምርጫዬ” ዲጂታል መድረክ ስማቸውን ያሰፈሩበት ይህ ሂደት፣ ሀገራችን ከጎዳና ጫጫታ ወደ ውይይት መድረክ፣ ከስሜት ወደ ዴሞክራሲያዊ ፉክክር መሸጋገሯን በግልጽ ያሳያል።
በዚህ ምርጫ 42 የፖለቲካ ፓርቲዎች፣ ከ10 ሺህ በላይ እጩዎችና 80 የግል ተወዳዳሪዎች በአንድ የህግ ጥላ ስር ቆመው፣ በምርጫ ስነ-ምግባር ሕግ ተሳስረው ለመወዳደር መዘጋጀታቸው የአዲሲቷ ኢትዮጵያ መለያ ነው።
ይህ ምርጫ የአንድ ቀን የድምፅ መስጠት ተግባር ብቻ አይደለም፤ ይልቁንም የዴሞክራሲ ትርጉም ከፖለቲካ ልሂቃን ጠባብ አዳራሾች ወጥቶ ወደ ህዝብ ልብና ህሊና እየገባ መሆኑን የሚያበስር ብሔራዊ ንቅናቄ ነው።
ውድድሩ ከብሽሽቅ ወደ ፖሊሲ ክርክር አድጓል። በርካታ የሕዝብ ውይይት መድረኮች በአምስት የሀገር ውስጥ ቋንቋዎች ተዘጋጅተው መቅረባቸው አካታችነትን በተግባር ያሳየ፣ የተፎካካሪና የገዢ ፓርቲዎችን እኩልነት በገሃድ ያረጋገጠ፤ የተቋማዊ ብስለት የታየበት እርምጃ ነው።
ዓለም አቀፍ እና የሀገር ውስጥ ታዛቢዎችን በኩራት ጋብዞ፣ የአፍሪካ ህብረትንና የኢጋድን ታዛቢዎችን በማሳተፍ አፍሪካ የራሷን ጉዳዮች በራስ አቅም የመመልከት አቅሟን ያሳየችበት እንዲሁም በሰላማዊ መንገድ ምርጫን ለማካሄድ መነሳት ራሱ ትልቅ ታሪካዊ ድል ነው። እንደ ኡሁሩ ኬንያታ ያሉ የአህጉሪቱ አንጋፋ መሪዎች የታዛቢ ቡድኖችን ይዘው መግባታቸው የኢትዮጵያን የዲሞክራሲ ጥረት በአፍሪካ መድረክ ከፍ አድርጎታል።
መልዕክቱ ግልጽ ነው፤ ፖለቲካ በሀይል ሳይሆን በህዝብ ድምፅ፣ በስሜት ሳይሆን በውይይት፣ በመገለል ሳይሆን በብሔራዊ ተሳትፎ ሊመራ እንደሚችል በተግባር እያሳየን ነው።
የ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ትልቁ ድል የትኛው ፓርቲ አሸነፈ የሚለው ሳይሆን የኢትዮጵያ ህዝብና ተቋማት በዴሞክራሲያዊ ብስለት ማሸነፋቸው ነው።
ይህ የዲጂታል ዘመን ትውልድ የሀገሩን እጣ ፈንታ በራሱ እጅ እየጻፈ ነው። የነገዋን የበለፀገችና የተረጋጋች ኢትዮጵያን ለመገንባት ሁላችንም በሰላም፣ በህግና በውይይት መስመር ላይ እናጽና፤ ምክንያቱም የነጻነትና የፍትህ መሠረቱ የህዝብ ድምፅ ብቻ ነውና።
ኢትዮጵያ ትመርጣለች!
የኢቢሲ ዶትስትሪም ኤዲቶሪያል
Ethiopian Broadcasting Corporation #ethiopiavotes #democracy #ethiopia
4 days ago
ነገ ኢትዮጵያ ትመርጣለች
ታሪካዊውን 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ለማከናወን የመጨረሻው ቀን ላይ እንገኛለን
ሰኞ ግንቦት 24 ቀን 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ በመላው አገሪቱ ይከናወናል
በዚህ ታሪካዊ ቀን ድምፅዎን ሰጥተው ኃላፊነትዎን ለመወጣት እና አሻራዎን ለማሳረፍ ዝግጁ ነዎት?
ነገ በጠዋት ወጥተን በተመዘገብንበት ምርጫ ጣቢያ ድምፅ እንሰጣለን።
Ethiopian Broadcasting Corporation #ኢትዮጵያ #ምርጫ #ebc #democracy #በምርጫብቻn #ኢትዮጵያ #ምርጫ #ebc #democracy #በምርጫብቻ
ታሪካዊውን 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ለማከናወን የመጨረሻው ቀን ላይ እንገኛለን
ሰኞ ግንቦት 24 ቀን 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ በመላው አገሪቱ ይከናወናል
በዚህ ታሪካዊ ቀን ድምፅዎን ሰጥተው ኃላፊነትዎን ለመወጣት እና አሻራዎን ለማሳረፍ ዝግጁ ነዎት?
ነገ በጠዋት ወጥተን በተመዘገብንበት ምርጫ ጣቢያ ድምፅ እንሰጣለን።
Ethiopian Broadcasting Corporation #ኢትዮጵያ #ምርጫ #ebc #democracy #በምርጫብቻn #ኢትዮጵያ #ምርጫ #ebc #democracy #በምርጫብቻ
8 days ago
ለኢትዮጵያችን የዴሞክራሲ ጉዞ አንድ ወሳኝ ምዕራፍ ሊከፈት... 5 ቀናት ብቻ ቀሩት
ዛሬ ግንቦት 19 ነው
ሰኞ ግንቦት 24 ቀን 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ በመላው አገሪቱ በይፋ ይካሄዳል።
የእርስዎ አንድ ድምፅ የአገርን አቅጣጫ የመወሰን ትልቅ አቅም አለው።
በዚህ ታሪካዊ ቀን ድምፅዎን ሰጥተው ኃላፊነትዎን ለመወጣት እና አሻራዎን ለማሳረፍ ዝግጁ ነዎት?
Ethiopian Broadcasting Corporation #ኢትዮጵያ #ምርጫ #ebc #democracy #በምርጫብቻ
ዛሬ ግንቦት 19 ነው
ሰኞ ግንቦት 24 ቀን 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ በመላው አገሪቱ በይፋ ይካሄዳል።
የእርስዎ አንድ ድምፅ የአገርን አቅጣጫ የመወሰን ትልቅ አቅም አለው።
በዚህ ታሪካዊ ቀን ድምፅዎን ሰጥተው ኃላፊነትዎን ለመወጣት እና አሻራዎን ለማሳረፍ ዝግጁ ነዎት?
Ethiopian Broadcasting Corporation #ኢትዮጵያ #ምርጫ #ebc #democracy #በምርጫብቻ
Sponsored by
Surafel
8 days ago
የመደመር አንቀጽ
ትዕይንታዊ ሀብቶቻችንም ለብዙ ዘመናት ባህላዊና ሃይማኖታዊ በሆነ መንገድ ሲከወኑ የኖሩ የኢትዮጵያ የቱሪስት መስሕቦች ናቸው። የሕዝቦችን ትውውቅና ትሥሥር ለሚያሳድጉ፣ ባህልንና ቅርስን ለመጠበቅ የሚረዱ እንደ የዘመን መለወጫዎች፤ የጥምቀት፣ የኢሬቻ፥ የአረፋ፤ የአዊ የፈረሰኞች ትርዒት፣ ዓይነቶቹን የያዘ ነው። ከኪነ ጥበባዊ ቅርሶችም አኳያ ሀገራችን የሙዚቃ፣ የሥዕል፣ የቅርጻ ቅርጽ፣ ሀብታም ናት።
ኢትዮጵያ ከዋሻ ላይ ሥዕሎች ጀምሮ እስከ ዘመናዊ ሥዕሎች ድረስ ከ5ሺ ዘመን የበለጠ የሥነ ሥዕል ታሪክ አላት። የተቀመረና በኖታ የተገለጠ ዜማ በማዘጋጀት ከዓለም ቀደምቶቹ ተራ የሚያሰልፋት የቅዱስ ያሬድ ዜማ ባለቤት ናት።
በየብሔረሰቡ ዘንድ ልዩ ልዩ የጭፈራ፣ የዜማ ስልትና የሙዚቃ መሣሪያዎች ይገኛሉ። ኢትዮጵያ በየአርኬዎሎጂው ቦታ ከተገኙት ቅርጻ ቅርጾች አንሥቶ በየብሔረሰቡ እስካሎት የቅርጽ ጥበቦች የተሞላች ናት።
የመደመር መንግስት
ገጽ 263
Ethiopian Broadcasting Corporation #medemer #ethiopia #አረፋ #መደመር #ኢትዮጵያ
ትዕይንታዊ ሀብቶቻችንም ለብዙ ዘመናት ባህላዊና ሃይማኖታዊ በሆነ መንገድ ሲከወኑ የኖሩ የኢትዮጵያ የቱሪስት መስሕቦች ናቸው። የሕዝቦችን ትውውቅና ትሥሥር ለሚያሳድጉ፣ ባህልንና ቅርስን ለመጠበቅ የሚረዱ እንደ የዘመን መለወጫዎች፤ የጥምቀት፣ የኢሬቻ፥ የአረፋ፤ የአዊ የፈረሰኞች ትርዒት፣ ዓይነቶቹን የያዘ ነው። ከኪነ ጥበባዊ ቅርሶችም አኳያ ሀገራችን የሙዚቃ፣ የሥዕል፣ የቅርጻ ቅርጽ፣ ሀብታም ናት።
ኢትዮጵያ ከዋሻ ላይ ሥዕሎች ጀምሮ እስከ ዘመናዊ ሥዕሎች ድረስ ከ5ሺ ዘመን የበለጠ የሥነ ሥዕል ታሪክ አላት። የተቀመረና በኖታ የተገለጠ ዜማ በማዘጋጀት ከዓለም ቀደምቶቹ ተራ የሚያሰልፋት የቅዱስ ያሬድ ዜማ ባለቤት ናት።
በየብሔረሰቡ ዘንድ ልዩ ልዩ የጭፈራ፣ የዜማ ስልትና የሙዚቃ መሣሪያዎች ይገኛሉ። ኢትዮጵያ በየአርኬዎሎጂው ቦታ ከተገኙት ቅርጻ ቅርጾች አንሥቶ በየብሔረሰቡ እስካሎት የቅርጽ ጥበቦች የተሞላች ናት።
የመደመር መንግስት
ገጽ 263
Ethiopian Broadcasting Corporation #medemer #ethiopia #አረፋ #መደመር #ኢትዮጵያ
9 days ago
የመደመር አንቀጽ
የመደመር ዕሳቤ ደግሞ መፈራረስና መጠፋፋትን ሳይሆን መገንባትንና አብሮነትን፤ ሥርዓት አልበኝነትንና ዝብርቅርቅነትን ሳይሆን ሥርዓታዊ መያያዝን፤ ብሎም ወደ ጋራ ግብ አብሮ መፍሰስንና መገሥገሥን የሚያስተምር ነው።
በቀውስ መሐል ፈውስ፣ በመፈራረስ ውስጥ መታደስ፣ ተበታትኖ በመጥፋት መካከል ተሰባስቦና ተጣምሮ በአዲስ ጉልበት መነሣት የመደመር መንገድ ነው። ሀገራችንም በዚህ የመደመር መንገድ እንድትጓዝና ከገባንበት አፍራሽና በታታኝ አካሄድ ነጻ እንድትወጣ ያስፈልጋል።
ከዚህ ተላቅቃ ወዳለምንላት የብልጽግና ማማ እንድትወጣ ወደ አዎንታዊ ተጓዳኝነትና ብዝኃነትን ወደማይጨፈልቅ አንድነት መሻገር ይገባናል።
የመደመር መንግስት
ገፅ 66
Ethiopian Broadcasting Corporation #ኢትዮጵያ #መደመር #ebc #ethiopia #መንግስት
የመደመር ዕሳቤ ደግሞ መፈራረስና መጠፋፋትን ሳይሆን መገንባትንና አብሮነትን፤ ሥርዓት አልበኝነትንና ዝብርቅርቅነትን ሳይሆን ሥርዓታዊ መያያዝን፤ ብሎም ወደ ጋራ ግብ አብሮ መፍሰስንና መገሥገሥን የሚያስተምር ነው።
በቀውስ መሐል ፈውስ፣ በመፈራረስ ውስጥ መታደስ፣ ተበታትኖ በመጥፋት መካከል ተሰባስቦና ተጣምሮ በአዲስ ጉልበት መነሣት የመደመር መንገድ ነው። ሀገራችንም በዚህ የመደመር መንገድ እንድትጓዝና ከገባንበት አፍራሽና በታታኝ አካሄድ ነጻ እንድትወጣ ያስፈልጋል።
ከዚህ ተላቅቃ ወዳለምንላት የብልጽግና ማማ እንድትወጣ ወደ አዎንታዊ ተጓዳኝነትና ብዝኃነትን ወደማይጨፈልቅ አንድነት መሻገር ይገባናል።
የመደመር መንግስት
ገፅ 66
Ethiopian Broadcasting Corporation #ኢትዮጵያ #መደመር #ebc #ethiopia #መንግስት
10 days ago
መላው የአፍሪካ ወንድም እህቶቻችን እንኳን ለአፍሪካ ቀን አደረሳችሁ ፦ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)
***********
HAPPY AFRICA DAY TO ALL OUR AFRICAN BROTHERS AND SISTERS!
63 years ago, our forefathers gathered right here in Addis Ababa and dared to dream of a free, united Africa, and that dream still burns bright.
Today, as the proud home of the African Union, Ethiopia stands shoulder to shoulder with every African nation in that same spirit of unity.The work is far from over. Let us move from words to action, from promises to progress.
Africa's greatest resource has always been her people, and together, WE RISE!
Ethiopian Broadcasting Corporation #africaday #africa #ethiopia
***********
HAPPY AFRICA DAY TO ALL OUR AFRICAN BROTHERS AND SISTERS!
63 years ago, our forefathers gathered right here in Addis Ababa and dared to dream of a free, united Africa, and that dream still burns bright.
Today, as the proud home of the African Union, Ethiopia stands shoulder to shoulder with every African nation in that same spirit of unity.The work is far from over. Let us move from words to action, from promises to progress.
Africa's greatest resource has always been her people, and together, WE RISE!
Ethiopian Broadcasting Corporation #africaday #africa #ethiopia
11 days ago
የማዕድን ዘርፍ እና አዲስ የኢኮኖሚ ምዕራፍ
******************
(የዕለቱ መልዕክት)
በኢትዮጵያ የኢንዱስትሪ ትንሳኤ ውስጥ ለዓመታት ተኝቶ የነበረው የማዕድን ሀብታችን አሁን ለሀገር ኢኮኖሚ ትከሻውን እየሰጠ ይገኛል። ከባህላዊ የግብርና አጥር ወጥተን አገራችንን ወደ አፍሪካ የኢንዱስትሪ ማዕከል ለማሸጋገር በሚደረገው ጥረት ኢትዮጵያ ያሏትን የሀብት ክምችት በዕውቀትና በቴክኖሎጂ አቀነባብራ መጠቀም ጀምራለች። በዚህም የከርሰ ምድርና ገጸ ምድር ሀብቷን ወደ ብሔራዊ ምርታማነት የመቀየር አዲስ ምዕራፍ ከፍታለች።
የማምረቻው ዘርፍ እንደ ወንዝ ውሃ የኢኮኖሚውን አቅጣጫ የሚቀይር ከሆነ ማዕድን ደግሞ የዚያ ወንዝ ምንጭ ነው። አገራችንን የኢንዱስትሪ ፋና ለማድረግ የጀመርነው የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ፣ የማዕድን ዘርፉን ከምድር ውስጥ አውጥቶ ወደ ፋብሪካዎች ግብዓትነት የመቀየር ግዴታ አለበት።
የኢንዱስትሪ ፓርኮቻችን እያሳዩት ባለው አቅም የማዕድን ዘርፉን በቴክኖሎጂ የታገዘ በማድረግ የውጭ ምንዛሪ ጥገኝነታችንን መቀነስ የምንችለው አሁን ነው። በገዛ መሬታችን ያለውን ሀብት በጥራትና በክህሎት ተጠቅመን የውጭ ገበያን በዋጋና በጥራት መፎካከር የሚችል አቅም መገንባትም አለብን።
ከውጥን ወደ እውነታ እየተሸጋገርን ባለበት በዚህ ወቅት የማዕድን ልማታችን ከጥሬ ዕቃ ሽያጭ አልፎ እሴት በተጨመረባቸው ምርቶች መደገፍ አለበት። የወርቅ፣ የኦፓል፣ የታንታለም እና የሌሎች ማዕድናት ፍሰት ለሀገር ኢኮኖሚ የጀርባ አጥንት መሆን የሚችለው፣ የማቀነባበሪያ ኢንዱስትሪዎች በፓርኮቻችን ውስጥ ሲጠናከሩ ብቻ ነው።
የኢኮኖሚ ነፃነት ማለት በውጭ ምንዛሪ መግዛት ሳይሆን በእጅ ያለን ሀብት በአገር አቅም አምርቶ ለዓለም ማቅረብ ነው። ይህ ጉዞ በሚሊዮን ዜጎች የሥራ ዕድል ጥያቄ ብቻ ሳይሆን የኢትዮጵያ የሉዓላዊነትና የብልጽግና መለኪያ ነው።
የማዕድን ዘርፉን ወደ ኢንዱስትሪ ማቀናጀት ማለት የአገርን የቴክኖሎጂ አቅም መፈተን ማለት ነው። ዘመናዊ የኢንዱስትሪ ፓርኮች ለዓለም አቀፍ ደረጃ ያላቸው ማዕድናት ማቀነባበሪያ ማዕከላት ሲሆኑ ኢትዮጵያ ከጥሬ ዕቃ ላኪነት ወደ ምርት አምራችነት ትሸጋገራለች።
ይህ ሽግግር በተለይም የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎችን፣ የፀሐይ ኃይል መሣሪያዎችን እና የሕክምና መሣሪያዎችን ለማምረት ወሳኝ የሆኑ ማዕድናትን በአገር ውስጥ መጠቀምን ይጠይቃል።
"ውኃ ካልጠራ አይጠጣም፣ ሰው ካልተማረ አይጠቅም" እንደተባለው የምንፈልገውን የኢንዱስትሪ ለውጥ የምናመጣው በትምህርት፣ በቴክኖሎጂ ሽግግር እና በዘርፉ በሰለጠነ የሰው ኃይል ብቻ ነው።
የኢትዮጵያ ትንሳኤ በወረቀት ላይ የተጻፈ ራዕይ ሳይሆን በየፋብሪካው መጋዘን የሚከማች ምርት፣ በየኢንዱስትሪ ፓርኩ የሚሰማ የቴክኖሎጂ ምት እና በምድር የተገኙ ማዕድናት በኢትዮጵያዊ ክህሎት ሲቀረጹ የሚታይ እውነት ነው።
በአሁኑ ወቅት የኢንዱስትሪ ፓርኮቻችን እየሳቡት ያለው ከፍተኛ ኢንቨስትመንት፣ የማዕድን ዘርፉን እንደ ታላቅ የኢኮኖሚ ምንጭ ለመጠቀም ያለንን አቅም ያሳያል። የልዩ ኢኮኖሚ ዞን አዋጁም ለዚህ ዘርፍ የሚሰጠው የግብርና ሌሎች ጥቅማጥቅሞች፣ ባለሀብቶች ወደ ማዕድን ልማት እንዲገቡ ትልቅ ማበረታቻ ሆኗል።
የማዕድን ሀብታችንን በዘመናዊ አሠራር ፈትሸን፣ የኢንዱስትሪው ዘርፍ እንዲያንሰራራ ማድረጉ የጊዜው ትልቁ አገራዊ ጥሪ ነው።
ኢትዮጵያ በምርቷ ትከበራለች፤ በምድሯ የተከማቸው ሀብትም ለቀጣዩ ትውልድ የብልጽግና ፋና ሆኖ ይደምቃል። ይህ የኢንዱስትሪ አብዮት የኢትዮጵያን ስም በዓለም አደባባይ ከፍ የሚያደርግ፣ የኢኮኖሚ መዋቅራችንን ለዘመናት የሚያጸና የትንሳኤ ብሥራት ነው።
በየደረጃው ያለው የማዕድን ምርታችን ሲጎለብት ኢትዮጵያ የራሷን የኢንዱስትሪ ሉዓላዊነት ታውጃለች። ነገ የምናያት ኢትዮጵያ በምርቷ የምትኩራራ፣ በሀብቷ የምትበለጽግ እና ለአፍሪካ የብልጽግና ፋና የምትሆን አገር ናት።
የኢቢሲ ዶትስትሪም ኤዲቶሪያል
Ethiopian Broadcasting Corporation #ebcdotstream #ethiopia #ebc #ማዕድን #ኢኮኖሚ
******************
(የዕለቱ መልዕክት)
በኢትዮጵያ የኢንዱስትሪ ትንሳኤ ውስጥ ለዓመታት ተኝቶ የነበረው የማዕድን ሀብታችን አሁን ለሀገር ኢኮኖሚ ትከሻውን እየሰጠ ይገኛል። ከባህላዊ የግብርና አጥር ወጥተን አገራችንን ወደ አፍሪካ የኢንዱስትሪ ማዕከል ለማሸጋገር በሚደረገው ጥረት ኢትዮጵያ ያሏትን የሀብት ክምችት በዕውቀትና በቴክኖሎጂ አቀነባብራ መጠቀም ጀምራለች። በዚህም የከርሰ ምድርና ገጸ ምድር ሀብቷን ወደ ብሔራዊ ምርታማነት የመቀየር አዲስ ምዕራፍ ከፍታለች።
የማምረቻው ዘርፍ እንደ ወንዝ ውሃ የኢኮኖሚውን አቅጣጫ የሚቀይር ከሆነ ማዕድን ደግሞ የዚያ ወንዝ ምንጭ ነው። አገራችንን የኢንዱስትሪ ፋና ለማድረግ የጀመርነው የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ፣ የማዕድን ዘርፉን ከምድር ውስጥ አውጥቶ ወደ ፋብሪካዎች ግብዓትነት የመቀየር ግዴታ አለበት።
የኢንዱስትሪ ፓርኮቻችን እያሳዩት ባለው አቅም የማዕድን ዘርፉን በቴክኖሎጂ የታገዘ በማድረግ የውጭ ምንዛሪ ጥገኝነታችንን መቀነስ የምንችለው አሁን ነው። በገዛ መሬታችን ያለውን ሀብት በጥራትና በክህሎት ተጠቅመን የውጭ ገበያን በዋጋና በጥራት መፎካከር የሚችል አቅም መገንባትም አለብን።
ከውጥን ወደ እውነታ እየተሸጋገርን ባለበት በዚህ ወቅት የማዕድን ልማታችን ከጥሬ ዕቃ ሽያጭ አልፎ እሴት በተጨመረባቸው ምርቶች መደገፍ አለበት። የወርቅ፣ የኦፓል፣ የታንታለም እና የሌሎች ማዕድናት ፍሰት ለሀገር ኢኮኖሚ የጀርባ አጥንት መሆን የሚችለው፣ የማቀነባበሪያ ኢንዱስትሪዎች በፓርኮቻችን ውስጥ ሲጠናከሩ ብቻ ነው።
የኢኮኖሚ ነፃነት ማለት በውጭ ምንዛሪ መግዛት ሳይሆን በእጅ ያለን ሀብት በአገር አቅም አምርቶ ለዓለም ማቅረብ ነው። ይህ ጉዞ በሚሊዮን ዜጎች የሥራ ዕድል ጥያቄ ብቻ ሳይሆን የኢትዮጵያ የሉዓላዊነትና የብልጽግና መለኪያ ነው።
የማዕድን ዘርፉን ወደ ኢንዱስትሪ ማቀናጀት ማለት የአገርን የቴክኖሎጂ አቅም መፈተን ማለት ነው። ዘመናዊ የኢንዱስትሪ ፓርኮች ለዓለም አቀፍ ደረጃ ያላቸው ማዕድናት ማቀነባበሪያ ማዕከላት ሲሆኑ ኢትዮጵያ ከጥሬ ዕቃ ላኪነት ወደ ምርት አምራችነት ትሸጋገራለች።
ይህ ሽግግር በተለይም የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎችን፣ የፀሐይ ኃይል መሣሪያዎችን እና የሕክምና መሣሪያዎችን ለማምረት ወሳኝ የሆኑ ማዕድናትን በአገር ውስጥ መጠቀምን ይጠይቃል።
"ውኃ ካልጠራ አይጠጣም፣ ሰው ካልተማረ አይጠቅም" እንደተባለው የምንፈልገውን የኢንዱስትሪ ለውጥ የምናመጣው በትምህርት፣ በቴክኖሎጂ ሽግግር እና በዘርፉ በሰለጠነ የሰው ኃይል ብቻ ነው።
የኢትዮጵያ ትንሳኤ በወረቀት ላይ የተጻፈ ራዕይ ሳይሆን በየፋብሪካው መጋዘን የሚከማች ምርት፣ በየኢንዱስትሪ ፓርኩ የሚሰማ የቴክኖሎጂ ምት እና በምድር የተገኙ ማዕድናት በኢትዮጵያዊ ክህሎት ሲቀረጹ የሚታይ እውነት ነው።
በአሁኑ ወቅት የኢንዱስትሪ ፓርኮቻችን እየሳቡት ያለው ከፍተኛ ኢንቨስትመንት፣ የማዕድን ዘርፉን እንደ ታላቅ የኢኮኖሚ ምንጭ ለመጠቀም ያለንን አቅም ያሳያል። የልዩ ኢኮኖሚ ዞን አዋጁም ለዚህ ዘርፍ የሚሰጠው የግብርና ሌሎች ጥቅማጥቅሞች፣ ባለሀብቶች ወደ ማዕድን ልማት እንዲገቡ ትልቅ ማበረታቻ ሆኗል።
የማዕድን ሀብታችንን በዘመናዊ አሠራር ፈትሸን፣ የኢንዱስትሪው ዘርፍ እንዲያንሰራራ ማድረጉ የጊዜው ትልቁ አገራዊ ጥሪ ነው።
ኢትዮጵያ በምርቷ ትከበራለች፤ በምድሯ የተከማቸው ሀብትም ለቀጣዩ ትውልድ የብልጽግና ፋና ሆኖ ይደምቃል። ይህ የኢንዱስትሪ አብዮት የኢትዮጵያን ስም በዓለም አደባባይ ከፍ የሚያደርግ፣ የኢኮኖሚ መዋቅራችንን ለዘመናት የሚያጸና የትንሳኤ ብሥራት ነው።
በየደረጃው ያለው የማዕድን ምርታችን ሲጎለብት ኢትዮጵያ የራሷን የኢንዱስትሪ ሉዓላዊነት ታውጃለች። ነገ የምናያት ኢትዮጵያ በምርቷ የምትኩራራ፣ በሀብቷ የምትበለጽግ እና ለአፍሪካ የብልጽግና ፋና የምትሆን አገር ናት።
የኢቢሲ ዶትስትሪም ኤዲቶሪያል
Ethiopian Broadcasting Corporation #ebcdotstream #ethiopia #ebc #ማዕድን #ኢኮኖሚ
Sponsored by
Surafel
13 days ago
Ethiopian Airlines gracefully concluded its series of celebratory events marking its 80th anniversary with a grand Gala Dinner graced by the Deputy Prime Minister of the Federal Democratic Republic of Ethiopia H.E. Temesgen Tiruneh, the airline’s Board Chairman Lt. General Yilma Merdasa, the Group CEO Mr. Mesfin Tasew, high level government officials, ambassadors, ministers, partners, stakeholders, and the airline’s executives.
The grand event celebrated the airline’s eight decades of success and showcased the airline’s journey with a museum of the airline’s history.
#flyethiopian #80yearsofexcellence
The grand event celebrated the airline’s eight decades of success and showcased the airline’s journey with a museum of the airline’s history.
#flyethiopian #80yearsofexcellence
13 days ago
Ethiopian Airlines gracefully concluded its series of celebratory events marking its 80th anniversary with a grand Gala Dinner graced by the Deputy Prime Minister of the Federal Democratic Republic of Ethiopia H.E. Temesgen Tiruneh, the airline’s Board Chairman Lt. General Yilma Merdasa, the Group CEO Mr. Mesfin Tasew, high level government officials, ambassadors, ministers, partners, stakeholders, and the airline’s executives.
The grand event celebrated the airline’s eight decades of success and showcased the airline’s journey with a museum of the airline’s history.
#flyethiopian #80yearsofexcellence
The grand event celebrated the airline’s eight decades of success and showcased the airline’s journey with a museum of the airline’s history.
#flyethiopian #80yearsofexcellence
13 days ago
Ethiopian Airlines gracefully concluded its series of celebratory events marking its 80th anniversary with a grand Gala Dinner graced by the Deputy Prime Minister of the Federal Democratic Republic of Ethiopia H.E. Temesgen Tiruneh, the airline’s Board Chairman Lt. General Yilma Merdasa, the Group CEO Mr. Mesfin Tasew, high level government officials, ambassadors, ministers, partners, stakeholders, and the airline’s executives.
The grand event celebrated the airline’s eight decades of success and showcased the airline’s journey with a museum of the airline’s history.
#flyethiopian #80yearsofexcellence
The grand event celebrated the airline’s eight decades of success and showcased the airline’s journey with a museum of the airline’s history.
#flyethiopian #80yearsofexcellence
13 days ago
Ethiopian Airlines gracefully concluded its series of celebratory events marking its 80th anniversary with a grand Gala Dinner graced by the Deputy Prime Minister of the Federal Democratic Republic of Ethiopia H.E. Temesgen Tiruneh, the airline’s Board Chairman Lt. General Yilma Merdasa, the Group CEO Mr. Mesfin Tasew, high level government officials, ambassadors, ministers, partners, stakeholders, and the airline’s executives.
The grand event celebrated the airline’s eight decades of success and showcased the airline’s journey with a museum of the airline’s history.
#flyethiopian #80yearsofexcellence
The grand event celebrated the airline’s eight decades of success and showcased the airline’s journey with a museum of the airline’s history.
#flyethiopian #80yearsofexcellence
13 days ago
Ethiopian Airlines gracefully concluded its series of celebratory events marking its 80th anniversary with a grand Gala Dinner graced by the Deputy Prime Minister of the Federal Democratic Republic of Ethiopia H.E. Temesgen Tiruneh, the airline’s Board Chairman Lt. General Yilma Merdasa, the Group CEO Mr. Mesfin Tasew, high level government officials, ambassadors, ministers, partners, stakeholders, and the airline’s executives.
The grand event celebrated the airline’s eight decades of success and showcased the airline’s journey with a museum of the airline’s history.
#flyethiopian #80yearsofexcellence
The grand event celebrated the airline’s eight decades of success and showcased the airline’s journey with a museum of the airline’s history.
#flyethiopian #80yearsofexcellence
Sponsored by
Surafel
13 days ago
Ethiopian Airlines gracefully concluded its series of celebratory events marking its 80th anniversary with a grand Gala Dinner graced by the Deputy Prime Minister of the Federal Democratic Republic of Ethiopia H.E. Temesgen Tiruneh, the airline’s Board Chairman Lt. General Yilma Merdasa, the Group CEO Mr. Mesfin Tasew, high level government officials, ambassadors, ministers, partners, stakeholders, and the airline’s executives.
The grand event celebrated the airline’s eight decades of success and showcased the airline’s journey with a museum of the airline’s history.
#flyethiopian #80yearsofexcellence
The grand event celebrated the airline’s eight decades of success and showcased the airline’s journey with a museum of the airline’s history.
#flyethiopian #80yearsofexcellence