3 days ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) የጀርመን የጂኦ-ሳይንስ ምርምር ማዕከል ባወጣው መረጃ መሰረት፣ በግብጽ የ5.4 ማግኒቲዩድ መጠን ያለው የመሬት መንቀጥቀጥ ተከስቷል። ይህ የመሬት መንቀጥቀጥ ከመሬት ወለል በታች 10 ኪሎ ሜትር (6 ማይል) ጥልቀት ላይ የተከሰተ መሆኑን ማዕከሉ አረጋግጧል።
የመሬት መንቀጥቀጡ በግብጽ ብቻ ሳይወሰን፣ አቋርጦ በማለፍ በደቡባዊ እና መካከለኛው እስራኤል ክፍሎችም ድረስ በስፋት ተሰምቷል።
የግብጽ ቀይ ጨረቃ ማህበር አደጋው በተሰማባቸው ግዛቶች ውስጥ የአስቸኳይ ጊዜ ምላሽ እቅዱን ወደ ተግባር ማስገባቱን አስታውቋል። ይሁን እንጂ ማህበሩ እስካሁን ባለው መረጃ የደረሰ የሰው ህይወት መጥፋትም ሆነ የንብረት ውድመት ሪፖርት እንዳልደረሰው ገልጿል።
ባለሥልጣናቱ አጠቃላይ ሁኔታውን ማጣራታቸውን እስኪጨርሱ ድረስ፣ ነዋሪዎች የመሰነጣጠቅ ወይም የጉዳት ምልክት ከሚያሳዩ ሕንፃዎች ርቀው እንዲቆዩ እና ይፋዊ መረጃዎችን ብቻ እንዲከታተሉ ቀይ ጨረቃ ማህበር አጥብቆ አሳስቧል።
የመሬት መንቀጥቀጡ በግብጽ ብቻ ሳይወሰን፣ አቋርጦ በማለፍ በደቡባዊ እና መካከለኛው እስራኤል ክፍሎችም ድረስ በስፋት ተሰምቷል።
የግብጽ ቀይ ጨረቃ ማህበር አደጋው በተሰማባቸው ግዛቶች ውስጥ የአስቸኳይ ጊዜ ምላሽ እቅዱን ወደ ተግባር ማስገባቱን አስታውቋል። ይሁን እንጂ ማህበሩ እስካሁን ባለው መረጃ የደረሰ የሰው ህይወት መጥፋትም ሆነ የንብረት ውድመት ሪፖርት እንዳልደረሰው ገልጿል።
ባለሥልጣናቱ አጠቃላይ ሁኔታውን ማጣራታቸውን እስኪጨርሱ ድረስ፣ ነዋሪዎች የመሰነጣጠቅ ወይም የጉዳት ምልክት ከሚያሳዩ ሕንፃዎች ርቀው እንዲቆዩ እና ይፋዊ መረጃዎችን ብቻ እንዲከታተሉ ቀይ ጨረቃ ማህበር አጥብቆ አሳስቧል።
8 days ago
እንኳን ለቅዱስ ዑራኤል ዓመታዊ ክብረ በዓል አደረሳችሁ፤አደረሰን🙏
ቅዱስ ዑራኤል የልባችሁን መልካም መሻት ይሙላላችሁ🙏
የስሙን ትርጓሜ ሊቃውንተ ቤተክርስቲያን ሲያስቀምጡም “ዑራ” ማለት ብርሃን ማለት ሲሆን “ኤል” አምላክ ማለት ነው፡፡
በዚህም ዑራኤል ማለት የአምላክ ብርሃን፣ ወይም የብርሃን ጌታ ማለት ነው ይላሉ፡፡ መልአከ ብርሃናት፣ ለሚጠሩት ፈጥኖ የሚደርስ መሆኑን የቤተ ክርስቲያናችን መጻሕፍት በስፋት ይገልጹታል፡፡ ከሰባቱ ሊቃነ መላዕክት አንዱ ሲሆን በየዓመቱ ጥር 22 በዓለ ሲመቱ ይከበራል፡፡
ሊቀ መላዕክት ቅዱስ ዑራኤል፡፡ አምላካችን እግዚአብሔር በመባርቅትና በነጎድጓድ ላይ የተሾመው ታላቅ መልአክም ነው ቅዱስ ዑራኤል፡፡ በመጽሐፈ ሔኖክ 6÷2 መባርቅት ለጥጋብና ለበረከት እንዲበርቁ ነጎድጓድም ለሰላም እንዲሆን ይሰማራል። ምሥጢረ ሰማይና እውቀትንም ሁሉ ለሄኖክ የገለጸለትም የፀሐይን፣ የጨረቃን፣ የከዋክብትንና የሰማይ ሠራዊትን ብርሃንን የሚመራ እርሱ መሆኑን ለነቢዩ ሄኖክ ነግሮታል።
እውቀት ተሠውሮበት ለነበረው ኢትዮጵያዊው ሊቅ ለአባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫም በእመቤታችን በድንግል ማርያም ትእዛዝ ፅዋዐ ጥበብን አጠጥቶ ሠማያዊውን ጥበብ የገለጸለት ቅዱስ ዑራኤል ነው። "ዑራኤል የተባለ መልአክ ሊረዳኝ መጣ" ይላልና፡፡ አምላካችን እግዚአብሔር የሕይወትና የይቅርታ ዝናብ በምድራችን ላይ ያዘንብ ዘንድ እንዲሁም የእርሻችንን አዝመራ በዝናብ አብቅሎ በፀሐይ አብስሎ ለምግብነት እንዲበቃ ከፈጣሪ ዘንድ ምህረትን የሚለምን ነው ቅዱስ ዑራኤል። ምሥጢር ማናገር የመንፈስ ቅዱስ ሥራ ቢሆንም የተሠወረውን መግለጥ፣ በአዲስ ቋንቋ ማናገር ለመላእክት የተሰጠ ጸጋቸው መሆኑም ግልጽ ነው። በዕዝራ ሱቱኤል 13÷38 ተጽፎ እንደምናገኘው መልአኩ ቅዱስ ዑራኤል “አፍህን ክፈት፤ እኔም የማጠጣህን ጠጣ” ብሎ አእምሮ ለብዎውን ወይም ማስተዋልን ገልጦለታል።
የተወደደ ሥራ ለሚሠሩና እንዲያውቁ ለተፈቀደላቸው ሁሉ ቅዱስ ዑራኤል ምሥጢር ይገልጣል፤ ለዕዝራ ሱቱዔል የሆነለትም እንዲሁ ነውና። እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያምን ከልጇ ከአምላካችን ከኢየሱስ ክርስቶስ ጋር ወደ ግብጽ ስትሰደድ መንገድ የመራ፣ ክርስቶስ ለዓለም ቤዛ በተሰቀለ ጊዜ ክቡር ደሙን በብርሃን ጽዋ ተቀብሎ በብርሃነ መነሳንስ በዓለም ላይ የረጨ እርሱ ነው፡፡ ሊቀ መልአኩ የጌታችንን ደም የረጨበት ጽዋ በሀገራችን በኢትዮጵያ እመጓ ቅዱስ ኡራኤል እንደሚገኝ ስፍረዋን የጎበኙ ጸሐፍትና የስፍራው አገልጋዮች ይገልጻሉ፡፡ በርካታ ቅዱሳን አባቶች ምስጢር እንዲገለጥላቸው የረዳቸው ቅዱስ ዑራኤል መሆኑ በበርካታ የቤተ ክርስቲያናችን መጻሕፍት ሰፍሮ ይገኛል፡፡ አፋቸውን ከፍተው የምስጋና ቃል እንዲናገሩ፣ የሚጽፉበት ብዕር በመንፈስ ቅዱስ የተቃኘ ለሕይወት ድህነት የሚሆን መልዕክት እንዲያስተላልፍ ቅዱስ ዑራኤል አግዟቸዋል፡፡
ይህም ምሥጢር ማናገር የመንፈስ ቅዱስ ሥራ ቢሆንም የተሠወረውን መግለጥ፣ በአዲስ ቋንቋ ማናገር ለመላእክት የተሰጠ ጸጋቸው መሆኑም ያሳየናል፡፡ ዛሬም በየገዳማቱ ያሉ ቅዱሳን አባቶችና እናቶች ዓለምን ንቀው፣ ድንጋይ ተንተርሰው፣ ጤዛ ልሰው፤ ግርማ ሌሊቱን፣ ድምጸ አራዊቱን፣ ጸብአ አጋንንቱን ተቋቁመው በጾምና በጸሎት ሲተጉ ይህ ቅዱስ መልአክ ዑራኤል ፈጽሞ ይራዳቸዋል፡፡ ወንጌላዊው ቅዱስ ዮሐንስ በራዕይ 8÷4 “የዕጣኑም ጢስ ከቅዱሳን ጸሎት ጋር ከመልአኩ እጅ በእግዚአብሔር ፊት ወጣ።” እንዲል ስለ ሀገራችን ሰላም፣ ስለ ቅድስት ቤተ ክርስቲያን ደህንነት እግዚአብሔርን በሚለምኑት በገዳማውያኑ መካከል ተገኝቶ ጸሎታቸውን ያሳርጋል፤ ልመናቸውን በአምላክ ፊት ያቀርባል፡፡ ቅዱሳን መካናትን ስናግዝ፣ ገዳማትን ስንረዳ፣ በዓታቸውን ስናጸና የገዳማውያኑ ጸሎትና በረከት ይደርሰናል፡፡
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
ቅዱስ ዑራኤል የልባችሁን መልካም መሻት ይሙላላችሁ🙏
የስሙን ትርጓሜ ሊቃውንተ ቤተክርስቲያን ሲያስቀምጡም “ዑራ” ማለት ብርሃን ማለት ሲሆን “ኤል” አምላክ ማለት ነው፡፡
በዚህም ዑራኤል ማለት የአምላክ ብርሃን፣ ወይም የብርሃን ጌታ ማለት ነው ይላሉ፡፡ መልአከ ብርሃናት፣ ለሚጠሩት ፈጥኖ የሚደርስ መሆኑን የቤተ ክርስቲያናችን መጻሕፍት በስፋት ይገልጹታል፡፡ ከሰባቱ ሊቃነ መላዕክት አንዱ ሲሆን በየዓመቱ ጥር 22 በዓለ ሲመቱ ይከበራል፡፡
ሊቀ መላዕክት ቅዱስ ዑራኤል፡፡ አምላካችን እግዚአብሔር በመባርቅትና በነጎድጓድ ላይ የተሾመው ታላቅ መልአክም ነው ቅዱስ ዑራኤል፡፡ በመጽሐፈ ሔኖክ 6÷2 መባርቅት ለጥጋብና ለበረከት እንዲበርቁ ነጎድጓድም ለሰላም እንዲሆን ይሰማራል። ምሥጢረ ሰማይና እውቀትንም ሁሉ ለሄኖክ የገለጸለትም የፀሐይን፣ የጨረቃን፣ የከዋክብትንና የሰማይ ሠራዊትን ብርሃንን የሚመራ እርሱ መሆኑን ለነቢዩ ሄኖክ ነግሮታል።
እውቀት ተሠውሮበት ለነበረው ኢትዮጵያዊው ሊቅ ለአባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫም በእመቤታችን በድንግል ማርያም ትእዛዝ ፅዋዐ ጥበብን አጠጥቶ ሠማያዊውን ጥበብ የገለጸለት ቅዱስ ዑራኤል ነው። "ዑራኤል የተባለ መልአክ ሊረዳኝ መጣ" ይላልና፡፡ አምላካችን እግዚአብሔር የሕይወትና የይቅርታ ዝናብ በምድራችን ላይ ያዘንብ ዘንድ እንዲሁም የእርሻችንን አዝመራ በዝናብ አብቅሎ በፀሐይ አብስሎ ለምግብነት እንዲበቃ ከፈጣሪ ዘንድ ምህረትን የሚለምን ነው ቅዱስ ዑራኤል። ምሥጢር ማናገር የመንፈስ ቅዱስ ሥራ ቢሆንም የተሠወረውን መግለጥ፣ በአዲስ ቋንቋ ማናገር ለመላእክት የተሰጠ ጸጋቸው መሆኑም ግልጽ ነው። በዕዝራ ሱቱኤል 13÷38 ተጽፎ እንደምናገኘው መልአኩ ቅዱስ ዑራኤል “አፍህን ክፈት፤ እኔም የማጠጣህን ጠጣ” ብሎ አእምሮ ለብዎውን ወይም ማስተዋልን ገልጦለታል።
የተወደደ ሥራ ለሚሠሩና እንዲያውቁ ለተፈቀደላቸው ሁሉ ቅዱስ ዑራኤል ምሥጢር ይገልጣል፤ ለዕዝራ ሱቱዔል የሆነለትም እንዲሁ ነውና። እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያምን ከልጇ ከአምላካችን ከኢየሱስ ክርስቶስ ጋር ወደ ግብጽ ስትሰደድ መንገድ የመራ፣ ክርስቶስ ለዓለም ቤዛ በተሰቀለ ጊዜ ክቡር ደሙን በብርሃን ጽዋ ተቀብሎ በብርሃነ መነሳንስ በዓለም ላይ የረጨ እርሱ ነው፡፡ ሊቀ መልአኩ የጌታችንን ደም የረጨበት ጽዋ በሀገራችን በኢትዮጵያ እመጓ ቅዱስ ኡራኤል እንደሚገኝ ስፍረዋን የጎበኙ ጸሐፍትና የስፍራው አገልጋዮች ይገልጻሉ፡፡ በርካታ ቅዱሳን አባቶች ምስጢር እንዲገለጥላቸው የረዳቸው ቅዱስ ዑራኤል መሆኑ በበርካታ የቤተ ክርስቲያናችን መጻሕፍት ሰፍሮ ይገኛል፡፡ አፋቸውን ከፍተው የምስጋና ቃል እንዲናገሩ፣ የሚጽፉበት ብዕር በመንፈስ ቅዱስ የተቃኘ ለሕይወት ድህነት የሚሆን መልዕክት እንዲያስተላልፍ ቅዱስ ዑራኤል አግዟቸዋል፡፡
ይህም ምሥጢር ማናገር የመንፈስ ቅዱስ ሥራ ቢሆንም የተሠወረውን መግለጥ፣ በአዲስ ቋንቋ ማናገር ለመላእክት የተሰጠ ጸጋቸው መሆኑም ያሳየናል፡፡ ዛሬም በየገዳማቱ ያሉ ቅዱሳን አባቶችና እናቶች ዓለምን ንቀው፣ ድንጋይ ተንተርሰው፣ ጤዛ ልሰው፤ ግርማ ሌሊቱን፣ ድምጸ አራዊቱን፣ ጸብአ አጋንንቱን ተቋቁመው በጾምና በጸሎት ሲተጉ ይህ ቅዱስ መልአክ ዑራኤል ፈጽሞ ይራዳቸዋል፡፡ ወንጌላዊው ቅዱስ ዮሐንስ በራዕይ 8÷4 “የዕጣኑም ጢስ ከቅዱሳን ጸሎት ጋር ከመልአኩ እጅ በእግዚአብሔር ፊት ወጣ።” እንዲል ስለ ሀገራችን ሰላም፣ ስለ ቅድስት ቤተ ክርስቲያን ደህንነት እግዚአብሔርን በሚለምኑት በገዳማውያኑ መካከል ተገኝቶ ጸሎታቸውን ያሳርጋል፤ ልመናቸውን በአምላክ ፊት ያቀርባል፡፡ ቅዱሳን መካናትን ስናግዝ፣ ገዳማትን ስንረዳ፣ በዓታቸውን ስናጸና የገዳማውያኑ ጸሎትና በረከት ይደርሰናል፡፡
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
20 days ago
እንግሊዝ በዓለም ዋንጫ፤ ለ60 ዓመታት ያልተፈታው ህልም፣ ያልተመለሰው ጥያቄ!
**************************
እንግሊዝ የዓለም ዋንጫን ዳግም ሳታነሳ ተጨማሪ 4 ዓመታት እንደሚቆጠሩ እርግጥ ከሆነ 24 ሰዓታት አለፉ። አትላንታ ላይ “ሦስቱ አናብስት” የዓለም ሻምፒዮን የመሆን ውጥን ይዘው፣ እስከ ግማሽ ፍፃሜም ተጉዘው የጀመሩት መንገድ በሊዮኔል ሜሲ አርጀንቲና ተቋርጧል። ለተጨማሪ ዓመታት እንዲወጡት የሚያስፈልግ ሌላ ዳገት፣ ሊወርዱትም የሚገባ ሌላ ቁልቁለት ‘ተበጅቶላቸዋል’።
እነዛ 60 ዓመታት በዓለም እግር ኳስ የራሷን አሻራ ላኖረችው ሀገር ብዙ መውጣትና መውረዶች፣ በርካታ ተስፋ አስቆራጭ ደግሞም ተስፋ መልሶ የለመለመባቸው ወቅቶች አልፎባቸዋል። ዓለም ዋንጫ ግን ያዝኩት ሲሉ እያመለጠ፣ ደረስኩበት ሲሉ እየራቀ “ጉም የመዝገን” ያክል ሆኖባቸዋል።
ሐምሌ 30/ 1966 እ.አ.አ ሰር ቦቢ ሙር የእንግሊዝን የመድረኩ ብቸኛ ድል፣ የቀደመውን የጁሊየስ ሪሜትስ ዋንጫ ካነሳ በኋላ ብዙ ነገሮች ባሉበት የሉም ተቀያይረዋል። እግር ኳስም፣ ራሷ እንግሊዝም ሆነ ዓለም ትላንትን አይመስሉም።
እንግሊዝ ምዕራብ ጀርመንን 4 ለ 2 አሸንፋ የመጀመሪያ ዓለም ዋንጫዋን ካነሳች በኋላ፤ 454 ተጫዋቾች ነጩን የብሔራዊ ቡድን መለያ ለመጀመሪያ ጊዜ ለብሰዋል። ቀዳሚው በ1967 የተጫወተው 847ኛው ተጫዋች ጆን ሆሊንስ ሲሆን፤ የብሔራዊ ቡድኑን መለያ በመልበስ ደግሞ የመጨረሻ የሆነው 1300ኛው የሊቨርፑሉ ሪዮ ንጉምሃ ነው። በዓለም ዋንጫው ደግሞ ከውጤታማው የአልፍ ራምሴይ ቡድን ጀምሮ እሰከ አሁኑ ቶማስ ቱሄል ድረስ 161 ተጫዋቾች እንግሊዝን ወክለዋል።
በስድሰቱ አስርታት ዋንጫ አልባ ዓመታት 15 አሰልጣኞች በቋሚነት ብሔራዊ ቡድኑን መርተዋል። ሮን ግሪንዉድ፣ ሰቨን ጎራን ኤሪክሰን፣ ፋቢዮ ካፔሎ እና ጋሬት ሳውዝጌት ተጠቃሾች ናቸው። ሁሉም ግን የአልፍ ራምሴይን ውጤታማ መንገድ ማስቀጠል አልሆነላቸውም።
አለን ሺረር፣ ዴቪድ ቤካም፣ ስቴቨን ጄራርድ እና ሃሪ ኬን ባለፉት 60 ዓመታት በተካሄዱት ዓለም ዋንጫዎች ቡድኑን በአምበልነት ከመሩ ተጫዋቾች የሚጠቀሱ ናቸው።
እንግሊዝ ከ1966 ሻምፒዮንነቷ በኋላ ከተካሄዱት 15 የዓለም ዋንጫዎች በ12ቱ ተሳትፋለች። በሁሉም ግን ደርሶ የመመለስ፣ አግኝቶም የማጣት ምሳሌ ተደርጋ ቀጥላለች። በ1986 የዲዬጎ ማራዶና በ4 ደቂቃ ልዩነት ያሳየው “የእጅም የእግርም” ትርዒት፣ በ1990 ግማሽ ፍጻሜ የፖል ጋስኮኝ እንባ፣ በ1998 ዓለም ዋንጫ የዴቪድ ቤካም ቀይ ካርድ፣ በ2002 ዓለም ዋንጫ የሮናልዲንሆ ጎቾ ዝነኛ የቅጣት ምት “ወርቃማ ግብ”፣ በ2010 መስመሯን አልፋ የተሻረችው የፍራንክ ላምፓርድ ግብ፣ በ2022 ዓለም ዋንጫ ሀሪ ኬን ያባከናት የፍፁም ቅጣት ምት፣ በመጨረሻም 2026 ላይ በአትላንታ ምድር እየመሩ የነበረውን ጨዋታ የኋላ ኋላ ማጣት፤ እንግሊዞች በቁጭት የሚያስታውሷቸው አጋጣሚዎች ናቸው።
ከዚያ በኋላ የበርሊን ግንብ ፈርሷል፣ የሰው ልጅ ወደ ጨረቃ መጥቋል፣ ዓለም በበይነ መረብ ተሳስሯል፣ የስማርት ስልክ ዘመን የሰው ልጅን የዕለት ተዕለት ህይወት ፈጣን አድርጓል። እነዚህና መሰል ለውጦች በሰው ልጅ የምድር ቆይታ ቢስተናገዱም፤ የእንግሊዝ የዓለም ዋንጫ ሻምፒዮንነት ህልም 1966 ላይ እንደቆመ አለ።
እንግሊዝ ባስተናገደችው የ1996ቱ አውሮፓ ዋንጫ ወቅት የተዜመው “…30 የህመም ዓመታት” የሚል ሀረግ የያዘውና የ1966ቱን ዓለም ዋንጫ በማስታወስ እግር ኳስ ወደ ቤቱ እየተመለሰ እንደሆነ የሚያትተው ኅብረ ዝማሬ፣ ዛሬም አውዱን የሳተ አይመስልም። 30ዎቹ ዓመታት ሌላ 30 ዓመታትን አዋልደዋል፤ እግር ኳስም ወደ “ቤቱ” አልተመለሰም።
የብሔራዊ ቡድኑን መለያ ከለበሱት 454 ተጫዋቾች፣ በዓለም ዋንጫው ከተጫወቱት 161 እግር ኳሰኞች፣ በ15ቱ አሰልጣኞች ስር ካለፉ 7 አምበሎች የምድር ትልቁን የእግር ኳስ ሽልማት ከፍ አድርጎ ማንሳት የቻለው ቦቢ ሙር ብቻ ነው።
ትውልድ ይተካል፣ ተስፋም እየደበዘዘም ቢሆን መልሶ ይለመልማል። እንግሊዛውያንም እግር ኳሳቸው በዓለም አቀፍ ደረጃ በተለይም በሊግ ውድድሮች በቅርቦቹ ዓመታት እንዳሳደረው ተፅእኖ፤ ብሔራዊ ቡድናቸውም ይህን የዘመናት ህልሙን እውን የሚያደርግበትን ቀን በተስፋ ይጠባበቃሉ።
የ2026ቱ የአሜሪካ ምድር መንገድ ግን ጫፍ ደርሶ ተቋርጧል። ጁድ ቤሊንግሃም “ልብ ሰባሪ ፍፃሜን ያስከተለ ውብ ጉዞ” ሲል የገለፀው የ2026 ዓለም ዋንጫ ቆይታ አብቅቷል።
በእድሪስ አህመድ
#worldcup #fifaworldcup2026 #fifaworldcup1966 #england #threelions #judebellingham #harrykane #semifinal #football #sports #ebc
**************************
እንግሊዝ የዓለም ዋንጫን ዳግም ሳታነሳ ተጨማሪ 4 ዓመታት እንደሚቆጠሩ እርግጥ ከሆነ 24 ሰዓታት አለፉ። አትላንታ ላይ “ሦስቱ አናብስት” የዓለም ሻምፒዮን የመሆን ውጥን ይዘው፣ እስከ ግማሽ ፍፃሜም ተጉዘው የጀመሩት መንገድ በሊዮኔል ሜሲ አርጀንቲና ተቋርጧል። ለተጨማሪ ዓመታት እንዲወጡት የሚያስፈልግ ሌላ ዳገት፣ ሊወርዱትም የሚገባ ሌላ ቁልቁለት ‘ተበጅቶላቸዋል’።
እነዛ 60 ዓመታት በዓለም እግር ኳስ የራሷን አሻራ ላኖረችው ሀገር ብዙ መውጣትና መውረዶች፣ በርካታ ተስፋ አስቆራጭ ደግሞም ተስፋ መልሶ የለመለመባቸው ወቅቶች አልፎባቸዋል። ዓለም ዋንጫ ግን ያዝኩት ሲሉ እያመለጠ፣ ደረስኩበት ሲሉ እየራቀ “ጉም የመዝገን” ያክል ሆኖባቸዋል።
ሐምሌ 30/ 1966 እ.አ.አ ሰር ቦቢ ሙር የእንግሊዝን የመድረኩ ብቸኛ ድል፣ የቀደመውን የጁሊየስ ሪሜትስ ዋንጫ ካነሳ በኋላ ብዙ ነገሮች ባሉበት የሉም ተቀያይረዋል። እግር ኳስም፣ ራሷ እንግሊዝም ሆነ ዓለም ትላንትን አይመስሉም።
እንግሊዝ ምዕራብ ጀርመንን 4 ለ 2 አሸንፋ የመጀመሪያ ዓለም ዋንጫዋን ካነሳች በኋላ፤ 454 ተጫዋቾች ነጩን የብሔራዊ ቡድን መለያ ለመጀመሪያ ጊዜ ለብሰዋል። ቀዳሚው በ1967 የተጫወተው 847ኛው ተጫዋች ጆን ሆሊንስ ሲሆን፤ የብሔራዊ ቡድኑን መለያ በመልበስ ደግሞ የመጨረሻ የሆነው 1300ኛው የሊቨርፑሉ ሪዮ ንጉምሃ ነው። በዓለም ዋንጫው ደግሞ ከውጤታማው የአልፍ ራምሴይ ቡድን ጀምሮ እሰከ አሁኑ ቶማስ ቱሄል ድረስ 161 ተጫዋቾች እንግሊዝን ወክለዋል።
በስድሰቱ አስርታት ዋንጫ አልባ ዓመታት 15 አሰልጣኞች በቋሚነት ብሔራዊ ቡድኑን መርተዋል። ሮን ግሪንዉድ፣ ሰቨን ጎራን ኤሪክሰን፣ ፋቢዮ ካፔሎ እና ጋሬት ሳውዝጌት ተጠቃሾች ናቸው። ሁሉም ግን የአልፍ ራምሴይን ውጤታማ መንገድ ማስቀጠል አልሆነላቸውም።
አለን ሺረር፣ ዴቪድ ቤካም፣ ስቴቨን ጄራርድ እና ሃሪ ኬን ባለፉት 60 ዓመታት በተካሄዱት ዓለም ዋንጫዎች ቡድኑን በአምበልነት ከመሩ ተጫዋቾች የሚጠቀሱ ናቸው።
እንግሊዝ ከ1966 ሻምፒዮንነቷ በኋላ ከተካሄዱት 15 የዓለም ዋንጫዎች በ12ቱ ተሳትፋለች። በሁሉም ግን ደርሶ የመመለስ፣ አግኝቶም የማጣት ምሳሌ ተደርጋ ቀጥላለች። በ1986 የዲዬጎ ማራዶና በ4 ደቂቃ ልዩነት ያሳየው “የእጅም የእግርም” ትርዒት፣ በ1990 ግማሽ ፍጻሜ የፖል ጋስኮኝ እንባ፣ በ1998 ዓለም ዋንጫ የዴቪድ ቤካም ቀይ ካርድ፣ በ2002 ዓለም ዋንጫ የሮናልዲንሆ ጎቾ ዝነኛ የቅጣት ምት “ወርቃማ ግብ”፣ በ2010 መስመሯን አልፋ የተሻረችው የፍራንክ ላምፓርድ ግብ፣ በ2022 ዓለም ዋንጫ ሀሪ ኬን ያባከናት የፍፁም ቅጣት ምት፣ በመጨረሻም 2026 ላይ በአትላንታ ምድር እየመሩ የነበረውን ጨዋታ የኋላ ኋላ ማጣት፤ እንግሊዞች በቁጭት የሚያስታውሷቸው አጋጣሚዎች ናቸው።
ከዚያ በኋላ የበርሊን ግንብ ፈርሷል፣ የሰው ልጅ ወደ ጨረቃ መጥቋል፣ ዓለም በበይነ መረብ ተሳስሯል፣ የስማርት ስልክ ዘመን የሰው ልጅን የዕለት ተዕለት ህይወት ፈጣን አድርጓል። እነዚህና መሰል ለውጦች በሰው ልጅ የምድር ቆይታ ቢስተናገዱም፤ የእንግሊዝ የዓለም ዋንጫ ሻምፒዮንነት ህልም 1966 ላይ እንደቆመ አለ።
እንግሊዝ ባስተናገደችው የ1996ቱ አውሮፓ ዋንጫ ወቅት የተዜመው “…30 የህመም ዓመታት” የሚል ሀረግ የያዘውና የ1966ቱን ዓለም ዋንጫ በማስታወስ እግር ኳስ ወደ ቤቱ እየተመለሰ እንደሆነ የሚያትተው ኅብረ ዝማሬ፣ ዛሬም አውዱን የሳተ አይመስልም። 30ዎቹ ዓመታት ሌላ 30 ዓመታትን አዋልደዋል፤ እግር ኳስም ወደ “ቤቱ” አልተመለሰም።
የብሔራዊ ቡድኑን መለያ ከለበሱት 454 ተጫዋቾች፣ በዓለም ዋንጫው ከተጫወቱት 161 እግር ኳሰኞች፣ በ15ቱ አሰልጣኞች ስር ካለፉ 7 አምበሎች የምድር ትልቁን የእግር ኳስ ሽልማት ከፍ አድርጎ ማንሳት የቻለው ቦቢ ሙር ብቻ ነው።
ትውልድ ይተካል፣ ተስፋም እየደበዘዘም ቢሆን መልሶ ይለመልማል። እንግሊዛውያንም እግር ኳሳቸው በዓለም አቀፍ ደረጃ በተለይም በሊግ ውድድሮች በቅርቦቹ ዓመታት እንዳሳደረው ተፅእኖ፤ ብሔራዊ ቡድናቸውም ይህን የዘመናት ህልሙን እውን የሚያደርግበትን ቀን በተስፋ ይጠባበቃሉ።
የ2026ቱ የአሜሪካ ምድር መንገድ ግን ጫፍ ደርሶ ተቋርጧል። ጁድ ቤሊንግሃም “ልብ ሰባሪ ፍፃሜን ያስከተለ ውብ ጉዞ” ሲል የገለፀው የ2026 ዓለም ዋንጫ ቆይታ አብቅቷል።
በእድሪስ አህመድ
#worldcup #fifaworldcup2026 #fifaworldcup1966 #england #threelions #judebellingham #harrykane #semifinal #football #sports #ebc
1 month ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) በአያቶላ ሆሚኒ የቀብር ስነስርአት 3 ልጆቻቸው ቢገኙም ሞጅታባ ሆሚኒ ግን እስካሁን አልታዩም፡፡ የቀድሞው የኢራን ጠቅላይ መሪ አያቶላ ሆሚኒ የቀብር ስነስርአት ሁለተኛ ቀን ዛሬ የተከናወነ ሲሆን በርካታ ህዝብ ተገኝቶ አሸኛኘት አድርጎላቸዋል፡፡
በቴሄራን በሚገኘው ግራንድ ሞሳይላ ኮምፕሌክስ ውስጥ በተከናወነው ይህ ስነስርአት ዋነኛ ፕሮግራሙ ፀሎት ማድረግ ብቻ ነበር፡፡ በዚህ ፀሎት ላይ የአያቶላው ልጆች ከሆኑት ውስጥ መሱድ፣ ሙስጠፋና መይሳም መገኘታቸውን የኢራን ቴሌቪዥን ዘግቧል፡፡ ይሁንና የአባታቸውን ስልጣን የተኩት የ56 አመቱ ሞጅታባ ሆሚኒ አልታዩም፡፡
በፕሮግራሙ ላይ የኢራን ፕሬዝደንት የሆኑት መሱድ ፔስኪሺያን፣ የፓርላማ አፈጉባኤና ዋና ተደራዳሪው መሀመድ ባከር ጋሊባፍ፣ የኢራን አብዮታዊ ዘብ የቁድስ ክፍለ ጦር ዋና አዛዥ ጄኔራል ኢስማኤሊ ቃኒ እና ሌሎችም ከፍተኛ የአገሪቱ ባለስልጣናት ተገኝተው ነበር፡፡ የአያቶላው አስከሬን ወደዚህ ቦታ የመጣው አርብ እለት ሲሆን ዛሬ ከፀሎት በኋላ ዋናው የሽኝት ፕሮግራም ወደሚደረግበት የቴሄራን አብዮት አደባባይ ይወሰዳል፡፡ ለቀብሩ ስነስርአት በሚል ዛሬና ነገ የመንግስትም ሆኑ የግል መስሪያ ቤቶች እንዲዘጉ ተደርገዋል፡፡
በነገው የየሽኝት ፕሮግራም ከ15 እስከ 20 ሚሊዮን የሚሆን ህዝብ ይገኛል የሚል ግምት እንዳላቸው የኢራን ባለስልጣናት በመናገር ላይ ናቸው፡፡ ለዝግጅቲ ሲባልም የኢራን ቀይ ጨረቃ ማህበር በቴሄራን ዋና ዋና አደባባዮችና ፓርኮች ላይ ከ400 በላይ ድንኳን ጥሏል፡፡
በቴሄራን በሚገኘው ግራንድ ሞሳይላ ኮምፕሌክስ ውስጥ በተከናወነው ይህ ስነስርአት ዋነኛ ፕሮግራሙ ፀሎት ማድረግ ብቻ ነበር፡፡ በዚህ ፀሎት ላይ የአያቶላው ልጆች ከሆኑት ውስጥ መሱድ፣ ሙስጠፋና መይሳም መገኘታቸውን የኢራን ቴሌቪዥን ዘግቧል፡፡ ይሁንና የአባታቸውን ስልጣን የተኩት የ56 አመቱ ሞጅታባ ሆሚኒ አልታዩም፡፡
በፕሮግራሙ ላይ የኢራን ፕሬዝደንት የሆኑት መሱድ ፔስኪሺያን፣ የፓርላማ አፈጉባኤና ዋና ተደራዳሪው መሀመድ ባከር ጋሊባፍ፣ የኢራን አብዮታዊ ዘብ የቁድስ ክፍለ ጦር ዋና አዛዥ ጄኔራል ኢስማኤሊ ቃኒ እና ሌሎችም ከፍተኛ የአገሪቱ ባለስልጣናት ተገኝተው ነበር፡፡ የአያቶላው አስከሬን ወደዚህ ቦታ የመጣው አርብ እለት ሲሆን ዛሬ ከፀሎት በኋላ ዋናው የሽኝት ፕሮግራም ወደሚደረግበት የቴሄራን አብዮት አደባባይ ይወሰዳል፡፡ ለቀብሩ ስነስርአት በሚል ዛሬና ነገ የመንግስትም ሆኑ የግል መስሪያ ቤቶች እንዲዘጉ ተደርገዋል፡፡
በነገው የየሽኝት ፕሮግራም ከ15 እስከ 20 ሚሊዮን የሚሆን ህዝብ ይገኛል የሚል ግምት እንዳላቸው የኢራን ባለስልጣናት በመናገር ላይ ናቸው፡፡ ለዝግጅቲ ሲባልም የኢራን ቀይ ጨረቃ ማህበር በቴሄራን ዋና ዋና አደባባዮችና ፓርኮች ላይ ከ400 በላይ ድንኳን ጥሏል፡፡
1 month ago
የነገው የጠፈር ተመራማሪ፤ በ8 ዓመቱ በመሬት ላይ ሆኖ ጠፈር የሚያስሰው ታዳጊ
*******************
አስቡት... ገና በስምንት ዓመት ዕድሜው ስለ ሮኬት ሞተሮች፣ ስለ ጠፈር መንኮራኩሮች እና ስለ ጋላክሲያችን ጥልቅ ምስጢሮች አጥርቶ የሚናገር ታዳጊ ብታገኙ ምን ይሰማችኋል? ይህ በፊልም ላይ ብቻ የምናየው የሚመስለው አስገራሚ ክህሎት እና የማወቅ ጉጉት፣ አሁን በሀገራችን በአንድ ታዳጊ ላይ በእውን እየታየ ነው።
ህዋን ለማወቅ ጥያቄ የሚጠይቅ አእምሮ፣ የማወቅ ጉጉት እና ጥልቅ የመማር ፍላጎት ካሳደሩ ታዳጊዎች መካከል አቤል መላኩ በግንባር ቀደምትነት ይጠቀሳል።
ይህ የስምንት ዓመት ታዳጊ በህዋ ሳይንስ፣ በሮኬቶች አሠራር፣ በጠፈር ጉዞዎችና በቴክኖሎጂ ላይ ያለውን አስገራሚ ፍቅር በኢቲቪ ቻናል ላይ በሚቀርበው "ከምድር እስከ ህዋ" በተሰኘው ሳምንታዊ ፕሮግራም ላይ ቀርቦ ለተመልካች አካፍሏል።
የታዳጊው ዋነኛ የመማሪያና መለማመጃ ሜዳ "ስፔስ ፍላይት ሲሙሌተር" የተባለው የሮኬት ማስወንጨፊያ ጌም ነው። በዚህ ጨዋታ ላይ አቤል እንደ አንድ የሮኬት መሐንዲስ በመሆን የራሱን ሮኬት ከመሠረቱ ይገነባል፣ ይሞክራል፣ እንዲሁም ወደ ጠፈር ያስወነጭፋል።
አቤል በጨዋታው ውስጥ የሚገኙትን እንደ ካፕሱል፣ ፓራሹት፣ የሙቀት መከላከያ፣ ሴፓሬተር፣ የተለያዩ መጠን ያላቸው የነዳጅ ታንኮች እና የሮኬት ሞተሮች ያሉ ቴክኒካዊ ክፍሎችን ተግባርና አጠቃቀም በሚገባ ጠንቅቆ ያውቃል።
በተጨማሪም ተጨማሪ ይዘቶችን (DLC) በመጠቀም ይበልጥ ውስብስብ የሆኑ የሮኬት ዲዛይኖችን መፍጠር እንደሚቻል በልበ ሙሉነት ይናገራል።
የአቤል ዕውቀት በሮኬት ግንባታ ብቻ የተገደበ አይደለም፤ ስለ ፕላኔቶች ያለው ግንዛቤም እንዲሁ ያስደንቃል። በሲሙሌሽን ጨዋታው ውስጥ ከሜርኩሪ እስከ ፕሉቶ ያሉትን ፕላኔቶች በዝርዝር የሚያውቅ ሲሆን፣ ልዩ ልዩ "ሞዶችን" በመጨመር ጨዋታውን ወደ ሌሎች የፀሐይ ሥርዓቶች ማስፋፋት እንደሚቻልም ያስረዳል።
ታዳጊው ይህንን ጨዋታ በሞባይል እና በታብሌት ላይ ቢጫወትም፣ የጋላክሲ ሞዶች በስልክ ላይ ጨዋታውን እንዲቆራረጥ ወይም እንዲዘጋ እንደሚያደርጉት በመግለጽ ትልልቅ ሞዶችን ለመጫን ኮምፒውተር የተሻለ እንደሆነ ከራሱ ተሞክሮ ያካፍላል።
ከዚህም ባሻገር የጨዋታውን ማኅበረሰብ የሚያዘጋጃቸውን ብሉፕሪንቶች በመከታተል እንደ "Sea Dragon" እና "Apollo" ያሉ የሮኬት ንድፎችን ለመሥራት ይሞክራል። አቤል ከጨዋታው ዓለም ወጥቶ እውነተኛ የጠፈር ተልዕኮዎችንም በቅርበት ይከታተላል።
"Moon One" የተሰኘውን የህዋ ፊልም አጥብቆ እንደሚወድ የሚገልጸው ይህ ታዳጊ፣ በፊልሙ ላይ የታየውን የጠፈር መንኮራኩር ከእውነተኛው "OSIRIS-REx" ተልዕኮ ጋር በማነፃፀር አስደናቂ ትንታኔ ይሰጣል።
እነዚህ የጨዋታ ምናባዊ ንድፎች የእውነተኛ ፕሮግራሞችን አወቃቀር ሙሉ በሙሉ ባይወክሉም፣ የቻይናውን Long March፣ Shenzhou፣ እንዲሁም H-3 የተባሉትን የህዋ ፕሮግራሞች ንድፎች በምናቡ በማዋሃድ የራሱን አዳዲስ የፈጠራ ሀሳቦች ያመነጫል።
የህዋ ሳይንስ ፍቅሩ በአፖሎ ተልዕኮዎች ላይ በጉልህ የሚታየው አቤል፣ የአፖሎ ጠፈርተኞችን የማግኘት ዕድል ቢኖረው "በጨረቃ ላይ መርገጥ ምን ዓይነት ስሜት ይፈጥራል?" ብሎ መጠየቅ እንደሚፈልግ ይናገራል። በተለይም አሁንም በሕይወት ካሉት የአፖሎ ጠፈርተኞች መካከል ቻርሊ ዱክን የማነጋገር ጥልቅ ፍላጎት አለው።
በስምንት ዓመቱ ብቻ የሮኬት ክፍሎችን፣ የህዋ ተልዕኮዎችንና የሲሙሌሽን ቴክኖሎጂን በፍላጎት ማጥናቱ አቤልን ልዩ ያደርገዋል። ይህ አስገራሚ የማወቅ ጉጉትና ተሰጥኦ ተገቢውን ድጋፍ ካገኘ፣ ነገ ሀገራችንን በህዋ ሳይንስ ዘርፍ ከፍ ወዳለ ደረጃ ከሚያደርሱ ዕንቁ ተመራማሪዎች አንዱ እንደሚሆን ትልቅ ተስፋን አጭሯል።
በልዩ እሸቱ
*******************
አስቡት... ገና በስምንት ዓመት ዕድሜው ስለ ሮኬት ሞተሮች፣ ስለ ጠፈር መንኮራኩሮች እና ስለ ጋላክሲያችን ጥልቅ ምስጢሮች አጥርቶ የሚናገር ታዳጊ ብታገኙ ምን ይሰማችኋል? ይህ በፊልም ላይ ብቻ የምናየው የሚመስለው አስገራሚ ክህሎት እና የማወቅ ጉጉት፣ አሁን በሀገራችን በአንድ ታዳጊ ላይ በእውን እየታየ ነው።
ህዋን ለማወቅ ጥያቄ የሚጠይቅ አእምሮ፣ የማወቅ ጉጉት እና ጥልቅ የመማር ፍላጎት ካሳደሩ ታዳጊዎች መካከል አቤል መላኩ በግንባር ቀደምትነት ይጠቀሳል።
ይህ የስምንት ዓመት ታዳጊ በህዋ ሳይንስ፣ በሮኬቶች አሠራር፣ በጠፈር ጉዞዎችና በቴክኖሎጂ ላይ ያለውን አስገራሚ ፍቅር በኢቲቪ ቻናል ላይ በሚቀርበው "ከምድር እስከ ህዋ" በተሰኘው ሳምንታዊ ፕሮግራም ላይ ቀርቦ ለተመልካች አካፍሏል።
የታዳጊው ዋነኛ የመማሪያና መለማመጃ ሜዳ "ስፔስ ፍላይት ሲሙሌተር" የተባለው የሮኬት ማስወንጨፊያ ጌም ነው። በዚህ ጨዋታ ላይ አቤል እንደ አንድ የሮኬት መሐንዲስ በመሆን የራሱን ሮኬት ከመሠረቱ ይገነባል፣ ይሞክራል፣ እንዲሁም ወደ ጠፈር ያስወነጭፋል።
አቤል በጨዋታው ውስጥ የሚገኙትን እንደ ካፕሱል፣ ፓራሹት፣ የሙቀት መከላከያ፣ ሴፓሬተር፣ የተለያዩ መጠን ያላቸው የነዳጅ ታንኮች እና የሮኬት ሞተሮች ያሉ ቴክኒካዊ ክፍሎችን ተግባርና አጠቃቀም በሚገባ ጠንቅቆ ያውቃል።
በተጨማሪም ተጨማሪ ይዘቶችን (DLC) በመጠቀም ይበልጥ ውስብስብ የሆኑ የሮኬት ዲዛይኖችን መፍጠር እንደሚቻል በልበ ሙሉነት ይናገራል።
የአቤል ዕውቀት በሮኬት ግንባታ ብቻ የተገደበ አይደለም፤ ስለ ፕላኔቶች ያለው ግንዛቤም እንዲሁ ያስደንቃል። በሲሙሌሽን ጨዋታው ውስጥ ከሜርኩሪ እስከ ፕሉቶ ያሉትን ፕላኔቶች በዝርዝር የሚያውቅ ሲሆን፣ ልዩ ልዩ "ሞዶችን" በመጨመር ጨዋታውን ወደ ሌሎች የፀሐይ ሥርዓቶች ማስፋፋት እንደሚቻልም ያስረዳል።
ታዳጊው ይህንን ጨዋታ በሞባይል እና በታብሌት ላይ ቢጫወትም፣ የጋላክሲ ሞዶች በስልክ ላይ ጨዋታውን እንዲቆራረጥ ወይም እንዲዘጋ እንደሚያደርጉት በመግለጽ ትልልቅ ሞዶችን ለመጫን ኮምፒውተር የተሻለ እንደሆነ ከራሱ ተሞክሮ ያካፍላል።
ከዚህም ባሻገር የጨዋታውን ማኅበረሰብ የሚያዘጋጃቸውን ብሉፕሪንቶች በመከታተል እንደ "Sea Dragon" እና "Apollo" ያሉ የሮኬት ንድፎችን ለመሥራት ይሞክራል። አቤል ከጨዋታው ዓለም ወጥቶ እውነተኛ የጠፈር ተልዕኮዎችንም በቅርበት ይከታተላል።
"Moon One" የተሰኘውን የህዋ ፊልም አጥብቆ እንደሚወድ የሚገልጸው ይህ ታዳጊ፣ በፊልሙ ላይ የታየውን የጠፈር መንኮራኩር ከእውነተኛው "OSIRIS-REx" ተልዕኮ ጋር በማነፃፀር አስደናቂ ትንታኔ ይሰጣል።
እነዚህ የጨዋታ ምናባዊ ንድፎች የእውነተኛ ፕሮግራሞችን አወቃቀር ሙሉ በሙሉ ባይወክሉም፣ የቻይናውን Long March፣ Shenzhou፣ እንዲሁም H-3 የተባሉትን የህዋ ፕሮግራሞች ንድፎች በምናቡ በማዋሃድ የራሱን አዳዲስ የፈጠራ ሀሳቦች ያመነጫል።
የህዋ ሳይንስ ፍቅሩ በአፖሎ ተልዕኮዎች ላይ በጉልህ የሚታየው አቤል፣ የአፖሎ ጠፈርተኞችን የማግኘት ዕድል ቢኖረው "በጨረቃ ላይ መርገጥ ምን ዓይነት ስሜት ይፈጥራል?" ብሎ መጠየቅ እንደሚፈልግ ይናገራል። በተለይም አሁንም በሕይወት ካሉት የአፖሎ ጠፈርተኞች መካከል ቻርሊ ዱክን የማነጋገር ጥልቅ ፍላጎት አለው።
በስምንት ዓመቱ ብቻ የሮኬት ክፍሎችን፣ የህዋ ተልዕኮዎችንና የሲሙሌሽን ቴክኖሎጂን በፍላጎት ማጥናቱ አቤልን ልዩ ያደርገዋል። ይህ አስገራሚ የማወቅ ጉጉትና ተሰጥኦ ተገቢውን ድጋፍ ካገኘ፣ ነገ ሀገራችንን በህዋ ሳይንስ ዘርፍ ከፍ ወዳለ ደረጃ ከሚያደርሱ ዕንቁ ተመራማሪዎች አንዱ እንደሚሆን ትልቅ ተስፋን አጭሯል።
በልዩ እሸቱ
2 months ago
ኢሎን ማስክ የስፔስ ኤክስ አክሲዮን ማደጉን ተከትሎ የዓለማችን የመጀመሪያው ትሪሊየነር ሆነ
አርብ ሰኔ 5 ቀን 2018 ዓ.ም የስፔስ ኤክስ (SpaceX) አክሲዮኖች በናስዳቅ የገበያ ማዕከል ለመጀመሪያ ጊዜ ለሕዝብ ክፍት በሆኑበት ዕለት የ11 በመቶ ዕድገት በማሳየት 150 ዶላር ደርሰዋል።
ይህ በታሪክ ትልቁ የሆነው የአክሲዮን ሽያጭ (IPO) የኩባንያውን አጠቃላይ የገበያ ዋጋ 2 ትሪሊዮን ዶላር ያደረሰው ሲሆን፣ ባለቤቱን ኢሎን ማስክን የዓለማችን የመጀመሪያው ባለ ትሪሊዮን ዶላር (Trillionaire) ሀብታም አድርጎታል።
ከ75 ቢሊዮን ዶላር በላይ ገቢ ያስገኘው ይህ ሽያጭ፣ ኩባንያውን ከቴስላ እና ሜታ በላይ እንዲሰለፍ አድርጎታል።
እ.ኤ.አ በ2002 የተመሠረተው ስፔስ ኤክስ፣ አሁን ላይ የሳተላይት አገልግሎትን፣ የኤአይ (xAI) ኩባንያን እና የኤክስ (X) ማህበራዊ ሚዲያን ያካተተ ግዙፍ ጥምረት ሆኗል።
ማስክ በሰጠው መግለጫ የኩባንያው ቀጣይ ግብ የሰውን ልጅ ወደ ጨረቃና ማርስ ማድረስ መሆኑን በድጋሚ አረጋግጧል።
Seledadotio
Seledadotio
አርብ ሰኔ 5 ቀን 2018 ዓ.ም የስፔስ ኤክስ (SpaceX) አክሲዮኖች በናስዳቅ የገበያ ማዕከል ለመጀመሪያ ጊዜ ለሕዝብ ክፍት በሆኑበት ዕለት የ11 በመቶ ዕድገት በማሳየት 150 ዶላር ደርሰዋል።
ይህ በታሪክ ትልቁ የሆነው የአክሲዮን ሽያጭ (IPO) የኩባንያውን አጠቃላይ የገበያ ዋጋ 2 ትሪሊዮን ዶላር ያደረሰው ሲሆን፣ ባለቤቱን ኢሎን ማስክን የዓለማችን የመጀመሪያው ባለ ትሪሊዮን ዶላር (Trillionaire) ሀብታም አድርጎታል።
ከ75 ቢሊዮን ዶላር በላይ ገቢ ያስገኘው ይህ ሽያጭ፣ ኩባንያውን ከቴስላ እና ሜታ በላይ እንዲሰለፍ አድርጎታል።
እ.ኤ.አ በ2002 የተመሠረተው ስፔስ ኤክስ፣ አሁን ላይ የሳተላይት አገልግሎትን፣ የኤአይ (xAI) ኩባንያን እና የኤክስ (X) ማህበራዊ ሚዲያን ያካተተ ግዙፍ ጥምረት ሆኗል።
ማስክ በሰጠው መግለጫ የኩባንያው ቀጣይ ግብ የሰውን ልጅ ወደ ጨረቃና ማርስ ማድረስ መሆኑን በድጋሚ አረጋግጧል።
Seledadotio
Seledadotio
2 months ago
እናታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ከክፉ ነገር ሁሉ ትከልለን፤ ምልጃዋ እና ረድኤቷም አይለየን🙏
ነቢየ እግዚአብሔር ኢሳይያስ በትንቢቱ ኢሳ 7፡14 "ድንግል ትጸንሳለች፤ ወንድ ልጅም ትወልዳለች" ብሎ የተናገረላት ያቺ ድንግል በዚህች ዕለት ተወለደች፡፡ ይህች ቀን ልበ አምላክ ክቡር ዳዊት በመዝ 44÷9 "የወርቅ ልብስ ተጎናጽፋ ንግሥቲቱ በቀኝህ ትቆማለች" ብሎ የተናገረላት እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም የተገኘችባት ናት፡፡ ቅዱስ ዮሐንስም በራዕይ 12÷1 "ፀሐይን የተጎናጸፈች፣ ጨረቃን የተጫማች፣ አስራ ሁለት የክዋክብት አክሊል በራሷ ላይ ያላት" ብሎ የመሰከረላት የብርሃን እናቱ ድንግል ማርያም የተወለደችባት ቀን ናት፡፡ የእርስዋም ልደት እንደ እንግዳ ደራሽ እንደ ውኃ ፈሳሽ ድንገት የተከሰተ ሳይሆን አስቀድሞ በትንቢት፣ በምሳሌና በራዕይ የሰውን ልጅ ድኅነት በጉጉት ሲጠባበቁ ለነበሩ ቅዱሳን ሲገለጽ የነበረ መሆኑን ቅዱስ መጽሐፍ እንዲህ ያስረዳናል፡፡
በኦርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ግንቦት አንድ ቀን (የግንቦት ልደታ) የእመቤታችን የቅድስት ድንግል ማርያም ልደት የሚከበርበት ዕለት ነው፡፡ ይህ ዕለት ቅዱስ ኤፍሬም በውዳሴ ማርያም ‹‹የመመኪያችን ዘውድ፣ የንጽሕናችንም መሰረት›› ያላት ወላዲተ አምላክ ድንግል ማርያም የተወለደችበት ነው፡፡ ጠቢቡ ንጉስ ሰሎሞን በመኃልይ 4÷8 "ንዒ እምሊባኖስ መርዓት ንዒ እምሊባኖስ፡ ሙሽራዬ ሆይ ከሊባኖስ ከእኔ ጋር ነይ፡፡" ብሎ እንደተናገረ በኦርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን መጻሕፍት መሰረት የእመቤታችን የትውልድ ስፍራ ሊባኖስ የተባለው ተራራማ ሀገር ነው፡፡
ቅድስት ድንግል ማርያም ግንቦት 1 ቀን በ15 ዓ.ዓ ቅድመ ልደተ ክርስቶስ በሊባኖስ ተራራ ተወልዳለች፡፡ ኢትዮጵያዊው ሊቅ ቅዱስ ያሬድ ስለእመቤታችን ልደት "ማርያምሰ ተኀቱ እምትካት ውስተ ከርሱ ለአዳም ከመ ባሕርይ ጸዓዳ/ ማርያም ግን ከጥንት ጀምሮ በአዳም ባሕርይ ውስጥ እንደ ነጭ ዕንቁ ታበራለች፡፡ በማለት እርሷ በደፈረሰው ዓለም በንጽሕና፣ በቅድስናና በድንግልና ስታበራ እንደነበርና ኋላም የዓለም ብርሃን የሆነውን ኢየሱስ ክርስቶስን መውለዷን አመስጥሮ ተናግሯል።
ኢትዮጵያዊ ቄርሎስ የተባለው የነገረ ማርያም ሊቅ አባ ጊዮርጊስ ዘጋሥጫ ሰሎሞን እመቤታችን በሊባኖስ እንደምትወለድ አስቀድሞ ሰሎሞን ስለእመቤታችን የተናገረውን ቃል መፈጸሙን ሲያመሰጠር "የአናብስት ልጅ አልኩሽ፡፡ ሙሽራዪት ሆይ ከሊባኖስ ተራራ ነዪ፤ ከአንበሶች ጒድጓድ ወጥተሽ ነዪ፤ ከምርጥ ነገድነት የተነሣ ከሚመካ ወገን የመወለድሽ ዜና እጅግ ግሩም ነው፡፡" ይላል፡፡ እመቤታችንም በሊባኖስ ተራራ እንድትወለድ ምክንያት የሆነው በማሕፀን ሳለች የአርሳባንን ልጅ ዓይን በማብራቷና ሳሚናስ የሚባለውን የጦሊቅን ልጅ ከሞት በማስነሳቷ አይሁድ በቅናት ተነሳስተውባቸው ስለነበር ሐናና ኢያቄም ወደ ሊባኖስ ተራራ እንዲሄዱ ታላቁ መልአክ ቅዱስ ገብርኤል ለኢያቄም ተገልጾ ስለነገራቸው እንደሆነ የቤተ ክርስቲያን መጻሕፍት ያስረዳሉ፡፡ ስለታላቅ መንፈሳዊ ተልዕኮ ሲባል ከሚያውቁት ቦታ መራቅን፣ ከለመዱት ቀዬ መሰደድን ከእመቤታችን የተረዱት ገዳማውያንም ዓለምን ንቀው ስሟን ስንቅ አድርገው ይመንናሉ። ገዳማቸውን ስንደግፍ ፣ በዓታቸውን ስናጸና የበረከታቸው ተሳታፊ እንሆናለን።
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
ለበለጠ መረጃ:- 09 38 64 44 44/0918077957
ነቢየ እግዚአብሔር ኢሳይያስ በትንቢቱ ኢሳ 7፡14 "ድንግል ትጸንሳለች፤ ወንድ ልጅም ትወልዳለች" ብሎ የተናገረላት ያቺ ድንግል በዚህች ዕለት ተወለደች፡፡ ይህች ቀን ልበ አምላክ ክቡር ዳዊት በመዝ 44÷9 "የወርቅ ልብስ ተጎናጽፋ ንግሥቲቱ በቀኝህ ትቆማለች" ብሎ የተናገረላት እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም የተገኘችባት ናት፡፡ ቅዱስ ዮሐንስም በራዕይ 12÷1 "ፀሐይን የተጎናጸፈች፣ ጨረቃን የተጫማች፣ አስራ ሁለት የክዋክብት አክሊል በራሷ ላይ ያላት" ብሎ የመሰከረላት የብርሃን እናቱ ድንግል ማርያም የተወለደችባት ቀን ናት፡፡ የእርስዋም ልደት እንደ እንግዳ ደራሽ እንደ ውኃ ፈሳሽ ድንገት የተከሰተ ሳይሆን አስቀድሞ በትንቢት፣ በምሳሌና በራዕይ የሰውን ልጅ ድኅነት በጉጉት ሲጠባበቁ ለነበሩ ቅዱሳን ሲገለጽ የነበረ መሆኑን ቅዱስ መጽሐፍ እንዲህ ያስረዳናል፡፡
በኦርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ግንቦት አንድ ቀን (የግንቦት ልደታ) የእመቤታችን የቅድስት ድንግል ማርያም ልደት የሚከበርበት ዕለት ነው፡፡ ይህ ዕለት ቅዱስ ኤፍሬም በውዳሴ ማርያም ‹‹የመመኪያችን ዘውድ፣ የንጽሕናችንም መሰረት›› ያላት ወላዲተ አምላክ ድንግል ማርያም የተወለደችበት ነው፡፡ ጠቢቡ ንጉስ ሰሎሞን በመኃልይ 4÷8 "ንዒ እምሊባኖስ መርዓት ንዒ እምሊባኖስ፡ ሙሽራዬ ሆይ ከሊባኖስ ከእኔ ጋር ነይ፡፡" ብሎ እንደተናገረ በኦርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን መጻሕፍት መሰረት የእመቤታችን የትውልድ ስፍራ ሊባኖስ የተባለው ተራራማ ሀገር ነው፡፡
ቅድስት ድንግል ማርያም ግንቦት 1 ቀን በ15 ዓ.ዓ ቅድመ ልደተ ክርስቶስ በሊባኖስ ተራራ ተወልዳለች፡፡ ኢትዮጵያዊው ሊቅ ቅዱስ ያሬድ ስለእመቤታችን ልደት "ማርያምሰ ተኀቱ እምትካት ውስተ ከርሱ ለአዳም ከመ ባሕርይ ጸዓዳ/ ማርያም ግን ከጥንት ጀምሮ በአዳም ባሕርይ ውስጥ እንደ ነጭ ዕንቁ ታበራለች፡፡ በማለት እርሷ በደፈረሰው ዓለም በንጽሕና፣ በቅድስናና በድንግልና ስታበራ እንደነበርና ኋላም የዓለም ብርሃን የሆነውን ኢየሱስ ክርስቶስን መውለዷን አመስጥሮ ተናግሯል።
ኢትዮጵያዊ ቄርሎስ የተባለው የነገረ ማርያም ሊቅ አባ ጊዮርጊስ ዘጋሥጫ ሰሎሞን እመቤታችን በሊባኖስ እንደምትወለድ አስቀድሞ ሰሎሞን ስለእመቤታችን የተናገረውን ቃል መፈጸሙን ሲያመሰጠር "የአናብስት ልጅ አልኩሽ፡፡ ሙሽራዪት ሆይ ከሊባኖስ ተራራ ነዪ፤ ከአንበሶች ጒድጓድ ወጥተሽ ነዪ፤ ከምርጥ ነገድነት የተነሣ ከሚመካ ወገን የመወለድሽ ዜና እጅግ ግሩም ነው፡፡" ይላል፡፡ እመቤታችንም በሊባኖስ ተራራ እንድትወለድ ምክንያት የሆነው በማሕፀን ሳለች የአርሳባንን ልጅ ዓይን በማብራቷና ሳሚናስ የሚባለውን የጦሊቅን ልጅ ከሞት በማስነሳቷ አይሁድ በቅናት ተነሳስተውባቸው ስለነበር ሐናና ኢያቄም ወደ ሊባኖስ ተራራ እንዲሄዱ ታላቁ መልአክ ቅዱስ ገብርኤል ለኢያቄም ተገልጾ ስለነገራቸው እንደሆነ የቤተ ክርስቲያን መጻሕፍት ያስረዳሉ፡፡ ስለታላቅ መንፈሳዊ ተልዕኮ ሲባል ከሚያውቁት ቦታ መራቅን፣ ከለመዱት ቀዬ መሰደድን ከእመቤታችን የተረዱት ገዳማውያንም ዓለምን ንቀው ስሟን ስንቅ አድርገው ይመንናሉ። ገዳማቸውን ስንደግፍ ፣ በዓታቸውን ስናጸና የበረከታቸው ተሳታፊ እንሆናለን።
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
ለበለጠ መረጃ:- 09 38 64 44 44/0918077957
Sponsored by
Surafel
2 months ago
የኢትዮጲያ ምክትል ጠቅላይ ሚንስትሩ አርሰናልን ጨምሮ የአውሮፓ ክለቦችን ለምርጫ ቅስቀሳነት ተጠቀሙ!
ምክትል ጠቅላይ ሚንስትር ተመስገን ጥሩነህ ትላንት በባህርዳር ስቴዲየም በምርጫ ቅስቀሳ መረሀግብር ላይ በዚህ የባህርዳር ስቴዲየም እነ አርሰናል ማንቺስተር ቼልሲ ሊቨርፑ ባርሳ ቫሌንሺያአምጥተን ማጫወት እንፈልጋለን ሲሉ የአውሮፓ ክለቦችን ለምራጫ ቅስቀሳ መጠቀማቸው ተነግሯል።
ፖለቲከኞች የወጣቱን ሙቀት እየለኩ በወጣቱ ስሜት የበሬ ወለደ ንግግር ትርፍ ለማግኘት ሲሞክሩ በጣም አስቂኝ ነው። ወጣቱ ከሰሞኑ በኳስ እንዲህ ሲደሰት ያያችሁት በሀገሪቷ ያለውን ምስቅልቅል ረስቶ አይደለም ስራ ማጣቱንም ዘንግቶ አይደለም ፤
በጥቅሉ በሀገሪቱ ያለውን ችግር ረስቶ ሳይሆን እግርኳስ ከችግሮቹ ርቆ የሚደሰትበት አንዱ አማራጩ ስለሆነ ነው። ስለዚህ የበሬ ወለደ ወሬ ትታችሁ ለወጣቱ የሚሆን መፍትሄ ፈልጉ። ወጣቱ ዝምታን መምረጡ የናንተ ማላገጫ እንዲሆን ፈቅዶላችሀኋል ግን ተረጋጉ
የፓርቲያችሁ ርዕዮተ አለም የሀገሪቷ ችግር ላይ ያተኩር እንጂ ወጣቱን ላሞኘው የሚል አይሁን እኛ ጅል አይደለንም።
የሕዝብ ሕልውና ማስጠበቅ ፣ የአገር ሉዓላዊነትን ማስከበር፣ በጋራ ዕሴቶች ላይ የተመሰረተ ብሄራዊ አንድነትን ማጽናት እና ለሁሉም ዜጋ እኩል እድል የሚሰጥ የፍትሕ ስርዓትን መገንባት የሚሉ ርዕዮተ አለማዊ መርሆዎች ሊኖራችሁ ሲገባ በንደዚህ ተራ ነገር የወጣቱን ቀልብ ልሳብ ተብሎ አይሞከርም። ስንት የቤት ስራ ተከምሮባችሁ ጨረቃ ላይ ስለማውጣት አትንገሩን ወጣቱ ስለሀገሩ የማይጨነቅ አይመሰላችሁ!
የሕዝብ ንቃተ - ሕሊና ላይ የሚረማመዱበት መጠን በቃል አይገለፅም። በነገራችን ላይ ይሄ ፖለቲካ አይደለም ወጣቱ ሲናገር ምክር ስሙ የኛን ክለብ የወጣቱ ልብ ውስጥ ለመግቢያ በውሸት እና በህልም እንጀራ አትጠቀሙት!
Seledadotio
ምክትል ጠቅላይ ሚንስትር ተመስገን ጥሩነህ ትላንት በባህርዳር ስቴዲየም በምርጫ ቅስቀሳ መረሀግብር ላይ በዚህ የባህርዳር ስቴዲየም እነ አርሰናል ማንቺስተር ቼልሲ ሊቨርፑ ባርሳ ቫሌንሺያአምጥተን ማጫወት እንፈልጋለን ሲሉ የአውሮፓ ክለቦችን ለምራጫ ቅስቀሳ መጠቀማቸው ተነግሯል።
ፖለቲከኞች የወጣቱን ሙቀት እየለኩ በወጣቱ ስሜት የበሬ ወለደ ንግግር ትርፍ ለማግኘት ሲሞክሩ በጣም አስቂኝ ነው። ወጣቱ ከሰሞኑ በኳስ እንዲህ ሲደሰት ያያችሁት በሀገሪቷ ያለውን ምስቅልቅል ረስቶ አይደለም ስራ ማጣቱንም ዘንግቶ አይደለም ፤
በጥቅሉ በሀገሪቱ ያለውን ችግር ረስቶ ሳይሆን እግርኳስ ከችግሮቹ ርቆ የሚደሰትበት አንዱ አማራጩ ስለሆነ ነው። ስለዚህ የበሬ ወለደ ወሬ ትታችሁ ለወጣቱ የሚሆን መፍትሄ ፈልጉ። ወጣቱ ዝምታን መምረጡ የናንተ ማላገጫ እንዲሆን ፈቅዶላችሀኋል ግን ተረጋጉ
የፓርቲያችሁ ርዕዮተ አለም የሀገሪቷ ችግር ላይ ያተኩር እንጂ ወጣቱን ላሞኘው የሚል አይሁን እኛ ጅል አይደለንም።
የሕዝብ ሕልውና ማስጠበቅ ፣ የአገር ሉዓላዊነትን ማስከበር፣ በጋራ ዕሴቶች ላይ የተመሰረተ ብሄራዊ አንድነትን ማጽናት እና ለሁሉም ዜጋ እኩል እድል የሚሰጥ የፍትሕ ስርዓትን መገንባት የሚሉ ርዕዮተ አለማዊ መርሆዎች ሊኖራችሁ ሲገባ በንደዚህ ተራ ነገር የወጣቱን ቀልብ ልሳብ ተብሎ አይሞከርም። ስንት የቤት ስራ ተከምሮባችሁ ጨረቃ ላይ ስለማውጣት አትንገሩን ወጣቱ ስለሀገሩ የማይጨነቅ አይመሰላችሁ!
የሕዝብ ንቃተ - ሕሊና ላይ የሚረማመዱበት መጠን በቃል አይገለፅም። በነገራችን ላይ ይሄ ፖለቲካ አይደለም ወጣቱ ሲናገር ምክር ስሙ የኛን ክለብ የወጣቱ ልብ ውስጥ ለመግቢያ በውሸት እና በህልም እንጀራ አትጠቀሙት!
Seledadotio
2 months ago
ጥቂት ስለ ግጥምና ገጣምያን!
ደረጀ በላይነህ
ገጣሚና ሐያሲ
#ethiopia | ግጥም እንደ ቋንቋ ጥንታዊና ሁለንታዊና መግባቢያ ስለሆነ፣ጥንታውያኑ ተጠቅመውበታል፤ዘመናውያኑ ደግሞ ኮትኩተውታል ይላሉ-ፕሮፌሰር ሎረነስ ፐሪኔ።
ግጥም ከሥነ ጽሑፍ ዘውጎች ተወዳጅና አክሊል የሚባለውም እንደ ጥንቅሽ እየተላጠ ተበልቶ ትዝታው ስለማይጠፋ፣የዋሽንቱ ዜማ ከልብ ስለማይገሠሥ ነው።
ዜማዊነቱ ለአይረሴነቱ ሰበብ ሲሆን፣ እምቅነቱ፣ምናባዊነቱ፣ተውኔታዊነት፣ቁጥብነት ወዘተ መለያ ባህርያቱ ናቸው።
ሌላው ብርቅ ከሚያሰኙት አንዱ ደግሞ አተያዩና ፍካሬው ነው። እንደ አልማዝ የተለያዩ ነጸብራቆች ስላሉት የዚያ ብርቅርቅታና ቀለም የገጣሚውን ምናብ ይለካዋል።
ግጥም ይፈላሰፋል፤ግን ፍልስፍና አይደለም። ገጠመኝን አሳምሮ፣በምናብ ወልውሎ ያመጣል እንጂ!
Its primary concern is not with beauty,not philosophical truth,not eith percuation,but with experience. ይላሉ።
ፊትን በመስታወት እንደማየት ይመስላል፤ ጥሬ ምስል አይደለም። ብዙ ቀለም በርካታ ቅርጾች አሉት። ምናልባትም በተሰባበረ መስተዋት እንደማየት ሊሆን ይችላል።.
በቅርጹም ወይ ተራኪ፣ተውኔታዊ፣አሊያም ሌሪክ ይሆንና እንደገና በየፈርጁ ይሸነሸናል።...በተለይ ስሜት ንክር፣ሙዚቃዊ የሆነው ሌሪክ የስሜት ዳንሶች ይዞ በሙሾ ሊያላዝን፣በፍቅር እስክስታ ሊመታ፣በትዝታ ቆርፍዶ እንባው በረዶ ሊሆን ይችላል።...እንጉርጉሮ ቢሆን፣ ጸሎትና ምሕላ፣ሽለላና ቀረርቶም እንደዚሁ።
ቃላት ለግጥም አንዱ መታበያው፣የቁመናው ጌጥ፣የመጋረጃው ዘርፍ ነው።...በተለይ ዘይቤያዊ ቃላት ደመና ላይ ሰቅለው ቼ! በለው የሚሉበት የከፍታው ጉልላት ነው።
ቃላቱንም እማሬያዊና ፍካሬያዊ ብለን ብንለያቸው፣በአብዛኛው ከዘወትራዊው ይልቅ በተምሳሌታዊና አምሳያዊ ትዕምርቶች በወደድነው ሥፍራ ብንዶላቸው ጣማቸው ይጨምራል።
ወይም ስሜት የነሸጠውን ያየንበት ትዝብት ውል ሲልብን፣እንደ መንግሥቱ ለማ፦
በጠራ ጨረቃ በእኩለ ሌሊት
ዓይኖቿ እያበሩ እንደክዋክብት
"ሳማት ሳማት"አሉት"ዕቀፍ ዕቀፋት"
አላወላወለም፤ወጣቱ ታዘዘ፤
ወገቧን አንገቷን፤በእጅና እጁ ያዘ፤
ከንፈሩ በረአድ ወዳፏ ተጠጋ።
-ምንም እንኳ ጡቷ እንደሾህ ቢዋጋ
ጣቷ በመሆኑ የበረዶ አለንጋ፤
ጆሮግንዱን ሰማው በጥፊ ሲናጋ።
በጠራው ጨረቃ በእኩለ ሌሊት
ዋ ጀማሪ መሆን ፤ዋ ተማሪነት፣
ዋ ትዕዛዝ መፈጸም፣ዋ ምክር መስማት።
እንግዲህ ተራኪው ግጥም እንዲህ ያለ መልዕክት፣ሲያስላልፍ ሥዕሉ ደምቋል። ጣቶቿ አለንጋ፤ጡቶቿ ሹል፣ሲል የልጅቷ ዕድሜ ከውስጥ ፤ቁመናው ከላይ ይታዩናል። ከዚህም አልፎ ደግሞ የምንበረብረው ሳጥን አለ። ከንፈሩ ለምን ቀዘቀዘ?...ፈርቷል። የፈራው ለምንድነው?...ልጅቷ እንዳትቆጣ!...ያኔ በዘመኑ ዐውድ ልጃገረ በእጅ መንካት ሽጉጥ ያስመዝዛል። ግን ተማሪ ጓደኞቹ አሳሳቱትና ጥፊ ቀመሰ።ቅምሻ ብቻ አይደለም ተናጋ። ሲናጋ ድምፅ አለው።
እዚህ ጋ ምሰላ ይመጣል- ድምፅ፣እላይ አጎጠጎጤ- ምስል፤ዐይኖችዋ መጉላት-ዕይታ።
ግጥም እንዲህና እንዲያ ነው። ሙዚቃው ያግባባል፤ሐሳቡ ሆድ ይገባል።
ግጥም የየዘመኑን ዳና ያስቀራል ስንል፥ ፖለቲካው፣ሥነ ልቦናው፣ፍልስፍናው ባሕሉ ወዘተ ቀለሙ ውስጥ ታትሞ ይኖራል። የረሃብ ይሆን ጥጋብ፤የጸብ ይሁን ፍቅር የትውልዱን ትዝብት፣ የነውጡን ንፋስ ፈትል ሰማይ ላይ ረጭቶ፣ የትካዜው ፉጨት፣የሳቁን ዜማ፣የትዝታውን ጥላ፤ ሻካራና እሾሁን፣ ሕመምና ጥዝጣዜውን፣ሳቅና ፍካቱን፣...
የአማርኛ ግጥሞች ዕድሜ ብዙ ሩቅ አይደለም።በዚያ ላይ አዳዲስ ፈርጆችን ይዞ አላስደነቀም። ከፖለቲካው ሥርዐትና ርዕዮት ጋር የቀየረው ቅርጽ የለም።ርዕዮቶችን በአንቀልባ እያዘሉ ከማውረድ የተለየ ሚናም አልነበረው። እንደ ፈረንጆቹ፣ወይም እንደላቲኖቹ፣ካልሆነም እንደመካከለኛ ምሥራቋ እሰራኤል የቤት ዐመታት ላይ የመጣው ለውጥ አልተመዘገበም።
ዘውጉን ሳይለቅ የቁመና ለውጥ ያመጣው ባለፉት አርባ ዐመታት ይመስለኛል። ያም ከፖለቲካዊና አገዛዛዊ ሸምቀቆ ጋር ተያይዞ የመጣ መጉበጥ ይመስላል።
አጫጭር ግጥሞች መብዛታቸውም፣የመታከት፣ብዙ ለመተንተን ሰሚ በማጣት የተፈጠረ መሰልቸት ይመስላል፤ዝም ብሎ ለመተንፈስ ብቻ። ቢጨንቀውና ሰሚ ቢያጣ መሬት ቆፍሮ ለመሬት እንዳወራው ሰው ዓይነት።
በዚሁ ተመሳሳይ ዘመን ሌላም ነገር ታይቷል። በግጥሙ መዝጊያ ላይ አንድ መገረሚያ ማምጣት። ትንሽ ቆይቶም፣
የአዳራሽ ግጥሞች በሙዚቃ እየታጀቡ መቅረብ መጀመራቸው ዘለግ ያሉና መድረክ ላይ የሚያቆዩትን አመጣ። እነዚህ የተንዛዙ ግጥሞችን ወደ ኅትመት ሰፈር ሲመጡ ዘልዛላ ሆኑ።
የመጀመሪያ መጻሕፍታቸው ያማሩላቸው ገጣምያን ሳይቀሩ ግጥሞቻቸው ለዛቸውንና እምቅነታቸውን ነጠቋቸው።
ከዚህ ዘመን ገጣምያን አንዷ ሜሮን ጌትነት ነበረች። ሜሮን ነገሮችን የምታይበትና የምትፈትልበት መንገድ ግሩም ነው። "ዙረት" በሚለው የግጥም መጽሐፏ አንገት በሚያስነቀንቁ፣ልብ በሚንጡ ግጥሞቿ አስመሰከረች።
መድረኮች ላይ ስትወጣ ግን፣እንደነምሥራቅ፣እንደነ ዶክተር በድሉ፣አረዘመቻቸው። ከነርዝመቱ ለዛውን ጠብቆ የሚሄደው አሳየኸኝ ረጋሳ ይመስለኛል። ትዕግሥት ማሞም አንዳች የማይረግብ ገሞራ አላት።
በግጥም ኅትመት ዓለም ብዙዎቹ የመጀመሪያ መጽሐፋቸውና ቀጣዮቹ እኩል አይደምቁም። ስስነትና እርግበት ይታይባቸዋል። በዚህ ፈተና ያልወደቀው ጋዜጠኛ ዲበኩሉ ጌታ ነው፤የእነ ደበበ ሰይፉን ደጅ እያንኳኳ ይመስላል።እነ አበረ አያሌው ገና አልተፈተኑም። ትዕግሥት ዓለምነህም ወደፊት በመጀመሪያ ግጥሟ ልክ ከመጣች፣ተዐምር ነው።ቋንቋ፣አተያይዋና Allusion አጠቃቀሟ ድንቅ ነው።
ወደ ሜሮን አዲሱ መጽሐፍ ልምጣ ። ስሜት የሚያሞቁት ከበሮ ድብደባዎች፣በቀጭን የሚመጡት ሳቆቿ ፣አንገት የሚያወዛውዙት ግርምቶች፣በአጫጭር ግጥሞቿ የምታደርጋቸው ተዐምራት የቀነሱ ይመስላል።
ቆንጆ ግጥሞች አሏት?...አዎ። ግን እንደድሮ አይደሉም። አዳዲስ ውበቶችና የቃላት ውበት ጨምራለች።
ግጥሞቿ፣ይስበኩን አይባልም። poetry does not teach:but it inspires.ይላሉ የዘርፉ ሰዎች።...ለነገሩ በዚህ የሚያምኑት ሊቃውንት በርካታ ናቸው።
እስቲ ከሜሮን ልምዘዝ፦
መተላለፍ 2
ሐቀኛ ነጋዴ በአመድ ገበያ ላይ ዱቄት ይዟል ማልዶ፣
የታይታ ሀብታም ሰው በሥጋ ወረፋ ይሰለፋል ማዶ።
ዘመን ሰውነትን ሸቀጥ አርጎ አውጥቶ ዐየን እንደዋዛ፣
የወረቀት ገንዘብ ወርቅ ሕልም እየገዛ።
ይህ ግጥሟ ሐሳቡ ብቻ ሳይሆን የቤት መምቻው ድምፅ ደማቅ ነው። ይህን ያደረጉት አናባቢዎቿ ናቸው። ሐሳቡም ግዙፍና የነፋሱን ዘመን በእፍኝ የሰፈረ ነው። ወርቅ ሕልም ፣በወረቀት እየሸጠ፤ዕንቁ በእሪያዎች ፊት እየተጣለ።
ልበ...
የአንተም ልብ ድንጋይ...
የእኔም ልብ ድንጋይ...
(ለዚያ ነው መሰለኝ)
በተጋጨን ቁጥር በፍቅር የምንጋይ።
ግጥም ሙዚቃ፣ ሥዕልም የተካተቱበት የሥነ ጽሑፍ ዘውግ ሰለሆነ፣ነፍስ ያፍነከንካል ፤ትርዒት ያሳያል።
ጋሽ ጸጋዬ በዘይቤዎቹ መዐዛ፣ በምሰላዎቹ ምትሐት ቀልብ ሲስብ፣ ገብረክርስቶስ በሜሎዲዎቹ ብብት ይኮረኩራል። ደበበ ሐሳብ እንደሽንኩርት እየላጠ ያስደምማል። ሁሉም በየራሳቸው ድንኳን የሚሰጡን ጣ'ም አለ።
ላምቦርን("ዶ/ር)ስለዚህ ሲጽፉ፦ Since every one likes pictures and most find pleasure in music,the common indifference to poetry must be due to a failure to realize that poetry is really both.
ደረጀ በላይነህ
ገጣሚና ሐያሲ
#ethiopia | ግጥም እንደ ቋንቋ ጥንታዊና ሁለንታዊና መግባቢያ ስለሆነ፣ጥንታውያኑ ተጠቅመውበታል፤ዘመናውያኑ ደግሞ ኮትኩተውታል ይላሉ-ፕሮፌሰር ሎረነስ ፐሪኔ።
ግጥም ከሥነ ጽሑፍ ዘውጎች ተወዳጅና አክሊል የሚባለውም እንደ ጥንቅሽ እየተላጠ ተበልቶ ትዝታው ስለማይጠፋ፣የዋሽንቱ ዜማ ከልብ ስለማይገሠሥ ነው።
ዜማዊነቱ ለአይረሴነቱ ሰበብ ሲሆን፣ እምቅነቱ፣ምናባዊነቱ፣ተውኔታዊነት፣ቁጥብነት ወዘተ መለያ ባህርያቱ ናቸው።
ሌላው ብርቅ ከሚያሰኙት አንዱ ደግሞ አተያዩና ፍካሬው ነው። እንደ አልማዝ የተለያዩ ነጸብራቆች ስላሉት የዚያ ብርቅርቅታና ቀለም የገጣሚውን ምናብ ይለካዋል።
ግጥም ይፈላሰፋል፤ግን ፍልስፍና አይደለም። ገጠመኝን አሳምሮ፣በምናብ ወልውሎ ያመጣል እንጂ!
Its primary concern is not with beauty,not philosophical truth,not eith percuation,but with experience. ይላሉ።
ፊትን በመስታወት እንደማየት ይመስላል፤ ጥሬ ምስል አይደለም። ብዙ ቀለም በርካታ ቅርጾች አሉት። ምናልባትም በተሰባበረ መስተዋት እንደማየት ሊሆን ይችላል።.
በቅርጹም ወይ ተራኪ፣ተውኔታዊ፣አሊያም ሌሪክ ይሆንና እንደገና በየፈርጁ ይሸነሸናል።...በተለይ ስሜት ንክር፣ሙዚቃዊ የሆነው ሌሪክ የስሜት ዳንሶች ይዞ በሙሾ ሊያላዝን፣በፍቅር እስክስታ ሊመታ፣በትዝታ ቆርፍዶ እንባው በረዶ ሊሆን ይችላል።...እንጉርጉሮ ቢሆን፣ ጸሎትና ምሕላ፣ሽለላና ቀረርቶም እንደዚሁ።
ቃላት ለግጥም አንዱ መታበያው፣የቁመናው ጌጥ፣የመጋረጃው ዘርፍ ነው።...በተለይ ዘይቤያዊ ቃላት ደመና ላይ ሰቅለው ቼ! በለው የሚሉበት የከፍታው ጉልላት ነው።
ቃላቱንም እማሬያዊና ፍካሬያዊ ብለን ብንለያቸው፣በአብዛኛው ከዘወትራዊው ይልቅ በተምሳሌታዊና አምሳያዊ ትዕምርቶች በወደድነው ሥፍራ ብንዶላቸው ጣማቸው ይጨምራል።
ወይም ስሜት የነሸጠውን ያየንበት ትዝብት ውል ሲልብን፣እንደ መንግሥቱ ለማ፦
በጠራ ጨረቃ በእኩለ ሌሊት
ዓይኖቿ እያበሩ እንደክዋክብት
"ሳማት ሳማት"አሉት"ዕቀፍ ዕቀፋት"
አላወላወለም፤ወጣቱ ታዘዘ፤
ወገቧን አንገቷን፤በእጅና እጁ ያዘ፤
ከንፈሩ በረአድ ወዳፏ ተጠጋ።
-ምንም እንኳ ጡቷ እንደሾህ ቢዋጋ
ጣቷ በመሆኑ የበረዶ አለንጋ፤
ጆሮግንዱን ሰማው በጥፊ ሲናጋ።
በጠራው ጨረቃ በእኩለ ሌሊት
ዋ ጀማሪ መሆን ፤ዋ ተማሪነት፣
ዋ ትዕዛዝ መፈጸም፣ዋ ምክር መስማት።
እንግዲህ ተራኪው ግጥም እንዲህ ያለ መልዕክት፣ሲያስላልፍ ሥዕሉ ደምቋል። ጣቶቿ አለንጋ፤ጡቶቿ ሹል፣ሲል የልጅቷ ዕድሜ ከውስጥ ፤ቁመናው ከላይ ይታዩናል። ከዚህም አልፎ ደግሞ የምንበረብረው ሳጥን አለ። ከንፈሩ ለምን ቀዘቀዘ?...ፈርቷል። የፈራው ለምንድነው?...ልጅቷ እንዳትቆጣ!...ያኔ በዘመኑ ዐውድ ልጃገረ በእጅ መንካት ሽጉጥ ያስመዝዛል። ግን ተማሪ ጓደኞቹ አሳሳቱትና ጥፊ ቀመሰ።ቅምሻ ብቻ አይደለም ተናጋ። ሲናጋ ድምፅ አለው።
እዚህ ጋ ምሰላ ይመጣል- ድምፅ፣እላይ አጎጠጎጤ- ምስል፤ዐይኖችዋ መጉላት-ዕይታ።
ግጥም እንዲህና እንዲያ ነው። ሙዚቃው ያግባባል፤ሐሳቡ ሆድ ይገባል።
ግጥም የየዘመኑን ዳና ያስቀራል ስንል፥ ፖለቲካው፣ሥነ ልቦናው፣ፍልስፍናው ባሕሉ ወዘተ ቀለሙ ውስጥ ታትሞ ይኖራል። የረሃብ ይሆን ጥጋብ፤የጸብ ይሁን ፍቅር የትውልዱን ትዝብት፣ የነውጡን ንፋስ ፈትል ሰማይ ላይ ረጭቶ፣ የትካዜው ፉጨት፣የሳቁን ዜማ፣የትዝታውን ጥላ፤ ሻካራና እሾሁን፣ ሕመምና ጥዝጣዜውን፣ሳቅና ፍካቱን፣...
የአማርኛ ግጥሞች ዕድሜ ብዙ ሩቅ አይደለም።በዚያ ላይ አዳዲስ ፈርጆችን ይዞ አላስደነቀም። ከፖለቲካው ሥርዐትና ርዕዮት ጋር የቀየረው ቅርጽ የለም።ርዕዮቶችን በአንቀልባ እያዘሉ ከማውረድ የተለየ ሚናም አልነበረው። እንደ ፈረንጆቹ፣ወይም እንደላቲኖቹ፣ካልሆነም እንደመካከለኛ ምሥራቋ እሰራኤል የቤት ዐመታት ላይ የመጣው ለውጥ አልተመዘገበም።
ዘውጉን ሳይለቅ የቁመና ለውጥ ያመጣው ባለፉት አርባ ዐመታት ይመስለኛል። ያም ከፖለቲካዊና አገዛዛዊ ሸምቀቆ ጋር ተያይዞ የመጣ መጉበጥ ይመስላል።
አጫጭር ግጥሞች መብዛታቸውም፣የመታከት፣ብዙ ለመተንተን ሰሚ በማጣት የተፈጠረ መሰልቸት ይመስላል፤ዝም ብሎ ለመተንፈስ ብቻ። ቢጨንቀውና ሰሚ ቢያጣ መሬት ቆፍሮ ለመሬት እንዳወራው ሰው ዓይነት።
በዚሁ ተመሳሳይ ዘመን ሌላም ነገር ታይቷል። በግጥሙ መዝጊያ ላይ አንድ መገረሚያ ማምጣት። ትንሽ ቆይቶም፣
የአዳራሽ ግጥሞች በሙዚቃ እየታጀቡ መቅረብ መጀመራቸው ዘለግ ያሉና መድረክ ላይ የሚያቆዩትን አመጣ። እነዚህ የተንዛዙ ግጥሞችን ወደ ኅትመት ሰፈር ሲመጡ ዘልዛላ ሆኑ።
የመጀመሪያ መጻሕፍታቸው ያማሩላቸው ገጣምያን ሳይቀሩ ግጥሞቻቸው ለዛቸውንና እምቅነታቸውን ነጠቋቸው።
ከዚህ ዘመን ገጣምያን አንዷ ሜሮን ጌትነት ነበረች። ሜሮን ነገሮችን የምታይበትና የምትፈትልበት መንገድ ግሩም ነው። "ዙረት" በሚለው የግጥም መጽሐፏ አንገት በሚያስነቀንቁ፣ልብ በሚንጡ ግጥሞቿ አስመሰከረች።
መድረኮች ላይ ስትወጣ ግን፣እንደነምሥራቅ፣እንደነ ዶክተር በድሉ፣አረዘመቻቸው። ከነርዝመቱ ለዛውን ጠብቆ የሚሄደው አሳየኸኝ ረጋሳ ይመስለኛል። ትዕግሥት ማሞም አንዳች የማይረግብ ገሞራ አላት።
በግጥም ኅትመት ዓለም ብዙዎቹ የመጀመሪያ መጽሐፋቸውና ቀጣዮቹ እኩል አይደምቁም። ስስነትና እርግበት ይታይባቸዋል። በዚህ ፈተና ያልወደቀው ጋዜጠኛ ዲበኩሉ ጌታ ነው፤የእነ ደበበ ሰይፉን ደጅ እያንኳኳ ይመስላል።እነ አበረ አያሌው ገና አልተፈተኑም። ትዕግሥት ዓለምነህም ወደፊት በመጀመሪያ ግጥሟ ልክ ከመጣች፣ተዐምር ነው።ቋንቋ፣አተያይዋና Allusion አጠቃቀሟ ድንቅ ነው።
ወደ ሜሮን አዲሱ መጽሐፍ ልምጣ ። ስሜት የሚያሞቁት ከበሮ ድብደባዎች፣በቀጭን የሚመጡት ሳቆቿ ፣አንገት የሚያወዛውዙት ግርምቶች፣በአጫጭር ግጥሞቿ የምታደርጋቸው ተዐምራት የቀነሱ ይመስላል።
ቆንጆ ግጥሞች አሏት?...አዎ። ግን እንደድሮ አይደሉም። አዳዲስ ውበቶችና የቃላት ውበት ጨምራለች።
ግጥሞቿ፣ይስበኩን አይባልም። poetry does not teach:but it inspires.ይላሉ የዘርፉ ሰዎች።...ለነገሩ በዚህ የሚያምኑት ሊቃውንት በርካታ ናቸው።
እስቲ ከሜሮን ልምዘዝ፦
መተላለፍ 2
ሐቀኛ ነጋዴ በአመድ ገበያ ላይ ዱቄት ይዟል ማልዶ፣
የታይታ ሀብታም ሰው በሥጋ ወረፋ ይሰለፋል ማዶ።
ዘመን ሰውነትን ሸቀጥ አርጎ አውጥቶ ዐየን እንደዋዛ፣
የወረቀት ገንዘብ ወርቅ ሕልም እየገዛ።
ይህ ግጥሟ ሐሳቡ ብቻ ሳይሆን የቤት መምቻው ድምፅ ደማቅ ነው። ይህን ያደረጉት አናባቢዎቿ ናቸው። ሐሳቡም ግዙፍና የነፋሱን ዘመን በእፍኝ የሰፈረ ነው። ወርቅ ሕልም ፣በወረቀት እየሸጠ፤ዕንቁ በእሪያዎች ፊት እየተጣለ።
ልበ...
የአንተም ልብ ድንጋይ...
የእኔም ልብ ድንጋይ...
(ለዚያ ነው መሰለኝ)
በተጋጨን ቁጥር በፍቅር የምንጋይ።
ግጥም ሙዚቃ፣ ሥዕልም የተካተቱበት የሥነ ጽሑፍ ዘውግ ሰለሆነ፣ነፍስ ያፍነከንካል ፤ትርዒት ያሳያል።
ጋሽ ጸጋዬ በዘይቤዎቹ መዐዛ፣ በምሰላዎቹ ምትሐት ቀልብ ሲስብ፣ ገብረክርስቶስ በሜሎዲዎቹ ብብት ይኮረኩራል። ደበበ ሐሳብ እንደሽንኩርት እየላጠ ያስደምማል። ሁሉም በየራሳቸው ድንኳን የሚሰጡን ጣ'ም አለ።
ላምቦርን("ዶ/ር)ስለዚህ ሲጽፉ፦ Since every one likes pictures and most find pleasure in music,the common indifference to poetry must be due to a failure to realize that poetry is really both.
2 months ago
የነፍስ ተናፋቂው ጥሪ፤ ሐጅ የሙስሊሞች የሕይወት ዘመን ታላቅ መንፈሳዊ ሕልምና የዒባዳ ማዕዘን
#ethiopia | ሐጅ... የአላህ (ሱ.ወ) ቤት ወደሆነችውና የሙዕሚኖች ልብ ዘወትር ወደምትናፍቃት ቅድስት መካ የሚደረግ፣ በአካል ለቻለና አቅም ላለው ሙስሊም ሁሉ በሕይወት ዘመን አንድ ጊዜ የመፈጸም ግዴታ ያለበት አምስተኛው የእስልምና ማዕዘን ነው።
ይህ ታላቅ ጉዞ የግል መንፈሳዊ ጥንካሬን ማደሻ ብቻ ሳይሆን፣ የታማኝነት እና የዓለም አቀፋዊ የእስልምና አንድነት ከፍተኛ መገለጫ ተደርጎ ይወሰዳል።
በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ሙስሊሞች ምድራዊ ማዕረግና የሀብት ልዩነትን ሁሉ አውልቀው፣ ተመሳሳይ ነጭ ኢሕራም ለብሰው በአንድነት ሲቆሙ ፍጹም የእኩልነት እና የወንድማማችነት ትርጉም በተግባር ይገለጻል።
ይህ ሥርዓት ከዘመናት በፊት ነቢዩ ሙሐመድ (ሰ.ዐ.ወ) ያስተማሩትን መንገዶች በመከተል የሚከናወን ሲሆን፣ እያንዳንዱ ተግባር ከነቢዩ ኢብራሂምና (ረ.ወ) ከነቢዩ ሙሐመድ (ሰ.ዐ.ወ) ታሪክ ጋር የተያያዘ ጥልቅ መንፈሳዊ ትርጉም አለው።
ጉዞው በእስልምና የጨረቃ አቆጣጠር 12ኛው ወር "ዙል-ሒጃ" ላይ የሚፈጸም ሲሆን፣ የጨረቃ አቆጣጠር ከግሪጎሪያን አቆጣጠር ጋር ሲነጻጸር በየዓመቱ ወደ 11 ቀናት ገደማ ወደ ኋላ ስለሚሽከረከር የሐጅ ወቅት በተለያዩ የአየር ንብረቶች (በበጋ፣ በክረምትና በጸደይ) ላይ እንዲያርፍ ያደርገዋል።
የዚህ ታላቅ የሐጅ ሥርዓት ማጠናቀቂያ በመላው ዓለም በታላቅ ድምቀት በሚከበረው ዒድ አል-አድሃ (የአረፋ በዓል) ላይ ይደርሳል።
አማኞች መስዋዕት በማቅረብ፣ ያረዱትን አንድ ሦስተኛ ለቤተሰቦቻቸው፣ አንድ ሦስተኛ ለጎረቤቶቻቸው እንዲሁም ቀሪውን አንድ ሦስተኛ ለድሆች በማካፈል አጋርነታቸውንና እስላማዊ ፍቅራቸውን ይገልጻሉ።
በአካል ደክሞ በመንፈስ ታድሶ የሚመለስበት ሐጅ የትዕግስት፣ የትሕትናና የአንድነት ትምህርት ቤት ነው። አላህ (ሱ.ወ) ለሁላችንም ይህንን የአላህን ምሕረትና በረከት የምንቀበልበትን ልዩ የሕይወት አጋጣሚ ይወፍቀን።
በኢቲሃድ አብራር(ebc)
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #hajj #makkah #eidaladha #islam #muslimummah #faith
#ethiopia | ሐጅ... የአላህ (ሱ.ወ) ቤት ወደሆነችውና የሙዕሚኖች ልብ ዘወትር ወደምትናፍቃት ቅድስት መካ የሚደረግ፣ በአካል ለቻለና አቅም ላለው ሙስሊም ሁሉ በሕይወት ዘመን አንድ ጊዜ የመፈጸም ግዴታ ያለበት አምስተኛው የእስልምና ማዕዘን ነው።
ይህ ታላቅ ጉዞ የግል መንፈሳዊ ጥንካሬን ማደሻ ብቻ ሳይሆን፣ የታማኝነት እና የዓለም አቀፋዊ የእስልምና አንድነት ከፍተኛ መገለጫ ተደርጎ ይወሰዳል።
በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ሙስሊሞች ምድራዊ ማዕረግና የሀብት ልዩነትን ሁሉ አውልቀው፣ ተመሳሳይ ነጭ ኢሕራም ለብሰው በአንድነት ሲቆሙ ፍጹም የእኩልነት እና የወንድማማችነት ትርጉም በተግባር ይገለጻል።
ይህ ሥርዓት ከዘመናት በፊት ነቢዩ ሙሐመድ (ሰ.ዐ.ወ) ያስተማሩትን መንገዶች በመከተል የሚከናወን ሲሆን፣ እያንዳንዱ ተግባር ከነቢዩ ኢብራሂምና (ረ.ወ) ከነቢዩ ሙሐመድ (ሰ.ዐ.ወ) ታሪክ ጋር የተያያዘ ጥልቅ መንፈሳዊ ትርጉም አለው።
ጉዞው በእስልምና የጨረቃ አቆጣጠር 12ኛው ወር "ዙል-ሒጃ" ላይ የሚፈጸም ሲሆን፣ የጨረቃ አቆጣጠር ከግሪጎሪያን አቆጣጠር ጋር ሲነጻጸር በየዓመቱ ወደ 11 ቀናት ገደማ ወደ ኋላ ስለሚሽከረከር የሐጅ ወቅት በተለያዩ የአየር ንብረቶች (በበጋ፣ በክረምትና በጸደይ) ላይ እንዲያርፍ ያደርገዋል።
የዚህ ታላቅ የሐጅ ሥርዓት ማጠናቀቂያ በመላው ዓለም በታላቅ ድምቀት በሚከበረው ዒድ አል-አድሃ (የአረፋ በዓል) ላይ ይደርሳል።
አማኞች መስዋዕት በማቅረብ፣ ያረዱትን አንድ ሦስተኛ ለቤተሰቦቻቸው፣ አንድ ሦስተኛ ለጎረቤቶቻቸው እንዲሁም ቀሪውን አንድ ሦስተኛ ለድሆች በማካፈል አጋርነታቸውንና እስላማዊ ፍቅራቸውን ይገልጻሉ።
በአካል ደክሞ በመንፈስ ታድሶ የሚመለስበት ሐጅ የትዕግስት፣ የትሕትናና የአንድነት ትምህርት ቤት ነው። አላህ (ሱ.ወ) ለሁላችንም ይህንን የአላህን ምሕረትና በረከት የምንቀበልበትን ልዩ የሕይወት አጋጣሚ ይወፍቀን።
በኢቲሃድ አብራር(ebc)
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #hajj #makkah #eidaladha #islam #muslimummah #faith
2 months ago
መድኃኔአለም በሐጢዓት ፈተና ተጠልፎ ከመውደቅ ይጠብቀን🙏
እግዚአብሔር እስራኤልን ከደመና መና አውርዶ፣ ከአለት ውሀ አፍልቆ መገባቸው፡፡
እነርሱ ግን እዚህ ደጋ ላይ ቢሆንለት የውርጭ ሰደቃ እያበጀ፣ ውሀውን እያረጋ፣ መና መገብኳችሁ ይላል እንጅ ቆላ ቢሆነማ ባልተቻለውም ነበር ብለዋል። የርሱን ከሃሊነት፣ የእነርሱንም ሀሰት ሊገልጥ ቢወድ፣ ሙሴን የውሃ ምንጭ የሌለበት በረሐ ይዘሀቸው ሂድ ብሎት በዚያም መናው ወርዶላቸዋል፣ ውሀውም ፈልቆላቸዋል። ነገር ግን ነዘር የሚባል እባብ እየነከሰ ይፈጃቸው ጀመር። በዚህ ጊዜ ከሙሴ ዘንድ ሂደው ከጌታ ምህረት ቸርነት ከእኛ ኃጢአት አይታጣም በእግዚአብሔርና በአንተ ላይ ተናግረን በድለናል እባቦችን እንዲያርቅልን ወደ እግዚአብሔር አመልክትልን አሉት።
ሙሴም ወደ እግዚአብሔር ቢጸልይ ከንጹህ ነሐስ የእባብ ምስል ሠርተህ ከሚገናኙበት አደባባይ ከእንጨት ላይ ስቀልላቸው አለው። እንደተባለው ቢያደርግ እባብም የነደፈችው ሰው ሁሉ የነሐሱን እባብ ባየ ጊዜ ዳነ። “ሙሴ እባብን በምድረ በዳ እንደሰቀለው የሰው ልጅ ክርስቶስ ይሰቀል ዘንድ አለው” ተብሎ በዮሐንስ 3÷14 እንደተነገረ፡፡ አባቶቻችንም በትርጓሜ ወንጌል የበረሐው እባብ የዲያብሎስ፤ የብረቱ እባብ የጌታ ምሳሌ ነው። በእባብ መርዝ እንዳለበት በዲያብሎስም ፍዳ ኃጢአት አለበት።
በነሐሱ እባብ መርዝ እንደሌለበት በጌታም ፍዳ ኃጢአት የለበትም። የነሐሱ እባብ በእባብ አምሳል መሰቀሉ ጌታ እንደ ወንጀለኛ ተቆጥሮ ለመሰቀሉ ምሳሌ ነው። ክርስቶስ ኢየሱስ በመስቀል በተሰቀለ ጊዜ፤ የተሰቀለው የክብር ባለቤት ሰማይን የፈጠረ ነውና ፀሐይ ጨልማለች፣ ጨረቃ ደም ሆኗል፣ ከዋክብት ረግፈዋል።
ገዳማውያኑም በመስቀል የተደረገልንን ማዳን እያሰቡ ዓለምን ንቀው፣ ስጋቸውን ጎድተው ይከተሉታል፡፡ የጽድቃቸው አክሊል እርሱ መድኃኔ ዓለም የሚወደኝ መስቀሌን ተሸክሞ ይከተለኝ እንዳለ፡፡
ድጋፍ ለማድረግ፦ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
እግዚአብሔር እስራኤልን ከደመና መና አውርዶ፣ ከአለት ውሀ አፍልቆ መገባቸው፡፡
እነርሱ ግን እዚህ ደጋ ላይ ቢሆንለት የውርጭ ሰደቃ እያበጀ፣ ውሀውን እያረጋ፣ መና መገብኳችሁ ይላል እንጅ ቆላ ቢሆነማ ባልተቻለውም ነበር ብለዋል። የርሱን ከሃሊነት፣ የእነርሱንም ሀሰት ሊገልጥ ቢወድ፣ ሙሴን የውሃ ምንጭ የሌለበት በረሐ ይዘሀቸው ሂድ ብሎት በዚያም መናው ወርዶላቸዋል፣ ውሀውም ፈልቆላቸዋል። ነገር ግን ነዘር የሚባል እባብ እየነከሰ ይፈጃቸው ጀመር። በዚህ ጊዜ ከሙሴ ዘንድ ሂደው ከጌታ ምህረት ቸርነት ከእኛ ኃጢአት አይታጣም በእግዚአብሔርና በአንተ ላይ ተናግረን በድለናል እባቦችን እንዲያርቅልን ወደ እግዚአብሔር አመልክትልን አሉት።
ሙሴም ወደ እግዚአብሔር ቢጸልይ ከንጹህ ነሐስ የእባብ ምስል ሠርተህ ከሚገናኙበት አደባባይ ከእንጨት ላይ ስቀልላቸው አለው። እንደተባለው ቢያደርግ እባብም የነደፈችው ሰው ሁሉ የነሐሱን እባብ ባየ ጊዜ ዳነ። “ሙሴ እባብን በምድረ በዳ እንደሰቀለው የሰው ልጅ ክርስቶስ ይሰቀል ዘንድ አለው” ተብሎ በዮሐንስ 3÷14 እንደተነገረ፡፡ አባቶቻችንም በትርጓሜ ወንጌል የበረሐው እባብ የዲያብሎስ፤ የብረቱ እባብ የጌታ ምሳሌ ነው። በእባብ መርዝ እንዳለበት በዲያብሎስም ፍዳ ኃጢአት አለበት።
በነሐሱ እባብ መርዝ እንደሌለበት በጌታም ፍዳ ኃጢአት የለበትም። የነሐሱ እባብ በእባብ አምሳል መሰቀሉ ጌታ እንደ ወንጀለኛ ተቆጥሮ ለመሰቀሉ ምሳሌ ነው። ክርስቶስ ኢየሱስ በመስቀል በተሰቀለ ጊዜ፤ የተሰቀለው የክብር ባለቤት ሰማይን የፈጠረ ነውና ፀሐይ ጨልማለች፣ ጨረቃ ደም ሆኗል፣ ከዋክብት ረግፈዋል።
ገዳማውያኑም በመስቀል የተደረገልንን ማዳን እያሰቡ ዓለምን ንቀው፣ ስጋቸውን ጎድተው ይከተሉታል፡፡ የጽድቃቸው አክሊል እርሱ መድኃኔ ዓለም የሚወደኝ መስቀሌን ተሸክሞ ይከተለኝ እንዳለ፡፡
ድጋፍ ለማድረግ፦ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
3 months ago
1447ኛው የዒድ አልአድሃ በዓል ረቡዕ ይውላል።
ዛሬ በሳዑዲ አረቢያ ጨረቃ በመታየቷ የዙል-ሂጃ ወር መግባቱ ተገልጿል።
ይህን ተከትሎ 1447ኛው የዒድ አል-አድሃ (የዓረፋ) በዓል ዕሮብ ረቡዕ ግንቦት 19 ተከብሮ ይውላል።
seledadotio
seledadotio
ዛሬ በሳዑዲ አረቢያ ጨረቃ በመታየቷ የዙል-ሂጃ ወር መግባቱ ተገልጿል።
ይህን ተከትሎ 1447ኛው የዒድ አል-አድሃ (የዓረፋ) በዓል ዕሮብ ረቡዕ ግንቦት 19 ተከብሮ ይውላል።
seledadotio
seledadotio
3 months ago
የዒድ አል-አድሃ (የአረፋ) በዓል የሚውልበትን ቀን ዛሬ ማታ ይወሰናል።
የታላቁን የዒድ አል-አድሃ (የአረፋ) በዓል የሚውልበትን ትክክለኛ ቀን ለመወሰን፣ የዙል ሂጃህን ወር መግቢያ ጨረቃ ዛሬ ማታ ይከታተላሉ።
እንደ ዘገባዎች መግለጫ፡
* የጨረቃዋ መታየት ዛሬ ማታ ከተረጋገጠ፣ ታላቁ የዒድ በዓል ረቡዕ ግንቦት 19 ቀን 2018 ዓ.ም (May 27, 2026) ይጀምራል።
* ጨረቃዋ ዛሬ ማታ ካልታየች ደግሞ፣ በዓሉ ሐሙስ ግንቦት 20 ቀን 2018 ዓ.ም (May 28, 2026) ላይ የሚውል ይሆናል።
seledadotio
seledadotio
የታላቁን የዒድ አል-አድሃ (የአረፋ) በዓል የሚውልበትን ትክክለኛ ቀን ለመወሰን፣ የዙል ሂጃህን ወር መግቢያ ጨረቃ ዛሬ ማታ ይከታተላሉ።
እንደ ዘገባዎች መግለጫ፡
* የጨረቃዋ መታየት ዛሬ ማታ ከተረጋገጠ፣ ታላቁ የዒድ በዓል ረቡዕ ግንቦት 19 ቀን 2018 ዓ.ም (May 27, 2026) ይጀምራል።
* ጨረቃዋ ዛሬ ማታ ካልታየች ደግሞ፣ በዓሉ ሐሙስ ግንቦት 20 ቀን 2018 ዓ.ም (May 28, 2026) ላይ የሚውል ይሆናል።
seledadotio
seledadotio
Sponsored by
Surafel
3 months ago
የመወለድሽ ዜና እጅግ ግሩም ነው🙏
ቅዱስ ዮሐንስ በራዕይ 12÷1 "ፀሐይን የተጎናጸፈች፣ ጨረቃን የተጫማች፣ አስራ ሁለት የክዋክብት አክሊል በራሷ ላይ ያላት" ብሎ የመሰከረላት የብርሃን እናቱ ድንግል ማርያም የተወለደችባት ቀን ልዩ ናት፡፡ ነቢየ እግዚአብሔር ኢሳይያስ በትንቢቱ ኢሳ 7፡14 "ድንግል ትጸንሳለች፤ ወንድ ልጅም ትወልዳለች" ብሎ የተናገረላት ያቺ ድንግል ከቅዱሳኑ ኢያቄምና ወሐና ተወለደች፡፡ እርሷ የተወለደችባት ቀን ልበ አምላክ ክቡር ዳዊት በመዝ 44÷9 "የወርቅ ልብስ ተጎናጽፋ ንግሥቲቱ በቀኝህ ትቆማለች" ብሎ የተናገረላት እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም የተገኘችባት ናት፡፡ የእርስዋም ልደት እንደ እንግዳ ደራሽ እንደ ውኃ ፈሳሽ ድንገት የተከሰተ ሳይሆን አስቀድሞ በትንቢት፣ በምሳሌና በራዕይ የሰውን ልጅ ድኅነት በጉጉት ሲጠባበቁ ለነበሩ ቅዱሳን ሲገለጽ የነበረ መሆኑን ቅዱሳን መጽሕፍ በሚገባ ያስረዱናል፡፡
አባቷ ንጉስ ሰሎሞን "ሙሽራዬ ሆይ ከሊባኖስ ከእኔ ጋር ነዪ፣ ከአማና ራስ ከሳኔር ከኤርሞን ራስ ከአንበሶች መኖሪያ ከነብሮችም ተራራ ተመልከች" በማለት ተናግሮ ነበር፡፡ የዚህ ትንቢት ምስጢርም የእመቤታችን መካነ ልደት የሊባኖስ ተራራ ስለመሆኑ የሚያጠይቅ እንደሆነ ምስክርነታቸው የታመነ የቤተ ክርስቲያን ሊቃውንት ያስረዳሉ፡፡ ትንቢቱም ሲፈጸም ቅድስት ድንግል ማርያም በ15 ዓ.ዓ ቅድመ ልደተ ክርስቶስ ግንቦት 1 ቀን በሊባኖስ ተራራ ተወልዳለች፡፡ ኢትዮጵያዊው ሊቅ ቅዱስ ያሬድ ስለእመቤታችን ልደት "ማርያምሰ ተኀቱ እምትካት ውስተ ከርሱ ለአዳም ከመ ባሕርይ ጸዓዳ” ማርያም ግን ከጥንት ጀምሮ በአዳም ባሕርይ ውስጥ እንደ ነጭ ዕንቁ ታበራለች፡፡ በማለት እርሷ በደፈረሰው ዓለም በንጽሕና፣ በቅድስናና በድንግልና ስታበራ እንደነበርና ኋላም የዓለም ብርሃን የሆነውን ኢየሱስ ክርስቶስን መውለዷን አመስጥሮ ተናግሯል።
በኦርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የእመቤታችን የቅድስት ድንግል ማርያም የልደት ቀን እጅግ በደመቀ ስነ ስርዓት የሚከበርበት ዋነኛው ምክንያት ከዳዊት አካል የቀረችልን ንጽሕት ዘር በመሆኗ ምክንያት ነው፡፡ ይህ ዕለት ቅዱስ ኤፍሬም በውዳሴ ማርያም ‹‹የመመኪያችን ዘውድ፣ የንጽሕናችንም መሰረት›› ያላት ወላዲተ አምላክ ድንግል ማርያም የተወለደችበት ነው፡፡ ጠቢቡ ንጉስ ሰሎሞን በመኃልይ 4÷8 "ንዒ እምሊባኖስ መርዓት ንዒ እምሊባኖስ፡ ሙሽራዬ ሆይ ከሊባኖስ ከእኔ ጋር ነይ፡፡" ብሎ እንደተናገረ በኦርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን መጻሕፍት መሰረት የእመቤታችን የትውልድ ስፍራ ሊባኖስ የተባለው ተራራማ ሀገር ነው፡፡ ኢትዮጵያዊ ቄርሎስ የተባለው የነገረ ማርያም ሊቅ አባ ጊዮርጊስ ዘጋሥጫ ሰሎሞን እመቤታችን በሊባኖስ እንደምትወለድ አስቀድሞ ሰሎሞን ስለእመቤታችን የተናገረውን ቃል መፈጸሙን ሲያመሰጠር "የአናብስት ልጅ አልኩሽ” ይላል፡፡
ደግሞም “ሙሽራዪት ሆይ ከሊባኖስ ተራራ ነዪ፤ ከአንበሶች ጒድጓድ ወጥተሽ ነዪ፤ ከምርጥ ነገድነት የተነሣ ከሚመካ ወገን የመወለድሽ ዜና እጅግ ግሩም ነው፡፡" ይላታል፡፡ እመቤታችንም በሊባኖስ ተራራ እንድትወለድ ምክንያት የሆነው በማሕፀን ሳለች የአርሳባንን ልጅ ዓይን በማብራቷና ሳሚናስ የሚባለውን የጦሊቅን ልጅ ከሞት በማስነሳቷ አይሁድ በቅናት ተነሳስተውባቸው ስለነበር ሐናና ኢያቄም ወደ ሊባኖስ ተራራ እንዲሄዱ ታላቁ መልአክ ቅዱስ ገብርኤል ለኢያቄም ተገልጾ ስለነገራቸው እንደሆነ የቤተ ክርስቲያን መጻሕፍት ያስረዳሉ፡፡ ስለታላቅ መንፈሳዊ ተልዕኮ ሲባል ከሚያውቁት ቦታ መራቅን፣ ከለመዱት ቀዬ መሰደድን ከእመቤታችን የተረዱት ገዳማውያንም ዓለምን ንቀው ስሟን ስንቅ አድርገው ይመንናሉ። ገዳማቸውን ስንደግፍ ፣ በዓታቸውን ስናጸና የበረከታቸው ተሳታፊ እንሆናለን።
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
ለበለጠ መረጃ:- 09 38 64 44 44/0918077957
ቅዱስ ዮሐንስ በራዕይ 12÷1 "ፀሐይን የተጎናጸፈች፣ ጨረቃን የተጫማች፣ አስራ ሁለት የክዋክብት አክሊል በራሷ ላይ ያላት" ብሎ የመሰከረላት የብርሃን እናቱ ድንግል ማርያም የተወለደችባት ቀን ልዩ ናት፡፡ ነቢየ እግዚአብሔር ኢሳይያስ በትንቢቱ ኢሳ 7፡14 "ድንግል ትጸንሳለች፤ ወንድ ልጅም ትወልዳለች" ብሎ የተናገረላት ያቺ ድንግል ከቅዱሳኑ ኢያቄምና ወሐና ተወለደች፡፡ እርሷ የተወለደችባት ቀን ልበ አምላክ ክቡር ዳዊት በመዝ 44÷9 "የወርቅ ልብስ ተጎናጽፋ ንግሥቲቱ በቀኝህ ትቆማለች" ብሎ የተናገረላት እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም የተገኘችባት ናት፡፡ የእርስዋም ልደት እንደ እንግዳ ደራሽ እንደ ውኃ ፈሳሽ ድንገት የተከሰተ ሳይሆን አስቀድሞ በትንቢት፣ በምሳሌና በራዕይ የሰውን ልጅ ድኅነት በጉጉት ሲጠባበቁ ለነበሩ ቅዱሳን ሲገለጽ የነበረ መሆኑን ቅዱሳን መጽሕፍ በሚገባ ያስረዱናል፡፡
አባቷ ንጉስ ሰሎሞን "ሙሽራዬ ሆይ ከሊባኖስ ከእኔ ጋር ነዪ፣ ከአማና ራስ ከሳኔር ከኤርሞን ራስ ከአንበሶች መኖሪያ ከነብሮችም ተራራ ተመልከች" በማለት ተናግሮ ነበር፡፡ የዚህ ትንቢት ምስጢርም የእመቤታችን መካነ ልደት የሊባኖስ ተራራ ስለመሆኑ የሚያጠይቅ እንደሆነ ምስክርነታቸው የታመነ የቤተ ክርስቲያን ሊቃውንት ያስረዳሉ፡፡ ትንቢቱም ሲፈጸም ቅድስት ድንግል ማርያም በ15 ዓ.ዓ ቅድመ ልደተ ክርስቶስ ግንቦት 1 ቀን በሊባኖስ ተራራ ተወልዳለች፡፡ ኢትዮጵያዊው ሊቅ ቅዱስ ያሬድ ስለእመቤታችን ልደት "ማርያምሰ ተኀቱ እምትካት ውስተ ከርሱ ለአዳም ከመ ባሕርይ ጸዓዳ” ማርያም ግን ከጥንት ጀምሮ በአዳም ባሕርይ ውስጥ እንደ ነጭ ዕንቁ ታበራለች፡፡ በማለት እርሷ በደፈረሰው ዓለም በንጽሕና፣ በቅድስናና በድንግልና ስታበራ እንደነበርና ኋላም የዓለም ብርሃን የሆነውን ኢየሱስ ክርስቶስን መውለዷን አመስጥሮ ተናግሯል።
በኦርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የእመቤታችን የቅድስት ድንግል ማርያም የልደት ቀን እጅግ በደመቀ ስነ ስርዓት የሚከበርበት ዋነኛው ምክንያት ከዳዊት አካል የቀረችልን ንጽሕት ዘር በመሆኗ ምክንያት ነው፡፡ ይህ ዕለት ቅዱስ ኤፍሬም በውዳሴ ማርያም ‹‹የመመኪያችን ዘውድ፣ የንጽሕናችንም መሰረት›› ያላት ወላዲተ አምላክ ድንግል ማርያም የተወለደችበት ነው፡፡ ጠቢቡ ንጉስ ሰሎሞን በመኃልይ 4÷8 "ንዒ እምሊባኖስ መርዓት ንዒ እምሊባኖስ፡ ሙሽራዬ ሆይ ከሊባኖስ ከእኔ ጋር ነይ፡፡" ብሎ እንደተናገረ በኦርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን መጻሕፍት መሰረት የእመቤታችን የትውልድ ስፍራ ሊባኖስ የተባለው ተራራማ ሀገር ነው፡፡ ኢትዮጵያዊ ቄርሎስ የተባለው የነገረ ማርያም ሊቅ አባ ጊዮርጊስ ዘጋሥጫ ሰሎሞን እመቤታችን በሊባኖስ እንደምትወለድ አስቀድሞ ሰሎሞን ስለእመቤታችን የተናገረውን ቃል መፈጸሙን ሲያመሰጠር "የአናብስት ልጅ አልኩሽ” ይላል፡፡
ደግሞም “ሙሽራዪት ሆይ ከሊባኖስ ተራራ ነዪ፤ ከአንበሶች ጒድጓድ ወጥተሽ ነዪ፤ ከምርጥ ነገድነት የተነሣ ከሚመካ ወገን የመወለድሽ ዜና እጅግ ግሩም ነው፡፡" ይላታል፡፡ እመቤታችንም በሊባኖስ ተራራ እንድትወለድ ምክንያት የሆነው በማሕፀን ሳለች የአርሳባንን ልጅ ዓይን በማብራቷና ሳሚናስ የሚባለውን የጦሊቅን ልጅ ከሞት በማስነሳቷ አይሁድ በቅናት ተነሳስተውባቸው ስለነበር ሐናና ኢያቄም ወደ ሊባኖስ ተራራ እንዲሄዱ ታላቁ መልአክ ቅዱስ ገብርኤል ለኢያቄም ተገልጾ ስለነገራቸው እንደሆነ የቤተ ክርስቲያን መጻሕፍት ያስረዳሉ፡፡ ስለታላቅ መንፈሳዊ ተልዕኮ ሲባል ከሚያውቁት ቦታ መራቅን፣ ከለመዱት ቀዬ መሰደድን ከእመቤታችን የተረዱት ገዳማውያንም ዓለምን ንቀው ስሟን ስንቅ አድርገው ይመንናሉ። ገዳማቸውን ስንደግፍ ፣ በዓታቸውን ስናጸና የበረከታቸው ተሳታፊ እንሆናለን።
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
ለበለጠ መረጃ:- 09 38 64 44 44/0918077957
3 months ago
አሜሪካ ከጨረቃ በኋላ ቀጣዩ ግቧ ማርስ ነው - ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ
*****************
የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ የአርቴሚስ 2 ተልዕኮ የጠፈርተኞች አባላትን በኋይት ሀውስ ተቀብለው ባነጋገሩበት ወቅት፣ ከጨረቃ በኋላ ቀጣዩ ግቧችን ማርስ ነው ሲሉ ተናግረዋል።
በኋይት ሀውስ በተካሄደው በዚህ የዕውቅና ሥነ-ሥርዓት ላይ አራቱም የአርቴሚስ 2 ተልዕኮ አባላት የተገኙ ሲሆን፣ ፕሬዝዳንቱ ለጠፈርተኞቹ ያላቸውን ከፍተኛ አድናቆት ገልጸዋል።
ፕሬዝዳንት ትራምፕ ለጠፈርተኞቹ ባስተላለፉት መልዕክት፤ "እናንተ የአሜሪካ እውነተኛ ጀግኖች ናችሁ" በማለት፣ ጉዟቸው የሀገሪቱን ብቻ ሳይሆን የመላው ዓለምን ትኩረት የሳበና የማይታመን ጀግንነት የታየበት መሆኑን ተናግረዋል።
ፕሬዝዳንት ትራምፕ አሜሪካ በጠፈር ምርምር ያላትን መሪነት በድጋሚ ለማረጋገጥ ቁርጠኛ መሆናቸውን ገልጸው፣ በቀጣይ ጠፈርተኞችን በጨረቃ ላይ ለማሳረፍ ያለውን እቅድ አረጋግጠዋል።
"በዚህ ጊዜ ባንዲራችንን የምንተክለው ለጥቂት ጊዜ ቆይተን ለመመለስ ሳይሆን በጨረቃ ላይ ቋሚ መገኛ እንዲኖረንና ከዚያም ወደ ማርስ ለመሻገር ነው" ሲሉ የሀገራቸውን የረጅም ጊዜ የጠፈር ፍላጎት አስረድተዋል።
የአርቴሚስ 2 ጠፈርተኞች በዚህ ጉዞ እስካሁን ማንኛውም የሰው ልጅ ተጉዞ ከማያውቀው ርቀት በላይ ለ10 ቀናት ከምድር ርቀው በመጓዝ አዲስ ታሪክ ያስመዘገቡ ሲሆን፤ በጉዞው የተሰበሰበው መረጃም የሰውን ልጅ ወደ ጨረቃ ደቡባዊ ዋልታ ለሚወስደው የአርቴሚስ 3 ተልዕኮ እንደግብዓት እንደሚያገለግል ተገልጿል።
በቢታንያ ሲሳይ
#ethiopianbroadcastingcorporation #usa #artemisii #donaldtrump #spaceexploration #nasa
*****************
የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ የአርቴሚስ 2 ተልዕኮ የጠፈርተኞች አባላትን በኋይት ሀውስ ተቀብለው ባነጋገሩበት ወቅት፣ ከጨረቃ በኋላ ቀጣዩ ግቧችን ማርስ ነው ሲሉ ተናግረዋል።
በኋይት ሀውስ በተካሄደው በዚህ የዕውቅና ሥነ-ሥርዓት ላይ አራቱም የአርቴሚስ 2 ተልዕኮ አባላት የተገኙ ሲሆን፣ ፕሬዝዳንቱ ለጠፈርተኞቹ ያላቸውን ከፍተኛ አድናቆት ገልጸዋል።
ፕሬዝዳንት ትራምፕ ለጠፈርተኞቹ ባስተላለፉት መልዕክት፤ "እናንተ የአሜሪካ እውነተኛ ጀግኖች ናችሁ" በማለት፣ ጉዟቸው የሀገሪቱን ብቻ ሳይሆን የመላው ዓለምን ትኩረት የሳበና የማይታመን ጀግንነት የታየበት መሆኑን ተናግረዋል።
ፕሬዝዳንት ትራምፕ አሜሪካ በጠፈር ምርምር ያላትን መሪነት በድጋሚ ለማረጋገጥ ቁርጠኛ መሆናቸውን ገልጸው፣ በቀጣይ ጠፈርተኞችን በጨረቃ ላይ ለማሳረፍ ያለውን እቅድ አረጋግጠዋል።
"በዚህ ጊዜ ባንዲራችንን የምንተክለው ለጥቂት ጊዜ ቆይተን ለመመለስ ሳይሆን በጨረቃ ላይ ቋሚ መገኛ እንዲኖረንና ከዚያም ወደ ማርስ ለመሻገር ነው" ሲሉ የሀገራቸውን የረጅም ጊዜ የጠፈር ፍላጎት አስረድተዋል።
የአርቴሚስ 2 ጠፈርተኞች በዚህ ጉዞ እስካሁን ማንኛውም የሰው ልጅ ተጉዞ ከማያውቀው ርቀት በላይ ለ10 ቀናት ከምድር ርቀው በመጓዝ አዲስ ታሪክ ያስመዘገቡ ሲሆን፤ በጉዞው የተሰበሰበው መረጃም የሰውን ልጅ ወደ ጨረቃ ደቡባዊ ዋልታ ለሚወስደው የአርቴሚስ 3 ተልዕኮ እንደግብዓት እንደሚያገለግል ተገልጿል።
በቢታንያ ሲሳይ
#ethiopianbroadcastingcorporation #usa #artemisii #donaldtrump #spaceexploration #nasa
4 months ago
የሰው ልጅ በጠፈር ምርምር ታሪክ ውስጥ ሌላ አዲስ ድንቅ ምዕራፍ አስመዝግቧል።
የጨረቃ ተጓዦቹ የአርቴሚስ II (Artemis II) ጠፈርተኞች በፓስፊክ ውቅያኖስ ላይ በሰላም አርፈዋል።
የናሳው ኦራይን መንኩራኩር በአርቴሚስ II ተልዕኮ ጨረቃን ዙረው አስደናቂ ታሪክ የሰሩትን አራት ጠፈርተኞች አሳፍሮ አርብ ምሽት በፓስፊክ ውቅያኖስ ላይ በሰላም አርፏል።
ይህ ታሪካዊ ጉዞ በምስራቅ አቆጣጠር ከምሽቱ 8 ሰዓት ገደማ መንኩራኩሯ ውቅያኖስ ላይ ስታርፍ በታላቅ ስኬት ተጠናቋል።
ጠፈርተኞቹ ከዚህ ቀደም የሰው ልጅ ተጉዞት የማያውቀውን ርቀት ወደ ጥልቅ ህዋ በመጓዝ አዲስ የዓለም ሪከርድ ማስመዝገብ ችለዋል።
የኦራይን መንኩራኩር በሰላም ወደ ምድር መመለስ ናሳ የሰው ልጅን በድጋሚ በጨረቃ ላይ ለማሳረፍ ለሚያደርገው ቀጣይ ጉዞ ትልቅ መተማመንን ፈጥሯል።
መላው ዓለም በጉጉት ሲከታተለው የነበረው ይህ ተልዕኮ የሰው ልጅ ወደፊት ወደ ማርስ ለሚያደርገው ጉዞ እንደ ትልቅ መነሻ ተወስዷል።
አራቱ ጀግና ጠፈርተኞች አሁን ላይ ደህንነታቸው ተጠብቆ ወደ ቤታቸው በመመለስ ላይ ይገኛሉ።
seledadotio
seledadotio
የጨረቃ ተጓዦቹ የአርቴሚስ II (Artemis II) ጠፈርተኞች በፓስፊክ ውቅያኖስ ላይ በሰላም አርፈዋል።
የናሳው ኦራይን መንኩራኩር በአርቴሚስ II ተልዕኮ ጨረቃን ዙረው አስደናቂ ታሪክ የሰሩትን አራት ጠፈርተኞች አሳፍሮ አርብ ምሽት በፓስፊክ ውቅያኖስ ላይ በሰላም አርፏል።
ይህ ታሪካዊ ጉዞ በምስራቅ አቆጣጠር ከምሽቱ 8 ሰዓት ገደማ መንኩራኩሯ ውቅያኖስ ላይ ስታርፍ በታላቅ ስኬት ተጠናቋል።
ጠፈርተኞቹ ከዚህ ቀደም የሰው ልጅ ተጉዞት የማያውቀውን ርቀት ወደ ጥልቅ ህዋ በመጓዝ አዲስ የዓለም ሪከርድ ማስመዝገብ ችለዋል።
የኦራይን መንኩራኩር በሰላም ወደ ምድር መመለስ ናሳ የሰው ልጅን በድጋሚ በጨረቃ ላይ ለማሳረፍ ለሚያደርገው ቀጣይ ጉዞ ትልቅ መተማመንን ፈጥሯል።
መላው ዓለም በጉጉት ሲከታተለው የነበረው ይህ ተልዕኮ የሰው ልጅ ወደፊት ወደ ማርስ ለሚያደርገው ጉዞ እንደ ትልቅ መነሻ ተወስዷል።
አራቱ ጀግና ጠፈርተኞች አሁን ላይ ደህንነታቸው ተጠብቆ ወደ ቤታቸው በመመለስ ላይ ይገኛሉ።
seledadotio
seledadotio
4 months ago
የጨረቃ ተጓዦች በሰላም ምድር ደረሱ!
#ethiopia | የሰው ልጅ በጠፈር ምርምር ታሪክ ውስጥ አዲስ ምዕራፍ የከፈተው የናሳው **አርቴሚስ II (Artemis II) ተልዕኮ በታላቅ ስኬት ተጠናቋል። አራት ጠፈርተኞችን ያሳፈረችው የኦራይን (Orion) መንኩራኩር፣ ጨረቃን ዙራ ካደረገችው አስደናቂ ቆይታ በኋላ አርብ ምሽት በፓስፊክ ውቅያኖስ ላይ በሰላም አርፋለች።
የዚህን ታሪካዊ ጉዞ ዋና ዋና ኩነቶች እነሆ፦
በምስራቅ አቆጣጠር ከምሽቱ 8 ሰዓት ገደማ መንኩራኩሯ ውቅያኖስ ላይ ስታርፍ፣ የአንድ ዓመት ዝግጅትና የሰባት ቀናት የጠፈር ቆይታ በድል ተደምድሟል።
ተጓዦቹ የሰው ልጅ ከዚህ ቀደም ደርሶበት የማያውቀውን ጥልቅ ህዋ በማሰስ እና ከምድር በጣም ርቆ በመጓዝ አዲስ የዓለም ሪከርድ ማስመዝገብ ችለዋል።
የዚህ ተልዕኮ ስኬት ናሳ የሰው ልጅን በድጋሚ በጨረቃ ላይ ለማሳረፍ ለሚጠብቀው አርቴሚስ III ተልዕኮ ትልቅ መተማመንን የፈጠረ ሲሆን፣ ወደ ማርስ ለሚደረገው ጉዞም እንደ ትልቅ መነሻ ተወስዷል።
በአሁኑ ወቅት አራቱ ጀግና ጠፈርተኞች በጥሩ ጤንነት ላይ የሚገኙ ሲሆን፣ አስፈላጊው የሕክምና ክትትል ተደርጎላቸው ወደ ቤተሰቦቻቸው በመመለስ ላይ ናቸው።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #artemisii #nasa #spaceexploration #orion #moonmission #technews #science #የጠፈር_ምርምር #አርቴሚስ2 #ናሳ
#ethiopia | የሰው ልጅ በጠፈር ምርምር ታሪክ ውስጥ አዲስ ምዕራፍ የከፈተው የናሳው **አርቴሚስ II (Artemis II) ተልዕኮ በታላቅ ስኬት ተጠናቋል። አራት ጠፈርተኞችን ያሳፈረችው የኦራይን (Orion) መንኩራኩር፣ ጨረቃን ዙራ ካደረገችው አስደናቂ ቆይታ በኋላ አርብ ምሽት በፓስፊክ ውቅያኖስ ላይ በሰላም አርፋለች።
የዚህን ታሪካዊ ጉዞ ዋና ዋና ኩነቶች እነሆ፦
በምስራቅ አቆጣጠር ከምሽቱ 8 ሰዓት ገደማ መንኩራኩሯ ውቅያኖስ ላይ ስታርፍ፣ የአንድ ዓመት ዝግጅትና የሰባት ቀናት የጠፈር ቆይታ በድል ተደምድሟል።
ተጓዦቹ የሰው ልጅ ከዚህ ቀደም ደርሶበት የማያውቀውን ጥልቅ ህዋ በማሰስ እና ከምድር በጣም ርቆ በመጓዝ አዲስ የዓለም ሪከርድ ማስመዝገብ ችለዋል።
የዚህ ተልዕኮ ስኬት ናሳ የሰው ልጅን በድጋሚ በጨረቃ ላይ ለማሳረፍ ለሚጠብቀው አርቴሚስ III ተልዕኮ ትልቅ መተማመንን የፈጠረ ሲሆን፣ ወደ ማርስ ለሚደረገው ጉዞም እንደ ትልቅ መነሻ ተወስዷል።
በአሁኑ ወቅት አራቱ ጀግና ጠፈርተኞች በጥሩ ጤንነት ላይ የሚገኙ ሲሆን፣ አስፈላጊው የሕክምና ክትትል ተደርጎላቸው ወደ ቤተሰቦቻቸው በመመለስ ላይ ናቸው።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #artemisii #nasa #spaceexploration #orion #moonmission #technews #science #የጠፈር_ምርምር #አርቴሚስ2 #ናሳ
4 months ago
የጠፈርተኞቹ የሞት ሽረት ፍጥጫ
በሰላም ይመለሱ ይሆን?
#ethiopia | የሰው ልጅ ከግማሽ ክፍለ ዘመን በኋላ ወደ ጨረቃ ያደረገው ታሪካዊ ጉዞ እጅግ አደገኛ ምዕራፍ ላይ ደርሷል።
የአርቴሚስ 2 (Artemis II) አራቱ ጠፈርተኞች የ10 ቀናት የጨረቃ ዙሪያ ቆይታቸውን አጠናቅቀው ወደ ምድር አቅንተዋል።
ከፍተኛ ስጋት የፈጠሩት ነጥቦች
አስገራሚ ፍጥነት
መንኮራኩሯ በሰዓት 25,000 ማይል (ከድምፅ ፍጥነት በ30 እጥፍ በላይ) እየተምዘገዘገች ወደ ምድር ከባቢ አየር ትገባለች።
ከፍተኛ ሙቀት
የመንኮራኩሯ ውጫዊ ክፍል እስከ 2,760 ዲግሪ ሴልሺየስ በሚደርስ እሳት ይፈተናል።
የጋሻው ስንጥቅ ስጋት
በ2022ቱ የአርቴሚስ 1 ሙከራ ወቅት በመንኮራኩሯ የሙቀት መከላከያ ጋሻ ላይ ስንጥቆች ታይተው የነበረ ቢሆንም፣ አሁንም ጠፈርተኞቹ ያንኑ ተመሳሳይ ጋሻ መጠቀማቸው በባለሙያዎች ዘንድ ትልቅ ስጋት ፈጥሯል።
ናሳ የመንኮራኩሯን አቅጣጫ በመቀየር አደጋውን ለመቀነስ እንደሚቻል ገልጾ ሙሉ በራስ መተማመን አሳይቷል። በአሁኑ ወቅት በሳንዲያጎ የባሕር ዳርቻ የነፍስ አድን መርከቦችና የሕክምና ቡድኖች በጉጉት እየጠበቁ ይገኛሉ።
የዚህ ተልዕኮ ስኬት የሰው ልጅን በድጋሚ ጨረቃ ላይ ለማሳረፍ ለታቀደው የአርቴሚስ 3 ፕሮጀክት ብቸኛው መሠረት ነው!
#getu #artemis2 #nasa #spaceexploration #moonmission #reentry #sciencenews #astronauts #spacex #addisababa #ጠፈር #አርቴሚስ #ናሳ #ጨረቃ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
በሰላም ይመለሱ ይሆን?
#ethiopia | የሰው ልጅ ከግማሽ ክፍለ ዘመን በኋላ ወደ ጨረቃ ያደረገው ታሪካዊ ጉዞ እጅግ አደገኛ ምዕራፍ ላይ ደርሷል።
የአርቴሚስ 2 (Artemis II) አራቱ ጠፈርተኞች የ10 ቀናት የጨረቃ ዙሪያ ቆይታቸውን አጠናቅቀው ወደ ምድር አቅንተዋል።
ከፍተኛ ስጋት የፈጠሩት ነጥቦች
አስገራሚ ፍጥነት
መንኮራኩሯ በሰዓት 25,000 ማይል (ከድምፅ ፍጥነት በ30 እጥፍ በላይ) እየተምዘገዘገች ወደ ምድር ከባቢ አየር ትገባለች።
ከፍተኛ ሙቀት
የመንኮራኩሯ ውጫዊ ክፍል እስከ 2,760 ዲግሪ ሴልሺየስ በሚደርስ እሳት ይፈተናል።
የጋሻው ስንጥቅ ስጋት
በ2022ቱ የአርቴሚስ 1 ሙከራ ወቅት በመንኮራኩሯ የሙቀት መከላከያ ጋሻ ላይ ስንጥቆች ታይተው የነበረ ቢሆንም፣ አሁንም ጠፈርተኞቹ ያንኑ ተመሳሳይ ጋሻ መጠቀማቸው በባለሙያዎች ዘንድ ትልቅ ስጋት ፈጥሯል።
ናሳ የመንኮራኩሯን አቅጣጫ በመቀየር አደጋውን ለመቀነስ እንደሚቻል ገልጾ ሙሉ በራስ መተማመን አሳይቷል። በአሁኑ ወቅት በሳንዲያጎ የባሕር ዳርቻ የነፍስ አድን መርከቦችና የሕክምና ቡድኖች በጉጉት እየጠበቁ ይገኛሉ።
የዚህ ተልዕኮ ስኬት የሰው ልጅን በድጋሚ ጨረቃ ላይ ለማሳረፍ ለታቀደው የአርቴሚስ 3 ፕሮጀክት ብቸኛው መሠረት ነው!
#getu #artemis2 #nasa #spaceexploration #moonmission #reentry #sciencenews #astronauts #spacex #addisababa #ጠፈር #አርቴሚስ #ናሳ #ጨረቃ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
Sponsored by
Surafel
4 months ago
ምድር ፎቶ ተነሳች
#ethiopia | ናሳ ለአርጤምስ 2 (Artemis II) ተልዕኮ ወደ ጨረቃ የላካቸው አራት ጠፈርተኞች፣ ከምድር 66,000 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ ሆነው የቀረጿቸውን እጅግ አስደናቂ እና ጥራት ያላቸውን የምድራችን ምስሎች ይፋ አድርገዋል።
እነዚህ ታሪካዊ ምስሎች የተነሱት የኦርዮን (Orion) መንኮራኩር ወደ ጨረቃ የምታደርገውን ጉዞ በጀመረችበት ወቅት ሲሆን፣ ይህም የሰው ልጅ በ1972 ከተካሄደው የአፖሎ 17 ጉዞ በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ ከምድር ምህዋር ወጥቶ ወደ ጥልቅ ጠፈር የተጓዘበት አጋጣሚ ሆኖ ተመዝግቧል።
ይህ ተልዕኮ በበርካታ ምክንያቶች ታሪካዊና ልዩ ተደርጎ ተወስዷል፦
ተልዕኮው ለመጀመሪያ ጊዜ ሴት እና ጥቁር አሜሪካዊ ጠፈርተኞችን በማካተት የጠፈር ምርምር ታሪክ አዲስ ምዕራፍ ከፍቷል።
የአርጤምስ 2 ስኬት የሰው ልጅን ዳግም በጨረቃ ላይ ለማሳረፍ ለሚታቀደው የ"አርጤምስ 3" ተልዕኮ ወሳኝ መሠረት የሚጥል ነው።
መንኮራኩሯ ከላከቻቸው ምስሎች ጥራት መረዳት እንደሚቻለው፣ የናሳ የቴክኖሎጂ አቅም ለጥልቅ ህዋ ምርምር ዝግጁ መሆኑን አመላካች ነው።
የአርጤምስ 2 ተልዕኮ የሰው ልጅ የጨረቃን ምህዋር ዙሮ ወደ ምድር በመመለስ፣ ለወደፊቱ የሰው ልጅ የጨረቃና የማርስ ጉዞዎች መንገዱን ክፍት ያደርጋል ተብሎ ይጠበቃል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#tikvah #getutemesgen #getu #nasa #artemisii #spaceexploration #earthfromspace #moonmission #sciencenews #techethiopia #spacetravel
#ethiopia | ናሳ ለአርጤምስ 2 (Artemis II) ተልዕኮ ወደ ጨረቃ የላካቸው አራት ጠፈርተኞች፣ ከምድር 66,000 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ ሆነው የቀረጿቸውን እጅግ አስደናቂ እና ጥራት ያላቸውን የምድራችን ምስሎች ይፋ አድርገዋል።
እነዚህ ታሪካዊ ምስሎች የተነሱት የኦርዮን (Orion) መንኮራኩር ወደ ጨረቃ የምታደርገውን ጉዞ በጀመረችበት ወቅት ሲሆን፣ ይህም የሰው ልጅ በ1972 ከተካሄደው የአፖሎ 17 ጉዞ በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ ከምድር ምህዋር ወጥቶ ወደ ጥልቅ ጠፈር የተጓዘበት አጋጣሚ ሆኖ ተመዝግቧል።
ይህ ተልዕኮ በበርካታ ምክንያቶች ታሪካዊና ልዩ ተደርጎ ተወስዷል፦
ተልዕኮው ለመጀመሪያ ጊዜ ሴት እና ጥቁር አሜሪካዊ ጠፈርተኞችን በማካተት የጠፈር ምርምር ታሪክ አዲስ ምዕራፍ ከፍቷል።
የአርጤምስ 2 ስኬት የሰው ልጅን ዳግም በጨረቃ ላይ ለማሳረፍ ለሚታቀደው የ"አርጤምስ 3" ተልዕኮ ወሳኝ መሠረት የሚጥል ነው።
መንኮራኩሯ ከላከቻቸው ምስሎች ጥራት መረዳት እንደሚቻለው፣ የናሳ የቴክኖሎጂ አቅም ለጥልቅ ህዋ ምርምር ዝግጁ መሆኑን አመላካች ነው።
የአርጤምስ 2 ተልዕኮ የሰው ልጅ የጨረቃን ምህዋር ዙሮ ወደ ምድር በመመለስ፣ ለወደፊቱ የሰው ልጅ የጨረቃና የማርስ ጉዞዎች መንገዱን ክፍት ያደርጋል ተብሎ ይጠበቃል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#tikvah #getutemesgen #getu #nasa #artemisii #spaceexploration #earthfromspace #moonmission #sciencenews #techethiopia #spacetravel
4 months ago
ከግማሽ ክፍለ ዘመን በኋላ የሰው ልጅ ዳግም ወደ ጨረቃ ጉዞ
የሰው ልጅ በጠፈር ምርምር ታሪክ ውስጥ አዲስ ምዕራፍ የሚከፍት ድንቅ ክስተት ዛሬ ተመዝግቧል።
ከአምስት አስርተ ዓመታት በላይ ለሚሆን ረጅም ጊዜ ተቋርጦ የነበረው የሰው ልጆች ወደ ጨረቃ የመጓዝ ጉዞ በአርቴሚስ 2 መንኮራኩር አማካኝነት ዳግም ህያው ሆኗል።
አራት ጠፈርተኞችን አሳፍራ ወደ ጨረቃ መንደርደሯ የተሰማው ይህቺ መንኮራኩር የሰው ልጅ ወደ ማርስ ለሚያደርገው ቀጣይ ጉዞ እንደ ትልቅ መነሻ ተደርጋ ተወስዳለች።
ይህ ታሪካዊ ጉዞ በጠፈር ምርምር ዘርፍ ውስጥ ትልቅ ስኬት ከመሆኑም በላይ በቴክኖሎጂው ረገድ ያለውን እመርታ ለዓለም ያሳየ ክስተት ነው።
አራቱ ጠፈርተኞች ጨረቃን በመዞር የሚያደርጉት ይህ ተልዕኮ ካለፉት 50 ዓመታት ወዲህ ለመጀመሪያ ጊዜ የተከናወነ በመሆኑ በመላው ዓለም የሚገኙ የሳይንስ አፍቃሪዎችን ቀልብ ስቧል።
መንኮራኩሯ በተሳካ ሁኔታ ወደ ህዋ መተኮሷን ተከትሎ የተለያዩ ሀገራት ሳይንቲስቶች እና ተመራማሪዎች ደስታቸውን እየገለጹ ይገኛሉ።
የአርቴሚስ 2 ተልዕኮ ዋና ዓላማ የሰው ልጅ በጨረቃ ምህዋር ውስጥ በሰላም ተጉዞ መመለስ የሚችልበትን ሁኔታ በዝርዝር ማጥናት ሲሆን ይህም ለወደፊቱ በጨረቃ ላይ ቋሚ የሰው ልጆች መኖሪያ ለመመስረት ለታለመው እቅድ መሰረት የሚጥል ነው።
seledadotio
seledadotio
የሰው ልጅ በጠፈር ምርምር ታሪክ ውስጥ አዲስ ምዕራፍ የሚከፍት ድንቅ ክስተት ዛሬ ተመዝግቧል።
ከአምስት አስርተ ዓመታት በላይ ለሚሆን ረጅም ጊዜ ተቋርጦ የነበረው የሰው ልጆች ወደ ጨረቃ የመጓዝ ጉዞ በአርቴሚስ 2 መንኮራኩር አማካኝነት ዳግም ህያው ሆኗል።
አራት ጠፈርተኞችን አሳፍራ ወደ ጨረቃ መንደርደሯ የተሰማው ይህቺ መንኮራኩር የሰው ልጅ ወደ ማርስ ለሚያደርገው ቀጣይ ጉዞ እንደ ትልቅ መነሻ ተደርጋ ተወስዳለች።
ይህ ታሪካዊ ጉዞ በጠፈር ምርምር ዘርፍ ውስጥ ትልቅ ስኬት ከመሆኑም በላይ በቴክኖሎጂው ረገድ ያለውን እመርታ ለዓለም ያሳየ ክስተት ነው።
አራቱ ጠፈርተኞች ጨረቃን በመዞር የሚያደርጉት ይህ ተልዕኮ ካለፉት 50 ዓመታት ወዲህ ለመጀመሪያ ጊዜ የተከናወነ በመሆኑ በመላው ዓለም የሚገኙ የሳይንስ አፍቃሪዎችን ቀልብ ስቧል።
መንኮራኩሯ በተሳካ ሁኔታ ወደ ህዋ መተኮሷን ተከትሎ የተለያዩ ሀገራት ሳይንቲስቶች እና ተመራማሪዎች ደስታቸውን እየገለጹ ይገኛሉ።
የአርቴሚስ 2 ተልዕኮ ዋና ዓላማ የሰው ልጅ በጨረቃ ምህዋር ውስጥ በሰላም ተጉዞ መመለስ የሚችልበትን ሁኔታ በዝርዝር ማጥናት ሲሆን ይህም ለወደፊቱ በጨረቃ ላይ ቋሚ የሰው ልጆች መኖሪያ ለመመስረት ለታለመው እቅድ መሰረት የሚጥል ነው።
seledadotio
seledadotio
4 months ago
ፍቼ ጫምበላላ በዓል በአዲስ አበባ ተከበረ
የሰላም፣ የመከባበርና የአብሮነት ተምሳሌት የሆነው የሲዳማ ብሔር የዘመን መለወጫ በዓል ፍቼ ጫምበላላ ዛሬ መጋቢት 20 ቀን 2018 ዓ.ም በአዲስ አበባ ወዳጅነት አደባባይ ለሰባተኛ ጊዜ በደመቀ ሁኔታ ተከብሯል።
በበዓሉ አከባበር ላይ የፕላንና ልማት ሚኒስትር ፍጹም አሰፋ (ዶ/ር)፣ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደርና የሲዳማ ክልል ከፍተኛ አመራሮች፣ ዲፕሎማቶች እንዲሁም የኪነጥበብ ባለሙያዎች እና የሀገር ሽማግሌዎች በተገኙበት በምርቃት ተጀምሯል።
የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ዴኤታ ረዳት ፕሮፌሰር ነብዩ ባዬ በመርሃ ግብሩ ላይ ባስተላለፉት መልዕክት ፍቼ ጫምበላላ የፍቅርና የአዲስ ተስፋ መገለጫ ከመሆኑም ባለፈ የጨረቃንና የከዋክብትን ዑደት የቀመረ ጥልቅ ሀገር በቀል እውቀት የሚታይበት የአለም ህዝብ ቅርስ ነው ብለዋል።
የቱሪዝም ሚኒስትር ዴኤታ እንደገና አበበ (ዶ/ር) በበኩላቸው በዓሉ የሲዳማ አባቶች ያላቸውን ጥልቅ የሥነ-ፈለክ ዕውቀት ለዓለም ያስተዋወቀ የታሪክና የባህል ማንነት መገለጫ መሆኑን በንግግራቸው አንስተዋል።
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የሥራና ክህሎት ቢሮ ኃላፊ አቶ ሚሊዮን ማትዮስ በዓሉ በዩኔስኮ በማይዳሰሱ ቅርሶች ዝርዝር ውስጥ የተመዘገበና የከተማዋን ብዝኀነት ይበልጥ የሚያጎላ መሆኑን ተናግረዋል።
የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር ይህ በዓል እሴቱ ተጠብቆ ለትውልድ እንዲተላለፍና የቱሪዝም ዘርፉን እንዲያነቃቃ ከክልሉ መንግሥት ጋር በትኩረት እንደሚሠራ በመድረኩ ላይ ተገልጿል።
የሰላም፣ የመከባበርና የአብሮነት ተምሳሌት የሆነው የሲዳማ ብሔር የዘመን መለወጫ በዓል ፍቼ ጫምበላላ ዛሬ መጋቢት 20 ቀን 2018 ዓ.ም በአዲስ አበባ ወዳጅነት አደባባይ ለሰባተኛ ጊዜ በደመቀ ሁኔታ ተከብሯል።
በበዓሉ አከባበር ላይ የፕላንና ልማት ሚኒስትር ፍጹም አሰፋ (ዶ/ር)፣ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደርና የሲዳማ ክልል ከፍተኛ አመራሮች፣ ዲፕሎማቶች እንዲሁም የኪነጥበብ ባለሙያዎች እና የሀገር ሽማግሌዎች በተገኙበት በምርቃት ተጀምሯል።
የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ዴኤታ ረዳት ፕሮፌሰር ነብዩ ባዬ በመርሃ ግብሩ ላይ ባስተላለፉት መልዕክት ፍቼ ጫምበላላ የፍቅርና የአዲስ ተስፋ መገለጫ ከመሆኑም ባለፈ የጨረቃንና የከዋክብትን ዑደት የቀመረ ጥልቅ ሀገር በቀል እውቀት የሚታይበት የአለም ህዝብ ቅርስ ነው ብለዋል።
የቱሪዝም ሚኒስትር ዴኤታ እንደገና አበበ (ዶ/ር) በበኩላቸው በዓሉ የሲዳማ አባቶች ያላቸውን ጥልቅ የሥነ-ፈለክ ዕውቀት ለዓለም ያስተዋወቀ የታሪክና የባህል ማንነት መገለጫ መሆኑን በንግግራቸው አንስተዋል።
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የሥራና ክህሎት ቢሮ ኃላፊ አቶ ሚሊዮን ማትዮስ በዓሉ በዩኔስኮ በማይዳሰሱ ቅርሶች ዝርዝር ውስጥ የተመዘገበና የከተማዋን ብዝኀነት ይበልጥ የሚያጎላ መሆኑን ተናግረዋል።
የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር ይህ በዓል እሴቱ ተጠብቆ ለትውልድ እንዲተላለፍና የቱሪዝም ዘርፉን እንዲያነቃቃ ከክልሉ መንግሥት ጋር በትኩረት እንደሚሠራ በመድረኩ ላይ ተገልጿል።
4 months ago
የፊቼ ጫምባላላ በዓል በአዲስ አበባ በልዩ ድምቀት ተከበረ!
#fastmereja I የሲዳማ ብሔር የዘመን መለወጫና በዩኔስኮ (UNESCO) በማይዳሰስ የዓለም ቅርስነት የተመዘገበው የፊቼ ጫምባላላ በዓል በዛሬዉ እለት በወዳጅነት አደባባይ በድምቀት ተከበረ።
በዓሉ በመዲናዋ ለ7ኛ ጊዜ የሚከበር ሲሆን ዋና ዓላማውም የሰላም፣ የእርቅና የአንድነት እሴቶችን ለሌሎች ብሔር ብሔረሰቦች ማጋራት እንደሆነ ተገልፆ በዓሉ ለሰው ልጅ ብቻ ሳይሆን ለእንስሳትና ለተፈጥሮም ጭምር ሰላምን የሚመኝ ጥልቅ ባህላዊ ትርጉም ያለው መሆኑም ተመላክቷል።
ፊቼ ጨምበላላ ትልቅ የመንፈሳዊና የቁሳዊ ባህል እሴት የሚታይበት በዓል መሆኑን እና፤ የጨረቃንና የከዋክብትን ፈለግና ዑደት ለዘመናት የቀመረ ነባር ሀገር በቀል የእውቀት መገለጫ መሆኑን አስረድተዉ በበዓሉ ላይ የሚታየው የባህሎች መስተጋብርም ኢትዮጵያ የምታልማትን የጋራና ማንነት የሚያንፀባርቅ መሆኑን የባህልና ስፖርት ሚኒስትርዴኤታ ረዳት ፕሮፌሰር ነብዩ ባዬ ገልፀዋል።
በዓሉ ከ2013 ዓ.ም ጀምሮ በአዲስ አበባ ከተማ መሪነትና ድጋፍ በየዓመቱ እየተከበረ የቆየ ሲሆን፣ አሁን ላይ ለከተማዋ ተጨማሪ ድምቀት የሚሰጥ ትልቅ ህዝባዊ ፌስቲቫል ለመሆን መብቃቱ ነዉ የተገለፀዉ።
በዛሬዉ እለት በተከናወነዉ መርሀ-ግብር ላይ የፕላን እና ልማት ሚኒስትር ፍጹም አሰፋ (ዶ/ር) ጨምሮ ከፍተኛ የመንግስት የስራ ኃላፊዎች፣ የሲዳማ ማህበረሰብ አባቶች፣ አባ ገዳዎችና ሀደ ሲንቄዎች እንዲሁም በርካታ የሲዳማ ተወላጆች ታድመዋል።
#ኹነት
#fastmereja I የሲዳማ ብሔር የዘመን መለወጫና በዩኔስኮ (UNESCO) በማይዳሰስ የዓለም ቅርስነት የተመዘገበው የፊቼ ጫምባላላ በዓል በዛሬዉ እለት በወዳጅነት አደባባይ በድምቀት ተከበረ።
በዓሉ በመዲናዋ ለ7ኛ ጊዜ የሚከበር ሲሆን ዋና ዓላማውም የሰላም፣ የእርቅና የአንድነት እሴቶችን ለሌሎች ብሔር ብሔረሰቦች ማጋራት እንደሆነ ተገልፆ በዓሉ ለሰው ልጅ ብቻ ሳይሆን ለእንስሳትና ለተፈጥሮም ጭምር ሰላምን የሚመኝ ጥልቅ ባህላዊ ትርጉም ያለው መሆኑም ተመላክቷል።
ፊቼ ጨምበላላ ትልቅ የመንፈሳዊና የቁሳዊ ባህል እሴት የሚታይበት በዓል መሆኑን እና፤ የጨረቃንና የከዋክብትን ፈለግና ዑደት ለዘመናት የቀመረ ነባር ሀገር በቀል የእውቀት መገለጫ መሆኑን አስረድተዉ በበዓሉ ላይ የሚታየው የባህሎች መስተጋብርም ኢትዮጵያ የምታልማትን የጋራና ማንነት የሚያንፀባርቅ መሆኑን የባህልና ስፖርት ሚኒስትርዴኤታ ረዳት ፕሮፌሰር ነብዩ ባዬ ገልፀዋል።
በዓሉ ከ2013 ዓ.ም ጀምሮ በአዲስ አበባ ከተማ መሪነትና ድጋፍ በየዓመቱ እየተከበረ የቆየ ሲሆን፣ አሁን ላይ ለከተማዋ ተጨማሪ ድምቀት የሚሰጥ ትልቅ ህዝባዊ ፌስቲቫል ለመሆን መብቃቱ ነዉ የተገለፀዉ።
በዛሬዉ እለት በተከናወነዉ መርሀ-ግብር ላይ የፕላን እና ልማት ሚኒስትር ፍጹም አሰፋ (ዶ/ር) ጨምሮ ከፍተኛ የመንግስት የስራ ኃላፊዎች፣ የሲዳማ ማህበረሰብ አባቶች፣ አባ ገዳዎችና ሀደ ሲንቄዎች እንዲሁም በርካታ የሲዳማ ተወላጆች ታድመዋል።
#ኹነት
4 months ago
አዲስ አበባን የረገትጥኩ ሰሞን
(ዘላለም ጸጋዬ)
#ethiopia | ምንም እንኩዋን የተወለድኩት ከአንዲት ትንሽዬ የገጠር ከተማ ቢሆንም የልጅነት አይኔን ስገልጥ ግን የማስታውሰው የማርያምን ቤተክርስትያን፣ የመቅድስዋን የእጣን ሽታ፣የንፋስ ሽውታ የሚያስፉዋጨውን የጉዋሮዋን አርዘሊባኖስ፣የደጀ ሰላምዋን መአዛ ፣ካጠገቡም ያለውን ጭው ያለ ገደል እንዲሁም "መልእክተ ዮሀንስ ሀዋርያ ወልደ ዘብድዮስ" እያሉ መርጌታ አየለን የከበቡ የቆሎ ተማሪዎች ድምጽ እና የመሳሰለው ነው።በጥቅሉ የልጅነት አይኔን የገለጥኩት ስልጣኔ ካልጎበኘው እልም ካለ ገጠር ውስጥ ነው ...እናማ አኩፋዳዬን ጣጥዬ አዲስ አበባ የገባሁት የሶስተኛ ክፍል ተማሪ እያለሁ ነበር።ነፍሱን ይማረውና አባቴ ፈለገ ዮርዲያኖስ ትምህርት ቤት ወስዶ ከተተኝ።አባቴ ቀድሞ ከተማ ገብቶ አስኩዋላት ተምሮ እቀድሞዋ ቺኮዝሎቫኪያ ድረስም ሂዶ ተምሮ ነበር የመጣው።ተያም በሁዋላ እስከ ደርግ ምክርቤት አባልነት ደርሶ ነበር።
ትምህርት የተጀመረ ሰሞን የእርሻ መመህራችን ስለ ስንዴ አበቃቀል ሲያስተምሩ ቆይተው።"ጥያቄያለው አለ?" ሲሉ ከመቅጽበት እጄን እንደ ኢራን ሚሳኤል ዘረጋሁት።እኔ በገጠር አያለሁ የማውቀው ትልቅ ስራ መምህረነት ነው።ከዛ ባለፈ ሁሉም አርሶ ነው የሚበላ።እናም ከተማ ከገባሁበት ቀን ጀምሮ ስትከነክነኝ የከረመችውን ጥያቄ እንዲህ በማለት አቀረብኩ "መምህር የስንዴ አበቃቀልን አላጣሁትም የኔ ጥያቄ ግን... እንዲያው ለመሆኑ ይሄ ሁሉ ከተሜ የት አርሶ ነው የሚበላ" ብዬ ስጠይቅ...የክፍሉ ተማሪ ሁሉ በሳቅ ፈረሰ።ያልሳቀ አንድ ሰው ቢኖር መምህሩ ብቻ ነበሩ።እንዴ ምንድነው አዳሜን ሚያስቀው ብዬ ተገረምኩ።አባቴ በሰው ላይ መሳቅ እና ማላገጥ አይገባም እንዲይ ካደረግክ ነገ ሌሎች በአንተ ላይ ያላግጡብሀል ይለኝ ነበር።በገጠርም ቢሆን ምን አልባት ነጠላችንን አፋችን ላይ ጣል አርገን በትንሹ ብናንጉዋጥጥ ነውይ በሰው ላይ ካካካክ ብለን አንስቅም።
የእርሻ ክፍለ ግዜው እንዳለቀ።መምህሩ ሲወጡ የክፍሉ ተማሪ ሁሉ እየተከተለ "ዘላለም ገበሬው" ማለት ጀመረ።ምንም አልተደናገጥኩም።ድሮም ደንቆሮ ወሬ አያጣም ብዬ ኮስተር አልኩ።የገጠር ልጅ ልበሙሉ አይደል።እህኔ እኮ የአንዱን ተማሪ የአይን መጋረጃ በዚህ አፈር ሲግፍ በከረመ እጄ ብከድንለት እኮ ሌላው አርፎ ይቀመጥ ነበር ብዬ አሰብኩ። ነገር ግን ከክላስ ስወጣ ወይም ስኔ 30 ጠብቀው ጨርቆስ ጉሊት መሃል ተሰብስበው ዱቄት እንዳያደርጉኝ ደግሞ ፈራሁ።በዛ ላይ ሰፈሩ ብዙ ግዜ በችግር ብዛት በህይወት አረቄ ሰክረው የሚደባደቡ አያጣውም ነበር።
የሆነው ሆኖ እንዲህ አልኩዋቸው...አዎ ገበሬ ነኝ።የገበሬ ምርቱ በትሳስ ነው።ታህሳስ ላይ እንገናኝ አልኩዋቸው።ቅኔ መሆኑዋ ነበር።የተሳዳቢው ተማሪ ቡድን መሪ ደግሞ አንዲት ድፍኑዋን ጨረቃ የመሰለች ዘቢብ የምትባል ቆንጅዬ ልጅ ነበረች።ቆንጆ ሰው አመሉም እንደመልኩ ሸጋ፣ልቡም እንደ እጣን ንጹህ ይመስለኝ ነበር።ገና ያኔ ነው አዬ ውበት ከንቱ ደምግባትም ብላሽ ያልኩት::ዘቢብ ግን ዛሬ የት ነሽ...እነዛ እንደ ቤተመቅደስ ጧፍ የሚያበሩ አይኖችሽ ሰላም ናቸው ወይ??? አቤት ውበታቸው አይን ያስፈነጥዝ ነበር•••
የሆነው ሆኖ በመጨረሻም ታህሳስ የመጀመርያ ሴሚስተር ውጤት ሲመጣ ከክፍሉ አንደኛ ወጣሁ።ያሁሉ ተማሪ እንደ ንጉስ ያየኝ ጀመር።እኔም ቆፍጠን ቄምጨጭ አልኩ "አለም ምንግዜም የቆራጦች ናት" ይል ነበር በዓሉ ግርማ።እናማ በክፍላችን ውስጥ እንግሊዘኛን እንደኔ የሚያነባት አልነበረም።አፌን ያዝ ከሚያደርገኝ የገጠር አማርኛ በስተቀር ምንም የሚወጣልኝ አልነበረም።ከባድ ጥያቄ በተጠየቀ ቁጠር መምህራን አይናቸውን ወደኔ ነበር የሚያቆለቁሉት።
ውሸት የሚባል አላውቅም ነበር።አሁንም ይተናነቀኛል።"እናትክን" የሚል ስድብ የሰማሁት እዛው ከትምህርት ቤታችን ፊትለፊት ከጉሊቱ መካከል ነበር።የዛን ቀን ከሰማይ እሳት እና ምስማር ቀላቅሎ የሚጥል ነበር የመሰለኝ።ያለወላጅ እናት ስላደግኩ በሱዋ ምትክ በልቤ እመቤታችን ንጽህት ድንግል ማርያም እናቴ እያልኩ ስላደግኩ እሱዋ የተሰደበች ያክል ነበር የሰቀጠጠኝ።በዛ ላይ ደግሞ "በእንተ ስሙዋ ለማርያም" ያልኩበት በስሙዋ ተማጽኜ ጎርሼ ያደርኩበት ዘመን ውልብ አለብኝ።
ምንም እንኩዋን አዲስ አበባ አቀባበሉዋ እንደ ደንባራ በቅሎ መንቃራ ቢሆንም።ኢለመንታሪ ፈለገ ዮርዳኖስ፣ ሀይስኩል 9 እና 10 አብዮት ቅርስ፣ 11 እና 12 ቦሌ ሀይስኩል፣ እንዲሁም እስከ አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ድረስ አንቀባርራ አሳድጋኛለች።ከገጠር ይዤ የወጣሁት ስብእና ለዛሬው ማንነቴ እጅጉን አስተዋጽኦ አድርጉዋል።አንዳንዱም ጎጂ ባህል ነበር ለምሳሌ ሳልደርስበት የደረሰብኝን ሰው ሳልበቀል መተው ሽንፈት ይመስለኛል።እርቅም ከታሰበ ከተመጣጣኝ አጻፋ በቀል በሁዋላ እንጂ እንዲሁ አንተም ተው አንተም ተው አይሰራም።
ለማንኛውም አዲስ አበባ ቤቴ፣አሳዳጊዬ ክፉውንም፣ ደጉንም ያሳለፍኩብሽ፣ የኔ ሁሉን ቻይ ኑሪልኝ።ምንም እንኳን ባህር ብሻገርም ልቤ ግን ያለው ካንቺው ዘንድ ነው።•••የሰው ልጅ ከመኖር የሚያተርፈው ትዝታ ነው።
እኔም እነሆ ትዝታዬን አጋራኋችሁ!
መልካም ሰንበት!
(ዘላለም ጸጋዬ)
#ethiopia | ምንም እንኩዋን የተወለድኩት ከአንዲት ትንሽዬ የገጠር ከተማ ቢሆንም የልጅነት አይኔን ስገልጥ ግን የማስታውሰው የማርያምን ቤተክርስትያን፣ የመቅድስዋን የእጣን ሽታ፣የንፋስ ሽውታ የሚያስፉዋጨውን የጉዋሮዋን አርዘሊባኖስ፣የደጀ ሰላምዋን መአዛ ፣ካጠገቡም ያለውን ጭው ያለ ገደል እንዲሁም "መልእክተ ዮሀንስ ሀዋርያ ወልደ ዘብድዮስ" እያሉ መርጌታ አየለን የከበቡ የቆሎ ተማሪዎች ድምጽ እና የመሳሰለው ነው።በጥቅሉ የልጅነት አይኔን የገለጥኩት ስልጣኔ ካልጎበኘው እልም ካለ ገጠር ውስጥ ነው ...እናማ አኩፋዳዬን ጣጥዬ አዲስ አበባ የገባሁት የሶስተኛ ክፍል ተማሪ እያለሁ ነበር።ነፍሱን ይማረውና አባቴ ፈለገ ዮርዲያኖስ ትምህርት ቤት ወስዶ ከተተኝ።አባቴ ቀድሞ ከተማ ገብቶ አስኩዋላት ተምሮ እቀድሞዋ ቺኮዝሎቫኪያ ድረስም ሂዶ ተምሮ ነበር የመጣው።ተያም በሁዋላ እስከ ደርግ ምክርቤት አባልነት ደርሶ ነበር።
ትምህርት የተጀመረ ሰሞን የእርሻ መመህራችን ስለ ስንዴ አበቃቀል ሲያስተምሩ ቆይተው።"ጥያቄያለው አለ?" ሲሉ ከመቅጽበት እጄን እንደ ኢራን ሚሳኤል ዘረጋሁት።እኔ በገጠር አያለሁ የማውቀው ትልቅ ስራ መምህረነት ነው።ከዛ ባለፈ ሁሉም አርሶ ነው የሚበላ።እናም ከተማ ከገባሁበት ቀን ጀምሮ ስትከነክነኝ የከረመችውን ጥያቄ እንዲህ በማለት አቀረብኩ "መምህር የስንዴ አበቃቀልን አላጣሁትም የኔ ጥያቄ ግን... እንዲያው ለመሆኑ ይሄ ሁሉ ከተሜ የት አርሶ ነው የሚበላ" ብዬ ስጠይቅ...የክፍሉ ተማሪ ሁሉ በሳቅ ፈረሰ።ያልሳቀ አንድ ሰው ቢኖር መምህሩ ብቻ ነበሩ።እንዴ ምንድነው አዳሜን ሚያስቀው ብዬ ተገረምኩ።አባቴ በሰው ላይ መሳቅ እና ማላገጥ አይገባም እንዲይ ካደረግክ ነገ ሌሎች በአንተ ላይ ያላግጡብሀል ይለኝ ነበር።በገጠርም ቢሆን ምን አልባት ነጠላችንን አፋችን ላይ ጣል አርገን በትንሹ ብናንጉዋጥጥ ነውይ በሰው ላይ ካካካክ ብለን አንስቅም።
የእርሻ ክፍለ ግዜው እንዳለቀ።መምህሩ ሲወጡ የክፍሉ ተማሪ ሁሉ እየተከተለ "ዘላለም ገበሬው" ማለት ጀመረ።ምንም አልተደናገጥኩም።ድሮም ደንቆሮ ወሬ አያጣም ብዬ ኮስተር አልኩ።የገጠር ልጅ ልበሙሉ አይደል።እህኔ እኮ የአንዱን ተማሪ የአይን መጋረጃ በዚህ አፈር ሲግፍ በከረመ እጄ ብከድንለት እኮ ሌላው አርፎ ይቀመጥ ነበር ብዬ አሰብኩ። ነገር ግን ከክላስ ስወጣ ወይም ስኔ 30 ጠብቀው ጨርቆስ ጉሊት መሃል ተሰብስበው ዱቄት እንዳያደርጉኝ ደግሞ ፈራሁ።በዛ ላይ ሰፈሩ ብዙ ግዜ በችግር ብዛት በህይወት አረቄ ሰክረው የሚደባደቡ አያጣውም ነበር።
የሆነው ሆኖ እንዲህ አልኩዋቸው...አዎ ገበሬ ነኝ።የገበሬ ምርቱ በትሳስ ነው።ታህሳስ ላይ እንገናኝ አልኩዋቸው።ቅኔ መሆኑዋ ነበር።የተሳዳቢው ተማሪ ቡድን መሪ ደግሞ አንዲት ድፍኑዋን ጨረቃ የመሰለች ዘቢብ የምትባል ቆንጅዬ ልጅ ነበረች።ቆንጆ ሰው አመሉም እንደመልኩ ሸጋ፣ልቡም እንደ እጣን ንጹህ ይመስለኝ ነበር።ገና ያኔ ነው አዬ ውበት ከንቱ ደምግባትም ብላሽ ያልኩት::ዘቢብ ግን ዛሬ የት ነሽ...እነዛ እንደ ቤተመቅደስ ጧፍ የሚያበሩ አይኖችሽ ሰላም ናቸው ወይ??? አቤት ውበታቸው አይን ያስፈነጥዝ ነበር•••
የሆነው ሆኖ በመጨረሻም ታህሳስ የመጀመርያ ሴሚስተር ውጤት ሲመጣ ከክፍሉ አንደኛ ወጣሁ።ያሁሉ ተማሪ እንደ ንጉስ ያየኝ ጀመር።እኔም ቆፍጠን ቄምጨጭ አልኩ "አለም ምንግዜም የቆራጦች ናት" ይል ነበር በዓሉ ግርማ።እናማ በክፍላችን ውስጥ እንግሊዘኛን እንደኔ የሚያነባት አልነበረም።አፌን ያዝ ከሚያደርገኝ የገጠር አማርኛ በስተቀር ምንም የሚወጣልኝ አልነበረም።ከባድ ጥያቄ በተጠየቀ ቁጠር መምህራን አይናቸውን ወደኔ ነበር የሚያቆለቁሉት።
ውሸት የሚባል አላውቅም ነበር።አሁንም ይተናነቀኛል።"እናትክን" የሚል ስድብ የሰማሁት እዛው ከትምህርት ቤታችን ፊትለፊት ከጉሊቱ መካከል ነበር።የዛን ቀን ከሰማይ እሳት እና ምስማር ቀላቅሎ የሚጥል ነበር የመሰለኝ።ያለወላጅ እናት ስላደግኩ በሱዋ ምትክ በልቤ እመቤታችን ንጽህት ድንግል ማርያም እናቴ እያልኩ ስላደግኩ እሱዋ የተሰደበች ያክል ነበር የሰቀጠጠኝ።በዛ ላይ ደግሞ "በእንተ ስሙዋ ለማርያም" ያልኩበት በስሙዋ ተማጽኜ ጎርሼ ያደርኩበት ዘመን ውልብ አለብኝ።
ምንም እንኩዋን አዲስ አበባ አቀባበሉዋ እንደ ደንባራ በቅሎ መንቃራ ቢሆንም።ኢለመንታሪ ፈለገ ዮርዳኖስ፣ ሀይስኩል 9 እና 10 አብዮት ቅርስ፣ 11 እና 12 ቦሌ ሀይስኩል፣ እንዲሁም እስከ አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ድረስ አንቀባርራ አሳድጋኛለች።ከገጠር ይዤ የወጣሁት ስብእና ለዛሬው ማንነቴ እጅጉን አስተዋጽኦ አድርጉዋል።አንዳንዱም ጎጂ ባህል ነበር ለምሳሌ ሳልደርስበት የደረሰብኝን ሰው ሳልበቀል መተው ሽንፈት ይመስለኛል።እርቅም ከታሰበ ከተመጣጣኝ አጻፋ በቀል በሁዋላ እንጂ እንዲሁ አንተም ተው አንተም ተው አይሰራም።
ለማንኛውም አዲስ አበባ ቤቴ፣አሳዳጊዬ ክፉውንም፣ ደጉንም ያሳለፍኩብሽ፣ የኔ ሁሉን ቻይ ኑሪልኝ።ምንም እንኳን ባህር ብሻገርም ልቤ ግን ያለው ካንቺው ዘንድ ነው።•••የሰው ልጅ ከመኖር የሚያተርፈው ትዝታ ነው።
እኔም እነሆ ትዝታዬን አጋራኋችሁ!
መልካም ሰንበት!
Sponsored by
Surafel
4 months ago
ለጨረቃ ቤቶች የይዞታ ማረጋገጫ‼️
የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት ለ”ጨረቃ ቤቶች” የባለቤትነት ማረጋገጫ ሊሰጥ ነው‼️
የኦሮሚያ ክልላዊ መንግሥት፣ በክልሉ ያሉ ሕገወጥ ወይም በተለምዶ “ጨረቃ ቤት” ተብለው የሚታወቁ ካርታ እና ፕላን የሌላቸውን ቤቶች ባሉበት ሕጋዊ ሊያደርግ እና የባለቤትነት ማረጋገጫ ሰነድ ሊሰጥ መሆኑ ተሰማ።
የክልሉ መንግሥት ምክር ቤት ወይም ጨፌ ኦሮሚያ፣ ባሳለፍነው መጋቢት 10፣ 2018 ዓ፣ም ባካሄደው 6ኛ የሥራ ዘመን፣ 5ኛ ዓመት 3ኛ መደበኛ ጉባኤው፣ መመሪያውን አቅድቆ ለክልሉ መሬት አሥተዳደር ቢሮ መላኩ ታውቋል።
እነዚህን ሕገ ወጥ ቤቶች ሕጋዊ የማድረጉ አሰራር ከከተሞች ፕላን እና መሠረት ልማት ጋር ፈጽሞ ሊጻረር በማይችል መልኩ ብቻ እንደሚከወን የሚያትተው መመሪያው፣ በክልሉ ከተሞች የመሬት ሊዝ አዋጅ መሰረት አስፈላጊው ክፍያ ከተፈጸመ በኋላ ሂደቱ እንደሚጀመር ያመለክታል።
ይህን አሰራር የሚከታተሉትና የሚያስፈጽሙት በከተማ አስተዳደሮች ያሉ የመሬት አስተዳደር ጽሕፈት ቤቶች መሆናቸውን የሚደነግገው የኽው መመሪያ፣ አመልካቾች ማመልከቻቸውን የሚያስገቡበትን ቀንም በይፋዊ ማስታወቂያ እንደሚገለጽ ያብራራል።
የከተማ መሬት አሥተዳደር ጽሕፈት ቤቶች በማመልከቻው መሠረት ያዋቀሯቸውን ባለሙያዎች ወደ ስፍራው በመላክ ቤቱ ያለበት ቦታ ከከተማው ፕላን ጋር የሚጣጣም መሆኑን ከተጣራ በኋላ ቤቱን ሕጋዊ የማድረግ እና የባለቤትነት ማረጋገጫ የመስክር ወረቀት የመስጠት ሂደቱ እንደሚጀመር መመሪያው ያዛል።
ሕጋዊ የሚደረገው የመኖሪያ ቤት ቦታ በካሬ ሜትር ተለክቶ ከከተማው የመሬት ሽንሻና ደረጃ ወይም ስታንዳርድ የሚተርፍ ከሆነ፣ መሬቱ ወደ መሬት ባንክ ተመላሽ እንደሚደረግ መመሪያው አትቷል።
እነዚህን ሕገ ወጥ ቤቶች ሕጋዊ የማድረግ ሥራ ሸገር፣ አዳማ እና ቢሾፍቱ ከተሞችን አያካትትም።
ክፍያን በተመለከተ በሊዝ ስርዓት በሚተዳደሩ ከተሞች በከተማው የመሬት ደረጃ መሰረት የከተማ መሬት ሊዝ አዋጅ ከጸደቀበት ከጥር 24፣ 2005 ዓ፣ም ጀምሮ ያለውን የሊዝ ውዝፍ ክፍያ እንዲሁም፣ የጣሪያና ግድግዳ ግብር ክፍያ አመልካች መክፈል እንደሚኖርበት መመሪያው ይደነግጋል።
በመሬት ሊዝ ስርዓት ስር ባልገቡ ከተሞች የሚገኙ ቤቶች ደግሞ፣ ከጥር 24፣ 2005 ዓ፣ም ጀምሮ በከተማው ደረጃ ተሰልቶ የመሬቱን ኪራይ እንዲሁም የጣሪያ እና ግድግዳ ግብር ክፍያ፣ በተጨማሪም የክፍያውን 30 በመቶ ቅጣት መክፈል ይጠበቅባቸዋል።
ክፍያውን በአንድ ጊዜ ከፍለው ማጠናቀቅ ለማይችሉ ሰዎች፣ በሁለት ዓመታት ውስጥ በአራት ጊዜ ክፍያ ከፍለው ማጠናቀቅ እንደሚችሉ የፈቀደው መመሪያው፣ በተቀመጠው የጊዜ ገደብ ክፍያውን ከፍሎ ያላጠናቀቀ አመልካች ግን መሬቱ ሕጋዊ እንደማይደረግለትና የከፈለውንም ክፍያ መልሱ ብሎ መጠየቅ እንደማይችል አስጠንቅቋል።
መመሪያዎችን በተቀመጠለት የጊዜ ገደብ ያልፈጸመ አካል፣ በመሬቱ ላይ የሰራው ቤት ፈርሶ መሬቱ ወደ መንግሥት የመሬት ባንክ ተመላሽ እንደሚሆን የጠቀሰው መመሪያው፣ መንግሥት ቤቱን በማፍረሱ የሚያስከትለው ኢኮኖሚያዊ ጉዳት ካለ ቤቱ ሳይፈርስ ባለበት እንደሚወርሰው ደንግጓል።
በየትም ቦታ በስሙም ይሁን በሌላ ሰው ስም ከአንድ በላይ ሕጋዊ ያልሆነ መሬት ያለው ግለሰብ መሬቱን ሕጋዊ በማድረግ ሂደት ውስጥ እንደማይስተናገድ የጠቀሰው መመሪያ፣ ይልቁንም መሬቱ በመንግሥት ይወረሳል ብሏል።
በተጨማሪም ከከተማ ፕላን እና መሰረተ ልማት ጋር የማይጣጣሙ ሕጋዊ ያልሆኑ ቤቶችን ማፍረስ እንደሚቀጥል የጠቀሰው ዋዜማ የተመለከተችው መመሪያ፣ ቤቱ የፈረሰባቸው ግለሰቦች የክልሉ መንግሥት በተለያዩ ጊዜያት በሚያደርገው መሬት ሸንሽኖ የመስጠት ሂደት ውስጥ እንደሚካተቱ ደንግጓል።
እነዚህን ሕገወጥ የመኖሪያ ቤቶች ወደ ሕጋዊ መንገደ የመመለስ ሂደቱ በአንድ ዓመት የጊዜ ገደብ ውስጥ ተሰርቶ እንዲጠናቀቅ መመሪያው የሚያዝ ሲሆን፣ ለሚፈጠረው ማንኛውም መዘግየትና መጓተት የወረዳ አሥተዳዳሪዎች፣ የከተማ ከንቲቦች፣ በየደረጃው ያሉ የመንግሥት የመሬት አሥተዳደር መዋቅሮች ተጠያቂ ይሆናሉ ሲል ያስጠነቅቃል።
የኦሮሚያ ክልል የከተሞች ፕላን ኢንስቲትዩት በበኩሉ፣ ከክልሉ መሬት አሥተዳደር ቢሮ ጋር ለሥራው መሳካት በቅንጅት እንዲሰራ ያሳሰበው መመሪያው፣ መመሪያው በአግባቡ ሥራ ላይ መዋል አለመዋሉን እንዲቆጣጠር ጭምር አዟል።
ይህን ሥራ በዋናነት ኃላፊነት ወስደው የሚሰሩት የክልሉ የመሬት አሥተዳደር ቢሮ፣ የክልሉ የከተማ ልማትና ቤቶች ቢሮ እንዲሁም የክልሉ የከተሞች ፕላን ኢንስቲትዩት መሆናቸውም ተመላክቷል።
መመሪያውን በየጊዜው በመከታተል ኦዲት የሚያደርጉ የክልሉ የመንግሥት መዋቅሮች በመመሪያው ውስጥ የተዘረዘሩ ሲሆን እነርሱም፣ የፕሬዝዳት ጽሕፈት ቤት፣ የክልሉ ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ ቢሮ፣ የክልሉ የገንዘብ ቢሮ፣ የክልሉ የገቢዎች ቢሮ እንዲሁም የክልሉ እቅድ እና ልማት ኮሚሽን ናቸው።
ለአንድ ሰው ከአንድ መሬት በላይ ሕጋዊ ማድረግ፣ ይህ መመሪያ ከወጣ በኋላ አስፈላጊው ማጣራት ሳይደረግና አመልካች የሚጠበቅበትን ክፍያ ሳይፈጽም ሕጋዊ ላልሆኑ ቤቶች የመሬት ባለቤትነት የምስክር ወረቀት መስጠት ከባድ አሥተዳደራዊ እርምጃ እንደሚያስወስድ ተገልጿል።Via_ዋዜማ
seledadotio
seledadotio
የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት ለ”ጨረቃ ቤቶች” የባለቤትነት ማረጋገጫ ሊሰጥ ነው‼️
የኦሮሚያ ክልላዊ መንግሥት፣ በክልሉ ያሉ ሕገወጥ ወይም በተለምዶ “ጨረቃ ቤት” ተብለው የሚታወቁ ካርታ እና ፕላን የሌላቸውን ቤቶች ባሉበት ሕጋዊ ሊያደርግ እና የባለቤትነት ማረጋገጫ ሰነድ ሊሰጥ መሆኑ ተሰማ።
የክልሉ መንግሥት ምክር ቤት ወይም ጨፌ ኦሮሚያ፣ ባሳለፍነው መጋቢት 10፣ 2018 ዓ፣ም ባካሄደው 6ኛ የሥራ ዘመን፣ 5ኛ ዓመት 3ኛ መደበኛ ጉባኤው፣ መመሪያውን አቅድቆ ለክልሉ መሬት አሥተዳደር ቢሮ መላኩ ታውቋል።
እነዚህን ሕገ ወጥ ቤቶች ሕጋዊ የማድረጉ አሰራር ከከተሞች ፕላን እና መሠረት ልማት ጋር ፈጽሞ ሊጻረር በማይችል መልኩ ብቻ እንደሚከወን የሚያትተው መመሪያው፣ በክልሉ ከተሞች የመሬት ሊዝ አዋጅ መሰረት አስፈላጊው ክፍያ ከተፈጸመ በኋላ ሂደቱ እንደሚጀመር ያመለክታል።
ይህን አሰራር የሚከታተሉትና የሚያስፈጽሙት በከተማ አስተዳደሮች ያሉ የመሬት አስተዳደር ጽሕፈት ቤቶች መሆናቸውን የሚደነግገው የኽው መመሪያ፣ አመልካቾች ማመልከቻቸውን የሚያስገቡበትን ቀንም በይፋዊ ማስታወቂያ እንደሚገለጽ ያብራራል።
የከተማ መሬት አሥተዳደር ጽሕፈት ቤቶች በማመልከቻው መሠረት ያዋቀሯቸውን ባለሙያዎች ወደ ስፍራው በመላክ ቤቱ ያለበት ቦታ ከከተማው ፕላን ጋር የሚጣጣም መሆኑን ከተጣራ በኋላ ቤቱን ሕጋዊ የማድረግ እና የባለቤትነት ማረጋገጫ የመስክር ወረቀት የመስጠት ሂደቱ እንደሚጀመር መመሪያው ያዛል።
ሕጋዊ የሚደረገው የመኖሪያ ቤት ቦታ በካሬ ሜትር ተለክቶ ከከተማው የመሬት ሽንሻና ደረጃ ወይም ስታንዳርድ የሚተርፍ ከሆነ፣ መሬቱ ወደ መሬት ባንክ ተመላሽ እንደሚደረግ መመሪያው አትቷል።
እነዚህን ሕገ ወጥ ቤቶች ሕጋዊ የማድረግ ሥራ ሸገር፣ አዳማ እና ቢሾፍቱ ከተሞችን አያካትትም።
ክፍያን በተመለከተ በሊዝ ስርዓት በሚተዳደሩ ከተሞች በከተማው የመሬት ደረጃ መሰረት የከተማ መሬት ሊዝ አዋጅ ከጸደቀበት ከጥር 24፣ 2005 ዓ፣ም ጀምሮ ያለውን የሊዝ ውዝፍ ክፍያ እንዲሁም፣ የጣሪያና ግድግዳ ግብር ክፍያ አመልካች መክፈል እንደሚኖርበት መመሪያው ይደነግጋል።
በመሬት ሊዝ ስርዓት ስር ባልገቡ ከተሞች የሚገኙ ቤቶች ደግሞ፣ ከጥር 24፣ 2005 ዓ፣ም ጀምሮ በከተማው ደረጃ ተሰልቶ የመሬቱን ኪራይ እንዲሁም የጣሪያ እና ግድግዳ ግብር ክፍያ፣ በተጨማሪም የክፍያውን 30 በመቶ ቅጣት መክፈል ይጠበቅባቸዋል።
ክፍያውን በአንድ ጊዜ ከፍለው ማጠናቀቅ ለማይችሉ ሰዎች፣ በሁለት ዓመታት ውስጥ በአራት ጊዜ ክፍያ ከፍለው ማጠናቀቅ እንደሚችሉ የፈቀደው መመሪያው፣ በተቀመጠው የጊዜ ገደብ ክፍያውን ከፍሎ ያላጠናቀቀ አመልካች ግን መሬቱ ሕጋዊ እንደማይደረግለትና የከፈለውንም ክፍያ መልሱ ብሎ መጠየቅ እንደማይችል አስጠንቅቋል።
መመሪያዎችን በተቀመጠለት የጊዜ ገደብ ያልፈጸመ አካል፣ በመሬቱ ላይ የሰራው ቤት ፈርሶ መሬቱ ወደ መንግሥት የመሬት ባንክ ተመላሽ እንደሚሆን የጠቀሰው መመሪያው፣ መንግሥት ቤቱን በማፍረሱ የሚያስከትለው ኢኮኖሚያዊ ጉዳት ካለ ቤቱ ሳይፈርስ ባለበት እንደሚወርሰው ደንግጓል።
በየትም ቦታ በስሙም ይሁን በሌላ ሰው ስም ከአንድ በላይ ሕጋዊ ያልሆነ መሬት ያለው ግለሰብ መሬቱን ሕጋዊ በማድረግ ሂደት ውስጥ እንደማይስተናገድ የጠቀሰው መመሪያ፣ ይልቁንም መሬቱ በመንግሥት ይወረሳል ብሏል።
በተጨማሪም ከከተማ ፕላን እና መሰረተ ልማት ጋር የማይጣጣሙ ሕጋዊ ያልሆኑ ቤቶችን ማፍረስ እንደሚቀጥል የጠቀሰው ዋዜማ የተመለከተችው መመሪያ፣ ቤቱ የፈረሰባቸው ግለሰቦች የክልሉ መንግሥት በተለያዩ ጊዜያት በሚያደርገው መሬት ሸንሽኖ የመስጠት ሂደት ውስጥ እንደሚካተቱ ደንግጓል።
እነዚህን ሕገወጥ የመኖሪያ ቤቶች ወደ ሕጋዊ መንገደ የመመለስ ሂደቱ በአንድ ዓመት የጊዜ ገደብ ውስጥ ተሰርቶ እንዲጠናቀቅ መመሪያው የሚያዝ ሲሆን፣ ለሚፈጠረው ማንኛውም መዘግየትና መጓተት የወረዳ አሥተዳዳሪዎች፣ የከተማ ከንቲቦች፣ በየደረጃው ያሉ የመንግሥት የመሬት አሥተዳደር መዋቅሮች ተጠያቂ ይሆናሉ ሲል ያስጠነቅቃል።
የኦሮሚያ ክልል የከተሞች ፕላን ኢንስቲትዩት በበኩሉ፣ ከክልሉ መሬት አሥተዳደር ቢሮ ጋር ለሥራው መሳካት በቅንጅት እንዲሰራ ያሳሰበው መመሪያው፣ መመሪያው በአግባቡ ሥራ ላይ መዋል አለመዋሉን እንዲቆጣጠር ጭምር አዟል።
ይህን ሥራ በዋናነት ኃላፊነት ወስደው የሚሰሩት የክልሉ የመሬት አሥተዳደር ቢሮ፣ የክልሉ የከተማ ልማትና ቤቶች ቢሮ እንዲሁም የክልሉ የከተሞች ፕላን ኢንስቲትዩት መሆናቸውም ተመላክቷል።
መመሪያውን በየጊዜው በመከታተል ኦዲት የሚያደርጉ የክልሉ የመንግሥት መዋቅሮች በመመሪያው ውስጥ የተዘረዘሩ ሲሆን እነርሱም፣ የፕሬዝዳት ጽሕፈት ቤት፣ የክልሉ ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ ቢሮ፣ የክልሉ የገንዘብ ቢሮ፣ የክልሉ የገቢዎች ቢሮ እንዲሁም የክልሉ እቅድ እና ልማት ኮሚሽን ናቸው።
ለአንድ ሰው ከአንድ መሬት በላይ ሕጋዊ ማድረግ፣ ይህ መመሪያ ከወጣ በኋላ አስፈላጊው ማጣራት ሳይደረግና አመልካች የሚጠበቅበትን ክፍያ ሳይፈጽም ሕጋዊ ላልሆኑ ቤቶች የመሬት ባለቤትነት የምስክር ወረቀት መስጠት ከባድ አሥተዳደራዊ እርምጃ እንደሚያስወስድ ተገልጿል።Via_ዋዜማ
seledadotio
seledadotio
5 months ago
አፍጋኒስታን የዒድ አል-ፈጥር በዓልን ዛሬ እያከበረች ነው
በአፍጋኒስታን የሸዋል ወር ጨረቃ መታየቷን ተከትሎ የዘንድሮው የዒድ ዛሬ ሐሙስ (መጋቢት 10 ቀን 2018 ዓ.ም.) እየተከበረ መሆኑን የታሊባን አስተዳደር አስታወቀ።
የአገሪቱ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ጨረቃ በደቡባዊ ሄልማንድ እና በምዕራብ ፋራህ ግዛቶች መታየቷን አረጋግጧል።
ይህ ውሳኔ አፍጋኒስታንን ከሌሎች የእስልምና እምነት ተከታይ አገራት የተለየ የዒድ ቀን እንዲኖራት አድርጓታል።
ሳውዲ አረቢያ፣ የተባበሩት አረብ ኤምሬትስ፣ ኳታር እና ኩዌት ጨረቃ ባለመታየቷ በዓሉን ነገ ዓርብ እንደሚያከብሩ አስታውቀዋል።
በተመሳሳይ ቱርክ እና አውስትራሊያ በሥነ-ፈለክ ስሌት መሠረት ዓርብን የዒድ ዕለት አድርገው ሰይመዋል።
ቀደም ሲል አፍጋኒስታን ከሳውዲ አረቢያ ጋር በዓላትን ብታከብርም፣ በቅርብ ዓመታት ግን የራሷን የጨረቃ ምልከታ ዘዴ በመጠቀም መወሰን ጀምራለች።
ምንጭ፦ አናዶሉ ኤጀንሲ
በአፍጋኒስታን የሸዋል ወር ጨረቃ መታየቷን ተከትሎ የዘንድሮው የዒድ ዛሬ ሐሙስ (መጋቢት 10 ቀን 2018 ዓ.ም.) እየተከበረ መሆኑን የታሊባን አስተዳደር አስታወቀ።
የአገሪቱ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ጨረቃ በደቡባዊ ሄልማንድ እና በምዕራብ ፋራህ ግዛቶች መታየቷን አረጋግጧል።
ይህ ውሳኔ አፍጋኒስታንን ከሌሎች የእስልምና እምነት ተከታይ አገራት የተለየ የዒድ ቀን እንዲኖራት አድርጓታል።
ሳውዲ አረቢያ፣ የተባበሩት አረብ ኤምሬትስ፣ ኳታር እና ኩዌት ጨረቃ ባለመታየቷ በዓሉን ነገ ዓርብ እንደሚያከብሩ አስታውቀዋል።
በተመሳሳይ ቱርክ እና አውስትራሊያ በሥነ-ፈለክ ስሌት መሠረት ዓርብን የዒድ ዕለት አድርገው ሰይመዋል።
ቀደም ሲል አፍጋኒስታን ከሳውዲ አረቢያ ጋር በዓላትን ብታከብርም፣ በቅርብ ዓመታት ግን የራሷን የጨረቃ ምልከታ ዘዴ በመጠቀም መወሰን ጀምራለች።
ምንጭ፦ አናዶሉ ኤጀንሲ
5 months ago
የዒድ አልፈጥር በዓል አርብ (ጁምዓ) ይውላል።
ዛሬ የሸዋል ወር ጨረቃ ባለመታየቷ 1447ኛው የዒድ አልፈጥር በዓል ከነገ ወዲያ አርብ (ጁምዓ) ተከብሮ ይውላል።
ዒድ ሙባረክ !
tikvahethiopia
ዛሬ የሸዋል ወር ጨረቃ ባለመታየቷ 1447ኛው የዒድ አልፈጥር በዓል ከነገ ወዲያ አርብ (ጁምዓ) ተከብሮ ይውላል።
ዒድ ሙባረክ !
tikvahethiopia
5 months ago
❗️❗️1 ሺህ 447ኛው የዒድ አል ፈጥር በዓል የሸዋል ወር ጨረቃ ባለመታየቷ ምክንያት በመጪው አርብ መጋቢት 11 ቀን 2018 ዓ.ም እንደሚከበር ተገለፀ።
5 months ago
የ1447ኛው የዒድ አል-ፈጥር በዓል ዓርብ መጋቢት 11 እንደሚከበር ተረጋገጠ
#ethiopia | የዘንድሮው የ1447ኛው የረመዷን ጾም 30 ቀናት ተሟልቶ ነገ ሐሙስ እንዲጠናቀቅና የዒድ አል-ፈጥር በዓል ደግሞ ዓርብ (ጁምዓ) መጋቢት 11 ቀን 2018 ዓ.ም እንዲከበር በይፋ ተወስኗል።
የሳዑዲ አረቢያ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ባወጣው መግለጫ፣ የሸዋል ጨረቃ ዛሬ ባለመታየቷ ምክንያት ነገ ሐሙስ የረመዷን 30ኛው ቀን ሆኖ እንዲጾም፣ በዓሉ ደግሞ ዓርብ ዕለት እንዲከበር በይፋ አሳውቋል።
የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች "እንኳን አደረሳችሁ" በማለት በቅዱሱ የረመዷን ወር የታየው የመረዳዳትና የደግነት ተግባር በበዓሉ ዕለትና ከዚያም በኋላ ተጠናክሮ እንዲቀጥል ምክር ቤቱ አሳስቧል።
በዓሉ የሰላም፣ የፍቅርና የአንድነት እንዲሆን መልካም ምኞቱን ገልጿል።
ጌጡ ተመስገን ሚዲያ እና ኮሙዩኒኬሽንስ ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለ1447ኛው የዒድ አል-ፈጥር በዓል በሰላም አደረሳችሁ!
ዒድ ሙባረክ!
#ethiopia #eidalfitr #ramadan30 #eidmubarak #breakingnews #moonsighting #islamicholiday
#ethiopia | የዘንድሮው የ1447ኛው የረመዷን ጾም 30 ቀናት ተሟልቶ ነገ ሐሙስ እንዲጠናቀቅና የዒድ አል-ፈጥር በዓል ደግሞ ዓርብ (ጁምዓ) መጋቢት 11 ቀን 2018 ዓ.ም እንዲከበር በይፋ ተወስኗል።
የሳዑዲ አረቢያ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ባወጣው መግለጫ፣ የሸዋል ጨረቃ ዛሬ ባለመታየቷ ምክንያት ነገ ሐሙስ የረመዷን 30ኛው ቀን ሆኖ እንዲጾም፣ በዓሉ ደግሞ ዓርብ ዕለት እንዲከበር በይፋ አሳውቋል።
የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች "እንኳን አደረሳችሁ" በማለት በቅዱሱ የረመዷን ወር የታየው የመረዳዳትና የደግነት ተግባር በበዓሉ ዕለትና ከዚያም በኋላ ተጠናክሮ እንዲቀጥል ምክር ቤቱ አሳስቧል።
በዓሉ የሰላም፣ የፍቅርና የአንድነት እንዲሆን መልካም ምኞቱን ገልጿል።
ጌጡ ተመስገን ሚዲያ እና ኮሙዩኒኬሽንስ ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለ1447ኛው የዒድ አል-ፈጥር በዓል በሰላም አደረሳችሁ!
ዒድ ሙባረክ!
#ethiopia #eidalfitr #ramadan30 #eidmubarak #breakingnews #moonsighting #islamicholiday
5 months ago
#breaking
የዒድ አልፈጥር በዓል አርብ (ጁምዓ) ይውላል።
ዛሬ የሸዋል ወር ጨረቃ ባለመታየቷ 1447ኛው የዒድ አልፈጥር በዓል ከነገ ወዲያ አርብ (ጁምዓ) ተከብሮ ይውላል።
ዒድ ሙባረክ !
seledadotio
seledadotio
የዒድ አልፈጥር በዓል አርብ (ጁምዓ) ይውላል።
ዛሬ የሸዋል ወር ጨረቃ ባለመታየቷ 1447ኛው የዒድ አልፈጥር በዓል ከነገ ወዲያ አርብ (ጁምዓ) ተከብሮ ይውላል።
ዒድ ሙባረክ !
seledadotio
seledadotio
Sponsored by
Surafel
5 months ago
የኢድ በዓል መቼ ይውላል❓‼️
የሳዑዲ አረቢያ ጠቅላይ ፍርድ ቤት እንደገለጸው ዛሬ ረቡዕ አመሻሽ ላይ የሸዋል ወር ጨረቃ ፍለጋ ይካሄዳል።
ዛሬ ጨረቃ ከታየች የዒድ አልፈጥር በዓል ነገ ሐሙስ ይውላል።
ዛሬ ጨረቃ ካልታየች ነገ ሐሙስ የረመዷን 30ኛው ቀን ሆኖ ይውላል ፤ በዓሉ ደግሞ አርብ ይውላል።
seledadotio
seledadotio
የሳዑዲ አረቢያ ጠቅላይ ፍርድ ቤት እንደገለጸው ዛሬ ረቡዕ አመሻሽ ላይ የሸዋል ወር ጨረቃ ፍለጋ ይካሄዳል።
ዛሬ ጨረቃ ከታየች የዒድ አልፈጥር በዓል ነገ ሐሙስ ይውላል።
ዛሬ ጨረቃ ካልታየች ነገ ሐሙስ የረመዷን 30ኛው ቀን ሆኖ ይውላል ፤ በዓሉ ደግሞ አርብ ይውላል።
seledadotio
seledadotio
Comments