13 days ago
በአለም ዋንጫው 289 ተጫዋቾች ላልተወለዱባቸው አገራት ተሰልፈው ተጫውተዋል
#ethiopia | በ2026 የአለም ዋንጫ ከተሳተፉ 48 ቡድኖች መካከል ስምንቱ ብቻ ናቸው ከግዛታቸው ውጪ የተወለዱ ተጫዋቾች ያላሰተፉት ተብሏል።
ይህም በውድድሩ ከሚሳተፉ ተጫዋቾች መካከል አንድ አራተኛውን ይሸፍናል
በዓለም ዋንጫ ለመጀመሪያ ጊዜ የተሳተፈችው ኪዩራሳው ለውድድሩ ከመረጠቻቸው 26 ተጫዋቾች መካከል አንዱ ብቻ ነው በደሴቲቱ ውስጥ የተወለደው።
ኪዩራሳው የአውሮፓዊቷ ኔዘርላንድስ ንጉሣዊ መንግሥት አካል ስትሆን አብዛኛው የቡድኗ አባላት ኔዘርላንድስ ውስጥ የተወለዱ ናቸው።
እስከ ቅርብ ጊዜ ድረስ በዓለም ዋንጫ ቡድኖች ውስጥ የውጭ አገር ተወላጅ የሆኑ ተጫዋቾች ቁጥር ባለፉት አስርት ዓመታት ውስጥ ከፍ እና ዝቅ ሲል ተስተውሏል።
በዘንድሮ የዓለም ዋንጫ የተሳታፊ አገራት ቁጥር ከ32 ወደ 48 ከፍ ያለ ሲሆን አገራቱ ያሰለፏቸው ተጫዋቾችም ቁጥር 1,248 ነው።
ከዚህ ውስጥም ከሚጫወቱበት አገር ውጪ የተወለዱ የተጫዋቾች ቁጥር 289 ደርሷል።
አጠቃላይ መጠኑም ከ23 በመቶ በላይ ከፍ ብሏል።
ፊፋ በአውሮፓውያኑ 1904 የተቋቋመው ቢሆንም በ1960ዎቹ ውስጥ ነበር መደበኛ የተጫዋቾች የዜግነት ደንቦችን ያወጣው።
እስከዚያው ጊዜ ድረስ ግን ተጫዋቾች ለመረጡት የትኛውም አገር ተሰልፈው ለመጫወት ዜግነት አያስፈልጋቸውም ነበር።
ሔኖክ ወ/ገብርኤል
#ethiopia #getutemesgen #getunews #fifaworldcup2026 #nationalityplayers
#ethiopia | በ2026 የአለም ዋንጫ ከተሳተፉ 48 ቡድኖች መካከል ስምንቱ ብቻ ናቸው ከግዛታቸው ውጪ የተወለዱ ተጫዋቾች ያላሰተፉት ተብሏል።
ይህም በውድድሩ ከሚሳተፉ ተጫዋቾች መካከል አንድ አራተኛውን ይሸፍናል
በዓለም ዋንጫ ለመጀመሪያ ጊዜ የተሳተፈችው ኪዩራሳው ለውድድሩ ከመረጠቻቸው 26 ተጫዋቾች መካከል አንዱ ብቻ ነው በደሴቲቱ ውስጥ የተወለደው።
ኪዩራሳው የአውሮፓዊቷ ኔዘርላንድስ ንጉሣዊ መንግሥት አካል ስትሆን አብዛኛው የቡድኗ አባላት ኔዘርላንድስ ውስጥ የተወለዱ ናቸው።
እስከ ቅርብ ጊዜ ድረስ በዓለም ዋንጫ ቡድኖች ውስጥ የውጭ አገር ተወላጅ የሆኑ ተጫዋቾች ቁጥር ባለፉት አስርት ዓመታት ውስጥ ከፍ እና ዝቅ ሲል ተስተውሏል።
በዘንድሮ የዓለም ዋንጫ የተሳታፊ አገራት ቁጥር ከ32 ወደ 48 ከፍ ያለ ሲሆን አገራቱ ያሰለፏቸው ተጫዋቾችም ቁጥር 1,248 ነው።
ከዚህ ውስጥም ከሚጫወቱበት አገር ውጪ የተወለዱ የተጫዋቾች ቁጥር 289 ደርሷል።
አጠቃላይ መጠኑም ከ23 በመቶ በላይ ከፍ ብሏል።
ፊፋ በአውሮፓውያኑ 1904 የተቋቋመው ቢሆንም በ1960ዎቹ ውስጥ ነበር መደበኛ የተጫዋቾች የዜግነት ደንቦችን ያወጣው።
እስከዚያው ጊዜ ድረስ ግን ተጫዋቾች ለመረጡት የትኛውም አገር ተሰልፈው ለመጫወት ዜግነት አያስፈልጋቸውም ነበር።
ሔኖክ ወ/ገብርኤል
#ethiopia #getutemesgen #getunews #fifaworldcup2026 #nationalityplayers
15 days ago
የአለም ዋንጫ ያለ እሷ አይታሰብም፦
የፊፋ ፕሬዝዳንት
*ፊፋ ሻኪራ የውድድሩ ቅመም ብሏታል።
#ethiopia | የዓለም ዋንጫዋ ድምቀት ሻኪራ እና የሙዚቃው ስሜት በአረንጓዴው ሜዳ ትላንት ምሽትም ደምቆ ታይቷል።
በዓለም እግር ኳስ ታሪክ ከስፖርታዊ ብቃት ባሻገር በሙዚቃዊ ስሜት ሲታወስ የኖረው የዓለም ዋንጫ ዘንድሮም የኮሎምቢያዊቷን ኮከብ ሻኪራን ብቃት ተደምሟል።
ሻኪራ ከእግር ኳስ ዓለም ጋር ያላት ቁርኝት እጅግ የጠበቀ ነው።
በተለይም በ2010 የደቡብ አፍሪካ ዓለም ዋንጫ ላይ የዘፈነችው Waka Waka (This Time for Africa) ዘፈን እስካሁን ድረስ ከዓለም ዋንጫ ጋር ተያይዘው የሚነሱ ምርጥ የሙዚቃ ስራዎች በግንባር ቀደምትነት ይጠቀሳል።
የእሷ ሙዚቃ በዓለም ዙሪያ ያሉ የተለያዩ ባህሎችን የሚያቀናጅ በመሆኑ፣ የእግር ኳስ አፍቃሪዎችን በማቀራረብ ረገድ ትልቅ ሚና እየተጫወተች ትገኛለች።
የፊፋው ፕሬዝዳንት እንደተናገሩት ሻኪራ መድረክ ላይ መገኘት ለጨዋታዎቹ ተጨማሪ ድምቀት በመስጠት የስታዲየሙን ድባብ ከፍ ታደርጋለች ብለዋል።
እሷ የአለም ዋንጫው ቅመም ናት ሲሉም አሞካሽተዋታል።
ሻኪራ የሙዚቃ ንግሥት ብቻ ሳትሆን የእግር ኳስ ዓለም የቅርብ ወዳጅ መሆኗን እንደገና ያረጋገጠችበት ሆኗልም ሲሉ አክለዋል።
ሔኖክ ወ/ገብርኤል
#ethiopia #getutemesgen #getunews #fifaworldcup2026 #colombiansinger #shakiradaidaiwakawaka
የፊፋ ፕሬዝዳንት
*ፊፋ ሻኪራ የውድድሩ ቅመም ብሏታል።
#ethiopia | የዓለም ዋንጫዋ ድምቀት ሻኪራ እና የሙዚቃው ስሜት በአረንጓዴው ሜዳ ትላንት ምሽትም ደምቆ ታይቷል።
በዓለም እግር ኳስ ታሪክ ከስፖርታዊ ብቃት ባሻገር በሙዚቃዊ ስሜት ሲታወስ የኖረው የዓለም ዋንጫ ዘንድሮም የኮሎምቢያዊቷን ኮከብ ሻኪራን ብቃት ተደምሟል።
ሻኪራ ከእግር ኳስ ዓለም ጋር ያላት ቁርኝት እጅግ የጠበቀ ነው።
በተለይም በ2010 የደቡብ አፍሪካ ዓለም ዋንጫ ላይ የዘፈነችው Waka Waka (This Time for Africa) ዘፈን እስካሁን ድረስ ከዓለም ዋንጫ ጋር ተያይዘው የሚነሱ ምርጥ የሙዚቃ ስራዎች በግንባር ቀደምትነት ይጠቀሳል።
የእሷ ሙዚቃ በዓለም ዙሪያ ያሉ የተለያዩ ባህሎችን የሚያቀናጅ በመሆኑ፣ የእግር ኳስ አፍቃሪዎችን በማቀራረብ ረገድ ትልቅ ሚና እየተጫወተች ትገኛለች።
የፊፋው ፕሬዝዳንት እንደተናገሩት ሻኪራ መድረክ ላይ መገኘት ለጨዋታዎቹ ተጨማሪ ድምቀት በመስጠት የስታዲየሙን ድባብ ከፍ ታደርጋለች ብለዋል።
እሷ የአለም ዋንጫው ቅመም ናት ሲሉም አሞካሽተዋታል።
ሻኪራ የሙዚቃ ንግሥት ብቻ ሳትሆን የእግር ኳስ ዓለም የቅርብ ወዳጅ መሆኗን እንደገና ያረጋገጠችበት ሆኗልም ሲሉ አክለዋል።
ሔኖክ ወ/ገብርኤል
#ethiopia #getutemesgen #getunews #fifaworldcup2026 #colombiansinger #shakiradaidaiwakawaka
15 days ago
ታሪካዊው ምሽት በታላቅ ድምቀት ተጠናቋል !
🏆 23ኛው የዓለም ዋንጫ የፍፃሜ ጨዋታ ስፔን 🇪🇸 የዓለም ዋንጫን ስታነሳ፣ በስካይላይት ሆቴል የነበረው ደስታ ይለይ ነበረ!
የብዙ ሳምንታት ጉጉት ፍፃሜውን አግኝቶ ስፔን የዓለምን እግር ኳስ የበላይነት ስትቆጣጠር፣ ይህንን ታሪካዊ የድል ምሽት ኮካ ኮላ ከDStv ጋር በመተባበር በስካይላይት ሆቴል ያዘጋጀው ይህ ልዩ ምሽት በደማቅ ሁኔታ ተቆጭቶል!
ከፍፃሜው ጨዋታ በፊት በተወዳጆቹ ድምፃውያን ፀደኒያ ገ/ማርቆስ፣ አዲስ ለገሰ እና ልዑል ሲሳይ የሙዚቃ ትዕይንቶች ምሽቱ ሙሉ በሙሉ ደምቆ አምሽቷል። ቀዝቃዛ ኮካ ኮላ እየጠጡ፣ ይህንን ተጠባቂ ታላቅ ፍልሚያ በጋራ ከመመልከት በላይ ምን የሚያስደስት ነገር አለ!
በዝግጅቱ ላይ ተገኝታችሁ ይህንን የማይረሳ የዓለም ዋንጫ ትውስታ አብራችሁን ለተመለከታችሁ የክብር እንግዶቻችን ሁሉ የላቀ ምስጋናችንን እናቀርባለን።
#fifaworldcup2026 #cocacola #feelitall #ccbaethiopia #worldcupfinal #spainvsargentina #cocacolaethiopia #dstvethiopia
🏆 23ኛው የዓለም ዋንጫ የፍፃሜ ጨዋታ ስፔን 🇪🇸 የዓለም ዋንጫን ስታነሳ፣ በስካይላይት ሆቴል የነበረው ደስታ ይለይ ነበረ!
የብዙ ሳምንታት ጉጉት ፍፃሜውን አግኝቶ ስፔን የዓለምን እግር ኳስ የበላይነት ስትቆጣጠር፣ ይህንን ታሪካዊ የድል ምሽት ኮካ ኮላ ከDStv ጋር በመተባበር በስካይላይት ሆቴል ያዘጋጀው ይህ ልዩ ምሽት በደማቅ ሁኔታ ተቆጭቶል!
ከፍፃሜው ጨዋታ በፊት በተወዳጆቹ ድምፃውያን ፀደኒያ ገ/ማርቆስ፣ አዲስ ለገሰ እና ልዑል ሲሳይ የሙዚቃ ትዕይንቶች ምሽቱ ሙሉ በሙሉ ደምቆ አምሽቷል። ቀዝቃዛ ኮካ ኮላ እየጠጡ፣ ይህንን ተጠባቂ ታላቅ ፍልሚያ በጋራ ከመመልከት በላይ ምን የሚያስደስት ነገር አለ!
በዝግጅቱ ላይ ተገኝታችሁ ይህንን የማይረሳ የዓለም ዋንጫ ትውስታ አብራችሁን ለተመለከታችሁ የክብር እንግዶቻችን ሁሉ የላቀ ምስጋናችንን እናቀርባለን።
#fifaworldcup2026 #cocacola #feelitall #ccbaethiopia #worldcupfinal #spainvsargentina #cocacolaethiopia #dstvethiopia
15 days ago
ታሪካዊው ምሽት በታላቅ ድምቀት ተጠናቋል !
🏆 23ኛው የዓለም ዋንጫ የፍፃሜ ጨዋታ ስፔን 🇪🇸 የዓለም ዋንጫን ስታነሳ፣ በስካይላይት ሆቴል የነበረው ደስታ ይለይ ነበረ!
የብዙ ሳምንታት ጉጉት ፍፃሜውን አግኝቶ ስፔን የዓለምን እግር ኳስ የበላይነት ስትቆጣጠር፣ ይህንን ታሪካዊ የድል ምሽት ኮካ ኮላ ከDStv ጋር በመተባበር በስካይላይት ሆቴል ያዘጋጀው ይህ ልዩ ምሽት በደማቅ ሁኔታ ተቆጭቶል!
ከፍፃሜው ጨዋታ በፊት በተወዳጆቹ ድምፃውያን ፀደኒያ ገ/ማርቆስ፣ አዲስ ለገሰ እና ልዑል ሲሳይ የሙዚቃ ትዕይንቶች ምሽቱ ሙሉ በሙሉ ደምቆ አምሽቷል። ቀዝቃዛ ኮካ ኮላ እየጠጡ፣ ይህንን ተጠባቂ ታላቅ ፍልሚያ በጋራ ከመመልከት በላይ ምን የሚያስደስት ነገር አለ!
በዝግጅቱ ላይ ተገኝታችሁ ይህንን የማይረሳ የዓለም ዋንጫ ትውስታ አብራችሁን ለተመለከታችሁ የክብር እንግዶቻችን ሁሉ የላቀ ምስጋናችንን እናቀርባለን።
#fifaworldcup2026 #cocacola #feelitall #ccbaethiopia #worldcupfinal #spainvsargentina #cocacolaethiopia #dstvethiopia
🏆 23ኛው የዓለም ዋንጫ የፍፃሜ ጨዋታ ስፔን 🇪🇸 የዓለም ዋንጫን ስታነሳ፣ በስካይላይት ሆቴል የነበረው ደስታ ይለይ ነበረ!
የብዙ ሳምንታት ጉጉት ፍፃሜውን አግኝቶ ስፔን የዓለምን እግር ኳስ የበላይነት ስትቆጣጠር፣ ይህንን ታሪካዊ የድል ምሽት ኮካ ኮላ ከDStv ጋር በመተባበር በስካይላይት ሆቴል ያዘጋጀው ይህ ልዩ ምሽት በደማቅ ሁኔታ ተቆጭቶል!
ከፍፃሜው ጨዋታ በፊት በተወዳጆቹ ድምፃውያን ፀደኒያ ገ/ማርቆስ፣ አዲስ ለገሰ እና ልዑል ሲሳይ የሙዚቃ ትዕይንቶች ምሽቱ ሙሉ በሙሉ ደምቆ አምሽቷል። ቀዝቃዛ ኮካ ኮላ እየጠጡ፣ ይህንን ተጠባቂ ታላቅ ፍልሚያ በጋራ ከመመልከት በላይ ምን የሚያስደስት ነገር አለ!
በዝግጅቱ ላይ ተገኝታችሁ ይህንን የማይረሳ የዓለም ዋንጫ ትውስታ አብራችሁን ለተመለከታችሁ የክብር እንግዶቻችን ሁሉ የላቀ ምስጋናችንን እናቀርባለን።
#fifaworldcup2026 #cocacola #feelitall #ccbaethiopia #worldcupfinal #spainvsargentina #cocacolaethiopia #dstvethiopia
16 days ago
ስፔን የ23ኛው ዓለም ዋንጫ ሻምፒዮን ሆነች
********************
በ23ኛው ዓለም ዋንጫ የፍፃሜ ጨዋታ ስፔን አርጀንቲናን 1 ለ 0 በማሸነፍ የዓለም ዋንጫ አሸናፊ ሆናለች።
የጨዋታው መደበኛ ክፍለ ጊዜ ያለ ግብ በመጠናቀቁ አሸናፊውን ለመለየት 30 ደቂቃ ተጨምሯል።
በጭማሪው ክፍለ ጊዜ 106ኛው ደቂቃ ላይ ፌራን ቶሬስ ያስቆጠራት ግብ ስፔንን አሸናፊ አድርጋለች።
በዚህም ስፔን ከ16 ዓመታት በኋላ ውድድሩን አሸንፋ በታሪኳ ለሁለተኛ ጊዜ የዓለም ዋንጫ ባለቤት ሆናለች።
#worldcup #fifaworldcup #fifaworldcup2026 #argentina #spain #finalmatch #football #sports
********************
በ23ኛው ዓለም ዋንጫ የፍፃሜ ጨዋታ ስፔን አርጀንቲናን 1 ለ 0 በማሸነፍ የዓለም ዋንጫ አሸናፊ ሆናለች።
የጨዋታው መደበኛ ክፍለ ጊዜ ያለ ግብ በመጠናቀቁ አሸናፊውን ለመለየት 30 ደቂቃ ተጨምሯል።
በጭማሪው ክፍለ ጊዜ 106ኛው ደቂቃ ላይ ፌራን ቶሬስ ያስቆጠራት ግብ ስፔንን አሸናፊ አድርጋለች።
በዚህም ስፔን ከ16 ዓመታት በኋላ ውድድሩን አሸንፋ በታሪኳ ለሁለተኛ ጊዜ የዓለም ዋንጫ ባለቤት ሆናለች።
#worldcup #fifaworldcup #fifaworldcup2026 #argentina #spain #finalmatch #football #sports
16 days ago
ስፔን 1-0 አርጀንቲና
*********
እየተካሄደ ባለው የ23ኛው ዓለም ዋንጫ የፍፃሜ ጨዋታ ስፔን 106ኛው ደቂቃ ላይ በፌራን ቶሬስ አማካኝነት ባስቆጠረችው ግብ 1 ለ 0 መምራት ጀምራለች።
#worldcup #fifaworldcup #fifaworldcup2026 #argentina #spain #finalmatch #football #sports
*********
እየተካሄደ ባለው የ23ኛው ዓለም ዋንጫ የፍፃሜ ጨዋታ ስፔን 106ኛው ደቂቃ ላይ በፌራን ቶሬስ አማካኝነት ባስቆጠረችው ግብ 1 ለ 0 መምራት ጀምራለች።
#worldcup #fifaworldcup #fifaworldcup2026 #argentina #spain #finalmatch #football #sports
Sponsored by
Surafel
16 days ago
በኮካ ኮላ አዘጋጅነት ከDStv ጋር በመተባበር የተዘጋጀው ታላቁ የዓለም ዋንጫ የፍፃሜ ጨዋታ ፕሮግራም በስካይ ላይት ሆቴል እጅግ በደማቅ ሁኔታ ተጀምሯል።
በርካታ ታዋቂ ግለሰቦች፣ የማህበራዊ ሚዲያ ተፅዕኖ ፈጣሪዎች (Influencers) እና ጥሪ የተደረገላቸው የክብር እንግዶች በአንድ ላይ በመሰብሰብ ምሽቱን በከፍተኛ ሁኔታ እያደመቁት ይገኛል።
የኢትዮጵያ ኮካ ኮላ ማርኬቲንግ ማኔጀር
ወ/ሮ ሜሮን ብርሃኑ የስፔን እና የአርጀንቲና አምባሳደሮች ባስተላለፉት የእንኳን ደህና መጣችሁ መልዕክት እና ልዩ መስተንግዶ ምሽቱ በይፋ የተከፈተ ሲሆን፣ አሁን ላይ በሆቴሉ ያለው የእግር ኳስ ድባብ እና የጉጉት ስሜት እጅግ የሚገርም እና የአማረ ነው!
ከፊት ለፊታችንም ተወዳጆቹ ድምፃውያን ፀደኒያ ገ/ማርቆስ፣ አዲስ ለገሰ እና ልዑል ሲሳይ የሚቀርቡ ድንቅ የሙዚቃ ትዕይንቶችንም ለማቅረብ እየተዘጋጅ ነው።
#fifaworldcup2026 #cocacola #feelitall #ccbaethiopia #worldcupfinal #spainvsargentina #cocacolaethiopia #dstvethiopia
በርካታ ታዋቂ ግለሰቦች፣ የማህበራዊ ሚዲያ ተፅዕኖ ፈጣሪዎች (Influencers) እና ጥሪ የተደረገላቸው የክብር እንግዶች በአንድ ላይ በመሰብሰብ ምሽቱን በከፍተኛ ሁኔታ እያደመቁት ይገኛል።
የኢትዮጵያ ኮካ ኮላ ማርኬቲንግ ማኔጀር
ወ/ሮ ሜሮን ብርሃኑ የስፔን እና የአርጀንቲና አምባሳደሮች ባስተላለፉት የእንኳን ደህና መጣችሁ መልዕክት እና ልዩ መስተንግዶ ምሽቱ በይፋ የተከፈተ ሲሆን፣ አሁን ላይ በሆቴሉ ያለው የእግር ኳስ ድባብ እና የጉጉት ስሜት እጅግ የሚገርም እና የአማረ ነው!
ከፊት ለፊታችንም ተወዳጆቹ ድምፃውያን ፀደኒያ ገ/ማርቆስ፣ አዲስ ለገሰ እና ልዑል ሲሳይ የሚቀርቡ ድንቅ የሙዚቃ ትዕይንቶችንም ለማቅረብ እየተዘጋጅ ነው።
#fifaworldcup2026 #cocacola #feelitall #ccbaethiopia #worldcupfinal #spainvsargentina #cocacolaethiopia #dstvethiopia
16 days ago
አርጀንቲና 0 - 0 ስፔን :- የመደበኛ ሰዓት ውጤት
*****************
በአርጀንቲና እና በስፔን መካከል እየተደረገ የሚገኘው የዓለም ዋንጫ የፍፃሜ ጨዋታ መደበኛው የ90 ደቂቃ ክፍለ ጊዜ ያለምንም ግብ 0 ለ 0 በሆነ አቻ ውጤት ተጠናቅቋል።
በጨዋታው መደበኛ ክፍለ ጊዜ አሸናፊ ባለመገኘቱ፣ አሸናፊውን ለመለየት ወደ ጭማሪ 30 ደቂቃ አምርቷል።
ኤንዞ ፈርናንዴዝ ፓብሎ ኩባርሲ ላይ በሰራው ጥፋት 90+3 ደቂቃ ላይ በሁለት ቢጫ በቀይ ካርድ ከሜዳ ተሰናብቷል።
#worldcup #fifaworldcup #fifaworldcup2026 #argentina #spain #finalmatch #football #sports
*****************
በአርጀንቲና እና በስፔን መካከል እየተደረገ የሚገኘው የዓለም ዋንጫ የፍፃሜ ጨዋታ መደበኛው የ90 ደቂቃ ክፍለ ጊዜ ያለምንም ግብ 0 ለ 0 በሆነ አቻ ውጤት ተጠናቅቋል።
በጨዋታው መደበኛ ክፍለ ጊዜ አሸናፊ ባለመገኘቱ፣ አሸናፊውን ለመለየት ወደ ጭማሪ 30 ደቂቃ አምርቷል።
ኤንዞ ፈርናንዴዝ ፓብሎ ኩባርሲ ላይ በሰራው ጥፋት 90+3 ደቂቃ ላይ በሁለት ቢጫ በቀይ ካርድ ከሜዳ ተሰናብቷል።
#worldcup #fifaworldcup #fifaworldcup2026 #argentina #spain #finalmatch #football #sports
16 days ago
በኮካ ኮላ የተዘጋጀው የዓለም ዋንጫ ፍፃሜ ምሽት በስካይ ላይት ሆቴል ደማቅ ድባብ ፈጥሯል
#ethiopia | በኮካ ኮላ አዘጋጅነት እና ከDStv ጋር በመተባበር ለ2026 የፊፋ የዓለም ዋንጫ ፍፃሜ ጨዋታ የተዘጋጀው ልዩ የመመልከቻ ፕሮግራም በስካይ ላይት ሆቴል እጅግ ደማቅ በሆነ ድባብ ተካሂዷል።
ከታላቁ የፍፃሜ ጨዋታ ጎን ለጎን፣ በተወዳጆቹ ድምፃውያን ፀደኒያ ገብረ ማርቆስ፣ አዲስ ለገሰ እና ልዑል ሲሳይ የቀረቡት አስደናቂ የሙዚቃ ትዕይንቶች ምሽቱን የበለጠ አድምቀውታል።
በDStv አማካኝነት በግዙፍ ስክሪን የሚታየውን የዓለም ዋንጫ ፍፃሜ ጨዋታ ለመከታተል የተሰበሰቡት የክብር እንግዶች፣ ታዋቂ ግለሰቦች እና የማህበራዊ ሚዲያ ተፅዕኖ ፈጣሪዎች በሚያሳዩት የደጋፊነት ስሜት ምሽቱን የማይረሳ አድርገውታል። እያንዳንዱ የግብ ሙከራ በጭብጨባና በደስታ ሲታጀብ፣ በሆቴሉ ያለው የእግር ኳስ ድባብ በእውነት ጣሪያ ነክቷል።
#fifaworldcup2026 #worldcupfinal #cocacola #cocacolaethiopia #ccbaethiopia #dstvethiopia #feelitall #spainvsargentina #getutemesgenmedia
#ethiopia | በኮካ ኮላ አዘጋጅነት እና ከDStv ጋር በመተባበር ለ2026 የፊፋ የዓለም ዋንጫ ፍፃሜ ጨዋታ የተዘጋጀው ልዩ የመመልከቻ ፕሮግራም በስካይ ላይት ሆቴል እጅግ ደማቅ በሆነ ድባብ ተካሂዷል።
ከታላቁ የፍፃሜ ጨዋታ ጎን ለጎን፣ በተወዳጆቹ ድምፃውያን ፀደኒያ ገብረ ማርቆስ፣ አዲስ ለገሰ እና ልዑል ሲሳይ የቀረቡት አስደናቂ የሙዚቃ ትዕይንቶች ምሽቱን የበለጠ አድምቀውታል።
በDStv አማካኝነት በግዙፍ ስክሪን የሚታየውን የዓለም ዋንጫ ፍፃሜ ጨዋታ ለመከታተል የተሰበሰቡት የክብር እንግዶች፣ ታዋቂ ግለሰቦች እና የማህበራዊ ሚዲያ ተፅዕኖ ፈጣሪዎች በሚያሳዩት የደጋፊነት ስሜት ምሽቱን የማይረሳ አድርገውታል። እያንዳንዱ የግብ ሙከራ በጭብጨባና በደስታ ሲታጀብ፣ በሆቴሉ ያለው የእግር ኳስ ድባብ በእውነት ጣሪያ ነክቷል።
#fifaworldcup2026 #worldcupfinal #cocacola #cocacolaethiopia #ccbaethiopia #dstvethiopia #feelitall #spainvsargentina #getutemesgenmedia
16 days ago
በኮካ ኮላ አዘጋጅነት ከDStv ጋር በመተባበር የተዘጋጀው ታላቁ የዓለም ዋንጫ የፍፃሜ ጨዋታ ፕሮግራም በስካይ ላይት ሆቴል እጅግ በደማቅ ሁኔታ ተጀምሯል።
በርካታ ታዋቂ ግለሰቦች፣ የማህበራዊ ሚዲያ ተፅዕኖ ፈጣሪዎች (Influencers) እና ጥሪ የተደረገላቸው የክብር እንግዶች በአንድ ላይ በመሰብሰብ ምሽቱን በከፍተኛ ሁኔታ እያደመቁት ይገኛል።
የኮካ ኮላ ኢትዮጵያ ማርኬቲንግ ማኔጀር ወ/ሮ ሜሮን ብርሃኑ የስፔን እና የአርጀንቲና አምባሳደሮች ባስተላለፉት የእንኳን ደህና መጣችሁ መልዕክት እና ልዩ መስተንግዶ ምሽቱ በይፋ የተከፈተ ሲሆን፣ አሁን ላይ በሆቴሉ ያለው የእግር ኳስ ድባብ እና የጉጉት ስሜት እጅግ የሚገርም እና የአማረ ነው!
ከፊት ለፊታችንም ተወዳጆቹ ድምፃውያን ፀደኒያ ገ/ማርቆስ፣ አዲስ ለገሰ እና ልዑል ሲሳይ የሚቀርቡ ድንቅ የሙዚቃ ትዕይንቶችንም ለማቅረብ እየተዘጋጅ ነው።
#fifaworldcup2026 #cocacola #feelitall #ccbaethiopia #worldcupfinal #spainvsargentina #cocacolaethiopia #dstvethiopia
በርካታ ታዋቂ ግለሰቦች፣ የማህበራዊ ሚዲያ ተፅዕኖ ፈጣሪዎች (Influencers) እና ጥሪ የተደረገላቸው የክብር እንግዶች በአንድ ላይ በመሰብሰብ ምሽቱን በከፍተኛ ሁኔታ እያደመቁት ይገኛል።
የኮካ ኮላ ኢትዮጵያ ማርኬቲንግ ማኔጀር ወ/ሮ ሜሮን ብርሃኑ የስፔን እና የአርጀንቲና አምባሳደሮች ባስተላለፉት የእንኳን ደህና መጣችሁ መልዕክት እና ልዩ መስተንግዶ ምሽቱ በይፋ የተከፈተ ሲሆን፣ አሁን ላይ በሆቴሉ ያለው የእግር ኳስ ድባብ እና የጉጉት ስሜት እጅግ የሚገርም እና የአማረ ነው!
ከፊት ለፊታችንም ተወዳጆቹ ድምፃውያን ፀደኒያ ገ/ማርቆስ፣ አዲስ ለገሰ እና ልዑል ሲሳይ የሚቀርቡ ድንቅ የሙዚቃ ትዕይንቶችንም ለማቅረብ እየተዘጋጅ ነው።
#fifaworldcup2026 #cocacola #feelitall #ccbaethiopia #worldcupfinal #spainvsargentina #cocacolaethiopia #dstvethiopia
Sponsored by
Surafel
17 days ago
በዓለም ዋንጫ የደረጃ ጨዋታ እንግሊዝ ፈረንሳይን አሸነፈች
**********************
በ23ኛው ዓለም ዋንጫ 3ኛ ደረጃን ይዞ ለማጠናቀቅ በግማሽ ፍፃሜ ተፋላሚዎቹ ሀገራት መካከል የተካሄደው የደረጃ ጨዋታ፤ በእንግሊዝ 6 ለ 4 አሸናፊነት ተጠናቅቋል።
አስር ግቦች በተቆጠሩበት ጨዋታ፤ ለእንግሊዝ ዲክላን ራይስ፣ ኤዝሪ ኮንሳህ፣ ጁድ ቤሊንግሃም እንዲሁም ቡካዮ ሳካ(ሦስት) አስቆጥረዋል።
የፈረንሳይን ግቦች ደግሞ ኪሊያን ምባፔ(ሁለት)፣ ብራድሊ ባርኮላ እና ኡስማን ዴምቤሌ ከመረብ አሳርፈዋል።
በዚህም 3ኛ ደረጃን ያገኘችው እንግሊዝ የነሀስ ሜዳሊያ ተሸላሚ ሆናለች።
በጨዋታው ሁለት ግቦችን ያስቆጠረው ኪሊያን ምባፔ ደግሞ፤ በምንጊዜም ከፍተኛ ግብ አስቆጣሪነት 22ኛውን በዚህ ዓለም ዋንጫ ደግሞ 10ኛውን በማስመዝገብ የወርቅ ጫማ ሽልማት ፉክክሩን ከሊዮኔል ሜሲ በመላቅ አስቀድሞ መምራት ጀምሯል።
ማይክል ኦሊሴ በዓለም ዋንጫ ሰባት ለግብ የሚሆኑ ኳሶችን አመቻችቶ በማቀበል በፔሌ ተይዞ የነበረውን ክብረወሰን አሻሽሏል።
#worldcup #fifaworldcup #fifaworldcup2026 #3rdplaceplayoff #england #france #football #sports
**********************
በ23ኛው ዓለም ዋንጫ 3ኛ ደረጃን ይዞ ለማጠናቀቅ በግማሽ ፍፃሜ ተፋላሚዎቹ ሀገራት መካከል የተካሄደው የደረጃ ጨዋታ፤ በእንግሊዝ 6 ለ 4 አሸናፊነት ተጠናቅቋል።
አስር ግቦች በተቆጠሩበት ጨዋታ፤ ለእንግሊዝ ዲክላን ራይስ፣ ኤዝሪ ኮንሳህ፣ ጁድ ቤሊንግሃም እንዲሁም ቡካዮ ሳካ(ሦስት) አስቆጥረዋል።
የፈረንሳይን ግቦች ደግሞ ኪሊያን ምባፔ(ሁለት)፣ ብራድሊ ባርኮላ እና ኡስማን ዴምቤሌ ከመረብ አሳርፈዋል።
በዚህም 3ኛ ደረጃን ያገኘችው እንግሊዝ የነሀስ ሜዳሊያ ተሸላሚ ሆናለች።
በጨዋታው ሁለት ግቦችን ያስቆጠረው ኪሊያን ምባፔ ደግሞ፤ በምንጊዜም ከፍተኛ ግብ አስቆጣሪነት 22ኛውን በዚህ ዓለም ዋንጫ ደግሞ 10ኛውን በማስመዝገብ የወርቅ ጫማ ሽልማት ፉክክሩን ከሊዮኔል ሜሲ በመላቅ አስቀድሞ መምራት ጀምሯል።
ማይክል ኦሊሴ በዓለም ዋንጫ ሰባት ለግብ የሚሆኑ ኳሶችን አመቻችቶ በማቀበል በፔሌ ተይዞ የነበረውን ክብረወሰን አሻሽሏል።
#worldcup #fifaworldcup #fifaworldcup2026 #3rdplaceplayoff #england #france #football #sports
17 days ago
ከስንብት ሐዘን ማግስት የሚደረግ የክብር ፍልሚያ
*******************
በ23ኛው ዓለም ዋንጫ ፍፃሜ ዋዜማ ላይ ቆመናል። ዓለም ዋንጫ በግማሽ ፍፃሜ በለስ ያልቀናቸውን፣ ድል ከነርሱ ጋር ያልነበረውን እንዲሁ አያሰናብትም። ለሦስተኝነት ማዕረግ ዳግም ያፋልማል።
23ኛው ዓለም ዋንጫ ፍሎሪዳ ላይ የግማሽ ፍፃሜ ተሸናፊዎቹን ዛሬ እኩለ ሌሊት 6 ሰዓት ፍሎሪዳ ሚያሚ ላይ ያፎካክራል። በእርግጥ በብዙዎች፣ በተለይም በተሸናፊ ብሔራዊ ቡድኖች ዘንድ የደረጃው ጨዋታ ለመጫወት የተመረጠ አይደለም።
የዛሬው መርኃ ግብር ግን ብሔራዊ ቡድኖቹ ከሚያደርጉት ፉክክር ባልተናነሰ፣ በኮከብ ግብ አስቆጣሪነት በመላቅ የወርቅ ኳስ ሽልማቱን ለማግኘት ባለው ፉክክር ለውጥ እንደሚያስከትል ይጠበቃል። ከሊዮኔል ሜሲ ጋር የኮከብ ግብ አስቆጣሪነት ፉክክሩን በ8 ግቦች እየመራ የሚገኘው ኪሊያን ምባፔ እንዲሁም እያንዳንዳቸው ስድስት ግቦች ያስቆጠሩት ጁድ ቤሊንግሃም እና ሀሪኬን ከባለ አምስት ግቡ የዓለም ኮከብ ኡስማን ዴምቤሌ ጋር በሚያደርጉት የኮከብ ግብ አስቆጣሪነት ፉክክር ላይ አንዳች ለውጥ ሊያስከትል የሚችል ጨዋታ እንደሚሆን ታምኗል።
በዚህ መሀል ግን ከሽንፈት ማግስት የሚደረግ፤ ከዓለም ዋንጫ ስንብት ሀዘንም ሳያገግሙ የሚመጣ መርኃ ግብር መሆኑ የተጫዋቾችን ተነሳሽነት መቀነሱ፣ የተመልካቾችን ጉጉትም ማሳነሱ አይቀርም። ቶማስ ቱሄል ይህን የሚያስረግጥ ሃሳብ ነው የሰነዘሩት። "የእኛም ሆነ የፈረንሳይ ብሔራዊ ቡድን ተጫዋቾች ይህን ጨዋታ የማድረግ ፍላጎት የላቸውም" በማለት በውድድሩ ሙሉ የለፉትና የተዘጋጁት ለዓለም ሻምፒዮንነት በመሆኑና፤ ያም ባለመሳካቱ ለዚህ ጨዋታ የሚኖራቸውን ጉጉትና ፍላጎት እንደቀነሰው ተናግረዋል።
ቱሄል ይህንን ቢሉም የፈረንሳይ ብሔራዊ ቡድን አሰልጣኝ ዲዲየር ዴሻው ግን ከዚህ በአንፃራዊነት የተለየ ሃሳብ ነው የሰነዘሩት። 3ኛ ደረጃም ቢሆን የተሻለ መሆኑን በማንሳት፤ እርሱን ለማሳካት የቻሉትን ሁሉ እንደሚያደርጉ ተናግረዋል። አክለውም የተፈጠረው ሀዘን የዓለም ሻምፒዮን ከመሆን ፅኑ መሻት የመጣ መሆኑን ጠቅሰው፤ የሆነውን ከመቀበል ውጪ አማራጭ የለንም ብለዋል።
በግማሽ ፍፃሜው እንግሊዝ እየመራች የነበረችውን ጨዋታ የኋላ ኋላ በአርጀንቲና 2 ለ 1 ተሸንፋ የፍፃሜ መንገዷ ሲቋረጥ፤ በአንፃሩ ፈረንሳይ ባልተጠበቀ ሁኔታ በስፔን ፍፁም ብልጫ ተወስዶባት 2 ለ 0 ተረታ ነው ከፍፃሜው የቀረችው።
የ23ኛው ዓለም ዋንጫ 103ኛው ጨዋታ በሁለት ሃሳቦች መሀል፤ የጨዋታውን አስፈላጊነት ተጠይቅ ውስጥ በሚከቱና የኮከብ ግብ አግቢነት ፉክክሩ ላይ የሚኖረውን ሚና በሚያጎሉ መሀል ሆኖ፤ እኩለ ሌሊት 6፡00 ሰዓት በሚያሚ ጋርደን ሀርድ ሮክ ስታዲየም ይካሄዳል።
በእድሪስ አህመድ
#worldcup #fifaworldcup #fifaworldcup2026 #3rdplaceplayoff #england #france #football #sports
*******************
በ23ኛው ዓለም ዋንጫ ፍፃሜ ዋዜማ ላይ ቆመናል። ዓለም ዋንጫ በግማሽ ፍፃሜ በለስ ያልቀናቸውን፣ ድል ከነርሱ ጋር ያልነበረውን እንዲሁ አያሰናብትም። ለሦስተኝነት ማዕረግ ዳግም ያፋልማል።
23ኛው ዓለም ዋንጫ ፍሎሪዳ ላይ የግማሽ ፍፃሜ ተሸናፊዎቹን ዛሬ እኩለ ሌሊት 6 ሰዓት ፍሎሪዳ ሚያሚ ላይ ያፎካክራል። በእርግጥ በብዙዎች፣ በተለይም በተሸናፊ ብሔራዊ ቡድኖች ዘንድ የደረጃው ጨዋታ ለመጫወት የተመረጠ አይደለም።
የዛሬው መርኃ ግብር ግን ብሔራዊ ቡድኖቹ ከሚያደርጉት ፉክክር ባልተናነሰ፣ በኮከብ ግብ አስቆጣሪነት በመላቅ የወርቅ ኳስ ሽልማቱን ለማግኘት ባለው ፉክክር ለውጥ እንደሚያስከትል ይጠበቃል። ከሊዮኔል ሜሲ ጋር የኮከብ ግብ አስቆጣሪነት ፉክክሩን በ8 ግቦች እየመራ የሚገኘው ኪሊያን ምባፔ እንዲሁም እያንዳንዳቸው ስድስት ግቦች ያስቆጠሩት ጁድ ቤሊንግሃም እና ሀሪኬን ከባለ አምስት ግቡ የዓለም ኮከብ ኡስማን ዴምቤሌ ጋር በሚያደርጉት የኮከብ ግብ አስቆጣሪነት ፉክክር ላይ አንዳች ለውጥ ሊያስከትል የሚችል ጨዋታ እንደሚሆን ታምኗል።
በዚህ መሀል ግን ከሽንፈት ማግስት የሚደረግ፤ ከዓለም ዋንጫ ስንብት ሀዘንም ሳያገግሙ የሚመጣ መርኃ ግብር መሆኑ የተጫዋቾችን ተነሳሽነት መቀነሱ፣ የተመልካቾችን ጉጉትም ማሳነሱ አይቀርም። ቶማስ ቱሄል ይህን የሚያስረግጥ ሃሳብ ነው የሰነዘሩት። "የእኛም ሆነ የፈረንሳይ ብሔራዊ ቡድን ተጫዋቾች ይህን ጨዋታ የማድረግ ፍላጎት የላቸውም" በማለት በውድድሩ ሙሉ የለፉትና የተዘጋጁት ለዓለም ሻምፒዮንነት በመሆኑና፤ ያም ባለመሳካቱ ለዚህ ጨዋታ የሚኖራቸውን ጉጉትና ፍላጎት እንደቀነሰው ተናግረዋል።
ቱሄል ይህንን ቢሉም የፈረንሳይ ብሔራዊ ቡድን አሰልጣኝ ዲዲየር ዴሻው ግን ከዚህ በአንፃራዊነት የተለየ ሃሳብ ነው የሰነዘሩት። 3ኛ ደረጃም ቢሆን የተሻለ መሆኑን በማንሳት፤ እርሱን ለማሳካት የቻሉትን ሁሉ እንደሚያደርጉ ተናግረዋል። አክለውም የተፈጠረው ሀዘን የዓለም ሻምፒዮን ከመሆን ፅኑ መሻት የመጣ መሆኑን ጠቅሰው፤ የሆነውን ከመቀበል ውጪ አማራጭ የለንም ብለዋል።
በግማሽ ፍፃሜው እንግሊዝ እየመራች የነበረችውን ጨዋታ የኋላ ኋላ በአርጀንቲና 2 ለ 1 ተሸንፋ የፍፃሜ መንገዷ ሲቋረጥ፤ በአንፃሩ ፈረንሳይ ባልተጠበቀ ሁኔታ በስፔን ፍፁም ብልጫ ተወስዶባት 2 ለ 0 ተረታ ነው ከፍፃሜው የቀረችው።
የ23ኛው ዓለም ዋንጫ 103ኛው ጨዋታ በሁለት ሃሳቦች መሀል፤ የጨዋታውን አስፈላጊነት ተጠይቅ ውስጥ በሚከቱና የኮከብ ግብ አግቢነት ፉክክሩ ላይ የሚኖረውን ሚና በሚያጎሉ መሀል ሆኖ፤ እኩለ ሌሊት 6፡00 ሰዓት በሚያሚ ጋርደን ሀርድ ሮክ ስታዲየም ይካሄዳል።
በእድሪስ አህመድ
#worldcup #fifaworldcup #fifaworldcup2026 #3rdplaceplayoff #england #france #football #sports
17 days ago
በጉጉት የሚጠበቀው የአለም ዋንጫ ፍፃሜ ከኮካ ኮላ ጋር እግር ኳስ፣ የሙዚቃ ኮንሰርት፣ መዝናኛ እና ደማቅ ምሽች በአንድ ስፍራ!
አንድ ቀን ብቻ ቀረ!
በኮካ ኮላ አዘጋጅነት ከDStv ጋር በመተባበር፣ ነገ በስካይላይት ሆቴል የዓለም ዋንጫ የፍፃሜ ጨዋታ ምሽት ላይ፡
🎤 በተወዳጆቹ ድምፃውያን ፀደኒያ ገ/ማርቆስ፣ አዲስ ለገሰ እና ልዑል ሲሳይ የሚቀርብ ድንቅ የሙዚቃ ትዕይንት፣
🍽️ ልዩ የእራት ግብዣ፣
📺 እንዲሁም በጉጉት የሚጠበቀውን የስፔን እና የአርጀንቲና የፍፃሜ ጨዋታ ጥራት ባለው ግዙፍ ስክሪን በዲኤስቲቪ በጋራ እንመለከታለን።
🚨 ማሳሰቢያ: ይህ ዝግጅት በጥሪ ለተጋበዙ የክብር እንግዶች ብቻ የተዘጋጀ ነው።
#fifaworldcup2026 #cocacola #feelitall #ccbaethiopia #worldcupfinal #spainvsargentina #cocacolaethiopia #dstvethiopia
አንድ ቀን ብቻ ቀረ!
በኮካ ኮላ አዘጋጅነት ከDStv ጋር በመተባበር፣ ነገ በስካይላይት ሆቴል የዓለም ዋንጫ የፍፃሜ ጨዋታ ምሽት ላይ፡
🎤 በተወዳጆቹ ድምፃውያን ፀደኒያ ገ/ማርቆስ፣ አዲስ ለገሰ እና ልዑል ሲሳይ የሚቀርብ ድንቅ የሙዚቃ ትዕይንት፣
🍽️ ልዩ የእራት ግብዣ፣
📺 እንዲሁም በጉጉት የሚጠበቀውን የስፔን እና የአርጀንቲና የፍፃሜ ጨዋታ ጥራት ባለው ግዙፍ ስክሪን በዲኤስቲቪ በጋራ እንመለከታለን።
🚨 ማሳሰቢያ: ይህ ዝግጅት በጥሪ ለተጋበዙ የክብር እንግዶች ብቻ የተዘጋጀ ነው።
#fifaworldcup2026 #cocacola #feelitall #ccbaethiopia #worldcupfinal #spainvsargentina #cocacolaethiopia #dstvethiopia
17 days ago
በጉጉት የሚጠበቀው የአለም ዋንጫ ፍፃሜ ከኮካ ኮላ ጋር እግር ኳስ፣ የሙዚቃ ኮንሰርት፣ መዝናኛ እና ደማቅ ምሽች በአንድ ስፍራ!
አንድ ቀን ብቻ ቀረ!
በኮካ ኮላ አዘጋጅነት ከDStv ጋር በመተባበር፣ ነገ በስካይላይት ሆቴል የዓለም ዋንጫ የፍፃሜ ጨዋታ ምሽት ላይ፡
🎤 በተወዳጆቹ ድምፃውያን ፀደኒያ ገ/ማርቆስ፣ አዲስ ለገሰ እና ልዑል ሲሳይ የሚቀርብ ድንቅ የሙዚቃ ትዕይንት፣
🍽️ ልዩ የእራት ግብዣ፣
📺 እንዲሁም በጉጉት የሚጠበቀውን የስፔን እና የአርጀንቲና የፍፃሜ ጨዋታ ጥራት ባለው ግዙፍ ስክሪን በዲኤስቲቪ በጋራ እንመለከታለን።
🚨 ማሳሰቢያ: ይህ ዝግጅት በጥሪ ለተጋበዙ የክብር እንግዶች ብቻ የተዘጋጀ ነው።
#fifaworldcup2026 #cocacola #feelitall #ccbaethiopia #worldcupfinal #spainvsargentina #cocacolaethiopia #dstvethiopia
አንድ ቀን ብቻ ቀረ!
በኮካ ኮላ አዘጋጅነት ከDStv ጋር በመተባበር፣ ነገ በስካይላይት ሆቴል የዓለም ዋንጫ የፍፃሜ ጨዋታ ምሽት ላይ፡
🎤 በተወዳጆቹ ድምፃውያን ፀደኒያ ገ/ማርቆስ፣ አዲስ ለገሰ እና ልዑል ሲሳይ የሚቀርብ ድንቅ የሙዚቃ ትዕይንት፣
🍽️ ልዩ የእራት ግብዣ፣
📺 እንዲሁም በጉጉት የሚጠበቀውን የስፔን እና የአርጀንቲና የፍፃሜ ጨዋታ ጥራት ባለው ግዙፍ ስክሪን በዲኤስቲቪ በጋራ እንመለከታለን።
🚨 ማሳሰቢያ: ይህ ዝግጅት በጥሪ ለተጋበዙ የክብር እንግዶች ብቻ የተዘጋጀ ነው።
#fifaworldcup2026 #cocacola #feelitall #ccbaethiopia #worldcupfinal #spainvsargentina #cocacolaethiopia #dstvethiopia
Sponsored by
Surafel
18 days ago
ኮካ ኮላ ያዘጋጀው ታላቁ የዓለም ዋንጫ የፍፃሜ ጨዋታ በስካይላይት ሆቴል ሊደገም 2 ቀናት ብቻ ቀሩት! 🏆
በመላው ዓለም በከፍተኛ ጉጉት የሚጠበቀው የ23ኛው የዓለም ዋንጫ ፍፃሜ ላይ ደርሰናል። በመክፈቻው ምሽት በስካይላይት ሆቴል ያሳለፍነውን ያንን የማይረሳና ደማቅ ጊዜ፣ አሁን በታላቁ የፍፃሜ ምሽት በደመቀ ሁኔታ ለመድገም ሰዓታት እየተቆጠሩ ነው!
ኮካ ኮላ ከዲኤስቲቪ ጋር በመተባበር ለዚህ ታሪካዊ ምሽት ልዩና አስደናቂ ዝግጅቶችን አሰናድቷል፡
⚽ በጉጉት የሚጠበቀውን የስፔን እና የአርጀንቲናን እጅግ አጓጊ የዋንጫ ጨዋታ፣ በዲኤስቲቪ እጅግ ጥራት ባለው ግዙፍ ስክሪን በጋራ እንመለከታለን!
🎶 ምሽቱን ይበልጥ የማይረሳ የሚያደርጉት ተወዳጆቹ ድምፃውያን ፀደኒያ ገ/ማርቆስ፣ አዲስ ለገሰ እና ልዑል ሲሳይ ድንቅ የሙዚቃ ስራዎቻቸውን ያቀርባሉ።
🎮 በስፍራው የተዘጋጁ ልዩ ልዩ የቪዲዮ ጌሞች እና አስደሳች የውድድር መድረኮች።
🍽️ የምሽቱን ድባብ ፍፁም የሚያደርግ እጅግ ጣፋጭ የራት ግብዣ።
አዘጋጅ፦ ኮካ ኮላ ከዲኤስቲቪ (DStv) ጋር በመተባበር
🚨 ማሳሰቢያ፦ ይህ ፕሮግራም ጥሪ የተደረገላቸው ለክብር እንግዶች ብቻ የተዘጋጀ ነው።
#fifaworldcup2026 #cocacola #feelitall #ccbaethiopia #worldcupfinal #spainvsargentina #cocacolaethiopia #dstvethiopia
በመላው ዓለም በከፍተኛ ጉጉት የሚጠበቀው የ23ኛው የዓለም ዋንጫ ፍፃሜ ላይ ደርሰናል። በመክፈቻው ምሽት በስካይላይት ሆቴል ያሳለፍነውን ያንን የማይረሳና ደማቅ ጊዜ፣ አሁን በታላቁ የፍፃሜ ምሽት በደመቀ ሁኔታ ለመድገም ሰዓታት እየተቆጠሩ ነው!
ኮካ ኮላ ከዲኤስቲቪ ጋር በመተባበር ለዚህ ታሪካዊ ምሽት ልዩና አስደናቂ ዝግጅቶችን አሰናድቷል፡
⚽ በጉጉት የሚጠበቀውን የስፔን እና የአርጀንቲናን እጅግ አጓጊ የዋንጫ ጨዋታ፣ በዲኤስቲቪ እጅግ ጥራት ባለው ግዙፍ ስክሪን በጋራ እንመለከታለን!
🎶 ምሽቱን ይበልጥ የማይረሳ የሚያደርጉት ተወዳጆቹ ድምፃውያን ፀደኒያ ገ/ማርቆስ፣ አዲስ ለገሰ እና ልዑል ሲሳይ ድንቅ የሙዚቃ ስራዎቻቸውን ያቀርባሉ።
🎮 በስፍራው የተዘጋጁ ልዩ ልዩ የቪዲዮ ጌሞች እና አስደሳች የውድድር መድረኮች።
🍽️ የምሽቱን ድባብ ፍፁም የሚያደርግ እጅግ ጣፋጭ የራት ግብዣ።
አዘጋጅ፦ ኮካ ኮላ ከዲኤስቲቪ (DStv) ጋር በመተባበር
🚨 ማሳሰቢያ፦ ይህ ፕሮግራም ጥሪ የተደረገላቸው ለክብር እንግዶች ብቻ የተዘጋጀ ነው።
#fifaworldcup2026 #cocacola #feelitall #ccbaethiopia #worldcupfinal #spainvsargentina #cocacolaethiopia #dstvethiopia
18 days ago
ኮካ ኮላ ያዘጋጀው ታላቁ የዓለም ዋንጫ የፍፃሜ ጨዋታ በስካይላይት ሆቴል ሊደገም 2 ቀናት ብቻ ቀሩት! 🏆
በመላው ዓለም በከፍተኛ ጉጉት የሚጠበቀው የ23ኛው የዓለም ዋንጫ ፍፃሜ ላይ ደርሰናል። በመክፈቻው ምሽት በስካይላይት ሆቴል ያሳለፍነውን ያንን የማይረሳና ደማቅ ጊዜ፣ አሁን በታላቁ የፍፃሜ ምሽት በደመቀ ሁኔታ ለመድገም ሰዓታት እየተቆጠሩ ነው!
ኮካ ኮላ ከዲኤስቲቪ ጋር በመተባበር ለዚህ ታሪካዊ ምሽት ልዩና አስደናቂ ዝግጅቶችን አሰናድቷል፡
⚽ በጉጉት የሚጠበቀውን የስፔን እና የአርጀንቲናን እጅግ አጓጊ የዋንጫ ጨዋታ፣ በዲኤስቲቪ እጅግ ጥራት ባለው ግዙፍ ስክሪን በጋራ እንመለከታለን!
🎶 ምሽቱን ይበልጥ የማይረሳ የሚያደርጉት ተወዳጆቹ ድምፃውያን ፀደኒያ ገ/ማርቆስ፣ አዲስ ለገሰ እና ልዑል ሲሳይ ድንቅ የሙዚቃ ስራዎቻቸውን ያቀርባሉ።
🎮 በስፍራው የተዘጋጁ ልዩ ልዩ የቪዲዮ ጌሞች እና አስደሳች የውድድር መድረኮች።
🍽️ የምሽቱን ድባብ ፍፁም የሚያደርግ እጅግ ጣፋጭ የራት ግብዣ።
አዘጋጅ፦ ኮካ ኮላ ከዲኤስቲቪ (DStv) ጋር በመተባበር
🚨 ማሳሰቢያ፦ ይህ ፕሮግራም ጥሪ የተደረገላቸው ለክብር እንግዶች ብቻ የተዘጋጀ ነው።
#fifaworldcup2026 #cocacola #feelitall #ccbaethiopia #worldcupfinal #spainvsargentina #cocacolaethiopia #dstvethiopia
በመላው ዓለም በከፍተኛ ጉጉት የሚጠበቀው የ23ኛው የዓለም ዋንጫ ፍፃሜ ላይ ደርሰናል። በመክፈቻው ምሽት በስካይላይት ሆቴል ያሳለፍነውን ያንን የማይረሳና ደማቅ ጊዜ፣ አሁን በታላቁ የፍፃሜ ምሽት በደመቀ ሁኔታ ለመድገም ሰዓታት እየተቆጠሩ ነው!
ኮካ ኮላ ከዲኤስቲቪ ጋር በመተባበር ለዚህ ታሪካዊ ምሽት ልዩና አስደናቂ ዝግጅቶችን አሰናድቷል፡
⚽ በጉጉት የሚጠበቀውን የስፔን እና የአርጀንቲናን እጅግ አጓጊ የዋንጫ ጨዋታ፣ በዲኤስቲቪ እጅግ ጥራት ባለው ግዙፍ ስክሪን በጋራ እንመለከታለን!
🎶 ምሽቱን ይበልጥ የማይረሳ የሚያደርጉት ተወዳጆቹ ድምፃውያን ፀደኒያ ገ/ማርቆስ፣ አዲስ ለገሰ እና ልዑል ሲሳይ ድንቅ የሙዚቃ ስራዎቻቸውን ያቀርባሉ።
🎮 በስፍራው የተዘጋጁ ልዩ ልዩ የቪዲዮ ጌሞች እና አስደሳች የውድድር መድረኮች።
🍽️ የምሽቱን ድባብ ፍፁም የሚያደርግ እጅግ ጣፋጭ የራት ግብዣ።
አዘጋጅ፦ ኮካ ኮላ ከዲኤስቲቪ (DStv) ጋር በመተባበር
🚨 ማሳሰቢያ፦ ይህ ፕሮግራም ጥሪ የተደረገላቸው ለክብር እንግዶች ብቻ የተዘጋጀ ነው።
#fifaworldcup2026 #cocacola #feelitall #ccbaethiopia #worldcupfinal #spainvsargentina #cocacolaethiopia #dstvethiopia
19 days ago
እንግሊዝ በዓለም ዋንጫ፤ ለ60 ዓመታት ያልተፈታው ህልም፣ ያልተመለሰው ጥያቄ!
**************************
እንግሊዝ የዓለም ዋንጫን ዳግም ሳታነሳ ተጨማሪ 4 ዓመታት እንደሚቆጠሩ እርግጥ ከሆነ 24 ሰዓታት አለፉ። አትላንታ ላይ “ሦስቱ አናብስት” የዓለም ሻምፒዮን የመሆን ውጥን ይዘው፣ እስከ ግማሽ ፍፃሜም ተጉዘው የጀመሩት መንገድ በሊዮኔል ሜሲ አርጀንቲና ተቋርጧል። ለተጨማሪ ዓመታት እንዲወጡት የሚያስፈልግ ሌላ ዳገት፣ ሊወርዱትም የሚገባ ሌላ ቁልቁለት ‘ተበጅቶላቸዋል’።
እነዛ 60 ዓመታት በዓለም እግር ኳስ የራሷን አሻራ ላኖረችው ሀገር ብዙ መውጣትና መውረዶች፣ በርካታ ተስፋ አስቆራጭ ደግሞም ተስፋ መልሶ የለመለመባቸው ወቅቶች አልፎባቸዋል። ዓለም ዋንጫ ግን ያዝኩት ሲሉ እያመለጠ፣ ደረስኩበት ሲሉ እየራቀ “ጉም የመዝገን” ያክል ሆኖባቸዋል።
ሐምሌ 30/ 1966 እ.አ.አ ሰር ቦቢ ሙር የእንግሊዝን የመድረኩ ብቸኛ ድል፣ የቀደመውን የጁሊየስ ሪሜትስ ዋንጫ ካነሳ በኋላ ብዙ ነገሮች ባሉበት የሉም ተቀያይረዋል። እግር ኳስም፣ ራሷ እንግሊዝም ሆነ ዓለም ትላንትን አይመስሉም።
እንግሊዝ ምዕራብ ጀርመንን 4 ለ 2 አሸንፋ የመጀመሪያ ዓለም ዋንጫዋን ካነሳች በኋላ፤ 454 ተጫዋቾች ነጩን የብሔራዊ ቡድን መለያ ለመጀመሪያ ጊዜ ለብሰዋል። ቀዳሚው በ1967 የተጫወተው 847ኛው ተጫዋች ጆን ሆሊንስ ሲሆን፤ የብሔራዊ ቡድኑን መለያ በመልበስ ደግሞ የመጨረሻ የሆነው 1300ኛው የሊቨርፑሉ ሪዮ ንጉምሃ ነው። በዓለም ዋንጫው ደግሞ ከውጤታማው የአልፍ ራምሴይ ቡድን ጀምሮ እሰከ አሁኑ ቶማስ ቱሄል ድረስ 161 ተጫዋቾች እንግሊዝን ወክለዋል።
በስድሰቱ አስርታት ዋንጫ አልባ ዓመታት 15 አሰልጣኞች በቋሚነት ብሔራዊ ቡድኑን መርተዋል። ሮን ግሪንዉድ፣ ሰቨን ጎራን ኤሪክሰን፣ ፋቢዮ ካፔሎ እና ጋሬት ሳውዝጌት ተጠቃሾች ናቸው። ሁሉም ግን የአልፍ ራምሴይን ውጤታማ መንገድ ማስቀጠል አልሆነላቸውም።
አለን ሺረር፣ ዴቪድ ቤካም፣ ስቴቨን ጄራርድ እና ሃሪ ኬን ባለፉት 60 ዓመታት በተካሄዱት ዓለም ዋንጫዎች ቡድኑን በአምበልነት ከመሩ ተጫዋቾች የሚጠቀሱ ናቸው።
እንግሊዝ ከ1966 ሻምፒዮንነቷ በኋላ ከተካሄዱት 15 የዓለም ዋንጫዎች በ12ቱ ተሳትፋለች። በሁሉም ግን ደርሶ የመመለስ፣ አግኝቶም የማጣት ምሳሌ ተደርጋ ቀጥላለች። በ1986 የዲዬጎ ማራዶና በ4 ደቂቃ ልዩነት ያሳየው “የእጅም የእግርም” ትርዒት፣ በ1990 ግማሽ ፍጻሜ የፖል ጋስኮኝ እንባ፣ በ1998 ዓለም ዋንጫ የዴቪድ ቤካም ቀይ ካርድ፣ በ2002 ዓለም ዋንጫ የሮናልዲንሆ ጎቾ ዝነኛ የቅጣት ምት “ወርቃማ ግብ”፣ በ2010 መስመሯን አልፋ የተሻረችው የፍራንክ ላምፓርድ ግብ፣ በ2022 ዓለም ዋንጫ ሀሪ ኬን ያባከናት የፍፁም ቅጣት ምት፣ በመጨረሻም 2026 ላይ በአትላንታ ምድር እየመሩ የነበረውን ጨዋታ የኋላ ኋላ ማጣት፤ እንግሊዞች በቁጭት የሚያስታውሷቸው አጋጣሚዎች ናቸው።
ከዚያ በኋላ የበርሊን ግንብ ፈርሷል፣ የሰው ልጅ ወደ ጨረቃ መጥቋል፣ ዓለም በበይነ መረብ ተሳስሯል፣ የስማርት ስልክ ዘመን የሰው ልጅን የዕለት ተዕለት ህይወት ፈጣን አድርጓል። እነዚህና መሰል ለውጦች በሰው ልጅ የምድር ቆይታ ቢስተናገዱም፤ የእንግሊዝ የዓለም ዋንጫ ሻምፒዮንነት ህልም 1966 ላይ እንደቆመ አለ።
እንግሊዝ ባስተናገደችው የ1996ቱ አውሮፓ ዋንጫ ወቅት የተዜመው “…30 የህመም ዓመታት” የሚል ሀረግ የያዘውና የ1966ቱን ዓለም ዋንጫ በማስታወስ እግር ኳስ ወደ ቤቱ እየተመለሰ እንደሆነ የሚያትተው ኅብረ ዝማሬ፣ ዛሬም አውዱን የሳተ አይመስልም። 30ዎቹ ዓመታት ሌላ 30 ዓመታትን አዋልደዋል፤ እግር ኳስም ወደ “ቤቱ” አልተመለሰም።
የብሔራዊ ቡድኑን መለያ ከለበሱት 454 ተጫዋቾች፣ በዓለም ዋንጫው ከተጫወቱት 161 እግር ኳሰኞች፣ በ15ቱ አሰልጣኞች ስር ካለፉ 7 አምበሎች የምድር ትልቁን የእግር ኳስ ሽልማት ከፍ አድርጎ ማንሳት የቻለው ቦቢ ሙር ብቻ ነው።
ትውልድ ይተካል፣ ተስፋም እየደበዘዘም ቢሆን መልሶ ይለመልማል። እንግሊዛውያንም እግር ኳሳቸው በዓለም አቀፍ ደረጃ በተለይም በሊግ ውድድሮች በቅርቦቹ ዓመታት እንዳሳደረው ተፅእኖ፤ ብሔራዊ ቡድናቸውም ይህን የዘመናት ህልሙን እውን የሚያደርግበትን ቀን በተስፋ ይጠባበቃሉ።
የ2026ቱ የአሜሪካ ምድር መንገድ ግን ጫፍ ደርሶ ተቋርጧል። ጁድ ቤሊንግሃም “ልብ ሰባሪ ፍፃሜን ያስከተለ ውብ ጉዞ” ሲል የገለፀው የ2026 ዓለም ዋንጫ ቆይታ አብቅቷል።
በእድሪስ አህመድ
#worldcup #fifaworldcup2026 #fifaworldcup1966 #england #threelions #judebellingham #harrykane #semifinal #football #sports #ebc
**************************
እንግሊዝ የዓለም ዋንጫን ዳግም ሳታነሳ ተጨማሪ 4 ዓመታት እንደሚቆጠሩ እርግጥ ከሆነ 24 ሰዓታት አለፉ። አትላንታ ላይ “ሦስቱ አናብስት” የዓለም ሻምፒዮን የመሆን ውጥን ይዘው፣ እስከ ግማሽ ፍፃሜም ተጉዘው የጀመሩት መንገድ በሊዮኔል ሜሲ አርጀንቲና ተቋርጧል። ለተጨማሪ ዓመታት እንዲወጡት የሚያስፈልግ ሌላ ዳገት፣ ሊወርዱትም የሚገባ ሌላ ቁልቁለት ‘ተበጅቶላቸዋል’።
እነዛ 60 ዓመታት በዓለም እግር ኳስ የራሷን አሻራ ላኖረችው ሀገር ብዙ መውጣትና መውረዶች፣ በርካታ ተስፋ አስቆራጭ ደግሞም ተስፋ መልሶ የለመለመባቸው ወቅቶች አልፎባቸዋል። ዓለም ዋንጫ ግን ያዝኩት ሲሉ እያመለጠ፣ ደረስኩበት ሲሉ እየራቀ “ጉም የመዝገን” ያክል ሆኖባቸዋል።
ሐምሌ 30/ 1966 እ.አ.አ ሰር ቦቢ ሙር የእንግሊዝን የመድረኩ ብቸኛ ድል፣ የቀደመውን የጁሊየስ ሪሜትስ ዋንጫ ካነሳ በኋላ ብዙ ነገሮች ባሉበት የሉም ተቀያይረዋል። እግር ኳስም፣ ራሷ እንግሊዝም ሆነ ዓለም ትላንትን አይመስሉም።
እንግሊዝ ምዕራብ ጀርመንን 4 ለ 2 አሸንፋ የመጀመሪያ ዓለም ዋንጫዋን ካነሳች በኋላ፤ 454 ተጫዋቾች ነጩን የብሔራዊ ቡድን መለያ ለመጀመሪያ ጊዜ ለብሰዋል። ቀዳሚው በ1967 የተጫወተው 847ኛው ተጫዋች ጆን ሆሊንስ ሲሆን፤ የብሔራዊ ቡድኑን መለያ በመልበስ ደግሞ የመጨረሻ የሆነው 1300ኛው የሊቨርፑሉ ሪዮ ንጉምሃ ነው። በዓለም ዋንጫው ደግሞ ከውጤታማው የአልፍ ራምሴይ ቡድን ጀምሮ እሰከ አሁኑ ቶማስ ቱሄል ድረስ 161 ተጫዋቾች እንግሊዝን ወክለዋል።
በስድሰቱ አስርታት ዋንጫ አልባ ዓመታት 15 አሰልጣኞች በቋሚነት ብሔራዊ ቡድኑን መርተዋል። ሮን ግሪንዉድ፣ ሰቨን ጎራን ኤሪክሰን፣ ፋቢዮ ካፔሎ እና ጋሬት ሳውዝጌት ተጠቃሾች ናቸው። ሁሉም ግን የአልፍ ራምሴይን ውጤታማ መንገድ ማስቀጠል አልሆነላቸውም።
አለን ሺረር፣ ዴቪድ ቤካም፣ ስቴቨን ጄራርድ እና ሃሪ ኬን ባለፉት 60 ዓመታት በተካሄዱት ዓለም ዋንጫዎች ቡድኑን በአምበልነት ከመሩ ተጫዋቾች የሚጠቀሱ ናቸው።
እንግሊዝ ከ1966 ሻምፒዮንነቷ በኋላ ከተካሄዱት 15 የዓለም ዋንጫዎች በ12ቱ ተሳትፋለች። በሁሉም ግን ደርሶ የመመለስ፣ አግኝቶም የማጣት ምሳሌ ተደርጋ ቀጥላለች። በ1986 የዲዬጎ ማራዶና በ4 ደቂቃ ልዩነት ያሳየው “የእጅም የእግርም” ትርዒት፣ በ1990 ግማሽ ፍጻሜ የፖል ጋስኮኝ እንባ፣ በ1998 ዓለም ዋንጫ የዴቪድ ቤካም ቀይ ካርድ፣ በ2002 ዓለም ዋንጫ የሮናልዲንሆ ጎቾ ዝነኛ የቅጣት ምት “ወርቃማ ግብ”፣ በ2010 መስመሯን አልፋ የተሻረችው የፍራንክ ላምፓርድ ግብ፣ በ2022 ዓለም ዋንጫ ሀሪ ኬን ያባከናት የፍፁም ቅጣት ምት፣ በመጨረሻም 2026 ላይ በአትላንታ ምድር እየመሩ የነበረውን ጨዋታ የኋላ ኋላ ማጣት፤ እንግሊዞች በቁጭት የሚያስታውሷቸው አጋጣሚዎች ናቸው።
ከዚያ በኋላ የበርሊን ግንብ ፈርሷል፣ የሰው ልጅ ወደ ጨረቃ መጥቋል፣ ዓለም በበይነ መረብ ተሳስሯል፣ የስማርት ስልክ ዘመን የሰው ልጅን የዕለት ተዕለት ህይወት ፈጣን አድርጓል። እነዚህና መሰል ለውጦች በሰው ልጅ የምድር ቆይታ ቢስተናገዱም፤ የእንግሊዝ የዓለም ዋንጫ ሻምፒዮንነት ህልም 1966 ላይ እንደቆመ አለ።
እንግሊዝ ባስተናገደችው የ1996ቱ አውሮፓ ዋንጫ ወቅት የተዜመው “…30 የህመም ዓመታት” የሚል ሀረግ የያዘውና የ1966ቱን ዓለም ዋንጫ በማስታወስ እግር ኳስ ወደ ቤቱ እየተመለሰ እንደሆነ የሚያትተው ኅብረ ዝማሬ፣ ዛሬም አውዱን የሳተ አይመስልም። 30ዎቹ ዓመታት ሌላ 30 ዓመታትን አዋልደዋል፤ እግር ኳስም ወደ “ቤቱ” አልተመለሰም።
የብሔራዊ ቡድኑን መለያ ከለበሱት 454 ተጫዋቾች፣ በዓለም ዋንጫው ከተጫወቱት 161 እግር ኳሰኞች፣ በ15ቱ አሰልጣኞች ስር ካለፉ 7 አምበሎች የምድር ትልቁን የእግር ኳስ ሽልማት ከፍ አድርጎ ማንሳት የቻለው ቦቢ ሙር ብቻ ነው።
ትውልድ ይተካል፣ ተስፋም እየደበዘዘም ቢሆን መልሶ ይለመልማል። እንግሊዛውያንም እግር ኳሳቸው በዓለም አቀፍ ደረጃ በተለይም በሊግ ውድድሮች በቅርቦቹ ዓመታት እንዳሳደረው ተፅእኖ፤ ብሔራዊ ቡድናቸውም ይህን የዘመናት ህልሙን እውን የሚያደርግበትን ቀን በተስፋ ይጠባበቃሉ።
የ2026ቱ የአሜሪካ ምድር መንገድ ግን ጫፍ ደርሶ ተቋርጧል። ጁድ ቤሊንግሃም “ልብ ሰባሪ ፍፃሜን ያስከተለ ውብ ጉዞ” ሲል የገለፀው የ2026 ዓለም ዋንጫ ቆይታ አብቅቷል።
በእድሪስ አህመድ
#worldcup #fifaworldcup2026 #fifaworldcup1966 #england #threelions #judebellingham #harrykane #semifinal #football #sports #ebc
20 days ago
አርጀንቲና ወደ ዓለም ዋንጫ ፍፃሜ አለፈች
***************
በ23ኛው የዓለም ዋንጫ በአትላንታ ስታዲየም በእንግሊዝና አርጀንቲና መካከል የተካሄደው ተጠባቂ የግማሽ ፍፃሜ ጨዋታ በአርጀንቲና 2 ለ 1 አሸናፊነት ተጠናቅቋል።
ለአርጀንቲና የአሸናፊነት ግቦቹን በ85ኛው ደቂቃ ኤንዞ ፈርናንዴዝ እንዲሁም በጭማሪ ሰዓት (90+3) ላውታሮ ማርቲኔዝ ከመረብ አሳርፈዋል። ለእንግሊዝ ብቸኛዋን ግብ በ55ኛው ደቂቃ አንቶኒ ጎርደን አስቆጥሯል።
የወቅቱ የዓለም ሻምፒዮን አርጀንቲና ለዋንጫው ክብሯን ለማስጠበቅ የፊታችን እሁድ ከስፔን ብሔራዊ ቡድን ጋር ታላቅ የፍፃሜ ጨዋታዋን ታደርጋለች።
የግማሽ ፍፃሜ ጨዋታዎች ተሸናፊዎቹ ፈረንሳይና እንግሊዝ ደግሞ የፊታችን ቅዳሜ ሌሊት 3ኛ ደረጃ ይዞ ለማጠናቀቅ የሚጫወቱ ይሆናል።
#worldcup #fifaworldcup2026 #fifaworldcup #england #argentina #semifinal #football #sports
***************
በ23ኛው የዓለም ዋንጫ በአትላንታ ስታዲየም በእንግሊዝና አርጀንቲና መካከል የተካሄደው ተጠባቂ የግማሽ ፍፃሜ ጨዋታ በአርጀንቲና 2 ለ 1 አሸናፊነት ተጠናቅቋል።
ለአርጀንቲና የአሸናፊነት ግቦቹን በ85ኛው ደቂቃ ኤንዞ ፈርናንዴዝ እንዲሁም በጭማሪ ሰዓት (90+3) ላውታሮ ማርቲኔዝ ከመረብ አሳርፈዋል። ለእንግሊዝ ብቸኛዋን ግብ በ55ኛው ደቂቃ አንቶኒ ጎርደን አስቆጥሯል።
የወቅቱ የዓለም ሻምፒዮን አርጀንቲና ለዋንጫው ክብሯን ለማስጠበቅ የፊታችን እሁድ ከስፔን ብሔራዊ ቡድን ጋር ታላቅ የፍፃሜ ጨዋታዋን ታደርጋለች።
የግማሽ ፍፃሜ ጨዋታዎች ተሸናፊዎቹ ፈረንሳይና እንግሊዝ ደግሞ የፊታችን ቅዳሜ ሌሊት 3ኛ ደረጃ ይዞ ለማጠናቀቅ የሚጫወቱ ይሆናል።
#worldcup #fifaworldcup2026 #fifaworldcup #england #argentina #semifinal #football #sports
20 days ago
እንግሊዝ 0 - 0 አርጀንቲና :- የመጀመሪያ አጋማሽ ውጤት
**************
በአትላንታ ስታዲየም በእንግሊዝ እና አርጀንቲና መካከል እየተካሄደ የሚገኘው እጅግ ተጠባቂ የዓለም ዋንጫ የግማሽ ፍፃሜ ጨዋታ የመጀመሪያው 45 ደቂቃ ያለምንም ግብ 0 ለ 0 በሆነ አቻ ውጤት ተጠናቅቋል።
#worldcup #fifaworldcup2026 #fifaworldcup #england #argentina #semifinal #football #sports
**************
በአትላንታ ስታዲየም በእንግሊዝ እና አርጀንቲና መካከል እየተካሄደ የሚገኘው እጅግ ተጠባቂ የዓለም ዋንጫ የግማሽ ፍፃሜ ጨዋታ የመጀመሪያው 45 ደቂቃ ያለምንም ግብ 0 ለ 0 በሆነ አቻ ውጤት ተጠናቅቋል።
#worldcup #fifaworldcup2026 #fifaworldcup #england #argentina #semifinal #football #sports
Sponsored by
Surafel
21 days ago
ስፔን ፈረንሳይን አሸንፋ ለፍፃሜ አለፈች
***************
በ23ኛው ዓለም ዋንጫ የግማሽ ፍፃሜ መርኃ ግብር ስፔን ከፈረንሳይ ያደረጉት ጨዋታ፤ በስፔን 2 ለ 0 አሸናፊነት ተጠናቅቋል።
ለስፔን የአሸናፊነት ግቦቹን ሚኬል ኦያርዛባል 22ኛው ደቂቃ ላይ በፍፁም ቅጣት ምት እንዲሁም ፔድሮ ፖሮ በ58ኛው ደቂቃ ከመረብ አሳርፈዋል።
በዚህም በ2010 የደቡብ አፍሪካውን ዓለም ዋንጫ ያሸነፈችው ስፔን ከ16 ዓመታት በኋላ ለውድድሩ ፍፃሜ ደርሳለች።
ወደ ፍፃሜው የተሸጋገረችው ስፔን በቀጣይ ከአርጀንቲና እና እንግሊዝ አሸናፊ ጋር እሁድ የምትጫወት ይሆናል።
#worldcup2026 #fifaworldcup2026 #fifaworldcup2026 #spain #france #semifinal #football #sports #ebc
***************
በ23ኛው ዓለም ዋንጫ የግማሽ ፍፃሜ መርኃ ግብር ስፔን ከፈረንሳይ ያደረጉት ጨዋታ፤ በስፔን 2 ለ 0 አሸናፊነት ተጠናቅቋል።
ለስፔን የአሸናፊነት ግቦቹን ሚኬል ኦያርዛባል 22ኛው ደቂቃ ላይ በፍፁም ቅጣት ምት እንዲሁም ፔድሮ ፖሮ በ58ኛው ደቂቃ ከመረብ አሳርፈዋል።
በዚህም በ2010 የደቡብ አፍሪካውን ዓለም ዋንጫ ያሸነፈችው ስፔን ከ16 ዓመታት በኋላ ለውድድሩ ፍፃሜ ደርሳለች።
ወደ ፍፃሜው የተሸጋገረችው ስፔን በቀጣይ ከአርጀንቲና እና እንግሊዝ አሸናፊ ጋር እሁድ የምትጫወት ይሆናል።
#worldcup2026 #fifaworldcup2026 #fifaworldcup2026 #spain #france #semifinal #football #sports #ebc
22 days ago
ኖርዌይ ብሔራዊ ቡድን በጀግኖች አቀባበል ወደ ሀገሩ ተመለሰ
#ethiopia | በ2026 የፊፋ ዓለም ዋንጫ ታሪካዊ ጉዞ በማድረግ የዓለም የእግር ኳስ አፍቃሪዎችን ያስደነቀው የኖርዌይ ብሔራዊ ቡድን፣ ወደ አገሩ ሲመለስ በሺዎች የሚቆጠሩ ደጋፊዎች የጀግና አቀባበል አደረጉለት።
የኖርዌይ ባንዲራዎች በየስፍራው ሲውለበለቡ፣ የድጋፍ ዝማሬና ጭብጨባ በመታጀብ ተጫዋቾቹና የአሰልጣኝ ቡድኑ ከሀገራቸው ህዝብ ልዩ ክብር ተቀበለዋል።
በኮከብ ተጫዋች ኤርሊንግ ሃላንድ የተመራው ቡድን በውድድሩ ያሳየው ጠንካራ አቋም፣ አንድነትና ጽናት በኖርዌይ እግር ኳስ ታሪክ ውስጥ አዲስ ምዕራፍ እንደከፈተ ተገልጿል።
ይህ አቀባበል የውጤት ብቻ ሳይሆን የብሔራዊ ኩራት፣ የተስፋ እና የአንድነት ምልክት ሆኖ ተከብሯል። ብዙ ደጋፊዎችም ይህ ትውልድ ለኖርዌይ እግር ኳስ ብሩህ የወደፊት ተስፋ እንደሰጠ ገልጸዋል።
እርስዎ ምን ያስባሉ?
የ2026 የኖርዌይ ብሔራዊ ቡድን በሀገሪቱ የእግር ኳስ ታሪክ ከታላላቅ ቡድኖች መካከል የቱ ይመደባል?
#norway #fifaworldcup2026 #erlinghaaland #football #norwegianfootball #getutemesgen #ethiopia
#ethiopia | በ2026 የፊፋ ዓለም ዋንጫ ታሪካዊ ጉዞ በማድረግ የዓለም የእግር ኳስ አፍቃሪዎችን ያስደነቀው የኖርዌይ ብሔራዊ ቡድን፣ ወደ አገሩ ሲመለስ በሺዎች የሚቆጠሩ ደጋፊዎች የጀግና አቀባበል አደረጉለት።
የኖርዌይ ባንዲራዎች በየስፍራው ሲውለበለቡ፣ የድጋፍ ዝማሬና ጭብጨባ በመታጀብ ተጫዋቾቹና የአሰልጣኝ ቡድኑ ከሀገራቸው ህዝብ ልዩ ክብር ተቀበለዋል።
በኮከብ ተጫዋች ኤርሊንግ ሃላንድ የተመራው ቡድን በውድድሩ ያሳየው ጠንካራ አቋም፣ አንድነትና ጽናት በኖርዌይ እግር ኳስ ታሪክ ውስጥ አዲስ ምዕራፍ እንደከፈተ ተገልጿል።
ይህ አቀባበል የውጤት ብቻ ሳይሆን የብሔራዊ ኩራት፣ የተስፋ እና የአንድነት ምልክት ሆኖ ተከብሯል። ብዙ ደጋፊዎችም ይህ ትውልድ ለኖርዌይ እግር ኳስ ብሩህ የወደፊት ተስፋ እንደሰጠ ገልጸዋል።
እርስዎ ምን ያስባሉ?
የ2026 የኖርዌይ ብሔራዊ ቡድን በሀገሪቱ የእግር ኳስ ታሪክ ከታላላቅ ቡድኖች መካከል የቱ ይመደባል?
#norway #fifaworldcup2026 #erlinghaaland #football #norwegianfootball #getutemesgen #ethiopia
25 days ago
ስፔን 1 - 1 ቤልጂየም :- የመጀመሪያ አጋማሽ ውጤት
****************
በስፔን እና በቤልጂየም መካከል በሎስ አንጀለስ እየተደረገ ያለው ተጠባቂ የሩብ ፍፃሜ ጨዋታ የመጀመሪያ አጋማሽ 1 ለ 1 በሆነ አቻ ውጤት ተጠናቅቋል።
የስፔን ብሔራዊ ቡድንን መሪ ያደረገችውን ግብ ፋቢያን ሩይዝ በ30ኛው ደቂቃ ላይ ቢያስቆጥርም፣ ቤልጂየሞች በ41ኛው ደቂቃ በቻርለስ ዴ ኬተሌር አማካኝነት የአቻነት ግብ አግኝተዋል።
#spain #belgium #fifaworldcup2026 #quarterfinals #footballl #sportss #ebc
****************
በስፔን እና በቤልጂየም መካከል በሎስ አንጀለስ እየተደረገ ያለው ተጠባቂ የሩብ ፍፃሜ ጨዋታ የመጀመሪያ አጋማሽ 1 ለ 1 በሆነ አቻ ውጤት ተጠናቅቋል።
የስፔን ብሔራዊ ቡድንን መሪ ያደረገችውን ግብ ፋቢያን ሩይዝ በ30ኛው ደቂቃ ላይ ቢያስቆጥርም፣ ቤልጂየሞች በ41ኛው ደቂቃ በቻርለስ ዴ ኬተሌር አማካኝነት የአቻነት ግብ አግኝተዋል።
#spain #belgium #fifaworldcup2026 #quarterfinals #footballl #sportss #ebc
26 days ago
ፈረንሳይ ሞሮኮን አሸንፋ ለግማሽ ፍፃሜ አለፈች
*****************
በ23ኛው የዓለም ዋንጫ በፈረንሳይ እና በሞሮኮ መካከል የተደረገው የመጀመሪያው የሩብ ፍፃሜ ጨዋታ፤ በፈረንሳይ 2 ለ 0 አሸናፊነት ተጠናቅቋል።
የፈረንሳይን የማሸነፊያ ግቦች 60ኛው ደቂቃ ላይ ኪሊያን ምባፔ እንዲሁም 66ኛው ደቂቃ ላይ ኡስማን ዴምቤሌ አስቆጥረዋል።
ኪሊያን ምባፔ በዓለም ዋንጫ ተሳትፎ ታሪኩ ያስቆጠራቸው ግቦች 20 የደረሱ ሲሆን፤ 29ኛው ደቂቃ ላይ ፈረንሳይ አግኝታው የነበረውን ፍፁም ቅጣት ምት ሳይጠቀምበት ቀርቷል።
ፈረንሳይ በግማሽ ፍፃሜው ከስፔን እና ቤልጂየም አሸናፊ ጋር ትጫወታለች።
#france #morocco #fifaworldcup2026 #quarterfinal #football #sports #ebc
*****************
በ23ኛው የዓለም ዋንጫ በፈረንሳይ እና በሞሮኮ መካከል የተደረገው የመጀመሪያው የሩብ ፍፃሜ ጨዋታ፤ በፈረንሳይ 2 ለ 0 አሸናፊነት ተጠናቅቋል።
የፈረንሳይን የማሸነፊያ ግቦች 60ኛው ደቂቃ ላይ ኪሊያን ምባፔ እንዲሁም 66ኛው ደቂቃ ላይ ኡስማን ዴምቤሌ አስቆጥረዋል።
ኪሊያን ምባፔ በዓለም ዋንጫ ተሳትፎ ታሪኩ ያስቆጠራቸው ግቦች 20 የደረሱ ሲሆን፤ 29ኛው ደቂቃ ላይ ፈረንሳይ አግኝታው የነበረውን ፍፁም ቅጣት ምት ሳይጠቀምበት ቀርቷል።
ፈረንሳይ በግማሽ ፍፃሜው ከስፔን እና ቤልጂየም አሸናፊ ጋር ትጫወታለች።
#france #morocco #fifaworldcup2026 #quarterfinal #football #sports #ebc
26 days ago
ፈረንሳይ 0 - 0 ሞሮኮ :- የመጀመሪያ አጋማሽ ውጤት
**********************
በፈረንሳይ እና በሞሮኮ መካከል እየተደረገ ያለው ተጠባቂ የሩብ ፍፃሜ ጨዋታ የመጀመሪያ አጋማሽ ያለምንም ግብ 0 ለ 0 በሆነ ውጤት ተጠናቅቋል።
በጨዋታው 28ኛው ደቂቃ ላይ ፈረንሳይ መሪ የምትሆንበትን ወርቃማ ዕድል አግኝታ የነበረ ቢሆንም፣ ኪሊያን ምባፔ ያገኘውን የፍፁም ቅጣት ምት ሳይጠቀምበት ቀርቷል።
#france #morocco #fifaworldcup2026 #quarterfinal #football #sports #ebc
**********************
በፈረንሳይ እና በሞሮኮ መካከል እየተደረገ ያለው ተጠባቂ የሩብ ፍፃሜ ጨዋታ የመጀመሪያ አጋማሽ ያለምንም ግብ 0 ለ 0 በሆነ ውጤት ተጠናቅቋል።
በጨዋታው 28ኛው ደቂቃ ላይ ፈረንሳይ መሪ የምትሆንበትን ወርቃማ ዕድል አግኝታ የነበረ ቢሆንም፣ ኪሊያን ምባፔ ያገኘውን የፍፁም ቅጣት ምት ሳይጠቀምበት ቀርቷል።
#france #morocco #fifaworldcup2026 #quarterfinal #football #sports #ebc
Sponsored by
Surafel
2 months ago
ሜክሲኮ የመጀመሪያዋ የጥሎ ማለፍ ትኬት የቆረጠች አገር ሆናለች!
#ethiopia | በምድብ A ሁለተኛ ጨዋታ ሜክሲኮ ደቡብ ኮሪያን 1 ለ 0 በሆነ ጠባብ ውጤት አሸንፋለች። የውድድሩ አዘጋጅ አገር የሆነችው ሜክሲኮ፣ ሁለቱንም የምድብ ጨዋታዎች በማሸነፍ በ6 ነጥብ ወደ ጥሎ ማለፍ (Round of 16) በይፋ መሻገሯን አረጋግጣለች።
በሁለተኛው አጋማሽ 50ኛው ደቂቃ ላይ የደቡብ ኮሪያው ግብ ጠባቂ ኪም ሴንግ-ግዩ ከራሱ ተከላካይ ጋር ተጋጭቶ የለቀቃትን ኳስ፣ የሜክሲኮው አማካኝ ሉዊስ ሮሞ በባዶ መረብ ላይ አስቆጥሯታል።
የምድብ A ወቅታዊ ደረጃ፦
1️⃣ ሜክሲኮ — 6 ነጥብ (ለጥሎ ማለፍ ያለፈች)
2️⃣ ደቡብ ኮሪያ — 3 ነጥብ
3️⃣ ደቡብ አፍሪካ — 1 ነጥብ
4️⃣ ቼክ ሪፐብሊክ — 1 ነጥብ
ሜክሲኮ በሜዳዋና በደጋፊዋ ፊት አስደናቂ ጉዞዋን ቀጥላለች! ደቡብ ኮሪያ፣ ደቡብ አፍሪካ እና ቼክ ሪፐብሊክ ደግሞ ሁለተኛውን አልፊነት ለማግኘት በመጨረሻው የምድብ ጨዋታ ብርቱ ፉክክር ያደርጋሉ።
ሜክሲኮ በዚህ ዓለም ዋንጫ እስከ ምን ድረስ የምትጓዝ ይመስልዎታል? አስተያየትዎን ያጋሩን!
#fifaworldcup2026 #mexico #southkorea #footballnews #ethiopiasports
#ethiopia | በምድብ A ሁለተኛ ጨዋታ ሜክሲኮ ደቡብ ኮሪያን 1 ለ 0 በሆነ ጠባብ ውጤት አሸንፋለች። የውድድሩ አዘጋጅ አገር የሆነችው ሜክሲኮ፣ ሁለቱንም የምድብ ጨዋታዎች በማሸነፍ በ6 ነጥብ ወደ ጥሎ ማለፍ (Round of 16) በይፋ መሻገሯን አረጋግጣለች።
በሁለተኛው አጋማሽ 50ኛው ደቂቃ ላይ የደቡብ ኮሪያው ግብ ጠባቂ ኪም ሴንግ-ግዩ ከራሱ ተከላካይ ጋር ተጋጭቶ የለቀቃትን ኳስ፣ የሜክሲኮው አማካኝ ሉዊስ ሮሞ በባዶ መረብ ላይ አስቆጥሯታል።
የምድብ A ወቅታዊ ደረጃ፦
1️⃣ ሜክሲኮ — 6 ነጥብ (ለጥሎ ማለፍ ያለፈች)
2️⃣ ደቡብ ኮሪያ — 3 ነጥብ
3️⃣ ደቡብ አፍሪካ — 1 ነጥብ
4️⃣ ቼክ ሪፐብሊክ — 1 ነጥብ
ሜክሲኮ በሜዳዋና በደጋፊዋ ፊት አስደናቂ ጉዞዋን ቀጥላለች! ደቡብ ኮሪያ፣ ደቡብ አፍሪካ እና ቼክ ሪፐብሊክ ደግሞ ሁለተኛውን አልፊነት ለማግኘት በመጨረሻው የምድብ ጨዋታ ብርቱ ፉክክር ያደርጋሉ።
ሜክሲኮ በዚህ ዓለም ዋንጫ እስከ ምን ድረስ የምትጓዝ ይመስልዎታል? አስተያየትዎን ያጋሩን!
#fifaworldcup2026 #mexico #southkorea #footballnews #ethiopiasports
2 months ago
ፊፋ በ2026ቱ የዓለም ዋንጫ ስታዲየም ውስጥ ቩቩዜላ እንዳትነፉ አለ
#ethiopia | በአሜሪካ፣ ካናዳ እና ሜክሲኮ አስተናጋጅነት ለሚካሄደው የ2026ቱ የዓለም ዋንጫ ዝግጅት እየተደረገ ባለበት በዚህ ወቅት፣ ዓለም አቀፉ የእግር ኳስ ማህበር (ፊፋ) በስታዲየም ውስጥ የሚፈጠረውን ከፍተኛ የድምፅ ብክለት ለመቆጣጠር ጥብቅ መመሪያ ማውጣቱን አስታውቋል።
ባወጣው አዲስ የስታዲየም የሥነ-ምግባር ደንብ መሰረት፣ በተለይ በ2010 የደቡብ አፍሪካ ዓለም ዋንጫ ወቅት መለያ ምልክት ሆኖ የነበረውና በከፍተኛ ድምፁ የሚታወቀው ቩቩዜላ (Vuvuzela) በስታዲየሞች ውስጥ እንዳይነፋ ሙሉ በሙሉ ታግዷል። ከቩቩዜላ በተጨማሪ ማንኛቸውም ከፍተኛ ድምፅ የሚፈጥሩ የድምፅ መሣሪያዎች ወደ ስታዲየም ይዞ መግባት ክልክል ሆኗል።
ማህበሩ ለዚህ እግድ ዋና ዋና ምክንያቶች ያላቸውን ነጥቦች ይፋ አድርጓል፡-
የበጨዋታ ላይ ባሉ ተጫዋቾች፣ ዳኞች እና አሰልጣኞች መካከል የሚደረገውን የሜዳ ላይ የድምፅ ተግባቦት በቀላሉ ለማሳለጥ።
የቩቩዜላ የማያቋርጥና ከፍተኛ ድምፅ ዓለም አቀፍ የቪዲዮ እና የሬዲዮ ቀጥታ ስርጭት የሚዲያ ስራዎችን ጥራት ስለሚቀንስ።
በስታዲየም ውስጥ ድንገተኛ አደጋዎች ቢከሰቱ የሚተላለፉ የአደጋ ጊዜ ማስታወቂያዎች በደጋፊዎች ዘንድ በግልጽ እንዲሰሙ ለማድረግ።
ፊፋ የደጋፊዎችን ስሜት እና የተጫዋቾችን ደህንነት ለመጠበቅ ካወጣው ደንብ መካከል፣ ከተመልካች ወንበር ወደ ሜዳ በመወርወር የተጫዋቾችን አይን ላይ የሚበሩ ሌዘር ፖይንተሮች (Laser Pointers) ላይም ጭምር ጥብቅ እግድ ጥሎባቸዋል።
ይህ እርምጃ ከ16 ዓመታት በፊት በደቡብ አፍሪካው የዓለም ዋንጫ ወቅት በቩቩዜላ ድምፅ ሳቢያ በዓለም ዙሪያ ካሉ ተመልካቾች እና ስፖርተኞች የተነሳውን ከፍተኛ ቅሬታ በዘላቂነት ለመቅረፍ ያለመ መሆኑ ተገልጿል።
በመሆኑም የዘንድሮው የዓለም ዋንጫ ከበዛ ጩኸት ይልቅ በስፖርታዊ ጨዋነት እና በክፍት ስሜት የሚደመቅበት እንደሚሆን ይጠበቃል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
#fifaworldcup2026 #vuvuzelaban #footballnews #fifa #stadiumrules
#ethiopia | በአሜሪካ፣ ካናዳ እና ሜክሲኮ አስተናጋጅነት ለሚካሄደው የ2026ቱ የዓለም ዋንጫ ዝግጅት እየተደረገ ባለበት በዚህ ወቅት፣ ዓለም አቀፉ የእግር ኳስ ማህበር (ፊፋ) በስታዲየም ውስጥ የሚፈጠረውን ከፍተኛ የድምፅ ብክለት ለመቆጣጠር ጥብቅ መመሪያ ማውጣቱን አስታውቋል።
ባወጣው አዲስ የስታዲየም የሥነ-ምግባር ደንብ መሰረት፣ በተለይ በ2010 የደቡብ አፍሪካ ዓለም ዋንጫ ወቅት መለያ ምልክት ሆኖ የነበረውና በከፍተኛ ድምፁ የሚታወቀው ቩቩዜላ (Vuvuzela) በስታዲየሞች ውስጥ እንዳይነፋ ሙሉ በሙሉ ታግዷል። ከቩቩዜላ በተጨማሪ ማንኛቸውም ከፍተኛ ድምፅ የሚፈጥሩ የድምፅ መሣሪያዎች ወደ ስታዲየም ይዞ መግባት ክልክል ሆኗል።
ማህበሩ ለዚህ እግድ ዋና ዋና ምክንያቶች ያላቸውን ነጥቦች ይፋ አድርጓል፡-
የበጨዋታ ላይ ባሉ ተጫዋቾች፣ ዳኞች እና አሰልጣኞች መካከል የሚደረገውን የሜዳ ላይ የድምፅ ተግባቦት በቀላሉ ለማሳለጥ።
የቩቩዜላ የማያቋርጥና ከፍተኛ ድምፅ ዓለም አቀፍ የቪዲዮ እና የሬዲዮ ቀጥታ ስርጭት የሚዲያ ስራዎችን ጥራት ስለሚቀንስ።
በስታዲየም ውስጥ ድንገተኛ አደጋዎች ቢከሰቱ የሚተላለፉ የአደጋ ጊዜ ማስታወቂያዎች በደጋፊዎች ዘንድ በግልጽ እንዲሰሙ ለማድረግ።
ፊፋ የደጋፊዎችን ስሜት እና የተጫዋቾችን ደህንነት ለመጠበቅ ካወጣው ደንብ መካከል፣ ከተመልካች ወንበር ወደ ሜዳ በመወርወር የተጫዋቾችን አይን ላይ የሚበሩ ሌዘር ፖይንተሮች (Laser Pointers) ላይም ጭምር ጥብቅ እግድ ጥሎባቸዋል።
ይህ እርምጃ ከ16 ዓመታት በፊት በደቡብ አፍሪካው የዓለም ዋንጫ ወቅት በቩቩዜላ ድምፅ ሳቢያ በዓለም ዙሪያ ካሉ ተመልካቾች እና ስፖርተኞች የተነሳውን ከፍተኛ ቅሬታ በዘላቂነት ለመቅረፍ ያለመ መሆኑ ተገልጿል።
በመሆኑም የዘንድሮው የዓለም ዋንጫ ከበዛ ጩኸት ይልቅ በስፖርታዊ ጨዋነት እና በክፍት ስሜት የሚደመቅበት እንደሚሆን ይጠበቃል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
#fifaworldcup2026 #vuvuzelaban #footballnews #fifa #stadiumrules
Comments