27 days ago
"ምርጫው ውጤቱ ከሞላ ጎደል ቢታወቅም መሠረታዊ ሂደቱና ቅድመ ኹኔታዎቻችንን ቸል አንልም!"
- በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ከትብብር ለኢትዮጵያ አንድነት የተሰጠ መግለጫ
የአገራችን ሠላምና መጻዒ እድል ሊወሰን የሚችለው በእውነተኛ በኾነ የሕዝብ ተሳትፎ እንጂ የይስሙላ በሚደረግ ምርጫ እንዳልኾነ ትብብራችን ቀደም ሲል በገለጸውና አኹንም በያዘው ጽኑ አቋም መኾኑ በጽኑ ያምናል። ገዢው ፓርቲ በየደረጃው በሚገኙ የጥርነፋ መዋቅሮቹ አማካኝነት የሕዝብን ነጻ የፖለቲካ ፍላጎት ለመጨፍለቅና የምርጫውን ሂደት ሙሉ በሙሉ ለመቆጣጠር እያደረገ ያለው ሕገ ወጥና አምባገነናዊ ተግባር ከመቼውም ጊዜ በላይ ሥር ሰዶ ታይቷል። በተለይ ምርጫው እየተቃረበ ሲሄድ አፈናውም ኾነ ማዋከቡ እየጨመረ ሲኾን ክልከላውም እየበዛ ይገኛል።
ትብብራችን ከዕጩዎች ምዝገባ ጀምሮ ቅድመ ምርጫ ሂደት ላይ የታዘባቸውንና በማስረጃ ማስደገፍ የቻላቸውን ተጨባጭ የኾኑና መሬት ላይ ያሉትን አስደንጋጭ ሕገ ወጥ ድርጊቶች ለኢትዮጵያ ሕዝብና ለዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ ይፋ ማድረግ እንዳለበት ያምናል። አብዛኞቹ ክስተቶች ለቦርዱ ሪፖርት የተደረጉና መፈታት የሚቻሉ ቢኾንም ሣይፈቱ የቀሩ በተለይም በቦርዱ በታችኛው መዋቅር መሥራትና ማስተካከል የሚገባውን ባለማድረግ የቀረበ ነው፡፡ በዚኽም
1. በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሆሳዕናና አካባቢው ባሉ ወረዳዎች በሲስተም ችግር ምክንያት ከ 15 በላይ የትብብሩ ዕጩዎች ሳይመዘገቡ በመቅረታቸው ምክንያት በትብብር ፓርቲዎች አባላት እንዲኹም አመራሮች የደረሠውና እየደረሠ ያለው የሞራል፣ የጊዜ፣ የገንዘብና የሕግ ኪሣራ ሲያስከትል በጥቅል ሲታይ መሰል ችግሮች በመቶዎች የሚቆጠሩ እጅግ ጠንካራ ዕጩወቻችን ሳይመዘገቡ በመቅረታቸው ሌሎች ካለው ነባራዊ ሀቅና ከሕዝብ ፍላጎት ጋር የተቃረኑና የተነጠሉ ፓርቲዎች የቊጥር ብልጫ እንዲያገኙ የፈቀደ ኾኖ አግኝተነዋል። ምርጫ 2018 ከካድሬውና ከሚካሄዱ ጦርነቶች ቀጥሎ ሲስተም ዋና ችግር ኾናል።
2. በኦሮሚያ ክልል፣ ሰሜን ሸዋ ዞን ወረጃርሶ ምርጫ ክልል ታይቶ ተሰምቶ በማይታወቅ መልኩ 92 ምርጫ ጣቢያዎች አፈጻጸማቸው በአንድ ቦታ በአንድ ድንኳን ሥር እየተከናወነ ይገኛል፡፡ ችግሩ መጠነ ሰፊና ከሞላ ጎደል በአብዛኛው የአገሪቱ ክፍል እየተደረገ ሲኾን የትብብራችንን ዕጩ የክልሉ የብልጽግና ካድሬ፣ የአዲስ አበባ ፖሊስና ደህንነቶች በመተባበር ከዕጩነት እንዲለቅ ወይም ምርጫ ክልል እንዲቀይር ለዚያም የስልጣን ዳረጎት እንደሚሰጧቸው በማግባባት ያን ካልፈጸሙ በሕይወት መወራረድ እንደኾነ ዛቻ ተፈጽሞባቸዋል። በዚኽም ሳይበቃ በሥራ ቦታ፣ በቤተሰቦቻቸው ላይ ግልጽ ዛቻ ተፈጽሟል። ዕጪው በኦሮምኛ ክርክሮች ትልቅና ዐይን ገላጭ አመክንዮ ያቀርቡ የነበሩ በመኾናቸው አንዱ ዛቻ በክርክር ወቅት ኮሪደር ልማቱን አንቋሸህና አሳንሰህ ተናግረሃል የሚል ነው።
3. በጸጥታ ሥጋትና በምርጫ አስቻይነት ላይ ወደክልሎች በመንቀሳቀስ በተደረገ የዳሰሳ ጥናት በደቡብና በቤኒሻንጉል የተንቀሳቀሰው ፓርቲዎችን ጨምሮ ከተለያዩ ባለድርሻ አካላት የተውጣጣው ቡድን የተሻለና መሬት ላይ ካለው እውነታ ጋር የተቀራረበ ሪፖርት ያቀረበ ሲኾን በአንጻሩ በአማራና ኦሮሚያ ክልሎች የተንቀሳቀሰው ቡድን 97% በላይ አስቻይ ኹኔታ አለ በሚል የተዛባና አሳሳች ሪፖርት ለቦርድ አቅርቧል። በትብብራችን ግምገማ አማራ ክልል ሙሉ በሙሉ ወይም በጣት የሚቆጠሩ ከተሞች ካልኾነ ለምርጫ አስቻይነት ኹኔታ የለም። በኦሮሚያ ክልል ከፊሉ ወይም ከዋና ዋና ከተሞች ወጣ ብለው ባሉ አካባቢዎች ፍጹም አስቻይ ኹኔታ እንደሌለ እንረዳለን። ስለኾነም የኹለቱ ክልሎች የጥናት ውጤት ውድቅ ነው፤ቦርዱም ሕዝብም እንዳይቀበለው ጥሪያችንን እናስተላልፋለን።
4. የመራጮችን መረጃ ምንተፋ፣ ሥነልቡናዊ ጫናና ማዋከብን በተመለከተ፣
ምርጫ ካርድ ያልወሰደ ዜጋ ማንኛውንም የመንግሥት አገልግሎት እንዳያገኝ መከልከል፣ ገበሬው ማዳበሪያ ለመውሰድ በቅድሚያ የምርጫ ካርድ መውሰድ መሥፈርት የነበረ ሲኾን ከምዝገባ ማግስት ደግሞ መራጮች ልዩ የመራጭነት መለያ ኮድ፣ ስልክና ፋይዳ ቁጥር በግድ እንዲያስመዘገቡ ጫና እየተደረገባቸው ይገኛል። ትብብራችን ባደረገው ዳሰሳ መሠረት በተለይ የመንግሥት ሠራተኞች በኃላፊዎቻቸው በኩል እንደ ንግድ ባንክና መሰል የአገልግሎት ተቋማት በይፋ ቅጽ በማስቀመጥ ከአገልግሎቱ በፊት ሙሉ መረጃውን እንዲሞላ በማድረግ፣ ካድሬው በፖሊስና ሚሊሻ በመታገዝ በየቤቱ በመግባት የመራጮችን ካርድ ፎቶ በማንሳት፣ ገለልተኛ መኾን የነበረበት የጸጥታ አካላት ለካድሬው አግዘው መራጮችን ማዋከብና ማሰር፣ ኮድ በመመዝገብና ምርጫቸውንም በመወሰን በሚመስል አኳኋን በተለይ በአዲስ አበባ ተፈጽሟል። ከዚኹ ጋር ተያይዞ አዲስ አበባ ያሉ ምርጫ አስፈጻሚዎች የታብሌት መረጃዎችን አሳልፈው እንዲሰጡ ጫና ደርሶባቸዋል፤ ማባበያም ቀርቦላቸዋል። በአማራ ክልል ያሉ አስፈጻሚዎች ብልጽግና ቢያሸንፍም ባያሸንፍም አሽንፏል ብላችሁ ታውጃላችሁ ለዚያም ዳረጎት አላችሁ በሚል እንደተዋከቡ መረጃዎች ደርሰውናል።
5. ለአንድ ግለሰብ ኹለትና ከዚያ በላይ ካርድ መስጠት።
በአማራ ክልልና ሌሎችም አካባቢዎች አንድ መራጭ እስከአምስት ካርድ እንዲወስድ ተደርጓል። ትብብራችን ባደረገው ማጣራት አንድ ግለሰብ ኹለት ካርድ የወሰዱበት እጃችን ይገኛል።
6. ለመራጭነት ለመመዝገብ የሄዱ ሰዎች በዚኽ ፋይዳ ሌላ ካርድ ወጥቶበታል በሚል ተመልሰዋል። በተመሳሳይ ዜጎች የወሰዱትንም የመራጭነት ካርድ ሰብስበው ለብልጽግና አመራሮች እንዲያስረክቡ መደረጉ፤ የጋራ መኖሪያ ቤት ኮሚቴዎች ከነዋሪው ገንዘብ አሰባስበው ለምርጫ አስፈጻሚዎች የምሳና የእራት ግብዣ እንዲያደርጉ መገደዳቸው።
7. በሐረር ከተማ፣ ጀጎል ምርጫ ክልል የክልሉ መንግሥት ሐደሬ ካልኾኑ መወዳደር አይችሉም በሚል ባቀረበው አቤቱታ የትብብራችን ዕጩ ተሰርዘዋል። ይኽም ጥቁር በጥቁር ላይ የፈጸመው አፓርታይድ ማሳያ ተደርጎ የሚወሰድ ነው።
8. በኦሮሚያ ክልል በግል ተቋማት ላይ ለብልጽግና ምርጫ ቅስቀሳ አዋጡ በሚል ግዳጅ በመጣል በርካታ ሚሊዮን ብር ያለ ደረሰኝ ተሰብስቧል።
9. በቦርዱ የተዘጋጀውን ምርጫ ክርክርና የተቃዋሚዎችን ተከራካሪዎች አድንቀው በማኅበራዊ ትሥስር ገጻቸው ያጋሩ ግለሰቦች እየታደኑ እየታሠሩ ይገኛል።
10. ገዢው ብልጽግና የአባቱ ኢሕአዴግን ርካሽ ተግባር በመውረስ ሕብረተሰቡን 1ለ5 እና 1ለ10 መጠርነፍ ማስፈራራት።
11. በሕግም በሞራልም ከፖለቲካ ፍጹም ንክኪ እንዳይኖረው በሚል ከዓለም ባንክና መሰል ዓለም አቀፍ ረጂ ተቋማት የገንዘብ ምንጭ የሚላስ የሚቀመስ ላጡ ወገኖቻችን ለመርዳት የሚተገበረውን የሴፍቲኔት ፕሮግራም በተረጂዎች ችግር በመግባት ፖለቲካዊ ብዝበዛ ማካሄድ።
እነዚኽ ውጤቱን በመሠረታዊነት የሚቀይሩ ኾነው ያገኘናቸውን ገለጽን እንጂ ከቦርዱ ጋር በየቀኑ የምንለዋወጣቸውንና የተፈቱትን ካነሳን መጽሐፍም አይበቃ።
ስለኾነም፣
ገዢው ብልጽግና፣
በአጠቃላይ ገዢው ብልጽግና በተለይ አስቻይ ኹኔታ ባለባቸው አዲስ አበባ፣ ሦስቱ የደቡብ ክልሎች፣ ድሬዳዋና ሐረር ባሉ አካባቢዎች ራሱን እንዲገራና ትብብሩ ምንም እንከን የማይታገስ መኾኑን።
በትብብሩ ለምርጫ አስቻይነት የቀረቡ ጦርነት ማቆም፣ የፖለቲካ እሥረኞችን መልቀቅ፣ ምኅዳሩን ማሻሻል እና ከእውነተኛ ተቃዋሚው ኃይል፣ ልኂቃንና መሑራን ጋር ኹሉን አቀፍ ድርድር መጀመር የመሰሉ አኹንም
ሳይውል ሳያድር እንዲጀምርና እንዲፈጽም ጥሪያችንን እናስተላልፋለን። በሚታዩ የካድሬው የበዛ ነውሮች ላይም እርማጃዎችን ወስዶ በይፋ ለሕዝብ እንዲገልጽ እንጠይቃለን፡፡
መንግሥት ለእነዚኽ መሠረታዊ ጥያቄዎቻችን እንዳለፈው ጊዜ ኹሉ በጆሮ ዳባ ልበስ ምንም ተግባራዊ እርምጃ ካልወሰደ የምርጫ ተሳትፏችን እንደገና ልናጤነው እንደመንገደድ ለማሳወቅ እንወዳለን፡፡
ቦርዱ፣
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በተለይ ከፍተኛ አመራሩ በጠባቧ ቀዳዳ እያደረገ ያለው ጥረት ምሥጋና ያለን ሲኾን የአባላት ደህንነት ላይ ጥብቅ እርምጃ እንዲወስድ። የበለጸገው ሲስተም ከዚኽ በኋላ በየትኛውም የምርጫ ሂደት ውስጥ ጥቅም እንዳይኖረው እንዲያግድ እናሳስባለን።
ሕዝቡ፣
ካድሬው በተለያየ መልኩ ሊያስፈራራውና ሊያዋክበው ቢሞክርም ድምጽ ሲሰጥ ከፈጣሪ በታች ማንም እንደማያየው ማወቅ አለበት፤ ለዚያም ትብብሩ ከጎኑ ይቆማል። በዚኹ አጋጣሚ ለምናደርገው ሰላማዊ ትግል ጥሪ ዝግጁ እንዲኾን እናሳስባለን።
በትብብር ከገጠመን የሕልውና አደጋ እንዳን!
ፈጣሪ አገራችን ኢትዮጵያንና ሕዝቧን ይጠብቅ!
ትብብር ለኢትዮጵያ አንድነት - ለኢትዮጵያ
ግንቦት ፲፩ ቀን ፳፻፲፰ ዓ.ም
አዲስ አበባ፣ ኢትዮጵያ
- በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ከትብብር ለኢትዮጵያ አንድነት የተሰጠ መግለጫ
የአገራችን ሠላምና መጻዒ እድል ሊወሰን የሚችለው በእውነተኛ በኾነ የሕዝብ ተሳትፎ እንጂ የይስሙላ በሚደረግ ምርጫ እንዳልኾነ ትብብራችን ቀደም ሲል በገለጸውና አኹንም በያዘው ጽኑ አቋም መኾኑ በጽኑ ያምናል። ገዢው ፓርቲ በየደረጃው በሚገኙ የጥርነፋ መዋቅሮቹ አማካኝነት የሕዝብን ነጻ የፖለቲካ ፍላጎት ለመጨፍለቅና የምርጫውን ሂደት ሙሉ በሙሉ ለመቆጣጠር እያደረገ ያለው ሕገ ወጥና አምባገነናዊ ተግባር ከመቼውም ጊዜ በላይ ሥር ሰዶ ታይቷል። በተለይ ምርጫው እየተቃረበ ሲሄድ አፈናውም ኾነ ማዋከቡ እየጨመረ ሲኾን ክልከላውም እየበዛ ይገኛል።
ትብብራችን ከዕጩዎች ምዝገባ ጀምሮ ቅድመ ምርጫ ሂደት ላይ የታዘባቸውንና በማስረጃ ማስደገፍ የቻላቸውን ተጨባጭ የኾኑና መሬት ላይ ያሉትን አስደንጋጭ ሕገ ወጥ ድርጊቶች ለኢትዮጵያ ሕዝብና ለዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ ይፋ ማድረግ እንዳለበት ያምናል። አብዛኞቹ ክስተቶች ለቦርዱ ሪፖርት የተደረጉና መፈታት የሚቻሉ ቢኾንም ሣይፈቱ የቀሩ በተለይም በቦርዱ በታችኛው መዋቅር መሥራትና ማስተካከል የሚገባውን ባለማድረግ የቀረበ ነው፡፡ በዚኽም
1. በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሆሳዕናና አካባቢው ባሉ ወረዳዎች በሲስተም ችግር ምክንያት ከ 15 በላይ የትብብሩ ዕጩዎች ሳይመዘገቡ በመቅረታቸው ምክንያት በትብብር ፓርቲዎች አባላት እንዲኹም አመራሮች የደረሠውና እየደረሠ ያለው የሞራል፣ የጊዜ፣ የገንዘብና የሕግ ኪሣራ ሲያስከትል በጥቅል ሲታይ መሰል ችግሮች በመቶዎች የሚቆጠሩ እጅግ ጠንካራ ዕጩወቻችን ሳይመዘገቡ በመቅረታቸው ሌሎች ካለው ነባራዊ ሀቅና ከሕዝብ ፍላጎት ጋር የተቃረኑና የተነጠሉ ፓርቲዎች የቊጥር ብልጫ እንዲያገኙ የፈቀደ ኾኖ አግኝተነዋል። ምርጫ 2018 ከካድሬውና ከሚካሄዱ ጦርነቶች ቀጥሎ ሲስተም ዋና ችግር ኾናል።
2. በኦሮሚያ ክልል፣ ሰሜን ሸዋ ዞን ወረጃርሶ ምርጫ ክልል ታይቶ ተሰምቶ በማይታወቅ መልኩ 92 ምርጫ ጣቢያዎች አፈጻጸማቸው በአንድ ቦታ በአንድ ድንኳን ሥር እየተከናወነ ይገኛል፡፡ ችግሩ መጠነ ሰፊና ከሞላ ጎደል በአብዛኛው የአገሪቱ ክፍል እየተደረገ ሲኾን የትብብራችንን ዕጩ የክልሉ የብልጽግና ካድሬ፣ የአዲስ አበባ ፖሊስና ደህንነቶች በመተባበር ከዕጩነት እንዲለቅ ወይም ምርጫ ክልል እንዲቀይር ለዚያም የስልጣን ዳረጎት እንደሚሰጧቸው በማግባባት ያን ካልፈጸሙ በሕይወት መወራረድ እንደኾነ ዛቻ ተፈጽሞባቸዋል። በዚኽም ሳይበቃ በሥራ ቦታ፣ በቤተሰቦቻቸው ላይ ግልጽ ዛቻ ተፈጽሟል። ዕጪው በኦሮምኛ ክርክሮች ትልቅና ዐይን ገላጭ አመክንዮ ያቀርቡ የነበሩ በመኾናቸው አንዱ ዛቻ በክርክር ወቅት ኮሪደር ልማቱን አንቋሸህና አሳንሰህ ተናግረሃል የሚል ነው።
3. በጸጥታ ሥጋትና በምርጫ አስቻይነት ላይ ወደክልሎች በመንቀሳቀስ በተደረገ የዳሰሳ ጥናት በደቡብና በቤኒሻንጉል የተንቀሳቀሰው ፓርቲዎችን ጨምሮ ከተለያዩ ባለድርሻ አካላት የተውጣጣው ቡድን የተሻለና መሬት ላይ ካለው እውነታ ጋር የተቀራረበ ሪፖርት ያቀረበ ሲኾን በአንጻሩ በአማራና ኦሮሚያ ክልሎች የተንቀሳቀሰው ቡድን 97% በላይ አስቻይ ኹኔታ አለ በሚል የተዛባና አሳሳች ሪፖርት ለቦርድ አቅርቧል። በትብብራችን ግምገማ አማራ ክልል ሙሉ በሙሉ ወይም በጣት የሚቆጠሩ ከተሞች ካልኾነ ለምርጫ አስቻይነት ኹኔታ የለም። በኦሮሚያ ክልል ከፊሉ ወይም ከዋና ዋና ከተሞች ወጣ ብለው ባሉ አካባቢዎች ፍጹም አስቻይ ኹኔታ እንደሌለ እንረዳለን። ስለኾነም የኹለቱ ክልሎች የጥናት ውጤት ውድቅ ነው፤ቦርዱም ሕዝብም እንዳይቀበለው ጥሪያችንን እናስተላልፋለን።
4. የመራጮችን መረጃ ምንተፋ፣ ሥነልቡናዊ ጫናና ማዋከብን በተመለከተ፣
ምርጫ ካርድ ያልወሰደ ዜጋ ማንኛውንም የመንግሥት አገልግሎት እንዳያገኝ መከልከል፣ ገበሬው ማዳበሪያ ለመውሰድ በቅድሚያ የምርጫ ካርድ መውሰድ መሥፈርት የነበረ ሲኾን ከምዝገባ ማግስት ደግሞ መራጮች ልዩ የመራጭነት መለያ ኮድ፣ ስልክና ፋይዳ ቁጥር በግድ እንዲያስመዘገቡ ጫና እየተደረገባቸው ይገኛል። ትብብራችን ባደረገው ዳሰሳ መሠረት በተለይ የመንግሥት ሠራተኞች በኃላፊዎቻቸው በኩል እንደ ንግድ ባንክና መሰል የአገልግሎት ተቋማት በይፋ ቅጽ በማስቀመጥ ከአገልግሎቱ በፊት ሙሉ መረጃውን እንዲሞላ በማድረግ፣ ካድሬው በፖሊስና ሚሊሻ በመታገዝ በየቤቱ በመግባት የመራጮችን ካርድ ፎቶ በማንሳት፣ ገለልተኛ መኾን የነበረበት የጸጥታ አካላት ለካድሬው አግዘው መራጮችን ማዋከብና ማሰር፣ ኮድ በመመዝገብና ምርጫቸውንም በመወሰን በሚመስል አኳኋን በተለይ በአዲስ አበባ ተፈጽሟል። ከዚኹ ጋር ተያይዞ አዲስ አበባ ያሉ ምርጫ አስፈጻሚዎች የታብሌት መረጃዎችን አሳልፈው እንዲሰጡ ጫና ደርሶባቸዋል፤ ማባበያም ቀርቦላቸዋል። በአማራ ክልል ያሉ አስፈጻሚዎች ብልጽግና ቢያሸንፍም ባያሸንፍም አሽንፏል ብላችሁ ታውጃላችሁ ለዚያም ዳረጎት አላችሁ በሚል እንደተዋከቡ መረጃዎች ደርሰውናል።
5. ለአንድ ግለሰብ ኹለትና ከዚያ በላይ ካርድ መስጠት።
በአማራ ክልልና ሌሎችም አካባቢዎች አንድ መራጭ እስከአምስት ካርድ እንዲወስድ ተደርጓል። ትብብራችን ባደረገው ማጣራት አንድ ግለሰብ ኹለት ካርድ የወሰዱበት እጃችን ይገኛል።
6. ለመራጭነት ለመመዝገብ የሄዱ ሰዎች በዚኽ ፋይዳ ሌላ ካርድ ወጥቶበታል በሚል ተመልሰዋል። በተመሳሳይ ዜጎች የወሰዱትንም የመራጭነት ካርድ ሰብስበው ለብልጽግና አመራሮች እንዲያስረክቡ መደረጉ፤ የጋራ መኖሪያ ቤት ኮሚቴዎች ከነዋሪው ገንዘብ አሰባስበው ለምርጫ አስፈጻሚዎች የምሳና የእራት ግብዣ እንዲያደርጉ መገደዳቸው።
7. በሐረር ከተማ፣ ጀጎል ምርጫ ክልል የክልሉ መንግሥት ሐደሬ ካልኾኑ መወዳደር አይችሉም በሚል ባቀረበው አቤቱታ የትብብራችን ዕጩ ተሰርዘዋል። ይኽም ጥቁር በጥቁር ላይ የፈጸመው አፓርታይድ ማሳያ ተደርጎ የሚወሰድ ነው።
8. በኦሮሚያ ክልል በግል ተቋማት ላይ ለብልጽግና ምርጫ ቅስቀሳ አዋጡ በሚል ግዳጅ በመጣል በርካታ ሚሊዮን ብር ያለ ደረሰኝ ተሰብስቧል።
9. በቦርዱ የተዘጋጀውን ምርጫ ክርክርና የተቃዋሚዎችን ተከራካሪዎች አድንቀው በማኅበራዊ ትሥስር ገጻቸው ያጋሩ ግለሰቦች እየታደኑ እየታሠሩ ይገኛል።
10. ገዢው ብልጽግና የአባቱ ኢሕአዴግን ርካሽ ተግባር በመውረስ ሕብረተሰቡን 1ለ5 እና 1ለ10 መጠርነፍ ማስፈራራት።
11. በሕግም በሞራልም ከፖለቲካ ፍጹም ንክኪ እንዳይኖረው በሚል ከዓለም ባንክና መሰል ዓለም አቀፍ ረጂ ተቋማት የገንዘብ ምንጭ የሚላስ የሚቀመስ ላጡ ወገኖቻችን ለመርዳት የሚተገበረውን የሴፍቲኔት ፕሮግራም በተረጂዎች ችግር በመግባት ፖለቲካዊ ብዝበዛ ማካሄድ።
እነዚኽ ውጤቱን በመሠረታዊነት የሚቀይሩ ኾነው ያገኘናቸውን ገለጽን እንጂ ከቦርዱ ጋር በየቀኑ የምንለዋወጣቸውንና የተፈቱትን ካነሳን መጽሐፍም አይበቃ።
ስለኾነም፣
ገዢው ብልጽግና፣
በአጠቃላይ ገዢው ብልጽግና በተለይ አስቻይ ኹኔታ ባለባቸው አዲስ አበባ፣ ሦስቱ የደቡብ ክልሎች፣ ድሬዳዋና ሐረር ባሉ አካባቢዎች ራሱን እንዲገራና ትብብሩ ምንም እንከን የማይታገስ መኾኑን።
በትብብሩ ለምርጫ አስቻይነት የቀረቡ ጦርነት ማቆም፣ የፖለቲካ እሥረኞችን መልቀቅ፣ ምኅዳሩን ማሻሻል እና ከእውነተኛ ተቃዋሚው ኃይል፣ ልኂቃንና መሑራን ጋር ኹሉን አቀፍ ድርድር መጀመር የመሰሉ አኹንም
ሳይውል ሳያድር እንዲጀምርና እንዲፈጽም ጥሪያችንን እናስተላልፋለን። በሚታዩ የካድሬው የበዛ ነውሮች ላይም እርማጃዎችን ወስዶ በይፋ ለሕዝብ እንዲገልጽ እንጠይቃለን፡፡
መንግሥት ለእነዚኽ መሠረታዊ ጥያቄዎቻችን እንዳለፈው ጊዜ ኹሉ በጆሮ ዳባ ልበስ ምንም ተግባራዊ እርምጃ ካልወሰደ የምርጫ ተሳትፏችን እንደገና ልናጤነው እንደመንገደድ ለማሳወቅ እንወዳለን፡፡
ቦርዱ፣
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በተለይ ከፍተኛ አመራሩ በጠባቧ ቀዳዳ እያደረገ ያለው ጥረት ምሥጋና ያለን ሲኾን የአባላት ደህንነት ላይ ጥብቅ እርምጃ እንዲወስድ። የበለጸገው ሲስተም ከዚኽ በኋላ በየትኛውም የምርጫ ሂደት ውስጥ ጥቅም እንዳይኖረው እንዲያግድ እናሳስባለን።
ሕዝቡ፣
ካድሬው በተለያየ መልኩ ሊያስፈራራውና ሊያዋክበው ቢሞክርም ድምጽ ሲሰጥ ከፈጣሪ በታች ማንም እንደማያየው ማወቅ አለበት፤ ለዚያም ትብብሩ ከጎኑ ይቆማል። በዚኹ አጋጣሚ ለምናደርገው ሰላማዊ ትግል ጥሪ ዝግጁ እንዲኾን እናሳስባለን።
በትብብር ከገጠመን የሕልውና አደጋ እንዳን!
ፈጣሪ አገራችን ኢትዮጵያንና ሕዝቧን ይጠብቅ!
ትብብር ለኢትዮጵያ አንድነት - ለኢትዮጵያ
ግንቦት ፲፩ ቀን ፳፻፲፰ ዓ.ም
አዲስ አበባ፣ ኢትዮጵያ
1 month ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) የእስራኤሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንጃሚን ኔታንያሁ በቅርቡ በእስራኤል የተመዘገቡትን ተከታታይ ፀረ-ክርስቲያን ጥቃቶች "የተነጠሉ ክስተቶች " ናቸው በማለት ያጣጣሉ ሲሆን፣ አጥፊዎቹም መቀጣታቸውንና ስህተቶች መታረማቸውን ገልጸዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህን ያሉት አገራቸው ከክርስቲያኖች እና ከክርስትና እምነት ጋር ያላትን የጋራ እሴትና ታሪክ በማውሳት ነው።
ኔታንያሁ ከሲቢኤስ የቴሌቪዥን ጣቢያ "60 ሚኒትስ" ፕሮግራም ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ፤ የላቲን ፓትርያርክ በፋሲካ በዓል ወደ ቅዱስ መቃብር ቤተክርስቲያን እንዳይገቡ መከልከላቸው፣ አንድ የእስራኤል ወታደር በሊባኖስ የኢየሱስን ሃውልት መስበሩ፣ እንዲሁም በኢየሩሳሌም አሮጌዋ ከተማ በአንዲት መነኩሲት ላይ የደረሰው ጥቃት ተነስተውላቸው ነበር። ጠያቂው ይህ በእስራኤል እያደገ የመጣ "በክርስቲያኖች ላይ ያነጣጠረ የጥላቻ አዝማሚያ" እንደሆነ ቢጠይቃቸውም ኔታንያሁ ግን ይህንን በጥብቅ አስተባብለዋል።
ይህንን ክስ "የፈጠራ ውንጀላ" ሲሉ የጠሩት ኔታንያሁ፣ እስራኤል በቀጣናው ክርስቲያኖች በነጻነት የሚኖሩባት ብቸኛ ሀገር መሆኗን ተናግረዋል። በአጎራባች የአረብ ሀገራት ግን ክርስቲያኖች "እንደሚጨቆኑ እና አንዳንዴም እንደሚገደሉ" ገልጸዋል። አክለውም የኢየሱስ ክርስቶስ የትውልድ ስፍራ የሆነችው ቤተልሔም በእስራኤል ቁጥጥር ስር በነበረችበት ወቅት 80 በመቶው ነዋሪዋ ክርስቲያን እንደነበር፣ አሁን በፓለስቲና ባለስልጣናት ስር ስትተዳደር ግን "20 በመቶ ክርስቲያን፣ 80 በመቶ ደግሞ ሙስሊም" መሆኗን በምሳሌነት አንስተዋል።
እነዚህ ተከታታይ ጥቃቶች ድንገተኛ ስህተቶች ስለመሆናቸው የተጠየቁት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፣ "እነዚህ ክስተቶች ድንገተኛ ስህተቶች ብቻ ሳይሆኑ፣ ከእኛ እሴት እና ለክርስትና ካለን ክብር ጋር ፍጹም የሚቃረኑ ናቸው" ብለዋል። በድርጊቱ የተሳተፉት ላይ እርምጃ መወሰዱን ሲያብራሩም፣ "ያ የኢየሱስን መስቀል የሰበረው ወታደር አሁን እስር ቤት ነው፤ በመነኩሲቷ ላይ ጥቃት ያደረሰው ግለሰብም ፍርድ ቤት ቀርቦ ጉዳዩ እየታየ ነው" በማለት ማብራሪያ ሰጥተዋል።
ከኢራን ጋር በተፈጠረው ጦርነት ምክንያት የሰዎች ስብስብን ለመገደብ በተጣለው ክልከላ የላቲን ፓትርያርኩ ፒዛባላ ወደ ቤተክርስቲያን እንዳይገቡ ስለመከልከላቸው በተነሳው ጥያቄ፣ ኔታንያሁ "ወዲያውኑ ጣልቃ ገብቼ በሮቹ እንዲከፈቱ አድርጌያለሁ" ብለዋል። ይሁን እንጂ ፓትርያርኩ በሆሳዕና በዓል ወደ ቤተክርስቲያን እንዳይገቡ ከተከለከሉ በኋላ፣ ውስን ሰዎች በተገኙበት ጸሎት ለማድረስ አራት ቀናት እንደፈጀባቸው መረጃዎች ያመለክታሉ።
"እስራኤል በመካከለኛው ምስራቅ ክርስቲያኖችን የምትጠብቅ፣ የምታከብር እና ክርስትናን የምትቀበል ብቸኛ ሀገር ነች። የጋራ ታሪካችንን እና ወቅታዊ ክስተቶችን ለማጣመም የሚደረግ ጥረት አለ፤ እነዚህን የተነጠሉ ስህተቶች በመያዝ የእስራኤል ፖሊሲ አስመስሎ ማቅረብ አስቂኝ ነው" ሲሉ ኔታንያሁ ቃለ ምልልሳቸውን አጠናቅቀዋል።
እነዚህ የጠቅላይ ሚኒስትሩ አስተያየቶች በቴሌቪዥን ስርጭቱ ላይ ያልተካተቱ (off-mic) ሲሆኑ፣ የተገኙት የሲቢኤስ (CBS) ጣቢያ ካወጣው ሙሉ የቃለ ምልልሱ የጽሁፍ ቅጂ ላይ መሆኑ ታውቋል።
ኔታንያሁ ከሲቢኤስ የቴሌቪዥን ጣቢያ "60 ሚኒትስ" ፕሮግራም ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ፤ የላቲን ፓትርያርክ በፋሲካ በዓል ወደ ቅዱስ መቃብር ቤተክርስቲያን እንዳይገቡ መከልከላቸው፣ አንድ የእስራኤል ወታደር በሊባኖስ የኢየሱስን ሃውልት መስበሩ፣ እንዲሁም በኢየሩሳሌም አሮጌዋ ከተማ በአንዲት መነኩሲት ላይ የደረሰው ጥቃት ተነስተውላቸው ነበር። ጠያቂው ይህ በእስራኤል እያደገ የመጣ "በክርስቲያኖች ላይ ያነጣጠረ የጥላቻ አዝማሚያ" እንደሆነ ቢጠይቃቸውም ኔታንያሁ ግን ይህንን በጥብቅ አስተባብለዋል።
ይህንን ክስ "የፈጠራ ውንጀላ" ሲሉ የጠሩት ኔታንያሁ፣ እስራኤል በቀጣናው ክርስቲያኖች በነጻነት የሚኖሩባት ብቸኛ ሀገር መሆኗን ተናግረዋል። በአጎራባች የአረብ ሀገራት ግን ክርስቲያኖች "እንደሚጨቆኑ እና አንዳንዴም እንደሚገደሉ" ገልጸዋል። አክለውም የኢየሱስ ክርስቶስ የትውልድ ስፍራ የሆነችው ቤተልሔም በእስራኤል ቁጥጥር ስር በነበረችበት ወቅት 80 በመቶው ነዋሪዋ ክርስቲያን እንደነበር፣ አሁን በፓለስቲና ባለስልጣናት ስር ስትተዳደር ግን "20 በመቶ ክርስቲያን፣ 80 በመቶ ደግሞ ሙስሊም" መሆኗን በምሳሌነት አንስተዋል።
እነዚህ ተከታታይ ጥቃቶች ድንገተኛ ስህተቶች ስለመሆናቸው የተጠየቁት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፣ "እነዚህ ክስተቶች ድንገተኛ ስህተቶች ብቻ ሳይሆኑ፣ ከእኛ እሴት እና ለክርስትና ካለን ክብር ጋር ፍጹም የሚቃረኑ ናቸው" ብለዋል። በድርጊቱ የተሳተፉት ላይ እርምጃ መወሰዱን ሲያብራሩም፣ "ያ የኢየሱስን መስቀል የሰበረው ወታደር አሁን እስር ቤት ነው፤ በመነኩሲቷ ላይ ጥቃት ያደረሰው ግለሰብም ፍርድ ቤት ቀርቦ ጉዳዩ እየታየ ነው" በማለት ማብራሪያ ሰጥተዋል።
ከኢራን ጋር በተፈጠረው ጦርነት ምክንያት የሰዎች ስብስብን ለመገደብ በተጣለው ክልከላ የላቲን ፓትርያርኩ ፒዛባላ ወደ ቤተክርስቲያን እንዳይገቡ ስለመከልከላቸው በተነሳው ጥያቄ፣ ኔታንያሁ "ወዲያውኑ ጣልቃ ገብቼ በሮቹ እንዲከፈቱ አድርጌያለሁ" ብለዋል። ይሁን እንጂ ፓትርያርኩ በሆሳዕና በዓል ወደ ቤተክርስቲያን እንዳይገቡ ከተከለከሉ በኋላ፣ ውስን ሰዎች በተገኙበት ጸሎት ለማድረስ አራት ቀናት እንደፈጀባቸው መረጃዎች ያመለክታሉ።
"እስራኤል በመካከለኛው ምስራቅ ክርስቲያኖችን የምትጠብቅ፣ የምታከብር እና ክርስትናን የምትቀበል ብቸኛ ሀገር ነች። የጋራ ታሪካችንን እና ወቅታዊ ክስተቶችን ለማጣመም የሚደረግ ጥረት አለ፤ እነዚህን የተነጠሉ ስህተቶች በመያዝ የእስራኤል ፖሊሲ አስመስሎ ማቅረብ አስቂኝ ነው" ሲሉ ኔታንያሁ ቃለ ምልልሳቸውን አጠናቅቀዋል።
እነዚህ የጠቅላይ ሚኒስትሩ አስተያየቶች በቴሌቪዥን ስርጭቱ ላይ ያልተካተቱ (off-mic) ሲሆኑ፣ የተገኙት የሲቢኤስ (CBS) ጣቢያ ካወጣው ሙሉ የቃለ ምልልሱ የጽሁፍ ቅጂ ላይ መሆኑ ታውቋል።
1 month ago
"እማዬ የሁሉ እናት" በእናቶች ቀን እማዬን እናስታውስ
#fastmereja I የደጋግ እጆች መገለጫ፣ የመልካምነት ተምሳሌት፣ የአገር ወዳድነት አብነት፣ የሴቶች መቻል ማመሳከሪያ፣ የመልካም እናትነት ውል፣ የማሕበረሰብ ማስተሳሰሪያ ገመድ፣ የቢዝነስ ፈጠራ ሞዴል አማረች ዘለቀ ሸንቁጥ (ሴንተራል)።
የሆሳዕናው ሚካዔል በአክናፉ አጅቦ፣ ከፈጣሪ የተለገሰችውን አንዲት ሕፃን "እንካችሁ! ብሎ ለዝህች ቅድስት አገር አስረከበ፡፡ በሀድያ ዞን፣ ሆሳዕና ከተማ፣ በራሱ ስም በተሰየመለት አባባቢ (ሚካዔል ሰፈር)፣ በሰኔ 21 (ዕለተ-ማርያም) 1948 ዓ.ም. የበረከት ምሳሌ ናት፤ ሴት ስትወለድ፣ የፀጋ ማሳያናት፤ እንስት በቤተሰብ ስትበቅል። የኃላፊነት ቁነጮ ናት፤ እናት በማሕበረሰብ ውስጥ ስትገኝ። ይህንን ደስታ፣ ይንን ፍስሃ፣ ይህን ሃሴት፣ ሴትን የወለደ፣ ያሳደገ፣ አብሮ የኖረ፣ ጣዕሟን የተረዳ ያውቀዋል። በዚህ ቤተሰብ፣ በዚህ ቀዬ፣ በዚህ መንደር፣ አማረች የተባለች ሕፃን ስትወለድ የሆነውም ይህ እውነት፣ ይህ ደስታ፣ ይህ ፍንደቃ ነው። ማን ያውቃል፤ የህፃኗ መዳረሻ መልካም ገዶች ተገልፆላቸውስ ቢሆን!
ማንም ልጅ ሲወልድ ተስፋ ያደርጋል፤ ማንም ፍሬ ሲያገኝ ፈጣሪውን ያመሰግናል፤ ፍሬው በእግዚአብሔር መንገድ ሲፀድቅለት ደግሞ የበለጠ ልቡን በሀሴት ይሞላል። አድጎ ተመንድጎ፣ ተምሮ ሰርቶ፣ አግብቶ ወልዶ፣ የልፋት ጥሪቱን በሃብት፣ የሰው መሆን በረከቱን በልጅና ልጅ ልጆች፣ የሕዝብ ፍቅርን፣ ባለው ደግነትና ተግባቦት ሲታገዝ ምርጥ የቢዝነስ ፈጣሪ ደግሞ፣ ከሰውነት አልፎ አንድ ግለሰብ አገር ይሆናል፡፡ ባለታሪኳ በግል ተናጠል ከማውሳት ይልቅ፣ በአገርነት ቢነገርላቸው የሚያንስባቸው እንጂ፣ አይበዛባቸውም።
እኝህ የአገርነት ተምሳሌት የሆኑት እናት የሀዋሳዋ ወ/ሮ አማረች ሴንትራል ናቸው፡፡
በተወለዱበት ሆሳዕና ከተማ አድገው፣ መደበኛ ትምህርታቸውን በዛው ከተማ ተከታትለዋል፡፡ በለጋ እድሜ፣ ገና 14 ዓመት ሲሆናቸው፣ ትዳርን “ሀ” ብለው የሚቋደሱበትን ዕድል ሕይወት አዘጋጀችላቸው፡፡ በዚሁም፣ ነፍሳቸውን ፈጣሪ በአፀደ-ገነት ያቆይልንና፣ ለሻለቃ ወልደሰንበት ዘበርጋ ማሩ ለተባሉ ኩሩ ወታደር፣ በ1962 ዓ.ም. ተዳሩ፣ ፈጣሪም ትዳራቸውን ባርኮ፣ ኑሯቸውን ጎብኝቶ፣ የፍቅራቸውን ማሰሪያ አራት ወንድና አንድ ሴት ልጆችን አፍርተዋል፡፡
የሰው ልጅ ቋሚ እግር እንጂ፣ ቋሚ አገር የለውም፤” እንደሚባለው፣ ከትዳር ምስረታ በኋላ፣ ከባለቤታቸው ሻምበል ወልደሰንበት ዘበርጋ በርካታ ክፍላተ-አገር ውስጥ ለመኖር ተገደዋል። ምክንያቱ ደግሞ ሻምበል ወልደሰንበት አገራቸውን የሚጠብቁ ቋሚ ቦታ ያልተወሰነላቸው ጀግና ወታደር በመሆናቸው ነው። በመሆኑም፣ በአዲስ አበባ፣ በአርሲ (አሰላ እና ጢቾ)፣ በጠረፍ አገር ሞያሌ፣ በመጨረሻም በሃዋሳ ከተማ በማድረግ አሳርገዋል።
ባላቤታቸው በግዳጅ ወደ ሰሜን ዕዝ በተላኩበት ግዜ፣ ወ/ሮ አማረች ቀደም ሲል ከእርሳቸው ጋር ሲኖሩ ከነበሩበት የፖሊስ ማሰልጠኛ ግቢ፣ ወደ ከፍተኛ 2 (በአሁኑ ሀይቅ ዳር ከ/ከተማ)፣ ቀበሌ 05 (አሁን ጉዱማሌ ቀበሌ) በመዛወር፣ በተሰጣቸው የቀበሌ ቤት ውስጥ በወር 24 ብር እየከፈሉ መኖር ጀመሩ።
በወታደራዊ ግዳጅ ላይ የነበሩት ጀግና ባለቤታቸው ሻምበል ወልደሰንበት ዘበርጋ በግንባር መሰዋታቸውን የተረዱት በዚሁ መኖሪያቸው ነበር። ከዚህ በኋላ፣ ልጆችን ለብቻ ማሳደግ፣ እነሱ የሰው እጅ እንዳያዩ ማድረግ፣ ጤንነታቸውን መንከባከብ፣ ማስተማርና ማብቃት የሚለው መራር እውነት እንደተጋፈጠባቸው ሲያረጋግጡ፤ ፈታኙን ሕይወት ፊት ለፊት ለመግጠም አልሰነፉም፤ ቆርጠው ተነሱ።
ይህንን ሕይወት መጋፈጥ በወቅቱ በቂ ዝግጅት ላላደረገች እንስት ምንያህል ፈታኝ እንደሚሆን መገንዘብ አይከብድም፤ በሆነው ከማዘን ይልቅ፣ የተሰበረን ልብ የሚጠግንና የሟችንም ሕልም የሚያሻግረው መፅናናት፣ መበርታት ጠንክሮ መስራት መሆኑን ያመኑት ወ/ሮ አማረች፣ በቀጥታ ያደረጉት እጃቸው ላይ ያለውን ጥበብ በመጠቀም ወደኑሮ መለወጥ ነበር።
ብዙዎች የወ/ሮ አማረችን ስም ሲጠሩ የወላጅ አባታቸውን ያህል የሚያስከትሉት መጠሪያ ነው "እሜዬ የሁሉ እናት" ይህ ልዩ መገለጫ የተሰጣቸው ልዩ በሆነ ስብዕናቸው ነው ። ያለ አንዳች ልዩነት፣ የሩቅ ሰው፣ የቅርብ ሳይሉ ሁሉንም እንደ እናት ስለሚወዱና ለሰው ያላቸው እውነተኛ ፍቅር ነው፡፡
ወ/ሮ አማረች በየዓመቱ 10 ዝቅተኛ ገቢ ያላቸው ዘመዶቻቸውን እና ሌሎች ሰዎች የዩኒቨርስቲ ተማሪዎችን ወጪ ችለው ያስተምራሉ፡፡ እስካሁን ከ300 በላይ ተማሪዎች ተመርቀው ወደ ስራ ተሰማርተዋል።
ወ/ሮ አማረች በየአመቱ የአካል ጉዳተኛ ለሆኑ የዩኒቨርስቲ ተማሪዎች እና ህብረተሰብ የትምህርት ቁሳቁስ ወጪ ይሸፍናሉ።
በሀዋሳ ከተማ የሚገኙ 5 ትምህርት ቤቶች በየአመቱ የተለያዩ በዓላትን በሚያከብሩበት ወቅት የመስተንግዶ ወጪ ይሸፍኑ ነበር።
ወላጅ አልባ ህፃናትን እና አረጋውያንን የመንከባከብ ስራ ላይ ለተሰማሩ ድርጅቶች ድጋፍ ያደርጉ ነበር።
ይህ የተጠቀሰው ከብዙው በጥቂቱ ነው ። ወ/ሮ አማረች "እማዬ የሁሉ እናት" የተባሉበት መገለጫቸው ከዚህም በላይ ነው።
#fastmereja I የደጋግ እጆች መገለጫ፣ የመልካምነት ተምሳሌት፣ የአገር ወዳድነት አብነት፣ የሴቶች መቻል ማመሳከሪያ፣ የመልካም እናትነት ውል፣ የማሕበረሰብ ማስተሳሰሪያ ገመድ፣ የቢዝነስ ፈጠራ ሞዴል አማረች ዘለቀ ሸንቁጥ (ሴንተራል)።
የሆሳዕናው ሚካዔል በአክናፉ አጅቦ፣ ከፈጣሪ የተለገሰችውን አንዲት ሕፃን "እንካችሁ! ብሎ ለዝህች ቅድስት አገር አስረከበ፡፡ በሀድያ ዞን፣ ሆሳዕና ከተማ፣ በራሱ ስም በተሰየመለት አባባቢ (ሚካዔል ሰፈር)፣ በሰኔ 21 (ዕለተ-ማርያም) 1948 ዓ.ም. የበረከት ምሳሌ ናት፤ ሴት ስትወለድ፣ የፀጋ ማሳያናት፤ እንስት በቤተሰብ ስትበቅል። የኃላፊነት ቁነጮ ናት፤ እናት በማሕበረሰብ ውስጥ ስትገኝ። ይህንን ደስታ፣ ይንን ፍስሃ፣ ይህን ሃሴት፣ ሴትን የወለደ፣ ያሳደገ፣ አብሮ የኖረ፣ ጣዕሟን የተረዳ ያውቀዋል። በዚህ ቤተሰብ፣ በዚህ ቀዬ፣ በዚህ መንደር፣ አማረች የተባለች ሕፃን ስትወለድ የሆነውም ይህ እውነት፣ ይህ ደስታ፣ ይህ ፍንደቃ ነው። ማን ያውቃል፤ የህፃኗ መዳረሻ መልካም ገዶች ተገልፆላቸውስ ቢሆን!
ማንም ልጅ ሲወልድ ተስፋ ያደርጋል፤ ማንም ፍሬ ሲያገኝ ፈጣሪውን ያመሰግናል፤ ፍሬው በእግዚአብሔር መንገድ ሲፀድቅለት ደግሞ የበለጠ ልቡን በሀሴት ይሞላል። አድጎ ተመንድጎ፣ ተምሮ ሰርቶ፣ አግብቶ ወልዶ፣ የልፋት ጥሪቱን በሃብት፣ የሰው መሆን በረከቱን በልጅና ልጅ ልጆች፣ የሕዝብ ፍቅርን፣ ባለው ደግነትና ተግባቦት ሲታገዝ ምርጥ የቢዝነስ ፈጣሪ ደግሞ፣ ከሰውነት አልፎ አንድ ግለሰብ አገር ይሆናል፡፡ ባለታሪኳ በግል ተናጠል ከማውሳት ይልቅ፣ በአገርነት ቢነገርላቸው የሚያንስባቸው እንጂ፣ አይበዛባቸውም።
እኝህ የአገርነት ተምሳሌት የሆኑት እናት የሀዋሳዋ ወ/ሮ አማረች ሴንትራል ናቸው፡፡
በተወለዱበት ሆሳዕና ከተማ አድገው፣ መደበኛ ትምህርታቸውን በዛው ከተማ ተከታትለዋል፡፡ በለጋ እድሜ፣ ገና 14 ዓመት ሲሆናቸው፣ ትዳርን “ሀ” ብለው የሚቋደሱበትን ዕድል ሕይወት አዘጋጀችላቸው፡፡ በዚሁም፣ ነፍሳቸውን ፈጣሪ በአፀደ-ገነት ያቆይልንና፣ ለሻለቃ ወልደሰንበት ዘበርጋ ማሩ ለተባሉ ኩሩ ወታደር፣ በ1962 ዓ.ም. ተዳሩ፣ ፈጣሪም ትዳራቸውን ባርኮ፣ ኑሯቸውን ጎብኝቶ፣ የፍቅራቸውን ማሰሪያ አራት ወንድና አንድ ሴት ልጆችን አፍርተዋል፡፡
የሰው ልጅ ቋሚ እግር እንጂ፣ ቋሚ አገር የለውም፤” እንደሚባለው፣ ከትዳር ምስረታ በኋላ፣ ከባለቤታቸው ሻምበል ወልደሰንበት ዘበርጋ በርካታ ክፍላተ-አገር ውስጥ ለመኖር ተገደዋል። ምክንያቱ ደግሞ ሻምበል ወልደሰንበት አገራቸውን የሚጠብቁ ቋሚ ቦታ ያልተወሰነላቸው ጀግና ወታደር በመሆናቸው ነው። በመሆኑም፣ በአዲስ አበባ፣ በአርሲ (አሰላ እና ጢቾ)፣ በጠረፍ አገር ሞያሌ፣ በመጨረሻም በሃዋሳ ከተማ በማድረግ አሳርገዋል።
ባላቤታቸው በግዳጅ ወደ ሰሜን ዕዝ በተላኩበት ግዜ፣ ወ/ሮ አማረች ቀደም ሲል ከእርሳቸው ጋር ሲኖሩ ከነበሩበት የፖሊስ ማሰልጠኛ ግቢ፣ ወደ ከፍተኛ 2 (በአሁኑ ሀይቅ ዳር ከ/ከተማ)፣ ቀበሌ 05 (አሁን ጉዱማሌ ቀበሌ) በመዛወር፣ በተሰጣቸው የቀበሌ ቤት ውስጥ በወር 24 ብር እየከፈሉ መኖር ጀመሩ።
በወታደራዊ ግዳጅ ላይ የነበሩት ጀግና ባለቤታቸው ሻምበል ወልደሰንበት ዘበርጋ በግንባር መሰዋታቸውን የተረዱት በዚሁ መኖሪያቸው ነበር። ከዚህ በኋላ፣ ልጆችን ለብቻ ማሳደግ፣ እነሱ የሰው እጅ እንዳያዩ ማድረግ፣ ጤንነታቸውን መንከባከብ፣ ማስተማርና ማብቃት የሚለው መራር እውነት እንደተጋፈጠባቸው ሲያረጋግጡ፤ ፈታኙን ሕይወት ፊት ለፊት ለመግጠም አልሰነፉም፤ ቆርጠው ተነሱ።
ይህንን ሕይወት መጋፈጥ በወቅቱ በቂ ዝግጅት ላላደረገች እንስት ምንያህል ፈታኝ እንደሚሆን መገንዘብ አይከብድም፤ በሆነው ከማዘን ይልቅ፣ የተሰበረን ልብ የሚጠግንና የሟችንም ሕልም የሚያሻግረው መፅናናት፣ መበርታት ጠንክሮ መስራት መሆኑን ያመኑት ወ/ሮ አማረች፣ በቀጥታ ያደረጉት እጃቸው ላይ ያለውን ጥበብ በመጠቀም ወደኑሮ መለወጥ ነበር።
ብዙዎች የወ/ሮ አማረችን ስም ሲጠሩ የወላጅ አባታቸውን ያህል የሚያስከትሉት መጠሪያ ነው "እሜዬ የሁሉ እናት" ይህ ልዩ መገለጫ የተሰጣቸው ልዩ በሆነ ስብዕናቸው ነው ። ያለ አንዳች ልዩነት፣ የሩቅ ሰው፣ የቅርብ ሳይሉ ሁሉንም እንደ እናት ስለሚወዱና ለሰው ያላቸው እውነተኛ ፍቅር ነው፡፡
ወ/ሮ አማረች በየዓመቱ 10 ዝቅተኛ ገቢ ያላቸው ዘመዶቻቸውን እና ሌሎች ሰዎች የዩኒቨርስቲ ተማሪዎችን ወጪ ችለው ያስተምራሉ፡፡ እስካሁን ከ300 በላይ ተማሪዎች ተመርቀው ወደ ስራ ተሰማርተዋል።
ወ/ሮ አማረች በየአመቱ የአካል ጉዳተኛ ለሆኑ የዩኒቨርስቲ ተማሪዎች እና ህብረተሰብ የትምህርት ቁሳቁስ ወጪ ይሸፍናሉ።
በሀዋሳ ከተማ የሚገኙ 5 ትምህርት ቤቶች በየአመቱ የተለያዩ በዓላትን በሚያከብሩበት ወቅት የመስተንግዶ ወጪ ይሸፍኑ ነበር።
ወላጅ አልባ ህፃናትን እና አረጋውያንን የመንከባከብ ስራ ላይ ለተሰማሩ ድርጅቶች ድጋፍ ያደርጉ ነበር።
ይህ የተጠቀሰው ከብዙው በጥቂቱ ነው ። ወ/ሮ አማረች "እማዬ የሁሉ እናት" የተባሉበት መገለጫቸው ከዚህም በላይ ነው።
2 months ago
ሁለት መኪናዎችን በእጣ ያሸነፈው ዕድለኛ ኢንስፔክተር
#fastmereja I ኢንስፔክተር ጂልቻ ከፉሪ በአንድ ሳምንት የጊዜ ልዩነት ውስጥ በተለያዩ ከተሞች በሚወጡ የመኪና እቁብ እጣዎች የሁለት ተሽከርካሪዎች ባለቤት በመሆን ዕድለኛ ሆነዋል።
ኢንስፔክተሩ መጀመሪያ በሆሳዕና ከተማ በሚዘጋጀው "ቪክቶር ሰለሜ" የመኪና እቁብ የFord F150 (ፎርድ) መኪና እጣ የደረሳቸው ሲሆን፣ ይህ ደስታ ሳይረሳ በጥቂት ቀናት ልዩነት ደግሞ በአዳማ ከተማ በሚዘጋጀው "ዳኒ አዳማ" የመኪና እቁብ የHyundai Creta (ዩንዳይ) መኪና ዕድለኛ መሆናቸው ታውቋል።
ግለሰቡ በአዳማው የመኪና እቁብ ከዚህ ቀደም የ50 ሺህ ብር እጣ አሸናፊ እንደነበሩ የተነገረ ሲሆን፣ አሁን ግን በጥቂት ቀናት ውስጥ የሁለት ዘመናዊ መኪናዎች ባለቤት መሆን ችለዋል።
#fastmereja I ኢንስፔክተር ጂልቻ ከፉሪ በአንድ ሳምንት የጊዜ ልዩነት ውስጥ በተለያዩ ከተሞች በሚወጡ የመኪና እቁብ እጣዎች የሁለት ተሽከርካሪዎች ባለቤት በመሆን ዕድለኛ ሆነዋል።
ኢንስፔክተሩ መጀመሪያ በሆሳዕና ከተማ በሚዘጋጀው "ቪክቶር ሰለሜ" የመኪና እቁብ የFord F150 (ፎርድ) መኪና እጣ የደረሳቸው ሲሆን፣ ይህ ደስታ ሳይረሳ በጥቂት ቀናት ልዩነት ደግሞ በአዳማ ከተማ በሚዘጋጀው "ዳኒ አዳማ" የመኪና እቁብ የHyundai Creta (ዩንዳይ) መኪና ዕድለኛ መሆናቸው ታውቋል።
ግለሰቡ በአዳማው የመኪና እቁብ ከዚህ ቀደም የ50 ሺህ ብር እጣ አሸናፊ እንደነበሩ የተነገረ ሲሆን፣ አሁን ግን በጥቂት ቀናት ውስጥ የሁለት ዘመናዊ መኪናዎች ባለቤት መሆን ችለዋል።
Sponsored by
Surafel
2 months ago
የኤርትራ እና የትግራይ ህዝቦች ወንድማማችነትን የሚያጠናክር መድረክ በሸራሮ ከተማ ተካሄደ
#fastmereja I በትግራይ ክልል ሰሜናዊ ምዕራብ ዞን በምትገኘው ሸራሮ ከተማ የኤርትራ እና የትግራይ ህዝቦችን ታሪካዊ ትስስር ለማደስና ወንድማማችነትን ለማጠናከር ያለመ የህዝብ ለህዝብ መድረክ ትናንት እና ዛሬ መካሄዱ ተገለጸ።
ትግራይ ቲቪ እንደዘገበው ከሆነ፣ ትናንት መጋቢት 27 ቀን 2018 ዓ.ም በተከበረው የሆሳዕና እና የመድኃኒዓለም በዓላት ላይ ለመታደም ከ700 በላይ ኤርትራውያን ወደ ሸራሮ ከተማ ገብተዋል። እነዚህ ወገኖች ከበዓሉ ተሳትፎ ባሻገር፣ ከምዕራብ እና ከሰሜን ምዕራብ ትግራይ ተፈናቅለው በሸራሮ ለሚገኙ ተፈናቃዮች የሚሆን የእህል እርዳታ ይዘው መቅረባቸው የሁለቱን ህዝቦች የቆየ የመረዳዳት ባህል በተግባር ያሳየ ሆኗል።
በሃይማኖት አባቶችና በሀገር ሽማግሌዎች አስተባባሪነት በተዘጋጀው በዚህ መድረክ፣ በጦርነትና በድንበር መዘጋት ምክንያት ለረጅም ዓመታት ተራርቀው የቆዩ ቤተሰቦችና የቅርብ ዘመዳሞች ተገናኝተው ደስታቸውን ገልጸዋል። በዛሬው እለት (መጋቢት 28 ቀን 2018 ዓ.ም) የቀጠለው መርሃ ግብርም የጋራ ሃይማኖታዊ ስነ-ስርዓቶችንና የህዝብ ለህዝብ ውይይቶችን ያካተተ ሲሆን፣ ይህም በሁለቱ ህዝቦች መካከል ያለው ግንኙነት ወደ ቀድሞ ታሪካዊ ይዘቱ እየተመለሰ መሆኑን የሚያመላክት እንደሆነ ተጠቅሷል።
መጋቢት 28 ቀን 2018 ዓ.ም
#fastmereja I በትግራይ ክልል ሰሜናዊ ምዕራብ ዞን በምትገኘው ሸራሮ ከተማ የኤርትራ እና የትግራይ ህዝቦችን ታሪካዊ ትስስር ለማደስና ወንድማማችነትን ለማጠናከር ያለመ የህዝብ ለህዝብ መድረክ ትናንት እና ዛሬ መካሄዱ ተገለጸ።
ትግራይ ቲቪ እንደዘገበው ከሆነ፣ ትናንት መጋቢት 27 ቀን 2018 ዓ.ም በተከበረው የሆሳዕና እና የመድኃኒዓለም በዓላት ላይ ለመታደም ከ700 በላይ ኤርትራውያን ወደ ሸራሮ ከተማ ገብተዋል። እነዚህ ወገኖች ከበዓሉ ተሳትፎ ባሻገር፣ ከምዕራብ እና ከሰሜን ምዕራብ ትግራይ ተፈናቅለው በሸራሮ ለሚገኙ ተፈናቃዮች የሚሆን የእህል እርዳታ ይዘው መቅረባቸው የሁለቱን ህዝቦች የቆየ የመረዳዳት ባህል በተግባር ያሳየ ሆኗል።
በሃይማኖት አባቶችና በሀገር ሽማግሌዎች አስተባባሪነት በተዘጋጀው በዚህ መድረክ፣ በጦርነትና በድንበር መዘጋት ምክንያት ለረጅም ዓመታት ተራርቀው የቆዩ ቤተሰቦችና የቅርብ ዘመዳሞች ተገናኝተው ደስታቸውን ገልጸዋል። በዛሬው እለት (መጋቢት 28 ቀን 2018 ዓ.ም) የቀጠለው መርሃ ግብርም የጋራ ሃይማኖታዊ ስነ-ስርዓቶችንና የህዝብ ለህዝብ ውይይቶችን ያካተተ ሲሆን፣ ይህም በሁለቱ ህዝቦች መካከል ያለው ግንኙነት ወደ ቀድሞ ታሪካዊ ይዘቱ እየተመለሰ መሆኑን የሚያመላክት እንደሆነ ተጠቅሷል።
መጋቢት 28 ቀን 2018 ዓ.ም
2 months ago
ሆሳዕና ለዳዊት ልጅ፣ በጌታ ስም የሚመጣ የተባረከ ነው🙏
ልበ አምላክ ቅዱስ ዳዊት በመዝሙር 117÷25-26 “አቤቱ እባክህ አሁን አድን፣ አቤቱ እባክህ አሁን አቅና፣ በእግዚአብሔር ስም የሚመጣ ቡሩከ ነው፡፡” በማለት ይናገራል፡፡ ነቢየ እግዚአብሔር ቅዱስ ዘካርያስም በትንቢቱ 9÷9 ደግሞ “አንቺ የጽዮን ልጅ ሆይ እጅግ ደስ ይበልሽ፤ አንቺ የኢየሩሳሌም ልጅ ሆይ እልል በዪ፤ እነሆ ንጉሥሽ ጻድቅና አዳኝ ነው፤ ትሑትም ሆኖ በአህያም በአህያይቱም ግልገል በውርንጫይቱ ተቀምጦ ወደ አንቺ ይመጣል፡፡” ተብሎ ተጽፏል፡፡ ትንቢቱ ይፈጸም ዘንድም በዕለተ ሆሳዕና ጌታችን በአህያ ላይ ተቀምጦ ወደ ኢየሩሳሌም ገባ፡፡ ሆሳዕና የሚለው ቃል ቃል ከዕብራይስጡ “ሆሼዕናህ” የመጣ ሲሆን ትርጉሙም እባክህ አሁን አድን ማለት ነው፡፡ ሆሣዕና ማለት መድኃኒት ወይም አቤቱ አሁን አድን ማለት ነው፡፡
ከትንሣኤ በዓል አንድ ሳምንት ቀድሞ የሚከበርና ከጌታችን ዘጠኙ ዓበይት በዓላት አንዱ ነው። ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በአህያ ጀርባ ተቀምጦ ወደ ኢየሩሳሌም ሲገባ የሚቀድሙትና የሚከተሉት ሕዝብ በተለይም አእሩግና ሕፃናት ሆሳዕና ለዳዊት ልጅ፣ በጌታ ስም የሚመጣ የተባረከ ነው፣ ሆሳዕና በአርያም በማለት ጌታችንን በክብር መቀበላቸው የሚታወስበት በዓል ነው፡፡ ከቅዱስ ያሬድ ሲወርድ ሲዋረድ የመጣው ዜማ በሌሊቱ ማህሌት ይዘመራል። ደግሞም ዕለቱ የጸበርት ወይም የዘንባ እሑድ ይባላል፡፡ ይህም ከአባታችን ከይስሐቅ ልደት ጋር ተያይዞ የመጣ ነው፡፡ ሣራ የወላድነት ዕድሜዋን ከጨረሰች በኋላ ሁሉን ቻይ እግዚአብሔር ይስሐቅን ሲሰጣት ዘመዶቿ በደስታ የዘንባባ ዝንጣፊ በመያዝ የጎበኟትን አምላክ አመስግነዋል፡፡
አንድም እስራኤል ከአስከፊው የግብፃውያን አገዛዝ ተላቀው ባሕረ ኤርትራን በደረቅ ሲሻገሩ የተሰማቸውን ልዩ ደስታ የዘንባባ ዝንጣፊ በመያዝ እግዚአብሔርን አመስግነዋል፡፡ እስራኤል ዘነፍስ የምንባል እኛም ዕለቱን ዘንባባ /ጸበርት/ በግንባራችን በማሰር በዓሉን በየዓመቱ እናከብራለን፡፡ በክብርና በምስጋና ወደ ኢየሩሳሌም ሲገባ ከተማዋ በዝማሬና በአመስጋኞች ጩኸት ተናወጠች፡፡ የሕዝቡ ጩኸትና ደስታ ያበሳጫቸው ፈሪሳዊያንና አይሁድ የሚያመሰግኑትን ዝም እንዲያሰኝ ጌታችንን ቢጠይቁትም በነቢዩ ዳዊት መዝ 8÷2 “ከሚጠቡ ሕፃናትና ከልጆች ምሥጋናን አዘጋጀህ” ተብሎ እንደተጻፈ “እነዚህ ዝም ቢሉ ድንጋዮች ያመሰግኑኛል” ብሎ መልሶላቸዋል፡፡ ምስጋና ዘወትር ከአፋቸው የማይለያቸውን ገዳማውያንን እናስብ፤ ገዳማቸውን እንደግፍ በዓታቸውን እናጽና፡፡
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
ለበለጠ መረጃ:- 09 38 64 44 44/0918077957
ልበ አምላክ ቅዱስ ዳዊት በመዝሙር 117÷25-26 “አቤቱ እባክህ አሁን አድን፣ አቤቱ እባክህ አሁን አቅና፣ በእግዚአብሔር ስም የሚመጣ ቡሩከ ነው፡፡” በማለት ይናገራል፡፡ ነቢየ እግዚአብሔር ቅዱስ ዘካርያስም በትንቢቱ 9÷9 ደግሞ “አንቺ የጽዮን ልጅ ሆይ እጅግ ደስ ይበልሽ፤ አንቺ የኢየሩሳሌም ልጅ ሆይ እልል በዪ፤ እነሆ ንጉሥሽ ጻድቅና አዳኝ ነው፤ ትሑትም ሆኖ በአህያም በአህያይቱም ግልገል በውርንጫይቱ ተቀምጦ ወደ አንቺ ይመጣል፡፡” ተብሎ ተጽፏል፡፡ ትንቢቱ ይፈጸም ዘንድም በዕለተ ሆሳዕና ጌታችን በአህያ ላይ ተቀምጦ ወደ ኢየሩሳሌም ገባ፡፡ ሆሳዕና የሚለው ቃል ቃል ከዕብራይስጡ “ሆሼዕናህ” የመጣ ሲሆን ትርጉሙም እባክህ አሁን አድን ማለት ነው፡፡ ሆሣዕና ማለት መድኃኒት ወይም አቤቱ አሁን አድን ማለት ነው፡፡
ከትንሣኤ በዓል አንድ ሳምንት ቀድሞ የሚከበርና ከጌታችን ዘጠኙ ዓበይት በዓላት አንዱ ነው። ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በአህያ ጀርባ ተቀምጦ ወደ ኢየሩሳሌም ሲገባ የሚቀድሙትና የሚከተሉት ሕዝብ በተለይም አእሩግና ሕፃናት ሆሳዕና ለዳዊት ልጅ፣ በጌታ ስም የሚመጣ የተባረከ ነው፣ ሆሳዕና በአርያም በማለት ጌታችንን በክብር መቀበላቸው የሚታወስበት በዓል ነው፡፡ ከቅዱስ ያሬድ ሲወርድ ሲዋረድ የመጣው ዜማ በሌሊቱ ማህሌት ይዘመራል። ደግሞም ዕለቱ የጸበርት ወይም የዘንባ እሑድ ይባላል፡፡ ይህም ከአባታችን ከይስሐቅ ልደት ጋር ተያይዞ የመጣ ነው፡፡ ሣራ የወላድነት ዕድሜዋን ከጨረሰች በኋላ ሁሉን ቻይ እግዚአብሔር ይስሐቅን ሲሰጣት ዘመዶቿ በደስታ የዘንባባ ዝንጣፊ በመያዝ የጎበኟትን አምላክ አመስግነዋል፡፡
አንድም እስራኤል ከአስከፊው የግብፃውያን አገዛዝ ተላቀው ባሕረ ኤርትራን በደረቅ ሲሻገሩ የተሰማቸውን ልዩ ደስታ የዘንባባ ዝንጣፊ በመያዝ እግዚአብሔርን አመስግነዋል፡፡ እስራኤል ዘነፍስ የምንባል እኛም ዕለቱን ዘንባባ /ጸበርት/ በግንባራችን በማሰር በዓሉን በየዓመቱ እናከብራለን፡፡ በክብርና በምስጋና ወደ ኢየሩሳሌም ሲገባ ከተማዋ በዝማሬና በአመስጋኞች ጩኸት ተናወጠች፡፡ የሕዝቡ ጩኸትና ደስታ ያበሳጫቸው ፈሪሳዊያንና አይሁድ የሚያመሰግኑትን ዝም እንዲያሰኝ ጌታችንን ቢጠይቁትም በነቢዩ ዳዊት መዝ 8÷2 “ከሚጠቡ ሕፃናትና ከልጆች ምሥጋናን አዘጋጀህ” ተብሎ እንደተጻፈ “እነዚህ ዝም ቢሉ ድንጋዮች ያመሰግኑኛል” ብሎ መልሶላቸዋል፡፡ ምስጋና ዘወትር ከአፋቸው የማይለያቸውን ገዳማውያንን እናስብ፤ ገዳማቸውን እንደግፍ በዓታቸውን እናጽና፡፡
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
ለበለጠ መረጃ:- 09 38 64 44 44/0918077957
2 months ago
ድርብ በረከት በጣና ሐይቅ፦ የአቡነ ያሳይ ገዳምን እና እናቶቻችንን እንታደግ! 🙏✨
ዛሬ መድኃኔዓለም ነው! ጥንተ ስቅለቱ ከሆሳዕና በዓል ጋር መገጣጠሙ ልዩ ያደርገዋል። በዚህ በረከት በሞላበት ዕለት፣ በጣና ሐይቅ ላይ የሚገኘው ጥንታዊው የማን እንደ አባ አቡነ ያሳይ መድኃኔዓለም አንድነት ገዳም የቀረበውን የጽድቅ ጥሪ እናስተውል።
በገዳሙ የእህቶችና የእናቶች መቁረቢያ የሚሆን በቂ ስፍራ ባለመኖሩ፣ ሥርዓቱ የሚፈጸመው በድንኳንና በዳስ ነው።
በተለይ በመስከረም 14 እና ዛሬ መጋቢት 27 በዓለ ንግሥ ወቅት፣ ከፍተኛ ሕዝብ ስለሚመጣ አባቶች ቅዱስ ቁርባን የሚያቀብሉት በውጭ ነው። ይህ ሁኔታ ለሥርዓተ ቤተክርስቲያን ክብር ሲባል አፋጣኝ መፍትሔ ይሻል።
እናቶቻችንና እህቶቻችን በሚገባ የሚገለገሉበትን የቅድስት ድንግል ማርያም ቤተክርስቲያን ለመገንባት መሠረት ተጥሏል። ይህንን ቤተ መቅደስ በአጭር ጊዜ ገንብተን የአበው መነኮሳትን ድካም ለመቀነስና ለጣና ሐይቅ ተጨማሪ ሞገስ ለመጨመር የእኛ ርብርብ ያስፈልጋል።
ድጋፍ ለማድረግ፦
🔹 የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE)፦ 1000731553134
🔗 በድረ-ገጽ (Online) ለመርዳት፦ https://chapa.link/donatio...
🌐 ድረ-ገጽ፦ www.abuneyasay.com
📞 ስልክ፦ 0918240454 | 0906632367 | 0921612653
ታሪክ መሥራት ባንችል እንኳን፣ አባቶች የሠሩትን ታሪክ ጠብቀን እናቆይ!
ዛሬ በሆሳዕና በረከት ስማችንን በወርቅ መዝገብ እናስፍር።
#getu #abuneyasay #laketana #orthodoxtewahedo #medhanealem #churchbuilding #gorgora #ethiopia #spiritualcall #blessedday #አቡነያሳይ #ጣናሐይቅ #መድኃኔዓለም #ሆሳዕና #የበረከትጥሪ #ጎርጎራ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
3 months ago
#ethiopia | ወንዴ ዜብራ በ16 ጥይቶች | በሃይማኖት የሚነግዱት ተጋለጡ | በሆሳዕና ሀዲያ ምን ተፈጠረ? | ኢራን ቻይናን አስጠነቀቀች
" target="_blank" class="inline-link">https://new-en.yenevibe.co...
" target="_blank" class="inline-link">https://new-en.yenevibe.co...
4 months ago
ምኩራብ፣ የቤተ መቅደሱ ባለቤት ዳግም ይመጣል
ምኩራብ ማለትም ቀጥተኛ ፍቺው ኮረብታ፣ ተራራ የሚያህል ታላቅ ሕንጻ ማለት ነው። የዐቢይ ጾም ሶስተኛ ሣምንት በቅድስት ቤተክርስቲያናችን ምኩራብ ተብሎ ይጠራል፡፡ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከጥምቀቱ በፊት ወደ ቤተመቅደስ የመጣባቸው በርካታ አጋጣሚዎች ቢኖሩም፣ በተወለደ በአርባኛው ቀን የገሔደበትና በ12 ዓመቱ ከአረጋዊው ዮሴፍና ከእመቤታችን ጋር ለበዓል ወደ ኢየሩሳሌም በሄዱ ጊዜ ከእነርሱ ተለይቶ በቤተመቅደስ የኦሪት ሊቃውንትን ሲጠይቅና ሲሰማቸው የነበረበት የተለዩ ናቸው፡፡
በእነዚህ ጊዜያት አገልጋዮቹ በቤተ መቅደሱ የማይገባ ሥራ ሲሰሩ ቢያይም አምላክነቱን ገልጦ የሚያስተምርበት፣ የሚገስጽበት ጊዜ አልደረሰምና በዝምታ አልፏቸው ነበር፡፡ ከጥምቀቱ በኋላ ግን በምኩራብና በሆሳዕና ዕለታት ቤተ መቅደሱን አጽድቷል፡፡
ገዥዎችንና ለዋጮችን፣ የቤተመቅደስ አለቆችንም “ቤቴ የጸሎት ቤት ይባላል፣ እናንተ ግን የሌቦችና የወንበዴዎች፣ የቀማኞች ዋሻ አደረጋችኋት” በማለት ገስጿል፡፡ በምኩራብ ዕለት ዮሐንስ 2÷12 እስከ ፍጻሜው ይነበባል፡፡ በቤተ መቅደሱ የሚሸጡትንም ሁሉ በጅራፍ እየገረፈ አስወጥቷል ገበታቸውንም በትኗል፡፡ ደቀ መዛሙርቱም “የቤትህ ቅናት በላኝ” የሚል ቃል በመዝ. 68÷9 እንደተጻፈ አስተዋሉ፡፡
የሚሸጡት እንስሳት እንደ ብሉይ ኪዳን ሥርዓት ለኃጢአት ማስተስረያ መስዋእትነት የሚቀርቡ ነበሩ፡፡ ታዲያ የካህናት አለቆችና ግብር አበሮቻቸውም እንስሳቱ ለመስዋእት ብቁ መሆናቸውን ለማረጋገጥ መማለጃ እየተቀበሉ አገልግሎቱ መልኩን ቀይሮ ንግድ ሆኖ ነበር፡፡
እንስሳቱን የሚሸጡት ሰዎችም ስለትርፋቸው እንጂ ስለ መስዋእቱ ንጽህናና ከጌታ ስለሚገኘው ሰማያዊ ጸጋ አይጠነቀቁም ነበር፡፡ ታዲያ ወደ ቤተመቅደስ የመጣው ለፍርድ ሳይሆን ለማንፃት ነበርና ሻጮችና ለዋጮችን ሳይሆን የሚሸጡትንና የሚለወጡትን ርግቦችን፣ በጎችን፣ በሬዎችን፣ የሰዎቹን የሚለወጥ ገንዘብ ከቤተ መቅደስ አስወጣ፡፡ የቤተ መቅደሱ ባለቤት ዳግም ይመጣል፡፡ የሚመጣው ግን እንደቀደመው ለማንፃት ሳይሆን ለፍርድ ነው፡፡ ገዳማውያን ይህን ተረድተው በምግባር በሃይማኖት ጸንተው፣ በጸሎት ተግተው ይጠብቁታል፡፡ እኛም ገዳማቸውን እንደግፍ፣ በዓታቸውን እናጽና፣ ከበረከታቸውም እንሳተፍ፡፡
ድጋፍ ለማድረግ:-
ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-
0918077957 ወይም 0938644444
ምኩራብ ማለትም ቀጥተኛ ፍቺው ኮረብታ፣ ተራራ የሚያህል ታላቅ ሕንጻ ማለት ነው። የዐቢይ ጾም ሶስተኛ ሣምንት በቅድስት ቤተክርስቲያናችን ምኩራብ ተብሎ ይጠራል፡፡ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከጥምቀቱ በፊት ወደ ቤተመቅደስ የመጣባቸው በርካታ አጋጣሚዎች ቢኖሩም፣ በተወለደ በአርባኛው ቀን የገሔደበትና በ12 ዓመቱ ከአረጋዊው ዮሴፍና ከእመቤታችን ጋር ለበዓል ወደ ኢየሩሳሌም በሄዱ ጊዜ ከእነርሱ ተለይቶ በቤተመቅደስ የኦሪት ሊቃውንትን ሲጠይቅና ሲሰማቸው የነበረበት የተለዩ ናቸው፡፡
በእነዚህ ጊዜያት አገልጋዮቹ በቤተ መቅደሱ የማይገባ ሥራ ሲሰሩ ቢያይም አምላክነቱን ገልጦ የሚያስተምርበት፣ የሚገስጽበት ጊዜ አልደረሰምና በዝምታ አልፏቸው ነበር፡፡ ከጥምቀቱ በኋላ ግን በምኩራብና በሆሳዕና ዕለታት ቤተ መቅደሱን አጽድቷል፡፡
ገዥዎችንና ለዋጮችን፣ የቤተመቅደስ አለቆችንም “ቤቴ የጸሎት ቤት ይባላል፣ እናንተ ግን የሌቦችና የወንበዴዎች፣ የቀማኞች ዋሻ አደረጋችኋት” በማለት ገስጿል፡፡ በምኩራብ ዕለት ዮሐንስ 2÷12 እስከ ፍጻሜው ይነበባል፡፡ በቤተ መቅደሱ የሚሸጡትንም ሁሉ በጅራፍ እየገረፈ አስወጥቷል ገበታቸውንም በትኗል፡፡ ደቀ መዛሙርቱም “የቤትህ ቅናት በላኝ” የሚል ቃል በመዝ. 68÷9 እንደተጻፈ አስተዋሉ፡፡
የሚሸጡት እንስሳት እንደ ብሉይ ኪዳን ሥርዓት ለኃጢአት ማስተስረያ መስዋእትነት የሚቀርቡ ነበሩ፡፡ ታዲያ የካህናት አለቆችና ግብር አበሮቻቸውም እንስሳቱ ለመስዋእት ብቁ መሆናቸውን ለማረጋገጥ መማለጃ እየተቀበሉ አገልግሎቱ መልኩን ቀይሮ ንግድ ሆኖ ነበር፡፡
እንስሳቱን የሚሸጡት ሰዎችም ስለትርፋቸው እንጂ ስለ መስዋእቱ ንጽህናና ከጌታ ስለሚገኘው ሰማያዊ ጸጋ አይጠነቀቁም ነበር፡፡ ታዲያ ወደ ቤተመቅደስ የመጣው ለፍርድ ሳይሆን ለማንፃት ነበርና ሻጮችና ለዋጮችን ሳይሆን የሚሸጡትንና የሚለወጡትን ርግቦችን፣ በጎችን፣ በሬዎችን፣ የሰዎቹን የሚለወጥ ገንዘብ ከቤተ መቅደስ አስወጣ፡፡ የቤተ መቅደሱ ባለቤት ዳግም ይመጣል፡፡ የሚመጣው ግን እንደቀደመው ለማንፃት ሳይሆን ለፍርድ ነው፡፡ ገዳማውያን ይህን ተረድተው በምግባር በሃይማኖት ጸንተው፣ በጸሎት ተግተው ይጠብቁታል፡፡ እኛም ገዳማቸውን እንደግፍ፣ በዓታቸውን እናጽና፣ ከበረከታቸውም እንሳተፍ፡፡
ድጋፍ ለማድረግ:-
ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-
0918077957 ወይም 0938644444
4 months ago
ምኩራብ፣ የቤተ መቅደሱ ባለቤት ዳግም ይመጣል
ምኩራብ ማለትም ቀጥተኛ ፍቺው ኮረብታ፣ ተራራ የሚያህል ታላቅ ሕንጻ ማለት ነው። የዐቢይ ጾም ሶስተኛ ሣምንት በቅድስት ቤተክርስቲያናችን ምኩራብ ተብሎ ይጠራል፡፡ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከጥምቀቱ በፊት ወደ ቤተመቅደስ የመጣባቸው በርካታ አጋጣሚዎች ቢኖሩም፣ በተወለደ በአርባኛው ቀን የገሔደበትና በ12 ዓመቱ ከአረጋዊው ዮሴፍና ከእመቤታችን ጋር ለበዓል ወደ ኢየሩሳሌም በሄዱ ጊዜ ከእነርሱ ተለይቶ በቤተመቅደስ የኦሪት ሊቃውንትን ሲጠይቅና ሲሰማቸው የነበረበት የተለዩ ናቸው፡፡ በእነዚህ ጊዜያት አገልጋዮቹ በቤተ መቅደሱ የማይገባ ሥራ ሲሰሩ ቢያይም አምላክነቱን ገልጦ የሚያስተምርበት፣ የሚገስጽበት ጊዜ አልደረሰምና በዝምታ አልፏቸው ነበር፡፡ ከጥምቀቱ በኋላ ግን በምኩራብና በሆሳዕና ዕለታት ቤተ መቅደሱን አጽድቷል፡፡
ገዥዎችንና ለዋጮችን፣ የቤተመቅደስ አለቆችንም “ቤቴ የጸሎት ቤት ይባላል፣ እናንተ ግን የሌቦችና የወንበዴዎች፣ የቀማኞች ዋሻ አደረጋችኋት” በማለት ገስጿል፡፡ በምኩራብ ዕለት ዮሐንስ 2÷12 እስከ ፍጻሜው ይነበባል፡፡ በቤተ መቅደሱ የሚሸጡትንም ሁሉ በጅራፍ እየገረፈ አስወጥቷል ገበታቸውንም በትኗል፡፡ ደቀ መዛሙርቱም “የቤትህ ቅናት በላኝ” የሚል ቃል በመዝ. 68÷9 እንደተጻፈ አስተዋሉ፡፡ የሚሸጡት እንስሳት እንደ ብሉይ ኪዳን ሥርዓት ለኃጢአት ማስተስረያ መስዋእትነት የሚቀርቡ ነበሩ፡፡ ታዲያ የካህናት አለቆችና ግብር አበሮቻቸውም እንስሳቱ ለመስዋእት ብቁ መሆናቸውን ለማረጋገጥ መማለጃ እየተቀበሉ አገልግሎቱ መልኩን ቀይሮ ንግድ ሆኖ ነበር፡፡
እንስሳቱን የሚሸጡት ሰዎችም ስለትርፋቸው እንጂ ስለ መስዋእቱ ንጽህናና ከጌታ ስለሚገኘው ሰማያዊ ጸጋ አይጠነቀቁም ነበር፡፡ ታዲያ ወደ ቤተመቅደስ የመጣው ለፍርድ ሳይሆን ለማንፃት ነበርና ሻጮችና ለዋጮችን ሳይሆን የሚሸጡትንና የሚለወጡትን ርግቦችን፣ በጎችን፣ በሬዎችን፣ የሰዎቹን የሚለወጥ ገንዘብ ከቤተ መቅደስ አስወጣ፡፡ የቤተ መቅደሱ ባለቤት ዳግም ይመጣል፡፡ የሚመጣው ግን እንደቀደመው ለማንፃት ሳይሆን ለፍርድ ነው፡፡ ገዳማውያን ይህን ተረድተው በምግባር በሃይማኖት ጸንተው፣ በጸሎት ተግተው ይጠብቁታል፡፡ እኛም ገዳማቸውን እንደግፍ፣ በዓታቸውን እናጽና፣ ከበረከታቸውም እንሳተፍ፡፡
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
ምኩራብ ማለትም ቀጥተኛ ፍቺው ኮረብታ፣ ተራራ የሚያህል ታላቅ ሕንጻ ማለት ነው። የዐቢይ ጾም ሶስተኛ ሣምንት በቅድስት ቤተክርስቲያናችን ምኩራብ ተብሎ ይጠራል፡፡ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከጥምቀቱ በፊት ወደ ቤተመቅደስ የመጣባቸው በርካታ አጋጣሚዎች ቢኖሩም፣ በተወለደ በአርባኛው ቀን የገሔደበትና በ12 ዓመቱ ከአረጋዊው ዮሴፍና ከእመቤታችን ጋር ለበዓል ወደ ኢየሩሳሌም በሄዱ ጊዜ ከእነርሱ ተለይቶ በቤተመቅደስ የኦሪት ሊቃውንትን ሲጠይቅና ሲሰማቸው የነበረበት የተለዩ ናቸው፡፡ በእነዚህ ጊዜያት አገልጋዮቹ በቤተ መቅደሱ የማይገባ ሥራ ሲሰሩ ቢያይም አምላክነቱን ገልጦ የሚያስተምርበት፣ የሚገስጽበት ጊዜ አልደረሰምና በዝምታ አልፏቸው ነበር፡፡ ከጥምቀቱ በኋላ ግን በምኩራብና በሆሳዕና ዕለታት ቤተ መቅደሱን አጽድቷል፡፡
ገዥዎችንና ለዋጮችን፣ የቤተመቅደስ አለቆችንም “ቤቴ የጸሎት ቤት ይባላል፣ እናንተ ግን የሌቦችና የወንበዴዎች፣ የቀማኞች ዋሻ አደረጋችኋት” በማለት ገስጿል፡፡ በምኩራብ ዕለት ዮሐንስ 2÷12 እስከ ፍጻሜው ይነበባል፡፡ በቤተ መቅደሱ የሚሸጡትንም ሁሉ በጅራፍ እየገረፈ አስወጥቷል ገበታቸውንም በትኗል፡፡ ደቀ መዛሙርቱም “የቤትህ ቅናት በላኝ” የሚል ቃል በመዝ. 68÷9 እንደተጻፈ አስተዋሉ፡፡ የሚሸጡት እንስሳት እንደ ብሉይ ኪዳን ሥርዓት ለኃጢአት ማስተስረያ መስዋእትነት የሚቀርቡ ነበሩ፡፡ ታዲያ የካህናት አለቆችና ግብር አበሮቻቸውም እንስሳቱ ለመስዋእት ብቁ መሆናቸውን ለማረጋገጥ መማለጃ እየተቀበሉ አገልግሎቱ መልኩን ቀይሮ ንግድ ሆኖ ነበር፡፡
እንስሳቱን የሚሸጡት ሰዎችም ስለትርፋቸው እንጂ ስለ መስዋእቱ ንጽህናና ከጌታ ስለሚገኘው ሰማያዊ ጸጋ አይጠነቀቁም ነበር፡፡ ታዲያ ወደ ቤተመቅደስ የመጣው ለፍርድ ሳይሆን ለማንፃት ነበርና ሻጮችና ለዋጮችን ሳይሆን የሚሸጡትንና የሚለወጡትን ርግቦችን፣ በጎችን፣ በሬዎችን፣ የሰዎቹን የሚለወጥ ገንዘብ ከቤተ መቅደስ አስወጣ፡፡ የቤተ መቅደሱ ባለቤት ዳግም ይመጣል፡፡ የሚመጣው ግን እንደቀደመው ለማንፃት ሳይሆን ለፍርድ ነው፡፡ ገዳማውያን ይህን ተረድተው በምግባር በሃይማኖት ጸንተው፣ በጸሎት ተግተው ይጠብቁታል፡፡ እኛም ገዳማቸውን እንደግፍ፣ በዓታቸውን እናጽና፣ ከበረከታቸውም እንሳተፍ፡፡
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
Sponsored by
Surafel
4 months ago
ሜሪ ጆይ በአዲስ አበባ አዲስ የኩላሊት እጥበት ማዕከል አስመረቀ! ✨
#ethiopia | ከተመሠረተ 32 ዓመታትን ያስቆጠረውና በሰብዓዊ አገልግሎቱ የሚታወቀው ሜሪ ጆይ ኢትዮጵያ፣ በአዲስ አበባ አስኮ አካባቢ የሚገኘውን ዘመናዊ የኩላሊት እጥበት ሕክምና ማዕከል የካቲት 20/2018 ዓ.ም በደማቅ ሁኔታ አስመርቋል።
የማዕከሉ ዋና ዋና ገጽታዎች፦
አገልግሎት፦
ማዕከሉ በ10 አልጋዎች ሥራ የጀመረ ሲሆን፣ ሕክምናውን ለዜጎች በተመጣጣኝ ዋጋ ለማቅረብ ያለመ ነው።
ተገኝተው ያስመረቁ፦
የጤና ጥበቃ ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ እና ሌሎች ከፍተኛ የመንግሥት ኃላፊዎች፣ ተቋማትና በጎ አድራጊዎች።
ስፋት፦
ሜሪ ጆይ ቀደም ሲል በሀዋሳ ማዕከል የከፈተ ሲሆን፣ በቀጣይም በአርባ ምንጭ፣ በደብረ ብርሃን እና በሆሳዕና ከተሞች ተመሳሳይ አገልግሎት ለመጀመር ዝግጅቱን ጨርሷል።
🤝 የወገን ደራሽነትና የክብር አባልነት፦
የማዕከሉ መሥራችና ሥራ አስኪያጅ ሲስተር ዘቢደር ዘውዴ፣ ለማዕከሉ መሳካት አስተዋፅኦ ያበረከቱትን አመስግነው፤ በዕለቱም በርካታ ግለሰቦችና ተቋማት የማዕከሉ "የክብር አባል" በመሆን ፊርማቸውን አኑረዋል።
ከክብር አባላቱ መካከል፦
ካዲስኮ (Kadisco)
ዶ/ር መቅደስ ዳባ (የጤና ጥበቃ ሚኒስትር)
ወ/ሮ ጠይባ ሀሰን (የስደትና ተመላሾች አገልግሎት ኮሚሽን ዳይሬክተር)
አዋጭ ብድርና ቁጠባ
የቶቶት ምግብ ቤት ባለቤት አቶ ጠንክር ቴኒ እና ሌሎችም...
የእርስዎ ሚና፦
የኩላሊት ሕመም ብዙዎችን ለከፍተኛ ወጪና ስቃይ የሚዳርግ በመሆኑ፣ እንዲህ ያሉ ማዕከላት እንዲጠናከሩ ሁላችንም ከሜሪ ጆይ ጎን ልንቆም ይገባል።
#ሜሪጆይ #የኩላሊትእጥበት #ጤናኢትዮጵያ #ሲስተርዘቢደርዘውዴ #አዲስአበባ #maryjoyethiopia #dialysis #healthcare #ethiopia #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
#ethiopia | ከተመሠረተ 32 ዓመታትን ያስቆጠረውና በሰብዓዊ አገልግሎቱ የሚታወቀው ሜሪ ጆይ ኢትዮጵያ፣ በአዲስ አበባ አስኮ አካባቢ የሚገኘውን ዘመናዊ የኩላሊት እጥበት ሕክምና ማዕከል የካቲት 20/2018 ዓ.ም በደማቅ ሁኔታ አስመርቋል።
የማዕከሉ ዋና ዋና ገጽታዎች፦
አገልግሎት፦
ማዕከሉ በ10 አልጋዎች ሥራ የጀመረ ሲሆን፣ ሕክምናውን ለዜጎች በተመጣጣኝ ዋጋ ለማቅረብ ያለመ ነው።
ተገኝተው ያስመረቁ፦
የጤና ጥበቃ ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ እና ሌሎች ከፍተኛ የመንግሥት ኃላፊዎች፣ ተቋማትና በጎ አድራጊዎች።
ስፋት፦
ሜሪ ጆይ ቀደም ሲል በሀዋሳ ማዕከል የከፈተ ሲሆን፣ በቀጣይም በአርባ ምንጭ፣ በደብረ ብርሃን እና በሆሳዕና ከተሞች ተመሳሳይ አገልግሎት ለመጀመር ዝግጅቱን ጨርሷል።
🤝 የወገን ደራሽነትና የክብር አባልነት፦
የማዕከሉ መሥራችና ሥራ አስኪያጅ ሲስተር ዘቢደር ዘውዴ፣ ለማዕከሉ መሳካት አስተዋፅኦ ያበረከቱትን አመስግነው፤ በዕለቱም በርካታ ግለሰቦችና ተቋማት የማዕከሉ "የክብር አባል" በመሆን ፊርማቸውን አኑረዋል።
ከክብር አባላቱ መካከል፦
ካዲስኮ (Kadisco)
ዶ/ር መቅደስ ዳባ (የጤና ጥበቃ ሚኒስትር)
ወ/ሮ ጠይባ ሀሰን (የስደትና ተመላሾች አገልግሎት ኮሚሽን ዳይሬክተር)
አዋጭ ብድርና ቁጠባ
የቶቶት ምግብ ቤት ባለቤት አቶ ጠንክር ቴኒ እና ሌሎችም...
የእርስዎ ሚና፦
የኩላሊት ሕመም ብዙዎችን ለከፍተኛ ወጪና ስቃይ የሚዳርግ በመሆኑ፣ እንዲህ ያሉ ማዕከላት እንዲጠናከሩ ሁላችንም ከሜሪ ጆይ ጎን ልንቆም ይገባል።
#ሜሪጆይ #የኩላሊትእጥበት #ጤናኢትዮጵያ #ሲስተርዘቢደርዘውዴ #አዲስአበባ #maryjoyethiopia #dialysis #healthcare #ethiopia #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
4 months ago
ሜሪ ጆይ በአዲስ አበባ የኩላሊት እጥበት ማዕከል አስመረቀ
#fastmereja I ከተጀመረ 32 ዓመት ያስቆጠረው ሜሪ ጆይ አስኮ በሚገኘው ማዕከሉ የኩላሊት እጥበት ህክምና አገልግሎት ዛሬ የካቲት 20 2018 ዓ.ም አስመርቋል።
የጤና ጥበቃ ሚኒስትሯ ዶክተር መቅደስ ዳባ ሌሎች የመንግሥት ኃላፊዎች ፣የግሉ ዘርፍና የማህበረሰብ ተወካዮች በተገኙበት የተመረቀው ይህ ማዕከል በመከላከል ላይ ትኩረቱን ያደረገውን የጤና ፖሊሲ በመተግበር ረገድ ትልቅ አስተዋፅዖ ይኖረዋል ተብሏል።
ሲስተር ዘቢደር ዘውዴ የሜሪ ጆይ ኢትዮጵያ መሥራች እና ሥራ አስኪያጅ ለህክምና አገልግሎቱ እዚህ ደረጃ መድረስ አስተዋፅዖ ያበረከቱ ግለሰቦችንና ድርጅቶችን አመስግነዋል።
ሜሪ ጆይ ኢትዮጵያ የመጀመሪያውን የኩላሊት እጥበት ማዕከል በሀዋሣ ከተማ ከፍቶ አገልግሎት በመስጠት ላይ ይገኛል። በቀጣይም በአርባ ምንጭ ፣ በደብረ ብርሀን፣በሆሳዕና ከተሞች የኩላሊት እጥበት አገልግሎት እንደሚጀመር ሲስተር ዘቢደር ዘውዴ ተናግረዋል።
ዛሬ አዲስ አበባ ላይ የተመረቀው የኩላሊት እጥበት ማዕከል 10 አልጋዎች ሲኖሩት በተመጣጣኝ ዋጋም አገልግሎት እንደሚሰጥ ተነግሯል።
በዕለቱ ሜሪ ጆይ ማዕከልን ለማገዝ ግለሰቦች ፣ የመንግሥት ኃላፊዎችና ተቋማት የክብር አባል ቅፅ የሞሉና ፊርማቸውን ያኖሩ ሲሆን ሌሎች ተቋማትም ትልቅ እገዛ ማድረግ እንዳለባቸው ተጠቁሟል።
የጤና ጥበቃ ሚኒስትሯ ዶክተር መቅደስ ዳባ በዕለቱ ንግግር ያደረጉ ሲሆን ሜሪ ጆይ እየሠራ የቆየው ተግባር ትልቅ ማህበራዊ ችግርን የሚቀርፍ መሆኑንም አመልክተዋል።
በዕለቱ ማዕከሉን ለማገዝ የክብር አባል ከሆኑት መካከል ካዲስኮ ፣ የጤና ጥበቃ ሚ/ር ዶክተር መቅደስ ዳባ፣ ወይዘሮ ጠይባ ሀሠን የስደትና ተመላሾች አገልግሎት ኮሚሽን ዳይሬክተር ጄነራል ፣ ዶክተር ሙልጌታ እንዳለ የአዲስ አበባ ጤና ቢሮ ምክትል ኃላፊ፣ ዶክተር አስቻለው የጤና ሚኒስትር አማካሪ ፣ጄነራል ሁሉአገርሽ ከመከላከያ፣ አዋጭ ብድርና ቁጠባ፣ ያኔት የጥርስ ህክምና የአርባ ምንጭ ከንቲባ ዶክተር መስፍን መንዛ ፣ የሆሳዕና ዞን አስተዳደር ከፍተኛ አማካሪ አቶ ታምራት አኑሎ፣ የቶቶት ምግብ ቤት ባለቤት አቶ ጠንክር ቴኒ ይገኙበታል።በተለያየ መልኩ እገዛ ለማድረግ ቃል የገቡ ሰዎችና ተቋማትም ከሜሪ ጆይ ኢትዮጵያ ጎን ለመሆን በጎ ፍቃደኝነታቸውን ገልፀዋል።
#ጤና መረጃ
#fastmereja I ከተጀመረ 32 ዓመት ያስቆጠረው ሜሪ ጆይ አስኮ በሚገኘው ማዕከሉ የኩላሊት እጥበት ህክምና አገልግሎት ዛሬ የካቲት 20 2018 ዓ.ም አስመርቋል።
የጤና ጥበቃ ሚኒስትሯ ዶክተር መቅደስ ዳባ ሌሎች የመንግሥት ኃላፊዎች ፣የግሉ ዘርፍና የማህበረሰብ ተወካዮች በተገኙበት የተመረቀው ይህ ማዕከል በመከላከል ላይ ትኩረቱን ያደረገውን የጤና ፖሊሲ በመተግበር ረገድ ትልቅ አስተዋፅዖ ይኖረዋል ተብሏል።
ሲስተር ዘቢደር ዘውዴ የሜሪ ጆይ ኢትዮጵያ መሥራች እና ሥራ አስኪያጅ ለህክምና አገልግሎቱ እዚህ ደረጃ መድረስ አስተዋፅዖ ያበረከቱ ግለሰቦችንና ድርጅቶችን አመስግነዋል።
ሜሪ ጆይ ኢትዮጵያ የመጀመሪያውን የኩላሊት እጥበት ማዕከል በሀዋሣ ከተማ ከፍቶ አገልግሎት በመስጠት ላይ ይገኛል። በቀጣይም በአርባ ምንጭ ፣ በደብረ ብርሀን፣በሆሳዕና ከተሞች የኩላሊት እጥበት አገልግሎት እንደሚጀመር ሲስተር ዘቢደር ዘውዴ ተናግረዋል።
ዛሬ አዲስ አበባ ላይ የተመረቀው የኩላሊት እጥበት ማዕከል 10 አልጋዎች ሲኖሩት በተመጣጣኝ ዋጋም አገልግሎት እንደሚሰጥ ተነግሯል።
በዕለቱ ሜሪ ጆይ ማዕከልን ለማገዝ ግለሰቦች ፣ የመንግሥት ኃላፊዎችና ተቋማት የክብር አባል ቅፅ የሞሉና ፊርማቸውን ያኖሩ ሲሆን ሌሎች ተቋማትም ትልቅ እገዛ ማድረግ እንዳለባቸው ተጠቁሟል።
የጤና ጥበቃ ሚኒስትሯ ዶክተር መቅደስ ዳባ በዕለቱ ንግግር ያደረጉ ሲሆን ሜሪ ጆይ እየሠራ የቆየው ተግባር ትልቅ ማህበራዊ ችግርን የሚቀርፍ መሆኑንም አመልክተዋል።
በዕለቱ ማዕከሉን ለማገዝ የክብር አባል ከሆኑት መካከል ካዲስኮ ፣ የጤና ጥበቃ ሚ/ር ዶክተር መቅደስ ዳባ፣ ወይዘሮ ጠይባ ሀሠን የስደትና ተመላሾች አገልግሎት ኮሚሽን ዳይሬክተር ጄነራል ፣ ዶክተር ሙልጌታ እንዳለ የአዲስ አበባ ጤና ቢሮ ምክትል ኃላፊ፣ ዶክተር አስቻለው የጤና ሚኒስትር አማካሪ ፣ጄነራል ሁሉአገርሽ ከመከላከያ፣ አዋጭ ብድርና ቁጠባ፣ ያኔት የጥርስ ህክምና የአርባ ምንጭ ከንቲባ ዶክተር መስፍን መንዛ ፣ የሆሳዕና ዞን አስተዳደር ከፍተኛ አማካሪ አቶ ታምራት አኑሎ፣ የቶቶት ምግብ ቤት ባለቤት አቶ ጠንክር ቴኒ ይገኙበታል።በተለያየ መልኩ እገዛ ለማድረግ ቃል የገቡ ሰዎችና ተቋማትም ከሜሪ ጆይ ኢትዮጵያ ጎን ለመሆን በጎ ፍቃደኝነታቸውን ገልፀዋል።
#ጤና መረጃ
4 months ago
የታሪክ እና የንባብ ጉዞ በሆሳዕና
ዓመታዊው የተጓዥ ኪነ ጥበብ መርሐ ግብር ተጀመረ! ✨
#ethiopia | በቱሪዝም ሚኒስቴር፣ በወመዘክር እና በልዩ ሚዲያና ኹነቶች ትብብር የተዘጋጀው ዓመታዊው የተጓዥ ኪነ ጥበብ መርሐ ግብር በሆሳዕና ከተማ በደማቅ ሁኔታ ተጀምሯል።
ይህ መርሐ ግብር ንባብን፣ ታሪክን እና ቱሪዝምን በማስተሳሰር ዜጎች ሀገራቸውን እንዲያውቁ ለማድረግ ያለመ ነው።
🌹 ደራሲ ፊርማዬ ዓለሙ ተዘከረች
የመርሐ ግብሩ መክፈቻ ደራሲ ፊርማዬ ዓለሙ በተማረችበት ታሪካዊው የካቲት 25 ትምህርት ቤት ላይ ተካሂዷል።
የመጽሐፍት ልገሳ፦
ደራሲዋ ለሀገሯ ያበረከተችውን አስተዋጽኦ ለማስታወስ ከጃዕፋር መጽሐፍት መደብር እና ከጠይም መልቲ ሚዲያ የተሰበሰቡ መጽሐፍት ለትምህርት ቤቱ ተበርክተዋል።
ባለውለታዋ፦
ፊርማዬ ዓለሙ የኢትዮጵያ ሴት ደራስያን ማኅበር መሥራችና ፕሬዚዳንት የነበረች፣ ፍልቅልቅና የመድረክ ንግሥት የነበረች ገጣሚ ነበረች።
"ያላነበበ ትውልድ ሀገር አይገነባም!"
በመርሐ ግብሩ ላይ የተገኙት አንጋፋዎቹ ደራሲ ዘነበ ወላ እና ደራሲና ተዋናይ ሥዩም ተፈራ ለተማሪዎችና ለታዳሚዎች ልምዳቸውን አጋርተዋል። "ሀገር የሚገነባው በማንበብ ብቻ ነው" በማለትም የወጣቱን የንባብ ባህል ማበረታታት እንደሚገባ አሳስበዋል።
የጉዞው ዋና ዋና ነጥቦች፦
ጊዜ፦
ከየካቲት 18 እስከ መጋቢት 18 ቀን 2018 ዓ.ም ይቆያል።
ትኩረት፦
ሴቶችን እና ሕፃናትን ያካተተ ሲሆን፣ ዓለም አቀፍ የሕፃናት፣ የሴቶች እና የእናቶች ቀናትን ታሳቢ ያደረገ ውይይት ይካሄድበታል።
ተሳትፎ፦
የቱሪዝም ሚኒስቴር "ሀገርህን እወቅ" ክበባት እንዲጠናከሩ የተለያዩ የሀገርን መልክ የሚያሳዩ መጽሐፍትና ብሮሸሮችን አበርክቷል።
🙏 ምስጋና፦
ይህንን የፈጠራ ሐሳብ በማመንጨትና መርሐ ግብሩን በዋናነት በማዘጋጀት ለደከመው ለጋዜጠኛ ጌታቸው ዓለሙ ምስጋና ይገባዋል።
#የተጓዥኪነጥበብ #ሆሳዕና #ፊርማዬዓለሙ #ንባብ #ቱሪዝም #ኢትዮጵያ #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
ዓመታዊው የተጓዥ ኪነ ጥበብ መርሐ ግብር ተጀመረ! ✨
#ethiopia | በቱሪዝም ሚኒስቴር፣ በወመዘክር እና በልዩ ሚዲያና ኹነቶች ትብብር የተዘጋጀው ዓመታዊው የተጓዥ ኪነ ጥበብ መርሐ ግብር በሆሳዕና ከተማ በደማቅ ሁኔታ ተጀምሯል።
ይህ መርሐ ግብር ንባብን፣ ታሪክን እና ቱሪዝምን በማስተሳሰር ዜጎች ሀገራቸውን እንዲያውቁ ለማድረግ ያለመ ነው።
🌹 ደራሲ ፊርማዬ ዓለሙ ተዘከረች
የመርሐ ግብሩ መክፈቻ ደራሲ ፊርማዬ ዓለሙ በተማረችበት ታሪካዊው የካቲት 25 ትምህርት ቤት ላይ ተካሂዷል።
የመጽሐፍት ልገሳ፦
ደራሲዋ ለሀገሯ ያበረከተችውን አስተዋጽኦ ለማስታወስ ከጃዕፋር መጽሐፍት መደብር እና ከጠይም መልቲ ሚዲያ የተሰበሰቡ መጽሐፍት ለትምህርት ቤቱ ተበርክተዋል።
ባለውለታዋ፦
ፊርማዬ ዓለሙ የኢትዮጵያ ሴት ደራስያን ማኅበር መሥራችና ፕሬዚዳንት የነበረች፣ ፍልቅልቅና የመድረክ ንግሥት የነበረች ገጣሚ ነበረች።
"ያላነበበ ትውልድ ሀገር አይገነባም!"
በመርሐ ግብሩ ላይ የተገኙት አንጋፋዎቹ ደራሲ ዘነበ ወላ እና ደራሲና ተዋናይ ሥዩም ተፈራ ለተማሪዎችና ለታዳሚዎች ልምዳቸውን አጋርተዋል። "ሀገር የሚገነባው በማንበብ ብቻ ነው" በማለትም የወጣቱን የንባብ ባህል ማበረታታት እንደሚገባ አሳስበዋል።
የጉዞው ዋና ዋና ነጥቦች፦
ጊዜ፦
ከየካቲት 18 እስከ መጋቢት 18 ቀን 2018 ዓ.ም ይቆያል።
ትኩረት፦
ሴቶችን እና ሕፃናትን ያካተተ ሲሆን፣ ዓለም አቀፍ የሕፃናት፣ የሴቶች እና የእናቶች ቀናትን ታሳቢ ያደረገ ውይይት ይካሄድበታል።
ተሳትፎ፦
የቱሪዝም ሚኒስቴር "ሀገርህን እወቅ" ክበባት እንዲጠናከሩ የተለያዩ የሀገርን መልክ የሚያሳዩ መጽሐፍትና ብሮሸሮችን አበርክቷል።
🙏 ምስጋና፦
ይህንን የፈጠራ ሐሳብ በማመንጨትና መርሐ ግብሩን በዋናነት በማዘጋጀት ለደከመው ለጋዜጠኛ ጌታቸው ዓለሙ ምስጋና ይገባዋል።
#የተጓዥኪነጥበብ #ሆሳዕና #ፊርማዬዓለሙ #ንባብ #ቱሪዝም #ኢትዮጵያ #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
4 months ago
ኤስ ኦ ኤስ የህጻናት መንደሮች በኢትዮጵያ በ2.8 ቢሊዮን ብር ፕሮጀክቶችን ይፋ አደረገ
---------------------------------------
📅 የካቲት 12 ቀን 2018 ዓ.ም
📍 አዲስ አበባ
ኤስ ኦ ኤስ የህጻናት መንደሮች በኢትዮጵያ በስዊዘርላንድ መንግስት ድጋፍ የሚተገበሩና ከ2.8 ቢሊዮን ብር በላይ በጀት የተመደበላቸው ስድስት ፕሮጀክቶችን በዛሬው ዕለት በይፋ አስጀምሯል።
በሲዳማ ክልል (አለታወንዶ እና ይርጋለም) እንዲሁም በኦሮሚያ ክልል (ያቤሎ) የሚተገበሩ ስድስት አዳዲስ የቤተሰብ እና የማህበረሰብ ማጠናከሪያ ፕሮጀክቶች ይፋ ሆነዋል።
ቀደም ሲል በሐረር፣ በጅጅጋ እና በጎዴ ሲተገበሩ የነበሩ ሶስት ፕሮጀክቶችም በዚሁ በጀት ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ ተገልጿል።
ከእነዚህ በተጨማሪ በሶማሌ ክልል (ቀብሪ ደሃር) እና በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል (ሆሳዕና) ላይ ከ251 ሚሊዮን ብር በላይ በጀት የተመደበላቸው ተመሳሳይ ፕሮጀክቶች እየተተገበሩ ይገኛሉ ተብሏል።
ፕሮጀክቶቹ በሚቀጥሉት ከሶስት እስከ አራት ዓመታት ውስጥ ተግባራዊ የሚሆኑ ሲሆን፣ በአጠቃላይ ከ420,000 በላይ ዜጎችን ተጠቃሚ ያደርጋሉ።
ዋና ዓላማውም ለህጻናትና ወጣቶች ሁለንተናዊ እድገት ምቹ የሆነ አካባቢ መፍጠር፣ ቤተሰቦችን በኢኮኖሚ ማጠናከር እና የህጻናት ጥበቃ ስርዓቶችን ማጎልበት እንደሆነ ተነግሯል።
የኤስ ኦ ኤስ የህጻናት መንደሮች የኢትዮጵያ እና የደቡብ ሱዳን ብሄራዊ ዳይሬክተር አቶ ሳህለማርያም አበበ እንደገለጹት፤ ድርጅቱ ቤተሰብንና ማህበረሰብን ማጠናከር፣ እንዲሁም የህጻናትና ወጣቶችን ደህንነት ማረጋገጥ አማራጭ የሌለው ግዴታ መሆኑን አምኖ እንደሚሰራ አረጋግጠዋል።
በስካይላይት ሆቴል በተካሄደው የፕሮጀክቶቹ ማስጀመሪያ ስነ-ሥርዓት ላይ ከፍተኛ የመንግስት ኃላፊዎች፣ የክልል ተወካዮች፣ የኤምባሲ ዲፕሎማቶች እና የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ተገኝቷል።
#fastmereja | #ፋስት_መረጃ
---------------------------------------
📅 የካቲት 12 ቀን 2018 ዓ.ም
📍 አዲስ አበባ
ኤስ ኦ ኤስ የህጻናት መንደሮች በኢትዮጵያ በስዊዘርላንድ መንግስት ድጋፍ የሚተገበሩና ከ2.8 ቢሊዮን ብር በላይ በጀት የተመደበላቸው ስድስት ፕሮጀክቶችን በዛሬው ዕለት በይፋ አስጀምሯል።
በሲዳማ ክልል (አለታወንዶ እና ይርጋለም) እንዲሁም በኦሮሚያ ክልል (ያቤሎ) የሚተገበሩ ስድስት አዳዲስ የቤተሰብ እና የማህበረሰብ ማጠናከሪያ ፕሮጀክቶች ይፋ ሆነዋል።
ቀደም ሲል በሐረር፣ በጅጅጋ እና በጎዴ ሲተገበሩ የነበሩ ሶስት ፕሮጀክቶችም በዚሁ በጀት ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ ተገልጿል።
ከእነዚህ በተጨማሪ በሶማሌ ክልል (ቀብሪ ደሃር) እና በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል (ሆሳዕና) ላይ ከ251 ሚሊዮን ብር በላይ በጀት የተመደበላቸው ተመሳሳይ ፕሮጀክቶች እየተተገበሩ ይገኛሉ ተብሏል።
ፕሮጀክቶቹ በሚቀጥሉት ከሶስት እስከ አራት ዓመታት ውስጥ ተግባራዊ የሚሆኑ ሲሆን፣ በአጠቃላይ ከ420,000 በላይ ዜጎችን ተጠቃሚ ያደርጋሉ።
ዋና ዓላማውም ለህጻናትና ወጣቶች ሁለንተናዊ እድገት ምቹ የሆነ አካባቢ መፍጠር፣ ቤተሰቦችን በኢኮኖሚ ማጠናከር እና የህጻናት ጥበቃ ስርዓቶችን ማጎልበት እንደሆነ ተነግሯል።
የኤስ ኦ ኤስ የህጻናት መንደሮች የኢትዮጵያ እና የደቡብ ሱዳን ብሄራዊ ዳይሬክተር አቶ ሳህለማርያም አበበ እንደገለጹት፤ ድርጅቱ ቤተሰብንና ማህበረሰብን ማጠናከር፣ እንዲሁም የህጻናትና ወጣቶችን ደህንነት ማረጋገጥ አማራጭ የሌለው ግዴታ መሆኑን አምኖ እንደሚሰራ አረጋግጠዋል።
በስካይላይት ሆቴል በተካሄደው የፕሮጀክቶቹ ማስጀመሪያ ስነ-ሥርዓት ላይ ከፍተኛ የመንግስት ኃላፊዎች፣ የክልል ተወካዮች፣ የኤምባሲ ዲፕሎማቶች እና የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ተገኝቷል።
#fastmereja | #ፋስት_መረጃ
5 months ago
⚽️ የፊፋ ማች ኤጀንቱ ኢንጂነር ፍፁም ለዳዊት እስጢፋኖስ አካዳሚ የሜዳ እና የትጥቅ ድጋፍ አደረጉ! 🙌
#ethiopia | "ለነገዋ ኢትዮጵያ የእግር ኳስ ተስፋዎች የሚሆን አጋርነት ተፈጥሯል"
የፊፋ ማች ኤጀንት የሆኑት ኢንጅነር ፍፁም አድነው፤ ዛሬ ጥር 23 ቀን 2018 ዓ.ም በሰሚት በሚገኘው የዳዊት እስጢፋኖስ የእግር ኳስ አካዳሚ በመገኘት ወሳኝ ድጋፍ አድርገዋል።
የድጋፉ ዝርዝር:
✅ ትጥቅ: 130 ፒፕስ (Bibs) እና 10 እግር ኳሶች ለአካዳሚው ተበርክቷል።
✅ የሜዳ ዕድል: ከትጥቅ በተጨማሪ ከ"Soccer Space" ጋር በመተባበር ለፕሮጀክቱ ነፃ የሜዳ ድጋፍ እንዲያገኙ ተመቻችቷል።
ኢንጂነር ፍፁም ማናቸው?
ኢንጂነሩ ከዚህ ቀደም ሸገር ደርቢን በዱባይ እንዲሁም የሀዲያ ሆሳዕናን ጨዋታ በደቡብ አፍሪካ በማሰናዳት የሚታወቁ ሲሆን፤ የመካኒሳ፣ ኮልፌ እና ፋሲል ከነማ ታዳጊዎችንም ሲደግፉ ቆይተዋል። በቀጣይም ከዳዊት እስጢፋኖስ አካዳሚ ጋር በጋራ ለመስራት የሁለትዮሽ ስምምነት ይፈፅማሉ ተብሏል።
የአሰልጣኝ ዳዊት ምላሽ:
"ይህ ድጋፍ አካዳሚው አንድ እርምጃ መጓዝ መጀመሩን ያሳያል፤ ለነገዋ ኢትዮጵያ የታሰበውን ራዕይ ስለደገፉን እናመሰግናለን" ሲል አሰልጣኝ ዳዊት እስጢፋኖስ ተናግሯል።
ለኢትዮጵያ እግር ኳስ እድገት ለሚተጉት አካላት ምስጋና ይገባል!
👏
#dawitestifanosacademy #grassrootsfootball #fifaagent #fitsumadnew #support #ethiopianfootball #soccerspace #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
#ethiopia | "ለነገዋ ኢትዮጵያ የእግር ኳስ ተስፋዎች የሚሆን አጋርነት ተፈጥሯል"
የፊፋ ማች ኤጀንት የሆኑት ኢንጅነር ፍፁም አድነው፤ ዛሬ ጥር 23 ቀን 2018 ዓ.ም በሰሚት በሚገኘው የዳዊት እስጢፋኖስ የእግር ኳስ አካዳሚ በመገኘት ወሳኝ ድጋፍ አድርገዋል።
የድጋፉ ዝርዝር:
✅ ትጥቅ: 130 ፒፕስ (Bibs) እና 10 እግር ኳሶች ለአካዳሚው ተበርክቷል።
✅ የሜዳ ዕድል: ከትጥቅ በተጨማሪ ከ"Soccer Space" ጋር በመተባበር ለፕሮጀክቱ ነፃ የሜዳ ድጋፍ እንዲያገኙ ተመቻችቷል።
ኢንጂነር ፍፁም ማናቸው?
ኢንጂነሩ ከዚህ ቀደም ሸገር ደርቢን በዱባይ እንዲሁም የሀዲያ ሆሳዕናን ጨዋታ በደቡብ አፍሪካ በማሰናዳት የሚታወቁ ሲሆን፤ የመካኒሳ፣ ኮልፌ እና ፋሲል ከነማ ታዳጊዎችንም ሲደግፉ ቆይተዋል። በቀጣይም ከዳዊት እስጢፋኖስ አካዳሚ ጋር በጋራ ለመስራት የሁለትዮሽ ስምምነት ይፈፅማሉ ተብሏል።
የአሰልጣኝ ዳዊት ምላሽ:
"ይህ ድጋፍ አካዳሚው አንድ እርምጃ መጓዝ መጀመሩን ያሳያል፤ ለነገዋ ኢትዮጵያ የታሰበውን ራዕይ ስለደገፉን እናመሰግናለን" ሲል አሰልጣኝ ዳዊት እስጢፋኖስ ተናግሯል።
ለኢትዮጵያ እግር ኳስ እድገት ለሚተጉት አካላት ምስጋና ይገባል!
👏
#dawitestifanosacademy #grassrootsfootball #fifaagent #fitsumadnew #support #ethiopianfootball #soccerspace #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
5 months ago
እናት ልጇን በሆስፒታል ጥላ ጠፋች (ሆሳዕና)
በዛሬው ዕለት ከሆሳዕና የተሰማው መረጃ ብዙዎችን እያስቆጣና እያሳዘነ ይገኛል።
አንዲት እናት በሆስፒታል በሰላም ተገላግላ ገና ጥቂት ሰዓታት ሳይሆናት፣ ጨቅላ ልጇን በአልጋ ላይ ጥላ በመሰወሯ ሕፃኑ ያለ ረዳት ቀርቷል።
ለምን?
ይህ ድርጊት እናቶች የሚገጥሟቸውን ከባድ ማህበራዊ እና ስነ-ልቦናዊ ችግሮች በግልጽ የሚያሳይ ነው።
አንዲት እናት ከሆዷ የወጣውን ፍሬ ጥላ እንድትሄድ የሚያደርጋት የልብ ጥንካሬ ሳይሆን፣ ምናልባትም ሊሸከሙት የማይችሉት የመንፈስ ጭንቀት ወይም ማህበራዊ መገለል ሊሆን ይችላል።
ማህበረሰባችን እንዲህ ዓይነት ችግሮች ከመፈጠራቸው በፊት እናቶችን የሚደግፍበትና የሚረዳበት መንገድ ሊዘረጋ ይገባል።
seledadotio
seledadotio
በዛሬው ዕለት ከሆሳዕና የተሰማው መረጃ ብዙዎችን እያስቆጣና እያሳዘነ ይገኛል።
አንዲት እናት በሆስፒታል በሰላም ተገላግላ ገና ጥቂት ሰዓታት ሳይሆናት፣ ጨቅላ ልጇን በአልጋ ላይ ጥላ በመሰወሯ ሕፃኑ ያለ ረዳት ቀርቷል።
ለምን?
ይህ ድርጊት እናቶች የሚገጥሟቸውን ከባድ ማህበራዊ እና ስነ-ልቦናዊ ችግሮች በግልጽ የሚያሳይ ነው።
አንዲት እናት ከሆዷ የወጣውን ፍሬ ጥላ እንድትሄድ የሚያደርጋት የልብ ጥንካሬ ሳይሆን፣ ምናልባትም ሊሸከሙት የማይችሉት የመንፈስ ጭንቀት ወይም ማህበራዊ መገለል ሊሆን ይችላል።
ማህበረሰባችን እንዲህ ዓይነት ችግሮች ከመፈጠራቸው በፊት እናቶችን የሚደግፍበትና የሚረዳበት መንገድ ሊዘረጋ ይገባል።
seledadotio
seledadotio
5 months ago
🚧 የ1.3 ቢሊዮን ብር ፕሮጀክት! የቱሉቦሎ-ኬላ አስፋልት መንገድ ተመረቀ
"የዘመናት የህዝብ ጥያቄ የነበረውና ሁለት ክልሎችን የሚያስተሳስረው መንገድ ለአገልግሎት በቃ"
#ethiopia | የኦሮሚያ እና ማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልሎችን የሚያገናኘው የ80 ኪሎ ሜትር የቱሉቦሎ-ኬላ አስፋልት መንገድ በከፍተኛ የመንግስት የስራ ኃላፊዎች ተመርቆ ዛሬ አገልግሎት መስጠት ጀምሯል።
ፕሮጀክቱ
🛣 ርዝመትና ደረጃ:
80 ኪሎ ሜትር የሚሸፍን እና በአስፓልት ኮንክሪት ደረጃ የተገነባ።
💰 ወጪ:
1.3 ቢሊዮን ብር (ሙሉ በሙሉ በፌዴራል መንግስት የተሸፈነ)።
🏗 ገንቢ እና አማካሪ:
በቻይናው "ሁናን ሁንዳ" የተገነባ ሲሆን፤ በሀገር በቀሉ "የተባበሩት የምኅንድስና አማካሪዎች" ቁጥጥር የተደረገበት።
የመንገዱ ኢኮኖሚያዊ ፋይዳ:
ይህ መንገድ የአካባቢውን ማህበረሰብ የልማት ጥያቄ ከመመለሱም በላይ፤ የአዲስ አበባ-ቡታጅራ-ሆሳዕና እና የአዲስ አበባ-ወልቂጤ-ጅማ መስመሮችን በማገናኘት ለትራንስፖርት እና ለገበያ ትስስር ትልቅ ድርሻ ይኖረዋል።
#infrastructure #roadproject #ethiopia #tulubolo #kela #development #oromia #centralethiopia
"የዘመናት የህዝብ ጥያቄ የነበረውና ሁለት ክልሎችን የሚያስተሳስረው መንገድ ለአገልግሎት በቃ"
#ethiopia | የኦሮሚያ እና ማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልሎችን የሚያገናኘው የ80 ኪሎ ሜትር የቱሉቦሎ-ኬላ አስፋልት መንገድ በከፍተኛ የመንግስት የስራ ኃላፊዎች ተመርቆ ዛሬ አገልግሎት መስጠት ጀምሯል።
ፕሮጀክቱ
🛣 ርዝመትና ደረጃ:
80 ኪሎ ሜትር የሚሸፍን እና በአስፓልት ኮንክሪት ደረጃ የተገነባ።
💰 ወጪ:
1.3 ቢሊዮን ብር (ሙሉ በሙሉ በፌዴራል መንግስት የተሸፈነ)።
🏗 ገንቢ እና አማካሪ:
በቻይናው "ሁናን ሁንዳ" የተገነባ ሲሆን፤ በሀገር በቀሉ "የተባበሩት የምኅንድስና አማካሪዎች" ቁጥጥር የተደረገበት።
የመንገዱ ኢኮኖሚያዊ ፋይዳ:
ይህ መንገድ የአካባቢውን ማህበረሰብ የልማት ጥያቄ ከመመለሱም በላይ፤ የአዲስ አበባ-ቡታጅራ-ሆሳዕና እና የአዲስ አበባ-ወልቂጤ-ጅማ መስመሮችን በማገናኘት ለትራንስፖርት እና ለገበያ ትስስር ትልቅ ድርሻ ይኖረዋል።
#infrastructure #roadproject #ethiopia #tulubolo #kela #development #oromia #centralethiopia
5 months ago
⚽ ከሀገር ቤት እስከ አውሮፓ ሜዳዎች
#ethiopia | ዛሬ ቅዳሜ የእግር ኳስ አፍቃሪው አይኑን ከስክሪን ላይ የማይነቅልበት ልዩ ዕለት ነው። በሜዳችንም ሆነ በባህር ማዶ የሚደረጉ ጨዋታዎች ትልቅ ግምት ተሰጥቷቸዋል።
🇪🇹 በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ
የሀገር ውስጥ ሊጉ በደማቅ ፍልሚያዎች ተሞልቷል። በተለይ በ9:00 እና በ10:00 የሚደረጉት ጨዋታዎች የሊጉን መሪነትና ደረጃ ለመቀየር ትልቅ ሚና አላቸው።
* 7:00 | መቻል 🆚 ባሕርዳር ከተማ
* 9:00 | ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 🆚 ሀድያ ሆሳዕና
* 10:00 | ፋሲል ከነማ 🆚 ኢትዮጵያ ቡና (ተጠባቂ)
* 12:00 | ወላይታ ድቻ 🆚 ኢትዮጵያ መድን
🏴 በእንግሊዝ ሜዳዎች (ኤፍ ኤ ካፕ/ሊግ)
በእንግሊዝ ታላላቆቹ ክለቦች ማንችስተር ሲቲ፣ ቶተንሀም እና ቼልሲ ወደ ሜዳ የሚገቡበት ምሽት ነው።
* 9:15 | ኤቨርተን 🆚 ሰንደርላንድ
* 12:00 | ማንችስተር ሲቲ 🆚 ኤክስተር
* 12:00 | ኒውካስል 🆚 በርንማውዝ
* 2:45 | ቶተንሀም 🆚 አስቶን ቪላ (የምሽቱ ታላቅ ጨዋታ)
* 5:00 | ቻርልተን 🆚 ቼልሲ
🌍 የአፍሪካ ኃያላን እና ጣሊያን
በአፍሪካ ምድር የሚደረጉት የሀገራት ፍጥጫዎች በጉጉት ይጠበቃሉ።
* 1:00 | አልጄሪያ 🆚 ናይጄሪያ
* 2:00 | ሮማ 🆚 ሳሱሎ (ሴሪአ)
* 4:00 | ግብፅ 🆚 ኮትዲቯር (የአፍሪካ ደርቢ)
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#እግርኳስ #የዛሬጨዋታዎች
#ኢትዮጵያፕሪሚየርሊግ #ማንችስተርሲቲ #ቼልሲ #ቶተንሀም #ኢትዮጵያቡና #ፋሲልከነማ #footballdaily #matchday #ethiopianpremierleague
#ethiopia | ዛሬ ቅዳሜ የእግር ኳስ አፍቃሪው አይኑን ከስክሪን ላይ የማይነቅልበት ልዩ ዕለት ነው። በሜዳችንም ሆነ በባህር ማዶ የሚደረጉ ጨዋታዎች ትልቅ ግምት ተሰጥቷቸዋል።
🇪🇹 በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ
የሀገር ውስጥ ሊጉ በደማቅ ፍልሚያዎች ተሞልቷል። በተለይ በ9:00 እና በ10:00 የሚደረጉት ጨዋታዎች የሊጉን መሪነትና ደረጃ ለመቀየር ትልቅ ሚና አላቸው።
* 7:00 | መቻል 🆚 ባሕርዳር ከተማ
* 9:00 | ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 🆚 ሀድያ ሆሳዕና
* 10:00 | ፋሲል ከነማ 🆚 ኢትዮጵያ ቡና (ተጠባቂ)
* 12:00 | ወላይታ ድቻ 🆚 ኢትዮጵያ መድን
🏴 በእንግሊዝ ሜዳዎች (ኤፍ ኤ ካፕ/ሊግ)
በእንግሊዝ ታላላቆቹ ክለቦች ማንችስተር ሲቲ፣ ቶተንሀም እና ቼልሲ ወደ ሜዳ የሚገቡበት ምሽት ነው።
* 9:15 | ኤቨርተን 🆚 ሰንደርላንድ
* 12:00 | ማንችስተር ሲቲ 🆚 ኤክስተር
* 12:00 | ኒውካስል 🆚 በርንማውዝ
* 2:45 | ቶተንሀም 🆚 አስቶን ቪላ (የምሽቱ ታላቅ ጨዋታ)
* 5:00 | ቻርልተን 🆚 ቼልሲ
🌍 የአፍሪካ ኃያላን እና ጣሊያን
በአፍሪካ ምድር የሚደረጉት የሀገራት ፍጥጫዎች በጉጉት ይጠበቃሉ።
* 1:00 | አልጄሪያ 🆚 ናይጄሪያ
* 2:00 | ሮማ 🆚 ሳሱሎ (ሴሪአ)
* 4:00 | ግብፅ 🆚 ኮትዲቯር (የአፍሪካ ደርቢ)
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#እግርኳስ #የዛሬጨዋታዎች
#ኢትዮጵያፕሪሚየርሊግ #ማንችስተርሲቲ #ቼልሲ #ቶተንሀም #ኢትዮጵያቡና #ፋሲልከነማ #footballdaily #matchday #ethiopianpremierleague
6 months ago
ከሎዛ ኹነቶች የተሰጠ ወቅታዊ መግለጫ
የተወደዳችኹ ኦርቶዶክሳውያን በያላችኹበት ሠላመ እግዚአብሔር ይብዛላቹ! ሰሞኑን በአንዳንድ እና ጥቂት ማኅበራዊ ሚዲያ ተጠቃሚ ግለሰቦች ዘንድ በተቀናጀ እና በተደራጀ መንገድ ሎዛ ኹነቶች አዘጋጅን - Loza Events organizer ን እና ከሎዛ ኹነቶች አዘጋጅ ጋራ አብረው ይሠራሉ የተባሉ ሚዲያዎችን፣ የኪነ ጥበብ ባለሙያዎችን፣ ዩቱበሮችን እና ቲክቶከሮችን አስመልክቶ ያልተገባ መልክ በመስጠት የስም ማጥፋት ዘመቻ መክፈታቸውን ተመልክተናል።
እንዲህ ዓይነት የስም ማጥፋት ዘመቻ ባደረጉ አካላት ላይ በእጅጉ አዝነናል፤ አፍረናልም፡፡ እግዚአብሔር ወደ ልባቸው እንዲመልስቸው እንለምናለን፡፡ ነገር ግን እኒህ አካላት በማኅበራዊ ሚዲያ ላይ ያለስማችን ስም በመስጠት በሐሰት የስም ማጥፋት ዘመቻ ስለዘመቱብን፣ ሁሉም ኦርቶዶክሳውያን እና ኦርቶዶክሳውያት እውነታውን ማወቅ ስላለባቸው እና በጉዳዩ ዙሪያ ያለውን እውነታ አውቀው የራሳቸው ኅሊናዊ ፍርድ እንዲሰጡ ይህንን ወቅታዊ መግለጫ መስጠት አስፈልጓል፡፡
ስለዚህ የተወደዳችሁ ኦርቶዶክሳውያን እና ኦርቶዶክሳውያት! ‹‹ነገርን ከሥሩ ውኃን ከምንጩ›› እንዲሉ፡፡ እውነታውን በማኅበራዊ ሚዲያ በሚነዛ አሉባልታ መነዳት ሳይሆን እውነቱን ከምንጩ እንሆ፡፡
1. ሎዛ ኹነቶች ማን ነው?
ሎዛ ኹነቶች የቤተመንግሥትም
የቤተክህነትም ሕጋዊ ፈቃድ ያለው ተቋም ነው። በሀገራችን ብቻ ሳይኾን በቤተክርስቲያናችን ታሪክ የመጀመሪያው እና ፈር ቀዳጁ መንፈሳዊ እና ሳይንሳዊ በኾነ መንገድ ኹነቶች እያዘጋጀ ያለ በአጭር ጊዜ ስምና ዝናን ያተረፈ ድንቅ ተቋም ነው።
ተቋሙ የሚሠራው ኦርቶዶክሳዊ ኹነቶችን ነው። ከእርሱ በኋላም መንፈሳዊ ሠርጎችን የሚያዘጋጁ ተቋማት እንዲበዙ አርአያ የኾነ፤ ተዋሕዶ በልምድ ብቻ ሳይኾን በትምህርት በተደገፈ ቅጥ(pattern) አገልግሎት መስጠት የሚችሉ ልጆች እና ተቋማት እንዳሏት ያሳየ ስንዱ እመቤት እንደኾነች በተግባር ያረጋገጠ እንዲኹም በር የከፈተ ተቋም ነው። በዚኽም እልፍ የምስጋናና እና የምስክር ወረቀቶችን አግኝቷል።
የሚሠጣቸው አገልግሎቶችም መንፈሳዊ ሠርጎችን ማዘጋጀት፣ የልደት መርሐግብሮችን፣ ጥምቀተ ክርስትናዎችን፣ የጋብቻ ክበረ በዓላትን፣ ምረቃቶችን፣ የሚዲያ ንቅናቄዎችን፣ ጋዜጣዊ መግለጫዎችን፣ የገቢ ማሰባሰቢያ መርሐግብሮችን ያዘጋጃል። ያስተዳድራል። ይመራል። ያስተባብራል።
ዓላማውም ጊዜ፣ ጉልበት እና የቦታ ርቀት ፈተና የኾነባቸውን ግለሰቦችን እና ኮሚቴዎችን የሥራ ሸክም በመሸከም፤ ድካማቸውን በመድከም ኦርቶዶክሳዊ ኹነቶችን መንፈሳዊ እና ሳይንሳዊ በሆነ መንገድ ማዘጋጀት ነው። ራእይው መንፈሳዊ ኹነቶች ቤተክርስቲያኗን በሚያውቁ፣ መንፈሳዊውንና ዘመናዊውን ትምህርት በቀሰሙ ልጆቿ የቤተክርስቲያኗን፣ ዶግማ፣ ቀኖና እና ትውፊት በጠበቀ ኹኔታ፣ ደረጃቸውን እና ከፍታቸውን ይዘው ከሌብነት፣ ከመጓተት እና ከብልሽት በጸዳ ፍኖት ኹነቶች ሲዘጋጁ ማዬት ነው።
ሎዛ ኹነቶች እንደ ተቋም እንደ መሪም በነፃ አገልግሎት የሰጠባቸው ተቋማት እና ግለሰቦች በጥቂቱ:-
1. የጎንደር ሐመረ ብርሃን ደብረ ምጥማቅ ማርያም ሕንፃ ቤተክርስቲያንን ለማስፈጸም ከጥር 23/2017 እሰከ ጥቅምት 03/2018 ለ 8 ወር ቀን እና ሌሊት ያለምንም ክፍያ አንዳንድ ጥቃቅን የቡድኑን ወጪዎች ጭምር ራሱ በመሸፈን ያስተባበረ፣ የመራ በራሱ ሚዲያም ለሦስት ቀናት በቀጥታ ሥርጭት ያስተላለፈ ድንቅ ተቋም ነው፤ በወቅቱ የሰጡትን ምስክርነትም ቪዲዮ ላይ ተመልከቱ። 100% የምንኮራበት አገልግሎታችን ነው።
2. ለራማ ኪዳነ ምሕረት ገዳም በሚሊኒዬም አዳራሽ የተዘጋጀውን መርሐግብር ከትኬት ሽያጭ ውጭ ያለውን ሥራ ያለምንም ክፍያ ሙሉ በሙሉ የማማከር እና የማስተባበር ሥራ ከመሥራት በተጨማሪ ዶክመንተሪ በነፃ የሠራ ተቋም ነው። ሌሎችንም በአጭር በአጭር ከዚኽ በታች ተቀምጠዋል፦
3.የመምህር በጽሐ ዓለሙ ጉባኤ ቤት የግዮን ሆቴል የቀጥታ ሥርጭት በነፃ አስተላልፏል እና የማስታወቂያዎችን ፕሮዳክሽን ያለምንም ክፍያ ሠርቷል፤
4. የጎንደር አዘዞ ሎዛ ማርያም ህዳር ጽዮን መርሐግብር እና አስተርእዮ ማርያም በሎዛ ማርያም (በነፃ መሥራት ብቻ ሳይኾን ገንዘብ ከራሱ ወጪ ያደርጋል)
5.2015 ያንን የመሰለ ከ300,000 ሰው በላይ የታደመበት ዝክረ አበው ለአዘዞ ደብረ ገነት ቅዱስ ሚካኤል ከኮሚቴዎቹ ጋር በመተባበር (ኢቨንቱን በነፃ መሥራት ብቻ ሳይኾን ገንዘብ ከራሱ ጭምር አውጥቶ ያስተባበረ ነው)
6. ማኅበረ ቅዱሳን አዲስ አበባ ማዕከል ግንፍሌ ለሚያስገነባው ሕንፃ የተሰጠውን ጋዜጣዊ መግለጫ አስተባብሯል፤
7. ለታዕካ ነገሥት ባዕታ ለማርያም ገዳም ጋዜጣዊ መግለጫ አስተባብሯል
8. ስምከ ሕያው ዘኢይመውት በሚል መሪ ቃል ሚሊኒዬም አዳራሽ ለተዘጋጀው ጉባኤ የሚዲያ ካምፔን የማስተባበር ሥራ በነፃ ሠርቷል፤
9. ለቂልጦ ቅድስት ማርያም ገዳም በየዓመቱ ሰኔ ማርያም ወደ ቂልጦ ማርያም በሚል መሪ ቃል ሚዲያዎችም በነፃ ሎዛ ኢቨንትም በነፃ ለበርካታ አመታት አስተባብሯል፤ ለወደፊትም ያስተባብራል፤
10. ተአምረ ማርያም ከግዕዝ ወደ ኦሮምኛ በብፁዕ አቡነ ናትናኤል ተተርጉሞ በማኅበረ ቅዱሳን አሳታሚነት ለንባብ የበቃውን የምረቃ እና ጋዜጣዊ መግለጫ አገልግሎት በነፃ አስተባብሯል፤ አዘጋጅቷል።
11.ለአምቦ ኪዳነ ምሕረት የተዘጋጀውን የዶክመንተሪ፣ የማስታወቂያ፣ የእራት እና የቀጥታ ሥርጭት መርሐግብር አምቦ እና አዲስአበባ ላይ የማማከር እና የማስተባበር ሥራ ያለ መታከት ያለ ክፍያ በነፃ በመሥራቱ ምስጋና እና አድናቆት ተበርክቶለታል።
12. 2016 ሆሳዕናን በሆሳዕና የማማከር እና የማስተባበር ሥራ እንደ ሎዛ ኢቨንት መርሐግብሩን መርቷል። እንደ ሚዲያም የቀጥታ ሥርጭቱን በነፃ አስተላልፏል።
13. ጻድቃኔ ማርያም ስትመረቅ ያደረግነው እንቅልፍ የሌለውን ሥራ፤ የዶክመንተሪ፣ የማስታወቂያ፣ የቀጥታ ሥርጭት፣ የሚዲያ ዘመቻ ተቆጥሮ የማያልቀውን የመምራት እና የማስተባበር ሥራ እንደ ግልም እንደ ቡድንም ያለምንም ክፍያ ለደከምነው ድካም ከእግዚአብሔር ውጪ ማን ሊከፍለን ይችላል?
14.ለሰሜን ወሎ ሀገረስብከት በዚያ የመከራ ዘመን ለሰጠነው የማማከር፣ የማስተባበር እና የማሰልጠን ሥራ ብፁዕ አቡነ ኤርሚያስን ብቻ መጠየቅ ተገቢ ነው።
15. ለኮምቦልቻ ገብርኤል የገቢ ማሰባሰብ የቀጥታ ሥርጭት፣ የማታ ጉባኤ እና ሩጫ ሁለት እና ሦስት ቀን ለሰጠነው የሚዲያ ሽፉን እንኳን ገንዘብ ልንቀበል የተቀየረውን የአውሮፕላን ትኬት እንኳ እራሳችን እንደከፈልን ምስክራችን ቅ/ገብርኤል፣ ኮሚቴው እና መምህር ደረጀ ዘወይንዬ ናቸው፤
16. ለደቡብ ኦሞ ሀገረ ስብከት በቅድስት ሥላሴ ዩኒቨርሲቲ የተዘጋጀውን ጋዜጣዊ መግለጫ ያስተባበረው ያለምንም ክፍያ ሎዛ ኢቨንት ነው፤
17. በለሳ የሚገኘውን ሙት አንሣ ማር ቅዱስ ሚካኤ አንድነት ገዳምን ከሰኔ 17/2017 ጀምሮ ለማስተዋወቅ ለመጀመሪያ ጊዜ የተደረገውን ጉዞ፣ ጉባኤ፣ ዶክመንተሪ፣ ማስታወቂያ፣ ጋዜጣዊ መግለጫ በረሃ ለበረሃ እየዞረ በነፃ ያለምንም ክፍያ ያስተዋወቀው፣ የመራው፣ ያማከረው ሎዛ ኹነቶች ነው፤
18. የያያ ዘልደታን ልደት ምክንያት በማድረግ ቦሌ የተደረገውን የነዳያን ምግባ በነፃ ያስተባበረው የሞንታርቦ ወጪ የሸፈነው ሎዛ ኹነቶች ነው።
19. የግሸን ማርያም ኮሚቴዎች ቢሯችን መጥተው በጠየቁን ያስተባብሩልን ጥያቄ መሠረት የማማከር ሥራውን ያለምንም ክፍያ የሠራው ሎዛ ነው። በዚኽ የተደሰቱት ኮሚቴዎች የቢሮ ኪራይ አለባችሁ፤ የሠራተኞች ክፍያ አለባችኹ ክፍያ እንፈጽምላችሁ ምን ብለን እንደመለስንላቸው ኮሚቴዎቹ እነ ዲ/ን አንተነህ የደሴውን ልጂ ጠይቁ ይነግሯቹሃል።
20. በመልአከ መዊዕ ተስፋዬ መቆያ አባትነት የሚመራው የሜሪላንድ ጽርሐ ጽዮን መንፈስ ቅዱስ ቤተክርስቲያንና የምእራፈ ቅዱሳን ቅድስት አርሴማ አንድነት ገዳምን በተመለከተ በኤሊያና ሆቴል የተሰጠውን ጋዜጣዊ መግለጫ በነፃ ያለምንም ክፍያ አስተባብሯል። ከዚያ በኋላ የነበረውን አገልግሎት በተመለከተ የማማከር ሥራ ሠርቷል። ገንዘብ ከኪሳችን አውጥተናል። 1 ብር ግን አልጠየቅናቸውም።
21. አዘዞ አየር ማረፊያ ሰሚው ሚካኤል ላይ የተሠራው የዶክመንተሪ አገልግሎት ሎዛ ኹነቶች በራሱ በነፃ የማስተባበር ሥራ ሠርቷል።
22.ክፍለ ሀገር ለሚገኘው የአቡነ ሐራ ገዳም የማማከር ሥራ በነፃ ሠርቷል።
23. ዘመን ተዋሕዶ ኤክስፖ ያለምንም ክፍያ ማርኮናል ኢቨንትስን በማገዝ የተሠራው።
24. ለአሐዱ ባንክ 2015 ከግንቦት 21 እሰከ ሰኔ21 /2015 ለተደረገው የሚዲያ ዘመቻ ያለምንም ክፍያ አንደ ወር ሙሉ በነፃ አስተባብሯል::
25. በእህታችን ዲዛይነር ሔቨን ጌታቸው የሚመራው ቤተ ሚካኤል ማኅበር 10ኛ ዓመት የምሥረታ በዓሉን ሲያከብር የማማከር እና የቀጥታ ሥርጭት መርሐግብር የሚዲያ ሽፋን እንደተቋም ያለምንም ክፍያ በነፃ አገልግሎት ሰጥቷል።
26. የጎጃም ጌራ መድኃኒት መድኃኔዓለም ገዳምን የማስታወቂያ ሥራ ለሎዛ ኹነቶች ድንቡሎ ሳይከፍሉ ያስተባበረላቸው እና የረዳቸው ሎዛ ነው።
27. ለአዲስአበባ ለሚገኘው ቅዱስ ሚናስ በየዓመቱ የሚዲያ የማስታወቂያ ሥራ ያለምንም ክፍያ የማስተባበሩን ሥራ የሚሠራው ሎዛ ነው።
28. የደብረ ዕንቁ ልደታን ኹነቱን ሳይኾን ዶክመንተሪውን እና የሦስት ቀኑን የቀጥታ ሥርጭት መርሐግብር በሚዲያው በነፃ የሠራው ሎዛ ነው።
29. የአቤኒን እና የባለቤቱን የቁርባን ሠርግ የቤተክርስቲያኑን እና የአዳራሽ ኹነቱን የsound፣ የሚዲያ ሽፋን በመስጠት በነፃ ያስተባበረው ሎዛ ነው፤
30. የአብራሃም ዘራጉኤልን ሠርግ የsound እና የሚዲያ ሽፋን በመስጠት ኹነቱን በነፃ ያስተባበረው እና ያማከረው ሎዛ ነው።
እነዚኽን ኹሉ በነፃ ሢሠሩ ድካማቸው እና ዋጋቸው ጠፍቶን ሳይኾን ዋጋችን በሰማይ ስለኾነ ነው። እነዚኽን ሁሉ ኹነቶች በነፃ እንደ ተቋም ሥንሠራ ድንቡሎ ሳንቲም እገዛ ያደረገልን ከደጋፊዎቻችን ይኹን ከነቃፊዎቻችን መሐል እኔ አለሁ የሚል የለም። ሌሎች ኹነቶች ላይ ሠርተን በምናገኘው እንጂ። ለበጎ ሥራችን ሺልማት ባንጠብቅም ነቀፋን ግን ለሰከንድ አልጠበቅንም። ስለሁሉም ነገር እናመሰግናለን። አገልግሎታችን በብዙ እጥፍ ተደራጂቶ እንደሚቀጥል ቃል እንገባላችኋለን።
2. ሥራዎችን እና አገልግሎቶችን እንዴት ይቀበላል?
አንድን ተግባር ለማከናወን ሃሳብ ያላቸው ኮሚቴዎች እና ግለሰቦች በጊዜ እጥረት፣ በቦታ ርቀት፣ በልምድ ማነስ ምክንያት ኹነታቸው እክል ሳይገጥመው ማዘጋጀት ሲፈልጉ ወደ ተቋማችን ይመጣሉ። በዚህ መሠረት ይኽንን ተግባር አከናውኑልን ሲሉ የጉዳዩን ሕጋዊነት ካጠናን እና ከመረመርን በኋላ በድርጅታችን ውስጣዊ አሠራር መሠረት መክፈል የማይችሉትን ያለምንም ክፍያ በነፃ እንሠራላቸዋለን። በዚኽም በርካታ ኹነቶችንም በነፃ ሠርተናል። ለወደፊትም እንሠራለን። መክፈል የሚችሉ ግለሰቦች እና ተቋማት ደግሞ ይከፍላሉ። ለዚኽም ሕጋዊ ደብዳቤ እንዲጽፉ አድርገን ቆጥረው የሰጡንን ተግባራት በንጽሕና፣ በጥራት እና በፍጥነት ቆጥረን እናስረክባለን።
ድካማቸውን ደክመን ሸክማቸውን ተሸክመን እናገለግላቸዋለን። ለዚኽም እሰከ ዛሬ ያገለገልናቸው ግለሰቦች፣ ኮሚቴዎች፣ ማኅበራት፣ ገዳማት፣ አድባራት፣ ሀገረ ስብከቶች ምስክሮቻችን ናቸው። ስለኾነም ከደንበኞቻችን በርካታ የምስጋና እና የምስክር ወረቀቶች ተበርክተውልናል።
3. ክፍያን በተመለከተ
ሀ) . በፐርሰንት ወይም በኮሚሽን በፍፁም ሠርተን አናውቅም። ለወደፊትም አንሠራም። ይኽን የማናደርገው ወንጀልም ኃጢአትም ስለኾነ ሳይኾን ከተሐድሶ እንቅስቃሴ ቀጥሎ ለቤተክርስቲያን ቀጣዩ ፈተና ነው ብለን ስለምናምን ነው። በዚኽ ምክንያት እኛ ወደዚኽ አገልግሎት ከመግባታችን በፊት በኮሚሽን ወይም በፐርሰንት ሲሠሩ የነበሩ ግለሰቦችን እና ተቋማትን በማስተማር፣ በመገሰጽ ከድርጊታቸው እንዲታቀቡ አድርገናል። 99 % ተሳክቶልናል። 1% የሚኾኑ በዚኽ አቋማችን ያኮረፉም የእኛን ጩኽት ቀምተው ቀን ጠብቀው ከውስጥ እና ከውጭ ተባብረው ዘመቻ ከፍተውብናል። እኛ ግን በዘመቻ የሚንበረከክ ተቋማዊ ውቅር ስሌለን አገልግሎታችንን በንጽሕና እንቀጥላለን።
ሎዛ ኹነቶችን በተመለከተ አንድም ግለሰብ አንድም ተቋም በፐርሰንት የሠራንበትን ማስረጃም መረጃም ማቅረብ አይችልም። በፍፁም፣ በፍፁም፣ በፍፁም። እንደ ግለሰብም እንደተቋምም እንደዚኽ ዐይነት ስብእና እንደሌለን ብዙዎቻችኹ ታውቃላችኹ። የማታውቁንም እንድትጠይቁ በእግዚአብሔር ስም አደራ እንላለን።
ለ.) የመንግሥት ግብር፣ የቢሮ ኪራይ፣ የሠራተኞች ደሞዝ እንዴት ትከፍላላችኹ? ብሎ አዝኖልን የጠየቀን የለም፤ ስንት ግዙፍ ሥራዎችን ገንዘብ ከኪሳችን ጭምር እያወጣን በነፃ ስንሠራ ያላዘኑ፤ ያልጠየቁ፤ ምን እንርዳችኹ? እንዴት አናግዛችኹ ብለው አጠገባችን ያልነበሩ፤ ለዲኮር እና መሰል ጉዳዮች በሚሊዬን ደረጃ ሲከፈል ኮሚቴ ኹነው በሚሠሩበት ቦታ ዝም ያሉ፤ ለቴሌቪዥን ጣቢያዎቻችን ለአንድ ደቂቃ ማስታወቂያ እና ለአንድ ዶክመንተሪ ስንት እንደሚከፈል የሚያውቁ መርጦ አልቃሾች እና ግለሰቦች ዘመቻ ሲከፈቱብን ግን ሳያመዛዝኑ ግራ ቀኝ ሳይጠይቁ ለመፍረድ እና ለመሳደብ ብሎም የሚሸማቀቅ የለም እንጂ ለማሸማቀቅ የቀደማቸው የለም።
ተቋማችን ግን ለግለሰቦች እና ለተቋማት የሚሰጠው አገልግሎት እና ሥራ በተቋሙ አሠራር መሠረት ተመጣጣኝ ክፍያ ያስከፍላል። መክፈል የቻሉ ይከፍላሉ። ምክንያቱም የቢሮ ኪራይ፣ የስቱዲይ ዕቃዎች ኪራይ፣ የሠራተኞች ደሞዝ እና ልዩ ልዩ ወጭዎችን የምንሸፍነው ከጠቅላይ ቤተክህነት በተመደብልን በጀት አይደለም።
የምትሠሩት ለሀገር እና ለቤተክርስቲያን ነው ብሎ መንግሥት በጀት አይመድብልንም። አንድም በጎ አድራጊም አንድ ብር ሰጥቶን አያውቅም። መክፈል ያልቻሉ ግለሰቦች እና ተቋማት ደግሞ በአሠራራችን መሠረት በነፃ ያለምንም ክፍያ አገልግሎት ይሰጣቸዋል። በዚኽም በርካታ ተቋማት እና ግለሰቦች ተጠቃሚ ኾነዋል። በነፃ ያለምንም ክፍያ የሠራንላቸው ግለሰቦችን እና ተቋማትን ዝርዝራቸው በመጨረሻ ተመልከቱ። በዕውነት ነገሩ በጣም ያሳዝናል።
የሰሞኑን የስም ማጥፋት ዘመቻ የትኩረት ነጥቦች
1).ሎዛ ኹነቶች አዘጋጅ በኮሚሺን ወይም በፐርሰንት እየሠራ ነው የሚል ነው። መልሳችን በፍፁም ውሸት ነው የሚል ነው። አልሠራንም ነው። ሠርተንም አናውቅም። አንሠራምም። ጭራሺ በፐርሰንት የሚሠሩ ግለሰቦች ላይ ከፍተኛ ተቃውሞ አለን። ነገሩ ጩኽቴን ቀሙኝ ነው። ሠርተዋል የሚል ካለ ባለቤቱ ወጥቶ አዎ ከእኔ ጋር ሠርተዋል ይበል። ወሬ ሳይኾን የሚነበብ ማኅተም ፊርማ፣ ሕጋዊ ውል እና ስምምነት ይዞ ይምጣ። 100% የምንነግራችኹ፤ አንድም ተቋም አንድም ግለሰብ ከሎዛ ኹነቶች ጋር በፐርሰንት ወይም በኮሚሽን በፍፁም አሠርቻለኹ ብሎ አይመጣም። ምክንያቱም እንደዚኽ ዐይነት ሥራ መሥራት ተገቢ ነው ብለን ስለማናምንበት፤ አልሠራንም። ምስክሮቻችን እስከዛሬ አብረውን የሠሩ ግለሰቦች እና ተቋማት ናቸው
2. ማኅበራዊ ሚዲያ ላይ እየተዘዋወረ ባለው ዶክመንት ጉዳይ፦
ሀ.) ዶክመንቱ ኹነቱ የተዘጋጀው ከህዳር 12 እሰከ ህዳር 26/2018 ይላል። ሎዛ ኹነቶች በዚኽ በተባለው ቀን በፍፁም ሐዋሳ ላይ ኹነቶችን አላዘጋጀም።
ለ). ዶክመንቱ እኛን ባይመለከተንም ሰዎች ልከውልን ተመልክተነዋል። በዚኽም እንደ አንድ ኦርቶዶክሳዊ እና እንደ አንድ ሕሊና ባላቸው ሰዎች እንደሚመራ ተቋም በጥንቃቄ ለማየት ሞክረናል። በመኾኑም በርካታ የሐሰት ውንጀላዎች ተካተውበታል።ብዙ ውሸቶችንም ይዟል።
ጥቂቶቹ
ሐ), ማነው ይኼ ደብር? ኹነቱን ማን ነው ያስተባበረለት? የውል ስምምነታቸው የትአለ? ስምምነቱስ ምን ይላል? ደብሩ በግልፅ መግለጫ ለምን አልሰጠም? ደብሩ ተበደልኩ ለምን አላለም? የተበደለውስ ምንድን ነው? የማይነበብ ማኅተም ለምን ማዘዋወር ተፈለገ? ምእመናን ነገሩ እየገባችኹ ነው? በሳል አእምሮ ያለው ይጠይቅ። በዝርዝር በስም ተጠቅሶ ለማን ምን ተከፈለ? ገንዘብ የተቀበሉበት ፊርማ ወዘተ አለ? ክፍያውስ የተፈጸመው ያለገለገሉበትን ነው ወይስ ያላገለገሉበትን? ያልሠሩበትን ነው ወይስ እንደተባለው ዘርፈው ነው? አስገድደው ነው? ኮሚቴው ፈቅዶ እና አምኖበት ነው ያደረገው? አምኖበት ካደረገው በኋላስ ለምን ሚዲያ ላይ ማሠራጨት አስፈለገ? እውነት ከኾነ ዶክመንቱን ሙሉውን ለምን አለቀቁትም። ለምን ቆረጧት? ሰው ይኼን እንዴት መጠየቅ ያቅተዋል? የምጣዱ እያለ የእንቅቡ ተንጫጫ ለምን እንዲኾን ተፈለገ ዓላማው ሌላ ስለኾነ ነው።
መ) ቲክቶከሮቹን ማጥቃት የፈለገ አካል መኖሩን ማሳያ የዘማርያን የሰባኪያን አበል የታለ? መርሐግብሩ የተካኼደው ያለዘማርያን ነው? ውሸት፤
ሠ) አምስት መቶ ምናምን ሺ ብር ምግብ እንዴት? ፍፁም ውሸት። እውነት እንኳን ቢኾን አገልጋዮቹ እዚህ ሆቴል ካልኾነ አንተኛም ብለው ነው? ውሸት። መጀመሪያውኑ ወጪ የሚቀንስ ምግብ፣ ወጪ የሚቀንስ ምኝታ ለምን አላዘጋጁም? አገልጋዮቹ እና ሚዲያዎቹ እዚህ አንተኛም። ይኽንን አንበላም እንደማይሉ የታወቀ ጉዳይ ነው። ምክንያቱም አገልግሎቱ ሐዋሳ ብቻ አይደለም። ብዙ ቦታወች ተሰጧል። የጎላ ድስት ወጥ በልተው፣ ሰ/ት/ቤት አዳራሽ ተኝተው ጥንቅቅ ያለ መርሐግብር አዘጋጅተዋል።
ረ). ወጪ ለማጋነን የተቀሰጡ ወጪዎች አሉ ለምን? ለምሳሌ ቁጥር 2 ለመወንጀል ከመጣደፋቸው የተነሣ በትክክል እንኳ መደመር አልቻሉም።
3. ዶክመንቱ እኛን የማይመለከተን ኾኖ ሳለ የሎዛ ኹነቶችን ስም በዚኽ መጠን ማጥፋት ለምን አስፈለገ? ዘመቻውን ያስጀመሩት አካላት እነማን ናቸው? ዓላማቸውስ ምንድን ነው? የሚለውን መመረመር ያስፈልጋል።
ሀ). የመጀመሪያዎቹ በፍፁም ቅንነት ለቤተክርስቲያን ያሰቡ መስሏቸው የተንጋደደ መረጃ ሰምተው ዘመቻውን የተቀላቀሉ ናቸው። ለእናንተ መልሳችን ሕሊና የሚባል ነገር አለ አጣሩ። ነግ በኔ በሉ። ሰው የዘራውን ነው የሚያጭደው። ቢያንስ ጉዳዩን ከኹለቱም ወገን ስሙ። ከዚያም መፍረድ የሚያስችል መንፈሳዊነት፣ ሞራል እና ስነልቡና ካላችኹ ፍረዱ። ሕጋዊ መረጃ እና ማስረጃ ሳትይዙ የግለሰብ ስም እና የተቋም ስም ከሚያጠፉ ሰዎች ጋር አትተባበሩ። ቆም ብላችኹ ጠይቁ። ቢያንስ ከሳሽ ሳይኖር ተካሣሽ ላይ አትፍረዱ። አሁን እየኾነ ያለው ሕጋዊ ከሳሺ እና ወቃሺ ሳይኖር አሯሯጮች መኾን አይገባንም።
ለ.) የአእላፋትን ዝማሬ ቲክቶከሮቹ ይደግፋሉ የሚል ነው። ስለዚኽ በሏቸው ነው። ቲክቶከሮቹን የሚያስተባብረው ደግሞ ሎዛ ኹነቶች ነው። እርሱንም በሉት
ሐ. እንደነዚኽ ዐይነት መርሐግብር ለምን አልተሳተፍንም የሚል ውስጣዊ ቅናት ያንገበገባቸው ናቸው። እንዚህ አካላት ደግሞ ያልተጋበዙት የኮሚቴዎቹ ምርጫ ስላልኾኑ። በቦታ ርቀት። ስልክ ስለማያነሱ። በብዙ ምክንያት ሳይጋበዙ የቀሩ። ነገሩ ትክክል ስለኾነ ስላልኾ ሳይኾነ እነሱ ስለሌሉበት። እነሱ ስላልጀመሩት። እነሱ ቡራኬ ስላልሰጡበት ነው።
መ). ወቅታዊ አጀንዳ ለማስቀየር። ይኽ ጉዳይ በሚነሣበት ወቅት ምን ዐይነት አጀንዳ ይናፈስ ነበር የሚለውን መፈተሽ ተገቢ ነው።
ሠ.) ምእመናን አገልጋዮችን፣ ኦርቶዶክሳዊ ዩቱበሮቹን፣ ቲክቶከሮቹን፣ ፊስቡከሮችን እና የኪነጥበብ ባለሙያውችን እንዲጠሉ፤ እንዲጠራጠሩ። አይይ ምን ሰው አለ? በማስባል ፈተና ውስጥ በማስገባት ለክህደት ጉዞ ማመቻቸት ነው፤
ረ). ዝናን፣ ዕይታን እና ገንዘብን ናፋቂነት ነው። ስም ያላቸውን ሰዎች ያለበቂ ምክንያት ያለ ሕጋዊ መረጃ እና ማስረጃ ፎሎወር እና ሰበስክራይበር ለመጨመር ትኩረት ለመሳብ ስም ያላቸው ሰዎች ማወረድ ትናንት የነበረ። ዛሬም እየኾነ ያለ። ለወደፊትም የሚቀጥል እኩይ ተግባር ነው። ለእነዚኽ አካላት መልሳችን የሚኾነው፤ ውሾች ይጮኻሉ፤ ግመሎችም ይኼዳሉ ነው::
በሙገሳ ብዛት የሚቀጥል አገልግሎት የለንም። በተራ ስም ማጥፋት የሚገታ ሥራ አይኖረንም። እኛ ሠናይ ዓላማ አለን። ዓላማችን ደግሞ ያለፈተና እንደማይሳካም ጠንቅቀን ስለምናውቅ ጉዟችን ወደፊት ነው።
ሰ.) አንዳንድ ተመሣሣይ ሥራ እና አገልግሎት የሚሠጡ አካላት ተቋማችን እያገኘ ባለው ስም እና ዝና ምክንያት ደስተኞች እንዳልኾኑ እናውቃለን። ኾኖም መጠላለፉ አይጠቅምም። ብፁዕ አቡነ ጎርጎርዮስ ሥራህን ሥራ እንዳሉት ኹላችን በሥራችን እንገለጥ ነው መልሳችን።
ሸ. ) የሰይጣን ሥራ ነው፤ ምክንያቱም እየሠራነው ያለው መንፈሳዊ አገልግሎት እና ሥራ ነው። መንፈሳዊ ሥራ ደግሞ ያለፈተና አይሠራም። ፈተና ከሌለውም ቅድመ እግዚአብሔር አልደረሰም ይላሉ አበው። ይኽንን ፈተና በብዙ መልኩ ለምደነዋል። ደግሞም በድል አቁሞናል። ዐቢያተ ክርስቲያናት እየታነፁ ነው፤ አብነት ት/ቤቶች እየተገነቡ ነው፤ ወንጌል እየተስፋፋ ነው። ዝማሬው እየቀለጠ ነው። በዚኽ ያልተበሳጨ ሰይጣን በምን ይበሳጭ? እንዲያውም ይኽ ፈተና መምጣቱን እግዚአብሔር አገልግሎታችን እንደተቀበለልን እንቆጥረዋለን።
ቀ.) እንደሚታወቀው በርካታ ገዳማት፣ አድባራት፣ አብነት ት/ቤቶች ፣ ማኅበራት፣ ሰ/ት/ቤቶች፣ የነዳያን መርጃ ተቋማት፣ ግለሰቦች ይኽንን አገልግሎት ይፈልጉታል። በዚኽ አገልግሎትም ወንጌል ስለሚስፋፋ፣ ድኾች ስለሚረዱ፣ አድባራት እና ገዳማት ስለሚታነፁ፤ ይኽ እንቅስቃሴ እና አገልግሎት ደግሞ አንዳንድ የቅባት፣ የተሐድሶ አራማጆችን ያስቆጣል። አስቆጥቷል። የመናበባቸው ምስጢርም ይኼው ነው። ስለዚኽ ጥያቄው በእነሱ ስም ማጥፋት ዘመቻ አገልግሎቱን እና ሥራውን እናቁመው ወይስ እንቀጥለው ነው? ጉዳዩ፤ አናቆምም ነው መልሳችን።
4. ለሚያገለግሉን ግለሰቦች እና ተቋማት ደም ወዝ መክፈል ነውር ነው ወይ? ክፍያ መፈጸም ኃጢአት ነው ወይ?
የሚችል እና ሌላ መተዳደሪያ ያለው በነፃ ያገልግል። የማይችል ግን ራሱን እና ቤተሰቡን የሚያስተዳድርበት ዋጋው ሊከፈለው ይገባል። ቤተክርስቲያን ያስተማረችንም ይኽው ነው። ቅዱስ ፓትርያርኩ፣ ጳጳሳቱ፣ መነኮሳቱ፣ ካህናቱ፣መምህራኑ፣ ዘማርያኑ፣ ወዘተረፈ በምን የሚተዳደሩ ይመስላችኋል? ከአንዳንድ ቦታወችና አባቶች ውጪ ምእመናን በሚሰጡት ገንዘብ ነው። ከመንግሥት ቀጥሎ ሚሊየኖችን ቀጥራ ደሞዝ ከፍላ የምታሠራ ለብዙዎች የሥጋም የነፍስም መጠጥና ምግብ የኢ/ኦ/ተ/ቤ ን ናት። ዘዳግም 25፡4 "እህል የማያበራየውን በሬ አፉን አትሠር " ተብሎ ተጽፏል። ቅዱስ ጳውሎስም "እግዘብሔርን ስለበሬዎች ይገድዋልን?"1ኛ ቆሮ 9፥9 ፤ ስለአገልጋዩ ነው ወዳጄ። ቀጥሎ ጳውሎስ "ለሠራተኛ ደሞዙ ይገባዋል" ይላል። ሠራተኛ ይዝረፍ አይልም። ይስረቅ አይልም።
ለሠራተኛ ዋጋው ይገባዋል ነው ያለው። እኛ ሠርቀው የሚበሉትን እንጂ ሠርተው የሚበሉትን አንቃወምም። ሠርቀዋል ካላችኹ ማስረጃ አምጡ። ነገር ግን ማስረጃ የላችኹም። ስም ማጥፋት ብቻ ከኾነ ግን በሥጋም በነፍስም ከተጠያቂነት አናመልጥም።
5. ቲክቶከሮችን እና ዩቱበሮችን በተመለከተ
አንድ ዓለማዊ ቲክቶከር ለአንድ ማስታወቂያ ስንት ነው የሚከፈለው? አንድ ዶክመንተሪ ለመሥራት በዓለማውያን ስንት ይጠየቃል? በራሳችን ሰዎች ላይ ምን ያህል ጨካኝ እንደኾንን የገባን ለኦርቶዶክሳውያን ለቲክቶከር እና ዩቱበር ለምን ይከፈላል? ብለን የስም ማጥፋት ዘመቻውን ስናሟሙቀው ያየነው ዕለት ነው። ሠርቀዋል? ውሸት። መረጃ የለም። ዘርፈዋል? ውሸት መረጃ የለም።
ተከፍሏቸው በንጽሕና ሠርተው ከኾነ ምንድን ነው ኅጢአቱ? ቤተክርስቲያኑ
ሢሠራ፣ ቀለሙ ሲቀባ፣ አጥሩ ሲታጠር ይኽን የሠሩት ሰዎች የሌላ ዕምነት ተከታዮች ናቸው? በብዛት አይደሉም። ኦርቶዶክሳውያን ተቋራጮች፣ መሐንዲሶች፣ ግንበኞች፣ ቀለም ቀቢዎች፣ ኤሌክትሪሻኖች ናቸው።
ለእነዚኽ ሁሉ ከፍለን አሠርተን፤ ለዩቱበር እና ለቲክቶከር ሲኾን ለምን ተበሳጨን ብለን ስንጠይቅ መልሱ ጨካኞች ስለኾንን ነው። እነሱም የቤት ኪራይ አለባቸው። እነሱም የቢሮ ኪራይ አለባቸው። እነሱም የካሜራ ማን ደሞዝ አለባቸው። እነሱም ኮ ሰው ናቸው እንደኛ ይበላሉ ይጠጣሉ። እነሱም የሞባይል ካርድ ይፈልጋሉ። እነሱም በክንፋቸው አይበሩም ትራንስፖርት ይፈልጋሉ። እንደ ዓለማውያኑ ቲክቶከሮች አንበሳ እና አበባ እየተሰጣቸውአይደለም የሚገለግሉት የሚታሠሩት የኛዎቹ ቲክቶከሮች፣ የሚሰደዱት ኦርቶዶክሳውያን ቲክቶከሮች፣ ከመናፍቅ እና ከተሐድሶ ጋር አንገት ለአንገት የሚተናነቁት መንፈሳዊ ቲክቶከሮች፤ ምን አድርጉ ነው የምንላቸው? ለምን የሁለት ዓለም ስደተኞች እናደርጋቸዋለን?
ሠርቶ የሚበላን መደገፍ፤ ሠርቆ የሚበላን መንቀፍ ተገቢ ነው። ስለመስረቃቸው አንድ ማስረጃ የለም። ካለ እንኳን ግለሰቡን መጠየቅ እንጂ በስመ ቲክቶከር ሁሉንም መጨፍጨፍ ተገቢ አይደለም። ክርስትናም አይደለም።
በመጨረሻ የእኛን ንጽሕና እና የተቋማችን የአገልግሎት ተደራሽነት የምታውቁ ሥራችን ለሁሉ ይደረስ ዘንድ ጸልዩልን። የማታውቁን ጠይቁ። እያወቃችኹ በክፋት እና በምቀኝነት ለተነሣችኹብን የምንላችኹ ሶሻል ሚዲያ ፍርድ ቤት አይደለም። መረጃ እና ማስረጃ ይዛችኹ ክሠሡን። ያኔ ውርደታችኹን ትከናነባላችኹ። ደስ የሚለው አትከሥሡንም። ምክንያቱም ወሬ እንጂ ፍሬ የላችኹም። ምክንያቱም መረጃ እንጂ ማስረጃ የላችኹም። ምክንያቱም ሠርቆ መብላት እንጃ ሠርቶ መብላት ወንጀል ስላልኾነ። ምክንያቱም አገልግሎ መቀበል መጽሐፍ ቅዱሳዊ እንጂ ኃጢአት ስላልኾነ። እናም ክሠሡን። ያኔ የእናንተ ትክክለኝነት ይታያል።
በቀጣይም በሀገር ውስጥ ተቀምጠው ስማችንን ጠቅሰው የተቋማችንን ስም እና ክብር ያጎደፉትን ግለሰቦች በሕግ የምንጠይቅ ይኾናል። ከሀገር ውጭ ያሉትን በተመለከተ ዋነኛ ተዋናዮች እንደኾኑ እናውቃለን። እዚህ ያሉትም ስደቡልን አዋርዱልን እያሉ የሚልኩትም ውጪ ላሉት ነው። እነሱም በቅርበት እንደማይገኙ ቢከሠሡም ፍርዳቸው ሩቅ እንደኾነ ስለሚያውቁ ለእግዚአብሔር እናመለክታለን።
በቅርበት እኛንም ተቋማችንም የምታውቁ በተፈጠረው የሐሰት ፕሮፓጋንዳ ሳትበገሩ እሰከ መጨረሻው በጸሎታችኹም በሃሳባችኹም አብራችኹን ለነበራችኹ ወዳጆቻችንን እና የአገልግሎት ተጠቃሚወቻችን ቀን አይታችኹ ስላልተሸራተታችኹ፤ ጩኽት ፈርታችኹ ስላልከዳችኹን እናመሰግናለን። ክርስትና ይኽ ነው። በሆሳዕና ዕለትም በዕለተ አርብም አብሮ መቆም። የሚያስከፍለውን ዋጋ ከፍሎ ነፃ መውጣት። እናመሰግናለን ።
የተወደዳችኹ ኦርቶዶክሳውያን በያላችኹበት ሠላመ እግዚአብሔር ይብዛላቹ! ሰሞኑን በአንዳንድ እና ጥቂት ማኅበራዊ ሚዲያ ተጠቃሚ ግለሰቦች ዘንድ በተቀናጀ እና በተደራጀ መንገድ ሎዛ ኹነቶች አዘጋጅን - Loza Events organizer ን እና ከሎዛ ኹነቶች አዘጋጅ ጋራ አብረው ይሠራሉ የተባሉ ሚዲያዎችን፣ የኪነ ጥበብ ባለሙያዎችን፣ ዩቱበሮችን እና ቲክቶከሮችን አስመልክቶ ያልተገባ መልክ በመስጠት የስም ማጥፋት ዘመቻ መክፈታቸውን ተመልክተናል።
እንዲህ ዓይነት የስም ማጥፋት ዘመቻ ባደረጉ አካላት ላይ በእጅጉ አዝነናል፤ አፍረናልም፡፡ እግዚአብሔር ወደ ልባቸው እንዲመልስቸው እንለምናለን፡፡ ነገር ግን እኒህ አካላት በማኅበራዊ ሚዲያ ላይ ያለስማችን ስም በመስጠት በሐሰት የስም ማጥፋት ዘመቻ ስለዘመቱብን፣ ሁሉም ኦርቶዶክሳውያን እና ኦርቶዶክሳውያት እውነታውን ማወቅ ስላለባቸው እና በጉዳዩ ዙሪያ ያለውን እውነታ አውቀው የራሳቸው ኅሊናዊ ፍርድ እንዲሰጡ ይህንን ወቅታዊ መግለጫ መስጠት አስፈልጓል፡፡
ስለዚህ የተወደዳችሁ ኦርቶዶክሳውያን እና ኦርቶዶክሳውያት! ‹‹ነገርን ከሥሩ ውኃን ከምንጩ›› እንዲሉ፡፡ እውነታውን በማኅበራዊ ሚዲያ በሚነዛ አሉባልታ መነዳት ሳይሆን እውነቱን ከምንጩ እንሆ፡፡
1. ሎዛ ኹነቶች ማን ነው?
ሎዛ ኹነቶች የቤተመንግሥትም
የቤተክህነትም ሕጋዊ ፈቃድ ያለው ተቋም ነው። በሀገራችን ብቻ ሳይኾን በቤተክርስቲያናችን ታሪክ የመጀመሪያው እና ፈር ቀዳጁ መንፈሳዊ እና ሳይንሳዊ በኾነ መንገድ ኹነቶች እያዘጋጀ ያለ በአጭር ጊዜ ስምና ዝናን ያተረፈ ድንቅ ተቋም ነው።
ተቋሙ የሚሠራው ኦርቶዶክሳዊ ኹነቶችን ነው። ከእርሱ በኋላም መንፈሳዊ ሠርጎችን የሚያዘጋጁ ተቋማት እንዲበዙ አርአያ የኾነ፤ ተዋሕዶ በልምድ ብቻ ሳይኾን በትምህርት በተደገፈ ቅጥ(pattern) አገልግሎት መስጠት የሚችሉ ልጆች እና ተቋማት እንዳሏት ያሳየ ስንዱ እመቤት እንደኾነች በተግባር ያረጋገጠ እንዲኹም በር የከፈተ ተቋም ነው። በዚኽም እልፍ የምስጋናና እና የምስክር ወረቀቶችን አግኝቷል።
የሚሠጣቸው አገልግሎቶችም መንፈሳዊ ሠርጎችን ማዘጋጀት፣ የልደት መርሐግብሮችን፣ ጥምቀተ ክርስትናዎችን፣ የጋብቻ ክበረ በዓላትን፣ ምረቃቶችን፣ የሚዲያ ንቅናቄዎችን፣ ጋዜጣዊ መግለጫዎችን፣ የገቢ ማሰባሰቢያ መርሐግብሮችን ያዘጋጃል። ያስተዳድራል። ይመራል። ያስተባብራል።
ዓላማውም ጊዜ፣ ጉልበት እና የቦታ ርቀት ፈተና የኾነባቸውን ግለሰቦችን እና ኮሚቴዎችን የሥራ ሸክም በመሸከም፤ ድካማቸውን በመድከም ኦርቶዶክሳዊ ኹነቶችን መንፈሳዊ እና ሳይንሳዊ በሆነ መንገድ ማዘጋጀት ነው። ራእይው መንፈሳዊ ኹነቶች ቤተክርስቲያኗን በሚያውቁ፣ መንፈሳዊውንና ዘመናዊውን ትምህርት በቀሰሙ ልጆቿ የቤተክርስቲያኗን፣ ዶግማ፣ ቀኖና እና ትውፊት በጠበቀ ኹኔታ፣ ደረጃቸውን እና ከፍታቸውን ይዘው ከሌብነት፣ ከመጓተት እና ከብልሽት በጸዳ ፍኖት ኹነቶች ሲዘጋጁ ማዬት ነው።
ሎዛ ኹነቶች እንደ ተቋም እንደ መሪም በነፃ አገልግሎት የሰጠባቸው ተቋማት እና ግለሰቦች በጥቂቱ:-
1. የጎንደር ሐመረ ብርሃን ደብረ ምጥማቅ ማርያም ሕንፃ ቤተክርስቲያንን ለማስፈጸም ከጥር 23/2017 እሰከ ጥቅምት 03/2018 ለ 8 ወር ቀን እና ሌሊት ያለምንም ክፍያ አንዳንድ ጥቃቅን የቡድኑን ወጪዎች ጭምር ራሱ በመሸፈን ያስተባበረ፣ የመራ በራሱ ሚዲያም ለሦስት ቀናት በቀጥታ ሥርጭት ያስተላለፈ ድንቅ ተቋም ነው፤ በወቅቱ የሰጡትን ምስክርነትም ቪዲዮ ላይ ተመልከቱ። 100% የምንኮራበት አገልግሎታችን ነው።
2. ለራማ ኪዳነ ምሕረት ገዳም በሚሊኒዬም አዳራሽ የተዘጋጀውን መርሐግብር ከትኬት ሽያጭ ውጭ ያለውን ሥራ ያለምንም ክፍያ ሙሉ በሙሉ የማማከር እና የማስተባበር ሥራ ከመሥራት በተጨማሪ ዶክመንተሪ በነፃ የሠራ ተቋም ነው። ሌሎችንም በአጭር በአጭር ከዚኽ በታች ተቀምጠዋል፦
3.የመምህር በጽሐ ዓለሙ ጉባኤ ቤት የግዮን ሆቴል የቀጥታ ሥርጭት በነፃ አስተላልፏል እና የማስታወቂያዎችን ፕሮዳክሽን ያለምንም ክፍያ ሠርቷል፤
4. የጎንደር አዘዞ ሎዛ ማርያም ህዳር ጽዮን መርሐግብር እና አስተርእዮ ማርያም በሎዛ ማርያም (በነፃ መሥራት ብቻ ሳይኾን ገንዘብ ከራሱ ወጪ ያደርጋል)
5.2015 ያንን የመሰለ ከ300,000 ሰው በላይ የታደመበት ዝክረ አበው ለአዘዞ ደብረ ገነት ቅዱስ ሚካኤል ከኮሚቴዎቹ ጋር በመተባበር (ኢቨንቱን በነፃ መሥራት ብቻ ሳይኾን ገንዘብ ከራሱ ጭምር አውጥቶ ያስተባበረ ነው)
6. ማኅበረ ቅዱሳን አዲስ አበባ ማዕከል ግንፍሌ ለሚያስገነባው ሕንፃ የተሰጠውን ጋዜጣዊ መግለጫ አስተባብሯል፤
7. ለታዕካ ነገሥት ባዕታ ለማርያም ገዳም ጋዜጣዊ መግለጫ አስተባብሯል
8. ስምከ ሕያው ዘኢይመውት በሚል መሪ ቃል ሚሊኒዬም አዳራሽ ለተዘጋጀው ጉባኤ የሚዲያ ካምፔን የማስተባበር ሥራ በነፃ ሠርቷል፤
9. ለቂልጦ ቅድስት ማርያም ገዳም በየዓመቱ ሰኔ ማርያም ወደ ቂልጦ ማርያም በሚል መሪ ቃል ሚዲያዎችም በነፃ ሎዛ ኢቨንትም በነፃ ለበርካታ አመታት አስተባብሯል፤ ለወደፊትም ያስተባብራል፤
10. ተአምረ ማርያም ከግዕዝ ወደ ኦሮምኛ በብፁዕ አቡነ ናትናኤል ተተርጉሞ በማኅበረ ቅዱሳን አሳታሚነት ለንባብ የበቃውን የምረቃ እና ጋዜጣዊ መግለጫ አገልግሎት በነፃ አስተባብሯል፤ አዘጋጅቷል።
11.ለአምቦ ኪዳነ ምሕረት የተዘጋጀውን የዶክመንተሪ፣ የማስታወቂያ፣ የእራት እና የቀጥታ ሥርጭት መርሐግብር አምቦ እና አዲስአበባ ላይ የማማከር እና የማስተባበር ሥራ ያለ መታከት ያለ ክፍያ በነፃ በመሥራቱ ምስጋና እና አድናቆት ተበርክቶለታል።
12. 2016 ሆሳዕናን በሆሳዕና የማማከር እና የማስተባበር ሥራ እንደ ሎዛ ኢቨንት መርሐግብሩን መርቷል። እንደ ሚዲያም የቀጥታ ሥርጭቱን በነፃ አስተላልፏል።
13. ጻድቃኔ ማርያም ስትመረቅ ያደረግነው እንቅልፍ የሌለውን ሥራ፤ የዶክመንተሪ፣ የማስታወቂያ፣ የቀጥታ ሥርጭት፣ የሚዲያ ዘመቻ ተቆጥሮ የማያልቀውን የመምራት እና የማስተባበር ሥራ እንደ ግልም እንደ ቡድንም ያለምንም ክፍያ ለደከምነው ድካም ከእግዚአብሔር ውጪ ማን ሊከፍለን ይችላል?
14.ለሰሜን ወሎ ሀገረስብከት በዚያ የመከራ ዘመን ለሰጠነው የማማከር፣ የማስተባበር እና የማሰልጠን ሥራ ብፁዕ አቡነ ኤርሚያስን ብቻ መጠየቅ ተገቢ ነው።
15. ለኮምቦልቻ ገብርኤል የገቢ ማሰባሰብ የቀጥታ ሥርጭት፣ የማታ ጉባኤ እና ሩጫ ሁለት እና ሦስት ቀን ለሰጠነው የሚዲያ ሽፉን እንኳን ገንዘብ ልንቀበል የተቀየረውን የአውሮፕላን ትኬት እንኳ እራሳችን እንደከፈልን ምስክራችን ቅ/ገብርኤል፣ ኮሚቴው እና መምህር ደረጀ ዘወይንዬ ናቸው፤
16. ለደቡብ ኦሞ ሀገረ ስብከት በቅድስት ሥላሴ ዩኒቨርሲቲ የተዘጋጀውን ጋዜጣዊ መግለጫ ያስተባበረው ያለምንም ክፍያ ሎዛ ኢቨንት ነው፤
17. በለሳ የሚገኘውን ሙት አንሣ ማር ቅዱስ ሚካኤ አንድነት ገዳምን ከሰኔ 17/2017 ጀምሮ ለማስተዋወቅ ለመጀመሪያ ጊዜ የተደረገውን ጉዞ፣ ጉባኤ፣ ዶክመንተሪ፣ ማስታወቂያ፣ ጋዜጣዊ መግለጫ በረሃ ለበረሃ እየዞረ በነፃ ያለምንም ክፍያ ያስተዋወቀው፣ የመራው፣ ያማከረው ሎዛ ኹነቶች ነው፤
18. የያያ ዘልደታን ልደት ምክንያት በማድረግ ቦሌ የተደረገውን የነዳያን ምግባ በነፃ ያስተባበረው የሞንታርቦ ወጪ የሸፈነው ሎዛ ኹነቶች ነው።
19. የግሸን ማርያም ኮሚቴዎች ቢሯችን መጥተው በጠየቁን ያስተባብሩልን ጥያቄ መሠረት የማማከር ሥራውን ያለምንም ክፍያ የሠራው ሎዛ ነው። በዚኽ የተደሰቱት ኮሚቴዎች የቢሮ ኪራይ አለባችሁ፤ የሠራተኞች ክፍያ አለባችኹ ክፍያ እንፈጽምላችሁ ምን ብለን እንደመለስንላቸው ኮሚቴዎቹ እነ ዲ/ን አንተነህ የደሴውን ልጂ ጠይቁ ይነግሯቹሃል።
20. በመልአከ መዊዕ ተስፋዬ መቆያ አባትነት የሚመራው የሜሪላንድ ጽርሐ ጽዮን መንፈስ ቅዱስ ቤተክርስቲያንና የምእራፈ ቅዱሳን ቅድስት አርሴማ አንድነት ገዳምን በተመለከተ በኤሊያና ሆቴል የተሰጠውን ጋዜጣዊ መግለጫ በነፃ ያለምንም ክፍያ አስተባብሯል። ከዚያ በኋላ የነበረውን አገልግሎት በተመለከተ የማማከር ሥራ ሠርቷል። ገንዘብ ከኪሳችን አውጥተናል። 1 ብር ግን አልጠየቅናቸውም።
21. አዘዞ አየር ማረፊያ ሰሚው ሚካኤል ላይ የተሠራው የዶክመንተሪ አገልግሎት ሎዛ ኹነቶች በራሱ በነፃ የማስተባበር ሥራ ሠርቷል።
22.ክፍለ ሀገር ለሚገኘው የአቡነ ሐራ ገዳም የማማከር ሥራ በነፃ ሠርቷል።
23. ዘመን ተዋሕዶ ኤክስፖ ያለምንም ክፍያ ማርኮናል ኢቨንትስን በማገዝ የተሠራው።
24. ለአሐዱ ባንክ 2015 ከግንቦት 21 እሰከ ሰኔ21 /2015 ለተደረገው የሚዲያ ዘመቻ ያለምንም ክፍያ አንደ ወር ሙሉ በነፃ አስተባብሯል::
25. በእህታችን ዲዛይነር ሔቨን ጌታቸው የሚመራው ቤተ ሚካኤል ማኅበር 10ኛ ዓመት የምሥረታ በዓሉን ሲያከብር የማማከር እና የቀጥታ ሥርጭት መርሐግብር የሚዲያ ሽፋን እንደተቋም ያለምንም ክፍያ በነፃ አገልግሎት ሰጥቷል።
26. የጎጃም ጌራ መድኃኒት መድኃኔዓለም ገዳምን የማስታወቂያ ሥራ ለሎዛ ኹነቶች ድንቡሎ ሳይከፍሉ ያስተባበረላቸው እና የረዳቸው ሎዛ ነው።
27. ለአዲስአበባ ለሚገኘው ቅዱስ ሚናስ በየዓመቱ የሚዲያ የማስታወቂያ ሥራ ያለምንም ክፍያ የማስተባበሩን ሥራ የሚሠራው ሎዛ ነው።
28. የደብረ ዕንቁ ልደታን ኹነቱን ሳይኾን ዶክመንተሪውን እና የሦስት ቀኑን የቀጥታ ሥርጭት መርሐግብር በሚዲያው በነፃ የሠራው ሎዛ ነው።
29. የአቤኒን እና የባለቤቱን የቁርባን ሠርግ የቤተክርስቲያኑን እና የአዳራሽ ኹነቱን የsound፣ የሚዲያ ሽፋን በመስጠት በነፃ ያስተባበረው ሎዛ ነው፤
30. የአብራሃም ዘራጉኤልን ሠርግ የsound እና የሚዲያ ሽፋን በመስጠት ኹነቱን በነፃ ያስተባበረው እና ያማከረው ሎዛ ነው።
እነዚኽን ኹሉ በነፃ ሢሠሩ ድካማቸው እና ዋጋቸው ጠፍቶን ሳይኾን ዋጋችን በሰማይ ስለኾነ ነው። እነዚኽን ሁሉ ኹነቶች በነፃ እንደ ተቋም ሥንሠራ ድንቡሎ ሳንቲም እገዛ ያደረገልን ከደጋፊዎቻችን ይኹን ከነቃፊዎቻችን መሐል እኔ አለሁ የሚል የለም። ሌሎች ኹነቶች ላይ ሠርተን በምናገኘው እንጂ። ለበጎ ሥራችን ሺልማት ባንጠብቅም ነቀፋን ግን ለሰከንድ አልጠበቅንም። ስለሁሉም ነገር እናመሰግናለን። አገልግሎታችን በብዙ እጥፍ ተደራጂቶ እንደሚቀጥል ቃል እንገባላችኋለን።
2. ሥራዎችን እና አገልግሎቶችን እንዴት ይቀበላል?
አንድን ተግባር ለማከናወን ሃሳብ ያላቸው ኮሚቴዎች እና ግለሰቦች በጊዜ እጥረት፣ በቦታ ርቀት፣ በልምድ ማነስ ምክንያት ኹነታቸው እክል ሳይገጥመው ማዘጋጀት ሲፈልጉ ወደ ተቋማችን ይመጣሉ። በዚህ መሠረት ይኽንን ተግባር አከናውኑልን ሲሉ የጉዳዩን ሕጋዊነት ካጠናን እና ከመረመርን በኋላ በድርጅታችን ውስጣዊ አሠራር መሠረት መክፈል የማይችሉትን ያለምንም ክፍያ በነፃ እንሠራላቸዋለን። በዚኽም በርካታ ኹነቶችንም በነፃ ሠርተናል። ለወደፊትም እንሠራለን። መክፈል የሚችሉ ግለሰቦች እና ተቋማት ደግሞ ይከፍላሉ። ለዚኽም ሕጋዊ ደብዳቤ እንዲጽፉ አድርገን ቆጥረው የሰጡንን ተግባራት በንጽሕና፣ በጥራት እና በፍጥነት ቆጥረን እናስረክባለን።
ድካማቸውን ደክመን ሸክማቸውን ተሸክመን እናገለግላቸዋለን። ለዚኽም እሰከ ዛሬ ያገለገልናቸው ግለሰቦች፣ ኮሚቴዎች፣ ማኅበራት፣ ገዳማት፣ አድባራት፣ ሀገረ ስብከቶች ምስክሮቻችን ናቸው። ስለኾነም ከደንበኞቻችን በርካታ የምስጋና እና የምስክር ወረቀቶች ተበርክተውልናል።
3. ክፍያን በተመለከተ
ሀ) . በፐርሰንት ወይም በኮሚሽን በፍፁም ሠርተን አናውቅም። ለወደፊትም አንሠራም። ይኽን የማናደርገው ወንጀልም ኃጢአትም ስለኾነ ሳይኾን ከተሐድሶ እንቅስቃሴ ቀጥሎ ለቤተክርስቲያን ቀጣዩ ፈተና ነው ብለን ስለምናምን ነው። በዚኽ ምክንያት እኛ ወደዚኽ አገልግሎት ከመግባታችን በፊት በኮሚሽን ወይም በፐርሰንት ሲሠሩ የነበሩ ግለሰቦችን እና ተቋማትን በማስተማር፣ በመገሰጽ ከድርጊታቸው እንዲታቀቡ አድርገናል። 99 % ተሳክቶልናል። 1% የሚኾኑ በዚኽ አቋማችን ያኮረፉም የእኛን ጩኽት ቀምተው ቀን ጠብቀው ከውስጥ እና ከውጭ ተባብረው ዘመቻ ከፍተውብናል። እኛ ግን በዘመቻ የሚንበረከክ ተቋማዊ ውቅር ስሌለን አገልግሎታችንን በንጽሕና እንቀጥላለን።
ሎዛ ኹነቶችን በተመለከተ አንድም ግለሰብ አንድም ተቋም በፐርሰንት የሠራንበትን ማስረጃም መረጃም ማቅረብ አይችልም። በፍፁም፣ በፍፁም፣ በፍፁም። እንደ ግለሰብም እንደተቋምም እንደዚኽ ዐይነት ስብእና እንደሌለን ብዙዎቻችኹ ታውቃላችኹ። የማታውቁንም እንድትጠይቁ በእግዚአብሔር ስም አደራ እንላለን።
ለ.) የመንግሥት ግብር፣ የቢሮ ኪራይ፣ የሠራተኞች ደሞዝ እንዴት ትከፍላላችኹ? ብሎ አዝኖልን የጠየቀን የለም፤ ስንት ግዙፍ ሥራዎችን ገንዘብ ከኪሳችን ጭምር እያወጣን በነፃ ስንሠራ ያላዘኑ፤ ያልጠየቁ፤ ምን እንርዳችኹ? እንዴት አናግዛችኹ ብለው አጠገባችን ያልነበሩ፤ ለዲኮር እና መሰል ጉዳዮች በሚሊዬን ደረጃ ሲከፈል ኮሚቴ ኹነው በሚሠሩበት ቦታ ዝም ያሉ፤ ለቴሌቪዥን ጣቢያዎቻችን ለአንድ ደቂቃ ማስታወቂያ እና ለአንድ ዶክመንተሪ ስንት እንደሚከፈል የሚያውቁ መርጦ አልቃሾች እና ግለሰቦች ዘመቻ ሲከፈቱብን ግን ሳያመዛዝኑ ግራ ቀኝ ሳይጠይቁ ለመፍረድ እና ለመሳደብ ብሎም የሚሸማቀቅ የለም እንጂ ለማሸማቀቅ የቀደማቸው የለም።
ተቋማችን ግን ለግለሰቦች እና ለተቋማት የሚሰጠው አገልግሎት እና ሥራ በተቋሙ አሠራር መሠረት ተመጣጣኝ ክፍያ ያስከፍላል። መክፈል የቻሉ ይከፍላሉ። ምክንያቱም የቢሮ ኪራይ፣ የስቱዲይ ዕቃዎች ኪራይ፣ የሠራተኞች ደሞዝ እና ልዩ ልዩ ወጭዎችን የምንሸፍነው ከጠቅላይ ቤተክህነት በተመደብልን በጀት አይደለም።
የምትሠሩት ለሀገር እና ለቤተክርስቲያን ነው ብሎ መንግሥት በጀት አይመድብልንም። አንድም በጎ አድራጊም አንድ ብር ሰጥቶን አያውቅም። መክፈል ያልቻሉ ግለሰቦች እና ተቋማት ደግሞ በአሠራራችን መሠረት በነፃ ያለምንም ክፍያ አገልግሎት ይሰጣቸዋል። በዚኽም በርካታ ተቋማት እና ግለሰቦች ተጠቃሚ ኾነዋል። በነፃ ያለምንም ክፍያ የሠራንላቸው ግለሰቦችን እና ተቋማትን ዝርዝራቸው በመጨረሻ ተመልከቱ። በዕውነት ነገሩ በጣም ያሳዝናል።
የሰሞኑን የስም ማጥፋት ዘመቻ የትኩረት ነጥቦች
1).ሎዛ ኹነቶች አዘጋጅ በኮሚሺን ወይም በፐርሰንት እየሠራ ነው የሚል ነው። መልሳችን በፍፁም ውሸት ነው የሚል ነው። አልሠራንም ነው። ሠርተንም አናውቅም። አንሠራምም። ጭራሺ በፐርሰንት የሚሠሩ ግለሰቦች ላይ ከፍተኛ ተቃውሞ አለን። ነገሩ ጩኽቴን ቀሙኝ ነው። ሠርተዋል የሚል ካለ ባለቤቱ ወጥቶ አዎ ከእኔ ጋር ሠርተዋል ይበል። ወሬ ሳይኾን የሚነበብ ማኅተም ፊርማ፣ ሕጋዊ ውል እና ስምምነት ይዞ ይምጣ። 100% የምንነግራችኹ፤ አንድም ተቋም አንድም ግለሰብ ከሎዛ ኹነቶች ጋር በፐርሰንት ወይም በኮሚሽን በፍፁም አሠርቻለኹ ብሎ አይመጣም። ምክንያቱም እንደዚኽ ዐይነት ሥራ መሥራት ተገቢ ነው ብለን ስለማናምንበት፤ አልሠራንም። ምስክሮቻችን እስከዛሬ አብረውን የሠሩ ግለሰቦች እና ተቋማት ናቸው
2. ማኅበራዊ ሚዲያ ላይ እየተዘዋወረ ባለው ዶክመንት ጉዳይ፦
ሀ.) ዶክመንቱ ኹነቱ የተዘጋጀው ከህዳር 12 እሰከ ህዳር 26/2018 ይላል። ሎዛ ኹነቶች በዚኽ በተባለው ቀን በፍፁም ሐዋሳ ላይ ኹነቶችን አላዘጋጀም።
ለ). ዶክመንቱ እኛን ባይመለከተንም ሰዎች ልከውልን ተመልክተነዋል። በዚኽም እንደ አንድ ኦርቶዶክሳዊ እና እንደ አንድ ሕሊና ባላቸው ሰዎች እንደሚመራ ተቋም በጥንቃቄ ለማየት ሞክረናል። በመኾኑም በርካታ የሐሰት ውንጀላዎች ተካተውበታል።ብዙ ውሸቶችንም ይዟል።
ጥቂቶቹ
ሐ), ማነው ይኼ ደብር? ኹነቱን ማን ነው ያስተባበረለት? የውል ስምምነታቸው የትአለ? ስምምነቱስ ምን ይላል? ደብሩ በግልፅ መግለጫ ለምን አልሰጠም? ደብሩ ተበደልኩ ለምን አላለም? የተበደለውስ ምንድን ነው? የማይነበብ ማኅተም ለምን ማዘዋወር ተፈለገ? ምእመናን ነገሩ እየገባችኹ ነው? በሳል አእምሮ ያለው ይጠይቅ። በዝርዝር በስም ተጠቅሶ ለማን ምን ተከፈለ? ገንዘብ የተቀበሉበት ፊርማ ወዘተ አለ? ክፍያውስ የተፈጸመው ያለገለገሉበትን ነው ወይስ ያላገለገሉበትን? ያልሠሩበትን ነው ወይስ እንደተባለው ዘርፈው ነው? አስገድደው ነው? ኮሚቴው ፈቅዶ እና አምኖበት ነው ያደረገው? አምኖበት ካደረገው በኋላስ ለምን ሚዲያ ላይ ማሠራጨት አስፈለገ? እውነት ከኾነ ዶክመንቱን ሙሉውን ለምን አለቀቁትም። ለምን ቆረጧት? ሰው ይኼን እንዴት መጠየቅ ያቅተዋል? የምጣዱ እያለ የእንቅቡ ተንጫጫ ለምን እንዲኾን ተፈለገ ዓላማው ሌላ ስለኾነ ነው።
መ) ቲክቶከሮቹን ማጥቃት የፈለገ አካል መኖሩን ማሳያ የዘማርያን የሰባኪያን አበል የታለ? መርሐግብሩ የተካኼደው ያለዘማርያን ነው? ውሸት፤
ሠ) አምስት መቶ ምናምን ሺ ብር ምግብ እንዴት? ፍፁም ውሸት። እውነት እንኳን ቢኾን አገልጋዮቹ እዚህ ሆቴል ካልኾነ አንተኛም ብለው ነው? ውሸት። መጀመሪያውኑ ወጪ የሚቀንስ ምግብ፣ ወጪ የሚቀንስ ምኝታ ለምን አላዘጋጁም? አገልጋዮቹ እና ሚዲያዎቹ እዚህ አንተኛም። ይኽንን አንበላም እንደማይሉ የታወቀ ጉዳይ ነው። ምክንያቱም አገልግሎቱ ሐዋሳ ብቻ አይደለም። ብዙ ቦታወች ተሰጧል። የጎላ ድስት ወጥ በልተው፣ ሰ/ት/ቤት አዳራሽ ተኝተው ጥንቅቅ ያለ መርሐግብር አዘጋጅተዋል።
ረ). ወጪ ለማጋነን የተቀሰጡ ወጪዎች አሉ ለምን? ለምሳሌ ቁጥር 2 ለመወንጀል ከመጣደፋቸው የተነሣ በትክክል እንኳ መደመር አልቻሉም።
3. ዶክመንቱ እኛን የማይመለከተን ኾኖ ሳለ የሎዛ ኹነቶችን ስም በዚኽ መጠን ማጥፋት ለምን አስፈለገ? ዘመቻውን ያስጀመሩት አካላት እነማን ናቸው? ዓላማቸውስ ምንድን ነው? የሚለውን መመረመር ያስፈልጋል።
ሀ). የመጀመሪያዎቹ በፍፁም ቅንነት ለቤተክርስቲያን ያሰቡ መስሏቸው የተንጋደደ መረጃ ሰምተው ዘመቻውን የተቀላቀሉ ናቸው። ለእናንተ መልሳችን ሕሊና የሚባል ነገር አለ አጣሩ። ነግ በኔ በሉ። ሰው የዘራውን ነው የሚያጭደው። ቢያንስ ጉዳዩን ከኹለቱም ወገን ስሙ። ከዚያም መፍረድ የሚያስችል መንፈሳዊነት፣ ሞራል እና ስነልቡና ካላችኹ ፍረዱ። ሕጋዊ መረጃ እና ማስረጃ ሳትይዙ የግለሰብ ስም እና የተቋም ስም ከሚያጠፉ ሰዎች ጋር አትተባበሩ። ቆም ብላችኹ ጠይቁ። ቢያንስ ከሳሽ ሳይኖር ተካሣሽ ላይ አትፍረዱ። አሁን እየኾነ ያለው ሕጋዊ ከሳሺ እና ወቃሺ ሳይኖር አሯሯጮች መኾን አይገባንም።
ለ.) የአእላፋትን ዝማሬ ቲክቶከሮቹ ይደግፋሉ የሚል ነው። ስለዚኽ በሏቸው ነው። ቲክቶከሮቹን የሚያስተባብረው ደግሞ ሎዛ ኹነቶች ነው። እርሱንም በሉት
ሐ. እንደነዚኽ ዐይነት መርሐግብር ለምን አልተሳተፍንም የሚል ውስጣዊ ቅናት ያንገበገባቸው ናቸው። እንዚህ አካላት ደግሞ ያልተጋበዙት የኮሚቴዎቹ ምርጫ ስላልኾኑ። በቦታ ርቀት። ስልክ ስለማያነሱ። በብዙ ምክንያት ሳይጋበዙ የቀሩ። ነገሩ ትክክል ስለኾነ ስላልኾ ሳይኾነ እነሱ ስለሌሉበት። እነሱ ስላልጀመሩት። እነሱ ቡራኬ ስላልሰጡበት ነው።
መ). ወቅታዊ አጀንዳ ለማስቀየር። ይኽ ጉዳይ በሚነሣበት ወቅት ምን ዐይነት አጀንዳ ይናፈስ ነበር የሚለውን መፈተሽ ተገቢ ነው።
ሠ.) ምእመናን አገልጋዮችን፣ ኦርቶዶክሳዊ ዩቱበሮቹን፣ ቲክቶከሮቹን፣ ፊስቡከሮችን እና የኪነጥበብ ባለሙያውችን እንዲጠሉ፤ እንዲጠራጠሩ። አይይ ምን ሰው አለ? በማስባል ፈተና ውስጥ በማስገባት ለክህደት ጉዞ ማመቻቸት ነው፤
ረ). ዝናን፣ ዕይታን እና ገንዘብን ናፋቂነት ነው። ስም ያላቸውን ሰዎች ያለበቂ ምክንያት ያለ ሕጋዊ መረጃ እና ማስረጃ ፎሎወር እና ሰበስክራይበር ለመጨመር ትኩረት ለመሳብ ስም ያላቸው ሰዎች ማወረድ ትናንት የነበረ። ዛሬም እየኾነ ያለ። ለወደፊትም የሚቀጥል እኩይ ተግባር ነው። ለእነዚኽ አካላት መልሳችን የሚኾነው፤ ውሾች ይጮኻሉ፤ ግመሎችም ይኼዳሉ ነው::
በሙገሳ ብዛት የሚቀጥል አገልግሎት የለንም። በተራ ስም ማጥፋት የሚገታ ሥራ አይኖረንም። እኛ ሠናይ ዓላማ አለን። ዓላማችን ደግሞ ያለፈተና እንደማይሳካም ጠንቅቀን ስለምናውቅ ጉዟችን ወደፊት ነው።
ሰ.) አንዳንድ ተመሣሣይ ሥራ እና አገልግሎት የሚሠጡ አካላት ተቋማችን እያገኘ ባለው ስም እና ዝና ምክንያት ደስተኞች እንዳልኾኑ እናውቃለን። ኾኖም መጠላለፉ አይጠቅምም። ብፁዕ አቡነ ጎርጎርዮስ ሥራህን ሥራ እንዳሉት ኹላችን በሥራችን እንገለጥ ነው መልሳችን።
ሸ. ) የሰይጣን ሥራ ነው፤ ምክንያቱም እየሠራነው ያለው መንፈሳዊ አገልግሎት እና ሥራ ነው። መንፈሳዊ ሥራ ደግሞ ያለፈተና አይሠራም። ፈተና ከሌለውም ቅድመ እግዚአብሔር አልደረሰም ይላሉ አበው። ይኽንን ፈተና በብዙ መልኩ ለምደነዋል። ደግሞም በድል አቁሞናል። ዐቢያተ ክርስቲያናት እየታነፁ ነው፤ አብነት ት/ቤቶች እየተገነቡ ነው፤ ወንጌል እየተስፋፋ ነው። ዝማሬው እየቀለጠ ነው። በዚኽ ያልተበሳጨ ሰይጣን በምን ይበሳጭ? እንዲያውም ይኽ ፈተና መምጣቱን እግዚአብሔር አገልግሎታችን እንደተቀበለልን እንቆጥረዋለን።
ቀ.) እንደሚታወቀው በርካታ ገዳማት፣ አድባራት፣ አብነት ት/ቤቶች ፣ ማኅበራት፣ ሰ/ት/ቤቶች፣ የነዳያን መርጃ ተቋማት፣ ግለሰቦች ይኽንን አገልግሎት ይፈልጉታል። በዚኽ አገልግሎትም ወንጌል ስለሚስፋፋ፣ ድኾች ስለሚረዱ፣ አድባራት እና ገዳማት ስለሚታነፁ፤ ይኽ እንቅስቃሴ እና አገልግሎት ደግሞ አንዳንድ የቅባት፣ የተሐድሶ አራማጆችን ያስቆጣል። አስቆጥቷል። የመናበባቸው ምስጢርም ይኼው ነው። ስለዚኽ ጥያቄው በእነሱ ስም ማጥፋት ዘመቻ አገልግሎቱን እና ሥራውን እናቁመው ወይስ እንቀጥለው ነው? ጉዳዩ፤ አናቆምም ነው መልሳችን።
4. ለሚያገለግሉን ግለሰቦች እና ተቋማት ደም ወዝ መክፈል ነውር ነው ወይ? ክፍያ መፈጸም ኃጢአት ነው ወይ?
የሚችል እና ሌላ መተዳደሪያ ያለው በነፃ ያገልግል። የማይችል ግን ራሱን እና ቤተሰቡን የሚያስተዳድርበት ዋጋው ሊከፈለው ይገባል። ቤተክርስቲያን ያስተማረችንም ይኽው ነው። ቅዱስ ፓትርያርኩ፣ ጳጳሳቱ፣ መነኮሳቱ፣ ካህናቱ፣መምህራኑ፣ ዘማርያኑ፣ ወዘተረፈ በምን የሚተዳደሩ ይመስላችኋል? ከአንዳንድ ቦታወችና አባቶች ውጪ ምእመናን በሚሰጡት ገንዘብ ነው። ከመንግሥት ቀጥሎ ሚሊየኖችን ቀጥራ ደሞዝ ከፍላ የምታሠራ ለብዙዎች የሥጋም የነፍስም መጠጥና ምግብ የኢ/ኦ/ተ/ቤ ን ናት። ዘዳግም 25፡4 "እህል የማያበራየውን በሬ አፉን አትሠር " ተብሎ ተጽፏል። ቅዱስ ጳውሎስም "እግዘብሔርን ስለበሬዎች ይገድዋልን?"1ኛ ቆሮ 9፥9 ፤ ስለአገልጋዩ ነው ወዳጄ። ቀጥሎ ጳውሎስ "ለሠራተኛ ደሞዙ ይገባዋል" ይላል። ሠራተኛ ይዝረፍ አይልም። ይስረቅ አይልም።
ለሠራተኛ ዋጋው ይገባዋል ነው ያለው። እኛ ሠርቀው የሚበሉትን እንጂ ሠርተው የሚበሉትን አንቃወምም። ሠርቀዋል ካላችኹ ማስረጃ አምጡ። ነገር ግን ማስረጃ የላችኹም። ስም ማጥፋት ብቻ ከኾነ ግን በሥጋም በነፍስም ከተጠያቂነት አናመልጥም።
5. ቲክቶከሮችን እና ዩቱበሮችን በተመለከተ
አንድ ዓለማዊ ቲክቶከር ለአንድ ማስታወቂያ ስንት ነው የሚከፈለው? አንድ ዶክመንተሪ ለመሥራት በዓለማውያን ስንት ይጠየቃል? በራሳችን ሰዎች ላይ ምን ያህል ጨካኝ እንደኾንን የገባን ለኦርቶዶክሳውያን ለቲክቶከር እና ዩቱበር ለምን ይከፈላል? ብለን የስም ማጥፋት ዘመቻውን ስናሟሙቀው ያየነው ዕለት ነው። ሠርቀዋል? ውሸት። መረጃ የለም። ዘርፈዋል? ውሸት መረጃ የለም።
ተከፍሏቸው በንጽሕና ሠርተው ከኾነ ምንድን ነው ኅጢአቱ? ቤተክርስቲያኑ
ሢሠራ፣ ቀለሙ ሲቀባ፣ አጥሩ ሲታጠር ይኽን የሠሩት ሰዎች የሌላ ዕምነት ተከታዮች ናቸው? በብዛት አይደሉም። ኦርቶዶክሳውያን ተቋራጮች፣ መሐንዲሶች፣ ግንበኞች፣ ቀለም ቀቢዎች፣ ኤሌክትሪሻኖች ናቸው።
ለእነዚኽ ሁሉ ከፍለን አሠርተን፤ ለዩቱበር እና ለቲክቶከር ሲኾን ለምን ተበሳጨን ብለን ስንጠይቅ መልሱ ጨካኞች ስለኾንን ነው። እነሱም የቤት ኪራይ አለባቸው። እነሱም የቢሮ ኪራይ አለባቸው። እነሱም የካሜራ ማን ደሞዝ አለባቸው። እነሱም ኮ ሰው ናቸው እንደኛ ይበላሉ ይጠጣሉ። እነሱም የሞባይል ካርድ ይፈልጋሉ። እነሱም በክንፋቸው አይበሩም ትራንስፖርት ይፈልጋሉ። እንደ ዓለማውያኑ ቲክቶከሮች አንበሳ እና አበባ እየተሰጣቸውአይደለም የሚገለግሉት የሚታሠሩት የኛዎቹ ቲክቶከሮች፣ የሚሰደዱት ኦርቶዶክሳውያን ቲክቶከሮች፣ ከመናፍቅ እና ከተሐድሶ ጋር አንገት ለአንገት የሚተናነቁት መንፈሳዊ ቲክቶከሮች፤ ምን አድርጉ ነው የምንላቸው? ለምን የሁለት ዓለም ስደተኞች እናደርጋቸዋለን?
ሠርቶ የሚበላን መደገፍ፤ ሠርቆ የሚበላን መንቀፍ ተገቢ ነው። ስለመስረቃቸው አንድ ማስረጃ የለም። ካለ እንኳን ግለሰቡን መጠየቅ እንጂ በስመ ቲክቶከር ሁሉንም መጨፍጨፍ ተገቢ አይደለም። ክርስትናም አይደለም።
በመጨረሻ የእኛን ንጽሕና እና የተቋማችን የአገልግሎት ተደራሽነት የምታውቁ ሥራችን ለሁሉ ይደረስ ዘንድ ጸልዩልን። የማታውቁን ጠይቁ። እያወቃችኹ በክፋት እና በምቀኝነት ለተነሣችኹብን የምንላችኹ ሶሻል ሚዲያ ፍርድ ቤት አይደለም። መረጃ እና ማስረጃ ይዛችኹ ክሠሡን። ያኔ ውርደታችኹን ትከናነባላችኹ። ደስ የሚለው አትከሥሡንም። ምክንያቱም ወሬ እንጂ ፍሬ የላችኹም። ምክንያቱም መረጃ እንጂ ማስረጃ የላችኹም። ምክንያቱም ሠርቆ መብላት እንጃ ሠርቶ መብላት ወንጀል ስላልኾነ። ምክንያቱም አገልግሎ መቀበል መጽሐፍ ቅዱሳዊ እንጂ ኃጢአት ስላልኾነ። እናም ክሠሡን። ያኔ የእናንተ ትክክለኝነት ይታያል።
በቀጣይም በሀገር ውስጥ ተቀምጠው ስማችንን ጠቅሰው የተቋማችንን ስም እና ክብር ያጎደፉትን ግለሰቦች በሕግ የምንጠይቅ ይኾናል። ከሀገር ውጭ ያሉትን በተመለከተ ዋነኛ ተዋናዮች እንደኾኑ እናውቃለን። እዚህ ያሉትም ስደቡልን አዋርዱልን እያሉ የሚልኩትም ውጪ ላሉት ነው። እነሱም በቅርበት እንደማይገኙ ቢከሠሡም ፍርዳቸው ሩቅ እንደኾነ ስለሚያውቁ ለእግዚአብሔር እናመለክታለን።
በቅርበት እኛንም ተቋማችንም የምታውቁ በተፈጠረው የሐሰት ፕሮፓጋንዳ ሳትበገሩ እሰከ መጨረሻው በጸሎታችኹም በሃሳባችኹም አብራችኹን ለነበራችኹ ወዳጆቻችንን እና የአገልግሎት ተጠቃሚወቻችን ቀን አይታችኹ ስላልተሸራተታችኹ፤ ጩኽት ፈርታችኹ ስላልከዳችኹን እናመሰግናለን። ክርስትና ይኽ ነው። በሆሳዕና ዕለትም በዕለተ አርብም አብሮ መቆም። የሚያስከፍለውን ዋጋ ከፍሎ ነፃ መውጣት። እናመሰግናለን ።
Sponsored by
Surafel
6 months ago
በሐድያ ለአቅመ ሔዋን ያልደረሰች የገዛ ልጁን አስገድዶ የደፈረ አባት 19 ዓመት እስር ተፈረደበት
👉ተደፋሪዋ ልጅ ፀንሳለች
ሽፋ ሞሳ የተባለ አባት ግንቦት 30/2017 ዓ.ም በግምት ከምሽቱ 5:ዐዐ ሰዓት አካባቢ አናቱ ቤት ተቀምጦ የከሰል ፍም አምጭልኝ በማለት ታዳጊዋን ልጅ አዘዘ።
ልጅም የአባቷን ትዕዛዝ ተግባራዊ በማድረግ የከሰል ፍሙን ባመጣችበት ወቅት ከውስጥ በሩን በመቀርቀር በቢላዋ በማስፈራራትና በሽርጥ አፏን በማፈን በራሱ ልጅ ላይ አስገድዶ የመድፈር ወንጀል መፈፀሙን በማስረጃ ተረጋግጦበታል።
ተደፋሪዋ ልጅ የመራቢያ አካል አከባቢ የቆየ አካላዊ ጉዳት እና የ19 ሳምንት ነፍሰጡር መሆኗን ከሆሳዕና ንግስት እሌኒ መሓመድ መታሰቢያ ኮምፕርሄንሲቭ እስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የተደረገው የምርመራ ውጤት ያሳያል።
የአንሌሞ ወረዳ መንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ፅ/ቤት እንደዘገበው ተከሳሹ ታዳጊ ልጅ አስገድዶ በመድፈርና በዘመድ መካከል የግብረ ሥጋ ግንኙነት በመፈፀም በሚሉ ክሶች የ19 አመት አስር ተፈርዶበታል።
ድርጊቱ የተፈፀመው በሐድያ ዞን በአንሌሞ ወረዳ በአጫሞ ከተማ ልዩ ስሙ መገናኛ ተብሎ በሚጠራት ቦታ ነው።
👉ተደፋሪዋ ልጅ ፀንሳለች
ሽፋ ሞሳ የተባለ አባት ግንቦት 30/2017 ዓ.ም በግምት ከምሽቱ 5:ዐዐ ሰዓት አካባቢ አናቱ ቤት ተቀምጦ የከሰል ፍም አምጭልኝ በማለት ታዳጊዋን ልጅ አዘዘ።
ልጅም የአባቷን ትዕዛዝ ተግባራዊ በማድረግ የከሰል ፍሙን ባመጣችበት ወቅት ከውስጥ በሩን በመቀርቀር በቢላዋ በማስፈራራትና በሽርጥ አፏን በማፈን በራሱ ልጅ ላይ አስገድዶ የመድፈር ወንጀል መፈፀሙን በማስረጃ ተረጋግጦበታል።
ተደፋሪዋ ልጅ የመራቢያ አካል አከባቢ የቆየ አካላዊ ጉዳት እና የ19 ሳምንት ነፍሰጡር መሆኗን ከሆሳዕና ንግስት እሌኒ መሓመድ መታሰቢያ ኮምፕርሄንሲቭ እስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የተደረገው የምርመራ ውጤት ያሳያል።
የአንሌሞ ወረዳ መንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ፅ/ቤት እንደዘገበው ተከሳሹ ታዳጊ ልጅ አስገድዶ በመድፈርና በዘመድ መካከል የግብረ ሥጋ ግንኙነት በመፈፀም በሚሉ ክሶች የ19 አመት አስር ተፈርዶበታል።
ድርጊቱ የተፈፀመው በሐድያ ዞን በአንሌሞ ወረዳ በአጫሞ ከተማ ልዩ ስሙ መገናኛ ተብሎ በሚጠራት ቦታ ነው።
6 months ago
ይኽ የሎዛ ጋዜጣዊ መግለጫ ስለኾነ ዛሬ ከሰዓት በኋላ በሁሉም የሶሻል ሚዲያ ፕላትፎርሞች ይሠራጭ
በራስህ ላይ መፍረድን ተማር፤
ያኔ በሌሎች ላይ ለመፍረድ ጊዜ ታጣለህ፤
ከሎዛ ኹነቶች - Loza Events የተሰጠ ወቅታዊ መግለጫ
#ethiopia | የተወደዳችኹ ኦርቶዶክሳውያን በያላችኹበት ሠላመ እግዚአብሔር ይብዛላቹ! ሰሞኑን በአንዳንድ እና ጥቂት ማኅበራዊ ሚዲያ ተጠቃሚ ግለሰቦች ዘንድ በተቀናጀ እና በተደራጀ መንገድ ሎዛ ኹነቶች አዘጋጅን - Loza Events organizer ን እና ከሎዛ ኹነቶች አዘጋጅ ጋራ አብረው ይሠራሉ የተባሉ ሚዲያዎችን፣ የኪነ ጥበብ ባለሙያዎችን፣ ዩቱበሮችን እና ቲክቶከሮችን አስመልክቶ ያልተገባ መልክ በመስጠት የስም ማጥፋት ዘመቻ መክፈታቸውን ተመልክተናል።
እንዲህ ዓይነት የስም ማጥፋት ዘመቻ ባደረጉ አካላት ላይ በእጅጉ አዝነናል፤ አፍረናልም፡፡ እግዚአብሔር ወደ ልባቸው እንዲመልስቸው እንለምናለን፡፡ ነገር ግን እኒህ አካላት በማኅበራዊ ሚዲያ ላይ ያለስማችን ስም በመስጠት በሐሰት የስም ማጥፋት ዘመቻ ስለዘመቱብን፣ ሁሉም ኦርቶዶክሳውያን እና ኦርቶዶክሳውያት እውነታውን ማወቅ ስላለባቸው እና በጉዳዩ ዙሪያ ያለውን እውነታ አውቀው የራሳቸው ኅሊናዊ ፍርድ እንዲሰጡ ይህንን ወቅታዊ መግለጫ መስጠት አስፈልጓል፡፡
ስለዚህ የተወደዳችሁ ኦርቶዶክሳውያን እና ኦርቶዶክሳውያት! ‹‹ነገርን ከሥሩ ውኃን ከምንጩ›› እንዲሉ፡፡ እውነታውን በማኅበራዊ ሚዲያ በሚነዛ አሉባልታ መነዳት ሳይሆን እውነቱን ከምንጩ እንሆ፡፡
1. ሎዛ ኹነቶች ማን ነው?
ሎዛ ኹነቶች የቤተመንግሥትም
የቤተክህነትም ሕጋዊ ፈቃድ ያለው ተቋም ነው። በሀገራችን ብቻ ሳይኾን በቤተክርስቲያናችን ታሪክ የመጀመሪያው እና ፈር ቀዳጁ መንፈሳዊ እና ሳይንሳዊ በኾነ መንገድ ኹነቶች እያዘጋጀ ያለ በአጭር ጊዜ ስምና ዝናን ያተረፈ ድንቅ ተቋም ነው።
ተቋሙ የሚሠራው ኦርቶዶክሳዊ ኹነቶችን ነው። ከእርሱ በኋላም መንፈሳዊ ሠርጎችን የሚያዘጋጁ ተቋማት እንዲበዙ አርአያ የኾነ፤ ተዋሕዶ በልምድ ብቻ ሳይኾን በትምህርት በተደገፈ ቅጥ(pattern) አገልግሎት መስጠት የሚችሉ ልጆች እና ተቋማት እንዳሏት ያሳየ ስንዱ እመቤት እንደኾነች በተግባር ያረጋገጠ እንዲኹም በር የከፈተ ተቋም ነው። በዚኽም እልፍ የምስጋናና እና የምስክር ወረቀቶችን አግኝቷል።
የሚሠጣቸው አገልግሎቶችም መንፈሳዊ ሠርጎችን ማዘጋጀት፣ የልደት መርሐግብሮችን፣ ጥምቀተ ክርስትናዎችን፣ የጋብቻ ክበረ በዓላትን፣ ምረቃቶችን፣ የሚዲያ ንቅናቄዎችን፣ ጋዜጣዊ መግለጫዎችን፣ የገቢ ማሰባሰቢያ መርሐግብሮችን ያዘጋጃል። ያስተዳድራል። ይመራል። ያስተባብራል።
ዓላማውም ጊዜ፣ ጉልበት እና የቦታ ርቀት ፈተና የኾነባቸውን ግለሰቦችን እና ኮሚቴዎችን የሥራ ሸክም በመሸከም፤ ድካማቸውን በመድከም ኦርቶዶክሳዊ ኹነቶችን መንፈሳዊ እና ሳይንሳዊ በሆነ መንገድ ማዘጋጀት ነው። ራእይው መንፈሳዊ ኹነቶች ቤተክርስቲያኗን በሚያውቁ፣ መንፈሳዊውንና ዘመናዊውን ትምህርት በቀሰሙ ልጆቿ የቤተክርስቲያኗን፣ ዶግማ፣ ቀኖና እና ትውፊት በጠበቀ ኹኔታ፣ ደረጃቸውን እና ከፍታቸውን ይዘው ከሌብነት፣ ከመጓተት እና ከብልሽት በጸዳ ፍኖት ኹነቶች ሲዘጋጁ ማዬት ነው።
ሎዛ ኹነቶች እንደ ተቋም እንደ መሪም በነፃ አገልግሎት የሰጠባቸው ተቋማት እና ግለሰቦች በጥቂቱ:-
1. የጎንደር ሐመረ ብርሃን ደብረ ምጥማቅ ማርያም ሕንፃ ቤተክርስቲያንን ለማስፈጸም ከጥር 23/2017 እሰከ ጥቅምት 03/2018 ለ 8 ወር ቀን እና ሌሊት ያለምንም ክፍያ አንዳንድ ጥቃቅን የቡድኑን ወጪዎች ጭምር ራሱ በመሸፈን ያስተባበረ፣ የመራ በራሱ ሚዲያም ለሦስት ቀናት በቀጥታ ሥርጭት ያስተላለፈ ድንቅ ተቋም ነው፤ በወቅቱ የሰጡትን ምስክርነትም ቪዲዮ ላይ ተመልከቱ። 100% የምንኮራበት አገልግሎታችን ነው።
2. ለራማ ኪዳነ ምሕረት ገዳም በሚሊኒዬም አዳራሽ የተዘጋጀውን መርሐግብር ከትኬት ሽያጭ ውጭ ያለውን ሥራ ያለምንም ክፍያ ሙሉ በሙሉ የማማከር እና የማስተባበር ሥራ ከመሥራት በተጨማሪ ዶክመንተሪ በነፃ የሠራ ተቋም ነው። ሌሎችንም በአጭር በአጭር ከዚኽ በታች ተቀምጠዋል፦
3.የመምህር በጽሐ ዓለሙ ጉባኤ ቤት የግዮን ሆቴል የቀጥታ ሥርጭት በነፃ አስተላልፏል እና የማስታወቂያዎችን ፕሮዳክሽን ያለምንም ክፍያ ሠርቷል፤
4. የጎንደር አዘዞ ሎዛ ማርያም ህዳር ጽዮን መርሐግብር እና አስተርእዮ ማርያም በሎዛ ማርያም (በነፃ መሥራት ብቻ ሳይኾን ገንዘብ ከራሱ ወጪ ያደርጋል)
5.2015 ያንን የመሰለ ከ300,000 ሰው በላይ የታደመበት ዝክረ አበው ለአዘዞ ደብረ ገነት ቅዱስ ሚካኤል ከኮሚቴዎቹ ጋር በመተባበር (ኢቨንቱን በነፃ መሥራት ብቻ ሳይኾን ገንዘብ ከራሱ ጭምር አውጥቶ ያስተባበረ ነው)
6. ማኅበረ ቅዱሳን አዲስ አበባ ማዕከል ግንፍሌ ለሚያስገነባው ሕንፃ የተሰጠውን ጋዜጣዊ መግለጫ አስተባብሯል፤
7. ለታዕካ ነገሥት ባዕታ ለማርያም ገዳም ጋዜጣዊ መግለጫ አስተባብሯል
8. ስምከ ሕያው ዘኢይመውት በሚል መሪ ቃል ሚሊኒዬም አዳራሽ ለተዘጋጀው ጉባኤ የሚዲያ ካምፔን የማስተባበር ሥራ በነፃ ሠርቷል፤
9. ለቂልጦ ቅድስት ማርያም ገዳም በየዓመቱ ሰኔ ማርያም ወደ ቂልጦ ማርያም በሚል መሪ ቃል ሚዲያዎችም በነፃ ሎዛ ኢቨንትም በነፃ ለበርካታ አመታት አስተባብሯል፤ ለወደፊትም ያስተባብራል፤
10. ተአምረ ማርያም ከግዕዝ ወደ ኦሮምኛ በብፁዕ አቡነ ናትናኤል ተተርጉሞ በማኅበረ ቅዱሳን አሳታሚነት ለንባብ የበቃውን የምረቃ እና ጋዜጣዊ መግለጫ አገልግሎት በነፃ አስተባብሯል፤ አዘጋጅቷል።
11.ለአምቦ ኪዳነ ምሕረት የተዘጋጀውን የዶክመንተሪ፣ የማስታወቂያ፣ የእራት እና የቀጥታ ሥርጭት መርሐግብር አምቦ እና አዲስአበባ ላይ የማማከር እና የማስተባበር ሥራ ያለ መታከት ያለ ክፍያ በነፃ በመሥራቱ ምስጋና እና አድናቆት ተበርክቶለታል።
12. 2016 ሆሳዕናን በሆሳዕና የማማከር እና የማስተባበር ሥራ እንደ ሎዛ ኢቨንት መርሐግብሩን መርቷል። እንደ ሚዲያም የቀጥታ ሥርጭቱን በነፃ አስተላልፏል።
13. ጻድቃኔ ማርያም ስትመረቅ ያደረግነው እንቅልፍ የሌለውን ሥራ፤ የዶክመንተሪ፣ የማስታወቂያ፣ የቀጥታ ሥርጭት፣ የሚዲያ ዘመቻ ተቆጥሮ የማያልቀውን የመምራት እና የማስተባበር ሥራ እንደ ግልም እንደ ቡድንም ያለምንም ክፍያ ለደከምነው ድካም ከእግዚአብሔር ውጪ ማን ሊከፍለን ይችላል?
14.ለሰሜን ወሎ ሀገረስብከት በዚያ የመከራ ዘመን ለሰጠነው የማማከር፣ የማስተባበር እና የማሰልጠን ሥራ ብፁዕ አቡነ ኤርሚያስን ብቻ መጠየቅ ተገቢ ነው።
15. ለኮምቦልቻ ገብርኤል የገቢ ማሰባሰብ የቀጥታ ሥርጭት፣ የማታ ጉባኤ እና ሩጫ ሁለት እና ሦስት ቀን ለሰጠነው የሚዲያ ሽፉን እንኳን ገንዘብ ልንቀበል የተቀየረውን የአውሮፕላን ትኬት እንኳ እራሳችን እንደከፈልን ምስክራችን ቅ/ገብርኤል፣ ኮሚቴው እና መምህር ደረጀ ዘወይንዬ ናቸው፤
16. ለደቡብ ኦሞ ሀገረ ስብከት በቅድስት ሥላሴ ዩኒቨርሲቲ የተዘጋጀውን ጋዜጣዊ መግለጫ ያስተባበረው ያለምንም ክፍያ ሎዛ ኢቨንት ነው፤
17. በለሳ የሚገኘውን ሙት አንሣ ማር ቅዱስ ሚካኤ አንድነት ገዳምን ከሰኔ 17/2017 ጀምሮ ለማስተዋወቅ ለመጀመሪያ ጊዜ የተደረገውን ጉዞ፣ ጉባኤ፣ ዶክመንተሪ፣ ማስታወቂያ፣ ጋዜጣዊ መግለጫ በረሃ ለበረሃ እየዞረ በነፃ ያለምንም ክፍያ ያስተዋወቀው፣ የመራው፣ ያማከረው ሎዛ ኹነቶች ነው፤
18. የያያ ዘልደታን ልደት ምክንያት በማድረግ ቦሌ የተደረገውን የነዳያን ምግባ በነፃ ያስተባበረው የሞንታርቦ ወጪ የሸፈነው ሎዛ ኹነቶች ነው።
19. የግሸን ማርያም ኮሚቴዎች ቢሯችን መጥተው በጠየቁን ያስተባብሩልን ጥያቄ መሠረት የማማከር ሥራውን ያለምንም ክፍያ የሠራው ሎዛ ነው። በዚኽ የተደሰቱት ኮሚቴዎች የቢሮ ኪራይ አለባችሁ፤ የሠራተኞች ክፍያ አለባችኹ ክፍያ እንፈጽምላችሁ ምን ብለን እንደመለስንላቸው ኮሚቴዎቹ እነ ዲ/ን አንተነህ የደሴውን ልጂ ጠይቁ ይነግሯቹሃል።
20. በመልአከ መዊዕ ተስፋዬ መቆያ አባትነት የሚመራው የሜሪላንድ ጽርሐ ጽዮን መንፈስ ቅዱስ ቤተክርስቲያንና የምእራፈ ቅዱሳን ቅድስት አርሴማ አንድነት ገዳምን በተመለከተ በኤሊያና ሆቴል የተሰጠውን ጋዜጣዊ መግለጫ በነፃ ያለምንም ክፍያ አስተባብሯል። ከዚያ በኋላ የነበረውን አገልግሎት በተመለከተ የማማከር ሥራ ሠርቷል። ገንዘብ ከኪሳችን አውጥተናል። 1 ብር ግን አልጠየቅናቸውም።
21. አዘዞ አየር ማረፊያ ሰሚው ሚካኤል ላይ የተሠራው የዶክመንተሪ አገልግሎት ሎዛ ኹነቶች በራሱ በነፃ የማስተባበር ሥራ ሠርቷል።
22.ክፍለ ሀገር ለሚገኘው የአቡነ ሐራ ገዳም የማማከር ሥራ በነፃ ሠርቷል።
23. ዘመን ተዋሕዶ ኤክስፖ ያለምንም ክፍያ ማርኮናል ኢቨንትስን በማገዝ የተሠራው።
24. ለአሐዱ ባንክ 2015 ከግንቦት 21 እሰከ ሰኔ21 /2015 ለተደረገው የሚዲያ ዘመቻ ያለምንም ክፍያ አንደ ወር ሙሉ በነፃ አስተባብሯል::
25. በእህታችን ዲዛይነር ሔቨን ጌታቸው የሚመራው ቤተ ሚካኤል ማኅበር 10ኛ ዓመት የምሥረታ በዓሉን ሲያከብር የማማከር እና የቀጥታ ሥርጭት መርሐግብር የሚዲያ ሽፋን እንደተቋም ያለምንም ክፍያ በነፃ አገልግሎት ሰጥቷል።
26. የጎጃም ጌራ መድኃኒት መድኃኔዓለም ገዳምን የማስታወቂያ ሥራ ለሎዛ ኹነቶች ድንቡሎ ሳይከፍሉ ያስተባበረላቸው እና የረዳቸው ሎዛ ነው።
27. ለአዲስአበባ ለሚገኘው ቅዱስ ሚናስ በየዓመቱ የሚዲያ የማስታወቂያ ሥራ ያለምንም ክፍያ የማስተባበሩን ሥራ የሚሠራው ሎዛ ነው።
28. የደብረ ዕንቁ ልደታን ኹነቱን ሳይኾን ዶክመንተሪውን እና የሦስት ቀኑን የቀጥታ ሥርጭት መርሐግብር በሚዲያው በነፃ የሠራው ሎዛ ነው።
29. የአቤኒን እና የባለቤቱን የቁርባን ሠርግ የቤተክርስቲያኑን እና የአዳራሽ ኹነቱን የsound፣ የሚዲያ ሽፋን በመስጠት በነፃ ያስተባበረው ሎዛ ነው፤
30. የአብራሃም ዘራጉኤልን ሠርግ የsound እና የሚዲያ ሽፋን በመስጠት ኹነቱን በነፃ ያስተባበረው እና ያማከረው ሎዛ ነው።
እነዚኽን ኹሉ በነፃ ሢሠሩ ድካማቸው እና ዋጋቸው ጠፍቶን ሳይኾን ዋጋችን በሰማይ ስለኾነ ነው። እነዚኽን ሁሉ ኹነቶች በነፃ እንደ ተቋም ሥንሠራ ድንቡሎ ሳንቲም እገዛ ያደረገልን ከደጋፊዎቻችን ይኹን ከነቃፊዎቻችን መሐል እኔ አለሁ የሚል የለም። ሌሎች ኹነቶች ላይ ሠርተን በምናገኘው እንጂ። ለበጎ ሥራችን ሺልማት ባንጠብቅም ነቀፋን ግን ለሰከንድ አልጠበቅንም። ስለሁሉም ነገር እናመሰግናለን። አገልግሎታችን በብዙ እጥፍ ተደራጂቶ እንደሚቀጥል ቃል እንገባላችኋለን።
2. ሥራዎችን እና አገልግሎቶችን እንዴት ይቀበላል?
አንድን ተግባር ለማከናወን ሃሳብ ያላቸው ኮሚቴዎች እና ግለሰቦች በጊዜ እጥረት፣ በቦታ ርቀት፣ በልምድ ማነስ ምክንያት ኹነታቸው እክል ሳይገጥመው ማዘጋጀት ሲፈልጉ ወደ ተቋማችን ይመጣሉ። በዚህ መሠረት ይኽንን ተግባር አከናውኑልን ሲሉ የጉዳዩን ሕጋዊነት ካጠናን እና ከመረመርን በኋላ በድርጅታችን ውስጣዊ አሠራር መሠረት መክፈል የማይችሉትን ያለምንም ክፍያ በነፃ እንሠራላቸዋለን። በዚኽም በርካታ ኹነቶችንም በነፃ ሠርተናል። ለወደፊትም እንሠራለን። መክፈል የሚችሉ ግለሰቦች እና ተቋማት ደግሞ ይከፍላሉ። ለዚኽም ሕጋዊ ደብዳቤ እንዲጽፉ አድርገን ቆጥረው የሰጡንን ተግባራት በንጽሕና፣ በጥራት እና በፍጥነት ቆጥረን እናስረክባለን።
ድካማቸውን ደክመን ሸክማቸውን ተሸክመን እናገለግላቸዋለን። ለዚኽም እሰከ ዛሬ ያገለገልናቸው ግለሰቦች፣ ኮሚቴዎች፣ ማኅበራት፣ ገዳማት፣ አድባራት፣ ሀገረ ስብከቶች ምስክሮቻችን ናቸው። ስለኾነም ከደንበኞቻችን በርካታ የምስጋና እና የምስክር ወረቀቶች ተበርክተውልናል።
3. ክፍያን በተመለከተ
ሀ) . በፐርሰንት ወይም በኮሚሽን በፍፁም ሠርተን አናውቅም። ለወደፊትም አንሠራም። ይኽን የማናደርገው ወንጀልም ኃጢአትም ስለኾነ ሳይኾን ከተሐድሶ እንቅስቃሴ ቀጥሎ ለቤተክርስቲያን ቀጣዩ ፈተና ነው ብለን ስለምናምን ነው። በዚኽ ምክንያት እኛ ወደዚኽ አገልግሎት ከመግባታችን በፊት በኮሚሽን ወይም በፐርሰንት ሲሠሩ የነበሩ ግለሰቦችን እና ተቋማትን በማስተማር፣ በመገሰጽ ከድርጊታቸው እንዲታቀቡ አድርገናል። 99 % ተሳክቶልናል። 1% የሚኾኑ በዚኽ አቋማችን ያኮረፉም የእኛን ጩኽት ቀምተው ቀን ጠብቀው ከውስጥ እና ከውጭ ተባብረው ዘመቻ ከፍተውብናል። እኛ ግን በዘመቻ የሚንበረከክ ተቋማዊ ውቅር ስሌለን አገልግሎታችንን በንጽሕና እንቀጥላለን።
ሎዛ ኹነቶችን በተመለከተ አንድም ግለሰብ አንድም ተቋም በፐርሰንት የሠራንበትን ማስረጃም መረጃም ማቅረብ አይችልም። በፍፁም፣ በፍፁም፣ በፍፁም። እንደ ግለሰብም እንደተቋምም እንደዚኽ ዐይነት ስብእና እንደሌለን ብዙዎቻችኹ ታውቃላችኹ። የማታውቁንም እንድትጠይቁ በእግዚአብሔር ስም አደራ እንላለን።
ለ.) የመንግሥት ግብር፣ የቢሮ ኪራይ፣ የሠራተኞች ደሞዝ እንዴት ትከፍላላችኹ? ብሎ አዝኖልን የጠየቀን የለም፤ ስንት ግዙፍ ሥራዎችን ገንዘብ ከኪሳችን ጭምር እያወጣን በነፃ ስንሠራ ያላዘኑ፤ ያልጠየቁ፤ ምን እንርዳችኹ? እንዴት አናግዛችኹ ብለው አጠገባችን ያልነበሩ፤ ለዲኮር እና መሰል ጉዳዮች በሚሊዬን ደረጃ ሲከፈል ኮሚቴ ኹነው በሚሠሩበት ቦታ ዝም ያሉ፤ ለቴሌቪዥን ጣቢያዎቻችን ለአንድ ደቂቃ ማስታወቂያ እና ለአንድ ዶክመንተሪ ስንት እንደሚከፈል የሚያውቁ መርጦ አልቃሾች እና ግለሰቦች ዘመቻ ሲከፈቱብን ግን ሳያመዛዝኑ ግራ ቀኝ ሳይጠይቁ ለመፍረድ እና ለመሳደብ ብሎም የሚሸማቀቅ የለም እንጂ ለማሸማቀቅ የቀደማቸው የለም።
ተቋማችን ግን ለግለሰቦች እና ለተቋማት የሚሰጠው አገልግሎት እና ሥራ በተቋሙ አሠራር መሠረት ተመጣጣኝ ክፍያ ያስከፍላል። መክፈል የቻሉ ይከፍላሉ። ምክንያቱም የቢሮ ኪራይ፣ የስቱዲይ ዕቃዎች ኪራይ፣ የሠራተኞች ደሞዝ እና ልዩ ልዩ ወጭዎችን የምንሸፍነው ከጠቅላይ ቤተክህነት በተመደብልን በጀት አይደለም።
የምትሠሩት ለሀገር እና ለቤተክርስቲያን ነው ብሎ መንግሥት በጀት አይመድብልንም። አንድም በጎ አድራጊም አንድ ብር ሰጥቶን አያውቅም። መክፈል ያልቻሉ ግለሰቦች እና ተቋማት ደግሞ በአሠራራችን መሠረት በነፃ ያለምንም ክፍያ አገልግሎት ይሰጣቸዋል። በዚኽም በርካታ ተቋማት እና ግለሰቦች ተጠቃሚ ኾነዋል። በነፃ ያለምንም ክፍያ የሠራንላቸው ግለሰቦችን እና ተቋማትን ዝርዝራቸው በመጨረሻ ተመልከቱ። በዕውነት ነገሩ በጣም ያሳዝናል።
የሰሞኑን የስም ማጥፋት ዘመቻ የትኩረት ነጥቦች
1).ሎዛ ኹነቶች አዘጋጅ በኮሚሺን ወይም በፐርሰንት እየሠራ ነው የሚል ነው። መልሳችን በፍፁም ውሸት ነው የሚል ነው። አልሠራንም ነው። ሠርተንም አናውቅም። አንሠራምም። ጭራሺ በፐርሰንት የሚሠሩ ግለሰቦች ላይ ከፍተኛ ተቃውሞ አለን። ነገሩ ጩኽቴን ቀሙኝ ነው። ሠርተዋል የሚል ካለ ባለቤቱ ወጥቶ አዎ ከእኔ ጋር ሠርተዋል ይበል። ወሬ ሳይኾን የሚነበብ ማኅተም ፊርማ፣ ሕጋዊ ውል እና ስምምነት ይዞ ይምጣ። 100% የምንነግራችኹ፤ አንድም ተቋም አንድም ግለሰብ ከሎዛ ኹነቶች ጋር በፐርሰንት ወይም በኮሚሽን በፍፁም አሠርቻለኹ ብሎ አይመጣም። ምክንያቱም እንደዚኽ ዐይነት ሥራ መሥራት ተገቢ ነው ብለን ስለማናምንበት፤ አልሠራንም። ምስክሮቻችን እስከዛሬ አብረውን የሠሩ ግለሰቦች እና ተቋማት ናቸው
2. ማኅበራዊ ሚዲያ ላይ እየተዘዋወረ ባለው ዶክመንት ጉዳይ፦
ሀ.) ዶክመንቱ ኹነቱ የተዘጋጀው ከህዳር 12 እሰከ ህዳር 26/2018 ይላል። ሎዛ ኹነቶች በዚኽ በተባለው ቀን በፍፁም ሐዋሳ ላይ ኹነቶችን አላዘጋጀም።
ለ). ዶክመንቱ እኛን ባይመለከተንም ሰዎች ልከውልን ተመልክተነዋል። በዚኽም እንደ አንድ ኦርቶዶክሳዊ እና እንደ አንድ ሕሊና ባላቸው ሰዎች እንደሚመራ ተቋም በጥንቃቄ ለማየት ሞክረናል። በመኾኑም በርካታ የሐሰት ውንጀላዎች ተካተውበታል።ብዙ ውሸቶችንም ይዟል።
ጥቂቶቹ
ሐ), ማነው ይኼ ደብር? ኹነቱን ማን ነው ያስተባበረለት? የውል ስምምነታቸው የትአለ? ስምምነቱስ ምን ይላል? ደብሩ በግልፅ መግለጫ ለምን አልሰጠም? ደብሩ ተበደልኩ ለምን አላለም? የተበደለውስ ምንድን ነው? የማይነበብ ማኅተም ለምን ማዘዋወር ተፈለገ? ምእመናን ነገሩ እየገባችኹ ነው? በሳል አእምሮ ያለው ይጠይቅ። በዝርዝር በስም ተጠቅሶ ለማን ምን ተከፈለ? ገንዘብ የተቀበሉበት ፊርማ ወዘተ አለ? ክፍያውስ የተፈጸመው ያለገለገሉበትን ነው ወይስ ያላገለገሉበትን? ያልሠሩበትን ነው ወይስ እንደተባለው ዘርፈው ነው? አስገድደው ነው? ኮሚቴው ፈቅዶ እና አምኖበት ነው ያደረገው? አምኖበት ካደረገው በኋላስ ለምን ሚዲያ ላይ ማሠራጨት አስፈለገ? እውነት ከኾነ ዶክመንቱን ሙሉውን ለምን አለቀቁትም። ለምን ቆረጧት? ሰው ይኼን እንዴት መጠየቅ ያቅተዋል? የምጣዱ እያለ የእንቅቡ ተንጫጫ ለምን እንዲኾን ተፈለገ ዓላማው ሌላ ስለኾነ ነው።
መ) ቲክቶከሮቹን ማጥቃት የፈለገ አካል መኖሩን ማሳያ የዘማርያን የሰባኪያን አበል የታለ? መርሐግብሩ የተካኼደው ያለዘማርያን ነው? ውሸት፤
ሠ) አምስት መቶ ምናምን ሺ ብር ምግብ እንዴት? ፍፁም ውሸት። እውነት እንኳን ቢኾን አገልጋዮቹ እዚህ ሆቴል ካልኾነ አንተኛም ብለው ነው? ውሸት። መጀመሪያውኑ ወጪ የሚቀንስ ምግብ፣ ወጪ የሚቀንስ ምኝታ ለምን አላዘጋጁም? አገልጋዮቹ እና ሚዲያዎቹ እዚህ አንተኛም። ይኽንን አንበላም እንደማይሉ የታወቀ ጉዳይ ነው። ምክንያቱም አገልግሎቱ ሐዋሳ ብቻ አይደለም። ብዙ ቦታወች ተሰጧል። የጎላ ድስት ወጥ በልተው፣ ሰ/ት/ቤት አዳራሽ ተኝተው ጥንቅቅ ያለ መርሐግብር አዘጋጅተዋል።
ረ). ወጪ ለማጋነን የተቀሰጡ ወጪዎች አሉ ለምን? ለምሳሌ ቁጥር 2 ለመወንጀል ከመጣደፋቸው የተነሣ በትክክል እንኳ መደመር አልቻሉም።
3. ዶክመንቱ እኛን የማይመለከተን ኾኖ ሳለ የሎዛ ኹነቶችን ስም በዚኽ መጠን ማጥፋት ለምን አስፈለገ? ዘመቻውን ያስጀመሩት አካላት እነማን ናቸው? ዓላማቸውስ ምንድን ነው? የሚለውን መመረመር ያስፈልጋል።
ሀ). የመጀመሪያዎቹ በፍፁም ቅንነት ለቤተክርስቲያን ያሰቡ መስሏቸው የተንጋደደ መረጃ ሰምተው ዘመቻውን የተቀላቀሉ ናቸው። ለእናንተ መልሳችን ሕሊና የሚባል ነገር አለ አጣሩ። ነግ በኔ በሉ። ሰው የዘራውን ነው የሚያጭደው። ቢያንስ ጉዳዩን ከኹለቱም ወገን ስሙ። ከዚያም መፍረድ የሚያስችል መንፈሳዊነት፣ ሞራል እና ስነልቡና ካላችኹ ፍረዱ። ሕጋዊ መረጃ እና ማስረጃ ሳትይዙ የግለሰብ ስም እና የተቋም ስም ከሚያጠፉ ሰዎች ጋር አትተባበሩ። ቆም ብላችኹ ጠይቁ። ቢያንስ ከሳሽ ሳይኖር ተካሣሽ ላይ አትፍረዱ። አሁን እየኾነ ያለው ሕጋዊ ከሳሺ እና ወቃሺ ሳይኖር አሯሯጮች መኾን አይገባንም።
ለ.) የአእላፋትን ዝማሬ ቲክቶከሮቹ ይደግፋሉ የሚል ነው። ስለዚኽ በሏቸው ነው። ቲክቶከሮቹን የሚያስተባብረው ደግሞ ሎዛ ኹነቶች ነው። እርሱንም በሉት
ሐ. እንደነዚኽ ዐይነት መርሐግብር ለምን አልተሳተፍንም የሚል ውስጣዊ ቅናት ያንገበገባቸው ናቸው። እንዚህ አካላት ደግሞ ያልተጋበዙት የኮሚቴዎቹ ምርጫ ስላልኾኑ። በቦታ ርቀት። ስልክ ስለማያነሱ። በብዙ ምክንያት ሳይጋበዙ የቀሩ። ነገሩ ትክክል ስለኾነ ስላልኾ ሳይኾነ እነሱ ስለሌሉበት። እነሱ ስላልጀመሩት። እነሱ ቡራኬ ስላልሰጡበት ነው።
መ). ወቅታዊ አጀንዳ ለማስቀየር። ይኽ ጉዳይ በሚነሣበት ወቅት ምን ዐይነት አጀንዳ ይናፈስ ነበር የሚለውን መፈተሽ ተገቢ ነው።
ሠ.) ምእመናን አገልጋዮችን፣ ኦርቶዶክሳዊ ዩቱበሮቹን፣ ቲክቶከሮቹን፣ ፊስቡከሮችን እና የኪነጥበብ ባለሙያውችን እንዲጠሉ፤ እንዲጠራጠሩ። አይይ ምን ሰው አለ? በማስባል ፈተና ውስጥ በማስገባት ለክህደት ጉዞ ማመቻቸት ነው፤
ረ). ዝናን፣ ዕይታን እና ገንዘብን ናፋቂነት ነው። ስም ያላቸውን ሰዎች ያለበቂ ምክንያት ያለ ሕጋዊ መረጃ እና ማስረጃ ፎሎወር እና ሰበስክራይበር ለመጨመር ትኩረት ለመሳብ ስም ያላቸው ሰዎች ማወረድ ትናንት የነበረ። ዛሬም እየኾነ ያለ። ለወደፊትም የሚቀጥል እኩይ ተግባር ነው። ለእነዚኽ አካላት መልሳችን የሚኾነው፤ ውሾች ይጮኻሉ፤ ግመሎችም ይኼዳሉ ነው::
በሙገሳ ብዛት የሚቀጥል አገልግሎት የለንም። በተራ ስም ማጥፋት የሚገታ ሥራ አይኖረንም። እኛ ሠናይ ዓላማ አለን። ዓላማችን ደግሞ ያለፈተና እንደማይሳካም ጠንቅቀን ስለምናውቅ ጉዟችን ወደፊት ነው።
ሰ.) አንዳንድ ተመሣሣይ ሥራ እና አገልግሎት የሚሠጡ አካላት ተቋማችን እያገኘ ባለው ስም እና ዝና ምክንያት ደስተኞች እንዳልኾኑ እናውቃለን። ኾኖም መጠላለፉ አይጠቅምም። ብፁዕ አቡነ ጎርጎርዮስ ሥራህን ሥራ እንዳሉት ኹላችን በሥራችን እንገለጥ ነው መልሳችን።
ሸ. ) የሰይጣን ሥራ ነው፤ ምክንያቱም እየሠራነው ያለው መንፈሳዊ አገልግሎት እና ሥራ ነው። መንፈሳዊ ሥራ ደግሞ ያለፈተና አይሠራም። ፈተና ከሌለውም ቅድመ እግዚአብሔር አልደረሰም ይላሉ አበው። ይኽንን ፈተና በብዙ መልኩ ለምደነዋል። ደግሞም በድል አቁሞናል። ዐቢያተ ክርስቲያናት እየታነፁ ነው፤ አብነት ት/ቤቶች እየተገነቡ ነው፤ ወንጌል እየተስፋፋ ነው። ዝማሬው እየቀለጠ ነው። በዚኽ ያልተበሳጨ ሰይጣን በምን ይበሳጭ? እንዲያውም ይኽ ፈተና መምጣቱን እግዚአብሔር አገልግሎታችን እንደተቀበለልን እንቆጥረዋለን።
ቀ.) እንደሚታወቀው በርካታ ገዳማት፣ አድባራት፣ አብነት ት/ቤቶች ፣ ማኅበራት፣ ሰ/ት/ቤቶች፣ የነዳያን መርጃ ተቋማት፣ ግለሰቦች ይኽንን አገልግሎት ይፈልጉታል። በዚኽ አገልግሎትም ወንጌል ስለሚስፋፋ፣ ድኾች ስለሚረዱ፣ አድባራት እና ገዳማት ስለሚታነፁ፤ ይኽ እንቅስቃሴ እና አገልግሎት ደግሞ አንዳንድ የቅባት፣ የተሐድሶ እና የምንፍቅና አራማጆችን ያስቆጣል። አስቆጥቷል። የመናበባቸው ምስጢርም ይኼው ነው። ስለዚኽ ጥያቄው በእነሱ ስም ማጥፋት ዘመቻ አገልግሎቱን እና ሥራውን እናቁመው ወይስ እንቀጥለው ነው? ጉዳዩ፤ አናቆምም ነው መልሳችን።
4. ለሚያገለግሉን ግለሰቦች እና ተቋማት ደም ወዝ መክፈል ነውር ነው ወይ? ክፍያ መፈጸም ኃጢአት ነው ወይ?
የሚችል እና ሌላ መተዳደሪያ ያለው በነፃ ያገልግል። የማይችል ግን ራሱን እና ቤተሰቡን የሚያስተዳድርበት ዋጋው ሊከፈለው ይገባል። ቤተክርስቲያን ያስተማረችንም ይኽው ነው። ቅዱስ ፓትርያርኩ፣ ጳጳሳቱ፣ መነኮሳቱ፣ ካህናቱ፣መምህራኑ፣ ዘማርያኑ፣ ወዘተረፈ በምን የሚተዳደሩ ይመስላችኋል? ከአንዳንድ ቦታወችና አባቶች ውጪ ምእመናን በሚሰጡት ገንዘብ ነው። ከመንግሥት ቀጥሎ ሚሊየኖችን ቀጥራ ደሞዝ ከፍላ የምታሠራ ለብዙዎች የሥጋም የነፍስም መጠጥና ምግብ የኢ/ኦ/ተ/ቤ ን ናት። ዘዳግም 25፡4 "እህል የማያበራየውን በሬ አፉን አትሠር " ተብሎ ተጽፏል። ቅዱስ ጳውሎስም "እግዘብሔርን ስለበሬዎች ይገድዋልን?"1ኛ ቆሮ 9፥9 ፤ ስለአገልጋዩ ነው ወዳጄ። ቀጥሎ ጳውሎስ "ለሠራተኛ ደሞዙ ይገባዋል" ይላል። ሠራተኛ ይዝረፍ አይልም። ይስረቅ አይልም።
ለሠራተኛ ዋጋው ይገባዋል ነው ያለው። እኛ ሠርቀው የሚበሉትን እንጂ ሠርተው የሚበሉትን አንቃወምም። ሠርቀዋል ካላችኹ ማስረጃ አምጡ። ነገር ግን ማስረጃ የላችኹም። ስም ማጥፋት ብቻ ከኾነ ግን በሥጋም በነፍስም ከተጠያቂነት አናመልጥም።
5. ቲክቶከሮችን እና ዩቱበሮችን በተመለከተ
አንድ ዓለማዊ ቲክቶከር ለአንድ ማስታወቂያ ስንት ነው የሚከፈለው? አንድ ዶክመንተሪ ለመሥራት በዓለማውያን ስንት ይጠየቃል? በራሳችን ሰዎች ላይ ምን ያህል ጨካኝ እንደኾንን የገባን ለኦርቶዶክሳውያን ለቲክቶከር እና ዩቱበር ለምን ይከፈላል? ብለን የስም ማጥፋት ዘመቻውን ስናሟሙቀው ያየነው ዕለት ነው። ሠርቀዋል? ውሸት። መረጃ የለም። ዘርፈዋል? ውሸት መረጃ የለም።
ተከፍሏቸው በንጽሕና ሠርተው ከኾነ ምንድን ነው ኅጢአቱ? ቤተክርስቲያኑ
ሢሠራ፣ ቀለሙ ሲቀባ፣ አጥሩ ሲታጠር ይኽን የሠሩት ሰዎች የሌላ ዕምነት ተከታዮች ናቸው? በብዛት አይደሉም። ኦርቶዶክሳውያን ተቋራጮች፣ መሐንዲሶች፣ ግንበኞች፣ ቀለም ቀቢዎች፣ ኤሌክትሪሻኖች ናቸው።
ለእነዚኽ ሁሉ ከፍለን አሠርተን፤ ለዩቱበር እና ለቲክቶከር ሲኾን ለምን ተበሳጨን ብለን ስንጠይቅ መልሱ ጨካኞች ስለኾንን ነው። እነሱም የቤት ኪራይ አለባቸው። እነሱም የቢሮ ኪራይ አለባቸው። እነሱም የካሜራ ማን ደሞዝ አለባቸው። እነሱም ኮ ሰው ናቸው እንደኛ ይበላሉ ይጠጣሉ። እነሱም የሞባይል ካርድ ይፈልጋሉ። እነሱም በክንፋቸው አይበሩም ትራንስፖርት ይፈልጋሉ። እንደ ዓለማውያኑ ቲክቶከሮች አንበሳ እና አበባ እየተሰጣቸውአይደለም የሚገለግሉት የሚታሠሩት የኛዎቹ ቲክቶከሮች፣ የሚሰደዱት ኦርቶዶክሳውያን ቲክቶከሮች፣ ከመናፍቅ እና ከተሐድሶ ጋር አንገት ለአንገት የሚተናነቁት መንፈሳዊ ቲክቶከሮች፤ ምን አድርጉ ነው የምንላቸው? ለምን የሁለት ዓለም ስደተኞች እናደርጋቸዋለን?
ሠርቶ የሚበላን መደገፍ፤ ሠርቆ የሚበላን መንቀፍ ተገቢ ነው። ስለመስረቃቸው አንድ ማስረጃ የለም። ካለ እንኳን ግለሰቡን መጠየቅ እንጂ በስመ ቲክቶከር ሁሉንም መጨፍጨፍ ተገቢ አይደለም። ክርስትናም አይደለም።
በመጨረሻ የእኛን ንጽሕና እና የተቋማችን የአገልግሎት ተደራሽነት የምታውቁ ሥራችን ለሁሉ ይደረስ ዘንድ ጸልዩልን። የማታውቁን ጠይቁ። እያወቃችኹ በክፋት እና በምቀኝነት ለተነሣችኹብን የምንላችኹ ሶሻል ሚዲያ ፍርድ ቤት አይደለም። መረጃ እና ማስረጃ ይዛችኹ ክሠሡን። ያኔ ውርደታችኹን ትከናነባላችኹ። ደስ የሚለው አትከሥሡንም። ምክንያቱም ወሬ እንጂ ፍሬ የላችኹም። ምክንያቱም መረጃ እንጂ ማስረጃ የላችኹም። ምክንያቱም ሠርቆ መብላት እንጃ ሠርቶ መብላት ወንጀል ስላልኾነ። ምክንያቱም አገልግሎ መቀበል መጽሐፍ ቅዱሳዊ እንጂ ኃጢአት ስላልኾነ። እናም ክሠሡን። ያኔ የእናንተ ትክክለኝነት ይታያል።
በቀጣይም በሀገር ውስጥ ተቀምጠው ስማችንን ጠቅሰው የተቋማችንን ስም እና ክብር ያጎደፉትን ግለሰቦች በሕግ የምንጠይቅ ይኾናል። ከሀገር ውጭ ያሉትን በተመለከተ ዋነኛ ተዋናዮች እንደኾኑ እናውቃለን። እዚህ ያሉትም ስደቡልን አዋርዱልን እያሉ የሚልኩትም ውጪ ላሉት ነው። እነሱም በቅርበት እንደማይገኙ ቢከሠሡም ፍርዳቸው ሩቅ እንደኾነ ስለሚያውቁ ለእግዚአብሔር እናመለክታለን።
በቅርበት እኛንም ተቋማችንም የምታውቁ በተፈጠረው የሐሰት ፕሮፓጋንዳ ሳትበገሩ እሰከ መጨረሻው በጸሎታችኹም በሃሳባችኹም አብራችኹን ለነበራችኹ ወዳጆቻችንን እና የአገልግሎት ተጠቃሚወቻችን ቀን አይታችኹ ስላልተሸራተታችኹ፤ ጩኽት ፈርታችኹ ስላልከዳችኹን እናመሰግናለን። ክርስትና ይኽ ነው። በሆሳዕና ዕለትም በዕለተ አርብም አብሮ መቆም። የሚያስከፍለውን ዋጋ ከፍሎ ነፃ መውጣት። እናመሰግናለን ።
በራስህ ላይ መፍረድን ተማር፤
ያኔ በሌሎች ላይ ለመፍረድ ጊዜ ታጣለህ፤
ከሎዛ ኹነቶች - Loza Events የተሰጠ ወቅታዊ መግለጫ
#ethiopia | የተወደዳችኹ ኦርቶዶክሳውያን በያላችኹበት ሠላመ እግዚአብሔር ይብዛላቹ! ሰሞኑን በአንዳንድ እና ጥቂት ማኅበራዊ ሚዲያ ተጠቃሚ ግለሰቦች ዘንድ በተቀናጀ እና በተደራጀ መንገድ ሎዛ ኹነቶች አዘጋጅን - Loza Events organizer ን እና ከሎዛ ኹነቶች አዘጋጅ ጋራ አብረው ይሠራሉ የተባሉ ሚዲያዎችን፣ የኪነ ጥበብ ባለሙያዎችን፣ ዩቱበሮችን እና ቲክቶከሮችን አስመልክቶ ያልተገባ መልክ በመስጠት የስም ማጥፋት ዘመቻ መክፈታቸውን ተመልክተናል።
እንዲህ ዓይነት የስም ማጥፋት ዘመቻ ባደረጉ አካላት ላይ በእጅጉ አዝነናል፤ አፍረናልም፡፡ እግዚአብሔር ወደ ልባቸው እንዲመልስቸው እንለምናለን፡፡ ነገር ግን እኒህ አካላት በማኅበራዊ ሚዲያ ላይ ያለስማችን ስም በመስጠት በሐሰት የስም ማጥፋት ዘመቻ ስለዘመቱብን፣ ሁሉም ኦርቶዶክሳውያን እና ኦርቶዶክሳውያት እውነታውን ማወቅ ስላለባቸው እና በጉዳዩ ዙሪያ ያለውን እውነታ አውቀው የራሳቸው ኅሊናዊ ፍርድ እንዲሰጡ ይህንን ወቅታዊ መግለጫ መስጠት አስፈልጓል፡፡
ስለዚህ የተወደዳችሁ ኦርቶዶክሳውያን እና ኦርቶዶክሳውያት! ‹‹ነገርን ከሥሩ ውኃን ከምንጩ›› እንዲሉ፡፡ እውነታውን በማኅበራዊ ሚዲያ በሚነዛ አሉባልታ መነዳት ሳይሆን እውነቱን ከምንጩ እንሆ፡፡
1. ሎዛ ኹነቶች ማን ነው?
ሎዛ ኹነቶች የቤተመንግሥትም
የቤተክህነትም ሕጋዊ ፈቃድ ያለው ተቋም ነው። በሀገራችን ብቻ ሳይኾን በቤተክርስቲያናችን ታሪክ የመጀመሪያው እና ፈር ቀዳጁ መንፈሳዊ እና ሳይንሳዊ በኾነ መንገድ ኹነቶች እያዘጋጀ ያለ በአጭር ጊዜ ስምና ዝናን ያተረፈ ድንቅ ተቋም ነው።
ተቋሙ የሚሠራው ኦርቶዶክሳዊ ኹነቶችን ነው። ከእርሱ በኋላም መንፈሳዊ ሠርጎችን የሚያዘጋጁ ተቋማት እንዲበዙ አርአያ የኾነ፤ ተዋሕዶ በልምድ ብቻ ሳይኾን በትምህርት በተደገፈ ቅጥ(pattern) አገልግሎት መስጠት የሚችሉ ልጆች እና ተቋማት እንዳሏት ያሳየ ስንዱ እመቤት እንደኾነች በተግባር ያረጋገጠ እንዲኹም በር የከፈተ ተቋም ነው። በዚኽም እልፍ የምስጋናና እና የምስክር ወረቀቶችን አግኝቷል።
የሚሠጣቸው አገልግሎቶችም መንፈሳዊ ሠርጎችን ማዘጋጀት፣ የልደት መርሐግብሮችን፣ ጥምቀተ ክርስትናዎችን፣ የጋብቻ ክበረ በዓላትን፣ ምረቃቶችን፣ የሚዲያ ንቅናቄዎችን፣ ጋዜጣዊ መግለጫዎችን፣ የገቢ ማሰባሰቢያ መርሐግብሮችን ያዘጋጃል። ያስተዳድራል። ይመራል። ያስተባብራል።
ዓላማውም ጊዜ፣ ጉልበት እና የቦታ ርቀት ፈተና የኾነባቸውን ግለሰቦችን እና ኮሚቴዎችን የሥራ ሸክም በመሸከም፤ ድካማቸውን በመድከም ኦርቶዶክሳዊ ኹነቶችን መንፈሳዊ እና ሳይንሳዊ በሆነ መንገድ ማዘጋጀት ነው። ራእይው መንፈሳዊ ኹነቶች ቤተክርስቲያኗን በሚያውቁ፣ መንፈሳዊውንና ዘመናዊውን ትምህርት በቀሰሙ ልጆቿ የቤተክርስቲያኗን፣ ዶግማ፣ ቀኖና እና ትውፊት በጠበቀ ኹኔታ፣ ደረጃቸውን እና ከፍታቸውን ይዘው ከሌብነት፣ ከመጓተት እና ከብልሽት በጸዳ ፍኖት ኹነቶች ሲዘጋጁ ማዬት ነው።
ሎዛ ኹነቶች እንደ ተቋም እንደ መሪም በነፃ አገልግሎት የሰጠባቸው ተቋማት እና ግለሰቦች በጥቂቱ:-
1. የጎንደር ሐመረ ብርሃን ደብረ ምጥማቅ ማርያም ሕንፃ ቤተክርስቲያንን ለማስፈጸም ከጥር 23/2017 እሰከ ጥቅምት 03/2018 ለ 8 ወር ቀን እና ሌሊት ያለምንም ክፍያ አንዳንድ ጥቃቅን የቡድኑን ወጪዎች ጭምር ራሱ በመሸፈን ያስተባበረ፣ የመራ በራሱ ሚዲያም ለሦስት ቀናት በቀጥታ ሥርጭት ያስተላለፈ ድንቅ ተቋም ነው፤ በወቅቱ የሰጡትን ምስክርነትም ቪዲዮ ላይ ተመልከቱ። 100% የምንኮራበት አገልግሎታችን ነው።
2. ለራማ ኪዳነ ምሕረት ገዳም በሚሊኒዬም አዳራሽ የተዘጋጀውን መርሐግብር ከትኬት ሽያጭ ውጭ ያለውን ሥራ ያለምንም ክፍያ ሙሉ በሙሉ የማማከር እና የማስተባበር ሥራ ከመሥራት በተጨማሪ ዶክመንተሪ በነፃ የሠራ ተቋም ነው። ሌሎችንም በአጭር በአጭር ከዚኽ በታች ተቀምጠዋል፦
3.የመምህር በጽሐ ዓለሙ ጉባኤ ቤት የግዮን ሆቴል የቀጥታ ሥርጭት በነፃ አስተላልፏል እና የማስታወቂያዎችን ፕሮዳክሽን ያለምንም ክፍያ ሠርቷል፤
4. የጎንደር አዘዞ ሎዛ ማርያም ህዳር ጽዮን መርሐግብር እና አስተርእዮ ማርያም በሎዛ ማርያም (በነፃ መሥራት ብቻ ሳይኾን ገንዘብ ከራሱ ወጪ ያደርጋል)
5.2015 ያንን የመሰለ ከ300,000 ሰው በላይ የታደመበት ዝክረ አበው ለአዘዞ ደብረ ገነት ቅዱስ ሚካኤል ከኮሚቴዎቹ ጋር በመተባበር (ኢቨንቱን በነፃ መሥራት ብቻ ሳይኾን ገንዘብ ከራሱ ጭምር አውጥቶ ያስተባበረ ነው)
6. ማኅበረ ቅዱሳን አዲስ አበባ ማዕከል ግንፍሌ ለሚያስገነባው ሕንፃ የተሰጠውን ጋዜጣዊ መግለጫ አስተባብሯል፤
7. ለታዕካ ነገሥት ባዕታ ለማርያም ገዳም ጋዜጣዊ መግለጫ አስተባብሯል
8. ስምከ ሕያው ዘኢይመውት በሚል መሪ ቃል ሚሊኒዬም አዳራሽ ለተዘጋጀው ጉባኤ የሚዲያ ካምፔን የማስተባበር ሥራ በነፃ ሠርቷል፤
9. ለቂልጦ ቅድስት ማርያም ገዳም በየዓመቱ ሰኔ ማርያም ወደ ቂልጦ ማርያም በሚል መሪ ቃል ሚዲያዎችም በነፃ ሎዛ ኢቨንትም በነፃ ለበርካታ አመታት አስተባብሯል፤ ለወደፊትም ያስተባብራል፤
10. ተአምረ ማርያም ከግዕዝ ወደ ኦሮምኛ በብፁዕ አቡነ ናትናኤል ተተርጉሞ በማኅበረ ቅዱሳን አሳታሚነት ለንባብ የበቃውን የምረቃ እና ጋዜጣዊ መግለጫ አገልግሎት በነፃ አስተባብሯል፤ አዘጋጅቷል።
11.ለአምቦ ኪዳነ ምሕረት የተዘጋጀውን የዶክመንተሪ፣ የማስታወቂያ፣ የእራት እና የቀጥታ ሥርጭት መርሐግብር አምቦ እና አዲስአበባ ላይ የማማከር እና የማስተባበር ሥራ ያለ መታከት ያለ ክፍያ በነፃ በመሥራቱ ምስጋና እና አድናቆት ተበርክቶለታል።
12. 2016 ሆሳዕናን በሆሳዕና የማማከር እና የማስተባበር ሥራ እንደ ሎዛ ኢቨንት መርሐግብሩን መርቷል። እንደ ሚዲያም የቀጥታ ሥርጭቱን በነፃ አስተላልፏል።
13. ጻድቃኔ ማርያም ስትመረቅ ያደረግነው እንቅልፍ የሌለውን ሥራ፤ የዶክመንተሪ፣ የማስታወቂያ፣ የቀጥታ ሥርጭት፣ የሚዲያ ዘመቻ ተቆጥሮ የማያልቀውን የመምራት እና የማስተባበር ሥራ እንደ ግልም እንደ ቡድንም ያለምንም ክፍያ ለደከምነው ድካም ከእግዚአብሔር ውጪ ማን ሊከፍለን ይችላል?
14.ለሰሜን ወሎ ሀገረስብከት በዚያ የመከራ ዘመን ለሰጠነው የማማከር፣ የማስተባበር እና የማሰልጠን ሥራ ብፁዕ አቡነ ኤርሚያስን ብቻ መጠየቅ ተገቢ ነው።
15. ለኮምቦልቻ ገብርኤል የገቢ ማሰባሰብ የቀጥታ ሥርጭት፣ የማታ ጉባኤ እና ሩጫ ሁለት እና ሦስት ቀን ለሰጠነው የሚዲያ ሽፉን እንኳን ገንዘብ ልንቀበል የተቀየረውን የአውሮፕላን ትኬት እንኳ እራሳችን እንደከፈልን ምስክራችን ቅ/ገብርኤል፣ ኮሚቴው እና መምህር ደረጀ ዘወይንዬ ናቸው፤
16. ለደቡብ ኦሞ ሀገረ ስብከት በቅድስት ሥላሴ ዩኒቨርሲቲ የተዘጋጀውን ጋዜጣዊ መግለጫ ያስተባበረው ያለምንም ክፍያ ሎዛ ኢቨንት ነው፤
17. በለሳ የሚገኘውን ሙት አንሣ ማር ቅዱስ ሚካኤ አንድነት ገዳምን ከሰኔ 17/2017 ጀምሮ ለማስተዋወቅ ለመጀመሪያ ጊዜ የተደረገውን ጉዞ፣ ጉባኤ፣ ዶክመንተሪ፣ ማስታወቂያ፣ ጋዜጣዊ መግለጫ በረሃ ለበረሃ እየዞረ በነፃ ያለምንም ክፍያ ያስተዋወቀው፣ የመራው፣ ያማከረው ሎዛ ኹነቶች ነው፤
18. የያያ ዘልደታን ልደት ምክንያት በማድረግ ቦሌ የተደረገውን የነዳያን ምግባ በነፃ ያስተባበረው የሞንታርቦ ወጪ የሸፈነው ሎዛ ኹነቶች ነው።
19. የግሸን ማርያም ኮሚቴዎች ቢሯችን መጥተው በጠየቁን ያስተባብሩልን ጥያቄ መሠረት የማማከር ሥራውን ያለምንም ክፍያ የሠራው ሎዛ ነው። በዚኽ የተደሰቱት ኮሚቴዎች የቢሮ ኪራይ አለባችሁ፤ የሠራተኞች ክፍያ አለባችኹ ክፍያ እንፈጽምላችሁ ምን ብለን እንደመለስንላቸው ኮሚቴዎቹ እነ ዲ/ን አንተነህ የደሴውን ልጂ ጠይቁ ይነግሯቹሃል።
20. በመልአከ መዊዕ ተስፋዬ መቆያ አባትነት የሚመራው የሜሪላንድ ጽርሐ ጽዮን መንፈስ ቅዱስ ቤተክርስቲያንና የምእራፈ ቅዱሳን ቅድስት አርሴማ አንድነት ገዳምን በተመለከተ በኤሊያና ሆቴል የተሰጠውን ጋዜጣዊ መግለጫ በነፃ ያለምንም ክፍያ አስተባብሯል። ከዚያ በኋላ የነበረውን አገልግሎት በተመለከተ የማማከር ሥራ ሠርቷል። ገንዘብ ከኪሳችን አውጥተናል። 1 ብር ግን አልጠየቅናቸውም።
21. አዘዞ አየር ማረፊያ ሰሚው ሚካኤል ላይ የተሠራው የዶክመንተሪ አገልግሎት ሎዛ ኹነቶች በራሱ በነፃ የማስተባበር ሥራ ሠርቷል።
22.ክፍለ ሀገር ለሚገኘው የአቡነ ሐራ ገዳም የማማከር ሥራ በነፃ ሠርቷል።
23. ዘመን ተዋሕዶ ኤክስፖ ያለምንም ክፍያ ማርኮናል ኢቨንትስን በማገዝ የተሠራው።
24. ለአሐዱ ባንክ 2015 ከግንቦት 21 እሰከ ሰኔ21 /2015 ለተደረገው የሚዲያ ዘመቻ ያለምንም ክፍያ አንደ ወር ሙሉ በነፃ አስተባብሯል::
25. በእህታችን ዲዛይነር ሔቨን ጌታቸው የሚመራው ቤተ ሚካኤል ማኅበር 10ኛ ዓመት የምሥረታ በዓሉን ሲያከብር የማማከር እና የቀጥታ ሥርጭት መርሐግብር የሚዲያ ሽፋን እንደተቋም ያለምንም ክፍያ በነፃ አገልግሎት ሰጥቷል።
26. የጎጃም ጌራ መድኃኒት መድኃኔዓለም ገዳምን የማስታወቂያ ሥራ ለሎዛ ኹነቶች ድንቡሎ ሳይከፍሉ ያስተባበረላቸው እና የረዳቸው ሎዛ ነው።
27. ለአዲስአበባ ለሚገኘው ቅዱስ ሚናስ በየዓመቱ የሚዲያ የማስታወቂያ ሥራ ያለምንም ክፍያ የማስተባበሩን ሥራ የሚሠራው ሎዛ ነው።
28. የደብረ ዕንቁ ልደታን ኹነቱን ሳይኾን ዶክመንተሪውን እና የሦስት ቀኑን የቀጥታ ሥርጭት መርሐግብር በሚዲያው በነፃ የሠራው ሎዛ ነው።
29. የአቤኒን እና የባለቤቱን የቁርባን ሠርግ የቤተክርስቲያኑን እና የአዳራሽ ኹነቱን የsound፣ የሚዲያ ሽፋን በመስጠት በነፃ ያስተባበረው ሎዛ ነው፤
30. የአብራሃም ዘራጉኤልን ሠርግ የsound እና የሚዲያ ሽፋን በመስጠት ኹነቱን በነፃ ያስተባበረው እና ያማከረው ሎዛ ነው።
እነዚኽን ኹሉ በነፃ ሢሠሩ ድካማቸው እና ዋጋቸው ጠፍቶን ሳይኾን ዋጋችን በሰማይ ስለኾነ ነው። እነዚኽን ሁሉ ኹነቶች በነፃ እንደ ተቋም ሥንሠራ ድንቡሎ ሳንቲም እገዛ ያደረገልን ከደጋፊዎቻችን ይኹን ከነቃፊዎቻችን መሐል እኔ አለሁ የሚል የለም። ሌሎች ኹነቶች ላይ ሠርተን በምናገኘው እንጂ። ለበጎ ሥራችን ሺልማት ባንጠብቅም ነቀፋን ግን ለሰከንድ አልጠበቅንም። ስለሁሉም ነገር እናመሰግናለን። አገልግሎታችን በብዙ እጥፍ ተደራጂቶ እንደሚቀጥል ቃል እንገባላችኋለን።
2. ሥራዎችን እና አገልግሎቶችን እንዴት ይቀበላል?
አንድን ተግባር ለማከናወን ሃሳብ ያላቸው ኮሚቴዎች እና ግለሰቦች በጊዜ እጥረት፣ በቦታ ርቀት፣ በልምድ ማነስ ምክንያት ኹነታቸው እክል ሳይገጥመው ማዘጋጀት ሲፈልጉ ወደ ተቋማችን ይመጣሉ። በዚህ መሠረት ይኽንን ተግባር አከናውኑልን ሲሉ የጉዳዩን ሕጋዊነት ካጠናን እና ከመረመርን በኋላ በድርጅታችን ውስጣዊ አሠራር መሠረት መክፈል የማይችሉትን ያለምንም ክፍያ በነፃ እንሠራላቸዋለን። በዚኽም በርካታ ኹነቶችንም በነፃ ሠርተናል። ለወደፊትም እንሠራለን። መክፈል የሚችሉ ግለሰቦች እና ተቋማት ደግሞ ይከፍላሉ። ለዚኽም ሕጋዊ ደብዳቤ እንዲጽፉ አድርገን ቆጥረው የሰጡንን ተግባራት በንጽሕና፣ በጥራት እና በፍጥነት ቆጥረን እናስረክባለን።
ድካማቸውን ደክመን ሸክማቸውን ተሸክመን እናገለግላቸዋለን። ለዚኽም እሰከ ዛሬ ያገለገልናቸው ግለሰቦች፣ ኮሚቴዎች፣ ማኅበራት፣ ገዳማት፣ አድባራት፣ ሀገረ ስብከቶች ምስክሮቻችን ናቸው። ስለኾነም ከደንበኞቻችን በርካታ የምስጋና እና የምስክር ወረቀቶች ተበርክተውልናል።
3. ክፍያን በተመለከተ
ሀ) . በፐርሰንት ወይም በኮሚሽን በፍፁም ሠርተን አናውቅም። ለወደፊትም አንሠራም። ይኽን የማናደርገው ወንጀልም ኃጢአትም ስለኾነ ሳይኾን ከተሐድሶ እንቅስቃሴ ቀጥሎ ለቤተክርስቲያን ቀጣዩ ፈተና ነው ብለን ስለምናምን ነው። በዚኽ ምክንያት እኛ ወደዚኽ አገልግሎት ከመግባታችን በፊት በኮሚሽን ወይም በፐርሰንት ሲሠሩ የነበሩ ግለሰቦችን እና ተቋማትን በማስተማር፣ በመገሰጽ ከድርጊታቸው እንዲታቀቡ አድርገናል። 99 % ተሳክቶልናል። 1% የሚኾኑ በዚኽ አቋማችን ያኮረፉም የእኛን ጩኽት ቀምተው ቀን ጠብቀው ከውስጥ እና ከውጭ ተባብረው ዘመቻ ከፍተውብናል። እኛ ግን በዘመቻ የሚንበረከክ ተቋማዊ ውቅር ስሌለን አገልግሎታችንን በንጽሕና እንቀጥላለን።
ሎዛ ኹነቶችን በተመለከተ አንድም ግለሰብ አንድም ተቋም በፐርሰንት የሠራንበትን ማስረጃም መረጃም ማቅረብ አይችልም። በፍፁም፣ በፍፁም፣ በፍፁም። እንደ ግለሰብም እንደተቋምም እንደዚኽ ዐይነት ስብእና እንደሌለን ብዙዎቻችኹ ታውቃላችኹ። የማታውቁንም እንድትጠይቁ በእግዚአብሔር ስም አደራ እንላለን።
ለ.) የመንግሥት ግብር፣ የቢሮ ኪራይ፣ የሠራተኞች ደሞዝ እንዴት ትከፍላላችኹ? ብሎ አዝኖልን የጠየቀን የለም፤ ስንት ግዙፍ ሥራዎችን ገንዘብ ከኪሳችን ጭምር እያወጣን በነፃ ስንሠራ ያላዘኑ፤ ያልጠየቁ፤ ምን እንርዳችኹ? እንዴት አናግዛችኹ ብለው አጠገባችን ያልነበሩ፤ ለዲኮር እና መሰል ጉዳዮች በሚሊዬን ደረጃ ሲከፈል ኮሚቴ ኹነው በሚሠሩበት ቦታ ዝም ያሉ፤ ለቴሌቪዥን ጣቢያዎቻችን ለአንድ ደቂቃ ማስታወቂያ እና ለአንድ ዶክመንተሪ ስንት እንደሚከፈል የሚያውቁ መርጦ አልቃሾች እና ግለሰቦች ዘመቻ ሲከፈቱብን ግን ሳያመዛዝኑ ግራ ቀኝ ሳይጠይቁ ለመፍረድ እና ለመሳደብ ብሎም የሚሸማቀቅ የለም እንጂ ለማሸማቀቅ የቀደማቸው የለም።
ተቋማችን ግን ለግለሰቦች እና ለተቋማት የሚሰጠው አገልግሎት እና ሥራ በተቋሙ አሠራር መሠረት ተመጣጣኝ ክፍያ ያስከፍላል። መክፈል የቻሉ ይከፍላሉ። ምክንያቱም የቢሮ ኪራይ፣ የስቱዲይ ዕቃዎች ኪራይ፣ የሠራተኞች ደሞዝ እና ልዩ ልዩ ወጭዎችን የምንሸፍነው ከጠቅላይ ቤተክህነት በተመደብልን በጀት አይደለም።
የምትሠሩት ለሀገር እና ለቤተክርስቲያን ነው ብሎ መንግሥት በጀት አይመድብልንም። አንድም በጎ አድራጊም አንድ ብር ሰጥቶን አያውቅም። መክፈል ያልቻሉ ግለሰቦች እና ተቋማት ደግሞ በአሠራራችን መሠረት በነፃ ያለምንም ክፍያ አገልግሎት ይሰጣቸዋል። በዚኽም በርካታ ተቋማት እና ግለሰቦች ተጠቃሚ ኾነዋል። በነፃ ያለምንም ክፍያ የሠራንላቸው ግለሰቦችን እና ተቋማትን ዝርዝራቸው በመጨረሻ ተመልከቱ። በዕውነት ነገሩ በጣም ያሳዝናል።
የሰሞኑን የስም ማጥፋት ዘመቻ የትኩረት ነጥቦች
1).ሎዛ ኹነቶች አዘጋጅ በኮሚሺን ወይም በፐርሰንት እየሠራ ነው የሚል ነው። መልሳችን በፍፁም ውሸት ነው የሚል ነው። አልሠራንም ነው። ሠርተንም አናውቅም። አንሠራምም። ጭራሺ በፐርሰንት የሚሠሩ ግለሰቦች ላይ ከፍተኛ ተቃውሞ አለን። ነገሩ ጩኽቴን ቀሙኝ ነው። ሠርተዋል የሚል ካለ ባለቤቱ ወጥቶ አዎ ከእኔ ጋር ሠርተዋል ይበል። ወሬ ሳይኾን የሚነበብ ማኅተም ፊርማ፣ ሕጋዊ ውል እና ስምምነት ይዞ ይምጣ። 100% የምንነግራችኹ፤ አንድም ተቋም አንድም ግለሰብ ከሎዛ ኹነቶች ጋር በፐርሰንት ወይም በኮሚሽን በፍፁም አሠርቻለኹ ብሎ አይመጣም። ምክንያቱም እንደዚኽ ዐይነት ሥራ መሥራት ተገቢ ነው ብለን ስለማናምንበት፤ አልሠራንም። ምስክሮቻችን እስከዛሬ አብረውን የሠሩ ግለሰቦች እና ተቋማት ናቸው
2. ማኅበራዊ ሚዲያ ላይ እየተዘዋወረ ባለው ዶክመንት ጉዳይ፦
ሀ.) ዶክመንቱ ኹነቱ የተዘጋጀው ከህዳር 12 እሰከ ህዳር 26/2018 ይላል። ሎዛ ኹነቶች በዚኽ በተባለው ቀን በፍፁም ሐዋሳ ላይ ኹነቶችን አላዘጋጀም።
ለ). ዶክመንቱ እኛን ባይመለከተንም ሰዎች ልከውልን ተመልክተነዋል። በዚኽም እንደ አንድ ኦርቶዶክሳዊ እና እንደ አንድ ሕሊና ባላቸው ሰዎች እንደሚመራ ተቋም በጥንቃቄ ለማየት ሞክረናል። በመኾኑም በርካታ የሐሰት ውንጀላዎች ተካተውበታል።ብዙ ውሸቶችንም ይዟል።
ጥቂቶቹ
ሐ), ማነው ይኼ ደብር? ኹነቱን ማን ነው ያስተባበረለት? የውል ስምምነታቸው የትአለ? ስምምነቱስ ምን ይላል? ደብሩ በግልፅ መግለጫ ለምን አልሰጠም? ደብሩ ተበደልኩ ለምን አላለም? የተበደለውስ ምንድን ነው? የማይነበብ ማኅተም ለምን ማዘዋወር ተፈለገ? ምእመናን ነገሩ እየገባችኹ ነው? በሳል አእምሮ ያለው ይጠይቅ። በዝርዝር በስም ተጠቅሶ ለማን ምን ተከፈለ? ገንዘብ የተቀበሉበት ፊርማ ወዘተ አለ? ክፍያውስ የተፈጸመው ያለገለገሉበትን ነው ወይስ ያላገለገሉበትን? ያልሠሩበትን ነው ወይስ እንደተባለው ዘርፈው ነው? አስገድደው ነው? ኮሚቴው ፈቅዶ እና አምኖበት ነው ያደረገው? አምኖበት ካደረገው በኋላስ ለምን ሚዲያ ላይ ማሠራጨት አስፈለገ? እውነት ከኾነ ዶክመንቱን ሙሉውን ለምን አለቀቁትም። ለምን ቆረጧት? ሰው ይኼን እንዴት መጠየቅ ያቅተዋል? የምጣዱ እያለ የእንቅቡ ተንጫጫ ለምን እንዲኾን ተፈለገ ዓላማው ሌላ ስለኾነ ነው።
መ) ቲክቶከሮቹን ማጥቃት የፈለገ አካል መኖሩን ማሳያ የዘማርያን የሰባኪያን አበል የታለ? መርሐግብሩ የተካኼደው ያለዘማርያን ነው? ውሸት፤
ሠ) አምስት መቶ ምናምን ሺ ብር ምግብ እንዴት? ፍፁም ውሸት። እውነት እንኳን ቢኾን አገልጋዮቹ እዚህ ሆቴል ካልኾነ አንተኛም ብለው ነው? ውሸት። መጀመሪያውኑ ወጪ የሚቀንስ ምግብ፣ ወጪ የሚቀንስ ምኝታ ለምን አላዘጋጁም? አገልጋዮቹ እና ሚዲያዎቹ እዚህ አንተኛም። ይኽንን አንበላም እንደማይሉ የታወቀ ጉዳይ ነው። ምክንያቱም አገልግሎቱ ሐዋሳ ብቻ አይደለም። ብዙ ቦታወች ተሰጧል። የጎላ ድስት ወጥ በልተው፣ ሰ/ት/ቤት አዳራሽ ተኝተው ጥንቅቅ ያለ መርሐግብር አዘጋጅተዋል።
ረ). ወጪ ለማጋነን የተቀሰጡ ወጪዎች አሉ ለምን? ለምሳሌ ቁጥር 2 ለመወንጀል ከመጣደፋቸው የተነሣ በትክክል እንኳ መደመር አልቻሉም።
3. ዶክመንቱ እኛን የማይመለከተን ኾኖ ሳለ የሎዛ ኹነቶችን ስም በዚኽ መጠን ማጥፋት ለምን አስፈለገ? ዘመቻውን ያስጀመሩት አካላት እነማን ናቸው? ዓላማቸውስ ምንድን ነው? የሚለውን መመረመር ያስፈልጋል።
ሀ). የመጀመሪያዎቹ በፍፁም ቅንነት ለቤተክርስቲያን ያሰቡ መስሏቸው የተንጋደደ መረጃ ሰምተው ዘመቻውን የተቀላቀሉ ናቸው። ለእናንተ መልሳችን ሕሊና የሚባል ነገር አለ አጣሩ። ነግ በኔ በሉ። ሰው የዘራውን ነው የሚያጭደው። ቢያንስ ጉዳዩን ከኹለቱም ወገን ስሙ። ከዚያም መፍረድ የሚያስችል መንፈሳዊነት፣ ሞራል እና ስነልቡና ካላችኹ ፍረዱ። ሕጋዊ መረጃ እና ማስረጃ ሳትይዙ የግለሰብ ስም እና የተቋም ስም ከሚያጠፉ ሰዎች ጋር አትተባበሩ። ቆም ብላችኹ ጠይቁ። ቢያንስ ከሳሽ ሳይኖር ተካሣሽ ላይ አትፍረዱ። አሁን እየኾነ ያለው ሕጋዊ ከሳሺ እና ወቃሺ ሳይኖር አሯሯጮች መኾን አይገባንም።
ለ.) የአእላፋትን ዝማሬ ቲክቶከሮቹ ይደግፋሉ የሚል ነው። ስለዚኽ በሏቸው ነው። ቲክቶከሮቹን የሚያስተባብረው ደግሞ ሎዛ ኹነቶች ነው። እርሱንም በሉት
ሐ. እንደነዚኽ ዐይነት መርሐግብር ለምን አልተሳተፍንም የሚል ውስጣዊ ቅናት ያንገበገባቸው ናቸው። እንዚህ አካላት ደግሞ ያልተጋበዙት የኮሚቴዎቹ ምርጫ ስላልኾኑ። በቦታ ርቀት። ስልክ ስለማያነሱ። በብዙ ምክንያት ሳይጋበዙ የቀሩ። ነገሩ ትክክል ስለኾነ ስላልኾ ሳይኾነ እነሱ ስለሌሉበት። እነሱ ስላልጀመሩት። እነሱ ቡራኬ ስላልሰጡበት ነው።
መ). ወቅታዊ አጀንዳ ለማስቀየር። ይኽ ጉዳይ በሚነሣበት ወቅት ምን ዐይነት አጀንዳ ይናፈስ ነበር የሚለውን መፈተሽ ተገቢ ነው።
ሠ.) ምእመናን አገልጋዮችን፣ ኦርቶዶክሳዊ ዩቱበሮቹን፣ ቲክቶከሮቹን፣ ፊስቡከሮችን እና የኪነጥበብ ባለሙያውችን እንዲጠሉ፤ እንዲጠራጠሩ። አይይ ምን ሰው አለ? በማስባል ፈተና ውስጥ በማስገባት ለክህደት ጉዞ ማመቻቸት ነው፤
ረ). ዝናን፣ ዕይታን እና ገንዘብን ናፋቂነት ነው። ስም ያላቸውን ሰዎች ያለበቂ ምክንያት ያለ ሕጋዊ መረጃ እና ማስረጃ ፎሎወር እና ሰበስክራይበር ለመጨመር ትኩረት ለመሳብ ስም ያላቸው ሰዎች ማወረድ ትናንት የነበረ። ዛሬም እየኾነ ያለ። ለወደፊትም የሚቀጥል እኩይ ተግባር ነው። ለእነዚኽ አካላት መልሳችን የሚኾነው፤ ውሾች ይጮኻሉ፤ ግመሎችም ይኼዳሉ ነው::
በሙገሳ ብዛት የሚቀጥል አገልግሎት የለንም። በተራ ስም ማጥፋት የሚገታ ሥራ አይኖረንም። እኛ ሠናይ ዓላማ አለን። ዓላማችን ደግሞ ያለፈተና እንደማይሳካም ጠንቅቀን ስለምናውቅ ጉዟችን ወደፊት ነው።
ሰ.) አንዳንድ ተመሣሣይ ሥራ እና አገልግሎት የሚሠጡ አካላት ተቋማችን እያገኘ ባለው ስም እና ዝና ምክንያት ደስተኞች እንዳልኾኑ እናውቃለን። ኾኖም መጠላለፉ አይጠቅምም። ብፁዕ አቡነ ጎርጎርዮስ ሥራህን ሥራ እንዳሉት ኹላችን በሥራችን እንገለጥ ነው መልሳችን።
ሸ. ) የሰይጣን ሥራ ነው፤ ምክንያቱም እየሠራነው ያለው መንፈሳዊ አገልግሎት እና ሥራ ነው። መንፈሳዊ ሥራ ደግሞ ያለፈተና አይሠራም። ፈተና ከሌለውም ቅድመ እግዚአብሔር አልደረሰም ይላሉ አበው። ይኽንን ፈተና በብዙ መልኩ ለምደነዋል። ደግሞም በድል አቁሞናል። ዐቢያተ ክርስቲያናት እየታነፁ ነው፤ አብነት ት/ቤቶች እየተገነቡ ነው፤ ወንጌል እየተስፋፋ ነው። ዝማሬው እየቀለጠ ነው። በዚኽ ያልተበሳጨ ሰይጣን በምን ይበሳጭ? እንዲያውም ይኽ ፈተና መምጣቱን እግዚአብሔር አገልግሎታችን እንደተቀበለልን እንቆጥረዋለን።
ቀ.) እንደሚታወቀው በርካታ ገዳማት፣ አድባራት፣ አብነት ት/ቤቶች ፣ ማኅበራት፣ ሰ/ት/ቤቶች፣ የነዳያን መርጃ ተቋማት፣ ግለሰቦች ይኽንን አገልግሎት ይፈልጉታል። በዚኽ አገልግሎትም ወንጌል ስለሚስፋፋ፣ ድኾች ስለሚረዱ፣ አድባራት እና ገዳማት ስለሚታነፁ፤ ይኽ እንቅስቃሴ እና አገልግሎት ደግሞ አንዳንድ የቅባት፣ የተሐድሶ እና የምንፍቅና አራማጆችን ያስቆጣል። አስቆጥቷል። የመናበባቸው ምስጢርም ይኼው ነው። ስለዚኽ ጥያቄው በእነሱ ስም ማጥፋት ዘመቻ አገልግሎቱን እና ሥራውን እናቁመው ወይስ እንቀጥለው ነው? ጉዳዩ፤ አናቆምም ነው መልሳችን።
4. ለሚያገለግሉን ግለሰቦች እና ተቋማት ደም ወዝ መክፈል ነውር ነው ወይ? ክፍያ መፈጸም ኃጢአት ነው ወይ?
የሚችል እና ሌላ መተዳደሪያ ያለው በነፃ ያገልግል። የማይችል ግን ራሱን እና ቤተሰቡን የሚያስተዳድርበት ዋጋው ሊከፈለው ይገባል። ቤተክርስቲያን ያስተማረችንም ይኽው ነው። ቅዱስ ፓትርያርኩ፣ ጳጳሳቱ፣ መነኮሳቱ፣ ካህናቱ፣መምህራኑ፣ ዘማርያኑ፣ ወዘተረፈ በምን የሚተዳደሩ ይመስላችኋል? ከአንዳንድ ቦታወችና አባቶች ውጪ ምእመናን በሚሰጡት ገንዘብ ነው። ከመንግሥት ቀጥሎ ሚሊየኖችን ቀጥራ ደሞዝ ከፍላ የምታሠራ ለብዙዎች የሥጋም የነፍስም መጠጥና ምግብ የኢ/ኦ/ተ/ቤ ን ናት። ዘዳግም 25፡4 "እህል የማያበራየውን በሬ አፉን አትሠር " ተብሎ ተጽፏል። ቅዱስ ጳውሎስም "እግዘብሔርን ስለበሬዎች ይገድዋልን?"1ኛ ቆሮ 9፥9 ፤ ስለአገልጋዩ ነው ወዳጄ። ቀጥሎ ጳውሎስ "ለሠራተኛ ደሞዙ ይገባዋል" ይላል። ሠራተኛ ይዝረፍ አይልም። ይስረቅ አይልም።
ለሠራተኛ ዋጋው ይገባዋል ነው ያለው። እኛ ሠርቀው የሚበሉትን እንጂ ሠርተው የሚበሉትን አንቃወምም። ሠርቀዋል ካላችኹ ማስረጃ አምጡ። ነገር ግን ማስረጃ የላችኹም። ስም ማጥፋት ብቻ ከኾነ ግን በሥጋም በነፍስም ከተጠያቂነት አናመልጥም።
5. ቲክቶከሮችን እና ዩቱበሮችን በተመለከተ
አንድ ዓለማዊ ቲክቶከር ለአንድ ማስታወቂያ ስንት ነው የሚከፈለው? አንድ ዶክመንተሪ ለመሥራት በዓለማውያን ስንት ይጠየቃል? በራሳችን ሰዎች ላይ ምን ያህል ጨካኝ እንደኾንን የገባን ለኦርቶዶክሳውያን ለቲክቶከር እና ዩቱበር ለምን ይከፈላል? ብለን የስም ማጥፋት ዘመቻውን ስናሟሙቀው ያየነው ዕለት ነው። ሠርቀዋል? ውሸት። መረጃ የለም። ዘርፈዋል? ውሸት መረጃ የለም።
ተከፍሏቸው በንጽሕና ሠርተው ከኾነ ምንድን ነው ኅጢአቱ? ቤተክርስቲያኑ
ሢሠራ፣ ቀለሙ ሲቀባ፣ አጥሩ ሲታጠር ይኽን የሠሩት ሰዎች የሌላ ዕምነት ተከታዮች ናቸው? በብዛት አይደሉም። ኦርቶዶክሳውያን ተቋራጮች፣ መሐንዲሶች፣ ግንበኞች፣ ቀለም ቀቢዎች፣ ኤሌክትሪሻኖች ናቸው።
ለእነዚኽ ሁሉ ከፍለን አሠርተን፤ ለዩቱበር እና ለቲክቶከር ሲኾን ለምን ተበሳጨን ብለን ስንጠይቅ መልሱ ጨካኞች ስለኾንን ነው። እነሱም የቤት ኪራይ አለባቸው። እነሱም የቢሮ ኪራይ አለባቸው። እነሱም የካሜራ ማን ደሞዝ አለባቸው። እነሱም ኮ ሰው ናቸው እንደኛ ይበላሉ ይጠጣሉ። እነሱም የሞባይል ካርድ ይፈልጋሉ። እነሱም በክንፋቸው አይበሩም ትራንስፖርት ይፈልጋሉ። እንደ ዓለማውያኑ ቲክቶከሮች አንበሳ እና አበባ እየተሰጣቸውአይደለም የሚገለግሉት የሚታሠሩት የኛዎቹ ቲክቶከሮች፣ የሚሰደዱት ኦርቶዶክሳውያን ቲክቶከሮች፣ ከመናፍቅ እና ከተሐድሶ ጋር አንገት ለአንገት የሚተናነቁት መንፈሳዊ ቲክቶከሮች፤ ምን አድርጉ ነው የምንላቸው? ለምን የሁለት ዓለም ስደተኞች እናደርጋቸዋለን?
ሠርቶ የሚበላን መደገፍ፤ ሠርቆ የሚበላን መንቀፍ ተገቢ ነው። ስለመስረቃቸው አንድ ማስረጃ የለም። ካለ እንኳን ግለሰቡን መጠየቅ እንጂ በስመ ቲክቶከር ሁሉንም መጨፍጨፍ ተገቢ አይደለም። ክርስትናም አይደለም።
በመጨረሻ የእኛን ንጽሕና እና የተቋማችን የአገልግሎት ተደራሽነት የምታውቁ ሥራችን ለሁሉ ይደረስ ዘንድ ጸልዩልን። የማታውቁን ጠይቁ። እያወቃችኹ በክፋት እና በምቀኝነት ለተነሣችኹብን የምንላችኹ ሶሻል ሚዲያ ፍርድ ቤት አይደለም። መረጃ እና ማስረጃ ይዛችኹ ክሠሡን። ያኔ ውርደታችኹን ትከናነባላችኹ። ደስ የሚለው አትከሥሡንም። ምክንያቱም ወሬ እንጂ ፍሬ የላችኹም። ምክንያቱም መረጃ እንጂ ማስረጃ የላችኹም። ምክንያቱም ሠርቆ መብላት እንጃ ሠርቶ መብላት ወንጀል ስላልኾነ። ምክንያቱም አገልግሎ መቀበል መጽሐፍ ቅዱሳዊ እንጂ ኃጢአት ስላልኾነ። እናም ክሠሡን። ያኔ የእናንተ ትክክለኝነት ይታያል።
በቀጣይም በሀገር ውስጥ ተቀምጠው ስማችንን ጠቅሰው የተቋማችንን ስም እና ክብር ያጎደፉትን ግለሰቦች በሕግ የምንጠይቅ ይኾናል። ከሀገር ውጭ ያሉትን በተመለከተ ዋነኛ ተዋናዮች እንደኾኑ እናውቃለን። እዚህ ያሉትም ስደቡልን አዋርዱልን እያሉ የሚልኩትም ውጪ ላሉት ነው። እነሱም በቅርበት እንደማይገኙ ቢከሠሡም ፍርዳቸው ሩቅ እንደኾነ ስለሚያውቁ ለእግዚአብሔር እናመለክታለን።
በቅርበት እኛንም ተቋማችንም የምታውቁ በተፈጠረው የሐሰት ፕሮፓጋንዳ ሳትበገሩ እሰከ መጨረሻው በጸሎታችኹም በሃሳባችኹም አብራችኹን ለነበራችኹ ወዳጆቻችንን እና የአገልግሎት ተጠቃሚወቻችን ቀን አይታችኹ ስላልተሸራተታችኹ፤ ጩኽት ፈርታችኹ ስላልከዳችኹን እናመሰግናለን። ክርስትና ይኽ ነው። በሆሳዕና ዕለትም በዕለተ አርብም አብሮ መቆም። የሚያስከፍለውን ዋጋ ከፍሎ ነፃ መውጣት። እናመሰግናለን ።
6 months ago
የምትሠሩት ለሀገር እና ለቤተክርስቲያን ነው ብሎ መንግሥት በጀት አይመድብልንም። አንድም በጎ አድራጊም አንድ ብር ሰጥቶን አያውቅም። መክፈል ያልቻሉ ግለሰቦች እና ተቋማት ደግሞ በአሠራራችን መሠረት በነፃ ያለምንም ክፍያ አገልግሎት ይሰጣቸዋል። በዚኽም በርካታ ተቋማት እና ግለሰቦች ተጠቃሚ ኾነዋል። በነፃ ያለምንም ክፍያ የሠራንላቸው ግለሰቦችን እና ተቋማትን ዝርዝራቸው በመጨረሻ ተመልከቱ። በዕውነት ነገሩ በጣም ያሳዝናል።
የሰሞኑን የስም ማጥፋት ዘመቻ የትኩረት ነጥቦች
1).ሎዛ ኹነቶች አዘጋጅ በኮሚሺን ወይም በፐርሰንት እየሠራ ነው የሚል ነው። መልሳችን በፍፁም ውሸት ነው የሚል ነው። አልሠራንም ነው። ሠርተንም አናውቅም። አንሠራምም። ጭራሺ በፐርሰንት የሚሠሩ ግለሰቦች ላይ ከፍተኛ ተቃውሞ አለን። ነገሩ ጩኽቴን ቀሙኝ ነው። ሠርተዋል የሚል ካለ ባለቤቱ ወጥቶ አዎ ከእኔ ጋር ሠርተዋል ይበል። ወሬ ሳይኾን የሚነበብ ማኅተም ፊርማ፣ ሕጋዊ ውል እና ስምምነት ይዞ ይምጣ። 100% የምንነግራችኹ፤ አንድም ተቋም አንድም ግለሰብ ከሎዛ ኹነቶች ጋር በፐርሰንት ወይም በኮሚሽን በፍፁም አሠርቻለኹ ብሎ አይመጣም። ምክንያቱም እንደዚኽ ዐይነት ሥራ መሥራት ተገቢ ነው ብለን ስለማናምንበት፤ አልሠራንም። ምስክሮቻችን እስከዛሬ አብረውን የሠሩ ግለሰቦች እና ተቋማት ናቸው
2. ማኅበራዊ ሚዲያ ላይ እየተዘዋወረ ባለው ዶክመንት ጉዳይ፦
ሀ.) ዶክመንቱ ኹነቱ የተዘጋጀው ከህዳር 12 እሰከ ህዳር 26/2018 ይላል። ሎዛ ኹነቶች በዚኽ በተባለው ቀን በፍፁም ሐዋሳ ላይ ኹነቶችን አላዘጋጀም።
ለ). ዶክመንቱ እኛን ባይመለከተንም ሰዎች ልከውልን ተመልክተነዋል። በዚኽም እንደ አንድ ኦርቶዶክሳዊ እና እንደ አንድ ሕሊና ባላቸው ሰዎች እንደሚመራ ተቋም በጥንቃቄ ለማየት ሞክረናል። በመኾኑም በርካታ የሐሰት ውንጀላዎች ተካተውበታል።ብዙ ውሸቶችንም ይዟል።
ጥቂቶቹ
ሐ), ማነው ይኼ ደብር? ኹነቱን ማን ነው ያስተባበረለት? የውል ስምምነታቸው የትአለ? ስምምነቱስ ምን ይላል? ደብሩ በግልፅ መግለጫ ለምን አልሰጠም? ደብሩ ተበደልኩ ለምን አላለም? የተበደለውስ ምንድን ነው? የማይነበብ ማኅተም ለምን ማዘዋወር ተፈለገ? ምእመናን ነገሩ እየገባችኹ ነው? በሳል አእምሮ ያለው ይጠይቅ። በዝርዝር በስም ተጠቅሶ ለማን ምን ተከፈለ? ገንዘብ የተቀበሉበት ፊርማ ወዘተ አለ? ክፍያውስ የተፈጸመው ያለገለገሉበትን ነው ወይስ ያላገለገሉበትን? ያልሠሩበትን ነው ወይስ እንደተባለው ዘርፈው ነው? አስገድደው ነው? ኮሚቴው ፈቅዶ እና አምኖበት ነው ያደረገው? አምኖበት ካደረገው በኋላስ ለምን ሚዲያ ላይ ማሠራጨት አስፈለገ? እውነት ከኾነ ዶክመንቱን ሙሉውን ለምን አለቀቁትም። ለምን ቆረጧት? ሰው ይኼን እንዴት መጠየቅ ያቅተዋል? የምጣዱ እያለ የእንቅቡ ተንጫጫ ለምን እንዲኾን ተፈለገ ዓላማው ሌላ ስለኾነ ነው።
መ) ቲክቶከሮቹን ማጥቃት የፈለገ አካል መኖሩን ማሳያ የዘማርያን የሰባኪያን አበል የታለ? መርሐግብሩ የተካኼደው ያለዘማርያን ነው? ውሸት፤
ሠ) አምስት መቶ ምናምን ሺ ብር ምግብ እንዴት? ፍፁም ውሸት። እውነት እንኳን ቢኾን አገልጋዮቹ እዚህ ሆቴል ካልኾነ አንተኛም ብለው ነው? ውሸት። መጀመሪያውኑ ወጪ የሚቀንስ ምግብ፣ ወጪ የሚቀንስ ምኝታ ለምን አላዘጋጁም? አገልጋዮቹ እና ሚዲያዎቹ እዚህ አንተኛም። ይኽንን አንበላም እንደማይሉ የታወቀ ጉዳይ ነው። ምክንያቱም አገልግሎቱ ሐዋሳ ብቻ አይደለም። ብዙ ቦታወች ተሰጧል። የጎላ ድስት ወጥ በልተው፣ ሰ/ት/ቤት አዳራሽ ተኝተው ጥንቅቅ ያለ መርሐግብር አዘጋጅተዋል።
ረ). ወጪ ለማጋነን የተቀሰጡ ወጪዎች አሉ ለምን? ለምሳሌ ቁጥር 2 ለመወንጀል ከመጣደፋቸው የተነሣ በትክክል እንኳ መደመር አልቻሉም።
3. ዶክመንቱ እኛን የማይመለከተን ኾኖ ሳለ የሎዛ ኹነቶችን ስም በዚኽ መጠን ማጥፋት ለምን አስፈለገ? ዘመቻውን ያስጀመሩት አካላት እነማን ናቸው? ዓላማቸውስ ምንድን ነው? የሚለውን መመረመር ያስፈልጋል።
ሀ). የመጀመሪያዎቹ በፍፁም ቅንነት ለቤተክርስቲያን ያሰቡ መስሏቸው የተንጋደደ መረጃ ሰምተው ዘመቻውን የተቀላቀሉ ናቸው። ለእናንተ መልሳችን ሕሊና የሚባል ነገር አለ አጣሩ። ነግ በኔ በሉ። ሰው የዘራውን ነው የሚያጭደው። ቢያንስ ጉዳዩን ከኹለቱም ወገን ስሙ። ከዚያም መፍረድ የሚያስችል መንፈሳዊነት፣ ሞራል እና ስነልቡና ካላችኹ ፍረዱ። ሕጋዊ መረጃ እና ማስረጃ ሳትይዙ የግለሰብ ስም እና የተቋም ስም ከሚያጠፉ ሰዎች ጋር አትተባበሩ። ቆም ብላችኹ ጠይቁ። ቢያንስ ከሳሽ ሳይኖር ተካሣሽ ላይ አትፍረዱ። አሁን እየኾነ ያለው ሕጋዊ ከሳሺ እና ወቃሺ ሳይኖር አሯሯጮች መኾን አይገባንም።
ለ.) የአእላፋትን ዝማሬ ቲክቶከሮቹ ይደግፋሉ የሚል ነው። ስለዚኽ በሏቸው ነው። ቲክቶከሮቹን የሚያስተባብረው ደግሞ ሎዛ ኹነቶች ነው። እርሱንም በሉት
ሐ. እንደነዚኽ ዐይነት መርሐግብር ለምን አልተሳተፍንም የሚል ውስጣዊ ቅናት ያንገበገባቸው ናቸው። እንዚህ አካላት ደግሞ ያልተጋበዙት የኮሚቴዎቹ ምርጫ ስላልኾኑ። በቦታ ርቀት። ስልክ ስለማያነሱ። በብዙ ምክንያት ሳይጋበዙ የቀሩ። ነገሩ ትክክል ስለኾነ ስላልኾ ሳይኾነ እነሱ ስለሌሉበት። እነሱ ስላልጀመሩት። እነሱ ቡራኬ ስላልሰጡበት ነው።
መ). ወቅታዊ አጀንዳ ለማስቀየር። ይኽ ጉዳይ በሚነሣበት ወቅት ምን ዐይነት አጀንዳ ይናፈስ ነበር የሚለውን መፈተሽ ተገቢ ነው።
ሠ.) ምእመናን አገልጋዮችን፣ ኦርቶዶክሳዊ ዩቱበሮቹን፣ ቲክቶከሮቹን፣ ፊስቡከሮችን እና የኪነጥበብ ባለሙያውችን እንዲጠሉ፤ እንዲጠራጠሩ። አይይ ምን ሰው አለ? በማስባል ፈተና ውስጥ በማስገባት ለክህደት ጉዞ ማመቻቸት ነው፤
ረ). ዝናን፣ ዕይታን እና ገንዘብን ናፋቂነት ነው። ስም ያላቸውን ሰዎች ያለበቂ ምክንያት ያለ ሕጋዊ መረጃ እና ማስረጃ ፎሎወር እና ሰበስክራይበር ለመጨመር ትኩረት ለመሳብ ስም ያላቸው ሰዎች ማወረድ ትናንት የነበረ። ዛሬም እየኾነ ያለ። ለወደፊትም የሚቀጥል እኩይ ተግባር ነው። ለእነዚኽ አካላት መልሳችን የሚኾነው፤ ውሾች ይጮኻሉ፤ ግመሎችም ይኼዳሉ ነው::
በሙገሳ ብዛት የሚቀጥል አገልግሎት የለንም። በተራ ስም ማጥፋት የሚገታ ሥራ አይኖረንም። እኛ ሠናይ ዓላማ አለን። ዓላማችን ደግሞ ያለፈተና እንደማይሳካም ጠንቅቀን ስለምናውቅ ጉዟችን ወደፊት ነው።
ሰ.) አንዳንድ ተመሣሣይ ሥራ እና አገልግሎት የሚሠጡ አካላት ተቋማችን እያገኘ ባለው ስም እና ዝና ምክንያት ደስተኞች እንዳልኾኑ እናውቃለን። ኾኖም መጠላለፉ አይጠቅምም። ብፁዕ አቡነ ጎርጎርዮስ ሥራህን ሥራ እንዳሉት ኹላችን በሥራችን እንገለጥ ነው መልሳችን።
ሸ. ) የሰይጣን ሥራ ነው፤ ምክንያቱም እየሠራነው ያለው መንፈሳዊ አገልግሎት እና ሥራ ነው። መንፈሳዊ ሥራ ደግሞ ያለፈተና አይሠራም። ፈተና ከሌለውም ቅድመ እግዚአብሔር አልደረሰም ይላሉ አበው። ይኽንን ፈተና በብዙ መልኩ ለምደነዋል። ደግሞም በድል አቁሞናል። ዐቢያተ ክርስቲያናት እየታነፁ ነው፤ አብነት ት/ቤቶች እየተገነቡ ነው፤ ወንጌል እየተስፋፋ ነው። ዝማሬው እየቀለጠ ነው። በዚኽ ያልተበሳጨ ሰይጣን በምን ይበሳጭ? እንዲያውም ይኽ ፈተና መምጣቱን እግዚአብሔር አገልግሎታችን እንደተቀበለልን እንቆጥረዋለን።
ቀ.) እንደሚታወቀው በርካታ ገዳማት፣ አድባራት፣ አብነት ት/ቤቶች ፣ ማኅበራት፣ ሰ/ት/ቤቶች፣ የነዳያን መርጃ ተቋማት፣ ግለሰቦች ይኽንን አገልግሎት ይፈልጉታል። በዚኽ አገልግሎትም ወንጌል ስለሚስፋፋ፣ ድኾች ስለሚረዱ፣ አድባራት እና ገዳማት ስለሚታነፁ፤ ይኽ እንቅስቃሴ እና አገልግሎት ደግሞ አንዳንድ የቅባት፣ የተሐድሶ እና የምንፍቅና አራማጆችን ያስቆጣል። አስቆጥቷል። የመናበባቸው ምስጢርም ይኼው ነው። ስለዚኽ ጥያቄው በእነሱ ስም ማጥፋት ዘመቻ አገልግሎቱን እና ሥራውን እናቁመው ወይስ እንቀጥለው ነው? ጉዳዩ፤ አናቆምም ነው መልሳችን።
4. ለሚያገለግሉን ግለሰቦች እና ተቋማት ደም ወዝ መክፈል ነውር ነው ወይ? ክፍያ መፈጸም ኃጢአት ነው ወይ?
የሚችል እና ሌላ መተዳደሪያ ያለው በነፃ ያገልግል። የማይችል ግን ራሱን እና ቤተሰቡን የሚያስተዳድርበት ዋጋው ሊከፈለው ይገባል። ቤተክርስቲያን ያስተማረችንም ይኽው ነው። ቅዱስ ፓትርያርኩ፣ ጳጳሳቱ፣ መነኮሳቱ፣ ካህናቱ፣መምህራኑ፣ ዘማርያኑ፣ ወዘተረፈ በምን የሚተዳደሩ ይመስላችኋል? ከአንዳንድ ቦታወችና አባቶች ውጪ ምእመናን በሚሰጡት ገንዘብ ነው። ከመንግሥት ቀጥሎ ሚሊየኖችን ቀጥራ ደሞዝ ከፍላ የምታሠራ ለብዙዎች የሥጋም የነፍስም መጠጥና ምግብ የኢ/ኦ/ተ/ቤ ን ናት። ዘዳግም 25፡4 "እህል የማያበራየውን በሬ አፉን አትሠር " ተብሎ ተጽፏል። ቅዱስ ጳውሎስም "እግዘብሔርን ስለበሬዎች ይገድዋልን?"1ኛ ቆሮ 9፥9 ፤ ስለአገልጋዩ ነው ወዳጄ። ቀጥሎ ጳውሎስ "ለሠራተኛ ደሞዙ ይገባዋል" ይላል። ሠራተኛ ይዝረፍ አይልም። ይስረቅ አይልም።
ለሠራተኛ ዋጋው ይገባዋል ነው ያለው። እኛ ሠርቀው የሚበሉትን እንጂ ሠርተው የሚበሉትን አንቃወምም። ሠርቀዋል ካላችኹ ማስረጃ አምጡ። ነገር ግን ማስረጃ የላችኹም። ስም ማጥፋት ብቻ ከኾነ ግን በሥጋም በነፍስም ከተጠያቂነት አናመልጥም።
5. ቲክቶከሮችን እና ዩቱበሮችን በተመለከተ
አንድ ዓለማዊ ቲክቶከር ለአንድ ማስታወቂያ ስንት ነው የሚከፈለው? አንድ ዶክመንተሪ ለመሥራት በዓለማውያን ስንት ይጠየቃል? በራሳችን ሰዎች ላይ ምን ያህል ጨካኝ እንደኾንን የገባን ለኦርቶዶክሳውያን ለቲክቶከር እና ዩቱበር ለምን ይከፈላል? ብለን የስም ማጥፋት ዘመቻውን ስናሟሙቀው ያየነው ዕለት ነው። ሠርቀዋል? ውሸት። መረጃ የለም። ዘርፈዋል? ውሸት መረጃ የለም።
ተከፍሏቸው በንጽሕና ሠርተው ከኾነ ምንድን ነው ኅጢአቱ? ቤተክርስቲያኑ
ሢሠራ፣ ቀለሙ ሲቀባ፣ አጥሩ ሲታጠር ይኽን የሠሩት ሰዎች የሌላ ዕምነት ተከታዮች ናቸው? በብዛት አይደሉም። ኦርቶዶክሳውያን ተቋራጮች፣ መሐንዲሶች፣ ግንበኞች፣ ቀለም ቀቢዎች፣ ኤሌክትሪሻኖች ናቸው።
ለእነዚኽ ሁሉ ከፍለን አሠርተን፤ ለዩቱበር እና ለቲክቶከር ሲኾን ለምን ተበሳጨን ብለን ስንጠይቅ መልሱ ጨካኞች ስለኾንን ነው። እነሱም የቤት ኪራይ አለባቸው። እነሱም የቢሮ ኪራይ አለባቸው። እነሱም የካሜራ ማን ደሞዝ አለባቸው። እነሱም ኮ ሰው ናቸው እንደኛ ይበላሉ ይጠጣሉ። እነሱም የሞባይል ካርድ ይፈልጋሉ። እነሱም በክንፋቸው አይበሩም ትራንስፖርት ይፈልጋሉ። እንደ ዓለማውያኑ ቲክቶከሮች አንበሳ እና አበባ እየተሰጣቸውአይደለም የሚገለግሉት የሚታሠሩት የኛዎቹ ቲክቶከሮች፣ የሚሰደዱት ኦርቶዶክሳውያን ቲክቶከሮች፣ ከመናፍቅ እና ከተሐድሶ ጋር አንገት ለአንገት የሚተናነቁት መንፈሳዊ ቲክቶከሮች፤ ምን አድርጉ ነው የምንላቸው? ለምን የሁለት ዓለም ስደተኞች እናደርጋቸዋለን?
ሠርቶ የሚበላን መደገፍ፤ ሠርቆ የሚበላን መንቀፍ ተገቢ ነው። ስለመስረቃቸው አንድ ማስረጃ የለም። ካለ እንኳን ግለሰቡን መጠየቅ እንጂ በስመ ቲክቶከር ሁሉንም መጨፍጨፍ ተገቢ አይደለም። ክርስትናም አይደለም።
በመጨረሻ የእኛን ንጽሕና እና የተቋማችን የአገልግሎት ተደራሽነት የምታውቁ ሥራችን ለሁሉ ይደረስ ዘንድ ጸልዩልን። የማታውቁን ጠይቁ። እያወቃችኹ በክፋት እና በምቀኝነት ለተነሣችኹብን የምንላችኹ ሶሻል ሚዲያ ፍርድ ቤት አይደለም። መረጃ እና ማስረጃ ይዛችኹ ክሠሡን። ያኔ ውርደታችኹን ትከናነባላችኹ። ደስ የሚለው አትከሥሡንም። ምክንያቱም ወሬ እንጂ ፍሬ የላችኹም። ምክንያቱም መረጃ እንጂ ማስረጃ የላችኹም። ምክንያቱም ሠርቆ መብላት እንጃ ሠርቶ መብላት ወንጀል ስላልኾነ። ምክንያቱም አገልግሎ መቀበል መጽሐፍ ቅዱሳዊ እንጂ ኃጢአት ስላልኾነ። እናም ክሠሡን። ያኔ የእናንተ ትክክለኝነት ይታያል።
በቀጣይም በሀገር ውስጥ ተቀምጠው ስማችንን ጠቅሰው የተቋማችንን ስም እና ክብር ያጎደፉትን ግለሰቦች በሕግ የምንጠይቅ ይኾናል። ከሀገር ውጭ ያሉትን በተመለከተ ዋነኛ ተዋናዮች እንደኾኑ እናውቃለን። እዚህ ያሉትም ስደቡልን አዋርዱልን እያሉ የሚልኩትም ውጪ ላሉት ነው። እነሱም በቅርበት እንደማይገኙ ቢከሠሡም ፍርዳቸው ሩቅ እንደኾነ ስለሚያውቁ ለእግዚአብሔር እናመለክታለን።
በቅርበት እኛንም ተቋማችንም የምታውቁ በተፈጠረው የሐሰት ፕሮፓጋንዳ ሳትበገሩ እሰከ መጨረሻው በጸሎታችኹም በሃሳባችኹም አብራችኹን ለነበራችኹ ወዳጆቻችንን እና የአገልግሎት ተጠቃሚወቻችን ቀን አይታችኹ ስላልተሸራተታችኹ፤ ጩኽት ፈርታችኹ ስላልከዳችኹን እናመሰግናለን። ክርስትና ይኽ ነው። በሆሳዕና ዕለትም በዕለተ አርብም አብሮ መቆም። የሚያስከፍለውን ዋጋ ከፍሎ ነፃ መውጣት።
እናመሰግናለን ።
የሰሞኑን የስም ማጥፋት ዘመቻ የትኩረት ነጥቦች
1).ሎዛ ኹነቶች አዘጋጅ በኮሚሺን ወይም በፐርሰንት እየሠራ ነው የሚል ነው። መልሳችን በፍፁም ውሸት ነው የሚል ነው። አልሠራንም ነው። ሠርተንም አናውቅም። አንሠራምም። ጭራሺ በፐርሰንት የሚሠሩ ግለሰቦች ላይ ከፍተኛ ተቃውሞ አለን። ነገሩ ጩኽቴን ቀሙኝ ነው። ሠርተዋል የሚል ካለ ባለቤቱ ወጥቶ አዎ ከእኔ ጋር ሠርተዋል ይበል። ወሬ ሳይኾን የሚነበብ ማኅተም ፊርማ፣ ሕጋዊ ውል እና ስምምነት ይዞ ይምጣ። 100% የምንነግራችኹ፤ አንድም ተቋም አንድም ግለሰብ ከሎዛ ኹነቶች ጋር በፐርሰንት ወይም በኮሚሽን በፍፁም አሠርቻለኹ ብሎ አይመጣም። ምክንያቱም እንደዚኽ ዐይነት ሥራ መሥራት ተገቢ ነው ብለን ስለማናምንበት፤ አልሠራንም። ምስክሮቻችን እስከዛሬ አብረውን የሠሩ ግለሰቦች እና ተቋማት ናቸው
2. ማኅበራዊ ሚዲያ ላይ እየተዘዋወረ ባለው ዶክመንት ጉዳይ፦
ሀ.) ዶክመንቱ ኹነቱ የተዘጋጀው ከህዳር 12 እሰከ ህዳር 26/2018 ይላል። ሎዛ ኹነቶች በዚኽ በተባለው ቀን በፍፁም ሐዋሳ ላይ ኹነቶችን አላዘጋጀም።
ለ). ዶክመንቱ እኛን ባይመለከተንም ሰዎች ልከውልን ተመልክተነዋል። በዚኽም እንደ አንድ ኦርቶዶክሳዊ እና እንደ አንድ ሕሊና ባላቸው ሰዎች እንደሚመራ ተቋም በጥንቃቄ ለማየት ሞክረናል። በመኾኑም በርካታ የሐሰት ውንጀላዎች ተካተውበታል።ብዙ ውሸቶችንም ይዟል።
ጥቂቶቹ
ሐ), ማነው ይኼ ደብር? ኹነቱን ማን ነው ያስተባበረለት? የውል ስምምነታቸው የትአለ? ስምምነቱስ ምን ይላል? ደብሩ በግልፅ መግለጫ ለምን አልሰጠም? ደብሩ ተበደልኩ ለምን አላለም? የተበደለውስ ምንድን ነው? የማይነበብ ማኅተም ለምን ማዘዋወር ተፈለገ? ምእመናን ነገሩ እየገባችኹ ነው? በሳል አእምሮ ያለው ይጠይቅ። በዝርዝር በስም ተጠቅሶ ለማን ምን ተከፈለ? ገንዘብ የተቀበሉበት ፊርማ ወዘተ አለ? ክፍያውስ የተፈጸመው ያለገለገሉበትን ነው ወይስ ያላገለገሉበትን? ያልሠሩበትን ነው ወይስ እንደተባለው ዘርፈው ነው? አስገድደው ነው? ኮሚቴው ፈቅዶ እና አምኖበት ነው ያደረገው? አምኖበት ካደረገው በኋላስ ለምን ሚዲያ ላይ ማሠራጨት አስፈለገ? እውነት ከኾነ ዶክመንቱን ሙሉውን ለምን አለቀቁትም። ለምን ቆረጧት? ሰው ይኼን እንዴት መጠየቅ ያቅተዋል? የምጣዱ እያለ የእንቅቡ ተንጫጫ ለምን እንዲኾን ተፈለገ ዓላማው ሌላ ስለኾነ ነው።
መ) ቲክቶከሮቹን ማጥቃት የፈለገ አካል መኖሩን ማሳያ የዘማርያን የሰባኪያን አበል የታለ? መርሐግብሩ የተካኼደው ያለዘማርያን ነው? ውሸት፤
ሠ) አምስት መቶ ምናምን ሺ ብር ምግብ እንዴት? ፍፁም ውሸት። እውነት እንኳን ቢኾን አገልጋዮቹ እዚህ ሆቴል ካልኾነ አንተኛም ብለው ነው? ውሸት። መጀመሪያውኑ ወጪ የሚቀንስ ምግብ፣ ወጪ የሚቀንስ ምኝታ ለምን አላዘጋጁም? አገልጋዮቹ እና ሚዲያዎቹ እዚህ አንተኛም። ይኽንን አንበላም እንደማይሉ የታወቀ ጉዳይ ነው። ምክንያቱም አገልግሎቱ ሐዋሳ ብቻ አይደለም። ብዙ ቦታወች ተሰጧል። የጎላ ድስት ወጥ በልተው፣ ሰ/ት/ቤት አዳራሽ ተኝተው ጥንቅቅ ያለ መርሐግብር አዘጋጅተዋል።
ረ). ወጪ ለማጋነን የተቀሰጡ ወጪዎች አሉ ለምን? ለምሳሌ ቁጥር 2 ለመወንጀል ከመጣደፋቸው የተነሣ በትክክል እንኳ መደመር አልቻሉም።
3. ዶክመንቱ እኛን የማይመለከተን ኾኖ ሳለ የሎዛ ኹነቶችን ስም በዚኽ መጠን ማጥፋት ለምን አስፈለገ? ዘመቻውን ያስጀመሩት አካላት እነማን ናቸው? ዓላማቸውስ ምንድን ነው? የሚለውን መመረመር ያስፈልጋል።
ሀ). የመጀመሪያዎቹ በፍፁም ቅንነት ለቤተክርስቲያን ያሰቡ መስሏቸው የተንጋደደ መረጃ ሰምተው ዘመቻውን የተቀላቀሉ ናቸው። ለእናንተ መልሳችን ሕሊና የሚባል ነገር አለ አጣሩ። ነግ በኔ በሉ። ሰው የዘራውን ነው የሚያጭደው። ቢያንስ ጉዳዩን ከኹለቱም ወገን ስሙ። ከዚያም መፍረድ የሚያስችል መንፈሳዊነት፣ ሞራል እና ስነልቡና ካላችኹ ፍረዱ። ሕጋዊ መረጃ እና ማስረጃ ሳትይዙ የግለሰብ ስም እና የተቋም ስም ከሚያጠፉ ሰዎች ጋር አትተባበሩ። ቆም ብላችኹ ጠይቁ። ቢያንስ ከሳሽ ሳይኖር ተካሣሽ ላይ አትፍረዱ። አሁን እየኾነ ያለው ሕጋዊ ከሳሺ እና ወቃሺ ሳይኖር አሯሯጮች መኾን አይገባንም።
ለ.) የአእላፋትን ዝማሬ ቲክቶከሮቹ ይደግፋሉ የሚል ነው። ስለዚኽ በሏቸው ነው። ቲክቶከሮቹን የሚያስተባብረው ደግሞ ሎዛ ኹነቶች ነው። እርሱንም በሉት
ሐ. እንደነዚኽ ዐይነት መርሐግብር ለምን አልተሳተፍንም የሚል ውስጣዊ ቅናት ያንገበገባቸው ናቸው። እንዚህ አካላት ደግሞ ያልተጋበዙት የኮሚቴዎቹ ምርጫ ስላልኾኑ። በቦታ ርቀት። ስልክ ስለማያነሱ። በብዙ ምክንያት ሳይጋበዙ የቀሩ። ነገሩ ትክክል ስለኾነ ስላልኾ ሳይኾነ እነሱ ስለሌሉበት። እነሱ ስላልጀመሩት። እነሱ ቡራኬ ስላልሰጡበት ነው።
መ). ወቅታዊ አጀንዳ ለማስቀየር። ይኽ ጉዳይ በሚነሣበት ወቅት ምን ዐይነት አጀንዳ ይናፈስ ነበር የሚለውን መፈተሽ ተገቢ ነው።
ሠ.) ምእመናን አገልጋዮችን፣ ኦርቶዶክሳዊ ዩቱበሮቹን፣ ቲክቶከሮቹን፣ ፊስቡከሮችን እና የኪነጥበብ ባለሙያውችን እንዲጠሉ፤ እንዲጠራጠሩ። አይይ ምን ሰው አለ? በማስባል ፈተና ውስጥ በማስገባት ለክህደት ጉዞ ማመቻቸት ነው፤
ረ). ዝናን፣ ዕይታን እና ገንዘብን ናፋቂነት ነው። ስም ያላቸውን ሰዎች ያለበቂ ምክንያት ያለ ሕጋዊ መረጃ እና ማስረጃ ፎሎወር እና ሰበስክራይበር ለመጨመር ትኩረት ለመሳብ ስም ያላቸው ሰዎች ማወረድ ትናንት የነበረ። ዛሬም እየኾነ ያለ። ለወደፊትም የሚቀጥል እኩይ ተግባር ነው። ለእነዚኽ አካላት መልሳችን የሚኾነው፤ ውሾች ይጮኻሉ፤ ግመሎችም ይኼዳሉ ነው::
በሙገሳ ብዛት የሚቀጥል አገልግሎት የለንም። በተራ ስም ማጥፋት የሚገታ ሥራ አይኖረንም። እኛ ሠናይ ዓላማ አለን። ዓላማችን ደግሞ ያለፈተና እንደማይሳካም ጠንቅቀን ስለምናውቅ ጉዟችን ወደፊት ነው።
ሰ.) አንዳንድ ተመሣሣይ ሥራ እና አገልግሎት የሚሠጡ አካላት ተቋማችን እያገኘ ባለው ስም እና ዝና ምክንያት ደስተኞች እንዳልኾኑ እናውቃለን። ኾኖም መጠላለፉ አይጠቅምም። ብፁዕ አቡነ ጎርጎርዮስ ሥራህን ሥራ እንዳሉት ኹላችን በሥራችን እንገለጥ ነው መልሳችን።
ሸ. ) የሰይጣን ሥራ ነው፤ ምክንያቱም እየሠራነው ያለው መንፈሳዊ አገልግሎት እና ሥራ ነው። መንፈሳዊ ሥራ ደግሞ ያለፈተና አይሠራም። ፈተና ከሌለውም ቅድመ እግዚአብሔር አልደረሰም ይላሉ አበው። ይኽንን ፈተና በብዙ መልኩ ለምደነዋል። ደግሞም በድል አቁሞናል። ዐቢያተ ክርስቲያናት እየታነፁ ነው፤ አብነት ት/ቤቶች እየተገነቡ ነው፤ ወንጌል እየተስፋፋ ነው። ዝማሬው እየቀለጠ ነው። በዚኽ ያልተበሳጨ ሰይጣን በምን ይበሳጭ? እንዲያውም ይኽ ፈተና መምጣቱን እግዚአብሔር አገልግሎታችን እንደተቀበለልን እንቆጥረዋለን።
ቀ.) እንደሚታወቀው በርካታ ገዳማት፣ አድባራት፣ አብነት ት/ቤቶች ፣ ማኅበራት፣ ሰ/ት/ቤቶች፣ የነዳያን መርጃ ተቋማት፣ ግለሰቦች ይኽንን አገልግሎት ይፈልጉታል። በዚኽ አገልግሎትም ወንጌል ስለሚስፋፋ፣ ድኾች ስለሚረዱ፣ አድባራት እና ገዳማት ስለሚታነፁ፤ ይኽ እንቅስቃሴ እና አገልግሎት ደግሞ አንዳንድ የቅባት፣ የተሐድሶ እና የምንፍቅና አራማጆችን ያስቆጣል። አስቆጥቷል። የመናበባቸው ምስጢርም ይኼው ነው። ስለዚኽ ጥያቄው በእነሱ ስም ማጥፋት ዘመቻ አገልግሎቱን እና ሥራውን እናቁመው ወይስ እንቀጥለው ነው? ጉዳዩ፤ አናቆምም ነው መልሳችን።
4. ለሚያገለግሉን ግለሰቦች እና ተቋማት ደም ወዝ መክፈል ነውር ነው ወይ? ክፍያ መፈጸም ኃጢአት ነው ወይ?
የሚችል እና ሌላ መተዳደሪያ ያለው በነፃ ያገልግል። የማይችል ግን ራሱን እና ቤተሰቡን የሚያስተዳድርበት ዋጋው ሊከፈለው ይገባል። ቤተክርስቲያን ያስተማረችንም ይኽው ነው። ቅዱስ ፓትርያርኩ፣ ጳጳሳቱ፣ መነኮሳቱ፣ ካህናቱ፣መምህራኑ፣ ዘማርያኑ፣ ወዘተረፈ በምን የሚተዳደሩ ይመስላችኋል? ከአንዳንድ ቦታወችና አባቶች ውጪ ምእመናን በሚሰጡት ገንዘብ ነው። ከመንግሥት ቀጥሎ ሚሊየኖችን ቀጥራ ደሞዝ ከፍላ የምታሠራ ለብዙዎች የሥጋም የነፍስም መጠጥና ምግብ የኢ/ኦ/ተ/ቤ ን ናት። ዘዳግም 25፡4 "እህል የማያበራየውን በሬ አፉን አትሠር " ተብሎ ተጽፏል። ቅዱስ ጳውሎስም "እግዘብሔርን ስለበሬዎች ይገድዋልን?"1ኛ ቆሮ 9፥9 ፤ ስለአገልጋዩ ነው ወዳጄ። ቀጥሎ ጳውሎስ "ለሠራተኛ ደሞዙ ይገባዋል" ይላል። ሠራተኛ ይዝረፍ አይልም። ይስረቅ አይልም።
ለሠራተኛ ዋጋው ይገባዋል ነው ያለው። እኛ ሠርቀው የሚበሉትን እንጂ ሠርተው የሚበሉትን አንቃወምም። ሠርቀዋል ካላችኹ ማስረጃ አምጡ። ነገር ግን ማስረጃ የላችኹም። ስም ማጥፋት ብቻ ከኾነ ግን በሥጋም በነፍስም ከተጠያቂነት አናመልጥም።
5. ቲክቶከሮችን እና ዩቱበሮችን በተመለከተ
አንድ ዓለማዊ ቲክቶከር ለአንድ ማስታወቂያ ስንት ነው የሚከፈለው? አንድ ዶክመንተሪ ለመሥራት በዓለማውያን ስንት ይጠየቃል? በራሳችን ሰዎች ላይ ምን ያህል ጨካኝ እንደኾንን የገባን ለኦርቶዶክሳውያን ለቲክቶከር እና ዩቱበር ለምን ይከፈላል? ብለን የስም ማጥፋት ዘመቻውን ስናሟሙቀው ያየነው ዕለት ነው። ሠርቀዋል? ውሸት። መረጃ የለም። ዘርፈዋል? ውሸት መረጃ የለም።
ተከፍሏቸው በንጽሕና ሠርተው ከኾነ ምንድን ነው ኅጢአቱ? ቤተክርስቲያኑ
ሢሠራ፣ ቀለሙ ሲቀባ፣ አጥሩ ሲታጠር ይኽን የሠሩት ሰዎች የሌላ ዕምነት ተከታዮች ናቸው? በብዛት አይደሉም። ኦርቶዶክሳውያን ተቋራጮች፣ መሐንዲሶች፣ ግንበኞች፣ ቀለም ቀቢዎች፣ ኤሌክትሪሻኖች ናቸው።
ለእነዚኽ ሁሉ ከፍለን አሠርተን፤ ለዩቱበር እና ለቲክቶከር ሲኾን ለምን ተበሳጨን ብለን ስንጠይቅ መልሱ ጨካኞች ስለኾንን ነው። እነሱም የቤት ኪራይ አለባቸው። እነሱም የቢሮ ኪራይ አለባቸው። እነሱም የካሜራ ማን ደሞዝ አለባቸው። እነሱም ኮ ሰው ናቸው እንደኛ ይበላሉ ይጠጣሉ። እነሱም የሞባይል ካርድ ይፈልጋሉ። እነሱም በክንፋቸው አይበሩም ትራንስፖርት ይፈልጋሉ። እንደ ዓለማውያኑ ቲክቶከሮች አንበሳ እና አበባ እየተሰጣቸውአይደለም የሚገለግሉት የሚታሠሩት የኛዎቹ ቲክቶከሮች፣ የሚሰደዱት ኦርቶዶክሳውያን ቲክቶከሮች፣ ከመናፍቅ እና ከተሐድሶ ጋር አንገት ለአንገት የሚተናነቁት መንፈሳዊ ቲክቶከሮች፤ ምን አድርጉ ነው የምንላቸው? ለምን የሁለት ዓለም ስደተኞች እናደርጋቸዋለን?
ሠርቶ የሚበላን መደገፍ፤ ሠርቆ የሚበላን መንቀፍ ተገቢ ነው። ስለመስረቃቸው አንድ ማስረጃ የለም። ካለ እንኳን ግለሰቡን መጠየቅ እንጂ በስመ ቲክቶከር ሁሉንም መጨፍጨፍ ተገቢ አይደለም። ክርስትናም አይደለም።
በመጨረሻ የእኛን ንጽሕና እና የተቋማችን የአገልግሎት ተደራሽነት የምታውቁ ሥራችን ለሁሉ ይደረስ ዘንድ ጸልዩልን። የማታውቁን ጠይቁ። እያወቃችኹ በክፋት እና በምቀኝነት ለተነሣችኹብን የምንላችኹ ሶሻል ሚዲያ ፍርድ ቤት አይደለም። መረጃ እና ማስረጃ ይዛችኹ ክሠሡን። ያኔ ውርደታችኹን ትከናነባላችኹ። ደስ የሚለው አትከሥሡንም። ምክንያቱም ወሬ እንጂ ፍሬ የላችኹም። ምክንያቱም መረጃ እንጂ ማስረጃ የላችኹም። ምክንያቱም ሠርቆ መብላት እንጃ ሠርቶ መብላት ወንጀል ስላልኾነ። ምክንያቱም አገልግሎ መቀበል መጽሐፍ ቅዱሳዊ እንጂ ኃጢአት ስላልኾነ። እናም ክሠሡን። ያኔ የእናንተ ትክክለኝነት ይታያል።
በቀጣይም በሀገር ውስጥ ተቀምጠው ስማችንን ጠቅሰው የተቋማችንን ስም እና ክብር ያጎደፉትን ግለሰቦች በሕግ የምንጠይቅ ይኾናል። ከሀገር ውጭ ያሉትን በተመለከተ ዋነኛ ተዋናዮች እንደኾኑ እናውቃለን። እዚህ ያሉትም ስደቡልን አዋርዱልን እያሉ የሚልኩትም ውጪ ላሉት ነው። እነሱም በቅርበት እንደማይገኙ ቢከሠሡም ፍርዳቸው ሩቅ እንደኾነ ስለሚያውቁ ለእግዚአብሔር እናመለክታለን።
በቅርበት እኛንም ተቋማችንም የምታውቁ በተፈጠረው የሐሰት ፕሮፓጋንዳ ሳትበገሩ እሰከ መጨረሻው በጸሎታችኹም በሃሳባችኹም አብራችኹን ለነበራችኹ ወዳጆቻችንን እና የአገልግሎት ተጠቃሚወቻችን ቀን አይታችኹ ስላልተሸራተታችኹ፤ ጩኽት ፈርታችኹ ስላልከዳችኹን እናመሰግናለን። ክርስትና ይኽ ነው። በሆሳዕና ዕለትም በዕለተ አርብም አብሮ መቆም። የሚያስከፍለውን ዋጋ ከፍሎ ነፃ መውጣት።
እናመሰግናለን ።
Sponsored by
Surafel
6 months ago
" ሕዝቡን ያስቆጣ ተግባር የፈፀሙት ከንቲባ ከስልጣን ወርደዋል" - የሺንሽቾ ከተማ ነዋሪዎች
በባሳለፍነው ሳምንት በከንባታ ዞን ሺንሽቾ ከተማ አስተዳደር ለሰርግ መልስ በሚል የፌዴራል መንገድ በሁለቱም በኩል በድንኴን ተዘግቶ ነበር።
ቃላቸውን ለቲክቫህ ኢትዮጵያ የሰጡ ነዋሪዎች ሰርግ ደጋሹ ግለሰብ በአከባቢው ባለሃብትና የባለስልጣናት ዘመድ በመሆኑ ከሌሎች ነዋሪዎች የተለየ ሰርግ ለመደገስ በማሰብ ሁለት ግዙፍ ድንኳኖችን በግራና በቀኝ በመተከል ሺሽቾን ከወላይታ ሶዶ ፣ ከዱራሜ ፣ ወራቤና ሆሳዕና ቡታጅራ የሚያገናኘው የፌዴራል መንገድ በሁለቱም አቅጣጫ መዝጋቱን ገልጸዋል።
በዚህ ምክንያት አንድ ተሽከርካሪ በውስጥ ለውስጥ ልዋጭ መንገድ ሲሄድ ከኤሌክትሪክ መስመር ጋር ተነካክቶ መቃጠሉን አክለዋል።
ለአንድ ባለሃብት ልጅ ተብሎ መንገዱ እንዲዘጋ የሆነው በከተማዉ ከንቲባ በነበሩት አቶ ታርኩ ተስፋዬ ቀጥተኛ ትዕዛዝ ሰጪነት ነው ያሉት ነዋሪዎች ይኸው ህዝብን ያስቆጣ ተግባር የፈጸሙት ከንቲባ ከስልጣን መነሳታቸውን ተናግረዋል።
የሺንሽቾ ከተማ አስተዳደር ጊዜያዊ የሽግግር አማካሪ ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው አስቸኳይ ጉባኤ ከከንቲባቅን ከስልጣን እንዳነሳ ነው ያስረዱት።
የሺንሽቾ ከተማ አስተዳደር ጊዜያዊ የሽግግር ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው 4ኛ ዙር 12 ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 10ኛ አስቸኳይ ጉባኤ የከተማዋ ከንቲባ የነበሩትን አቶ ታሪኩ ተስፋየን ከስልጣን በማንሳት አቶ መለሰ ገብሬን በቦታቸው መሾሙንም ነዋሪዎቹ ገልፀዋል።
" በከንቲባውና አስተዳደራቸው ሕዝቡ ደስተኛ አልነበረም " ያሉት አስተያየት ሰጪዎቹ " በምክር ቤቱ ዉሳኔ ደስተኛ ነን " ሲሉ ተናግረዋል።
ከዚህ ባለፈ ምክር ቤቱ ዛሬ ባካሄደዉ አስቸኳይ ጉባኤ ሌላች የስልጣን ማሰናበትና ሽግሽግ አድርጓል።
በዚህም መሠረት፦
➡️ አቶ መለሰ ገብሬ የሺንሽቾ ከተማ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ
➡️ ወ/ሮ ባንቺ ማቴዎስ የሺንሽቾ ከተማ ምክር ቤት ዋና አፈ-ጉባኤ
➡️ ኢ/ር ቢኒያም ጴጥሮስ የሺንሽቾ ከተማ አስተዳደር ብልፅግና ፓርቲ ጽ/ቤት ኃላፊና የመንግሥት ዋና ተጠሪ
➡️ አቶ አድማሱ ወልዴ የሺንሽቾ ከተማ አስተዳደር ብልጽግና ፓርቲ ጽ/ቤት የፖለቲካና አቅም ግምባታ ዘርፍ ኃላፊና የመንግስት ረዳት ተጠሪ
➡️ ወ/ሮ አጥናፏ ታዴዎስ የሺንሽቾ ከተማ አስተዳደር ብልጽግና ፓርቲ ጽ/ቤት የአደረጃጀት ዘርፍ ኃላፊና የመንግስት ረዳት ተጠሪ
➡️ አቶ ሽመልስ ተስፋዬ የሺንሽቾ ከተማ አስተዳደር ማዘጋጃ ቤታዊ አገልግሎት ጽ/ቤት ዋና ሥራ አስኪያጅ አድርጎ መሾሙን ገልጿል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
ሀዋሳ
tikvahethiopia
በባሳለፍነው ሳምንት በከንባታ ዞን ሺንሽቾ ከተማ አስተዳደር ለሰርግ መልስ በሚል የፌዴራል መንገድ በሁለቱም በኩል በድንኴን ተዘግቶ ነበር።
ቃላቸውን ለቲክቫህ ኢትዮጵያ የሰጡ ነዋሪዎች ሰርግ ደጋሹ ግለሰብ በአከባቢው ባለሃብትና የባለስልጣናት ዘመድ በመሆኑ ከሌሎች ነዋሪዎች የተለየ ሰርግ ለመደገስ በማሰብ ሁለት ግዙፍ ድንኳኖችን በግራና በቀኝ በመተከል ሺሽቾን ከወላይታ ሶዶ ፣ ከዱራሜ ፣ ወራቤና ሆሳዕና ቡታጅራ የሚያገናኘው የፌዴራል መንገድ በሁለቱም አቅጣጫ መዝጋቱን ገልጸዋል።
በዚህ ምክንያት አንድ ተሽከርካሪ በውስጥ ለውስጥ ልዋጭ መንገድ ሲሄድ ከኤሌክትሪክ መስመር ጋር ተነካክቶ መቃጠሉን አክለዋል።
ለአንድ ባለሃብት ልጅ ተብሎ መንገዱ እንዲዘጋ የሆነው በከተማዉ ከንቲባ በነበሩት አቶ ታርኩ ተስፋዬ ቀጥተኛ ትዕዛዝ ሰጪነት ነው ያሉት ነዋሪዎች ይኸው ህዝብን ያስቆጣ ተግባር የፈጸሙት ከንቲባ ከስልጣን መነሳታቸውን ተናግረዋል።
የሺንሽቾ ከተማ አስተዳደር ጊዜያዊ የሽግግር አማካሪ ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው አስቸኳይ ጉባኤ ከከንቲባቅን ከስልጣን እንዳነሳ ነው ያስረዱት።
የሺንሽቾ ከተማ አስተዳደር ጊዜያዊ የሽግግር ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው 4ኛ ዙር 12 ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 10ኛ አስቸኳይ ጉባኤ የከተማዋ ከንቲባ የነበሩትን አቶ ታሪኩ ተስፋየን ከስልጣን በማንሳት አቶ መለሰ ገብሬን በቦታቸው መሾሙንም ነዋሪዎቹ ገልፀዋል።
" በከንቲባውና አስተዳደራቸው ሕዝቡ ደስተኛ አልነበረም " ያሉት አስተያየት ሰጪዎቹ " በምክር ቤቱ ዉሳኔ ደስተኛ ነን " ሲሉ ተናግረዋል።
ከዚህ ባለፈ ምክር ቤቱ ዛሬ ባካሄደዉ አስቸኳይ ጉባኤ ሌላች የስልጣን ማሰናበትና ሽግሽግ አድርጓል።
በዚህም መሠረት፦
➡️ አቶ መለሰ ገብሬ የሺንሽቾ ከተማ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ
➡️ ወ/ሮ ባንቺ ማቴዎስ የሺንሽቾ ከተማ ምክር ቤት ዋና አፈ-ጉባኤ
➡️ ኢ/ር ቢኒያም ጴጥሮስ የሺንሽቾ ከተማ አስተዳደር ብልፅግና ፓርቲ ጽ/ቤት ኃላፊና የመንግሥት ዋና ተጠሪ
➡️ አቶ አድማሱ ወልዴ የሺንሽቾ ከተማ አስተዳደር ብልጽግና ፓርቲ ጽ/ቤት የፖለቲካና አቅም ግምባታ ዘርፍ ኃላፊና የመንግስት ረዳት ተጠሪ
➡️ ወ/ሮ አጥናፏ ታዴዎስ የሺንሽቾ ከተማ አስተዳደር ብልጽግና ፓርቲ ጽ/ቤት የአደረጃጀት ዘርፍ ኃላፊና የመንግስት ረዳት ተጠሪ
➡️ አቶ ሽመልስ ተስፋዬ የሺንሽቾ ከተማ አስተዳደር ማዘጋጃ ቤታዊ አገልግሎት ጽ/ቤት ዋና ሥራ አስኪያጅ አድርጎ መሾሙን ገልጿል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
ሀዋሳ
tikvahethiopia
6 months ago
" ሕዝቡን ያስቆጣ ተግባር የፈፀሙት ከንቲባ ከስልጣን ወርደዋል" - የሺንሽቾ ከተማ ነዋሪዎች
#ethiopia | በባሳለፍነው ሳምንት በከንባታ ዞን ሺንሽቾ ከተማ አስተዳደር ለሰርግ መልስ በሚል የፌዴራል መንገድ በሁለቱም በኩል በድንኴን ተዘግቶ ነበር።
ቃላቸውን ለቲክቫህ ኢትዮጵያ የሰጡ ነዋሪዎች ሰርግ ደጋሹ ግለሰብ በአከባቢው ባለሃብትና የባለስልጣናት ዘመድ በመሆኑ ከሌሎች ነዋሪዎች የተለየ ሰርግ ለመደገስ በማሰብ ሁለት ግዙፍ ድንኳኖችን በግራና በቀኝ በመተከል ሺሽቾን ከወላይታ ሶዶ ፣ ከዱራሜ ፣ ወራቤና ሆሳዕና ቡታጅራ የሚያገናኘው የፌዴራል መንገድ በሁለቱም አቅጣጫ መዝጋቱን ገልጸዋል።
በዚህ ምክንያት አንድ ተሽከርካሪ በውስጥ ለውስጥ ልዋጭ መንገድ ሲሄድ ከኤሌክትሪክ መስመር ጋር ተነካክቶ መቃጠሉን አክለዋል።
ለአንድ ባለሃብት ልጅ ተብሎ መንገዱ እንዲዘጋ የሆነው በከተማዉ ከንቲባ በነበሩት አቶ ታርኩ ተስፋዬ ቀጥተኛ ትዕዛዝ ሰጪነት ነው ያሉት ነዋሪዎች ይኸው ህዝብን ያስቆጣ ተግባር የፈጸሙት ከንቲባ ከስልጣን መነሳታቸውን ተናግረዋል።
የሺንሽቾ ከተማ አስተዳደር ጊዜያዊ የሽግግር አማካሪ ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው አስቸኳይ ጉባኤ ከከንቲባቅን ከስልጣን እንዳነሳ ነው ያስረዱት።
የሺንሽቾ ከተማ አስተዳደር ጊዜያዊ የሽግግር ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው 4ኛ ዙር 12 ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 10ኛ አስቸኳይ ጉባኤ የከተማዋ ከንቲባ የነበሩትን አቶ ታሪኩ ተስፋየን ከስልጣን በማንሳት አቶ መለሰ ገብሬን በቦታቸው መሾሙንም ነዋሪዎቹ ገልፀዋል።
" በከንቲባውና አስተዳደራቸው ሕዝቡ ደስተኛ አልነበረም " ያሉት አስተያየት ሰጪዎቹ " በምክር ቤቱ ዉሳኔ ደስተኛ ነን " ሲሉ ተናግረዋል።
ከዚህ ባለፈ ምክር ቤቱ ዛሬ ባካሄደዉ አስቸኳይ ጉባኤ ሌላች የስልጣን ማሰናበትና ሽግሽግ አድርጓል።
በዚህም መሠረት፦
➡️ አቶ መለሰ ገብሬ የሺንሽቾ ከተማ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ
➡️ ወ/ሮ ባንቺ ማቴዎስ የሺንሽቾ ከተማ ምክር ቤት ዋና አፈ-ጉባኤ
➡️ ኢ/ር ቢኒያም ጴጥሮስ የሺንሽቾ ከተማ አስተዳደር ብልፅግና ፓርቲ ጽ/ቤት ኃላፊና የመንግሥት ዋና ተጠሪ
➡️ አቶ አድማሱ ወልዴ የሺንሽቾ ከተማ አስተዳደር ብልጽግና ፓርቲ ጽ/ቤት የፖለቲካና አቅም ግምባታ ዘርፍ ኃላፊና የመንግስት ረዳት ተጠሪ
➡️ ወ/ሮ አጥናፏ ታዴዎስ የሺንሽቾ ከተማ አስተዳደር ብልጽግና ፓርቲ ጽ/ቤት የአደረጃጀት ዘርፍ ኃላፊና የመንግስት ረዳት ተጠሪ
➡️ አቶ ሽመልስ ተስፋዬ የሺንሽቾ ከተማ አስተዳደር ማዘጋጃ ቤታዊ አገልግሎት ጽ/ቤት ዋና ሥራ አስኪያጅ አድርጎ መሾሙን ገልጿል ሲል ቲክቫህ ዘግቧል።
#ethiopia | በባሳለፍነው ሳምንት በከንባታ ዞን ሺንሽቾ ከተማ አስተዳደር ለሰርግ መልስ በሚል የፌዴራል መንገድ በሁለቱም በኩል በድንኴን ተዘግቶ ነበር።
ቃላቸውን ለቲክቫህ ኢትዮጵያ የሰጡ ነዋሪዎች ሰርግ ደጋሹ ግለሰብ በአከባቢው ባለሃብትና የባለስልጣናት ዘመድ በመሆኑ ከሌሎች ነዋሪዎች የተለየ ሰርግ ለመደገስ በማሰብ ሁለት ግዙፍ ድንኳኖችን በግራና በቀኝ በመተከል ሺሽቾን ከወላይታ ሶዶ ፣ ከዱራሜ ፣ ወራቤና ሆሳዕና ቡታጅራ የሚያገናኘው የፌዴራል መንገድ በሁለቱም አቅጣጫ መዝጋቱን ገልጸዋል።
በዚህ ምክንያት አንድ ተሽከርካሪ በውስጥ ለውስጥ ልዋጭ መንገድ ሲሄድ ከኤሌክትሪክ መስመር ጋር ተነካክቶ መቃጠሉን አክለዋል።
ለአንድ ባለሃብት ልጅ ተብሎ መንገዱ እንዲዘጋ የሆነው በከተማዉ ከንቲባ በነበሩት አቶ ታርኩ ተስፋዬ ቀጥተኛ ትዕዛዝ ሰጪነት ነው ያሉት ነዋሪዎች ይኸው ህዝብን ያስቆጣ ተግባር የፈጸሙት ከንቲባ ከስልጣን መነሳታቸውን ተናግረዋል።
የሺንሽቾ ከተማ አስተዳደር ጊዜያዊ የሽግግር አማካሪ ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው አስቸኳይ ጉባኤ ከከንቲባቅን ከስልጣን እንዳነሳ ነው ያስረዱት።
የሺንሽቾ ከተማ አስተዳደር ጊዜያዊ የሽግግር ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው 4ኛ ዙር 12 ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 10ኛ አስቸኳይ ጉባኤ የከተማዋ ከንቲባ የነበሩትን አቶ ታሪኩ ተስፋየን ከስልጣን በማንሳት አቶ መለሰ ገብሬን በቦታቸው መሾሙንም ነዋሪዎቹ ገልፀዋል።
" በከንቲባውና አስተዳደራቸው ሕዝቡ ደስተኛ አልነበረም " ያሉት አስተያየት ሰጪዎቹ " በምክር ቤቱ ዉሳኔ ደስተኛ ነን " ሲሉ ተናግረዋል።
ከዚህ ባለፈ ምክር ቤቱ ዛሬ ባካሄደዉ አስቸኳይ ጉባኤ ሌላች የስልጣን ማሰናበትና ሽግሽግ አድርጓል።
በዚህም መሠረት፦
➡️ አቶ መለሰ ገብሬ የሺንሽቾ ከተማ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ
➡️ ወ/ሮ ባንቺ ማቴዎስ የሺንሽቾ ከተማ ምክር ቤት ዋና አፈ-ጉባኤ
➡️ ኢ/ር ቢኒያም ጴጥሮስ የሺንሽቾ ከተማ አስተዳደር ብልፅግና ፓርቲ ጽ/ቤት ኃላፊና የመንግሥት ዋና ተጠሪ
➡️ አቶ አድማሱ ወልዴ የሺንሽቾ ከተማ አስተዳደር ብልጽግና ፓርቲ ጽ/ቤት የፖለቲካና አቅም ግምባታ ዘርፍ ኃላፊና የመንግስት ረዳት ተጠሪ
➡️ ወ/ሮ አጥናፏ ታዴዎስ የሺንሽቾ ከተማ አስተዳደር ብልጽግና ፓርቲ ጽ/ቤት የአደረጃጀት ዘርፍ ኃላፊና የመንግስት ረዳት ተጠሪ
➡️ አቶ ሽመልስ ተስፋዬ የሺንሽቾ ከተማ አስተዳደር ማዘጋጃ ቤታዊ አገልግሎት ጽ/ቤት ዋና ሥራ አስኪያጅ አድርጎ መሾሙን ገልጿል ሲል ቲክቫህ ዘግቧል።
6 months ago
መነጋገሪያው የሆሳዕናው መምሕር፤ ሦስት ልጆቻቸውን "መደመር"፣ "ብልጽግና" እና "ኮሪደር" ሲሉ ሰየሙ
[ሆሳዕና] — በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሆሳዕና ከተማ ነዋሪ የሆኑት መምሕር አሸናፊ፣ ለሦስት ልጆቻቸው የሰጧቸው ስሞች በማኅበራዊ ሚዲያና በአካባቢው ነዋሪዎች ዘንድ ከፍተኛ መነጋገሪያ ሆኗል። መምሕሩ ልጆቻቸውን የሰየሟቸው ሀገራዊ የፖለቲካ ኩነቶችንና የልማት እንቅስቃሴዎችን መነሻ በማድረግ እንደሆነ ታውቋል።
እንደ መምሕር አሸናፊ ገለጻ፣ የልጆቻቸው ስያሜ ታሪካዊ አጋጣሚዎችን የሚዘክሩ ናቸው፡
1. መደመር አሸናፊ፦
የበኩር ልጃቸው ስትሆን፣ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ወደ ሥልጣን መምጣታቸውን ተከትሎ "መደመር ለኢትዮጵያ ተስፋ ነው" በሚል እምነት የተሰየመች ናት።
2. ብልጽግና አሸናፊ፦
6ኛው አገራዊ ምርጫ በተካሄደበት ሰኔ 2013 ዓ.ም የተወለደው ወንድ ልጃቸው ሲሆን፣ ስያሜውም በወቅቱ ምርጫውን ካሸነፈው ፓርቲ ጋር የተያያዘ ነው።
3. ኮሪደር አሸናፊ፦
በ2016 ዓ.ም የተወለደችው ሦስተኛ ልጃቸው ስትሆን፣ ስሟ በአሁኑ ወቅት በሀገሪቱ እየተከናወነ ያለውን የኮሪደር ልማት የሚዘክር ሆኖ ተገኝቷል።
አባትየው ለሰጧቸው ስያሜዎች በሰጡት ማብራሪያ፤ "እኔ በዓላማዬ የጸናሁ ሰው ነኝ" ያሉ ሲሆን፣ ወደፊት የመንግሥት ለውጥ ቢኖር እንኳ የልጆቻቸውን ሥም እንደማይቀይሩ በጽኑ አቋም ተናግረዋል።
መምሕር አሸናፊ አክለውም ስያሜዎቹ ከፖለቲካዊ ድጋፍ ባለፈ፣ ለሀገር እድገትና ለውጥ ያላቸውን አዎንታዊ አመለካከት የሚገልጹ መሆናቸውን አብራርተዋል።
ዘገባው የአዲስ ሚዲያ ኔትወርክ (AMN) ነው።
[ሆሳዕና] — በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሆሳዕና ከተማ ነዋሪ የሆኑት መምሕር አሸናፊ፣ ለሦስት ልጆቻቸው የሰጧቸው ስሞች በማኅበራዊ ሚዲያና በአካባቢው ነዋሪዎች ዘንድ ከፍተኛ መነጋገሪያ ሆኗል። መምሕሩ ልጆቻቸውን የሰየሟቸው ሀገራዊ የፖለቲካ ኩነቶችንና የልማት እንቅስቃሴዎችን መነሻ በማድረግ እንደሆነ ታውቋል።
እንደ መምሕር አሸናፊ ገለጻ፣ የልጆቻቸው ስያሜ ታሪካዊ አጋጣሚዎችን የሚዘክሩ ናቸው፡
1. መደመር አሸናፊ፦
የበኩር ልጃቸው ስትሆን፣ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ወደ ሥልጣን መምጣታቸውን ተከትሎ "መደመር ለኢትዮጵያ ተስፋ ነው" በሚል እምነት የተሰየመች ናት።
2. ብልጽግና አሸናፊ፦
6ኛው አገራዊ ምርጫ በተካሄደበት ሰኔ 2013 ዓ.ም የተወለደው ወንድ ልጃቸው ሲሆን፣ ስያሜውም በወቅቱ ምርጫውን ካሸነፈው ፓርቲ ጋር የተያያዘ ነው።
3. ኮሪደር አሸናፊ፦
በ2016 ዓ.ም የተወለደችው ሦስተኛ ልጃቸው ስትሆን፣ ስሟ በአሁኑ ወቅት በሀገሪቱ እየተከናወነ ያለውን የኮሪደር ልማት የሚዘክር ሆኖ ተገኝቷል።
አባትየው ለሰጧቸው ስያሜዎች በሰጡት ማብራሪያ፤ "እኔ በዓላማዬ የጸናሁ ሰው ነኝ" ያሉ ሲሆን፣ ወደፊት የመንግሥት ለውጥ ቢኖር እንኳ የልጆቻቸውን ሥም እንደማይቀይሩ በጽኑ አቋም ተናግረዋል።
መምሕር አሸናፊ አክለውም ስያሜዎቹ ከፖለቲካዊ ድጋፍ ባለፈ፣ ለሀገር እድገትና ለውጥ ያላቸውን አዎንታዊ አመለካከት የሚገልጹ መሆናቸውን አብራርተዋል።
ዘገባው የአዲስ ሚዲያ ኔትወርክ (AMN) ነው።
6 months ago
መነጋገሪያው የሆሳዕናው መምሕር፤ ሦስት ልጆቻቸውን "መደመር"፣ "ብልጽግና" እና "ኮሪደር" ሲሉ ሰየሙ
[ሆሳዕና] — በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሆሳዕና ከተማ ነዋሪ የሆኑት መምሕር አሸናፊ፣ ለሦስት ልጆቻቸው የሰጧቸው ስሞች በማኅበራዊ ሚዲያና በአካባቢው ነዋሪዎች ዘንድ ከፍተኛ መነጋገሪያ ሆኗል። መምሕሩ ልጆቻቸውን የሰየሟቸው ሀገራዊ የፖለቲካ ኩነቶችንና የልማት እንቅስቃሴዎችን መነሻ በማድረግ እንደሆነ ታውቋል።
እንደ መምሕር አሸናፊ ገለጻ፣ የልጆቻቸው ስያሜ ታሪካዊ አጋጣሚዎችን የሚዘክሩ ናቸው፡
1. መደመር አሸናፊ፦
የበኩር ልጃቸው ስትሆን፣ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ወደ ሥልጣን መምጣታቸውን ተከትሎ "መደመር ለኢትዮጵያ ተስፋ ነው" በሚል እምነት የተሰየመች ናት።
2. ብልጽግና አሸናፊ፦
6ኛው አገራዊ ምርጫ በተካሄደበት ሰኔ 2013 ዓ.ም የተወለደው ወንድ ልጃቸው ሲሆን፣ ስያሜውም በወቅቱ ምርጫውን ካሸነፈው ፓርቲ ጋር የተያያዘ ነው።
3. ኮሪደር አሸናፊ፦
በ2016 ዓ.ም የተወለደችው ሦስተኛ ልጃቸው ስትሆን፣ ስሟ በአሁኑ ወቅት በሀገሪቱ እየተከናወነ ያለውን የኮሪደር ልማት የሚዘክር ሆኖ ተገኝቷል።
አባትየው ለሰጧቸው ስያሜዎች በሰጡት ማብራሪያ፤ "እኔ በዓላማዬ የጸናሁ ሰው ነኝ" ያሉ ሲሆን፣ ወደፊት የመንግሥት ለውጥ ቢኖር እንኳ የልጆቻቸውን ሥም እንደማይቀይሩ በጽኑ አቋም ተናግረዋል።
መምሕር አሸናፊ አክለውም ስያሜዎቹ ከፖለቲካዊ ድጋፍ ባለፈ፣ ለሀገር እድገትና ለውጥ ያላቸውን አዎንታዊ አመለካከት የሚገልጹ መሆናቸውን አብራርተዋል።
seledadotio
seledadotio
[ሆሳዕና] — በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሆሳዕና ከተማ ነዋሪ የሆኑት መምሕር አሸናፊ፣ ለሦስት ልጆቻቸው የሰጧቸው ስሞች በማኅበራዊ ሚዲያና በአካባቢው ነዋሪዎች ዘንድ ከፍተኛ መነጋገሪያ ሆኗል። መምሕሩ ልጆቻቸውን የሰየሟቸው ሀገራዊ የፖለቲካ ኩነቶችንና የልማት እንቅስቃሴዎችን መነሻ በማድረግ እንደሆነ ታውቋል።
እንደ መምሕር አሸናፊ ገለጻ፣ የልጆቻቸው ስያሜ ታሪካዊ አጋጣሚዎችን የሚዘክሩ ናቸው፡
1. መደመር አሸናፊ፦
የበኩር ልጃቸው ስትሆን፣ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ወደ ሥልጣን መምጣታቸውን ተከትሎ "መደመር ለኢትዮጵያ ተስፋ ነው" በሚል እምነት የተሰየመች ናት።
2. ብልጽግና አሸናፊ፦
6ኛው አገራዊ ምርጫ በተካሄደበት ሰኔ 2013 ዓ.ም የተወለደው ወንድ ልጃቸው ሲሆን፣ ስያሜውም በወቅቱ ምርጫውን ካሸነፈው ፓርቲ ጋር የተያያዘ ነው።
3. ኮሪደር አሸናፊ፦
በ2016 ዓ.ም የተወለደችው ሦስተኛ ልጃቸው ስትሆን፣ ስሟ በአሁኑ ወቅት በሀገሪቱ እየተከናወነ ያለውን የኮሪደር ልማት የሚዘክር ሆኖ ተገኝቷል።
አባትየው ለሰጧቸው ስያሜዎች በሰጡት ማብራሪያ፤ "እኔ በዓላማዬ የጸናሁ ሰው ነኝ" ያሉ ሲሆን፣ ወደፊት የመንግሥት ለውጥ ቢኖር እንኳ የልጆቻቸውን ሥም እንደማይቀይሩ በጽኑ አቋም ተናግረዋል።
መምሕር አሸናፊ አክለውም ስያሜዎቹ ከፖለቲካዊ ድጋፍ ባለፈ፣ ለሀገር እድገትና ለውጥ ያላቸውን አዎንታዊ አመለካከት የሚገልጹ መሆናቸውን አብራርተዋል።
seledadotio
seledadotio
6 months ago
መደመር፣ ብልጽግና እና ኮሪደር አሸናፊን ተዋወቋቸው
መምህር አሸናፊ ታደሰ ይባላሉ – የሶስት ልጆች አባት ናቸው። ለልጆቻቸው ያወጡላቸው አስገራሚ የስም ስያሜ ግን ለሆሳዕና ከተማ ነዋሪዎች መነጋገሪያ ከሆነ ውሎ አድሯል። መምህሩ ለልጆቻቸው ያወጡላቸው ስያሜ ግን ብዙዎቻችን እንደምናደርገው የቤተሰብ መታሰቢያን፣ ሃይማኖታዊ ትርጉምን ወይም የቃላትን ውበት ላይ ተመርኩዘው አይደለም። በአንጻሩ “ስም ማለት የታሪክ ማሕደር፣ የጊዜ መዝገብና የቆሙለት ዓላማ መገለጫ ነው” የሚለው ርዕዮተ ዓለማቸውን እንዲሸከም አድርገው ነው።
መምህር አሸናፊ የታሪክ ሰነድ እንዲሆን ለልጆቻቸው ያወጡላቸው መጠሪያ “መደመር”፣ “ኮሪደር” እና “ብልጽግና” ሆኗል።
የመጀመሪያ ልጃቸው የተወለደችው ሰኔ 16 ቀን 2010 ዓ.ም። ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በመስቀል አደባባይ ከተደረገው የመደመር መንግስት የድጋፍ ሰልፍ በኋላ ነበር። እናም “መደመር ለኢትዮጵያ ተስፋ ነው” በሚል እምነት ለበኩር ሴት ልጃቸው መደመር አሸናፊ የሚል ስያሜ ሰጧት።
6ኛው ሀገራዊ ምርጫ ሰኔ 2013 ዓ.ም. በተካሄደ ማግስት ደግሞ ሁለተኛ ልጃቸው ይህቺን ምድር ሲቀላቀል መምህር አሸናፊም “ብልጽግና ከፓርቲ ስም በላይ ማደግና መለወጥ ነው” በሚል አመክንዮ ብልጽግና ብለው መጠሪያ ለወንድ ልጃቸው አወጡለት።
አዲስ አበባ ላይ ጀምሮ በሀገራችን የተለያዩ ከተሞች የተጀመረውን የኮሪደር ልማትና የከተሞችን ውበት ለመዘከር ሲሉ ደግሞ ሶስተኛዋ ሴት ልጃቸውን ኮሪደር ብለው ጠሯት።
Via: AMN
መምህር አሸናፊ ታደሰ ይባላሉ – የሶስት ልጆች አባት ናቸው። ለልጆቻቸው ያወጡላቸው አስገራሚ የስም ስያሜ ግን ለሆሳዕና ከተማ ነዋሪዎች መነጋገሪያ ከሆነ ውሎ አድሯል። መምህሩ ለልጆቻቸው ያወጡላቸው ስያሜ ግን ብዙዎቻችን እንደምናደርገው የቤተሰብ መታሰቢያን፣ ሃይማኖታዊ ትርጉምን ወይም የቃላትን ውበት ላይ ተመርኩዘው አይደለም። በአንጻሩ “ስም ማለት የታሪክ ማሕደር፣ የጊዜ መዝገብና የቆሙለት ዓላማ መገለጫ ነው” የሚለው ርዕዮተ ዓለማቸውን እንዲሸከም አድርገው ነው።
መምህር አሸናፊ የታሪክ ሰነድ እንዲሆን ለልጆቻቸው ያወጡላቸው መጠሪያ “መደመር”፣ “ኮሪደር” እና “ብልጽግና” ሆኗል።
የመጀመሪያ ልጃቸው የተወለደችው ሰኔ 16 ቀን 2010 ዓ.ም። ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በመስቀል አደባባይ ከተደረገው የመደመር መንግስት የድጋፍ ሰልፍ በኋላ ነበር። እናም “መደመር ለኢትዮጵያ ተስፋ ነው” በሚል እምነት ለበኩር ሴት ልጃቸው መደመር አሸናፊ የሚል ስያሜ ሰጧት።
6ኛው ሀገራዊ ምርጫ ሰኔ 2013 ዓ.ም. በተካሄደ ማግስት ደግሞ ሁለተኛ ልጃቸው ይህቺን ምድር ሲቀላቀል መምህር አሸናፊም “ብልጽግና ከፓርቲ ስም በላይ ማደግና መለወጥ ነው” በሚል አመክንዮ ብልጽግና ብለው መጠሪያ ለወንድ ልጃቸው አወጡለት።
አዲስ አበባ ላይ ጀምሮ በሀገራችን የተለያዩ ከተሞች የተጀመረውን የኮሪደር ልማትና የከተሞችን ውበት ለመዘከር ሲሉ ደግሞ ሶስተኛዋ ሴት ልጃቸውን ኮሪደር ብለው ጠሯት።
Via: AMN
6 months ago
“የኢትዮጵያን ጠላቶች እንደ ፀጉር ቅማል አንድ በአንድ እናራግፋለን” - ጠ/ሚ ዐቢይ አህመድ
“የኢትዮጵያን ጠላቶች እንደ ፀጉር ቅማል አንድ በአንድ እናራግፋለን” ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ (ዶ/ር) ተናገሩ።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህን ያሉት 20ኛው የብሔር ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን ክብረ በዓል በዛሬው ዕለት በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሆሳዕና ከተማ ሲከበር ባደረጉት ንግግር ነው።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በዚሁ ወቅት “የሀገርን መሻት እና የባዳን ክፋት መለየት ይጠበቅብናል” ያሉ ሲሆን “ባዳ በክፋት የእኛን መሻት ለማጨለም ሲነሳ፤ ኢትዮጵያውያን ለባዳ ፍላጎት መሳሪያ እንዳንሆን” ሲሉ አሳስበዋል።
“እርስ በርስ መተሳሰር ሲገባን፣ ክፉ እሳቤ ያለውን የባዳን መሻት በውስጣችን እንዳናስገባ እና በታሪክ ተወቃሽ እንዳንሆን፤ ኢትዮጵያውያን ልብ ገዝተን ሰላማችንን እናጽና” ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አክለውም “በንግግር እንመን። በተሰማራንበት የስራ መስክ ሁሉ በትጋት እንስራ፣ ሌብነትን እንጠየፍ። የሀገር ጥቅም እና የህዝቦቻችን ክብር እናስቀድም። ለዘመናዊነት፣ ለለውጥ ክፍት እንሁን። ሉዓላዊነታችንም በሁሉም መስክ እናሳካ” ብለዋል።
“ኢትዮጵያ በብዙ ተስፋ የተሞላች ሀገር መሆኗን” ያነሱት ጠቅላይ ሚኒስትሩ አያይዘውም “ብዙ አስደናቂ ጅምሮች እና ውጤት እያሳየች፣ እየተመነደገች፣ እያንሰራራች ያለች ሀገር ናት” ሲሉ ገልፀዋል።
“ይህ መልካም ጅምሮ በፈጣሪያችን የሚደገፍ ቢሆንም፣ በሰይጣን ትጋት ቀን ከሌት ለማደናቀፍ ሙከራዎች ይደረጋሉ” ሲሉ ገልፀው ሆኖም “ማንኛውም ፈተና፣ ማንኛውም ትንኮሳ፣ ማንኛውም የክፉ ሀሳብ ኢትዮጵያን ከብልጽግና ማቆም አይችልም” ሲሉ አፅንኦት ሰጥተዋል።
Via As
seledadotio
seledadotio
“የኢትዮጵያን ጠላቶች እንደ ፀጉር ቅማል አንድ በአንድ እናራግፋለን” ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ (ዶ/ር) ተናገሩ።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህን ያሉት 20ኛው የብሔር ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን ክብረ በዓል በዛሬው ዕለት በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሆሳዕና ከተማ ሲከበር ባደረጉት ንግግር ነው።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በዚሁ ወቅት “የሀገርን መሻት እና የባዳን ክፋት መለየት ይጠበቅብናል” ያሉ ሲሆን “ባዳ በክፋት የእኛን መሻት ለማጨለም ሲነሳ፤ ኢትዮጵያውያን ለባዳ ፍላጎት መሳሪያ እንዳንሆን” ሲሉ አሳስበዋል።
“እርስ በርስ መተሳሰር ሲገባን፣ ክፉ እሳቤ ያለውን የባዳን መሻት በውስጣችን እንዳናስገባ እና በታሪክ ተወቃሽ እንዳንሆን፤ ኢትዮጵያውያን ልብ ገዝተን ሰላማችንን እናጽና” ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አክለውም “በንግግር እንመን። በተሰማራንበት የስራ መስክ ሁሉ በትጋት እንስራ፣ ሌብነትን እንጠየፍ። የሀገር ጥቅም እና የህዝቦቻችን ክብር እናስቀድም። ለዘመናዊነት፣ ለለውጥ ክፍት እንሁን። ሉዓላዊነታችንም በሁሉም መስክ እናሳካ” ብለዋል።
“ኢትዮጵያ በብዙ ተስፋ የተሞላች ሀገር መሆኗን” ያነሱት ጠቅላይ ሚኒስትሩ አያይዘውም “ብዙ አስደናቂ ጅምሮች እና ውጤት እያሳየች፣ እየተመነደገች፣ እያንሰራራች ያለች ሀገር ናት” ሲሉ ገልፀዋል።
“ይህ መልካም ጅምሮ በፈጣሪያችን የሚደገፍ ቢሆንም፣ በሰይጣን ትጋት ቀን ከሌት ለማደናቀፍ ሙከራዎች ይደረጋሉ” ሲሉ ገልፀው ሆኖም “ማንኛውም ፈተና፣ ማንኛውም ትንኮሳ፣ ማንኛውም የክፉ ሀሳብ ኢትዮጵያን ከብልጽግና ማቆም አይችልም” ሲሉ አፅንኦት ሰጥተዋል።
Via As
seledadotio
seledadotio
Sponsored by
Surafel
6 months ago
“ማንኛውም ትንኮሳና ፈተና ኢትዮጵያን ከብልጽግና ጉዞ ማስቆም አይችልም”
- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)
ማንኛውም ትንኮሳና ፈተና ኢትዮጵያን ከብልጽግና ጉዞ ማቆም አይችልም ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ።
20ኛው የብሔር ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን “ዲሞክራሲያዊ መግባባት ለኅብረ ብሔራዊ አንድነት” በሚል መሪ ሃሳብ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሆሳዕና ከተማ እየተከበረ ነው።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በ20ኛው የብሔር ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን ላይ ባስተላለፉት መልዕክት፤ ማንኛውም ፈተና፣ ትንኮሳና ክፉ ሃሳብ ኢትዮጵያን ከብልጽግና ማቆም አይችልም።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ የኢትዮጵያን ጠላቶች አንድ በአንድ እናራግፋለን ብለዋል።
ከአባቶቻችን በደም የወረስነውን ነጻነት በብልጽግና ማጽናት ከዚህ ትውልድ እንደሚጠበቅ ጠቅሰው፤ ኢትዮጵያ በሁሉም መመዘኛ ከጨለማ ወደ ንጋት እየተሸጋገረች መሆኑን ገልጸዋል።
ብልጽግናን ማሳካት ፈታኝ መሆኑን በመግለጽ፤ የወረስነውን ነጻነት ብቻ ሳይሆን የተሸከምነውን የትውልድ አደራ ማሰብ አለብን ሲሉ ተናግረዋል።
የኢትዮጵያን ችግሯን ብቻ ሳይሆን አቅሟን ማየት አለብን ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፤ ይህ ትውልድ ችግሯን ብቻ ሳይሆን አቅሟን ፍልፍሎ የማየትና የማውጣት ብቃት አለው ብለዋል።
ከኢትዮጵያ መቀበል ብቻ ሳይሆን መስጠትም እንደሚያስፈልግ ጠቅሰው፤ የጸናች ኢትዮጵያን ለትውልድ ለማስረከብ የኢትዮጵያን ህብረ ብሔራዊነት ማጠናከር እንደሚያስፈልግ ገልጸዋል።
የአገርን መሻትና የባዳን ክፋት መለየት እንደሚያስፈልግ በመግለጽ፤ ኢትዮጵያዊያን ለባዳ ፍላጎት መሳሪያ መሆን እንደሌለባቸው ተናግረዋል።
ኢትዮጵያዊያን ቀልብ ገዝተን ሰላማችንን እናጽና ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፤ የአገርን ክብርና የዜጎችን ጥቅም እናስከብር ብለዋል።
ኢትዮጵያ በብዙ ተስፋ የተመላች አገር መሆኑኗን ጠቅሰው፤ አስደናቂ ጅማሮና ውጤት እያሳየች መሆኑንም ገልጸዋል።
#ጋዜጣ_ፕላስ
- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)
ማንኛውም ትንኮሳና ፈተና ኢትዮጵያን ከብልጽግና ጉዞ ማቆም አይችልም ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ።
20ኛው የብሔር ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን “ዲሞክራሲያዊ መግባባት ለኅብረ ብሔራዊ አንድነት” በሚል መሪ ሃሳብ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሆሳዕና ከተማ እየተከበረ ነው።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በ20ኛው የብሔር ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን ላይ ባስተላለፉት መልዕክት፤ ማንኛውም ፈተና፣ ትንኮሳና ክፉ ሃሳብ ኢትዮጵያን ከብልጽግና ማቆም አይችልም።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ የኢትዮጵያን ጠላቶች አንድ በአንድ እናራግፋለን ብለዋል።
ከአባቶቻችን በደም የወረስነውን ነጻነት በብልጽግና ማጽናት ከዚህ ትውልድ እንደሚጠበቅ ጠቅሰው፤ ኢትዮጵያ በሁሉም መመዘኛ ከጨለማ ወደ ንጋት እየተሸጋገረች መሆኑን ገልጸዋል።
ብልጽግናን ማሳካት ፈታኝ መሆኑን በመግለጽ፤ የወረስነውን ነጻነት ብቻ ሳይሆን የተሸከምነውን የትውልድ አደራ ማሰብ አለብን ሲሉ ተናግረዋል።
የኢትዮጵያን ችግሯን ብቻ ሳይሆን አቅሟን ማየት አለብን ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፤ ይህ ትውልድ ችግሯን ብቻ ሳይሆን አቅሟን ፍልፍሎ የማየትና የማውጣት ብቃት አለው ብለዋል።
ከኢትዮጵያ መቀበል ብቻ ሳይሆን መስጠትም እንደሚያስፈልግ ጠቅሰው፤ የጸናች ኢትዮጵያን ለትውልድ ለማስረከብ የኢትዮጵያን ህብረ ብሔራዊነት ማጠናከር እንደሚያስፈልግ ገልጸዋል።
የአገርን መሻትና የባዳን ክፋት መለየት እንደሚያስፈልግ በመግለጽ፤ ኢትዮጵያዊያን ለባዳ ፍላጎት መሳሪያ መሆን እንደሌለባቸው ተናግረዋል።
ኢትዮጵያዊያን ቀልብ ገዝተን ሰላማችንን እናጽና ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፤ የአገርን ክብርና የዜጎችን ጥቅም እናስከብር ብለዋል።
ኢትዮጵያ በብዙ ተስፋ የተመላች አገር መሆኑኗን ጠቅሰው፤ አስደናቂ ጅማሮና ውጤት እያሳየች መሆኑንም ገልጸዋል።
#ጋዜጣ_ፕላስ
Comments