2 months ago
የኢትዮዽያ ፊልም በለንደን 🇬🇧
እዉር አሞራ ቀላቢ እሁድ በ 14 ጁን 2026 በሪች ሚክስ ሲኒማ ይታያል።
እውር አሞራ ቀላቢ ዘካሪያስ ኢትዮዽያ ውስጥ ባጋጠመው ችግር ምክንያት ስደትን ሲመርጥና በመንገዱ የሚያጋጥሙትን የህይወት ፈተናዎች ሲጋፈጥ ያሳያል።
ፊልሙ በአማርኛ ሲሆን እንግሊዘኛ ሰብታይትል አለው።
ዛሬ - ፕሮግራሙ ከሰዓት 3 ፒኤም ይጀምራል።
ትኬት እዚህ ይግዙ
https://richmix.org.uk/?s=...
የሲኒማው አድራሻ
https://share.google/qpElA...
እዉር አሞራ ቀላቢ እሁድ በ 14 ጁን 2026 በሪች ሚክስ ሲኒማ ይታያል።
እውር አሞራ ቀላቢ ዘካሪያስ ኢትዮዽያ ውስጥ ባጋጠመው ችግር ምክንያት ስደትን ሲመርጥና በመንገዱ የሚያጋጥሙትን የህይወት ፈተናዎች ሲጋፈጥ ያሳያል።
ፊልሙ በአማርኛ ሲሆን እንግሊዘኛ ሰብታይትል አለው።
ዛሬ - ፕሮግራሙ ከሰዓት 3 ፒኤም ይጀምራል።
ትኬት እዚህ ይግዙ
https://richmix.org.uk/?s=...
የሲኒማው አድራሻ
https://share.google/qpElA...
2 months ago
Watch an Ethiopian movie in London.
Ewir Amora Kelabi will be screened on Sunday 14 June, 2026, at Rich Mix Cinema, London.
In Amharic with English subtitles.
Zekarias's true story as a refugge trying to make it to Canada reflects the sacrifices millions of people around the world pay to lead a better life.
The event will start at 3:00 pm, and you can book your seats here 👇
https://richmix.org.uk/?s=...
Cinema Address
https://share.google/qpElA...
2 months ago
የኢትዮዽያ ፊልም በለንደን!
እዉር አሞራ ቀላቢ እሁድ በ 14 ጁን 2026 በሪች ሚክስ ሲኒማ ይታያል።
እውር አሞራ ቀላቢ ዘካሪያስ ኢትዮዽያ ውስጥ ባጋጠመው ችግር ምክንያት ስደትን ሲመርጥና በመንገዱ የሚያጋጥሙትን የህይወት ፈተናዎች ሲጋፈጥ ያሳያል።
ፊልሙ በአማርኛ ሲሆን እንግሊዘኛ ሰብታይትል አለው።
ፕሮግራሙ ከሰዓት 3ፒኤም ይጀምራል።
ትኬት እዚህ ይግዙ
https://richmix.org.uk/?s=...
የሲኒማው አድራሻ
https://share.google/qpElA...
6 months ago
🚧 የ1.3 ቢሊዮን ብር ፕሮጀክት! የቱሉቦሎ-ኬላ አስፋልት መንገድ ተመረቀ
"የዘመናት የህዝብ ጥያቄ የነበረውና ሁለት ክልሎችን የሚያስተሳስረው መንገድ ለአገልግሎት በቃ"
#ethiopia | የኦሮሚያ እና ማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልሎችን የሚያገናኘው የ80 ኪሎ ሜትር የቱሉቦሎ-ኬላ አስፋልት መንገድ በከፍተኛ የመንግስት የስራ ኃላፊዎች ተመርቆ ዛሬ አገልግሎት መስጠት ጀምሯል።
ፕሮጀክቱ
🛣 ርዝመትና ደረጃ:
80 ኪሎ ሜትር የሚሸፍን እና በአስፓልት ኮንክሪት ደረጃ የተገነባ።
💰 ወጪ:
1.3 ቢሊዮን ብር (ሙሉ በሙሉ በፌዴራል መንግስት የተሸፈነ)።
🏗 ገንቢ እና አማካሪ:
በቻይናው "ሁናን ሁንዳ" የተገነባ ሲሆን፤ በሀገር በቀሉ "የተባበሩት የምኅንድስና አማካሪዎች" ቁጥጥር የተደረገበት።
የመንገዱ ኢኮኖሚያዊ ፋይዳ:
ይህ መንገድ የአካባቢውን ማህበረሰብ የልማት ጥያቄ ከመመለሱም በላይ፤ የአዲስ አበባ-ቡታጅራ-ሆሳዕና እና የአዲስ አበባ-ወልቂጤ-ጅማ መስመሮችን በማገናኘት ለትራንስፖርት እና ለገበያ ትስስር ትልቅ ድርሻ ይኖረዋል።
#infrastructure #roadproject #ethiopia #tulubolo #kela #development #oromia #centralethiopia
"የዘመናት የህዝብ ጥያቄ የነበረውና ሁለት ክልሎችን የሚያስተሳስረው መንገድ ለአገልግሎት በቃ"
#ethiopia | የኦሮሚያ እና ማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልሎችን የሚያገናኘው የ80 ኪሎ ሜትር የቱሉቦሎ-ኬላ አስፋልት መንገድ በከፍተኛ የመንግስት የስራ ኃላፊዎች ተመርቆ ዛሬ አገልግሎት መስጠት ጀምሯል።
ፕሮጀክቱ
🛣 ርዝመትና ደረጃ:
80 ኪሎ ሜትር የሚሸፍን እና በአስፓልት ኮንክሪት ደረጃ የተገነባ።
💰 ወጪ:
1.3 ቢሊዮን ብር (ሙሉ በሙሉ በፌዴራል መንግስት የተሸፈነ)።
🏗 ገንቢ እና አማካሪ:
በቻይናው "ሁናን ሁንዳ" የተገነባ ሲሆን፤ በሀገር በቀሉ "የተባበሩት የምኅንድስና አማካሪዎች" ቁጥጥር የተደረገበት።
የመንገዱ ኢኮኖሚያዊ ፋይዳ:
ይህ መንገድ የአካባቢውን ማህበረሰብ የልማት ጥያቄ ከመመለሱም በላይ፤ የአዲስ አበባ-ቡታጅራ-ሆሳዕና እና የአዲስ አበባ-ወልቂጤ-ጅማ መስመሮችን በማገናኘት ለትራንስፖርት እና ለገበያ ትስስር ትልቅ ድርሻ ይኖረዋል።
#infrastructure #roadproject #ethiopia #tulubolo #kela #development #oromia #centralethiopia
Comments