8 days ago
የኢሰመጉ 158ኛ ልዩ መግለጫ፡
በምስራቅ አርሲ ዞን በሃይማኖትና ማንነት ላይ ያነጣጠሩ የሰብዓዊ መብቶች ጥሰቶች መቀጠላቸውን ኢሰመጉ ይፋ አደረገ
የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ጉባዔ (ኢሰመጉ) ሐምሌ 2018 ዓ.ም ባወጣው 158ኛ ልዩ መግለጫው፣ በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ አርሲ ዞን በሚገኙ በርካታ ወረዳዎች ከ2014 ዓ.ም እስከ ግንቦት 2018 ዓ.ም ባለው ጊዜ ውስጥ ሃይማኖትንና ማንነትን መሰረት ያደረጉ ከባድ የሰብዓዊ መብቶች ጥሰቶች መፈጸማቸውን ገለጸ።
ተቋሙ ከመጋቢት 3 እስከ 9 ቀን 2018 ዓ.ም ባካሄደው የምርመራ ወቅት በተሰበሰቡ አስረጂዎች፣ በዞኑ የሚንቀሳቀሱ የታጠቁ ቡድኖች በዋናነት የኦርቶዶክስ ተዋሕዶ እምነት ተከታዮች ላይ ያነጣጠረ የግድያ፣ የአካል ጉዳት፣ የእገታ፣ የመፈናቀል እና የንብረት ውድመት ድርጊት መፈጸማቸውን አረጋግጫለሁ ብሏል።
የጥቃቶቹ ስፋትና የደረሰው ጉዳትበኢሰመጉ የምርመራ ግኝት መሰረት በተጠቀሱት ዓመታት ውስጥ በምስራቅ አርሲ ዞን ወረዳዎች በግድያ ህይወታቸውን ያጡ ሰላማዊ ሰዎች ቁጥር የሚከተለውን ይመስላል፦
መርቲ ወረዳ፦ 117 ሰዎች
-ሽርካ ወረዳ፦ 116 ሰዎች
-ጀጁ ወረዳ፦ 101 ሰዎች
-ሮቤ ወረዳ፦ 47 ሰዎች
-ጉና ወረዳ፦ 26 ሰዎች (በአንድ ጉድጓድ የተቀበሩ 5 ሰዎችን ጨምሮ)
-ሆንቆሎ ዋቤ ወረዳ፦ 20 ሰዎች
-አሰኮ ወረዳ፦ 5 ንጹሃን ዜጎች እና
4 የመንግስት ሚሊሻዎች
አርሲ ሲሬ ወረዳ፦ 3 ሰዎች
በተጨማሪም በህጻናትና አረጋውያን ላይ የከፋ የአካል ጉዳት መድረሱን የጠቆመው ሪፖርቱ፣ በጉና ወረዳ በፈጸመ ጥቃት የ4 እና የ8 ዓመት ህጻናት በጥይት መመታታቸውንና የአንዱ ህጻን እግር ሊቆረጥ መቻሉን በአብነት ጠቅሷል።
እገታ፣ መፈናቀል እና የንብረት ውድመት
ኢሰመጉ ባቀረበው ዝርዝር መረጃ መሰረት፦
እገታ፦
በሮቤ ወረዳ 156 ሰዎች፣
በጀጁ 182 ሰዎች፣
በምርቲ 29 ሰዎች እንዲሁም
በሽርካ 39 ሰዎች ታግተው ከፍተኛ የገንዘብ ransom የተጠየቀባቸው ሲሆን
በርካቶቹ በገንዘብ ቢለቀቁም የበርካታ ታጋቾች ያሉበት ሁኔታ እስካሁን አይታወቅም።
መፈናቀል፦
በጥቃቱ ስጋት ምክንያት በሺዎች የሚቆጠሩ ዜጎች ከቀያቸው የተፈናቀሉ ሲሆን፤ ከጀጁ ወረዳ 6,216፣ ከሽርካ 3,746፣ ከአሰኮ 2,133፣ ከሮቤ 1,270 እና ከመርቲ 1,036 ሰዎች ተፈናቅለው በከፍተኛ ችግር ውስጥ ይገኛሉ።
የንብረት ውድመት፦
በርካታ አብያተ ክርስቲያናት መዘረፋቸውንና መቃጠላቸውን (ለምሳሌ በ101 ዓመት ዕድሜ ያለው የጠለታ ጨፋ ቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስቲያን)፣ ቤቶች መፍረሳቸውንና መቃጠላቸውን እንዲሁም በርካታ የጋማና የቀንድ ከብቶች መዘረፋቸውን ሰነዱ ያመላክታል።
የህግ ግዴታዎችና የኢሰመጉ ጥሪ
ኢሰመጉ ድርጊቶቹ በስልታዊና በተስፋፋ መልኩ በሲቪል ህዝብ ላይ የተፈጸሙ በመሆናቸው በሰብዓዊነት ላይ የሚፈጸሙ ወንጀሎች (Crimes Against Humanity) ባህሪ ያላቸው መሆኑን በመጠቆም፣ የፌደራል እና የኦሮሚያ ክልል መንግስታት የሚከተሉትን እርምጃዎች እንዲወስዱ ጥሪ አቅርቧል፦
ተጠያቂነትን ማረጋገጥ፦ በጥቃቱ የተሳተፉ ታጣቂዎችንና ሀላፊነታቸውን ያልተወጡ የጸጥታና የአስተዳደር አካላትን በአስቸኳይ ለህግ ማቅረብ።
ሰብዓዊ እርዳታና መልሶ ማቋቋም፦ ለተፈናቀሉ ዜጎች ህክምና ማቅረብ እንዲሁም በይስሙላ ሳይሆን በዘላቂ ሰላም ወደ ቀያቸው የሚመለሱበትን መንገድ ማመቻቸት።
የፌደራል መንግስት ጣልቃ ገብነት፦ የክልሉ መንግስት የዜጎችን ደህንነት ማስጠበቅ ካልቻለ፣ በህግ በተደነገገው መሰረት (አዋጅ ቁጥር 359/2003) የፌደራል መንግስት ጣልቃ በመግባት የዜጎችን ህይወት እንዲታደግ።
በምስራቅ አርሲ ዞን በሃይማኖትና ማንነት ላይ ያነጣጠሩ የሰብዓዊ መብቶች ጥሰቶች መቀጠላቸውን ኢሰመጉ ይፋ አደረገ
የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ጉባዔ (ኢሰመጉ) ሐምሌ 2018 ዓ.ም ባወጣው 158ኛ ልዩ መግለጫው፣ በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ አርሲ ዞን በሚገኙ በርካታ ወረዳዎች ከ2014 ዓ.ም እስከ ግንቦት 2018 ዓ.ም ባለው ጊዜ ውስጥ ሃይማኖትንና ማንነትን መሰረት ያደረጉ ከባድ የሰብዓዊ መብቶች ጥሰቶች መፈጸማቸውን ገለጸ።
ተቋሙ ከመጋቢት 3 እስከ 9 ቀን 2018 ዓ.ም ባካሄደው የምርመራ ወቅት በተሰበሰቡ አስረጂዎች፣ በዞኑ የሚንቀሳቀሱ የታጠቁ ቡድኖች በዋናነት የኦርቶዶክስ ተዋሕዶ እምነት ተከታዮች ላይ ያነጣጠረ የግድያ፣ የአካል ጉዳት፣ የእገታ፣ የመፈናቀል እና የንብረት ውድመት ድርጊት መፈጸማቸውን አረጋግጫለሁ ብሏል።
የጥቃቶቹ ስፋትና የደረሰው ጉዳትበኢሰመጉ የምርመራ ግኝት መሰረት በተጠቀሱት ዓመታት ውስጥ በምስራቅ አርሲ ዞን ወረዳዎች በግድያ ህይወታቸውን ያጡ ሰላማዊ ሰዎች ቁጥር የሚከተለውን ይመስላል፦
መርቲ ወረዳ፦ 117 ሰዎች
-ሽርካ ወረዳ፦ 116 ሰዎች
-ጀጁ ወረዳ፦ 101 ሰዎች
-ሮቤ ወረዳ፦ 47 ሰዎች
-ጉና ወረዳ፦ 26 ሰዎች (በአንድ ጉድጓድ የተቀበሩ 5 ሰዎችን ጨምሮ)
-ሆንቆሎ ዋቤ ወረዳ፦ 20 ሰዎች
-አሰኮ ወረዳ፦ 5 ንጹሃን ዜጎች እና
4 የመንግስት ሚሊሻዎች
አርሲ ሲሬ ወረዳ፦ 3 ሰዎች
በተጨማሪም በህጻናትና አረጋውያን ላይ የከፋ የአካል ጉዳት መድረሱን የጠቆመው ሪፖርቱ፣ በጉና ወረዳ በፈጸመ ጥቃት የ4 እና የ8 ዓመት ህጻናት በጥይት መመታታቸውንና የአንዱ ህጻን እግር ሊቆረጥ መቻሉን በአብነት ጠቅሷል።
እገታ፣ መፈናቀል እና የንብረት ውድመት
ኢሰመጉ ባቀረበው ዝርዝር መረጃ መሰረት፦
እገታ፦
በሮቤ ወረዳ 156 ሰዎች፣
በጀጁ 182 ሰዎች፣
በምርቲ 29 ሰዎች እንዲሁም
በሽርካ 39 ሰዎች ታግተው ከፍተኛ የገንዘብ ransom የተጠየቀባቸው ሲሆን
በርካቶቹ በገንዘብ ቢለቀቁም የበርካታ ታጋቾች ያሉበት ሁኔታ እስካሁን አይታወቅም።
መፈናቀል፦
በጥቃቱ ስጋት ምክንያት በሺዎች የሚቆጠሩ ዜጎች ከቀያቸው የተፈናቀሉ ሲሆን፤ ከጀጁ ወረዳ 6,216፣ ከሽርካ 3,746፣ ከአሰኮ 2,133፣ ከሮቤ 1,270 እና ከመርቲ 1,036 ሰዎች ተፈናቅለው በከፍተኛ ችግር ውስጥ ይገኛሉ።
የንብረት ውድመት፦
በርካታ አብያተ ክርስቲያናት መዘረፋቸውንና መቃጠላቸውን (ለምሳሌ በ101 ዓመት ዕድሜ ያለው የጠለታ ጨፋ ቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስቲያን)፣ ቤቶች መፍረሳቸውንና መቃጠላቸውን እንዲሁም በርካታ የጋማና የቀንድ ከብቶች መዘረፋቸውን ሰነዱ ያመላክታል።
የህግ ግዴታዎችና የኢሰመጉ ጥሪ
ኢሰመጉ ድርጊቶቹ በስልታዊና በተስፋፋ መልኩ በሲቪል ህዝብ ላይ የተፈጸሙ በመሆናቸው በሰብዓዊነት ላይ የሚፈጸሙ ወንጀሎች (Crimes Against Humanity) ባህሪ ያላቸው መሆኑን በመጠቆም፣ የፌደራል እና የኦሮሚያ ክልል መንግስታት የሚከተሉትን እርምጃዎች እንዲወስዱ ጥሪ አቅርቧል፦
ተጠያቂነትን ማረጋገጥ፦ በጥቃቱ የተሳተፉ ታጣቂዎችንና ሀላፊነታቸውን ያልተወጡ የጸጥታና የአስተዳደር አካላትን በአስቸኳይ ለህግ ማቅረብ።
ሰብዓዊ እርዳታና መልሶ ማቋቋም፦ ለተፈናቀሉ ዜጎች ህክምና ማቅረብ እንዲሁም በይስሙላ ሳይሆን በዘላቂ ሰላም ወደ ቀያቸው የሚመለሱበትን መንገድ ማመቻቸት።
የፌደራል መንግስት ጣልቃ ገብነት፦ የክልሉ መንግስት የዜጎችን ደህንነት ማስጠበቅ ካልቻለ፣ በህግ በተደነገገው መሰረት (አዋጅ ቁጥር 359/2003) የፌደራል መንግስት ጣልቃ በመግባት የዜጎችን ህይወት እንዲታደግ።
2 months ago
የኢትዮጵያ ታላቅ ወዳጅ:
የፕሮፌሰር ኮሎኔል ኤንሪኮ ፒዬሮ ቦሲ መታሰቢያ
* ጣሊያናዊ ምሁር፣ የሰብአዊ መብት ተሟጋች ናቸው
* ባለቤታቸው ወይዘሮ ሳራ የማነ እና ከልጃቸው ካሌብ ጆርጂ ሌጋሲያቸውን ( Legacy ) ለማስቀጠል እየታተሩ ናቸው
#ethiopia | በአፍሪካና በኢትዮጵያ ለበርካታ ዓመታት በሕክምና ሙያቸው፣ በደራሲነታቸውና በሰብአዊ ድጋፍ ሥራዎቻቸው ደካማና ረዳት የሌላቸውን ወገኖች ሲረዱ የቆዩት ታዋቂው ጣሊያናዊ ምሁር ፕሮፌሰር ኮሎኔል ኤንሪኮ ፒዬሮ ቦሲ (ዶክተር) በተወለዱ በ81 ዓመታቸው ሰኔ 10 ቀን 2024 ዓ.ም. ተለይተውናል።
ፕሮፌሰሩ ለአርባ አምስት ዓመታት በዘለቀው ሙያዊ ሕይወታቸው በአርባ ሁለት የአፍሪካ ሀገራት እየተዘዋወሩ በበጎ ፈቃደኝነት የሕክምና አገልግሎት የሰጡ ሲሆን፣ በኦርቶፔዲክስ (የአጥንት) እና በዴርማቶሎጂ (የቆዳ) ሕክምና ስፔሻሊስት ነበሩ።
በሱዳን የሚገኘውን ትልቅ ሆስፒታል ጣሊያኖች በሚገነቡበት ወቅት ከፍተኛ የገንዘብ ፈንድ በማምጣት ረገድ የላቀ አስተዋጽኦ አበርክተዋል።
በሀገራችን ኢትዮጵያም ለሀያ ዓመታት ያህል ያገለገሉ ሲሆን፣ የአዳማ አጠቃላይ ሆስፒታልን በማቋቋም የመጀመሪያው ዳይሬክተር በመሆን ሰርተዋል።
በተጨማሪም በዳኑ ሆስፒታል፣ በአቤት ሆስፒታል ድንገተኛ አደጋ ክፍል በአጥንት ስፔሻሊስትነት የሰሩ ሲሆን፣ በየዓመቱ ከጣሊያን ወደ ወሊሶ ሆስፒታል እየመጡ ሰፊ የኦፕራሲዮን ሕክምና አገልግሎት በነፃ ይሰጡ ነበር።
ፕሮፌሰር ኤንሪኮ የሰውን ልጅ በዘር፣ በቋንቋ፣ በቆዳ ቀለምና በሃይማኖት የማይለዩ ፍፁም የሰብአዊነት ተምሳሌት ነበሩ። በአውሮፓ የኮሶቮ ጦርነት ወቅት የአንድ ዓመት ደሞዛቸውን በመተው በጦርነቱ መሃል በነፃ የሕክምና አገልግሎት የሰጡ ሲሆን፣ በኢትዮ-ኤርትራ ጦርነት ወቅትም በመጀመሪያዎቹ አምስት ጣሊያናውያን የሕክምና ባለሙያዎች ቡድን ውስጥ በመሆን በሄሊኮፕተር ወደ ስፍራው ያቀኑ ታላቅ ባለውለታ ናቸው።
በጣሊያን ሚላኖ "ናጋ" የተሰኘ የሕክምና ማዕከል በማቋቋምም አፍሪካውያንና የሌሎች ሀገራት ስደተኞችን፣ በተለይም የሕጋዊ ሰነድና የገንዘብ አቅም የሌላቸውን ወገኖች በነፃ ሲያክሙ ቆይተዋል።
ብዙዎች ስለ ሀገር ሲያነሱ "የአባት ሀገር" ወይም "የእናት ሀገር" ቢሉም፣ ፕሮፌሰሩ ግን ለኢትዮጵያ የነበራቸው ፍቅር ጥልቅ በመሆኑ ሁልጊዜም "የልጄ የካሌብ ሀገር" በማለት በኩራት ይገልጿት ነበር።
ስለ ኢትዮጵያ ታሪክ፣ ባህልና ወታደራዊ ታሪክ በርካታ ምርምሮችን ያደረጉት ፕሮፌሰሩ፣ በአጠቃላይ ከ46 በላይ መጻሕፍትን በኢንግሊዘኛና በጣሊያንኛ ቋንቋዎች አሳትመዋል።
ከእነዚህም መካከል "The History of Imperial Ethiopian Army" የተሰኘውና ለኢትዮጵያ ወታደራዊ ምርምር ማዕከል ያበረከቱት መጽሐፍ፣ "ደስታስ ይርስ ኤንድ ላይፍ 1892-1937" እና "Aethiopia la moneta Africana" የሚሉት ተጠቃሽ ናቸው። የቡና አመጣጥ ከኢትዮጵያ መሆኑን ለአለም ካስተዋወቁበት ስራቸው ባሻገር የዘመነ መሳፍንትን ፍፃሜ የሚያሳይ ታሪካዊ መጽሐፍ ይጠቀሳሉ።
እኝህ ታላቅ ምሁር ስኮላር፣ ዶክተር፣ የሚሊተሪ ኦፊሰር እና ደራሲ ብቻ ሳይሆኑ፣ በሚላኖ ካቶሊክ ዩኒቨርሲቲ "ትንሹ ልዑል" የተሰኘውን የሕጻናት መጽሐፍ በ55 ዓለም አቀፍ ቋንቋዎች በመተርጎም ያሳተሙ ተርጓሚና ድንቅ የቅብ ሥራዎችን ያበረከቱ ሰዓሊም ነበሩ።
ምንም እንኳን ሞት በድንገት ከሚወዷቸው ባለቤታቸው ወይዘሮ ሳራ የማነ እና ከልጃቸው ካሌብ ጆርጂ ቢለያቸውም፣ ያኖሩት ታላቅ አሻራ ግን ከመቃብር በላይ ሁሌም ሕያው ሆኖ ይኖራል።
ባለቤታቸውና ልጃቸው የፕሮፌሰሩን ውርስና ሌጋሲ ለማስቀጠል፣ እሳቸው ሳይታተሙ የተዉትንና ስለ ኢትዮጵያ ጉዳይ በአምስት መቶ አምስት መቶ ገጾች የተቀነበቡ ሁለት አዳዲስ መጻሕፍትን ለሕትመት ለማብቃት እየተንቀሳቀሱ ይገኛሉ።
ፕሮፌሰሩ ኢትዮጵያን የመወደዳቸው ምዕራፍ የተገለጠው፤ የተጀመረው በባለቤታቸውና በልጃቸው እንደሆነ ይናገሩ ነበር። በዚህ መሠረት ቤተሰቦቻቸው በኢትዮጵያ ምድር በስማቸው ሙዚየም ለመክፈት አልያም በእርሳቸው የተሰሩ ሥራዎችን እንዲሁም ልዩ ልዩ ቁሳቁሶችን ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ሙዚየም ለማበርከት ሰፊ እንቅስቃሴ ላይ ናቸው።
የፕሮፌሰር ኮሎኔል ኤንሪኮ ፒዬሮ ቦሲን ሕይወትና ሥራዎች ፤ ለአገርና ለሕዝብ ያበረከቱትን አስተዋጸኦ በክብር የሚዘክር ሥራ ከኢትዮጵያ ቅርስ ባለሥልጣን ይጠበቃል።
#ethiopiaheritage #italianscholar #enricopierobossi #ethiopianhistory #humanitarian #enricobossi #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
Ethiopia’s Great Friend:
In Memory of Professor Colonel Enrico Piero Bossi
Italian scholar and human rights advocate
His wife, Mrs. Sara Yemane, and their son, Caleb Giorgi, are working to preserve and continue his legacy.
#ethiopia | The renowned Italian scholar, Professor Colonel Enrico Piero Bossi (M.D.), who dedicated many years of his life in Africa and Ethiopia through his medical profession, authorship, and humanitarian activities, helping vulnerable and disadvantaged communities, passed away at the age of 81 on June 17, 2024.
During his distinguished 45-year professional career, Professor Bossi volunteered medical services across 42 African countries. He was a specialist in Orthopedics (bone and musculoskeletal medicine) and Dermatology (skin medicine).
He made a significant contribution to securing major funding for the construction of a large hospital in Sudan built by Italian organizations.
In Ethiopia, where he served for nearly twenty years, he played a key role in establishing Adama General Hospital and served as its first director.
Additionally, he worked as an orthopedic specialist at Danu Hospital and in the Emergency Department of Abet Hospital. Every year, he traveled from Italy to Woliso Hospital, where he provided extensive surgical services free of charge.
Professor Enrico was a true symbol of humanity, treating all people equally regardless of race, language, skin color, or religion. During the Kosovo War in Europe, he gave up an entire year’s salary to provide free medical services in the war zone. Likewise, during the Ethio-Eritrean War, he was among the first five Italian medical professionals who flew by helicopter to the conflict area to provide humanitarian assistance.
In Milan, Italy, he founded the medical center known as “NAGA,” where he provided free healthcare services to African immigrants and migrants from other countries, particularly those lacking legal documentation or financial means.
While many people refer to their homeland as their “fatherland” or “motherland,” Professor Bossi’s love for Ethiopia was so profound that he proudly referred to it as “the country of my son, Caleb.”
A dedicated researcher of Ethiopian history, culture, and military history, Professor Bossi authored and published more than 46 books in English and Italian.
Among his notable works are:
The History of Imperial Ethiopian Army
Destas Yirs and Life 1892–1937
Aethiopia la Moneta Africana
His work helped introduce Ethiopia’s role as the birthplace of coffee to the wider world. He also authored historical works documenting the end of the Era of the Princes (Zemene Mesafint).
Professor Bossi was not only a scholar, physician, military officer, and author, but also a translator and artist. At the Catholic University of Milan, he translated and published The Little Prince in 55 international languages and contributed remarkable artistic and illustrative works.
Although death unexpectedly separated him from his beloved wife, Mrs. Sara Yemane, and his son, Caleb Giorgi, the remarkable legacy he left behind will remain alive far beyond his grave.
To preserve Professor Bossi’s legacy, his wife and son are working to complete and publish two previously unpublished manuscripts. These extensive works, each consisting of approximately 500 pages, focus on Ethiopian subjects and were left unfinished by the professor.
The professor used to say that the chapter of his love for Ethiopia was revealed—and indeed began—with his wife and his child. Based on this, his family is actively working either to open a museum in Ethiopia bearing his name or to donate his works, along with various personal artifacts and items, to the Ethiopian National Museum.
It is hoped that the Ethiopian Heritage Authority will undertake initiatives to honor and commemorate Professor Colonel Enrico Piero Bossi’s life, work, and invaluable contributions to the nation and its people.
May his memory and contributions continue to inspire future generations.
#ethiopiaheritage #italianscholar #enricopierobossi #ethiopianhistory #humanitarian #enricobossi
የፕሮፌሰር ኮሎኔል ኤንሪኮ ፒዬሮ ቦሲ መታሰቢያ
* ጣሊያናዊ ምሁር፣ የሰብአዊ መብት ተሟጋች ናቸው
* ባለቤታቸው ወይዘሮ ሳራ የማነ እና ከልጃቸው ካሌብ ጆርጂ ሌጋሲያቸውን ( Legacy ) ለማስቀጠል እየታተሩ ናቸው
#ethiopia | በአፍሪካና በኢትዮጵያ ለበርካታ ዓመታት በሕክምና ሙያቸው፣ በደራሲነታቸውና በሰብአዊ ድጋፍ ሥራዎቻቸው ደካማና ረዳት የሌላቸውን ወገኖች ሲረዱ የቆዩት ታዋቂው ጣሊያናዊ ምሁር ፕሮፌሰር ኮሎኔል ኤንሪኮ ፒዬሮ ቦሲ (ዶክተር) በተወለዱ በ81 ዓመታቸው ሰኔ 10 ቀን 2024 ዓ.ም. ተለይተውናል።
ፕሮፌሰሩ ለአርባ አምስት ዓመታት በዘለቀው ሙያዊ ሕይወታቸው በአርባ ሁለት የአፍሪካ ሀገራት እየተዘዋወሩ በበጎ ፈቃደኝነት የሕክምና አገልግሎት የሰጡ ሲሆን፣ በኦርቶፔዲክስ (የአጥንት) እና በዴርማቶሎጂ (የቆዳ) ሕክምና ስፔሻሊስት ነበሩ።
በሱዳን የሚገኘውን ትልቅ ሆስፒታል ጣሊያኖች በሚገነቡበት ወቅት ከፍተኛ የገንዘብ ፈንድ በማምጣት ረገድ የላቀ አስተዋጽኦ አበርክተዋል።
በሀገራችን ኢትዮጵያም ለሀያ ዓመታት ያህል ያገለገሉ ሲሆን፣ የአዳማ አጠቃላይ ሆስፒታልን በማቋቋም የመጀመሪያው ዳይሬክተር በመሆን ሰርተዋል።
በተጨማሪም በዳኑ ሆስፒታል፣ በአቤት ሆስፒታል ድንገተኛ አደጋ ክፍል በአጥንት ስፔሻሊስትነት የሰሩ ሲሆን፣ በየዓመቱ ከጣሊያን ወደ ወሊሶ ሆስፒታል እየመጡ ሰፊ የኦፕራሲዮን ሕክምና አገልግሎት በነፃ ይሰጡ ነበር።
ፕሮፌሰር ኤንሪኮ የሰውን ልጅ በዘር፣ በቋንቋ፣ በቆዳ ቀለምና በሃይማኖት የማይለዩ ፍፁም የሰብአዊነት ተምሳሌት ነበሩ። በአውሮፓ የኮሶቮ ጦርነት ወቅት የአንድ ዓመት ደሞዛቸውን በመተው በጦርነቱ መሃል በነፃ የሕክምና አገልግሎት የሰጡ ሲሆን፣ በኢትዮ-ኤርትራ ጦርነት ወቅትም በመጀመሪያዎቹ አምስት ጣሊያናውያን የሕክምና ባለሙያዎች ቡድን ውስጥ በመሆን በሄሊኮፕተር ወደ ስፍራው ያቀኑ ታላቅ ባለውለታ ናቸው።
በጣሊያን ሚላኖ "ናጋ" የተሰኘ የሕክምና ማዕከል በማቋቋምም አፍሪካውያንና የሌሎች ሀገራት ስደተኞችን፣ በተለይም የሕጋዊ ሰነድና የገንዘብ አቅም የሌላቸውን ወገኖች በነፃ ሲያክሙ ቆይተዋል።
ብዙዎች ስለ ሀገር ሲያነሱ "የአባት ሀገር" ወይም "የእናት ሀገር" ቢሉም፣ ፕሮፌሰሩ ግን ለኢትዮጵያ የነበራቸው ፍቅር ጥልቅ በመሆኑ ሁልጊዜም "የልጄ የካሌብ ሀገር" በማለት በኩራት ይገልጿት ነበር።
ስለ ኢትዮጵያ ታሪክ፣ ባህልና ወታደራዊ ታሪክ በርካታ ምርምሮችን ያደረጉት ፕሮፌሰሩ፣ በአጠቃላይ ከ46 በላይ መጻሕፍትን በኢንግሊዘኛና በጣሊያንኛ ቋንቋዎች አሳትመዋል።
ከእነዚህም መካከል "The History of Imperial Ethiopian Army" የተሰኘውና ለኢትዮጵያ ወታደራዊ ምርምር ማዕከል ያበረከቱት መጽሐፍ፣ "ደስታስ ይርስ ኤንድ ላይፍ 1892-1937" እና "Aethiopia la moneta Africana" የሚሉት ተጠቃሽ ናቸው። የቡና አመጣጥ ከኢትዮጵያ መሆኑን ለአለም ካስተዋወቁበት ስራቸው ባሻገር የዘመነ መሳፍንትን ፍፃሜ የሚያሳይ ታሪካዊ መጽሐፍ ይጠቀሳሉ።
እኝህ ታላቅ ምሁር ስኮላር፣ ዶክተር፣ የሚሊተሪ ኦፊሰር እና ደራሲ ብቻ ሳይሆኑ፣ በሚላኖ ካቶሊክ ዩኒቨርሲቲ "ትንሹ ልዑል" የተሰኘውን የሕጻናት መጽሐፍ በ55 ዓለም አቀፍ ቋንቋዎች በመተርጎም ያሳተሙ ተርጓሚና ድንቅ የቅብ ሥራዎችን ያበረከቱ ሰዓሊም ነበሩ።
ምንም እንኳን ሞት በድንገት ከሚወዷቸው ባለቤታቸው ወይዘሮ ሳራ የማነ እና ከልጃቸው ካሌብ ጆርጂ ቢለያቸውም፣ ያኖሩት ታላቅ አሻራ ግን ከመቃብር በላይ ሁሌም ሕያው ሆኖ ይኖራል።
ባለቤታቸውና ልጃቸው የፕሮፌሰሩን ውርስና ሌጋሲ ለማስቀጠል፣ እሳቸው ሳይታተሙ የተዉትንና ስለ ኢትዮጵያ ጉዳይ በአምስት መቶ አምስት መቶ ገጾች የተቀነበቡ ሁለት አዳዲስ መጻሕፍትን ለሕትመት ለማብቃት እየተንቀሳቀሱ ይገኛሉ።
ፕሮፌሰሩ ኢትዮጵያን የመወደዳቸው ምዕራፍ የተገለጠው፤ የተጀመረው በባለቤታቸውና በልጃቸው እንደሆነ ይናገሩ ነበር። በዚህ መሠረት ቤተሰቦቻቸው በኢትዮጵያ ምድር በስማቸው ሙዚየም ለመክፈት አልያም በእርሳቸው የተሰሩ ሥራዎችን እንዲሁም ልዩ ልዩ ቁሳቁሶችን ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ሙዚየም ለማበርከት ሰፊ እንቅስቃሴ ላይ ናቸው።
የፕሮፌሰር ኮሎኔል ኤንሪኮ ፒዬሮ ቦሲን ሕይወትና ሥራዎች ፤ ለአገርና ለሕዝብ ያበረከቱትን አስተዋጸኦ በክብር የሚዘክር ሥራ ከኢትዮጵያ ቅርስ ባለሥልጣን ይጠበቃል።
#ethiopiaheritage #italianscholar #enricopierobossi #ethiopianhistory #humanitarian #enricobossi #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
Ethiopia’s Great Friend:
In Memory of Professor Colonel Enrico Piero Bossi
Italian scholar and human rights advocate
His wife, Mrs. Sara Yemane, and their son, Caleb Giorgi, are working to preserve and continue his legacy.
#ethiopia | The renowned Italian scholar, Professor Colonel Enrico Piero Bossi (M.D.), who dedicated many years of his life in Africa and Ethiopia through his medical profession, authorship, and humanitarian activities, helping vulnerable and disadvantaged communities, passed away at the age of 81 on June 17, 2024.
During his distinguished 45-year professional career, Professor Bossi volunteered medical services across 42 African countries. He was a specialist in Orthopedics (bone and musculoskeletal medicine) and Dermatology (skin medicine).
He made a significant contribution to securing major funding for the construction of a large hospital in Sudan built by Italian organizations.
In Ethiopia, where he served for nearly twenty years, he played a key role in establishing Adama General Hospital and served as its first director.
Additionally, he worked as an orthopedic specialist at Danu Hospital and in the Emergency Department of Abet Hospital. Every year, he traveled from Italy to Woliso Hospital, where he provided extensive surgical services free of charge.
Professor Enrico was a true symbol of humanity, treating all people equally regardless of race, language, skin color, or religion. During the Kosovo War in Europe, he gave up an entire year’s salary to provide free medical services in the war zone. Likewise, during the Ethio-Eritrean War, he was among the first five Italian medical professionals who flew by helicopter to the conflict area to provide humanitarian assistance.
In Milan, Italy, he founded the medical center known as “NAGA,” where he provided free healthcare services to African immigrants and migrants from other countries, particularly those lacking legal documentation or financial means.
While many people refer to their homeland as their “fatherland” or “motherland,” Professor Bossi’s love for Ethiopia was so profound that he proudly referred to it as “the country of my son, Caleb.”
A dedicated researcher of Ethiopian history, culture, and military history, Professor Bossi authored and published more than 46 books in English and Italian.
Among his notable works are:
The History of Imperial Ethiopian Army
Destas Yirs and Life 1892–1937
Aethiopia la Moneta Africana
His work helped introduce Ethiopia’s role as the birthplace of coffee to the wider world. He also authored historical works documenting the end of the Era of the Princes (Zemene Mesafint).
Professor Bossi was not only a scholar, physician, military officer, and author, but also a translator and artist. At the Catholic University of Milan, he translated and published The Little Prince in 55 international languages and contributed remarkable artistic and illustrative works.
Although death unexpectedly separated him from his beloved wife, Mrs. Sara Yemane, and his son, Caleb Giorgi, the remarkable legacy he left behind will remain alive far beyond his grave.
To preserve Professor Bossi’s legacy, his wife and son are working to complete and publish two previously unpublished manuscripts. These extensive works, each consisting of approximately 500 pages, focus on Ethiopian subjects and were left unfinished by the professor.
The professor used to say that the chapter of his love for Ethiopia was revealed—and indeed began—with his wife and his child. Based on this, his family is actively working either to open a museum in Ethiopia bearing his name or to donate his works, along with various personal artifacts and items, to the Ethiopian National Museum.
It is hoped that the Ethiopian Heritage Authority will undertake initiatives to honor and commemorate Professor Colonel Enrico Piero Bossi’s life, work, and invaluable contributions to the nation and its people.
May his memory and contributions continue to inspire future generations.
#ethiopiaheritage #italianscholar #enricopierobossi #ethiopianhistory #humanitarian #enricobossi
3 months ago
ኢትዮጵያዊ ባህላችንና እሴታችን
* ሃዘንተኛን ማጽናናትና መደገፍ
#ethiopia | የሟች ቤተሰቦችን የመደገፍና የማጽናናት ኢትዮጵያዊ እሴት ተጠናክሮ ሊቀጥል እንደሚገባ ተገለጠ
በጉለሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 1 በአንድ የፖሊስ አባል ህይወታቸው ያለፈው የአቶ ተገኝ ባልቻን ቤተሰቦች የአዲስ አበባ አስተዳደር እያጽናና እንደሚገኝ አስታውቋል።
አስተዳደሩ በገባው ቃል መሰረትም ለሟች ቤተሰቦች የመኖሪያ ቤትና የመስሪያ ቦታ ርክክብ አድርጓል።
በስነስርዓቱ ላይ የሟች ቤተሰቦችና የሀገር ሽማግሌዎች የተገኙ ሲሆን ቤተሰቦቹም አስተዳደሩ ከጎናቸው በመሆን ላደረገላቸው ድጋፍ ምስጋና አቅርበዋል።
በወቅቱ የተገኙት የአዲስ አበባ ምክር ቤት የመንግስት ዋና ተጠሪ ዶክተር ማሾ ኦላና እንደገለጹት አጋጣሚውን ለፖለቲካ ትርፍና ለተዛባ አጀንዳ ለመጠቀም የሚሞክሩ አካላት ከእውነታው የራቁ ናቸው ብለዋል።
የክፍለ ከተማው ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ወልዴ ወገሴ በበኩላቸው መሰል ድንገተኛ ክስተቶችን በሀገር በቀል እሴቶች መፍታት እንደሚገባ ገልጸው በሰው መርዶ ፖለቲካዊ ትርፍ ለማግኘት መሞከር ከባህላችን ያፈነገጠ ተግባር መሆኑን ተናግረዋል።
በመጨረሻም ለሟች ቤተሰቦች መጽናናትን በመመኘት ከህዝብ ጋር በልማትና በጸጥታ ጉዳዮች ላይ ተባብሮ የመስራቱ ተግባር እንደሚቀጥል አረጋግጠዋል።
#gulele #addisababa #humanity #ethiopianvalues #communitysupport #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
* ሃዘንተኛን ማጽናናትና መደገፍ
#ethiopia | የሟች ቤተሰቦችን የመደገፍና የማጽናናት ኢትዮጵያዊ እሴት ተጠናክሮ ሊቀጥል እንደሚገባ ተገለጠ
በጉለሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 1 በአንድ የፖሊስ አባል ህይወታቸው ያለፈው የአቶ ተገኝ ባልቻን ቤተሰቦች የአዲስ አበባ አስተዳደር እያጽናና እንደሚገኝ አስታውቋል።
አስተዳደሩ በገባው ቃል መሰረትም ለሟች ቤተሰቦች የመኖሪያ ቤትና የመስሪያ ቦታ ርክክብ አድርጓል።
በስነስርዓቱ ላይ የሟች ቤተሰቦችና የሀገር ሽማግሌዎች የተገኙ ሲሆን ቤተሰቦቹም አስተዳደሩ ከጎናቸው በመሆን ላደረገላቸው ድጋፍ ምስጋና አቅርበዋል።
በወቅቱ የተገኙት የአዲስ አበባ ምክር ቤት የመንግስት ዋና ተጠሪ ዶክተር ማሾ ኦላና እንደገለጹት አጋጣሚውን ለፖለቲካ ትርፍና ለተዛባ አጀንዳ ለመጠቀም የሚሞክሩ አካላት ከእውነታው የራቁ ናቸው ብለዋል።
የክፍለ ከተማው ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ወልዴ ወገሴ በበኩላቸው መሰል ድንገተኛ ክስተቶችን በሀገር በቀል እሴቶች መፍታት እንደሚገባ ገልጸው በሰው መርዶ ፖለቲካዊ ትርፍ ለማግኘት መሞከር ከባህላችን ያፈነገጠ ተግባር መሆኑን ተናግረዋል።
በመጨረሻም ለሟች ቤተሰቦች መጽናናትን በመመኘት ከህዝብ ጋር በልማትና በጸጥታ ጉዳዮች ላይ ተባብሮ የመስራቱ ተግባር እንደሚቀጥል አረጋግጠዋል።
#gulele #addisababa #humanity #ethiopianvalues #communitysupport #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
3 months ago
ላለፉት ስድስት አመታት ልደቷን ምክንያት በማድረግ እርዳታ እያሰባሰበች የልብ ህሙማን ህፃናትን ስታሳክም ቆይታለች። በሺዎች የሚቆጠሩ ህፃናት ከሞት እንዲተርፉ ምክንያት ሆናለች። የብዙ ወላጆች ስቃይ ቀንሷል እንባም ታብሷል። ዛሬ ደግሞ እሷን የምናመሰግንበት ጊዜ ነው። ሊንኩ ከታች አለ። ድምፃችን በክብር የምናበረክትላት ምስጋናችን ነው።
Please vote for Hiwot Tadesse
https://crownofhumanityawa...
Please vote for Hiwot Tadesse
https://crownofhumanityawa...
Sponsored by
Surafel
4 months ago
አንጋፋው የጤና ባለሙያ አቶ ዋቆ ከአዋሽ ባንክ 500,000 ብር ተበረከተላቸው
#ethiopia | በባሌ ዞን ሮቤ ከተማ መናኸሪያ ውስጥ በ35 ዓመታት የሥራ ልምድ ባላቸው አንጋፋ የጤና ባለሙያ ላይ የተፈጸመው አስነዋሪ ድብደባ በማህበራዊ ሚዲያ ተጠቃሚዎችና በህዝቡ ዘንድ ከፍተኛ ቁጣን ቀስቅሷል።
ተጎጂው አቶ ዋቆ ከዲር ይባላሉ። ግለሰቡ ላለፉት ሦስት አስርተ ዓመታት በላይ በተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች ማለትም በታማኝነትና በቅንነት ሀገራቸውንና ህዝባቸውን ሲያገለግሉ የቆዩ ባለውለታ ናቸው።
አቶ ዋቆ አገልግሎታቸውን አጠናቅቀው የጡረታ መብታቸውን ለማስከበር ሰነዶቻቸውን በማደራጀት ላይ በነበሩበት ወቅት፣ በሮቤ ከተማ መነኸሪያ ውስጥ ማንነታቸው ባልታወቁ ግለሰቦች አማካኝነት ከባድ ድብደባና እንግልት ደርሶባቸዋል። ይህ ድርጊት በቪዲዮ ተቀርጾ በማህበራዊ ሚዲያ መሰራጨቱ የብዙዎችን ልብ ሰብሯል።
አቶ ዋቆ የሀገር ባለውለታ ብቻ ሳይሆኑ፣ በ2009 ዓ.ም በነበረው የድንበር ግጭት ወቅት ዛሬ ደጋፊ ሊሆኑ የሚችሉ ልጆቻቸውን በሞት ያጡ አባት መሆናቸው ድርጊቱን የበለጠ አሳዛኝ ያደርገዋል።
ይህንን በሀገር ባለውለታ ላይ የደረሰውን ግፍና በደል የተረዳው አዋሽ ባንክ፣ ለባለሙያው ክብር ለመስጠትና ለደረሰባቸው ጉዳት መቋቋሚያ እንዲሆናቸው የገንዘብ ድጋፍ አድርጓል። ባንኩ ይህንን ያደረገው ግለሰቡ ለሀገር ያበረከቱትን አስተዋጽኦ ከግምት ውስጥ በማስገባትና የደረሰባቸውን ሞራል የሚጠግን ተግባር ለመፈጸም መሆኑ ተገልጿል።
ለአንጋፋ የሀገር ባለውለታዎች ይህ ስጦታ የተበረከተላቸው ታሜስል ኮሙኒኬሽንስ ባዘጋጀው የ2018 የፋሲካ ልዩ ኤክስፖ መድረክ ላይ ነው ።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #fast_mereja #አቶ_ዋቆ_ከዲር #ሮቤ #ባሌ #ጤና_ባለሙያ #አዋሽ_ባንክ #ኢትዮጵያ #ፍትህ #humanity #ethiopia
#ethiopia | በባሌ ዞን ሮቤ ከተማ መናኸሪያ ውስጥ በ35 ዓመታት የሥራ ልምድ ባላቸው አንጋፋ የጤና ባለሙያ ላይ የተፈጸመው አስነዋሪ ድብደባ በማህበራዊ ሚዲያ ተጠቃሚዎችና በህዝቡ ዘንድ ከፍተኛ ቁጣን ቀስቅሷል።
ተጎጂው አቶ ዋቆ ከዲር ይባላሉ። ግለሰቡ ላለፉት ሦስት አስርተ ዓመታት በላይ በተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች ማለትም በታማኝነትና በቅንነት ሀገራቸውንና ህዝባቸውን ሲያገለግሉ የቆዩ ባለውለታ ናቸው።
አቶ ዋቆ አገልግሎታቸውን አጠናቅቀው የጡረታ መብታቸውን ለማስከበር ሰነዶቻቸውን በማደራጀት ላይ በነበሩበት ወቅት፣ በሮቤ ከተማ መነኸሪያ ውስጥ ማንነታቸው ባልታወቁ ግለሰቦች አማካኝነት ከባድ ድብደባና እንግልት ደርሶባቸዋል። ይህ ድርጊት በቪዲዮ ተቀርጾ በማህበራዊ ሚዲያ መሰራጨቱ የብዙዎችን ልብ ሰብሯል።
አቶ ዋቆ የሀገር ባለውለታ ብቻ ሳይሆኑ፣ በ2009 ዓ.ም በነበረው የድንበር ግጭት ወቅት ዛሬ ደጋፊ ሊሆኑ የሚችሉ ልጆቻቸውን በሞት ያጡ አባት መሆናቸው ድርጊቱን የበለጠ አሳዛኝ ያደርገዋል።
ይህንን በሀገር ባለውለታ ላይ የደረሰውን ግፍና በደል የተረዳው አዋሽ ባንክ፣ ለባለሙያው ክብር ለመስጠትና ለደረሰባቸው ጉዳት መቋቋሚያ እንዲሆናቸው የገንዘብ ድጋፍ አድርጓል። ባንኩ ይህንን ያደረገው ግለሰቡ ለሀገር ያበረከቱትን አስተዋጽኦ ከግምት ውስጥ በማስገባትና የደረሰባቸውን ሞራል የሚጠግን ተግባር ለመፈጸም መሆኑ ተገልጿል።
ለአንጋፋ የሀገር ባለውለታዎች ይህ ስጦታ የተበረከተላቸው ታሜስል ኮሙኒኬሽንስ ባዘጋጀው የ2018 የፋሲካ ልዩ ኤክስፖ መድረክ ላይ ነው ።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #fast_mereja #አቶ_ዋቆ_ከዲር #ሮቤ #ባሌ #ጤና_ባለሙያ #አዋሽ_ባንክ #ኢትዮጵያ #ፍትህ #humanity #ethiopia
4 months ago
ምስጋናችሁን ግለጡ!
📌ዛሬ የዶክተሮች ቀን ነው
#ethiopia | ዛሬ በመላው ዓለም የሰው ልጅን ሕይወት ለመታደግ ሌት ተቀን የሚተጉ፣ በዕውቀታቸውና በትዕግስታቸው ተስፋ የሚዘሩ የሐኪሞች ቀን እየተከበረ ይገኛል። ሐኪሞች ከበሽታ ጋር በሚደረግ ውጊያ ግንባር ቀደም ተሰላፊዎች ናቸው።
በዚህ ታላቅ ቀን፣ በሕይወትዎ አጋጣሚ አስቸጋሪ ጊዜያትን በጤና እንዲያልፉ የረዷችሁን፣ በሙያዊ ብቃታቸውና በሰብአዊነታቸው በልብዎ ያሉ ሐኪሞችን በኮመንት መስጫው ላይ ስማቸውን በመጥቀስ "አመሰግናለሁ" ይበሏቸው።
የእርስዎ ምስጋና ለእነሱ ከክብር በላይ ትልቅ የሞራል ስንቅ ይሆናቸዋል።
ለጤናችን ዋስትና ለሆኑት ባለሙያዎች ሁሉ፣ መልካም የዶክተሮች ቀን!
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #doctorsday #thankyoudoctors #healthcareheroes #ethiopiandoctors #humanity #medicalexcellence #healthforall
📌ዛሬ የዶክተሮች ቀን ነው
#ethiopia | ዛሬ በመላው ዓለም የሰው ልጅን ሕይወት ለመታደግ ሌት ተቀን የሚተጉ፣ በዕውቀታቸውና በትዕግስታቸው ተስፋ የሚዘሩ የሐኪሞች ቀን እየተከበረ ይገኛል። ሐኪሞች ከበሽታ ጋር በሚደረግ ውጊያ ግንባር ቀደም ተሰላፊዎች ናቸው።
በዚህ ታላቅ ቀን፣ በሕይወትዎ አጋጣሚ አስቸጋሪ ጊዜያትን በጤና እንዲያልፉ የረዷችሁን፣ በሙያዊ ብቃታቸውና በሰብአዊነታቸው በልብዎ ያሉ ሐኪሞችን በኮመንት መስጫው ላይ ስማቸውን በመጥቀስ "አመሰግናለሁ" ይበሏቸው።
የእርስዎ ምስጋና ለእነሱ ከክብር በላይ ትልቅ የሞራል ስንቅ ይሆናቸዋል።
ለጤናችን ዋስትና ለሆኑት ባለሙያዎች ሁሉ፣ መልካም የዶክተሮች ቀን!
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #doctorsday #thankyoudoctors #healthcareheroes #ethiopiandoctors #humanity #medicalexcellence #healthforall
4 months ago
ሁሉም ቆም ብሎ ያስብ! — አገር እንደ ዕንቁላል ናት
#ethiopia | የዓለማችን ሁኔታ በተለይም በመካከለኛው ምስራቅ (ቴህራንና ቴል አቪቭ) የሚታየው እልቂትና ውድመት ተስፋ አስቆራጭ እየሆነ መጥቷል።
ለዘመናት የተገነቡ የቴክኖሎጂ ማምረቻዎች፣ የጥበብ ውጤቶችና ውብ ከተሞች በአንድ ጀምበር ወደ አመድነት ሲቀየሩ ማየት "ማውደም እንዴት ቀላል ነው?" ያስብላል።
የዓለምን ጥፋት ቆመን የምንመለከት ኢትዮጵያውያን ሁሉ፣ ዛሬ ከትንንሽ የሴራና የመጠፋፋት አዙሪቶች የምንወጣበት ጊዜ አሁን ነው።
ከግጭትና ከጦርነት አሸናፊ/ተሸናፊነት ትምክህት ወጥተን አገርን በንቃት እንጠብቅ።
ቂም፣ ጥላቻና መገፋፋት አገርን አያጸኑም፤ ይልቁንም ያፈርሳሉ። አገር እንደ ዕንቁላል ናትና ከወደቀች መጠገን እንደማይቻል ከታሪክ እንማር።
"እኔ ከሞትኩ ሰርዶ አይብቀል" እና "እኔ ምን አገባኝ" የሚሉ አጥፊ አስተሳሰቦች እሳት ታቅፎ እንደ መተኛት አደገኛ ናቸው።
መንግስትም ሆነ መሪ ያልፋሉ፤ ቀሪዋ ግን አገር ናት። ለትውልድ የምትተርፍ አገር እንድትኖረን መተሳሰብና መከባበር ምርጫ የሌለው መንገድ ነው።
"አረረም መረረም ለአገር ሰላምና ደህንነት፣ ለህዝቦች ሉአላዊ ክብርና ማህበራዊ እሴቶች ሁሉም ዘብ ይቁም!"
🙏 የጋራ ጸሎታችን፡
አምላክ ከምድር ጥፋት ሁሉ ይጠብቀን! አገራችንንና ሕዝባችንን በሰላም ያቆይልን። አሜን!
(ንጉሥ ወዳጅ ነው)
#getu #getutemesgen #ጌጡ #ethiopia #peace #nationalunity #humanity #nowar #ኢትዮጵያ #ሰላም #አንድነት #ንቁ_እንጠብቅ
#ethiopia | የዓለማችን ሁኔታ በተለይም በመካከለኛው ምስራቅ (ቴህራንና ቴል አቪቭ) የሚታየው እልቂትና ውድመት ተስፋ አስቆራጭ እየሆነ መጥቷል።
ለዘመናት የተገነቡ የቴክኖሎጂ ማምረቻዎች፣ የጥበብ ውጤቶችና ውብ ከተሞች በአንድ ጀምበር ወደ አመድነት ሲቀየሩ ማየት "ማውደም እንዴት ቀላል ነው?" ያስብላል።
የዓለምን ጥፋት ቆመን የምንመለከት ኢትዮጵያውያን ሁሉ፣ ዛሬ ከትንንሽ የሴራና የመጠፋፋት አዙሪቶች የምንወጣበት ጊዜ አሁን ነው።
ከግጭትና ከጦርነት አሸናፊ/ተሸናፊነት ትምክህት ወጥተን አገርን በንቃት እንጠብቅ።
ቂም፣ ጥላቻና መገፋፋት አገርን አያጸኑም፤ ይልቁንም ያፈርሳሉ። አገር እንደ ዕንቁላል ናትና ከወደቀች መጠገን እንደማይቻል ከታሪክ እንማር።
"እኔ ከሞትኩ ሰርዶ አይብቀል" እና "እኔ ምን አገባኝ" የሚሉ አጥፊ አስተሳሰቦች እሳት ታቅፎ እንደ መተኛት አደገኛ ናቸው።
መንግስትም ሆነ መሪ ያልፋሉ፤ ቀሪዋ ግን አገር ናት። ለትውልድ የምትተርፍ አገር እንድትኖረን መተሳሰብና መከባበር ምርጫ የሌለው መንገድ ነው።
"አረረም መረረም ለአገር ሰላምና ደህንነት፣ ለህዝቦች ሉአላዊ ክብርና ማህበራዊ እሴቶች ሁሉም ዘብ ይቁም!"
🙏 የጋራ ጸሎታችን፡
አምላክ ከምድር ጥፋት ሁሉ ይጠብቀን! አገራችንንና ሕዝባችንን በሰላም ያቆይልን። አሜን!
(ንጉሥ ወዳጅ ነው)
#getu #getutemesgen #ጌጡ #ethiopia #peace #nationalunity #humanity #nowar #ኢትዮጵያ #ሰላም #አንድነት #ንቁ_እንጠብቅ
6 months ago
💔 ኑ አንዲት ነፍስ እናድን!
የወጣት ዳግማዊት ሶሎሞን የድረሱልኝ ጥሪ 😭😭
"በ19 ዓመቷ አልጋ ላይ የዋለችው ዳግማዊት፤ ህመሟ እየጨከነባት ነው!"
ዳግማዊት ሶሎሞን ትባላለች፤ ገና የ19 ዓመት ወጣት።
ለረጅም ጊዜ የታገሰችው ህመም አሁን ግን ከአቅሟ በላይ ሆኗል።
የህክምና ውጤቱ እንደሚያሳየው ዳግማዊት በአስቸኳይ የ "Allogenic Hematopoietic Stem Cell Transplantation" ህክምና ያስፈልጋታል።
ሐኪሞቹ ይህ ህክምና በሀገር ውስጥ ሊሰጥ እንደማይችልና በአስቸኳይ ወደ ውጭ ሀገር ሄዳ መታከም እንዳለባት፣ ካልሆነ ግን ህይወቷ አደጋ ላይ እንደሆነ አስታውቀዋል።
ዳግማዊትና ቤተሰቧ ይህንን ከፍተኛ የህክምና ወጪ የመሸፈን አቅም ስለሌላቸው፤ "ዓይናችን እያየ አታልፍም" ያሉ ጎረቤቶችና ጓደኞች የኢትዮጵያን ህዝብ ደጅ እየጠኑ ነው።
እንዴት መርዳት እንችላለን?
የአቅማችንን በመለገስ የዳግማዊትን ህይወት እንታደግ። በባንክ አካውንቷ ገቢ በማድረግ ወይም ደውላችሁ በማበረታታት አጋርነታችሁን ግለጹ።
🏦 የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE)፦
1000728766593
(ዳግማዊት ሰለሞን አሰፋው)
📞 ስልክ ቁጥር፦
0990195078 (ዳግማዊት ሰለሞን)
ፈጣሪ የሰጣችሁትን በበረከት ይተካላችሁ!
እባካችሁ ይህንን መልዕክት Share በማድረግ ለብዙዎች እንዲደርስ ይርዱን። 🙏🧡
#helpdagmawit #savealife #ethiopia #humanity #medicalappeal #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
የወጣት ዳግማዊት ሶሎሞን የድረሱልኝ ጥሪ 😭😭
"በ19 ዓመቷ አልጋ ላይ የዋለችው ዳግማዊት፤ ህመሟ እየጨከነባት ነው!"
ዳግማዊት ሶሎሞን ትባላለች፤ ገና የ19 ዓመት ወጣት።
ለረጅም ጊዜ የታገሰችው ህመም አሁን ግን ከአቅሟ በላይ ሆኗል።
የህክምና ውጤቱ እንደሚያሳየው ዳግማዊት በአስቸኳይ የ "Allogenic Hematopoietic Stem Cell Transplantation" ህክምና ያስፈልጋታል።
ሐኪሞቹ ይህ ህክምና በሀገር ውስጥ ሊሰጥ እንደማይችልና በአስቸኳይ ወደ ውጭ ሀገር ሄዳ መታከም እንዳለባት፣ ካልሆነ ግን ህይወቷ አደጋ ላይ እንደሆነ አስታውቀዋል።
ዳግማዊትና ቤተሰቧ ይህንን ከፍተኛ የህክምና ወጪ የመሸፈን አቅም ስለሌላቸው፤ "ዓይናችን እያየ አታልፍም" ያሉ ጎረቤቶችና ጓደኞች የኢትዮጵያን ህዝብ ደጅ እየጠኑ ነው።
እንዴት መርዳት እንችላለን?
የአቅማችንን በመለገስ የዳግማዊትን ህይወት እንታደግ። በባንክ አካውንቷ ገቢ በማድረግ ወይም ደውላችሁ በማበረታታት አጋርነታችሁን ግለጹ።
🏦 የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE)፦
1000728766593
(ዳግማዊት ሰለሞን አሰፋው)
📞 ስልክ ቁጥር፦
0990195078 (ዳግማዊት ሰለሞን)
ፈጣሪ የሰጣችሁትን በበረከት ይተካላችሁ!
እባካችሁ ይህንን መልዕክት Share በማድረግ ለብዙዎች እንዲደርስ ይርዱን። 🙏🧡
#helpdagmawit #savealife #ethiopia #humanity #medicalappeal #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
6 months ago
🧡 "ሰው ለመርዳት ሰው መሆን በቂ ነው!" — የመቄዶንያ ታላቅ የገቢ ማሰባሰቢያ ጥሪ 🧡
መቄዶንያ የአእምሮ ህሙማንና የአረጋውያን መርጃ ማዕከል፤ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ ያሉ ወገኖቹን ህይወት ለመለወጥ የመጋቢት 6ቱን ታላቅ የገቢ ማሰባሰቢያ መርሐ-ግብር ምክንያት በማድረግ ልዩ የቀጥታ ስርጭት (Live Stream) አዘጋጅቷል።
🌟 በዕለቱ ምን ይጠብቀናል?
ታዋቂ የሃገራችን አርቲስቶች፣ ጋዜጠኞችና ተፅዕኖ ፈጣሪ ግለሰቦች በክብር እንግድነት ተገኝተው ስለ ወገኖቻችን ህመም እና ተስፋ ምስክርነታቸውን ያጋራሉ።
📅 ጅማሮ፦ ከመጋቢት 6 ቀን ጀምሮ
📺 ቀጥታ ስርጭት፦ በመቄዶንያ ኦፊሴላዊ የዩቲዩብ ቻናል (Makedonia-መቄዶንያ) እና በሌሎች ታዋቂ ገጾች ላይ።
💰 የእርዳታ እጅዎን እንዴት ይዘርጋሉ?
ለወገኖቻችን መጠለያ የሚሆን ድጋፎን በእነዚህ አማራጮች ያድርሱ፦
🔹 በኢትዮጵያ ውስጥ፦ በሁሉም ባንኮች በሚገኘው የሂሳብ ቁጥር 7979 ላይ።
🔹 ከውጭ ሀገር (Zelle/CashApp)፦ 240-938-2992
☎️ ለበለጠ መረጃ፦
• 📞 8131 (አጭር ቁጥር)
• 📱 0949494949 / 0989898989
• 🇺🇸 USA: 301-814-4883 / 703-485-6475
ይህንን መረጃ ለሌሎች በማጋራት (Share በማድረግ) የሰብአዊነት ጥሪው ተደራሽ እንዲሆን ይርዱ። የእርስዎ ትንሽ ድጋፍ የአንድን ሰው ህይወት ይቀይራል!
#makedonia #humanity #ethiopia #supportelderly #charity #መቄዶንያ #ሰብአዊነት #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
መቄዶንያ የአእምሮ ህሙማንና የአረጋውያን መርጃ ማዕከል፤ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ ያሉ ወገኖቹን ህይወት ለመለወጥ የመጋቢት 6ቱን ታላቅ የገቢ ማሰባሰቢያ መርሐ-ግብር ምክንያት በማድረግ ልዩ የቀጥታ ስርጭት (Live Stream) አዘጋጅቷል።
🌟 በዕለቱ ምን ይጠብቀናል?
ታዋቂ የሃገራችን አርቲስቶች፣ ጋዜጠኞችና ተፅዕኖ ፈጣሪ ግለሰቦች በክብር እንግድነት ተገኝተው ስለ ወገኖቻችን ህመም እና ተስፋ ምስክርነታቸውን ያጋራሉ።
📅 ጅማሮ፦ ከመጋቢት 6 ቀን ጀምሮ
📺 ቀጥታ ስርጭት፦ በመቄዶንያ ኦፊሴላዊ የዩቲዩብ ቻናል (Makedonia-መቄዶንያ) እና በሌሎች ታዋቂ ገጾች ላይ።
💰 የእርዳታ እጅዎን እንዴት ይዘርጋሉ?
ለወገኖቻችን መጠለያ የሚሆን ድጋፎን በእነዚህ አማራጮች ያድርሱ፦
🔹 በኢትዮጵያ ውስጥ፦ በሁሉም ባንኮች በሚገኘው የሂሳብ ቁጥር 7979 ላይ።
🔹 ከውጭ ሀገር (Zelle/CashApp)፦ 240-938-2992
☎️ ለበለጠ መረጃ፦
• 📞 8131 (አጭር ቁጥር)
• 📱 0949494949 / 0989898989
• 🇺🇸 USA: 301-814-4883 / 703-485-6475
ይህንን መረጃ ለሌሎች በማጋራት (Share በማድረግ) የሰብአዊነት ጥሪው ተደራሽ እንዲሆን ይርዱ። የእርስዎ ትንሽ ድጋፍ የአንድን ሰው ህይወት ይቀይራል!
#makedonia #humanity #ethiopia #supportelderly #charity #መቄዶንያ #ሰብአዊነት #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
6 months ago
"አፍሪካን መበዝበዝ ይብቃ!"
#ethiopia | የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዋና ጸሐፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዝ በአዲስ አበባ እየተካሄደ በሚገኘው 39ኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ ላይ ባደረጉት ንግግር፣ አፍሪካ በአለም አቀፍ መድረክ የሚገባትን ቦታ እንድታገኝ እና ሀብቷ ለገዛ ህዝቦቿ እንዲተርፍ ጥሪ አቅርበዋል። ዋና ጸሐፊው "ዝርፊያ እና ብዝበዛ ይብቃ፤ የአፍሪካ ህዝብ ከአፍሪካ የተፈጥሮ ሀብት ተጠቃሚ መሆን አለበት" ሲሉ ተደምጠዋል።
ዋና ዋና የንግግሩ ነጥቦች፦
* የአለም አቀፍ ተቋማት ሪፎርም፦ "ይህ 2026 እንጂ 1946 አይደለም" ያሉት ጉቴሬዝ፣ አፍሪካ በተባበሩት መንግስታት ድርጅት እና በሌሎች አለም አቀፍ ተቋማት ውስጥ ተገቢው ውክልና ሊኖራት እንደሚገባ አሳስበዋል።
* ኢኮኖሚ እና ዕዳ፦ የአፍሪካ ሀገራት ከሚያገኙት እርዳታ ይልቅ ለዕዳ ክፍያ እና በህገ-ወጥ መንገድ ለሚወጣ ገንዘብ የሚያጡት ይበልጣል ብለዋል። የአለም አቀፍ የፋይናንስ ሥርዓቱ እንዲሻሻል እና የአፍሪካ የብድር ወጪ እንዲቀንስም ጠይቀዋል።
* የአየር ንብረት ለውጥ፦ አፍሪካ 60% የሚሆነውን የአለም የፀሐይ ኃይል አማራጭ ይዛ፣ የምታገኘው የኢንቨስትመንት ድርሻ ግን 2% ብቻ መሆኑን በመጥቀስ፤ በበለጸጉ ሀገራት በኩል የሚደረገው የአየር ንብረት ድጋፍ (Adaptation Finance) በሦስት እጥፍ እንዲያድግ ጥሪ አቅርበዋል።
* ሰላምና ደህንነት፦ በሱዳን አስቸኳይ የተኩስ አቁም እንዲደረግ፣ በደቡብ ሱዳን ፖለቲካዊ ውይይቶች እንዲቀጥሉ እና በዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ የሀገር ሉዓላዊነት እንዲከበር አሳስበዋል።
ሌሎች የጉባኤው ኩነቶች፦
* አዲስ ሊቀመንበር፦ የአፍሪካ ህብረት የ2026 የሊቀመንበርነት ተረኛ ተረካቢ ቡሩንዲ ሆናለች። የ2025 ሊቀመንበር የነበሩት የአንጎላው ፕሬዝዳንት ጆአዎ ሎሬንሶ ኃላፊነታቸውን አስረክበዋል።
* የውኃ እና ሳኒቴሽን ጉዳይ፦ የዘንድሮው የህብረቱ ጭብጥ "ዘላቂ የውኃ አቅርቦት እና የሳኒቴሽን ሥርዓትን ማረጋገጥ" የሚል ሲሆን፣ የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድን ጨምሮ ሌሎች መሪዎች ሪፖርቶችን ያቀርባሉ ተብሎ ይጠበቃል።
* ቅኝ አገዛዝ፦ መሪዎቹ ቅኝ አገዛዝን "በሰው ልጅ ላይ የተፈጸመ ወንጀል" (Crime against humanity) ተብሎ እንዲፈረጅ በሚቀርብ ጥናት ላይ ውሳኔ ያሳልፋሉ ተብሎ ይጠበቃል።
ለ Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን) ሚዲያና ኮሙኒኬሽንስ
ያፌት ገ/ህወት
ከአፍሪካ ኅብረት
አዲስ አበባ ፣ ኢትዮጵያ
#un #guterres #africanunion #ausummit2026 #addisababa #africa #nomoreexploitation #climatejustice #ethiopia #sudan #somalia
#ethiopia | የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዋና ጸሐፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዝ በአዲስ አበባ እየተካሄደ በሚገኘው 39ኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ ላይ ባደረጉት ንግግር፣ አፍሪካ በአለም አቀፍ መድረክ የሚገባትን ቦታ እንድታገኝ እና ሀብቷ ለገዛ ህዝቦቿ እንዲተርፍ ጥሪ አቅርበዋል። ዋና ጸሐፊው "ዝርፊያ እና ብዝበዛ ይብቃ፤ የአፍሪካ ህዝብ ከአፍሪካ የተፈጥሮ ሀብት ተጠቃሚ መሆን አለበት" ሲሉ ተደምጠዋል።
ዋና ዋና የንግግሩ ነጥቦች፦
* የአለም አቀፍ ተቋማት ሪፎርም፦ "ይህ 2026 እንጂ 1946 አይደለም" ያሉት ጉቴሬዝ፣ አፍሪካ በተባበሩት መንግስታት ድርጅት እና በሌሎች አለም አቀፍ ተቋማት ውስጥ ተገቢው ውክልና ሊኖራት እንደሚገባ አሳስበዋል።
* ኢኮኖሚ እና ዕዳ፦ የአፍሪካ ሀገራት ከሚያገኙት እርዳታ ይልቅ ለዕዳ ክፍያ እና በህገ-ወጥ መንገድ ለሚወጣ ገንዘብ የሚያጡት ይበልጣል ብለዋል። የአለም አቀፍ የፋይናንስ ሥርዓቱ እንዲሻሻል እና የአፍሪካ የብድር ወጪ እንዲቀንስም ጠይቀዋል።
* የአየር ንብረት ለውጥ፦ አፍሪካ 60% የሚሆነውን የአለም የፀሐይ ኃይል አማራጭ ይዛ፣ የምታገኘው የኢንቨስትመንት ድርሻ ግን 2% ብቻ መሆኑን በመጥቀስ፤ በበለጸጉ ሀገራት በኩል የሚደረገው የአየር ንብረት ድጋፍ (Adaptation Finance) በሦስት እጥፍ እንዲያድግ ጥሪ አቅርበዋል።
* ሰላምና ደህንነት፦ በሱዳን አስቸኳይ የተኩስ አቁም እንዲደረግ፣ በደቡብ ሱዳን ፖለቲካዊ ውይይቶች እንዲቀጥሉ እና በዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ የሀገር ሉዓላዊነት እንዲከበር አሳስበዋል።
ሌሎች የጉባኤው ኩነቶች፦
* አዲስ ሊቀመንበር፦ የአፍሪካ ህብረት የ2026 የሊቀመንበርነት ተረኛ ተረካቢ ቡሩንዲ ሆናለች። የ2025 ሊቀመንበር የነበሩት የአንጎላው ፕሬዝዳንት ጆአዎ ሎሬንሶ ኃላፊነታቸውን አስረክበዋል።
* የውኃ እና ሳኒቴሽን ጉዳይ፦ የዘንድሮው የህብረቱ ጭብጥ "ዘላቂ የውኃ አቅርቦት እና የሳኒቴሽን ሥርዓትን ማረጋገጥ" የሚል ሲሆን፣ የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድን ጨምሮ ሌሎች መሪዎች ሪፖርቶችን ያቀርባሉ ተብሎ ይጠበቃል።
* ቅኝ አገዛዝ፦ መሪዎቹ ቅኝ አገዛዝን "በሰው ልጅ ላይ የተፈጸመ ወንጀል" (Crime against humanity) ተብሎ እንዲፈረጅ በሚቀርብ ጥናት ላይ ውሳኔ ያሳልፋሉ ተብሎ ይጠበቃል።
ለ Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን) ሚዲያና ኮሙኒኬሽንስ
ያፌት ገ/ህወት
ከአፍሪካ ኅብረት
አዲስ አበባ ፣ ኢትዮጵያ
#un #guterres #africanunion #ausummit2026 #addisababa #africa #nomoreexploitation #climatejustice #ethiopia #sudan #somalia
6 months ago
"ሰደተኞች ሀገራቸውን ጠልተው አይደለም የሚሰደዱት" — ፔፕ ጋርዲዮላ
#ethiopia | ጋርዲዮላ ለሰር ጂም ራትክሊፍ ያላቸውን ክብር ከገለጹ በኋላ፣ ትኩረታቸውን በዓለም አቀፍ ደረጃ አሳሳቢ ወደሆነው የስደተኞች ጉዳይ አዙረዋል። "ችግሩ ሁሉም ሀገራት ስደተኞችን እንደ ስጋት ወይም እንደ ችግር መመልከታቸው ነው" ያሉት አሰልጣኙ፣ ማንም ሰው ያለምክንያት ቀዬውን እንደማይለቅ ተናግረዋል።
የጋርዲዮላ ቁልፍ መልእክቶች፡
* የስደት መንስኤ፦ ሰዎች ሀገራቸውን ጥለው የሚሰደዱት ስለሚጠሏት ሳይሆን፣ በሀገራቸው ካለ ችግር ለማምለጥ ወይም የተሻለ ህይወት ለመፈለግ እንደሆነ አስገንዝበዋል።
* የእኩልነት መርህ፦ ዜግነት፣ የቆዳ ቀለም ወይም የትውልድ ቦታ በአንድ ሰው ማንነት ላይ ከሌላው የተሻለ ለውጥ እንደማያመጡ ገልጸዋል።
* ግላዊ ምሳሌ፦ "እኔ ካታላን መሆኔ ከእናንተ በምንም ነገር የተሻለ አያደርገኝም" በማለት የሰው ልጆች ሁሉ እኩል መሆናቸውን በአጽንኦት ተናግረዋል።
ጋርዲዮላ አክለውም፣ ዓለም የሰዎችን እኩልነት ተረድታ እዛ ደረጃ ላይ ለመድረስ ገና ረጅም ጊዜ እንደሚወስድባት ያላቸውን ስጋት አልሸሸጉም።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #pepguardiola #mancity #refugees #humanity #equality #footballandlife #ethiosport #europe #citizens
#ethiopia | ጋርዲዮላ ለሰር ጂም ራትክሊፍ ያላቸውን ክብር ከገለጹ በኋላ፣ ትኩረታቸውን በዓለም አቀፍ ደረጃ አሳሳቢ ወደሆነው የስደተኞች ጉዳይ አዙረዋል። "ችግሩ ሁሉም ሀገራት ስደተኞችን እንደ ስጋት ወይም እንደ ችግር መመልከታቸው ነው" ያሉት አሰልጣኙ፣ ማንም ሰው ያለምክንያት ቀዬውን እንደማይለቅ ተናግረዋል።
የጋርዲዮላ ቁልፍ መልእክቶች፡
* የስደት መንስኤ፦ ሰዎች ሀገራቸውን ጥለው የሚሰደዱት ስለሚጠሏት ሳይሆን፣ በሀገራቸው ካለ ችግር ለማምለጥ ወይም የተሻለ ህይወት ለመፈለግ እንደሆነ አስገንዝበዋል።
* የእኩልነት መርህ፦ ዜግነት፣ የቆዳ ቀለም ወይም የትውልድ ቦታ በአንድ ሰው ማንነት ላይ ከሌላው የተሻለ ለውጥ እንደማያመጡ ገልጸዋል።
* ግላዊ ምሳሌ፦ "እኔ ካታላን መሆኔ ከእናንተ በምንም ነገር የተሻለ አያደርገኝም" በማለት የሰው ልጆች ሁሉ እኩል መሆናቸውን በአጽንኦት ተናግረዋል።
ጋርዲዮላ አክለውም፣ ዓለም የሰዎችን እኩልነት ተረድታ እዛ ደረጃ ላይ ለመድረስ ገና ረጅም ጊዜ እንደሚወስድባት ያላቸውን ስጋት አልሸሸጉም።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #pepguardiola #mancity #refugees #humanity #equality #footballandlife #ethiosport #europe #citizens
6 months ago
💍 ለሌሎች አርአያ የሚሆን ልዩ የሰርግ ሥነ-ስርዓት!
ሁሉም ተጋብዟል!
#ethiopia | "የሰርግ ወጪያቸውን ለመቄዶንያ ሰጥተው፤ ሰርጋቸውንም ከእናት እና አባቶቻቸው ጋር በግቢው ሊያደርጉ ነው"
መቄዶንያ የአረጋውያን እና የአዕምሮ ህሙማን መርጃ ማዕከል፤ ነገ ለየት ያለ ደስታን ያስተናግዳል።
የአቶ በላይነህ (መኪና አስመጪ) ልጅ ወ/ሪት ብሩክታዊት በላይ እና የወ/ሮ ትልቅ ሰዉ ገዳሙ ልጅ አቶ ሁንልኝ አምደ ወርቅ፤ ለሰርግ ወጪ ቤተሰብ ያወጣ የነበረዉን ገንዘብ ለተቋሙ በመለገስ፣ ሰርጋቸውን በተቋሙ ግቢ ውስጥ ለማድረግ ወስነዋል።
ይህ ቅዱስ ተግባር ለወገን ደራሽ ወገን መሆኑን በተግባር የሚያሳይ እና ለሌሎችም ትልቅ ትምህርት የሚሰጥ ነው።
የክብረ በዓሉ ዝርዝር፡
📅 ቀን: ነገ ቅዳሜ ጥር 23/2018 ዓ.ም
clock ሰዓት: ከቀኑ 10፡00 ሰዓት ጀምሮ
📍 ቦታ: አያት ፀበል ፊት ለፊት በሚገኘዉ የመቄዶንያ ዋና ግቢ
በተጨማሪም መቄዶንያ የጀመረውን ህንፃ ለማጠናቀቅ መጋቢት 6 በመቄዶንያ ዩቱዩብ ታላቅ የገቢ ማሰባሰቢያ ይደረጋል።
ለሙሽሮቹ መልካም ምኞታችሁን በኮሜንት ላይ አስቀምጡላቸው! እንኳን ደስ አላችሁ! 👏👏
#mekedonia #weddingforcharity #humanity #ethiopia #rolemodel #bruktawitandhunlign #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
ሁሉም ተጋብዟል!
#ethiopia | "የሰርግ ወጪያቸውን ለመቄዶንያ ሰጥተው፤ ሰርጋቸውንም ከእናት እና አባቶቻቸው ጋር በግቢው ሊያደርጉ ነው"
መቄዶንያ የአረጋውያን እና የአዕምሮ ህሙማን መርጃ ማዕከል፤ ነገ ለየት ያለ ደስታን ያስተናግዳል።
የአቶ በላይነህ (መኪና አስመጪ) ልጅ ወ/ሪት ብሩክታዊት በላይ እና የወ/ሮ ትልቅ ሰዉ ገዳሙ ልጅ አቶ ሁንልኝ አምደ ወርቅ፤ ለሰርግ ወጪ ቤተሰብ ያወጣ የነበረዉን ገንዘብ ለተቋሙ በመለገስ፣ ሰርጋቸውን በተቋሙ ግቢ ውስጥ ለማድረግ ወስነዋል።
ይህ ቅዱስ ተግባር ለወገን ደራሽ ወገን መሆኑን በተግባር የሚያሳይ እና ለሌሎችም ትልቅ ትምህርት የሚሰጥ ነው።
የክብረ በዓሉ ዝርዝር፡
📅 ቀን: ነገ ቅዳሜ ጥር 23/2018 ዓ.ም
clock ሰዓት: ከቀኑ 10፡00 ሰዓት ጀምሮ
📍 ቦታ: አያት ፀበል ፊት ለፊት በሚገኘዉ የመቄዶንያ ዋና ግቢ
በተጨማሪም መቄዶንያ የጀመረውን ህንፃ ለማጠናቀቅ መጋቢት 6 በመቄዶንያ ዩቱዩብ ታላቅ የገቢ ማሰባሰቢያ ይደረጋል።
ለሙሽሮቹ መልካም ምኞታችሁን በኮሜንት ላይ አስቀምጡላቸው! እንኳን ደስ አላችሁ! 👏👏
#mekedonia #weddingforcharity #humanity #ethiopia #rolemodel #bruktawitandhunlign #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
Sponsored by
Surafel
7 months ago
❤️ "ለበረከት ትረፊ ያላት ነፍስ" - ከ15 ዓመት በፊት የተገባ ስዕለት እና የጀርመን ቤተክርስቲያን ፍቅር 💧⛪
* "አምላኬ ሆይ! ካዳንከኝ፣ በየዓመቱ በጥምቀት በዓል ለምዕመናን ውሃ አቀርባለሁ!"
#ethiopia | በአዲስ አበባ ስድስት ኪሎ አካባቢ የሚገኘው የጀርመኖች ቤተ ክርስቲያን፤ በየዓመቱ በጥምቀት በዓል ለሚያልፉ ኦርቶዶክሳውያን ምዕመናን ውሃ ሲያድል ማየት የተለመደ ነው። ይህ በጎ ተግባር ግን ከጀርባው ጥልቅ የሆነ የእምነት እና የፈውስ ታሪክ አለው።
ታሪኩ እንዴት ጀመረ?
የቤተክርስቲያኑ ሰራተኛ የሆነው አቶ እንዳለ ጌታቸው (ጃጓር)፤ ከ15 ዓመታት በፊት ለጥምቀት መንገድ እያስዋበ ሳለ በኤሌክትሪክ አደጋ ክፉኛ ተጎዳ። በሆስፒታል አልጋ ላይ ሆኖም "ካዳንከኝ ውሃ አጠጣለሁ" ሲል ለአምላኩ ተሳለ።
ፈጣሪ ጸሎቱን ሰምቶ አዳነው! አቶ እንዳለ በመጀመሪያው ዓመት በብቸኝነት ጀመረ፤ ቀጥሎ ግን የጀርመን ቤተክርስቲያን ፓስተሮች እና አስተዳዳሪዎች "እኛም ካንተ ጋር ነን" ብለውት እነሆ ለ15 ዓመታት ይህንን የፍቅር ማዕድ አብረው እያቀረቡ ይገኛሉ።
ፓስተር ዮጋን ክላይን እንዳሉት፤ ይህ ተግባር የሃይማኖት ልዩነትን ተሻግሮ የሰው ልጅ ለሰው ያለውን ክብርና ፍቅር የሚገልጽበት ትልቅ ምስክርነት ነው።
ለበረከት ትረፊ ያላት ነፍስ በጃጓር ጉዳት ተነስታ ዛሬ ለሺዎች የፍቅር ውሃ ሆና እየፈሰሰች ነው! ክብር ለፍቅር እና ለአብሮነት! 🙌🇪🇹
(AMN)
#timket #germanchurch #unity #love #humanity #ethiopia #addisababa #inspiration
* "አምላኬ ሆይ! ካዳንከኝ፣ በየዓመቱ በጥምቀት በዓል ለምዕመናን ውሃ አቀርባለሁ!"
#ethiopia | በአዲስ አበባ ስድስት ኪሎ አካባቢ የሚገኘው የጀርመኖች ቤተ ክርስቲያን፤ በየዓመቱ በጥምቀት በዓል ለሚያልፉ ኦርቶዶክሳውያን ምዕመናን ውሃ ሲያድል ማየት የተለመደ ነው። ይህ በጎ ተግባር ግን ከጀርባው ጥልቅ የሆነ የእምነት እና የፈውስ ታሪክ አለው።
ታሪኩ እንዴት ጀመረ?
የቤተክርስቲያኑ ሰራተኛ የሆነው አቶ እንዳለ ጌታቸው (ጃጓር)፤ ከ15 ዓመታት በፊት ለጥምቀት መንገድ እያስዋበ ሳለ በኤሌክትሪክ አደጋ ክፉኛ ተጎዳ። በሆስፒታል አልጋ ላይ ሆኖም "ካዳንከኝ ውሃ አጠጣለሁ" ሲል ለአምላኩ ተሳለ።
ፈጣሪ ጸሎቱን ሰምቶ አዳነው! አቶ እንዳለ በመጀመሪያው ዓመት በብቸኝነት ጀመረ፤ ቀጥሎ ግን የጀርመን ቤተክርስቲያን ፓስተሮች እና አስተዳዳሪዎች "እኛም ካንተ ጋር ነን" ብለውት እነሆ ለ15 ዓመታት ይህንን የፍቅር ማዕድ አብረው እያቀረቡ ይገኛሉ።
ፓስተር ዮጋን ክላይን እንዳሉት፤ ይህ ተግባር የሃይማኖት ልዩነትን ተሻግሮ የሰው ልጅ ለሰው ያለውን ክብርና ፍቅር የሚገልጽበት ትልቅ ምስክርነት ነው።
ለበረከት ትረፊ ያላት ነፍስ በጃጓር ጉዳት ተነስታ ዛሬ ለሺዎች የፍቅር ውሃ ሆና እየፈሰሰች ነው! ክብር ለፍቅር እና ለአብሮነት! 🙌🇪🇹
(AMN)
#timket #germanchurch #unity #love #humanity #ethiopia #addisababa #inspiration
7 months ago
ስቴፈን ኤ ስሚዝ፡ "የICE ወኪሉ በህግ ትክክል ነው፤ በሰብዓዊነት ግን ድርጊቱ አላስፈላጊ ነበር"
#ethiopia | ታዋቂው የESPN ተንታኝ ስቴፈን ኤ ስሚዝ፤ በሚኒሶታ በአሜሪካ የኢሚግሬሽን እና ጉምሩክ (ICE) ወኪል ተተኩሶ ስለተገደለችው የ37 ዓመቷ ሬኔ ኒኮል ጉድ (Renee Nicole Good) ጉዳይ በተመለከተ ህጋዊ እና ሰብዓዊ እይታውን አጋርቷል።
ስሚዝ በዩቲዩብ ቻናሉ ላይ ባስተላለፈው የ25 ደቂቃ መልዕክት ላይ ጉዳዩን በሁለት መልኩ ተመልክቶታል።
⚖️ የህግ እይታ፡ "ወኪሉ አይከሰስም"
ስሚዝ በቪዲዮው ላይ እንደተመለከተው፤ ግለሰቧ መኪናዋን ወደ ህግ አስከባሪው አቅጣጫ በማሽከርከሯ ምክንያት ወኪሉ የወሰደው እርምጃ "ከህግ አኳያ ሙሉ በሙሉ ትክክል (Completely Justified)" መሆኑን ገልጿል።
"ከህግ አተያይ ወኪሉ ይከሰሳል ብላችሁ እንዳትጠብቁ። እሷ በመኪና ውስጥ ሆና መንገዱን ዘግታ ነበር፤ ለማምለጥ ስትሞክርም መኪናውን ወደ ወኪሉ አቅጣጫ ነድታለች" ብሏል።
በዚህም ምክንያት ለሕግ አስከባሪዎች አደጋ ስለደቀነች ወኪሉ ራሱን ለመከላከል የወሰደው እርምጃ በህግ የሚያስጠይቀው እንዳልሆነ ስሚዝ ተንብዮአል።
💔 የሰብዓዊነት እይታ፡ "መገደል አልነበረባትም"
ምንም እንኳን በህግ ተጠያቂነት ባይኖርበትም፤ ስሚዝ የወኪሉን እርምጃ ከሰብዓዊነት አንጻር አጥብቆ ተችቷል።
አማራጭ ነበረው፡ "ከሰብዓዊነት አንጻር ግን ለምን መግደል አስፈለገ? ከመንገዱ ገለል ማለት ከቻልክ (እንደታየውም ገለል ብሏል)፤ ጎማውን መምታት ትችል ነበር። ይህ ባይሳካ እንኳን ከጥቂት ሜትሮች በኋላ ተከታትሎ መያዝ ይቻል ነበር" ሲል ተችቷል።
አላስፈላጊ ሞት፡ ሴትየዋ በሰአት 90 ማይል እየበረረች አልነበረም፤ ከመኪናዋ ወርዳ ከመነጋገር ይልቅ ለማምለጥ መሞከሯ ስህተት ቢሆንም ቅሉ፤ "ለዚህ ስህተቷ ግን ህይወቷን ማጣት አልነበረባትም" ብሏል ስሚዝ።
🗣 የመንግስት እና የባለስልጣናት ምላሽ
የሆምላንድ ሴኪዩሪቲ (Homeland Security): የትምህርት ክፍሉ ኃላፊ ክሪስቲ ኖም (Kristi Noem)፤ ወኪሉ በስልጠናው ያገኘውን ክህሎት በመጠቀም የራሱንና የስራ ባልደረቦቹን ህይወት ማዳኑን ገልጸዋል። ወኪሉ በመኪናው እንደተመታ እና ህክምና አግኝቶ እንደወጣ ተናግረዋል። ፕሬዝዳንት ትራምፕም ይህንን ሃሳብ ደግፈዋል።
የሚኒሶታ ከንቲባ: በሌላ በኩል የሚኒሶታ ከንቲባ ጃኮብ ፍሬይ (Jacob Frey) እና የዓይን እማኞች፤ ሴትየዋ ሆን ብላ መኪናውን በወኪሎቹ ላይ ነድታለች የሚለውን የICE መግለጫ አስተባብለዋል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#stephenasmith #minnesotashooting #ice #justice #humanity #opinion #news
#ethiopia | ታዋቂው የESPN ተንታኝ ስቴፈን ኤ ስሚዝ፤ በሚኒሶታ በአሜሪካ የኢሚግሬሽን እና ጉምሩክ (ICE) ወኪል ተተኩሶ ስለተገደለችው የ37 ዓመቷ ሬኔ ኒኮል ጉድ (Renee Nicole Good) ጉዳይ በተመለከተ ህጋዊ እና ሰብዓዊ እይታውን አጋርቷል።
ስሚዝ በዩቲዩብ ቻናሉ ላይ ባስተላለፈው የ25 ደቂቃ መልዕክት ላይ ጉዳዩን በሁለት መልኩ ተመልክቶታል።
⚖️ የህግ እይታ፡ "ወኪሉ አይከሰስም"
ስሚዝ በቪዲዮው ላይ እንደተመለከተው፤ ግለሰቧ መኪናዋን ወደ ህግ አስከባሪው አቅጣጫ በማሽከርከሯ ምክንያት ወኪሉ የወሰደው እርምጃ "ከህግ አኳያ ሙሉ በሙሉ ትክክል (Completely Justified)" መሆኑን ገልጿል።
"ከህግ አተያይ ወኪሉ ይከሰሳል ብላችሁ እንዳትጠብቁ። እሷ በመኪና ውስጥ ሆና መንገዱን ዘግታ ነበር፤ ለማምለጥ ስትሞክርም መኪናውን ወደ ወኪሉ አቅጣጫ ነድታለች" ብሏል።
በዚህም ምክንያት ለሕግ አስከባሪዎች አደጋ ስለደቀነች ወኪሉ ራሱን ለመከላከል የወሰደው እርምጃ በህግ የሚያስጠይቀው እንዳልሆነ ስሚዝ ተንብዮአል።
💔 የሰብዓዊነት እይታ፡ "መገደል አልነበረባትም"
ምንም እንኳን በህግ ተጠያቂነት ባይኖርበትም፤ ስሚዝ የወኪሉን እርምጃ ከሰብዓዊነት አንጻር አጥብቆ ተችቷል።
አማራጭ ነበረው፡ "ከሰብዓዊነት አንጻር ግን ለምን መግደል አስፈለገ? ከመንገዱ ገለል ማለት ከቻልክ (እንደታየውም ገለል ብሏል)፤ ጎማውን መምታት ትችል ነበር። ይህ ባይሳካ እንኳን ከጥቂት ሜትሮች በኋላ ተከታትሎ መያዝ ይቻል ነበር" ሲል ተችቷል።
አላስፈላጊ ሞት፡ ሴትየዋ በሰአት 90 ማይል እየበረረች አልነበረም፤ ከመኪናዋ ወርዳ ከመነጋገር ይልቅ ለማምለጥ መሞከሯ ስህተት ቢሆንም ቅሉ፤ "ለዚህ ስህተቷ ግን ህይወቷን ማጣት አልነበረባትም" ብሏል ስሚዝ።
🗣 የመንግስት እና የባለስልጣናት ምላሽ
የሆምላንድ ሴኪዩሪቲ (Homeland Security): የትምህርት ክፍሉ ኃላፊ ክሪስቲ ኖም (Kristi Noem)፤ ወኪሉ በስልጠናው ያገኘውን ክህሎት በመጠቀም የራሱንና የስራ ባልደረቦቹን ህይወት ማዳኑን ገልጸዋል። ወኪሉ በመኪናው እንደተመታ እና ህክምና አግኝቶ እንደወጣ ተናግረዋል። ፕሬዝዳንት ትራምፕም ይህንን ሃሳብ ደግፈዋል።
የሚኒሶታ ከንቲባ: በሌላ በኩል የሚኒሶታ ከንቲባ ጃኮብ ፍሬይ (Jacob Frey) እና የዓይን እማኞች፤ ሴትየዋ ሆን ብላ መኪናውን በወኪሎቹ ላይ ነድታለች የሚለውን የICE መግለጫ አስተባብለዋል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#stephenasmith #minnesotashooting #ice #justice #humanity #opinion #news
7 months ago
"አንድ እንጀራ ለአንዲት እናት"
በጎ አድራጎት ማህበር የተፈናቀሉ እናቶችን ማዕድ አጋራ
• ከ200,000 ብር በላይ በሆነ ወጪ ድጋፍ ተደረገ
#ethiopia | "አንድ እንጀራ ለአንዲት እናት" በጎ አድራጎት ማህበር፤ በካዎ ኮይሻ ወረዳ በተፈጥሮ አደጋ ምክንያት ተፈናቅለው በአበላ አባያ ወረዳ ሰፍረው ለሚገኙ አቅመ ደካማ እናቶች እስከ መኖሪያ ስፍራቸው ድረስ በመጓዝ የምግብ እና የቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ።
ማህበሩ ከ201,000 (ሁለት መቶ አንድ ሺህ) ብር በላይ ወጪ በማድረግ የገዛውን ዘይት እና ዱቄት የወላይታ ዞን ዋና አስተዳደር ረዳት ፕሮፌሰር ሳሙኤል ተሰማ እና ሌሎች የዞኑ ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች በተገኙበት በይፋ አስረክቧል።
የኃላፊዎች መልዕክት፡-
👤 ረዳት ፕሮፌሰር ሳሙኤል ተሰማ (የወላይታ ዞን ዋና አስተዳደር)፦
በዚህ በጎ ተግባር ላይ ለተሳተፉ አካላት ምስጋና ያቀረቡ ሲሆን፤ "እንደዚህ ዓይነት በጎ ተግባራት በዞኑ ውስጥ በሚሰሩ ማህበራትና ግለሰቦች ተጠናክረው እንዲቀጥሉ የመንግስት ድጋፍና ክትትል አይለያቸውም" ብለዋል።
👤 ወጣት ስንታየሁ ሾላቶ (የማህበሩ ሰብሳቢ)፦
ማህበሩ ድንበር የሌለው እና ሰብዓዊነትን ብቻ መሠረት አድርጎ የሚሰራ መሆኑን ገልጸዋል። "ከትንሽ የበጎ ተግባራት ተነስቶ በሕዝቡ ዘንድ ተወዳጅነት እያተረፈ ወደዚህ ደረጃ ደርሷል" ያሉት ሰብሳቢው፤ በቀጣይም ከተለያዩ በጎ ፈቃደኞች ጋር በመተባበር ሰፊ እና ተጽእኖ ፈጣሪ ስራዎችን ለመስራት ማቀዳቸውን ተናግረዋል።
በጎነት ለራስ ነው!
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#wolaita #charity #andenjeraleanditenat #humanity #abelaabaya #ethiopia
በጎ አድራጎት ማህበር የተፈናቀሉ እናቶችን ማዕድ አጋራ
• ከ200,000 ብር በላይ በሆነ ወጪ ድጋፍ ተደረገ
#ethiopia | "አንድ እንጀራ ለአንዲት እናት" በጎ አድራጎት ማህበር፤ በካዎ ኮይሻ ወረዳ በተፈጥሮ አደጋ ምክንያት ተፈናቅለው በአበላ አባያ ወረዳ ሰፍረው ለሚገኙ አቅመ ደካማ እናቶች እስከ መኖሪያ ስፍራቸው ድረስ በመጓዝ የምግብ እና የቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ።
ማህበሩ ከ201,000 (ሁለት መቶ አንድ ሺህ) ብር በላይ ወጪ በማድረግ የገዛውን ዘይት እና ዱቄት የወላይታ ዞን ዋና አስተዳደር ረዳት ፕሮፌሰር ሳሙኤል ተሰማ እና ሌሎች የዞኑ ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች በተገኙበት በይፋ አስረክቧል።
የኃላፊዎች መልዕክት፡-
👤 ረዳት ፕሮፌሰር ሳሙኤል ተሰማ (የወላይታ ዞን ዋና አስተዳደር)፦
በዚህ በጎ ተግባር ላይ ለተሳተፉ አካላት ምስጋና ያቀረቡ ሲሆን፤ "እንደዚህ ዓይነት በጎ ተግባራት በዞኑ ውስጥ በሚሰሩ ማህበራትና ግለሰቦች ተጠናክረው እንዲቀጥሉ የመንግስት ድጋፍና ክትትል አይለያቸውም" ብለዋል።
👤 ወጣት ስንታየሁ ሾላቶ (የማህበሩ ሰብሳቢ)፦
ማህበሩ ድንበር የሌለው እና ሰብዓዊነትን ብቻ መሠረት አድርጎ የሚሰራ መሆኑን ገልጸዋል። "ከትንሽ የበጎ ተግባራት ተነስቶ በሕዝቡ ዘንድ ተወዳጅነት እያተረፈ ወደዚህ ደረጃ ደርሷል" ያሉት ሰብሳቢው፤ በቀጣይም ከተለያዩ በጎ ፈቃደኞች ጋር በመተባበር ሰፊ እና ተጽእኖ ፈጣሪ ስራዎችን ለመስራት ማቀዳቸውን ተናግረዋል።
በጎነት ለራስ ነው!
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#wolaita #charity #andenjeraleanditenat #humanity #abelaabaya #ethiopia
7 months ago
አሐዱ ባንክ የምሥረታ በዓሉን አስመልክቶ 7ኛውን የደም ልገሳ መርሐ ግብር አካሄደ
#ethiopia | አሐዱ ባንክ የምሥረታ በዓሉን ምክንያት በማድረግ፤ ከ"ሳሮ ኢትዮጵያ ፋውንዴሽን" ጋር በመተባበር ያዘጋጀውን 7ኛው ዙር የደም ልገሳ መርሐ ግብር ዛሬ ታኅሣሥ 25 ቀን 2018 ዓ.ም. አከናወነ።
ባንኩ "ሰብአዊነት" (Humanity) ብሎ ከለያቸው ስድስት ዐበይት ተቋማዊ እሴቶቹ መካከል አንዱን በተግባር ለማዋል እና የሰዎችን ሕይወት ለመታደግ ያለመው ይህ መርሐ ግብር፤ በባንኩ ዋና መሥሪያ ቤት በድምቀት ተካሂዷል።
በዚሁ የልገሳ መርሐ ግብር ላይ የአሐዱ ባንክ ከፍተኛ የሥራ አመራሮች፣ ሠራተኞች እንዲሁም የሳሮ ኢትዮጵያ ፋውንዴሽን ኃላፊዎች በመገኘት ደም ለግሰዋል።
#ethiopia | አሐዱ ባንክ የምሥረታ በዓሉን ምክንያት በማድረግ፤ ከ"ሳሮ ኢትዮጵያ ፋውንዴሽን" ጋር በመተባበር ያዘጋጀውን 7ኛው ዙር የደም ልገሳ መርሐ ግብር ዛሬ ታኅሣሥ 25 ቀን 2018 ዓ.ም. አከናወነ።
ባንኩ "ሰብአዊነት" (Humanity) ብሎ ከለያቸው ስድስት ዐበይት ተቋማዊ እሴቶቹ መካከል አንዱን በተግባር ለማዋል እና የሰዎችን ሕይወት ለመታደግ ያለመው ይህ መርሐ ግብር፤ በባንኩ ዋና መሥሪያ ቤት በድምቀት ተካሂዷል።
በዚሁ የልገሳ መርሐ ግብር ላይ የአሐዱ ባንክ ከፍተኛ የሥራ አመራሮች፣ ሠራተኞች እንዲሁም የሳሮ ኢትዮጵያ ፋውንዴሽን ኃላፊዎች በመገኘት ደም ለግሰዋል።
7 months ago
ማኅበሩ ለቀድሞው ባልደረባው አቶ ሆነልኝ ፈንታው ቤተሰቦች የ5ሺህ የስዊዝ ፍራንክ የገንዘብ ድጋፍ አደረገ
#ethiopia | የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር ከዓለም አቀፉ የቀይ መስቀልና ቀይ ጨረቃ ማኅበራት ፌዴሬሽን ባገኘው ድጋፍ ፤ በሰሜን ጎንደር ከተፈጸመበት እገታ ጋር በተያያዘ በአሳዛኝ ሁኔታ ህይወቱ ላለፈው የቀድሞ ባልደረባው ሆነልኝ ፈንታው ቤተሰቦች የ5ሺህ የስዊዝ ፍራንክ (924,000 ብር ገደማ) የገንዘብ ድጋፍ አድርጓል፡፡
የገንዘብ ድጋፉ በዓለም አቀፉ ፌዴሬሽን ሬድ ፈንድ(Red Fund) በተባለው የገንዘብ ድጋፍ ማሰባሰቢያ አማካይነት የተሰበሰበ ሲሆን፤ በማኀበሩ ምክትል ዋና ፀሀፊና ቺፍ ኦፍ ስታፍ አቶ ቴዎድሮስ አላምረው አማካይነት ለአቶ ሆነልኝ ቤተሰቦች የተደረገ ሲሆን፤አቶ ቴዎድሮስ ከፌዴሬሽኑ ዋና ፀሐፊ ኬት ፎርብስ እና ከፕሬዘዳንቱ ጃጋን ቻፓጌይን የተላከ የማፅናኛ መልዕክት ለቤተሰቡ አድርሰዋል፡፡
በማኅበሩ የአማራ ክልል ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ቦርድ ምክትል ሰብሳቢ ዶ/ር ፍቅረ ሰላም ጋረድ በጉብኝቱ ወቅት እንዳሉት ፤ የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር ለበርካቶች እያደረገ ከሚገኘው ሰብዓዊ ድጋፍ ጎን ለጎን ህይወታቸውን ካጡ የሰብዓዊ አገልግሎት ሰራተኞቹ ቤተሰቦች ጎን ለመቆም ያለውን ቁርጠኝነት ዳግም አረጋግጠዋል፡፡ ዓለም አቀፉ የቀይ መስቀልና ቀይ ጨረቃ ማኅበራት ፌዴሬሽንና የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር ላላቸው መደጋገፍና አጋርነትም ያላቸውን አድናቆት ገልፀዋል፡፡
በማኅበሩ የአማራ ክልል ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ሻምበል ዋለ እና የቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ የቦርድ አባላት፤ የሟች ቤተሰብን ለማጽናናት እና ድጋፋቸውን ለማሳየት በጉብኝቱ ላይ ተገኝተዋል፡፡
የሟች አቶ ሆነልኝ ፈንታው ባለቤት ወ/ሮ እንዬ የማኅበሩና የፌዴሬሽኑ አመራሮች ላደረጉላቸው መጽናናትና የገንዘብ ድጋፍ ልባዊ ምስጋናቸውን ገልፀዋል፡፡ይህ የገንዘብ ድጋፉ በነሐሴ 2017 ዓ.ም የማኅበሩ ፕሬዘዳንት አቶ አበራ ቶላ አሳዛኙ ክስተት እንደተከሰተ ቤተሰቡን በጎበኙበት ወቅት ያሳዩት ቁርጠኝነት ተግባራዊ ማሳያ ነው ፡፡
ለሰብዓዊነት እንኖራለን!
ERCS Delivers 5,000 CHF Financial Support to the Family of Late Staff Member Honelign Fentaw
The Ethiopian Red Cross Society (ERCS), with support from the International Federation of Red Cross and Red Crescent Societies (IFRC), has provided 5,000 CHF (approximately 924,000 Birr) in financial assistance to the family of the late Honelign Fentaw, an ERCS staff member who tragically lost his life in late August following a hostage-related incident around North Gondar.
The financial support was mobilized through the IFRC Red Fund and officially handed over by Deputy Secretary General and Chief of Staff, Ato Tewodros Alamrew, who also delivered messages of condolence and solidarity from IFRC President Kate Forbes and IFRC Secretary General Jagan Chapagain.
During the visit, the Vice Chair of the Amhara Regional Branch Board, Dr. Fikreselam Gared, reaffirmed ERCS’s strong commitment to standing with the families of humanitarian workers who lose their lives while serving others. He expressed appreciation to the IFRC and ERCS for their continued support and solidarity.
The visit was attended by ERCS’s Amhara Regional Branch Head Ato Shambel Wale and Regional Branch Board members, who joined in expressing sympathy and support to the bereaved family.
The wife of the deceased, W/z Eneye, expressed her heartfelt gratitude to ERCS and the IFRC leadership for the condolence message and the financial support provided.
This assistance fulfills the commitment made earlier by ERCS President Abera Tola during his visit to the family shortly after the tragic incident in August 2025.
We Live for Humanity!
#ihl #emblem #fundamantalpriciples #ifrc #icrc #rcrc #weliveforhumanity #ercs #humanity #disasterresponse #ethiopia #ethiopianredcross
#ethiopia | የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር ከዓለም አቀፉ የቀይ መስቀልና ቀይ ጨረቃ ማኅበራት ፌዴሬሽን ባገኘው ድጋፍ ፤ በሰሜን ጎንደር ከተፈጸመበት እገታ ጋር በተያያዘ በአሳዛኝ ሁኔታ ህይወቱ ላለፈው የቀድሞ ባልደረባው ሆነልኝ ፈንታው ቤተሰቦች የ5ሺህ የስዊዝ ፍራንክ (924,000 ብር ገደማ) የገንዘብ ድጋፍ አድርጓል፡፡
የገንዘብ ድጋፉ በዓለም አቀፉ ፌዴሬሽን ሬድ ፈንድ(Red Fund) በተባለው የገንዘብ ድጋፍ ማሰባሰቢያ አማካይነት የተሰበሰበ ሲሆን፤ በማኀበሩ ምክትል ዋና ፀሀፊና ቺፍ ኦፍ ስታፍ አቶ ቴዎድሮስ አላምረው አማካይነት ለአቶ ሆነልኝ ቤተሰቦች የተደረገ ሲሆን፤አቶ ቴዎድሮስ ከፌዴሬሽኑ ዋና ፀሐፊ ኬት ፎርብስ እና ከፕሬዘዳንቱ ጃጋን ቻፓጌይን የተላከ የማፅናኛ መልዕክት ለቤተሰቡ አድርሰዋል፡፡
በማኅበሩ የአማራ ክልል ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ቦርድ ምክትል ሰብሳቢ ዶ/ር ፍቅረ ሰላም ጋረድ በጉብኝቱ ወቅት እንዳሉት ፤ የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር ለበርካቶች እያደረገ ከሚገኘው ሰብዓዊ ድጋፍ ጎን ለጎን ህይወታቸውን ካጡ የሰብዓዊ አገልግሎት ሰራተኞቹ ቤተሰቦች ጎን ለመቆም ያለውን ቁርጠኝነት ዳግም አረጋግጠዋል፡፡ ዓለም አቀፉ የቀይ መስቀልና ቀይ ጨረቃ ማኅበራት ፌዴሬሽንና የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር ላላቸው መደጋገፍና አጋርነትም ያላቸውን አድናቆት ገልፀዋል፡፡
በማኅበሩ የአማራ ክልል ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ሻምበል ዋለ እና የቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ የቦርድ አባላት፤ የሟች ቤተሰብን ለማጽናናት እና ድጋፋቸውን ለማሳየት በጉብኝቱ ላይ ተገኝተዋል፡፡
የሟች አቶ ሆነልኝ ፈንታው ባለቤት ወ/ሮ እንዬ የማኅበሩና የፌዴሬሽኑ አመራሮች ላደረጉላቸው መጽናናትና የገንዘብ ድጋፍ ልባዊ ምስጋናቸውን ገልፀዋል፡፡ይህ የገንዘብ ድጋፉ በነሐሴ 2017 ዓ.ም የማኅበሩ ፕሬዘዳንት አቶ አበራ ቶላ አሳዛኙ ክስተት እንደተከሰተ ቤተሰቡን በጎበኙበት ወቅት ያሳዩት ቁርጠኝነት ተግባራዊ ማሳያ ነው ፡፡
ለሰብዓዊነት እንኖራለን!
ERCS Delivers 5,000 CHF Financial Support to the Family of Late Staff Member Honelign Fentaw
The Ethiopian Red Cross Society (ERCS), with support from the International Federation of Red Cross and Red Crescent Societies (IFRC), has provided 5,000 CHF (approximately 924,000 Birr) in financial assistance to the family of the late Honelign Fentaw, an ERCS staff member who tragically lost his life in late August following a hostage-related incident around North Gondar.
The financial support was mobilized through the IFRC Red Fund and officially handed over by Deputy Secretary General and Chief of Staff, Ato Tewodros Alamrew, who also delivered messages of condolence and solidarity from IFRC President Kate Forbes and IFRC Secretary General Jagan Chapagain.
During the visit, the Vice Chair of the Amhara Regional Branch Board, Dr. Fikreselam Gared, reaffirmed ERCS’s strong commitment to standing with the families of humanitarian workers who lose their lives while serving others. He expressed appreciation to the IFRC and ERCS for their continued support and solidarity.
The visit was attended by ERCS’s Amhara Regional Branch Head Ato Shambel Wale and Regional Branch Board members, who joined in expressing sympathy and support to the bereaved family.
The wife of the deceased, W/z Eneye, expressed her heartfelt gratitude to ERCS and the IFRC leadership for the condolence message and the financial support provided.
This assistance fulfills the commitment made earlier by ERCS President Abera Tola during his visit to the family shortly after the tragic incident in August 2025.
We Live for Humanity!
#ihl #emblem #fundamantalpriciples #ifrc #icrc #rcrc #weliveforhumanity #ercs #humanity #disasterresponse #ethiopia #ethiopianredcross
8 months ago
ሴትነት!!!
ሴትነት (Femininity) ብዙ መገለጫዎት አሉት።
ልከኝነት፣ መጠን፣ አርቆ አስተዋይነት፣ ጨዋነት፣ ብልሀተኝነት፣ ቁጥብነት፣ ባህል፣ ወግ፣ስርዓት አክባሪ፣ እናትነት፣ እህትነት፣ ታዛዥ ሚስትነት፣ ቤተሰብን፣ ማህበረሰብን ብሎም ሀገርን ገንቢ .... እያሉ ብዙ መዘርዘር ይቻላል።
ታዲያ ይሄን ሁሉ የሆነችን፣ በስራ በትጋት እራሷን እና ቤተሰቧን ለማገዝ ደፋ ቀና የምትልን ሴት ለመስበር መታገል፣ ስኬቷን መተቸት እና መቃወም በዘመናችን በብዛት የሚስተዋል ሆኗል። ከየአቅጣጫው የሚሰነዘርን የማህበረሰብ ጫናን ትችትን ተቋቁመው በተለያየ የሙያ ዘርፍ ስኬታማ የሆኑና የዚያኑ ያክልም በክፉዎች ምላስ ተሰብረው ያቀረቀሩ እና ከህልማቸው የተነጠሉ ብዙ እንስቶች ናቸው።
ሴትነትን ከስራ ይልቅ እንደቁስ አካል መቁጠር፣ ከአካላዊ ውበቷ በዘለለ የራሷ እሳቤ ዓላማ ህልም እንደሌላት በመቁጠር በስራ፣ በትምህርት፣ በጥረት ካሳካችው (achieved) ካረገችው ይልቅ ውጫዊ ገፅታዋ ማነቆ ሆኖባት እንዳትራመድ ሊያደናቅፏት ሲታትሩ ይስተዋላል። የራሴ ህይወትም አንዱ ማሳያ ነው።
ነፍስ አውቄ እራሴን በትወና ሙያ ካገኘሁበት ጊዜ ጀምሮ ያሳለፍኩት የህይወት ጉዞ እጅግ በፈተና የተሞላ ነበር። ብቅ ባልኩ ቁጥር ከስራዬ ይልቅ አካላዊ ማንነቴ ላይ ብቻ በማተኮር ያለኝ እምቅ አቅም(potential ) በጎ አገልግሎት፣ የስራና የትምህርት ስኬቴ እንዲሸፈን በማድረግ፣ ለፍላጎቶቻቸው ተገዢ ባለመሆኔ እንደ አፈንጋጭ ወይም ትእቢተኛ ተቆጥሬ; የስራ በሮችን በመዝጋት፣ ስሜን በማጠልሸት፣ ስነልቦናዬን በመጉዳት ከመድረኩ ገለል እንድል ብዙ ሴራዎች ተሰርተውብኛል። ግን ተግዳሮቱን እንደመረማመጃ ድንጋይ(stepping stone) ትችታቸውን እንደ ምስጋና (compliment) በመቁጠር ይበልጥ እንድበረታ ሆኜ በእግዚአብሔር ቸርነት እዚህ ደርሻለሁ።
የሚገርመኝ በሴትነቴ ሊሳለቁ ከሚሞክሩት አብዛኛዎቹ ሴቶች መሆናቸው ነው😀
እነዚህ እህቶች በራስ መተማመን የጎደላቸው፣ በራሳቸው ሰውነት insecure የሆኑ እና ሌላዋን ሴት በመተቸት ስለራሳቸው ጥሩ ስሜት እንዲሰማቸው የሚያደርጉ ምስኪኖች ናቸው።
አንዳንድ ወንዶችም ለዩቲዩብ ንግድ፣ ተመልካች ለማግኘት ክቡር ሴትነትን እንደተራ ነገር ሊያፌዙበት ሲሞክሩ ያሳዝናል።
ብዙ ህልም የመስራት አቅም ያላትን ሴት አንገት ለማስደፋት አትድከሙ። ከኔ ጋራ ያለው የሚረዳኝ፣ የማይጥለኝ፣ ሞገሴ፣ ክብሬ፣ ውበቴ፣ መመኪያዬ፣ በገፋችሁኝ ቁጥር ይበልጥ የሚያከብረኝ፣ ካንዳንዶቻችሁ ጥላቻ ይልቅ በብዙዎች መወደድ የከበበኝ፣ መቼም የማይተወኝ የልጅነቴ አምላኬ ልዑል እግዚአብሔር ነው!!!
ሁሉም የእድሜ እርከን የራሱ ውበት እና ሞገስ አለው። የሚገርመው ሀያዎቹ እድሜ ውስጥ ከነበርኩበት ይልቅ አርባዎቹ የእድሜ እርከኔን አብልጬ እወደዋለሁ። ሴትነት የገባኝ! ዋጋዬን በእጅጉ የተረዳሁበት፣ በእውቀት የበሰልኩበት፣ በመንፈሳዊ ህይወት የጎለመስኩበት፣ የፊቴን ገፅታም ሆነ አስተሳሰቤንም ማንነቴንም አጥብቄ በፍቅር የምወደው የአሁን እኔነቴን ነው። ከምንጊዜውም በላይ ታላላቅ ድርጅቶች አብረውኝ ለመስራት የሚሽቀዳደሙበት ወርቃማ ጊዜዬ አሁን ነው።
እናም እህቶቼ ለህልማችሁ መቼም አይረፍድም! ለስራ ስትታትሩ፣ ዓላማችሁን ለማሳካት ስትጥሩ በዚህና መሰል ትችቶች አንገት ሊያስፏችሁ ሲሞክሩ አትፍቀዱላቸው። ቀና በሉ! ሴትነት አካላዊ፣ ቁሳዊ ማንነት ሳይሆን መለኮታዊ ስጦታ ነው፣ እምቅ ኀይል፣ በስራ በትጋት የተፈተነ እንቁ ማንነት ነው።
እግዚአብሔርን በመፍራት የሴትነት ክብራችሁን ጠብቃችሁ በስክነት መኖር የህይወታችሁ ጌጥ አርጋችሁ ኑሩ እንጂ! ሴትነት አልቃሻነት አይደለም! የሚታፈርበት የሚሸማቀቁበት ሳይሆን ስጦታ ነው! አጊጡበት! ተዋቡበት! ድመቁበት።
በተለያየ መንገድ በዚህ ስብራት ያለፋችሁ እና እያለፋችሁ ላላች ሁሉ በበርካታ የህይወት ተሞክሮ በእሳት ተፈትና በአምላክ ቸርነት በብርታት የቆመች እህታችሁ ምክር ነው። መጓዛችሁን ቀጥሉ፣ አታቀርቅሩ! ጠንክሩ!
“Femininity is not just lipstick, stylish hairdos, and trendy clothes. It is the divine adornment of humanity. It finds expression in your qualities.”
James E. Faust
ወንድሞቼም ብዙዎቻችሁ የሴትን ክብር በአግባቡ ተረድታችሁ መልካም አባት፣ ወንድም ባል እንደሆናችሁ ባውቅም፤ አንዳንዶቻችሁ ሴትን ከክብሯ በማሳነስ፣ ልቧን በመስበር፣ እንቁ ጊዜዋን በከንቱ በማባከን፣ በማስለቀስ፣ ግራ በማጋባት፣ ዋጋዋን በማኮሰስ፣ በማጎሳቆል (abuse) በማድረግ፣ በመድ*Fር እና በመgደል ወንድነታችሁን የምትለኩ; ሁልጊዜም ቢሆን እናታችሁን፣ የዘጠኝ ወር ቤታችሁን እምዬን አስቡ!!!
የፈጣሪ ፍርድ እንዳለም ሳትዘነጉ።
ሴትን በማዋረድ የሚገዝፍ ወንድነት የለም!
የቤት ራስ፣ የሴት ክብር ወንድ እንደሆነ ሁሉ ሴትም የወንድ አክሊሉ፣ ከእግዚአብሔር የተሰጠች እረዳቱ፣ ሙላቱ ናት።
እናም አካላችሁን፣ ጎናችሁን ውደዱ፣ ተንከባከቡ፣ አክብሩ! በብዙ እጥፍ እንድትከብሩ።
በቸር ያቆየን!
መሠረት መብራቴ።
ሴትነት (Femininity) ብዙ መገለጫዎት አሉት።
ልከኝነት፣ መጠን፣ አርቆ አስተዋይነት፣ ጨዋነት፣ ብልሀተኝነት፣ ቁጥብነት፣ ባህል፣ ወግ፣ስርዓት አክባሪ፣ እናትነት፣ እህትነት፣ ታዛዥ ሚስትነት፣ ቤተሰብን፣ ማህበረሰብን ብሎም ሀገርን ገንቢ .... እያሉ ብዙ መዘርዘር ይቻላል።
ታዲያ ይሄን ሁሉ የሆነችን፣ በስራ በትጋት እራሷን እና ቤተሰቧን ለማገዝ ደፋ ቀና የምትልን ሴት ለመስበር መታገል፣ ስኬቷን መተቸት እና መቃወም በዘመናችን በብዛት የሚስተዋል ሆኗል። ከየአቅጣጫው የሚሰነዘርን የማህበረሰብ ጫናን ትችትን ተቋቁመው በተለያየ የሙያ ዘርፍ ስኬታማ የሆኑና የዚያኑ ያክልም በክፉዎች ምላስ ተሰብረው ያቀረቀሩ እና ከህልማቸው የተነጠሉ ብዙ እንስቶች ናቸው።
ሴትነትን ከስራ ይልቅ እንደቁስ አካል መቁጠር፣ ከአካላዊ ውበቷ በዘለለ የራሷ እሳቤ ዓላማ ህልም እንደሌላት በመቁጠር በስራ፣ በትምህርት፣ በጥረት ካሳካችው (achieved) ካረገችው ይልቅ ውጫዊ ገፅታዋ ማነቆ ሆኖባት እንዳትራመድ ሊያደናቅፏት ሲታትሩ ይስተዋላል። የራሴ ህይወትም አንዱ ማሳያ ነው።
ነፍስ አውቄ እራሴን በትወና ሙያ ካገኘሁበት ጊዜ ጀምሮ ያሳለፍኩት የህይወት ጉዞ እጅግ በፈተና የተሞላ ነበር። ብቅ ባልኩ ቁጥር ከስራዬ ይልቅ አካላዊ ማንነቴ ላይ ብቻ በማተኮር ያለኝ እምቅ አቅም(potential ) በጎ አገልግሎት፣ የስራና የትምህርት ስኬቴ እንዲሸፈን በማድረግ፣ ለፍላጎቶቻቸው ተገዢ ባለመሆኔ እንደ አፈንጋጭ ወይም ትእቢተኛ ተቆጥሬ; የስራ በሮችን በመዝጋት፣ ስሜን በማጠልሸት፣ ስነልቦናዬን በመጉዳት ከመድረኩ ገለል እንድል ብዙ ሴራዎች ተሰርተውብኛል። ግን ተግዳሮቱን እንደመረማመጃ ድንጋይ(stepping stone) ትችታቸውን እንደ ምስጋና (compliment) በመቁጠር ይበልጥ እንድበረታ ሆኜ በእግዚአብሔር ቸርነት እዚህ ደርሻለሁ።
የሚገርመኝ በሴትነቴ ሊሳለቁ ከሚሞክሩት አብዛኛዎቹ ሴቶች መሆናቸው ነው😀
እነዚህ እህቶች በራስ መተማመን የጎደላቸው፣ በራሳቸው ሰውነት insecure የሆኑ እና ሌላዋን ሴት በመተቸት ስለራሳቸው ጥሩ ስሜት እንዲሰማቸው የሚያደርጉ ምስኪኖች ናቸው።
አንዳንድ ወንዶችም ለዩቲዩብ ንግድ፣ ተመልካች ለማግኘት ክቡር ሴትነትን እንደተራ ነገር ሊያፌዙበት ሲሞክሩ ያሳዝናል።
ብዙ ህልም የመስራት አቅም ያላትን ሴት አንገት ለማስደፋት አትድከሙ። ከኔ ጋራ ያለው የሚረዳኝ፣ የማይጥለኝ፣ ሞገሴ፣ ክብሬ፣ ውበቴ፣ መመኪያዬ፣ በገፋችሁኝ ቁጥር ይበልጥ የሚያከብረኝ፣ ካንዳንዶቻችሁ ጥላቻ ይልቅ በብዙዎች መወደድ የከበበኝ፣ መቼም የማይተወኝ የልጅነቴ አምላኬ ልዑል እግዚአብሔር ነው!!!
ሁሉም የእድሜ እርከን የራሱ ውበት እና ሞገስ አለው። የሚገርመው ሀያዎቹ እድሜ ውስጥ ከነበርኩበት ይልቅ አርባዎቹ የእድሜ እርከኔን አብልጬ እወደዋለሁ። ሴትነት የገባኝ! ዋጋዬን በእጅጉ የተረዳሁበት፣ በእውቀት የበሰልኩበት፣ በመንፈሳዊ ህይወት የጎለመስኩበት፣ የፊቴን ገፅታም ሆነ አስተሳሰቤንም ማንነቴንም አጥብቄ በፍቅር የምወደው የአሁን እኔነቴን ነው። ከምንጊዜውም በላይ ታላላቅ ድርጅቶች አብረውኝ ለመስራት የሚሽቀዳደሙበት ወርቃማ ጊዜዬ አሁን ነው።
እናም እህቶቼ ለህልማችሁ መቼም አይረፍድም! ለስራ ስትታትሩ፣ ዓላማችሁን ለማሳካት ስትጥሩ በዚህና መሰል ትችቶች አንገት ሊያስፏችሁ ሲሞክሩ አትፍቀዱላቸው። ቀና በሉ! ሴትነት አካላዊ፣ ቁሳዊ ማንነት ሳይሆን መለኮታዊ ስጦታ ነው፣ እምቅ ኀይል፣ በስራ በትጋት የተፈተነ እንቁ ማንነት ነው።
እግዚአብሔርን በመፍራት የሴትነት ክብራችሁን ጠብቃችሁ በስክነት መኖር የህይወታችሁ ጌጥ አርጋችሁ ኑሩ እንጂ! ሴትነት አልቃሻነት አይደለም! የሚታፈርበት የሚሸማቀቁበት ሳይሆን ስጦታ ነው! አጊጡበት! ተዋቡበት! ድመቁበት።
በተለያየ መንገድ በዚህ ስብራት ያለፋችሁ እና እያለፋችሁ ላላች ሁሉ በበርካታ የህይወት ተሞክሮ በእሳት ተፈትና በአምላክ ቸርነት በብርታት የቆመች እህታችሁ ምክር ነው። መጓዛችሁን ቀጥሉ፣ አታቀርቅሩ! ጠንክሩ!
“Femininity is not just lipstick, stylish hairdos, and trendy clothes. It is the divine adornment of humanity. It finds expression in your qualities.”
James E. Faust
ወንድሞቼም ብዙዎቻችሁ የሴትን ክብር በአግባቡ ተረድታችሁ መልካም አባት፣ ወንድም ባል እንደሆናችሁ ባውቅም፤ አንዳንዶቻችሁ ሴትን ከክብሯ በማሳነስ፣ ልቧን በመስበር፣ እንቁ ጊዜዋን በከንቱ በማባከን፣ በማስለቀስ፣ ግራ በማጋባት፣ ዋጋዋን በማኮሰስ፣ በማጎሳቆል (abuse) በማድረግ፣ በመድ*Fር እና በመgደል ወንድነታችሁን የምትለኩ; ሁልጊዜም ቢሆን እናታችሁን፣ የዘጠኝ ወር ቤታችሁን እምዬን አስቡ!!!
የፈጣሪ ፍርድ እንዳለም ሳትዘነጉ።
ሴትን በማዋረድ የሚገዝፍ ወንድነት የለም!
የቤት ራስ፣ የሴት ክብር ወንድ እንደሆነ ሁሉ ሴትም የወንድ አክሊሉ፣ ከእግዚአብሔር የተሰጠች እረዳቱ፣ ሙላቱ ናት።
እናም አካላችሁን፣ ጎናችሁን ውደዱ፣ ተንከባከቡ፣ አክብሩ! በብዙ እጥፍ እንድትከብሩ።
በቸር ያቆየን!
መሠረት መብራቴ።
Sponsored by
Surafel
8 months ago
" ሰራተኞቹ የሚቀነሱት የአለም አቀፉ ቀይ መስቀል ኮሚቴ በጀት በመቀነሱ ምክንያት ነው " - ቀይ መስቀል ማህበር
አለም አቀፉ የቀይ መስቀል ኮሚቴ በለጋሾች አስተዋጽኦ መቀነስ ምክንያት በጀቱ ላይ ባጋጠመው የ 17 በመቶ ክፍተት ሳቢያ 2ሺ 900 የሚሆኑ የሙሉ ጊዜ የስራ ቦታዎችን እንደሚቀንስ አሳውቋል።
በአለም አቀፍ ደረጃ በአሁኑ ወቅት 18 ሺ በላይ ሰራተኞች ያሉት ኮሚቴው ከአጠቃላይ ቁጥሩ 2900 አካባቢ የሚሆኑ የስራ ቦታዎችን በበጀት እጥረቱ ምክንያት ተቀናሽ የሚያደርግ ይሆናል።
ኢትዮጵያ ጨምሮ በበርካታ ሃገራት የሰብአዊ ድጋፍ እርዳታ የሚያደርገው ኮሚቴው በስራ ቦታ ቅነሳው ሳቢያ የሰብአዊ ድጋፍ መስተጓጎል ከሚያጋጥማቸው ሃገራት ውስጥ ኢትዮጵያን አንዷ ያደርጋታል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ ኮሚቴው በኢትዮጵያ ምን አይነት ስራዎችን ሲሰራ ነበር ፣ ቅነሳውስ በስራቹ ላይ ምን አይነት ተጽዕኖ ሊያሳድርባቹ ይችላል፣ የሚፈጠረው ክፍተትስ ማተካካት የሚቻል ነው በሚለው ዙሪያ የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበርን አነጋግሯል።
የማህበሩ የሰብዓዊ፣ ዲፕሎማሲ እና የኮሙኒኬሽን አገልግሎት ኃላፊ አቶ መስፍን ደረጄ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ በሰጡት ቃል ምን አሉ ?
" በእኛ ላይ ተጽዕኖ ይኖረዋል ሰራተኞቹ የሚቀነሱት የአለም አቀፉ ቀይ መስቀል ኮሚቴ በጀት በመቀነሱ ምክንያት ስለሆነ እዚህም ሰብአዊ አገልግሎት የሚሰጡት በመቀነሳቸው የሰብአዊ አገልግሎት አሰጣጡ ላይ መስተጓጎልን ያመጣል።
የበጀት እጥረት ሲኖር በየጊዜው ሊያጋጥም የሚችል የሰራተኛ ቅነሳ ከአሁን በፊት የተለያዩ የአለም አቀፍ ተቋማት እንደ WHO ያሉት ላይም ተጽዕኖ ያሳደረ ነው " ብለዋል።
ምን ያህል ሰራተኞች በኢትዮጵያ አገልግሎት ሲሰጡ እንደነበር በቁጥር ይታወቃሉ ወይ ስንል የጠየቅናቸው አቶ መስፍን " እነሱ አለም አቀፍ ተቋማት ስለሆኑ ምን ምን ዘርፎች ላይ እንደሚቀንሱ እና የትኛው ሰብአዊ እርዳታ ቅድሚያ እንደሚሰጡ በራሳቸው መንገድ ነው የሚለዩት " ብለዋል።
እናንተን በምን አይነት መንገድ ሲያግዙ ቆዩ ? የሚል ጥያቄንም ያነሳንላቸው ሲሆን " አለም አቀፉ የቀይ መስቀል ፌዴሬሽን በቅንጅት ነው ከቀይ መስቀል ጋር ስንሰራ የነበረው፣ ሰብአዊ አገልግሎቶች ላይ በትብብር ነው የምንሰራው በተለይ ግጭት ያለባቸው አካባቢዎች ላይ የአለም አቀፉ ቀይ መስቀል ኮሚቴ በሃገራችን ድጋፍ ያደርጋል።
በመድኃኒት አቅርቦት እና በተለያዩ ዘርፎች ግጭት የሚነሳባቸው አከባቢዎች ላይ ሰፊ የህይወት ማዳን ስራ ላይ ተሰማርተው ነው የቆዩት አሁንም ከፍተኛ ድጋፍ እያደረጉ ነው የሚገኙት " የሚል ምላሽ ሰጥተዋል።
ቅናሹ በማህበሩ ላይ እና በሰብአዊ ድጋፍ አቅርቦቱ ላይ ምን ያህል ተጽዕኖ ሊያሳድር እንደሚችል አናውቅም ያሉት አቶ መስፍን " ዞሮ ዞሮ ግን ተጠቃሚውን ይጎዳል በከፍተኛ ደረጃ የህይወት ማዳን ስራውን የሚያስተጓጉል ነው " ብለዋል።
የሚፈጥረውን ክፍተት ለመተካት ምን ይሰራል ስንል የጠየቅናቸው አቶ መስፍን ደረጄ ምን መለሱ ?
" የሚተካ እና የማይተካ ክፍተት አለ በጄኔቫ ኮንቬሽን መሰረት አለም አቀፉ ቀይ መስቀል ለምሳሌ ጋዛ ላይ ገብተው የህይወት ማዳን ስራዎችን ይሰራሉ።
የሃገሬው ዜጋ ያልቻለውን አለም አቀፉ ቀይ መስቀል ገብቶ ድጋፍ ያደርጋል በሃገራችንም ውስጥ ግጭት ያለባቸው አካባቢዎች ውስጥ የሚሰሩት ስራ በቀላሉ የሚታይ አይደለም በርካታ ሺ ዜጎችን ህይወት የማዳን ስራ ነው የሚሰሩት።
በጀት እጥረት ስላጋጠማቸው ደግሞ ቅድሚያ ሊሰጡት ለሚችሉት (Prioritize) ፕሮጀክቶች ብቻ ቅድሚያ ይሰጣሉ ሌላውን ያቋርጣሉ ማለት ነው።
እነሱ ሲሰሩት በነበረው መጠን መሸፈን አስቸጋሪ ነው የሚሆነው።
አንደኛ ቀይ መስቀል ገለልተኛ እና ነጻ ነው ሰብአዊነት (Humanity) የሚሉት ቀዳሚ ፕሪንሲፕል አለው ማንኛውም የታጠቀ እና ያልታጠቀ ሃይል ሰብአዊ ፍጡር በመሆኑ ብቻ መደገፍ አለበት ብሎ ያምናል።
የትኛውም በታጠቀ ሃይል በተያዘም ይሁን ባልተያዘ አካባቢ ተንቀሳቅሶ የመስራት ሃላፊነት(Mandate) አላቸው ከእዚህ አንጻር እነዚህን ድጋፎች ማጣት ከፍተኛ ዋጋን ያስከፍላል " ብለዋል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
አዲስ አበባ
#tikvahethiopiafamilyaa
tikvahethiopia
አለም አቀፉ የቀይ መስቀል ኮሚቴ በለጋሾች አስተዋጽኦ መቀነስ ምክንያት በጀቱ ላይ ባጋጠመው የ 17 በመቶ ክፍተት ሳቢያ 2ሺ 900 የሚሆኑ የሙሉ ጊዜ የስራ ቦታዎችን እንደሚቀንስ አሳውቋል።
በአለም አቀፍ ደረጃ በአሁኑ ወቅት 18 ሺ በላይ ሰራተኞች ያሉት ኮሚቴው ከአጠቃላይ ቁጥሩ 2900 አካባቢ የሚሆኑ የስራ ቦታዎችን በበጀት እጥረቱ ምክንያት ተቀናሽ የሚያደርግ ይሆናል።
ኢትዮጵያ ጨምሮ በበርካታ ሃገራት የሰብአዊ ድጋፍ እርዳታ የሚያደርገው ኮሚቴው በስራ ቦታ ቅነሳው ሳቢያ የሰብአዊ ድጋፍ መስተጓጎል ከሚያጋጥማቸው ሃገራት ውስጥ ኢትዮጵያን አንዷ ያደርጋታል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ ኮሚቴው በኢትዮጵያ ምን አይነት ስራዎችን ሲሰራ ነበር ፣ ቅነሳውስ በስራቹ ላይ ምን አይነት ተጽዕኖ ሊያሳድርባቹ ይችላል፣ የሚፈጠረው ክፍተትስ ማተካካት የሚቻል ነው በሚለው ዙሪያ የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበርን አነጋግሯል።
የማህበሩ የሰብዓዊ፣ ዲፕሎማሲ እና የኮሙኒኬሽን አገልግሎት ኃላፊ አቶ መስፍን ደረጄ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ በሰጡት ቃል ምን አሉ ?
" በእኛ ላይ ተጽዕኖ ይኖረዋል ሰራተኞቹ የሚቀነሱት የአለም አቀፉ ቀይ መስቀል ኮሚቴ በጀት በመቀነሱ ምክንያት ስለሆነ እዚህም ሰብአዊ አገልግሎት የሚሰጡት በመቀነሳቸው የሰብአዊ አገልግሎት አሰጣጡ ላይ መስተጓጎልን ያመጣል።
የበጀት እጥረት ሲኖር በየጊዜው ሊያጋጥም የሚችል የሰራተኛ ቅነሳ ከአሁን በፊት የተለያዩ የአለም አቀፍ ተቋማት እንደ WHO ያሉት ላይም ተጽዕኖ ያሳደረ ነው " ብለዋል።
ምን ያህል ሰራተኞች በኢትዮጵያ አገልግሎት ሲሰጡ እንደነበር በቁጥር ይታወቃሉ ወይ ስንል የጠየቅናቸው አቶ መስፍን " እነሱ አለም አቀፍ ተቋማት ስለሆኑ ምን ምን ዘርፎች ላይ እንደሚቀንሱ እና የትኛው ሰብአዊ እርዳታ ቅድሚያ እንደሚሰጡ በራሳቸው መንገድ ነው የሚለዩት " ብለዋል።
እናንተን በምን አይነት መንገድ ሲያግዙ ቆዩ ? የሚል ጥያቄንም ያነሳንላቸው ሲሆን " አለም አቀፉ የቀይ መስቀል ፌዴሬሽን በቅንጅት ነው ከቀይ መስቀል ጋር ስንሰራ የነበረው፣ ሰብአዊ አገልግሎቶች ላይ በትብብር ነው የምንሰራው በተለይ ግጭት ያለባቸው አካባቢዎች ላይ የአለም አቀፉ ቀይ መስቀል ኮሚቴ በሃገራችን ድጋፍ ያደርጋል።
በመድኃኒት አቅርቦት እና በተለያዩ ዘርፎች ግጭት የሚነሳባቸው አከባቢዎች ላይ ሰፊ የህይወት ማዳን ስራ ላይ ተሰማርተው ነው የቆዩት አሁንም ከፍተኛ ድጋፍ እያደረጉ ነው የሚገኙት " የሚል ምላሽ ሰጥተዋል።
ቅናሹ በማህበሩ ላይ እና በሰብአዊ ድጋፍ አቅርቦቱ ላይ ምን ያህል ተጽዕኖ ሊያሳድር እንደሚችል አናውቅም ያሉት አቶ መስፍን " ዞሮ ዞሮ ግን ተጠቃሚውን ይጎዳል በከፍተኛ ደረጃ የህይወት ማዳን ስራውን የሚያስተጓጉል ነው " ብለዋል።
የሚፈጥረውን ክፍተት ለመተካት ምን ይሰራል ስንል የጠየቅናቸው አቶ መስፍን ደረጄ ምን መለሱ ?
" የሚተካ እና የማይተካ ክፍተት አለ በጄኔቫ ኮንቬሽን መሰረት አለም አቀፉ ቀይ መስቀል ለምሳሌ ጋዛ ላይ ገብተው የህይወት ማዳን ስራዎችን ይሰራሉ።
የሃገሬው ዜጋ ያልቻለውን አለም አቀፉ ቀይ መስቀል ገብቶ ድጋፍ ያደርጋል በሃገራችንም ውስጥ ግጭት ያለባቸው አካባቢዎች ውስጥ የሚሰሩት ስራ በቀላሉ የሚታይ አይደለም በርካታ ሺ ዜጎችን ህይወት የማዳን ስራ ነው የሚሰሩት።
በጀት እጥረት ስላጋጠማቸው ደግሞ ቅድሚያ ሊሰጡት ለሚችሉት (Prioritize) ፕሮጀክቶች ብቻ ቅድሚያ ይሰጣሉ ሌላውን ያቋርጣሉ ማለት ነው።
እነሱ ሲሰሩት በነበረው መጠን መሸፈን አስቸጋሪ ነው የሚሆነው።
አንደኛ ቀይ መስቀል ገለልተኛ እና ነጻ ነው ሰብአዊነት (Humanity) የሚሉት ቀዳሚ ፕሪንሲፕል አለው ማንኛውም የታጠቀ እና ያልታጠቀ ሃይል ሰብአዊ ፍጡር በመሆኑ ብቻ መደገፍ አለበት ብሎ ያምናል።
የትኛውም በታጠቀ ሃይል በተያዘም ይሁን ባልተያዘ አካባቢ ተንቀሳቅሶ የመስራት ሃላፊነት(Mandate) አላቸው ከእዚህ አንጻር እነዚህን ድጋፎች ማጣት ከፍተኛ ዋጋን ያስከፍላል " ብለዋል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
አዲስ አበባ
#tikvahethiopiafamilyaa
tikvahethiopia
10 months ago
“ሰባቱ ማሕበራዊ ኃጢያቶች”
#ethiopia | በፈረንጆቹ አቆጣጠር በOctober 22, 1925 ጋንዲ (Mohandas Gandhi) በየሳምንቱ በሚያሳትመው Young India በተሰኘው የዜና መጽሔቱ ላይ “ሰባቱ ማሕበራዊ ኃጢያቶች” (The Seven Social Sins) የተሰኘን ጽሑፍ አስፍሮ ነበር፡፡
እነዚህ ዘመን-ዘለል እውነታዎች የግላችንንና የሕብረተሰባችንን ወቅታዊ ልምምድ በመገምገም ለማስተካከል ድጋፍ እንደሚያደርጉልን ምንም ጥርጥር የለውም፡፡
1. ስራ የሌለው ብልጽግና (Wealth without work)
2. ሕሊና የሌለው ደስታ (Pleasure without conscience)
3. ባህሪይ የሌለው እውቀት (Knowledge without character)
4. ግብረ-ገብ የሌለው ንግድ (Commerce without morality)
5. ሰብዓዊ ርህራሄ የሌለው ሳይንስ (Science without humanity)
6. መስዋእትነት የሌለው ኃይማኖት (Religion without sacrifice)
7. መርህ የሌለው ፖለቲካ (Politics without principles)
መለስ እንበል!
Dr eyob
#ethiopia | በፈረንጆቹ አቆጣጠር በOctober 22, 1925 ጋንዲ (Mohandas Gandhi) በየሳምንቱ በሚያሳትመው Young India በተሰኘው የዜና መጽሔቱ ላይ “ሰባቱ ማሕበራዊ ኃጢያቶች” (The Seven Social Sins) የተሰኘን ጽሑፍ አስፍሮ ነበር፡፡
እነዚህ ዘመን-ዘለል እውነታዎች የግላችንንና የሕብረተሰባችንን ወቅታዊ ልምምድ በመገምገም ለማስተካከል ድጋፍ እንደሚያደርጉልን ምንም ጥርጥር የለውም፡፡
1. ስራ የሌለው ብልጽግና (Wealth without work)
2. ሕሊና የሌለው ደስታ (Pleasure without conscience)
3. ባህሪይ የሌለው እውቀት (Knowledge without character)
4. ግብረ-ገብ የሌለው ንግድ (Commerce without morality)
5. ሰብዓዊ ርህራሄ የሌለው ሳይንስ (Science without humanity)
6. መስዋእትነት የሌለው ኃይማኖት (Religion without sacrifice)
7. መርህ የሌለው ፖለቲካ (Politics without principles)
መለስ እንበል!
Dr eyob
Comments